ለመጫወቱም ለመሳቁም ሲሰስት አሰተዋልኩት።በእርግጥ እኔም ቢሆን ስለልጅነቴ የሚያስፈልገውን መርጬ አወራኋቸው እንጂ በብዙ ስርዝ ድልዝ የተማገረ ልጅነቴን አልነገርጓቸውም።
✨ይቀጥላል✨
ለአስተያየቶ @atronosebot ን ይጠቀሙ መልካም ቀን ። 🙏
✨ይቀጥላል✨
ለአስተያየቶ @atronosebot ን ይጠቀሙ መልካም ቀን ። 🙏
#ኢትዮጵ!"
ቅድመ ካም ነገዱ፡ የኩሽ ፍሬ ክብሩ
ኢትኤል ታላቁ፡ የናምሩድ በኩሩ
ግራ ጎን አጋሩ፡ ዕንቆጳን ማግባቱ
ከምሥራቅ ሀገሩ፡ ከጊዮን ስሪቱ
"ዮጵ"ን ተሸልሞ፡ ንግሥናን ሰይሞ
ኢትዮጵን አነፃት፡ ጥበብ ተተልሞ።
የኢትኤል ወርቅ፡ "ዮጵ" አክሊል ቢሆንም
የደፋው አክሊል ግን...
የታሪክ ዕዳ ደም፡ ዘውድ ባለቀለም
ሰው ነው ሽልማቱ፡ ጥበብ ነበር ወርቁ
ፍቅር፣ እውነት ሀብቱ፡ "ኢትዮጵ" ናት ዕንቁ።
ቅጥሯን ያስከበረ፡ ዳር ድንበር ከልሎ
ኑቢያና ምስርን፡ ለራሱ ጠቅልሎ
አንገቷን ያቀናው፡ ለዓለም ሥልጣኔ
በጥበበ-ሄኖክ፡ ዓለምን ያነፀ፣ ዛሬን ያዘመነ
ያ’ዳም ቅድሜ ስሪት፡ መነሻ መድረሻው
የትውልዱ ምክነት፡ ታሪኩን ቢያስክደው
ኢትዮጵ ’ምትባል፡ ድብቅ ቅኔ ምስጢር
የት ገባች የጥንቷ፡ ኢትኤል ያ’ነፃት…
ያቺ ታላቅ ሀገር?
ደርቡሽን አባረው፡ ግብፅን ያዋረደ
እኔን ያስቀድመኝ፡ ብሎ የተዳፋ…
ማግዶ የታረደ
መቅደላ ጀግኖ፡ ባ’ድዋ የደገመው
ቃል ኪዳን ሰንደቋን፡ በነጭ ያላስነካው
ባ’ምላክ እጅ ሥራ፡ በጥበብ አሻራው…
ኢትዮጵን የሳለ
ያልመከነው ትውልድ፡ ኢትኤል የታለ?
አሁንማ!...
ሰልጥኖ መሴይጠን፡ እየተመዘዘ
በታሪክ ወለምታ፡ እየደነዘዘ
ጥበብ፣ ፍቅር፣ እውነት…እየደበዘዘ
ኢትኤል ባ’ነፃት…
በ"ኢትዮጵ" ምድር፡ ትውልዱ ቦዘዘ።
🔘 ዳዊት ፈቀደ 🔘
ቅድመ ካም ነገዱ፡ የኩሽ ፍሬ ክብሩ
ኢትኤል ታላቁ፡ የናምሩድ በኩሩ
ግራ ጎን አጋሩ፡ ዕንቆጳን ማግባቱ
ከምሥራቅ ሀገሩ፡ ከጊዮን ስሪቱ
"ዮጵ"ን ተሸልሞ፡ ንግሥናን ሰይሞ
ኢትዮጵን አነፃት፡ ጥበብ ተተልሞ።
የኢትኤል ወርቅ፡ "ዮጵ" አክሊል ቢሆንም
የደፋው አክሊል ግን...
የታሪክ ዕዳ ደም፡ ዘውድ ባለቀለም
ሰው ነው ሽልማቱ፡ ጥበብ ነበር ወርቁ
ፍቅር፣ እውነት ሀብቱ፡ "ኢትዮጵ" ናት ዕንቁ።
ቅጥሯን ያስከበረ፡ ዳር ድንበር ከልሎ
ኑቢያና ምስርን፡ ለራሱ ጠቅልሎ
አንገቷን ያቀናው፡ ለዓለም ሥልጣኔ
በጥበበ-ሄኖክ፡ ዓለምን ያነፀ፣ ዛሬን ያዘመነ
ያ’ዳም ቅድሜ ስሪት፡ መነሻ መድረሻው
የትውልዱ ምክነት፡ ታሪኩን ቢያስክደው
ኢትዮጵ ’ምትባል፡ ድብቅ ቅኔ ምስጢር
የት ገባች የጥንቷ፡ ኢትኤል ያ’ነፃት…
ያቺ ታላቅ ሀገር?
ደርቡሽን አባረው፡ ግብፅን ያዋረደ
እኔን ያስቀድመኝ፡ ብሎ የተዳፋ…
ማግዶ የታረደ
መቅደላ ጀግኖ፡ ባ’ድዋ የደገመው
ቃል ኪዳን ሰንደቋን፡ በነጭ ያላስነካው
ባ’ምላክ እጅ ሥራ፡ በጥበብ አሻራው…
ኢትዮጵን የሳለ
ያልመከነው ትውልድ፡ ኢትኤል የታለ?
አሁንማ!...
ሰልጥኖ መሴይጠን፡ እየተመዘዘ
በታሪክ ወለምታ፡ እየደነዘዘ
ጥበብ፣ ፍቅር፣ እውነት…እየደበዘዘ
ኢትኤል ባ’ነፃት…
በ"ኢትዮጵ" ምድር፡ ትውልዱ ቦዘዘ።
🔘 ዳዊት ፈቀደ 🔘
#ሮዛ_2
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አንድ(🔞)
፡
፡
#ቺቺንያዊው_ፍቅሮቭስኪ
፡
፡
እግር ጥሎኝ ጆሲ ባር ገብቼ ስዝናና ሄለን ፒንክን አገኘኋት። ሄለን አሁንም ኩል ክለብ ውስጥ እንደምትሰራ ነገረችኝ። ማርቲ እዚሁ አዲሳባ መሆኗን እስክትነግረኝ ድረስ እንደሌሎቹ ጓደኞቻችን ዱባይ የገባች መስሎኝ ነበር። ከሄለን ጋር እየጠጣን የሆድ የሆዳችንን ተጫወትን። ሁለታችንም መጀመሪያ ስለተዋወቅንባት ቺቺንያ አንስተን ብዙ የጋራ ትዝታዎቻችንን አነሳን-ጣልን። ሄለን ፒንክ ጥቂት የድሮ ወዳጆቻችን አሁንም እዚያው ቺቺንያ እንዳሉ ስትነግረኝ ዛሬውኑ ሄደን እንድንጠይቃቸው
በሞቅታ ሀሳብ አቀረብኩ። እውነትም ሞቅ ብሎኝ ነበር። ሄለን ፒንከ አላቅማማችም።
ከሌሊቱ 8፡00 ሰዓት ሲል ጆሲ ባርን ለቀን ጥቂት የድሮ ወዳጆቻችንን ለማግኘት ወደ ቺቺንያ አመራን።
እንዲሁ ሳንተኛ ሌሊቱ ይነጋታል እንጂ ሄለንን ብዙ ክለቦች ልወስዳት እዚያው ጆሲ ባር ውስጥ እያለን አስቀድሜ ለራሴ ቃል ገብቼ ነበር። ምን ጣጣ አለው?! ሲነጋ እኔ አፓርታማ ሙሉ ቀን ተጋድመን
እንውላለን ብዬ አሰብኩ። የዛሬን አያድርገውና ሄለን ፒንክ ባለውለታዬ ነበረች። ሁላችንም በራሳችን
የህይወት ሀዲድ ላይ ፋታ አጥተን ስንጣደፍ በተለያየ ወቅት መልካም የዋሉልንን እንረሳለን።
ሰአቱ ገና ስለነበር እዚያው ቺቺንያ ትልቁ ክለብ ዉስጥ ገብተን በዲጄ ሙዚቃ ወለሉ ላይ በዳንስ እየሾርን ስንጠጣ እስከ ሌሊቱ 9፡30 ቆየን። እንደ ጆሲ ባር ሁሉ እዚህም የከለቡን ለፍዳዳ ወንዶች
ለከፋ እና ጅንጀና እንዲሁም የአብረን እንዝናና ጥያቄ መቋቋም ነበረብን ወንዶች መለፋደድ ከጀመሩ ደግሞ ቶሎ አይፋቱም፡ እምቢ ሲባሉ ይብስባቸዋል። እንደዉሻ ከቂጣችን ስር መርመስመስ ጀመሩ።በዚህን ጊዜ ክለቡን ጥለንላቸው ከትልቁ የቺቺንያ ክለብ ወጥተን ወደ ትንሿ ቪቪያን Tብ አመራን።ከዋናው የቺቺንያ አስፋልት የተወሰኑ ሜትሮችን ገባ ብሎ ነው የሚገኘው፡ ገና እግራችን ከመግባቱ ብሌን በጩህት ተቀበለችን።
"ሮዛ!!! እኔ አላምንም፤ በአገሩ አለሽ? ማርቲ ነግራሻለች? ብዙ ጊዜ ያለሽበትን ሁኔታ እጠይቃት ነበር፤ ከሄሊ ጋር እንኳን አልፎ አልፎ እንገናኛለን፤ ሄሊ ፒንክ እንዳንቺ አልረሳትንም ፤ እየመጣች ትጠይቀናለች ወይ ሮዚና እንዳጠፋፍሽ ግን አላማረብሽም ጥፍጥፍ..."
ብሌን ከባንኮኒው ውስጥ ወጥታ በደስታ ተጠመጠመችብኝ፤ ለደቂቃዎች አለቀቀችኝም። ከብሌን ጋር በጣም ነበር የምንዋደደው። ብሌን አልተለወጠችም፤ ውበትዋ፣ ፍልቅልቅነቷ፣ ሸንቃጣነቷ፣
ተጫዋችነቷና ማራኪ ለዛዋ አሁንም እንዳለ ነው። በህይወቷ ውስጥ የቱንም ያህል ሀዘን፣ ስቃይና መከራ ሲደርስ ብሌን እንደ አይሁዶቹ ቀልድ ፈጥራ ትዝናናበታለች። ይሄ የብሌን ልዩ ተሰጥኦ ነው። ምንም ቢደርስባት ሁሌም ሳቂታ፣ ቀልደኛና ተጫዋች ስለሆነች ሀዘን ለቅጽበት እንኳን ነክቷት የሚያውቅ አይመስልም።
እኔና ሄለንን በአሪፉ ለማስተናገድ ሽር ጉድ ስታበዛ አስቆምናት፡ ብሌን አሁንም ድረስ ያልተወጋና ንጹህ ውስኪ ከሚሸጡ እጅግ ጥቂት ታማኝ የቺቺንያ የባርና የፐብ ባለቤቶች ቀዳሚዋ ነች።
ከብሌን ባሻገር ባንኮኒው አጠገብ አንገቱን ደፍቶ በፍጹም ተመስጦ ጠርሙስ ጎርደን ጂን ወደ ሚጠጣው
ጎልማሳ ማተረች። በቪቪያን ፐብ ውስጥ ከሱ ሌላ ሰው የለም። ጂኑ አልቆ የጠርሙሱ ቂጥ ላይ ሊደርስ
ትንሽ ይቀረዋል፤
“ፍቅሮቭስኪን ልሸኝና ፐቤን ዘግተን ቤቴ እወስዳችኋለሁ፣ አሪፍ ኮንዶሚንየም ገዝቼያለሁ ደሞ።ሄልዬን አሳይቻታለሁ፤ ሮዝ ግን ዛሬ ትመርቂልኛለሽ እሺ!”
ብሌን ጉንጩን በለስላሳ መዳፏ መታ አድርጋኝ ያን ደማቅ ፈገግታዋን ለገሰችኝ፤ ፈገግታዋ አለም ሁሉ በጨለማ ቢዋጥ ለመላው አለም ብርሃን የመለገስ ሃይልና ጉልበት አለው። አይ ብሌን! ሁሌም
ፍልቅልቅ ናት። ግራና ቀኝ ከጉንጮቿ መሀል የተሰደሩት ዲምፕሎቿ በምትስቅበት ወቅት ፈገግታዋን
አድምቀውት የልእልት ገጽታን ያላብሷታል። ከበፊት ጀምሮ ከምትሀታዊ ፈገግታዋ ጀርባ አንድ ከባድ ሀዘን ወይም የማይሽር የህይውት ቁሰል እንዳለ ባስብም ያን ደፍሬ ሳልጠይቃት ነበር ከበርካታ አመታት በፊት ቺቺንያን የለቀቅኩት። በጨዋታ በጨዋታ እድርጌም ቢሆን ከደማቅ ፈገግታዋ አድማስ ማዶ የተደበቀውን የህይወት ስንክሳር ባውቅ ደስተኛ ነኝ። ከአንዳንድ ዝነኛ ኮሜድያን ህይወት ጀርባ ስፍር ቁጥር የሌለው ሀዘንና መከራ እንዳለ ሁሉ፣ የብሌን ውብ ምትሀታዊ ፈገግታ ምናልባትም በህይወት የደረስነባትን አንዳች ከባድ ስብራት መሸፈኛ ጭምብል ሊሆን ይችላል። በፊት የማውቀው ባህሪዋ አሁንም እንዳለ ነው።
ሰብለን ከቀልድና ጨዋታዋ ሌላ ልብ አንጠልጣይ የትርጉም ልቦለድ መጻህፍት መለያዎቿ ነበሩ።መጽሐፍ በማንበብ ከጓደኞቼ ብቸኛዋ ሳትሆን አትቀርም። ነገር ግን ልብ አንጠልጣይ ካልሆነ
አታነብም። የሳንድራ ብራውንን፣ የጃኪ ኮሊንስን፣ የኤሪካ ዮንግን፣ የዳኔላ ስቲልን፣ የአጋታ ክሪስቲን፣የሲድኒ ሼልደንንና የኬን ፎሌትን ስራዎች እንደዉስኪ አንጠፍጥፋ ነው የምትጠጣቸው።
ብሌን ከመደርደሪያው ላይ ሙሉ ሬድ ሌብል አውርዳ ለኔና ለሄለን ከዚያም ለሷ በብርጭቆ ቀዳች።ብርጭቆዎቻችንን አጋጭተን እየጠጣን መጨዋወቱን ቀጠልን። ደሞ ለጨዋታ! ብሌን ጋ ቀልድ፣
ጨዋታና ሳቅ በሽ ነው።
ብሌን እንደገና ወደ ጎልማሳው ጠጪ ማተረች፤
“ሮዝ! አላወቅሽውም እንዴ?”
ጎልማሳውን ገና አሁን ነበር በሙሉ አይኔ የተመለከትኩት። ፊቱን እንደ ሃምሌ ደመና አጨፍግጎታል፣ዝምታው የመርግ ያህል ይከብዳል። በራሱ አለም ውስጥ ነው ያለው። ባዶ ሊሆን ጥቂት የቀረው
የጎርደን ጠርሙሱ ላይ አፍጥጧል። ከገባንበት ቅጽበት ጀምሮ እይታውን ከጠርሙሱ ላይ አላነሳም።
በዙሪያው ያለውን ትእይንት ከነመኖሩም እስኪረሳ ድረስ በራሱ የሀሳብና የትካዜ አለም ተሳፍሮ ሩቅ የነጎደ ይመስላል።
አውቅኩት፤ ብረት አስመጪው ፍቅረዝጊ ነው። ተክለሀይማኖት አካባቢ ትልቅ መጋዘን እንዳለው ይወራ ነበር። አመታቱ የቱንም ያህል ቢረዝሙ ድሮ የሚያውቁት ሰው መሰረታዊ ገጽታ አይጠፋም።
ካልሰከረ እሱም እንደሚያውቀኝ እርግጠኛ ነኝ።
"ፍቅረዝጊ ነው አይደል ብሌን?"
ብሌን እንደ ድሮ አስካካች
ሮዝ ሰፈራችንን ከለቀቅሽ ብዙ ጊዜ ስለሆነሽ የስሙን ለውጥ አላወቅሽም ማለት ነው፡፡ ፍቅረዝጊን
| 'ፍቅሮቭስኪ' ብለን የቺቺንያን የክብር ዜግነት ሰጥተነዋል እኮ። ላለፉት አስር አመታት ዊከ ኤንዶችን ከቺቺንያ ርቆ አያውቅም፤-በተለይ ከዚህ ከቪቪያን ፐብ። በርካታ የቺቺንያ ቆነጃጅት በተገኙበትና ድል ባለ ድግስ ነበር የቺቺንያ ዜግነቱን ያቀዳጀነው”
የማስካካቱና በሳቅ የመንከትከቱ ተራ የኔ ተራ ሆነ። እንዲህ እንዲህ እያለ ጨዋታችን ደራ። ድንገት ብሌን ያልጠበቀችውን ጥያቄ አስከተልኩ፤
“የኔ ውብ! ትዳር መሰረትሽ?”
ብሌን እንደገና በሳቅ ተንከተከተች፤
“አይ ሮዝ፤ አላወቅሽም እንዴ?! ትዳር ማለት እኮ ሾርት ወይም አዳር ገብቶ እንደመውጣት ሆኗል።ባለትዳሮቹ ራሱ ሚስታቸውን እያስተኙ እኛ ጋር አይደል እንዴ የሚያመሹት? ለአንድ ለስድስት ወር ያህል ሞክሬው ነበር-ባል ተብዬው አስካሉ የተባለች ሰራተኛዬን በገዛ አልጋዬ ላይ ሲያንከባልል እጅ ከፍንጅ ይዤው በቀይ ካርድ አሰናበትኩት…” ጣሪያው እስኪሰነጠቅ በራሷ ንግግር ሳቀች።
ሶስታችንም በሞቅታ ውስጥ ነን፤ ብሌንን በሳቅ አጀብናት። ሆኖም የፍቅሮቭስኪ ጎርናና ብሶተኛ ድምጽ ከሳቅና ከጨዋታችን መለሰን። ፍቅሮቭስኪ ከባድ ሀዘን ባረበበበት ጨፍጋጋ ፊቱ ሶስታችንንም በየተራ ገረመመን።ቡናማ ኮቱን በንዴት መሬት ላይ ወረወረው። ባንኮኒውን በግዙፍ ቡጢው በተደጋጋሚ
ነረተው። ጨርቁን ሊጥል ቅጽበት የቀረው
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አንድ(🔞)
፡
፡
#ቺቺንያዊው_ፍቅሮቭስኪ
፡
፡
እግር ጥሎኝ ጆሲ ባር ገብቼ ስዝናና ሄለን ፒንክን አገኘኋት። ሄለን አሁንም ኩል ክለብ ውስጥ እንደምትሰራ ነገረችኝ። ማርቲ እዚሁ አዲሳባ መሆኗን እስክትነግረኝ ድረስ እንደሌሎቹ ጓደኞቻችን ዱባይ የገባች መስሎኝ ነበር። ከሄለን ጋር እየጠጣን የሆድ የሆዳችንን ተጫወትን። ሁለታችንም መጀመሪያ ስለተዋወቅንባት ቺቺንያ አንስተን ብዙ የጋራ ትዝታዎቻችንን አነሳን-ጣልን። ሄለን ፒንክ ጥቂት የድሮ ወዳጆቻችን አሁንም እዚያው ቺቺንያ እንዳሉ ስትነግረኝ ዛሬውኑ ሄደን እንድንጠይቃቸው
በሞቅታ ሀሳብ አቀረብኩ። እውነትም ሞቅ ብሎኝ ነበር። ሄለን ፒንከ አላቅማማችም።
ከሌሊቱ 8፡00 ሰዓት ሲል ጆሲ ባርን ለቀን ጥቂት የድሮ ወዳጆቻችንን ለማግኘት ወደ ቺቺንያ አመራን።
እንዲሁ ሳንተኛ ሌሊቱ ይነጋታል እንጂ ሄለንን ብዙ ክለቦች ልወስዳት እዚያው ጆሲ ባር ውስጥ እያለን አስቀድሜ ለራሴ ቃል ገብቼ ነበር። ምን ጣጣ አለው?! ሲነጋ እኔ አፓርታማ ሙሉ ቀን ተጋድመን
እንውላለን ብዬ አሰብኩ። የዛሬን አያድርገውና ሄለን ፒንክ ባለውለታዬ ነበረች። ሁላችንም በራሳችን
የህይወት ሀዲድ ላይ ፋታ አጥተን ስንጣደፍ በተለያየ ወቅት መልካም የዋሉልንን እንረሳለን።
ሰአቱ ገና ስለነበር እዚያው ቺቺንያ ትልቁ ክለብ ዉስጥ ገብተን በዲጄ ሙዚቃ ወለሉ ላይ በዳንስ እየሾርን ስንጠጣ እስከ ሌሊቱ 9፡30 ቆየን። እንደ ጆሲ ባር ሁሉ እዚህም የከለቡን ለፍዳዳ ወንዶች
ለከፋ እና ጅንጀና እንዲሁም የአብረን እንዝናና ጥያቄ መቋቋም ነበረብን ወንዶች መለፋደድ ከጀመሩ ደግሞ ቶሎ አይፋቱም፡ እምቢ ሲባሉ ይብስባቸዋል። እንደዉሻ ከቂጣችን ስር መርመስመስ ጀመሩ።በዚህን ጊዜ ክለቡን ጥለንላቸው ከትልቁ የቺቺንያ ክለብ ወጥተን ወደ ትንሿ ቪቪያን Tብ አመራን።ከዋናው የቺቺንያ አስፋልት የተወሰኑ ሜትሮችን ገባ ብሎ ነው የሚገኘው፡ ገና እግራችን ከመግባቱ ብሌን በጩህት ተቀበለችን።
"ሮዛ!!! እኔ አላምንም፤ በአገሩ አለሽ? ማርቲ ነግራሻለች? ብዙ ጊዜ ያለሽበትን ሁኔታ እጠይቃት ነበር፤ ከሄሊ ጋር እንኳን አልፎ አልፎ እንገናኛለን፤ ሄሊ ፒንክ እንዳንቺ አልረሳትንም ፤ እየመጣች ትጠይቀናለች ወይ ሮዚና እንዳጠፋፍሽ ግን አላማረብሽም ጥፍጥፍ..."
ብሌን ከባንኮኒው ውስጥ ወጥታ በደስታ ተጠመጠመችብኝ፤ ለደቂቃዎች አለቀቀችኝም። ከብሌን ጋር በጣም ነበር የምንዋደደው። ብሌን አልተለወጠችም፤ ውበትዋ፣ ፍልቅልቅነቷ፣ ሸንቃጣነቷ፣
ተጫዋችነቷና ማራኪ ለዛዋ አሁንም እንዳለ ነው። በህይወቷ ውስጥ የቱንም ያህል ሀዘን፣ ስቃይና መከራ ሲደርስ ብሌን እንደ አይሁዶቹ ቀልድ ፈጥራ ትዝናናበታለች። ይሄ የብሌን ልዩ ተሰጥኦ ነው። ምንም ቢደርስባት ሁሌም ሳቂታ፣ ቀልደኛና ተጫዋች ስለሆነች ሀዘን ለቅጽበት እንኳን ነክቷት የሚያውቅ አይመስልም።
እኔና ሄለንን በአሪፉ ለማስተናገድ ሽር ጉድ ስታበዛ አስቆምናት፡ ብሌን አሁንም ድረስ ያልተወጋና ንጹህ ውስኪ ከሚሸጡ እጅግ ጥቂት ታማኝ የቺቺንያ የባርና የፐብ ባለቤቶች ቀዳሚዋ ነች።
ከብሌን ባሻገር ባንኮኒው አጠገብ አንገቱን ደፍቶ በፍጹም ተመስጦ ጠርሙስ ጎርደን ጂን ወደ ሚጠጣው
ጎልማሳ ማተረች። በቪቪያን ፐብ ውስጥ ከሱ ሌላ ሰው የለም። ጂኑ አልቆ የጠርሙሱ ቂጥ ላይ ሊደርስ
ትንሽ ይቀረዋል፤
“ፍቅሮቭስኪን ልሸኝና ፐቤን ዘግተን ቤቴ እወስዳችኋለሁ፣ አሪፍ ኮንዶሚንየም ገዝቼያለሁ ደሞ።ሄልዬን አሳይቻታለሁ፤ ሮዝ ግን ዛሬ ትመርቂልኛለሽ እሺ!”
ብሌን ጉንጩን በለስላሳ መዳፏ መታ አድርጋኝ ያን ደማቅ ፈገግታዋን ለገሰችኝ፤ ፈገግታዋ አለም ሁሉ በጨለማ ቢዋጥ ለመላው አለም ብርሃን የመለገስ ሃይልና ጉልበት አለው። አይ ብሌን! ሁሌም
ፍልቅልቅ ናት። ግራና ቀኝ ከጉንጮቿ መሀል የተሰደሩት ዲምፕሎቿ በምትስቅበት ወቅት ፈገግታዋን
አድምቀውት የልእልት ገጽታን ያላብሷታል። ከበፊት ጀምሮ ከምትሀታዊ ፈገግታዋ ጀርባ አንድ ከባድ ሀዘን ወይም የማይሽር የህይውት ቁሰል እንዳለ ባስብም ያን ደፍሬ ሳልጠይቃት ነበር ከበርካታ አመታት በፊት ቺቺንያን የለቀቅኩት። በጨዋታ በጨዋታ እድርጌም ቢሆን ከደማቅ ፈገግታዋ አድማስ ማዶ የተደበቀውን የህይወት ስንክሳር ባውቅ ደስተኛ ነኝ። ከአንዳንድ ዝነኛ ኮሜድያን ህይወት ጀርባ ስፍር ቁጥር የሌለው ሀዘንና መከራ እንዳለ ሁሉ፣ የብሌን ውብ ምትሀታዊ ፈገግታ ምናልባትም በህይወት የደረስነባትን አንዳች ከባድ ስብራት መሸፈኛ ጭምብል ሊሆን ይችላል። በፊት የማውቀው ባህሪዋ አሁንም እንዳለ ነው።
ሰብለን ከቀልድና ጨዋታዋ ሌላ ልብ አንጠልጣይ የትርጉም ልቦለድ መጻህፍት መለያዎቿ ነበሩ።መጽሐፍ በማንበብ ከጓደኞቼ ብቸኛዋ ሳትሆን አትቀርም። ነገር ግን ልብ አንጠልጣይ ካልሆነ
አታነብም። የሳንድራ ብራውንን፣ የጃኪ ኮሊንስን፣ የኤሪካ ዮንግን፣ የዳኔላ ስቲልን፣ የአጋታ ክሪስቲን፣የሲድኒ ሼልደንንና የኬን ፎሌትን ስራዎች እንደዉስኪ አንጠፍጥፋ ነው የምትጠጣቸው።
ብሌን ከመደርደሪያው ላይ ሙሉ ሬድ ሌብል አውርዳ ለኔና ለሄለን ከዚያም ለሷ በብርጭቆ ቀዳች።ብርጭቆዎቻችንን አጋጭተን እየጠጣን መጨዋወቱን ቀጠልን። ደሞ ለጨዋታ! ብሌን ጋ ቀልድ፣
ጨዋታና ሳቅ በሽ ነው።
ብሌን እንደገና ወደ ጎልማሳው ጠጪ ማተረች፤
“ሮዝ! አላወቅሽውም እንዴ?”
ጎልማሳውን ገና አሁን ነበር በሙሉ አይኔ የተመለከትኩት። ፊቱን እንደ ሃምሌ ደመና አጨፍግጎታል፣ዝምታው የመርግ ያህል ይከብዳል። በራሱ አለም ውስጥ ነው ያለው። ባዶ ሊሆን ጥቂት የቀረው
የጎርደን ጠርሙሱ ላይ አፍጥጧል። ከገባንበት ቅጽበት ጀምሮ እይታውን ከጠርሙሱ ላይ አላነሳም።
በዙሪያው ያለውን ትእይንት ከነመኖሩም እስኪረሳ ድረስ በራሱ የሀሳብና የትካዜ አለም ተሳፍሮ ሩቅ የነጎደ ይመስላል።
አውቅኩት፤ ብረት አስመጪው ፍቅረዝጊ ነው። ተክለሀይማኖት አካባቢ ትልቅ መጋዘን እንዳለው ይወራ ነበር። አመታቱ የቱንም ያህል ቢረዝሙ ድሮ የሚያውቁት ሰው መሰረታዊ ገጽታ አይጠፋም።
ካልሰከረ እሱም እንደሚያውቀኝ እርግጠኛ ነኝ።
"ፍቅረዝጊ ነው አይደል ብሌን?"
ብሌን እንደ ድሮ አስካካች
ሮዝ ሰፈራችንን ከለቀቅሽ ብዙ ጊዜ ስለሆነሽ የስሙን ለውጥ አላወቅሽም ማለት ነው፡፡ ፍቅረዝጊን
| 'ፍቅሮቭስኪ' ብለን የቺቺንያን የክብር ዜግነት ሰጥተነዋል እኮ። ላለፉት አስር አመታት ዊከ ኤንዶችን ከቺቺንያ ርቆ አያውቅም፤-በተለይ ከዚህ ከቪቪያን ፐብ። በርካታ የቺቺንያ ቆነጃጅት በተገኙበትና ድል ባለ ድግስ ነበር የቺቺንያ ዜግነቱን ያቀዳጀነው”
የማስካካቱና በሳቅ የመንከትከቱ ተራ የኔ ተራ ሆነ። እንዲህ እንዲህ እያለ ጨዋታችን ደራ። ድንገት ብሌን ያልጠበቀችውን ጥያቄ አስከተልኩ፤
“የኔ ውብ! ትዳር መሰረትሽ?”
