#ትምህርት …
#በትናኤል
እናቱ የሰራችለትን ዘይት የለለው ቁርስ ከበላ በኋላ ወደ ት/ቤት ለመሄድ ደብተሮቹን ማዘጋጀት ጀመረ…ተማሪ ይስማህ። በየቀኑ ስድስት የት/ት አይነቶችን ይማራል። የእለቱን ክፍለ ጊዜ ለማወቅ ሂሳብ ደብተሩ ላይ ማየት አለበት። ሂሳብ ሁልቀን ስለሚማር በጀርባው በኩል ሳምንታዊ ፕሮግራሙን ጥፎበታል።
<<እመይ!...>>
<<አቤት>>
<<ሂሳብ ደብተሬን አላየሽም?>>
<<እኔ መሰልኩህ እንዴ የምማርበት?>> እናትየው የበላበትን እያነሱ አሽሟጠጡት።
<<እመይ!>> ድጋሚ ተጣራ
<<እዛው ፈልግ አንተ!>> ማታ ማታ እያዘጋጀህ እደር ሲሉት ስለማይሰማቸው ጠዋት ጠዋት አፋልጉኝ የሚላቸው ነገር ሳይሰለቻቸው አልቀረም።
<<ኸረ አጥቸዋለሁ እመይ!>>
<<ምን አይነት ደብተር ነው?>> አሉት ምርር እያላቸው።
<<ቢጫ ፣ የሱፍ አበባ ስዕል ያለበት>>
እናትየው እጃቸውን ታጥበው ጓዳ ውስጥ ወድቆ ያዩትን ደብተር መፈለግ ጀመሩ። እናቱ መፈለግ ሲጀምሩ አጠገቡ የነበረች ዱካ ላይ ተዘረፈጠ። ፈልገው እንደሚያገኙለት ያውቃል።
<<ያውልክ!...እንደው ምን አለ እንደተማሪዎቹ ማታ በስነስርዓት አዘጋጅተህ ብታድር አንተዬ?>> ተቀብሏቸው ከሌሎች ደብተሮቹ ጋር ቀላቀለው። ግድግዳው ላይ የተሰቀለውን የአባቱን ፎቶ ለአፍታ ከተመለከተ በኋላ እየተቻኮለ ወጣ።
…
የት/ቤቱ መግቢያ ላይ “በ****ክልል እርጥብ ዋርካ ወረዳ****የ***ወረራ ሰማዕታት መታሰቢያ ዘመናዊ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት” የሚል ጽሁፍ ያለው ታፔላ ይታያል። ተማሪ ይስማህ እዚህ ታፔላ አጠገብ ሲደርስ ይፈዛል። ዛሬም ለመጀመርያ ጊዜ ያየው ይመስል በተመስጦ ተመለከተው። ታፔላው ያረጀ ነው። የእግሩ ብረት እርጅናውን በሚያሳብቅ ዝገት ተወሯል። ነገር ግን ንቅንቅ ብሎ አያውቅም። <<ለምን?>> ይላል ተማሪ ይስማህ። <<ለምንድን ነው የማይወድቀው?>> አለነገር አልጠየቀም። ምክንያት አለው። በዚህች ትንሽ እድሜው ብዙዎች ሲወድቁ ተመልክቷል። አያቱ ባጣዳፊ ህመም ተይዘው…ህክምና ለማግኘት ወደ ራቀ መንደር ሲጓዙ በመሀል ወድቀው ቀርተዋል። አባቱን ከመከላከያ የተተኮሰች ጥይት ከመሬት ስትደባልቀው ተመልክቷል። ታላቅ ወንድሙ በከፍተኛ የደም መፍሰስ ከመሞቱ በፊት ፖሊሶች መሬት ላይ ጥለው ሲረጋግጡት አይቷል። እናቱም ቢሆኑ ኑሮ ገፍቷቸው ለመውደቅ እየተንገዳገዱ ነው። ይሄ ታፔላ ግን ንቅንቅ አይልም። ላዩ ላይ የሰፈረውን እርጅና ከምንም ሳይቆጥር ተኮፍሶ ቁሟል።
#ክፍል_ውስጥ
…መምህሩ ከመምጣታቸው በፊት ተማሪዎች እየተንጫጩ ነበር። መምህሩ ገና ግማሽ ፊታቸው በበሩ በኩል ብቅ ሲል ዝምታ ክፍሉን ሞላው። ተማሪ ይስማህ ከላይ እስከታች አያቸው። ጠይም ቆዳቸው እየጠቆረ ነው። ራሰ በራቸው ተስፋፍቷል። ከኋላ ያላቸው ትንሽ ጸጉር በሽበት ተወሯል። ተማሪ የሚገርፉባትን ጥቁር ጎማ እንደተለመደው ይዘዋል።
<<እንደምን አደራችሁ ተማሪዎች?>> አሉ ድምጻቸውን ጎላ አድርገው
<<እንደምን አደሩ መምህር!>> ከመቀመጫቸው ተነስተው
<<ቁጭ በሉ>>
መምህሩ በወረቀት የጠቀለሉትን ዳስተር ፊትለፊት ለነበረው አመዳም ተማሪ ሰጡት። ተማሪው በጉጉት ተቀብሏቸው ብላክ ቦርዱን ማጽዳት ጀመረ።
<<….ወደ እለቱ ትምህርታችን ከመሄዳችን በፊት …ባለፈው የቤት ስራ ብዬ ሁለት ጥያቄዎች ሰጥቻችሁ ነበር አይደል?>> አሉ
<<አዎ>> ብላ መለሰች ከፊት ለፊት የምትቀመጠዋ ጎበዝ ተማሪ። ተማሪ ይስማህ በመብረቅ እንደተመታ ክው አለ። የቤት ስራ ስለመኖሩም ረስቶታል። መምህሩ የቤት ስራ የማይሰራ ተማሪ እንደማይምሩ የታወቀ ነው።
<<እሺ ጥሩ….ያልሰራ አለ?>> ብለው ጠየቁ
ተማሪዎች እርስ በርስ መተያየት ጀመሩ። ይህንን መተያየት ተማሪ ይስማህ ያውቀዋል። ማን ከማን ጋር አብሮ እንደሚገረፍ ለማወቅ ነው። ከመገረፍ በላይ ብቻን መገረፍ ያማል። ብዙ ጊዜ ሰባት ስምንት ተማሪዎች ጋር አብሮ ሲገረፍ ይቀለዋል። አይብስበትም። ከግርፋቱ በኋላ እርስ በርስ እየተያዩ መሳሳቃቸው አይቀርም። አምስት ተማሪዎች በየተራ ወደ መድረኩ ወጡ። ይስማህ ብርድ እንደያዘው ሁሉ ሰውነቱን አንዳች ነገር እየወረረው ስድስተኛ ሁኖ ወጣ።
<<አቤል!!>> አሉ መምህሩ…መጀመርያ ወደተሰለፈው ተማሪ እያፈጠጡ
<<አቤት መምህር>>
<<ዲሞክራሲ ማለት ምን ማለት ነው?>>
<<እ?>>
<<ባለፈው አስተምሬያችሁ ነበር…>>
ያልሰማቸው ያህል ጥያቄውን ደገሙለት…
<<ዲሞክራሲ ማለት ምን ማለት ነው?>>
ተማሪ አቤል አንገቱን ደፍቶ ጸጥ አለ። ወድያው ዦጥ! ዦጥ! የሚል ድምጽ ክፍሉን ሞላው። አቤል የሚንገበገቡትን እጆቹን እያሻሸ ወደ ወንበሩ ሮጠ።
ቀጣዩ ተረኛ ሮቤል ለእርድ እንደቀረበች ፍየል እየተርበተበተ ቀረበ…
<< እሺ ሮቤል…አንተስ?....ዲሞክራሲ ማለት ምን ማለት ነው?>>
ሮቤል ጣራ ጣራውን ማየት ጀመረ።
<<አታውቅም?>> አሉት። ቀስ ብሎ በአዎንታ ራሱን ነቀነቀላቸው
<<እሺ እኩልነት ማለትስ ምን ማለት ነው?>>
ሮቤል ጣራ ጣራ መመልከቱን ቀጠለ
<<ምን ቆርቆሮው ላይ ታፈጣለህ?...መልሱ ከሰማይ ዱብ ይልልሀል?>> አንባረቁበትና የያዙትን ጎማ በጀርባው ለቀቁበቁበት። ቁጭ ብለው ከሚመለከቱ ተማሪዎች ውስጥ አንዳንዶቹ መሳቅ ጀመሩ።
ቀጣዩ ተረኛ ተማሪ ይስሀቅ ነው። መምህሩ ይስሀቅን ሲያዩ ቀጡው ፊታቸው ባንዴ መለስተኛ ጸሀይ መስሎ ፈገግ ማለት ጀመሩ…
ይስሀቅ ሰፈር ውስጥ አንቱ ተብለው የሚከበሩት ባለስልጣን ልጅ ነው።
<<እንዴ ይስሀቅ..እንዴት ነህ?>>
ይስሀቅ ፈገግ እያለ <<ደህና>> ሲል መለሰላቸው።
<<አባትህ ደህና ናቸው?>>
<<ደህና ናቸው>>
<<እሺ…>> አሉና ጥቂት አሰብ አርገው
<<ዲሞክራሲ ማለት ምን ማለት ነው?>>
ይስሀቅ ልክ እንደ ሮቤል አንገቱን ወደ ላይ ቀና አድርጎ አንጋጠጠ
<<አታውቀውም?...ባለፈው ሳስተምር አልገባህም ነበር ማለት ነው…እሺ እኩልነት ማለትስ ምን ማለት ነው?>>
ይስሀቅ በዝምታው ጸና።
<<አንተ ሰነፍ!>> አሉና ቂጡን በቀስታ ቸብ አድርገውት ቀጣዩ ተማሪ ላይ አፈጠጡ። ቀጣዩ ተረኛ <ብርሀን ነው> ብርሀን የእህታቸው ልጅ።
<<አጅሬው!>> አሉት
ሳቅ ሳቅ እያለ አያቸው
<<እሺ..ዲሞክራሲ ማለት ምን ማለት ነው? አታውቅም? እሺ እኩልነት ማለትስ ምን ማለት ነው?>>
መልስ አልሰጣቸውም። እሱንም ቂጡን በቀስታ ቸብ አድርገው አለፉት። ተማሪ ይስማህ እስከዚህ ጊዜ ድረስ ስለ እጣው እያሰበ ጭንቀት ውስጥ ነበር። ጥያቄዎቹን መልሶ መላልሶ እያሰበ በግምት መልስ የመስጠት እቅድ ላይ ነበር። ዲሞክራሲ የሚለውን ምንም ቢያስብ መልሱ ሊመጣለት አልቻለም። እኩልነት የሚለው ግን የሆነ ስሜት ሰጥቶታል። ቢያንስ ከሌሎች እኩልመሆን ማለት እንደሆነ አላጣውም። <<ከሌሎች እኩል መሆን ማለት ነው ብዬ ብመልስ ይተውኝ ይሆን?>> ይህንን በማሰብ ላይ እያለ ተማሪ ብርሀንን በፈገግታ ያሳለፉት መምህር ፊታቸውን ከሰል አስመስለው አጉረጠረጡበት
<<እኩልነት ማለት ምን ማለት ነው?>> ሊመልስ አፉን መክፈት ሲጀምር…ጥቁር ጎማቸውን አወናጭፈው ወገቡ ላይ አቀመሱት። በመቅመድመድ ላይ እያለ እጁ ላይ ደገሙት።
<<ዲሞክራሲ ማለት ምን ማለት ነው?>> አንባረቁበት። ዦጥ! ዦጥ! የሚል ድምጽ ክፍሉን ሞላው።
ተማሪ ይስማህ ህመሙን ዋጥ አድርጎ ወደ ወንበሩ ተፈተለከ። ከዚያ ጽኑ ታፔላ የሆነ ጸባይ ሳይወርስ አልቀረም።
💫አለቀ💫
#በትናኤል
እናቱ የሰራችለትን ዘይት የለለው ቁርስ ከበላ በኋላ ወደ ት/ቤት ለመሄድ ደብተሮቹን ማዘጋጀት ጀመረ…ተማሪ ይስማህ። በየቀኑ ስድስት የት/ት አይነቶችን ይማራል። የእለቱን ክፍለ ጊዜ ለማወቅ ሂሳብ ደብተሩ ላይ ማየት አለበት። ሂሳብ ሁልቀን ስለሚማር በጀርባው በኩል ሳምንታዊ ፕሮግራሙን ጥፎበታል።
<<እመይ!...>>
<<አቤት>>
<<ሂሳብ ደብተሬን አላየሽም?>>
<<እኔ መሰልኩህ እንዴ የምማርበት?>> እናትየው የበላበትን እያነሱ አሽሟጠጡት።
<<እመይ!>> ድጋሚ ተጣራ
<<እዛው ፈልግ አንተ!>> ማታ ማታ እያዘጋጀህ እደር ሲሉት ስለማይሰማቸው ጠዋት ጠዋት አፋልጉኝ የሚላቸው ነገር ሳይሰለቻቸው አልቀረም።
<<ኸረ አጥቸዋለሁ እመይ!>>
<<ምን አይነት ደብተር ነው?>> አሉት ምርር እያላቸው።
<<ቢጫ ፣ የሱፍ አበባ ስዕል ያለበት>>
እናትየው እጃቸውን ታጥበው ጓዳ ውስጥ ወድቆ ያዩትን ደብተር መፈለግ ጀመሩ። እናቱ መፈለግ ሲጀምሩ አጠገቡ የነበረች ዱካ ላይ ተዘረፈጠ። ፈልገው እንደሚያገኙለት ያውቃል።
<<ያውልክ!...እንደው ምን አለ እንደተማሪዎቹ ማታ በስነስርዓት አዘጋጅተህ ብታድር አንተዬ?>> ተቀብሏቸው ከሌሎች ደብተሮቹ ጋር ቀላቀለው። ግድግዳው ላይ የተሰቀለውን የአባቱን ፎቶ ለአፍታ ከተመለከተ በኋላ እየተቻኮለ ወጣ።
…
የት/ቤቱ መግቢያ ላይ “በ****ክልል እርጥብ ዋርካ ወረዳ****የ***ወረራ ሰማዕታት መታሰቢያ ዘመናዊ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት” የሚል ጽሁፍ ያለው ታፔላ ይታያል። ተማሪ ይስማህ እዚህ ታፔላ አጠገብ ሲደርስ ይፈዛል። ዛሬም ለመጀመርያ ጊዜ ያየው ይመስል በተመስጦ ተመለከተው። ታፔላው ያረጀ ነው። የእግሩ ብረት እርጅናውን በሚያሳብቅ ዝገት ተወሯል። ነገር ግን ንቅንቅ ብሎ አያውቅም። <<ለምን?>> ይላል ተማሪ ይስማህ። <<ለምንድን ነው የማይወድቀው?>> አለነገር አልጠየቀም። ምክንያት አለው። በዚህች ትንሽ እድሜው ብዙዎች ሲወድቁ ተመልክቷል። አያቱ ባጣዳፊ ህመም ተይዘው…ህክምና ለማግኘት ወደ ራቀ መንደር ሲጓዙ በመሀል ወድቀው ቀርተዋል። አባቱን ከመከላከያ የተተኮሰች ጥይት ከመሬት ስትደባልቀው ተመልክቷል። ታላቅ ወንድሙ በከፍተኛ የደም መፍሰስ ከመሞቱ በፊት ፖሊሶች መሬት ላይ ጥለው ሲረጋግጡት አይቷል። እናቱም ቢሆኑ ኑሮ ገፍቷቸው ለመውደቅ እየተንገዳገዱ ነው። ይሄ ታፔላ ግን ንቅንቅ አይልም። ላዩ ላይ የሰፈረውን እርጅና ከምንም ሳይቆጥር ተኮፍሶ ቁሟል።
#ክፍል_ውስጥ
…መምህሩ ከመምጣታቸው በፊት ተማሪዎች እየተንጫጩ ነበር። መምህሩ ገና ግማሽ ፊታቸው በበሩ በኩል ብቅ ሲል ዝምታ ክፍሉን ሞላው። ተማሪ ይስማህ ከላይ እስከታች አያቸው። ጠይም ቆዳቸው እየጠቆረ ነው። ራሰ በራቸው ተስፋፍቷል። ከኋላ ያላቸው ትንሽ ጸጉር በሽበት ተወሯል። ተማሪ የሚገርፉባትን ጥቁር ጎማ እንደተለመደው ይዘዋል።
<<እንደምን አደራችሁ ተማሪዎች?>> አሉ ድምጻቸውን ጎላ አድርገው
<<እንደምን አደሩ መምህር!>> ከመቀመጫቸው ተነስተው
<<ቁጭ በሉ>>
መምህሩ በወረቀት የጠቀለሉትን ዳስተር ፊትለፊት ለነበረው አመዳም ተማሪ ሰጡት። ተማሪው በጉጉት ተቀብሏቸው ብላክ ቦርዱን ማጽዳት ጀመረ።
<<….ወደ እለቱ ትምህርታችን ከመሄዳችን በፊት …ባለፈው የቤት ስራ ብዬ ሁለት ጥያቄዎች ሰጥቻችሁ ነበር አይደል?>> አሉ
<<አዎ>> ብላ መለሰች ከፊት ለፊት የምትቀመጠዋ ጎበዝ ተማሪ። ተማሪ ይስማህ በመብረቅ እንደተመታ ክው አለ። የቤት ስራ ስለመኖሩም ረስቶታል። መምህሩ የቤት ስራ የማይሰራ ተማሪ እንደማይምሩ የታወቀ ነው።
<<እሺ ጥሩ….ያልሰራ አለ?>> ብለው ጠየቁ
ተማሪዎች እርስ በርስ መተያየት ጀመሩ። ይህንን መተያየት ተማሪ ይስማህ ያውቀዋል። ማን ከማን ጋር አብሮ እንደሚገረፍ ለማወቅ ነው። ከመገረፍ በላይ ብቻን መገረፍ ያማል። ብዙ ጊዜ ሰባት ስምንት ተማሪዎች ጋር አብሮ ሲገረፍ ይቀለዋል። አይብስበትም። ከግርፋቱ በኋላ እርስ በርስ እየተያዩ መሳሳቃቸው አይቀርም። አምስት ተማሪዎች በየተራ ወደ መድረኩ ወጡ። ይስማህ ብርድ እንደያዘው ሁሉ ሰውነቱን አንዳች ነገር እየወረረው ስድስተኛ ሁኖ ወጣ።
<<አቤል!!>> አሉ መምህሩ…መጀመርያ ወደተሰለፈው ተማሪ እያፈጠጡ
<<አቤት መምህር>>
<<ዲሞክራሲ ማለት ምን ማለት ነው?>>
<<እ?>>
<<ባለፈው አስተምሬያችሁ ነበር…>>
ያልሰማቸው ያህል ጥያቄውን ደገሙለት…
<<ዲሞክራሲ ማለት ምን ማለት ነው?>>
ተማሪ አቤል አንገቱን ደፍቶ ጸጥ አለ። ወድያው ዦጥ! ዦጥ! የሚል ድምጽ ክፍሉን ሞላው። አቤል የሚንገበገቡትን እጆቹን እያሻሸ ወደ ወንበሩ ሮጠ።
ቀጣዩ ተረኛ ሮቤል ለእርድ እንደቀረበች ፍየል እየተርበተበተ ቀረበ…
<< እሺ ሮቤል…አንተስ?....ዲሞክራሲ ማለት ምን ማለት ነው?>>
ሮቤል ጣራ ጣራውን ማየት ጀመረ።
<<አታውቅም?>> አሉት። ቀስ ብሎ በአዎንታ ራሱን ነቀነቀላቸው
<<እሺ እኩልነት ማለትስ ምን ማለት ነው?>>
ሮቤል ጣራ ጣራ መመልከቱን ቀጠለ
<<ምን ቆርቆሮው ላይ ታፈጣለህ?...መልሱ ከሰማይ ዱብ ይልልሀል?>> አንባረቁበትና የያዙትን ጎማ በጀርባው ለቀቁበቁበት። ቁጭ ብለው ከሚመለከቱ ተማሪዎች ውስጥ አንዳንዶቹ መሳቅ ጀመሩ።
ቀጣዩ ተረኛ ተማሪ ይስሀቅ ነው። መምህሩ ይስሀቅን ሲያዩ ቀጡው ፊታቸው ባንዴ መለስተኛ ጸሀይ መስሎ ፈገግ ማለት ጀመሩ…
ይስሀቅ ሰፈር ውስጥ አንቱ ተብለው የሚከበሩት ባለስልጣን ልጅ ነው።
<<እንዴ ይስሀቅ..እንዴት ነህ?>>
ይስሀቅ ፈገግ እያለ <<ደህና>> ሲል መለሰላቸው።
<<አባትህ ደህና ናቸው?>>
<<ደህና ናቸው>>
<<እሺ…>> አሉና ጥቂት አሰብ አርገው
<<ዲሞክራሲ ማለት ምን ማለት ነው?>>
ይስሀቅ ልክ እንደ ሮቤል አንገቱን ወደ ላይ ቀና አድርጎ አንጋጠጠ
<<አታውቀውም?...ባለፈው ሳስተምር አልገባህም ነበር ማለት ነው…እሺ እኩልነት ማለትስ ምን ማለት ነው?>>
ይስሀቅ በዝምታው ጸና።
<<አንተ ሰነፍ!>> አሉና ቂጡን በቀስታ ቸብ አድርገውት ቀጣዩ ተማሪ ላይ አፈጠጡ። ቀጣዩ ተረኛ <ብርሀን ነው> ብርሀን የእህታቸው ልጅ።
<<አጅሬው!>> አሉት
ሳቅ ሳቅ እያለ አያቸው
<<እሺ..ዲሞክራሲ ማለት ምን ማለት ነው? አታውቅም? እሺ እኩልነት ማለትስ ምን ማለት ነው?>>
መልስ አልሰጣቸውም። እሱንም ቂጡን በቀስታ ቸብ አድርገው አለፉት። ተማሪ ይስማህ እስከዚህ ጊዜ ድረስ ስለ እጣው እያሰበ ጭንቀት ውስጥ ነበር። ጥያቄዎቹን መልሶ መላልሶ እያሰበ በግምት መልስ የመስጠት እቅድ ላይ ነበር። ዲሞክራሲ የሚለውን ምንም ቢያስብ መልሱ ሊመጣለት አልቻለም። እኩልነት የሚለው ግን የሆነ ስሜት ሰጥቶታል። ቢያንስ ከሌሎች እኩልመሆን ማለት እንደሆነ አላጣውም። <<ከሌሎች እኩል መሆን ማለት ነው ብዬ ብመልስ ይተውኝ ይሆን?>> ይህንን በማሰብ ላይ እያለ ተማሪ ብርሀንን በፈገግታ ያሳለፉት መምህር ፊታቸውን ከሰል አስመስለው አጉረጠረጡበት
<<እኩልነት ማለት ምን ማለት ነው?>> ሊመልስ አፉን መክፈት ሲጀምር…ጥቁር ጎማቸውን አወናጭፈው ወገቡ ላይ አቀመሱት። በመቅመድመድ ላይ እያለ እጁ ላይ ደገሙት።
<<ዲሞክራሲ ማለት ምን ማለት ነው?>> አንባረቁበት። ዦጥ! ዦጥ! የሚል ድምጽ ክፍሉን ሞላው።
ተማሪ ይስማህ ህመሙን ዋጥ አድርጎ ወደ ወንበሩ ተፈተለከ። ከዚያ ጽኑ ታፔላ የሆነ ጸባይ ሳይወርስ አልቀረም።
💫አለቀ💫
😁3👍1
#ሮዛ_2
፡
፡
#ክፍል_ስድስት(🔞)
፡
፡
#ከዶር_ቃልአብ_ጋር_ያደረግነው_ነገር
ዶ/ር ቃልዓብ የሐረር ሰው ነው።
መሆንም አለበት። ዶክተርነት እንደሱ ከሆነ ብቻ ይምጣብኝ
ምከንቱም በጣም ነጻ ሰው ነው። ዶክተርነቱ የሰጠው አንድ ነገር ቢኖር እንደብዙዎቹ መቆለልን ሳይሆን ነጻነትን ነው። ወላ እሱ ዶክተር ሊሉት እንኳን አይደላውም አቦ። እኔ የማውቃቸው ዶክተሮች(የበዳኝም፣ ግቢ ያስተማሩኝንም ጨምሮ ማለቴ ነው) ዶክተር ካልተባሉ ለጸብ የሚጋበዙ ናቸው።ጓደኛዬ የነበረችው ሰሚራ Introduction to Macroeconocmics"C" "ያመጣችው አስተማሪዋን በስሙ ስለጠራቸው ነው። ወዲያውኑ ነበር « ዋጋሽን ታገኚያታለሽ!» ብሎ የዛተባት። እንደዛተ።አደረገው። ዶክተር ብላ ስላልጠራቸው ብቻ። ዶክተር መሆን ከንደዚህ አይነት ጠባብነት ካላወጣ
ባፍንጫዬ ይውጣ!
