#እግዜአብሔርን_ፍሪ
:
:
አምናለው አልክድም እጅጉን ታምሪያለሽ፤
ስሜትን የሚጭር ብዙ ነገር አለሽ።
:
:
ፀዳልሽ ያስፈራል ግርማሽ ነው የንግስት፤
ባይኔ ዞሮ አያውቅም እንዳንቺ አይነት እንስት።
:
:
ግና በኔ መስፈርት
በአምላክ ቃል መሰረት
ውበትም ሀሰት ነው ደምግባትም ከንቱ፤
ጌታዋን ምትፈራ በፅኑ በብርቱ፤
ትመሰገናለች ስለሚል መፅሀፉ፤
ስንቶች ሳይገባቸው
ገፅታሽ ማርኳቸው ላንቺ ቢሰለፉ፤
ብቻውን ተታግሎኝ
እኔን ስላልጣለኝ የውበትሽ ወጥመድ፤
ልብሽ ከፈለገኝ
ከሰው የተለየ ለኔ ካለሽ መውደድ፤
ሰው በመልኩ ብቻ ገነት ስለማይዘልቅ፤
ፍቅራችን ተባርኮ ተቀድሶ እንዲፀድቅ፤
እንድሸነፍልሽ
እንዶንሽ ከፈለግሽ እውነተኛ አፍቃሪ፤
መሽቀርቀሩ እንዳለ እግዜአብሔርን ፍሪ።
#ሄኖክ_ብርሃኑ
@Henokbirhanu
@getem
@getem
@getem
:
:
አምናለው አልክድም እጅጉን ታምሪያለሽ፤
ስሜትን የሚጭር ብዙ ነገር አለሽ።
:
:
ፀዳልሽ ያስፈራል ግርማሽ ነው የንግስት፤
ባይኔ ዞሮ አያውቅም እንዳንቺ አይነት እንስት።
:
:
ግና በኔ መስፈርት
በአምላክ ቃል መሰረት
ውበትም ሀሰት ነው ደምግባትም ከንቱ፤
ጌታዋን ምትፈራ በፅኑ በብርቱ፤
ትመሰገናለች ስለሚል መፅሀፉ፤
ስንቶች ሳይገባቸው
ገፅታሽ ማርኳቸው ላንቺ ቢሰለፉ፤
ብቻውን ተታግሎኝ
እኔን ስላልጣለኝ የውበትሽ ወጥመድ፤
ልብሽ ከፈለገኝ
ከሰው የተለየ ለኔ ካለሽ መውደድ፤
ሰው በመልኩ ብቻ ገነት ስለማይዘልቅ፤
ፍቅራችን ተባርኮ ተቀድሶ እንዲፀድቅ፤
እንድሸነፍልሽ
እንዶንሽ ከፈለግሽ እውነተኛ አፍቃሪ፤
መሽቀርቀሩ እንዳለ እግዜአብሔርን ፍሪ።
#ሄኖክ_ብርሃኑ
@Henokbirhanu
@getem
@getem
@getem
#እግዜአብሔርን_ፍሪ
:
:
፡
አምናለው አልክድም እጅጉን ታምሪያለሽ፤
ስሜትን የሚጭር ብዙ ነገር አለሽ።
:
:
ፀዳልሽ ያስፈራል ግርማሽ ነው የንግስት፤
ባይኔ ዞሮ አያውቅም እንዳንቺ አይነት እንስት።
:
:
ግና በኔ መስፈርት፤
በአምላክ ቃል መሰረት፤
ውበትም ሀሰት ነው ደምግባትም ከንቱ፤
ጌታዋን ምትፈራ በፅኑ በብርቱ፤
በፈሪሀ እግዚአብሔር ሰርክ ምትተጋ፤
ከቀይ ዕንቁ በላይ ተመን አላት ዋጋ።
ትመሰገናለች፤
ለባሏም ዘውድ ነች።
፡
፡
ቃሉ ያልገባቸው፤
ቁንጅናሽ ሰልቧቸው፤
ቁመናሽ ተብትቦ፤
ቀልባቸውን ስቦ፤
ማማርሽ ድር ሰርቶ በመልክሽ ተጠልፈው፤
ወንዶች ሲከጅሉሽ አየሁ ተሰልፈው።
፡
፡
እኔስ አይጠፋኝም ...
