▶️ ብጹዕ አቡነ እንድሪያስ #በሰዋሰው ብርሃን #ቅዱስ ጳውሎስ ከፍተኛ #መንፈሳዊ ትምህርት ቤት #ዲን የነበሩት <<የተቀረጸ ምስል ወይም #ሃውልት #አቁሙ የሚል ህግ #በቤተ ክርስቲያን የለም፤ #የቤተክርስቲያናችን #ባህልም አይደለም። ይህ አይነቱ #ተግባር #ከአምልኮተ #ጣኦት በምንም አይለይም . . . #ሃውልት #በቤተክርስቲያን የሚፈቀድ ቢሆን ኖሮ #ጥበቡ የነበራቸው እነ #ቅዱስ #ላሊበላ ብዙ #ሃውልት ወይም #ምስል በሰሩ ነበር>> ብለዋል[6]። @gedlatnadersanat