ብሌን እንደገና በሳቅ ተንከተከተች፤
“አይ ሮዝ፤ አላወቅሽም እንዴ?! ትዳር ማለት እኮ ሾርት ወይም አዳር ገብቶ እንደመውጣት ሆኗል።ባለትዳሮቹ ራሱ ሚስታቸውን እያስተኙ እኛ ጋር አይደል እንዴ የሚያመሹት? ለአንድ ለስድስት ወር ያህል ሞክሬው ነበር-ባል ተብዬው አስካሉ የተባለች ሰራተኛዬን በገዛ አልጋዬ ላይ ሲያንከባልል እጅ ከፍንጅ ይዤው በቀይ ካርድ አሰናበትኩት…” ጣሪያው እስኪሰነጠቅ በራሷ ንግግር ሳቀች።
ሶስታችንም በሞቅታ ውስጥ ነን፤ ብሌንን በሳቅ አጀብናት። ሆኖም የፍቅሮቭስኪ ጎርናና ብሶተኛ ድምጽ ከሳቅና ከጨዋታችን መለሰን። ፍቅሮቭስኪ ከባድ ሀዘን ባረበበበት ጨፍጋጋ ፊቱ ሶስታችንንም በየተራ ገረመመን።ቡናማ ኮቱን በንዴት መሬት ላይ ወረወረው። ባንኮኒውን በግዙፍ ቡጢው በተደጋጋሚ
ነረተው። ጨርቁን ሊጥል ቅጽበት የቀረው
👍2
ወፈፌ ይመስል ነበር።በየተራ አፈጠጠብን፤
“እስቲ ንገሩኝ! እዚህ ሰፈር ውስጥ ምን አይነት ድግምት ነው የተደረገብኝ? ሺ ጊዜ ሰፈሩን በድጋሚ ላለመርገጥ ምዬ ብገዘትም አክለፍልፎ የሚያመጣኝ አዚም አለ። ምንድነው ያረጋቸሁብኝ? ምን
አይነት አፍዝ አደንግዝ ነው የነሰነሳችሁብኝ? ብሌን ምንም ሳትደብቂ ንገሪኝ የምትለማመኚው ቃል።
፣ ጠንቋይ ፣ ሼክ ወይም ቆሪጥ በኔ ላይ ምን እንድታደርጊ ነው ያዘዘሽ? ያው ባንቺ ቤት ስንት ዘመኔ ሌሎች የሰፈሩ ቡና ቤቶችና ፐቦች ጋ ቆይቼ አንቺ ቤት ነው ሁሌም የማሳርገው። ያንቺን ቤት ሳልሳለም ይህን ኩሻንኩሽ ሰፈር የተለየሁበት ጊዜ የለም። ይህን አንቺም አሳምረሽ ታውቂዋለሽ ስለዚህ የዚህ ሰፈር ሴቶች በኔ ላይ ምን እንዳደረጋችሁብን ሳትደብቂ ንገሪኝ ብሌን አንቺን ነው የማናግርሽ"
የሆነ ማይም ቲያትር የሚሰራ መሰለኝ። ፍቅሮቭስኪ አመልካች ጣቱን ብሌን ላይ ቀስሮ ረዘም ላለ ቅፅበት አፈጠጠባት።ብሌን አልፈራችውም ።እንዲህ እያማረረ ይህው ስንት አመቱ።ችላ ግን አላለችውም።ልታረጋጋው ሞከረች፣
“ምነው ፍቅሮቭስኪ….ምን ሆንክብኝ…ኧረ እኔ ካልካቸው ቦታዎች አንዱም ጋ ሄጄ አላውቅም፤ወላዲት አምላክን እኔ እንዲህ አይነት ልማድ የለኝም"
-ፍቅሮሽስኪ አሁንም እይኖቹን ከብሌን ላይ አልነቀለም፤
“ቀጣፊ ሸርሙጣ ነሽ፤ በመጀመሪያ አላመንኩትም እንጂ ሰናይ ሁሌም ቤትሸን ምሸት ላይ ልትከፍቺ ስትይ አዶ ከርቤ እንደምታጨሺና አውሊያሽን እንደምትለማመኚ ብዙ ጊዜ ነግሮኛል። እሱም በስንት ጸበል ነው ከዚህ ስፈር የተነቀለው።እምቢ አልኩት እንጂ ጻድቃኔ ማርያም አብሬው ጸበል እንድጠመቅ በተደጋጋሚ ወትውቶኝ ነበር።”
ፍቅሮቭስኪ እንደገና ባለጌው ወንበር ላይ ተቀምጦ ባንኮኒውን በቡጢው መድቃት ጀመረ፤ አይፎኑን በንዴት ወርውሮ ከአንዱ ግድግዳ ጋር አላተመው፤ ፊቱን በድጋሚ ወደኛ አዞረ። ደም ስሮቹ በቀይ ፊቱ ላይ ተገታትረው
በጉልህ ይታያሉ፤ይህን ጊዜ ሶስታችንም በድንጋጤ ደርቀን ቀረን።
"ወይዘሪት ብሌን! እያወቅሽ አትደብቂኝ፣ ይሄ ድግምታምና መተተኛ ሰፈር ምን አድርጎብኝ ነው ለዘመናት የሰፈሩ ቋሚ እስረኛ ያደረገኝ?! የቢዝነስ አጋሮቼ አርብና ቅዳሜን ሸራተን በጋዝላይት፣
በዱባይና በባንኮክ እየተዝናናን እንድናሳልፍ ለዘመናት በየሳምንቱ ሲወተውቱኝ አንድም ጊዜ እንኳን
ግብዣቸውን ሳልቀበል እዚህ ሰፈር ኩሽና በሚያካክሉ ቤቶች እንድልከሰከስ የሚያደርገኝ ድግምት ምንድን ነው? ብሌን ምንም ቢሆን የዘመናት ደምበኛሽ ነኝ፤ በፈጠረሽ ሚስጥሩን ንገሪኝ!”
ፍቅሮቭስኪ ከተቀመጠበት የባለጌ ወንበር ላይ ተነሳ፤ ሊረጋጋና ሊሰክን አልቻለም፤ ጥቂት የመቶ ብር
ኖቶችን ከቆጠረ በኋላ ባንኮኒው ላይ ወረወረ። ፊቱን ወደ ብሌን መለሰ፤
ብሌን ካንቺ ጋ እኮ ነው የማወራው ለምን እትመልሺልኝም? አልቀየምሽም እውነቱን ብቻ ንገሪኝ ይሄ ሰፈሩን ለመጨረሻ ጊዜ የምረግጥበት ሌሊት ነው። ከነገ ጀምሮ እንደ ሰናይ ለተወሰኑ ቀናት ጸበል
ለመግባት ቁርጥ ውሳኔ ወስኛለሁ። ስለዚህ አትፍሪ በግልጽ የምታውቂውን ንገሪኝ! ለምንድነው የዚህ ሰፈር ባርያና ምርኮኛ የሆንኩት? የትኛው ደብተራ ጋ ነው ያስደገማችሁብኝ? አርብ፣ ቅዳሜና
እሁድ ቤቴን፤ ሚስቴንና ልጆቼን እንድጠላና ከቤት ጥፋ ጥፋ የሚል ምን አይነት መስተባርር ነው ያረጋችሁብኝ? የትኛው ደብተራ ጋ ሄዳችሁስ ነው ለዘመናት ከዚህ ስፈር ጋ በፍቅር እንድወድቅ ያደረገ ማስተፋቅር ያሰራችሁብኝ? የቀራችሁ እኔን በድግምት ማሳበድ ብቻ ነው፡፡ ምኔ ሞኝ ነው!መስተአድርት አሰርታችሁ ሳታሳብዱኝ ነገ ጸበል እገባለሁ። መጥኔ ለናንተ! እኔስ በቃኝ…በቃኝ አልኩ።
ፍቅርቭስኪ ኮቱንና አይፎኑን ጥሎ ውጪ ወዳቆማት ቡናማ ፕራዶ መኪናው አመራ። ብሌን ኮቱንና ስልኩን ይዛ ወደ መኪናው ሄደች። ከአፍታ በኋላ ስጥታው ተመለሰች።
ብሴን በየተራ ተመልክታን ፈገግታውን ብልጭ አደረገች፤
“ፍቅሮቭስኪ በውሳኔው ከጸና ቺቺንያዊ የከብር ዜግነቱን በነገው እለት እንገፈዋለን።" በረዥሙ ሳቀች።
“በቃ ቤቱን ዘጋግተን ወደኔ ቤት እንሂድ። ጉዞ ወደ ብሌን ኮንዶሚኒየም ዳይ ዳይ….” በድጋሚ ሳቀች እኔ ግን ድንጋጤው አለቀቀኝም ነበር።
ሮዚ ደሞ፤ ፍቅሮቭስኪው ታውቂው የለ? ሁልጊዜም እንደዛተ ነው እኮ ሙዳችንን ሰለበው አይደል ይሄ ሰላቢ…ኑ ባካችሁ ቤት ሄደን የሆድ የሆዳችንን እንጫወት…"
ብሌን በራሷ ንግግር ፐቧ እስክትነቃነቅ በሳቅ አስካካች።ፍቅሮቭስኪ በተናገራት ነገር ዉስጥ ዉስጡን ተብከንከናለች ማለት ነው። የንዴት ሳቅ እንደሆነ ያስታውቅባት ነበር።
💫ይቀጥላል💫
Like 👍 እና #Share #Share ማድረግ እንዳይረሳ
#ለሮዚ_መልክታችሁን
#ለማስተላለፍ_ከፈለጋችሁ #ከታችያለውን_email #መጠቀም_ትችላላችሁ👇
rozachichinia@gmail.com
ለኛ ደሞ ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
“እስቲ ንገሩኝ! እዚህ ሰፈር ውስጥ ምን አይነት ድግምት ነው የተደረገብኝ? ሺ ጊዜ ሰፈሩን በድጋሚ ላለመርገጥ ምዬ ብገዘትም አክለፍልፎ የሚያመጣኝ አዚም አለ። ምንድነው ያረጋቸሁብኝ? ምን
አይነት አፍዝ አደንግዝ ነው የነሰነሳችሁብኝ? ብሌን ምንም ሳትደብቂ ንገሪኝ የምትለማመኚው ቃል።
፣ ጠንቋይ ፣ ሼክ ወይም ቆሪጥ በኔ ላይ ምን እንድታደርጊ ነው ያዘዘሽ? ያው ባንቺ ቤት ስንት ዘመኔ ሌሎች የሰፈሩ ቡና ቤቶችና ፐቦች ጋ ቆይቼ አንቺ ቤት ነው ሁሌም የማሳርገው። ያንቺን ቤት ሳልሳለም ይህን ኩሻንኩሽ ሰፈር የተለየሁበት ጊዜ የለም። ይህን አንቺም አሳምረሽ ታውቂዋለሽ ስለዚህ የዚህ ሰፈር ሴቶች በኔ ላይ ምን እንዳደረጋችሁብን ሳትደብቂ ንገሪኝ ብሌን አንቺን ነው የማናግርሽ"
የሆነ ማይም ቲያትር የሚሰራ መሰለኝ። ፍቅሮቭስኪ አመልካች ጣቱን ብሌን ላይ ቀስሮ ረዘም ላለ ቅፅበት አፈጠጠባት።ብሌን አልፈራችውም ።እንዲህ እያማረረ ይህው ስንት አመቱ።ችላ ግን አላለችውም።ልታረጋጋው ሞከረች፣
“ምነው ፍቅሮቭስኪ….ምን ሆንክብኝ…ኧረ እኔ ካልካቸው ቦታዎች አንዱም ጋ ሄጄ አላውቅም፤ወላዲት አምላክን እኔ እንዲህ አይነት ልማድ የለኝም"
-ፍቅሮሽስኪ አሁንም እይኖቹን ከብሌን ላይ አልነቀለም፤
“ቀጣፊ ሸርሙጣ ነሽ፤ በመጀመሪያ አላመንኩትም እንጂ ሰናይ ሁሌም ቤትሸን ምሸት ላይ ልትከፍቺ ስትይ አዶ ከርቤ እንደምታጨሺና አውሊያሽን እንደምትለማመኚ ብዙ ጊዜ ነግሮኛል። እሱም በስንት ጸበል ነው ከዚህ ስፈር የተነቀለው።እምቢ አልኩት እንጂ ጻድቃኔ ማርያም አብሬው ጸበል እንድጠመቅ በተደጋጋሚ ወትውቶኝ ነበር።”
ፍቅሮቭስኪ እንደገና ባለጌው ወንበር ላይ ተቀምጦ ባንኮኒውን በቡጢው መድቃት ጀመረ፤ አይፎኑን በንዴት ወርውሮ ከአንዱ ግድግዳ ጋር አላተመው፤ ፊቱን በድጋሚ ወደኛ አዞረ። ደም ስሮቹ በቀይ ፊቱ ላይ ተገታትረው
በጉልህ ይታያሉ፤ይህን ጊዜ ሶስታችንም በድንጋጤ ደርቀን ቀረን።
"ወይዘሪት ብሌን! እያወቅሽ አትደብቂኝ፣ ይሄ ድግምታምና መተተኛ ሰፈር ምን አድርጎብኝ ነው ለዘመናት የሰፈሩ ቋሚ እስረኛ ያደረገኝ?! የቢዝነስ አጋሮቼ አርብና ቅዳሜን ሸራተን በጋዝላይት፣
በዱባይና በባንኮክ እየተዝናናን እንድናሳልፍ ለዘመናት በየሳምንቱ ሲወተውቱኝ አንድም ጊዜ እንኳን
ግብዣቸውን ሳልቀበል እዚህ ሰፈር ኩሽና በሚያካክሉ ቤቶች እንድልከሰከስ የሚያደርገኝ ድግምት ምንድን ነው? ብሌን ምንም ቢሆን የዘመናት ደምበኛሽ ነኝ፤ በፈጠረሽ ሚስጥሩን ንገሪኝ!”
ፍቅሮቭስኪ ከተቀመጠበት የባለጌ ወንበር ላይ ተነሳ፤ ሊረጋጋና ሊሰክን አልቻለም፤ ጥቂት የመቶ ብር
ኖቶችን ከቆጠረ በኋላ ባንኮኒው ላይ ወረወረ። ፊቱን ወደ ብሌን መለሰ፤
ብሌን ካንቺ ጋ እኮ ነው የማወራው ለምን እትመልሺልኝም? አልቀየምሽም እውነቱን ብቻ ንገሪኝ ይሄ ሰፈሩን ለመጨረሻ ጊዜ የምረግጥበት ሌሊት ነው። ከነገ ጀምሮ እንደ ሰናይ ለተወሰኑ ቀናት ጸበል
ለመግባት ቁርጥ ውሳኔ ወስኛለሁ። ስለዚህ አትፍሪ በግልጽ የምታውቂውን ንገሪኝ! ለምንድነው የዚህ ሰፈር ባርያና ምርኮኛ የሆንኩት? የትኛው ደብተራ ጋ ነው ያስደገማችሁብኝ? አርብ፣ ቅዳሜና
እሁድ ቤቴን፤ ሚስቴንና ልጆቼን እንድጠላና ከቤት ጥፋ ጥፋ የሚል ምን አይነት መስተባርር ነው ያረጋችሁብኝ? የትኛው ደብተራ ጋ ሄዳችሁስ ነው ለዘመናት ከዚህ ስፈር ጋ በፍቅር እንድወድቅ ያደረገ ማስተፋቅር ያሰራችሁብኝ? የቀራችሁ እኔን በድግምት ማሳበድ ብቻ ነው፡፡ ምኔ ሞኝ ነው!መስተአድርት አሰርታችሁ ሳታሳብዱኝ ነገ ጸበል እገባለሁ። መጥኔ ለናንተ! እኔስ በቃኝ…በቃኝ አልኩ።
ፍቅርቭስኪ ኮቱንና አይፎኑን ጥሎ ውጪ ወዳቆማት ቡናማ ፕራዶ መኪናው አመራ። ብሌን ኮቱንና ስልኩን ይዛ ወደ መኪናው ሄደች። ከአፍታ በኋላ ስጥታው ተመለሰች።
ብሴን በየተራ ተመልክታን ፈገግታውን ብልጭ አደረገች፤
“ፍቅሮቭስኪ በውሳኔው ከጸና ቺቺንያዊ የከብር ዜግነቱን በነገው እለት እንገፈዋለን።" በረዥሙ ሳቀች።
“በቃ ቤቱን ዘጋግተን ወደኔ ቤት እንሂድ። ጉዞ ወደ ብሌን ኮንዶሚኒየም ዳይ ዳይ….” በድጋሚ ሳቀች እኔ ግን ድንጋጤው አለቀቀኝም ነበር።
ሮዚ ደሞ፤ ፍቅሮቭስኪው ታውቂው የለ? ሁልጊዜም እንደዛተ ነው እኮ ሙዳችንን ሰለበው አይደል ይሄ ሰላቢ…ኑ ባካችሁ ቤት ሄደን የሆድ የሆዳችንን እንጫወት…"
ብሌን በራሷ ንግግር ፐቧ እስክትነቃነቅ በሳቅ አስካካች።ፍቅሮቭስኪ በተናገራት ነገር ዉስጥ ዉስጡን ተብከንከናለች ማለት ነው። የንዴት ሳቅ እንደሆነ ያስታውቅባት ነበር።
💫ይቀጥላል💫
Like 👍 እና #Share #Share ማድረግ እንዳይረሳ
#ለሮዚ_መልክታችሁን
#ለማስተላለፍ_ከፈለጋችሁ #ከታችያለውን_email #መጠቀም_ትችላላችሁ👇
rozachichinia@gmail.com
ለኛ ደሞ ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
👍2
#ይገርማል_ባልቀና
ባልነት ካቆምኩህ በውስጤ ካመንኩኝ
ሌላ አትስጠኝ ብዬ ለአምላክ ከነገርኩኝ
ውስጤ ላይወላውል በገሃድ ካመንኩኝ
ታድያ በማን ልቅና? ባንተ ካልቀናሁኝ።
ባልነት ካቆምኩህ በውስጤ ካመንኩኝ
ሌላ አትስጠኝ ብዬ ለአምላክ ከነገርኩኝ
ውስጤ ላይወላውል በገሃድ ካመንኩኝ
ታድያ በማን ልቅና? ባንተ ካልቀናሁኝ።
❤1
#ቅዳሴና_ቀረርቶ
፡
፡
#ክፍል_አምስት
፡
#በሜሪ_ፈለቀ
፡
..በልጅነቴ እንደ ድንቡሽቡሽ ህፃን አቅፈው ጉንጬን የሚቆነጥጡኝ አልነበርኩም።
ንፍጥና ዝንብ የማያጣው የፊቴ ገፅታ፤ሁሌ በዝንብ የሚወረረው ትንሽዬ የቤታችን ቆሻሻማ ቀለም ያለው መመገብያ ጠረጴዛ አፍ፣ ጆሮ፣ አፍንጫና ዓይን ቢኖረው እኔን የሚመስል ይመስለኝ ነበር። እንደውም "ውይ መድሃኒያለም!! 'ሴት ልጅ ስጠን' ብለው ቢሳሉ ወንድ የመሰለች ሴት ልጅ ይስጣቸው?" ይሉ ነበር የሰፈር ሰዎች ሲያሽሟጥጡ።ሳድግ ፍፁም ተቀየርኩ። 'አዲስ አበባ ነው ያቆነጃት' ሲሉ እሰማቸዋለሁ አንዳንዶች። 'ወትሮም ንፍጣም ስለሆነች እንጂ ውበትስ አላነሳትም' ይላሉ ሌሎች። እንደ እውነቱ ግን የልጅነት ፎቶዬን ሳየው የአሁኗ ባንቺ ከየት እንደተፈለቀቀች ይገርመኛል።ከፀጉሬ እና በጥቂቱ ከአይኔ ውጪ አንዳች የሚቀራረብ ነገር የለኝም።
ግን የስለት ልጅ ነኝ።
በስንት እግዚኦታ የተገኘሁ። ሲመስለኝ አባቴ ለእናቴ 'እስኪ ዛሬ ደግሞ እንሞክር' እያለ ሰውነቷን ዘልቆ ሲዋሃዳት የሚሰጣትን የፍስሃ ስርቅርቅታዋን ትታ ታቦታትን ስትለማመን የተረገዝኩ ይመስለኛል።እንጂ እንደብዙዎቻችሁ በስሜት ግልቢያ፣ በላብና ወዝ አጀባ፣ በስግብግብ ትንፋሾች ልውውጥ መሃል በአጋጣሚ የጓጎልኩ አይደለሁም። 'እንደው ዛሬስ ተከስታ ይሆን?'እየተባልኩ በጉጉት ቀናት የተቆጠሩልኝ ነኝ እንጂ እረስተውኝ ሰንብተው የእናቴ ደም ሲቆም ደንግጣ፣አባቴ ሲሰማ በርግጎ፣ 'ትወለድ? ወይስ ተጨናገፍ?' ተመክሮብኝ፣ በ'ምን ይደረግ ወደዝህች ዓለም አልመጣሁም።
ግን ደግሞ ንፍጣም ነኝ......
የስለት ልጅ መሆኔ እንደሌሎቹ ወንድሞቼ እናቴ ለገበያ ለመሸጥ የምትጋግረውን ጥቁር የገብስ ዳቦ በየቀኑ ከዝንቦች ጋር ተጋርቼ ከመብላት ያስከነዳ እድል አልጨመረልኝም።ቢጫ ፍሬ ካለው የበደና ዛፍ ስር ፍሬውን እየለቀምኩ ስመጥ፣ዝንቦቹ ከአፌ ለሀጭና እጄ ላይ ከተራረፈው የፍሬው ጭማቂ ሲልሱ እውላለሁ።አንዳንዴ እቤቴ ስመገብ የሚቀራመቱኝ ዝንቦች ራሳቸው የትም ብሄድ እየተከተሉ የሚያባሉኝ ይመስለኛል። ብቻዬን እንዳልበላ ሲያባሉኝ። የትም የሚያጅቡኝ ወዳጆቼ መሆናቸው እንድለምዳየው አድርጎኝ ይሁን ከአፌ ጠርዝ ለሀጩንና የበደና ፍሬ ጭማቂ ሲልሱ 'እሽ' ሳልላቸው ይጠጣሉ።
ቢሆንም የስለት ልጅ ነኝ።
ታድያ ለምን ተለማምነው ወለዱኝ? እናቴ በየዓመቱ ቦሎ (ክላውዶ) ታሰራለች እያሉ ያሟታል።ሃሃሃ እንኳን መኪና በቅጡ የምትጫማው ኮንጎ ጫማ የላትም። በየአመቱ ከምንኖርበት ክፍለ ሀገር ደብረዘይት ድረስ እየሄደች ለቆሪጡ አታጓድልም ይሏታል።ለዛ ነው ዓመታዊ ሁለገብ ምርመራ እንደሚያደርግ መኪና ቦሎ ታሰራለች የሚሏት።
ባለውቃቢው መርቅኖ ይሆን እናቴ የወሰደችለት አረቄ አናቱ ላይ ፊጥ ብሎበት እንጃ ብልፅግናን የምታዘግናቸው፣ልዑል የሚንበረከክላት ቆንጆ፣ ከአፏ የጥበብ ወንዝ የሚፈልቅ ሴት ልጅ እንደሚወልዱ ነገራት።
ሲመስለኝ 'ሴት ትሁን ወንድ ገፅታዋ ያልለየ ልጅ ይኖርሻል፣ ስሟንም ታንዘላዝይዋለሽ፣ ለቤተሰቡ ችጋር ትደምራለች።' ለማለት ፈልጎ ይመስለኛል። ሳስበው የአባቴ ኩትኳቶ ድብቅ ኢላማው የሴት ልጅ ጉጉት ሳይሆን ከእናቴ መሃፀን ሀብት ቆፍሮ ማውጣት ነበር።ቢሆንም ቢሆንም የስለት ልጅ ነኝ።
አባትና እናቴ የተስፋውን ቃል ቢጠብቁ ቢጠብቁ ከመልክ ማስጠሎ፣ ከአንደበት ኮልታፋ ገመድ አፍ፣እንኳን የደለበ ብልፅግና ወደ ቤታቸው ላመጣለቸው ቀርቶ ያላቸውን ቀለብ የምቦጠቡጥ ነቀዝ እንደወለዱ ገባቸው። ከኛ ምግብነት ተርፎ እናቴ ገብያ የምትሸጠው የገብስ ዳቦ ገቢና አባታችን በሹፌርነት በሚያገኛት ደምወዝ የሚተዳደረው ቤታችን ችግር ይጫጫነው ጀመር። ታላላቆቼ እያከኩ እቤት የሚውሉ ፎከታሞች እንጂ የሚማሩም የሚሰሩም አልነበሩም።
ስምንት አመት ሲሆነኝ አዲስ አበባ የምትኖረው የእናቴ እህት እናኒ ልታሳድገኝ ወሰደችኝ።ከወላጆቼ ጋር ችጋር ከሚጠብሰኝ እናኒ ጋር መምጣቴ እድለኛነት ነበር።ደስታ እንጂ ቅሬታ አልነበረኝም። እናኒ መሀን ናት! ልጅ የላትም። አባቴ ከስጋ እህቶቹ አስበልጦ ነው እናኒን የሚወዳት። 'እንዴት አንድ ሴት ልጅህን ትሰጣለህ?' ሲሉት "እንኳን ለእናኒ ለአፈርስ ይሰጥ የለ እንዴ?" ይላል ውስጥ ውስጡን እኔን ማጣቱ ይሆን ድንገት ያ የተተነበየለት ብልፅግና በሱ ፋንታ የእናኒን ቤት እንዳያጠምቀው ስጋት ስቅዞት ቅር መሰኘቱን መደበቅ እያቃተው።
'እኛ ሰፈር' ካልኳችሁ አዲስ አበባ የምንኖርበትን የእናኒን ቤት ሰፈር ነው። ድሮ ድሮ በአፄው ዘመን የሁለት ወንድማማቾች ቤት ነበር። በደርግ ዘመን መንጌ በህይወት ላሉ የወነድማማቾች ቤተሰቦች መኖርያ የሚሆን ያልተንዛዛ ማረፍያ ሰጥቷቸው የተቀሩትን ቤቶች ወረሰባቸው።ለተለያዩ መኖርያ አልባ አስራ ሶስት አባራዎች ሸንሽኖ ሰጣቸው።የቀበሌ ቤት ተባለ። ሰፈራችን ከወድያ ጥግ የእናኒ ባል ዘመዶች ቤት በብዙ የቀበሌ ቤት ተከቦ ሲያናፋ በወዲህ ጥግ የእናኒ ቤት በሌሎች የቀበሌ ቤቶች አጀብ ተጀንኖ ነግሷል።
እኛ ሰፈር አጥር የለም። ድንበር ብሎ ፈሊጥ አይሰራም። በራሳቸው ቤት እና በተሻለ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚኖሩት የእናኒ ባል ዘመዶችም ሆነ እናኒ ሳይቀር ድንበራቸው በቀበሌ ቤት ከሚኖሩት ጋር ተቀላቅሏል። የ 'እኔ' ነው የሚባሉ ንብረቶች እንደየቤቱ ቢለያዩም አይበዙም ግለኝነት የሚያጠቃት ሙሉ እንኳን እየአፈሏት ከምትተኛላቸው ወንዶች ጋር እንጀራዋን ከምትጋግርበት አልጋዋና ለገመድነት ከቀረቡ ፓንቶቿ በቀር እንዳንነካባት የምትከለክለን ነገር የለም።
እናኒ የሰራችልኝን ፓስታ ቁርስ በልቼ፣ አልማዝ የምትሰጠኝን አንባሻ ለትምህርት ቤት በብብቴ ሸጉጬ፣ የአለሚቱን ጆሮ ጌጥ ሰርቄ በእረፍት ሰዓት ጆሮዬ ላይ ለጥፌ ያን ነጫጭባ ማቲ ሁላ አስቀንቼ፣ የቀናኝ ቀን ከእትዬ ሰርካለም ቤት ረከቦት ላይ ስኳር ሰርቄ በባለማንገቻው ጅንስ ሱሪዬ የደረት ኪስ አስቀምጥና የእናኒን ቀሰም እንደ ስትሮው በመጠቀም ከደረት ኪሴ ስኳር እየሳብኩ ስቅም ትን ብሎኝ ተይዤ ፣ ከትምህርት ስመለስ እናኒ በር ዘግታ ቡና ልትጠጣ ሄዳ ከሆነ የበሩ ደረጃ ላይ ስጠብቃት እንቅልፍ ይዞኝ እብስ ሲል አንዳቸው ተሸክመው እቤታቸው አስገብተው አስተኝተውኝ፣የሚሰራልኝን ከሰፈሩ ህፃናት የተለየ ምግብ እናኒ ሳታየኝ ደብቄ ለእኩዮቼ አጉርሼ፣የሁሉም ልጅ ሆኜ ሁሉም ቤተሰቦቼ ሆነው በደቦ አደግኩ። እድገት ነው ብለው ባሳዩኝ መስመር ተምወገዘግኩ።
እትዬ ሰርካለም ቤት ለሰረቅኩት ስኳር አስናቀች ቤት ተመዝልጌ፣ የእናኒን ብርጭቆ ለሰበርኩት ትልቋ ፀሃይ ቤት ጭኔ ተፈትሎ፣ ከጎረቤት ልጅ ለተጣላሁት ስሞታ ለመምህሬ ተነግሮ መምህሬ ከትምህርት በፊት በጭነረ እጃቸውን አፍታተው፤ ጭኔን በቁንጥጫ ሲቀራመቱት ነው ያደኩት።
ለጋሽ አበባ (ትልቅ ከሆንኩ በኋላም ስማቸውን አላውቀውም)ከፈትለ ቤት በጠርሙስ አረቄ እንድገዛ ተልኬ ስመለስ አንድ ጉንጭ አረቄ መዋጥ ሱስ ሆኖብኝ ስትንቀለቀዪ አጉድለሽ አመጣሽ ብለው ሲነጫነጩብኝ ፣ ሙሉ በማስታጠብያ ያጠራቀመችውን የእንትኗን እጣቢ እና ከእጣቢው ላይ የተንሳፈፈ ኮንደም ጓሮ እንድደፋላት ልካኝ ኮንደሙን በእንጨት ከውሃው አውጥቼ በምንነቱ ስገረም፣ ለደራረሱ ልጃገረዶችና ጎረምሶች ደብዳቤ አመላላሽ ሆኜ ስላክ በየመንገዱ የተፃፃፉትን የፍቅር መሸፋፈድ ሳነብ፣ የበለጡ ልጅ የካራቴ ፊልም አምጪልኝ ብሎ ሲልከኝ ያመጣሁለትን ፊልም እቤት በለጡ ሳትኖር ጠብቆ በር ዘጋግቶ ሲያይ እኔ ብቻ በማውቀት የኋላው መስኮት ማጮለቂያ እያጮለኩ የማየው የራቁት ካራቴ ትንግርት ፊልሙን ለእርሱ ብዬ ሳይሆን ለራሴው እንደማመጣው ሁሉ ሲያስፈነጥዘኝ ያልላከኝ
፡
፡
#ክፍል_አምስት
፡
#በሜሪ_ፈለቀ
፡
..በልጅነቴ እንደ ድንቡሽቡሽ ህፃን አቅፈው ጉንጬን የሚቆነጥጡኝ አልነበርኩም።
ንፍጥና ዝንብ የማያጣው የፊቴ ገፅታ፤ሁሌ በዝንብ የሚወረረው ትንሽዬ የቤታችን ቆሻሻማ ቀለም ያለው መመገብያ ጠረጴዛ አፍ፣ ጆሮ፣ አፍንጫና ዓይን ቢኖረው እኔን የሚመስል ይመስለኝ ነበር። እንደውም "ውይ መድሃኒያለም!! 'ሴት ልጅ ስጠን' ብለው ቢሳሉ ወንድ የመሰለች ሴት ልጅ ይስጣቸው?" ይሉ ነበር የሰፈር ሰዎች ሲያሽሟጥጡ።ሳድግ ፍፁም ተቀየርኩ። 'አዲስ አበባ ነው ያቆነጃት' ሲሉ እሰማቸዋለሁ አንዳንዶች። 'ወትሮም ንፍጣም ስለሆነች እንጂ ውበትስ አላነሳትም' ይላሉ ሌሎች። እንደ እውነቱ ግን የልጅነት ፎቶዬን ሳየው የአሁኗ ባንቺ ከየት እንደተፈለቀቀች ይገርመኛል።ከፀጉሬ እና በጥቂቱ ከአይኔ ውጪ አንዳች የሚቀራረብ ነገር የለኝም።
ግን የስለት ልጅ ነኝ።
በስንት እግዚኦታ የተገኘሁ። ሲመስለኝ አባቴ ለእናቴ 'እስኪ ዛሬ ደግሞ እንሞክር' እያለ ሰውነቷን ዘልቆ ሲዋሃዳት የሚሰጣትን የፍስሃ ስርቅርቅታዋን ትታ ታቦታትን ስትለማመን የተረገዝኩ ይመስለኛል።እንጂ እንደብዙዎቻችሁ በስሜት ግልቢያ፣ በላብና ወዝ አጀባ፣ በስግብግብ ትንፋሾች ልውውጥ መሃል በአጋጣሚ የጓጎልኩ አይደለሁም። 'እንደው ዛሬስ ተከስታ ይሆን?'እየተባልኩ በጉጉት ቀናት የተቆጠሩልኝ ነኝ እንጂ እረስተውኝ ሰንብተው የእናቴ ደም ሲቆም ደንግጣ፣አባቴ ሲሰማ በርግጎ፣ 'ትወለድ? ወይስ ተጨናገፍ?' ተመክሮብኝ፣ በ'ምን ይደረግ ወደዝህች ዓለም አልመጣሁም።
ግን ደግሞ ንፍጣም ነኝ......
