ባለፈው ጊዜ ረዓብ ወይም ራኬብ ስለምትባል ደገኛ ሴት ታሪክ አቅረበንላችሁ ነበር
#ማጠቃለያ ሀሳብ ለመስጠት ያክል ረዓብ/ራኬብ ሦስት ነገር የተገኛባት ሴት ነበረች በነዚህም ነገሮች ለመዳን ችላለች።
1)ደግነት ፦ ወደ ቤቷ ሸሽተው የገቡትን ሰዎች ማናችሁ ?ምንድናችሁ ?ሳትል ዘር ፣ጎሳ ፣ መልክ ሳታይ በደግነት ዝም ብላ ተባረው ሰለመጡ ብቻ አዝና ተቀበለቻቸው።
2)እምነት፦ ከተማዋን ሲወርሱና ሲቆጣጠሩ ሊያድኟት እንደሚችሉ ሲነግሯት በቅንነነት ተቀብላቸው መልክት አድርጋ እንድታውለበልበው የነገሯትን ቀይ በፍታ በመስኮታ ላይ አድርጋ የእምነት ማዕተሟን ጠብቃ ኖራለች።
3)ጥበብ፦ 3.1ተሳደው ወደ ቤቷ ያስገባቻቸውን ሰዎች ሰገነቱ ላይ አውጥታቸው ነበር በዚያም በረበረበችው በተልባ እግር ውስጥ ሸሽጋቸው ነበር
3.2 ሌላው ጥበቧ አሳዳጃቸው መጥተው ወደ ቤትሽ የገቡ ሰላዮች አሉ አስወጫቸው ሲሏት አረ አልገቡም ብላ አልካደችም አዎ ገብተው ነበር ግን በዚህ በኩል ወጡ ማለቷ ብልኀተኛ መሆኟን ያሳያል እንደውም በትርጓሜ ላይ መግባታቸውን ስላመነችላቸው ተመልሰው መውጣታቸውን ስትነግራቸው አመኑላት ብሎ ጥበቧን ይገልጣል።
የኢያሪኮ ቅጥር ሰባት ቀን ከዞሩበት በኋላ በእምነት ወደቀ። "ጋለሞታይቱ ረዓብ ሰላዮችን በሰላም ስለ ተቀበለቻቸው ከማይታዘዙ ጋር በእምነት አልጠፋችም።ዕብ11÷30-31
ረዓብ/ራኬብ ከዚህ ክብሯ ባለፈ ከጌታችን ቅድመ አያቶች መካከልም ገብታ ለመቆጠር ችላለች።
“የወንድማማች መዋደድ ይኑር። #እንግዶችን_መቀበል_አትርሱ፤ በዚህ አንዳንዶች ሳያውቁ #መላእክትን እንግድነት ተቀብለዋልና።” ዕብ 13፥1-2
#ማጠቃለያ ሀሳብ ለመስጠት ያክል ረዓብ/ራኬብ ሦስት ነገር የተገኛባት ሴት ነበረች በነዚህም ነገሮች ለመዳን ችላለች።
1)ደግነት ፦ ወደ ቤቷ ሸሽተው የገቡትን ሰዎች ማናችሁ ?ምንድናችሁ ?ሳትል ዘር ፣ጎሳ ፣ መልክ ሳታይ በደግነት ዝም ብላ ተባረው ሰለመጡ ብቻ አዝና ተቀበለቻቸው።
2)እምነት፦ ከተማዋን ሲወርሱና ሲቆጣጠሩ ሊያድኟት እንደሚችሉ ሲነግሯት በቅንነነት ተቀብላቸው መልክት አድርጋ እንድታውለበልበው የነገሯትን ቀይ በፍታ በመስኮታ ላይ አድርጋ የእምነት ማዕተሟን ጠብቃ ኖራለች።
3)ጥበብ፦ 3.1ተሳደው ወደ ቤቷ ያስገባቻቸውን ሰዎች ሰገነቱ ላይ አውጥታቸው ነበር በዚያም በረበረበችው በተልባ እግር ውስጥ ሸሽጋቸው ነበር
3.2 ሌላው ጥበቧ አሳዳጃቸው መጥተው ወደ ቤትሽ የገቡ ሰላዮች አሉ አስወጫቸው ሲሏት አረ አልገቡም ብላ አልካደችም አዎ ገብተው ነበር ግን በዚህ በኩል ወጡ ማለቷ ብልኀተኛ መሆኟን ያሳያል እንደውም በትርጓሜ ላይ መግባታቸውን ስላመነችላቸው ተመልሰው መውጣታቸውን ስትነግራቸው አመኑላት ብሎ ጥበቧን ይገልጣል።
የኢያሪኮ ቅጥር ሰባት ቀን ከዞሩበት በኋላ በእምነት ወደቀ። "ጋለሞታይቱ ረዓብ ሰላዮችን በሰላም ስለ ተቀበለቻቸው ከማይታዘዙ ጋር በእምነት አልጠፋችም።ዕብ11÷30-31
ረዓብ/ራኬብ ከዚህ ክብሯ ባለፈ ከጌታችን ቅድመ አያቶች መካከልም ገብታ ለመቆጠር ችላለች።
“የወንድማማች መዋደድ ይኑር። #እንግዶችን_መቀበል_አትርሱ፤ በዚህ አንዳንዶች ሳያውቁ #መላእክትን እንግድነት ተቀብለዋልና።” ዕብ 13፥1-2