#እንዲሁ_ለምወድሽ
አንቺ ባትኖሪም ፣ ስላንቺ እፅፋለሁ
አንቺ ባትሰሚኝም ፣ ስላንቺ አወራለሁ
አንቺ ባትቀጥሪኝም ፣ አንቺን 'ጠብቃለሁ
ውዴ ሙሽራዬ ፣ ፍቅሬ አፈቅርሻለሁ ።
አንቺ ባትኖሪም ፣ ስላንቺ እፅፋለሁ
አንቺ ባትሰሚኝም ፣ ስላንቺ አወራለሁ
አንቺ ባትቀጥሪኝም ፣ አንቺን 'ጠብቃለሁ
ውዴ ሙሽራዬ ፣ ፍቅሬ አፈቅርሻለሁ ።
#አልነጋም
፡
፡
#በናትናኤል
ዛሬም እንደትናንቱ ፣ እንደ ትናንት ወዲያው ፤ እንደ ጥንቱ ፥ እያለቀሰ መጣ!
እ… ህ… ህ… ህ! አንጀት የሚበላ መንሰቅሰቅ!
እናቱ የሚያለቅስበትን ምክንያት የማታውቅ ይመስል ልቧ በፍርሀት እየተርገፈገፈ ፣ አንዳች ነገር ውርር እያደረጋት
«ወይኔ ልጄን! ምን ሁነህ ነው ? ምን ሆንክብኝ የኔ ጌታ?» እያለች በስስት ደባበሰችው።
«…አትጫወትም አሉኝ! …እህህህህህ!…»
«እነማን ናቸው?» እንዲወጣለት ጠየቀችው እንጂ እነማን እንደሆኑማ በደንብ ታውቃለች። በየቀኑ እንዲህ እያለቀሰ ይመጣል። ብቻ ሌላ ነገር ገጥሞት ቢሆንስ እያለች ነው ልቧ የሚሸበረው።
«እነ ሳምሶን …እህህህ… እነ አብዱ …እህህ…» በመሀል በመሀል ለቅሶውን እያስገባ የሰባቱንም ስም ጠራላት። ያው የምታውቃቸው ስሞች ናቸው።
«አይዞህልኝ የኔ ጌታ!»
እቅፍ ስታደርገው ሙቀቷንና ጠረኗን ስቦ… ለቅሶው እየበረደ ስቅ! ስቅ! የሚለው ብቻ እየቀረ መጣ
«አልነጋምኮ ነበር! ገና ነው …አልነጋም ስላቸው …አይችልበትም ብለው አባረሩኝ»
«አይዞህ በቃ የኔ ጌታ…ምን ያውቃሉ ብለህ ነው እነሱ? »…እቅፏን ጥብቅ አድርጋ አረጋጋችው። ከዚያ ውሀ አውጥታ ፊቱን ካጠበችው በኋላ ዳቦ ቆሎ ሰጥታው ጓዳ ገባች። አንገቷን ወደ ላይ ቀና አድርጋ
«ምን አደረኩህ ጌታዬ? ከቶ ምን በደልኩህ? እግዚኦ!…» ልጇ እንዳይሰማት ድምጿን አፍና ተንሰቅስቃ አነባች።
…
በበነጋታው…
የክረምት እረፍት ላይ ናቸው። ለመጫወት ተሰብስበዋል። ዮሴፍም አብሯቸው አለ።
«አኩኩሉ እንጫወት»
«እሺ»
«ማን ይጨፈን?»
«እኔ እጨፈናለሁ»አለ አንድ ልጅ ። እሱ ሲጨፈን ሌሎቹ ለመደበቅ ሮጡ። ዮሴፍን አንድ መልካሙ የተባለ ወፍራም ልጅ
«ቆይ እኔ ላስደብቅህ» አለና ካንዲት ዛፍ ስር ወስዶ አስቀምጠው። የተጨፈነው ልጅ
«አኩኩሉ» ይላል ጮክ ብሎ። የሚደበቁት ልጆች ቦታ እስከሚያገኙ ድረስ «አልነጋም» እያሉ ይመልሳሉ። ሁሉም ተደብቀው ሲያልቁ ከመሀላቸው አንዱ «ነግቷል» ብሎ ይመልሳል። እናም ቀስ በቀስ ሁሉም ተደበቁ።
አብዱ የተባለው ልጅ «ነግቷል» አለ ጮክ ብሎ። ተጨፋኙ ለማረጋገጥ በሚመስል አኳኋን «ነግቷል?» ሲል ጠየቀ። ወዲያው ዮሴፍ «አልነጋም» ብሎ ሲቃወም ተደመጠ። «አልነጋም!!» …ሁሉም ከተደበቁበት እየወጡ ከበቡት።
ተዋበች የምትባል ጠይም ልጅ «ዮሴፍ…ይሄኮ ጨዋታ ነው…ለምንድን ነው የምትረብሸን?»
«እህ! አልነጋም ኣሃ! እኔ ሲነጋ የማላውቅ መሰለሽ?» አለ እንባ እየተናነቀው። ሲነጋ እንዴት እንደሆነ በአይነ ህሊናው ትውስ አለው። ጎህ ከወደ ምስራቅ ፍንትው ሲል ፣ የቤተ ክርስትያኑ ጉልላቶች የወርቅ እንቁላል መስለው ሲያብረቀርቁ ፣ የመስጂዱ ጫፍ ሰማዩን የሸነቆረው ሲመስል ፣ ደግሞ ደመናው ፀዳል ተንቦግቡጎበት ሲያንዣብብ። ያውቃል እንጂ! ሲነጋ እንዴት እንደሆነማ በደንብ ያውቃል። ይልቅስ ማወቁን እነሱ መዘንጋታቸው በጣም አስገረመው። እንደውምኮ ያኔ ጠዋት ፀሀይን ለረጅም ጊዜ ማን አፍጥጦ ያያታል? እየተባባሉ ሲጫወቱ እሱን ለማሸነፍ ሲፎካከሩት ነበር። ያን ቀን … ቀስ በቀስ እየመሸ ሲሄድ…ትዝ አለው። እና አሁን ነግቷል የሚሉት ምን አይነት አነጋግ ነው?
«በቃ አትችልበትም። አትጫወትም» ብለው አባረሩት።
ዛሬም እንደትናንቱ ፣ እንደ ትናንት ወዲያው ፤ እንደ ጥንቱ ፥ እያለቀሰ ሄደ!
እ… ህ… ህ… ህ! አንጀት የሚበላ መንሰቅሰቅ! እያሰማ። እቅፏ ውስጥ አስገብታ ካፅናናችው በኋላ ፊቱን አጠበችው። ዳቦ ቆሎ አቀረበችለት።
«ደግሞ ወደ ውጭ ከሄድክ ጥቁር መነፀርህን አድርግ አላልኩህም?» ብላው ጓዳ ገባች። እንደተለመደው ተንሰቅስቃ ልታነባ። «ምናለ የኔን ብትሰጠው» ብላ ልትፀልይ።
💫አለቀ💫
፡
፡
#በናትናኤል
ዛሬም እንደትናንቱ ፣ እንደ ትናንት ወዲያው ፤ እንደ ጥንቱ ፥ እያለቀሰ መጣ!
እ… ህ… ህ… ህ! አንጀት የሚበላ መንሰቅሰቅ!
እናቱ የሚያለቅስበትን ምክንያት የማታውቅ ይመስል ልቧ በፍርሀት እየተርገፈገፈ ፣ አንዳች ነገር ውርር እያደረጋት
«ወይኔ ልጄን! ምን ሁነህ ነው ? ምን ሆንክብኝ የኔ ጌታ?» እያለች በስስት ደባበሰችው።
«…አትጫወትም አሉኝ! …እህህህህህ!…»
«እነማን ናቸው?» እንዲወጣለት ጠየቀችው እንጂ እነማን እንደሆኑማ በደንብ ታውቃለች። በየቀኑ እንዲህ እያለቀሰ ይመጣል። ብቻ ሌላ ነገር ገጥሞት ቢሆንስ እያለች ነው ልቧ የሚሸበረው።
«እነ ሳምሶን …እህህህ… እነ አብዱ …እህህ…» በመሀል በመሀል ለቅሶውን እያስገባ የሰባቱንም ስም ጠራላት። ያው የምታውቃቸው ስሞች ናቸው።
«አይዞህልኝ የኔ ጌታ!»
እቅፍ ስታደርገው ሙቀቷንና ጠረኗን ስቦ… ለቅሶው እየበረደ ስቅ! ስቅ! የሚለው ብቻ እየቀረ መጣ
«አልነጋምኮ ነበር! ገና ነው …አልነጋም ስላቸው …አይችልበትም ብለው አባረሩኝ»
«አይዞህ በቃ የኔ ጌታ…ምን ያውቃሉ ብለህ ነው እነሱ? »…እቅፏን ጥብቅ አድርጋ አረጋጋችው። ከዚያ ውሀ አውጥታ ፊቱን ካጠበችው በኋላ ዳቦ ቆሎ ሰጥታው ጓዳ ገባች። አንገቷን ወደ ላይ ቀና አድርጋ
«ምን አደረኩህ ጌታዬ? ከቶ ምን በደልኩህ? እግዚኦ!…» ልጇ እንዳይሰማት ድምጿን አፍና ተንሰቅስቃ አነባች።
…
በበነጋታው…
የክረምት እረፍት ላይ ናቸው። ለመጫወት ተሰብስበዋል። ዮሴፍም አብሯቸው አለ።
«አኩኩሉ እንጫወት»
«እሺ»
«ማን ይጨፈን?»
«እኔ እጨፈናለሁ»አለ አንድ ልጅ ። እሱ ሲጨፈን ሌሎቹ ለመደበቅ ሮጡ። ዮሴፍን አንድ መልካሙ የተባለ ወፍራም ልጅ
«ቆይ እኔ ላስደብቅህ» አለና ካንዲት ዛፍ ስር ወስዶ አስቀምጠው። የተጨፈነው ልጅ
«አኩኩሉ» ይላል ጮክ ብሎ። የሚደበቁት ልጆች ቦታ እስከሚያገኙ ድረስ «አልነጋም» እያሉ ይመልሳሉ። ሁሉም ተደብቀው ሲያልቁ ከመሀላቸው አንዱ «ነግቷል» ብሎ ይመልሳል። እናም ቀስ በቀስ ሁሉም ተደበቁ።
አብዱ የተባለው ልጅ «ነግቷል» አለ ጮክ ብሎ። ተጨፋኙ ለማረጋገጥ በሚመስል አኳኋን «ነግቷል?» ሲል ጠየቀ። ወዲያው ዮሴፍ «አልነጋም» ብሎ ሲቃወም ተደመጠ። «አልነጋም!!» …ሁሉም ከተደበቁበት እየወጡ ከበቡት።
ተዋበች የምትባል ጠይም ልጅ «ዮሴፍ…ይሄኮ ጨዋታ ነው…ለምንድን ነው የምትረብሸን?»
«እህ! አልነጋም ኣሃ! እኔ ሲነጋ የማላውቅ መሰለሽ?» አለ እንባ እየተናነቀው። ሲነጋ እንዴት እንደሆነ በአይነ ህሊናው ትውስ አለው። ጎህ ከወደ ምስራቅ ፍንትው ሲል ፣ የቤተ ክርስትያኑ ጉልላቶች የወርቅ እንቁላል መስለው ሲያብረቀርቁ ፣ የመስጂዱ ጫፍ ሰማዩን የሸነቆረው ሲመስል ፣ ደግሞ ደመናው ፀዳል ተንቦግቡጎበት ሲያንዣብብ። ያውቃል እንጂ! ሲነጋ እንዴት እንደሆነማ በደንብ ያውቃል። ይልቅስ ማወቁን እነሱ መዘንጋታቸው በጣም አስገረመው። እንደውምኮ ያኔ ጠዋት ፀሀይን ለረጅም ጊዜ ማን አፍጥጦ ያያታል? እየተባባሉ ሲጫወቱ እሱን ለማሸነፍ ሲፎካከሩት ነበር። ያን ቀን … ቀስ በቀስ እየመሸ ሲሄድ…ትዝ አለው። እና አሁን ነግቷል የሚሉት ምን አይነት አነጋግ ነው?
«በቃ አትችልበትም። አትጫወትም» ብለው አባረሩት።
ዛሬም እንደትናንቱ ፣ እንደ ትናንት ወዲያው ፤ እንደ ጥንቱ ፥ እያለቀሰ ሄደ!
እ… ህ… ህ… ህ! አንጀት የሚበላ መንሰቅሰቅ! እያሰማ። እቅፏ ውስጥ አስገብታ ካፅናናችው በኋላ ፊቱን አጠበችው። ዳቦ ቆሎ አቀረበችለት።
«ደግሞ ወደ ውጭ ከሄድክ ጥቁር መነፀርህን አድርግ አላልኩህም?» ብላው ጓዳ ገባች። እንደተለመደው ተንሰቅስቃ ልታነባ። «ምናለ የኔን ብትሰጠው» ብላ ልትፀልይ።
💫አለቀ💫
❤1
#ሮዛ_2
፡
፡
#ክፍል_አምስት (🔞)
ሲያወራ ቴአትር የሚሰራ ነው የሚመስለው፡፡ ቀጠለና ደሞ ወደኔ በጣም ተጠግቶኝ ማውራት ጀመረ።
አንድ ህዘብ ሞቱን የሚታደግለት ሀኪሙን ከናቀ ምን ተስፋ ያለው ይመስልሻል ?.ንገሪኛ
የያዘውን ጂን ትቶ ቅድም ትቶት የነበረውን ጂን ጠርሙስ መልሶ አነቀ። አንድ ጊዜ ጨልጦለት ሊያበቃ መንጎራደዱን ቀጠለ፤
“ስምሸን ማን ነበር ያልሽኝ
“ሮዛ!”
"…whatever…አንቺ ራሱ ህዝብ ነገር ነሽ! Yeah… እንደማንም ተራ ዜጋ ቆጥረሽኝ ስታበቂ… ሱሪ አውልቅ፣ ኮንዶም አጥልቅ» ትይኛለሽ?! እኛ ፊዚዪሺያን ሸርሙጣ ቤት እንኳ የማንከበር rubish ሆነናል ማለት እኮ ነው! You should be sorry! እሺ! ለተናገርሽው ነገር። yeah.በእውነቱ ከዚሁ በላይ ምን አሳፋሪ ነገር አለ? በውነት ይሄ ለዚች ድሀ አገር የሞት ሞት አይደለምን? ..tell me ከተሳሳትኩ እታረማለሁ…»
አልጋው ጫፍ ላይ በፍርሃት ቁጢጥ ብዬ እንደትንግርት አየዋለሁ…ጡቶቼን በመዳፎቼ ሸፍኜ ሽቅብ እመለከተዋለሁ። ሁኔታዬን ሲያይ የሚለውን በጥሞና እየተከታተልኩ መሰለው መሰለኝ የማውራት ሞራሉ በእጥፍ ጨመረ።
“ለመሆኑ ፊደል ቆጥረሻል? 2ኛው የዓለም ጦርነት ጊዜ ፈረንሳይ በቻርለስ ደጎል ድል የቀናት ለምን
ይመስልሻል?.…ሴቶቻቸው ለወታደሩ ጭናቸውን ሳይሰስቱ ቤዛ እንዲያደርጉ በማድረጉ ነው፤ yeah…!
Believe it or not። ታሪክ ብታነቢ ይሄን ታውቂ ነበር። ሆኖም ሸርሙጣ ሆነሽ ይሄን ታሪክ ታውቂያለሽ ብለን አንጠብቅም። ተሳሳትኩ? ከተሳሳትኩ እታረማለሁ…።
“ሸርሙጣ መሆንሽ ግን ከማንበብ ሊያግድሽ አይገባም። yeah…!!ሙ…ች! እውነቴን ነው የምልሽ!
ጭንሽን መክፈት ማለት የግድ አእምሮሽን መዝጋት ማለት አይደለም። not necessary! ማንበብ መብትሽ ነው
yeah...why not?"
".እንዲያውም ልንገርሽ…ቪየና በካርል ፍራንዜን የህከምና ትምህርት ቤት ተለማማጅ ሀኪም ሳለሁ
አንድ የማዘወትራት መሸታ ቤት ነበረች። ስሟን በርግጥ ረስቻታለሁ.…።
“ስምሸን ማን አልሸኝ?” ሲድጋሚ ጠየቀኝ።
"የማን? የኔን ነው?”
"ታዲያ የማንን ነው፤ ከኔና ካንቺ ሌላ እዚህ ክፍል ዉስጥ ሰው አለ?” ተበሳጨብኝ።
“የኔ ሮዛ… "
-yeah whatever ብቻ እዚያ ተለማማጅ እያለሁ…የአገሬው ሸርሙጦች ባለጌ ወንበር ላይ ወፋፍራም መጽሐፍ ይዘው ነው የሚቀመጡት። ያየሁትን ነው የምነግርሽ! ምናልባት ላታምኚኝ ትችያለሽ…አዎ!
የምነግርሽን ታምንኛለሽ? No you don't! ባታምኚኝም መናገር ያለብኝን እናገራለሁ።
“ደምበኛ እስኪመጣ መጽሐፍ በዉስኪ እያወራረዱ ነው የሚጠብቁት። Yeah! hookers read books while waiting for their clients! ይህንን በዓይኔ በብረቱ ነው ያየሁት። ባላይ ለማንም ደፍሬ አፌን ሞልቼ ባልተናገርኩ። yeah !! ይሄ ነው ልዩነታችን።
“እዚች አገር እንኳ ሴተኛ አዳሪ የከተማ አስተዳዳሪ መጽሐፍ አያነብም። ቤተ-መጽሐፍት ሳይሰሩ ድንጋይ ጠርበው መንገድ ይሰራሉ። ቅድሚያ ድንጋይ ነው መጠረብ ያለበት የሰው አእምሮ? ንገሪኝ።
የአእምሮ መንገድ ነው የሚቀድመው የእግር መንገድ? ይሄ ሕዝብ የት እንዲሄድ ነው መንገድ የምትሰሪለት? ወዴት እንደሚሄድ ጨርሱኑ የት ያውቀውና! Yeah! ከተሳሳትኩ ልታረም። የማያነብ ሕዝብ የት ደርሶ ያውቃል? Tell me…የት ደርሶ ያውቃል?
“...እንዴት ነው በዚህ ሁኔታ አገር የምታድገው? ለመሆኑ አንቺ በህይወትሽ መጽሐፍ አንብበሽ
ታውቂያለሽ? መጽሐፍ ተይውና መጽሔት አንብበሽ ታውቂያለሽ? እርግጠኛ ነኝ አንድ መጽሐፍ አላነበብሽም። እኔ ዓለምን ዞርያለሁ… በስራ አጋጣሚ ይቺን ዓለም ከሰሜን እስከ ደቡብ ዞርያታለሁ።
believe it or not እንደ ሀበሻ ማንበብ የሚያስፈራው ዘር አይቼ አላውቅም። አውሮፓ ሴተኛ አዳሪ መጽሐፍ ያነባል። እዚህ ግን በየጠንቋይ ቤቱ እየሄዳችሁ መዳፍ ታስነብባላችሁ። የማትረቡ!!
ወደ ሶፋው ሄዶ ቲቪውን ሙሉ በሙሉ አጠፋውና ከጂኑ ተጎነጨለት።
"ስምሽን ማን ነበር ያልሽኝ"?
ዝም አልኩት።
"whatever! —-ስሚ ደሞ ልንገርሽ…ከኦስትሪያ የቡና ቤት ሴት ጋር መተኛት እኮ ላይብረሪን እቅፍ እንደመተኛት ያለ ጥሩ ስሜት ነው የሚሰጠው። አንድ መጽሐፍ ሳታነቢ እኔን አቅፈሽ ለመተኛት በመታደለሽ ፈጣሪሽን ማመስገን ያለብሽም ለዚህ ነው ሙ...ች!