ዶክተር ቃለአብ ከትምህርት ሚኒስቴር ወደላይ በሚገኙ ኪሎ ዩኒቨርስቲዎች በአንዱ የሚያስተምር
የተጨበጨበለት ፕሮፌሰር ዶክተር ነው። የቺቼንያ ሕይወት ላይ Research በሚሰራበት ወቅት የተዋወቅነው። ለሁላችንም በረዳቶቹ በኩል እንድንሞላው በሰጠን Questionaire ላይ የጻፍኩት ነገር ማመን ከብዶት በባትሪ ፈልጎ አፈላልጎ ተዋወቀኝ። መጀመርያ አካባቢ ዶክተር እያልኩ
የምጠራው። እሱ ግን ከመቼው ተግባብቶኝ እንደዚያ እንዳልጠራው እንዳደረገኝ ሳስበው ይገርመኛ።
« አቦ እናሸንና!» ሁለተኛ አንቱ ብለሽ እንዳትጠሪኝ ብሎ በአንድ ጊዜ በመሐላችን የነበረውን ግንብ
አፈረሰው።
«ኸረ ዶክተር ካንተ አይጠበቅም አልኩት እየሳቅኩ።
Shut up bitch! I am here looking for my freedom!” አለኝ።
አልከፋኝም፤ ምክንያቱም ዶክተር ያራዳ ልጅ ነው በዚያ ላይ ከእግዚያአብሔርም ጋ ጀለስ ሳይሆኑ አይቀርም። ለምን ቢባል ከሱ ጋር አስር ደቂቃ ያወራ ማንኛውም ሰው ወዲያውኑ በፍቅሩ ይነደፋልና
ነው። እንደዚህ አይነት ሰዎች ለፈጣሪ የቀረቡ ሳይሆኑ አይቀሩም ሰዎች ራሱ ዶክተር» ብለው ሲጠሩት ብሽቅ ነው የሚለው። አንድ ቀን ብላክ አስወርደን እየጠጣን (ጋባዥ እኔ ነበርኩ) ሞቅ ብሎን ሳለ ለምን ዶክተር ሲሉት እንደሚናደድ ጠየቅኩት።
«ተይ እንጂ ሮዝ! ማንም ሩዝ ነጋዴና አዝማሪ በሚጠራበት ስም ስጠራ እንዴት አይከፋኝም?!»ብሎ ቀለደ።
በሳቅ ልሞት!
ምክንያቱም ያን ሰሞን አንዳንድ ዩኒቨርስቲዎች ለሀብታሙም ለነጋዴዉም፣ለዘፋኙም፣ ለጎሳ
መሪውም የክብር ዶክትሬት ያደሉበት ወቅት ነበር። እና አሽሙሯ በደንብ ገብታኛለች። እውነተኛ ምክንያቱ ግን ያ እንዳልሆነ አውቃለሁ።
ብዙ ጊዜ ስናወራ በዚህ ትውልድ ደስተኛ እንዳልሆነ ለመረዳት ችያለሁ።
“በኛ ዘመን ትምህርት ዋጋ ነበራት፤ እንደናንተ ሸርሙጣ አልሆነችም ነበር፤ ገብቶሻል የምልሽ?
ለምሳሌ በጃ ጊዜ እውቀት ሸቀጥ አልሆነችም ነበር። ብር ስላለሽ ወይም ትዝታ ስላንጎራጎርሽ ማንም
አንስቶ ዶክትሬት አይሰጥሽም፤ በፍጹም። ብቸኛው መንገድ ጠንክሮ መማር ነበር። አሁን ሲ ኤም ሲ ነው ጉርድ ሾላ ለካድሬዎች የተከፈተ መለስተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አለ፣ ስሙ ጠፋኝ።
እና ይሄን ዶክትሬት ዲግሪ እንደ ጉድ ለተማሪዎቹ እያደለው ነው»አሉ፤ አንቺም ሳያልቅብሽ ይቺን ብላክሽን ቋ አርጊና ሄደሽ ብትጠይቂያቸው ይሰጡሻል! ሙች እውነቴን ነው!”
ከዚያ ቀን በኋላ ዶክ እያልኩ እጠራው ጀመር።
ዶክ ጓደኛዬ እንጂ ደምበኛዬ የምለው ሰው አይደለም፡፡ ብንባልግም በስንት ጊዜ አንዴ ነው የሆኑ ጊዜያት አሉት፣ ከኔ ጋር ማደር የሚፈልግባቸው ጥብቅ ጊዝያት። ከዚያ ዉጭ ግን ጓደኛሞች ነን
ህይወቱ ላይ የሆነ ያልሻረ ቁስል ያለበት ይመስላል። ግን እሱ ሁሌ ጫወታና ሳቅ ዉስጥ ስለሚዋኝ ከኔ ሌላ ይህን ስሜቱን የሚረዳ ላይኖር ይችላል።
"ዶክ ግን ምንድነው ስታየኝ የርቀት ተማሪ»እመስላለሁ እንዴ?” እልኩት ደሳለኝ ሆቴል በሱዙኪው ይዞኝ እየሄደ።
«እንዴት ማለት?» አለኝ ፊቱን ፊትለፊቱ ባለው ጎዳና ላይ ተክሎ
« የርቀት ትምህርት Exam ይመስል በሴሚስተር አንዴ እየመጣህ ስጪኝ ትለኛለሃ! አይደብርህም እንዴ ጠፍተሃል እኮ?
ያን ምሸት የሳቀው ሳቅ! ትራፊክ ቢያየው “ትርፍ በመሳቅ” ብሎ ይቀጣው ነበር።
“You know what?I wish ሚስቴን ይህን ቀልድሽን በሆነ መልኩ በነገርኳት። በጣም sense of humour ያላት ናት። በዚህ ዓለም ከኔ ሌላ እንደ ጆክ የምትወደው ነገር የላትም፤ ነግሬሼላሁ አይደል?
“ኸረ ዶክ! እንዲያውም ስለ ሚስትህ ትንፍሽ ብለህ አታውቅም?”
“እውነትሽን ነው? How come? ይገርምሻል! ተማሪዎቼ ደግሞ ምን እንደሚሉኝ ታውቂያለሽ?
«ስላንተ ሚስት መስማት ሰለቸን፤ add ያደረግናት ኮርስ ሆነችብን እኮ» ነው የሚሉኝ።
ሳቅኩኝ።
እንዲያውም አስተዋውቃችኃለሁ!
“ኸረ ባክ.ህ?! ተባለንዴ…" የሹፈት ሳቅ ሳቅኩኝ።
እሱ ለካ እያሾፈ አልነረም።
No no! She is not like that! እንዲያውም በተቃራኒው She is open and funny, I am sure you two like each other more than we do! ምንም የሚያሰጋ ነገር የለም። of course ስለ ግንኙነታችን
ልታውቅ የምትችልበት ምንም መንገድ አይኖርም፡፡ ደሞ we are friends nothing else! አይደለም እንዴ ሮዝ? የቀድሞ ተማሪዬ እንደነበርሽ ቀለል አድርጌ እነግራታለሁ። that is it! I hope አሪፍ ታይም እናሳልፋለን
How about lunch? The coming Sunday. Are you free or what?"
“ዶክ አብደኻል እንዴ? ምንድነው የምትቀባጥረው?”
በሳምንቱ ዕሁድ አንጦልጡሎ ሱዙኪው ውስጥ ከተተኝ። ግሎባል ጀርባ አካባቢ ወደሚገኝ ባለ ሦስት ፎቅ ጸጥ ያለ መኖርያ ቤቱ ይዞኝ ሄደ። መርበትበት ማቆም አልቻልኩም። ላቤ ሲንቆረቆር ይሰማኛል።ብርድ ብርድ ሲለኝ መዳፎቼን ጭኖቼ ውስጥ ወሸቅኳቸው። አንድ ወንድ እንዴት አንዲት የሴክስ
ደምበኛውን ከሚስቱ ጋር ለማስተዋወቅ ይደፍራል? ከዚህ በላይ ምን እብደት ይኖራል? በዚህ ጠራራ ጸሐይ ብርድ ብርድ እያለኝ እንደሆነ ሲገባኝ የፍርሃቴ ጥልቀት ተገለጸልኝ።
“ i really hate you Doc! የእብድ ስራ ለምን ታሰራኛለህ! ማበድ ከፈለክ ብቻህን አታብድም እንዴ!?”
“የኔ ቆንጆ! ምንም ነገር የምትፈሪ አይመስለኝም ነበርኮ! ሃሃሃ! ለካንስ ሸሌዎችም ትፈራላችሁ! ይሄ
በሶሲዮሎጂ መጠናት ያለበት ጉዳይ ነው። ሮዚ! You are such a chicken ! Relax! ምንድነው እንዲህ
መፍራት። you will be fine! ደግሞ ምናባሽ ሆነሽ ነው እንደዚህ እምስ እስክትመስይ ድረስ ቆንጆ ስከርት የለበስሽው፣ ሚስቴን በቅናት ለመግደል እያሴርሽ መሆን አለበት…ሃሃ
እንደሱ ሲለኝ የለበስኳትን ሚኒ ቀሚስ ለመጀመርያ ጊዜ ጎንበስ ብዬ አየኋት፤ ደንግጬ ወደታች መጎተት ጀመርኩ። እውነትም ተራቁቻለሁ፤ ምን ነክቶኝ ነው እንደዚህ ለብሼ የወጣሁት? መኪናው
ውስጥ ስቀመጥ ነው የታወቀኝ። ሚኒ ቀሚሴ ተሰብስቦ ራቁቴን ቀርቻለሁ። ዶክ ሲያጣድፈኝ ምን ላድርግ፣ አጠገቤ ያገኘሁትን ነው የለበስኩት፤ ምናለ ከመነሳታችን በፊት ነግሮኝ በሆነና አለባበሴን በቀየርኩ!
ወደ ግሎባል ሆቴል ጫፍ ስንደርስ ለምን እንደሆነ አላውቅም ዶክ ላይ የሆነ ከወትሮው ቅንዝርነት አስተዋልኩ፤ እንደዚህ በፍላጎት ሲያየኝ ከዚህ በፊት አይቼው አላውቅም ነበር።
ግቢው ሲያምር! አበባ ሞልቶታል፤ ኤምባሲ ነው የሚመስለው። ጋራዥ ውስጥ ጭርጭስ ያለች አንደሸ
የድሮ ቮልስዋገን መኪና ቆማለች
፡
፡
#ክፍል_ስድስት(🔞)
፡
፡
#ከዶር_ቃልአብ_ጋር_ያደረግነው_ነገር
ዶ/ር ቃልዓብ የሐረር ሰው ነው።
መሆንም አለበት። ዶክተርነት እንደሱ ከሆነ ብቻ ይምጣብኝ
ምከንቱም በጣም ነጻ ሰው ነው። ዶክተርነቱ የሰጠው አንድ ነገር ቢኖር እንደብዙዎቹ መቆለልን ሳይሆን ነጻነትን ነው። ወላ እሱ ዶክተር ሊሉት እንኳን አይደላውም አቦ። እኔ የማውቃቸው ዶክተሮች(የበዳኝም፣ ግቢ ያስተማሩኝንም ጨምሮ ማለቴ ነው) ዶክተር ካልተባሉ ለጸብ የሚጋበዙ ናቸው።ጓደኛዬ የነበረችው ሰሚራ Introduction to Macroeconocmics"C" "ያመጣችው አስተማሪዋን በስሙ ስለጠራቸው ነው። ወዲያውኑ ነበር « ዋጋሽን ታገኚያታለሽ!» ብሎ የዛተባት። እንደዛተ።አደረገው። ዶክተር ብላ ስላልጠራቸው ብቻ። ዶክተር መሆን ከንደዚህ አይነት ጠባብነት ካላወጣ
ባፍንጫዬ ይውጣ!
ዶክተር ቃለአብ ከትምህርት ሚኒስቴር ወደላይ በሚገኙ ኪሎ ዩኒቨርስቲዎች በአንዱ የሚያስተምር
የተጨበጨበለት ፕሮፌሰር ዶክተር ነው። የቺቼንያ ሕይወት ላይ Research በሚሰራበት ወቅት የተዋወቅነው። ለሁላችንም በረዳቶቹ በኩል እንድንሞላው በሰጠን Questionaire ላይ የጻፍኩት ነገር ማመን ከብዶት በባትሪ ፈልጎ አፈላልጎ ተዋወቀኝ። መጀመርያ አካባቢ ዶክተር እያልኩ
የምጠራው። እሱ ግን ከመቼው ተግባብቶኝ እንደዚያ እንዳልጠራው እንዳደረገኝ ሳስበው ይገርመኛ።
« አቦ እናሸንና!» ሁለተኛ አንቱ ብለሽ እንዳትጠሪኝ ብሎ በአንድ ጊዜ በመሐላችን የነበረውን ግንብ
አፈረሰው።
«ኸረ ዶክተር ካንተ አይጠበቅም አልኩት እየሳቅኩ።
Shut up bitch! I am here looking for my freedom!” አለኝ።
አልከፋኝም፤ ምክንያቱም ዶክተር ያራዳ ልጅ ነው በዚያ ላይ ከእግዚያአብሔርም ጋ ጀለስ ሳይሆኑ አይቀርም። ለምን ቢባል ከሱ ጋር አስር ደቂቃ ያወራ ማንኛውም ሰው ወዲያውኑ በፍቅሩ ይነደፋልና
ነው። እንደዚህ አይነት ሰዎች ለፈጣሪ የቀረቡ ሳይሆኑ አይቀሩም ሰዎች ራሱ ዶክተር» ብለው ሲጠሩት ብሽቅ ነው የሚለው። አንድ ቀን ብላክ አስወርደን እየጠጣን (ጋባዥ እኔ ነበርኩ) ሞቅ ብሎን ሳለ ለምን ዶክተር ሲሉት እንደሚናደድ ጠየቅኩት።
«ተይ እንጂ ሮዝ! ማንም ሩዝ ነጋዴና አዝማሪ በሚጠራበት ስም ስጠራ እንዴት አይከፋኝም?!»ብሎ ቀለደ።
በሳቅ ልሞት!
ምክንያቱም ያን ሰሞን አንዳንድ ዩኒቨርስቲዎች ለሀብታሙም ለነጋዴዉም፣ለዘፋኙም፣ ለጎሳ
መሪውም የክብር ዶክትሬት ያደሉበት ወቅት ነበር። እና አሽሙሯ በደንብ ገብታኛለች። እውነተኛ ምክንያቱ ግን ያ እንዳልሆነ አውቃለሁ።
ብዙ ጊዜ ስናወራ በዚህ ትውልድ ደስተኛ እንዳልሆነ ለመረዳት ችያለሁ።
“በኛ ዘመን ትምህርት ዋጋ ነበራት፤ እንደናንተ ሸርሙጣ አልሆነችም ነበር፤ ገብቶሻል የምልሽ?
ለምሳሌ በጃ ጊዜ እውቀት ሸቀጥ አልሆነችም ነበር። ብር ስላለሽ ወይም ትዝታ ስላንጎራጎርሽ ማንም
አንስቶ ዶክትሬት አይሰጥሽም፤ በፍጹም። ብቸኛው መንገድ ጠንክሮ መማር ነበር። አሁን ሲ ኤም ሲ ነው ጉርድ ሾላ ለካድሬዎች የተከፈተ መለስተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አለ፣ ስሙ ጠፋኝ።
እና ይሄን ዶክትሬት ዲግሪ እንደ ጉድ ለተማሪዎቹ እያደለው ነው»አሉ፤ አንቺም ሳያልቅብሽ ይቺን ብላክሽን ቋ አርጊና ሄደሽ ብትጠይቂያቸው ይሰጡሻል! ሙች እውነቴን ነው!”
ከዚያ ቀን በኋላ ዶክ እያልኩ እጠራው ጀመር።
ዶክ ጓደኛዬ እንጂ ደምበኛዬ የምለው ሰው አይደለም፡፡ ብንባልግም በስንት ጊዜ አንዴ ነው የሆኑ ጊዜያት አሉት፣ ከኔ ጋር ማደር የሚፈልግባቸው ጥብቅ ጊዝያት። ከዚያ ዉጭ ግን ጓደኛሞች ነን
ህይወቱ ላይ የሆነ ያልሻረ ቁስል ያለበት ይመስላል። ግን እሱ ሁሌ ጫወታና ሳቅ ዉስጥ ስለሚዋኝ ከኔ ሌላ ይህን ስሜቱን የሚረዳ ላይኖር ይችላል።
"ዶክ ግን ምንድነው ስታየኝ የርቀት ተማሪ»እመስላለሁ እንዴ?” እልኩት ደሳለኝ ሆቴል በሱዙኪው ይዞኝ እየሄደ።
«እንዴት ማለት?» አለኝ ፊቱን ፊትለፊቱ ባለው ጎዳና ላይ ተክሎ
« የርቀት ትምህርት Exam ይመስል በሴሚስተር አንዴ እየመጣህ ስጪኝ ትለኛለሃ! አይደብርህም እንዴ ጠፍተሃል እኮ?
ያን ምሸት የሳቀው ሳቅ! ትራፊክ ቢያየው “ትርፍ በመሳቅ” ብሎ ይቀጣው ነበር።
“You know what?I wish ሚስቴን ይህን ቀልድሽን በሆነ መልኩ በነገርኳት። በጣም sense of humour ያላት ናት። በዚህ ዓለም ከኔ ሌላ እንደ ጆክ የምትወደው ነገር የላትም፤ ነግሬሼላሁ አይደል?
“ኸረ ዶክ! እንዲያውም ስለ ሚስትህ ትንፍሽ ብለህ አታውቅም?”
“እውነትሽን ነው? How come? ይገርምሻል! ተማሪዎቼ ደግሞ ምን እንደሚሉኝ ታውቂያለሽ?
«ስላንተ ሚስት መስማት ሰለቸን፤ add ያደረግናት ኮርስ ሆነችብን እኮ» ነው የሚሉኝ።
ሳቅኩኝ።
እንዲያውም አስተዋውቃችኃለሁ!
“ኸረ ባክ.ህ?! ተባለንዴ…" የሹፈት ሳቅ ሳቅኩኝ።
እሱ ለካ እያሾፈ አልነረም።
No no! She is not like that! እንዲያውም በተቃራኒው She is open and funny, I am sure you two like each other more than we do! ምንም የሚያሰጋ ነገር የለም። of course ስለ ግንኙነታችን
ልታውቅ የምትችልበት ምንም መንገድ አይኖርም፡፡ ደሞ we are friends nothing else! አይደለም እንዴ ሮዝ? የቀድሞ ተማሪዬ እንደነበርሽ ቀለል አድርጌ እነግራታለሁ። that is it! I hope አሪፍ ታይም እናሳልፋለን
How about lunch? The coming Sunday. Are you free or what?"
“ዶክ አብደኻል እንዴ? ምንድነው የምትቀባጥረው?”
በሳምንቱ ዕሁድ አንጦልጡሎ ሱዙኪው ውስጥ ከተተኝ። ግሎባል ጀርባ አካባቢ ወደሚገኝ ባለ ሦስት ፎቅ ጸጥ ያለ መኖርያ ቤቱ ይዞኝ ሄደ። መርበትበት ማቆም አልቻልኩም። ላቤ ሲንቆረቆር ይሰማኛል።ብርድ ብርድ ሲለኝ መዳፎቼን ጭኖቼ ውስጥ ወሸቅኳቸው። አንድ ወንድ እንዴት አንዲት የሴክስ
ደምበኛውን ከሚስቱ ጋር ለማስተዋወቅ ይደፍራል? ከዚህ በላይ ምን እብደት ይኖራል? በዚህ ጠራራ ጸሐይ ብርድ ብርድ እያለኝ እንደሆነ ሲገባኝ የፍርሃቴ ጥልቀት ተገለጸልኝ።
“ i really hate you Doc! የእብድ ስራ ለምን ታሰራኛለህ! ማበድ ከፈለክ ብቻህን አታብድም እንዴ!?”