የስለት ልጅ መሆኔ እንደሌሎቹ ወንድሞቼ እናቴ ለገበያ ለመሸጥ የምትጋግረውን ጥቁር የገብስ ዳቦ በየቀኑ ከዝንቦች ጋር ተጋርቼ ከመብላት ያስከነዳ እድል አልጨመረልኝም።ቢጫ ፍሬ ካለው የበደና ዛፍ ስር ፍሬውን እየለቀምኩ ስመጥ፣ዝንቦቹ ከአፌ ለሀጭና እጄ ላይ ከተራረፈው የፍሬው ጭማቂ ሲልሱ እውላለሁ።አንዳንዴ እቤቴ ስመገብ የሚቀራመቱኝ ዝንቦች ራሳቸው የትም ብሄድ እየተከተሉ የሚያባሉኝ ይመስለኛል። ብቻዬን እንዳልበላ ሲያባሉኝ። የትም የሚያጅቡኝ ወዳጆቼ መሆናቸው እንድለምዳየው አድርጎኝ ይሁን ከአፌ ጠርዝ ለሀጩንና የበደና ፍሬ ጭማቂ ሲልሱ 'እሽ' ሳልላቸው ይጠጣሉ።
ቢሆንም የስለት ልጅ ነኝ።
ታድያ ለምን ተለማምነው ወለዱኝ? እናቴ በየዓመቱ ቦሎ (ክላውዶ) ታሰራለች እያሉ ያሟታል።ሃሃሃ እንኳን መኪና በቅጡ የምትጫማው ኮንጎ ጫማ የላትም። በየአመቱ ከምንኖርበት ክፍለ ሀገር ደብረዘይት ድረስ እየሄደች ለቆሪጡ አታጓድልም ይሏታል።ለዛ ነው ዓመታዊ ሁለገብ ምርመራ እንደሚያደርግ መኪና ቦሎ ታሰራለች የሚሏት።
ባለውቃቢው መርቅኖ ይሆን እናቴ የወሰደችለት አረቄ አናቱ ላይ ፊጥ ብሎበት እንጃ ብልፅግናን የምታዘግናቸው፣ልዑል የሚንበረከክላት ቆንጆ፣ ከአፏ የጥበብ ወንዝ የሚፈልቅ ሴት ልጅ እንደሚወልዱ ነገራት።
ሲመስለኝ 'ሴት ትሁን ወንድ ገፅታዋ ያልለየ ልጅ ይኖርሻል፣ ስሟንም ታንዘላዝይዋለሽ፣ ለቤተሰቡ ችጋር ትደምራለች።' ለማለት ፈልጎ ይመስለኛል። ሳስበው የአባቴ ኩትኳቶ ድብቅ ኢላማው የሴት ልጅ ጉጉት ሳይሆን ከእናቴ መሃፀን ሀብት ቆፍሮ ማውጣት ነበር።ቢሆንም ቢሆንም የስለት ልጅ ነኝ።
አባትና እናቴ የተስፋውን ቃል ቢጠብቁ ቢጠብቁ ከመልክ ማስጠሎ፣ ከአንደበት ኮልታፋ ገመድ አፍ፣እንኳን የደለበ ብልፅግና ወደ ቤታቸው ላመጣለቸው ቀርቶ ያላቸውን ቀለብ የምቦጠቡጥ ነቀዝ እንደወለዱ ገባቸው። ከኛ ምግብነት ተርፎ እናቴ ገብያ የምትሸጠው የገብስ ዳቦ ገቢና አባታችን በሹፌርነት በሚያገኛት ደምወዝ የሚተዳደረው ቤታችን ችግር ይጫጫነው ጀመር። ታላላቆቼ እያከኩ እቤት የሚውሉ ፎከታሞች እንጂ የሚማሩም የሚሰሩም አልነበሩም።
ስምንት አመት ሲሆነኝ አዲስ አበባ የምትኖረው የእናቴ እህት እናኒ ልታሳድገኝ ወሰደችኝ።ከወላጆቼ ጋር ችጋር ከሚጠብሰኝ እናኒ ጋር መምጣቴ እድለኛነት ነበር።ደስታ እንጂ ቅሬታ አልነበረኝም። እናኒ መሀን ናት! ልጅ የላትም። አባቴ ከስጋ እህቶቹ አስበልጦ ነው እናኒን የሚወዳት። 'እንዴት አንድ ሴት ልጅህን ትሰጣለህ?' ሲሉት "እንኳን ለእናኒ ለአፈርስ ይሰጥ የለ እንዴ?" ይላል ውስጥ ውስጡን እኔን ማጣቱ ይሆን ድንገት ያ የተተነበየለት ብልፅግና በሱ ፋንታ የእናኒን ቤት እንዳያጠምቀው ስጋት ስቅዞት ቅር መሰኘቱን መደበቅ እያቃተው።
'እኛ ሰፈር' ካልኳችሁ አዲስ አበባ የምንኖርበትን የእናኒን ቤት ሰፈር ነው። ድሮ ድሮ በአፄው ዘመን የሁለት ወንድማማቾች ቤት ነበር። በደርግ ዘመን መንጌ በህይወት ላሉ የወነድማማቾች ቤተሰቦች መኖርያ የሚሆን ያልተንዛዛ ማረፍያ ሰጥቷቸው የተቀሩትን ቤቶች ወረሰባቸው።ለተለያዩ መኖርያ አልባ አስራ ሶስት አባራዎች ሸንሽኖ ሰጣቸው።የቀበሌ ቤት ተባለ። ሰፈራችን ከወድያ ጥግ የእናኒ ባል ዘመዶች ቤት በብዙ የቀበሌ ቤት ተከቦ ሲያናፋ በወዲህ ጥግ የእናኒ ቤት በሌሎች የቀበሌ ቤቶች አጀብ ተጀንኖ ነግሷል።
እኛ ሰፈር አጥር የለም። ድንበር ብሎ ፈሊጥ አይሰራም። በራሳቸው ቤት እና በተሻለ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚኖሩት የእናኒ ባል ዘመዶችም ሆነ እናኒ ሳይቀር ድንበራቸው በቀበሌ ቤት ከሚኖሩት ጋር ተቀላቅሏል። የ 'እኔ' ነው የሚባሉ ንብረቶች እንደየቤቱ ቢለያዩም አይበዙም ግለኝነት የሚያጠቃት ሙሉ እንኳን እየአፈሏት ከምትተኛላቸው ወንዶች ጋር እንጀራዋን ከምትጋግርበት አልጋዋና ለገመድነት ከቀረቡ ፓንቶቿ በቀር እንዳንነካባት የምትከለክለን ነገር የለም።
እናኒ የሰራችልኝን ፓስታ ቁርስ በልቼ፣ አልማዝ የምትሰጠኝን አንባሻ ለትምህርት ቤት በብብቴ ሸጉጬ፣ የአለሚቱን ጆሮ ጌጥ ሰርቄ በእረፍት ሰዓት ጆሮዬ ላይ ለጥፌ ያን ነጫጭባ ማቲ ሁላ አስቀንቼ፣ የቀናኝ ቀን ከእትዬ ሰርካለም ቤት ረከቦት ላይ ስኳር ሰርቄ በባለማንገቻው ጅንስ ሱሪዬ የደረት ኪስ አስቀምጥና የእናኒን ቀሰም እንደ ስትሮው በመጠቀም ከደረት ኪሴ ስኳር እየሳብኩ ስቅም ትን ብሎኝ ተይዤ ፣ ከትምህርት ስመለስ እናኒ በር ዘግታ ቡና ልትጠጣ ሄዳ ከሆነ የበሩ ደረጃ ላይ ስጠብቃት እንቅልፍ ይዞኝ እብስ ሲል አንዳቸው ተሸክመው እቤታቸው አስገብተው አስተኝተውኝ፣የሚሰራልኝን ከሰፈሩ ህፃናት የተለየ ምግብ እናኒ ሳታየኝ ደብቄ ለእኩዮቼ አጉርሼ፣የሁሉም ልጅ ሆኜ ሁሉም ቤተሰቦቼ ሆነው በደቦ አደግኩ። እድገት ነው ብለው ባሳዩኝ መስመር ተምወገዘግኩ።
እትዬ ሰርካለም ቤት ለሰረቅኩት ስኳር አስናቀች ቤት ተመዝልጌ፣ የእናኒን ብርጭቆ ለሰበርኩት ትልቋ ፀሃይ ቤት ጭኔ ተፈትሎ፣ ከጎረቤት ልጅ ለተጣላሁት ስሞታ ለመምህሬ ተነግሮ መምህሬ ከትምህርት በፊት በጭነረ እጃቸውን አፍታተው፤ ጭኔን በቁንጥጫ ሲቀራመቱት ነው ያደኩት።
ለጋሽ አበባ (ትልቅ ከሆንኩ በኋላም ስማቸውን አላውቀውም)ከፈትለ ቤት በጠርሙስ አረቄ እንድገዛ ተልኬ ስመለስ አንድ ጉንጭ አረቄ መዋጥ ሱስ ሆኖብኝ ስትንቀለቀዪ አጉድለሽ አመጣሽ ብለው ሲነጫነጩብኝ ፣ ሙሉ በማስታጠብያ ያጠራቀመችውን የእንትኗን እጣቢ እና ከእጣቢው ላይ የተንሳፈፈ ኮንደም ጓሮ እንድደፋላት ልካኝ ኮንደሙን በእንጨት ከውሃው አውጥቼ በምንነቱ ስገረም፣ ለደራረሱ ልጃገረዶችና ጎረምሶች ደብዳቤ አመላላሽ ሆኜ ስላክ በየመንገዱ የተፃፃፉትን የፍቅር መሸፋፈድ ሳነብ፣ የበለጡ ልጅ የካራቴ ፊልም አምጪልኝ ብሎ ሲልከኝ ያመጣሁለትን ፊልም እቤት በለጡ ሳትኖር ጠብቆ በር ዘጋግቶ ሲያይ እኔ ብቻ በማውቀት የኋላው መስኮት ማጮለቂያ እያጮለኩ የማየው የራቁት ካራቴ ትንግርት ፊልሙን ለእርሱ ብዬ ሳይሆን ለራሴው እንደማመጣው ሁሉ ሲያስፈነጥዘኝ ያልላከኝ
👍1
ቀን ስበሳጭ ፣ በራሴ ስህተት ብቻ ሳይሆን በሰፈሬ ስህተት እየተላተምኩ አደግኩ።
እንደ እገሌ እየተባለ ለምሳሌነት በሚጠቀሱ በትምህርታቸው በጎበዙ ልጆቻቸው እንቁልልጭ እየተባልኩ በገፉኝ ግፊት ትምህርቴን ሳጠብቅ አጎብዘውኝ አደግኩ። በጥሩ ውጤት ስሸለም በመሳም ጉንጬን ሲያቀሉት በአድናቆታቸው ክምር አጀግነውኝ ተመነደገግኩ።
"ሰማሽ?" ይላሉ እትዬ ጠጄ ለሹክሹክታ በማይመቸው መንደራችን ያልሰማም አይኖርም። የመለሰም አይኖርም።
"አንቺኔ አይደል እንዴ?" ይደግማሉ
"እኔን ነው እንዴ? ስም ስላልጠራሽ እኔን አልመሰለኝም።"
"ኡቴ አንቺ መባሉ ባይሻልሽ? ደሞ ደህና ስም እንደያዘ ሰው?" (አልጋነሽን ነው)
"አይ እንግዲህ ጠጄ! በርሽን ከፍተሽ ብቅ ስትይ ለዓይንሽ ማረፍያ ግስጥ ብዬ ታገኚኛለሽ የነገር አምሮትሽ መወጣጫ ሆንሻለው።አልጋ ይማረራሉ
(እትዬ ጠጄ በቀን አንድ ሰው ካላስከፉ ይደብራቸዋል።ወገቧን ሰብቃ የምትመላለሳቸው ባልቴት ካገኙ እሰየው አንጀታቸው ይርሳል።የቤቷን መቀርቀርያ አንስታ ለፀብ የምትጋበዘዋ ካጋጠመቻቸው እልል በቅምጤ!! ለሁለት ቀን ይወጣላቸዋል።)
✨ይቀጥላል✨
ለአስተያየቶ @atronosebot ን ይጠቀሙ መልካም ቀን ። 🙏
እንደ እገሌ እየተባለ ለምሳሌነት በሚጠቀሱ በትምህርታቸው በጎበዙ ልጆቻቸው እንቁልልጭ እየተባልኩ በገፉኝ ግፊት ትምህርቴን ሳጠብቅ አጎብዘውኝ አደግኩ። በጥሩ ውጤት ስሸለም በመሳም ጉንጬን ሲያቀሉት በአድናቆታቸው ክምር አጀግነውኝ ተመነደገግኩ።
"ሰማሽ?" ይላሉ እትዬ ጠጄ ለሹክሹክታ በማይመቸው መንደራችን ያልሰማም አይኖርም። የመለሰም አይኖርም።
"አንቺኔ አይደል እንዴ?" ይደግማሉ
"እኔን ነው እንዴ? ስም ስላልጠራሽ እኔን አልመሰለኝም።"
"ኡቴ አንቺ መባሉ ባይሻልሽ? ደሞ ደህና ስም እንደያዘ ሰው?" (አልጋነሽን ነው)
"አይ እንግዲህ ጠጄ! በርሽን ከፍተሽ ብቅ ስትይ ለዓይንሽ ማረፍያ ግስጥ ብዬ ታገኚኛለሽ የነገር አምሮትሽ መወጣጫ ሆንሻለው።አልጋ ይማረራሉ
(እትዬ ጠጄ በቀን አንድ ሰው ካላስከፉ ይደብራቸዋል።ወገቧን ሰብቃ የምትመላለሳቸው ባልቴት ካገኙ እሰየው አንጀታቸው ይርሳል።የቤቷን መቀርቀርያ አንስታ ለፀብ የምትጋበዘዋ ካጋጠመቻቸው እልል በቅምጤ!! ለሁለት ቀን ይወጣላቸዋል።)
✨ይቀጥላል✨
ለአስተያየቶ @atronosebot ን ይጠቀሙ መልካም ቀን ። 🙏
👍1
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
#እመኝኝ_ኢትዬጵያዬ
እንደ ነ ቴወድሮስ ራሴን ለሽጉጥ ባላቀርብልሽም
እንደ አሉላ በጦር ባላስደስትሽም
እንደ ነ ዮሐንስ አንገቴን ለስለት ባላደርግልሽም
እንደ ነ ጃጋማ የበረሀ መብረቅ ባልባልልሽም
እንደ ሊቀ መኳስ አነጣጥሮ ተኳሽ ባልባልልሽም
እንደ ነ ሊጋባው ጠጅ አልጠጣም ብየ ውሀ ባልልሽም
እንደ ጀግናው በላይ በሶማ በረሀ ባልጓዝልሽም
እንደ አብርሐም ሞገስ የጠላት መግደያ ቦንብ ባልሖንሽም
እንደ አቡነ ጴጥርስ ደ
ያ ኡመር ሰመተር ቆራጥ ባልሆንሽም
እንደ ሸዋረገድ ብልሗ ጣይቱ ብልሕ ባልሖንሽም
ጉንደት ና ጉራ ካራማራ አደዋ ዘማች ባልሖንሽም
ከታሪክ ጥፋትን ቆፋሪ ብሖንም
ሳላውቅሽ አውቄ ስምሽን ባጠፋውም
ምስጢር ሆነሽብኝ ምስጢርሽን ባላውቅም
ሥለአንች ለመፃፍ ብዕሬ ባይደፍርም
ጀግንነት ለማድረግ መንፈሴ ቢዝልም
ለእድገትሽ ሕይወቴን መስጠት ቢያቅተኝም
እመኝኝ ሐገሬ በደሜ ውስጥ አለሽ
ይህን አልክድሽም፡፡💚💛❤️
እንደ ነ ቴወድሮስ ራሴን ለሽጉጥ ባላቀርብልሽም
እንደ አሉላ በጦር ባላስደስትሽም
እንደ ነ ዮሐንስ አንገቴን ለስለት ባላደርግልሽም
እንደ ነ ጃጋማ የበረሀ መብረቅ ባልባልልሽም
እንደ ሊቀ መኳስ አነጣጥሮ ተኳሽ ባልባልልሽም
እንደ ነ ሊጋባው ጠጅ አልጠጣም ብየ ውሀ ባልልሽም
እንደ ጀግናው በላይ በሶማ በረሀ ባልጓዝልሽም
እንደ አብርሐም ሞገስ የጠላት መግደያ ቦንብ ባልሖንሽም
እንደ አቡነ ጴጥርስ ደ
ያ ኡመር ሰመተር ቆራጥ ባልሆንሽም
እንደ ሸዋረገድ ብልሗ ጣይቱ ብልሕ ባልሖንሽም
ጉንደት ና ጉራ ካራማራ አደዋ ዘማች ባልሖንሽም
ከታሪክ ጥፋትን ቆፋሪ ብሖንም
ሳላውቅሽ አውቄ ስምሽን ባጠፋውም
ምስጢር ሆነሽብኝ ምስጢርሽን ባላውቅም
ሥለአንች ለመፃፍ ብዕሬ ባይደፍርም
ጀግንነት ለማድረግ መንፈሴ ቢዝልም
ለእድገትሽ ሕይወቴን መስጠት ቢያቅተኝም
እመኝኝ ሐገሬ በደሜ ውስጥ አለሽ
ይህን አልክድሽም፡፡💚💛❤️
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
#ሮዛ_2
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሁለት(🔞)
፡
፡
#ቪላ_ኖቫ
ወይንሸት ወሬ ስታወራ አፍ ታስከፍታለች። ያየሁትን ፊልም ስትተርክልኝ ምንም ሳልሰለች እንደ አዲስ እሰማታለሁ። ግርም ነው የምትለኝ። አዳምቃ ስታወራ ትንሽ ታጋንናለች እንጂ ነፍስ ናት። ማንኛውንም ወሬ ስታወራ ልክ አሁን እንደሆነ፣ ወይም ትናንት እንደተከሰተ አድርጋ ነው። ስለ ቪላ ኖቫ ህይወቷ
አንድ ከሰአት ሙሉ ሺሻ ቤት ቁጭ አድርጋ የተረከችልኝን ነገር መቼም አልረሳውም። ያንኑ ቀን ምሽት
ነበር እንደወረደ ማስታወሻዬ ላይ ያሰፈርኩት። ወይኒና ቪላ ኖቫ።
ወይኒና ቪላ ኖቫ
"ሮዛ! "ታምኛለሽ? የኮሌጅ ትምህርቴን ካቋረጥኩ 6 አመት አለፈ። ተማሪዎች በተመረቁ ቁጥር እደነግጣለሁ፤ እንኳን ደስ አላችሁ» የሚለው መዝሙር ይረብሸኛል። ይሄኔ እኮ አሪፍ ስራ ይዤ
ጨዋ የቢሮ ሰራተኛ እሆን ነበር። ቢዝነስ ከጀመርኩ 5 አመታት ተቆጠሩ ማለት ነው አይደል? ወይኔ ጉዴ ጊዜው እንዴት እንደሚሮጥ.…!
ሽርሙጥናን በድብቅ ያስጀመሩኝ ጓደኞቼ አብዛኞቹ የሉም። ሀበሻ ደንበኞቻቸውን በአረብ እና በነጭ ተከተው ሁሉም ዱባይ ከትመዋል። እኔ ግን የዚህች አገር ቋሚ ንቅሳት ሆኛለሁ። ጓደኞቼ ይሄኔ
ከሰማይ ጠቀሶቹ የዱባይ ሆቴሎች፣ ክለቦችና የስርቆሽ ቪላዎች ዉስጥ ቢዝነሳቸውን አጡፈውታል።
ኪኪ፣ ሜሪና ኤልሲ በየሳምንቱ በፌስቡከ ላይ የሚለጥፏቸውን ፎቶዎችን አያለሁ። አምሮባቸዋል፤ወፍረውና ቢጫ ሆነው እነሱ ራሱ አረብ መስለዋል። ያን የአረብ መንዲ፣ ኩብዝና ፈጠራ በየእለቱ
እስኪሰለቻቸው እያግበሰበሱ እንዴት አይስማማቸው?
ሮዚ ሙች ቤተሰቦቼ አሁን የምሰራውን ስራ ቢያውቁ ምን ይውጣቸዋል?›› ብዬ ሳስብ ዛፍ ላይ ታናቂ ታንቂ ይለኛል አምስት አመት ሙሉ ስዋሻቸው ኖሬያለሁ እኔ የነገርኳቸውን አምነው በአንድ
የውጭ ድርጅት ወስጥ በደህና ደሞዝ ተቀጥሬ እየሰራሁ እንደሆነ ነው የሚያውቁት። በእርግጥ በአካል
እስካላገኙኝና እጅ ከፍንጅ እስኪይዙኝ ድረስ አይጠረጥሩም፡፡ በየጊዜው የምልከላቸው ገንዘብ ያን
እንዲጠረጥሩ ሊያደርግም፡፡ አራት ታናሽ ወንድሞቼን ያሻቸውን እያለበሰኩ እንቀባርሬ የማስተምረው እኔ ነኝ፡፡ ሁለቱ የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ሆነዋል፡፡ በህይወቴ የሚያረካኝ ምንም ነገር ባይኖርም ዩኒቨርስቲ የገቡትን ታናናሾቼን ሳስብ ግን እጽናናለሁ፡፡ የመጀመሪያ ታናሼ ሲቪል ምህንድስና የሱ ታናሽ ደግሞ የህክምና ትምህርትን ያጠናሉ። ኮንትራክተርና ዶክተር ሊሆኑ እንደሚችሉ ሳስብ በደስታ እምባዬ ይመጣል። ገላዬን ሸጬ እንደማስተራቸው ቢያውቁ ምን ይሰማቸው ይሆን ? ብዬ ሳስብ ግን
እበረግጋለሁ። ስሜቴ ይረበሻል፣ ሞራሌ ይሰበራል፣ እንቅልፍ አጥቼ ስብሰለሰል አድራለሁ።
ስለ ቪላ ኖቫ ገፅታ
ሮዚ! ቪላ ኖቫን አታውቂውም አይደል? እድለኛ አይደለሽም። ቪላ ኖቫ ሳትሰሪ አዲስአበባን አውቃታለሁ እንዳትይ ደሞ። ቪላ ኖቫ ሁሉን አይነት አገልግሎት የሚሰጥ ሳርቤት ገብሬል የሚገኝ
ቪላ ነው። በቪላ ኖቫ ውስጥ ደምበኛ ፈልጎ የሚያጣው አንድም አገልግሎት አይኖርም። ቪላ ኖቫን ሚሊዮን ብር አየርባየር የሚያንቀሳቅሱ፣ ሳይታሰብ ባንድ ጊዜ በአቋራጭ ሞጃ የሆኑ “ስፓይደርማን ሃብታሞች"ያዘወትሩታል። ሺህ ብሮች እንደ ሳንቲምና እንደ ጉርሻ የሚታዩበት ሰፊ ቅጥር ነው፤ ቪላ ኖቫ።
በዉስጡ የከፍተኛ መደብ መቃሚያና ሺሻ ቤት አለው። መስቀል ፍላወር ጋዜቦ አካባቢ ካለው ጫት መሸጫ ውጭ የትም አይቼው የማላውቀው እስሩ 1200 ብር የሚሸጥ ጫት በቪላ ኖቫ ውስጥ ይገኛል። ጫቱ እስካሁን እንደነ ኮሎምቢያ፣ ቆቦ ፣ በለጬ፣ ገለምሶ፣ አወዳይ፣ ቁርጮ፣ አቡ ምስማር
ወንዶ፣ ባህርዳርና ጉራጌ ጫቶች መደበኛ መጠሪያ ስም አላገኘም። የምርቃና ከፍታው ለየት ያለ ስለሆነ እንፈራዋለን፣ ደፍረን ቅመነው አናውቅም። እንኳን ይህን ከሄሮይንና ኮኬይን የማይተናነስ ከባድ ስም የለሽ ዕጽ ቀርቶ ሊና ጓደኛዬ አንዴ ዋናውን የኮሎምቢያ ጫት ቅማ በምርቃና የሰራችውን በአይኔ
በብረቱ ስለታዘብኩ ኮሎምቢያ እንኳን ቅሜ አላውቅም፡፡ ሊና ሙሉ ከሰአቱን እሱን ጫት ቅማ አይደል እንዴ ማታውን "ይሄ ቤት በፕላን አልተሰራም” ብላ የቤቷን ግድግዳ ለማፍረስ ስትታገል ያደረቸው!(ተያይዘን ሳቅን)
በያንዳንዱ የቪላ ኖቫ የመቃሚያ ክፍል ውስጥ በአለም ዙሪያ የሚገኙ ውድ የአልኮል መጠጦችን የያዘ ፍሪጅ አለ። ሁሉም ክፍሎች ሙቅና ቀዝቃዛ ሻወር፣ ንጹህ የመቃሚያ ልብሶች፣ ሙሉ24 ሰአት ከመላው አለም የሚገኙ የዲሽ ፕሮግራሞችን የሚያስኮመኩሙ ባለ 41-ኢንች ፍላት ስክሪን ቴሌቪዥኖች፣ ውድ የአረቢያን መጅሊሶች፣ ሺሻ ማጨሺያዎች አሏቸው። የቪላ ኖቫ ደምበኛ ለአንድ ቡሪ ሺሻ 300 ብር
ይከፍላል፡፡ ሁሉም የቪላ ኖቫ ክፍሎች ለመንፈስ የደስታ ስሜትን በሚለግሱ ውብ የፋርስ ምንጣፎች ደምቀዋል። የቪላ ኖቫ ደመበኛ ቺቺንያ ውስጥ እንደሚገኙ ቪላዎች ከሳሎኑ የሚለቀቀውን ሙዚቃ በየከፍላቸው በሚገኘው ማስተጋቢያ በግድ እንዲያደምጡ አይደረጉም። በየክፍላቸው ውስጥ ጂ-ፓስ
ስላለ ፍላሽ ሜሞሪያቸውን ሰከተው የመረጡትን ሙዚቃ መኮምኮም ይችላሉ። በየከፍሉ ውስጥ
ደምበኞች ምንም ነገር ሲፈልጉ ወደ ሪሴፕሽን ደውለው የሚያዙበት ፊክስድ ላይን ስልክ አለ። በስልኩ ደረት ላይ ባለሶስት ዲጂት የሪሴፕሽን ስልክ በጉልህ ጥቁር ቀለም ተጽፏል።
የቪላው ምድር ቤት ስፊና ማራኪ ባር አለው። በባሩ ወስጥ ቆነጃጅቱ አለን። የቪላ ኖቫ ደምበኛ ምርቃና ወይም የአልኮል ሞቅታ ላይ ሆኖ ሴት ቢያሰኘው ወደ ሪሴፕሽኗ ስልክ መምታት ብቻ ነው
የሚጠበቅበት። ደመበኛው ኪሱን ይጭነቀው እንጂ ከሶስት እስከ ግማሽ ደርዘን ሴቶች ወደ ክፍሉ ቢያዝም ይችላል። ደምበኛውን የሚያነሆልለው የሚካኤላ ውብ ድምጽ ይቀበለዋል፤ “Your wish is our command. The girls will be in your room in just a few moments. Thank you for calling!"
አማርኛዋ ራሱ ቅንጦት የተጫነው እንግሊዝኛ ነው የሚመስለው፤ ሚካኤላ ጎላ ጎላ ያሉ አይኖች ያሏትና
የሞዴል ተከለ-ቁመና ያላት ሴት ናት፤ ያለ ቱፒስ እትለብስም፤ የእግሯን ውብት አሳምራ ስለምታውቀው እጅግ አጭር ቀሚሶችን ነው የምታዘወትረው። ሚካኤል ከብራንድምርቶች ጋር ክፉኛ በፍቅር የወደቀች ሴት ናት። የምትቀያይራቸው መነጽሮች፣ የጸጉር ቅባቶችዋ፣ የቆዳ ቅባቶችዋ፣ ሽቶዎችዋ ፣ሸሚዞችዋ፣ ሙሉ ልብሶቿ፣ ጫማዎቿ፣ ሴክሲ ስልኮቿ...ሁሉም ዝነኛ ብራንድ ናቸው። ዶልቼ ጋባና ነፍሷ ነው።
“ሮዚ አይሆንም” እና “የለም” የሚሉት ቃላት በቪላ ኖቫ መዝገበ በቃላት ውስጥ ጭራሽ እንዳይኖሩ የተቻላትን ሁሉ አድርጋለች። ብርቱ የብቸኝነት ስሜት የሚሰማቸው ደምበኞች ብዙ ሴቶችን አዘው ክፍላቸውን ሲያደምቁ ብዙ ጊዜ ታዝቤያለሁ ድንገት የደምበኞቹ የሴት ፍላጎት በዝቶ የቪላው ሴቶች ቢያንሱ እንኳን ተደውሎላቸው በግል መኪናቸውና በኮንትራት ታክሲ ከተፍ የሚሉ በርካታ ለአይን የሚያሳሱ የኮሌጅ ሴቶች አሉ። Escort service ነው የሚባለው።ሚካኤል ናት የነገረችኝ ውጭ ሃገር የተለመደ ነው ብላኛለች።በኛ አገር እሷ ናት የጀመረችው
ቪላ ኖቫ ማሳጅ ደረጃውን ጠብቆ ይሰጣል። ወደ ክፍሉ ከመግባቱ በፊት ወይም ከገባ በኋላ ሰውነቱን በመታሸት ዘና ለማለት የሚፈልግ ደምበኛ አንደኛ ፎቅ ላይ ባሉት ቄንጠኛ ክፍሎች ገብቶ በቆነጃጅት ከስዊዲሽ እስከ አሮማ ማሳጅ ያሉትን አገልግሎቶች አንድ ላይ ይሰጣሉ
የቪላ ኖቫ አንደርግራውድ ቁማር ቤት ነው ትንሹ የቁማር መደብ 5000 ብር ነው። ቁማርተኞቹ ሽጉጥ ከታጠቁ ወደ ሰፊው ቁማር ቤት ከመግባታቸው በፊት በራፍ ላይ ቀልሀዎቹን
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሁለት(🔞)
፡
፡
#ቪላ_ኖቫ
ወይንሸት ወሬ ስታወራ አፍ ታስከፍታለች። ያየሁትን ፊልም ስትተርክልኝ ምንም ሳልሰለች እንደ አዲስ እሰማታለሁ። ግርም ነው የምትለኝ። አዳምቃ ስታወራ ትንሽ ታጋንናለች እንጂ ነፍስ ናት። ማንኛውንም ወሬ ስታወራ ልክ አሁን እንደሆነ፣ ወይም ትናንት እንደተከሰተ አድርጋ ነው። ስለ ቪላ ኖቫ ህይወቷ
አንድ ከሰአት ሙሉ ሺሻ ቤት ቁጭ አድርጋ የተረከችልኝን ነገር መቼም አልረሳውም። ያንኑ ቀን ምሽት
ነበር እንደወረደ ማስታወሻዬ ላይ ያሰፈርኩት። ወይኒና ቪላ ኖቫ።
ወይኒና ቪላ ኖቫ
"ሮዛ! "ታምኛለሽ? የኮሌጅ ትምህርቴን ካቋረጥኩ 6 አመት አለፈ። ተማሪዎች በተመረቁ ቁጥር እደነግጣለሁ፤ እንኳን ደስ አላችሁ» የሚለው መዝሙር ይረብሸኛል። ይሄኔ እኮ አሪፍ ስራ ይዤ
ጨዋ የቢሮ ሰራተኛ እሆን ነበር። ቢዝነስ ከጀመርኩ 5 አመታት ተቆጠሩ ማለት ነው አይደል? ወይኔ ጉዴ ጊዜው እንዴት እንደሚሮጥ.…!
ሽርሙጥናን በድብቅ ያስጀመሩኝ ጓደኞቼ አብዛኞቹ የሉም። ሀበሻ ደንበኞቻቸውን በአረብ እና በነጭ ተከተው ሁሉም ዱባይ ከትመዋል። እኔ ግን የዚህች አገር ቋሚ ንቅሳት ሆኛለሁ። ጓደኞቼ ይሄኔ
ከሰማይ ጠቀሶቹ የዱባይ ሆቴሎች፣ ክለቦችና የስርቆሽ ቪላዎች ዉስጥ ቢዝነሳቸውን አጡፈውታል።
ኪኪ፣ ሜሪና ኤልሲ በየሳምንቱ በፌስቡከ ላይ የሚለጥፏቸውን ፎቶዎችን አያለሁ። አምሮባቸዋል፤ወፍረውና ቢጫ ሆነው እነሱ ራሱ አረብ መስለዋል። ያን የአረብ መንዲ፣ ኩብዝና ፈጠራ በየእለቱ
እስኪሰለቻቸው እያግበሰበሱ እንዴት አይስማማቸው?