በተናገረው ነገር ከት ብሎ ሳቀና ወዲያው ፊቱን ቅጭም አድርጎ ማወራት ቀጠለ።
" የምሬን ነው የምልሽ! ቢያንስ እነሱን አቅፎ መተኛት አንድ ነገር ነው ሳይንስ፣ ፍልስፍና፣ ሳይኮሎጂ ታወርያቸዋለሽ! ከናንተ ጋር ምን እናውራ? እናንተ የምታውቁት ካካካካ» ብሎ ከጣርያ በላይ ማስካካት ነው That is it !!! አየሽ ብታነቢ አሁን አፍሽን ከፍተሽ እንደ ነብይ እኔ የምናገረውን ዝም ብለሽ አታዳምጪም ነበር ትሞግቺኝ ነበር! ትጠይቂ ነበር። ማን እንደሆንኩ ለማወቅ ትሞከሪ ነበር.
Did you get my point?.."
ልናገር አፌን ስከፍት በምልክት አስቆመኝ
“…እነሱ Association እንዳላቸው ታውቂያለሽ? እዚህ የመንግስት ሰራተኛ እንኳ Association የለውም። They know their rights They know their respossibilities! የጤና ምርመራ
በየሳምንቱ እያካሄዱ ነው ፍቃድ የሚታደስላቸው። ባይገርምሽ ታክስ ከፋይ ናቸው። believe it or not ታክስ ለመንግስት ይከፍላሉ። እዚስ! ለመሆኑ ታክስ ትከፍላላቹ? እንኳን እናንተ ነጋዴው ታክስ ክፈል ሲባል ይበረግጋል። የሚያሳዝን አገር ዉስጥ ነው የምንኖረው የሕዝቡን ጭንቅላት መጥረብ ያስፈልጋል። ወያኔ እየጠረበች ያለችው ግን ድንጋይ ነው…ኦኬ!? ያ ነው ችግሩ።
"So...እዛ የምትለው አገር እየተበዱም ታክስ ይከፍላሉ ማለት ነው፤ ዶክተር?» አልኩት የሞት ሞቴን
ያልጠበቀውን ጥያቄ ስለጠየቅኩት ነው መሰለኝ ደነገጠ። ለነገሩ እኔም ሳላስበው ነበር የተናገርኩት ደነገጥኩ። በሩ መዘጋቱን ለሁለተኛ ጊዜ ገድገድ እያለ ሄዶ ቼክ አደረገ
“.Of course!! That is what I am saying” አለ፤የሚለው ነገር ትንሽም ቢሆን ስለገባኝ ደስ ብሎት፡
እኔ ግን በሆዴ « የአውስትራሊያ ሸሌዎች ሲያሳዝኑ! መንግስት በታክስ ይበዳቸዋል፣ ወንዱ በቁላው
ይበዳቸዋል…ሁለት ጊዜ ከመበዳት ያድነን» ብዬ እየጸለይኩላቸው ነበር።
“.እኛ ለዚህ አሸዋ ለሆነ 70 ሚሊዮን ህዝብ እውቀታችንን ሳንሰስት፣ በምላሹ ወያኔ ለሲጋራ እንኳ የማይበቃንን ደመወዝ ቆንጥራ ትሰጠናለች፡፡ ወያኔ እንደሆን አሽቀንጥራ ጥላናለች።የሙያ
ነጻነታችንን እንኳ ለመስጠት ታንገራግራለች። ማን ያውቃል ይሄኔኮ ነገ ወደ ስራ ስመለስ ሸርሙጣ
ጋር ሄድክ ተብዬ ልገመገም እችል ይሆናል? Who knows! እዚህ አገር አይሆንም ብሎ ማሰብ እኮ
ቀረ። እዚህ አገር ምንም ሊሆን፣ ሊደረግ ይችላል። አገራችን የጉድ አገር ሆናለች እኮ።ይሄኔ ከሸሌ ጋር አደርክ ብለው ይገመግሙኝ ይሆናል…”
ሳቀ። የእውነት የማይመስል ሳቅ ሳቀና ቀጠለ
"...you tell me.እንዴት እኔ ፈቅጄና ወድጄ በማደርገው ነገር እገመገማለሁ? ነጻ ሰው አይደለሁም ማለት ነው? በረሀ ገብተው የተዋጉልን ለምንድን ነበር ታዲያ?አሰብን በጥሩ ዋጋ ሽጦ እኛን ጦጣ ለማድረግ ነበር እንዴ? ከዚህ በላይ ለአንድ አገር ውድቀት ምን ማስረጃ ሊቀርብ ይችላል?…you tell
me! አንድ ሐኪም የት አደርክ ተብሎ መገምገም አለበት?”
«የለበትም» የሚል መልስ አንገቴን በመነቅነቅ
፡
፡
#ክፍል_አምስት (🔞)
ሲያወራ ቴአትር የሚሰራ ነው የሚመስለው፡፡ ቀጠለና ደሞ ወደኔ በጣም ተጠግቶኝ ማውራት ጀመረ።
አንድ ህዘብ ሞቱን የሚታደግለት ሀኪሙን ከናቀ ምን ተስፋ ያለው ይመስልሻል ?.ንገሪኛ
የያዘውን ጂን ትቶ ቅድም ትቶት የነበረውን ጂን ጠርሙስ መልሶ አነቀ። አንድ ጊዜ ጨልጦለት ሊያበቃ መንጎራደዱን ቀጠለ፤
“ስምሸን ማን ነበር ያልሽኝ
“ሮዛ!”
"…whatever…አንቺ ራሱ ህዝብ ነገር ነሽ! Yeah… እንደማንም ተራ ዜጋ ቆጥረሽኝ ስታበቂ… ሱሪ አውልቅ፣ ኮንዶም አጥልቅ» ትይኛለሽ?! እኛ ፊዚዪሺያን ሸርሙጣ ቤት እንኳ የማንከበር rubish ሆነናል ማለት እኮ ነው! You should be sorry! እሺ! ለተናገርሽው ነገር። yeah.በእውነቱ ከዚሁ በላይ ምን አሳፋሪ ነገር አለ? በውነት ይሄ ለዚች ድሀ አገር የሞት ሞት አይደለምን? ..tell me ከተሳሳትኩ እታረማለሁ…»
አልጋው ጫፍ ላይ በፍርሃት ቁጢጥ ብዬ እንደትንግርት አየዋለሁ…ጡቶቼን በመዳፎቼ ሸፍኜ ሽቅብ እመለከተዋለሁ። ሁኔታዬን ሲያይ የሚለውን በጥሞና እየተከታተልኩ መሰለው መሰለኝ የማውራት ሞራሉ በእጥፍ ጨመረ።
“ለመሆኑ ፊደል ቆጥረሻል? 2ኛው የዓለም ጦርነት ጊዜ ፈረንሳይ በቻርለስ ደጎል ድል የቀናት ለምን
ይመስልሻል?.…ሴቶቻቸው ለወታደሩ ጭናቸውን ሳይሰስቱ ቤዛ እንዲያደርጉ በማድረጉ ነው፤ yeah…!
Believe it or not። ታሪክ ብታነቢ ይሄን ታውቂ ነበር። ሆኖም ሸርሙጣ ሆነሽ ይሄን ታሪክ ታውቂያለሽ ብለን አንጠብቅም። ተሳሳትኩ? ከተሳሳትኩ እታረማለሁ…።
“ሸርሙጣ መሆንሽ ግን ከማንበብ ሊያግድሽ አይገባም። yeah…!!ሙ…ች! እውነቴን ነው የምልሽ!
ጭንሽን መክፈት ማለት የግድ አእምሮሽን መዝጋት ማለት አይደለም። not necessary! ማንበብ መብትሽ ነው
yeah...why not?"
".እንዲያውም ልንገርሽ…ቪየና በካርል ፍራንዜን የህከምና ትምህርት ቤት ተለማማጅ ሀኪም ሳለሁ
አንድ የማዘወትራት መሸታ ቤት ነበረች። ስሟን በርግጥ ረስቻታለሁ.…።
“ስምሸን ማን አልሸኝ?” ሲድጋሚ ጠየቀኝ።
"የማን? የኔን ነው?”
"ታዲያ የማንን ነው፤ ከኔና ካንቺ ሌላ እዚህ ክፍል ዉስጥ ሰው አለ?” ተበሳጨብኝ።
“የኔ ሮዛ… "
-yeah whatever ብቻ እዚያ ተለማማጅ እያለሁ…የአገሬው ሸርሙጦች ባለጌ ወንበር ላይ ወፋፍራም መጽሐፍ ይዘው ነው የሚቀመጡት። ያየሁትን ነው የምነግርሽ! ምናልባት ላታምኚኝ ትችያለሽ…አዎ!
የምነግርሽን ታምንኛለሽ? No you don't! ባታምኚኝም መናገር ያለብኝን እናገራለሁ።
“ደምበኛ እስኪመጣ መጽሐፍ በዉስኪ እያወራረዱ ነው የሚጠብቁት። Yeah! hookers read books while waiting for their clients! ይህንን በዓይኔ በብረቱ ነው ያየሁት። ባላይ ለማንም ደፍሬ አፌን ሞልቼ ባልተናገርኩ። yeah !! ይሄ ነው ልዩነታችን።
“እዚች አገር እንኳ ሴተኛ አዳሪ የከተማ አስተዳዳሪ መጽሐፍ አያነብም። ቤተ-መጽሐፍት ሳይሰሩ ድንጋይ ጠርበው መንገድ ይሰራሉ። ቅድሚያ ድንጋይ ነው መጠረብ ያለበት የሰው አእምሮ? ንገሪኝ።
የአእምሮ መንገድ ነው የሚቀድመው የእግር መንገድ? ይሄ ሕዝብ የት እንዲሄድ ነው መንገድ የምትሰሪለት? ወዴት እንደሚሄድ ጨርሱኑ የት ያውቀውና! Yeah! ከተሳሳትኩ ልታረም። የማያነብ ሕዝብ የት ደርሶ ያውቃል? Tell me…የት ደርሶ ያውቃል?
“...እንዴት ነው በዚህ ሁኔታ አገር የምታድገው? ለመሆኑ አንቺ በህይወትሽ መጽሐፍ አንብበሽ
ታውቂያለሽ? መጽሐፍ ተይውና መጽሔት አንብበሽ ታውቂያለሽ? እርግጠኛ ነኝ አንድ መጽሐፍ አላነበብሽም። እኔ ዓለምን ዞርያለሁ… በስራ አጋጣሚ ይቺን ዓለም ከሰሜን እስከ ደቡብ ዞርያታለሁ።
believe it or not እንደ ሀበሻ ማንበብ የሚያስፈራው ዘር አይቼ አላውቅም። አውሮፓ ሴተኛ አዳሪ መጽሐፍ ያነባል። እዚህ ግን በየጠንቋይ ቤቱ እየሄዳችሁ መዳፍ ታስነብባላችሁ። የማትረቡ!!
ወደ ሶፋው ሄዶ ቲቪውን ሙሉ በሙሉ አጠፋውና ከጂኑ ተጎነጨለት።
"ስምሽን ማን ነበር ያልሽኝ"?
ዝም አልኩት።
"whatever! —-ስሚ ደሞ ልንገርሽ…ከኦስትሪያ የቡና ቤት ሴት ጋር መተኛት እኮ ላይብረሪን እቅፍ እንደመተኛት ያለ ጥሩ ስሜት ነው የሚሰጠው። አንድ መጽሐፍ ሳታነቢ እኔን አቅፈሽ ለመተኛት በመታደለሽ ፈጣሪሽን ማመስገን ያለብሽም ለዚህ ነው ሙ...ች!
በተናገረው ነገር ከት ብሎ ሳቀና ወዲያው ፊቱን ቅጭም አድርጎ ማወራት ቀጠለ።
" የምሬን ነው የምልሽ! ቢያንስ እነሱን አቅፎ መተኛት አንድ ነገር ነው ሳይንስ፣ ፍልስፍና፣ ሳይኮሎጂ ታወርያቸዋለሽ! ከናንተ ጋር ምን እናውራ? እናንተ የምታውቁት ካካካካ» ብሎ ከጣርያ በላይ ማስካካት ነው That is it !!! አየሽ ብታነቢ አሁን አፍሽን ከፍተሽ እንደ ነብይ እኔ የምናገረውን ዝም ብለሽ አታዳምጪም ነበር ትሞግቺኝ ነበር! ትጠይቂ ነበር። ማን እንደሆንኩ ለማወቅ ትሞከሪ ነበር.
Did you get my point?.."
ልናገር አፌን ስከፍት በምልክት አስቆመኝ
“…እነሱ Association እንዳላቸው ታውቂያለሽ? እዚህ የመንግስት ሰራተኛ እንኳ Association የለውም። They know their rights They know their respossibilities! የጤና ምርመራ
በየሳምንቱ እያካሄዱ ነው ፍቃድ የሚታደስላቸው። ባይገርምሽ ታክስ ከፋይ ናቸው። believe it or not ታክስ ለመንግስት ይከፍላሉ። እዚስ! ለመሆኑ ታክስ ትከፍላላቹ? እንኳን እናንተ ነጋዴው ታክስ ክፈል ሲባል ይበረግጋል። የሚያሳዝን አገር ዉስጥ ነው የምንኖረው የሕዝቡን ጭንቅላት መጥረብ ያስፈልጋል። ወያኔ እየጠረበች ያለችው ግን ድንጋይ ነው…ኦኬ!? ያ ነው ችግሩ።
"So...እዛ የምትለው አገር እየተበዱም ታክስ ይከፍላሉ ማለት ነው፤ ዶክተር?» አልኩት የሞት ሞቴን
ያልጠበቀውን ጥያቄ ስለጠየቅኩት ነው መሰለኝ ደነገጠ። ለነገሩ እኔም ሳላስበው ነበር የተናገርኩት ደነገጥኩ። በሩ መዘጋቱን ለሁለተኛ ጊዜ ገድገድ እያለ ሄዶ ቼክ አደረገ
“.Of course!! That is what I am saying” አለ፤የሚለው ነገር ትንሽም ቢሆን ስለገባኝ ደስ ብሎት፡
እኔ ግን በሆዴ « የአውስትራሊያ ሸሌዎች ሲያሳዝኑ! መንግስት በታክስ ይበዳቸዋል፣ ወንዱ በቁላው
ይበዳቸዋል…ሁለት ጊዜ ከመበዳት ያድነን» ብዬ እየጸለይኩላቸው ነበር።
“.እኛ ለዚህ አሸዋ ለሆነ 70 ሚሊዮን ህዝብ እውቀታችንን ሳንሰስት፣ በምላሹ ወያኔ ለሲጋራ እንኳ የማይበቃንን ደመወዝ ቆንጥራ ትሰጠናለች፡፡ ወያኔ እንደሆን አሽቀንጥራ ጥላናለች።የሙያ
ነጻነታችንን እንኳ ለመስጠት ታንገራግራለች። ማን ያውቃል ይሄኔኮ ነገ ወደ ስራ ስመለስ ሸርሙጣ
ጋር ሄድክ ተብዬ ልገመገም እችል ይሆናል? Who knows! እዚህ አገር አይሆንም ብሎ ማሰብ እኮ
ቀረ። እዚህ አገር ምንም ሊሆን፣ ሊደረግ ይችላል። አገራችን የጉድ አገር ሆናለች እኮ።ይሄኔ ከሸሌ ጋር አደርክ ብለው ይገመግሙኝ ይሆናል…”
ሳቀ። የእውነት የማይመስል ሳቅ ሳቀና ቀጠለ
"...you tell me.እንዴት እኔ ፈቅጄና ወድጄ በማደርገው ነገር እገመገማለሁ? ነጻ ሰው አይደለሁም ማለት ነው? በረሀ ገብተው የተዋጉልን ለምንድን ነበር ታዲያ?አሰብን በጥሩ ዋጋ ሽጦ እኛን ጦጣ ለማድረግ ነበር እንዴ? ከዚህ በላይ ለአንድ አገር ውድቀት ምን ማስረጃ ሊቀርብ ይችላል?…you tell
me! አንድ ሐኪም የት አደርክ ተብሎ መገምገም አለበት?”
«የለበትም» የሚል መልስ አንገቴን በመነቅነቅ
❤1👍1
ሰጠሁ። አጠጣጡ ሲያስፈራ። አዲስ ያስመጣውን ጂን
ከመቼው እንዳጋመሰው….
“…ከሁሉ ከሁሉ እኔን ግርም የሚለኝ የዚህ መላጣ ሰውዬ ነገር ነው፤ ሜዲካል ስኩል dropout ሆኖ በረሀ ገባ። እሱ ባለመማሩ እኛዋጋ መክፈል አለብን እንዴ? ሲጀምር ራሱ ወዶና ፈቅዶ አይደለም እንዴ የዘመተው? ከዳቦና ከነጻነት ነጻነትይሻለኛል ብሎ አይደል እንዴ ሜዲካል ትምህርቱን ጥሎት የጠፋው? ታዲያ እሱ ታግሎ ነጻነቱን ካገኘ በኋላ የኛን ነጻነት መንጠቅ ነበረበት? ደንቆሮ ነው እንዳይባል ብዙ
ያነበበ ሰው ነው፤ ያወቀ ሰው ነው። በዚህ የሚታማ አይደለም። እኛን ለምን ነክሶ እንደያዘን ግን ፈጣሪ ብቻ ነው የሚያውቀው።
“ምናልባት ኢንፌሪየሪቲ ኮምሌክስ ሳይኖርበት አይቀርም… ታዉቂያለሽ? ሊማር የሚፈልገውን ነገር ስላልተማረ እኛን እየቀጣን ሊሆን ይችላል። ያንን ነው የምጠረጥረው። እንጂ He is genius!
ያነበበ ነው። በዚህ አይታማም። Come on! በዚህ ረገድ አቁዋሜ ግልጽ ነው። ሌሎች ከሚመጡ
እሱ መቶ አመት ቢገዛኝ እመርጣለሁ። yeah.!! ተሳሳትኩ? እነዚህ ሰዎች ይሄ ሰውዬ አንድ ነገር
ሲሆንባቸው ምን ሊውጣቸው ነው ብዬ እጨነቃለሁ… በሙሉ እኮ በርቀት ነው የተማሩት። የቤት ስራ የሚሰሩላቸው ሌሎች ሰዎች ናቸው። መጽሐፍ አያነቡም። yeah !! አገሪቱ ዉስጥ ሰው የለም እኮ!
