Forwarded from እውነት አርነት ያወጣል (ቴዎድሮስ)
"ነገር ግን ሞኝነት ካለው ምርመራና ከትውልዶች ታሪክ ከክርክርም ስለ ሕግም ከሚሆን ጠብ ራቅ፤ የማይጠቅሙና ከንቱዎች ናቸውና፤ መለያየትን የሚያነሣ ሰው ጠማማ እንዲሆን በራሱም ላይ ፈርዶ ኃጢአትን እንዲያደርግ አውቀህ፥ #አንድ_ጊዜ_ሁለት_ጊዜም_ከገሠጽኸው_በኋላ_እንዲህ_ከሚመስል_ሰው_ራቅ" (ቲቶ 3:9-11)፡፡
ምክንያቱም፡-
#"እኛ_ከእግዚአብሔር_ነን_እግዚአብሔርን_የሚያውቅ_ይሰማናል_ከእግዚአብሔር_ያልሆነ_አይሰማንም_የእውነትን_መንፈስና_የስሕተትን_መንፈስ_በዚህ_እናውቃለን። ወዳጆች ሆይ፥ ፍቅር ከእግዚአብሔር ስለ ሆነ፥ የሚወደውም ሁሉ ከእግዚአብሔር ስለ ተወለደ እግዚአብሔርንም ስለሚያውቅ፥ እርስ በርሳችን እንዋደድ" (1ኛ ዮሐንስ 4:6-7)፡፡
https://tttttt.me/tewoderosdemelash/420
ምክንያቱም፡-
#"እኛ_ከእግዚአብሔር_ነን_እግዚአብሔርን_የሚያውቅ_ይሰማናል_ከእግዚአብሔር_ያልሆነ_አይሰማንም_የእውነትን_መንፈስና_የስሕተትን_መንፈስ_በዚህ_እናውቃለን። ወዳጆች ሆይ፥ ፍቅር ከእግዚአብሔር ስለ ሆነ፥ የሚወደውም ሁሉ ከእግዚአብሔር ስለ ተወለደ እግዚአብሔርንም ስለሚያውቅ፥ እርስ በርሳችን እንዋደድ" (1ኛ ዮሐንስ 4:6-7)፡፡
https://tttttt.me/tewoderosdemelash/420