ሮዚ ሙች ቤተሰቦቼ አሁን የምሰራውን ስራ ቢያውቁ ምን ይውጣቸዋል?›› ብዬ ሳስብ ዛፍ ላይ ታናቂ ታንቂ ይለኛል አምስት አመት ሙሉ ስዋሻቸው ኖሬያለሁ እኔ የነገርኳቸውን አምነው በአንድ
የውጭ ድርጅት ወስጥ በደህና ደሞዝ ተቀጥሬ እየሰራሁ እንደሆነ ነው የሚያውቁት። በእርግጥ በአካል
እስካላገኙኝና እጅ ከፍንጅ እስኪይዙኝ ድረስ አይጠረጥሩም፡፡ በየጊዜው የምልከላቸው ገንዘብ ያን
እንዲጠረጥሩ ሊያደርግም፡፡ አራት ታናሽ ወንድሞቼን ያሻቸውን እያለበሰኩ እንቀባርሬ የማስተምረው እኔ ነኝ፡፡ ሁለቱ የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ሆነዋል፡፡ በህይወቴ የሚያረካኝ ምንም ነገር ባይኖርም ዩኒቨርስቲ የገቡትን ታናናሾቼን ሳስብ ግን እጽናናለሁ፡፡ የመጀመሪያ ታናሼ ሲቪል ምህንድስና የሱ ታናሽ ደግሞ የህክምና ትምህርትን ያጠናሉ። ኮንትራክተርና ዶክተር ሊሆኑ እንደሚችሉ ሳስብ በደስታ እምባዬ ይመጣል። ገላዬን ሸጬ እንደማስተራቸው ቢያውቁ ምን ይሰማቸው ይሆን ? ብዬ ሳስብ ግን
እበረግጋለሁ። ስሜቴ ይረበሻል፣ ሞራሌ ይሰበራል፣ እንቅልፍ አጥቼ ስብሰለሰል አድራለሁ።
ስለ ቪላ ኖቫ ገፅታ
ሮዚ! ቪላ ኖቫን አታውቂውም አይደል? እድለኛ አይደለሽም። ቪላ ኖቫ ሳትሰሪ አዲስአበባን አውቃታለሁ እንዳትይ ደሞ። ቪላ ኖቫ ሁሉን አይነት አገልግሎት የሚሰጥ ሳርቤት ገብሬል የሚገኝ
ቪላ ነው። በቪላ ኖቫ ውስጥ ደምበኛ ፈልጎ የሚያጣው አንድም አገልግሎት አይኖርም። ቪላ ኖቫን ሚሊዮን ብር አየርባየር የሚያንቀሳቅሱ፣ ሳይታሰብ ባንድ ጊዜ በአቋራጭ ሞጃ የሆኑ “ስፓይደርማን ሃብታሞች"ያዘወትሩታል። ሺህ ብሮች እንደ ሳንቲምና እንደ ጉርሻ የሚታዩበት ሰፊ ቅጥር ነው፤ ቪላ ኖቫ።
በዉስጡ የከፍተኛ መደብ መቃሚያና ሺሻ ቤት አለው። መስቀል ፍላወር ጋዜቦ አካባቢ ካለው ጫት መሸጫ ውጭ የትም አይቼው የማላውቀው እስሩ 1200 ብር የሚሸጥ ጫት በቪላ ኖቫ ውስጥ ይገኛል። ጫቱ እስካሁን እንደነ ኮሎምቢያ፣ ቆቦ ፣ በለጬ፣ ገለምሶ፣ አወዳይ፣ ቁርጮ፣ አቡ ምስማር
ወንዶ፣ ባህርዳርና ጉራጌ ጫቶች መደበኛ መጠሪያ ስም አላገኘም። የምርቃና ከፍታው ለየት ያለ ስለሆነ እንፈራዋለን፣ ደፍረን ቅመነው አናውቅም። እንኳን ይህን ከሄሮይንና ኮኬይን የማይተናነስ ከባድ ስም የለሽ ዕጽ ቀርቶ ሊና ጓደኛዬ አንዴ ዋናውን የኮሎምቢያ ጫት ቅማ በምርቃና የሰራችውን በአይኔ
በብረቱ ስለታዘብኩ ኮሎምቢያ እንኳን ቅሜ አላውቅም፡፡ ሊና ሙሉ ከሰአቱን እሱን ጫት ቅማ አይደል እንዴ ማታውን "ይሄ ቤት በፕላን አልተሰራም” ብላ የቤቷን ግድግዳ ለማፍረስ ስትታገል ያደረቸው!(ተያይዘን ሳቅን)
በያንዳንዱ የቪላ ኖቫ የመቃሚያ ክፍል ውስጥ በአለም ዙሪያ የሚገኙ ውድ የአልኮል መጠጦችን የያዘ ፍሪጅ አለ። ሁሉም ክፍሎች ሙቅና ቀዝቃዛ ሻወር፣ ንጹህ የመቃሚያ ልብሶች፣ ሙሉ24 ሰአት ከመላው አለም የሚገኙ የዲሽ ፕሮግራሞችን የሚያስኮመኩሙ ባለ 41-ኢንች ፍላት ስክሪን ቴሌቪዥኖች፣ ውድ የአረቢያን መጅሊሶች፣ ሺሻ ማጨሺያዎች አሏቸው። የቪላ ኖቫ ደምበኛ ለአንድ ቡሪ ሺሻ 300 ብር
ይከፍላል፡፡ ሁሉም የቪላ ኖቫ ክፍሎች ለመንፈስ የደስታ ስሜትን በሚለግሱ ውብ የፋርስ ምንጣፎች ደምቀዋል። የቪላ ኖቫ ደመበኛ ቺቺንያ ውስጥ እንደሚገኙ ቪላዎች ከሳሎኑ የሚለቀቀውን ሙዚቃ በየከፍላቸው በሚገኘው ማስተጋቢያ በግድ እንዲያደምጡ አይደረጉም። በየክፍላቸው ውስጥ ጂ-ፓስ
ስላለ ፍላሽ ሜሞሪያቸውን ሰከተው የመረጡትን ሙዚቃ መኮምኮም ይችላሉ። በየከፍሉ ውስጥ
ደምበኞች ምንም ነገር ሲፈልጉ ወደ ሪሴፕሽን ደውለው የሚያዙበት ፊክስድ ላይን ስልክ አለ። በስልኩ ደረት ላይ ባለሶስት ዲጂት የሪሴፕሽን ስልክ በጉልህ ጥቁር ቀለም ተጽፏል።
የቪላው ምድር ቤት ስፊና ማራኪ ባር አለው። በባሩ ወስጥ ቆነጃጅቱ አለን። የቪላ ኖቫ ደምበኛ ምርቃና ወይም የአልኮል ሞቅታ ላይ ሆኖ ሴት ቢያሰኘው ወደ ሪሴፕሽኗ ስልክ መምታት ብቻ ነው
የሚጠበቅበት። ደመበኛው ኪሱን ይጭነቀው እንጂ ከሶስት እስከ ግማሽ ደርዘን ሴቶች ወደ ክፍሉ ቢያዝም ይችላል። ደምበኛውን የሚያነሆልለው የሚካኤላ ውብ ድምጽ ይቀበለዋል፤ “Your wish is our command. The girls will be in your room in just a few moments. Thank you for calling!"
አማርኛዋ ራሱ ቅንጦት የተጫነው እንግሊዝኛ ነው የሚመስለው፤ ሚካኤላ ጎላ ጎላ ያሉ አይኖች ያሏትና
የሞዴል ተከለ-ቁመና ያላት ሴት ናት፤ ያለ ቱፒስ እትለብስም፤ የእግሯን ውብት አሳምራ ስለምታውቀው እጅግ አጭር ቀሚሶችን ነው የምታዘወትረው። ሚካኤል ከብራንድምርቶች ጋር ክፉኛ በፍቅር የወደቀች ሴት ናት። የምትቀያይራቸው መነጽሮች፣ የጸጉር ቅባቶችዋ፣ የቆዳ ቅባቶችዋ፣ ሽቶዎችዋ ፣ሸሚዞችዋ፣ ሙሉ ልብሶቿ፣ ጫማዎቿ፣ ሴክሲ ስልኮቿ...ሁሉም ዝነኛ ብራንድ ናቸው። ዶልቼ ጋባና ነፍሷ ነው።
“ሮዚ አይሆንም” እና “የለም” የሚሉት ቃላት በቪላ ኖቫ መዝገበ በቃላት ውስጥ ጭራሽ እንዳይኖሩ የተቻላትን ሁሉ አድርጋለች። ብርቱ የብቸኝነት ስሜት የሚሰማቸው ደምበኞች ብዙ ሴቶችን አዘው ክፍላቸውን ሲያደምቁ ብዙ ጊዜ ታዝቤያለሁ ድንገት የደምበኞቹ የሴት ፍላጎት በዝቶ የቪላው ሴቶች ቢያንሱ እንኳን ተደውሎላቸው በግል መኪናቸውና በኮንትራት ታክሲ ከተፍ የሚሉ በርካታ ለአይን የሚያሳሱ የኮሌጅ ሴቶች አሉ። Escort service ነው የሚባለው።ሚካኤል ናት የነገረችኝ ውጭ ሃገር የተለመደ ነው ብላኛለች።በኛ አገር እሷ ናት የጀመረችው
ቪላ ኖቫ ማሳጅ ደረጃውን ጠብቆ ይሰጣል። ወደ ክፍሉ ከመግባቱ በፊት ወይም ከገባ በኋላ ሰውነቱን በመታሸት ዘና ለማለት የሚፈልግ ደምበኛ አንደኛ ፎቅ ላይ ባሉት ቄንጠኛ ክፍሎች ገብቶ በቆነጃጅት ከስዊዲሽ እስከ አሮማ ማሳጅ ያሉትን አገልግሎቶች አንድ ላይ ይሰጣሉ
የቪላ ኖቫ አንደርግራውድ ቁማር ቤት ነው ትንሹ የቁማር መደብ 5000 ብር ነው። ቁማርተኞቹ ሽጉጥ ከታጠቁ ወደ ሰፊው ቁማር ቤት ከመግባታቸው በፊት በራፍ ላይ ቀልሀዎቹን
👍4
በሙሉ አውጥተው
በር ላይ ለሚቆው ግዙፍ ጋርዶች መስጠት አለባቸው ውስጥ ቁማር እየተጫወቱ ብዙ እንደሚቆዩ
ስለሚታሰብ ለዛ የተለየ ልብስ ተዘጋጅቶላቸዋል። በቪላ ኖቫ አንድ ምስኪን ደሞዝተኛ በአስር አመት
የማያገኘውን መቶ ሀምሳ ሺህ እና ሁለት መቶ ሺህ ብር በአንድ ሌሊት በጥቂት ሰአታት ቁማር መብላትና መበላት ብርቅ አይደለም።ከዋናው መንገድ በርካታ መቶ ሜትሮችን ወደ ውስጥ ገባ ብሎ
የሚገኝ ስዋራ የስርቆሽ ቪላ ስለሆነ ባለሀብቶች ይመርጡታል። ደግሞ አራት የስርቆሽ በሮች አሉት.ምናልባት ሰው በብዛት ሲወጣና ሲገባ ጥርጣሬ እንዳይፈጠር ተብሎ ነው የተዘጋጁት።
እዚህ ቪላ ውስጥ እኔ ቀን ቀን ብቻ ነበር የምሰራው። እንደ በፊቱ ሌሊት ከሰካራም ጋር መባዘን የለም።ጎልማሶቹና አዛውንቶቹ ከሚስታቸው ተደብቀው ከሚስት ያጡትን ወሲባዊ ደስታ ለማጣጣም ነው ይህን ቪላ የሚመርጡት። አብዛኞቹ ሲበዛ ደግ እና ለጋስ ናቸው።ገንዘብ ላይ አይከራከሩም።
ጥዋት ረፋድ ላይ 4፡00 ሰአት ሲል እገባና አመሻሽ ላይ ጀምበር ልትጠልቅ ስትል እስከ 12፡00 ሰአት በቪላው እየሰራሁ እቆያለሁ። በቪላው ውስጥ የኔን አይነት የመስተንግዶ አገልግሎት የሚሰጡ 16
ሴቶች አሉ። ከታዳጊ ህጻናት ጀምሮ የበርካታ አመታት የሸርሙጥና ልምድ ያላቸው አሮጊት ሴቶች በዚህ ቪላ ውስጥ ይገኛሉ። ልጆቹ ከአውሮፓና ከአሜሪካ በሚልኩት ገንዘብ ከሚጦሩት አዛውንት
ጀምረሸ ዱባይና ቻይና እስከሚመላለስ ወጣት አስመጪና ላኪዎች ድረስ በርካታ ቋሚ ደምበኞቸን በዚህ ቪላ ቆይታዬ አፍርቼያለሁ። አብዛኞቹ ደምበኞቼ ከዋናው ባለ ፎቅቪላ በስተጀርባ ባሉት በርካታ ሰርቪስ የመኝታ ክፍሎች ውስጥ
ጊዜያዊ ስሜታቸውን አርክተው ወደ ጉዳያቸው የሚሄዱ ናቸው።እዚህ ቪላ ውስጥ የቢዝነስ ድርቅ ገጥሞኝ አያውቅም።ሆኖም ሁሉም ስሜታቸውን እስክታረኪላቸው ነው የሚንከባከቡሽ ከዚ በኋላ ትዝ አትያቸውም።
ቤተሰብ እንደምደግፍ ነግሬሻለው በዚያ ላይ አንድ ጎረምሳ boyfriend አለኝ። ስሞኦን ይባላል።እድሜው ከኔ ያንሳል" ብዙ ገዘቤን የማጣፈው በሱ ላይ ነበር። ለልብሶቹ እና ለሱሶቹ እንኳ ያን ያህል አላወጣም ምኑን እንደዘደድኩት አላቅም አንድ ቀን ሳላገኘው ከቆየሁ ላብድ
እደርሳለሁ፥ እንደ ወፈፌ ያደርገኛል፡ አለም ይገለበጥብኛል።
ከልጁ ጋር ለመጀመሪያ ጊዜ የተዋወቅነው ሚኒባስ ታክሲ ውስጥ ነበር፡፡ እኔ ሁልጊዜም በላዳ ነበር
የምንቀሳቀሰው። ያን ቀን የላዳ ደምበኛዬ ቀርቶብኝ እርሜን በሚኒባስ ብሄድ ፈጣሪ ከስሞኔ ጋር አገናኘን። መጀመሪያ የሰነዘረው አረፍተ ነገር መቼም አይረሳኝ።
“ቆንጆ! ውበትሽን ቀንሼው በውበት ብዛት የሚታመም ሰው አለ" ኮስተር ብሎና serious ሆኖ ነበር
ይህን የተናገረው፡፡ ይህ ሁኔታው ብቻ በሳቅ እንከተከተኝ፡፡ serious ሆኖ ሲትን የለከፈ የመጀመሪያው ወንድ እሱ ሳይሆን አይቀርም። በዚያን እለት የታክሲ.ጉዟችን ሳቅ በሳቅ ካረገኝ በኋላ ስልከ ተለዋወጥን። ይኸው አሁን 8 ወር ሆኖናል፡፡ ሸሌ እንደሆንኩ ነገርኩት፡፡ እንደመጀመሪያው እለት series ሆኖ
“ወይኔ ትምህርቴን ጨርሼ ስራ ስይዝ ከዚህ ስራ አወጣሻለሁ" ይለኛል። በልቤ "ቂላቂል! ስራፈት” እለዋለሁ፡፡ ግን ደግሞ ያሳዝነኛል፡ ሮዚ መች የውነቱን እኮ ነው እንደዚያ የሚለኝ። ተጫዋችነቱ፣ ቀና
አሳቢነቱና የዋህነቱ ነፍሴን ይገዛታል፡፡
የቪላ ኖቫ አዛወ'ነቱ ደምበኛዬ
ነግሬሻለሁ ስለኚህ ሰወዬ? አልነገርሽኝም እንዳትይኝ ብቻ! ሮዚ ሙች ነግሬሻለሁ፤ አውቀሽ ልታስለፈልፊኝ ነው አይደል? ለማንኛውም ደግሜ ልንገርሽ
በዚህ ቪላ በየሳምንቱ የሚጎበኙኝ አንድ አዛውንት ደምበኛ ነበሩኝ። ከኚህ አዛውንት ጋ ቆይታ ባረግኩ ቁጥር አስተሳሰባቸው ያስገርመኛል። አዛውንቱ እድሜያቸው ከ65 ቢዘልም “ገና እኮ ነኝ፤ ‹አንተ እያልሽ ጥሪኝ ይሉኛል።
አዛውንቱ ኮካ ያዛሉ። እኔ ስፕራይት እዛለሁ። ጨዋታ ይጀምራሎ፡ ወሬ ሲወዱ። እኔ እንደውም ወሬ ማውራት የቻልኩት ከሳቸው ኮርጄ ይመስለኛል፡፡ (ትስቃለች) |
በዚያ ላይ ጉረኛ ናቸው ። አቤት ጉራ ኤክስፖርት ቢደረግ እንደኚህ አዛውንት ሀብታም የሚሆን ያለ አይመስለኝም እዛውንቱ ጉራቸውን መንዛት ከጀመሩ በቃ ፌንት ነው የምትሰሪውና ሮዚ ሙች እውነቴን ነው።
ወይንሸት ልጄን ለተራ ሰው የዳርኩ እንዳይመስልሽ! በሰፈርም በአገርም ታይቶ የማይታወቅ የሰርግ ድግስ ነበር የተደገሰው"
“ልጅህ ማንን ነው ያገባችው?” (አንተ ስላቸው እንዴት እንደሚቀፈኝ ግን አትጠይቂኝ)
"የፈረንሳይ (ሞናኮ) ንጉሳዊ ቤተሰብ የቅርብ ዘመዶች ናቸው። ከነርሱ ውስጥ አንዱን ነው ያገባቸው”
"ስንት አመቷ ነው?"
| “ባለፈው ሚያዚያ ወር ላይ አስራ ዘጠነኛ የልደት በአሷን በዚያው በሞናኮ አክብራለች። ከፈለግሽ ሙሉ የልደት በአሏን አልበም አምጥቼ አሳይሻለው።"
"ባሏ ድሜው ስንት ነው?"
“ሃምሳ ስምንት! እንዴት ያለ ንጉሳዊ ግርማ ሞገስ ያለው መልከ ቀና መሰለሽ! ኮራ ጀነን ያለ፣አረማመዱንና የፊቱን ላህይ ብትመለከቸው የንጉስ ዘር መሆኑንና እጅግ ከተከበረ ቤተሰብ መገኘቱን
በፍጥነት ተረጂያለሽ ?”
አዛውንቱ ጉራቸውን ይቀጥላሉ። በልቤ እታዘባቸዋለሁ።
ልጃቸው በእድሜ ሶስት እጥፍ የሚበልጣትን ነጭ አዛውንት ማግባቷ ኩራት እንዴት ይፈጥራል? ሮዚ ሙች፤ ቅኝ አልተገዛንም ብለን በከንቱ እንደነፉለን እንጂ ከፍተኛ የሆነ የነጭ አምልኮ እንዳለብን በኚህ አዛውንት ነው የገባኝ። ፈረንጅ ማግባት የክብር መገለጫ ሆኖ ቀረ እኮ። አይገርምሽም? ልጅት
ያገባችው ጨርጫሳ ሽማግሌ ፈረንጅ ቢሆንም ይህ ክብር ቅንጣት አይጓደልም። ከአንዴም ሁለቴ ነጭ
የጠበሱ ጓደኞቼ የሰርግ ድግስ ላይ ተገኝቼያለሁ። በሁለቱም ሰርግ ወቅት የሰርግ ዘፋኞቹ ተከታዩን ሲያንጎራጉሩ ሰምቼያለሁ።ነጮቹ ጓደኞቼን በእድሜ ብዙ ይበልጧቸዋል።
..የኛ ሙሽራ ኩሪባቸው
በእንግሊዝ አፍ አናግሪያቸው.. (ተያይዘን ሳቅን)
ሮዚ ቆይ_እንግሊዝኛ መናገር እና ነጭ ማግባት በምን ስሌት ነው ኩራት የሚሆነው? አይገባኝም!!
ይሄኔ እኮ አኚህ አዛውንት የአድዋ ድል ወይም የአርበኞች ቀን ላይ በከፍተኛ የአርበኛነት ስሜት እየተንጨረጨሩ ፉከራ፣ ሽለላና ቀረርቶ ያሰሙ ይሆናል። (በድጋሚ ተያይዘን ሳቅን)
ሊለው የሚያስገርመኝ ሮዚ፣ እኚህ አዛውንት ደምበኛዬ ወሲብ አይፈጽሙም። ምን እንደሚያደርጉ
ታውቂያለሽ? መኝታ ከፍል ከገባን በኋላ ሁሌም ሁለት ትእዛዝ አላቸው፤
እስቲ እንደው ልብሶችሽን በዝግታ አውልቀሽ በክፍሉ ውስጥ ከግራ ቀኝ ተንጎማለይ! ጎርደድ ጎርደድ በይ} ይህን ውብ ገላሽን እርቃኑን በክፍሉ ውስጥ ሲንከላወስ መመልከት እፈልጋለሁ። አደራሽን! ታኮ ጫማሽን በፍጹም እንዳታወልቂ! ድምጹ እንዴት አስደሳች መሰለሽ…."
አረማመዴን በጣም እንደሚወዱት በተደጋጋሚ ስለሚነግሩኝ ይህ አፈንጋጭ ወሲባዊ ፍላጎታቸው ብዙም አይገርመኝም። እኔ ክፍሉን በእርምጃ ሳካልል እሳቸው የሆነ ያልሆነ እየቀባጠሩ ሴጋ ይመታሉ፤ጫፌን ግን አይነኩኝም። አይገርሙሸም ሮዚ!
ሌላኛው የአዛውንቱ ትእዛዝ ደግሞ ልንገርሽ፤
“ወይንዬ እንዲያው ዛሬ ሁለመናዬ ደካከሟል ። ድብርት ተጫጭኖኛል። ቅባት ይዤ መጥቻለሁ።
መላ ሰውነቴን በለስላሳ ጣቶችሽ እንድታሻሺኝ እፈልጋለሁ፤ ምን ትያለሽ ታዲያ…"
ሙሉ እርቃናቸውን አልጋው ላይ በሆዳቸው ይተኛሉ። ቅባቱን እየቀባሁ እርጅና ያጨማደደውን ቆዳቸውን ማሻሸት ስጀምር በማይገባኝ ቋንቋ መለፍለፍና መቀባጠር ይጀምራሉ ከተወሰነ ደቂቃ
በኋላ ልከ እርቃኔን ስራመድ እንደሚያደርጉት አንዳች ከባድ ድምጽ አሰምተው ጫፌን ሳይነኩኝ ስሜታቸውን ይጨርሳሉ።
ደስ የሚለው
ነገ
በር ላይ ለሚቆው ግዙፍ ጋርዶች መስጠት አለባቸው ውስጥ ቁማር እየተጫወቱ ብዙ እንደሚቆዩ
ስለሚታሰብ ለዛ የተለየ ልብስ ተዘጋጅቶላቸዋል። በቪላ ኖቫ አንድ ምስኪን ደሞዝተኛ በአስር አመት
የማያገኘውን መቶ ሀምሳ ሺህ እና ሁለት መቶ ሺህ ብር በአንድ ሌሊት በጥቂት ሰአታት ቁማር መብላትና መበላት ብርቅ አይደለም።ከዋናው መንገድ በርካታ መቶ ሜትሮችን ወደ ውስጥ ገባ ብሎ
የሚገኝ ስዋራ የስርቆሽ ቪላ ስለሆነ ባለሀብቶች ይመርጡታል። ደግሞ አራት የስርቆሽ በሮች አሉት.ምናልባት ሰው በብዛት ሲወጣና ሲገባ ጥርጣሬ እንዳይፈጠር ተብሎ ነው የተዘጋጁት።
እዚህ ቪላ ውስጥ እኔ ቀን ቀን ብቻ ነበር የምሰራው። እንደ በፊቱ ሌሊት ከሰካራም ጋር መባዘን የለም።ጎልማሶቹና አዛውንቶቹ ከሚስታቸው ተደብቀው ከሚስት ያጡትን ወሲባዊ ደስታ ለማጣጣም ነው ይህን ቪላ የሚመርጡት። አብዛኞቹ ሲበዛ ደግ እና ለጋስ ናቸው።ገንዘብ ላይ አይከራከሩም።
ጥዋት ረፋድ ላይ 4፡00 ሰአት ሲል እገባና አመሻሽ ላይ ጀምበር ልትጠልቅ ስትል እስከ 12፡00 ሰአት በቪላው እየሰራሁ እቆያለሁ። በቪላው ውስጥ የኔን አይነት የመስተንግዶ አገልግሎት የሚሰጡ 16
ሴቶች አሉ። ከታዳጊ ህጻናት ጀምሮ የበርካታ አመታት የሸርሙጥና ልምድ ያላቸው አሮጊት ሴቶች በዚህ ቪላ ውስጥ ይገኛሉ። ልጆቹ ከአውሮፓና ከአሜሪካ በሚልኩት ገንዘብ ከሚጦሩት አዛውንት
ጀምረሸ ዱባይና ቻይና እስከሚመላለስ ወጣት አስመጪና ላኪዎች ድረስ በርካታ ቋሚ ደምበኞቸን በዚህ ቪላ ቆይታዬ አፍርቼያለሁ። አብዛኞቹ ደምበኞቼ ከዋናው ባለ ፎቅቪላ በስተጀርባ ባሉት በርካታ ሰርቪስ የመኝታ ክፍሎች ውስጥ
ጊዜያዊ ስሜታቸውን አርክተው ወደ ጉዳያቸው የሚሄዱ ናቸው።እዚህ ቪላ ውስጥ የቢዝነስ ድርቅ ገጥሞኝ አያውቅም።ሆኖም ሁሉም ስሜታቸውን እስክታረኪላቸው ነው የሚንከባከቡሽ ከዚ በኋላ ትዝ አትያቸውም።
ቤተሰብ እንደምደግፍ ነግሬሻለው በዚያ ላይ አንድ ጎረምሳ boyfriend አለኝ። ስሞኦን ይባላል።እድሜው ከኔ ያንሳል" ብዙ ገዘቤን የማጣፈው በሱ ላይ ነበር። ለልብሶቹ እና ለሱሶቹ እንኳ ያን ያህል አላወጣም ምኑን እንደዘደድኩት አላቅም አንድ ቀን ሳላገኘው ከቆየሁ ላብድ
እደርሳለሁ፥ እንደ ወፈፌ ያደርገኛል፡ አለም ይገለበጥብኛል።
ከልጁ ጋር ለመጀመሪያ ጊዜ የተዋወቅነው ሚኒባስ ታክሲ ውስጥ ነበር፡፡ እኔ ሁልጊዜም በላዳ ነበር
የምንቀሳቀሰው። ያን ቀን የላዳ ደምበኛዬ ቀርቶብኝ እርሜን በሚኒባስ ብሄድ ፈጣሪ ከስሞኔ ጋር አገናኘን። መጀመሪያ የሰነዘረው አረፍተ ነገር መቼም አይረሳኝ።
“ቆንጆ! ውበትሽን ቀንሼው በውበት ብዛት የሚታመም ሰው አለ" ኮስተር ብሎና serious ሆኖ ነበር
ይህን የተናገረው፡፡ ይህ ሁኔታው ብቻ በሳቅ እንከተከተኝ፡፡ serious ሆኖ ሲትን የለከፈ የመጀመሪያው ወንድ እሱ ሳይሆን አይቀርም። በዚያን እለት የታክሲ.ጉዟችን ሳቅ በሳቅ ካረገኝ በኋላ ስልከ ተለዋወጥን። ይኸው አሁን 8 ወር ሆኖናል፡፡ ሸሌ እንደሆንኩ ነገርኩት፡፡ እንደመጀመሪያው እለት series ሆኖ
“ወይኔ ትምህርቴን ጨርሼ ስራ ስይዝ ከዚህ ስራ አወጣሻለሁ" ይለኛል። በልቤ "ቂላቂል! ስራፈት” እለዋለሁ፡፡ ግን ደግሞ ያሳዝነኛል፡ ሮዚ መች የውነቱን እኮ ነው እንደዚያ የሚለኝ። ተጫዋችነቱ፣ ቀና
አሳቢነቱና የዋህነቱ ነፍሴን ይገዛታል፡፡
የቪላ ኖቫ አዛወ'ነቱ ደምበኛዬ
ነግሬሻለሁ ስለኚህ ሰወዬ? አልነገርሽኝም እንዳትይኝ ብቻ! ሮዚ ሙች ነግሬሻለሁ፤ አውቀሽ ልታስለፈልፊኝ ነው አይደል? ለማንኛውም ደግሜ ልንገርሽ
በዚህ ቪላ በየሳምንቱ የሚጎበኙኝ አንድ አዛውንት ደምበኛ ነበሩኝ። ከኚህ አዛውንት ጋ ቆይታ ባረግኩ ቁጥር አስተሳሰባቸው ያስገርመኛል። አዛውንቱ እድሜያቸው ከ65 ቢዘልም “ገና እኮ ነኝ፤ ‹አንተ እያልሽ ጥሪኝ ይሉኛል።
አዛውንቱ ኮካ ያዛሉ። እኔ ስፕራይት እዛለሁ። ጨዋታ ይጀምራሎ፡ ወሬ ሲወዱ። እኔ እንደውም ወሬ ማውራት የቻልኩት ከሳቸው ኮርጄ ይመስለኛል፡፡ (ትስቃለች) |
በዚያ ላይ ጉረኛ ናቸው ። አቤት ጉራ ኤክስፖርት ቢደረግ እንደኚህ አዛውንት ሀብታም የሚሆን ያለ አይመስለኝም እዛውንቱ ጉራቸውን መንዛት ከጀመሩ በቃ ፌንት ነው የምትሰሪውና ሮዚ ሙች እውነቴን ነው።
ወይንሸት ልጄን ለተራ ሰው የዳርኩ እንዳይመስልሽ! በሰፈርም በአገርም ታይቶ የማይታወቅ የሰርግ ድግስ ነበር የተደገሰው"
“ልጅህ ማንን ነው ያገባችው?” (አንተ ስላቸው እንዴት እንደሚቀፈኝ ግን አትጠይቂኝ)
"የፈረንሳይ (ሞናኮ) ንጉሳዊ ቤተሰብ የቅርብ ዘመዶች ናቸው። ከነርሱ ውስጥ አንዱን ነው ያገባቸው”
"ስንት አመቷ ነው?"
| “ባለፈው ሚያዚያ ወር ላይ አስራ ዘጠነኛ የልደት በአሷን በዚያው በሞናኮ አክብራለች። ከፈለግሽ ሙሉ የልደት በአሏን አልበም አምጥቼ አሳይሻለው።"
"ባሏ ድሜው ስንት ነው?"
“ሃምሳ ስምንት! እንዴት ያለ ንጉሳዊ ግርማ ሞገስ ያለው መልከ ቀና መሰለሽ! ኮራ ጀነን ያለ፣አረማመዱንና የፊቱን ላህይ ብትመለከቸው የንጉስ ዘር መሆኑንና እጅግ ከተከበረ ቤተሰብ መገኘቱን
በፍጥነት ተረጂያለሽ ?”
አዛውንቱ ጉራቸውን ይቀጥላሉ። በልቤ እታዘባቸዋለሁ።
ልጃቸው በእድሜ ሶስት እጥፍ የሚበልጣትን ነጭ አዛውንት ማግባቷ ኩራት እንዴት ይፈጥራል? ሮዚ ሙች፤ ቅኝ አልተገዛንም ብለን በከንቱ እንደነፉለን እንጂ ከፍተኛ የሆነ የነጭ አምልኮ እንዳለብን በኚህ አዛውንት ነው የገባኝ። ፈረንጅ ማግባት የክብር መገለጫ ሆኖ ቀረ እኮ። አይገርምሽም? ልጅት
ያገባችው ጨርጫሳ ሽማግሌ ፈረንጅ ቢሆንም ይህ ክብር ቅንጣት አይጓደልም። ከአንዴም ሁለቴ ነጭ
የጠበሱ ጓደኞቼ የሰርግ ድግስ ላይ ተገኝቼያለሁ። በሁለቱም ሰርግ ወቅት የሰርግ ዘፋኞቹ ተከታዩን ሲያንጎራጉሩ ሰምቼያለሁ።ነጮቹ ጓደኞቼን በእድሜ ብዙ ይበልጧቸዋል።
..የኛ ሙሽራ ኩሪባቸው
በእንግሊዝ አፍ አናግሪያቸው.. (ተያይዘን ሳቅን)
ሮዚ ቆይ_እንግሊዝኛ መናገር እና ነጭ ማግባት በምን ስሌት ነው ኩራት የሚሆነው? አይገባኝም!!
