አትሮኖስ
286K subscribers
117 photos
3 videos
41 files
566 links
╔╦╦╦═╦╗╔═╦═╦══╦═╗
║║║║╩╣╚╣═╣║║║║║╩╣
╚══╩═╩═╩═╩═╩╩╩
ግጥሞች አዳዲስና ቆየት ያሉ የታዋቂ ደራሲያን መፅሐፍቶችን በ PDF እንዲሁንም
ያልተነበቡ ድርሰቶችን ግጥሞችን ታሪኮችን ያገኙበታል።


Contact. @atronosebot
please dont touch the leave button.😔😳😳
Download Telegram
#ሮዛ_2


#ክፍል_አስራ_ስድስት (🔞)


...አንድ ቀን ደፍረን ደሜን ነገርነው፡፡ “በቃ የሆነ ነገር አድርግ፤ ለሞራሏ ጥሩ አይደለም፤ በሳምንት አንድ እንኳ ወንድ ስታጣ አይደብርም…?” አልነው። ዝም ብሎ የምንለውን ከሰማን በኋላ ቆጣ ብሎ “ሁላችሁም በማያገባችሁ ገብታችሁ አትፈትፍቱ፤ አርፋችሁ ሥራችሁን ሥሩ"ብሎን ጥሎን ሄደ። ምን ያስቆጣዋል ታዲያ? አኮረፍነው።

ከዚያ አንድ ቀን ጠዋት ስንነሳ ዝናሽን አጣናት። ማታ ላይም አላየናትም፡፡ በነገታውም አላየናትም።ደነገጥን! ራሷን አጥፍታ እንዳይሆን። ቶሎ ብለን ደሜን ነገርነው። “አገሯ እናቷን ልትጠይቅ ሄዳለች፤ትመለሳለች” አለንና እየተመናቀረ ሄደ። ምን ያመናቅረዋል? ደግመን አኮረፍነው።

አንድ ሳምንት ለሚሆን ጊዜ ቆየች። ስትቆይ ግን እኛም ረሳናት። ልክ ስንረሳት ደግሞ መጣች። የት ሄዳ እንደነበር ስንጠይቃት ብዙም ምቾት አልተሰማትም። “አገሬ!" ብላን ዝም አለች። እኛም ዝም አልናት።

ከዚያን ቀን ጀምሮ ግን ማታ ማታ ንቃት ይታይባት ጀመር። ማስቲካ በቄንጥ ማኘኸ ቻለች። ሲጋራ እንደነገሩ ማጨስ ጀመረች። ኾኖም ከዚያ ወፍራም ጥቁር ከንፈሯ ጭስ ስታስወጣ በጀበና ቡና እየፈላ እንጂ ሲጋራ እያጨሰች አይመስልም ነበር። ይቅር ይበለኝ፣

ሳታስል ማጨሷ በራሱ ለኛ ዜና ስለነበር ብዙም አልቦጨቅናትም። ቀስ በቀስ ሂል ጫማ ላይ በምቾት መራመድ ችላ ነበር። “ጉድ! ዝናሽ ሰለጠነች” ተባለ።

ቀጥሎ ከአዳዲስ ወንዶች ጋር እየተሳሳቀች መጠጣት ጀመረች። የውጭ ዜጎች ሁሉ ከርሷ ጋር ሆነው
ማስካካት ጀመሩ። ይሄ እንዴት ሊሆን ይችላል ብለን ስንጠጋ ያው የምናውቃት ጌጃዋ ዝናሽ ናት።ኾኖም ወንዶች በምታወራው ነገር ይስቁላታል። ምን እያለቻቸው ይሆን እያልን መመራመር ያዝን።አንድ በአንድ ይዛቸው ወደ ምድር ቤት ትሄድና ትንሽ ቆይታ ተመልሳ ትመጣለች። ትንንሽ ጡቶቿን
እያስተካከለች። ምድር ቤት በክለብ አሪዞና ሾርት የሚፈልግ ወንድ ብቻ ለ15 ደቂቃ 500 ብር ከፍሎ
የሚገባበት ምስጢራዊ ቤት ነው። ዝናሽ ባልተጠበቀ ፍጥነት ምድር ቤቱን ቢዚ አረገችው። ጉድ! አልን።