“የኔ ቆንጆ! ምንም ነገር የምትፈሪ አይመስለኝም ነበርኮ! ሃሃሃ! ለካንስ ሸሌዎችም ትፈራላችሁ! ይሄ
በሶሲዮሎጂ መጠናት ያለበት ጉዳይ ነው። ሮዚ! You are such a chicken ! Relax! ምንድነው እንዲህ
መፍራት። you will be fine! ደግሞ ምናባሽ ሆነሽ ነው እንደዚህ እምስ እስክትመስይ ድረስ ቆንጆ ስከርት የለበስሽው፣ ሚስቴን በቅናት ለመግደል እያሴርሽ መሆን አለበት…ሃሃ
እንደሱ ሲለኝ የለበስኳትን ሚኒ ቀሚስ ለመጀመርያ ጊዜ ጎንበስ ብዬ አየኋት፤ ደንግጬ ወደታች መጎተት ጀመርኩ። እውነትም ተራቁቻለሁ፤ ምን ነክቶኝ ነው እንደዚህ ለብሼ የወጣሁት? መኪናው
ውስጥ ስቀመጥ ነው የታወቀኝ። ሚኒ ቀሚሴ ተሰብስቦ ራቁቴን ቀርቻለሁ። ዶክ ሲያጣድፈኝ ምን ላድርግ፣ አጠገቤ ያገኘሁትን ነው የለበስኩት፤ ምናለ ከመነሳታችን በፊት ነግሮኝ በሆነና አለባበሴን በቀየርኩ!
ወደ ግሎባል ሆቴል ጫፍ ስንደርስ ለምን እንደሆነ አላውቅም ዶክ ላይ የሆነ ከወትሮው ቅንዝርነት አስተዋልኩ፤ እንደዚህ በፍላጎት ሲያየኝ ከዚህ በፊት አይቼው አላውቅም ነበር።
ግቢው ሲያምር! አበባ ሞልቶታል፤ ኤምባሲ ነው የሚመስለው። ጋራዥ ውስጥ ጭርጭስ ያለች አንደሸ
የድሮ ቮልስዋገን መኪና ቆማለች
👍8
አሮጌ ብትሆንም ግን ደስ ትላለች፤ ውልውል ተደርጋ የተቀመጠች መኪና ነው የምትመስለው ቤቱ እንደ ሦስት ፎቅ ክብድ የሚል ነገር የለውም
እንዲያውም ጭራሽ ፎቅ ቤት አይመስልም በሌላኛው የግቢው ጥግ አንድ የባስኬት ቦል መጫወች ቅርጫት ይታያል።
ወደ ውስጥ ዘለቅን።
"He...llo Anybody home?ማሬ Are you there?.." ብሎ ተጣራ
ትንንሽዬ ዉሾች ከየት መጡ ሳልል እግሬ ሥር ተንጫጩብኝ። ፈርቼ ወደኃላ ሳፈገፍግ ዶክ መጥቶ ምልከት ሰጣቸው።እሱን ሲያዩ ሦስቱም ድንክ የሳሎን ዉሾች እየሮጡ እላዩ ላይ ተጠመጠሙበት እያሻሸ አቀፉቸው። ልጆቼ ናቸው። ይሄኛው ቴዎድሮስ ነው ስሙ። ቆራጥ ነው። ሽጉጥ አጥቶ ነው
እንጂ ድሮ ነበር ራሱን የሚያጠፋው፡፡ እቺኛዋ ብርቱካን ትባላለች፣ በጣም ነው የምንወዳት። እዚ ቤት የመጣ ሰው ሁሉ ነው የሚወዳት። ይሄ ጎረምሳው በላይ ዘለቀ እያልኩ ነው የምጠራው። ማሬ
ግን “ቢስማርክ” ነው የምትለው። ሳቄ መጣ። ነገር ግን ዶክ ቡችሎችን የሚያሳድገው ልጅ ስለሌለው
እንደሆነ ሲገባኝ በራሴ አፈርኩ።
ቤቱ ጭር ሲልበት እንደገና ተጣራ! “ሄሎ ማሬ! Are you there?"
በጣም ረዥም፣ ወፈር ያለች፣ የወንድ ሰውነት ቢመስልም የደስ ደስ ያላት ፈረንጅ የሳሎኑን ደረጃ ወርዳ
ወደኛ ስትመጣ ተመለከትኩ። ግራ ገባኝ! ምናይነቷ ጅል ነኝ? እስከዚያች ደቂቃ ድረስ ሚስቱ ፈረንጅ ልትሆን አንደምትችል ምንም አልተከሰተልኝም ነበር፤ እሱ ራሱ ለምን እስከዛሬ ሳይነግረኝ ቀረ?
ተዋወቁ! ማሬ this is Roza... I was telling you about!
Oh Finally ! Happy to meet you Roza, ኢኔ ሲሜ ማሪያ!"አለችኝ ከለማጅ አማርኛና ሞቅ ካለ ፈገግታ ጋር my husband told me quit a lot about you
"Really?"
'Yes. I know a lot of stuff about you more than you can imagine!"
የምመልስላት ነገር ጠፍቶኝ ተቁለጨለጭኩ፤ «thank you» ማለት ሲገባኝ እንዲሁ በፈገግታ አለፍኳት
አይፈረድብንም! በዚያች ቅጽበት አእምሮዬ ብዙ ነገር በማሰብ ሊፈነዳ ደርሷል። ምንድነው ስለኔ
የነገራት? አልፎ አልፎ ትበዳኛለች ያልኩሽ ልጅ እሷ ናት» አይላትም መቼም። ካላበደ በስተቀር። ታዲያ ምን ቢያወራላት ነው ስላንቺ ከምትገምቺው በላይ ብዙ አውቃለሁ የምትለኝ?» እሱስ ለምን
ሚስቱ ፈረንጅ እንደሆነች እስካሁን ሳይነግረኝ ቀረ? At least ተዘጋጅቼ እመጣ ነበራ፤ በወሬ መሐል
ነግሮኝ እኔ ዘንግቼው ይሆን እንዴ? እንዴት ዶክ ስለሚስቱ ነግሮኝ ልረሳ እችላለሁ? የጋብቻ ጥያቄ
ቢያቀርቡልኝ ባንዳፍ» ከምላቸው ሶስት ወንዶች አንዱ ነው እኮ ዶክተር ቃልአብ። ከሲስ ነፍሴ ቀጥሎ በጣም የምወደው ሰው ነው ዶክ። ስለዚህ በፍጹም ስለሚስቱ ነግሮኝ ልረሳ አልችልም።
በሚቀጥሉት ደቂቃዎች ስለ ምንድነው የማወራው? የሚለው ጥያቄ ራስ ምታት ለቀቀብኝ። እጄን አስር ጊዜ ከሌላኛው እጄ ጋር እያፋተግሁ ቆየሁ።
ከሰፊው ሳሎን ትይዩ «ሜዘኒን» ላይ «ዳይኒንግ ሩም» አለ። ከዳይኒንጉ ጎን ትንሽዬ የምታምር ባር አለች። ባሯ ጓደኛዬ ሰኑ የምትሰራበትን ጩኒ ፐብን ታከላለች። አራት ባለጌ ወንበሮች አሏት። ልዩ ልዩ
ቮድካና ዉስኪዎች መደርደሪያው ላይ በቄንጥ ተንጠልጥለዋል። መደርደሪያው ከወዳደቀ እንጨትና በወፍራሙ ከተፈተለ ገመድ የተሰራ ቀላል፣ ግን በጣም የሚያምር ነው። ጭንቀት ባናወዘው አእምሮዬ ሆኜም የቤታቸውን ዉበት ማስተዋል ቻልኩ።
ማርያ ናት የስራችው፣ የወዳደቅ ነገር ትወዳለች» አለኝ፤ በመደርደሪያው አሰራር መመሰጤን
አስተውሎ።
"አንተንም ወድቀህ አንስታህ መሆን አለበት…» አልኩትና በራሴው ቀልድ ፈገግ አልኩኝ፤
እሱ ግን እቲ የሳቅ ጥይት ተኮሰ። ቤቱን በሳቅ ረበሸው፤ ተንከተከተ! ወትሮም ትንሽ ነገር በጣም የሚያስቀው ሰው እንደሆነ አውቃለው።
ማሬ ማሬ Listen to this . ብሎ ቀልዱን በእንግዝኛ ክሽን አድርጎ ነገራት። ስሟ ማሪያ ቢሆንም እሱ ግን ማሬ እያለ ነው የሚጠራት
ባልጠበቅኩት ሁኔታ እሷም ትከን ብላ ሳቀች።
| ሳቋን ተከትሎም እንዲህ አላት- What did tell you ማሬ ! She is extremely funny
"Yeahl can see that ብላ ጥላን ወደ ኪችን ሄደች። ዘና የማለት ስሜት ተሰማኝ።
ወደ ኪችን ስትራመድ ከኋላዋ እየገመገምኳት ነበር። ማሪያ ልክ እንደ ብዙዎቹ ፈረንጆት አነስተኛ )
ቂጥ ያላት ብትሆንም ሰውነቷ ወፍራም ሆኖ ነገር ግን ቅልጥፍጥፍ ያለና የሚያምር ነው። ቀጥ ያለችና .
ሁሉ ነገሯ እስትክከል ያለ አይነት ነው። ፀጉሯ ጥቁር ሳይሆን ፊልም ላይ ብሎንድ የሚሉት ወርቃማ ቀለም ያለው ነው። በጣም ረዥም ከመሆኗ የተነሳ እኔን ራሱ ትበልጠኛለች። ሱሪም ሆነ ቁምጣ
| አላጠለቀችም። አንድ ረዥም የወንድ የሚመስል ቀለል ያለ ቲሸርት ነው የለበሰችው።ቲሸርቱ ረዥም ከመሆኑ የተነሳ ቂጧን ሸፍኖላታል። ምናልባት የውስጥ ፓንት አድርጋበት ይሆናል። ጡት መያዣ እንዳላረገች ግን አስተውያለሁ። ከፍሉ ውስጥ በተራመደች ቁጥር ጡቶቿ ዝልል ዝልል ይሉባታል። "
እርጋታ የሚባል ነገር የፈጠረባት አትመስልም። ሁሉንም ነገር በጥድፊያ ነው የምታካሄደው።
የሷን ግዝፈትና ቁንጅና ስመለከት ለምን እንደሆነ አላውቅም ራሴን ጠላሁት። የሆነ የቆሸሽኩ ትንሽ ፍጥረት የሆንኩ አይነት መስሎ ተሰማኝ። ቅልል ያለ አለባበሷን ሳስተውል ደግሞ እኔ ኮተታም የሆኑክ መሰለኝ፤በካፖርት ላይ ጋቢ የዴበርኩ ያህል ተሰማኝ። በርግጥ አጭር ሚኒ ቀሚስና እምብርቴ ላይ
የምትቀር ባለቁልፍ ሸሚዝ ነበር የለበስኩት። ያንን የሚያክል ሂል ጫማ ግን ማድረግ እንዳልነበረብኝ ተሰማኝ፡ ሰው ቤት የተጋበዝኩ ሳይሆን ለኡስማን ቢዝነስ የወጣሁ ነበር የምመስለው።
ማሪያ ወደ ኪችን እንደገባች የሳሎኑን በር ተደግፈን በቆምንበት ዶክተር ቃልዓብ እጁን ከወገቤ አንሸራቶ ቂጤን በስሱ ሲደባብሰኝ ተሰማኝ። በድንጋጤ ክው ብዬ ቀረሁ። ምን እያረገ ነው ይሄ ሰውዬ?
ተስፈንጥሬ ሸሸሁትና በዓይኔ ተቆጣሁት።
"ሮዚ እንደዛሬ አምረሽኝ አታቂም! Swear to heaven ልሞትብሽ እችላለው! So you better be have ምንም ነገር እምቢ እንዳትይኝ" ብሎ በለሆሳስ አንሾካሾከልኝ...
💫ይቀጥላል💫
#Like 👍 እና #Share ማድረግ እንዳይረሳ
#ለሮዚ_መልክታችሁን
#ለማስተላለፍ_ከፈለጋችሁ #ከታችያለውን_email #መጠቀም_ትችላላችሁ👇
rozachichinia@gmail.com
ለኛ ደሞ ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
እንዲያውም ጭራሽ ፎቅ ቤት አይመስልም በሌላኛው የግቢው ጥግ አንድ የባስኬት ቦል መጫወች ቅርጫት ይታያል።
ወደ ውስጥ ዘለቅን።
"He...llo Anybody home?ማሬ Are you there?.." ብሎ ተጣራ
ትንንሽዬ ዉሾች ከየት መጡ ሳልል እግሬ ሥር ተንጫጩብኝ። ፈርቼ ወደኃላ ሳፈገፍግ ዶክ መጥቶ ምልከት ሰጣቸው።እሱን ሲያዩ ሦስቱም ድንክ የሳሎን ዉሾች እየሮጡ እላዩ ላይ ተጠመጠሙበት እያሻሸ አቀፉቸው። ልጆቼ ናቸው። ይሄኛው ቴዎድሮስ ነው ስሙ። ቆራጥ ነው። ሽጉጥ አጥቶ ነው
እንጂ ድሮ ነበር ራሱን የሚያጠፋው፡፡ እቺኛዋ ብርቱካን ትባላለች፣ በጣም ነው የምንወዳት። እዚ ቤት የመጣ ሰው ሁሉ ነው የሚወዳት። ይሄ ጎረምሳው በላይ ዘለቀ እያልኩ ነው የምጠራው። ማሬ
ግን “ቢስማርክ” ነው የምትለው። ሳቄ መጣ። ነገር ግን ዶክ ቡችሎችን የሚያሳድገው ልጅ ስለሌለው
እንደሆነ ሲገባኝ በራሴ አፈርኩ።
ቤቱ ጭር ሲልበት እንደገና ተጣራ! “ሄሎ ማሬ! Are you there?"
በጣም ረዥም፣ ወፈር ያለች፣ የወንድ ሰውነት ቢመስልም የደስ ደስ ያላት ፈረንጅ የሳሎኑን ደረጃ ወርዳ
ወደኛ ስትመጣ ተመለከትኩ። ግራ ገባኝ! ምናይነቷ ጅል ነኝ? እስከዚያች ደቂቃ ድረስ ሚስቱ ፈረንጅ ልትሆን አንደምትችል ምንም አልተከሰተልኝም ነበር፤ እሱ ራሱ ለምን እስከዛሬ ሳይነግረኝ ቀረ?
ተዋወቁ! ማሬ this is Roza... I was telling you about!
Oh Finally ! Happy to meet you Roza, ኢኔ ሲሜ ማሪያ!"አለችኝ ከለማጅ አማርኛና ሞቅ ካለ ፈገግታ ጋር my husband told me quit a lot about you
"Really?"
'Yes. I know a lot of stuff about you more than you can imagine!"
የምመልስላት ነገር ጠፍቶኝ ተቁለጨለጭኩ፤ «thank you» ማለት ሲገባኝ እንዲሁ በፈገግታ አለፍኳት
አይፈረድብንም! በዚያች ቅጽበት አእምሮዬ ብዙ ነገር በማሰብ ሊፈነዳ ደርሷል። ምንድነው ስለኔ
የነገራት? አልፎ አልፎ ትበዳኛለች ያልኩሽ ልጅ እሷ ናት» አይላትም መቼም። ካላበደ በስተቀር። ታዲያ ምን ቢያወራላት ነው ስላንቺ ከምትገምቺው በላይ ብዙ አውቃለሁ የምትለኝ?» እሱስ ለምን
ሚስቱ ፈረንጅ እንደሆነች እስካሁን ሳይነግረኝ ቀረ? At least ተዘጋጅቼ እመጣ ነበራ፤ በወሬ መሐል
ነግሮኝ እኔ ዘንግቼው ይሆን እንዴ? እንዴት ዶክ ስለሚስቱ ነግሮኝ ልረሳ እችላለሁ? የጋብቻ ጥያቄ
ቢያቀርቡልኝ ባንዳፍ» ከምላቸው ሶስት ወንዶች አንዱ ነው እኮ ዶክተር ቃልአብ። ከሲስ ነፍሴ ቀጥሎ በጣም የምወደው ሰው ነው ዶክ። ስለዚህ በፍጹም ስለሚስቱ ነግሮኝ ልረሳ አልችልም።
በሚቀጥሉት ደቂቃዎች ስለ ምንድነው የማወራው? የሚለው ጥያቄ ራስ ምታት ለቀቀብኝ። እጄን አስር ጊዜ ከሌላኛው እጄ ጋር እያፋተግሁ ቆየሁ።
ከሰፊው ሳሎን ትይዩ «ሜዘኒን» ላይ «ዳይኒንግ ሩም» አለ። ከዳይኒንጉ ጎን ትንሽዬ የምታምር ባር አለች። ባሯ ጓደኛዬ ሰኑ የምትሰራበትን ጩኒ ፐብን ታከላለች። አራት ባለጌ ወንበሮች አሏት። ልዩ ልዩ
ቮድካና ዉስኪዎች መደርደሪያው ላይ በቄንጥ ተንጠልጥለዋል። መደርደሪያው ከወዳደቀ እንጨትና በወፍራሙ ከተፈተለ ገመድ የተሰራ ቀላል፣ ግን በጣም የሚያምር ነው። ጭንቀት ባናወዘው አእምሮዬ ሆኜም የቤታቸውን ዉበት ማስተዋል ቻልኩ።
ማርያ ናት የስራችው፣ የወዳደቅ ነገር ትወዳለች» አለኝ፤ በመደርደሪያው አሰራር መመሰጤን
አስተውሎ።
"አንተንም ወድቀህ አንስታህ መሆን አለበት…» አልኩትና በራሴው ቀልድ ፈገግ አልኩኝ፤
እሱ ግን እቲ የሳቅ ጥይት ተኮሰ። ቤቱን በሳቅ ረበሸው፤ ተንከተከተ! ወትሮም ትንሽ ነገር በጣም የሚያስቀው ሰው እንደሆነ አውቃለው።
ማሬ ማሬ Listen to this . ብሎ ቀልዱን በእንግዝኛ ክሽን አድርጎ ነገራት። ስሟ ማሪያ ቢሆንም እሱ ግን ማሬ እያለ ነው የሚጠራት
ባልጠበቅኩት ሁኔታ እሷም ትከን ብላ ሳቀች።
| ሳቋን ተከትሎም እንዲህ አላት- What did tell you ማሬ ! She is extremely funny
"Yeahl can see that ብላ ጥላን ወደ ኪችን ሄደች። ዘና የማለት ስሜት ተሰማኝ።
ወደ ኪችን ስትራመድ ከኋላዋ እየገመገምኳት ነበር። ማሪያ ልክ እንደ ብዙዎቹ ፈረንጆት አነስተኛ )
ቂጥ ያላት ብትሆንም ሰውነቷ ወፍራም ሆኖ ነገር ግን ቅልጥፍጥፍ ያለና የሚያምር ነው። ቀጥ ያለችና .
ሁሉ ነገሯ እስትክከል ያለ አይነት ነው። ፀጉሯ ጥቁር ሳይሆን ፊልም ላይ ብሎንድ የሚሉት ወርቃማ ቀለም ያለው ነው። በጣም ረዥም ከመሆኗ የተነሳ እኔን ራሱ ትበልጠኛለች። ሱሪም ሆነ ቁምጣ
| አላጠለቀችም። አንድ ረዥም የወንድ የሚመስል ቀለል ያለ ቲሸርት ነው የለበሰችው።ቲሸርቱ ረዥም ከመሆኑ የተነሳ ቂጧን ሸፍኖላታል። ምናልባት የውስጥ ፓንት አድርጋበት ይሆናል። ጡት መያዣ እንዳላረገች ግን አስተውያለሁ። ከፍሉ ውስጥ በተራመደች ቁጥር ጡቶቿ ዝልል ዝልል ይሉባታል። "
እርጋታ የሚባል ነገር የፈጠረባት አትመስልም። ሁሉንም ነገር በጥድፊያ ነው የምታካሄደው።
የሷን ግዝፈትና ቁንጅና ስመለከት ለምን እንደሆነ አላውቅም ራሴን ጠላሁት። የሆነ የቆሸሽኩ ትንሽ ፍጥረት የሆንኩ አይነት መስሎ ተሰማኝ። ቅልል ያለ አለባበሷን ሳስተውል ደግሞ እኔ ኮተታም የሆኑክ መሰለኝ፤በካፖርት ላይ ጋቢ የዴበርኩ ያህል ተሰማኝ። በርግጥ አጭር ሚኒ ቀሚስና እምብርቴ ላይ
የምትቀር ባለቁልፍ ሸሚዝ ነበር የለበስኩት። ያንን የሚያክል ሂል ጫማ ግን ማድረግ እንዳልነበረብኝ ተሰማኝ፡ ሰው ቤት የተጋበዝኩ ሳይሆን ለኡስማን ቢዝነስ የወጣሁ ነበር የምመስለው።
ማሪያ ወደ ኪችን እንደገባች የሳሎኑን በር ተደግፈን በቆምንበት ዶክተር ቃልዓብ እጁን ከወገቤ አንሸራቶ ቂጤን በስሱ ሲደባብሰኝ ተሰማኝ። በድንጋጤ ክው ብዬ ቀረሁ። ምን እያረገ ነው ይሄ ሰውዬ?
ተስፈንጥሬ ሸሸሁትና በዓይኔ ተቆጣሁት።
"ሮዚ እንደዛሬ አምረሽኝ አታቂም! Swear to heaven ልሞትብሽ እችላለው! So you better be have ምንም ነገር እምቢ እንዳትይኝ" ብሎ በለሆሳስ አንሾካሾከልኝ...
💫ይቀጥላል💫
#Like 👍 እና #Share ማድረግ እንዳይረሳ
#ለሮዚ_መልክታችሁን
#ለማስተላለፍ_ከፈለጋችሁ #ከታችያለውን_email #መጠቀም_ትችላላችሁ👇
rozachichinia@gmail.com
ለኛ ደሞ ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
👍5❤1
#አንፃራዊ_ጽድቅ
ሰው በሰው ጨከነ ፥ ውሎ ሲያድር ከፋ
ቅንጣት ርህራሄ ፥ ከልቡ ላይ ጠፋ
እኛ ግን ስንጓዝ ፥ በምንዱባን መሃል
ምፅዋት ባንሰጥም ፥ ሐዘን ይሰማናል
በል አንተው ፍረደን ፥ ያለኸው ሰማይ
ከንፈር መጠጣችን ፥ አያፀድቅም ወይ?