አንድ ሰው የለም እኮ…፤ እሱ አንድ ነገር ቢሆን ምን ሊሆኑ ነው። እንዴ አገሪቱ ዉስጥ ያሉ የቀበሌ፣ የወረዳ፣ የዞን…ምንድነው ደሞ ይሄ አሁን የመጣው… (ትንሽ ካሰበ በኋላ)አ...ዎ የክፍለከተማ…የነዚህን በሙሉ ሊቀመንበሮችን ሰብስበሽ «IQ»ዋቸውን ቁልቁል ብትደምሪው…በፍጹም በፍጹም እኮ እሱ
ጫፍ ላይ አይደርሱም! I mean it! ተሳሳትኩ? ከተሳሳትኩ እታረማለሁ።”
“ችግሩ ብቻውን ሆነ። ችግሩ ደረቅ ነው። አይሰማም..ሰው የሚለውን አይሰማም። ድንጋይ ዳቦ ነው ብሎ ሊያሳምንሽ ይሞከራል። ባለፈው እኛ ጋር መጥቶ ሰብስቦን ይሄንኑ ነገሬዋለሁ፤ እስክ
አፍንጫው ነው ያስታጠቅኩት፤ እኔ ብቻ ሳልሆን ሁሉም ሐኪም ነው ልክ ልኩን የነገረው። ክፍያ ካልጨመረ አገሩን ጥለንለት እንደምንሄድ በግልጽ ነገረነዋል።
“…አሁን ደመወዝ ሲጨምር ምን እንዳይሆን ነው? You tell me እሱ ለሁለት ሺ ሀኪም ደምወዝ ስለጨመረ የአገሪቱ ኢኮኖሚ ይናጋል? ምናለበት የአንድ ኢትየጵያዊ ሀኪም ደመወዝ መቶ ሺ ብር ቢሆን? I mean it! ምንድነው ችግሩ? ብዙ ነው? በርግጥ ጠባብ አእምሮ ላለው ሰው ይሄ በጣም ብዙ
ቁጥር ነው። በዓለም አቀፍ ደረጃ ካየሽው is it big? No way! አምስት ሺ ዶላር ማለት እኮ ነው።Yeah...! Do the maths"
ቀስ በቀስ ምላሱን ያዝ እያደረገውልሳኑም እየተዘጋ እንደሆነ ተረዳሁ። ሆኖም ስካሩ መናገር ያለበትን
ከመናገር አላገደውም።
“እውነት እንነጋገር ከተባለ መቶ ሺ ብር እኮ አንድ ተራ የጉምሩክ ሰራተኛ በሙስና በአንድ ወር የሚያገኛት ሳንቲም ናት። ለዚህ መላጣ አሁን ይሄ ጠፍቶት ይመስልሻል?። በፍጹም! ኮምፕሌከስ ነው አላሰራ ያለው። He didn't gradutate we did! ገብቶሻል!? እኛ ሀበሾች ስንባል ቅንነት ያንሰናል።
ሳይማር በረሃ መግባቱ ነው እኛን ነክሶ እንዲይዘን ያደረገው። አንድ ተራ ሹም ከዚች ድሀ አገር በሚሊዮን የሚቆጠር ገንዘብ ሲመዘብርና ሲያሸሽ አይደለም እንዴ የሚውለው…”
አፉ ፍጹም መተሳሰር ጀመረ። ድምጹን ዝግ እያደረገ መናገር ቀጠለ። ከዚህ በኋላ ብዙ እንደማይገፉ
ስለጠረጠርኩ በትእግስት የሚሆነውን ለማየት ወሰንኩ።
"ዉጭ አገር ሄደን እንስራ፤ እምቢ! እዚህ ኖሯችንን አሻሻሉልን እምቢ! This is ridiculous! እኔ ዛሬ ተነስቼ አገር ብለቅ የቦትስዋና ህዝብ ዘምባባ ይዞ እንደሚቀበለኝ አያውቅም? ያውቃል። ምክንያቱም እሱ አንባቢ ነው። ቢያንስ ያነባል። ያነበበ ሰው ደሞ ይሄ አይጠፋውም። ተሳሳትኩ? ከተሳሳትኩ
_እታረማለሁ።
“እዚህ 50ሺ ድሀ አከሜ የማገኘውን የዓመት ደምወዜን ጋቦሮኒ 5 ሀብታሞችን አክሜ በወር ላገኘው እንደምችል አያውቅም? ያውቃል!! ችግሩ የቅንነት ነው።”
“…Believe it or not! ከአንዴም ሁለት ሶስቴ ሻንጣዬን ሸክፌ ልሄድ ተነስቼ አውቃለሁ። ቦታስዋና።ሆኖም እናቴን ሳስባት ነው ሀሳቤን የቀየርኩት።”
የዶክተሩ አንደበት ሊዘጋ ቢቃረብም እንባው ባላሰብኩትና ባልጠበቅኩት ሁኔታ ዱብ ዱብ ማለት
ጀመረ። የእውነት ባየሁት ነገር በጣም ደነገጥኩ። አልጠበቅኩም.እንዲያ ሲፎክር ከነበረ ሰው እምባ ይወጣል ብዬ በፍጹም አልጠረጠርኩም።
“… ሕክምና ያጠናሁት እናቴ አንድ የገጠር ሀኪም አጥታ ስለሞተችብኝ ነው። አንድ የገጠር ሐኪም።ሐኪም አይደለም አንድ ጤና ረዳት ቢኖር አትሞትብኝም ነበር። ይሄኔ አብራኝ ነበረች። ይሄኔ ደልቷትትኖር ነበር። ወባ አጣደፋት። ሰው በወባ እንዴት ይሞታል? መዳን እየቻለች? ጉመር ውስጥ ያኔ አንድ
ጤናረዳት እንኳ ቢኖር ዛሬ እናቴ አብራኝ ነበረች። I love you mama! በህይወቴ የመጨረሻው ምኞቼ
ምን እንደሆነ ታውቂያለሽ?.እናቴ ሐኪም ሆኜ ለአንድ ደቂቃ አይታኝ መቶ ጊዜ ደጋግማ ብትሞት አይቆጨኝም፤ አንድ ጊዜ ተነስታ እንድታየኝ ነበር ምኞቼ፡ ምን ዋጋ አለው፤ አመለጠችኝ…!”
You see! አሁን አገሬን ጥሎ መሄድ እናቴን መካድ ሆኖ ይሰማኛል። እናቴን የመሰሉ ስንት ሺ ዜጎች
በኔ መሄድ መከራ ውስጥ እንደሚገቡ ሳስብ ነው ሻንጣዬን መልሼ የማስቀምጠው። እዚህ አገር አንድ
ሀኪም ለስንት ህዝብ እንደሚደርስ ታውቂያለሽ ለመሆኑ? 70 ሚሊዮንን ለሁለት ሺ አካፍዬው።
የምሬን ነው አካፍዬው።…ዳይ ዳይ! ሸርሙጣ መሆንሽ ቁጥር ከመደመር ሊያግድሽ አይገባም እኮ።ይገባል እንዴ?…ዳይ!
እምባውን ጠረገውና አፈጠጠብኝ።
እኔ ደሞ ጭንቅላቴን ብጨምቀው፣ ብሰራው፣ ባወጣ ባወርድ ሂሳቡ አልመጣልሽ አለኝ። ድሮም ከጊቢ
| ጀምሮ የቁጥር ነገር አይሆንልኝም! ዝም ብዬ አንገቴን በአዎንታ ነቀነቅኩለት። እሱ ግን አሻፈረኝ አለ
"ኖ ኖ ኖ ኖ! You have to give me the exact answer! እስክሪብቶና ወረቀት እሰጥሽና
ሰርተሸ እንድትነግሪኝ እፈልጋለሁ። ሶፋ ወንበሩ ላይ ወርውሮት ከነበረው የኮቱ ኪስ የመድኃኒት ማዘዣ የሚመስል አንድ ወረቀት ገንጥሎ ከሚያምር ብዕር ጋር የተጋለጠው ጭኔ ላይ አስቀመጠልኝ።
እስክሪብቶውን ለማንሳት በመዳፌ የሸፈንኳቸውን ጡቶቼን መልቀቅ ነበረብኝ። እንደዚያ ማድረግ
ደሞ አሳፈረኝ። አንሶላውን ጎትቼ ለበስኩትና ሂሳብ መስራት ጀመርኩ።
አእምሮዬ ግን ምንም አልሰራ አለኝ።
ይሄ ሰውዬ ለጠየቀኝ ጥያቄ መልሱን በትክክል ካልመለስኩለት ዛሬ ቢዝነስ ሁሉ ላይሰጠኝ እንደሚች
ማሰብ ጀመርኩ። መጀመርያ 70 ሚሊዮን ስንት ዜሮዎች እንዳሉት ግራ ገባኝ። የአንድ ቤት፥ የአስር ቤት፣ የመቶ ቤት..እያልኩ ስሰርዝ ስደልዝ ጥቂት ደቂቃዎች ነጎዱ። ከፊቴ ቆሞ እያፈጠጠብኝ እየተንጎራደደብኝ እንደሆነ ሳስብ ደግሞ ይበልጥ ተደናገርኩ።
በርግጥ ቁጥር ላይ ቀሽም እንደሆንኩ
ባውቅም ማካፈል ያቅተኛል ብዬ ግን አስቤም አላውቅም ነበር።
ስዘገይበት እስክሪብቶውንና ወረቀቱን ነጠቀኝ።
“You see! ማካፈል ከማይችል ህዝብ ተወልደን ነው ሀኪም የሆነው፡፡ መቀነስ መደመር የማይችል ህዝብን ህይወት እናድን ብለን ነው በዚች ደሞዝ የምንፎከተው። ታዲያ መከበር ያንሰናል?
"ለመሆኑ እስከ ስንተኛ ክፍል ተምረሻል? አሞሸስ ያውቃል? በጠና ቢያምሸና ማስታገሻ የሚያዝልሽ ሀኪም ማግኘት ባትችይ ምን የምትሆኚ ይመስልሻል?Finished! ትሞታለሽ!
ከመቼው እንዳጋመሰው….
“…ከሁሉ ከሁሉ እኔን ግርም የሚለኝ የዚህ መላጣ ሰውዬ ነገር ነው፤ ሜዲካል ስኩል dropout ሆኖ በረሀ ገባ። እሱ ባለመማሩ እኛዋጋ መክፈል አለብን እንዴ? ሲጀምር ራሱ ወዶና ፈቅዶ አይደለም እንዴ የዘመተው? ከዳቦና ከነጻነት ነጻነትይሻለኛል ብሎ አይደል እንዴ ሜዲካል ትምህርቱን ጥሎት የጠፋው? ታዲያ እሱ ታግሎ ነጻነቱን ካገኘ በኋላ የኛን ነጻነት መንጠቅ ነበረበት? ደንቆሮ ነው እንዳይባል ብዙ
ያነበበ ሰው ነው፤ ያወቀ ሰው ነው። በዚህ የሚታማ አይደለም። እኛን ለምን ነክሶ እንደያዘን ግን ፈጣሪ ብቻ ነው የሚያውቀው።
“ምናልባት ኢንፌሪየሪቲ ኮምሌክስ ሳይኖርበት አይቀርም… ታዉቂያለሽ? ሊማር የሚፈልገውን ነገር ስላልተማረ እኛን እየቀጣን ሊሆን ይችላል። ያንን ነው የምጠረጥረው። እንጂ He is genius!
ያነበበ ነው። በዚህ አይታማም። Come on! በዚህ ረገድ አቁዋሜ ግልጽ ነው። ሌሎች ከሚመጡ
እሱ መቶ አመት ቢገዛኝ እመርጣለሁ። yeah.!! ተሳሳትኩ? እነዚህ ሰዎች ይሄ ሰውዬ አንድ ነገር
ሲሆንባቸው ምን ሊውጣቸው ነው ብዬ እጨነቃለሁ… በሙሉ እኮ በርቀት ነው የተማሩት። የቤት ስራ የሚሰሩላቸው ሌሎች ሰዎች ናቸው። መጽሐፍ አያነቡም። yeah !! አገሪቱ ዉስጥ ሰው የለም እኮ!
አንድ ሰው የለም እኮ…፤ እሱ አንድ ነገር ቢሆን ምን ሊሆኑ ነው። እንዴ አገሪቱ ዉስጥ ያሉ የቀበሌ፣ የወረዳ፣ የዞን…ምንድነው ደሞ ይሄ አሁን የመጣው… (ትንሽ ካሰበ በኋላ)አ...ዎ የክፍለከተማ…የነዚህን በሙሉ ሊቀመንበሮችን ሰብስበሽ «IQ»ዋቸውን ቁልቁል ብትደምሪው…በፍጹም በፍጹም እኮ እሱ
ጫፍ ላይ አይደርሱም! I mean it! ተሳሳትኩ? ከተሳሳትኩ እታረማለሁ።”
“ችግሩ ብቻውን ሆነ። ችግሩ ደረቅ ነው። አይሰማም..ሰው የሚለውን አይሰማም። ድንጋይ ዳቦ ነው ብሎ ሊያሳምንሽ ይሞከራል። ባለፈው እኛ ጋር መጥቶ ሰብስቦን ይሄንኑ ነገሬዋለሁ፤ እስክ
አፍንጫው ነው ያስታጠቅኩት፤ እኔ ብቻ ሳልሆን ሁሉም ሐኪም ነው ልክ ልኩን የነገረው። ክፍያ ካልጨመረ አገሩን ጥለንለት እንደምንሄድ በግልጽ ነገረነዋል።
“…አሁን ደመወዝ ሲጨምር ምን እንዳይሆን ነው? You tell me እሱ ለሁለት ሺ ሀኪም ደምወዝ ስለጨመረ የአገሪቱ ኢኮኖሚ ይናጋል? ምናለበት የአንድ ኢትየጵያዊ ሀኪም ደመወዝ መቶ ሺ ብር ቢሆን? I mean it! ምንድነው ችግሩ? ብዙ ነው? በርግጥ ጠባብ አእምሮ ላለው ሰው ይሄ በጣም ብዙ
ቁጥር ነው። በዓለም አቀፍ ደረጃ ካየሽው is it big? No way! አምስት ሺ ዶላር ማለት እኮ ነው።Yeah...! Do the maths"
ቀስ በቀስ ምላሱን ያዝ እያደረገውልሳኑም እየተዘጋ እንደሆነ ተረዳሁ። ሆኖም ስካሩ መናገር ያለበትን
ከመናገር አላገደውም።
“እውነት እንነጋገር ከተባለ መቶ ሺ ብር እኮ አንድ ተራ የጉምሩክ ሰራተኛ በሙስና በአንድ ወር የሚያገኛት ሳንቲም ናት። ለዚህ መላጣ አሁን ይሄ ጠፍቶት ይመስልሻል?። በፍጹም! ኮምፕሌከስ ነው አላሰራ ያለው። He didn't gradutate we did! ገብቶሻል!? እኛ ሀበሾች ስንባል ቅንነት ያንሰናል።
ሳይማር በረሃ መግባቱ ነው እኛን ነክሶ እንዲይዘን ያደረገው። አንድ ተራ ሹም ከዚች ድሀ አገር በሚሊዮን የሚቆጠር ገንዘብ ሲመዘብርና ሲያሸሽ አይደለም እንዴ የሚውለው…”
አፉ ፍጹም መተሳሰር ጀመረ። ድምጹን ዝግ እያደረገ መናገር ቀጠለ። ከዚህ በኋላ ብዙ እንደማይገፉ
ስለጠረጠርኩ በትእግስት የሚሆነውን ለማየት ወሰንኩ።
"ዉጭ አገር ሄደን እንስራ፤ እምቢ! እዚህ ኖሯችንን አሻሻሉልን እምቢ! This is ridiculous! እኔ ዛሬ ተነስቼ አገር ብለቅ የቦትስዋና ህዝብ ዘምባባ ይዞ እንደሚቀበለኝ አያውቅም? ያውቃል። ምክንያቱም እሱ አንባቢ ነው። ቢያንስ ያነባል። ያነበበ ሰው ደሞ ይሄ አይጠፋውም። ተሳሳትኩ? ከተሳሳትኩ
_እታረማለሁ።
“እዚህ 50ሺ ድሀ አከሜ የማገኘውን የዓመት ደምወዜን ጋቦሮኒ 5 ሀብታሞችን አክሜ በወር ላገኘው እንደምችል አያውቅም? ያውቃል!! ችግሩ የቅንነት ነው።”
“…Believe it or not! ከአንዴም ሁለት ሶስቴ ሻንጣዬን ሸክፌ ልሄድ ተነስቼ አውቃለሁ። ቦታስዋና።ሆኖም እናቴን ሳስባት ነው ሀሳቤን የቀየርኩት።”
የዶክተሩ አንደበት ሊዘጋ ቢቃረብም እንባው ባላሰብኩትና ባልጠበቅኩት ሁኔታ ዱብ ዱብ ማለት
ጀመረ። የእውነት ባየሁት ነገር በጣም ደነገጥኩ። አልጠበቅኩም.እንዲያ ሲፎክር ከነበረ ሰው እምባ ይወጣል ብዬ በፍጹም አልጠረጠርኩም።
“… ሕክምና ያጠናሁት እናቴ አንድ የገጠር ሀኪም አጥታ ስለሞተችብኝ ነው። አንድ የገጠር ሐኪም።ሐኪም አይደለም አንድ ጤና ረዳት ቢኖር አትሞትብኝም ነበር። ይሄኔ አብራኝ ነበረች። ይሄኔ ደልቷትትኖር ነበር። ወባ አጣደፋት። ሰው በወባ እንዴት ይሞታል? መዳን እየቻለች? ጉመር ውስጥ ያኔ አንድ
ጤናረዳት እንኳ ቢኖር ዛሬ እናቴ አብራኝ ነበረች። I love you mama! በህይወቴ የመጨረሻው ምኞቼ
ምን እንደሆነ ታውቂያለሽ?.እናቴ ሐኪም ሆኜ ለአንድ ደቂቃ አይታኝ መቶ ጊዜ ደጋግማ ብትሞት አይቆጨኝም፤ አንድ ጊዜ ተነስታ እንድታየኝ ነበር ምኞቼ፡ ምን ዋጋ አለው፤ አመለጠችኝ…!”
You see! አሁን አገሬን ጥሎ መሄድ እናቴን መካድ ሆኖ ይሰማኛል። እናቴን የመሰሉ ስንት ሺ ዜጎች
በኔ መሄድ መከራ ውስጥ እንደሚገቡ ሳስብ ነው ሻንጣዬን መልሼ የማስቀምጠው። እዚህ አገር አንድ
ሀኪም ለስንት ህዝብ እንደሚደርስ ታውቂያለሽ ለመሆኑ? 70 ሚሊዮንን ለሁለት ሺ አካፍዬው።
የምሬን ነው አካፍዬው።…ዳይ ዳይ! ሸርሙጣ መሆንሽ ቁጥር ከመደመር ሊያግድሽ አይገባም እኮ።ይገባል እንዴ?…ዳይ!
እምባውን ጠረገውና አፈጠጠብኝ።
እኔ ደሞ ጭንቅላቴን ብጨምቀው፣ ብሰራው፣ ባወጣ ባወርድ ሂሳቡ አልመጣልሽ አለኝ። ድሮም ከጊቢ
| ጀምሮ የቁጥር ነገር አይሆንልኝም! ዝም ብዬ አንገቴን በአዎንታ ነቀነቅኩለት። እሱ ግን አሻፈረኝ አለ
"ኖ ኖ ኖ ኖ! You have to give me the exact answer! እስክሪብቶና ወረቀት እሰጥሽና
ሰርተሸ እንድትነግሪኝ እፈልጋለሁ። ሶፋ ወንበሩ ላይ ወርውሮት ከነበረው የኮቱ ኪስ የመድኃኒት ማዘዣ የሚመስል አንድ ወረቀት ገንጥሎ ከሚያምር ብዕር ጋር የተጋለጠው ጭኔ ላይ አስቀመጠልኝ።
እስክሪብቶውን ለማንሳት በመዳፌ የሸፈንኳቸውን ጡቶቼን መልቀቅ ነበረብኝ። እንደዚያ ማድረግ
ደሞ አሳፈረኝ። አንሶላውን ጎትቼ ለበስኩትና ሂሳብ መስራት ጀመርኩ።
አእምሮዬ ግን ምንም አልሰራ አለኝ።
ይሄ ሰውዬ ለጠየቀኝ ጥያቄ መልሱን በትክክል ካልመለስኩለት ዛሬ ቢዝነስ ሁሉ ላይሰጠኝ እንደሚች
ማሰብ ጀመርኩ። መጀመርያ 70 ሚሊዮን ስንት ዜሮዎች እንዳሉት ግራ ገባኝ። የአንድ ቤት፥ የአስር ቤት፣ የመቶ ቤት..እያልኩ ስሰርዝ ስደልዝ ጥቂት ደቂቃዎች ነጎዱ። ከፊቴ ቆሞ እያፈጠጠብኝ እየተንጎራደደብኝ እንደሆነ ሳስብ ደግሞ ይበልጥ ተደናገርኩ።
በርግጥ ቁጥር ላይ ቀሽም እንደሆንኩ
ባውቅም ማካፈል ያቅተኛል ብዬ ግን አስቤም አላውቅም ነበር።
ስዘገይበት እስክሪብቶውንና ወረቀቱን ነጠቀኝ።
“You see! ማካፈል ከማይችል ህዝብ ተወልደን ነው ሀኪም የሆነው፡፡ መቀነስ መደመር የማይችል ህዝብን ህይወት እናድን ብለን ነው በዚች ደሞዝ የምንፎከተው። ታዲያ መከበር ያንሰናል?
