Forwarded from የዘማሪ ዳዊት ክብሩ Zemari Dawit Kibru Official Telegram Channel
#ይህ_ጥምቀት_ለኔ_አይደለም !
(አንብባችሁ ስትጨርሱ ሼር በማድረግ ተባበሩን !)
አክሱም ዩኒቨርስቲ ካስተዋወቁኝ መልካም ሰዎች መካከል በስመ ክርስትናዋ ወለተ ጻድቅ አንዷ ናት ! እንደ አጋጣሚ ሆኖ በተደራራቢ ምክንያት ትምህርቷን መቀጠል ባትችልም ግቢ እያለን ግን ፍጹም መንፈሳዊ ትጋትን ከ መንፈሳዊ ኑሮ ጋር አስተባብራ ትኖር ነበር።
"ዩኒቨርስቲ ላወቀበት ገዳም ፤ ላላወቀበት ሲዖል ነው!" የዘወትር መርህ እና መሪ ቃልዋ ነበር ።
ታድያ ከረጅም ጊዜ በኋላ በፌስ ቡክ ውስጥ መስመር (#Inbox) ላይ እርሷነቷን የሚገልጥ መልዕክት አስቀምጣልኝ በጣም ደስ እንዳላት እና ከቻልኩ ስልኬን እንዳስቀምጥላት እርሷም ስትችል እንደምትደውልልኝ ገልጻ ስለነበር ስልኬን አስቀመጥኩላት። ወትሮም ወዳጅ ደስ ብሎት አይደል ተችግሬም ቢሆን መፈላለግ ይገባልና።
በዛው ሰሞን አንድ የውጭ ስልክ ጥሪ በስልኬ ላይ ጠራ። እርሷ ልትሆን እንደምትችል ገምቼ ስለነበር ከአንድ ጥሪ በኃላ ስልኩን አነሳሁት ። ግምቴ ትክክል ነበር ። ወለተ ጻድቅ ነበረች ። ጊዜ ካለወጠው ትዕትናዋ እና የንግግር ቃናዋ ጋር ብዙ ሰላምታ ከተለዋወጥን በኃላ ደስ ስላሰኛት ታሪክ አጫወተችኝ ።
ታሪኩ እንዲህ ነው !
ትምህርት ካቋረጠች በኃላ ብዙ የህይወት ውጣ ወረድ ስለተደራረበባት እና የቤተሰቧን ህይወት ለማሻሻል ወደ አረብ ሀገር ለስደት በቤት ሰራተኛነት እንደሄደች ነገረችኝ። እዚያ በማይመች ቦታ ላይ ቢሆንም እንኳ ከእንቅልፍ ሰዓትዋ ቀንሳ የእመቤታችንን ውዳሴዋን ከመጸለይ አቋርጣ አታውቅም ።
ታድያ እዚህው አ.አ እያለች የጀመራት የእግር ጥዝጣዜ በስራ ቦታዋ መልኩን እየቀየረ ወደ እብጠት ማደግ ጀመረ ። ተደጋጋሚ ጊዜ ወደ ህክምና ብትሄድም መፍትሄ ሊሰጧት አልቻሉም። አንድ ምሽት ግን እጅግ እብጠቱ ስለጨመረ እና ቆማ ለመስራት ስላስቸገራት ወደ ከፍተኛ ህክምና ትገባለች። ከብዙ ምርመራ በኃላ ዶክተሮቹ በሽታው ወደ መላ ሰውነቷ በመሰራጨቱ እና ከቀጥጥር በላይ ስለሆነ ምንም ማድረግ የማይቻልበት ደረጃ ስለደረሰ የሞትዋን ቀን ብቻ ትቁጠር የሚል መርዶ አረዷት !
ይህ ግን ለወለተ ጻድቅ የሚያስደነግጣት ዜና አልነበረም። እንደ ቅደስ ጳውሎስ ❝በሕይወት ሆነን ብንኖር ለጌታ እንኖራለንና፥ ብንሞትም ለጌታ እንሞታለን። እንግዲህ በሕይወት ሆነን ብንኖር ወይም ብንሞት የጌታ ነን።❞ ብላ ራስዋን ካረጋጋች በኋላ አ.አ ለምትገኝ እናትዋ ጋር ቀጥታ ደውላ እንዲህ አለቻት !