ውበት ማገር ሆኖት ቁመናም ምሰሶ፤
ተገንብቶ እንደሆን መልክ ተቀይሶ፤
የደበዘዘለት ማማር ከበርቻቻው፤
ዘመም ይላል ጎጆ ይናዳል ጉልቻው።
፡
፡
እናልሽ አንቺ ሴት ...
ለብቻው ሞግቶ እኔን ስላልጣለኝ
የውበትሽ ወጥመድ፤
በርግጥ ካፈቀርሺኝ ከሰው የተለየ
ለኔ ካለሽ መውደድ፤
እንደወይን ፍሬ ከትናንቱ ዛሬ
በስሎ እየጎመራ፤
ፍቅራችን ተባርኮ ለምልሞ እንዲያፈራ፤
እንድሸነፍልሽ እንዶንሽ ከከጀልሽ
እውነተኛ አፍቃሪ፤
መሽቀርቀሩ እንዳለ እግዜአብሔርን ፍሪ።
#ሄኖክ_ብርሃኑ (@yeneeyita)
@yeneeyita
@getem
@getem
@getem
:
:
፡
አምናለው አልክድም እጅጉን ታምሪያለሽ፤
ስሜትን የሚጭር ብዙ ነገር አለሽ።
:
:
ፀዳልሽ ያስፈራል ግርማሽ ነው የንግስት፤
ባይኔ ዞሮ አያውቅም እንዳንቺ አይነት እንስት።
:
:
ግና በኔ መስፈርት፤
በአምላክ ቃል መሰረት፤
ውበትም ሀሰት ነው ደምግባትም ከንቱ፤
ጌታዋን ምትፈራ በፅኑ በብርቱ፤
በፈሪሀ እግዚአብሔር ሰርክ ምትተጋ፤
ከቀይ ዕንቁ በላይ ተመን አላት ዋጋ።
ትመሰገናለች፤
ለባሏም ዘውድ ነች።
፡
፡
ቃሉ ያልገባቸው፤
ቁንጅናሽ ሰልቧቸው፤
ቁመናሽ ተብትቦ፤
ቀልባቸውን ስቦ፤
ማማርሽ ድር ሰርቶ በመልክሽ ተጠልፈው፤
ወንዶች ሲከጅሉሽ አየሁ ተሰልፈው።
፡
፡
እኔስ አይጠፋኝም ...
ውበት ማገር ሆኖት ቁመናም ምሰሶ፤
ተገንብቶ እንደሆን መልክ ተቀይሶ፤
የደበዘዘለት ማማር ከበርቻቻው፤
ዘመም ይላል ጎጆ ይናዳል ጉልቻው።
፡
፡
እናልሽ አንቺ ሴት ...
ለብቻው ሞግቶ እኔን ስላልጣለኝ
የውበትሽ ወጥመድ፤
በርግጥ ካፈቀርሺኝ ከሰው የተለየ
ለኔ ካለሽ መውደድ፤
እንደወይን ፍሬ ከትናንቱ ዛሬ
በስሎ እየጎመራ፤
ፍቅራችን ተባርኮ ለምልሞ እንዲያፈራ፤
እንድሸነፍልሽ እንዶንሽ ከከጀልሽ
እውነተኛ አፍቃሪ፤
መሽቀርቀሩ እንዳለ እግዜአብሔርን ፍሪ።
#ሄኖክ_ብርሃኑ (@yeneeyita)
@yeneeyita
@getem
@getem
@getem
❤44👍34🔥1😱1