"ለመሆኑ እስከ ስንተኛ ክፍል ተምረሻል? አሞሸስ ያውቃል? በጠና ቢያምሸና ማስታገሻ የሚያዝልሽ ሀኪም ማግኘት ባትችይ ምን የምትሆኚ ይመስልሻል?Finished! ትሞታለሽ!
👍4
Just like that! yeah. ብሎ አውራ ጣቱን ከባለጌ ጣቱ ጋር በማጋጨት በጣቶቹ ድምጽ ፈጠረ።
“…Believe t or not እኔ ይቺን አገር ብለቅ 35000 ሰዎች ይሞታሉ። እነዚህን ሰዎች ገድዬ መሄድ ህሊናዬ ስላልፈቀደ ነው አገሬ የቀረሁት። አሁን ገባሽ ምን ማለት እንደሆነ? አንቺ ማካፈል
እንደማትችይው ሁሉ ይሄ ህዝብ መድኃኒት አወሳሰድ እንኳ በቅጡ አያውቅም። እኛ ጥለነው ብንሄድ
I tell you በአስር ዓመት ውስጥ ረግፎ ያልቃል። ይሄን የሚረዳው ግን ማነው ነው ጥያቄው። ወያኔን ተያት ድሮም ሰው የሚላትን አትሰማም። በረሃ ታደርግ እንደነበረው ሕዝቡን ሁሉ በመጀመርያ
እርዳታ እድሜውን የምትቀጥል መስሏት ይሆናል፤ እስኪ እናያለና ቻይና ኔትዎርክ እንደምትቀጥልለት
የሐበሻን ህይወት የምትቀጥልበት ከመሰለው እስኪ እናያለን..."
አንድ ሙሉ ጠርሙስ ጅን ሊያጠናቅቅ ሩብ ያክል እንኳን አልቀረውም ነበር ፊቱ ደም እየመሰለ መጣ በትኩረት ስመለከተው ከዚህ በኋላ እንኳን ሴክስ ሊያደርግ አልጋ ላይ ያለ ድጋፍ መተኛት ከቻለ ጎበዝ ነው።በቁሙ እንቅልፍ ሊጥለው ይችላል።
ስሚኝ..ማነሽ sorry ስምሽ አያዝልኝም ማን ነበር ያልሽኝ...?
"ሮ..ዛ" ለስንተኛ ጊዜ እንደነገርኩት እኔ ራሴ አላስታውስም
"ኦኬ ሮዛ ስምሽ ከባድ ነው አይደል? ትንሽ ለማስታወስ ያስቸግራል..ለለነገሩ ማነስ ቢሆን። ስምሽ እኔ ላይ ምን ይጨምራል ብለሽ ነው? ለጊዜው በጄ ላይ ከሚገኙ 35 ሺ ነፍሶች አንዷ ነሽ ልበል ያ ማለት ደግሞ አንቺ ለኔ ተራ የሆስፒታል ነካርድ ቁጥር ነሽ ማለት ነው እኔ ግን ላንቺ ህይወትሽ ነኝ። see the different ይህንን ነው መረዳት ያቃታችሁ"
ብሽቅ አልኩ!
እኔ ሕይወትሽ ነኝ ይለኛል እንዴ ደፋር! እየሱስ እንዳይሰማህ አልኩ በሆዴ እሱ ግን በስካር ብዛት ዓይኑ ቡዝዝ ብላ ዜሮ አምፖል እስክትመስል ድረስ አንደበቱ ከመናገር ወዳ መላዘዝ እስክትሸጋገር ድረስ እንቅልፍ በቁሞ አዙሮ እስኪደፋው ማውራቱን አላቃመም ነበር።
"..እኮ ማንም ይሁን ስምሽ..። አንቺ ነሽ እኔን እንደ አንድ ተራ ወመኔ "ሱሪ አውልቅ ኮንደም አጥልቅ ብለሽ የምታመናጭቂኝ !? You bitch...!
ይሄንን ተናግሮ ከመቼው ማንኮራፋት እንደጀመረ ሳስብ ዛሬም ድረስ ያስቀኛል።
💫ይቀጥላል💫
#Like 👍 እና #Share ማድረግ እንዳይረሳ
#ለሮዚ_መልክታችሁን
#ለማስተላለፍ_ከፈለጋችሁ #ከታችያለውን_email #መጠቀም_ትችላላችሁ👇
rozachichinia@gmail.com
ለኛ ደሞ ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
“…Believe t or not እኔ ይቺን አገር ብለቅ 35000 ሰዎች ይሞታሉ። እነዚህን ሰዎች ገድዬ መሄድ ህሊናዬ ስላልፈቀደ ነው አገሬ የቀረሁት። አሁን ገባሽ ምን ማለት እንደሆነ? አንቺ ማካፈል
እንደማትችይው ሁሉ ይሄ ህዝብ መድኃኒት አወሳሰድ እንኳ በቅጡ አያውቅም። እኛ ጥለነው ብንሄድ
I tell you በአስር ዓመት ውስጥ ረግፎ ያልቃል። ይሄን የሚረዳው ግን ማነው ነው ጥያቄው። ወያኔን ተያት ድሮም ሰው የሚላትን አትሰማም። በረሃ ታደርግ እንደነበረው ሕዝቡን ሁሉ በመጀመርያ
እርዳታ እድሜውን የምትቀጥል መስሏት ይሆናል፤ እስኪ እናያለና ቻይና ኔትዎርክ እንደምትቀጥልለት
የሐበሻን ህይወት የምትቀጥልበት ከመሰለው እስኪ እናያለን..."
አንድ ሙሉ ጠርሙስ ጅን ሊያጠናቅቅ ሩብ ያክል እንኳን አልቀረውም ነበር ፊቱ ደም እየመሰለ መጣ በትኩረት ስመለከተው ከዚህ በኋላ እንኳን ሴክስ ሊያደርግ አልጋ ላይ ያለ ድጋፍ መተኛት ከቻለ ጎበዝ ነው።በቁሙ እንቅልፍ ሊጥለው ይችላል።
ስሚኝ..ማነሽ sorry ስምሽ አያዝልኝም ማን ነበር ያልሽኝ...?
"ሮ..ዛ" ለስንተኛ ጊዜ እንደነገርኩት እኔ ራሴ አላስታውስም
"ኦኬ ሮዛ ስምሽ ከባድ ነው አይደል? ትንሽ ለማስታወስ ያስቸግራል..ለለነገሩ ማነስ ቢሆን። ስምሽ እኔ ላይ ምን ይጨምራል ብለሽ ነው? ለጊዜው በጄ ላይ ከሚገኙ 35 ሺ ነፍሶች አንዷ ነሽ ልበል ያ ማለት ደግሞ አንቺ ለኔ ተራ የሆስፒታል ነካርድ ቁጥር ነሽ ማለት ነው እኔ ግን ላንቺ ህይወትሽ ነኝ። see the different ይህንን ነው መረዳት ያቃታችሁ"
ብሽቅ አልኩ!
እኔ ሕይወትሽ ነኝ ይለኛል እንዴ ደፋር! እየሱስ እንዳይሰማህ አልኩ በሆዴ እሱ ግን በስካር ብዛት ዓይኑ ቡዝዝ ብላ ዜሮ አምፖል እስክትመስል ድረስ አንደበቱ ከመናገር ወዳ መላዘዝ እስክትሸጋገር ድረስ እንቅልፍ በቁሞ አዙሮ እስኪደፋው ማውራቱን አላቃመም ነበር።
"..እኮ ማንም ይሁን ስምሽ..። አንቺ ነሽ እኔን እንደ አንድ ተራ ወመኔ "ሱሪ አውልቅ ኮንደም አጥልቅ ብለሽ የምታመናጭቂኝ !? You bitch...!
ይሄንን ተናግሮ ከመቼው ማንኮራፋት እንደጀመረ ሳስብ ዛሬም ድረስ ያስቀኛል።
💫ይቀጥላል💫
#Like 👍 እና #Share ማድረግ እንዳይረሳ
#ለሮዚ_መልክታችሁን
#ለማስተላለፍ_ከፈለጋችሁ #ከታችያለውን_email #መጠቀም_ትችላላችሁ👇
rozachichinia@gmail.com
ለኛ ደሞ ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
👍2
#ትምህርት …
#በትናኤል
እናቱ የሰራችለትን ዘይት የለለው ቁርስ ከበላ በኋላ ወደ ት/ቤት ለመሄድ ደብተሮቹን ማዘጋጀት ጀመረ…ተማሪ ይስማህ። በየቀኑ ስድስት የት/ት አይነቶችን ይማራል። የእለቱን ክፍለ ጊዜ ለማወቅ ሂሳብ ደብተሩ ላይ ማየት አለበት። ሂሳብ ሁልቀን ስለሚማር በጀርባው በኩል ሳምንታዊ ፕሮግራሙን ጥፎበታል።
<<እመይ!...>>
<<አቤት>>
<<ሂሳብ ደብተሬን አላየሽም?>>
<<እኔ መሰልኩህ እንዴ የምማርበት?>> እናትየው የበላበትን እያነሱ አሽሟጠጡት።
<<እመይ!>> ድጋሚ ተጣራ
<<እዛው ፈልግ አንተ!>> ማታ ማታ እያዘጋጀህ እደር ሲሉት ስለማይሰማቸው ጠዋት ጠዋት አፋልጉኝ የሚላቸው ነገር ሳይሰለቻቸው አልቀረም።
<<ኸረ አጥቸዋለሁ እመይ!>>
<<ምን አይነት ደብተር ነው?>> አሉት ምርር እያላቸው።
<<ቢጫ ፣ የሱፍ አበባ ስዕል ያለበት>>
እናትየው እጃቸውን ታጥበው ጓዳ ውስጥ ወድቆ ያዩትን ደብተር መፈለግ ጀመሩ። እናቱ መፈለግ ሲጀምሩ አጠገቡ የነበረች ዱካ ላይ ተዘረፈጠ። ፈልገው እንደሚያገኙለት ያውቃል።
<<ያውልክ!...እንደው ምን አለ እንደተማሪዎቹ ማታ በስነስርዓት አዘጋጅተህ ብታድር አንተዬ?>> ተቀብሏቸው ከሌሎች ደብተሮቹ ጋር ቀላቀለው። ግድግዳው ላይ የተሰቀለውን የአባቱን ፎቶ ለአፍታ ከተመለከተ በኋላ እየተቻኮለ ወጣ።
…
የት/ቤቱ መግቢያ ላይ “በ****ክልል እርጥብ ዋርካ ወረዳ****የ***ወረራ ሰማዕታት መታሰቢያ ዘመናዊ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት” የሚል ጽሁፍ ያለው ታፔላ ይታያል። ተማሪ ይስማህ እዚህ ታፔላ አጠገብ ሲደርስ ይፈዛል። ዛሬም ለመጀመርያ ጊዜ ያየው ይመስል በተመስጦ ተመለከተው። ታፔላው ያረጀ ነው። የእግሩ ብረት እርጅናውን በሚያሳብቅ ዝገት ተወሯል። ነገር ግን ንቅንቅ ብሎ አያውቅም። <<ለምን?>> ይላል ተማሪ ይስማህ። <<ለምንድን ነው የማይወድቀው?>> አለነገር አልጠየቀም። ምክንያት አለው። በዚህች ትንሽ እድሜው ብዙዎች ሲወድቁ ተመልክቷል። አያቱ ባጣዳፊ ህመም ተይዘው…ህክምና ለማግኘት ወደ ራቀ መንደር ሲጓዙ በመሀል ወድቀው ቀርተዋል። አባቱን ከመከላከያ የተተኮሰች ጥይት ከመሬት ስትደባልቀው ተመልክቷል። ታላቅ ወንድሙ በከፍተኛ የደም መፍሰስ ከመሞቱ በፊት ፖሊሶች መሬት ላይ ጥለው ሲረጋግጡት አይቷል። እናቱም ቢሆኑ ኑሮ ገፍቷቸው ለመውደቅ እየተንገዳገዱ ነው። ይሄ ታፔላ ግን ንቅንቅ አይልም። ላዩ ላይ የሰፈረውን እርጅና ከምንም ሳይቆጥር ተኮፍሶ ቁሟል።
#ክፍል_ውስጥ
…መምህሩ ከመምጣታቸው በፊት ተማሪዎች እየተንጫጩ ነበር። መምህሩ ገና ግማሽ ፊታቸው በበሩ በኩል ብቅ ሲል ዝምታ ክፍሉን ሞላው። ተማሪ ይስማህ ከላይ እስከታች አያቸው። ጠይም ቆዳቸው እየጠቆረ ነው። ራሰ በራቸው ተስፋፍቷል። ከኋላ ያላቸው ትንሽ ጸጉር በሽበት ተወሯል። ተማሪ የሚገርፉባትን ጥቁር ጎማ እንደተለመደው ይዘዋል።
<<እንደምን አደራችሁ ተማሪዎች?>> አሉ ድምጻቸውን ጎላ አድርገው
<<እንደምን አደሩ መምህር!>> ከመቀመጫቸው ተነስተው
<<ቁጭ በሉ>>
መምህሩ በወረቀት የጠቀለሉትን ዳስተር ፊትለፊት ለነበረው አመዳም ተማሪ ሰጡት። ተማሪው በጉጉት ተቀብሏቸው ብላክ ቦርዱን ማጽዳት ጀመረ።
<<….ወደ እለቱ ትምህርታችን ከመሄዳችን በፊት …ባለፈው የቤት ስራ ብዬ ሁለት ጥያቄዎች ሰጥቻችሁ ነበር አይደል?>> አሉ
<<አዎ>> ብላ መለሰች ከፊት ለፊት የምትቀመጠዋ ጎበዝ ተማሪ። ተማሪ ይስማህ በመብረቅ እንደተመታ ክው አለ። የቤት ስራ ስለመኖሩም ረስቶታል። መምህሩ የቤት ስራ የማይሰራ ተማሪ እንደማይምሩ የታወቀ ነው።
<<እሺ ጥሩ….ያልሰራ አለ?>> ብለው ጠየቁ
ተማሪዎች እርስ በርስ መተያየት ጀመሩ። ይህንን መተያየት ተማሪ ይስማህ ያውቀዋል። ማን ከማን ጋር አብሮ እንደሚገረፍ ለማወቅ ነው። ከመገረፍ በላይ ብቻን መገረፍ ያማል። ብዙ ጊዜ ሰባት ስምንት ተማሪዎች ጋር አብሮ ሲገረፍ ይቀለዋል። አይብስበትም። ከግርፋቱ በኋላ እርስ በርስ እየተያዩ መሳሳቃቸው አይቀርም። አምስት ተማሪዎች በየተራ ወደ መድረኩ ወጡ። ይስማህ ብርድ እንደያዘው ሁሉ ሰውነቱን አንዳች ነገር እየወረረው ስድስተኛ ሁኖ ወጣ።
<<አቤል!!>> አሉ መምህሩ…መጀመርያ ወደተሰለፈው ተማሪ እያፈጠጡ
<<አቤት መምህር>>
<<ዲሞክራሲ ማለት ምን ማለት ነው?>>
<<እ?>>
<<ባለፈው አስተምሬያችሁ ነበር…>>
ያልሰማቸው ያህል ጥያቄውን ደገሙለት…
<<ዲሞክራሲ ማለት ምን ማለት ነው?>>
ተማሪ አቤል አንገቱን ደፍቶ ጸጥ አለ። ወድያው ዦጥ! ዦጥ! የሚል ድምጽ ክፍሉን ሞላው። አቤል የሚንገበገቡትን እጆቹን እያሻሸ ወደ ወንበሩ ሮጠ።
ቀጣዩ ተረኛ ሮቤል ለእርድ እንደቀረበች ፍየል እየተርበተበተ ቀረበ…
<< እሺ ሮቤል…አንተስ?....ዲሞክራሲ ማለት ምን ማለት ነው?>>
ሮቤል ጣራ ጣራውን ማየት ጀመረ።
<<አታውቅም?>> አሉት። ቀስ ብሎ በአዎንታ ራሱን ነቀነቀላቸው
<<እሺ እኩልነት ማለትስ ምን ማለት ነው?>>
ሮቤል ጣራ ጣራ መመልከቱን ቀጠለ
<<ምን ቆርቆሮው ላይ ታፈጣለህ?...መልሱ ከሰማይ ዱብ ይልልሀል?>> አንባረቁበትና የያዙትን ጎማ በጀርባው ለቀቁበቁበት። ቁጭ ብለው ከሚመለከቱ ተማሪዎች ውስጥ አንዳንዶቹ መሳቅ ጀመሩ።
ቀጣዩ ተረኛ ተማሪ ይስሀቅ ነው። መምህሩ ይስሀቅን ሲያዩ ቀጡው ፊታቸው ባንዴ መለስተኛ ጸሀይ መስሎ ፈገግ ማለት ጀመሩ…
ይስሀቅ ሰፈር ውስጥ አንቱ ተብለው የሚከበሩት ባለስልጣን ልጅ ነው።
<<እንዴ ይስሀቅ..እንዴት ነህ?>>
ይስሀቅ ፈገግ እያለ <<ደህና>> ሲል መለሰላቸው።
<<አባትህ ደህና ናቸው?>>
<<ደህና ናቸው>>
<<እሺ…>> አሉና ጥቂት አሰብ አርገው
<<ዲሞክራሲ ማለት ምን ማለት ነው?>>
ይስሀቅ ልክ እንደ ሮቤል አንገቱን ወደ ላይ ቀና አድርጎ አንጋጠጠ
<<አታውቀውም?...ባለፈው ሳስተምር አልገባህም ነበር ማለት ነው…እሺ እኩልነት ማለትስ ምን ማለት ነው?>>
ይስሀቅ በዝምታው ጸና።
<<አንተ ሰነፍ!>> አሉና ቂጡን በቀስታ ቸብ አድርገውት ቀጣዩ ተማሪ ላይ አፈጠጡ። ቀጣዩ ተረኛ <ብርሀን ነው> ብርሀን የእህታቸው ልጅ።
<<አጅሬው!>> አሉት
ሳቅ ሳቅ እያለ አያቸው
<<እሺ..ዲሞክራሲ ማለት ምን ማለት ነው? አታውቅም? እሺ እኩልነት ማለትስ ምን ማለት ነው?>>
መልስ አልሰጣቸውም። እሱንም ቂጡን በቀስታ ቸብ አድርገው አለፉት። ተማሪ ይስማህ እስከዚህ ጊዜ ድረስ ስለ እጣው እያሰበ ጭንቀት ውስጥ ነበር። ጥያቄዎቹን መልሶ መላልሶ እያሰበ በግምት መልስ የመስጠት እቅድ ላይ ነበር። ዲሞክራሲ የሚለውን ምንም ቢያስብ መልሱ ሊመጣለት አልቻለም። እኩልነት የሚለው ግን የሆነ ስሜት ሰጥቶታል። ቢያንስ ከሌሎች እኩልመሆን ማለት እንደሆነ አላጣውም። <<ከሌሎች እኩል መሆን ማለት ነው ብዬ ብመልስ ይተውኝ ይሆን?>> ይህንን በማሰብ ላይ እያለ ተማሪ ብርሀንን በፈገግታ ያሳለፉት መምህር ፊታቸውን ከሰል አስመስለው አጉረጠረጡበት
<<እኩልነት ማለት ምን ማለት ነው?>> ሊመልስ አፉን መክፈት ሲጀምር…ጥቁር ጎማቸውን አወናጭፈው ወገቡ ላይ አቀመሱት። በመቅመድመድ ላይ እያለ እጁ ላይ ደገሙት።