" እናቴ ከአንቺ ተወልጃለው እና ያንቺ ስጋ ማለት የኔ ስጋ ነው :: ስለዚህ እባክሽ እናቴ ትንሽ እያመመኝ ስለሆነ ልደታ ቤተክርስቲያን ሄደሽ 3 ጊዜ ተጠመቂልኝ " ይህንን የሰሙት እና የታዘዙትን ለመፈጸም ወደ ማኅደረ ስብሃት ቅድስት ልደታ ቤተክርስቲያን ሄዱ ወደ ጥምቀት ቦታም ሲገቡ ሦስቴ እያማተቡ " #ይህ_ጥምቀት_ለኔ_አይደለም ይልቁንም የልጄ የወለተ ጻድቅ ነው " እያሉ ለሦስት ተከታታይ ቀናት ተጠመቁላት ።
የሦስት ቀን ጥምቀት እንደ ጨረሱ የወለተ ጻድቅ እግር ላይ የነበረው እብጠት እንደ ቅርፊት እየተቀረፈ ወደቀ። እጅግ ድንጋጤ ውስጥ የነበሩት አሰሪዎችዋ በሚያዩት ነገር በመደናገጣቸው ወደ ህክምና ስፍራ ሲወስዷት ምንም አይነት በሽታ እንደሌለባት ገለጹላት ።
የሞትዋን ቀን እንድትቆጥር የነገራት ዶክተር ተደጋጋሚ ምርምራ ቢያደርግላትም ምንም ሊያገኝባት አልቻለም ።
" ወጥመድ ተስበረ እኔን አመለጥኩኝ ...! "
ይህ እንዴት ሊሆን ይችላል ሲል ጠየቃት ? እርሷም እንዲህ አለች አምላኬን የወለደች ልደታ ማርያም ታሪኬን ቀየረችው ።
የሚገርመው ጀርመን ለመዝናናት ከአሰሪዎችዋ ጋር በሄደች ጊዜ ተመርምራ ነጻ ነሽ ተብላለች።
ለእኔ የደረሰች የቃናዋ እመቤት ላንተም ትድረስልህ ! ብላ መረቀችኝ ። አሜን ! አንቺ ሴት እምነትሽ ታላቅ ነው !
እግዚአብሔር እንዳልተውን ሲነግረን እንዲህ ያለ ተዓምራት እያደረገልን ያጽናናል !
እኔም እላለው ለእህታችን የደረሰች የቃናዋ እመቤት ለእናንተም ትድረስላችሁ። ምልጃዋ አይለየን :: የህይወት ቋጠሯችንን ትፍታልን ።
(ባለታሪክዋን አስፈቅጄ ለሁሉ ትምህርት ይሆን ዘንድ ጻፍኩት ።)
ዲ.እስጢፋኖስ ደ
ጥር 12 / 2015
አ.አ/ ኢትዮጲያ
(አንብባችሁ ስትጨርሱ ሼር በማድረግ ተባበሩን !)
