#ተሰደደ
-ከገነት የተሰደደ አዳምን ይመልሰው ዘንድ ዳግማይ አዳም ተሰደደ
-የነቢያት፣ የሐዋርያት ፣የቅዱሳኑን ሁሉ ስደት ይባርክ ዘንድ ተሰደደ
-የግብጽን ጣዖታት ያሳፍራቸው ዘንድ ተሰደደ
-ትንቢቱ ይፈጸም ዘንድ ተሰደደ
“ስለ ግብጽ የተነገረ ሸክም። እነሆ፥ #እግዚአብሔር_በፈጣን_ደመና እይበረረ ወደ ግብጽ ይመጣል፤ የግብጽም ጣዖታት በፊቱ ይርዳሉ፥ የግብጽም ልብ በውስጥዋ ይቀልጣል።” ኢሳ 19፥1
-ከገነት የተሰደደ አዳምን ይመልሰው ዘንድ ዳግማይ አዳም ተሰደደ
-የነቢያት፣ የሐዋርያት ፣የቅዱሳኑን ሁሉ ስደት ይባርክ ዘንድ ተሰደደ
-የግብጽን ጣዖታት ያሳፍራቸው ዘንድ ተሰደደ
-ትንቢቱ ይፈጸም ዘንድ ተሰደደ
“ስለ ግብጽ የተነገረ ሸክም። እነሆ፥ #እግዚአብሔር_በፈጣን_ደመና እይበረረ ወደ ግብጽ ይመጣል፤ የግብጽም ጣዖታት በፊቱ ይርዳሉ፥ የግብጽም ልብ በውስጥዋ ይቀልጣል።” ኢሳ 19፥1