<<ዲሞክራሲ ማለት ምን ማለት ነው?>> አንባረቁበት። ዦጥ! ዦጥ! የሚል ድምጽ ክፍሉን ሞላው።
ተማሪ ይስማህ ህመሙን ዋጥ አድርጎ ወደ ወንበሩ ተፈተለከ። ከዚያ ጽኑ ታፔላ የሆነ ጸባይ ሳይወርስ አልቀረም።
💫አለቀ💫
#በትናኤል
እናቱ የሰራችለትን ዘይት የለለው ቁርስ ከበላ በኋላ ወደ ት/ቤት ለመሄድ ደብተሮቹን ማዘጋጀት ጀመረ…ተማሪ ይስማህ። በየቀኑ ስድስት የት/ት አይነቶችን ይማራል። የእለቱን ክፍለ ጊዜ ለማወቅ ሂሳብ ደብተሩ ላይ ማየት አለበት። ሂሳብ ሁልቀን ስለሚማር በጀርባው በኩል ሳምንታዊ ፕሮግራሙን ጥፎበታል።
<<እመይ!...>>
<<አቤት>>
<<ሂሳብ ደብተሬን አላየሽም?>>
<<እኔ መሰልኩህ እንዴ የምማርበት?>> እናትየው የበላበትን እያነሱ አሽሟጠጡት።
<<እመይ!>> ድጋሚ ተጣራ
<<እዛው ፈልግ አንተ!>> ማታ ማታ እያዘጋጀህ እደር ሲሉት ስለማይሰማቸው ጠዋት ጠዋት አፋልጉኝ የሚላቸው ነገር ሳይሰለቻቸው አልቀረም።
<<ኸረ አጥቸዋለሁ እመይ!>>
<<ምን አይነት ደብተር ነው?>> አሉት ምርር እያላቸው።
<<ቢጫ ፣ የሱፍ አበባ ስዕል ያለበት>>
እናትየው እጃቸውን ታጥበው ጓዳ ውስጥ ወድቆ ያዩትን ደብተር መፈለግ ጀመሩ። እናቱ መፈለግ ሲጀምሩ አጠገቡ የነበረች ዱካ ላይ ተዘረፈጠ። ፈልገው እንደሚያገኙለት ያውቃል።
<<ያውልክ!...እንደው ምን አለ እንደተማሪዎቹ ማታ በስነስርዓት አዘጋጅተህ ብታድር አንተዬ?>> ተቀብሏቸው ከሌሎች ደብተሮቹ ጋር ቀላቀለው። ግድግዳው ላይ የተሰቀለውን የአባቱን ፎቶ ለአፍታ ከተመለከተ በኋላ እየተቻኮለ ወጣ።
…
የት/ቤቱ መግቢያ ላይ “በ****ክልል እርጥብ ዋርካ ወረዳ****የ***ወረራ ሰማዕታት መታሰቢያ ዘመናዊ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት” የሚል ጽሁፍ ያለው ታፔላ ይታያል። ተማሪ ይስማህ እዚህ ታፔላ አጠገብ ሲደርስ ይፈዛል። ዛሬም ለመጀመርያ ጊዜ ያየው ይመስል በተመስጦ ተመለከተው። ታፔላው ያረጀ ነው። የእግሩ ብረት እርጅናውን በሚያሳብቅ ዝገት ተወሯል። ነገር ግን ንቅንቅ ብሎ አያውቅም። <<ለምን?>> ይላል ተማሪ ይስማህ። <<ለምንድን ነው የማይወድቀው?>> አለነገር አልጠየቀም። ምክንያት አለው። በዚህች ትንሽ እድሜው ብዙዎች ሲወድቁ ተመልክቷል። አያቱ ባጣዳፊ ህመም ተይዘው…ህክምና ለማግኘት ወደ ራቀ መንደር ሲጓዙ በመሀል ወድቀው ቀርተዋል። አባቱን ከመከላከያ የተተኮሰች ጥይት ከመሬት ስትደባልቀው ተመልክቷል። ታላቅ ወንድሙ በከፍተኛ የደም መፍሰስ ከመሞቱ በፊት ፖሊሶች መሬት ላይ ጥለው ሲረጋግጡት አይቷል። እናቱም ቢሆኑ ኑሮ ገፍቷቸው ለመውደቅ እየተንገዳገዱ ነው። ይሄ ታፔላ ግን ንቅንቅ አይልም። ላዩ ላይ የሰፈረውን እርጅና ከምንም ሳይቆጥር ተኮፍሶ ቁሟል።
#ክፍል_ውስጥ
…መምህሩ ከመምጣታቸው በፊት ተማሪዎች እየተንጫጩ ነበር። መምህሩ ገና ግማሽ ፊታቸው በበሩ በኩል ብቅ ሲል ዝምታ ክፍሉን ሞላው። ተማሪ ይስማህ ከላይ እስከታች አያቸው። ጠይም ቆዳቸው እየጠቆረ ነው። ራሰ በራቸው ተስፋፍቷል። ከኋላ ያላቸው ትንሽ ጸጉር በሽበት ተወሯል። ተማሪ የሚገርፉባትን ጥቁር ጎማ እንደተለመደው ይዘዋል።
<<እንደምን አደራችሁ ተማሪዎች?>> አሉ ድምጻቸውን ጎላ አድርገው
<<እንደምን አደሩ መምህር!>> ከመቀመጫቸው ተነስተው
<<ቁጭ በሉ>>
መምህሩ በወረቀት የጠቀለሉትን ዳስተር ፊትለፊት ለነበረው አመዳም ተማሪ ሰጡት። ተማሪው በጉጉት ተቀብሏቸው ብላክ ቦርዱን ማጽዳት ጀመረ።
<<….ወደ እለቱ ትምህርታችን ከመሄዳችን በፊት …ባለፈው የቤት ስራ ብዬ ሁለት ጥያቄዎች ሰጥቻችሁ ነበር አይደል?>> አሉ
<<አዎ>> ብላ መለሰች ከፊት ለፊት የምትቀመጠዋ ጎበዝ ተማሪ። ተማሪ ይስማህ በመብረቅ እንደተመታ ክው አለ። የቤት ስራ ስለመኖሩም ረስቶታል። መምህሩ የቤት ስራ የማይሰራ ተማሪ እንደማይምሩ የታወቀ ነው።
<<እሺ ጥሩ….ያልሰራ አለ?>> ብለው ጠየቁ
ተማሪዎች እርስ በርስ መተያየት ጀመሩ። ይህንን መተያየት ተማሪ ይስማህ ያውቀዋል። ማን ከማን ጋር አብሮ እንደሚገረፍ ለማወቅ ነው። ከመገረፍ በላይ ብቻን መገረፍ ያማል። ብዙ ጊዜ ሰባት ስምንት ተማሪዎች ጋር አብሮ ሲገረፍ ይቀለዋል። አይብስበትም። ከግርፋቱ በኋላ እርስ በርስ እየተያዩ መሳሳቃቸው አይቀርም። አምስት ተማሪዎች በየተራ ወደ መድረኩ ወጡ። ይስማህ ብርድ እንደያዘው ሁሉ ሰውነቱን አንዳች ነገር እየወረረው ስድስተኛ ሁኖ ወጣ።
<<አቤል!!>> አሉ መምህሩ…መጀመርያ ወደተሰለፈው ተማሪ እያፈጠጡ
<<አቤት መምህር>>
<<ዲሞክራሲ ማለት ምን ማለት ነው?>>
<<እ?>>
<<ባለፈው አስተምሬያችሁ ነበር…>>
ያልሰማቸው ያህል ጥያቄውን ደገሙለት…
<<ዲሞክራሲ ማለት ምን ማለት ነው?>>
ተማሪ አቤል አንገቱን ደፍቶ ጸጥ አለ። ወድያው ዦጥ! ዦጥ! የሚል ድምጽ ክፍሉን ሞላው። አቤል የሚንገበገቡትን እጆቹን እያሻሸ ወደ ወንበሩ ሮጠ።
ቀጣዩ ተረኛ ሮቤል ለእርድ እንደቀረበች ፍየል እየተርበተበተ ቀረበ…
<< እሺ ሮቤል…አንተስ?....ዲሞክራሲ ማለት ምን ማለት ነው?>>
ሮቤል ጣራ ጣራውን ማየት ጀመረ።
<<አታውቅም?>> አሉት። ቀስ ብሎ በአዎንታ ራሱን ነቀነቀላቸው
<<እሺ እኩልነት ማለትስ ምን ማለት ነው?>>
ሮቤል ጣራ ጣራ መመልከቱን ቀጠለ
<<ምን ቆርቆሮው ላይ ታፈጣለህ?...መልሱ ከሰማይ ዱብ ይልልሀል?>> አንባረቁበትና የያዙትን ጎማ በጀርባው ለቀቁበቁበት። ቁጭ ብለው ከሚመለከቱ ተማሪዎች ውስጥ አንዳንዶቹ መሳቅ ጀመሩ።
ቀጣዩ ተረኛ ተማሪ ይስሀቅ ነው። መምህሩ ይስሀቅን ሲያዩ ቀጡው ፊታቸው ባንዴ መለስተኛ ጸሀይ መስሎ ፈገግ ማለት ጀመሩ…
ይስሀቅ ሰፈር ውስጥ አንቱ ተብለው የሚከበሩት ባለስልጣን ልጅ ነው።
<<እንዴ ይስሀቅ..እንዴት ነህ?>>
ይስሀቅ ፈገግ እያለ <<ደህና>> ሲል መለሰላቸው።
<<አባትህ ደህና ናቸው?>>
<<ደህና ናቸው>>
<<እሺ…>> አሉና ጥቂት አሰብ አርገው
<<ዲሞክራሲ ማለት ምን ማለት ነው?>>
ይስሀቅ ልክ እንደ ሮቤል አንገቱን ወደ ላይ ቀና አድርጎ አንጋጠጠ
<<አታውቀውም?...ባለፈው ሳስተምር አልገባህም ነበር ማለት ነው…እሺ እኩልነት ማለትስ ምን ማለት ነው?>>
ይስሀቅ በዝምታው ጸና።
<<አንተ ሰነፍ!>> አሉና ቂጡን በቀስታ ቸብ አድርገውት ቀጣዩ ተማሪ ላይ አፈጠጡ። ቀጣዩ ተረኛ <ብርሀን ነው> ብርሀን የእህታቸው ልጅ።
<<አጅሬው!>> አሉት
ሳቅ ሳቅ እያለ አያቸው
<<እሺ..ዲሞክራሲ ማለት ምን ማለት ነው? አታውቅም? እሺ እኩልነት ማለትስ ምን ማለት ነው?>>
መልስ አልሰጣቸውም። እሱንም ቂጡን በቀስታ ቸብ አድርገው አለፉት። ተማሪ ይስማህ እስከዚህ ጊዜ ድረስ ስለ እጣው እያሰበ ጭንቀት ውስጥ ነበር። ጥያቄዎቹን መልሶ መላልሶ እያሰበ በግምት መልስ የመስጠት እቅድ ላይ ነበር። ዲሞክራሲ የሚለውን ምንም ቢያስብ መልሱ ሊመጣለት አልቻለም። እኩልነት የሚለው ግን የሆነ ስሜት ሰጥቶታል። ቢያንስ ከሌሎች እኩልመሆን ማለት እንደሆነ አላጣውም። <<ከሌሎች እኩል መሆን ማለት ነው ብዬ ብመልስ ይተውኝ ይሆን?>> ይህንን በማሰብ ላይ እያለ ተማሪ ብርሀንን በፈገግታ ያሳለፉት መምህር ፊታቸውን ከሰል አስመስለው አጉረጠረጡበት
<<እኩልነት ማለት ምን ማለት ነው?>> ሊመልስ አፉን መክፈት ሲጀምር…ጥቁር ጎማቸውን አወናጭፈው ወገቡ ላይ አቀመሱት። በመቅመድመድ ላይ እያለ እጁ ላይ ደገሙት።
<<ዲሞክራሲ ማለት ምን ማለት ነው?>> አንባረቁበት። ዦጥ! ዦጥ! የሚል ድምጽ ክፍሉን ሞላው።
ተማሪ ይስማህ ህመሙን ዋጥ አድርጎ ወደ ወንበሩ ተፈተለከ። ከዚያ ጽኑ ታፔላ የሆነ ጸባይ ሳይወርስ አልቀረም።
💫አለቀ💫
😁3👍1
#ሮዛ_2
፡
፡
#ክፍል_ስድስት(🔞)
፡
፡
#ከዶር_ቃልአብ_ጋር_ያደረግነው_ነገር
ዶ/ር ቃልዓብ የሐረር ሰው ነው።
መሆንም አለበት። ዶክተርነት እንደሱ ከሆነ ብቻ ይምጣብኝ
ምከንቱም በጣም ነጻ ሰው ነው። ዶክተርነቱ የሰጠው አንድ ነገር ቢኖር እንደብዙዎቹ መቆለልን ሳይሆን ነጻነትን ነው። ወላ እሱ ዶክተር ሊሉት እንኳን አይደላውም አቦ። እኔ የማውቃቸው ዶክተሮች(የበዳኝም፣ ግቢ ያስተማሩኝንም ጨምሮ ማለቴ ነው) ዶክተር ካልተባሉ ለጸብ የሚጋበዙ ናቸው።ጓደኛዬ የነበረችው ሰሚራ Introduction to Macroeconocmics"C" "ያመጣችው አስተማሪዋን በስሙ ስለጠራቸው ነው። ወዲያውኑ ነበር « ዋጋሽን ታገኚያታለሽ!» ብሎ የዛተባት። እንደዛተ።አደረገው። ዶክተር ብላ ስላልጠራቸው ብቻ። ዶክተር መሆን ከንደዚህ አይነት ጠባብነት ካላወጣ
ባፍንጫዬ ይውጣ!
ዶክተር ቃለአብ ከትምህርት ሚኒስቴር ወደላይ በሚገኙ ኪሎ ዩኒቨርስቲዎች በአንዱ የሚያስተምር
የተጨበጨበለት ፕሮፌሰር ዶክተር ነው። የቺቼንያ ሕይወት ላይ Research በሚሰራበት ወቅት የተዋወቅነው። ለሁላችንም በረዳቶቹ በኩል እንድንሞላው በሰጠን Questionaire ላይ የጻፍኩት ነገር ማመን ከብዶት በባትሪ ፈልጎ አፈላልጎ ተዋወቀኝ። መጀመርያ አካባቢ ዶክተር እያልኩ
የምጠራው። እሱ ግን ከመቼው ተግባብቶኝ እንደዚያ እንዳልጠራው እንዳደረገኝ ሳስበው ይገርመኛ።
« አቦ እናሸንና!» ሁለተኛ አንቱ ብለሽ እንዳትጠሪኝ ብሎ በአንድ ጊዜ በመሐላችን የነበረውን ግንብ
አፈረሰው።
«ኸረ ዶክተር ካንተ አይጠበቅም አልኩት እየሳቅኩ።
Shut up bitch! I am here looking for my freedom!” አለኝ።
አልከፋኝም፤ ምክንያቱም ዶክተር ያራዳ ልጅ ነው በዚያ ላይ ከእግዚያአብሔርም ጋ ጀለስ ሳይሆኑ አይቀርም። ለምን ቢባል ከሱ ጋር አስር ደቂቃ ያወራ ማንኛውም ሰው ወዲያውኑ በፍቅሩ ይነደፋልና
ነው። እንደዚህ አይነት ሰዎች ለፈጣሪ የቀረቡ ሳይሆኑ አይቀሩም ሰዎች ራሱ ዶክተር» ብለው ሲጠሩት ብሽቅ ነው የሚለው። አንድ ቀን ብላክ አስወርደን እየጠጣን (ጋባዥ እኔ ነበርኩ) ሞቅ ብሎን ሳለ ለምን ዶክተር ሲሉት እንደሚናደድ ጠየቅኩት።
«ተይ እንጂ ሮዝ! ማንም ሩዝ ነጋዴና አዝማሪ በሚጠራበት ስም ስጠራ እንዴት አይከፋኝም?!»ብሎ ቀለደ።
በሳቅ ልሞት!
ምክንያቱም ያን ሰሞን አንዳንድ ዩኒቨርስቲዎች ለሀብታሙም ለነጋዴዉም፣ለዘፋኙም፣ ለጎሳ
መሪውም የክብር ዶክትሬት ያደሉበት ወቅት ነበር። እና አሽሙሯ በደንብ ገብታኛለች። እውነተኛ ምክንያቱ ግን ያ እንዳልሆነ አውቃለሁ።
ብዙ ጊዜ ስናወራ በዚህ ትውልድ ደስተኛ እንዳልሆነ ለመረዳት ችያለሁ።
“በኛ ዘመን ትምህርት ዋጋ ነበራት፤ እንደናንተ ሸርሙጣ አልሆነችም ነበር፤ ገብቶሻል የምልሽ?
ለምሳሌ በጃ ጊዜ እውቀት ሸቀጥ አልሆነችም ነበር። ብር ስላለሽ ወይም ትዝታ ስላንጎራጎርሽ ማንም
አንስቶ ዶክትሬት አይሰጥሽም፤ በፍጹም። ብቸኛው መንገድ ጠንክሮ መማር ነበር። አሁን ሲ ኤም ሲ ነው ጉርድ ሾላ ለካድሬዎች የተከፈተ መለስተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አለ፣ ስሙ ጠፋኝ።
እና ይሄን ዶክትሬት ዲግሪ እንደ ጉድ ለተማሪዎቹ እያደለው ነው»አሉ፤ አንቺም ሳያልቅብሽ ይቺን ብላክሽን ቋ አርጊና ሄደሽ ብትጠይቂያቸው ይሰጡሻል! ሙች እውነቴን ነው!”
ከዚያ ቀን በኋላ ዶክ እያልኩ እጠራው ጀመር።
ዶክ ጓደኛዬ እንጂ ደምበኛዬ የምለው ሰው አይደለም፡፡ ብንባልግም በስንት ጊዜ አንዴ ነው የሆኑ ጊዜያት አሉት፣ ከኔ ጋር ማደር የሚፈልግባቸው ጥብቅ ጊዝያት። ከዚያ ዉጭ ግን ጓደኛሞች ነን
ህይወቱ ላይ የሆነ ያልሻረ ቁስል ያለበት ይመስላል። ግን እሱ ሁሌ ጫወታና ሳቅ ዉስጥ ስለሚዋኝ ከኔ ሌላ ይህን ስሜቱን የሚረዳ ላይኖር ይችላል።
"ዶክ ግን ምንድነው ስታየኝ የርቀት ተማሪ»እመስላለሁ እንዴ?” እልኩት ደሳለኝ ሆቴል በሱዙኪው ይዞኝ እየሄደ።
«እንዴት ማለት?» አለኝ ፊቱን ፊትለፊቱ ባለው ጎዳና ላይ ተክሎ
« የርቀት ትምህርት Exam ይመስል በሴሚስተር አንዴ እየመጣህ ስጪኝ ትለኛለሃ! አይደብርህም እንዴ ጠፍተሃል እኮ?
ያን ምሸት የሳቀው ሳቅ! ትራፊክ ቢያየው “ትርፍ በመሳቅ” ብሎ ይቀጣው ነበር።
“You know what?I wish ሚስቴን ይህን ቀልድሽን በሆነ መልኩ በነገርኳት። በጣም sense of humour ያላት ናት። በዚህ ዓለም ከኔ ሌላ እንደ ጆክ የምትወደው ነገር የላትም፤ ነግሬሼላሁ አይደል?
“ኸረ ዶክ! እንዲያውም ስለ ሚስትህ ትንፍሽ ብለህ አታውቅም?”
“እውነትሽን ነው? How come? ይገርምሻል! ተማሪዎቼ ደግሞ ምን እንደሚሉኝ ታውቂያለሽ?
