#በዓለ_ቁስቋም_ዘፀአት
በእመቤታችን በቅድስት ድንግል ማርያም ስደት የቅዱሳን የጻድቃን ሠማዕታት ፡የመነኵሳት ባህታዊያን፡የካህናት የዲያቆናት፡የምዕመናን ፡የደናግላን ስደት የተባረከበት የተቀደሰበት ወቅት የእመቤታችን ስደት አምላክ ሲሆን እንደሰው የተሰደደ ፡ የሁሉ መጠጊያ የሆነ እርሱ ወደ ኢትዮጵያ መጥቶ የተጠጋ ወልደ አብ ወልደ ማርያም የሚታወስበት የሚዘከርበት ወርኀ ጽጌ እነሆ ልጄን ከግብፅ ጠራሁት የሚለው ትንቢት የተፈፀመበት እንዲሁ በወንጌሉም
"የሕፃኑን ነፍስ የፈለጉት ሞተዋልና ተነሣ፥ ሕፃኑን እናቱንም ይዘህ ወደ እስራኤል አገር ሂድ አለ።" ተብሎ ስደቱ የተፈፀመበት ነው፡፡ የማቴ 2: 20
በወንጌሉ እንደተፃፈ እናትና ልጁ መጠለያ የነበረች ኢትዮጵያ ከጉያዋ በወጡ ልጆቿ በነበረችበት ቦታ ስደት ውስጥ ናት እና እናትና ልጇ ህዝቧን ከእንግልት አብያተክርስቲያናትን ከእሳት ምእመናንን ከሰይፍ ጠብቀው ዘፀአት እንዲሆንላት እንፀልያለን እንለምናለን መልካም በዓል፡፡
አዘጋጅ ወንድማችን #ማርቆስ_ዓለማየሁ
መዝሙር በዘማሪ #ክብሮም_ግደይ
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
በእመቤታችን በቅድስት ድንግል ማርያም ስደት የቅዱሳን የጻድቃን ሠማዕታት ፡የመነኵሳት ባህታዊያን፡የካህናት የዲያቆናት፡የምዕመናን ፡የደናግላን ስደት የተባረከበት የተቀደሰበት ወቅት የእመቤታችን ስደት አምላክ ሲሆን እንደሰው የተሰደደ ፡ የሁሉ መጠጊያ የሆነ እርሱ ወደ ኢትዮጵያ መጥቶ የተጠጋ ወልደ አብ ወልደ ማርያም የሚታወስበት የሚዘከርበት ወርኀ ጽጌ እነሆ ልጄን ከግብፅ ጠራሁት የሚለው ትንቢት የተፈፀመበት እንዲሁ በወንጌሉም
"የሕፃኑን ነፍስ የፈለጉት ሞተዋልና ተነሣ፥ ሕፃኑን እናቱንም ይዘህ ወደ እስራኤል አገር ሂድ አለ።" ተብሎ ስደቱ የተፈፀመበት ነው፡፡ የማቴ 2: 20
በወንጌሉ እንደተፃፈ እናትና ልጁ መጠለያ የነበረች ኢትዮጵያ ከጉያዋ በወጡ ልጆቿ በነበረችበት ቦታ ስደት ውስጥ ናት እና እናትና ልጇ ህዝቧን ከእንግልት አብያተክርስቲያናትን ከእሳት ምእመናንን ከሰይፍ ጠብቀው ዘፀአት እንዲሆንላት እንፀልያለን እንለምናለን መልካም በዓል፡፡
አዘጋጅ ወንድማችን #ማርቆስ_ዓለማየሁ
መዝሙር በዘማሪ #ክብሮም_ግደይ
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit
👉 @AwediMeherit