#ፈር_ቀደደች
:
:
:
እሾ ብትሆን አሜኬላ፤
አካል ብትሆን የ'ፃን ገላ።
ብዛት ብትሆን ለናሙና፤
ከንፈር ብትሆን ያንጀሊና።
ድንጋይ ብትሆን የማዕዘን፤
ልቅሶ ብትሆን መሪር ሀዘን።
አንገት ብትሆን እንደ መቃ፤
ድቅድቅ ብትሆን ጠፍ ጨረቃ፤
ህመም ብትሆን የምጥ ሲቃ።
ሀሳብ ብትሆን ተመስጦ፤
ሰብል ብትሆን እንደ ግብጦ።
ፀዳል ብትሆን እንደ ንጋት፤
ፍርሃት ብትሆን ክምር ስጋት፣
ትጋት ብትሆን እንደ ጉንዳን፤
መዕላ ብትሆን አዲስ ኪዳን፣
ጥልቅ ብትሆን እንጦሮጦስ፤
ጥበብ ብትሆን የጲላጦስ።
ተንኮል ብትሆን እንደ ጋኔን፤
ወንድ ብትሆን ቁርጥ እኔን።
ፍቅር ብትሆን እንደ እየሱስ፤
ልማድ ብትሆን የ'ንጋዳ ሱስ።
፡
፡
በየመስኩ ፊት ወረረች፤
ፋና ወጋች ቀደደች ፈር፤
አልሰራትም እንዴ ካ'ፈር?
አስመሰለባት🤔🤔🤔
#ሄኖክ_ብርሃኑ
(ለአስተያየቶ @yeneeyita)
@getem
@getem
@getem
:
:
:
እሾ ብትሆን አሜኬላ፤
አካል ብትሆን የ'ፃን ገላ።
ብዛት ብትሆን ለናሙና፤
ከንፈር ብትሆን ያንጀሊና።
ድንጋይ ብትሆን የማዕዘን፤
ልቅሶ ብትሆን መሪር ሀዘን።
አንገት ብትሆን እንደ መቃ፤
ድቅድቅ ብትሆን ጠፍ ጨረቃ፤
ህመም ብትሆን የምጥ ሲቃ።
ሀሳብ ብትሆን ተመስጦ፤
ሰብል ብትሆን እንደ ግብጦ።
ፀዳል ብትሆን እንደ ንጋት፤
ፍርሃት ብትሆን ክምር ስጋት፣
ትጋት ብትሆን እንደ ጉንዳን፤
መዕላ ብትሆን አዲስ ኪዳን፣
ጥልቅ ብትሆን እንጦሮጦስ፤
ጥበብ ብትሆን የጲላጦስ።
ተንኮል ብትሆን እንደ ጋኔን፤
ወንድ ብትሆን ቁርጥ እኔን።
ፍቅር ብትሆን እንደ እየሱስ፤
ልማድ ብትሆን የ'ንጋዳ ሱስ።
፡
፡
በየመስኩ ፊት ወረረች፤
ፋና ወጋች ቀደደች ፈር፤
አልሰራትም እንዴ ካ'ፈር?
አስመሰለባት🤔🤔🤔
#ሄኖክ_ብርሃኑ
(ለአስተያየቶ @yeneeyita)
@getem
@getem
@getem
👍43❤29🤩6🔥4😱2
#ፈር_ቀደደች
:
:
:
እሾ ብትሆን አሜኬላ፤
አካል ብትሆን የ'ፃን ገላ።
ብዛት ብትሆን ለናሙና፤
ከንፈር ብትሆን ያንጀሊና።
ድንጋይ ብትሆን የማዕዘን፤
ልቅሶ ብትሆን መሪር ሀዘን።
አንገት ብትሆን እንደ መቃ፤
ድቅድቅ ብትሆን ጠፍ ጨረቃ፤
ህመም ብትሆን የምጥ ሲቃ።
ሀሳብ ብትሆን ተመስጦ፤
ሰብል ብትሆን እንደ ግብጦ።
ፀዳል ብትሆን እንደ ንጋት፤
ፍርሃት ብትሆን ክምር ስጋት፣
ትጋት ብትሆን እንደ ጉንዳን፤
መዕላ ብትሆን አዲስ ኪዳን፣
ጥልቅ ብትሆን እንጦሮጦስ፤
ጥበብ ብትሆን የጲላጦስ።
ተንኮል ብትሆን እንደ ጋኔን፤
ወንድ ብትሆን ቁርጥ እኔን።
ፍቅር ብትሆን እንደ እየሱስ፤
ልማድ ብትሆን የ እንጋዳ ሱስ።
፡
፡
በየመስኩ ፊት ወረረች፤
ፋና ወጋች ቀደደች ፈር፤
አልሰራትም እንዴ ካ'ፈር?
