ባለ ታሪክ ኃያሉ ሶምሶም
#ለፍቅር_የተከፈለ መሰዋህትነት
ሶምሶም ከተወለደ ጀምሮ በእራሱ ላይ ምላጭ አርፎበት የማያውቅ የእግዚአብሔር ኃይል በጸጉሩ ላይ ያደረበት እስራኤላውያንን ይጠብቁ ዘንድ ከተነሱ መሳፍንት መካከል ኃያሉ ናዝራዊ ሰው ነበር ::
ከዚህም በኋላ በሶሬቅ ሸለቆ የነበረች ደሊላ የተባለች አንዲት ሴትን ወደደ። የፍልስጥኤማውያንም መኳንንት ወደ እርስዋ ወጥተው፦ እርሱን ሸንግለሽ በእርሱ ያለ ታላቅ ኃይል በምን እንደ ሆነ፥ እኛስ እርሱን ለማዋረድ እናስረው ዘንድ የምናሸንፈው በምን እንደ ሆነ እወቂ፤ እኛም እያንዳንዳችን ሺህ አንድ መቶ ብር ሺህ አንድ መቶ ብር እንሰጥሻለን አሏት።
ደሊላም ሶምሶምን ይህ ከሰው ሁሉ ልዮ የሚያደርግህ የኃይል ምሥጢር ምንድን ነው ? ከወደድከኝ ንገረኝ እያለች ዕለት ዕለት ትነዘንዘው ጀመር ። መጻሕፍ ቅዱስ እንደውም ይህን ንዝነዛዋን እንዲ ሲል ይገልጠዋል “ዕለት ዕለትም በቃልዋ ነዘነዘችው አስቸገረችውም፥ ነፍሱም እስከ ሞት ድረስ ተጨነቀች”መሳ 16፥16
ሶምሶም ከደሊላ ምሥጢር ከሚያስወጣ ጥያቄዋ ለማምለጥ የራሱን ጥረት አድርጓል:: በእርጥብ ጠፈር ብታስሪኝ፣ በአዲስ ገመድም ብትቋጥሪኝ፣ የእራስ ፀጉሬን በችንካር ብትቸነክሪው ኃይሌ ከእኔ ይጠፋል እንደ ሌላም ሰው እሆናለሁ እያለ ምሥጢርም ሳያወጣ ደሊላንም ሳያጣ እስከ ጊዜው ለመቆየት ችሎ ነበር :: “ልባም ሴት ለባልዋ ዘውድ ናት፤ አሳፋሪ ሴት ግን በአጥንቱ ውስጥ እንደ ቅንቅን ናት።” ምሳሌ 12፥4 እንዲል መጻሕፍ አንተ፦ እወድሻለሁ እንዴት ትለኛለህ፥ ልብህ ከእኔ ጋር አይደለም? ስታታልለኝ ይህ ሦስተኛ ጊዜህ ነው፥ ታላቅ ኃይልህም በምን እንደ ሆነ አልነገርኸኝም አለችው። ዕለት ዕለትም በቃልዋ ነዘነዘችው አስቸገረችውም፥ ነፍሱም እስከ ሞት ድረስ ተጨነቀች።
ንዝነዛዋ የበዛበት ሶምሶም የልቡን ሁሉ ገለጠላት የኃይሉ ምንጭ ጸጉሩ እንደሆነና ጸጎሩን ቢላጭ ኃይሉ ከእርሱ እደሚርቅ ነገራት ደሊላም የልቡን ሁሉ እንደገለጠላት ባየች ጊዜ በጕልበትዋ ላይ አስተኛችው በተኛበትም፤ አንድ ሰውም ጠራች፥ እርሱም ሰባቱን የራሱን ጕንጕን (ቁንድላ) ላጨው። ልታዋርደውም ጀመረች፥ ኃይሉም ከእርሱ ሄደ።” ከተኛበት ቀስቅሳም ሶምሶም ሆይ ፍልስጤማውያን መጡብህ አለችው ተነስቼ እንደ ቀድሞ እሆናለው ቢል ኃይል ከእርሱ እርቆልና አንዱን በጡጫ ሌላውን በርግጫ ማለት ተሳነው::ሶምሶምም ለምርኮ ተዳረገ ፍልስጥኤማውያንም ይዘው ዓይኖቹን አወጡት፤ ወደ ጋዛም አምጥተው በናስ ሰንሰለት አሰሩት፤ በግዞትም ሆኖ እህል ይፈጭ ነበር። መሳፍ 16፥21
በጣም ያሳዝናል ሶምሶም ስለ ሴት ፍቅር ሲል ፍቅር እግዚአብሔርን አጥቶታል ኃይሉም ከእርሱ እርቆ ዐይኖቹ ወጥተው ለግዞትም ተዳርጓል
👉ወንድሞች ሶምሶምን ብትሆኑ ምን ታደርጉ ነበር! ?
