የመስቀል ደመራ በዓል በባህርዳር ከተማ መከበር ጀመረ
++++++++++++++++++
#ጋዜጣ_ፕላስ | የመስቀል ደመራ በዓል በባህርዳር ከተማ ሃይማኖታዊ ሥርዓቱን በጠበቀ መልኩ መከበር ጀምሯል።
++++++++++++++++++
#ጋዜጣ_ፕላስ | የመስቀል ደመራ በዓል በባህርዳር ከተማ ሃይማኖታዊ ሥርዓቱን በጠበቀ መልኩ መከበር ጀምሯል።
❤2
"በቢሾፍቱ የአየር ማረፊያ ግንባታ የተነሱ ገበሬዎች የመኖሪያ ቤት ግንባታ በያዝነው ወር ይጠናቀቃል"
- አቶ መስፍን ጣሰው
+++++++++++++++++++++++++++++++++++
#ጋዜጣ_ፕላስ | በቢሾፍቱ የአየር ማረፊያ ግንባታ የተነሱ ገበሬዎች የመኖሪያ ቤት ግንባታ በዚህ ወር ይጠናቀቃል ሲሉ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው ገለፁ።
አቶ መስፍን ጣሰው ከዘመን ኢኮኖሚ ጋር ባደረጉት ቆይታ አዲሱ ኤርፖርት ሊገነባ የሚችልበትን ቦታ በፈረንሳይ ኩባንያ እንዲጠና ተደርጓል።
ጥናቱም ቢሾፍቱ አጠገብ አቡሴራ የሚባል ቦታ ከሁሉም የተሻለ ቦታ እንደሆነ የጠቆመ ሲሆን፤ የመጀመሪያ ደረጃ ማስተር ፕላንና ያዋጭነት ጥናትም ተሰርቶለታል ብለዋል።
አዋጭነቱ ከተረጋገጠ በኋላ በኮቪድ ምክንያት ፕሮጀክቱ መቀዛቀዙን ገልጸው፤ ከዚያ ግን ጥናቶቹ ተከልሰው ወደ ስራ ተገብቷል ነው ያሉት።
እንደ አቶ መስፍን ገለፃ ግንባታው በሚከናወንበት አካባቢ ያሉ ገበሬዎች ሲነሱ ዳግም ማቋቋም እንደሚገባ በማመን ከቢሾፍቱ አስተዳደር ጋር በመነጋገር ምን አይነት ቤት እና ሥራ ይገባቸዋል ተብሎ ግንባታ ተጀምሯል። ግንባታውም በያዝነው መስከረም ወር ይጠናቀቃል።
ሰዎቹም ወደ አዲሱ መኖሪያቸውና አዲሱ ሥራቸው የሚዘዋወሩ መሆኑን ገልፀዋል።
የኤርፖርት ግንባታ የሚካሄድበትን ቦታ ከክልሉ መንግሥት መረከባቸውንና ገበሬዎች አዝመራቸውን እንዳነሱ ሕዳር መጨረሻ አካባቢ አዲሱ ኤርፖርት ግንባታው እንደሚጀመርም ጠቁመዋል።
+++++++++++++++++++++++
@ጋዜጣ_ፕላስ
#የኢትዮጵያ_አየር_መንገድ
- አቶ መስፍን ጣሰው
+++++++++++++++++++++++++++++++++++
#ጋዜጣ_ፕላስ | በቢሾፍቱ የአየር ማረፊያ ግንባታ የተነሱ ገበሬዎች የመኖሪያ ቤት ግንባታ በዚህ ወር ይጠናቀቃል ሲሉ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው ገለፁ።
አቶ መስፍን ጣሰው ከዘመን ኢኮኖሚ ጋር ባደረጉት ቆይታ አዲሱ ኤርፖርት ሊገነባ የሚችልበትን ቦታ በፈረንሳይ ኩባንያ እንዲጠና ተደርጓል።
ጥናቱም ቢሾፍቱ አጠገብ አቡሴራ የሚባል ቦታ ከሁሉም የተሻለ ቦታ እንደሆነ የጠቆመ ሲሆን፤ የመጀመሪያ ደረጃ ማስተር ፕላንና ያዋጭነት ጥናትም ተሰርቶለታል ብለዋል።
አዋጭነቱ ከተረጋገጠ በኋላ በኮቪድ ምክንያት ፕሮጀክቱ መቀዛቀዙን ገልጸው፤ ከዚያ ግን ጥናቶቹ ተከልሰው ወደ ስራ ተገብቷል ነው ያሉት።
እንደ አቶ መስፍን ገለፃ ግንባታው በሚከናወንበት አካባቢ ያሉ ገበሬዎች ሲነሱ ዳግም ማቋቋም እንደሚገባ በማመን ከቢሾፍቱ አስተዳደር ጋር በመነጋገር ምን አይነት ቤት እና ሥራ ይገባቸዋል ተብሎ ግንባታ ተጀምሯል። ግንባታውም በያዝነው መስከረም ወር ይጠናቀቃል።
ሰዎቹም ወደ አዲሱ መኖሪያቸውና አዲሱ ሥራቸው የሚዘዋወሩ መሆኑን ገልፀዋል።
የኤርፖርት ግንባታ የሚካሄድበትን ቦታ ከክልሉ መንግሥት መረከባቸውንና ገበሬዎች አዝመራቸውን እንዳነሱ ሕዳር መጨረሻ አካባቢ አዲሱ ኤርፖርት ግንባታው እንደሚጀመርም ጠቁመዋል።
+++++++++++++++++++++++
@ጋዜጣ_ፕላስ
#የኢትዮጵያ_አየር_መንገድ
❤21