የባሕር በር ጥያቄ ምላሽ እንዲያገኝ ጠንካራ የዲፕሎማሲ ሥራ መሥራት ይገባል
++++++++++++
በአስተዋይነት፣ በጠንካራ የዲፕሎማሲ ሥራ፣ በሰጥቶ መቀበልና ሌሎች ሰላማዊ አማራጮችን በመከተል የባሕር በር ጥያቄ ተገቢ ምላሽ እንዲያገኝ መሥራት እንደሚገባ በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የምጣኔ ሀብት መምህርና ተመራማሪ ዱጋሳ ሙሉጌታ (ዶ/ር) ገለጹ።
https://am-digital-content.press.et/share/am-stories/4v3jfdbstsem07zf3tjjg4gmc7
++++++++++++
በአስተዋይነት፣ በጠንካራ የዲፕሎማሲ ሥራ፣ በሰጥቶ መቀበልና ሌሎች ሰላማዊ አማራጮችን በመከተል የባሕር በር ጥያቄ ተገቢ ምላሽ እንዲያገኝ መሥራት እንደሚገባ በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የምጣኔ ሀብት መምህርና ተመራማሪ ዱጋሳ ሙሉጌታ (ዶ/ር) ገለጹ።
https://am-digital-content.press.et/share/am-stories/4v3jfdbstsem07zf3tjjg4gmc7
👍11❤7🥰1
ወደ ሀገር ከሚገቡ ተሽከርካሪዎች 95 በመቶ የሚሆኑትን የኤሌክትሪክ ለማድረግ እየተሠራ ነው
+++++++++++++++
#ጋዜጣ_ፕላስ | በመጪዎቹ 10 ዓመታት ወደ ሀገር ውስጥ ከሚገቡ ተሽከርካሪዎች መካከል 95 በመቶ የሚሆኑት ተሽከርካሪዎች የኤሌክትሪክ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር አስታወቀ።
የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስትር ዴኤታ በርኦ ሀሰን ለዘመን ኢኮኖሚ እንደገለጹት፤ የኤሌክትሪክ መኪና በዓለም አቀፍ ደረጃ እየተስፋፋ ባለበት በዚህ ወቅት ኢትዮጵያም ከ100 ሺህ በላይ ተሽከርካሪዎችን ወደ ገበያው ማስገባት ችላለች።
መንግሥት የኤሌክትሪክ መኪና ምርትን ለማፋጠን፣ የነዳጅ ወጪን ለመቀነስና አረንጓዴ ከባቢን ለመገንባት አቅዶ እየሠራ ሲሆን፤ በቀጣይ 10 ዓመት ጊዜ ውስጥም ከ500 ሺህ በላይ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን ወደ ሥራ ለማስገባት ከፍተኛ ጥረት እያደረገ መሆኑ ገልጸዋል።
እንደ ሚኒስትር ዴኤታዉ ገለጻም በመጪዎቹ 10 ዓመታት ወደ ሀገር ውስጥ ከሚገቡ ተሽከርካሪዎች መካከል 95 በመቶ የሚሆኑት ተሽከርካሪዎች የኤሌክትሪክ እንዲኆኑ ለማድረግ ዕቅድ ተይዞ እየተሠራ ነው።
ፍሬህይወት አወቀ
++++++++++++++++
#ጋዜጣ_ፕላስ #GazettePlus
#ትራንስፖርት #ኤሌትሪክመኪና
+++++++++++++++
#ጋዜጣ_ፕላስ | በመጪዎቹ 10 ዓመታት ወደ ሀገር ውስጥ ከሚገቡ ተሽከርካሪዎች መካከል 95 በመቶ የሚሆኑት ተሽከርካሪዎች የኤሌክትሪክ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር አስታወቀ።
የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስትር ዴኤታ በርኦ ሀሰን ለዘመን ኢኮኖሚ እንደገለጹት፤ የኤሌክትሪክ መኪና በዓለም አቀፍ ደረጃ እየተስፋፋ ባለበት በዚህ ወቅት ኢትዮጵያም ከ100 ሺህ በላይ ተሽከርካሪዎችን ወደ ገበያው ማስገባት ችላለች።
መንግሥት የኤሌክትሪክ መኪና ምርትን ለማፋጠን፣ የነዳጅ ወጪን ለመቀነስና አረንጓዴ ከባቢን ለመገንባት አቅዶ እየሠራ ሲሆን፤ በቀጣይ 10 ዓመት ጊዜ ውስጥም ከ500 ሺህ በላይ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን ወደ ሥራ ለማስገባት ከፍተኛ ጥረት እያደረገ መሆኑ ገልጸዋል።
እንደ ሚኒስትር ዴኤታዉ ገለጻም በመጪዎቹ 10 ዓመታት ወደ ሀገር ውስጥ ከሚገቡ ተሽከርካሪዎች መካከል 95 በመቶ የሚሆኑት ተሽከርካሪዎች የኤሌክትሪክ እንዲኆኑ ለማድረግ ዕቅድ ተይዞ እየተሠራ ነው።
ፍሬህይወት አወቀ
++++++++++++++++
#ጋዜጣ_ፕላስ #GazettePlus
#ትራንስፖርት #ኤሌትሪክመኪና
❤5
"ብርሃን ፈንጣቂው ዐባይ" መጽሐፍ ወደ ፊልም ተቀይሮ ለህዝብ ሊቀርብ ይገባል"
- ኡስታዝ ጀማል በሽር
የኪንግስ ኦፍ ዓባይ ሚዲያ ሥራ አስኪያጅ
++++++++++++++++