*ስለ ወደዳችዋት ሴት ምሥጢሩን ታወጡ ነበር?
👉እህቶችስ ደሊላን ብትሆኑ ምን ታደርጉ ነበር?
*ለገንዘብ ብላችሁ ሶምሶምን ትከዱትና ታዋርዱት ነበርን?
❤ እርሶ ቢሆኑ ምን ያደርጋሉ?
#ለነፃ_ሀሳብዎ_እነዚህን_ይጠቀሙ
👇👇👇👇
@Abenma
@YEAWEDIMERITE
🤦♀ደሊላና ሶምሶም ዛሬም በጸጸት ሆነው ሀሳቦቻችሁን እየጠበቁ ነው🤦♂
#ዓውደ_ምሕረት_የእናንተ
👇👇👇👇👇👇
@AwediMeherit
@AwediMeherit
👆👆👆👆👆👆
#ለፍቅር_የተከፈለ መሰዋህትነት
ሶምሶም ከተወለደ ጀምሮ በእራሱ ላይ ምላጭ አርፎበት የማያውቅ የእግዚአብሔር ኃይል በጸጉሩ ላይ ያደረበት እስራኤላውያንን ይጠብቁ ዘንድ ከተነሱ መሳፍንት መካከል ኃያሉ ናዝራዊ ሰው ነበር ::
ከዚህም በኋላ በሶሬቅ ሸለቆ የነበረች ደሊላ የተባለች አንዲት ሴትን ወደደ። የፍልስጥኤማውያንም መኳንንት ወደ እርስዋ ወጥተው፦ እርሱን ሸንግለሽ በእርሱ ያለ ታላቅ ኃይል በምን እንደ ሆነ፥ እኛስ እርሱን ለማዋረድ እናስረው ዘንድ የምናሸንፈው በምን እንደ ሆነ እወቂ፤ እኛም እያንዳንዳችን ሺህ አንድ መቶ ብር ሺህ አንድ መቶ ብር እንሰጥሻለን አሏት።
ደሊላም ሶምሶምን ይህ ከሰው ሁሉ ልዮ የሚያደርግህ የኃይል ምሥጢር ምንድን ነው ? ከወደድከኝ ንገረኝ እያለች ዕለት ዕለት ትነዘንዘው ጀመር ። መጻሕፍ ቅዱስ እንደውም ይህን ንዝነዛዋን እንዲ ሲል ይገልጠዋል “ዕለት ዕለትም በቃልዋ ነዘነዘችው አስቸገረችውም፥ ነፍሱም እስከ ሞት ድረስ ተጨነቀች”መሳ 16፥16
ሶምሶም ከደሊላ ምሥጢር ከሚያስወጣ ጥያቄዋ ለማምለጥ የራሱን ጥረት አድርጓል:: በእርጥብ ጠፈር ብታስሪኝ፣ በአዲስ ገመድም ብትቋጥሪኝ፣ የእራስ ፀጉሬን በችንካር ብትቸነክሪው ኃይሌ ከእኔ ይጠፋል እንደ ሌላም ሰው እሆናለሁ እያለ ምሥጢርም ሳያወጣ ደሊላንም ሳያጣ እስከ ጊዜው ለመቆየት ችሎ ነበር :: “ልባም ሴት ለባልዋ ዘውድ ናት፤ አሳፋሪ ሴት ግን በአጥንቱ ውስጥ እንደ ቅንቅን ናት።” ምሳሌ 12፥4 እንዲል መጻሕፍ አንተ፦ እወድሻለሁ እንዴት ትለኛለህ፥ ልብህ ከእኔ ጋር አይደለም? ስታታልለኝ ይህ ሦስተኛ ጊዜህ ነው፥ ታላቅ ኃይልህም በምን እንደ ሆነ አልነገርኸኝም አለችው። ዕለት ዕለትም በቃልዋ ነዘነዘችው አስቸገረችውም፥ ነፍሱም እስከ ሞት ድረስ ተጨነቀች።