ሰው በሰው ጨከነ ፥ ውሎ ሲያድር ከፋ
ቅንጣት ርህራሄ ፥ ከልቡ ላይ ጠፋ
እኛ ግን ስንጓዝ ፥ በምንዱባን መሃል
ምፅዋት ባንሰጥም ፥ ሐዘን ይሰማናል
በል አንተው ፍረደን ፥ ያለኸው ሰማይ
ከንፈር መጠጣችን ፥ አያፀድቅም ወይ?
#እማማ_እንዴት_እንደሞተች
#በናትናኤል
አባባ የስራ ሰው ነው። ሰፈር ውስጥ ስለሱ ሲያወሩ «ከስራው በቀር ምንም የማያውቅ ጨዋ» ይሉታል።እሱ ደግሞ አንድ ቀን እማማን አይን አይኗን እያየ «ትርንጎየ…እኔኮ ከስራዬ ቀጥሎ እወድሻለሁ» ብሎ ሲያስቃት ሰምቼዋለሁ። እሷ ትሳቅ እንጂ እኔ ግን የምሩን እንደሆነ አውቅ ነበር።
አባባ ብዙ ጊዜ ቀን ቀን ሲሰራ ውሎ ማታ በጊዜ ነው የሚመጣው። የሆነ ወቅት ላይ ግን ይህ ልምዱ ተቀየረ። የተቀየረው ባንዴ አይደለም ፤ ሚስቱ ትርንጎዬ እና እኔ ልጁ ሳናውቅበት ቀስ በቀስ ነው።
በመጀመርያ ሰሞን ትንሽ አምሽቶ ነበር የሚመጣው። ያኔ እማማ እና እኔ እራታችንን ሳንበላ ቴሌቬዥን እያየን እንጠብቀዋለን። እሱ ካልመጣ አንበላም። እኔ በርግጥ ስለሚርበኝ እሱን የምጠብቅበት ትዕግስት አልነበረኝም። ግን እማማ እሱ ካልመጣ አትበላም። አንድ ጊዜ ለምን እንደሆነ ጠይቄያት «የነፍስ ጉዳይ ቢመጣ እንኳ ትቼው አልበላም» ነበር ያለችኝ። እኔ ደግሞ እሷ ካልበላች አልበላም። እጆቿን እንደገዛ መዳፌ ለምጃቸዋለሁ። ለስሙ እሰየማለሁ እንጂ በጉርሻዋ ነው የምጠግበው።
ይህንን አኗኗር ከለመድነው በኋላ አባባ የበለጠ አምሽቶ መምጣት ጀመረ። የእራት ሰአት አልፎ እንኳ ቶሎ አይደርስም። አሁን እማማ የምትፈተንበት ሰአት ደረሰ። የእኔ ረሀብ እና በትዕግስት የሚያስጠብቃት የአባባ ፍቅር። ግን እማማ ለመምረጥ አላመነታችም። ለራሷ አንድ ለእኔ ሁለት እያጎረሰች እራት በላን። የዚያ ሰአት «የነፍስ ጉዳይ ቢመጣ እንኳ ትቼው አልበላም» ያለችውን አስቤ እማማ ለካ ቃሏ ከልብ አልነበረም ብዬ ተገረምኩ። የነፍስ ጉዳይ ቀርቶ የእኔ መራብ ሲመጣ እንኳ አባባን ትከዳዋለች።
ከዚያ አባባ የበለጠ ማምሸት ጀመረ ማታ ማታ በፍጹም አላየውም።ጠዋት ወይም ቀን ብቻ ነው የማገኘው ማታ የት እንደሚሆን አላውቅም።
«አባትህ ስራ በዝቶበታል እሺ?» ትለኛለች እማ። እሷ እንደዛ ስትለኝ እየዋሸች ይሆናል ብዬ አላምናትም።ምክንያቱም እማማ አንዳንዴ ትዋሻለች።አባባን ጠይቄው አዎ ሲለኝ ግን በደንብ አምነዋለሁ። በቃ አባባ የስራ ሰው ነው እላለሁ ታድያ የሆነ ሰአት ለመጀመርያ ጊዜ ሲጨቃጨቁ ሰማኋቸው። በወቅቱ በጣም ልጅ ብሆንም የተነጋገሩትን ግን አሁንም ድረስ አስታውሳለሁ
«…ሰምቻለሁ! ያዩ ሰዎች ነግረውኛል!…እኔን ከዳሺኝ ትርንጎዬ…እኔን?» አባባ በጣም እየጮኸና በእልህ እየተንቀጠቀጠ
«…ልጄን ይንሳኝ እልሀለሁ!…ውሸት ነው! የነገሩህ ሁሉ ውሸት ነው!»
ትንሽ ከተጨቃጨቁ በኋላ ወዲያው ተስማሙ። አባባ ይቅርታ ጠይቋት እየተሳሳቁ አየኋቸው
አባባ በእኔ ከማለች ያምናታል ማለት ነው። እኔ ግን በጣም ተጠራጠርኩ…ለምን? ምክንያቱም ማታ ማታ የሌላ ሰው ድምፅ መስማት ጀምሬ ነበር አባባ በጣም አምሽቶ ምናልባትም ሌሊት ነው የሚመጣው እሱ በሚመጣበት ሰአት ስለምተኛ ሲገባ አላየውም ግን ምሽት ላይ … የሌላ ሰው ድምፅ እሰማለሁ የመኝታ ክፍሌ ውስጥ ሁኜ "ገጭ ጓጓጓ! ገጭ ጓጓጓ!" የሚል የእግር ኮቴ እሰማለሁ። የአባባ ኮቴ እንደዛ አይደለም። አባባ ሲገባ ደረጃ የሚወጣበት ስልት የለመድኩት ዜማ አለው። "ገጭ ገጭ ጓ"የሚል።ይሄ ግን ሌላ ኮቴ ነው። ከኮቴው በኋላ የተኮላተፈ አንደበት ሰላምታ (ት.ል..ን..ጎ..የ..የሚል) ከዚያ ደግሞ የመሳሳም ድምፅ ይሰማኛል .ያ የሚመጣው ሰው አንዳንድ ጊዜ ያስለቅሳታል አላውቅም ለምን እንደሚያስለቅሳት ከዚያ በኋላ ግን እየሳቀች ስትስመው ድምፁ ይሰማኛል እና ደግሞ ሲጥ ሲጥ የሚል የአልጋ ድምጽ!
እስከሆነ ጊዜ ድረስ ሰውየውን በመልክ አላውቀውም ነበር ሰውየው ከመምጣቱ በፊት እማማ የመኝታ ክፍሌ ውስጥ ስለምትቆልፍብኝ አይቼው አላውቅም። ነገር ግን ኮልታፋ እና የመራመድ ችግር ያለበት ሰው እንደነበር እርግጠኛ ነበርኩ። የሆነ ቀን ይህንን ሰው መንገድ ላይ ፊት ለፊት አገኘሁት ዘሪሁን ነው ስሙ ሲናገር ኮልታፋ እና...እግሩ ደግሞ ችግር ያለበት ነው። አንዳንዴ እኛ ቤት ሲመጣ እማማ እንጀራ ትሰጠው ነበር። ፊት ለፊት ስንገጣጠም አገላብጦ ከሳመኝ በኋላ "ያቺ ደግ እናትህ ት.ል…ን..ጎ..የ..ደና ናት?" ብሎ ሲጠይቀኝ ከእቅፉ ወጥቼ ሮጥኩ አባባ እንደዛ አይኮላተፍም የአባባ ድምፅ እንደሰውየው አይሻክርም አባባ አያነክስም አባባ በየመንደሩ እየዞረ እንጀራ አይለምንም ታድያ ለምንድን ነው የተሻለው ሰው እያለላት ከዚህ ሰው ጋር የምትገናኘው? ሁሌም እገረም ነበር። ለአባባ ለመንገር ብዙ ጊዜ ሞክሬ ፈራሁ።
አንድ ቀን ምሽት እማማ እራት ካበላችኝ በኋላ ክፍሌ ውስጥ ልትቆልፍብኝ ስትል «እንቢ»አልኳት።
"ምን ሆንክ?"
«የሚመጣውን ሰው ማየት እፈልጋለሁ!!» እማማ ደነገጠች። ሲሰርቅ እንደተያዘ ሌባ… በረት ውስጥ ገብቶ ባለቤቱ እንደመጣበት ወሮበላ ፣ ማንም አያውቅብኝም ያለው ሚስጥር እንደወጣበት ወራዳ ሰው!…ተንቀጠቀጠች እኔም ድርቅ ብዬ ቆምኩ። ቁና ቁና እየተነፈሰች ካፈጠጠችብኝ በኋላ ማጅራቴን አንጠልጥላ ወደ ክፍሌ አስገባችኝ ከዚያ ቆለፈችው
ከሶስት ቀን በኋላ ት/ቤት ልሄድ ስል አባባን በር ላይ ቁሞ ጢሙን እየከረከመ አገኘሁት።አይኖቹ ደም ለብሰዋል ፤ የስራ ልብሱን እንደለበሰ ነው። አቅፎ ከሳመኝ በኋላ « ምን ሁነህ ነው? » አለኝ ትኩር ብዬ ተመለከትኩት።ጉዳዩን ከዚያ በላይ ሚስጥር አድርጎ መሸከም ከብዶኛል። መናገር ነበረብኝ
« አባባ…ማታ ማታ የሚመጣ ሰው አለ »አልኩት ድንጋጤ ለቅጽበት ድርቅ አደረገው!
«እርግጠኛ ነህ አይተኸዋል?» እየተንቀጠቀጠ
«ፊቱን አላየሁትም ሰውየው ሊመጣ ሲል…እማማ ትቆልፍብኛለች»አባቴ እጆቹ ተንቀጠቀጡ። በንዴት ጦፈ
«…እሺ የሰማኸውን በሙሉ ንገረኝ.»
ነገርኩት…ስለ እግሩ ኮቴ…ስለ..ኮልታፋነቱ
እንደሚያስለቅሳት…እንደምትስመው….ስለ አልጋው…
ከዚያ በኋላ አባባ ብድግ ብሎ ያደርጋል ያላልኩትን ነገር አደረገ።ጓዳ ገብቶ…መሳቢያውን ከፈተ .ከዚያ ሽጉጡን አወጣ…ከዚያ
ሁለት ጥይቶችን ተኮሰ…ሞተች!!! የሰፈሩ ሰው ግልብጥ ብሎ ወጣ…ጉድ! ጉድ!.ኡኡኡ! ብዙ ድምጾች!!..ቀስ በቀስ የማየው ሁሉ ብዥዥዥ እያለብኝ መሬት ላይ ወደኩ
ፖሊስ አባባን ፍለጋ ብዙ ደከመ። አባባ ግን ዱካውን አጥፍቶ ተሰወረ። ከዘመዶቹ ፣ ከጓደኞቹ ቤት ብዙ ቦታ ተፈለገ! የውሃ ሽታ ሁኖ ቀረ። እኔም ከዚያች ቀን ጀምሮ ከአጎቴ ጋር መኖር ጀመርኩ መጀመርያ ላይ አጎቴ ከራሱ ቤት ነበር የሚያኖረኝ። ትንሽ ቆይቶ ግን ወደ ከወላጆቼ ቤት እንድንኖር ይወተውተኝ ጀመር። በተደጋጋሚ አንቢታየን በለቅሶና በጩኸት ገለጥኩለት እሱ ግን ከእኔ የስነልቦና ጉዳት ይልቅ የቤቱ ማማር ማርኮት አስገድዶ አመጣኝ
ህይወት የጊዜ ባቡር አይደለች? ጥቂት አመታት እንደቀልድ አለፉ.
በየ ቀኑ እንቅልፍ እንደራቀኝ ሌሊት ሌሊት እንደቃዠሁ ነበር። ብዙ ጊዜ የማስበው ደግሞ ያ.ዘሪሁን የተባለን ሰው መበቀል ነበር አንድ ግዜ በተኛሁበት ላብ ሰውነቴን አጥምቆኝ ከቅዠቴ ባተትኩ
አልጋዬ ላይ እንደሆንኩ የሆነ ድምጽ ሰማሁ። መጀመርያ አይምሮዬ የፈጠረው መስሎኝ ነበር። በኋላ ግን ድምጹ ጎልቶ መሰማት ጀመረ አዎ ያን ድምጽ አውቀዋለሁ…የሰውየው ኮቴ ነው
«ገጭ ጓጓጓ! ገጭ ጓጓጓ!».ኮቴው ጆሮዬ ላይ አስተጋባ። አጎቴ እንዳንቀላፋ ነው ደግሞ ምን ቀርቶት መጣ ? እማማ እንደሆነች ሙታለች! .በተደበላለቀ ስሜት ውስጥ ሁኜ በሩን ከፈትኩ
በሩን ከፍቼ ያየሁትን ማመን አልቻልኩም። አባባ ነው። እጁ ላይ ትልቅ የቢራ ጠርሙስ አለ…እግሮቹ ይወላገዳሉ…መቆም አልቻለም እሱ ሲወላገድ ወለሉ«ገጭ ጓጓጓ! ገጭጸ ጓጓጓ!» የሚል ድምጽ ያሰማል
«ት.ል.ጎ.ዬ» ..ስካር ባኮላተፈው ድምጽ
💫አለቀ💫
#በናትናኤል
አባባ የስራ ሰው ነው። ሰፈር ውስጥ ስለሱ ሲያወሩ «ከስራው በቀር ምንም የማያውቅ ጨዋ» ይሉታል።እሱ ደግሞ አንድ ቀን እማማን አይን አይኗን እያየ «ትርንጎየ…እኔኮ ከስራዬ ቀጥሎ እወድሻለሁ» ብሎ ሲያስቃት ሰምቼዋለሁ። እሷ ትሳቅ እንጂ እኔ ግን የምሩን እንደሆነ አውቅ ነበር።
አባባ ብዙ ጊዜ ቀን ቀን ሲሰራ ውሎ ማታ በጊዜ ነው የሚመጣው። የሆነ ወቅት ላይ ግን ይህ ልምዱ ተቀየረ። የተቀየረው ባንዴ አይደለም ፤ ሚስቱ ትርንጎዬ እና እኔ ልጁ ሳናውቅበት ቀስ በቀስ ነው።
በመጀመርያ ሰሞን ትንሽ አምሽቶ ነበር የሚመጣው። ያኔ እማማ እና እኔ እራታችንን ሳንበላ ቴሌቬዥን እያየን እንጠብቀዋለን። እሱ ካልመጣ አንበላም። እኔ በርግጥ ስለሚርበኝ እሱን የምጠብቅበት ትዕግስት አልነበረኝም። ግን እማማ እሱ ካልመጣ አትበላም። አንድ ጊዜ ለምን እንደሆነ ጠይቄያት «የነፍስ ጉዳይ ቢመጣ እንኳ ትቼው አልበላም» ነበር ያለችኝ። እኔ ደግሞ እሷ ካልበላች አልበላም። እጆቿን እንደገዛ መዳፌ ለምጃቸዋለሁ። ለስሙ እሰየማለሁ እንጂ በጉርሻዋ ነው የምጠግበው።
ይህንን አኗኗር ከለመድነው በኋላ አባባ የበለጠ አምሽቶ መምጣት ጀመረ። የእራት ሰአት አልፎ እንኳ ቶሎ አይደርስም። አሁን እማማ የምትፈተንበት ሰአት ደረሰ። የእኔ ረሀብ እና በትዕግስት የሚያስጠብቃት የአባባ ፍቅር። ግን እማማ ለመምረጥ አላመነታችም። ለራሷ አንድ ለእኔ ሁለት እያጎረሰች እራት በላን። የዚያ ሰአት «የነፍስ ጉዳይ ቢመጣ እንኳ ትቼው አልበላም» ያለችውን አስቤ እማማ ለካ ቃሏ ከልብ አልነበረም ብዬ ተገረምኩ። የነፍስ ጉዳይ ቀርቶ የእኔ መራብ ሲመጣ እንኳ አባባን ትከዳዋለች።
ከዚያ አባባ የበለጠ ማምሸት ጀመረ ማታ ማታ በፍጹም አላየውም።ጠዋት ወይም ቀን ብቻ ነው የማገኘው ማታ የት እንደሚሆን አላውቅም።
«አባትህ ስራ በዝቶበታል እሺ?» ትለኛለች እማ። እሷ እንደዛ ስትለኝ እየዋሸች ይሆናል ብዬ አላምናትም።ምክንያቱም እማማ አንዳንዴ ትዋሻለች።አባባን ጠይቄው አዎ ሲለኝ ግን በደንብ አምነዋለሁ። በቃ አባባ የስራ ሰው ነው እላለሁ ታድያ የሆነ ሰአት ለመጀመርያ ጊዜ ሲጨቃጨቁ ሰማኋቸው። በወቅቱ በጣም ልጅ ብሆንም የተነጋገሩትን ግን አሁንም ድረስ አስታውሳለሁ
«…ሰምቻለሁ! ያዩ ሰዎች ነግረውኛል!…እኔን ከዳሺኝ ትርንጎዬ…እኔን?» አባባ በጣም እየጮኸና በእልህ እየተንቀጠቀጠ
«…ልጄን ይንሳኝ እልሀለሁ!…ውሸት ነው! የነገሩህ ሁሉ ውሸት ነው!»
ትንሽ ከተጨቃጨቁ በኋላ ወዲያው ተስማሙ። አባባ ይቅርታ ጠይቋት እየተሳሳቁ አየኋቸው
አባባ በእኔ ከማለች ያምናታል ማለት ነው። እኔ ግን በጣም ተጠራጠርኩ…ለምን? ምክንያቱም ማታ ማታ የሌላ ሰው ድምፅ መስማት ጀምሬ ነበር አባባ በጣም አምሽቶ ምናልባትም ሌሊት ነው የሚመጣው እሱ በሚመጣበት ሰአት ስለምተኛ ሲገባ አላየውም ግን ምሽት ላይ … የሌላ ሰው ድምፅ እሰማለሁ የመኝታ ክፍሌ ውስጥ ሁኜ "ገጭ ጓጓጓ! ገጭ ጓጓጓ!" የሚል የእግር ኮቴ እሰማለሁ። የአባባ ኮቴ እንደዛ አይደለም። አባባ ሲገባ ደረጃ የሚወጣበት ስልት የለመድኩት ዜማ አለው። "ገጭ ገጭ ጓ"የሚል።ይሄ ግን ሌላ ኮቴ ነው። ከኮቴው በኋላ የተኮላተፈ አንደበት ሰላምታ (ት.ል..ን..ጎ..የ..የሚል) ከዚያ ደግሞ የመሳሳም ድምፅ ይሰማኛል .ያ የሚመጣው ሰው አንዳንድ ጊዜ ያስለቅሳታል አላውቅም ለምን እንደሚያስለቅሳት ከዚያ በኋላ ግን እየሳቀች ስትስመው ድምፁ ይሰማኛል እና ደግሞ ሲጥ ሲጥ የሚል የአልጋ ድምጽ!
እስከሆነ ጊዜ ድረስ ሰውየውን በመልክ አላውቀውም ነበር ሰውየው ከመምጣቱ በፊት እማማ የመኝታ ክፍሌ ውስጥ ስለምትቆልፍብኝ አይቼው አላውቅም። ነገር ግን ኮልታፋ እና የመራመድ ችግር ያለበት ሰው እንደነበር እርግጠኛ ነበርኩ። የሆነ ቀን ይህንን ሰው መንገድ ላይ ፊት ለፊት አገኘሁት ዘሪሁን ነው ስሙ ሲናገር ኮልታፋ እና...እግሩ ደግሞ ችግር ያለበት ነው። አንዳንዴ እኛ ቤት ሲመጣ እማማ እንጀራ ትሰጠው ነበር። ፊት ለፊት ስንገጣጠም አገላብጦ ከሳመኝ በኋላ "ያቺ ደግ እናትህ ት.ል…ን..ጎ..የ..ደና ናት?" ብሎ ሲጠይቀኝ ከእቅፉ ወጥቼ ሮጥኩ አባባ እንደዛ አይኮላተፍም የአባባ ድምፅ እንደሰውየው አይሻክርም አባባ አያነክስም አባባ በየመንደሩ እየዞረ እንጀራ አይለምንም ታድያ ለምንድን ነው የተሻለው ሰው እያለላት ከዚህ ሰው ጋር የምትገናኘው? ሁሌም እገረም ነበር። ለአባባ ለመንገር ብዙ ጊዜ ሞክሬ ፈራሁ።
አንድ ቀን ምሽት እማማ እራት ካበላችኝ በኋላ ክፍሌ ውስጥ ልትቆልፍብኝ ስትል «እንቢ»አልኳት።
"ምን ሆንክ?"
«የሚመጣውን ሰው ማየት እፈልጋለሁ!!» እማማ ደነገጠች። ሲሰርቅ እንደተያዘ ሌባ… በረት ውስጥ ገብቶ ባለቤቱ እንደመጣበት ወሮበላ ፣ ማንም አያውቅብኝም ያለው ሚስጥር እንደወጣበት ወራዳ ሰው!…ተንቀጠቀጠች እኔም ድርቅ ብዬ ቆምኩ። ቁና ቁና እየተነፈሰች ካፈጠጠችብኝ በኋላ ማጅራቴን አንጠልጥላ ወደ ክፍሌ አስገባችኝ ከዚያ ቆለፈችው
ከሶስት ቀን በኋላ ት/ቤት ልሄድ ስል አባባን በር ላይ ቁሞ ጢሙን እየከረከመ አገኘሁት።አይኖቹ ደም ለብሰዋል ፤ የስራ ልብሱን እንደለበሰ ነው። አቅፎ ከሳመኝ በኋላ « ምን ሁነህ ነው? » አለኝ ትኩር ብዬ ተመለከትኩት።ጉዳዩን ከዚያ በላይ ሚስጥር አድርጎ መሸከም ከብዶኛል። መናገር ነበረብኝ
« አባባ…ማታ ማታ የሚመጣ ሰው አለ »አልኩት ድንጋጤ ለቅጽበት ድርቅ አደረገው!