#ጋዜጣ_ፕላስ | በኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ተዘጋጅቶ ለምረቃ የበቃው "ብርሃን ፈንጣቂው ዐባይ" ወደ ፊልም ተቀይሮ ለህዝብ ሊቀርብ እንደሚገባ የኪንግስ ኦፍ ዓባይ ሚዲያ ሥራ አስኪያጅ ኡስታዝ ጀማል በሽር ገለጹ።
በኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት የተዘጋጀው "ብርሃን ፈንጣቂው ዐባይ" የመጽሐፍ ምረቃ መርሃግብርና የፓናል ውይይት እየተካሄደ ይገኛል።
ኡስታዝ ጀማል በሽር በዚሁ ወቅት እንደገለጹት፤ መጽሐፉ ስለ ህዳሴ ግድብ በርካታ መረጃ የያዘ በመሆኑ ወደ ፊልም እና በድራማ መልክ ተቀይሮ ለህዝብ ሊቀርብ ይገባል።
ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ከብዙ መከራ በኋላ ለምርቃት በመብቃቱ ልዩ ደስታ እንደፈጠረባቸው ገልጸው፤ በመጽሐፍ መልክ መሰነዱ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ አለው ብለዋል።
በዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ዘንድ የህዳሴ ግድብ የግንባታ ሂደቱን በማጠልሸት ቅቡልነት ለማግኘት ግብጾች ሲሰሩ እንደቆዩም ኡስታዝ ጀማል ጠቁመዋል፡፡
የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ስለ ግድቡ ይዘት በመጽሐፍ ደረጃ ሰንዶ ለአንባቢያን እንዲበቃ በማድረጉ ያመሰገኑት ኡስታዝ ጀማል፤ በቀጣይም ኢትዮጵያዊያን ሀገራዊ ፕሮጀክቶች ላይ በጋራ መቆም ያስፈልጋል ብለዋል።
በአማን ረሺድ
- ኡስታዝ ጀማል በሽር
የኪንግስ ኦፍ ዓባይ ሚዲያ ሥራ አስኪያጅ
++++++++++++++++
#ጋዜጣ_ፕላስ | በኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ተዘጋጅቶ ለምረቃ የበቃው "ብርሃን ፈንጣቂው ዐባይ" ወደ ፊልም ተቀይሮ ለህዝብ ሊቀርብ እንደሚገባ የኪንግስ ኦፍ ዓባይ ሚዲያ ሥራ አስኪያጅ ኡስታዝ ጀማል በሽር ገለጹ።
በኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት የተዘጋጀው "ብርሃን ፈንጣቂው ዐባይ" የመጽሐፍ ምረቃ መርሃግብርና የፓናል ውይይት እየተካሄደ ይገኛል።
ኡስታዝ ጀማል በሽር በዚሁ ወቅት እንደገለጹት፤ መጽሐፉ ስለ ህዳሴ ግድብ በርካታ መረጃ የያዘ በመሆኑ ወደ ፊልም እና በድራማ መልክ ተቀይሮ ለህዝብ ሊቀርብ ይገባል።
ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ከብዙ መከራ በኋላ ለምርቃት በመብቃቱ ልዩ ደስታ እንደፈጠረባቸው ገልጸው፤ በመጽሐፍ መልክ መሰነዱ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ አለው ብለዋል።
በዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ዘንድ የህዳሴ ግድብ የግንባታ ሂደቱን በማጠልሸት ቅቡልነት ለማግኘት ግብጾች ሲሰሩ እንደቆዩም ኡስታዝ ጀማል ጠቁመዋል፡፡
የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ስለ ግድቡ ይዘት በመጽሐፍ ደረጃ ሰንዶ ለአንባቢያን እንዲበቃ በማድረጉ ያመሰገኑት ኡስታዝ ጀማል፤ በቀጣይም ኢትዮጵያዊያን ሀገራዊ ፕሮጀክቶች ላይ በጋራ መቆም ያስፈልጋል ብለዋል።
በአማን ረሺድ
❤9
ከአለም አቀፍ የአቶሚክ ፎረም ጎን ለጎን ከቤላሩስ ፕሬዝዳንት አሌክሳንደር ሉካሼንኮ ጋር በሁለትዮሽና አለም አቀፍ ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገናል።
በተጨማሪም የግብርና ሜካናይዜሽንን ጨምሮ በተለያዩ የኢንቨስትመንት ጉዳዮች ላይ በጋራ የምንሰራበት ሁኔታን ተመልክተናል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)
በተጨማሪም የግብርና ሜካናይዜሽንን ጨምሮ በተለያዩ የኢንቨስትመንት ጉዳዮች ላይ በጋራ የምንሰራበት ሁኔታን ተመልክተናል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)
❤10👎1
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የዓለም የአቶሚክ ሳምንት (World Atomic Week) ጉባኤ ለመሳተፍ ሩሲያ ገብተዋል። #PMOEthiopia
❤4
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዓለም አቀፍ የአቶሚክ ፎረም ላይ ያስተላለፉት መልዕክት‼️
❤7