ንዝነዛዋ የበዛበት ሶምሶም የልቡን ሁሉ ገለጠላት የኃይሉ ምንጭ ጸጉሩ እንደሆነና ጸጎሩን ቢላጭ ኃይሉ ከእርሱ እደሚርቅ ነገራት ደሊላም የልቡን ሁሉ እንደገለጠላት ባየች ጊዜ በጕልበትዋ ላይ አስተኛችው በተኛበትም፤ አንድ ሰውም ጠራች፥ እርሱም ሰባቱን የራሱን ጕንጕን (ቁንድላ) ላጨው። ልታዋርደውም ጀመረች፥ ኃይሉም ከእርሱ ሄደ።” ከተኛበት ቀስቅሳም ሶምሶም ሆይ ፍልስጤማውያን መጡብህ አለችው ተነስቼ እንደ ቀድሞ እሆናለው ቢል ኃይል ከእርሱ እርቆልና አንዱን በጡጫ ሌላውን በርግጫ ማለት ተሳነው::ሶምሶምም ለምርኮ ተዳረገ ፍልስጥኤማውያንም ይዘው ዓይኖቹን አወጡት፤ ወደ ጋዛም አምጥተው በናስ ሰንሰለት አሰሩት፤ በግዞትም ሆኖ እህል ይፈጭ ነበር። መሳፍ 16፥21
በጣም ያሳዝናል ሶምሶም ስለ ሴት ፍቅር ሲል ፍቅር እግዚአብሔርን አጥቶታል ኃይሉም ከእርሱ እርቆ ዐይኖቹ ወጥተው ለግዞትም ተዳርጓል
👉ወንድሞች ሶምሶምን ብትሆኑ ምን ታደርጉ ነበር! ?
*ስለ ወደዳችዋት ሴት ምሥጢሩን ታወጡ ነበር?
👉እህቶችስ ደሊላን ብትሆኑ ምን ታደርጉ ነበር?
*ለገንዘብ ብላችሁ ሶምሶምን ትከዱትና ታዋርዱት ነበርን?
❤ እርሶ ቢሆኑ ምን ያደርጋሉ?
#ለነፃ_ሀሳብዎ_እነዚህን_ይጠቀሙ
👇👇👇👇
@Abenma
@YEAWEDIMERITE
🤦♀ደሊላና ሶምሶም ዛሬም በጸጸት ሆነው ሀሳቦቻችሁን እየጠበቁ ነው🤦♂
#ዓውደ_ምሕረት_የእናንተ
👇👇👇👇👇👇
@AwediMeherit
@AwediMeherit
👆👆👆👆👆👆
ባለ ታሪክ ኃያሉ ሶምሶም
#ለፍቅር_የተከፈለ መሰዋህትነት
ሶምሶም ከተወለደ ጀምሮ በእራሱ ላይ ምላጭ አርፎበት የማያውቅ የእግዚአብሔር ኃይል በጸጉሩ ላይ ያደረበት እስራኤላውያንን ይጠብቁ ዘንድ ከተነሱ መሳፍንት መካከል ኃያሉ ናዝራዊ ሰው ነበር ::
ከዚህም በኋላ በሶሬቅ ሸለቆ የነበረች ደሊላ የተባለች አንዲት ሴትን ወደደ። የፍልስጥኤማውያንም መኳንንት ወደ እርስዋ ወጥተው፦ እርሱን ሸንግለሽ በእርሱ ያለ ታላቅ ኃይል በምን እንደ ሆነ፥ እኛስ እርሱን ለማዋረድ እናስረው ዘንድ የምናሸንፈው በምን እንደ ሆነ እወቂ፤ እኛም እያንዳንዳችን ሺህ አንድ መቶ ብር ሺህ አንድ መቶ ብር እንሰጥሻለን አሏት።
ደሊላም ሶምሶምን ይህ ከሰው ሁሉ ልዮ የሚያደርግህ የኃይል ምሥጢር ምንድን ነው ? ከወደድከኝ ንገረኝ እያለች ዕለት ዕለት ትነዘንዘው ጀመር ። መጻሕፍ ቅዱስ እንደውም ይህን ንዝነዛዋን እንዲ ሲል ይገልጠዋል “ዕለት ዕለትም በቃልዋ ነዘነዘችው አስቸገረችውም፥ ነፍሱም እስከ ሞት ድረስ ተጨነቀች”መሳ 16፥16