«እርግጠኛ ነህ አይተኸዋል?» እየተንቀጠቀጠ
«ፊቱን አላየሁትም ሰውየው ሊመጣ ሲል…እማማ ትቆልፍብኛለች»አባቴ እጆቹ ተንቀጠቀጡ። በንዴት ጦፈ
«…እሺ የሰማኸውን በሙሉ ንገረኝ.»
ነገርኩት…ስለ እግሩ ኮቴ…ስለ..ኮልታፋነቱ
እንደሚያስለቅሳት…እንደምትስመው….ስለ አልጋው…
ከዚያ በኋላ አባባ ብድግ ብሎ ያደርጋል ያላልኩትን ነገር አደረገ።ጓዳ ገብቶ…መሳቢያውን ከፈተ .ከዚያ ሽጉጡን አወጣ…ከዚያ
ሁለት ጥይቶችን ተኮሰ…ሞተች!!! የሰፈሩ ሰው ግልብጥ ብሎ ወጣ…ጉድ! ጉድ!.ኡኡኡ! ብዙ ድምጾች!!..ቀስ በቀስ የማየው ሁሉ ብዥዥዥ እያለብኝ መሬት ላይ ወደኩ
ፖሊስ አባባን ፍለጋ ብዙ ደከመ። አባባ ግን ዱካውን አጥፍቶ ተሰወረ። ከዘመዶቹ ፣ ከጓደኞቹ ቤት ብዙ ቦታ ተፈለገ! የውሃ ሽታ ሁኖ ቀረ። እኔም ከዚያች ቀን ጀምሮ ከአጎቴ ጋር መኖር ጀመርኩ መጀመርያ ላይ አጎቴ ከራሱ ቤት ነበር የሚያኖረኝ። ትንሽ ቆይቶ ግን ወደ ከወላጆቼ ቤት እንድንኖር ይወተውተኝ ጀመር። በተደጋጋሚ አንቢታየን በለቅሶና በጩኸት ገለጥኩለት እሱ ግን ከእኔ የስነልቦና ጉዳት ይልቅ የቤቱ ማማር ማርኮት አስገድዶ አመጣኝ
ህይወት የጊዜ ባቡር አይደለች? ጥቂት አመታት እንደቀልድ አለፉ.
በየ ቀኑ እንቅልፍ እንደራቀኝ ሌሊት ሌሊት እንደቃዠሁ ነበር። ብዙ ጊዜ የማስበው ደግሞ ያ.ዘሪሁን የተባለን ሰው መበቀል ነበር አንድ ግዜ በተኛሁበት ላብ ሰውነቴን አጥምቆኝ ከቅዠቴ ባተትኩ
አልጋዬ ላይ እንደሆንኩ የሆነ ድምጽ ሰማሁ። መጀመርያ አይምሮዬ የፈጠረው መስሎኝ ነበር። በኋላ ግን ድምጹ ጎልቶ መሰማት ጀመረ አዎ ያን ድምጽ አውቀዋለሁ…የሰውየው ኮቴ ነው
«ገጭ ጓጓጓ! ገጭ ጓጓጓ!».ኮቴው ጆሮዬ ላይ አስተጋባ። አጎቴ እንዳንቀላፋ ነው ደግሞ ምን ቀርቶት መጣ ? እማማ እንደሆነች ሙታለች! .በተደበላለቀ ስሜት ውስጥ ሁኜ በሩን ከፈትኩ
በሩን ከፍቼ ያየሁትን ማመን አልቻልኩም። አባባ ነው። እጁ ላይ ትልቅ የቢራ ጠርሙስ አለ…እግሮቹ ይወላገዳሉ…መቆም አልቻለም እሱ ሲወላገድ ወለሉ«ገጭ ጓጓጓ! ገጭጸ ጓጓጓ!» የሚል ድምጽ ያሰማል
«ት.ል.ጎ.ዬ» ..ስካር ባኮላተፈው ድምጽ
💫አለቀ💫
👍2
#የመኖር_ትርጉሙ
የመኖር ትርጉሙ
የንባ ቅብብል ነው፤በትውልዶች መሀል
አባትህ ያነባው ፤ላንተም ይደርስሃል፤
ሰው የሆንሁ ለታ፤ደርሶኛል ይህ እጣ
አልቅሼ እንደገባሁ
አስለቅሼ ልውጣ።
የመኖር ትርጉሙ
የንባ ቅብብል ነው፤በትውልዶች መሀል
አባትህ ያነባው ፤ላንተም ይደርስሃል፤
ሰው የሆንሁ ለታ፤ደርሶኛል ይህ እጣ
አልቅሼ እንደገባሁ
አስለቅሼ ልውጣ።
#የምድረበዳ_በረከት
አንዲት ብርጭቆ ወይን፤
አንዲት ጤፍ እንጀራ፤አንዲት ከሪፍ ቅኔ
እነዚህ ባሉበት፤በምድረ በዳ ላይ ቁጭ ካልሽ ከጎኔ
ሌላው ምን ይሰራል
ምድረ በዳው ሁሉ፤አደይ ለብሶ ያድራል።
🧿በእውቀቱ ስዩም🧿
አንዲት ብርጭቆ ወይን፤
አንዲት ጤፍ እንጀራ፤አንዲት ከሪፍ ቅኔ
እነዚህ ባሉበት፤በምድረ በዳ ላይ ቁጭ ካልሽ ከጎኔ
ሌላው ምን ይሰራል
ምድረ በዳው ሁሉ፤አደይ ለብሶ ያድራል።
🧿በእውቀቱ ስዩም🧿
#የዘንድሮ_ነገር
ሟችን ባጀብ መቅበር
ተከልክሎ ባገር
የዘንድሮ ነገር
ተጎልቶ መድከም
ሐዘንን እንደ ዘውድ ለብቻ መሸከም!
በየሰው ጉንጭ ላይ ፤እንባ ቀልጦ እንደ ሰም
ደረት ሳይጎሰም
ፍታት ሳይፈታ
ያለ ምንም ሙሾ፤ ያለምን ዋይታ
ብቻየን ቀብር ዋልሁ
ከእድሜየ መካከል፤ አንድ አመቴ ሞታ ።
🧿በእውቀቱ ስዩም🧿
ሟችን ባጀብ መቅበር
ተከልክሎ ባገር
የዘንድሮ ነገር
ተጎልቶ መድከም
ሐዘንን እንደ ዘውድ ለብቻ መሸከም!
በየሰው ጉንጭ ላይ ፤እንባ ቀልጦ እንደ ሰም
ደረት ሳይጎሰም
ፍታት ሳይፈታ
ያለ ምንም ሙሾ፤ ያለምን ዋይታ
ብቻየን ቀብር ዋልሁ
ከእድሜየ መካከል፤ አንድ አመቴ ሞታ ።
🧿በእውቀቱ ስዩም🧿
#ሮዛ_2
፡
፡
#ክፍል_ሰባት(🔞)
፡
፡
#ሮዛ በመዘግየቱ ይቅርታችሁን አትንፈጉኝ ያው ለማዘጋጀት ጊዜ ይወስዳል አልመች ብሎኝ ነው አይደገምም ብዬ ተስፋ አድርጋለው #መልካምንባብ
፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡
ምንም ነገር እምቢ እንዳትይኝብሎ በለሆሳስ አንሾካሾከልኝ፤
what! ያመዋል እንዴ ይሄ ሰውዬ! ምን እያልክ ነው ዶክ ሚስትህ ጋ እኮ ነው ያመጣኸኝ
I know i know That is why i need you more እንደገና ወደ ጆሮዬ መቶ አንሾካሾከ ።
ኮቴዋን ከወደ ኪችን ሲሰማ ቶሎ ብሎ እጁን ከቂጤ ላይ አነሳና ወደ ሱሪ ኪሱ
ከተተው ቀጥሎም የሌለ የዩኒቨርስቲ የሚመስል ወሬ መቀባጠር ጀመረ።
who gave you that course? me? No way. It must be Sami Dr. Samuel yeah?!
ዶክተር ሳሙኤል መሰለኝ የሰጠን።” አልኩ በፈጣጣ « የት ሄደ ግን እሱ ሰውዬ?» is he teaching
now? አልኩ ስለማላውቀው ሰው፤
Oh no! He left the academia world and joined the dirty politics! I think he lives in
states now, establishing a new political party"
Oh really? I didn't know that Good for him" ከጀመረበት ቀጠልኩበትና ጎበዝ ተዋናይ
መሆኔን አስመሰከርኩ።
ማሪያ የትምህርት ቤት ወሬ እያወራን ሳይመስላት አልቀረም። ጣልቃ ገብታ ምን አይነት ምግብ እንደምፈልግ ጠየቀችኝ።
"What would you like to have: Roza?"
"Nothing especial, really! I am fine with anything you have!" አልኳት
እነሱ ሰላጣና ጎመን እንደሚበሉና እኔ ግን እንጀራ በወጥ የምፈልግ ከሆነ በአጭር ሰዓት ዉስጥ ልታዘጋጅልኝ እንደምትችል ተናገረች።
“በፍጹም ብዬ ተከራከርኩ። ዶክተር ቃልዓብ ለምን እንደሆነ አላውቅም ሚስቱ እንጀራና ወጥ እንድትሰራልኝ ፈልጓል። የሚስቱን ሙያ እንዳደንቅለት ፈልጎ ይሆናል ብዬ አሰብኩ። ነገሩ ሌላ እንደሆነ የገባኝ ግን ኋላ ላይ ነው፡፡
ማሪያ የባሏ ፍላጎት ገብቷት ነው መሰለኝ እንዲህ አለችው፡፡
"Honey! It seems you need to have Injera more than Roza! Don't worry l will start cooking
now. Just half an hour”ብላ የኪችን ፎጣ ለብሳ ጉድ ጉድ ማለት ጀመረት። ቃልአብ ቤቱን እንዲያዝጎበኘኝ ሀሳብ አቀረበችለት።
"Good Idea ማሬ You know how much I love you!?" አላት።
“No i don't until you come and kiss me! አለችው። ሄዶ ከንፈሯን በከንፈሩ በስሱ ቦረሽ አደረገላት ትንሽ እንደተራመደ ጎትታ በድጋሚ ከንፈሩን ጎረሰችው።ተቃቅፈው አስነኩት፤ ለምን
እንደሆነ አላውቅም ቅናት በስሱ ቁንጥጥ አደረገኝ። በሰው ሚስት መቅናቴ ግን እኔኑ ገርሞኛል።
ይዞኝ ወደ ሳሎኑ በረንዳ ወጣ። እሷ ወደ ኪችኗ ከተመች።
የተሳሳሙት ነገር ከአእምሮዬ አልወጣ አለኝ።
“አንተ! ለካ ፈረንጅ ሚስትህ ናት ያስተማረችህ።”
“ምኑን?”
“የምር በጣም ይገርመኝ ነበር ችሎታህ። ከሀበሻ ወንድ አንድ አንተን አየሁ መሳም የሚችል
“Oh see! Thank you and I am humbled! እስከዛሬ ግን ነግረሽኝ አታውቂም? ብሎ ሳቀ።
ቀጠለና ደግሞ “ሮዚ ቆንጆ! ታንኪው እሺ ዛሬ በጣም ደስ ብሎኛል።”
“ምኑ?”
እኔንጃ! ብቻ ይህን ቀን ለአመታት ጠብቄው ነበር።”
“የቱን ቀን?አልገባኝም…! እኔና አንተ ከተዋወቅን እኮ ገና አመት አልሞላንም።”
It doesn't matter!!” ብሎኝ በረንዳው ላይ በቆምንበት በሀሳብ የሆነ ቦታ ጭው ብሎ ሲሄድ አየሁት።
"ዶክ are you alright?"
"Yes i am! …ብቻ አንድ ጉዳይ ዝም ብሎ ይረብሸኛል።
"የምን ጉዳይ"
“ሮዝ Believe me its a long long-long story ብቻ ሌላ ጊዜ እነግርሻለሁ” ብሎኝ ቂጤን ቸብ አደረገውና እጄን ይዞኝ ወደ ሰገነቱ ወጣ።
ከቤታቸው ፎቅ ላይ የአዲስ አበባ አሮጌ ቤቶች ይታያሉ። የሁሉም ጣሪያ የዛገ ነው። እላያቸው ላይ ድንጋይ ተጭኖባቸዋል። ቆርቆሮዎቹ ኑሮ ከብዷቸዋል፤ እድሜ ተጭኗቸዋል። ንፋስን እግሩ ላይ ወድቀው “የዛሬን ማረን.ገንጥለህ አትውሰደን እያሉ የሚለምኑት ነው የሚመስለው። የእውነት አዲስ አበባ ከነ ዶክተር ቃለዓብ ቤት አናት ላይ ስትታይ በጣም ታስጠላለች። እየሱስም እንደዚህ ቁልቁል እያያት ከሆነ በእውነት ወስፋቱን የምትዘጋው ይመስለኛል። ወይም አዲሳባን በመፍጠሩ ተፀፅቶ ሱባኤ ገብቶ ይሆናል።
የራሴ ሀሳብ አሳቀኝ።
ስገነቱ ላይ እንደቆምን በድጋሚ እጁን አንሸራቶ ቂጤ አካባቢ በስሱ ደባበሰኝ።
ዝም አልኩት።
አንድ ፎቅ ወደ ታች ይዞኝ ወረደ። ደረጃው ላይ እያለን አንገቱን ወደታች በማድረግ ጮክ ብሎ «ማሬ! Is there anything I may help?» ብሎ ተናገረ!"
"No hony! Thanks! I love you! አለችው!” እሷም ጮክ ብላ።
አንድ ፎቅ ወደ ታች ይዞኝ ወረደ! ዛሬ የሚሰራውን አሳጥቶታል። ብቻ አንድ ነገር የፈለገ ይመስላል።
“የመኝታ ቤታችንን Terrace ላሳይሽ ብዬ ነው፤የተሻለ ቪው አለው” አለኝ።
“አትፈሩም ግን በዚህ ትልቅ ቤት ውስጥ ብቻቸሁን?” አልኩት።
ብቻችንን አይደለንም እኮ ሮዝ! በየክፍሉ አብሮን የሚኖር ጥሩ መንፈስ አለ፤ ስሙ ፍቅር ይብላዕ።
"you know what I mean ሃሃሃሃሃ"
ዶክተር ቀልዓብ ዛሬ ተለይቶብኛል። የጦዘ ዓይነት ሰው ነው የሚመስለው።እስካሁን ጣቶቹን በጣቶቼ ውስጥ ቆልፎ አልለቅ ብሎኛል። እንደ ህጻን ልጅ ነው እጄን ይዞኝ የሚንቀሳቀሰው። በዚያ ላይ
ቁና ቁና ይተነፍሳል። የሆነ ጥድፊያ ነገር ውስጥ ያለ ይመስላል።ሂል ጫማዬ በጣም ረዥም ስለሆነ እሱ በፈለገው ፍጥነት ደረጃውን ልወጣለትና ልወርድለት አልቻልኩም።
መኝታ ቤቱን በእግሩ ገፋ አድርጎ ከፈተውና ከውስጥ ገርበብ አድርጎ ዘጋው። በጣም የሚያምር
ትልቅ አልጋ አየሁ።አልጋው ከተወለድኩ ጀምሮ አይቼው የማላውቀው ነው። ክብ ቅርፅ ያለው እጅግ ሰፊ አልጋ ነው፣ ሁለት ዱካ ወንበሮችና አንድ ትንሽዬ ጠረጴዛ ይታያል። በሌላ ጥግ ከክር የተሰራ ዥዋዥዌ መጫወቻ ወንበር አለ።የመኝታ ቤታቸው ስፋቱ ከሳሎኑ እንደማይተናነስ ያወቅኩት ቲቪው የተቀመጠበትን ርቀት ሳስተውል ነው። ከአልጋቸው ጎን ከቀርከሃ የተሰራ ትንሽዬ የመጽሐፍ መደርደሪያ
ይታያል። የወለሉ ንጣፍ ንጣቱ በረዶ ላይ የመራመድ ያህል ስሜት ይሰጣል። በመኝታ ቤቱ ውስጥ ሌላ ምንም አይነት ኮተት አላየሁም።
የባለትዳር መኝታ ቤት ውስጥ ከወሲብ ደምበኛዬ ጋር እንደሆንኩ ውልብ ሲልብኝ ሰቀጠጠኝ።
የባለትዳር አልጋ አካባቢ መቆሙ ምቾት ስላልሰጠኝ ወደ ፊት ራመድ ብዬ የመኝታ ቤቱ ሰገነት ላይ ቆምኩ። እዚያ ደስ የሚል ነፋሻማ አየር እየተመገብኩ ሳለ ዶክተር ቃለአብ ከኋላዬ መጥቶ ወገቤን
በሁለት እጁ ያዘኝ። በጆሮዬ የማይሰማ ነገር አንሾኳሽከልኝ። ከዚያም አንገቴን በስሱ ይስመኝ ጀመር።
ልከላከለው ሞከርኩ…በምላሱ ጆሮዬን መላስ ሲጀምር ግን ጉልበቴ ተመናመነ።
እጆቹ ከወገቤ ተንሸራተው ቂጤን መነካካት ጀመሩ። በእጄ ተከላከልኩት። ሆኖም እጆቹ ወደ ጡቶቼ ላይ ወጥተው ያልሆነ ነገር ሲያረጉኝ አቅሜን አሳጡት። በምላሱ ቀኝ ጆሮዬን እየላሰ በሁለት
መዳፉ ሁለቱንም ጡቶቼን ጭምቅ ያደርጋቸዋል። መጮኽ ፈልጌ ትንፋሽ አጠረኝ።
፡
፡
#ክፍል_ሰባት(🔞)
፡
፡
#ሮዛ በመዘግየቱ ይቅርታችሁን አትንፈጉኝ ያው ለማዘጋጀት ጊዜ ይወስዳል አልመች ብሎኝ ነው አይደገምም ብዬ ተስፋ አድርጋለው #መልካምንባብ
፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡
ምንም ነገር እምቢ እንዳትይኝብሎ በለሆሳስ አንሾካሾከልኝ፤
what! ያመዋል እንዴ ይሄ ሰውዬ! ምን እያልክ ነው ዶክ ሚስትህ ጋ እኮ ነው ያመጣኸኝ
I know i know That is why i need you more እንደገና ወደ ጆሮዬ መቶ አንሾካሾከ ።
ኮቴዋን ከወደ ኪችን ሲሰማ ቶሎ ብሎ እጁን ከቂጤ ላይ አነሳና ወደ ሱሪ ኪሱ
ከተተው ቀጥሎም የሌለ የዩኒቨርስቲ የሚመስል ወሬ መቀባጠር ጀመረ።
who gave you that course? me? No way. It must be Sami Dr. Samuel yeah?!
ዶክተር ሳሙኤል መሰለኝ የሰጠን።” አልኩ በፈጣጣ « የት ሄደ ግን እሱ ሰውዬ?» is he teaching
now? አልኩ ስለማላውቀው ሰው፤
Oh no! He left the academia world and joined the dirty politics! I think he lives in
states now, establishing a new political party"
Oh really? I didn't know that Good for him" ከጀመረበት ቀጠልኩበትና ጎበዝ ተዋናይ
መሆኔን አስመሰከርኩ።
ማሪያ የትምህርት ቤት ወሬ እያወራን ሳይመስላት አልቀረም። ጣልቃ ገብታ ምን አይነት ምግብ እንደምፈልግ ጠየቀችኝ።
"What would you like to have: Roza?"
"Nothing especial, really! I am fine with anything you have!" አልኳት
እነሱ ሰላጣና ጎመን እንደሚበሉና እኔ ግን እንጀራ በወጥ የምፈልግ ከሆነ በአጭር ሰዓት ዉስጥ ልታዘጋጅልኝ እንደምትችል ተናገረች።
“በፍጹም ብዬ ተከራከርኩ። ዶክተር ቃልዓብ ለምን እንደሆነ አላውቅም ሚስቱ እንጀራና ወጥ እንድትሰራልኝ ፈልጓል። የሚስቱን ሙያ እንዳደንቅለት ፈልጎ ይሆናል ብዬ አሰብኩ። ነገሩ ሌላ እንደሆነ የገባኝ ግን ኋላ ላይ ነው፡፡
ማሪያ የባሏ ፍላጎት ገብቷት ነው መሰለኝ እንዲህ አለችው፡፡
"Honey! It seems you need to have Injera more than Roza! Don't worry l will start cooking
now. Just half an hour”ብላ የኪችን ፎጣ ለብሳ ጉድ ጉድ ማለት ጀመረት። ቃልአብ ቤቱን እንዲያዝጎበኘኝ ሀሳብ አቀረበችለት።
"Good Idea ማሬ You know how much I love you!?" አላት።
“No i don't until you come and kiss me! አለችው። ሄዶ ከንፈሯን በከንፈሩ በስሱ ቦረሽ አደረገላት ትንሽ እንደተራመደ ጎትታ በድጋሚ ከንፈሩን ጎረሰችው።ተቃቅፈው አስነኩት፤ ለምን
እንደሆነ አላውቅም ቅናት በስሱ ቁንጥጥ አደረገኝ። በሰው ሚስት መቅናቴ ግን እኔኑ ገርሞኛል።
ይዞኝ ወደ ሳሎኑ በረንዳ ወጣ። እሷ ወደ ኪችኗ ከተመች።
የተሳሳሙት ነገር ከአእምሮዬ አልወጣ አለኝ።
“አንተ! ለካ ፈረንጅ ሚስትህ ናት ያስተማረችህ።”
“ምኑን?”
“የምር በጣም ይገርመኝ ነበር ችሎታህ። ከሀበሻ ወንድ አንድ አንተን አየሁ መሳም የሚችል
“Oh see! Thank you and I am humbled! እስከዛሬ ግን ነግረሽኝ አታውቂም? ብሎ ሳቀ።
ቀጠለና ደግሞ “ሮዚ ቆንጆ! ታንኪው እሺ ዛሬ በጣም ደስ ብሎኛል።”
“ምኑ?”
እኔንጃ! ብቻ ይህን ቀን ለአመታት ጠብቄው ነበር።”
“የቱን ቀን?አልገባኝም…! እኔና አንተ ከተዋወቅን እኮ ገና አመት አልሞላንም።”
It doesn't matter!!” ብሎኝ በረንዳው ላይ በቆምንበት በሀሳብ የሆነ ቦታ ጭው ብሎ ሲሄድ አየሁት።
"ዶክ are you alright?"