አክሱም ዩኒቨርስቲ ካስተዋወቁኝ መልካም ሰዎች መካከል በስመ ክርስትናዋ ወለተ ጻድቅ አንዷ ናት ! እንደ አጋጣሚ ሆኖ በተደራራቢ ምክንያት ትምህርቷን መቀጠል ባትችልም ግቢ እያለን ግን ፍጹም መንፈሳዊ ትጋትን ከ መንፈሳዊ ኑሮ ጋር አስተባብራ ትኖር ነበር።
"ዩኒቨርስቲ ላወቀበት ገዳም ፤ ላላወቀበት ሲዖል ነው!" የዘወትር መርህ እና መሪ ቃልዋ ነበር ።
ታድያ ከረጅም ጊዜ በኋላ በፌስ ቡክ ውስጥ መስመር (#Inbox) ላይ እርሷነቷን የሚገልጥ መልዕክት አስቀምጣልኝ በጣም ደስ እንዳላት እና ከቻልኩ ስልኬን እንዳስቀምጥላት እርሷም ስትችል እንደምትደውልልኝ ገልጻ ስለነበር ስልኬን አስቀመጥኩላት። ወትሮም ወዳጅ ደስ ብሎት አይደል ተችግሬም ቢሆን መፈላለግ ይገባልና።
በዛው ሰሞን አንድ የውጭ ስልክ ጥሪ በስልኬ ላይ ጠራ። እርሷ ልትሆን እንደምትችል ገምቼ ስለነበር ከአንድ ጥሪ በኃላ ስልኩን አነሳሁት ። ግምቴ ትክክል ነበር ። ወለተ ጻድቅ ነበረች ። ጊዜ ካለወጠው ትዕትናዋ እና የንግግር ቃናዋ ጋር ብዙ ሰላምታ ከተለዋወጥን በኃላ ደስ ስላሰኛት ታሪክ አጫወተችኝ ።
ታሪኩ እንዲህ ነው !
ትምህርት ካቋረጠች በኃላ ብዙ የህይወት ውጣ ወረድ ስለተደራረበባት እና የቤተሰቧን ህይወት ለማሻሻል ወደ አረብ ሀገር ለስደት በቤት ሰራተኛነት እንደሄደች ነገረችኝ። እዚያ በማይመች ቦታ ላይ ቢሆንም እንኳ ከእንቅልፍ ሰዓትዋ ቀንሳ የእመቤታችንን ውዳሴዋን ከመጸለይ አቋርጣ አታውቅም ።
ታድያ እዚህው አ.አ እያለች የጀመራት የእግር ጥዝጣዜ በስራ ቦታዋ መልኩን እየቀየረ ወደ እብጠት ማደግ ጀመረ ። ተደጋጋሚ ጊዜ ወደ ህክምና ብትሄድም መፍትሄ ሊሰጧት አልቻሉም። አንድ ምሽት ግን እጅግ እብጠቱ ስለጨመረ እና ቆማ ለመስራት ስላስቸገራት ወደ ከፍተኛ ህክምና ትገባለች። ከብዙ ምርመራ በኃላ ዶክተሮቹ በሽታው ወደ መላ ሰውነቷ በመሰራጨቱ እና ከቀጥጥር በላይ ስለሆነ ምንም ማድረግ የማይቻልበት ደረጃ ስለደረሰ የሞትዋን ቀን ብቻ ትቁጠር የሚል መርዶ አረዷት !
ይህ ግን ለወለተ ጻድቅ የሚያስደነግጣት ዜና አልነበረም። እንደ ቅደስ ጳውሎስ ❝በሕይወት ሆነን ብንኖር ለጌታ እንኖራለንና፥ ብንሞትም ለጌታ እንሞታለን። እንግዲህ በሕይወት ሆነን ብንኖር ወይም ብንሞት የጌታ ነን።❞ ብላ ራስዋን ካረጋጋች በኋላ አ.አ ለምትገኝ እናትዋ ጋር ቀጥታ ደውላ እንዲህ አለቻት !