«ስላንተ ሚስት መስማት ሰለቸን፤ add ያደረግናት ኮርስ ሆነችብን እኮ» ነው የሚሉኝ።
ሳቅኩኝ።
እንዲያውም አስተዋውቃችኃለሁ!
“ኸረ ባክ.ህ?! ተባለንዴ…" የሹፈት ሳቅ ሳቅኩኝ።
እሱ ለካ እያሾፈ አልነረም።
No no! She is not like that! እንዲያውም በተቃራኒው She is open and funny, I am sure you two like each other more than we do! ምንም የሚያሰጋ ነገር የለም። of course ስለ ግንኙነታችን
ልታውቅ የምትችልበት ምንም መንገድ አይኖርም፡፡ ደሞ we are friends nothing else! አይደለም እንዴ ሮዝ? የቀድሞ ተማሪዬ እንደነበርሽ ቀለል አድርጌ እነግራታለሁ። that is it! I hope አሪፍ ታይም እናሳልፋለን
How about lunch? The coming Sunday. Are you free or what?"
“ዶክ አብደኻል እንዴ? ምንድነው የምትቀባጥረው?”
በሳምንቱ ዕሁድ አንጦልጡሎ ሱዙኪው ውስጥ ከተተኝ። ግሎባል ጀርባ አካባቢ ወደሚገኝ ባለ ሦስት ፎቅ ጸጥ ያለ መኖርያ ቤቱ ይዞኝ ሄደ። መርበትበት ማቆም አልቻልኩም። ላቤ ሲንቆረቆር ይሰማኛል።ብርድ ብርድ ሲለኝ መዳፎቼን ጭኖቼ ውስጥ ወሸቅኳቸው። አንድ ወንድ እንዴት አንዲት የሴክስ
ደምበኛውን ከሚስቱ ጋር ለማስተዋወቅ ይደፍራል? ከዚህ በላይ ምን እብደት ይኖራል? በዚህ ጠራራ ጸሐይ ብርድ ብርድ እያለኝ እንደሆነ ሲገባኝ የፍርሃቴ ጥልቀት ተገለጸልኝ።
“ i really hate you Doc! የእብድ ስራ ለምን ታሰራኛለህ! ማበድ ከፈለክ ብቻህን አታብድም እንዴ!?”
“የኔ ቆንጆ! ምንም ነገር የምትፈሪ አይመስለኝም ነበርኮ! ሃሃሃ! ለካንስ ሸሌዎችም ትፈራላችሁ! ይሄ
በሶሲዮሎጂ መጠናት ያለበት ጉዳይ ነው። ሮዚ! You are such a chicken ! Relax! ምንድነው እንዲህ
መፍራት። you will be fine! ደግሞ ምናባሽ ሆነሽ ነው እንደዚህ እምስ እስክትመስይ ድረስ ቆንጆ ስከርት የለበስሽው፣ ሚስቴን በቅናት ለመግደል እያሴርሽ መሆን አለበት…ሃሃ
እንደሱ ሲለኝ የለበስኳትን ሚኒ ቀሚስ ለመጀመርያ ጊዜ ጎንበስ ብዬ አየኋት፤ ደንግጬ ወደታች መጎተት ጀመርኩ። እውነትም ተራቁቻለሁ፤ ምን ነክቶኝ ነው እንደዚህ ለብሼ የወጣሁት? መኪናው
ውስጥ ስቀመጥ ነው የታወቀኝ። ሚኒ ቀሚሴ ተሰብስቦ ራቁቴን ቀርቻለሁ። ዶክ ሲያጣድፈኝ ምን ላድርግ፣ አጠገቤ ያገኘሁትን ነው የለበስኩት፤ ምናለ ከመነሳታችን በፊት ነግሮኝ በሆነና አለባበሴን በቀየርኩ!
ወደ ግሎባል ሆቴል ጫፍ ስንደርስ ለምን እንደሆነ አላውቅም ዶክ ላይ የሆነ ከወትሮው ቅንዝርነት አስተዋልኩ፤ እንደዚህ በፍላጎት ሲያየኝ ከዚህ በፊት አይቼው አላውቅም ነበር።
ግቢው ሲያምር! አበባ ሞልቶታል፤ ኤምባሲ ነው የሚመስለው። ጋራዥ ውስጥ ጭርጭስ ያለች አንደሸ
የድሮ ቮልስዋገን መኪና ቆማለች
፡
፡
#ክፍል_ስድስት(🔞)
፡
፡
#ከዶር_ቃልአብ_ጋር_ያደረግነው_ነገር
ዶ/ር ቃልዓብ የሐረር ሰው ነው።
መሆንም አለበት። ዶክተርነት እንደሱ ከሆነ ብቻ ይምጣብኝ
ምከንቱም በጣም ነጻ ሰው ነው። ዶክተርነቱ የሰጠው አንድ ነገር ቢኖር እንደብዙዎቹ መቆለልን ሳይሆን ነጻነትን ነው። ወላ እሱ ዶክተር ሊሉት እንኳን አይደላውም አቦ። እኔ የማውቃቸው ዶክተሮች(የበዳኝም፣ ግቢ ያስተማሩኝንም ጨምሮ ማለቴ ነው) ዶክተር ካልተባሉ ለጸብ የሚጋበዙ ናቸው።ጓደኛዬ የነበረችው ሰሚራ Introduction to Macroeconocmics"C" "ያመጣችው አስተማሪዋን በስሙ ስለጠራቸው ነው። ወዲያውኑ ነበር « ዋጋሽን ታገኚያታለሽ!» ብሎ የዛተባት። እንደዛተ።አደረገው። ዶክተር ብላ ስላልጠራቸው ብቻ። ዶክተር መሆን ከንደዚህ አይነት ጠባብነት ካላወጣ
ባፍንጫዬ ይውጣ!
ዶክተር ቃለአብ ከትምህርት ሚኒስቴር ወደላይ በሚገኙ ኪሎ ዩኒቨርስቲዎች በአንዱ የሚያስተምር
የተጨበጨበለት ፕሮፌሰር ዶክተር ነው። የቺቼንያ ሕይወት ላይ Research በሚሰራበት ወቅት የተዋወቅነው። ለሁላችንም በረዳቶቹ በኩል እንድንሞላው በሰጠን Questionaire ላይ የጻፍኩት ነገር ማመን ከብዶት በባትሪ ፈልጎ አፈላልጎ ተዋወቀኝ። መጀመርያ አካባቢ ዶክተር እያልኩ
የምጠራው። እሱ ግን ከመቼው ተግባብቶኝ እንደዚያ እንዳልጠራው እንዳደረገኝ ሳስበው ይገርመኛ።
« አቦ እናሸንና!» ሁለተኛ አንቱ ብለሽ እንዳትጠሪኝ ብሎ በአንድ ጊዜ በመሐላችን የነበረውን ግንብ
አፈረሰው።
«ኸረ ዶክተር ካንተ አይጠበቅም አልኩት እየሳቅኩ።
Shut up bitch! I am here looking for my freedom!” አለኝ።
አልከፋኝም፤ ምክንያቱም ዶክተር ያራዳ ልጅ ነው በዚያ ላይ ከእግዚያአብሔርም ጋ ጀለስ ሳይሆኑ አይቀርም። ለምን ቢባል ከሱ ጋር አስር ደቂቃ ያወራ ማንኛውም ሰው ወዲያውኑ በፍቅሩ ይነደፋልና
ነው። እንደዚህ አይነት ሰዎች ለፈጣሪ የቀረቡ ሳይሆኑ አይቀሩም ሰዎች ራሱ ዶክተር» ብለው ሲጠሩት ብሽቅ ነው የሚለው። አንድ ቀን ብላክ አስወርደን እየጠጣን (ጋባዥ እኔ ነበርኩ) ሞቅ ብሎን ሳለ ለምን ዶክተር ሲሉት እንደሚናደድ ጠየቅኩት።
«ተይ እንጂ ሮዝ! ማንም ሩዝ ነጋዴና አዝማሪ በሚጠራበት ስም ስጠራ እንዴት አይከፋኝም?!»ብሎ ቀለደ።
በሳቅ ልሞት!
ምክንያቱም ያን ሰሞን አንዳንድ ዩኒቨርስቲዎች ለሀብታሙም ለነጋዴዉም፣ለዘፋኙም፣ ለጎሳ
መሪውም የክብር ዶክትሬት ያደሉበት ወቅት ነበር። እና አሽሙሯ በደንብ ገብታኛለች። እውነተኛ ምክንያቱ ግን ያ እንዳልሆነ አውቃለሁ።
ብዙ ጊዜ ስናወራ በዚህ ትውልድ ደስተኛ እንዳልሆነ ለመረዳት ችያለሁ።
“በኛ ዘመን ትምህርት ዋጋ ነበራት፤ እንደናንተ ሸርሙጣ አልሆነችም ነበር፤ ገብቶሻል የምልሽ?
ለምሳሌ በጃ ጊዜ እውቀት ሸቀጥ አልሆነችም ነበር። ብር ስላለሽ ወይም ትዝታ ስላንጎራጎርሽ ማንም
አንስቶ ዶክትሬት አይሰጥሽም፤ በፍጹም። ብቸኛው መንገድ ጠንክሮ መማር ነበር። አሁን ሲ ኤም ሲ ነው ጉርድ ሾላ ለካድሬዎች የተከፈተ መለስተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አለ፣ ስሙ ጠፋኝ።
እና ይሄን ዶክትሬት ዲግሪ እንደ ጉድ ለተማሪዎቹ እያደለው ነው»አሉ፤ አንቺም ሳያልቅብሽ ይቺን ብላክሽን ቋ አርጊና ሄደሽ ብትጠይቂያቸው ይሰጡሻል! ሙች እውነቴን ነው!”
ከዚያ ቀን በኋላ ዶክ እያልኩ እጠራው ጀመር።
ዶክ ጓደኛዬ እንጂ ደምበኛዬ የምለው ሰው አይደለም፡፡ ብንባልግም በስንት ጊዜ አንዴ ነው የሆኑ ጊዜያት አሉት፣ ከኔ ጋር ማደር የሚፈልግባቸው ጥብቅ ጊዝያት። ከዚያ ዉጭ ግን ጓደኛሞች ነን
ህይወቱ ላይ የሆነ ያልሻረ ቁስል ያለበት ይመስላል። ግን እሱ ሁሌ ጫወታና ሳቅ ዉስጥ ስለሚዋኝ ከኔ ሌላ ይህን ስሜቱን የሚረዳ ላይኖር ይችላል።
"ዶክ ግን ምንድነው ስታየኝ የርቀት ተማሪ»እመስላለሁ እንዴ?” እልኩት ደሳለኝ ሆቴል በሱዙኪው ይዞኝ እየሄደ።
«እንዴት ማለት?» አለኝ ፊቱን ፊትለፊቱ ባለው ጎዳና ላይ ተክሎ
« የርቀት ትምህርት Exam ይመስል በሴሚስተር አንዴ እየመጣህ ስጪኝ ትለኛለሃ! አይደብርህም እንዴ ጠፍተሃል እኮ?
ያን ምሸት የሳቀው ሳቅ! ትራፊክ ቢያየው “ትርፍ በመሳቅ” ብሎ ይቀጣው ነበር።
“You know what?I wish ሚስቴን ይህን ቀልድሽን በሆነ መልኩ በነገርኳት። በጣም sense of humour ያላት ናት። በዚህ ዓለም ከኔ ሌላ እንደ ጆክ የምትወደው ነገር የላትም፤ ነግሬሼላሁ አይደል?
“ኸረ ዶክ! እንዲያውም ስለ ሚስትህ ትንፍሽ ብለህ አታውቅም?”
“እውነትሽን ነው? How come? ይገርምሻል! ተማሪዎቼ ደግሞ ምን እንደሚሉኝ ታውቂያለሽ?
«ስላንተ ሚስት መስማት ሰለቸን፤ add ያደረግናት ኮርስ ሆነችብን እኮ» ነው የሚሉኝ።
ሳቅኩኝ።
እንዲያውም አስተዋውቃችኃለሁ!
“ኸረ ባክ.ህ?! ተባለንዴ…" የሹፈት ሳቅ ሳቅኩኝ።
እሱ ለካ እያሾፈ አልነረም።
No no! She is not like that! እንዲያውም በተቃራኒው She is open and funny, I am sure you two like each other more than we do! ምንም የሚያሰጋ ነገር የለም። of course ስለ ግንኙነታችን
ልታውቅ የምትችልበት ምንም መንገድ አይኖርም፡፡ ደሞ we are friends nothing else! አይደለም እንዴ ሮዝ? የቀድሞ ተማሪዬ እንደነበርሽ ቀለል አድርጌ እነግራታለሁ። that is it! I hope አሪፍ ታይም እናሳልፋለን
How about lunch? The coming Sunday. Are you free or what?"
“ዶክ አብደኻል እንዴ? ምንድነው የምትቀባጥረው?”
በሳምንቱ ዕሁድ አንጦልጡሎ ሱዙኪው ውስጥ ከተተኝ። ግሎባል ጀርባ አካባቢ ወደሚገኝ ባለ ሦስት ፎቅ ጸጥ ያለ መኖርያ ቤቱ ይዞኝ ሄደ። መርበትበት ማቆም አልቻልኩም። ላቤ ሲንቆረቆር ይሰማኛል።ብርድ ብርድ ሲለኝ መዳፎቼን ጭኖቼ ውስጥ ወሸቅኳቸው። አንድ ወንድ እንዴት አንዲት የሴክስ
ደምበኛውን ከሚስቱ ጋር ለማስተዋወቅ ይደፍራል? ከዚህ በላይ ምን እብደት ይኖራል? በዚህ ጠራራ ጸሐይ ብርድ ብርድ እያለኝ እንደሆነ ሲገባኝ የፍርሃቴ ጥልቀት ተገለጸልኝ።
“ i really hate you Doc! የእብድ ስራ ለምን ታሰራኛለህ! ማበድ ከፈለክ ብቻህን አታብድም እንዴ!?”
“የኔ ቆንጆ! ምንም ነገር የምትፈሪ አይመስለኝም ነበርኮ! ሃሃሃ! ለካንስ ሸሌዎችም ትፈራላችሁ! ይሄ
በሶሲዮሎጂ መጠናት ያለበት ጉዳይ ነው። ሮዚ! You are such a chicken ! Relax! ምንድነው እንዲህ
መፍራት። you will be fine! ደግሞ ምናባሽ ሆነሽ ነው እንደዚህ እምስ እስክትመስይ ድረስ ቆንጆ ስከርት የለበስሽው፣ ሚስቴን በቅናት ለመግደል እያሴርሽ መሆን አለበት…ሃሃ
እንደሱ ሲለኝ የለበስኳትን ሚኒ ቀሚስ ለመጀመርያ ጊዜ ጎንበስ ብዬ አየኋት፤ ደንግጬ ወደታች መጎተት ጀመርኩ። እውነትም ተራቁቻለሁ፤ ምን ነክቶኝ ነው እንደዚህ ለብሼ የወጣሁት? መኪናው
ውስጥ ስቀመጥ ነው የታወቀኝ። ሚኒ ቀሚሴ ተሰብስቦ ራቁቴን ቀርቻለሁ። ዶክ ሲያጣድፈኝ ምን ላድርግ፣ አጠገቤ ያገኘሁትን ነው የለበስኩት፤ ምናለ ከመነሳታችን በፊት ነግሮኝ በሆነና አለባበሴን በቀየርኩ!
ወደ ግሎባል ሆቴል ጫፍ ስንደርስ ለምን እንደሆነ አላውቅም ዶክ ላይ የሆነ ከወትሮው ቅንዝርነት አስተዋልኩ፤ እንደዚህ በፍላጎት ሲያየኝ ከዚህ በፊት አይቼው አላውቅም ነበር።
ግቢው ሲያምር! አበባ ሞልቶታል፤ ኤምባሲ ነው የሚመስለው። ጋራዥ ውስጥ ጭርጭስ ያለች አንደሸ
የድሮ ቮልስዋገን መኪና ቆማለች
👍8
አሮጌ ብትሆንም ግን ደስ ትላለች፤ ውልውል ተደርጋ የተቀመጠች መኪና ነው የምትመስለው ቤቱ እንደ ሦስት ፎቅ ክብድ የሚል ነገር የለውም
እንዲያውም ጭራሽ ፎቅ ቤት አይመስልም በሌላኛው የግቢው ጥግ አንድ የባስኬት ቦል መጫወች ቅርጫት ይታያል።
ወደ ውስጥ ዘለቅን።
"He...llo Anybody home?ማሬ Are you there?.." ብሎ ተጣራ
ትንንሽዬ ዉሾች ከየት መጡ ሳልል እግሬ ሥር ተንጫጩብኝ። ፈርቼ ወደኃላ ሳፈገፍግ ዶክ መጥቶ ምልከት ሰጣቸው።እሱን ሲያዩ ሦስቱም ድንክ የሳሎን ዉሾች እየሮጡ እላዩ ላይ ተጠመጠሙበት እያሻሸ አቀፉቸው። ልጆቼ ናቸው። ይሄኛው ቴዎድሮስ ነው ስሙ። ቆራጥ ነው። ሽጉጥ አጥቶ ነው
እንጂ ድሮ ነበር ራሱን የሚያጠፋው፡፡ እቺኛዋ ብርቱካን ትባላለች፣ በጣም ነው የምንወዳት። እዚ ቤት የመጣ ሰው ሁሉ ነው የሚወዳት። ይሄ ጎረምሳው በላይ ዘለቀ እያልኩ ነው የምጠራው። ማሬ
ግን “ቢስማርክ” ነው የምትለው። ሳቄ መጣ። ነገር ግን ዶክ ቡችሎችን የሚያሳድገው ልጅ ስለሌለው
እንደሆነ ሲገባኝ በራሴ አፈርኩ።
ቤቱ ጭር ሲልበት እንደገና ተጣራ! “ሄሎ ማሬ! Are you there?"
በጣም ረዥም፣ ወፈር ያለች፣ የወንድ ሰውነት ቢመስልም የደስ ደስ ያላት ፈረንጅ የሳሎኑን ደረጃ ወርዳ
ወደኛ ስትመጣ ተመለከትኩ። ግራ ገባኝ! ምናይነቷ ጅል ነኝ? እስከዚያች ደቂቃ ድረስ ሚስቱ ፈረንጅ ልትሆን አንደምትችል ምንም አልተከሰተልኝም ነበር፤ እሱ ራሱ ለምን እስከዛሬ ሳይነግረኝ ቀረ?
ተዋወቁ! ማሬ this is Roza... I was telling you about!
Oh Finally ! Happy to meet you Roza, ኢኔ ሲሜ ማሪያ!"አለችኝ ከለማጅ አማርኛና ሞቅ ካለ ፈገግታ ጋር my husband told me quit a lot about you
"Really?"
'Yes. I know a lot of stuff about you more than you can imagine!"