"Yes i am! …ብቻ አንድ ጉዳይ ዝም ብሎ ይረብሸኛል።
"የምን ጉዳይ"
“ሮዝ Believe me its a long long-long story ብቻ ሌላ ጊዜ እነግርሻለሁ” ብሎኝ ቂጤን ቸብ አደረገውና እጄን ይዞኝ ወደ ሰገነቱ ወጣ።
ከቤታቸው ፎቅ ላይ የአዲስ አበባ አሮጌ ቤቶች ይታያሉ። የሁሉም ጣሪያ የዛገ ነው። እላያቸው ላይ ድንጋይ ተጭኖባቸዋል። ቆርቆሮዎቹ ኑሮ ከብዷቸዋል፤ እድሜ ተጭኗቸዋል። ንፋስን እግሩ ላይ ወድቀው “የዛሬን ማረን.ገንጥለህ አትውሰደን እያሉ የሚለምኑት ነው የሚመስለው። የእውነት አዲስ አበባ ከነ ዶክተር ቃለዓብ ቤት አናት ላይ ስትታይ በጣም ታስጠላለች። እየሱስም እንደዚህ ቁልቁል እያያት ከሆነ በእውነት ወስፋቱን የምትዘጋው ይመስለኛል። ወይም አዲሳባን በመፍጠሩ ተፀፅቶ ሱባኤ ገብቶ ይሆናል።
የራሴ ሀሳብ አሳቀኝ።
ስገነቱ ላይ እንደቆምን በድጋሚ እጁን አንሸራቶ ቂጤ አካባቢ በስሱ ደባበሰኝ።
ዝም አልኩት።
አንድ ፎቅ ወደ ታች ይዞኝ ወረደ። ደረጃው ላይ እያለን አንገቱን ወደታች በማድረግ ጮክ ብሎ «ማሬ! Is there anything I may help?» ብሎ ተናገረ!"
"No hony! Thanks! I love you! አለችው!” እሷም ጮክ ብላ።
አንድ ፎቅ ወደ ታች ይዞኝ ወረደ! ዛሬ የሚሰራውን አሳጥቶታል። ብቻ አንድ ነገር የፈለገ ይመስላል።
“የመኝታ ቤታችንን Terrace ላሳይሽ ብዬ ነው፤የተሻለ ቪው አለው” አለኝ።
“አትፈሩም ግን በዚህ ትልቅ ቤት ውስጥ ብቻቸሁን?” አልኩት።
ብቻችንን አይደለንም እኮ ሮዝ! በየክፍሉ አብሮን የሚኖር ጥሩ መንፈስ አለ፤ ስሙ ፍቅር ይብላዕ።
"you know what I mean ሃሃሃሃሃ"
ዶክተር ቀልዓብ ዛሬ ተለይቶብኛል። የጦዘ ዓይነት ሰው ነው የሚመስለው።እስካሁን ጣቶቹን በጣቶቼ ውስጥ ቆልፎ አልለቅ ብሎኛል። እንደ ህጻን ልጅ ነው እጄን ይዞኝ የሚንቀሳቀሰው። በዚያ ላይ
ቁና ቁና ይተነፍሳል። የሆነ ጥድፊያ ነገር ውስጥ ያለ ይመስላል።ሂል ጫማዬ በጣም ረዥም ስለሆነ እሱ በፈለገው ፍጥነት ደረጃውን ልወጣለትና ልወርድለት አልቻልኩም።
መኝታ ቤቱን በእግሩ ገፋ አድርጎ ከፈተውና ከውስጥ ገርበብ አድርጎ ዘጋው። በጣም የሚያምር
ትልቅ አልጋ አየሁ።አልጋው ከተወለድኩ ጀምሮ አይቼው የማላውቀው ነው። ክብ ቅርፅ ያለው እጅግ ሰፊ አልጋ ነው፣ ሁለት ዱካ ወንበሮችና አንድ ትንሽዬ ጠረጴዛ ይታያል። በሌላ ጥግ ከክር የተሰራ ዥዋዥዌ መጫወቻ ወንበር አለ።የመኝታ ቤታቸው ስፋቱ ከሳሎኑ እንደማይተናነስ ያወቅኩት ቲቪው የተቀመጠበትን ርቀት ሳስተውል ነው። ከአልጋቸው ጎን ከቀርከሃ የተሰራ ትንሽዬ የመጽሐፍ መደርደሪያ
ይታያል። የወለሉ ንጣፍ ንጣቱ በረዶ ላይ የመራመድ ያህል ስሜት ይሰጣል። በመኝታ ቤቱ ውስጥ ሌላ ምንም አይነት ኮተት አላየሁም።
የባለትዳር መኝታ ቤት ውስጥ ከወሲብ ደምበኛዬ ጋር እንደሆንኩ ውልብ ሲልብኝ ሰቀጠጠኝ።
የባለትዳር አልጋ አካባቢ መቆሙ ምቾት ስላልሰጠኝ ወደ ፊት ራመድ ብዬ የመኝታ ቤቱ ሰገነት ላይ ቆምኩ። እዚያ ደስ የሚል ነፋሻማ አየር እየተመገብኩ ሳለ ዶክተር ቃለአብ ከኋላዬ መጥቶ ወገቤን
በሁለት እጁ ያዘኝ። በጆሮዬ የማይሰማ ነገር አንሾኳሽከልኝ። ከዚያም አንገቴን በስሱ ይስመኝ ጀመር።
ልከላከለው ሞከርኩ…በምላሱ ጆሮዬን መላስ ሲጀምር ግን ጉልበቴ ተመናመነ።
እጆቹ ከወገቤ ተንሸራተው ቂጤን መነካካት ጀመሩ። በእጄ ተከላከልኩት። ሆኖም እጆቹ ወደ ጡቶቼ ላይ ወጥተው ያልሆነ ነገር ሲያረጉኝ አቅሜን አሳጡት። በምላሱ ቀኝ ጆሮዬን እየላሰ በሁለት
መዳፉ ሁለቱንም ጡቶቼን ጭምቅ ያደርጋቸዋል። መጮኽ ፈልጌ ትንፋሽ አጠረኝ።
👍8❤1
እንደምንም ከእቅፉ አፈትልኬ ልቆጣው ፊቴን ሳዞር ከንፈሩና ከንፈሬ ተገጣጠሙ። ዶክ ሲስም አውቀዋለሁ።
ልብ ያቀልጣል። የኔም ልብ ወደ ውስጥ ፍስስ ሲል እርጥበቱ ይሰማኝ ጀመር። ልረዳው አልችልም ሳላስበው ከሱ ስሜት ጋር አብሬ መንጎድ ጀመርኩ። ለምን እንደሆነ አላውቅም ከንፈሬን ሲጎርሰው
ፍርሃቴ ሁሉ ብንን ብሎ ጠፋ። ሚስቱን መፈጠሯን ረሳኋት። የሆነች ትንሽዬ ሰይጣን በጆሮዬ መጣችና ፈረንጅ እኮ ብዙም ጣጣ የለውም፤ ዝምብለሽ ከንፈሩን አጣጥሚው! Relaxy baby አለችኝ። እሺ የኔ ቆንጆ!" አልኳት በሆዴ። ለሆኑ ደቂቃዎች ያህል ሁለታችንም በከንፈሮቻችን ማሰብ ጀመርን።
ከንፈሩ ማር ማር ይላል። ምላሱን አፌ ውስጥ አስገብቶ ሲያንቀሳቅሰው የወሲብ ሞተሬን ቀሰቀሰው።ሁሉንም ሰውነቴን እንዲነካካኝ ፈለኩ። አንዱን እጄን ወደ ሱሪው ዚፕ አንሸራትቼ
ዳበስኩት። ወንድነቱ ጂንስ ሱሪዉን ቀድጄ ካልወጣሁ ብሎ ግብግብ ይዟል፤ ወይም እንደዚያ መሰለኝ።
ከወትሮው ገዝፎ ተሰማኝ።
Hone are you there?” የማሪያ ድምጽ ከታች ከኪችን ተሰማ።
ሁለታችንም ሲሰርቅ እናቱ እንደደረሰችበት ህጻን በርግገን ቆምን። ቁና ቁና እንተነፍስ ነበር።
Hony! Roz! Are you there?” በድጋሚ ተጣራች፤
Yes! አልን ሁለታችንም የቀረችንን ትንፋሽ አሰባስበን።
"Good to know! Enjoy..guys! Almost done! 15minutes more please!"
"We are in the library Hony. Call us if you need help" ብሎ ዋሻት፣
W.h.a.t! I can't hear you!” አለችው። ሽንኩርት መፍጫውን ለኩሳው ስለነበረ የሚላት ነገር ብዙም አይሰማትም ነበር።
"I said I love you ማሬ!” አላት፤ መጀመርያ ያላትን እንዳልሰማችው ሲረዳ።
“Same here!” አለችው ድምፅዋን ጎላ አድርጋ።
ተጣድፎ እኔ የቆምኩበት ሰገነት ጋ ተመልሶ መጣና ከንፈሬን በከንፈሩ ከደነው። ታግዬ ከእቅፉ ወጣሁ፤
“ዶክ! ምን እያረክ ነው? በቃህ.! ሚስትህ ብታየን ምን እንደሚፈጠር ገብቶሃል?” ስል አንሾኳሸኩ፤
ደምጻችን ታች እንዳይሰማ በመስጋት ሁለታችንም ከትንፋሽ ባልበለጠ ድምጽ ነው የምናወራው።እየሰማኝ አልነበረም።
እጄን ይዞኝ 2ኛ ፎቅ ላይ ወደሚገኘው የቤታቸው ቤተ መጽሐፍት ወሰደኝ። ስሮጥ ሂል ጫማዬ የሚፈጥረው ድምጽ ለማስወገድ ብዬ ላወልቀው ጎንበስ ስልዶክ ከለከለኝ። I love it this way
በሂል ጫማ ይበልጥ ትረብሺኛለሽ” አለኝ፤
እኮ እንዳይረብሽእኮ ነው ላውልቀው የምልህ”
“ሮዝ! መረበሽ ነው የምፈልገው ዛሬ፤ አይገባሽም?!”
የላይብረሪው በር ጋ ስንደርስ አንገቱን በደረጃው መደገፊያ ወደታች አስግጎ…"Take your time mare!
We are browsing the newspapers up here!" አላት።
Alright honey! I love you!
«ሎቭ ዩ!»ሎቭ ዬ» ተባባሉ በድጋሚ።ስንት ሺ ጊዜ ይህን ቃል እንደሚባባሉ ማመን ይከብዳል።
ቤተ መጽሐፍታቸው ውበቱን ለማድነቅ ጊዜ አልነበረኝም። ዶክተር ቃልአብ በጥድፊያ ወደኔ ተመልሶ ከንፈሬን ካቆመበት መሳም ቀጠለ።
“ወይኔ ጉዴ!ዶክ ዛሬ ልክ አይደለህም! በእውነት!”
“ልክ መሆን አልፈልግም ሮዝ ፊቱን ቅጭም አድርጎ እቁጩን መለሰልኝ፤
የራስህ ጉዳይ የኔ ትዳር የሚፈርስ መሰለህ እንዴ!”
መልስ ሳይሰጠኝ ከንፈሬን ጎረሰው። ዘለግ ላለ ሰዓት እየተሸሻን ተሳሳምን።
እጁን ወደ ቀሚሴ ውስጥ መክተት ሲጀምር ግን አስቆምኩት።
“ዋይ! እጮኻለሁ! በእውነት ካላቆምክ እጮኻለሁ።”
ፈራኝ መሰለኝ እጁን ሰበሰበ። ከዚያም ጥግ ላይ ወደሚገኘው የላይብረሪው ሼልፍ ጀርባ ጎትቶ ወስዶ ነካካኝ። ብልሽትሽትሽት አደረገኝ። ሁሉ ነገሬን አሳከከኝ። እሱም እንደዚያው የሆነ ይመስለኛል። ሁሉነገሬን ቢጎርሰው ደስታውን አይችለውም።
አንዳንድ አጓጉል ቦታዎቼን ሲነካካቸው እየተዳከምኩ መጣሁ፤ ልከላከለው አልተቻለኝም፡፡
የለበስኩትን ሸሚዝ ሁለት የላይኞቹን ቁልፎች ፈትቶ ወደ ሼልፉ አስጠግቶ አንገቴን፣ ከንፈሬን ከዚያም
ከሸሚዜ አፈትልኮ የወጣውን የቀኝ ጡቴን መላስ ሲጀምር ምን እየተካሄደ እንደሆነ አእምሮዬ ማሰብ አቆመ። የለበስኩትን ጥቁር ሚኒ ቀሚስ ገልቦ ከመቼው የሱን የሱሪ ዚፕ ከፍቶ …። አንድ እግሬን በእጁ ሽቅብ ከታፋዬ አንስቶ በእጁ ደገፈውና በአንድ እግሬ ብቻ እንድቆም ካረገኝ በኋላ የመጽሐፉን ሼልፍ እንደድጋፍ እንድጠቀምበት አረገኝ። የፓንቴን መሐል ዳንቴሉን ሲቀደው ይሰማኛል። ላስቆመው
ግን ጉልበቱም፣ ፍላጎቱም አልነበረኝም። በአንድ እግሬ አንካሴ እንደሚል ሰው አንጠልጥሎ ብሎኔን ይፈታኝ ጀመር። እኔ ደንባሪቱ ስሜት ዉስጥ ሆኜ ነው መሰለኝ እጄን ከሼልፉ አንስቼ በሁለት እጄ
የሱን አንገት ለማቀፍ ሞከርኩ። ሰውነቱ ወደፊት ሲገፋኝ የቆምኩበት ግራ እግሬ ሂል ጫማ አንሸራቶኝ
ባላንሴን ስቼ ሼልፉ ላይ ወደቅኩ። እግዜር ይስጠው ዶክተር ተንደፋድፎ ከከፉ አወዳደቅ አዳነኝ።
ከሼልፉ በላይኛው መደርደሪያ ላይ የነበሩት መጽሐፍት ግን በሙሉ ተናዱ።
መጽሐፍቱ ሲናዱ የፈጠሩት ከፍተኛ ድምጽ ለኛ እጅግ ተስፋ አስቆራጭ ነበር። እኔ በበኩሌ ለመሞት ጥቂት ደቂቃዎች እንደቀረኝ ተረድቼ ራሴን ማፅናናት ጀምሬ ነበር።
ልክ መጽሐፍቶቹ ሲናዱ የዶክ ወንድነቱ የእኔ እጢዬ እኩል ዱብ ያሉ ይመስለኛል። እኔ ባለሁበት ደርቄ ቀረሁ። የዶክተር ቃለአብ ድንጋጤው ከኔ ብሶ ነበር።ወንድነቱ ሟሸሸ። በፍጹም አንድ ዶክተር የሆነ ሰው እንደዚያ የሚደነግጥ አይመስለኝም ነበር።አሁን በርግጠኝነት ይህንን ድምጽ ሚስቱ ስትሰማ
በሰከንድ ውስጥ ጦር ሰብቃ ትመጣለች። እኔማ እጅግ ከመፍራቴ የተነሳ ከአሁን አሁን ደርሳ በያዘችው ቢላ ፊቴን አበላሸችው ብዬ በር በሩን በተስፋ መቁረጥ አየዋለሁ። የሸሚዜን ቁልፍ ለማስተካከል እንኳ የሚሆን ተስፋ አልነበረኝም፡፡
Honey!Are you alright?” የሚል ድምጽ ከኪችን ሲሰማ የሁለታችንም ተስፋ ዳግም ለመለመ።
°Coming Marre Coming-corning." ድምፁ ቁርጥርጥ ያለና የሚያስቅ ነበር።
እሱ መጽሐፎቹን ከተበታተኑበት ማንሳት ሲጀምር እኔ የተዛነፉ የሸሚዝ ቁልፎቼን መቆለፍና ሚኒስከርቴን ወደታች እየጎተቱ ማስተካከል ጀመርኩ። ዶክተር ቃልአብ ሁሉንም መጽሐፍት ከመደርደርይልቁ ሼልፉ ላይ ከመራቸው። እንድ ትንሸዬ መጽሐፍ ግን መሬት ላይ ተረስታ እንደነበር አስተዋልኩ።
Transgender የሚል ጽሑፍ በቀይ ቀለም በጉልህ ተጽፎባታል።
ዶክተር ቃልዓብ በፍጥነት ወደ downstairs መውረድ እንዳለብን አሳሰበኝ፡ ከቤተመጽሐፍቱ ወጥተን
ደረጃውን መውረድ እንደጀመርን አንድ ጊዜ ቼክ እንዲያረገኝ ጠየቅኩት። የሸሚዜ የላይኛዎቹ ሁለት ቁልፎች እንደተዛነፉ ማስተዋል ቻለ። ቶሎ ብሎ በቆምንበት አስተካከለልኝ። እድለኞች ነን።እግዜርም ሰይጣንም ይወዱናል። ቁልፎቹ እንደተዛነፉ ወደ ማሪያ ጋር ወርደን ቢሆን ምን እየሆንን እንደቆየን
ለመረዳት ሰከንድ እይወስድባትም ነበር። በዚያው የኔን ሊፒስቲክ ቀለም ከሱ ከንፈር ላይ ሙልጭ ከድርጎ እንዲያስለቅቅ ረዳሁት።
እንደኛ ፎቅ ልንደርስ ስንል አንድ ሀሳብ ብልጭ አለለት። እኔ upstairs ወደ ላይብረሪው ተመልሼ ሄጄ ጋዜጣ እንደሚያነብ ሰው እዚያው እንድቆይና እሱ ምግብ ማብሰሉ ላይ ማሪያን እንዲያግዛት ተስማማን። ይህ ትርኢት ጥርጣሬዋን እንደሚቀንሰው አመንን።
እኔ ደረጃውን እየወጣሁ ሳለ እሱ already ኪችን ደርሶ ነበር። where is she?” ስትለው በስሱ ይሰማኛል። እሱ ምን ብሎ እንደ
ልብ ያቀልጣል። የኔም ልብ ወደ ውስጥ ፍስስ ሲል እርጥበቱ ይሰማኝ ጀመር። ልረዳው አልችልም ሳላስበው ከሱ ስሜት ጋር አብሬ መንጎድ ጀመርኩ። ለምን እንደሆነ አላውቅም ከንፈሬን ሲጎርሰው
ፍርሃቴ ሁሉ ብንን ብሎ ጠፋ። ሚስቱን መፈጠሯን ረሳኋት። የሆነች ትንሽዬ ሰይጣን በጆሮዬ መጣችና ፈረንጅ እኮ ብዙም ጣጣ የለውም፤ ዝምብለሽ ከንፈሩን አጣጥሚው! Relaxy baby አለችኝ። እሺ የኔ ቆንጆ!" አልኳት በሆዴ። ለሆኑ ደቂቃዎች ያህል ሁለታችንም በከንፈሮቻችን ማሰብ ጀመርን።
ከንፈሩ ማር ማር ይላል። ምላሱን አፌ ውስጥ አስገብቶ ሲያንቀሳቅሰው የወሲብ ሞተሬን ቀሰቀሰው።ሁሉንም ሰውነቴን እንዲነካካኝ ፈለኩ። አንዱን እጄን ወደ ሱሪው ዚፕ አንሸራትቼ
ዳበስኩት። ወንድነቱ ጂንስ ሱሪዉን ቀድጄ ካልወጣሁ ብሎ ግብግብ ይዟል፤ ወይም እንደዚያ መሰለኝ።
ከወትሮው ገዝፎ ተሰማኝ።
Hone are you there?” የማሪያ ድምጽ ከታች ከኪችን ተሰማ።
ሁለታችንም ሲሰርቅ እናቱ እንደደረሰችበት ህጻን በርግገን ቆምን። ቁና ቁና እንተነፍስ ነበር።
Hony! Roz! Are you there?” በድጋሚ ተጣራች፤
Yes! አልን ሁለታችንም የቀረችንን ትንፋሽ አሰባስበን።
"Good to know! Enjoy..guys! Almost done! 15minutes more please!"
"We are in the library Hony. Call us if you need help" ብሎ ዋሻት፣
W.h.a.t! I can't hear you!” አለችው። ሽንኩርት መፍጫውን ለኩሳው ስለነበረ የሚላት ነገር ብዙም አይሰማትም ነበር።
"I said I love you ማሬ!” አላት፤ መጀመርያ ያላትን እንዳልሰማችው ሲረዳ።
“Same here!” አለችው ድምፅዋን ጎላ አድርጋ።
ተጣድፎ እኔ የቆምኩበት ሰገነት ጋ ተመልሶ መጣና ከንፈሬን በከንፈሩ ከደነው። ታግዬ ከእቅፉ ወጣሁ፤
“ዶክ! ምን እያረክ ነው? በቃህ.! ሚስትህ ብታየን ምን እንደሚፈጠር ገብቶሃል?” ስል አንሾኳሸኩ፤
ደምጻችን ታች እንዳይሰማ በመስጋት ሁለታችንም ከትንፋሽ ባልበለጠ ድምጽ ነው የምናወራው።እየሰማኝ አልነበረም።
እጄን ይዞኝ 2ኛ ፎቅ ላይ ወደሚገኘው የቤታቸው ቤተ መጽሐፍት ወሰደኝ። ስሮጥ ሂል ጫማዬ የሚፈጥረው ድምጽ ለማስወገድ ብዬ ላወልቀው ጎንበስ ስልዶክ ከለከለኝ። I love it this way
በሂል ጫማ ይበልጥ ትረብሺኛለሽ” አለኝ፤
እኮ እንዳይረብሽእኮ ነው ላውልቀው የምልህ”
“ሮዝ! መረበሽ ነው የምፈልገው ዛሬ፤ አይገባሽም?!”
የላይብረሪው በር ጋ ስንደርስ አንገቱን በደረጃው መደገፊያ ወደታች አስግጎ…"Take your time mare!
We are browsing the newspapers up here!" አላት።
Alright honey! I love you!
«ሎቭ ዩ!»ሎቭ ዬ» ተባባሉ በድጋሚ።ስንት ሺ ጊዜ ይህን ቃል እንደሚባባሉ ማመን ይከብዳል።
ቤተ መጽሐፍታቸው ውበቱን ለማድነቅ ጊዜ አልነበረኝም። ዶክተር ቃልአብ በጥድፊያ ወደኔ ተመልሶ ከንፈሬን ካቆመበት መሳም ቀጠለ።
“ወይኔ ጉዴ!ዶክ ዛሬ ልክ አይደለህም! በእውነት!”