ይሄኔ እኮ አኚህ አዛውንት የአድዋ ድል ወይም የአርበኞች ቀን ላይ በከፍተኛ የአርበኛነት ስሜት እየተንጨረጨሩ ፉከራ፣ ሽለላና ቀረርቶ ያሰሙ ይሆናል። (በድጋሚ ተያይዘን ሳቅን)
ሊለው የሚያስገርመኝ ሮዚ፣ እኚህ አዛውንት ደምበኛዬ ወሲብ አይፈጽሙም። ምን እንደሚያደርጉ
ታውቂያለሽ? መኝታ ከፍል ከገባን በኋላ ሁሌም ሁለት ትእዛዝ አላቸው፤
እስቲ እንደው ልብሶችሽን በዝግታ አውልቀሽ በክፍሉ ውስጥ ከግራ ቀኝ ተንጎማለይ! ጎርደድ ጎርደድ በይ} ይህን ውብ ገላሽን እርቃኑን በክፍሉ ውስጥ ሲንከላወስ መመልከት እፈልጋለሁ። አደራሽን! ታኮ ጫማሽን በፍጹም እንዳታወልቂ! ድምጹ እንዴት አስደሳች መሰለሽ…."
አረማመዴን በጣም እንደሚወዱት በተደጋጋሚ ስለሚነግሩኝ ይህ አፈንጋጭ ወሲባዊ ፍላጎታቸው ብዙም አይገርመኝም። እኔ ክፍሉን በእርምጃ ሳካልል እሳቸው የሆነ ያልሆነ እየቀባጠሩ ሴጋ ይመታሉ፤ጫፌን ግን አይነኩኝም። አይገርሙሸም ሮዚ!
ሌላኛው የአዛውንቱ ትእዛዝ ደግሞ ልንገርሽ፤
“ወይንዬ እንዲያው ዛሬ ሁለመናዬ ደካከሟል ። ድብርት ተጫጭኖኛል። ቅባት ይዤ መጥቻለሁ።
መላ ሰውነቴን በለስላሳ ጣቶችሽ እንድታሻሺኝ እፈልጋለሁ፤ ምን ትያለሽ ታዲያ…"
ሙሉ እርቃናቸውን አልጋው ላይ በሆዳቸው ይተኛሉ። ቅባቱን እየቀባሁ እርጅና ያጨማደደውን ቆዳቸውን ማሻሸት ስጀምር በማይገባኝ ቋንቋ መለፍለፍና መቀባጠር ይጀምራሉ ከተወሰነ ደቂቃ
በኋላ ልከ እርቃኔን ስራመድ እንደሚያደርጉት አንዳች ከባድ ድምጽ አሰምተው ጫፌን ሳይነኩኝ ስሜታቸውን ይጨርሳሉ።
ደስ የሚለው
ነገ
❤1👍1
ር ምን መሰለሽ? እኚህ ኣዘውንት ሳቢ ላይ ፈታ ያሉ ናቸው ከላይ ከጠቀስኳቸው ትእዛዞቻቸው አንዱን ባሟላሁ ቁጥር 850 ብር ይለቁብኛል። ከፍያቸው ከዚህ ጨምሮም ቀንሶም
አያውቅም። እኚህ አዛውንት ለምንድነው ወሲብ የማይፈጽሙት? እያልኩ አስብ ነበር፡፡ ይህ ጥያቄ ለረጀም ጊዜ አዛውንቱን ባየሁ ቁጥር ሲያብሰለሰለኝ ቆይቷል አንድ ቀን የመጣ ይምጣ በሚል ጠየቅኳቸው።
በጥያቄዬ ምንም እልተገረሙም፡-
"ውይ የኔ ልጅ! ምን ነክቶሻል! እግዜሩስ ምን ይለኛል?! ከእግዜሩ መጣላት አልፈልግም። ስድስት
ለወግ ማእረግ የበቁ ልጆችን የሰጠችኝና ከቤት የማትወጣ ታማኝ ሚስት አለችኝ። አርባኛ አመት የትዳር ጥምረታችንን ልጆቻችንና ዘመድ አዝማድ በተገኙበት በድምቀት ድል ባለ ድግስ ዘከረናል።
በአክሊል ነው የተጋባነው። ቃል ኪዳኔን አፍርሼ ከሌላ ሴት ጋር ሩካቤ ስጋ ብፈጽም የእግዜሩን ቁጣና እርግማን እፈራለሁ። በንጹህዋ ሚስቴ ላይ ያን አይነት ውስልትና መሞከር ተይውና በፍጹም አላስበውም”
#የፓንት_ፖለቲካ
፡
፡
አንድ ቅዳሜ ከሰአት ከሲሳይ ራስተረ ጋር "ፒኮክ" መኪና ውስጥ ቁጭ ብለን አፕሬቲቭ እየጠጣን አንድ ካልሲ አዟሪ መጣ።ሲስ ሎተሪ ሻጭ፣ማስቲካ አዟሪ ኮንደም ቸርቻሪ ጋር ማውራት ሲወድ።"ምን ይሰራልሃል"ለምን ታደርቃቸዋለሁ፣ሰርተው ይብሉበት እንጂ" ስለው“ሮዚና ምን መሰለሽ… የድሮ
ነገስታት “አዝማሪ ምን አለ?” ይሉ ነበር። በኛ ዘመን የሕዝብ ብሶትን ለመለካት ከነዚህ ቸርቻሪዎች የተሻለ ቴርሞ ሜትር አይኖርም።ለዚህ ነው እህ ብዬ የምሰማቸው” ብሎ ያሾፍብኛል።
ይኸው ፒኮክ ፓርኪንግ መኪናችን ውስጥ ሆነን ሲስ ከአንድ ካልሲ አዘዋሪ ቆምጬ ጋር ይዳረቃል።
“ና እስኪ ጠጋ በል!”
“አቤት ጋሼ ምን ላሳይዎት፤ ካልሲ ላሳይዎት? ሸጋ ሸጋ ካልሲዎች አሉኝ.ፓንቶችም አሉኝ
“የየት አገር ልጅ ነህ”
“ማ! እኔ
ታዲያ ሌላ ሰው አለ እንዴ?
“ጎዣም"
“ባህር ዳር ነው?
እይ ከባህር ዳር እንኳ ትንሽ ወጣ ትላለች፣ ፍኖተ ሰላምን ያውቋታል ጋሼ”
“አላውቃትም፤ ስስም ነው የማውቃት፤ አንተ ባህርዳርን ታውቃታለህ?”
አዎ እንዴት አላውቃት ጌታው! አንድ ሁለት ጊዜ ሄጃለሁ፤ ሸጋ አገር ናት”
እኔ ምልህ! የዛ አገር ሴቶች ፓንት እንደማያደርጉ ታውቃለህ?”
ኧረ ጌታው እኔ በምን አውቄ፣ ገልጠው አያሳዩኝ ነገር." ልጁ ራሱ በተናገረው ነገር ሳቀ።
“ቆይ እሺ እዛ አገር ሴቶች ፓንት ገዝተውህ ያውቃሉ?”
ኧረ ጌታው እኔ እዛ አልነገድኩም፣ ኧረግ የሚያውቁኝ ዘመዶች አሉኝ እያልከዎ፤ ቤተሰቤን ለምን አዋርዳለሁ ጌታው?”
“ሥራ አይደለም እንዴ? ምን ችግር አለው?”
“ኧረግ ችግርማ ቢኖረው እይ እዚያ ማልነግድ፤ ምን ብዬ ነው በአገሬ ሙታንታ ምቸረችር? ምንስ ቢቸግር…”
“ለማንኛውም ጎዣም ብዙ ሴቶች ፓንት ማድረግ ትተዋል፤ ይሄን ታውቃለህ?
ኧረ እኔ አላውቅም? ግና ምነው አሉ ጌታው?”
“በል እንግዲያውስ እኔ ልንገርህ፤ ቅንጅት የተሸነፈ ጊዜ ነው የጎዣም ወጣት ወንድነቱ የተሸነፈ፣ ከ97 በኋላ ለፖለቲካም ለሴትም ያለው ስሜቱ አብሮ ነው የሞተ። ከዚያን ቀን ጀምሮ በከተማው አንሶላ የተጋፈፈ የለም ነው የሚባል።”
“እሱስ እውነት ነው ጌታው፤”
“ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ጫት በባህርዳር ከድሬዳዋ ባልተናነሰ ይቃማል። ይሄን ታውቃለህ?
“ልክ ነው ጌታው"
"ታዲያ ሴቶቹን ማን ዞር ብሎ ይያቸው፤”
"አህ! ኧረ እኔን አያናግሩኝ ጌታው! እኔ የነሱን ጉዳይ የት አውቄ!"
እወቃ ካላወቅክ፤ እየነገርኩህ አይደል? እንድታውቅ እኮ ነው የምነግርህ። አሁን አንዲት የጎዣም ሴት አግኝተህ ብትጠይቃት ትነግርሀለች። ፓንት አታደርግም። ከአገሩ ጉብል ይልቅ የብስክሌት ኮርቻ የተሻለ ያስደስታታል። ከ97 በኋላ ብስክሌት ላይ መፈናጠጥ የተሻለ ሆኗል ይሉሀል። ሳትደብቅ
ትነግርሃለች።”
“ኧረ ጉደኛ ኖት ጋሼ! ዉስጠ-ወይራ ነው የሚናገሩ ጋሼ! ኧረግኝ! ተናግረው አያናግሩኝ ጌታው!”
“አሁን ግን ገባህ? ለምን ፓንት እንደማያደርጉ?”
አንገቱን በአዎንታ ነቀነቀና ዙርያ ገባውን መቃኘት ጀመረ።
አየህ ይሄ መንግስት ስንቱን ጉድ እንዳረገ! ስንቱን ያለ ፓንት እንዳስቀረ… "
ኧረ ጌታው እኔን ፖለቲካ አያናግሩኝ፣ ፓንት የሚገዙኝ ከሆነ ይግዙኝ."
ሲሳይ ሳቁ መጥቶበት እንደምንም ተቆጣጠረውና…።
እሺ ለሷ የሚሆን ሸጋ ፓንት አለህ? ሚስቴ ናት! እንደምታየው ቂጧ ትልቅ ነው፤ ከፈለክ እዚሁ ትለካዋለች።” አለው ወደኔ እያመላከተው።
“ልጁ አፍሮ አቀረቀረና ኧረ ጌታው የሴት ፓንት አልይዝም፣ እነሱ ባደባባይ መች ይገዙንና!”
“ግን እንዲሁ ስታያት አሁን ፓንት ያረገች ይመስለሃል? ገምት እስቲ”
ልጁ ሙሉ በሙሉ አፍሮ መሽኮርመም ጀመረ። ቀና ብሎ እኔን ማየት እንኳ አልቻለም።
ሁላችንም ሳቅን።
እሺ የወንድ ፓንት አለህ?ለኔ የሚኾን?”
“ሞልቶ ጌታው፣ ይኸው ይምረጡ!” ከፌስታሉ እያወጣ የፓንት መዓት ዘረገፈለት።
ለምን እንደሆነ አላውቅም የወንድ ፓንት ዉስጤ የሆነ የሚዝለገለግ ነገር ያለው ስለሚመስለኝ ተዘርግፎ ሳየው ይቀፈኛል።
አንተ እውነት ከጎጃም ነኝ የምትል ከኾነ ይሄን ጥያቄ መልስና ነው የምገዛህ”
እሺ ይጠይቁኝ ጌታው፤ ፖለቲካ ካልሆነ ምን ገዶኝ!”
“ኖ! ኖ! ፖለቲካ አይደለም። የአማርኛ ጥያቄ ነው የምጠይቅህ! ፓንት በአማርኛ ምንድነው የሚባል?”
እኛ እንግዲህ ሙታንታ ነው የምንል። አዋቂ ስንሆን ነው እይ ልጅ ሆነንማ ማን አስታጥቆን ጌታው”
“ሙታንታ አይደለም፤ ተሳስተኻል”
እና ምንድነው ጋሼ? ካወቁት እርስዎ ይንገሩና"
«ማኅደረ ቆለጥ» ነው የሚባል”
ልጁ የያዘውን ፌስታል ጥሎ በሳቅ ወደቀ፤ እኔም ሳቄን መቆጣጠር አልቻልኩም። ሲስም እኛን አጅቦ
ሳቀ።
ግማሽ ደርዘን ካልሲ ገዝቶ፣ በተጨማሪም 10 ብር ሸልሞ ሸኘው። በደስታ እየተፍለቀለቀ ጉዞ ሲጀምር
ሲስ እንደገና ጠርቶት ወደሱ ሲዞር በሩቁ የ "V" ምልከት አሳየው። ልጁም ጣቱን ሸሸግ አድርጎ ምላሽ ሰጠ።
ልጁ ሥራ ከጀመረ እንደዚህ ተደስቶ የሚያውቅ አይመስለኝም።
💫ይቀጥላል💫
#ሮዛ_2 ነገ ይጠናቀቃል ሌላ አዲስ ረጅም ድርሰት እንድንጀምር ገንቢም ይሁን የትችት አስተያየታችሁን ስጡን ማስተካከል ያለብንን እናስተካክላለን መልካም ጎናችንንም እናዳብራለን ከዛሬ ጀምሮ አስተያየት እየሰጣቹ መስጠጠት ካልቻላችሁ 👍 እየተጫናቹ።
Like 👍 እና #Share ማድረግ እንዳይረሳ
#ለሮዚ_መልክታችሁን
#ለማስተላለፍ_ከፈለጋችሁ #ከታችያለውን_email #መጠቀም_ትችላላችሁ👇
rozachichinia@gmail.com
ለኛ ደሞ ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
አያውቅም። እኚህ አዛውንት ለምንድነው ወሲብ የማይፈጽሙት? እያልኩ አስብ ነበር፡፡ ይህ ጥያቄ ለረጀም ጊዜ አዛውንቱን ባየሁ ቁጥር ሲያብሰለሰለኝ ቆይቷል አንድ ቀን የመጣ ይምጣ በሚል ጠየቅኳቸው።
በጥያቄዬ ምንም እልተገረሙም፡-
"ውይ የኔ ልጅ! ምን ነክቶሻል! እግዜሩስ ምን ይለኛል?! ከእግዜሩ መጣላት አልፈልግም። ስድስት
ለወግ ማእረግ የበቁ ልጆችን የሰጠችኝና ከቤት የማትወጣ ታማኝ ሚስት አለችኝ። አርባኛ አመት የትዳር ጥምረታችንን ልጆቻችንና ዘመድ አዝማድ በተገኙበት በድምቀት ድል ባለ ድግስ ዘከረናል።
በአክሊል ነው የተጋባነው። ቃል ኪዳኔን አፍርሼ ከሌላ ሴት ጋር ሩካቤ ስጋ ብፈጽም የእግዜሩን ቁጣና እርግማን እፈራለሁ። በንጹህዋ ሚስቴ ላይ ያን አይነት ውስልትና መሞከር ተይውና በፍጹም አላስበውም”
#የፓንት_ፖለቲካ
፡
፡
አንድ ቅዳሜ ከሰአት ከሲሳይ ራስተረ ጋር "ፒኮክ" መኪና ውስጥ ቁጭ ብለን አፕሬቲቭ እየጠጣን አንድ ካልሲ አዟሪ መጣ።ሲስ ሎተሪ ሻጭ፣ማስቲካ አዟሪ ኮንደም ቸርቻሪ ጋር ማውራት ሲወድ።"ምን ይሰራልሃል"ለምን ታደርቃቸዋለሁ፣ሰርተው ይብሉበት እንጂ" ስለው“ሮዚና ምን መሰለሽ… የድሮ
ነገስታት “አዝማሪ ምን አለ?” ይሉ ነበር። በኛ ዘመን የሕዝብ ብሶትን ለመለካት ከነዚህ ቸርቻሪዎች የተሻለ ቴርሞ ሜትር አይኖርም።ለዚህ ነው እህ ብዬ የምሰማቸው” ብሎ ያሾፍብኛል።
ይኸው ፒኮክ ፓርኪንግ መኪናችን ውስጥ ሆነን ሲስ ከአንድ ካልሲ አዘዋሪ ቆምጬ ጋር ይዳረቃል።
“ና እስኪ ጠጋ በል!”
“አቤት ጋሼ ምን ላሳይዎት፤ ካልሲ ላሳይዎት? ሸጋ ሸጋ ካልሲዎች አሉኝ.ፓንቶችም አሉኝ
“የየት አገር ልጅ ነህ”
“ማ! እኔ
ታዲያ ሌላ ሰው አለ እንዴ?
“ጎዣም"
“ባህር ዳር ነው?
እይ ከባህር ዳር እንኳ ትንሽ ወጣ ትላለች፣ ፍኖተ ሰላምን ያውቋታል ጋሼ”
“አላውቃትም፤ ስስም ነው የማውቃት፤ አንተ ባህርዳርን ታውቃታለህ?”
አዎ እንዴት አላውቃት ጌታው! አንድ ሁለት ጊዜ ሄጃለሁ፤ ሸጋ አገር ናት”
እኔ ምልህ! የዛ አገር ሴቶች ፓንት እንደማያደርጉ ታውቃለህ?”
ኧረ ጌታው እኔ በምን አውቄ፣ ገልጠው አያሳዩኝ ነገር." ልጁ ራሱ በተናገረው ነገር ሳቀ።
“ቆይ እሺ እዛ አገር ሴቶች ፓንት ገዝተውህ ያውቃሉ?”
ኧረ ጌታው እኔ እዛ አልነገድኩም፣ ኧረግ የሚያውቁኝ ዘመዶች አሉኝ እያልከዎ፤ ቤተሰቤን ለምን አዋርዳለሁ ጌታው?”
“ሥራ አይደለም እንዴ? ምን ችግር አለው?”
“ኧረግ ችግርማ ቢኖረው እይ እዚያ ማልነግድ፤ ምን ብዬ ነው በአገሬ ሙታንታ ምቸረችር? ምንስ ቢቸግር…”
“ለማንኛውም ጎዣም ብዙ ሴቶች ፓንት ማድረግ ትተዋል፤ ይሄን ታውቃለህ?
ኧረ እኔ አላውቅም? ግና ምነው አሉ ጌታው?”
“በል እንግዲያውስ እኔ ልንገርህ፤ ቅንጅት የተሸነፈ ጊዜ ነው የጎዣም ወጣት ወንድነቱ የተሸነፈ፣ ከ97 በኋላ ለፖለቲካም ለሴትም ያለው ስሜቱ አብሮ ነው የሞተ። ከዚያን ቀን ጀምሮ በከተማው አንሶላ የተጋፈፈ የለም ነው የሚባል።”
“እሱስ እውነት ነው ጌታው፤”
“ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ጫት በባህርዳር ከድሬዳዋ ባልተናነሰ ይቃማል። ይሄን ታውቃለህ?
“ልክ ነው ጌታው"
"ታዲያ ሴቶቹን ማን ዞር ብሎ ይያቸው፤”
"አህ! ኧረ እኔን አያናግሩኝ ጌታው! እኔ የነሱን ጉዳይ የት አውቄ!"
እወቃ ካላወቅክ፤ እየነገርኩህ አይደል? እንድታውቅ እኮ ነው የምነግርህ። አሁን አንዲት የጎዣም ሴት አግኝተህ ብትጠይቃት ትነግርሀለች። ፓንት አታደርግም። ከአገሩ ጉብል ይልቅ የብስክሌት ኮርቻ የተሻለ ያስደስታታል። ከ97 በኋላ ብስክሌት ላይ መፈናጠጥ የተሻለ ሆኗል ይሉሀል። ሳትደብቅ
ትነግርሃለች።”
“ኧረ ጉደኛ ኖት ጋሼ! ዉስጠ-ወይራ ነው የሚናገሩ ጋሼ! ኧረግኝ! ተናግረው አያናግሩኝ ጌታው!”
“አሁን ግን ገባህ? ለምን ፓንት እንደማያደርጉ?”
አንገቱን በአዎንታ ነቀነቀና ዙርያ ገባውን መቃኘት ጀመረ።
አየህ ይሄ መንግስት ስንቱን ጉድ እንዳረገ! ስንቱን ያለ ፓንት እንዳስቀረ… "
ኧረ ጌታው እኔን ፖለቲካ አያናግሩኝ፣ ፓንት የሚገዙኝ ከሆነ ይግዙኝ."
ሲሳይ ሳቁ መጥቶበት እንደምንም ተቆጣጠረውና…።
እሺ ለሷ የሚሆን ሸጋ ፓንት አለህ? ሚስቴ ናት! እንደምታየው ቂጧ ትልቅ ነው፤ ከፈለክ እዚሁ ትለካዋለች።” አለው ወደኔ እያመላከተው።
“ልጁ አፍሮ አቀረቀረና ኧረ ጌታው የሴት ፓንት አልይዝም፣ እነሱ ባደባባይ መች ይገዙንና!”
“ግን እንዲሁ ስታያት አሁን ፓንት ያረገች ይመስለሃል? ገምት እስቲ”
ልጁ ሙሉ በሙሉ አፍሮ መሽኮርመም ጀመረ። ቀና ብሎ እኔን ማየት እንኳ አልቻለም።
ሁላችንም ሳቅን።
እሺ የወንድ ፓንት አለህ?ለኔ የሚኾን?”
“ሞልቶ ጌታው፣ ይኸው ይምረጡ!” ከፌስታሉ እያወጣ የፓንት መዓት ዘረገፈለት።
ለምን እንደሆነ አላውቅም የወንድ ፓንት ዉስጤ የሆነ የሚዝለገለግ ነገር ያለው ስለሚመስለኝ ተዘርግፎ ሳየው ይቀፈኛል።
አንተ እውነት ከጎጃም ነኝ የምትል ከኾነ ይሄን ጥያቄ መልስና ነው የምገዛህ”
እሺ ይጠይቁኝ ጌታው፤ ፖለቲካ ካልሆነ ምን ገዶኝ!”
“ኖ! ኖ! ፖለቲካ አይደለም። የአማርኛ ጥያቄ ነው የምጠይቅህ! ፓንት በአማርኛ ምንድነው የሚባል?”
እኛ እንግዲህ ሙታንታ ነው የምንል። አዋቂ ስንሆን ነው እይ ልጅ ሆነንማ ማን አስታጥቆን ጌታው”
“ሙታንታ አይደለም፤ ተሳስተኻል”
እና ምንድነው ጋሼ? ካወቁት እርስዎ ይንገሩና"
«ማኅደረ ቆለጥ» ነው የሚባል”
ልጁ የያዘውን ፌስታል ጥሎ በሳቅ ወደቀ፤ እኔም ሳቄን መቆጣጠር አልቻልኩም። ሲስም እኛን አጅቦ
ሳቀ።
ግማሽ ደርዘን ካልሲ ገዝቶ፣ በተጨማሪም 10 ብር ሸልሞ ሸኘው። በደስታ እየተፍለቀለቀ ጉዞ ሲጀምር
ሲስ እንደገና ጠርቶት ወደሱ ሲዞር በሩቁ የ "V" ምልከት አሳየው። ልጁም ጣቱን ሸሸግ አድርጎ ምላሽ ሰጠ።
ልጁ ሥራ ከጀመረ እንደዚህ ተደስቶ የሚያውቅ አይመስለኝም።
💫ይቀጥላል💫
#ሮዛ_2 ነገ ይጠናቀቃል ሌላ አዲስ ረጅም ድርሰት እንድንጀምር ገንቢም ይሁን የትችት አስተያየታችሁን ስጡን ማስተካከል ያለብንን እናስተካክላለን መልካም ጎናችንንም እናዳብራለን ከዛሬ ጀምሮ አስተያየት እየሰጣቹ መስጠጠት ካልቻላችሁ 👍 እየተጫናቹ።
Like 👍 እና #Share ማድረግ እንዳይረሳ
#ለሮዚ_መልክታችሁን
#ለማስተላለፍ_ከፈለጋችሁ #ከታችያለውን_email #መጠቀም_ትችላላችሁ👇
rozachichinia@gmail.com
ለኛ ደሞ ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
👍5❤3
#ቅዳሴና_ቀረርቶ
፡
፡
#ክፍል_ስድስት
፡
፡
#በሜሪ_ፈለቀ
...በአስር ዓመቴ አባባ ተስፋዬ ጋ በህፃናት የቴሌቭዥን ፕሮግራም ልታይ ሄድኩኝ። ቅዳሜ ጠዋት የሰፈሩ ማቲ
ተሰብስቦ የኛ ቤት የጣውላ ወለል ላይ ፈልቷል እኔን በቴሌቭዥን ለማየት:: ትልልቆቹ ጎረቤቶቻችን እናኒን
ከበው ወንበር ላይ ሰፍረዋል። ስንቁነጠነጥ ቆይተን በቴሌቭዥኑ መስኮት የኔ ምስል ብቅ አለ። የጦጢትን
ተረት ተርቼ ሙዚቃ ስሞዝቅ እናንዬ ዘላ ከተቀመጠችበት ተነስታ ባደረገችው ነጠላ ጫማ ጠፈጠፈችኝ፡፡ የዘፈንኩት
ዘፈን እንዳስጠፈጠፈኝ የገባኝ ቆይቶ ነው። እናንዬ ብዙ ጊዜ በጠዋት ተነስታ የምታንጎራጉረው እንጉርጉሮ ነበር፡፡
"ውሰጂው ውሰጂው ከጭኔ ፈልቅቀሽ
የቀማኛ ሃገር ነው አንቺም ተጠንቅቀሽ…
የኔ በሽታዬ ድርብ አይወድልኝ
እባክህ አንተ ልጅ ሚስትህን ፍታልኝ
ባልሽን እሰሪ እንጂ በጭራ ገመድ
እኔ ከንጉስ ሃገር የት አባሽ ልሂድ
ባልም አላገባ ለሃሳብም አልቸኩል
የነእንትናዬን ባል እይዛለሁ ለኩል
ራሷ ናት ያስለመደችኝ:: የምቀጣው ግን እኔ። እናንዬን ሳስባት ሁሌም ትገርመኛለች። በራሷ ልጅነት ውስጥ ነው
እኔን የምትመራኝ የሚመስለኝ ቢያንስ ዘመን የሰጠኝን ጭማሪ ከግምት አትጥፈውም፡፡ ቴክኖሎጂና የዓለም ፈጣን ስልጣኔ የደመረልኝን ስጦታ አታገናዝበውም፡፡ እርሷ በሄደችበት
መንገድ የምሄድ፣ እርሷ የወደቀችውን
አወዳደቅ የምደግም፣ እርሷ የተሰበረችውን አሰባበር የምሰበር ታደርገኛለች። ገና መንገዱን ሳልጀምረው
እሷ ለተወላገደችው መወላገድ እኔን ትቀጣኛለች ገና ለገና የተወላገድኩ ከመሰላት ደግሞ እሷ ወድቃበታለች እና አሁንም መውደቅ ማለፌ ሳይለይ እቀጣለሁ፡፡ ያልሰመረ
የራሷን ፍፃሜ እኔ እንድጨርስላት ይመስለኛል በተዘዋዋሪ ራሷን እንድሆን በቀበቶ ትገራኛለች። እርሷ ያለመችውን
ዶክተርና ኢንጂነርነት እኔ እንድሆንላት ምኞቷን እንድመኝላት በምክርም በዱላ ቀስ በቀስ አለማምዳኛለች።
ዓይኔን በዓይኔ አየሁት መባል ያለበት ይሄኔ ይመስለኛል።
ማደግ የሚናፍቀኝ እንደነ እገሊት' እንደነ እገሌ ለመሆን ሆነ። እንደ ራሴ' መሆን መኖሩን የማውቅበት ስንዝር የሀሳብ ክፍተት አልነበረኝም።እገሊትና እገሌን ለመሆን ስኳትን ብዙ ስብርባሪ እገሌዎችን ሆንኩ:: ሁሉንም የምመክር፣ ልክና ስህተትን ልክ ሆኜና ተሳስቼ የምፈትን፣ቀናና ወልጋዳውን ቀንቼና ተወላግጄ የማረጋግጥ ሆንኩ። ምክንያቱም ትክክለኛ መንገድ የሚሉትን በዱላና በስድብ ሊያሳምኑኝ ሲሞክሩ እንጂ ሲኖሩት አይቼ የማላውቅ ነኛ!!
በአካሌም ሆነ በመንፈሴ ማደጌ ለራሴ በቅጡ ሳይገባኝ "ገና ጡቷ ብቅ ብቅ ከማለቱ እንዴት እንደሚያደርጋት እዩልኝ
ብለው እየወሸከቱ እንደሚያደርጋት' እንዳሉት እንድሆን ገፉኝ።
የእናኒን ልጅ ተመልከቷት? እንደ እናቷ ቁሌታም ናት።ብለው እስካር ድረስ እንድቆላ ጣዱኝ፡፡
“ዳሌዋ አረጥርጧል።ወንድ ጀምራለች።"
እያሉ ሲደመድሙ ወንድ የሚጀመርበትን ውል ለመያዝ አፈጠኑኝ።
ከዛሬ ነገ አንዱ የክፍል ተማሪ ደብዳቤ ፅፎ በእረፍት ተደብቆ ደብተሬ ውስጥ ይከትልኛል ብዬ ብጠብቅም፡፡ ወይ
እቴ! እንደዛ ነበር የሚያደርጉት የኔ ዘመን ወንዶች! ከዛ ሴቷ ደብዳቤውን ስታገኝ ምን አስባ እንደሆነ ባይገባኝም
ቢሮ ሄዳ ትከሳለች:: ስሙን ከፃፈ አለቀለት! የትምህርት ቤቱ የአንድ ሳምንት ወሬ እገሌ ለእገሊት ደብዳቤ ፃፈላት'
በሚል አጀንዳ ሴቷን የማሞገስ ወንድየውን የማብሸቅ ዓይነት ይሆናል።
ታዲያ እኔ ከትምህርት ቤቱም በማስቀየም አንደኛ ሳልሆን
ለማርቀር ልጅ ማን ደብዳቤ
ይፅፍልኛል?አልፈርድባቸውም ወንድ ነውኮ የምመስል የነበረው!
እንኳን አላለውና ደብዳቤ የመፃፉ ድርሻ የሴቶች ቢሆን ኖሮ እኔ ለዛ ውቤ ለሚሉት ለኛ ሰፈር ልጅ ደብዳቤ እፅፍለት ነበር? ሴት ለሴት በሌላ ያሳማኛል...
(ጭራሽ ልብስ ሰፊ የሆኑት አባቱ ባለፈው ምን ሲሉት ሰማሁ? በየቀኑ የሱሪው ዚፕ እየተበላሸ ሲያስቸግራቸው
በየቀኑ እየገዙ ዚፕ ሲገጥሙ ንድድ ብሏቸው።
“ይህቺ የሽምብራ ጥሬ ለምታክል ወሸላህ በየጊዜው ዚፕ
ገጥሜ አልችልም ወረድ እያደረግ ሽና!” ብለው የሱሪውን ዚፕ በክር ደፈኑት።
ደብዳቤ የተፃፈላት ልጅ ስትታማ አንገቷን ሰገግ አድርጋ በተፈላጊ ነኝ ስሜት የመሄዷ ነገር ልቤን ጠለፈው።
የእናንዬ ልጅ ስታድግ እየቆነጀች መጣች' ያሉኝ የእድሜዬ ቁጥር ላይ እቤት ሄጄ ሳሰላ ድንቅዬ ሀሳብ መጣችልኝ።
እቤት ያገኘሁትን አሮጌ መፅሄቶች ሰበሰብኩ፤ ውስጡ የተፃፉ የፍቅር ተረኮችና ደብዳቤዎች አገላብጬ፡ ለራሲ
ደብዳቤ ፃፍኩ!
“ባንቺ አንቺን ካየሁሽ ቀን ጀምሮ ትኩስ ነገር አልጠጣም ምክንያቱም በልቤ ውስጥ ያለሽውን አንቺን እንፋሎቱ እንዳያቃጥልብኝ ብዬ ነው። ......የሚል ውበኛ አገላለፅ እንደነበረው አስታውሳለሁ።
በሚቀጥለው ቀን የእረፍት ሰዓት አልደርስ አለኝ፡፡ ጭራሽ የአማርኛ መምህር ገብቶ ህልማቹ ምንድነው ብሎ ቅዠታችንን ያስለፈልፈናል። አሁን ሽልጦ በልቶ ያልጠገበ ልጅ ጠግቦ ከማደር ውጪ ምን ህልም ይኖረዋል? ለማለም
መጀመሪያ መጥገብኮ ያስፈልጋል። ሆድ እየጮኸ መቃዠት እንጂ ማለም በየት ይመጣል?
