Forwarded from እውነት አርነት ያወጣል (ቴዎድሮስ)
ኢየሱስ እግዚአብሔር (አምላክ) መሆኑ ለድርድር የሚቀርብ አይደለም፡፡ ኧረ እንደውም የአማልክት አምላክ የጌቶች ጌታ የነገሥታት ንጉሥ ነው፡፡
ታዲያ እሱ አምላክ ሆኖ ሳለ የሚቀጥለው ጥቅስ እንዴት ይታያል?
ዕብራውያን 5 (Hebrews)
7፤ እርሱም በስጋው ወራት ከሞት ሊያድነው ወደሚችል ከብርቱ ጩኸትና ከእንባ ጋር #ጸሎትንና #ምልጃን አቀረበ፥ #እግዚአብሔርንም ስለ መፍራቱ #ተሰማለት፤
1. እሱ ራሱ አምላክ አይደል ወደ ማን ነው የሚጸልየው?
2. እግዚአብሔርን ስለመፍራቱ እንዴት ይባላል? እርሱ ራሱ እግዚአብሔር አይደል እንዴ? ነው ወይስ ሌላ እግዚአብሔር አለ?
3. "ተሰማለት" የሚለውስ እርሱ አይደል ጸሎት ሰሚ? ከእርሱ ሌላ ጸሎት ሰሚ አለ ማለት ነው?
https://tttttt.me/tewoderosdemelash/555
ታዲያ እሱ አምላክ ሆኖ ሳለ የሚቀጥለው ጥቅስ እንዴት ይታያል?
ዕብራውያን 5 (Hebrews)
7፤ እርሱም በስጋው ወራት ከሞት ሊያድነው ወደሚችል ከብርቱ ጩኸትና ከእንባ ጋር #ጸሎትንና #ምልጃን አቀረበ፥ #እግዚአብሔርንም ስለ መፍራቱ #ተሰማለት፤
1. እሱ ራሱ አምላክ አይደል ወደ ማን ነው የሚጸልየው?
2. እግዚአብሔርን ስለመፍራቱ እንዴት ይባላል? እርሱ ራሱ እግዚአብሔር አይደል እንዴ? ነው ወይስ ሌላ እግዚአብሔር አለ?
3. "ተሰማለት" የሚለውስ እርሱ አይደል ጸሎት ሰሚ? ከእርሱ ሌላ ጸሎት ሰሚ አለ ማለት ነው?
https://tttttt.me/tewoderosdemelash/555
Telegram
ቴዎድሮስ ደመላሽ
ኢየሱስ እግዚአብሔር (አምላክ) መሆኑ ለድርድር የሚቀርብ አይደለም፡፡ ኧረ እንደውም የአማልክት አምላክ የጌቶች ጌታ የነገሥታት ንጉሥ ነው፡፡
ታዲያ እሱ አምላክ ሆኖ ሳለ የሚቀጥለው ጥቅስ እንዴት ይታያል?
ዕብራውያን 5 (Hebrews)
7፤ እርሱም በስጋው ወራት ከሞት ሊያድነው ወደሚችል ከብርቱ ጩኸትና ከእንባ ጋር #ጸሎትንና #ምልጃን አቀረበ፥ #እግዚአብሔርንም ስለ መፍራቱ #ተሰማለት፤
1. እሱ…
ታዲያ እሱ አምላክ ሆኖ ሳለ የሚቀጥለው ጥቅስ እንዴት ይታያል?
ዕብራውያን 5 (Hebrews)
7፤ እርሱም በስጋው ወራት ከሞት ሊያድነው ወደሚችል ከብርቱ ጩኸትና ከእንባ ጋር #ጸሎትንና #ምልጃን አቀረበ፥ #እግዚአብሔርንም ስለ መፍራቱ #ተሰማለት፤
1. እሱ…