ገድላትና ድርሳናት በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘኑ
🔽🔽🔽🔽🔽🔽🔽🔽🔽🔽🔽🔽 #ቀደም ሲል ከቀረበው "ምንባቡ #ይማልዳል ሳይሆን #ይፈርዳል ነው ማለት የነበረበት" በሚል ከተቀመጠው "ከመጋቤ ዐዲስ ሮዳስ ታደሰ" #ሐሳብ የተለየ #ሐሳብ ያላቸው "መምህር ደምሰው ዘውዴ" ደግሞ #ይማልዳል የሚለውን ይቀበሉና እንዲህ ይላሉ.. 〽️ 2፦ ‹‹[መናፍቃን] ለማታለል ሲሉ #በግእዝ #ይማልዳል ብለው ጽፈውታል፤ ቃሉ #ግእዝ ነው #ግእዝና #ፍቺውን የማያውቅ #ሊታለል…
🔽🔽🔽🔽🔽🔽🔽🔽🔽🔽🔽🔽
#ኢየሱስ #አማላጅ መሆኑን መቀበል የከበዳቸው ሰዎች፤ ክፍሉ(ሮሜ 8፥34) ምን ያህል #እንዳስጨነቃቸው የሚያሳየው ለአንዱ #ጥቅስ የሚሰጡት የመከላከያ #ሐሳብ #ብዛት ነው፡፡ ቀደም ሲል ከቀረቡት #ሐሳቦች #ሌላ ደግሞ፤ መምህር በርሀ ተስፋ መስቀል እንዲህ ይላሉ..
〽️ 3፦ ‹‹ስለ እኛ #የሚማለደው ተብሎ መጻፍ ሲገባው ‹ #ለ› ን ‹ #ል› በማድረግ ስለ እኛ #የሚማልደው ተብሎ መጻፉና በዚህ መረዳቱ #ፍጹም #ስሕተት ነው፤ ከዚህም አልፎ #ክሕደት ነው›› ሲሉ ይታያሉ፡፡
📖፤/በርሀ ተስፋ መስቀል (መምህር)፣ "አንባቢው ያስተውል" (መቐለ 2005)
▶️ በእርሳቸው #ሐሳብ መሠረት ከሆነ #ቤተ ክርስቲያኒቱ ይህን ክፍል #የሚፈርደው ብላ ማስቀመጧ ፈጽሞ #ስሕተት ነው ማለት ነው፡፡ ምክንያቱም መባል የነበረበት ‹‹ #የሚማለደው›› ነው የሚል ሰው ብቅ ብሏልና፤ ይህ ደግሞ #ምልጃ የሚቀበል እንጂ #ፈራጅ የሆነ የሚል #ትርጕም የለውም፡፡ እንግዲህ ይህቺም ማምለጫ ዘዴ መሆኗ ነው።
ከዚህም በተጨማሪ ‹‹ስለ›› የሚለው መስተዋድድ ‹‹የሚማለደው›› ከሚለው ጋር አብሮ እንደማይሄድ የታወቀ ነው። ልብ አድርጉ!! እኚህም ከላይ ከቀረቡት ከሁለቱም የተለየ ሐሳብ ነው ያላቸው።
ይቀጥላል...(ሮሜ 8፥34)
@gedlatnadersanat @teeod
#ኢየሱስ #አማላጅ መሆኑን መቀበል የከበዳቸው ሰዎች፤ ክፍሉ(ሮሜ 8፥34) ምን ያህል #እንዳስጨነቃቸው የሚያሳየው ለአንዱ #ጥቅስ የሚሰጡት የመከላከያ #ሐሳብ #ብዛት ነው፡፡ ቀደም ሲል ከቀረቡት #ሐሳቦች #ሌላ ደግሞ፤ መምህር በርሀ ተስፋ መስቀል እንዲህ ይላሉ..
〽️ 3፦ ‹‹ስለ እኛ #የሚማለደው ተብሎ መጻፍ ሲገባው ‹ #ለ› ን ‹ #ል› በማድረግ ስለ እኛ #የሚማልደው ተብሎ መጻፉና በዚህ መረዳቱ #ፍጹም #ስሕተት ነው፤ ከዚህም አልፎ #ክሕደት ነው›› ሲሉ ይታያሉ፡፡
📖፤/በርሀ ተስፋ መስቀል (መምህር)፣ "አንባቢው ያስተውል" (መቐለ 2005)
▶️ በእርሳቸው #ሐሳብ መሠረት ከሆነ #ቤተ ክርስቲያኒቱ ይህን ክፍል #የሚፈርደው ብላ ማስቀመጧ ፈጽሞ #ስሕተት ነው ማለት ነው፡፡ ምክንያቱም መባል የነበረበት ‹‹ #የሚማለደው›› ነው የሚል ሰው ብቅ ብሏልና፤ ይህ ደግሞ #ምልጃ የሚቀበል እንጂ #ፈራጅ የሆነ የሚል #ትርጕም የለውም፡፡ እንግዲህ ይህቺም ማምለጫ ዘዴ መሆኗ ነው።
ከዚህም በተጨማሪ ‹‹ስለ›› የሚለው መስተዋድድ ‹‹የሚማለደው›› ከሚለው ጋር አብሮ እንደማይሄድ የታወቀ ነው። ልብ አድርጉ!! እኚህም ከላይ ከቀረቡት ከሁለቱም የተለየ ሐሳብ ነው ያላቸው።
ይቀጥላል...(ሮሜ 8፥34)
@gedlatnadersanat @teeod