የምመልስላት ነገር ጠፍቶኝ ተቁለጨለጭኩ፤ «thank you» ማለት ሲገባኝ እንዲሁ በፈገግታ አለፍኳት
አይፈረድብንም! በዚያች ቅጽበት አእምሮዬ ብዙ ነገር በማሰብ ሊፈነዳ ደርሷል። ምንድነው ስለኔ
የነገራት? አልፎ አልፎ ትበዳኛለች ያልኩሽ ልጅ እሷ ናት» አይላትም መቼም። ካላበደ በስተቀር። ታዲያ ምን ቢያወራላት ነው ስላንቺ ከምትገምቺው በላይ ብዙ አውቃለሁ የምትለኝ?» እሱስ ለምን
ሚስቱ ፈረንጅ እንደሆነች እስካሁን ሳይነግረኝ ቀረ? At least ተዘጋጅቼ እመጣ ነበራ፤ በወሬ መሐል
ነግሮኝ እኔ ዘንግቼው ይሆን እንዴ? እንዴት ዶክ ስለሚስቱ ነግሮኝ ልረሳ እችላለሁ? የጋብቻ ጥያቄ
ቢያቀርቡልኝ ባንዳፍ» ከምላቸው ሶስት ወንዶች አንዱ ነው እኮ ዶክተር ቃልአብ። ከሲስ ነፍሴ ቀጥሎ በጣም የምወደው ሰው ነው ዶክ። ስለዚህ በፍጹም ስለሚስቱ ነግሮኝ ልረሳ አልችልም።
በሚቀጥሉት ደቂቃዎች ስለ ምንድነው የማወራው? የሚለው ጥያቄ ራስ ምታት ለቀቀብኝ። እጄን አስር ጊዜ ከሌላኛው እጄ ጋር እያፋተግሁ ቆየሁ።
ከሰፊው ሳሎን ትይዩ «ሜዘኒን» ላይ «ዳይኒንግ ሩም» አለ። ከዳይኒንጉ ጎን ትንሽዬ የምታምር ባር አለች። ባሯ ጓደኛዬ ሰኑ የምትሰራበትን ጩኒ ፐብን ታከላለች። አራት ባለጌ ወንበሮች አሏት። ልዩ ልዩ
ቮድካና ዉስኪዎች መደርደሪያው ላይ በቄንጥ ተንጠልጥለዋል። መደርደሪያው ከወዳደቀ እንጨትና በወፍራሙ ከተፈተለ ገመድ የተሰራ ቀላል፣ ግን በጣም የሚያምር ነው። ጭንቀት ባናወዘው አእምሮዬ ሆኜም የቤታቸውን ዉበት ማስተዋል ቻልኩ።
ማርያ ናት የስራችው፣ የወዳደቅ ነገር ትወዳለች» አለኝ፤ በመደርደሪያው አሰራር መመሰጤን
አስተውሎ።
"አንተንም ወድቀህ አንስታህ መሆን አለበት…» አልኩትና በራሴው ቀልድ ፈገግ አልኩኝ፤
እሱ ግን እቲ የሳቅ ጥይት ተኮሰ። ቤቱን በሳቅ ረበሸው፤ ተንከተከተ! ወትሮም ትንሽ ነገር በጣም የሚያስቀው ሰው እንደሆነ አውቃለው።
ማሬ ማሬ Listen to this . ብሎ ቀልዱን በእንግዝኛ ክሽን አድርጎ ነገራት። ስሟ ማሪያ ቢሆንም እሱ ግን ማሬ እያለ ነው የሚጠራት
ባልጠበቅኩት ሁኔታ እሷም ትከን ብላ ሳቀች።
| ሳቋን ተከትሎም እንዲህ አላት- What did tell you ማሬ ! She is extremely funny
"Yeahl can see that ብላ ጥላን ወደ ኪችን ሄደች። ዘና የማለት ስሜት ተሰማኝ።
ወደ ኪችን ስትራመድ ከኋላዋ እየገመገምኳት ነበር። ማሪያ ልክ እንደ ብዙዎቹ ፈረንጆት አነስተኛ )
ቂጥ ያላት ብትሆንም ሰውነቷ ወፍራም ሆኖ ነገር ግን ቅልጥፍጥፍ ያለና የሚያምር ነው። ቀጥ ያለችና .
ሁሉ ነገሯ እስትክከል ያለ አይነት ነው። ፀጉሯ ጥቁር ሳይሆን ፊልም ላይ ብሎንድ የሚሉት ወርቃማ ቀለም ያለው ነው። በጣም ረዥም ከመሆኗ የተነሳ እኔን ራሱ ትበልጠኛለች። ሱሪም ሆነ ቁምጣ
| አላጠለቀችም። አንድ ረዥም የወንድ የሚመስል ቀለል ያለ ቲሸርት ነው የለበሰችው።ቲሸርቱ ረዥም ከመሆኑ የተነሳ ቂጧን ሸፍኖላታል። ምናልባት የውስጥ ፓንት አድርጋበት ይሆናል። ጡት መያዣ እንዳላረገች ግን አስተውያለሁ። ከፍሉ ውስጥ በተራመደች ቁጥር ጡቶቿ ዝልል ዝልል ይሉባታል። "
እርጋታ የሚባል ነገር የፈጠረባት አትመስልም። ሁሉንም ነገር በጥድፊያ ነው የምታካሄደው።
የሷን ግዝፈትና ቁንጅና ስመለከት ለምን እንደሆነ አላውቅም ራሴን ጠላሁት። የሆነ የቆሸሽኩ ትንሽ ፍጥረት የሆንኩ አይነት መስሎ ተሰማኝ። ቅልል ያለ አለባበሷን ሳስተውል ደግሞ እኔ ኮተታም የሆኑክ መሰለኝ፤በካፖርት ላይ ጋቢ የዴበርኩ ያህል ተሰማኝ። በርግጥ አጭር ሚኒ ቀሚስና እምብርቴ ላይ
የምትቀር ባለቁልፍ ሸሚዝ ነበር የለበስኩት። ያንን የሚያክል ሂል ጫማ ግን ማድረግ እንዳልነበረብኝ ተሰማኝ፡ ሰው ቤት የተጋበዝኩ ሳይሆን ለኡስማን ቢዝነስ የወጣሁ ነበር የምመስለው።
ማሪያ ወደ ኪችን እንደገባች የሳሎኑን በር ተደግፈን በቆምንበት ዶክተር ቃልዓብ እጁን ከወገቤ አንሸራቶ ቂጤን በስሱ ሲደባብሰኝ ተሰማኝ። በድንጋጤ ክው ብዬ ቀረሁ። ምን እያረገ ነው ይሄ ሰውዬ?
ተስፈንጥሬ ሸሸሁትና በዓይኔ ተቆጣሁት።
"ሮዚ እንደዛሬ አምረሽኝ አታቂም! Swear to heaven ልሞትብሽ እችላለው! So you better be have ምንም ነገር እምቢ እንዳትይኝ" ብሎ በለሆሳስ አንሾካሾከልኝ...
💫ይቀጥላል💫
#Like 👍 እና #Share ማድረግ እንዳይረሳ
#ለሮዚ_መልክታችሁን
#ለማስተላለፍ_ከፈለጋችሁ #ከታችያለውን_email #መጠቀም_ትችላላችሁ👇
rozachichinia@gmail.com
ለኛ ደሞ ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
እንዲያውም ጭራሽ ፎቅ ቤት አይመስልም በሌላኛው የግቢው ጥግ አንድ የባስኬት ቦል መጫወች ቅርጫት ይታያል።
ወደ ውስጥ ዘለቅን።
"He...llo Anybody home?ማሬ Are you there?.." ብሎ ተጣራ
ትንንሽዬ ዉሾች ከየት መጡ ሳልል እግሬ ሥር ተንጫጩብኝ። ፈርቼ ወደኃላ ሳፈገፍግ ዶክ መጥቶ ምልከት ሰጣቸው።እሱን ሲያዩ ሦስቱም ድንክ የሳሎን ዉሾች እየሮጡ እላዩ ላይ ተጠመጠሙበት እያሻሸ አቀፉቸው። ልጆቼ ናቸው። ይሄኛው ቴዎድሮስ ነው ስሙ። ቆራጥ ነው። ሽጉጥ አጥቶ ነው
እንጂ ድሮ ነበር ራሱን የሚያጠፋው፡፡ እቺኛዋ ብርቱካን ትባላለች፣ በጣም ነው የምንወዳት። እዚ ቤት የመጣ ሰው ሁሉ ነው የሚወዳት። ይሄ ጎረምሳው በላይ ዘለቀ እያልኩ ነው የምጠራው። ማሬ
ግን “ቢስማርክ” ነው የምትለው። ሳቄ መጣ። ነገር ግን ዶክ ቡችሎችን የሚያሳድገው ልጅ ስለሌለው
እንደሆነ ሲገባኝ በራሴ አፈርኩ።
ቤቱ ጭር ሲልበት እንደገና ተጣራ! “ሄሎ ማሬ! Are you there?"
በጣም ረዥም፣ ወፈር ያለች፣ የወንድ ሰውነት ቢመስልም የደስ ደስ ያላት ፈረንጅ የሳሎኑን ደረጃ ወርዳ
ወደኛ ስትመጣ ተመለከትኩ። ግራ ገባኝ! ምናይነቷ ጅል ነኝ? እስከዚያች ደቂቃ ድረስ ሚስቱ ፈረንጅ ልትሆን አንደምትችል ምንም አልተከሰተልኝም ነበር፤ እሱ ራሱ ለምን እስከዛሬ ሳይነግረኝ ቀረ?
ተዋወቁ! ማሬ this is Roza... I was telling you about!
Oh Finally ! Happy to meet you Roza, ኢኔ ሲሜ ማሪያ!"አለችኝ ከለማጅ አማርኛና ሞቅ ካለ ፈገግታ ጋር my husband told me quit a lot about you
"Really?"
'Yes. I know a lot of stuff about you more than you can imagine!"
የምመልስላት ነገር ጠፍቶኝ ተቁለጨለጭኩ፤ «thank you» ማለት ሲገባኝ እንዲሁ በፈገግታ አለፍኳት
አይፈረድብንም! በዚያች ቅጽበት አእምሮዬ ብዙ ነገር በማሰብ ሊፈነዳ ደርሷል። ምንድነው ስለኔ
የነገራት? አልፎ አልፎ ትበዳኛለች ያልኩሽ ልጅ እሷ ናት» አይላትም መቼም። ካላበደ በስተቀር። ታዲያ ምን ቢያወራላት ነው ስላንቺ ከምትገምቺው በላይ ብዙ አውቃለሁ የምትለኝ?» እሱስ ለምን
ሚስቱ ፈረንጅ እንደሆነች እስካሁን ሳይነግረኝ ቀረ? At least ተዘጋጅቼ እመጣ ነበራ፤ በወሬ መሐል
ነግሮኝ እኔ ዘንግቼው ይሆን እንዴ? እንዴት ዶክ ስለሚስቱ ነግሮኝ ልረሳ እችላለሁ? የጋብቻ ጥያቄ
ቢያቀርቡልኝ ባንዳፍ» ከምላቸው ሶስት ወንዶች አንዱ ነው እኮ ዶክተር ቃልአብ። ከሲስ ነፍሴ ቀጥሎ በጣም የምወደው ሰው ነው ዶክ። ስለዚህ በፍጹም ስለሚስቱ ነግሮኝ ልረሳ አልችልም።
በሚቀጥሉት ደቂቃዎች ስለ ምንድነው የማወራው? የሚለው ጥያቄ ራስ ምታት ለቀቀብኝ። እጄን አስር ጊዜ ከሌላኛው እጄ ጋር እያፋተግሁ ቆየሁ።
ከሰፊው ሳሎን ትይዩ «ሜዘኒን» ላይ «ዳይኒንግ ሩም» አለ። ከዳይኒንጉ ጎን ትንሽዬ የምታምር ባር አለች። ባሯ ጓደኛዬ ሰኑ የምትሰራበትን ጩኒ ፐብን ታከላለች። አራት ባለጌ ወንበሮች አሏት። ልዩ ልዩ
ቮድካና ዉስኪዎች መደርደሪያው ላይ በቄንጥ ተንጠልጥለዋል። መደርደሪያው ከወዳደቀ እንጨትና በወፍራሙ ከተፈተለ ገመድ የተሰራ ቀላል፣ ግን በጣም የሚያምር ነው። ጭንቀት ባናወዘው አእምሮዬ ሆኜም የቤታቸውን ዉበት ማስተዋል ቻልኩ።
ማርያ ናት የስራችው፣ የወዳደቅ ነገር ትወዳለች» አለኝ፤ በመደርደሪያው አሰራር መመሰጤን
አስተውሎ።
"አንተንም ወድቀህ አንስታህ መሆን አለበት…» አልኩትና በራሴው ቀልድ ፈገግ አልኩኝ፤
እሱ ግን እቲ የሳቅ ጥይት ተኮሰ። ቤቱን በሳቅ ረበሸው፤ ተንከተከተ! ወትሮም ትንሽ ነገር በጣም የሚያስቀው ሰው እንደሆነ አውቃለው።
ማሬ ማሬ Listen to this . ብሎ ቀልዱን በእንግዝኛ ክሽን አድርጎ ነገራት። ስሟ ማሪያ ቢሆንም እሱ ግን ማሬ እያለ ነው የሚጠራት
ባልጠበቅኩት ሁኔታ እሷም ትከን ብላ ሳቀች።
| ሳቋን ተከትሎም እንዲህ አላት- What did tell you ማሬ ! She is extremely funny
"Yeahl can see that ብላ ጥላን ወደ ኪችን ሄደች። ዘና የማለት ስሜት ተሰማኝ።
ወደ ኪችን ስትራመድ ከኋላዋ እየገመገምኳት ነበር። ማሪያ ልክ እንደ ብዙዎቹ ፈረንጆት አነስተኛ )
ቂጥ ያላት ብትሆንም ሰውነቷ ወፍራም ሆኖ ነገር ግን ቅልጥፍጥፍ ያለና የሚያምር ነው። ቀጥ ያለችና .
ሁሉ ነገሯ እስትክከል ያለ አይነት ነው። ፀጉሯ ጥቁር ሳይሆን ፊልም ላይ ብሎንድ የሚሉት ወርቃማ ቀለም ያለው ነው። በጣም ረዥም ከመሆኗ የተነሳ እኔን ራሱ ትበልጠኛለች። ሱሪም ሆነ ቁምጣ
| አላጠለቀችም። አንድ ረዥም የወንድ የሚመስል ቀለል ያለ ቲሸርት ነው የለበሰችው።ቲሸርቱ ረዥም ከመሆኑ የተነሳ ቂጧን ሸፍኖላታል። ምናልባት የውስጥ ፓንት አድርጋበት ይሆናል። ጡት መያዣ እንዳላረገች ግን አስተውያለሁ። ከፍሉ ውስጥ በተራመደች ቁጥር ጡቶቿ ዝልል ዝልል ይሉባታል። "
እርጋታ የሚባል ነገር የፈጠረባት አትመስልም። ሁሉንም ነገር በጥድፊያ ነው የምታካሄደው።
የሷን ግዝፈትና ቁንጅና ስመለከት ለምን እንደሆነ አላውቅም ራሴን ጠላሁት። የሆነ የቆሸሽኩ ትንሽ ፍጥረት የሆንኩ አይነት መስሎ ተሰማኝ። ቅልል ያለ አለባበሷን ሳስተውል ደግሞ እኔ ኮተታም የሆኑክ መሰለኝ፤በካፖርት ላይ ጋቢ የዴበርኩ ያህል ተሰማኝ። በርግጥ አጭር ሚኒ ቀሚስና እምብርቴ ላይ
የምትቀር ባለቁልፍ ሸሚዝ ነበር የለበስኩት። ያንን የሚያክል ሂል ጫማ ግን ማድረግ እንዳልነበረብኝ ተሰማኝ፡ ሰው ቤት የተጋበዝኩ ሳይሆን ለኡስማን ቢዝነስ የወጣሁ ነበር የምመስለው።
ማሪያ ወደ ኪችን እንደገባች የሳሎኑን በር ተደግፈን በቆምንበት ዶክተር ቃልዓብ እጁን ከወገቤ አንሸራቶ ቂጤን በስሱ ሲደባብሰኝ ተሰማኝ። በድንጋጤ ክው ብዬ ቀረሁ። ምን እያረገ ነው ይሄ ሰውዬ?
ተስፈንጥሬ ሸሸሁትና በዓይኔ ተቆጣሁት።
"ሮዚ እንደዛሬ አምረሽኝ አታቂም! Swear to heaven ልሞትብሽ እችላለው! So you better be have ምንም ነገር እምቢ እንዳትይኝ" ብሎ በለሆሳስ አንሾካሾከልኝ...
💫ይቀጥላል💫
#Like 👍 እና #Share ማድረግ እንዳይረሳ
#ለሮዚ_መልክታችሁን
#ለማስተላለፍ_ከፈለጋችሁ #ከታችያለውን_email #መጠቀም_ትችላላችሁ👇
rozachichinia@gmail.com
ለኛ ደሞ ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
👍5❤1
#አንፃራዊ_ጽድቅ
ሰው በሰው ጨከነ ፥ ውሎ ሲያድር ከፋ
ቅንጣት ርህራሄ ፥ ከልቡ ላይ ጠፋ
እኛ ግን ስንጓዝ ፥ በምንዱባን መሃል
ምፅዋት ባንሰጥም ፥ ሐዘን ይሰማናል
በል አንተው ፍረደን ፥ ያለኸው ሰማይ
ከንፈር መጠጣችን ፥ አያፀድቅም ወይ?
ሰው በሰው ጨከነ ፥ ውሎ ሲያድር ከፋ
ቅንጣት ርህራሄ ፥ ከልቡ ላይ ጠፋ
እኛ ግን ስንጓዝ ፥ በምንዱባን መሃል
ምፅዋት ባንሰጥም ፥ ሐዘን ይሰማናል
በል አንተው ፍረደን ፥ ያለኸው ሰማይ
ከንፈር መጠጣችን ፥ አያፀድቅም ወይ?
#እማማ_እንዴት_እንደሞተች
#በናትናኤል
አባባ የስራ ሰው ነው። ሰፈር ውስጥ ስለሱ ሲያወሩ «ከስራው በቀር ምንም የማያውቅ ጨዋ» ይሉታል።እሱ ደግሞ አንድ ቀን እማማን አይን አይኗን እያየ «ትርንጎየ…እኔኮ ከስራዬ ቀጥሎ እወድሻለሁ» ብሎ ሲያስቃት ሰምቼዋለሁ። እሷ ትሳቅ እንጂ እኔ ግን የምሩን እንደሆነ አውቅ ነበር።
አባባ ብዙ ጊዜ ቀን ቀን ሲሰራ ውሎ ማታ በጊዜ ነው የሚመጣው። የሆነ ወቅት ላይ ግን ይህ ልምዱ ተቀየረ። የተቀየረው ባንዴ አይደለም ፤ ሚስቱ ትርንጎዬ እና እኔ ልጁ ሳናውቅበት ቀስ በቀስ ነው።
በመጀመርያ ሰሞን ትንሽ አምሽቶ ነበር የሚመጣው። ያኔ እማማ እና እኔ እራታችንን ሳንበላ ቴሌቬዥን እያየን እንጠብቀዋለን። እሱ ካልመጣ አንበላም። እኔ በርግጥ ስለሚርበኝ እሱን የምጠብቅበት ትዕግስት አልነበረኝም። ግን እማማ እሱ ካልመጣ አትበላም። አንድ ጊዜ ለምን እንደሆነ ጠይቄያት «የነፍስ ጉዳይ ቢመጣ እንኳ ትቼው አልበላም» ነበር ያለችኝ። እኔ ደግሞ እሷ ካልበላች አልበላም። እጆቿን እንደገዛ መዳፌ ለምጃቸዋለሁ። ለስሙ እሰየማለሁ እንጂ በጉርሻዋ ነው የምጠግበው።
ይህንን አኗኗር ከለመድነው በኋላ አባባ የበለጠ አምሽቶ መምጣት ጀመረ። የእራት ሰአት አልፎ እንኳ ቶሎ አይደርስም። አሁን እማማ የምትፈተንበት ሰአት ደረሰ። የእኔ ረሀብ እና በትዕግስት የሚያስጠብቃት የአባባ ፍቅር። ግን እማማ ለመምረጥ አላመነታችም። ለራሷ አንድ ለእኔ ሁለት እያጎረሰች እራት በላን። የዚያ ሰአት «የነፍስ ጉዳይ ቢመጣ እንኳ ትቼው አልበላም» ያለችውን አስቤ እማማ ለካ ቃሏ ከልብ አልነበረም ብዬ ተገረምኩ። የነፍስ ጉዳይ ቀርቶ የእኔ መራብ ሲመጣ እንኳ አባባን ትከዳዋለች።
ከዚያ አባባ የበለጠ ማምሸት ጀመረ ማታ ማታ በፍጹም አላየውም።ጠዋት ወይም ቀን ብቻ ነው የማገኘው ማታ የት እንደሚሆን አላውቅም።
«አባትህ ስራ በዝቶበታል እሺ?» ትለኛለች እማ። እሷ እንደዛ ስትለኝ እየዋሸች ይሆናል ብዬ አላምናትም።ምክንያቱም እማማ አንዳንዴ ትዋሻለች።አባባን ጠይቄው አዎ ሲለኝ ግን በደንብ አምነዋለሁ። በቃ አባባ የስራ ሰው ነው እላለሁ ታድያ የሆነ ሰአት ለመጀመርያ ጊዜ ሲጨቃጨቁ ሰማኋቸው። በወቅቱ በጣም ልጅ ብሆንም የተነጋገሩትን ግን አሁንም ድረስ አስታውሳለሁ
«…ሰምቻለሁ! ያዩ ሰዎች ነግረውኛል!…እኔን ከዳሺኝ ትርንጎዬ…እኔን?» አባባ በጣም እየጮኸና በእልህ እየተንቀጠቀጠ
«…ልጄን ይንሳኝ እልሀለሁ!…ውሸት ነው! የነገሩህ ሁሉ ውሸት ነው!»