ይባስ ብለው የምናውቃቸው ደንበኞች ሁሉ ገና ክለብ አሪዞና ገብተው የቢራ ጠርሙስ አንገት እንዳነቁ
ዝናሽ የለችም እንዴ ዛሬ?” ብለው መጠየቅ ጀመሩ። “አዎ ዛሬ አትገባም!” ስንላቸው ዉልቅ ብለው መሄድ! ጉድ ፈላ!
እንድ ቀን ሁላችንም ተሰብስበን ሺሻ እያጨስን፤ ይቺ እንደመጣላት የምትናገረው ትምኒት አንቺ
ወንዱን ሁሉ በድግምት እንበረከክሽው እይደል? እምስሽ እኮ እንደፉክክር ቤት አልዘጋ አለ፤ ኪኪኪኪኪ አለቻት። ሁላችንም ተደምረን ሳቅን፡፡ ምክንያቱም ትምኒት የተናገረቸው ሁላችንም ስናስበው የነበረውን ነገር ነበር ዝናሽ ግን አልሳቀችም ፊቷ ሁኑ በአንዴ ልውጥውጥ አለ። ጥቁር ግንባሯ ላይ
ከአውስትራሊያ አምጥተው የተከሉትን ዛፍ የሚያከል ደም ስር መጥቶ ተጋደመ።
ያ ወፍራም ከንፈሯ ተንቀጠቀጠ ነጫጭ አይኖቿ የሆን ቀይ መብራት የሚመስል ነገር አበሩ። በተለይ ትልቁ የግራ ዐይኗ በርበሬ መሰለ። ትምኒትን ሌላ ነገር አልተናገረቻትም፣ እንዲህ ብቻ አለቻት። " የኔስ ላይዘጋ ተከፍቷል ያንቺ ግን ላይከፈት ይዘጋል ዛሬም ድረስ ቃል በቃል አስታውሳለው።


ትምኒት ደነገጠች፣ የትምኒትን መደንገጥ አይተን እኛም ደነገጥን።ከዚያን ቀን ጀምሮ ዝናሽን ፊራናት።የሆኑ ጂኒዎች እንደሚታዘዙላት እርግጠኛ ሆንን።

ጥቂት ቀናት አለፉ። ትምኒት ቂጧ ላይ ኪንታሮት ወጣባት። አልነገረችንም። ደምበኞቿ ሸሽዋት አልነገረቻንም። ብር ቸገራት። ነገረችን። ያለንን ሰጠናት። ጨረሰችውና እንደገና ጠየቀችን፤ ሰጠናት።አሁንም ሳምንት ሳይቆይ “የሰጣችሁኝ ብር እኮ አለቀ” አለችን፤ተሳቃ። “ይቺ ትምኒት ብሩን የት
ነው የምትወስደው?” ብለን ስንገረም ራሷ ነገረችን። እየተርበተበተች፤ አንገቷን ሰብራ። “ኪንታሮት የወጣብኝ ቂጤ ላይ ሳይሆን ሌላ መጥፎ ቦታ ላይ ነው፤ ከአሁን በኋላ ቢዝነስ መሥራት የምችል
አይመስለኝም።” አለችን። ክው ብለን ቀረን። የሰጠናትን ብር ሁሉ ለባሕል ሐኪም እየከፈለቸው ነው ለካ በጣም አሳዘነችን ያለንን ሁሉ አውተን ሰጠናት።ብዙ ሺ ብር ሆነላት ያላዋጣችላት ዝናሽ ብቻ ነበረች።

ከወር ከምናምን በኋላ ትምኒት ከክለብ አሪዞና ተባረረች። ምነው ሲባል “ደምበኞች ቅሬታ አቀረቡ ተባለ።በግልጽ ያቀረቡትን ቅሬታ የሚነግረን ግን ጠፉ። ትምኒት ራሷ ናት ቅሬታው ምን እንደሆነ
የነገረችን። እምስሽ ይሸታል ይሉኛል። ለኔ ግን ምንም የሚሸተኝ ነገር የለም፤ እመቤቴ ትድረስልኝ እንጂ ምን አረጋለሁ” አለች። በጣም አዘንላት። ያን ሰሞን የሰራነውን ቢዝነስ ሁሉ ሰጥተን አልቅሰን
ሸኘናት። መልከ ሳያንሳት፣ ጨዋታ ሳያንሳት እንደዚያ ሳቂታ የነበረች ልጅ በአንድ ጊዜ ቅስሟ ተሰበረ።የዝናሽ እርግማን ደረሰ ተባለ። የትምኒት “ባብሽ” ላይከፈት ተደፍኖ ቀረ።
#ዝናሽ_ተሞሸረች

