ገድላትና ድርሳናት በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘኑ
2.83K subscribers
536 photos
68 videos
81 files
391 links
〽️ ገድላትና ድርሳናት
〽️ 80 አሀዱ መጽሐፍ ቅዱስ
〽️ አዋልድ መጻሕፍት
〽️ ሌሎችንም ያለቦታቸው የገቡ የመጽሐፍቅዱስ ጥቅሶችና ኢ-መፅሐፍቅዱሳዊ የሆኑ ትምህርቶቻቸው በመፅሐፍ ቅዱስ ሲመዘኑ

እውነትን ታውቃላቹ እውነትም አርነት ያወጣቹሀል [ዮሐንስ 8፥32]
@teedy
@teedy

ኢየሱስ ማነው?👇
@Who_is_jesus
Download Telegram
ገድላትና ድርሳናት በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘኑ
ሮሜ 8÷34 " #የሞተው÷ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው÷ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው÷ ደግሞ ስለ እኛ #የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፡፡" #ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ በዚህ መልእክቱ ማስተላልፍ የፈለገው ‹‹ #እንግዲህ #በክርስቶስ ኢየሱስ ላሉት አሁን #ኵነኔ የለባቸውም›› የሚለውን ነው (ቊጥር 1)፡፡ ሐዋርያው በመቀጠል ‹‹ #በክርስቶስ ኢየሱስ ያለው #የሕይወት መንፈስ ሕግ #ከኀጢአትና…


ስለዚህም ክፍሉን ስናየው እግዚአብሔር #የመረጣቸውን ማን #ይከሳቸዋል? ብሎ ጠየቀ ።ምን ብሎ
መለሰ? << #የሚያጸድቅ እግዚአብሔር ነው>>ብሎ ነው የመለሰው ።ይህ ማለት
ከሳሹ ማነው? #እግዚአብሔር ነው ማለት አይደለም ።ምክንያቱም #እግዚአብሔር #የመረጣቸውን ራሱ #አይከሳቸውምና በተመሳሳይም
<< #የሚኮንንስ ማነው?
>ብሎ ጠየቀ ምን ብሎ መለሰ? የሞተው ይልቁንም #ከሙታን የተነሣው #በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው ደግሞ #ስለ እኛ #የሚማልደው #ክርስቶስ #ኢየሱስ ነው
ብሎ ነው የመለሰው ።
<< #የሚኮንንስ ማነው?>>
የምትለዋን ጥያቄ ስንመለከት #የሚኮንን ከምትለው ቀጥሎ <#ስ> ፊደል
መግባቷ አንድን ነገር በተመለከተ #በዚያው ጉዳይ ላይ #በድጋሜ የተጠየቀ መሆኑን ያመለክታል። #የእግዚአብሔርን #ምርጦች በተመለከተ " #ማን #ይከሳቸዋል?"ብሎ ጠይቆ ነበርና "" #የሚኮንንስ #ማነው"" ብሎ #በድጋሜ ይጠይቃል ።ይህ ማለት #እግዚአብሔር #የመረጣቸውን #ማን #ይከሳቸዋል?
#እግዚአብሔር #የመረጣቸውን #ማን #ይኮንናቸዋል?ማለት ነው ወይም ደግሞ
<< #እግዚአብሔር የመረጣቸውን ማን #ይከሳቸዋል ? #የሚኮንናቸውስ ማነው?
>>ማለት ነው።
ወይም
<< #የእግዚአብሔርን ምርጦች ማን #ይከሳቸዋል?
ማንስ #ይኮንናቸዋል? >>ማለት ነው ።
ለምሳሌ ፦
<< #የአስቴር እኅት #ስሟ #ማነው? #የእናቷስ?>>
ብየ ብጠይቅ ምን እያልኩ ነው? < #የአስቴር እኅት ስሟ ማነው? #የእስቴር እናት ስሟ #ማነው?> ማለት ነው ።
< #ስ> ፊደል አስቴርን በተመለከተ #በድጋሜ #የተጠየቀ መሆኑን ያመለክታል ።

ስለዚህ #እግዚአብሔር #የመረጣቸውን ማን #ይከሳቸዋል ብሎ ጠይቆ #የሚኮንንስ
#ማነው? ማለቱ የእግዚአብሔርን ምርጦች #የሚኮንናቸው ማነው? ማለቱ ነው።
ደግሜ ልበለው
"< #እግዚአብሔር #የመረጣቸውን ማን #ይከሳቸዋል? ማንስ
#ይኮንናቸዋል?> ማለት ነው ።


እስኪ #በ1938 ዕትም የተጻፈውን ቃል ተመልከቱ ፦
<<እግዚአብሔር የመረጣቸውን ሰዎች የሚነቅላቸው ማነው #እሱ #ካጸደቀ ማነው #የሚኮንን? >>
ይላል ።እንግዲህ ተመልከቱ ፦ ።<<እሱ #ካጸደቀ ማነው #የሚኮንን?>>የሚለውን
በደንብ አስምሩበት ።
አንድምታ ተርጓሚዎችም ፦
<< #ለእመ ለሊሁ #ያጸድቅ #መኑ #ዘይኮንን ፤ " #እሱ #ቢያጸድቅ #ማን #ይኮንናል?>> ብለውታል።
#እግዚአብሔር #ያጸደቀውን ማን #ይኮንናል? ማለት እንደሆነ
ልትረዱ ይገባል። #የሚኮንንስ ማነው የሚለው #ጥያቄ #እግዚአብሔር #መርጦ
#ያጸደቃቸውን ማን #ይኮንናቸዋል ማለት ነው ።ይህን አስቡበት!!

" #ቅዱስ #ዮሐንስ #አፈወርቅም" ሲተረጉም እንዲህ ብሏል ፦
<< #እግዚአብሔር #ዘውዱን #አቀዳጅቶናል #የሚኮንነን #ማነው? #ክርስቶስ
#ሞቶልናልና #መሞት ብቻ አይደለም #ከዚህም በኋላ #ስለ #እኛ #ስለሚማልድ #ማን #ይኮንነናል>
በማለት ተርጉሞታል።
📖/፤ ሐመር መጽሔት ሐምሌ 2007፥ ገጽ10።

#እንግዲህ #ቃሉን እንዴት እንደተገነዘቡት አስተውሉ!! ክርስቶስ
#ሞቶልናልና ማነው #የሚኮንነን? ክርስቶስ #ይማልድልናልና ማነው #የሚኮንነን?
በማለት ነው ያብራራው።
በእርግጥም #መሠረታዊ #ሐሳቡ ይህ ነበር ።
-----
@gedlatnadersanat