Forwarded from እውነት አርነት ያወጣል (ቴዎድሮስ)
ኢየሱስን በስንት ብር ብንቀይረው ያዋጣል?
ለዚህ ጥያቄ መልስ ለመስጠት የሚረዳው ወደ ኢየሱስ መጀመሪያ ለምን መጣህ? የሚለው ሲመለስ ነው፡፡ ወደኢየሱስ የመጣኸው በቀጥታ ገንዘብን ወይም በመጀመሪያ ዝናን ከዛም ገንዘብን አስልተህ ከሆነ አሁን ወደ ድርድሩ መግባት ይቻላል፡፡
ከአሥራ ሁለቱ አንዱ የነበረው ይሁዳ ከአሥራ አንዱ ይልቅ ለሰይጣን የተመቸ ልብ ነበረው፡፡ ስለዚህም በጥቂት ሊያውም መልሶ ሊበትነው ለጨከነበት ብር ሲል ጌታውን አሳልፎ የሰጠ "ደቀ መዝሙር" ነበር፡፡ ከዛ በፊት ግን ኢየሱስን ብሰጣቹ ስንት ትሰጡኛላቹ? የሚል የዋጋ ድርድር ውስጥ ገብቷል፡፡ ምናልባትም አይ በእሱማ አያዋጣኝም ጨምሩልኝ ብሎም ይሆናል፡፡ የተከፈለው ገንዘብ ግን አልጠቀመውም፡፡ ወደተሸመቀቀ ገመድ መራው እንጂ፡፡
አሁንም ጌታቸውን ለገንዘብ ሲሉ የሚለውጡ "የተሻለ የከፈለ" በሜዳው የሚያጫውታቸው "የቀድሞ ደቀ መዛሙርት" ወይም የዘመናችን ይሁዳዎች ለሆዳቸውና ለልጃቸው የትምህርት ቤት ክፍያ አቅጣጫ የሚያስቀይራቸው ሰዎች አሉ፡፡
የዛሬዎቹ ከዘመኑ ጋር የዘመኑ በመሆናቸው እንደ ይሁዳ የገንዘብ ፍቅር ብቻ ሳይሆን የልብ ክፋትም አለባቸው፡፡ ስለዚህ ኢየሱስን በገንዘብ ለመለወጥ (ለመቀየር) የሚጠቅሱት ጥቅስ አላቸው፡፡ ነገራቸውን መንፈሳዊ ለማስመሰልና አሁንም ከኢየሱስ፡ጋር ነን፡ለማለት አቅፈው፡ሲስሙትና ሲያስመስሉ ታያቸዋለህ፡፡
የሚገርመው እነዚህ የዘመናችን ይሁዳዎች ሚዲያው የእነርሱ ናቸው፤ ድሮም የሰይጣን ልጆች ናቸውና ሰይጣን በክብር ከፍ ከፍ አድርጎ እድሉን አመቻችቶላቸዋል፡፡ እሱ በሰጣቸው እድልም የኢየሱስ፡ወዳጅ እንደሆኑ በማስመሰል የገንዘብ አምሮታቸውን ይወጣሉ፡፡
ወዳጄ ኢየሱስን የምትሸጥብት፣ ጌታህን፡የምትለውጥበት ምንም የሚመጥን፡ክፍያ፡አታገኝም፡፡ ምንም ቢከፈልህ አያዋጣም!!! የአባቴ ልጅ ስማኝ የተብለጨለጨ በለበሱ፣ ወዛቸው ባንጸባረቀ የዘመኑ አርዮሳውያን አጓጉል ሽንገላ አትታለል፡፡ እነርሱ ሆዳቸው አምላካቸው የተባሉቱ ናቸው፡፡ ድሮም ከእኛ ጋር የነበሩት ለሚላስ ለሚቀመስ እንጂ እውነቱን ተቀብለው አልነበረም፡፡ ይሄን ደግሞ ራሳቸው በሚዲያ የተናገሩት መሆኑን፡ማረጋገጥ ትችላለህ፡፡
ስለዚህ ወንድሜ ለእኔ ግን ወደ እግዚአብሔር መቅረብ ይሻለኛል የሚለውን፡የቅዱሱን መጽሐፍ ምክር አትርሳ!!!
#ኢየሱስን_በምንም_እና_በምንም_አያዋጣም!!!