ሶምሶም ከደሊላ ምሥጢር ከሚያስወጣ ጥያቄዋ ለማምለጥ የራሱን ጥረት አድርጓል:: በእርጥብ ጠፈር ብታስሪኝ፣ በአዲስ ገመድም ብትቋጥሪኝ፣ የእራስ ፀጉሬን በችንካር ብትቸነክሪው ኃይሌ ከእኔ ይጠፋል እንደ ሌላም ሰው እሆናለሁ እያለ ምሥጢርም ሳያወጣ ደሊላንም ሳያጣ እስከ ጊዜው ለመቆየት ችሎ ነበር :: “ልባም ሴት ለባልዋ ዘውድ ናት፤ አሳፋሪ ሴት ግን በአጥንቱ ውስጥ እንደ ቅንቅን ናት።” ምሳሌ 12፥4 እንዲል መጻሕፍ አንተ፦ እወድሻለሁ እንዴት ትለኛለህ፥ ልብህ ከእኔ ጋር አይደለም? ስታታልለኝ ይህ ሦስተኛ ጊዜህ ነው፥ ታላቅ ኃይልህም በምን እንደ ሆነ አልነገርኸኝም አለችው። ዕለት ዕለትም በቃልዋ ነዘነዘችው አስቸገረችውም፥ ነፍሱም እስከ ሞት ድረስ ተጨነቀች።
ንዝነዛዋ የበዛበት ሶምሶም የልቡን ሁሉ ገለጠላት የኃይሉ ምንጭ ጸጉሩ እንደሆነና ጸጎሩን ቢላጭ ኃይሉ ከእርሱ እደሚርቅ ነገራት ደሊላም የልቡን ሁሉ እንደገለጠላት ባየች ጊዜ በጕልበትዋ ላይ አስተኛችው በተኛበትም፤ አንድ ሰውም ጠራች፥ እርሱም ሰባቱን የራሱን ጕንጕን (ቁንድላ) ላጨው። ልታዋርደውም ጀመረች፥ ኃይሉም ከእርሱ ሄደ።” ከተኛበት ቀስቅሳም ሶምሶም ሆይ ፍልስጤማውያን መጡብህ አለችው ተነስቼ እንደ ቀድሞ እሆናለው ቢል ኃይል ከእርሱ እርቆልና አንዱን በጡጫ ሌላውን በርግጫ ማለት ተሳነው::ሶምሶምም ለምርኮ ተዳረገ ፍልስጥኤማውያንም ይዘው ዓይኖቹን አወጡት፤ ወደ ጋዛም አምጥተው በናስ ሰንሰለት አሰሩት፤ በግዞትም ሆኖ እህል ይፈጭ ነበር። መሳፍ 16፥21
በጣም ያሳዝናል ሶምሶም ስለ ሴት ፍቅር ሲል ፍቅር እግዚአብሔርን አጥቶታል ኃይሉም ከእርሱ እርቆ ዐይኖቹ ወጥተው ለግዞትም ተዳርጓል
👉ወንድሞች ሶምሶምን ብትሆኑ ምን ታደርጉ ነበር! ?
*ስለ ወደዳችዋት ሴት ምሥጢሩን ታወጡ ነበር?
👉እህቶችስ ደሊላን ብትሆኑ ምን ታደርጉ ነበር?
*ለገንዘብ ብላችሁ ሶምሶምን ትከዱትና ታዋርዱት ነበርን?
❤ እርሶ ቢሆኑ ምን ያደርጋሉ?
#ለነፃ_ሀሳብዎ_እነዚህን_ይጠቀሙ
👇👇👇👇
@Abenma
@YEAWEDIMERITE
🤦♀ደሊላና ሶምሶም ዛሬም በጸጸት ሆነው ሀሳቦቻችሁን እየጠበቁ ነው🤦♂
#ዓውደ_ምሕረት_የእናንተ
👇👇👇👇👇👇
@AwediMeherit
@AwediMeherit
👆👆👆👆👆👆
#ለፍቅር_የተከፈለ መሰዋህትነት
ሶምሶም ከተወለደ ጀምሮ በእራሱ ላይ ምላጭ አርፎበት የማያውቅ የእግዚአብሔር ኃይል በጸጉሩ ላይ ያደረበት እስራኤላውያንን ይጠብቁ ዘንድ ከተነሱ መሳፍንት መካከል ኃያሉ ናዝራዊ ሰው ነበር ::
ከዚህም በኋላ በሶሬቅ ሸለቆ የነበረች ደሊላ የተባለች አንዲት ሴትን ወደደ። የፍልስጥኤማውያንም መኳንንት ወደ እርስዋ ወጥተው፦ እርሱን ሸንግለሽ በእርሱ ያለ ታላቅ ኃይል በምን እንደ ሆነ፥ እኛስ እርሱን ለማዋረድ እናስረው ዘንድ የምናሸንፈው በምን እንደ ሆነ እወቂ፤ እኛም እያንዳንዳችን ሺህ አንድ መቶ ብር ሺህ አንድ መቶ ብር እንሰጥሻለን አሏት።