ቢታለም በጎድጓዳ ሳህን ሙሉ ምርጥ ቡሌ።
የሆነው ሆኖ እረፍት አልቆ ስንመለስ ደብዳቤ ተፅፎ ደብተሬ ውስጥ አገኘሁ ብዬ ቀወጥኩት። ቢሮ ሄጄ ከሰስኩ። ተቀወጠ። የሆነ ደስ የሚል ነገር ነበረው
ለመጀመሪያ ጊዜ የማያውቁኝ ልጆች ሁላ ስለእኔ ማውራት ጀመሩ። ዝነኛ ሆንኩ። ደጋግሜ ለራሴ ደብዳቤ ፃፍኩ።
ወላጅ ይዤ መጣሁ። እናኒም “ልጄ ትምህርቷን እንዳትማር ወንዶቹ አላስቀምጥ አሏት” ብላ ቀወጠችው።
ወግ እኮ ነው:: ትኩረት መሳብ ውስጥ ያለውን ደስታ መለማመድ ጀመርኩ።
አቶ ተስፋልኝ (የጠጄ ባለቤት) እንኳን አንድ ቀን እየተቻኮልኩ ከቤቴ ስወጣ ድሮ ህፃን ሳለን መንቁራሪት መኪና የምንላትን መኪናቸውን መኪና ለመግፋት ይሁን
የሚከፍሏት የማጀቱን ስራ ለመከወን የማይገባኝ ሰራተኛቸው እየገፋች ሊያስነሱ ሲታገሉ ደረስኩ፡፡
"እንዴ የእናቷ ልጅ ፐ አረጥርጠሽ የለ እንዴ?” አሉኝ ቂጤን ቸብ እያደረጉ ከመኪናነት ይልቅ ለተንቀሳቃሽ የቀበሌ ቤትነት በቀረበች መኪናቸው ሊሸኙን ጋበዙኝና ከርሳቸው በተቃራኒ ያለውን በቤት በር መቀርቀሪያና በጋን የተቆለፈውን በር ከፍተው አስገቡኝ፡፡በመከራ ተነስተን መጓዝ እንደጀመርን አንዲት ወጣት መንገዱን በረጋ መንፈስ ስታቋርጥ እርሳቸው ተበሳጩ፡፡ ከመቀመጫቸው ትንሽ ብድግ እንደማለት
ብለው ደረታቸው ላይ የተንጠለጠለ ፊሽካቸውን ወደ አፋቸው ለግተው
መስታወት በሌለው መስኮታቸው አንገታቸውን አሰግገው አካባቢውን በፊሽካ ቀወጡት!!! አስከትለውም
"እመቤት ወይ ጥግሽን ያዢ ወይ ትዳር ያዢ!
ብለዋት ወደቀድሞ ቦታቸውና ሁኔታቸው ተመልሰው ማሽከርከራቸውን ቀጠሉ፡ቀጠል አድርገው
እንዴት ነው ታዲያ ያቺን ነገር ጀመርሽ እንዴ?” አሉኝ እንደማሽኮርመም እያደረጋቸው። ከሰፈር የሚያስወጣው
መታጠፊያጋ ከመድረሳችን አዘውትረው ከሚለብሷት ባለደረት ኪስ ሸሚዛቸው አነስተኛ የፊት መስታወት መዥረጥ አድርገው ለወትሮው የመኪናው ስፖኪዮ
በሚያርፍበት ቦት በእጃቸው ደግፈው ካመቻቹት በኋላ ከኋላቸው መኪና ያለመኖሩን ሲያረጋግጡ ተጠመዘዙ።
መስታወቷንም ሌላ መጠምዘዣ እስኪገጥመን መልሰው ደረት ኪሳቸው ዶሏት እንድመልስላቸው ይጠብቁኛል።
ምንድነው የምጀምረው?” ብዬ ስጮህባቸው ስልክ እያወራ በመኪና መንገድ ዚግዛግ የሚሄድ ጎረምሳ ገጠመን።እንደተለመደው ፊሽካቸውን ወደ አፋቸው ከመቀመጫቸው ብድግ፣ በመስታወት አልባ መስኮታቸዉ
ብቅ ብለው ልጁ እስኪደናበር ፊሽካቸውን ካስጮሁት በኋላ
የልጁን እናት አስታኮ ያሉ የብል
፡
፡
#ክፍል_ስድስት
፡
፡
#በሜሪ_ፈለቀ
...በአስር ዓመቴ አባባ ተስፋዬ ጋ በህፃናት የቴሌቭዥን ፕሮግራም ልታይ ሄድኩኝ። ቅዳሜ ጠዋት የሰፈሩ ማቲ
ተሰብስቦ የኛ ቤት የጣውላ ወለል ላይ ፈልቷል እኔን በቴሌቭዥን ለማየት:: ትልልቆቹ ጎረቤቶቻችን እናኒን
ከበው ወንበር ላይ ሰፍረዋል። ስንቁነጠነጥ ቆይተን በቴሌቭዥኑ መስኮት የኔ ምስል ብቅ አለ። የጦጢትን
ተረት ተርቼ ሙዚቃ ስሞዝቅ እናንዬ ዘላ ከተቀመጠችበት ተነስታ ባደረገችው ነጠላ ጫማ ጠፈጠፈችኝ፡፡ የዘፈንኩት
ዘፈን እንዳስጠፈጠፈኝ የገባኝ ቆይቶ ነው። እናንዬ ብዙ ጊዜ በጠዋት ተነስታ የምታንጎራጉረው እንጉርጉሮ ነበር፡፡
"ውሰጂው ውሰጂው ከጭኔ ፈልቅቀሽ
የቀማኛ ሃገር ነው አንቺም ተጠንቅቀሽ…
የኔ በሽታዬ ድርብ አይወድልኝ
እባክህ አንተ ልጅ ሚስትህን ፍታልኝ
ባልሽን እሰሪ እንጂ በጭራ ገመድ
እኔ ከንጉስ ሃገር የት አባሽ ልሂድ
ባልም አላገባ ለሃሳብም አልቸኩል
የነእንትናዬን ባል እይዛለሁ ለኩል
ራሷ ናት ያስለመደችኝ:: የምቀጣው ግን እኔ። እናንዬን ሳስባት ሁሌም ትገርመኛለች። በራሷ ልጅነት ውስጥ ነው
እኔን የምትመራኝ የሚመስለኝ ቢያንስ ዘመን የሰጠኝን ጭማሪ ከግምት አትጥፈውም፡፡ ቴክኖሎጂና የዓለም ፈጣን ስልጣኔ የደመረልኝን ስጦታ አታገናዝበውም፡፡ እርሷ በሄደችበት
መንገድ የምሄድ፣ እርሷ የወደቀችውን
አወዳደቅ የምደግም፣ እርሷ የተሰበረችውን አሰባበር የምሰበር ታደርገኛለች። ገና መንገዱን ሳልጀምረው
እሷ ለተወላገደችው መወላገድ እኔን ትቀጣኛለች ገና ለገና የተወላገድኩ ከመሰላት ደግሞ እሷ ወድቃበታለች እና አሁንም መውደቅ ማለፌ ሳይለይ እቀጣለሁ፡፡ ያልሰመረ
የራሷን ፍፃሜ እኔ እንድጨርስላት ይመስለኛል በተዘዋዋሪ ራሷን እንድሆን በቀበቶ ትገራኛለች። እርሷ ያለመችውን
ዶክተርና ኢንጂነርነት እኔ እንድሆንላት ምኞቷን እንድመኝላት በምክርም በዱላ ቀስ በቀስ አለማምዳኛለች።
ዓይኔን በዓይኔ አየሁት መባል ያለበት ይሄኔ ይመስለኛል።
ማደግ የሚናፍቀኝ እንደነ እገሊት' እንደነ እገሌ ለመሆን ሆነ። እንደ ራሴ' መሆን መኖሩን የማውቅበት ስንዝር የሀሳብ ክፍተት አልነበረኝም።እገሊትና እገሌን ለመሆን ስኳትን ብዙ ስብርባሪ እገሌዎችን ሆንኩ:: ሁሉንም የምመክር፣ ልክና ስህተትን ልክ ሆኜና ተሳስቼ የምፈትን፣ቀናና ወልጋዳውን ቀንቼና ተወላግጄ የማረጋግጥ ሆንኩ። ምክንያቱም ትክክለኛ መንገድ የሚሉትን በዱላና በስድብ ሊያሳምኑኝ ሲሞክሩ እንጂ ሲኖሩት አይቼ የማላውቅ ነኛ!!
በአካሌም ሆነ በመንፈሴ ማደጌ ለራሴ በቅጡ ሳይገባኝ "ገና ጡቷ ብቅ ብቅ ከማለቱ እንዴት እንደሚያደርጋት እዩልኝ
ብለው እየወሸከቱ እንደሚያደርጋት' እንዳሉት እንድሆን ገፉኝ።
የእናኒን ልጅ ተመልከቷት? እንደ እናቷ ቁሌታም ናት።ብለው እስካር ድረስ እንድቆላ ጣዱኝ፡፡
“ዳሌዋ አረጥርጧል።ወንድ ጀምራለች።"
እያሉ ሲደመድሙ ወንድ የሚጀመርበትን ውል ለመያዝ አፈጠኑኝ።
ከዛሬ ነገ አንዱ የክፍል ተማሪ ደብዳቤ ፅፎ በእረፍት ተደብቆ ደብተሬ ውስጥ ይከትልኛል ብዬ ብጠብቅም፡፡ ወይ
እቴ! እንደዛ ነበር የሚያደርጉት የኔ ዘመን ወንዶች! ከዛ ሴቷ ደብዳቤውን ስታገኝ ምን አስባ እንደሆነ ባይገባኝም
ቢሮ ሄዳ ትከሳለች:: ስሙን ከፃፈ አለቀለት! የትምህርት ቤቱ የአንድ ሳምንት ወሬ እገሌ ለእገሊት ደብዳቤ ፃፈላት'
በሚል አጀንዳ ሴቷን የማሞገስ ወንድየውን የማብሸቅ ዓይነት ይሆናል።
ታዲያ እኔ ከትምህርት ቤቱም በማስቀየም አንደኛ ሳልሆን
ለማርቀር ልጅ ማን ደብዳቤ
ይፅፍልኛል?አልፈርድባቸውም ወንድ ነውኮ የምመስል የነበረው!
እንኳን አላለውና ደብዳቤ የመፃፉ ድርሻ የሴቶች ቢሆን ኖሮ እኔ ለዛ ውቤ ለሚሉት ለኛ ሰፈር ልጅ ደብዳቤ እፅፍለት ነበር? ሴት ለሴት በሌላ ያሳማኛል...
(ጭራሽ ልብስ ሰፊ የሆኑት አባቱ ባለፈው ምን ሲሉት ሰማሁ? በየቀኑ የሱሪው ዚፕ እየተበላሸ ሲያስቸግራቸው
በየቀኑ እየገዙ ዚፕ ሲገጥሙ ንድድ ብሏቸው።
“ይህቺ የሽምብራ ጥሬ ለምታክል ወሸላህ በየጊዜው ዚፕ
ገጥሜ አልችልም ወረድ እያደረግ ሽና!” ብለው የሱሪውን ዚፕ በክር ደፈኑት።
ደብዳቤ የተፃፈላት ልጅ ስትታማ አንገቷን ሰገግ አድርጋ በተፈላጊ ነኝ ስሜት የመሄዷ ነገር ልቤን ጠለፈው።
የእናንዬ ልጅ ስታድግ እየቆነጀች መጣች' ያሉኝ የእድሜዬ ቁጥር ላይ እቤት ሄጄ ሳሰላ ድንቅዬ ሀሳብ መጣችልኝ።
እቤት ያገኘሁትን አሮጌ መፅሄቶች ሰበሰብኩ፤ ውስጡ የተፃፉ የፍቅር ተረኮችና ደብዳቤዎች አገላብጬ፡ ለራሲ
ደብዳቤ ፃፍኩ!
“ባንቺ አንቺን ካየሁሽ ቀን ጀምሮ ትኩስ ነገር አልጠጣም ምክንያቱም በልቤ ውስጥ ያለሽውን አንቺን እንፋሎቱ እንዳያቃጥልብኝ ብዬ ነው። ......የሚል ውበኛ አገላለፅ እንደነበረው አስታውሳለሁ።
በሚቀጥለው ቀን የእረፍት ሰዓት አልደርስ አለኝ፡፡ ጭራሽ የአማርኛ መምህር ገብቶ ህልማቹ ምንድነው ብሎ ቅዠታችንን ያስለፈልፈናል። አሁን ሽልጦ በልቶ ያልጠገበ ልጅ ጠግቦ ከማደር ውጪ ምን ህልም ይኖረዋል? ለማለም
መጀመሪያ መጥገብኮ ያስፈልጋል። ሆድ እየጮኸ መቃዠት እንጂ ማለም በየት ይመጣል?
ቢታለም በጎድጓዳ ሳህን ሙሉ ምርጥ ቡሌ።
የሆነው ሆኖ እረፍት አልቆ ስንመለስ ደብዳቤ ተፅፎ ደብተሬ ውስጥ አገኘሁ ብዬ ቀወጥኩት። ቢሮ ሄጄ ከሰስኩ። ተቀወጠ። የሆነ ደስ የሚል ነገር ነበረው
ለመጀመሪያ ጊዜ የማያውቁኝ ልጆች ሁላ ስለእኔ ማውራት ጀመሩ። ዝነኛ ሆንኩ። ደጋግሜ ለራሴ ደብዳቤ ፃፍኩ።
ወላጅ ይዤ መጣሁ። እናኒም “ልጄ ትምህርቷን እንዳትማር ወንዶቹ አላስቀምጥ አሏት” ብላ ቀወጠችው።
ወግ እኮ ነው:: ትኩረት መሳብ ውስጥ ያለውን ደስታ መለማመድ ጀመርኩ።
አቶ ተስፋልኝ (የጠጄ ባለቤት) እንኳን አንድ ቀን እየተቻኮልኩ ከቤቴ ስወጣ ድሮ ህፃን ሳለን መንቁራሪት መኪና የምንላትን መኪናቸውን መኪና ለመግፋት ይሁን
የሚከፍሏት የማጀቱን ስራ ለመከወን የማይገባኝ ሰራተኛቸው እየገፋች ሊያስነሱ ሲታገሉ ደረስኩ፡፡
"እንዴ የእናቷ ልጅ ፐ አረጥርጠሽ የለ እንዴ?” አሉኝ ቂጤን ቸብ እያደረጉ ከመኪናነት ይልቅ ለተንቀሳቃሽ የቀበሌ ቤትነት በቀረበች መኪናቸው ሊሸኙን ጋበዙኝና ከርሳቸው በተቃራኒ ያለውን በቤት በር መቀርቀሪያና በጋን የተቆለፈውን በር ከፍተው አስገቡኝ፡፡በመከራ ተነስተን መጓዝ እንደጀመርን አንዲት ወጣት መንገዱን በረጋ መንፈስ ስታቋርጥ እርሳቸው ተበሳጩ፡፡ ከመቀመጫቸው ትንሽ ብድግ እንደማለት
ብለው ደረታቸው ላይ የተንጠለጠለ ፊሽካቸውን ወደ አፋቸው ለግተው
መስታወት በሌለው መስኮታቸው አንገታቸውን አሰግገው አካባቢውን በፊሽካ ቀወጡት!!! አስከትለውም
"እመቤት ወይ ጥግሽን ያዢ ወይ ትዳር ያዢ!
ብለዋት ወደቀድሞ ቦታቸውና ሁኔታቸው ተመልሰው ማሽከርከራቸውን ቀጠሉ፡ቀጠል አድርገው
እንዴት ነው ታዲያ ያቺን ነገር ጀመርሽ እንዴ?” አሉኝ እንደማሽኮርመም እያደረጋቸው። ከሰፈር የሚያስወጣው
መታጠፊያጋ ከመድረሳችን አዘውትረው ከሚለብሷት ባለደረት ኪስ ሸሚዛቸው አነስተኛ የፊት መስታወት መዥረጥ አድርገው ለወትሮው የመኪናው ስፖኪዮ
በሚያርፍበት ቦት በእጃቸው ደግፈው ካመቻቹት በኋላ ከኋላቸው መኪና ያለመኖሩን ሲያረጋግጡ ተጠመዘዙ።
መስታወቷንም ሌላ መጠምዘዣ እስኪገጥመን መልሰው ደረት ኪሳቸው ዶሏት እንድመልስላቸው ይጠብቁኛል።
ምንድነው የምጀምረው?” ብዬ ስጮህባቸው ስልክ እያወራ በመኪና መንገድ ዚግዛግ የሚሄድ ጎረምሳ ገጠመን።እንደተለመደው ፊሽካቸውን ወደ አፋቸው ከመቀመጫቸው ብድግ፣ በመስታወት አልባ መስኮታቸዉ
ብቅ ብለው ልጁ እስኪደናበር ፊሽካቸውን ካስጮሁት በኋላ
የልጁን እናት አስታኮ ያሉ የብል
❤1👍1👏1
ግና ስድቦችን እክለውበት ተመለሱ።ቀፈፉኝ።
እኔ እዚህጋ ልውረድ?” አልኩኝ በብስጭት
ፊርርርርርርርርርር.ከመቀመጫዬ
መዝለል ቃጣኝ፡፡ ከፊሽቸው አስከትለው
"ለመውረድ 100 ሜትር ሲቀር ነው የሚነገረው፡፡አላዋቂ ሁላ!! ደግሞ ምንም ያልቀመስሽ አትምሰይ ስድባቸውን በፊሽካ አጀቡትና መኪናውን አቆሙት።
በራሴ የእድገት ደርዝ ሳይሆን የእድገት ምልክት ብለው ባኖሩልኝ መስመር ተመነደግኩ:: እናኒ ታማ እቤት ዋለች::
መኖሩ በእኔ ህይወት ላይ እምብዛም አሻራ ያልነበረው የእናኒ ባልም ሞተ። ከእናንዬ ከገነደስኩት የእድገት
ቅርንጫፍ አንዱ እንደ እነእገሌ ጎበዝ ተማሪ ሆኖ መኩሪያ መሆን መሆኑ እድገቴን አሳምሮታል፡፡
እድገቴን' የሚያቆም ጠፋ!! አደግኩ! ወደ መጥፋት አደግኩ። ወደ ጉብዝናም አደግኩ።
“ምን እያሰብክ ነው?" አልኩት ዲጉን የዛን እለት ማታ መኝታ ቤት ገብቶ ሲተክዝ ሳየው።
"ሚስቴ ናት ብዬ በዋሸኋቸው ሴት ቤተሰቦቼ እንዲህ በደስታ ሲጦዙና በፍቅር ሲሳሱ ምን አስባለሁ?" አለኝ፡፡
✨ይቀጥላል✨
ለአስተያየቶ @atronosebot ን ይጠቀሙ መልካም ቀን። 🙏
እኔ እዚህጋ ልውረድ?” አልኩኝ በብስጭት
ፊርርርርርርርርርር.ከመቀመጫዬ
መዝለል ቃጣኝ፡፡ ከፊሽቸው አስከትለው
"ለመውረድ 100 ሜትር ሲቀር ነው የሚነገረው፡፡አላዋቂ ሁላ!! ደግሞ ምንም ያልቀመስሽ አትምሰይ ስድባቸውን በፊሽካ አጀቡትና መኪናውን አቆሙት።
በራሴ የእድገት ደርዝ ሳይሆን የእድገት ምልክት ብለው ባኖሩልኝ መስመር ተመነደግኩ:: እናኒ ታማ እቤት ዋለች::
መኖሩ በእኔ ህይወት ላይ እምብዛም አሻራ ያልነበረው የእናኒ ባልም ሞተ። ከእናንዬ ከገነደስኩት የእድገት
ቅርንጫፍ አንዱ እንደ እነእገሌ ጎበዝ ተማሪ ሆኖ መኩሪያ መሆን መሆኑ እድገቴን አሳምሮታል፡፡
እድገቴን' የሚያቆም ጠፋ!! አደግኩ! ወደ መጥፋት አደግኩ። ወደ ጉብዝናም አደግኩ።
“ምን እያሰብክ ነው?" አልኩት ዲጉን የዛን እለት ማታ መኝታ ቤት ገብቶ ሲተክዝ ሳየው።
"ሚስቴ ናት ብዬ በዋሸኋቸው ሴት ቤተሰቦቼ እንዲህ በደስታ ሲጦዙና በፍቅር ሲሳሱ ምን አስባለሁ?" አለኝ፡፡
✨ይቀጥላል✨
ለአስተያየቶ @atronosebot ን ይጠቀሙ መልካም ቀን። 🙏
#ሮዛ_2
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሶስት( 🔞)
(የመጨረሻ ክፍል)
፡
፡
#የሰው_ ልጅ_ዓለምን_ አትርፎ #ነፍሱን_ቢበድል....
ቤይሩት፣ ራፊቅ ሀሪሪ አየር መንገድ
አርብ ሌሊት
በምድር ላይ እጅግ ከምጠላቸው ሕዝቦች መሀል እገኛለሁ፤ ሊባኖስ ቤይሩት አየር መንገድ ውስጥ፤
ወደ አቡዳቢ ለመብረር። አየርመንገዱ በአረቦች ታፍኗል። አረብ አረብ ይሸታል። የተቀቡት ሽቶ አልተስማማኝም፤ እነሱን እንዲህ በጅምላ ማየት ራሱ ያቅለሸልሻል። አመመኝ።
ክትፎ የሚወድ ሰው ጣባውን ሲከፍተው የሚዝለገለጉ ትላትሎች ታጭቀው ቢያይ ሊሰማው የሚችለው ስሜት እኔ አረቦችን እንዲህ ብዙ ሆነው በማየቴ ተሰምቶኛል። አዲስ አበባ በተናጥል አገኛቸው ስለነበር
ለነሱ ያለኝ የጥላቻ ስሜት የዛሬውን ያህል አልበረታብኝም ነበር። አሁን አንድ ሙሉ ተርሚናል በሺ በሚቆጠሩ አረቦች ተሞልቶ ብመለከት ምግብ አልረጋ አለኝ። አመመኝ።
ከአረቦቹ መሀል ብዙ መልካምና ደጋግ ሊኖሩ እንደሚችሉ እረዳለሁ፤ የበርካታ ሺህ ወገኖቼ ህይወት በነሱ ላይ እንደተመሰረተም አውቃለሁ፤ ወላጅ አልባ ህጻናት የሚያሳድጉ ደጋግ አረቦች ብዙ አሉ፤ ይህንንም አልከድም። በሀገሬም ሆነ በሀገራቸው ከወገኖቼ ጋ ፍቅር መስርተው የወለዱና የከበዱ አረቦች
እንዳሉም አልክድም።ለወደዱት ሰው ቤት ንብረታቸውን በሙሉ የሚሰጡ፣ ሀበሻ ሰራተኞቻቸው ሲታመሙ ሚሊዮን ብር ከስከሰው ያሳከሙ አረቦች እንዳሉም ከዚያ የተመለሱ ጓደኞቼ ሲያወሩ
ሰምቻለሁ። እርግጥ ነው፤ የትኛውም ህዝብ ሰናይና እኩይ ሰዎች አሉት፤ አረቦቹም ከዚያ የተለዩ እንዳልሆኑ ጠንቅቄ አውቀዋለሁ።ይህን ሁሉ እየተረዳሁ ግን ለአረቦች ስር የሰደደ ጥላቻ ደሜ ዉስጥ ገብቷል፤ ምን ላድርግ?
ህሊናዬን በብርቱ ከፈተነ ማሰላሰልና መብሰልሰል በኋላ የህይወቴ ቀጣዩ ምእራፍ በአረብ ምድር እንዲሆን ወሰንኩ። በተባበሩት ኢምሬትስ ርእሰ መዲና አቡዳቢ ሬስቶራንትና የውበት ሳሎን ያላትን የአብሮ አደጌን የቢዝነስ አጋርነት ግብዣ ለአመታት አሻፈረኝ ብልም ሰሞኑን ውሳኔዬን ከብዙ የአእምሮ
ጂምናስቲከ በኋላ ቀየርኩ፤ ከዚህ በኋላ እንዴትም ብዬ የህይወት አቅጣጫዬን መለወጥ እንዳለብኝ ተሰምቶኛል።
#ተርሚናሉ_ዉስጥ
.
አረብ ወንዶች ያለመጠን የተርከፈከፉት ሽቶ ራሴ ላይ ወጣ። ተርሚናሉ ዉስጥ እየተዝለገለጉ ወዲያ ወዲህ ሲሉ ሆዴ ታወከ። መታጠቢያ ቤት ሄጄ ፊቴን በቀዝቃዛ ዉኃ ነከርኩ። ትንሽ ሻል ያለ
ስሜት ሲሰማኝ በወርቅ የተለበጠ ከሚመስል አግዳሚ ወንበር ላይ አንድ ጥግ ይዤ አረፍ አልኩኝ።
ለጊዜው በዙርያዬ የሚሆነውን ከማየት ዉጭ ሌላ እድል አልነበረኝም። አይኔን ብጨፍንም አረቦችን አያለሁ። አይኔን ብገልጥም አረቦችን አያለሁ። አማራጭ አልነበረኝም። ለካንስ አይንን መጨፈን ማየት የሚፈልጉትን ከማየት አይጋርድም። ዳያሪዬን ከእጅ ቦርሳዬ ዉስጥ ብታቀፈውም አእምሮዬ ባልተለመደ ሁኔታ ደንዝዞብኛል። በአየር መንገዱ አግዳሚ ቁጭ ብዬ ወጪ ወራጁን ስሜት አልባ ሆኜ አያለሁ።
የአረብ ጎታታ ወንዶች፣ በዚያ በሚዝለገለግ ነጭ ቀሚሳቸው ዉስጥ ሆነው አውሮፕላን ለመሳፈር እንደ
ግመል ይጎተታሉ። የቀሚሳቸው መጎተት ላያንስ በሩዝ የተወደረ ከርሳቸውን ይጎትታሉ፤ የከርሳቸው ሳያንስ ኩንታል ሻንጣቸውን ይጎትታሉ። የሻንጣቸው ሳያንስ ነጠላ ጫማቸውን ይጎትታሉ፤ የነጠላ ጫማቸው ሳያንስ ከረፈፍ ሚስቶቻቸውን ይጎትታሉ፣ የሚስቶቻቸው ሳያንስ ያልተቆነጠጡ አስራ ምናምን ልጆቻቸውን ይጎትታሉ። አራት ሚስቶቻቸውን እየነዱም ቢሆን አምስተኛ ሴት ከማየት አይመለሱም። ከአንድም ሁለት ሦስት አጁዛ አረቦች ከወዲያኛው የተርሚናሉ ሬስቶራንት ሆነው
እየሰረቁ ሲመለከቱኝ ዐይቻለሁ፡፡
በድጋሚ መታጠቢያ ቤት ሄጄ ተመለስኩ። ዛሬ ምግብ አልረጋ ብሎኛል።
ቀልቤ አይወዳቸውም። በተለይ እንዲህ ነጭ ቆብ በነጭ ቀሚስ ለብሰው ሳያቸው፣ በነጭ ኩባያ ወተት ከአናታቸው እየፈሰሰባቸው ስለሚመስለኝ የዝንብ አየር ማረፍያዎች እንጂ ሰዎች ሆነው አይታዩኝም።ሰው ነጭ ለብሶም ንፁህ ሆኖ ካልታየኝ መቼስ የሆነ ችግር አለበት ማለት ነው። ለምንድነው ፈጣሪ እኛን
ድሐ እነሱን ሐብታም ያረገው? እግዜር ምናቸው ማርኮት ይሆን አሻዋቸውን የባረከው? በረሃቸውን ያረጠበው?!
“የአረብ ጥላቻ የተፈጠረብኝ መቼ ነው?” ብዬ ለማስታወስ ሞከርኩ። ትዝ የሚለኝ ነገር የለም። ምናልባት ኡስማን ዘ ፒምፕ ስለሚጠላቸው እሱ ሳያውቀው አጋብቶብኝ ይሆን? አይደለም። ኡስማንን
ሳላውቀው በፊት አረብ የሚባል ፍጥረት ያስጠላኝ ነበር። ልጅ እያለሁ የጀመረኝ ይመስለኛል። አያቴ በነበረችበት ሰፈር። ባደኩበት ሰፈር፣ በነእማማ ዙበይዳ ሰፈር።
ልጅ እያለሁ ለተወሰነ ጊዜ ሴት አያቴ ታሳድገኝ ነበር። በሰፈራችን የምንወዳቸው፣ እማማ ዙበይዳ
የሚባሉ ሴት ነበሩ። የሆኑ ደርባባ አሮጊት ሴትዬ። ሰው ዝም ብሎ ይወዳቸው ነበር። ጎመን መንገድ ላይ ይሸጣሉ። በክረምት ደግሞ በቆሎ ይሸጣሉ። እማማ ዙበይዳን ሰፈሩ ሁሉ ለምን ይወዳቸው እንደነበር ግን በትክክል አላውቅም። እኔም እወዳቸው ነበር። ለምን እንደነበር ግን አላውቅም። “ነይ እስቲ አንቺ
ጎራዳ!" እያሉ ግንባሬን ይስሙኝ እንደነበር ብቻ ነው ትዝ የሚለኝ።
እማማ ዙበይዳ ባልም ዘመድም የላቸውም። በምድር ላይ ያለቻቸው ፋጤ ቀጮ ናት። የሳቸው ብቸኛ ልጅ ፉጤ ቀጮ ጅዳ ሄደች ተባለ። ሰፈሩ ሁሉ እማማ ዙበይዳ በቃ ሻሩ፣ አሁን ወርቅ በወርቅ ሊሆኑ ነው ብሎ ተነበየ። እሳቸውን ያገኘ ሰው ሁሉ “ፋጤ ቀጮ ጅዳ ነው አይደል የሄደችው?”፣
ትደውላለች”፣ “ደህና ናት ታዲያ፣ “አሁን ለመድኩ አለችፖ፣ ግህም፣ “በርቺ በሏት እንግዲህ!
ይለመዳል.ይለመዳል”፣ “ዋናው መበርታት ነውታዲያ”፣ “እ!” እያለ ከእማማ ዙበይዳ የበቆሎ እሸት
ወይ ጎመን ገዝቷቸው ያልፋል። በበጋ ጎመን በከረምት የበቆሎ እሸት በመሸጥ ነበር የሚተዳደሩት።
በዚያ ሁሉ የሰፈር ሰው ሳይታክቱ በዚያ እናታዊ ፈገግታቸው ታጅበው ስለ ልጃቸው ደኅንነት ምላሽ ይሰጣሉ። “እላሙዲሊላ አላሂ ወላሂ ደህና ናት!ዱዋ አርጉላት." ይላሉ፤ መልሰው መላልሰው።
ሲኖሩ ሲኖሩ.…የሆነ ጊዜ ላይ ልጃቸው ስልክ ደውላ አለቀሰች ተባለ። “ምን ሆንሽ” ሲሏት አትናገርም
ሲኖሩ ሲኖሩ…የሆነ ጊዜ ላይ ደግሞ መደወል አቆመች ተባለ። ደህንነቷን የሚነግራቸው ጠፋ። ጎመን ወይ
በቆሎ ለሚገዛቸው የሰፈር ሰው ሁሉ “አረብ አገር ስልክ ማድረግ ታውቅበታለህ?” እያሉ ይጠይቃሉ።
የተማረ የሚመስል ወጣት ሲመለከቱ ደግሞ “ልጄ! እስኪ ባክህ የጅዳ ስልክ ቁጥር ጽፈህ አምጣልኝ? ልጄ ናፈቀችኝ ይሉታል። የሷ ስልክ ቁጥር ግን የላቸውም። አንዳንድ ሰው ነገሩን ሊያስረዳቸው ሞከረ።ኾኖም ሊገባቸው አልቻለም። የሰፈሩን ሰው መሄጃ መቀመጫ አሳጡት። እርስዎ ስልኳን ፈልገው ያምጡ! እኛ እንደውልሎታለን” ሲባሉ እኔ ቁጥሯን ከየት አዉቄ” ነው መልሳቸው። እሷ ካልደወለች
እሳቸው ወደየት ብለው ይደውላሉ? አድራሻዋ አይታወቅ ነገር።
የሰፈሩ ሰው በሙሉ እማማ ዙበይዳ ሲያዝኑ አይቶ አዘነ። እማማ ዙበይዳ የደግነት ምሳሌ ነበሩ። ፋጤ
ቀጮ እጅግ ስትናፍቃቸው ግን ሰው ሰላም ሳይሉ ማለፍ ሁሉ ጀመሩ። የሚሸጡት ጎመን ጠወለገ።
ወዲያው ደግሞ ወገባቸው ጎበጠ። ከመቼው በእድሜያቸው ላይ ምዕተ ዓመት እንደጨመሩ። ሰው የልጁ ናፍቆት እንደ ኤድስ አመንምኖ ሊገድለው እንደሚችል ያየሁት በእማማ ዙበይዳ ነው።
ከ5 ዓመታት በኋላ ልጃቸው ፋጤ መጣች ተባለ። በዊልቸር ላይ ሆና። በጣም ከመወፍሯ የተነሳ ዊልቸሩ ጠበባት። ፋጤ ቀጮ ትባል የነበረችው የሆነች ሲንቢሮ በረሮ ስለበረች ነበር።ታዲያ ለምን ወፈረች? ተስማምቷት ነበር ማለት ነው?