“ልክ መሆን አልፈልግም ሮዝ ፊቱን ቅጭም አድርጎ እቁጩን መለሰልኝ፤
የራስህ ጉዳይ የኔ ትዳር የሚፈርስ መሰለህ እንዴ!”
መልስ ሳይሰጠኝ ከንፈሬን ጎረሰው። ዘለግ ላለ ሰዓት እየተሸሻን ተሳሳምን።
እጁን ወደ ቀሚሴ ውስጥ መክተት ሲጀምር ግን አስቆምኩት።
“ዋይ! እጮኻለሁ! በእውነት ካላቆምክ እጮኻለሁ።”
ፈራኝ መሰለኝ እጁን ሰበሰበ። ከዚያም ጥግ ላይ ወደሚገኘው የላይብረሪው ሼልፍ ጀርባ ጎትቶ ወስዶ ነካካኝ። ብልሽትሽትሽት አደረገኝ። ሁሉ ነገሬን አሳከከኝ። እሱም እንደዚያው የሆነ ይመስለኛል። ሁሉነገሬን ቢጎርሰው ደስታውን አይችለውም።
አንዳንድ አጓጉል ቦታዎቼን ሲነካካቸው እየተዳከምኩ መጣሁ፤ ልከላከለው አልተቻለኝም፡፡
የለበስኩትን ሸሚዝ ሁለት የላይኞቹን ቁልፎች ፈትቶ ወደ ሼልፉ አስጠግቶ አንገቴን፣ ከንፈሬን ከዚያም
ከሸሚዜ አፈትልኮ የወጣውን የቀኝ ጡቴን መላስ ሲጀምር ምን እየተካሄደ እንደሆነ አእምሮዬ ማሰብ አቆመ። የለበስኩትን ጥቁር ሚኒ ቀሚስ ገልቦ ከመቼው የሱን የሱሪ ዚፕ ከፍቶ …። አንድ እግሬን በእጁ ሽቅብ ከታፋዬ አንስቶ በእጁ ደገፈውና በአንድ እግሬ ብቻ እንድቆም ካረገኝ በኋላ የመጽሐፉን ሼልፍ እንደድጋፍ እንድጠቀምበት አረገኝ። የፓንቴን መሐል ዳንቴሉን ሲቀደው ይሰማኛል። ላስቆመው
ግን ጉልበቱም፣ ፍላጎቱም አልነበረኝም። በአንድ እግሬ አንካሴ እንደሚል ሰው አንጠልጥሎ ብሎኔን ይፈታኝ ጀመር። እኔ ደንባሪቱ ስሜት ዉስጥ ሆኜ ነው መሰለኝ እጄን ከሼልፉ አንስቼ በሁለት እጄ
የሱን አንገት ለማቀፍ ሞከርኩ። ሰውነቱ ወደፊት ሲገፋኝ የቆምኩበት ግራ እግሬ ሂል ጫማ አንሸራቶኝ
ባላንሴን ስቼ ሼልፉ ላይ ወደቅኩ። እግዜር ይስጠው ዶክተር ተንደፋድፎ ከከፉ አወዳደቅ አዳነኝ።
ከሼልፉ በላይኛው መደርደሪያ ላይ የነበሩት መጽሐፍት ግን በሙሉ ተናዱ።
መጽሐፍቱ ሲናዱ የፈጠሩት ከፍተኛ ድምጽ ለኛ እጅግ ተስፋ አስቆራጭ ነበር። እኔ በበኩሌ ለመሞት ጥቂት ደቂቃዎች እንደቀረኝ ተረድቼ ራሴን ማፅናናት ጀምሬ ነበር።
ልክ መጽሐፍቶቹ ሲናዱ የዶክ ወንድነቱ የእኔ እጢዬ እኩል ዱብ ያሉ ይመስለኛል። እኔ ባለሁበት ደርቄ ቀረሁ። የዶክተር ቃለአብ ድንጋጤው ከኔ ብሶ ነበር።ወንድነቱ ሟሸሸ። በፍጹም አንድ ዶክተር የሆነ ሰው እንደዚያ የሚደነግጥ አይመስለኝም ነበር።አሁን በርግጠኝነት ይህንን ድምጽ ሚስቱ ስትሰማ
በሰከንድ ውስጥ ጦር ሰብቃ ትመጣለች። እኔማ እጅግ ከመፍራቴ የተነሳ ከአሁን አሁን ደርሳ በያዘችው ቢላ ፊቴን አበላሸችው ብዬ በር በሩን በተስፋ መቁረጥ አየዋለሁ። የሸሚዜን ቁልፍ ለማስተካከል እንኳ የሚሆን ተስፋ አልነበረኝም፡፡
Honey!Are you alright?” የሚል ድምጽ ከኪችን ሲሰማ የሁለታችንም ተስፋ ዳግም ለመለመ።
°Coming Marre Coming-corning." ድምፁ ቁርጥርጥ ያለና የሚያስቅ ነበር።
እሱ መጽሐፎቹን ከተበታተኑበት ማንሳት ሲጀምር እኔ የተዛነፉ የሸሚዝ ቁልፎቼን መቆለፍና ሚኒስከርቴን ወደታች እየጎተቱ ማስተካከል ጀመርኩ። ዶክተር ቃልአብ ሁሉንም መጽሐፍት ከመደርደርይልቁ ሼልፉ ላይ ከመራቸው። እንድ ትንሸዬ መጽሐፍ ግን መሬት ላይ ተረስታ እንደነበር አስተዋልኩ።
Transgender የሚል ጽሑፍ በቀይ ቀለም በጉልህ ተጽፎባታል።
ዶክተር ቃልዓብ በፍጥነት ወደ downstairs መውረድ እንዳለብን አሳሰበኝ፡ ከቤተመጽሐፍቱ ወጥተን
ደረጃውን መውረድ እንደጀመርን አንድ ጊዜ ቼክ እንዲያረገኝ ጠየቅኩት። የሸሚዜ የላይኛዎቹ ሁለት ቁልፎች እንደተዛነፉ ማስተዋል ቻለ። ቶሎ ብሎ በቆምንበት አስተካከለልኝ። እድለኞች ነን።እግዜርም ሰይጣንም ይወዱናል። ቁልፎቹ እንደተዛነፉ ወደ ማሪያ ጋር ወርደን ቢሆን ምን እየሆንን እንደቆየን
ለመረዳት ሰከንድ እይወስድባትም ነበር። በዚያው የኔን ሊፒስቲክ ቀለም ከሱ ከንፈር ላይ ሙልጭ ከድርጎ እንዲያስለቅቅ ረዳሁት።
እንደኛ ፎቅ ልንደርስ ስንል አንድ ሀሳብ ብልጭ አለለት። እኔ upstairs ወደ ላይብረሪው ተመልሼ ሄጄ ጋዜጣ እንደሚያነብ ሰው እዚያው እንድቆይና እሱ ምግብ ማብሰሉ ላይ ማሪያን እንዲያግዛት ተስማማን። ይህ ትርኢት ጥርጣሬዋን እንደሚቀንሰው አመንን።
እኔ ደረጃውን እየወጣሁ ሳለ እሱ already ኪችን ደርሶ ነበር። where is she?” ስትለው በስሱ ይሰማኛል። እሱ ምን ብሎ እንደ
👍9❤2
መለሰላት ግን አልተሰማኝም። ወደ ላይብረሪው ገብቼ ቅድም ወድቆ አይቼው የነበረውን «transgender» የሚለውን መጽሐፍ ቦታው ከመለስኩ በኃላ ለመረጋጋት
ሞከርኩ። ራሴን በድጋሚ በደንብ ማስተካከል ጀመርኩ። ናፕኪን ከቦርሳዬ አውጥቼ ሊፒስቲኩን ሙልጭ አድርጌ ከጠረኩት በኋላ ሶፍቱን እዚያው ከሚገኝ ከቀርከሃ የተሰራ ባስኬት ውስጥ
ጨመርኩት። አዲስ ቻፒስቲክ ደመቅ አድርጌ ተቀባሁ።
ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት በዚህች ላይብረሪ ምን እየሆንኩ እንደነበረ ሳስታውስ ድንጋጤዬ አገረሸብኝ።
ፍርሃት ሁለመናዬን ዉርርር አደረገኝ። በዚያው ቅጽበት ማሪያ ስሜን ስትጠራው ሰማሁ።
“Comning!” ብዬ መልስ ሰጠሁ። ከዚያም እያነበብኩ የቆየሁ ለመምሰል አንድ VOGUE PARIS
የሚል ደማቅ የፈረንሳይ የፋሺን መጽሔትና ቅድም ባለጌ ነገር ስናረግ ወድቆ በኋላም ቦታው መልሺው
የነበረውን transgender የሚለውን መጽሐፍ በጄ ይዤ ደረጃውን መውረድ ጀመርኩ።
"You guys have amazing library. It took my breath away. Envy you guys! By the way,
was reading these two!” ብዬ መጽሔቱንና መጽሐፉን አሳየኋት። ዶክተር ቃልአብ በፍርሃት የታፈነሳቅ አፍኖት ፊቱን የኪችን ሲንክ ውስጥ ሲደብቅ አየሁት አንገቱን አቀርቅሮ ብርጭቆ በማለቅለቅ ላይ ነበር።
Wow! Thank you! This all has happened because of my beloved husband! ብላ ከንፈሩ
እስኪገነጠል ድረስ ሳመችው። ይህን ጊዜ ድንጋጤ ተፈጠረብኝ፡፡ ሚስቱ ስትስመው የተለየ ጣዕም ከንፈሩ ላይ ልታስተውል ትችላለች በሚል ነበር ስጋቴ፡፡ ምንም አላለችም። ተመስገን አምላኬ!
የረጠበውን እጇን ከሲንኩ ጎን በተንጠለጠለ ሰማያዊ ፎጣ ካደራረቀች በኋላ transgender የሚለውን
መጽሐፍ ተቀበለችኝና ለቃልአብ እያሳየችው በሳቅ መንከትከት ጀመረች። ቃልአብም “oh yeah! That
thing your story. oh no are you gonna tell her?!” ብሎ እሷን በሳቅ ማጀብ ጀመረ። ለምን እንደሚስቁ መጀመርያ አልተገለጠልኝም ነበር።እንዲያውም ፎቅ ላይ የሆነውን ነገር ያወቀችብን መስሎኝ በድንጋጤ ዉሀ መሆን ጀምሬ ነበር። ዶክተር አብሯት ሲስቅ ጊዜ ነው የተረጋጋሁት። በኋላ
ግን ነገሩን በጠቅላላ ሳስበው ቃልአብ እየሳቀ እኔ ለምን ድንብርብሬ እንደሚወጣ ግርም ይለኝ ጀመር።
የኔ ትዳር አይፈርስ ነገር ምን አሸማቀቀኝ!
What is funny?” ብዬ የሞት ሞቴን ጠየቅኩ።
"It is a Lo....g long story ሮዝ i will tell you over the lunch ብላኝ ምግቡን እያቀራረበች እንደ አዲስ በሳቅ መንፈር ጀመረች። ቃልአብም ሳቋን አጀበው። ሳስበው ቃልአብ ፍርሃቱን ለመሸፈን አሪፍ አጋጣሚ ተፈጥሮለታል።ለዚያም ነው ወሬዋን እያዳመቀ የሚስቀው። አሁን ስጋቱ ሁሉ በኖ ጠፍቶለታል መሰለኝ። ከደቂቃዎች በፊት ምንም እንዳልተፈጠረ ሆኖ ኪችን አብሯት ሲንጎዳጎድ ገርሞኝ ነበር። እኔ በጭንቀት መከሳት ጀምሪያለሁ፤ እሱ ሆዬ ይስቅልኛል።
ማሪያ ምሳችንን በሙሉ አቀራረባ ስታበቃ lunch is served!" ብላ ሁለታችንም ወደ dining room እንድንመጣ ጋበዘችን፤
ሶስታችንም ወንበሮቻችንን ስበን ተቀመጥን። ማሪያና እኔ ፊት ለፊት ትይዩ ተቀመጥን። እሱ ግን ከኔ
ጎን ያለውን ወንበር ስቦ ተቀመጠ። ከማሪያ ጎን ይቀመጣል ብዬ ነበር ያሰብኩት። ለምን እንደሆነ
ባላውቅም የመረጠው ቦታ ትክክል እንዳልሆነ ተሰምቶኝ ነበር።
ድንገት ሁለቱም ጣቶቻቸውን አጣምረው መጸለይ ጀመሩ። ከዚያም እኩል ««ኤሜን!» ብለው ምግቡን ባረኩት...
💫ይቀጥላል💫
Like 👍 እና #Share ማድረግ እንዳይረሳ
#ለሮዚ_መልክታችሁን
#ለማስተላለፍ_ከፈለጋችሁ #ከታችያለውን_email መጠቀም_ትችላላችሁ👇
rozachichinia@gmail.com
ለኛ ደሞ ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
ሞከርኩ። ራሴን በድጋሚ በደንብ ማስተካከል ጀመርኩ። ናፕኪን ከቦርሳዬ አውጥቼ ሊፒስቲኩን ሙልጭ አድርጌ ከጠረኩት በኋላ ሶፍቱን እዚያው ከሚገኝ ከቀርከሃ የተሰራ ባስኬት ውስጥ
ጨመርኩት። አዲስ ቻፒስቲክ ደመቅ አድርጌ ተቀባሁ።
ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት በዚህች ላይብረሪ ምን እየሆንኩ እንደነበረ ሳስታውስ ድንጋጤዬ አገረሸብኝ።
ፍርሃት ሁለመናዬን ዉርርር አደረገኝ። በዚያው ቅጽበት ማሪያ ስሜን ስትጠራው ሰማሁ።
“Comning!” ብዬ መልስ ሰጠሁ። ከዚያም እያነበብኩ የቆየሁ ለመምሰል አንድ VOGUE PARIS
የሚል ደማቅ የፈረንሳይ የፋሺን መጽሔትና ቅድም ባለጌ ነገር ስናረግ ወድቆ በኋላም ቦታው መልሺው
የነበረውን transgender የሚለውን መጽሐፍ በጄ ይዤ ደረጃውን መውረድ ጀመርኩ።
"You guys have amazing library. It took my breath away. Envy you guys! By the way,
was reading these two!” ብዬ መጽሔቱንና መጽሐፉን አሳየኋት። ዶክተር ቃልአብ በፍርሃት የታፈነሳቅ አፍኖት ፊቱን የኪችን ሲንክ ውስጥ ሲደብቅ አየሁት አንገቱን አቀርቅሮ ብርጭቆ በማለቅለቅ ላይ ነበር።
Wow! Thank you! This all has happened because of my beloved husband! ብላ ከንፈሩ
እስኪገነጠል ድረስ ሳመችው። ይህን ጊዜ ድንጋጤ ተፈጠረብኝ፡፡ ሚስቱ ስትስመው የተለየ ጣዕም ከንፈሩ ላይ ልታስተውል ትችላለች በሚል ነበር ስጋቴ፡፡ ምንም አላለችም። ተመስገን አምላኬ!
የረጠበውን እጇን ከሲንኩ ጎን በተንጠለጠለ ሰማያዊ ፎጣ ካደራረቀች በኋላ transgender የሚለውን
መጽሐፍ ተቀበለችኝና ለቃልአብ እያሳየችው በሳቅ መንከትከት ጀመረች። ቃልአብም “oh yeah! That
thing your story. oh no are you gonna tell her?!” ብሎ እሷን በሳቅ ማጀብ ጀመረ። ለምን እንደሚስቁ መጀመርያ አልተገለጠልኝም ነበር።እንዲያውም ፎቅ ላይ የሆነውን ነገር ያወቀችብን መስሎኝ በድንጋጤ ዉሀ መሆን ጀምሬ ነበር። ዶክተር አብሯት ሲስቅ ጊዜ ነው የተረጋጋሁት። በኋላ
ግን ነገሩን በጠቅላላ ሳስበው ቃልአብ እየሳቀ እኔ ለምን ድንብርብሬ እንደሚወጣ ግርም ይለኝ ጀመር።
የኔ ትዳር አይፈርስ ነገር ምን አሸማቀቀኝ!
What is funny?” ብዬ የሞት ሞቴን ጠየቅኩ።
"It is a Lo....g long story ሮዝ i will tell you over the lunch ብላኝ ምግቡን እያቀራረበች እንደ አዲስ በሳቅ መንፈር ጀመረች። ቃልአብም ሳቋን አጀበው። ሳስበው ቃልአብ ፍርሃቱን ለመሸፈን አሪፍ አጋጣሚ ተፈጥሮለታል።ለዚያም ነው ወሬዋን እያዳመቀ የሚስቀው። አሁን ስጋቱ ሁሉ በኖ ጠፍቶለታል መሰለኝ። ከደቂቃዎች በፊት ምንም እንዳልተፈጠረ ሆኖ ኪችን አብሯት ሲንጎዳጎድ ገርሞኝ ነበር። እኔ በጭንቀት መከሳት ጀምሪያለሁ፤ እሱ ሆዬ ይስቅልኛል።
ማሪያ ምሳችንን በሙሉ አቀራረባ ስታበቃ lunch is served!" ብላ ሁለታችንም ወደ dining room እንድንመጣ ጋበዘችን፤
ሶስታችንም ወንበሮቻችንን ስበን ተቀመጥን። ማሪያና እኔ ፊት ለፊት ትይዩ ተቀመጥን። እሱ ግን ከኔ
ጎን ያለውን ወንበር ስቦ ተቀመጠ። ከማሪያ ጎን ይቀመጣል ብዬ ነበር ያሰብኩት። ለምን እንደሆነ
ባላውቅም የመረጠው ቦታ ትክክል እንዳልሆነ ተሰምቶኝ ነበር።
ድንገት ሁለቱም ጣቶቻቸውን አጣምረው መጸለይ ጀመሩ። ከዚያም እኩል ««ኤሜን!» ብለው ምግቡን ባረኩት...
💫ይቀጥላል💫
Like 👍 እና #Share ማድረግ እንዳይረሳ
#ለሮዚ_መልክታችሁን
#ለማስተላለፍ_ከፈለጋችሁ #ከታችያለውን_email መጠቀም_ትችላላችሁ👇
rozachichinia@gmail.com
ለኛ ደሞ ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
👍5❤1
#ያንድ_ምሽት_ናፍቆት
ዛሬ ታምራለች ጨረቃ
ፊትሽን ፊቷ ላይ፥ እንደጭንብል አጥልቃ
እንሆ እኔም ቁምያለሁ
የዛፉን መልክ መልኬ አድርጌ
በሩቅ ማየት ተፈቅዶልኝ
መንካቱን ግን ተነፍጌ።
ዛሬ ታምራለች ጨረቃ
ፊትሽን ፊቷ ላይ፥ እንደጭንብል አጥልቃ
እንሆ እኔም ቁምያለሁ
የዛፉን መልክ መልኬ አድርጌ
በሩቅ ማየት ተፈቅዶልኝ
መንካቱን ግን ተነፍጌ።
#ጫማ_ለዘመን_ሰው…
፡
፡
#በናትናኤል
ፍትፍት አኩርፋኛለች። ለሁለት ሳምንታት ከቤቷ ተመላልሼ የለችም። ከቤተ ዘመዶቿ "አላየናትም" የሚል ምላሽ ተሰጥቶኛል። ናፍቃኛለች። ናፍቆቷ ደግሞ ብርቱ ነው፤ በበረዶ ዘመን የተወለደ ግመል በረሀ እንደሚናፍቀው አይነት ናፍቆት ነው ፣ ናፍቆቷ እንደ ውሀ ጥም ጉሮሮን የሚያንገበግብ አይደለም ፤ ፏፏቴ ከገደል ወደ ገደል እየዘለለ ሲተም ለማየት እንደመመኘት ነው።
በምን አስኮርፌያት ይሆን ? ምን ያህል ተቀይማኝ ይሆን? ልንጋባ ወስነን ፤ እንደ ደንቡ ፣ እንደ ወጉ ፤ ወደ ቤተሰቦቿ ሽማግሌ ልኬ ነበር። እኔ እንኳን በእንደዚህ አይነት ሂደት ትዳር ባይመሰረት እመርጥ ነበር። ባህል ፣ ወግ ፣ እሴትና ዘልማድ ፤ ከፍቅር ፊት ዋጋ ያላቸው አይመስለኝም። “ሁለት ልቦች ፍቅር ሲያጣምራቸው አንድ ይሆናሉ ፤ አንድ ሲሆኑ ደግሞ ይህ አንድ ልብ የማሰብን ወግ ዘወር ብሎ የሚያይበት አይን አይኖረውም” እንደዚያ ብያት ነበር። ጠይም ለስላሳ ከንፈሮቿን በከፊል ሸልቅቃ ፈገግታ ቸረችኝና “…ለአባባ እኮ ነው። እኔማ ምንም እንደማይመስለኝ ታውቃለህ” አለችኝ። እወዳታለሁ ፤ የምር እወዳታለሁ። በሆነ ምክንያት ፣ ልገልጸው በማልችለው ሚስጥር ተብትባ ይዛኛለች። አስቸጋሪው ጸባዬን(ሰዎች እንደሚሉኝ) ፈጣኑን ስልቹነቴን መግራት የቻለች ታጋሽ ሰው ናት።
ሽማግሌ ለመላክ የተስማማሁ ቀን ብቻዬን ወደ ቤቴ እያዘገምኩ ማንን እንደምልክ ሳስብ ነበር። ባወጣ ባወርድ ሁነኛ የምለው ሰው አጣሁ። ይሄኔ ክፍለ ሀገር ቢሆን ኖሮ አይወይ (አይወይ አያቴ ነው) እና አባቴ ይወጡት ነበር። እዚህ መሀል ከተማ ብቻዬን ሆንኩና አብዝቼ ተጨነኩ። ማታ እንቅልፍ የወሰደኝ ከብዙ ችግር በኋላ ነው። ጠዋት ቤቴን ስከፍት ጋሼ ዘበነ ከበራፌ ቁመው ተመለከትኩ ፤ “ሰላም አደርክ ልጄ” አሉኝ። “እንደምን አደሩ ጋሽ ዘበነ” ሞቅ አድርጌ ሰላም ብያቸው እንዲገቡ ጋበዝኳቸው። በተለመደው አረማመዳቸው ቀስ ብለው ገቡና ቤቷን መቃኘት ጀመሩ። “ሸጋ አድርገህ ይዘሀት የለም እንዴ?” አሉኝ በመደነቅ። “እንዲህ ቤት የሚንከባከብ ተከራይ የመጀመርያ አንተን እያየሁ ነው” አሉኝ ቀጥለው። ይኸው ስንት አመታችን ሁሌም ሲገቡ እንዲህ ይሉኛል። ልክ ነው ፤ ምንም ነገር ሲዝረከረክ አልወድም። በዚያ ላይ ደግሞ ፍትፍት ስለምትመጣ የጎደለውን ሳታስተካክልልኝ አትሄድም። አከራዬ ጋሽ ዘበነ ድንገተኛ ጉብኝታቸውን ጨርሰው ሊወጡ ሲሉ አስቆምኳቸውና ጭንቀቴን አካፈልኳቸው። “የረዥም ጊዜ አብሮነታችን ለዚህ ካልሆነማ ምኑን አብረን ኖርነው? አታስብ በኔ ጣለው ልጄ” አሉኝ። ደስ አለኝ።5 በአዳሩ የሀሳብ ናዳ የናወዘው አይምሮዬ ጥቂት እረፍት ስለተሰማው ከማለዳው ድብርት በጊዜ ተላቀኩ።
ፍትፍት !!እንደጨረቃ ክብ የሆነ ፊቷ ፣ አጭር ቁመቷ ፣ ቀጭን ወገቧና ሰፋ ያለ ዳሌዋ ፣ ትንንሽና ለስላሳ ጣቶቿ…ከዚያ ከዚያ በላይ ስትኮረፍ የሚኖራት ገጽታ ድንቅ ይለኛል። ስትኮረፍ እንደ ህጻን ልጅ ትንቡክ ትንቡክ የሚሉ ጉንጮቿ ውስጣቸው ጠይም መልክ ያለው ደም ይፈስበትና ቀይ ዳማ ያደርጓታል ፤ የታችኛው ከንፈሯ አለወትሮው ይወፍራል ፤ አይኖቿ በአንዳች ወዝ ማብለጭለጭ ይጀምራሉ….በብዙው በጣም በብዙው ናፍቃኛለች!! መንገድ ላይ ዜማና እንጉርጉሮ ስሰማ ሆዴን ይብሰዋል። የኔ ፍትፍት…እንዴት እስካሁን አልደወለችም? የላኳቸው ሽማግሌዎች ሁለት ግዜ እንቢ መባላቸውን ነግረውኛል። ጋሽ ዘበነ እንደውም “ምን ሁነሀል? እንኳንስ ያችን የመሰለች የቀን ጨረቃ ፣ ምን ፉንጋ ብትሆን ልጅን ያህል ነገር ባንዴ አይሰጥም! ጊዜ ይፈልጋል ፤ መመላለስ ይጠይቃል” ብለውኝ ነበር። እኔ ግን እንቢታ ከባድ ነውና ፣ ሁለቴ እንቢ ሲባሉ ሽማግሌዎቹ የሚሰማቸውን ስሜት አስቤ አዘንኩ።
በሌላ ቀን ጋሽ ዘበነ ፤ ንዴት አይናቸውን እንደ ፍም አብርቶት ፣ ፊታቸውን ሸክላ አስመስሎት ፤ እጃቸውን እያወናጨፉ መጡ።
“ኸረረረ…ምነው ልጄ ምነው? ሽማግሌ ሁኘ ልለመንህ ባልኩ ፣ እድሜ ጸጋ ነው ብዬ እግሬን ባነሳሁ….ምነው ልጄ ምነው እኔን ማዋረድ?” ተደናግጬና ግራ ተጋብቼ አየኋቸው።
“ምነው ልጄ ፣ ከልጄ ቆጥሬህ ፣ ወዳጄ ነህ ብዬ አክብሬህ ባምንህ … ሰው ወደማያከብሩ ዋልጌዎች ሰደድከኝ?”