አስመሰለባት🤔🤔🤔
#ሄኖክ_ብርሃኑ (@yeneeyita)
@yeneeyita
@getem
@getem
@getem
:
:
:
እሾ ብትሆን አሜኬላ፤
አካል ብትሆን የ'ፃን ገላ።
ብዛት ብትሆን ለናሙና፤
ከንፈር ብትሆን ያንጀሊና።
ድንጋይ ብትሆን የማዕዘን፤
ልቅሶ ብትሆን መሪር ሀዘን።
አንገት ብትሆን እንደ መቃ፤
ድቅድቅ ብትሆን ጠፍ ጨረቃ፤
ህመም ብትሆን የምጥ ሲቃ።
ሀሳብ ብትሆን ተመስጦ፤
ሰብል ብትሆን እንደ ግብጦ።
ፀዳል ብትሆን እንደ ንጋት፤
ፍርሃት ብትሆን ክምር ስጋት፣
ትጋት ብትሆን እንደ ጉንዳን፤
መዕላ ብትሆን አዲስ ኪዳን፣
ጥልቅ ብትሆን እንጦሮጦስ፤
ጥበብ ብትሆን የጲላጦስ።
ተንኮል ብትሆን እንደ ጋኔን፤
ወንድ ብትሆን ቁርጥ እኔን።
ፍቅር ብትሆን እንደ እየሱስ፤
ልማድ ብትሆን የ እንጋዳ ሱስ።
፡
፡
በየመስኩ ፊት ወረረች፤
ፋና ወጋች ቀደደች ፈር፤
አልሰራትም እንዴ ካ'ፈር?
አስመሰለባት🤔🤔🤔
#ሄኖክ_ብርሃኑ (@yeneeyita)
@yeneeyita
@getem
@getem
@getem
❤40👍36
#ፈር_ቀደደች
:
:
:
እሾ ብትሆን አሜኬላ፤
አካል ብትሆን የ'ፃን ገላ።
ብዛት ብትሆን ለናሙና፤
ከንፈር ብትሆን ያንጀሊና።
ድንጋይ ብትሆን የማዕዘን፤
ልቅሶ ብትሆን መሪር ሀዘን።
አንገት ብትሆን እንደ መቃ፤
ድቅድቅ ብትሆን ጠፍ ጨረቃ፤
ህመም ብትሆን የምጥ ሲቃ።
ሀሳብ ብትሆን ተመስጦ፤
ሰብል ብትሆን እንደ ግብጦ።
ፀዳል ብትሆን እንደ ንጋት፤
ፍርሃት ብትሆን ክምር ስጋት፣
ትጋት ብትሆን እንደ ጉንዳን፤
መዕላ ብትሆን አዲስ ኪዳን፣
ጥልቅ ብትሆን እንጦሮጦስ፤
ጥበብ ብትሆን የጲላጦስ።
ተንኮል ብትሆን እንደ ጋኔን፤
ወንድ ብትሆን ቁርጥ እኔን።
ፍቅር ብትሆን እንደ እየሱስ፤
ልማድ ብትሆን የ'ንጋዳ ሱስ።
፡
፡
በየመስኩ ፊት ወረረች፤
ፋና ወጋች ቀደደች ፈር፤
አልሰራትም እንዴ ካ'ፈር?
አስመሰለባት🤔🤔🤔
#ሄኖክ_ብርሃኑ
(ለአስተያየቶ @yeneeyita)
@getem
@getem
@getem
:
:
:
እሾ ብትሆን አሜኬላ፤
አካል ብትሆን የ'ፃን ገላ።
ብዛት ብትሆን ለናሙና፤
ከንፈር ብትሆን ያንጀሊና።
ድንጋይ ብትሆን የማዕዘን፤
ልቅሶ ብትሆን መሪር ሀዘን።
አንገት ብትሆን እንደ መቃ፤
ድቅድቅ ብትሆን ጠፍ ጨረቃ፤
ህመም ብትሆን የምጥ ሲቃ።
ሀሳብ ብትሆን ተመስጦ፤
ሰብል ብትሆን እንደ ግብጦ።
ፀዳል ብትሆን እንደ ንጋት፤
ፍርሃት ብትሆን ክምር ስጋት፣
ትጋት ብትሆን እንደ ጉንዳን፤
መዕላ ብትሆን አዲስ ኪዳን፣
ጥልቅ ብትሆን እንጦሮጦስ፤
ጥበብ ብትሆን የጲላጦስ።
ተንኮል ብትሆን እንደ ጋኔን፤
ወንድ ብትሆን ቁርጥ እኔን።
ፍቅር ብትሆን እንደ እየሱስ፤
ልማድ ብትሆን የ'ንጋዳ ሱስ።
፡
፡
በየመስኩ ፊት ወረረች፤
ፋና ወጋች ቀደደች ፈር፤
አልሰራትም እንዴ ካ'ፈር?
አስመሰለባት🤔🤔🤔
#ሄኖክ_ብርሃኑ
(ለአስተያየቶ @yeneeyita)
@getem
@getem
@getem
👍63❤24🔥4🤩3😱2