" እናቴ ከአንቺ ተወልጃለው እና ያንቺ ስጋ ማለት የኔ ስጋ ነው :: ስለዚህ እባክሽ እናቴ ትንሽ እያመመኝ ስለሆነ ልደታ ቤተክርስቲያን ሄደሽ 3 ጊዜ ተጠመቂልኝ " ይህንን የሰሙት እና የታዘዙትን ለመፈጸም ወደ ማኅደረ ስብሃት ቅድስት ልደታ ቤተክርስቲያን ሄዱ ወደ ጥምቀት ቦታም ሲገቡ ሦስቴ እያማተቡ " #ይህ_ጥምቀት_ለኔ_አይደለም ይልቁንም የልጄ የወለተ ጻድቅ ነው " እያሉ ለሦስት ተከታታይ ቀናት ተጠመቁላት ።
የሦስት ቀን ጥምቀት እንደ ጨረሱ የወለተ ጻድቅ እግር ላይ የነበረው እብጠት እንደ ቅርፊት እየተቀረፈ ወደቀ። እጅግ ድንጋጤ ውስጥ የነበሩት አሰሪዎችዋ በሚያዩት ነገር በመደናገጣቸው ወደ ህክምና ስፍራ ሲወስዷት ምንም አይነት በሽታ እንደሌለባት ገለጹላት ።
የሞትዋን ቀን እንድትቆጥር የነገራት ዶክተር ተደጋጋሚ ምርምራ ቢያደርግላትም ምንም ሊያገኝባት አልቻለም ።
" ወጥመድ ተስበረ እኔን አመለጥኩኝ ...! "
ይህ እንዴት ሊሆን ይችላል ሲል ጠየቃት ? እርሷም እንዲህ አለች አምላኬን የወለደች ልደታ ማርያም ታሪኬን ቀየረችው ።
የሚገርመው ጀርመን ለመዝናናት ከአሰሪዎችዋ ጋር በሄደች ጊዜ ተመርምራ ነጻ ነሽ ተብላለች።
ለእኔ የደረሰች የቃናዋ እመቤት ላንተም ትድረስልህ ! ብላ መረቀችኝ ። አሜን ! አንቺ ሴት እምነትሽ ታላቅ ነው !
እግዚአብሔር እንዳልተውን ሲነግረን እንዲህ ያለ ተዓምራት እያደረገልን ያጽናናል !
እኔም እላለው ለእህታችን የደረሰች የቃናዋ እመቤት ለእናንተም ትድረስላችሁ። ምልጃዋ አይለየን :: የህይወት ቋጠሯችንን ትፍታልን ።
(ባለታሪክዋን አስፈቅጄ ለሁሉ ትምህርት ይሆን ዘንድ ጻፍኩት ።)
ዲ.እስጢፋኖስ ደ
ጥር 12 / 2015
አ.አ/ ኢትዮጲያ
#ይህ_ጥምቀት_ለኔ_አይደለም !
________
(አንብባችሁ ስትጨርሱ ሼር በማድረግ ተባበሩን !)
አክሱም ዩኒቨርስቲ ካስተዋወቁኝ መልካም ሰዎች መካከል በስመ ክርስትናዋ ወለተ ጻድቅ አንዷ ናት ! እንደ አጋጣሚ ሆኖ በተደራራቢ ምክንያት ትምህርቷን መቀጠል ባትችልም ግቢ እያለን ግን ፍጹም መንፈሳዊ ትጋትን ከ መንፈሳዊ ኑሮ ጋር አስተባብራ ትኖር ነበር።
"ዩኒቨርስቲ ላወቀበት ገዳም ፤ ላላወቀበት ሲዖል ነው!" የዘወትር መርህ እና መሪ ቃልዋ ነበር ።
ታድያ ከረጅም ጊዜ በኋላ በፌስ ቡክ ውስጥ መስመር (#Inbox) ላይ እርሷነቷን የሚገልጥ መልዕክት አስቀምጣልኝ በጣም ደስ እንዳላት እና ከቻልኩ ስልኬን እንዳስቀምጥላት እርሷም ስትችል እንደምትደውልልኝ ገልጻ ስለነበር ስልኬን አስቀመጥኩላት። ወትሮም ወዳጅ ደስ ብሎት አይደል ተችግሬም ቢሆን መፈላለግ ይገባልና።
በዛው ሰሞን አንድ የውጭ ስልክ ጥሪ በስልኬ ላይ ጠራ። እርሷ ልትሆን እንደምትችል ገምቼ ስለነበር ከአንድ ጥሪ በኃላ ስልኩን አነሳሁት ። ግምቴ ትክክል ነበር ። ወለተ ጻድቅ ነበረች ። ጊዜ ካለወጠው ትዕትናዋ እና የንግግር ቃናዋ ጋር ብዙ ሰላምታ ከተለዋወጥን በኃላ ደስ ስላሰኛት ታሪክ አጫወተችኝ ።
ታሪኩ እንዲህ ነው !
