“ #እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ የዋይታና የመራራ ልቅሶ ድምፅ በራማ ተሰማ፤ ራሔል ስለ ልጆችዋ አለቀሰች፤ የሉምና ስለ ልጆችዋ መጽናናትን እንቢ አለች።”
— #ኤርምያስ 31፥15
ራሔል ወልዳ ስላልሳመቻቸው ፣ጡቶቿን ስላላጠባቻቸው ፣ በደርባዋ ስላላዘለቻቸው ፣ሌላው ቀርቶ ስም እንኳ ስላላወጣችላቸው ልጆቿ መጽናናትን ሳትወድ አምርራ ካለቀሰች።
በድንግልና ጸንሳ በድንግልና የወለደችው፣የድንግልና ጡቶቿን ያጠባችሁ፣ በእጆቿ የዳሰሰችሁ ፣በከንፈሮቿ የሳመችው፣ በጀርባዋ ያዘለችሁ፣ በጎኗ የታቀፈችሁ ፣ ከአንዱ ሀገር ወደ ሌላው ይዛው ስትሰደድ አንዴ #ኢየሱስ አንዴ #መድኃኔአለም አንዴ #አማኑኤል እያለች አፈራርቃ የሰየመችው 33 ዓመት አብራው የኖረች ምንትያ ቅጥያ ተቀዳዊ ተከታይ የሌለው አንድያ ልጆን ያጣች ራሔል እመቤታችን ሐዘኟ እንዴት የጠለቀ ይሆን ???🙏
#ድንግል_ሆይ ብሩቱሀን የሆኑ አምስቱ ሐዘኖችሽን አሳስቢ🙏 ለጻድቃንም አይደል ለኛ ለኃጥያን እንጂ!
— #ኤርምያስ 31፥15
ራሔል ወልዳ ስላልሳመቻቸው ፣ጡቶቿን ስላላጠባቻቸው ፣ በደርባዋ ስላላዘለቻቸው ፣ሌላው ቀርቶ ስም እንኳ ስላላወጣችላቸው ልጆቿ መጽናናትን ሳትወድ አምርራ ካለቀሰች።
በድንግልና ጸንሳ በድንግልና የወለደችው፣የድንግልና ጡቶቿን ያጠባችሁ፣ በእጆቿ የዳሰሰችሁ ፣በከንፈሮቿ የሳመችው፣ በጀርባዋ ያዘለችሁ፣ በጎኗ የታቀፈችሁ ፣ ከአንዱ ሀገር ወደ ሌላው ይዛው ስትሰደድ አንዴ #ኢየሱስ አንዴ #መድኃኔአለም አንዴ #አማኑኤል እያለች አፈራርቃ የሰየመችው 33 ዓመት አብራው የኖረች ምንትያ ቅጥያ ተቀዳዊ ተከታይ የሌለው አንድያ ልጆን ያጣች ራሔል እመቤታችን ሐዘኟ እንዴት የጠለቀ ይሆን ???🙏
#ድንግል_ሆይ ብሩቱሀን የሆኑ አምስቱ ሐዘኖችሽን አሳስቢ🙏 ለጻድቃንም አይደል ለኛ ለኃጥያን እንጂ!