ደሊላም ሶምሶምን ይህ ከሰው ሁሉ ልዮ የሚያደርግህ የኃይል ምሥጢር ምንድን ነው ? ከወደድከኝ ንገረኝ እያለች ዕለት ዕለት ትነዘንዘው ጀመር ። መጻሕፍ ቅዱስ እንደውም ይህን ንዝነዛዋን እንዲ ሲል ይገልጠዋል “ዕለት ዕለትም በቃልዋ ነዘነዘችው አስቸገረችውም፥ ነፍሱም እስከ ሞት ድረስ ተጨነቀች”መሳ 16፥16
ሶምሶም ከደሊላ ምሥጢር ከሚያስወጣ ጥያቄዋ ለማምለጥ የራሱን ጥረት አድርጓል:: በእርጥብ ጠፈር ብታስሪኝ፣ በአዲስ ገመድም ብትቋጥሪኝ፣ የእራስ ፀጉሬን በችንካር ብትቸነክሪው ኃይሌ ከእኔ ይጠፋል እንደ ሌላም ሰው እሆናለሁ እያለ ምሥጢርም ሳያወጣ ደሊላንም ሳያጣ እስከ ጊዜው ለመቆየት ችሎ ነበር :: “ልባም ሴት ለባልዋ ዘውድ ናት፤ አሳፋሪ ሴት ግን በአጥንቱ ውስጥ እንደ ቅንቅን ናት።” ምሳሌ 12፥4 እንዲል መጻሕፍ አንተ፦ እወድሻለሁ እንዴት ትለኛለህ፥ ልብህ ከእኔ ጋር አይደለም? ስታታልለኝ ይህ ሦስተኛ ጊዜህ ነው፥ ታላቅ ኃይልህም በምን እንደ ሆነ አልነገርኸኝም አለችው። ዕለት ዕለትም በቃልዋ ነዘነዘችው አስቸገረችውም፥ ነፍሱም እስከ ሞት ድረስ ተጨነቀች።
ንዝነዛዋ የበዛበት ሶምሶም የልቡን ሁሉ ገለጠላት የኃይሉ ምንጭ ጸጉሩ እንደሆነና ጸጎሩን ቢላጭ ኃይሉ ከእርሱ እደሚርቅ ነገራት ደሊላም የልቡን ሁሉ እንደገለጠላት ባየች ጊዜ በጕልበትዋ ላይ አስተኛችው በተኛበትም፤ አንድ ሰውም ጠራች፥ እርሱም ሰባቱን የራሱን ጕንጕን (ቁንድላ) ላጨው። ልታዋርደውም ጀመረች፥ ኃይሉም ከእርሱ ሄደ።” ከተኛበት ቀስቅሳም ሶምሶም ሆይ ፍልስጤማውያን መጡብህ አለችው ተነስቼ እንደ ቀድሞ እሆናለው ቢል ኃይል ከእርሱ እርቆልና አንዱን በጡጫ ሌላውን በርግጫ ማለት ተሳነው::ሶምሶምም ለምርኮ ተዳረገ ፍልስጥኤማውያንም ይዘው ዓይኖቹን አወጡት፤ ወደ ጋዛም አምጥተው በናስ ሰንሰለት አሰሩት፤ በግዞትም ሆኖ እህል ይፈጭ ነበር። መሳፍ 16፥21
በጣም ያሳዝናል ሶምሶም ስለ ሴት ፍቅር ሲል ፍቅር እግዚአብሔርን አጥቶታል ኃይሉም ከእርሱ እርቆ ዐይኖቹ ወጥተው ለግዞትም ተዳርጓል
👉ወንድሞች ሶምሶምን ብትሆኑ ምን ታደርጉ ነበር! ?
*ስለ ወደዳችዋት ሴት ምሥጢሩን ታወጡ ነበር?
👉እህቶችስ ደሊላን ብትሆኑ ምን ታደርጉ ነበር?
*ለገንዘብ ብላችሁ ሶምሶምን ትከዱትና ታዋርዱት ነበርን?
❤ እርሶ ቢሆኑ ምን ያደርጋሉ?
#ለነፃ_ሀሳብዎ_እነዚህን_ይጠቀሙ
👇👇👇👇
@Abenma
@YEAWEDIMERITE
🤦♀ደሊላና ሶምሶም ዛሬም በጸጸት ሆነው ሀሳቦቻችሁን እየጠበቁ ነው🤦♂
#ዓውደ_ምሕረት_የእናንተ
👇👇👇👇👇👇
@AwediMeherit
@AwediMeherit
👆👆👆👆👆👆