ትምህርት ካቋረጠች በኃላ ብዙ የህይወት ውጣ ወረድ ስለተደራረበባት እና የቤተሰቧን ህይወት ለማሻሻል ወደ አረብ ሀገር ለስደት በቤት ሰራተኛነት እንደሄደች ነገረችኝ። እዚያ በማይመች ቦታ ላይ ቢሆንም እንኳ ከእንቅልፍ ሰዓትዋ ቀንሳ የእመቤታችንን ውዳሴዋን ከመጸለይ አቋርጣ አታውቅም ።
ታድያ እዚህው አ.አ እያለች የጀመራት የእግር ጥዝጣዜ በስራ ቦታዋ መልኩን እየቀየረ ወደ እብጠት ማደግ ጀመረ ። ተደጋጋሚ ጊዜ ወደ ህክምና ብትሄድም መፍትሄ ሊሰጧት አልቻሉም። አንድ ምሽት ግን እጅግ እብጠቱ ስለጨመረ እና ቆማ ለመስራት ስላስቸገራት ወደ ከፍተኛ ህክምና ትገባለች። ከብዙ ምርመራ በኃላ ዶክተሮቹ በሽታው ወደ መላ ሰውነቷ በመሰራጨቱ እና ከቀጥጥር በላይ ስለሆነ ምንም ማድረግ የማይቻልበት ደረጃ ስለደረሰ የሞትዋን ቀን ብቻ ትቁጠር የሚል መርዶ አረዷት !
ይህ ግን ለወለተ ጻድቅ የሚያስደነግጣት ዜና አልነበረም። እንደ ቅደስ ጳውሎስ ❝በሕይወት ሆነን ብንኖር ለጌታ እንኖራለንና፥ ብንሞትም ለጌታ እንሞታለን። እንግዲህ በሕይወት ሆነን ብንኖር ወይም ብንሞት የጌታ ነን።❞ ብላ ራስዋን ካረጋጋች በኋላ አ.አ ለምትገኝ እናትዋ ጋር ቀጥታ ደውላ እንዲህ አለቻት !
" እናቴ ከአንቺ ተወልጃለው እና ያንቺ ስጋ ማለት የኔ ስጋ ነው :: ስለዚህ እባክሽ እናቴ ትንሽ እያመመኝ ስለሆነ ልደታ ቤተክርስቲያን ሄደሽ 3 ጊዜ ተጠመቂልኝ " ይህንን የሰሙት እና የታዘዙትን ለመፈጸም ወደ ማኅደረ ስብሃት ቅድስት ልደታ ቤተክርስቲያን ሄዱ ወደ ጥምቀት ቦታም ሲገቡ ሦስቴ እያማተቡ " #ይህ_ጥምቀት_ለኔ_አይደለም ይልቁንም የልጄ የወለተ ጻድቅ ነው " እያሉ ለሦስት ተከታታይ ቀናት ተጠመቁላት ።
የሦስት ቀን ጥምቀት እንደ ጨረሱ የወለተ ጻድቅ እግር ላይ የነበረው እብጠት እንደ ቅርፊት እየተቀረፈ ወደቀ። እጅግ ድንጋጤ ውስጥ የነበሩት አሰሪዎችዋ በሚያዩት ነገር በመደናገጣቸው ወደ ህክምና ስፍራ ሲወስዷት ምንም አይነት በሽታ እንደሌለባት ገለጹላት ።
የሞትዋን ቀን እንድትቆጥር የነገራት ዶክተር ተደጋጋሚ ምርምራ ቢያደርግላትም ምንም ሊያገኝባት አልቻለም ።
" ወጥመድ ተስበረ እኔን አመለጥኩኝ ...! "
ይህ እንዴት ሊሆን ይችላል ሲል ጠየቃት ? እርሷም እንዲህ አለች አምላኬን የወለደች ልደታ ማርያም ታሪኬን ቀየረችው ።
የሚገርመው ጀርመን ለመዝናናት ከአሰሪዎችዋ ጋር በሄደች ጊዜ ተመርምራ ነጻ ነሽ ተብላለች።
ለእኔ የደረሰች የቃናዋ እመቤት ላንተም ትድረስልህ ! ብላ መረቀችኝ ። አሜን ! አንቺ ሴት እምነትሽ ታላቅ ነው !
