#የከበረ ዘር ማነው?
አንተ ሞኝ አማራ ነው! ፣ኦሮሞ ነው! ፣ ትግሬ ነው!፣ ጎራጌ ነው!፣ አረ ከንባታ ነው! የለም አድያ ነው? ትል ይሆናል ። ነገር ግን እነዚህ ሁሉ አይደሉም የከበረው ዘር "ሰው" ነው። እነዚያማ ሰዎች ልማዳቸውን ባህላቸውን ቋንቋቸውን የመሳሰሉ የዕለት ተዕለት አድራጎታቸውን ከቀደምቶቻቸው የወረሱበት የትውፊታቸው መገለጫ የሆነ ስመ ስያሜ ነው። አማራ ሥጋ የለችም ! ኦሮሞ ነፍስም አልተፈጠረችም ! ሁላችን ሰው ሆነን ተፈጠርን ሰው ሆኖ መኖርና ሰው ሆኖ መሞት ግን አቃተን።
የሰው ዘር የከበረ ዘር ነው:: የከበረ ዘር ማነው ? #እግዚአብሔርን የሚፈሩ ሰዎች ዘር አይደለምን?
የሰው ዘር የጐሰቈለ ዘር ነው ጐስቋላ ዘር ማነው? #የእግዚአብሔርን ትእዛዝ የማይጠብቁ ሰዎች ዘር አይደለምን? መ.ሲራክ 10÷19-20
ለቀደሙት አትግደል እንደ ተባለ ሰምታችኋል፤ የገደለም ሁሉ ፍርድ ይገባዋል። እኔ ግን እላችኋለሁ፥ በወንድሙ ላይ የሚቆጣ ሁሉ ፍርድ ይገባዋል፤ ወንድሙንም ጨርቃም የሚለው ሁሉ የሸንጎ ፍርድ ይገባዋል፤ ደንቆሮ የሚለውም ሁሉ የገሃነመ እሳት ፍርድ ይገባዋል። #ማቴ 5÷21-22
በፖለቲካና በብሔር ሰበብ ክርስቲያን በመሆናችን ብቻ የምንፈናቀል እኛ የምንገደል እኛ ቤት ንብረታችን የሚወድም የእኛ የባለ ማዕተሞቹ ብቻ ነው።
ክርስትናን ዝም ብሎ በሰበብ በአስባቡ ማጥፋት አይቻልም !። ጠላት ይህን ቢያውቅ ኖሮ ዝናሩን ባልታጠቀ ቀስቱንም በከንቱ ባልጨረሰ ነበር። ዳግመኛ የተወለዳችሁት ከሚጠፋ ዘር አይደለም፥ በሕያውና ለዘላለም በሚኖር በእግዚአብሔር ቃል ከማይጠፋ ዘር ነው እንጂ። 1ኛ ጴጥ 1፥23
" #ከክርስቶስ ፍቅር ማን ይለየናል? መከራ፥ ወይስ ጭንቀት፥ ወይስ ስደት፥ ወይስ ራብ፥ ወይስ ራቁትነት፥ ወይስ ፍርሃት፥ ወይስ ሰይፍ ነውን? #ስለ_አንተ ቀኑን ሁሉ እንገደላለን፥ እንደሚታረዱ በጎች ተቆጠርን ተብሎ እንደ ተጻፈ ነው። የምገደለው ስለማን እንደሆነ እናውቀዋለን ስለ አንተ ስለ ማዕተማችን ነው! ስለ አንተ በክርስቶስ ክርስቲያኖች ስለመባላችን ስለ ስም ነው !
በዚህ ሁሉ ግን በወደደን በእርሱ ከአሸናፊዎች እንበልጣለን።” #ሮሜ 8 ፥35_37
አንተ ሞኝ አማራ ነው! ፣ኦሮሞ ነው! ፣ ትግሬ ነው!፣ ጎራጌ ነው!፣ አረ ከንባታ ነው! የለም አድያ ነው? ትል ይሆናል ። ነገር ግን እነዚህ ሁሉ አይደሉም የከበረው ዘር "ሰው" ነው። እነዚያማ ሰዎች ልማዳቸውን ባህላቸውን ቋንቋቸውን የመሳሰሉ የዕለት ተዕለት አድራጎታቸውን ከቀደምቶቻቸው የወረሱበት የትውፊታቸው መገለጫ የሆነ ስመ ስያሜ ነው። አማራ ሥጋ የለችም ! ኦሮሞ ነፍስም አልተፈጠረችም ! ሁላችን ሰው ሆነን ተፈጠርን ሰው ሆኖ መኖርና ሰው ሆኖ መሞት ግን አቃተን።
የሰው ዘር የከበረ ዘር ነው:: የከበረ ዘር ማነው ? #እግዚአብሔርን የሚፈሩ ሰዎች ዘር አይደለምን?
የሰው ዘር የጐሰቈለ ዘር ነው ጐስቋላ ዘር ማነው? #የእግዚአብሔርን ትእዛዝ የማይጠብቁ ሰዎች ዘር አይደለምን? መ.ሲራክ 10÷19-20
ለቀደሙት አትግደል እንደ ተባለ ሰምታችኋል፤ የገደለም ሁሉ ፍርድ ይገባዋል። እኔ ግን እላችኋለሁ፥ በወንድሙ ላይ የሚቆጣ ሁሉ ፍርድ ይገባዋል፤ ወንድሙንም ጨርቃም የሚለው ሁሉ የሸንጎ ፍርድ ይገባዋል፤ ደንቆሮ የሚለውም ሁሉ የገሃነመ እሳት ፍርድ ይገባዋል። #ማቴ 5÷21-22
በፖለቲካና በብሔር ሰበብ ክርስቲያን በመሆናችን ብቻ የምንፈናቀል እኛ የምንገደል እኛ ቤት ንብረታችን የሚወድም የእኛ የባለ ማዕተሞቹ ብቻ ነው።
ክርስትናን ዝም ብሎ በሰበብ በአስባቡ ማጥፋት አይቻልም !። ጠላት ይህን ቢያውቅ ኖሮ ዝናሩን ባልታጠቀ ቀስቱንም በከንቱ ባልጨረሰ ነበር። ዳግመኛ የተወለዳችሁት ከሚጠፋ ዘር አይደለም፥ በሕያውና ለዘላለም በሚኖር በእግዚአብሔር ቃል ከማይጠፋ ዘር ነው እንጂ። 1ኛ ጴጥ 1፥23
" #ከክርስቶስ ፍቅር ማን ይለየናል? መከራ፥ ወይስ ጭንቀት፥ ወይስ ስደት፥ ወይስ ራብ፥ ወይስ ራቁትነት፥ ወይስ ፍርሃት፥ ወይስ ሰይፍ ነውን? #ስለ_አንተ ቀኑን ሁሉ እንገደላለን፥ እንደሚታረዱ በጎች ተቆጠርን ተብሎ እንደ ተጻፈ ነው። የምገደለው ስለማን እንደሆነ እናውቀዋለን ስለ አንተ ስለ ማዕተማችን ነው! ስለ አንተ በክርስቶስ ክርስቲያኖች ስለመባላችን ስለ ስም ነው !
በዚህ ሁሉ ግን በወደደን በእርሱ ከአሸናፊዎች እንበልጣለን።” #ሮሜ 8 ፥35_37