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሶስት( 🔞)
(የመጨረሻ ክፍል)
፡
፡
#የሰው_ ልጅ_ዓለምን_ አትርፎ #ነፍሱን_ቢበድል....
ቤይሩት፣ ራፊቅ ሀሪሪ አየር መንገድ
አርብ ሌሊት
በምድር ላይ እጅግ ከምጠላቸው ሕዝቦች መሀል እገኛለሁ፤ ሊባኖስ ቤይሩት አየር መንገድ ውስጥ፤
ወደ አቡዳቢ ለመብረር። አየርመንገዱ በአረቦች ታፍኗል። አረብ አረብ ይሸታል። የተቀቡት ሽቶ አልተስማማኝም፤ እነሱን እንዲህ በጅምላ ማየት ራሱ ያቅለሸልሻል። አመመኝ።
ክትፎ የሚወድ ሰው ጣባውን ሲከፍተው የሚዝለገለጉ ትላትሎች ታጭቀው ቢያይ ሊሰማው የሚችለው ስሜት እኔ አረቦችን እንዲህ ብዙ ሆነው በማየቴ ተሰምቶኛል። አዲስ አበባ በተናጥል አገኛቸው ስለነበር
ለነሱ ያለኝ የጥላቻ ስሜት የዛሬውን ያህል አልበረታብኝም ነበር። አሁን አንድ ሙሉ ተርሚናል በሺ በሚቆጠሩ አረቦች ተሞልቶ ብመለከት ምግብ አልረጋ አለኝ። አመመኝ።
ከአረቦቹ መሀል ብዙ መልካምና ደጋግ ሊኖሩ እንደሚችሉ እረዳለሁ፤ የበርካታ ሺህ ወገኖቼ ህይወት በነሱ ላይ እንደተመሰረተም አውቃለሁ፤ ወላጅ አልባ ህጻናት የሚያሳድጉ ደጋግ አረቦች ብዙ አሉ፤ ይህንንም አልከድም። በሀገሬም ሆነ በሀገራቸው ከወገኖቼ ጋ ፍቅር መስርተው የወለዱና የከበዱ አረቦች
እንዳሉም አልክድም።ለወደዱት ሰው ቤት ንብረታቸውን በሙሉ የሚሰጡ፣ ሀበሻ ሰራተኞቻቸው ሲታመሙ ሚሊዮን ብር ከስከሰው ያሳከሙ አረቦች እንዳሉም ከዚያ የተመለሱ ጓደኞቼ ሲያወሩ
ሰምቻለሁ። እርግጥ ነው፤ የትኛውም ህዝብ ሰናይና እኩይ ሰዎች አሉት፤ አረቦቹም ከዚያ የተለዩ እንዳልሆኑ ጠንቅቄ አውቀዋለሁ።ይህን ሁሉ እየተረዳሁ ግን ለአረቦች ስር የሰደደ ጥላቻ ደሜ ዉስጥ ገብቷል፤ ምን ላድርግ?
ህሊናዬን በብርቱ ከፈተነ ማሰላሰልና መብሰልሰል በኋላ የህይወቴ ቀጣዩ ምእራፍ በአረብ ምድር እንዲሆን ወሰንኩ። በተባበሩት ኢምሬትስ ርእሰ መዲና አቡዳቢ ሬስቶራንትና የውበት ሳሎን ያላትን የአብሮ አደጌን የቢዝነስ አጋርነት ግብዣ ለአመታት አሻፈረኝ ብልም ሰሞኑን ውሳኔዬን ከብዙ የአእምሮ
ጂምናስቲከ በኋላ ቀየርኩ፤ ከዚህ በኋላ እንዴትም ብዬ የህይወት አቅጣጫዬን መለወጥ እንዳለብኝ ተሰምቶኛል።
#ተርሚናሉ_ዉስጥ
.
አረብ ወንዶች ያለመጠን የተርከፈከፉት ሽቶ ራሴ ላይ ወጣ። ተርሚናሉ ዉስጥ እየተዝለገለጉ ወዲያ ወዲህ ሲሉ ሆዴ ታወከ። መታጠቢያ ቤት ሄጄ ፊቴን በቀዝቃዛ ዉኃ ነከርኩ። ትንሽ ሻል ያለ
ስሜት ሲሰማኝ በወርቅ የተለበጠ ከሚመስል አግዳሚ ወንበር ላይ አንድ ጥግ ይዤ አረፍ አልኩኝ።
ለጊዜው በዙርያዬ የሚሆነውን ከማየት ዉጭ ሌላ እድል አልነበረኝም። አይኔን ብጨፍንም አረቦችን አያለሁ። አይኔን ብገልጥም አረቦችን አያለሁ። አማራጭ አልነበረኝም። ለካንስ አይንን መጨፈን ማየት የሚፈልጉትን ከማየት አይጋርድም። ዳያሪዬን ከእጅ ቦርሳዬ ዉስጥ ብታቀፈውም አእምሮዬ ባልተለመደ ሁኔታ ደንዝዞብኛል። በአየር መንገዱ አግዳሚ ቁጭ ብዬ ወጪ ወራጁን ስሜት አልባ ሆኜ አያለሁ።
የአረብ ጎታታ ወንዶች፣ በዚያ በሚዝለገለግ ነጭ ቀሚሳቸው ዉስጥ ሆነው አውሮፕላን ለመሳፈር እንደ
ግመል ይጎተታሉ። የቀሚሳቸው መጎተት ላያንስ በሩዝ የተወደረ ከርሳቸውን ይጎትታሉ፤ የከርሳቸው ሳያንስ ኩንታል ሻንጣቸውን ይጎትታሉ። የሻንጣቸው ሳያንስ ነጠላ ጫማቸውን ይጎትታሉ፤ የነጠላ ጫማቸው ሳያንስ ከረፈፍ ሚስቶቻቸውን ይጎትታሉ፣ የሚስቶቻቸው ሳያንስ ያልተቆነጠጡ አስራ ምናምን ልጆቻቸውን ይጎትታሉ። አራት ሚስቶቻቸውን እየነዱም ቢሆን አምስተኛ ሴት ከማየት አይመለሱም። ከአንድም ሁለት ሦስት አጁዛ አረቦች ከወዲያኛው የተርሚናሉ ሬስቶራንት ሆነው
እየሰረቁ ሲመለከቱኝ ዐይቻለሁ፡፡
በድጋሚ መታጠቢያ ቤት ሄጄ ተመለስኩ። ዛሬ ምግብ አልረጋ ብሎኛል።
ቀልቤ አይወዳቸውም። በተለይ እንዲህ ነጭ ቆብ በነጭ ቀሚስ ለብሰው ሳያቸው፣ በነጭ ኩባያ ወተት ከአናታቸው እየፈሰሰባቸው ስለሚመስለኝ የዝንብ አየር ማረፍያዎች እንጂ ሰዎች ሆነው አይታዩኝም።ሰው ነጭ ለብሶም ንፁህ ሆኖ ካልታየኝ መቼስ የሆነ ችግር አለበት ማለት ነው። ለምንድነው ፈጣሪ እኛን
ድሐ እነሱን ሐብታም ያረገው? እግዜር ምናቸው ማርኮት ይሆን አሻዋቸውን የባረከው? በረሃቸውን ያረጠበው?!
“የአረብ ጥላቻ የተፈጠረብኝ መቼ ነው?” ብዬ ለማስታወስ ሞከርኩ። ትዝ የሚለኝ ነገር የለም። ምናልባት ኡስማን ዘ ፒምፕ ስለሚጠላቸው እሱ ሳያውቀው አጋብቶብኝ ይሆን? አይደለም። ኡስማንን
ሳላውቀው በፊት አረብ የሚባል ፍጥረት ያስጠላኝ ነበር። ልጅ እያለሁ የጀመረኝ ይመስለኛል። አያቴ በነበረችበት ሰፈር። ባደኩበት ሰፈር፣ በነእማማ ዙበይዳ ሰፈር።
ልጅ እያለሁ ለተወሰነ ጊዜ ሴት አያቴ ታሳድገኝ ነበር። በሰፈራችን የምንወዳቸው፣ እማማ ዙበይዳ
የሚባሉ ሴት ነበሩ። የሆኑ ደርባባ አሮጊት ሴትዬ። ሰው ዝም ብሎ ይወዳቸው ነበር። ጎመን መንገድ ላይ ይሸጣሉ። በክረምት ደግሞ በቆሎ ይሸጣሉ። እማማ ዙበይዳን ሰፈሩ ሁሉ ለምን ይወዳቸው እንደነበር ግን በትክክል አላውቅም። እኔም እወዳቸው ነበር። ለምን እንደነበር ግን አላውቅም። “ነይ እስቲ አንቺ
ጎራዳ!" እያሉ ግንባሬን ይስሙኝ እንደነበር ብቻ ነው ትዝ የሚለኝ።
እማማ ዙበይዳ ባልም ዘመድም የላቸውም። በምድር ላይ ያለቻቸው ፋጤ ቀጮ ናት። የሳቸው ብቸኛ ልጅ ፉጤ ቀጮ ጅዳ ሄደች ተባለ። ሰፈሩ ሁሉ እማማ ዙበይዳ በቃ ሻሩ፣ አሁን ወርቅ በወርቅ ሊሆኑ ነው ብሎ ተነበየ። እሳቸውን ያገኘ ሰው ሁሉ “ፋጤ ቀጮ ጅዳ ነው አይደል የሄደችው?”፣
ትደውላለች”፣ “ደህና ናት ታዲያ፣ “አሁን ለመድኩ አለችፖ፣ ግህም፣ “በርቺ በሏት እንግዲህ!
ይለመዳል.ይለመዳል”፣ “ዋናው መበርታት ነውታዲያ”፣ “እ!” እያለ ከእማማ ዙበይዳ የበቆሎ እሸት
ወይ ጎመን ገዝቷቸው ያልፋል። በበጋ ጎመን በከረምት የበቆሎ እሸት በመሸጥ ነበር የሚተዳደሩት።
በዚያ ሁሉ የሰፈር ሰው ሳይታክቱ በዚያ እናታዊ ፈገግታቸው ታጅበው ስለ ልጃቸው ደኅንነት ምላሽ ይሰጣሉ። “እላሙዲሊላ አላሂ ወላሂ ደህና ናት!ዱዋ አርጉላት." ይላሉ፤ መልሰው መላልሰው።
ሲኖሩ ሲኖሩ.…የሆነ ጊዜ ላይ ልጃቸው ስልክ ደውላ አለቀሰች ተባለ። “ምን ሆንሽ” ሲሏት አትናገርም
ሲኖሩ ሲኖሩ…የሆነ ጊዜ ላይ ደግሞ መደወል አቆመች ተባለ። ደህንነቷን የሚነግራቸው ጠፋ። ጎመን ወይ
በቆሎ ለሚገዛቸው የሰፈር ሰው ሁሉ “አረብ አገር ስልክ ማድረግ ታውቅበታለህ?” እያሉ ይጠይቃሉ።
የተማረ የሚመስል ወጣት ሲመለከቱ ደግሞ “ልጄ! እስኪ ባክህ የጅዳ ስልክ ቁጥር ጽፈህ አምጣልኝ? ልጄ ናፈቀችኝ ይሉታል። የሷ ስልክ ቁጥር ግን የላቸውም። አንዳንድ ሰው ነገሩን ሊያስረዳቸው ሞከረ።ኾኖም ሊገባቸው አልቻለም። የሰፈሩን ሰው መሄጃ መቀመጫ አሳጡት። እርስዎ ስልኳን ፈልገው ያምጡ! እኛ እንደውልሎታለን” ሲባሉ እኔ ቁጥሯን ከየት አዉቄ” ነው መልሳቸው። እሷ ካልደወለች
እሳቸው ወደየት ብለው ይደውላሉ? አድራሻዋ አይታወቅ ነገር።
የሰፈሩ ሰው በሙሉ እማማ ዙበይዳ ሲያዝኑ አይቶ አዘነ። እማማ ዙበይዳ የደግነት ምሳሌ ነበሩ። ፋጤ
ቀጮ እጅግ ስትናፍቃቸው ግን ሰው ሰላም ሳይሉ ማለፍ ሁሉ ጀመሩ። የሚሸጡት ጎመን ጠወለገ።
ወዲያው ደግሞ ወገባቸው ጎበጠ። ከመቼው በእድሜያቸው ላይ ምዕተ ዓመት እንደጨመሩ። ሰው የልጁ ናፍቆት እንደ ኤድስ አመንምኖ ሊገድለው እንደሚችል ያየሁት በእማማ ዙበይዳ ነው።
ከ5 ዓመታት በኋላ ልጃቸው ፋጤ መጣች ተባለ። በዊልቸር ላይ ሆና። በጣም ከመወፍሯ የተነሳ ዊልቸሩ ጠበባት። ፋጤ ቀጮ ትባል የነበረችው የሆነች ሲንቢሮ በረሮ ስለበረች ነበር።ታዲያ ለምን ወፈረች? ተስማምቷት ነበር ማለት ነው?
👍4❤1
የእብድ መድኃኒት እያስቃሟት ነበር ማለት ነው? የፈለገ ሩዝ ብትበላ እንደዚያ ልትወፍር አትችልማ።
ከመወፈሯም በላይ መጥቆሯ እንዴት ያስፈራ እንደነበረ። ከለበሰችው ጥቁር አባያ የበለጠ ፊቷ ጥ-ቁ-ር ሆኖ ነበር። ፋጤ ፊቷ ብቻ ሳይሆን አእምሮዋም ጠቁሮ ነበር። ለምን ቢባል ማንንም አታስታውስም፤ማንንም አታውቅም፡፡ ሁሉንም ሰው ረስታለች። እንኳን እኛ የሰፈሯን ሰዎች ይቅርና እናቷን እንኳ
ለይታ አታውቅም።
ደግሞ ማንንም አታናግርም፤ ልሳኗ ሁሉ ተዘግቷል። የሆነ መናገር የምትፈልገው ነገር እንዳለ ግን ያስታውቃል። በትክክልምም አእምሮዋ ተነከቷል። ዉጭ ጉዳይ ነው ያመጣት እንጂ ትሞት ነበር ሲባል ሰምቻለሁ። ብትሞት ይሻላት ነበር። ዉጭ ጉዳይ ጠላቷ ነው። ሞታ እንዳትገላገል፣ ስቀይ እንዲበዛ
ያደረጋት ዉጭ ጉዳይ ነው። ደግሞስ አሁን አልሞተችም ማለት ይቻላል እንዴ? ሰው ሞተ የሚባለው ልቡ መምታት ስታቆም ብቻ ነው እንዴ? ልቡ ማፍቀር ስታቆምስ?
ፋጤ ለምን እንደዚያ እንደሆነች የሚናገር ሰው ግን ጠፋ። ማን እንደዚያ እንዳደረጋት አውቃለሁ የሚል ሰው ጠፋ። ታስራ ነበር የሚሉ አሉ። ከመቶኛ ፎቅ ላይ ተከስከሳ ተርፉ ነው የሚሉ አሉ፣
አረቦች መተት ሰርተውባት ነው የሚሉ አሉ። አረቦች ለብዙ ሆነው ደፍረዋት ነው የሚሉ አሉ።ለአምስት አመት በር ዘግተውባት እንደዉሻ በመስኮት ሩዝ እየደፉላት ሴክስ ሲያደርጓት ነበር የሚሉ
አሉ። ከአረብ ማድቤት ጭልፋ ሰርቃ ለእናቷ በፖስታ አሽጋ ልትልክ ስትል እጅ ከፍንጅ በመያዟ ምላሷ በሸሪያ ሕግ በእሳት ተለብልቦ ነው የሚሉ አሉ። እሷ ግን ይሄን ነው የሆንኩት ብላ አንድም ቃል አልተናገረችም። እሷ ካልተናገረች ታዲያ ማን ይናገራል? ከመገመት በቀር!
ፋጤ ድምጽ የምታወጣው በአንድ አጋጣሚ ብቻ ነበር። በሰፈሩ ጁማ ጁማ ጀለቢያ ለብሰው ቆብ አጥልቀው ሰዎች ስግደት ሊያደርጉ ሲሄዱ በታፈነ ድምጽ ትጮኻለች። እጅና እግሯ ይንቀጠቀጣል።
ከዊልቸሯ ወርዳ ለመሮጥ ትሞክራለች። በፍርሃት ትንዘፈዘፋለች። እንዴት እንደምታሳዝን!!ይህ በሆነ በስንተኛ ዓመቱ እማማ ዙበይዳ በሐዘን መንምነው ሞቱ። ከመሞታቸው በፊት የጎመን
ንግዳቸውን ትተው ልጃቸውን ከፊት ለፊታቸው አስቀምጠው እያይዋት ቀኑን ሙሉ ያለማቋረጥ ያለቅሱ ነበር። ይጸልዩም ነበር። እዚያው ጎመን የሚዘረጉበትን ጋዜጣ ዘርግተው ሶላት ይሰግዱ ነበር። እየሰገዱም ልጃቸውን ያያሉ። ልጃቸውን እያዩም ያለቅሳሉ። ደግሞ ሲያለቅሱ አይናቸው ይሞጨሙጫል እንጂ እንባ የለውም። በጣም ያሳዝኑ ነበር። እግዚያአብሔር የሳቸውን ልብ መሰበር አይቶ የሆነ የአምበጣ ጦር አዝምቶ አረቦቹን እያነቀ ይደፋቸዋል ሲባል ዝም አለ። ግን ብዙ የአረብ አገራት ዉስጥ ጦርነት ነበር፣ ያን ሰሞን። በፋጤ ምከንያት ሊሆን ይችላል።
ብቻ በመጨረሻ እማማ ዙበይዳ በሐዘን ተኮራምተው ሞቱ።
እሳቸው ሲቀበሩ ይኖሩበት የነበረው የቀበሌ ቤት ለመንግስት ይፈለጋል” ተባለ። በዚህም ምክንያት
በሽተኛዋ ልጃቸው ፋጤ እናቷ ለስንትና ስንት ዓመት ከኖሩበት የቀበሌ ቤት ተባረረች። ልክ እንደ ቆሻሻ እቃ አውጥተው ጣሏት። ለመንግስት ይፈለጋል የተባለው የቀበሌ ቤት ለሆነ ቦርጫም ሰውዬ ተሰጠው። ለዚህ ይመስለኛል አሁንም ድረስ መንግስት ሲባል የሆነ ቦርጫም ሰውዬ የሚመስለኝ።
በዚህ ድርጊት የአካባቢው ሰው ተቆጣ። ቀበሌዎች የሰፈሩ ሰው ቁጣው ሲያስፈራቸው ቦርጫሙን ሰውዬ አስወጥተው ፋጤን ከነዊልቸሯ መልሰው አስገቧት።ፋጤን የእማማ ዙበይዳ እድር ለተወሰነ ጊዜ ተንከባከባት። ከዚያ ግን ሁሉም ሰው እሷን መንከባከብ ደከመው። ከዕለታት አንድ ሌሊት ቤቷ ዉስጥ ፍግም ብላ አደረች ተባለ። ያዘነ ሰው ግን አልነበረም።
የፋጤን ጕዳይ ሳስብ፣ እማማ ዙበይዳን ሳስብ ሳላስበው እምባዬ ግጥም አለ። ወደ ዉስጥ አነባሁ።
ወደ አቡዳቢ የምንበር መንገደኞች የበረራ ሰዓት ስለተቃረበ ወደ መጨረሻው ማረፍያ ክፍል እንድንገባ ተነገረን። የእጅ ሻንጣዬን እየገፋሁ ወደዚያው ተንቀሳቀስኩ። የአውሮፕላን አስተናጋጆቹ ትኬታችንን አንድ በአንድ እያዩ ወደመቀመጫችን በፈገግታ ያመላክቱናል። ፈገግታቸው የምር አይደለችም። የሥራ ፈገግታ ናት። “ተነቃቅተናል! አልኩ በሆዴ፤ ይቺን ፈገግታ እኔም አውቃታለሁ።
ለመጨረሻ ጊዜ የእውነት ፈገግ ያልኩበት ጊዜ አልታወስሽ አለኝ። ለመጨረሻ ጊዜ ከልቤ የሳቅኩበት ጊዜ ሩቅ ሆነብኝ። ለመጨረሻ ጊዜ የመንፈስ እርካታ ያገኘሁበት ጊዜ ድሮ ሆነብኝ። በቀን ዉስጥ አብዛኛውን ጊዜዬን ደስተኛ በመምሰል አሳልፋለሁ፤ ሆኜ ግን አላውቅም። እድሜዬን በመምሰል
አገባድጄዋለሁ። ወጣትነቴን አልጋ ላይ ለወንድ በመተወን በልቼዋለሁ።
ለምን እንደሆነ አላውቅም አውሮፕላኑን እንደተሳፈርኩ ለመጀመርያ ጊዜ ያሳለፍኩት ከንቱ ሕይወቴ
ወለል ብሎ ታየኝ። ምናልባት ከመሬት ስለራቅኩ ይሆናል። ምናልባት አውሮፕላናችን ከፍ ሲል ከሰው
ይልቅ ለፈጣሪ መቅረቤ ተሰምቶኝ ይሆናል።ባልጠበቅኩት መልክ ስለሕይወቴ በጥልቅ መብሰልሰል
ዉስጥ ተዘፈቅኩ።
በመስኮት ወደ ዉጭ እመለከታለሁ። ደመና ላይ እየተንሳፈፍን ነው። ደመናው የጥጥ ከምር ይመስላል። ንጣቱ ያምራል። ያጓጓል። ከጎኔ የተቀመጠ አንድ ከርሳም አረብ ሆዱ ከብዶት ቁና ቁና ይተነፍሳል።እሱም ደመናውን የሚመስል ነጭ ቀሚስ ለብሷል። ደመናው ያምራል፤ እሱ ግን አያምርም። ሁለቱም
ነጭ ናቸው። ደመናውም የሰውየውም ቀሚስ ነጭ ናቸው። አንዱ ያምራል፣ አንዱ አያምርም፡፡ የኛና የሌሎች ሳቅም እንዲሁ ነው፤ እኛም እንስቃለን፣ ሌሎችም ይስቃሉ። የኛ ሳቅ አያምርም፤ የሌሎች ያምራል።
በደመናው ዉስጥ ጓደኞቼን አንድ በአንድ በሀሳቤ አየኋቸው። ራኪ፣ትዙ፣ ሸዊት፣ ዉቢት፤ ሳምሪ፣ ስምረት፣ ቤቲ፣ ዘሪቱ፣ ዝናሽ፣ማርታ፣ ሰብሊ፣ መሲ፣ ወይኒ፣ ኤሚ፣ ኢሉ፣ ዊንታ፣ ትርሀስ ለምለም፣
ሊያ፣ ቅሳነት፣ መቅዲ፣ ኪዱ፣ ለይላ፣ ፍቅርተ፤ ፎዚ... ሁሉም ሲስቁ ይታዩኛል። ሳቃቸው ግን የዉሸት ይሆንብኛል። የሆነ ነገር የሚጎድለው ሳቅ።
ሴት መሆን ከባድ ነው። ገላን መሸጥ ግን ቀላል ነው።ችግሩ ገላ ሲሸጥ ህሊና አብሮ ለገበያ ይቀርባል። ያኔ
ሁሉ ነገር ይበላሻል። ያኔ ነፍስ ትቆሸሻለች። ነፍስ ከቆሸሸች እንደ ፓንት ዉልቅ ተደርጋ አትታጠብም።
እንደ ዉስጥ ልብስ ለቅለቅ ተደርጋ አትለበስም። ነፍስ ከቆሸሸች ሌላዉ ሰውነት መሽተት ይጀምራል።
ለዚህ ይመስለኛል አንዲት ሴት ለምን የኋይት ሃውስ ሸሌ አትሆንም፣ ለምን ሚስ ዩኒቨርስ ሸሌ ተብላ የዓለም ወንዶችን ቁላ በተመሳሳይ ሰዓት ማቆም የሚችል ዉበት አይኖራትም፣ መተዳደሪያዋ ሽርሙጥና ከሆነ ሕይወቷ የፊት ጥርስ ይጎድለዋል። የፊት ጥርስ የጎደለው ሕይወት ስቆ አይስቅም።
ሲመስለኝ አንዲት ሴት በሸሌነት እንጀራዋን ለመጋገር ስትወስን ነፍሷ ይቆሸሻል። ፈጣሪም በዉሳኔዋ
ይበሳጫል። ጨጓራው ይላጣል። የፈጣሪ ጨጓራ ከተላጠ ደግሞ እጅግ በጣም ተናዷል ማለት ነው።ሲመስለኝ ከዙፋኑ ተነስቶ፣ቁልቁል ገሀነም ወርዶ፣ እዚያ ካለ የተራረፈ እሳት ትንሽዬ አመድ በማፈሻ
አምጥቶ፣የዚህች ሴት ፊት ላይ ይነሰንስባታል። ከዚያ በኋላ ትቆነጃጃለች ግን አታምርም። ትስቃለች ግን አትደሰትም፣ አዱኛ ትዝቃለች ግን አይባረክላትም።
ወደዚህ አስጠሊታ የአረቦች ምድር የሚያበረኝ እውነተኛ ምክንያት ገንዘብ አይመስለኝም። ፍርሃት ሊሆን ይችላል። አዲስ አበባ ዉስጥ መኖር ፈራሁ። ግንባሬ ላይ ሸሌ" የሚል ቃል ቂጤ ላይ
ሽርሙጣ” የሚል ታርጋ የተለጠፈብኝ እየመሰለኝ ፈራሁ። ከቤት ስወጣ ሁሉም ሰው ስለኔ እያወራ ይመስለኝ ጀመር። ወንዶች ሁሉ የሚጠቋቆሙብኝ መሰለኝ። ድሮ ግን እንዲህ አልነበርኩም። ምን
እንደነካኝ አላውቅም። ምናልባ
ከመወፈሯም በላይ መጥቆሯ እንዴት ያስፈራ እንደነበረ። ከለበሰችው ጥቁር አባያ የበለጠ ፊቷ ጥ-ቁ-ር ሆኖ ነበር። ፋጤ ፊቷ ብቻ ሳይሆን አእምሮዋም ጠቁሮ ነበር። ለምን ቢባል ማንንም አታስታውስም፤ማንንም አታውቅም፡፡ ሁሉንም ሰው ረስታለች። እንኳን እኛ የሰፈሯን ሰዎች ይቅርና እናቷን እንኳ
ለይታ አታውቅም።
ደግሞ ማንንም አታናግርም፤ ልሳኗ ሁሉ ተዘግቷል። የሆነ መናገር የምትፈልገው ነገር እንዳለ ግን ያስታውቃል። በትክክልምም አእምሮዋ ተነከቷል። ዉጭ ጉዳይ ነው ያመጣት እንጂ ትሞት ነበር ሲባል ሰምቻለሁ። ብትሞት ይሻላት ነበር። ዉጭ ጉዳይ ጠላቷ ነው። ሞታ እንዳትገላገል፣ ስቀይ እንዲበዛ
ያደረጋት ዉጭ ጉዳይ ነው። ደግሞስ አሁን አልሞተችም ማለት ይቻላል እንዴ? ሰው ሞተ የሚባለው ልቡ መምታት ስታቆም ብቻ ነው እንዴ? ልቡ ማፍቀር ስታቆምስ?
ፋጤ ለምን እንደዚያ እንደሆነች የሚናገር ሰው ግን ጠፋ። ማን እንደዚያ እንዳደረጋት አውቃለሁ የሚል ሰው ጠፋ። ታስራ ነበር የሚሉ አሉ። ከመቶኛ ፎቅ ላይ ተከስከሳ ተርፉ ነው የሚሉ አሉ፣
አረቦች መተት ሰርተውባት ነው የሚሉ አሉ። አረቦች ለብዙ ሆነው ደፍረዋት ነው የሚሉ አሉ።ለአምስት አመት በር ዘግተውባት እንደዉሻ በመስኮት ሩዝ እየደፉላት ሴክስ ሲያደርጓት ነበር የሚሉ
አሉ። ከአረብ ማድቤት ጭልፋ ሰርቃ ለእናቷ በፖስታ አሽጋ ልትልክ ስትል እጅ ከፍንጅ በመያዟ ምላሷ በሸሪያ ሕግ በእሳት ተለብልቦ ነው የሚሉ አሉ። እሷ ግን ይሄን ነው የሆንኩት ብላ አንድም ቃል አልተናገረችም። እሷ ካልተናገረች ታዲያ ማን ይናገራል? ከመገመት በቀር!