ትምኒት ላይ የደረሰውን ስለምናውቅ ለጊዜውም ቢኾን ዝናሸን ተንቀጥቅጠን ተገዛንላት። ስናገኘት ፀጉርሽ ያምራል!” እንላታለን። “ቴንክስ” ትለናለች “ስ”ን ጠበቅ አርጋ። ቻፒስቲክ እንገዛላታለን፤ አሪፍ ሽቶ እንሰጣታለን። በፍርሃት ተንከባከብናት። ሁላችንም አይደለንም ታዲያ። ማሂ ለምሳሌ ከዚች ጠንቋይ ጋር አንድ ቤት ዉስጥ አልሰራም ብላ አረብ አገር ሄደች። ሌሎቻችን ግን መኖር ስላለብን ይነስም ይብዛ ተንቀጠቀጥንላት አብረናት ገበታ መቅረብ ግን ፈራን። ሺሻ አብራን ታጨሳለች።ሲጋራም እንዲሁ። ምግብ ግን ከሷ ጋር የሚበላ ጠፋ። የኾነ ቁዝሚ አሰርታበት ቢኾንስ? የኛንም "ባብሽ" እንደ ትምኒት ብታሽገውስ ሆሆ!!

የገረመን ግን ዝናሽ ገበያዎ ለአንድም ቀን እለመቀዝቀዙ ነው። ሾርት እንጂ አዳር ስትወጣ አየኋት የሚል ግን የለም። አሪዞና ምድር ቤት የሷ ግዛት ሆነ። እንዳባቷ ርስት ተመላለሰችበት። ወንድ አሰለፈችበት።በተለይ ትልልቅ ሰዎች ከሷ ዉጭ ሴት ማየት አስጠላቸው። ሀበሻ ሲባል፣ አፍሪካ ቢባል፣ ፈረንጅ
ቢባል ሽበቶ ሼባዎት ሁሉ የሷ ቋሚ ተሰላፊ ኾኑ። ግራ ግብት ብሎን ነገሩን እህህ እንዳልን ተውነው።እኔ እንደውም ለሆነ ደቂቃ የወንድ ማስክ አድርጌ ብሰልላት ስል ተመኘሁ። ወንዶቹን ምንድነው የምታስነካቸው? እንዴት ወንድ በዝናሽ ሊከየፍ ይችላል? |

ከዕለታት አንድ ቀን ደሜ የሴቶች ክፍል መጥቶ አንኳኳ። ደሜ የሴቶች ከፍል ከመጣ አንድ ከበድ ያለ ጉዳይ እንዳለ እናውቃለን። ከበድ ያለ ጉዳይ ከሌለ ሰራተኛ ይልካል ወይ ቢሮው ያስጠራናል እንጂ እሱ አይመጣም።

ዝናሽ ልታገባ ነው አለን።

ደሜን ለጊዜው ማንም ያመነው አልነበረም። ገብቶ አረቢያን መጅሊሳችን ላይ ቁጭ ብሎ ጥቂት ተጨማሪ
መረጃዎችን ጣለልን። ባሏ የናጠጠ ሱዳናዊ ሞጃ እንደሆነ፤ ነፍሱ እስኪወጣ ድረስ እንደሚወዳት፤በስሟ ኢትዮጵያ ኢንቨስት ሊያደርግ እንዳሰበ…ብቻ ዉሸት የሚመስሉ ነገሮችን ቶሎ ቶሎ ነገረን።
የት ተገናኝተው ነው” ስንለው እዚሁ መጥቶ ነበር፤ ብታዩት እኮ ታውቁት ይኾናል፤ ወፍራም ረዥም ግዙፍ ሽማግሌ ሰውዬ ነው፤ እኔ ራሴ ይሄን ያህል ሀብታም እንደሆነ አላውቅም ነበር” አለን። “ከአንድ
ሾርት በኋላ ነው ተንበርክኮ እንድታገባው የጠየቃት” ብሎን ስልክ ሲደወልለት የጀመረውን ወሬ ሳይጨርስልን ጥሎን ወጣ።

ደሜን በወቅቱ በፍጹም አላመነውም ነበር። እሱ ግን የሚነግረን የምሩን ነበር። እሱ ራሱ በአጋጣሚው የተደነቀ ይመስላል።ደሜ ነገር ሲደንቀው አይተን ስለማናውቅ ደግሞ አመነው የሱዳናዊው
መተዳደርያ ምን እንደሆነ ግን አልነገረንም የነገረን ነገር አጭር ስለሆነብን የምንገምተው ነገር በዛ።
👍21