#እንኳን_ለፆመ_ሀዋርያት_በሰላም_አደረሳችሁ
ፆመ ሀዋርያት የሰኔ ፆም በመባል ይታወቃል። ሀዋርያት ጌታችን ባረገ በ10ኛው ቀን መንፈስ ቅዱስ ወርዶላቸው የፆሙት ፆም ነው።
ሀዋርያት መንፈስ ቅዱስ ከተቀበሉ በኃላ እግዚአብሔር ስራቸውን ያቀናላቸውና ይባርክላቸው ዘንድ የፆሙት ፆም ስለመሆኑ ስለዚህ እኛ ክርስቲያኖችም ስራችንን የተቃና መንገዳችን የተስተካከለ ሀሳባችን የተሳካ ለጅማሬ አችን ለፍፃሜ የሚያበቃ በመንፈስ ቅዱስ መሪነት የምንጓዝበት እንድሆን ቤተ ክርስቲያን እንድን ፆም ታዛለች።
ለአገልግሎት ፀጋና ብርታት ከጌታ የምንቀበልበት። ሐዋ ፲፫ ÷፩ ~፫
ለሀዋርያት በረከትን እንደላከላቸው ለኛም ይላክልን።
ወስበሀተ ለእግዚአብሔር።
@embtee @embtee
ፆመ ሀዋርያት የሰኔ ፆም በመባል ይታወቃል። ሀዋርያት ጌታችን ባረገ በ10ኛው ቀን መንፈስ ቅዱስ ወርዶላቸው የፆሙት ፆም ነው።
ሀዋርያት መንፈስ ቅዱስ ከተቀበሉ በኃላ እግዚአብሔር ስራቸውን ያቀናላቸውና ይባርክላቸው ዘንድ የፆሙት ፆም ስለመሆኑ ስለዚህ እኛ ክርስቲያኖችም ስራችንን የተቃና መንገዳችን የተስተካከለ ሀሳባችን የተሳካ ለጅማሬ አችን ለፍፃሜ የሚያበቃ በመንፈስ ቅዱስ መሪነት የምንጓዝበት እንድሆን ቤተ ክርስቲያን እንድን ፆም ታዛለች።
ለአገልግሎት ፀጋና ብርታት ከጌታ የምንቀበልበት። ሐዋ ፲፫ ÷፩ ~፫
ለሀዋርያት በረከትን እንደላከላቸው ለኛም ይላክልን።
ወስበሀተ ለእግዚአብሔር።
@embtee @embtee