ፋጤ ድምጽ የምታወጣው በአንድ አጋጣሚ ብቻ ነበር። በሰፈሩ ጁማ ጁማ ጀለቢያ ለብሰው ቆብ አጥልቀው ሰዎች ስግደት ሊያደርጉ ሲሄዱ በታፈነ ድምጽ ትጮኻለች። እጅና እግሯ ይንቀጠቀጣል።
ከዊልቸሯ ወርዳ ለመሮጥ ትሞክራለች። በፍርሃት ትንዘፈዘፋለች። እንዴት እንደምታሳዝን!!ይህ በሆነ በስንተኛ ዓመቱ እማማ ዙበይዳ በሐዘን መንምነው ሞቱ። ከመሞታቸው በፊት የጎመን
ንግዳቸውን ትተው ልጃቸውን ከፊት ለፊታቸው አስቀምጠው እያይዋት ቀኑን ሙሉ ያለማቋረጥ ያለቅሱ ነበር። ይጸልዩም ነበር። እዚያው ጎመን የሚዘረጉበትን ጋዜጣ ዘርግተው ሶላት ይሰግዱ ነበር። እየሰገዱም ልጃቸውን ያያሉ። ልጃቸውን እያዩም ያለቅሳሉ። ደግሞ ሲያለቅሱ አይናቸው ይሞጨሙጫል እንጂ እንባ የለውም። በጣም ያሳዝኑ ነበር። እግዚያአብሔር የሳቸውን ልብ መሰበር አይቶ የሆነ የአምበጣ ጦር አዝምቶ አረቦቹን እያነቀ ይደፋቸዋል ሲባል ዝም አለ። ግን ብዙ የአረብ አገራት ዉስጥ ጦርነት ነበር፣ ያን ሰሞን። በፋጤ ምከንያት ሊሆን ይችላል።
ብቻ በመጨረሻ እማማ ዙበይዳ በሐዘን ተኮራምተው ሞቱ።
እሳቸው ሲቀበሩ ይኖሩበት የነበረው የቀበሌ ቤት ለመንግስት ይፈለጋል” ተባለ። በዚህም ምክንያት
በሽተኛዋ ልጃቸው ፋጤ እናቷ ለስንትና ስንት ዓመት ከኖሩበት የቀበሌ ቤት ተባረረች። ልክ እንደ ቆሻሻ እቃ አውጥተው ጣሏት። ለመንግስት ይፈለጋል የተባለው የቀበሌ ቤት ለሆነ ቦርጫም ሰውዬ ተሰጠው። ለዚህ ይመስለኛል አሁንም ድረስ መንግስት ሲባል የሆነ ቦርጫም ሰውዬ የሚመስለኝ።
በዚህ ድርጊት የአካባቢው ሰው ተቆጣ። ቀበሌዎች የሰፈሩ ሰው ቁጣው ሲያስፈራቸው ቦርጫሙን ሰውዬ አስወጥተው ፋጤን ከነዊልቸሯ መልሰው አስገቧት።ፋጤን የእማማ ዙበይዳ እድር ለተወሰነ ጊዜ ተንከባከባት። ከዚያ ግን ሁሉም ሰው እሷን መንከባከብ ደከመው። ከዕለታት አንድ ሌሊት ቤቷ ዉስጥ ፍግም ብላ አደረች ተባለ። ያዘነ ሰው ግን አልነበረም።
የፋጤን ጕዳይ ሳስብ፣ እማማ ዙበይዳን ሳስብ ሳላስበው እምባዬ ግጥም አለ። ወደ ዉስጥ አነባሁ።
ወደ አቡዳቢ የምንበር መንገደኞች የበረራ ሰዓት ስለተቃረበ ወደ መጨረሻው ማረፍያ ክፍል እንድንገባ ተነገረን። የእጅ ሻንጣዬን እየገፋሁ ወደዚያው ተንቀሳቀስኩ። የአውሮፕላን አስተናጋጆቹ ትኬታችንን አንድ በአንድ እያዩ ወደመቀመጫችን በፈገግታ ያመላክቱናል። ፈገግታቸው የምር አይደለችም። የሥራ ፈገግታ ናት። “ተነቃቅተናል! አልኩ በሆዴ፤ ይቺን ፈገግታ እኔም አውቃታለሁ።
ለመጨረሻ ጊዜ የእውነት ፈገግ ያልኩበት ጊዜ አልታወስሽ አለኝ። ለመጨረሻ ጊዜ ከልቤ የሳቅኩበት ጊዜ ሩቅ ሆነብኝ። ለመጨረሻ ጊዜ የመንፈስ እርካታ ያገኘሁበት ጊዜ ድሮ ሆነብኝ። በቀን ዉስጥ አብዛኛውን ጊዜዬን ደስተኛ በመምሰል አሳልፋለሁ፤ ሆኜ ግን አላውቅም። እድሜዬን በመምሰል
አገባድጄዋለሁ። ወጣትነቴን አልጋ ላይ ለወንድ በመተወን በልቼዋለሁ።
ለምን እንደሆነ አላውቅም አውሮፕላኑን እንደተሳፈርኩ ለመጀመርያ ጊዜ ያሳለፍኩት ከንቱ ሕይወቴ
ወለል ብሎ ታየኝ። ምናልባት ከመሬት ስለራቅኩ ይሆናል። ምናልባት አውሮፕላናችን ከፍ ሲል ከሰው
ይልቅ ለፈጣሪ መቅረቤ ተሰምቶኝ ይሆናል።ባልጠበቅኩት መልክ ስለሕይወቴ በጥልቅ መብሰልሰል
ዉስጥ ተዘፈቅኩ።
በመስኮት ወደ ዉጭ እመለከታለሁ። ደመና ላይ እየተንሳፈፍን ነው። ደመናው የጥጥ ከምር ይመስላል። ንጣቱ ያምራል። ያጓጓል። ከጎኔ የተቀመጠ አንድ ከርሳም አረብ ሆዱ ከብዶት ቁና ቁና ይተነፍሳል።እሱም ደመናውን የሚመስል ነጭ ቀሚስ ለብሷል። ደመናው ያምራል፤ እሱ ግን አያምርም። ሁለቱም
ነጭ ናቸው። ደመናውም የሰውየውም ቀሚስ ነጭ ናቸው። አንዱ ያምራል፣ አንዱ አያምርም፡፡ የኛና የሌሎች ሳቅም እንዲሁ ነው፤ እኛም እንስቃለን፣ ሌሎችም ይስቃሉ። የኛ ሳቅ አያምርም፤ የሌሎች ያምራል።
በደመናው ዉስጥ ጓደኞቼን አንድ በአንድ በሀሳቤ አየኋቸው። ራኪ፣ትዙ፣ ሸዊት፣ ዉቢት፤ ሳምሪ፣ ስምረት፣ ቤቲ፣ ዘሪቱ፣ ዝናሽ፣ማርታ፣ ሰብሊ፣ መሲ፣ ወይኒ፣ ኤሚ፣ ኢሉ፣ ዊንታ፣ ትርሀስ ለምለም፣
ሊያ፣ ቅሳነት፣ መቅዲ፣ ኪዱ፣ ለይላ፣ ፍቅርተ፤ ፎዚ... ሁሉም ሲስቁ ይታዩኛል። ሳቃቸው ግን የዉሸት ይሆንብኛል። የሆነ ነገር የሚጎድለው ሳቅ።
ሴት መሆን ከባድ ነው። ገላን መሸጥ ግን ቀላል ነው።ችግሩ ገላ ሲሸጥ ህሊና አብሮ ለገበያ ይቀርባል። ያኔ
ሁሉ ነገር ይበላሻል። ያኔ ነፍስ ትቆሸሻለች። ነፍስ ከቆሸሸች እንደ ፓንት ዉልቅ ተደርጋ አትታጠብም።
እንደ ዉስጥ ልብስ ለቅለቅ ተደርጋ አትለበስም። ነፍስ ከቆሸሸች ሌላዉ ሰውነት መሽተት ይጀምራል።
ለዚህ ይመስለኛል አንዲት ሴት ለምን የኋይት ሃውስ ሸሌ አትሆንም፣ ለምን ሚስ ዩኒቨርስ ሸሌ ተብላ የዓለም ወንዶችን ቁላ በተመሳሳይ ሰዓት ማቆም የሚችል ዉበት አይኖራትም፣ መተዳደሪያዋ ሽርሙጥና ከሆነ ሕይወቷ የፊት ጥርስ ይጎድለዋል። የፊት ጥርስ የጎደለው ሕይወት ስቆ አይስቅም።
ሲመስለኝ አንዲት ሴት በሸሌነት እንጀራዋን ለመጋገር ስትወስን ነፍሷ ይቆሸሻል። ፈጣሪም በዉሳኔዋ
ይበሳጫል። ጨጓራው ይላጣል። የፈጣሪ ጨጓራ ከተላጠ ደግሞ እጅግ በጣም ተናዷል ማለት ነው።ሲመስለኝ ከዙፋኑ ተነስቶ፣ቁልቁል ገሀነም ወርዶ፣ እዚያ ካለ የተራረፈ እሳት ትንሽዬ አመድ በማፈሻ
አምጥቶ፣የዚህች ሴት ፊት ላይ ይነሰንስባታል። ከዚያ በኋላ ትቆነጃጃለች ግን አታምርም። ትስቃለች ግን አትደሰትም፣ አዱኛ ትዝቃለች ግን አይባረክላትም።
ወደዚህ አስጠሊታ የአረቦች ምድር የሚያበረኝ እውነተኛ ምክንያት ገንዘብ አይመስለኝም። ፍርሃት ሊሆን ይችላል። አዲስ አበባ ዉስጥ መኖር ፈራሁ። ግንባሬ ላይ ሸሌ" የሚል ቃል ቂጤ ላይ
ሽርሙጣ” የሚል ታርጋ የተለጠፈብኝ እየመሰለኝ ፈራሁ። ከቤት ስወጣ ሁሉም ሰው ስለኔ እያወራ ይመስለኝ ጀመር። ወንዶች ሁሉ የሚጠቋቆሙብኝ መሰለኝ። ድሮ ግን እንዲህ አልነበርኩም። ምን
እንደነካኝ አላውቅም። ምናልባ
👍6
ት
እድሜ!
ከሰው ዐይን ስሸሽ ላዳ ታክሲ ነበር ለጊዜው የገላገለኝ። እሱም እያስፈራኝ መጣ። ሾፌሩ ወደኋላ ዞሮ እናቱ ሰላም ነው? አስታወስሺኝ? ከዚህ በፊት ሂልተን ወስጄሽ ነበር፤ በሆነ አረብ ልትበጂ…
አወቅሽኝ” የሚለኝ መሰለኝ። ሲጨንቀኝ ከቤት መውጣት ፈራሁ። የሆነ ፍቅር የሚሰጠኝ ሰው ፈለኩ። የሆነ አንድ ሰው ባዶነቴን የሚሞላ አንድ ወንድ። ማንም የለም፡፡ እንዴት ከዚህ ሺ ወንድ አንድ
ሰው ይጠፋል? ሁሉም ወንድ ገንዘብ ብቻ የምፈልግ ነው የሚመስለው። ወንዶች ሁሉ ትልልቅ ብር ይጠሩልኛል። እኔ ትንንሽ ፍቅር እየለመነኳቸው እነሱ ትልልቅ ብር እንስጥሽ ይሉኛል። ሸርሙጦች፣
የሆነ ሰው ከዚህ ብርቱ መንፈሳዊ ልሽቀት ካለበት ህይወት አላቆ ጠቅልሎ እንዲያገባኝ ፈለኩ። በቃ የፈለገ ሰው ለምን አይሆንም፡፡ ሚስት አድርጎኝ፣ እንደሰው ቆጥሮኝ፣ ክብር ሰጥቶኝ፣ ወዶኝ የሚኖር አንድ ወንድ ።
ከዚህ በፊት በዚህ ስሜት ዉስጥ ሆኜ ተንሰፍስፌ ያገኘሁት ሰው፣ ዉሃ አጣጭዬ ይሆናል ያልኩት ወንድ፣ አብሮኝ አልዘለቀም። ለአጭር ጊዜ ፍቅር ብዙ ዋጋ አስከፈለኝ። ያም ሆኖ ለአመታት ከመራሁት የተጨማለቀ ሕይወት ይልቅ ከሱ ጋር በጭቅጭቅም ቢሆን የቆየሁባቸው ጥቂት ሳምንታት ይበልጥ
ትርጉም ይሰጡኛል።
ዉኃ አጣጪዬ ብዙ ተስፋ አድርጌበት ነበር። ሳይሆን ቀረ። በብዙ ሀበሻ ወንዶች ላይ የማየው ችግር እሱም ላይ ነበር። ልክ ያጣ ቅናትና ሴትን ልጅ የመናቅ ችግር። ቤት ቆልፎብኝ ሊዉል ፈለገ። እሱ
ተዝናንቶና ጠጥቶ ሲመጣ እኔ እጁን እያስታጠብኩ እራት እንዳቀርብለት ፈለገ። ከቤት ሰራተኛዬ ከፍ
ያለ ከሚስትነት ዝቅ ያለ ቦታ ሰጥቶ ሊያስተዳድረኝ ፈለገ። በዚያ ላይ አያምነኝም። በሆነ ባልሆነው
ይቀናል። «ከሸሌነት ነው ያወጣሁሽ» አይነት አመለካከት ሊያሳየኝ ሞከረ። ሁልጊዜ እሱን እያመለኩ እንድኖር የፈለገ መሰለኝ። አዘንኩበት። እኔ በሱ ፍቅር ተንገብግቢያለሁ። እሱ ግን ባለፈ ታሪክ ሊቀጣኝ ነው የሚያስበው። ፍቅር የሚሰጠኝ እየቆነጠረ ነው።
ይመስለኛል እየቆየ ሲሄድ ሸሌ እንደነበርኩ ሲያስበው ፍርሃት ያርደዋል። ማታ ስንተኛ እኔን ማቀፍ ፈራ። ብዙ ወንዶች ያቀፉኝ ሴት እንደሆንኩ ሲያስብ ተጠየፈኝ መሰለኝ…በሰበብ አስባቡ ሶፋ ላይ መተኛት ጀመረ። እውነት እንነጋገር ከተባለ እሱም እኮ ሸሌ ነበረ። እኔ የሚከፈለኝ ሸሌ ነበርኩ። እሱ የሚከፍል ሸሌ ነበር። ልዩነታችን ከፋይና ተከፋይ መሆን ነው። ነገር ግን እሱ ወንድ ስለሆነ
ብቻ ሀጥያቱ በዜሮ ተባዝቶ ይሰረያል። እኔ ሴት ስለሆንኩ ሀጥያቴ በፓውንድ ይመነዘራል። በራንድ ይባዛል። ሰው ሁሉ እሱን “ሴት አውል! ሸሌ!” ብሎት አያውቅም፡፡እኔን ግን ባዩኝ ቁጥር ያንሾካሹካሉ። ያለፈ ያደፈ ሕይወቴን እየመዘዙ ሊቀጡኝ ሞከሩ፣ እሱም የአሁን ፍቅር ላይ ከማተኮር፣ ያለፈ ቁስል ላይ
እኝኝ ማለት ጀመረ። እያሸማቀቀ ሊያኖረኝ ፈለገ። ሲመስለኝ እኔ ሀጥያተኛ እሱ ጻድቅ ሆነን እንድንኖር ነው የፈለገው። እኔ ደግሞ ያ እንዲሆን አልፈቀድኩም።
አስታውሳለሁ፤ የተለያየነው በማይረባ ነገር ነው።
አንድ ቀን ከእናቱ ሊያስተዋውቀኝ ቀጠሮ ያዝን…። የምለብሰው ልብስ ጨንቆኝ፣ አርባ ጊዜ መስታወት ፊት ቆሜ፣ አርባ ልብስ ሳነሳ ስጥል፣ ቀጠሮ አረፈድኩበት። ያረፈድኩት እሱም እናቱም እንዲወዱኝ
ልብስ ሳማርጥ ነው። ቀጠሯችን ቦታ ስደርስ እናቱ የሉም። እሱ ደም ለብሶ ደም ጎርሶ ደረስኩ። ይቅርታ
ስጠይቀው… 'ድሮም ከሸርሙጣ…” ብሎ አጥንቴ ድረስ ዘልቆ የተሰማኝን ንግግር ሲናገረኝ ጥዬው ሄድኩ። ወደ ኋላ አልዞርኩም። እሱን ከልቤ፣ ስልኩን ከስልኬ ደለትኩት። ባፋንኩሎ! ፈጣሪ ጾታው ወንድ መሆን አለበት። ለጾታው የሚያዳላ አምላክ ነው ይቺን ምድር እያስተዳደራት ያለው።
ከዉሃ አጣጭዬ ጋር በዚያው ተለያየን። ከዚያ በኋላ ወንድ ፈራሁ። ፍቅር ፈራሁ።
ብዙ ወንዶች እኛ ለገንዘብ ሟች እንደሆንን ያስባሉ። አይደለንም። ለምሳሌ ዘሪቱን እንውሰድ። ለአንድ ምሽት አንድ ሺ ዶላር ልስጥሽ አላት። የሆነ ቁ-ል-ት ያረገው አንድ ከአሜሪካ ለእረፍት የመጣ ልጅ።እምቢ አለችው። ፔሬድ ላይ ሆና ይሆናል ብሎ ሳምንት ቆይቶ መጣ። ሞቼ እገኛለሁ አለች። ገርሞኝ ነበር። ከወር በኋላ ሺሻ እያጨስን ምክንያቱን ነገረችኝ፡፡
“ዜድ፤ ምን ነክቶሽ ነው ግን ያን ቀን?”
“ትዕዛዙን ይመስላል”
“ማነው ደሞ ትዕዛዙ?”
"ወንድሜ! ድሮ አሜሪካ የሄደ ወንድሜ። ትዕዛዙ ይባላል። በእናት አንገናኝም። ጋሼ በድብቅ የወለደው ልጅ ነው። ለ17 ዓመት ደብቆት ቆይቶ ልክ ሊሞት ሲል እኔና ሂዊን ጠርቶን ለእናታችሁ
አትንገሯት፣ ትሰበራለች…ቅስሟ ይሰበራል፤አንድ ወንድም ግን አላችሁ፤ አሜሪካ የሚማር አለን። እና በመልክ አይተነው አናውቅም። እሱም አያውቀንም። ግን ይሄን ልጅ ሳየው ለምን እንደሆነ አላውቅም ወንድሜን መሰለኝ። በቃ ከሱ ጋር ማደር ፈራሁ። ደሞ ልንገርሽ አይደል ሮዝ! መቶ ሺ ብር ቢሰጠኝም
አላደርገውም ነበር። መቶ ሺ ሚሊዮን ሺ-ቢሊዮን ሺ ቢሰጠኝ አላደርገውም…” አለችኝ። እውነቷን ነበር።
ዘሪቱ ያን ቀን አሳዘነችኝ፡፡ እንደኔው ፍቅር ተርባ ነበር፡፡ የወንድም ፍቅር። የሆነ እንደ ሰው ወይም እንደ ቤተሰብ የሚያስቆጥራት ፍቅር። በዚህ የተነሳ አእምሮዋ ከአሜሪካ የመጣን አንድ ወንድ ወንድሟ እንደሆን እድርጎ ያሳያት ነበር፡፡ ምስኪን ዘሪቱ። አሁንም ድረስ ዲቪ በየዓመቱ ትሞላለች። አሚሪካ ለመሄድ። ዋናው አሜሪካ የመሄድ ፍላጎቷ ግን አሜሪካ ለመኖር አይደለም። ወንድሟን ለማግኘት ይመስለኛል።
የሊባነን አየር መንገድ ሆስተስ በፈገግታ የሚጠጣ ነገር እፈልግ እንደሆነ ስትጠይቀኝ ከሀሳቤ ባነንኩ ከጎኔ የተቀመጠው ወፍራም አረብ እንዴት እስካሁን አስችሎት ዝም እንዳለኝ ግን ገርሞኛል። እኔም መፈጠሩን ረስቼዋለሁ፡፡ ከአውሮፕላናችን እኩል በሀሳብ ከፍታ በርሪያለሁ። ሕይወቴን ደምሪ ቀንሻለሁ፣ አባዝቼ አካፍያለሁ። እስካሁን የሚያሳየኝ ባላንስ ግን ዜሮ ነው። ይህን እውነት ከኔ ሌላ
የሚያውቅ የለም። ሁሉም ሰው አረብ በሚከፍለኝ ሪያል፣ ፈረንጅ በሚከፍለኝ ዶላር መጠን ደስተኛ እመስለዋለሁ። ሌሊት ሌሊት ከዘፋኝ እኩል ስላንጎራጎርኩ፣ ወገቤ እስኪሾር ስለደነስኩ፣ ላንቃዬ እስኪሰነጠቅ ስለሳቅሁ ሕይወት የሞላልኝ ይመስለዋል።
የኖርኩት ሕይወት ገንዘብ እንጂ ሌላ ነገር አላስገኘልኝም። በእርግጥ ገንዘብን የመሰለ ታላቅ ነገር በዚህ ምድር ላይ የለም። ገንዘብ የሁሉም ነገር ቁልፍ ነው። እስካሁን መክፈት የተሳነው ፍቅርና እውነተኛ ደስታ የሚባሉ በሮችን ብቻ ነው። ፍቅር የሌለበት አዱንያ ደግሞ የዉሸት ነው። የዉሸት ፈገግታ።
የዉሸት ሳቅ። የዉሸት መዝናናት፤ የዉሸት ጩኸት፣ የዉሸት ዳንስ፣ የዉሸት መዘነጥን ያስከትላል። ይሄንን ነው ከሕይወት የተረዳሁት።
ገንዘብ ደስታን ጭምር የሚገዛ የሚመስለው ገንዘብ የሌለው ሰው ብቻ ነው። ገንዘብ የሌለው ሰው
“ገንዘብ ደስታና ፍቅርን አይገዛም” ቢባል ጥቅስ እንጂ እውነት እንደማይመስለው ገብቶኛል። ይሄንን ነው ከስከዛሬው ሕይወቴ የተረዳሁት።
እንዲህና እንዲያ እየተፈላሰፍኩ አውሮፕላኑ ዉስጥ እንቅልፍ ሸለብ አደረገኝ። በግማሽ ሸለብታ ዉስጥ
ሆኜ ሕልም አየሁ የሆነ ወፍራም አረብ ይመስለኛል። ረዥምና ጥቁር ነው፡፡ ጥቁር ሆኖም ግን አረብ ነው። በግራ እጁ ወፍራም የጉማሬ ጅራፍ የያዘ። በቀኝ እጁ ምን እንደሆነ ያላወቅኩት ነገር ጨብጧል። ጣቱ ላይ የሚያብረቀርቅ የጋብቻ ቀለበት አድርጓል፡፡ ቀለበቱ ዐይኔ ላይ እያንጸባረቀ እይታዬን ይጋርደኛል።
በማይገባኝ አረብኛ በሚመስል ቋንቋ ይጮኽብኛል። ቋንቋዉ ግን አረብኛ ብቻ አይመስለኝም።ከሁሉም ዓለም የተውጣ
እድሜ!
ከሰው ዐይን ስሸሽ ላዳ ታክሲ ነበር ለጊዜው የገላገለኝ። እሱም እያስፈራኝ መጣ። ሾፌሩ ወደኋላ ዞሮ እናቱ ሰላም ነው? አስታወስሺኝ? ከዚህ በፊት ሂልተን ወስጄሽ ነበር፤ በሆነ አረብ ልትበጂ…
አወቅሽኝ” የሚለኝ መሰለኝ። ሲጨንቀኝ ከቤት መውጣት ፈራሁ። የሆነ ፍቅር የሚሰጠኝ ሰው ፈለኩ። የሆነ አንድ ሰው ባዶነቴን የሚሞላ አንድ ወንድ። ማንም የለም፡፡ እንዴት ከዚህ ሺ ወንድ አንድ
ሰው ይጠፋል? ሁሉም ወንድ ገንዘብ ብቻ የምፈልግ ነው የሚመስለው። ወንዶች ሁሉ ትልልቅ ብር ይጠሩልኛል። እኔ ትንንሽ ፍቅር እየለመነኳቸው እነሱ ትልልቅ ብር እንስጥሽ ይሉኛል። ሸርሙጦች፣
የሆነ ሰው ከዚህ ብርቱ መንፈሳዊ ልሽቀት ካለበት ህይወት አላቆ ጠቅልሎ እንዲያገባኝ ፈለኩ። በቃ የፈለገ ሰው ለምን አይሆንም፡፡ ሚስት አድርጎኝ፣ እንደሰው ቆጥሮኝ፣ ክብር ሰጥቶኝ፣ ወዶኝ የሚኖር አንድ ወንድ ።
ከዚህ በፊት በዚህ ስሜት ዉስጥ ሆኜ ተንሰፍስፌ ያገኘሁት ሰው፣ ዉሃ አጣጭዬ ይሆናል ያልኩት ወንድ፣ አብሮኝ አልዘለቀም። ለአጭር ጊዜ ፍቅር ብዙ ዋጋ አስከፈለኝ። ያም ሆኖ ለአመታት ከመራሁት የተጨማለቀ ሕይወት ይልቅ ከሱ ጋር በጭቅጭቅም ቢሆን የቆየሁባቸው ጥቂት ሳምንታት ይበልጥ
ትርጉም ይሰጡኛል።
ዉኃ አጣጪዬ ብዙ ተስፋ አድርጌበት ነበር። ሳይሆን ቀረ። በብዙ ሀበሻ ወንዶች ላይ የማየው ችግር እሱም ላይ ነበር። ልክ ያጣ ቅናትና ሴትን ልጅ የመናቅ ችግር። ቤት ቆልፎብኝ ሊዉል ፈለገ። እሱ
ተዝናንቶና ጠጥቶ ሲመጣ እኔ እጁን እያስታጠብኩ እራት እንዳቀርብለት ፈለገ። ከቤት ሰራተኛዬ ከፍ
ያለ ከሚስትነት ዝቅ ያለ ቦታ ሰጥቶ ሊያስተዳድረኝ ፈለገ። በዚያ ላይ አያምነኝም። በሆነ ባልሆነው
ይቀናል። «ከሸሌነት ነው ያወጣሁሽ» አይነት አመለካከት ሊያሳየኝ ሞከረ። ሁልጊዜ እሱን እያመለኩ እንድኖር የፈለገ መሰለኝ። አዘንኩበት። እኔ በሱ ፍቅር ተንገብግቢያለሁ። እሱ ግን ባለፈ ታሪክ ሊቀጣኝ ነው የሚያስበው። ፍቅር የሚሰጠኝ እየቆነጠረ ነው።
ይመስለኛል እየቆየ ሲሄድ ሸሌ እንደነበርኩ ሲያስበው ፍርሃት ያርደዋል። ማታ ስንተኛ እኔን ማቀፍ ፈራ። ብዙ ወንዶች ያቀፉኝ ሴት እንደሆንኩ ሲያስብ ተጠየፈኝ መሰለኝ…በሰበብ አስባቡ ሶፋ ላይ መተኛት ጀመረ። እውነት እንነጋገር ከተባለ እሱም እኮ ሸሌ ነበረ። እኔ የሚከፈለኝ ሸሌ ነበርኩ። እሱ የሚከፍል ሸሌ ነበር። ልዩነታችን ከፋይና ተከፋይ መሆን ነው። ነገር ግን እሱ ወንድ ስለሆነ
ብቻ ሀጥያቱ በዜሮ ተባዝቶ ይሰረያል። እኔ ሴት ስለሆንኩ ሀጥያቴ በፓውንድ ይመነዘራል። በራንድ ይባዛል። ሰው ሁሉ እሱን “ሴት አውል! ሸሌ!” ብሎት አያውቅም፡፡እኔን ግን ባዩኝ ቁጥር ያንሾካሹካሉ። ያለፈ ያደፈ ሕይወቴን እየመዘዙ ሊቀጡኝ ሞከሩ፣ እሱም የአሁን ፍቅር ላይ ከማተኮር፣ ያለፈ ቁስል ላይ
እኝኝ ማለት ጀመረ። እያሸማቀቀ ሊያኖረኝ ፈለገ። ሲመስለኝ እኔ ሀጥያተኛ እሱ ጻድቅ ሆነን እንድንኖር ነው የፈለገው። እኔ ደግሞ ያ እንዲሆን አልፈቀድኩም።
አስታውሳለሁ፤ የተለያየነው በማይረባ ነገር ነው።
አንድ ቀን ከእናቱ ሊያስተዋውቀኝ ቀጠሮ ያዝን…። የምለብሰው ልብስ ጨንቆኝ፣ አርባ ጊዜ መስታወት ፊት ቆሜ፣ አርባ ልብስ ሳነሳ ስጥል፣ ቀጠሮ አረፈድኩበት። ያረፈድኩት እሱም እናቱም እንዲወዱኝ
ልብስ ሳማርጥ ነው። ቀጠሯችን ቦታ ስደርስ እናቱ የሉም። እሱ ደም ለብሶ ደም ጎርሶ ደረስኩ። ይቅርታ
ስጠይቀው… 'ድሮም ከሸርሙጣ…” ብሎ አጥንቴ ድረስ ዘልቆ የተሰማኝን ንግግር ሲናገረኝ ጥዬው ሄድኩ። ወደ ኋላ አልዞርኩም። እሱን ከልቤ፣ ስልኩን ከስልኬ ደለትኩት። ባፋንኩሎ! ፈጣሪ ጾታው ወንድ መሆን አለበት። ለጾታው የሚያዳላ አምላክ ነው ይቺን ምድር እያስተዳደራት ያለው።
ከዉሃ አጣጭዬ ጋር በዚያው ተለያየን። ከዚያ በኋላ ወንድ ፈራሁ። ፍቅር ፈራሁ።
ብዙ ወንዶች እኛ ለገንዘብ ሟች እንደሆንን ያስባሉ። አይደለንም። ለምሳሌ ዘሪቱን እንውሰድ። ለአንድ ምሽት አንድ ሺ ዶላር ልስጥሽ አላት። የሆነ ቁ-ል-ት ያረገው አንድ ከአሜሪካ ለእረፍት የመጣ ልጅ።እምቢ አለችው። ፔሬድ ላይ ሆና ይሆናል ብሎ ሳምንት ቆይቶ መጣ። ሞቼ እገኛለሁ አለች። ገርሞኝ ነበር። ከወር በኋላ ሺሻ እያጨስን ምክንያቱን ነገረችኝ፡፡
“ዜድ፤ ምን ነክቶሽ ነው ግን ያን ቀን?”
“ትዕዛዙን ይመስላል”
“ማነው ደሞ ትዕዛዙ?”
"ወንድሜ! ድሮ አሜሪካ የሄደ ወንድሜ። ትዕዛዙ ይባላል። በእናት አንገናኝም። ጋሼ በድብቅ የወለደው ልጅ ነው። ለ17 ዓመት ደብቆት ቆይቶ ልክ ሊሞት ሲል እኔና ሂዊን ጠርቶን ለእናታችሁ
አትንገሯት፣ ትሰበራለች…ቅስሟ ይሰበራል፤አንድ ወንድም ግን አላችሁ፤ አሜሪካ የሚማር አለን። እና በመልክ አይተነው አናውቅም። እሱም አያውቀንም። ግን ይሄን ልጅ ሳየው ለምን እንደሆነ አላውቅም ወንድሜን መሰለኝ። በቃ ከሱ ጋር ማደር ፈራሁ። ደሞ ልንገርሽ አይደል ሮዝ! መቶ ሺ ብር ቢሰጠኝም
አላደርገውም ነበር። መቶ ሺ ሚሊዮን ሺ-ቢሊዮን ሺ ቢሰጠኝ አላደርገውም…” አለችኝ። እውነቷን ነበር።
ዘሪቱ ያን ቀን አሳዘነችኝ፡፡ እንደኔው ፍቅር ተርባ ነበር፡፡ የወንድም ፍቅር። የሆነ እንደ ሰው ወይም እንደ ቤተሰብ የሚያስቆጥራት ፍቅር። በዚህ የተነሳ አእምሮዋ ከአሜሪካ የመጣን አንድ ወንድ ወንድሟ እንደሆን እድርጎ ያሳያት ነበር፡፡ ምስኪን ዘሪቱ። አሁንም ድረስ ዲቪ በየዓመቱ ትሞላለች። አሚሪካ ለመሄድ። ዋናው አሜሪካ የመሄድ ፍላጎቷ ግን አሜሪካ ለመኖር አይደለም። ወንድሟን ለማግኘት ይመስለኛል።
የሊባነን አየር መንገድ ሆስተስ በፈገግታ የሚጠጣ ነገር እፈልግ እንደሆነ ስትጠይቀኝ ከሀሳቤ ባነንኩ ከጎኔ የተቀመጠው ወፍራም አረብ እንዴት እስካሁን አስችሎት ዝም እንዳለኝ ግን ገርሞኛል። እኔም መፈጠሩን ረስቼዋለሁ፡፡ ከአውሮፕላናችን እኩል በሀሳብ ከፍታ በርሪያለሁ። ሕይወቴን ደምሪ ቀንሻለሁ፣ አባዝቼ አካፍያለሁ። እስካሁን የሚያሳየኝ ባላንስ ግን ዜሮ ነው። ይህን እውነት ከኔ ሌላ
የሚያውቅ የለም። ሁሉም ሰው አረብ በሚከፍለኝ ሪያል፣ ፈረንጅ በሚከፍለኝ ዶላር መጠን ደስተኛ እመስለዋለሁ። ሌሊት ሌሊት ከዘፋኝ እኩል ስላንጎራጎርኩ፣ ወገቤ እስኪሾር ስለደነስኩ፣ ላንቃዬ እስኪሰነጠቅ ስለሳቅሁ ሕይወት የሞላልኝ ይመስለዋል።
የኖርኩት ሕይወት ገንዘብ እንጂ ሌላ ነገር አላስገኘልኝም። በእርግጥ ገንዘብን የመሰለ ታላቅ ነገር በዚህ ምድር ላይ የለም። ገንዘብ የሁሉም ነገር ቁልፍ ነው። እስካሁን መክፈት የተሳነው ፍቅርና እውነተኛ ደስታ የሚባሉ በሮችን ብቻ ነው። ፍቅር የሌለበት አዱንያ ደግሞ የዉሸት ነው። የዉሸት ፈገግታ።
የዉሸት ሳቅ። የዉሸት መዝናናት፤ የዉሸት ጩኸት፣ የዉሸት ዳንስ፣ የዉሸት መዘነጥን ያስከትላል። ይሄንን ነው ከሕይወት የተረዳሁት።
ገንዘብ ደስታን ጭምር የሚገዛ የሚመስለው ገንዘብ የሌለው ሰው ብቻ ነው። ገንዘብ የሌለው ሰው
“ገንዘብ ደስታና ፍቅርን አይገዛም” ቢባል ጥቅስ እንጂ እውነት እንደማይመስለው ገብቶኛል። ይሄንን ነው ከስከዛሬው ሕይወቴ የተረዳሁት።
እንዲህና እንዲያ እየተፈላሰፍኩ አውሮፕላኑ ዉስጥ እንቅልፍ ሸለብ አደረገኝ። በግማሽ ሸለብታ ዉስጥ
ሆኜ ሕልም አየሁ የሆነ ወፍራም አረብ ይመስለኛል። ረዥምና ጥቁር ነው፡፡ ጥቁር ሆኖም ግን አረብ ነው። በግራ እጁ ወፍራም የጉማሬ ጅራፍ የያዘ። በቀኝ እጁ ምን እንደሆነ ያላወቅኩት ነገር ጨብጧል። ጣቱ ላይ የሚያብረቀርቅ የጋብቻ ቀለበት አድርጓል፡፡ ቀለበቱ ዐይኔ ላይ እያንጸባረቀ እይታዬን ይጋርደኛል።
በማይገባኝ አረብኛ በሚመስል ቋንቋ ይጮኽብኛል። ቋንቋዉ ግን አረብኛ ብቻ አይመስለኝም።ከሁሉም ዓለም የተውጣ
👍2