▶️ በዚህም አመክንዮነት ዛሬ #በቤተክርስቲያን ውስጥ #ስዕል እንደ <<ስዕለ አድህኖ>> {የሚያድን ስዕል} ተደርጎ በመቆጠርና #በመታመን #መጋረጃ ይለብሳሉ፣ #ለማስተማርም #መድረክ ሲከፈትም ሆነ #በቅዳሴ ሰዓት #የአምልኮ #ማዕከል ሆነው ያገለግላሉ፣ #ካህናቱም፣ <<መልክዓ ስዕል>> የተባለውን #መጽሀፍ እየደገሙ #እጣን #ያጥኗቸዋል፣ #ይሰግዱሏቸዋል፥ #ምዕመኑም እንደዛው። ፎቶው ላይ እንደምትመለከቱት በቤታቸውም #ስዕላቱን #በመግዛት #በመብራት፣ #በሻማ፣ . . .ወዘተ አሰማምረው #ይማፀኗቸዋል። እነርሱ ግን #ብል #ቢበላቸው፣ #በሚስማር #ቢቸነክሯቸው፣ #አቧራ #ቢቦንባቸው፣ #ወድቀው #ቢረጋገጡ #በድን #ግዑዛን ናቸውና #አይሰሙም፣ #አያዩም፣ #አያሸቱም፣ #እስትንፋስም የላቸውም።
▶️ ስለዚህም እግዚአብሔር ለእነዚህ ወገኖች እንዲህ ይላል፦
▶️ ስለዚህም እግዚአብሔር ለእነዚህ ወገኖች እንዲህ ይላል፦