https://tttttt.me/tewoderosdemelash/914
ለዚህ ጥያቄ መልስ ለመስጠት የሚረዳው ወደ ኢየሱስ መጀመሪያ ለምን መጣህ? የሚለው ሲመለስ ነው፡፡ ወደኢየሱስ የመጣኸው በቀጥታ ገንዘብን ወይም በመጀመሪያ ዝናን ከዛም ገንዘብን አስልተህ ከሆነ አሁን ወደ ድርድሩ መግባት ይቻላል፡፡
ከአሥራ ሁለቱ አንዱ የነበረው ይሁዳ ከአሥራ አንዱ ይልቅ ለሰይጣን የተመቸ ልብ ነበረው፡፡ ስለዚህም በጥቂት ሊያውም መልሶ ሊበትነው ለጨከነበት ብር ሲል ጌታውን አሳልፎ የሰጠ "ደቀ መዝሙር" ነበር፡፡ ከዛ በፊት ግን ኢየሱስን ብሰጣቹ ስንት ትሰጡኛላቹ? የሚል የዋጋ ድርድር ውስጥ ገብቷል፡፡ ምናልባትም አይ በእሱማ አያዋጣኝም ጨምሩልኝ ብሎም ይሆናል፡፡ የተከፈለው ገንዘብ ግን አልጠቀመውም፡፡ ወደተሸመቀቀ ገመድ መራው እንጂ፡፡
አሁንም ጌታቸውን ለገንዘብ ሲሉ የሚለውጡ "የተሻለ የከፈለ" በሜዳው የሚያጫውታቸው "የቀድሞ ደቀ መዛሙርት" ወይም የዘመናችን ይሁዳዎች ለሆዳቸውና ለልጃቸው የትምህርት ቤት ክፍያ አቅጣጫ የሚያስቀይራቸው ሰዎች አሉ፡፡
የዛሬዎቹ ከዘመኑ ጋር የዘመኑ በመሆናቸው እንደ ይሁዳ የገንዘብ ፍቅር ብቻ ሳይሆን የልብ ክፋትም አለባቸው፡፡ ስለዚህ ኢየሱስን በገንዘብ ለመለወጥ (ለመቀየር) የሚጠቅሱት ጥቅስ አላቸው፡፡ ነገራቸውን መንፈሳዊ ለማስመሰልና አሁንም ከኢየሱስ፡ጋር ነን፡ለማለት አቅፈው፡ሲስሙትና ሲያስመስሉ ታያቸዋለህ፡፡
የሚገርመው እነዚህ የዘመናችን ይሁዳዎች ሚዲያው የእነርሱ ናቸው፤ ድሮም የሰይጣን ልጆች ናቸውና ሰይጣን በክብር ከፍ ከፍ አድርጎ እድሉን አመቻችቶላቸዋል፡፡ እሱ በሰጣቸው እድልም የኢየሱስ፡ወዳጅ እንደሆኑ በማስመሰል የገንዘብ አምሮታቸውን ይወጣሉ፡፡
ወዳጄ ኢየሱስን የምትሸጥብት፣ ጌታህን፡የምትለውጥበት ምንም የሚመጥን፡ክፍያ፡አታገኝም፡፡ ምንም ቢከፈልህ አያዋጣም!!! የአባቴ ልጅ ስማኝ የተብለጨለጨ በለበሱ፣ ወዛቸው ባንጸባረቀ የዘመኑ አርዮሳውያን አጓጉል ሽንገላ አትታለል፡፡ እነርሱ ሆዳቸው አምላካቸው የተባሉቱ ናቸው፡፡ ድሮም ከእኛ ጋር የነበሩት ለሚላስ ለሚቀመስ እንጂ እውነቱን ተቀብለው አልነበረም፡፡ ይሄን ደግሞ ራሳቸው በሚዲያ የተናገሩት መሆኑን፡ማረጋገጥ ትችላለህ፡፡
ስለዚህ ወንድሜ ለእኔ ግን ወደ እግዚአብሔር መቅረብ ይሻለኛል የሚለውን፡የቅዱሱን መጽሐፍ ምክር አትርሳ!!!
#ኢየሱስን_በምንም_እና_በምንም_አያዋጣም!!!
https://tttttt.me/tewoderosdemelash/914
Telegram
"እውነት አርነት ያወጣል"
ኢየሱስን በስንት ብር ብንቀይረው ያዋጣል?
ለዚህ ጥያቄ መልስ ለመስጠት የሚረዳው ወደ ኢየሱስ መጀመሪያ ለምን መጣህ? የሚለው ሲመለስ ነው፡፡ ወደኢየሱስ የመጣኸው በቀጥታ ገንዘብን ወይም በመጀመሪያ ዝናን ከዛም ገንዘብን አስልተህ ከሆነ አሁን ወደ ድርድሩ መግባት ይቻላል፡፡
ከአሥራ ሁለቱ አንዱ የነበረው ይሁዳ ከአሥራ አንዱ ይልቅ ለሰይጣን የተመቸ ልብ ነበረው፡፡ ስለዚህም በጥቂት ሊያውም መልሶ ሊበትነው…
ለዚህ ጥያቄ መልስ ለመስጠት የሚረዳው ወደ ኢየሱስ መጀመሪያ ለምን መጣህ? የሚለው ሲመለስ ነው፡፡ ወደኢየሱስ የመጣኸው በቀጥታ ገንዘብን ወይም በመጀመሪያ ዝናን ከዛም ገንዘብን አስልተህ ከሆነ አሁን ወደ ድርድሩ መግባት ይቻላል፡፡
ከአሥራ ሁለቱ አንዱ የነበረው ይሁዳ ከአሥራ አንዱ ይልቅ ለሰይጣን የተመቸ ልብ ነበረው፡፡ ስለዚህም በጥቂት ሊያውም መልሶ ሊበትነው…