“ጋሽ ዘበነ…ኸረ እባክዎ ይረጋጉና ይንገሩኝ ፤ የተፈጠረውን ለምን አይነግሩኝም?” አልኩ። ፈርቻለሁ። ግማሽ ልቤ ምን እንደተፈጠረ ይገምታል።
“ባለጌዎች ናቸው፤ ባለጌዎች! ሽማግሌ እንደዛ ይባላል? እንኳንስ ላንተ ቀርቶ ለስንቱ ይሰረግ የለ?”
“እኮ ምንድን ነው የተፈጠረው ? ጋሽ ዘበነ ኸረ አስጨነቁኝ”
“እንቢ ማለትኮ መብትም ወግም ነው። በተከበርንበት ሀገር ሽማግሌዎቹን እንደውሻ ተረባርበው አባረሩን ፣ ሰደቡን ፤ ረገሙን”
“ስድብ? እርግማን?” አልኩ
“አዎ ልጄ፣ ለሽምግልና የማትበቁ ቀሊሎች ናችሁ ፣ ዘራችሁ ለክብር አይበቃም ፣ አስተዳደጋችሁ ለትልቅ ሰው ወግ አይሆንም ፤ ብለው ሰድበው አባረሩን! ..አንተን ብዬ እንጂ ልጄ…አርፌ ቁጭ ብል በተከበርኩበት ሀገር…”
የምለው ጠፍቶኝ ክው ብየ ቀረሁ። ወደ ፍትፍት ስልክ ደወልኩ…አታነሳም! በተደጋጋሚ ሞከርኩ...አታነሳም።
ሳምንቱን ያሳለፍኩት በጭንቀት ነበር። አይምሮዬ በሀሳብ ፤ ልቤ በናፍቆት ተወጥሮ እናቱ የታረደችበት ጥጃ መስዬ ተኮራምቻለሁ። ለቅጽበት ከተዘረርኩበት ምንጣፍ ላይ ሁኜ ቤቴን አስተዋልኩት። ተዝረክርኳል። የኖርኩበት የኖርኩበት አልመስልህ አለኝ። አዝኛለሁ። አለም ትከሻዬ ላይ የተደፋች ያህል እንዲሰማኝ በቂ ምክንያት ያገኘሁ መሰለኝ። ፍትፍት ከኔ ሸሽታለች ፣ ትታኛለች ፤ ጋሽ ዘበነ ቤት እንድለቅ ነግረዉኛል። ሰው የጎረቤቱንም የራሱንም ፍቅር ሲያጣ ሀዘኑ ጥልቅ ይሆናልና በጽኑ ታመምኩ። እንዳለፈው ቀን ሁሉ ቀኑን ሙሉ ምንጣፌ ላይ ተዘርግቼ አሳልፌ ፤ ምሽቱ ሲቃረብ ወክ ለማድረግ ወጣሁ። ምሽቱ ስለተቃረበ አስፓልቱ እንደኔ ግራጫ መልክ ይዟል። ከአስፓልቱ ግራና ቀኝ በቆሎ ጠባሾች ተኮልኩለዋል። ትንሽ ወረድ ብሎ ደግሞ ቤተክርስትያን አለ። ቤተ ክርስትያኑን አልፌ ቀጥታ አስፓልቱን መከተል ጀመርኩ። ትንሽ እንደተጓዝኩ ስልኬ ድንገት ጠራ። ልዘጋው ነበር። ዝም ብዬ ማን እንደደወለ ሳይ ፍትፍት ናት። በደስታ አነሳሁት።
“ምን ሁነሽ ነው ግን? ይሄን ያህል ጊዜ?” ብዙ ወቀስኳት። ጭካኔዋን በዝርዝር ነገርኳት። ምንም አላለችኝም። ስታዳምጠኝ ቆየችና
“ቤት ሽማግሌዎቹ ጋር ጥሩ ነገር አልተፈጠረም ነበር … ሰምተሀል አይደል የተፈጠረውን?”
“አዎ ሰምቻለሁ … ባለን ግንኙነት ቤተሰቦችሽ ደስተኛ አይደሉም” አልኳት። ዝም አለችና በረዥሙ ትንፋሿን ስባ የተፈጠረውን በግልጽ አብራርታ ነገረችኝ። አፈርኩ። ተገረምኩ፣ ተጠራጠርኩ…. ምን እንደምል ግራ ገባኝ።
“…ብቻ አንተ ተረጋጋ ለትንሽ ጊዜ ነው ቤተሰቦቼ ቢናደዱ … እንዲያውም አባባ ተበሳጨ እንጂ እናቴኮ ምንም አልመሰላትም ነበር…”
ያለችኝን ብዙ አልሰማኋትም። ወደ ቤት መመለስ አልፈለኩም ። በጥዋት ቤቱን እለቃለሁ። የሚቀርበኝን ፔንሲዎን ኣስልቼ በመጣሁበት መመለስ ጀመርኩ። ቤተክርስትያኑ ጋር ስደርስ ጋሽ ዘበነን እየተሳለሙ አየኋቸው። ከርቀት ባይናቸው ሰላም ቢሉኝም ያላየኋቸው መሰልኩ።
ከቤተክርስትያኑ እንደቆምኩ ጋሽ ዘበነ ወደኔ ቀረብ ብለው “አይ ልጄ…እንደው ያሁን ልጆች ትቸኩላላችሁ ፤ ምናለ አሁን ደህና ቤተሰብ ያላትን ደህና ልጅ ብታፈላልግ? ‘ባልኮ የሚስት ቤተሰብንም አብሮ ያገባል’ ይባላል። አየህ ልጄ…እኔና ሚስቴ ስንጋባ ተጠናንተን ነው። ቤተሰብ ለቤተሰብ በደንብ ተዋውቀን ነው”
ብታዘባቸውም እድሜ ክቡር ነውና ዝም አልኳቸው።
፡
፡
#በናትናኤል
ፍትፍት አኩርፋኛለች። ለሁለት ሳምንታት ከቤቷ ተመላልሼ የለችም። ከቤተ ዘመዶቿ "አላየናትም" የሚል ምላሽ ተሰጥቶኛል። ናፍቃኛለች። ናፍቆቷ ደግሞ ብርቱ ነው፤ በበረዶ ዘመን የተወለደ ግመል በረሀ እንደሚናፍቀው አይነት ናፍቆት ነው ፣ ናፍቆቷ እንደ ውሀ ጥም ጉሮሮን የሚያንገበግብ አይደለም ፤ ፏፏቴ ከገደል ወደ ገደል እየዘለለ ሲተም ለማየት እንደመመኘት ነው።
በምን አስኮርፌያት ይሆን ? ምን ያህል ተቀይማኝ ይሆን? ልንጋባ ወስነን ፤ እንደ ደንቡ ፣ እንደ ወጉ ፤ ወደ ቤተሰቦቿ ሽማግሌ ልኬ ነበር። እኔ እንኳን በእንደዚህ አይነት ሂደት ትዳር ባይመሰረት እመርጥ ነበር። ባህል ፣ ወግ ፣ እሴትና ዘልማድ ፤ ከፍቅር ፊት ዋጋ ያላቸው አይመስለኝም። “ሁለት ልቦች ፍቅር ሲያጣምራቸው አንድ ይሆናሉ ፤ አንድ ሲሆኑ ደግሞ ይህ አንድ ልብ የማሰብን ወግ ዘወር ብሎ የሚያይበት አይን አይኖረውም” እንደዚያ ብያት ነበር። ጠይም ለስላሳ ከንፈሮቿን በከፊል ሸልቅቃ ፈገግታ ቸረችኝና “…ለአባባ እኮ ነው። እኔማ ምንም እንደማይመስለኝ ታውቃለህ” አለችኝ። እወዳታለሁ ፤ የምር እወዳታለሁ። በሆነ ምክንያት ፣ ልገልጸው በማልችለው ሚስጥር ተብትባ ይዛኛለች። አስቸጋሪው ጸባዬን(ሰዎች እንደሚሉኝ) ፈጣኑን ስልቹነቴን መግራት የቻለች ታጋሽ ሰው ናት።
ሽማግሌ ለመላክ የተስማማሁ ቀን ብቻዬን ወደ ቤቴ እያዘገምኩ ማንን እንደምልክ ሳስብ ነበር። ባወጣ ባወርድ ሁነኛ የምለው ሰው አጣሁ። ይሄኔ ክፍለ ሀገር ቢሆን ኖሮ አይወይ (አይወይ አያቴ ነው) እና አባቴ ይወጡት ነበር። እዚህ መሀል ከተማ ብቻዬን ሆንኩና አብዝቼ ተጨነኩ። ማታ እንቅልፍ የወሰደኝ ከብዙ ችግር በኋላ ነው። ጠዋት ቤቴን ስከፍት ጋሼ ዘበነ ከበራፌ ቁመው ተመለከትኩ ፤ “ሰላም አደርክ ልጄ” አሉኝ። “እንደምን አደሩ ጋሽ ዘበነ” ሞቅ አድርጌ ሰላም ብያቸው እንዲገቡ ጋበዝኳቸው። በተለመደው አረማመዳቸው ቀስ ብለው ገቡና ቤቷን መቃኘት ጀመሩ። “ሸጋ አድርገህ ይዘሀት የለም እንዴ?” አሉኝ በመደነቅ። “እንዲህ ቤት የሚንከባከብ ተከራይ የመጀመርያ አንተን እያየሁ ነው” አሉኝ ቀጥለው። ይኸው ስንት አመታችን ሁሌም ሲገቡ እንዲህ ይሉኛል። ልክ ነው ፤ ምንም ነገር ሲዝረከረክ አልወድም። በዚያ ላይ ደግሞ ፍትፍት ስለምትመጣ የጎደለውን ሳታስተካክልልኝ አትሄድም። አከራዬ ጋሽ ዘበነ ድንገተኛ ጉብኝታቸውን ጨርሰው ሊወጡ ሲሉ አስቆምኳቸውና ጭንቀቴን አካፈልኳቸው። “የረዥም ጊዜ አብሮነታችን ለዚህ ካልሆነማ ምኑን አብረን ኖርነው? አታስብ በኔ ጣለው ልጄ” አሉኝ። ደስ አለኝ።5 በአዳሩ የሀሳብ ናዳ የናወዘው አይምሮዬ ጥቂት እረፍት ስለተሰማው ከማለዳው ድብርት በጊዜ ተላቀኩ።
ፍትፍት !!እንደጨረቃ ክብ የሆነ ፊቷ ፣ አጭር ቁመቷ ፣ ቀጭን ወገቧና ሰፋ ያለ ዳሌዋ ፣ ትንንሽና ለስላሳ ጣቶቿ…ከዚያ ከዚያ በላይ ስትኮረፍ የሚኖራት ገጽታ ድንቅ ይለኛል። ስትኮረፍ እንደ ህጻን ልጅ ትንቡክ ትንቡክ የሚሉ ጉንጮቿ ውስጣቸው ጠይም መልክ ያለው ደም ይፈስበትና ቀይ ዳማ ያደርጓታል ፤ የታችኛው ከንፈሯ አለወትሮው ይወፍራል ፤ አይኖቿ በአንዳች ወዝ ማብለጭለጭ ይጀምራሉ….በብዙው በጣም በብዙው ናፍቃኛለች!! መንገድ ላይ ዜማና እንጉርጉሮ ስሰማ ሆዴን ይብሰዋል። የኔ ፍትፍት…እንዴት እስካሁን አልደወለችም? የላኳቸው ሽማግሌዎች ሁለት ግዜ እንቢ መባላቸውን ነግረውኛል። ጋሽ ዘበነ እንደውም “ምን ሁነሀል? እንኳንስ ያችን የመሰለች የቀን ጨረቃ ፣ ምን ፉንጋ ብትሆን ልጅን ያህል ነገር ባንዴ አይሰጥም! ጊዜ ይፈልጋል ፤ መመላለስ ይጠይቃል” ብለውኝ ነበር። እኔ ግን እንቢታ ከባድ ነውና ፣ ሁለቴ እንቢ ሲባሉ ሽማግሌዎቹ የሚሰማቸውን ስሜት አስቤ አዘንኩ።
በሌላ ቀን ጋሽ ዘበነ ፤ ንዴት አይናቸውን እንደ ፍም አብርቶት ፣ ፊታቸውን ሸክላ አስመስሎት ፤ እጃቸውን እያወናጨፉ መጡ።
“ኸረረረ…ምነው ልጄ ምነው? ሽማግሌ ሁኘ ልለመንህ ባልኩ ፣ እድሜ ጸጋ ነው ብዬ እግሬን ባነሳሁ….ምነው ልጄ ምነው እኔን ማዋረድ?” ተደናግጬና ግራ ተጋብቼ አየኋቸው።
“ምነው ልጄ ፣ ከልጄ ቆጥሬህ ፣ ወዳጄ ነህ ብዬ አክብሬህ ባምንህ … ሰው ወደማያከብሩ ዋልጌዎች ሰደድከኝ?”
“ጋሽ ዘበነ…ኸረ እባክዎ ይረጋጉና ይንገሩኝ ፤ የተፈጠረውን ለምን አይነግሩኝም?” አልኩ። ፈርቻለሁ። ግማሽ ልቤ ምን እንደተፈጠረ ይገምታል።
“ባለጌዎች ናቸው፤ ባለጌዎች! ሽማግሌ እንደዛ ይባላል? እንኳንስ ላንተ ቀርቶ ለስንቱ ይሰረግ የለ?”
“እኮ ምንድን ነው የተፈጠረው ? ጋሽ ዘበነ ኸረ አስጨነቁኝ”
“እንቢ ማለትኮ መብትም ወግም ነው። በተከበርንበት ሀገር ሽማግሌዎቹን እንደውሻ ተረባርበው አባረሩን ፣ ሰደቡን ፤ ረገሙን”
“ስድብ? እርግማን?” አልኩ
“አዎ ልጄ፣ ለሽምግልና የማትበቁ ቀሊሎች ናችሁ ፣ ዘራችሁ ለክብር አይበቃም ፣ አስተዳደጋችሁ ለትልቅ ሰው ወግ አይሆንም ፤ ብለው ሰድበው አባረሩን! ..አንተን ብዬ እንጂ ልጄ…አርፌ ቁጭ ብል በተከበርኩበት ሀገር…”
የምለው ጠፍቶኝ ክው ብየ ቀረሁ። ወደ ፍትፍት ስልክ ደወልኩ…አታነሳም! በተደጋጋሚ ሞከርኩ...አታነሳም።
ሳምንቱን ያሳለፍኩት በጭንቀት ነበር። አይምሮዬ በሀሳብ ፤ ልቤ በናፍቆት ተወጥሮ እናቱ የታረደችበት ጥጃ መስዬ ተኮራምቻለሁ። ለቅጽበት ከተዘረርኩበት ምንጣፍ ላይ ሁኜ ቤቴን አስተዋልኩት። ተዝረክርኳል። የኖርኩበት የኖርኩበት አልመስልህ አለኝ። አዝኛለሁ። አለም ትከሻዬ ላይ የተደፋች ያህል እንዲሰማኝ በቂ ምክንያት ያገኘሁ መሰለኝ። ፍትፍት ከኔ ሸሽታለች ፣ ትታኛለች ፤ ጋሽ ዘበነ ቤት እንድለቅ ነግረዉኛል። ሰው የጎረቤቱንም የራሱንም ፍቅር ሲያጣ ሀዘኑ ጥልቅ ይሆናልና በጽኑ ታመምኩ። እንዳለፈው ቀን ሁሉ ቀኑን ሙሉ ምንጣፌ ላይ ተዘርግቼ አሳልፌ ፤ ምሽቱ ሲቃረብ ወክ ለማድረግ ወጣሁ። ምሽቱ ስለተቃረበ አስፓልቱ እንደኔ ግራጫ መልክ ይዟል። ከአስፓልቱ ግራና ቀኝ በቆሎ ጠባሾች ተኮልኩለዋል። ትንሽ ወረድ ብሎ ደግሞ ቤተክርስትያን አለ። ቤተ ክርስትያኑን አልፌ ቀጥታ አስፓልቱን መከተል ጀመርኩ። ትንሽ እንደተጓዝኩ ስልኬ ድንገት ጠራ። ልዘጋው ነበር። ዝም ብዬ ማን እንደደወለ ሳይ ፍትፍት ናት። በደስታ አነሳሁት።
“ምን ሁነሽ ነው ግን? ይሄን ያህል ጊዜ?” ብዙ ወቀስኳት። ጭካኔዋን በዝርዝር ነገርኳት። ምንም አላለችኝም። ስታዳምጠኝ ቆየችና
“ቤት ሽማግሌዎቹ ጋር ጥሩ ነገር አልተፈጠረም ነበር … ሰምተሀል አይደል የተፈጠረውን?”
“አዎ ሰምቻለሁ … ባለን ግንኙነት ቤተሰቦችሽ ደስተኛ አይደሉም” አልኳት። ዝም አለችና በረዥሙ ትንፋሿን ስባ የተፈጠረውን በግልጽ አብራርታ ነገረችኝ። አፈርኩ። ተገረምኩ፣ ተጠራጠርኩ…. ምን እንደምል ግራ ገባኝ።
“…ብቻ አንተ ተረጋጋ ለትንሽ ጊዜ ነው ቤተሰቦቼ ቢናደዱ … እንዲያውም አባባ ተበሳጨ እንጂ እናቴኮ ምንም አልመሰላትም ነበር…”
ያለችኝን ብዙ አልሰማኋትም። ወደ ቤት መመለስ አልፈለኩም ። በጥዋት ቤቱን እለቃለሁ። የሚቀርበኝን ፔንሲዎን ኣስልቼ በመጣሁበት መመለስ ጀመርኩ። ቤተክርስትያኑ ጋር ስደርስ ጋሽ ዘበነን እየተሳለሙ አየኋቸው። ከርቀት ባይናቸው ሰላም ቢሉኝም ያላየኋቸው መሰልኩ።
ከቤተክርስትያኑ እንደቆምኩ ጋሽ ዘበነ ወደኔ ቀረብ ብለው “አይ ልጄ…እንደው ያሁን ልጆች ትቸኩላላችሁ ፤ ምናለ አሁን ደህና ቤተሰብ ያላትን ደህና ልጅ ብታፈላልግ? ‘ባልኮ የሚስት ቤተሰብንም አብሮ ያገባል’ ይባላል። አየህ ልጄ…እኔና ሚስቴ ስንጋባ ተጠናንተን ነው። ቤተሰብ ለቤተሰብ በደንብ ተዋውቀን ነው”
ብታዘባቸውም እድሜ ክቡር ነውና ዝም አልኳቸው።
👍5