እግዚአብሔር እንዳልተውን ሲነግረን እንዲህ ያለ ተዓምራት እያደረገልን ያጽናናል !
እኔም እላለው ለእህታችን የደረሰች የቃናዋ እመቤት ለእናንተም ትድረስላችሁ። ምልጃዋ አይለየን :: የህይወት ቋጠሯችንን ትፍታልን ።
(ባለታሪክዋንኘ አስፈቅጄ ለሁሉ ትምህርት ይሆን ዘንድ ጻፍኩት ።)
ዲ.እስጢፋኖስ ደ
ጥር 12 / 2015
አ.አ/ ኢትዮጲያ
________
(አንብባችሁ ስትጨርሱ ሼር በማድረግ ተባበሩን !)
አክሱም ዩኒቨርስቲ ካስተዋወቁኝ መልካም ሰዎች መካከል በስመ ክርስትናዋ ወለተ ጻድቅ አንዷ ናት ! እንደ አጋጣሚ ሆኖ በተደራራቢ ምክንያት ትምህርቷን መቀጠል ባትችልም ግቢ እያለን ግን ፍጹም መንፈሳዊ ትጋትን ከ መንፈሳዊ ኑሮ ጋር አስተባብራ ትኖር ነበር።
"ዩኒቨርስቲ ላወቀበት ገዳም ፤ ላላወቀበት ሲዖል ነው!" የዘወትር መርህ እና መሪ ቃልዋ ነበር ።
ታድያ ከረጅም ጊዜ በኋላ በፌስ ቡክ ውስጥ መስመር (#Inbox) ላይ እርሷነቷን የሚገልጥ መልዕክት አስቀምጣልኝ በጣም ደስ እንዳላት እና ከቻልኩ ስልኬን እንዳስቀምጥላት እርሷም ስትችል እንደምትደውልልኝ ገልጻ ስለነበር ስልኬን አስቀመጥኩላት። ወትሮም ወዳጅ ደስ ብሎት አይደል ተችግሬም ቢሆን መፈላለግ ይገባልና።
በዛው ሰሞን አንድ የውጭ ስልክ ጥሪ በስልኬ ላይ ጠራ። እርሷ ልትሆን እንደምትችል ገምቼ ስለነበር ከአንድ ጥሪ በኃላ ስልኩን አነሳሁት ። ግምቴ ትክክል ነበር ። ወለተ ጻድቅ ነበረች ። ጊዜ ካለወጠው ትዕትናዋ እና የንግግር ቃናዋ ጋር ብዙ ሰላምታ ከተለዋወጥን በኃላ ደስ ስላሰኛት ታሪክ አጫወተችኝ ።
ታሪኩ እንዲህ ነው !
ትምህርት ካቋረጠች በኃላ ብዙ የህይወት ውጣ ወረድ ስለተደራረበባት እና የቤተሰቧን ህይወት ለማሻሻል ወደ አረብ ሀገር ለስደት በቤት ሰራተኛነት እንደሄደች ነገረችኝ። እዚያ በማይመች ቦታ ላይ ቢሆንም እንኳ ከእንቅልፍ ሰዓትዋ ቀንሳ የእመቤታችንን ውዳሴዋን ከመጸለይ አቋርጣ አታውቅም ።
ታድያ እዚህው አ.አ እያለች የጀመራት የእግር ጥዝጣዜ በስራ ቦታዋ መልኩን እየቀየረ ወደ እብጠት ማደግ ጀመረ ። ተደጋጋሚ ጊዜ ወደ ህክምና ብትሄድም መፍትሄ ሊሰጧት አልቻሉም። አንድ ምሽት ግን እጅግ እብጠቱ ስለጨመረ እና ቆማ ለመስራት ስላስቸገራት ወደ ከፍተኛ ህክምና ትገባለች። ከብዙ ምርመራ በኃላ ዶክተሮቹ በሽታው ወደ መላ ሰውነቷ በመሰራጨቱ እና ከቀጥጥር በላይ ስለሆነ ምንም ማድረግ የማይቻልበት ደረጃ ስለደረሰ የሞትዋን ቀን ብቻ ትቁጠር የሚል መርዶ አረዷት !
ይህ ግን ለወለተ ጻድቅ የሚያስደነግጣት ዜና አልነበረም። እንደ ቅደስ ጳውሎስ ❝በሕይወት ሆነን ብንኖር ለጌታ እንኖራለንና፥ ብንሞትም ለጌታ እንሞታለን። እንግዲህ በሕይወት ሆነን ብንኖር ወይም ብንሞት የጌታ ነን።❞ ብላ ራስዋን ካረጋጋች በኋላ አ.አ ለምትገኝ እናትዋ ጋር ቀጥታ ደውላ እንዲህ አለቻት !
" እናቴ ከአንቺ ተወልጃለው እና ያንቺ ስጋ ማለት የኔ ስጋ ነው :: ስለዚህ እባክሽ እናቴ ትንሽ እያመመኝ ስለሆነ ልደታ ቤተክርስቲያን ሄደሽ 3 ጊዜ ተጠመቂልኝ " ይህንን የሰሙት እና የታዘዙትን ለመፈጸም ወደ ማኅደረ ስብሃት ቅድስት ልደታ ቤተክርስቲያን ሄዱ ወደ ጥምቀት ቦታም ሲገቡ ሦስቴ እያማተቡ " #ይህ_ጥምቀት_ለኔ_አይደለም ይልቁንም የልጄ የወለተ ጻድቅ ነው " እያሉ ለሦስት ተከታታይ ቀናት ተጠመቁላት ።
የሦስት ቀን ጥምቀት እንደ ጨረሱ የወለተ ጻድቅ እግር ላይ የነበረው እብጠት እንደ ቅርፊት እየተቀረፈ ወደቀ። እጅግ ድንጋጤ ውስጥ የነበሩት አሰሪዎችዋ በሚያዩት ነገር በመደናገጣቸው ወደ ህክምና ስፍራ ሲወስዷት ምንም አይነት በሽታ እንደሌለባት ገለጹላት ።
የሞትዋን ቀን እንድትቆጥር የነገራት ዶክተር ተደጋጋሚ ምርምራ ቢያደርግላትም ምንም ሊያገኝባት አልቻለም ።
" ወጥመድ ተስበረ እኔን አመለጥኩኝ ...! "
ይህ እንዴት ሊሆን ይችላል ሲል ጠየቃት ? እርሷም እንዲህ አለች አምላኬን የወለደች ልደታ ማርያም ታሪኬን ቀየረችው ።
የሚገርመው ጀርመን ለመዝናናት ከአሰሪዎችዋ ጋር በሄደች ጊዜ ተመርምራ ነጻ ነሽ ተብላለች።
ለእኔ የደረሰች የቃናዋ እመቤት ላንተም ትድረስልህ ! ብላ መረቀችኝ ። አሜን ! አንቺ ሴት እምነትሽ ታላቅ ነው !
እግዚአብሔር እንዳልተውን ሲነግረን እንዲህ ያለ ተዓምራት እያደረገልን ያጽናናል !
እኔም እላለው ለእህታችን የደረሰች የቃናዋ እመቤት ለእናንተም ትድረስላችሁ። ምልጃዋ አይለየን :: የህይወት ቋጠሯችንን ትፍታልን ።
(ባለታሪክዋንኘ አስፈቅጄ ለሁሉ ትምህርት ይሆን ዘንድ ጻፍኩት ።)
ዲ.እስጢፋኖስ ደ
ጥር 12 / 2015
አ.አ/ ኢትዮጲያ