ትንሽ ከተጨቃጨቁ በኋላ ወዲያው ተስማሙ። አባባ ይቅርታ ጠይቋት እየተሳሳቁ አየኋቸው
አባባ በእኔ ከማለች ያምናታል ማለት ነው። እኔ ግን በጣም ተጠራጠርኩ…ለምን? ምክንያቱም ማታ ማታ የሌላ ሰው ድምፅ መስማት ጀምሬ ነበር አባባ በጣም አምሽቶ ምናልባትም ሌሊት ነው የሚመጣው እሱ በሚመጣበት ሰአት ስለምተኛ ሲገባ አላየውም ግን ምሽት ላይ … የሌላ ሰው ድምፅ እሰማለሁ የመኝታ ክፍሌ ውስጥ ሁኜ "ገጭ ጓጓጓ! ገጭ ጓጓጓ!" የሚል የእግር ኮቴ እሰማለሁ። የአባባ ኮቴ እንደዛ አይደለም። አባባ ሲገባ ደረጃ የሚወጣበት ስልት የለመድኩት ዜማ አለው። "ገጭ ገጭ ጓ"የሚል።ይሄ ግን ሌላ ኮቴ ነው። ከኮቴው በኋላ የተኮላተፈ አንደበት ሰላምታ (ት.ል..ን..ጎ..የ..የሚል) ከዚያ ደግሞ የመሳሳም ድምፅ ይሰማኛል .ያ የሚመጣው ሰው አንዳንድ ጊዜ ያስለቅሳታል አላውቅም ለምን እንደሚያስለቅሳት ከዚያ በኋላ ግን እየሳቀች ስትስመው ድምፁ ይሰማኛል እና ደግሞ ሲጥ ሲጥ የሚል የአልጋ ድምጽ!
እስከሆነ ጊዜ ድረስ ሰውየውን በመልክ አላውቀውም ነበር ሰውየው ከመምጣቱ በፊት እማማ የመኝታ ክፍሌ ውስጥ ስለምትቆልፍብኝ አይቼው አላውቅም። ነገር ግን ኮልታፋ እና የመራመድ ችግር ያለበት ሰው እንደነበር እርግጠኛ ነበርኩ። የሆነ ቀን ይህንን ሰው መንገድ ላይ ፊት ለፊት አገኘሁት ዘሪሁን ነው ስሙ ሲናገር ኮልታፋ እና...እግሩ ደግሞ ችግር ያለበት ነው። አንዳንዴ እኛ ቤት ሲመጣ እማማ እንጀራ ትሰጠው ነበር። ፊት ለፊት ስንገጣጠም አገላብጦ ከሳመኝ በኋላ "ያቺ ደግ እናትህ ት.ል…ን..ጎ..የ..ደና ናት?" ብሎ ሲጠይቀኝ ከእቅፉ ወጥቼ ሮጥኩ አባባ እንደዛ አይኮላተፍም የአባባ ድምፅ እንደሰውየው አይሻክርም አባባ አያነክስም አባባ በየመንደሩ እየዞረ እንጀራ አይለምንም ታድያ ለምንድን ነው የተሻለው ሰው እያለላት ከዚህ ሰው ጋር የምትገናኘው? ሁሌም እገረም ነበር። ለአባባ ለመንገር ብዙ ጊዜ ሞክሬ ፈራሁ።
አንድ ቀን ምሽት እማማ እራት ካበላችኝ በኋላ ክፍሌ ውስጥ ልትቆልፍብኝ ስትል «እንቢ»አልኳት።
"ምን ሆንክ?"
«የሚመጣውን ሰው ማየት እፈልጋለሁ!!» እማማ ደነገጠች። ሲሰርቅ እንደተያዘ ሌባ… በረት ውስጥ ገብቶ ባለቤቱ እንደመጣበት ወሮበላ ፣ ማንም አያውቅብኝም ያለው ሚስጥር እንደወጣበት ወራዳ ሰው!…ተንቀጠቀጠች እኔም ድርቅ ብዬ ቆምኩ። ቁና ቁና እየተነፈሰች ካፈጠጠችብኝ በኋላ ማጅራቴን አንጠልጥላ ወደ ክፍሌ አስገባችኝ ከዚያ ቆለፈችው
ከሶስት ቀን በኋላ ት/ቤት ልሄድ ስል አባባን በር ላይ ቁሞ ጢሙን እየከረከመ አገኘሁት።አይኖቹ ደም ለብሰዋል ፤ የስራ ልብሱን እንደለበሰ ነው። አቅፎ ከሳመኝ በኋላ « ምን ሁነህ ነው? » አለኝ ትኩር ብዬ ተመለከትኩት።ጉዳዩን ከዚያ በላይ ሚስጥር አድርጎ መሸከም ከብዶኛል። መናገር ነበረብኝ
« አባባ…ማታ ማታ የሚመጣ ሰው አለ »አልኩት ድንጋጤ ለቅጽበት ድርቅ አደረገው!
«እርግጠኛ ነህ አይተኸዋል?» እየተንቀጠቀጠ
«ፊቱን አላየሁትም ሰውየው ሊመጣ ሲል…እማማ ትቆልፍብኛለች»አባቴ እጆቹ ተንቀጠቀጡ። በንዴት ጦፈ
«…እሺ የሰማኸውን በሙሉ ንገረኝ.»
ነገርኩት…ስለ እግሩ ኮቴ…ስለ..ኮልታፋነቱ
እንደሚያስለቅሳት…እንደምትስመው….ስለ አልጋው…
ከዚያ በኋላ አባባ ብድግ ብሎ ያደርጋል ያላልኩትን ነገር አደረገ።ጓዳ ገብቶ…መሳቢያውን ከፈተ .ከዚያ ሽጉጡን አወጣ…ከዚያ
ሁለት ጥይቶችን ተኮሰ…ሞተች!!! የሰፈሩ ሰው ግልብጥ ብሎ ወጣ…ጉድ! ጉድ!.ኡኡኡ! ብዙ ድምጾች!!..ቀስ በቀስ የማየው ሁሉ ብዥዥዥ እያለብኝ መሬት ላይ ወደኩ
ፖሊስ አባባን ፍለጋ ብዙ ደከመ። አባባ ግን ዱካውን አጥፍቶ ተሰወረ። ከዘመዶቹ ፣ ከጓደኞቹ ቤት ብዙ ቦታ ተፈለገ! የውሃ ሽታ ሁኖ ቀረ። እኔም ከዚያች ቀን ጀምሮ ከአጎቴ ጋር መኖር ጀመርኩ መጀመርያ ላይ አጎቴ ከራሱ ቤት ነበር የሚያኖረኝ። ትንሽ ቆይቶ ግን ወደ ከወላጆቼ ቤት እንድንኖር ይወተውተኝ ጀመር። በተደጋጋሚ አንቢታየን በለቅሶና በጩኸት ገለጥኩለት እሱ ግን ከእኔ የስነልቦና ጉዳት ይልቅ የቤቱ ማማር ማርኮት አስገድዶ አመጣኝ
ህይወት የጊዜ ባቡር አይደለች? ጥቂት አመታት እንደቀልድ አለፉ.
በየ ቀኑ እንቅልፍ እንደራቀኝ ሌሊት ሌሊት እንደቃዠሁ ነበር። ብዙ ጊዜ የማስበው ደግሞ ያ.ዘሪሁን የተባለን ሰው መበቀል ነበር አንድ ግዜ በተኛሁበት ላብ ሰውነቴን አጥምቆኝ ከቅዠቴ ባተትኩ
አልጋዬ ላይ እንደሆንኩ የሆነ ድምጽ ሰማሁ። መጀመርያ አይምሮዬ የፈጠረው መስሎኝ ነበር። በኋላ ግን ድምጹ ጎልቶ መሰማት ጀመረ አዎ ያን ድምጽ አውቀዋለሁ…የሰውየው ኮቴ ነው
«ገጭ ጓጓጓ! ገጭ ጓጓጓ!».ኮቴው ጆሮዬ ላይ አስተጋባ። አጎቴ እንዳንቀላፋ ነው ደግሞ ምን ቀርቶት መጣ ? እማማ እንደሆነች ሙታለች! .በተደበላለቀ ስሜት ውስጥ ሁኜ በሩን ከፈትኩ
በሩን ከፍቼ ያየሁትን ማመን አልቻልኩም። አባባ ነው። እጁ ላይ ትልቅ የቢራ ጠርሙስ አለ…እግሮቹ ይወላገዳሉ…መቆም አልቻለም እሱ ሲወላገድ ወለሉ«ገጭ ጓጓጓ! ገጭጸ ጓጓጓ!» የሚል ድምጽ ያሰማል
«ት.ል.ጎ.ዬ» ..ስካር ባኮላተፈው ድምጽ
💫አለቀ💫
#በናትናኤል
አባባ የስራ ሰው ነው። ሰፈር ውስጥ ስለሱ ሲያወሩ «ከስራው በቀር ምንም የማያውቅ ጨዋ» ይሉታል።እሱ ደግሞ አንድ ቀን እማማን አይን አይኗን እያየ «ትርንጎየ…እኔኮ ከስራዬ ቀጥሎ እወድሻለሁ» ብሎ ሲያስቃት ሰምቼዋለሁ። እሷ ትሳቅ እንጂ እኔ ግን የምሩን እንደሆነ አውቅ ነበር።
አባባ ብዙ ጊዜ ቀን ቀን ሲሰራ ውሎ ማታ በጊዜ ነው የሚመጣው። የሆነ ወቅት ላይ ግን ይህ ልምዱ ተቀየረ። የተቀየረው ባንዴ አይደለም ፤ ሚስቱ ትርንጎዬ እና እኔ ልጁ ሳናውቅበት ቀስ በቀስ ነው።
በመጀመርያ ሰሞን ትንሽ አምሽቶ ነበር የሚመጣው። ያኔ እማማ እና እኔ እራታችንን ሳንበላ ቴሌቬዥን እያየን እንጠብቀዋለን። እሱ ካልመጣ አንበላም። እኔ በርግጥ ስለሚርበኝ እሱን የምጠብቅበት ትዕግስት አልነበረኝም። ግን እማማ እሱ ካልመጣ አትበላም። አንድ ጊዜ ለምን እንደሆነ ጠይቄያት «የነፍስ ጉዳይ ቢመጣ እንኳ ትቼው አልበላም» ነበር ያለችኝ። እኔ ደግሞ እሷ ካልበላች አልበላም። እጆቿን እንደገዛ መዳፌ ለምጃቸዋለሁ። ለስሙ እሰየማለሁ እንጂ በጉርሻዋ ነው የምጠግበው።
ይህንን አኗኗር ከለመድነው በኋላ አባባ የበለጠ አምሽቶ መምጣት ጀመረ። የእራት ሰአት አልፎ እንኳ ቶሎ አይደርስም። አሁን እማማ የምትፈተንበት ሰአት ደረሰ። የእኔ ረሀብ እና በትዕግስት የሚያስጠብቃት የአባባ ፍቅር። ግን እማማ ለመምረጥ አላመነታችም። ለራሷ አንድ ለእኔ ሁለት እያጎረሰች እራት በላን። የዚያ ሰአት «የነፍስ ጉዳይ ቢመጣ እንኳ ትቼው አልበላም» ያለችውን አስቤ እማማ ለካ ቃሏ ከልብ አልነበረም ብዬ ተገረምኩ። የነፍስ ጉዳይ ቀርቶ የእኔ መራብ ሲመጣ እንኳ አባባን ትከዳዋለች።
ከዚያ አባባ የበለጠ ማምሸት ጀመረ ማታ ማታ በፍጹም አላየውም።ጠዋት ወይም ቀን ብቻ ነው የማገኘው ማታ የት እንደሚሆን አላውቅም።
«አባትህ ስራ በዝቶበታል እሺ?» ትለኛለች እማ። እሷ እንደዛ ስትለኝ እየዋሸች ይሆናል ብዬ አላምናትም።ምክንያቱም እማማ አንዳንዴ ትዋሻለች።አባባን ጠይቄው አዎ ሲለኝ ግን በደንብ አምነዋለሁ። በቃ አባባ የስራ ሰው ነው እላለሁ ታድያ የሆነ ሰአት ለመጀመርያ ጊዜ ሲጨቃጨቁ ሰማኋቸው። በወቅቱ በጣም ልጅ ብሆንም የተነጋገሩትን ግን አሁንም ድረስ አስታውሳለሁ
«…ሰምቻለሁ! ያዩ ሰዎች ነግረውኛል!…እኔን ከዳሺኝ ትርንጎዬ…እኔን?» አባባ በጣም እየጮኸና በእልህ እየተንቀጠቀጠ
«…ልጄን ይንሳኝ እልሀለሁ!…ውሸት ነው! የነገሩህ ሁሉ ውሸት ነው!»
ትንሽ ከተጨቃጨቁ በኋላ ወዲያው ተስማሙ። አባባ ይቅርታ ጠይቋት እየተሳሳቁ አየኋቸው
አባባ በእኔ ከማለች ያምናታል ማለት ነው። እኔ ግን በጣም ተጠራጠርኩ…ለምን? ምክንያቱም ማታ ማታ የሌላ ሰው ድምፅ መስማት ጀምሬ ነበር አባባ በጣም አምሽቶ ምናልባትም ሌሊት ነው የሚመጣው እሱ በሚመጣበት ሰአት ስለምተኛ ሲገባ አላየውም ግን ምሽት ላይ … የሌላ ሰው ድምፅ እሰማለሁ የመኝታ ክፍሌ ውስጥ ሁኜ "ገጭ ጓጓጓ! ገጭ ጓጓጓ!" የሚል የእግር ኮቴ እሰማለሁ። የአባባ ኮቴ እንደዛ አይደለም። አባባ ሲገባ ደረጃ የሚወጣበት ስልት የለመድኩት ዜማ አለው። "ገጭ ገጭ ጓ"የሚል።ይሄ ግን ሌላ ኮቴ ነው። ከኮቴው በኋላ የተኮላተፈ አንደበት ሰላምታ (ት.ል..ን..ጎ..የ..የሚል) ከዚያ ደግሞ የመሳሳም ድምፅ ይሰማኛል .ያ የሚመጣው ሰው አንዳንድ ጊዜ ያስለቅሳታል አላውቅም ለምን እንደሚያስለቅሳት ከዚያ በኋላ ግን እየሳቀች ስትስመው ድምፁ ይሰማኛል እና ደግሞ ሲጥ ሲጥ የሚል የአልጋ ድምጽ!
እስከሆነ ጊዜ ድረስ ሰውየውን በመልክ አላውቀውም ነበር ሰውየው ከመምጣቱ በፊት እማማ የመኝታ ክፍሌ ውስጥ ስለምትቆልፍብኝ አይቼው አላውቅም። ነገር ግን ኮልታፋ እና የመራመድ ችግር ያለበት ሰው እንደነበር እርግጠኛ ነበርኩ። የሆነ ቀን ይህንን ሰው መንገድ ላይ ፊት ለፊት አገኘሁት ዘሪሁን ነው ስሙ ሲናገር ኮልታፋ እና...እግሩ ደግሞ ችግር ያለበት ነው። አንዳንዴ እኛ ቤት ሲመጣ እማማ እንጀራ ትሰጠው ነበር። ፊት ለፊት ስንገጣጠም አገላብጦ ከሳመኝ በኋላ "ያቺ ደግ እናትህ ት.ል…ን..ጎ..የ..ደና ናት?" ብሎ ሲጠይቀኝ ከእቅፉ ወጥቼ ሮጥኩ አባባ እንደዛ አይኮላተፍም የአባባ ድምፅ እንደሰውየው አይሻክርም አባባ አያነክስም አባባ በየመንደሩ እየዞረ እንጀራ አይለምንም ታድያ ለምንድን ነው የተሻለው ሰው እያለላት ከዚህ ሰው ጋር የምትገናኘው? ሁሌም እገረም ነበር። ለአባባ ለመንገር ብዙ ጊዜ ሞክሬ ፈራሁ።
አንድ ቀን ምሽት እማማ እራት ካበላችኝ በኋላ ክፍሌ ውስጥ ልትቆልፍብኝ ስትል «እንቢ»አልኳት።
"ምን ሆንክ?"
«የሚመጣውን ሰው ማየት እፈልጋለሁ!!» እማማ ደነገጠች። ሲሰርቅ እንደተያዘ ሌባ… በረት ውስጥ ገብቶ ባለቤቱ እንደመጣበት ወሮበላ ፣ ማንም አያውቅብኝም ያለው ሚስጥር እንደወጣበት ወራዳ ሰው!…ተንቀጠቀጠች እኔም ድርቅ ብዬ ቆምኩ። ቁና ቁና እየተነፈሰች ካፈጠጠችብኝ በኋላ ማጅራቴን አንጠልጥላ ወደ ክፍሌ አስገባችኝ ከዚያ ቆለፈችው
ከሶስት ቀን በኋላ ት/ቤት ልሄድ ስል አባባን በር ላይ ቁሞ ጢሙን እየከረከመ አገኘሁት።አይኖቹ ደም ለብሰዋል ፤ የስራ ልብሱን እንደለበሰ ነው። አቅፎ ከሳመኝ በኋላ « ምን ሁነህ ነው? » አለኝ ትኩር ብዬ ተመለከትኩት።ጉዳዩን ከዚያ በላይ ሚስጥር አድርጎ መሸከም ከብዶኛል። መናገር ነበረብኝ
« አባባ…ማታ ማታ የሚመጣ ሰው አለ »አልኩት ድንጋጤ ለቅጽበት ድርቅ አደረገው!
«እርግጠኛ ነህ አይተኸዋል?» እየተንቀጠቀጠ
«ፊቱን አላየሁትም ሰውየው ሊመጣ ሲል…እማማ ትቆልፍብኛለች»አባቴ እጆቹ ተንቀጠቀጡ። በንዴት ጦፈ
«…እሺ የሰማኸውን በሙሉ ንገረኝ.»
ነገርኩት…ስለ እግሩ ኮቴ…ስለ..ኮልታፋነቱ
እንደሚያስለቅሳት…እንደምትስመው….ስለ አልጋው…
ከዚያ በኋላ አባባ ብድግ ብሎ ያደርጋል ያላልኩትን ነገር አደረገ።ጓዳ ገብቶ…መሳቢያውን ከፈተ .ከዚያ ሽጉጡን አወጣ…ከዚያ
ሁለት ጥይቶችን ተኮሰ…ሞተች!!! የሰፈሩ ሰው ግልብጥ ብሎ ወጣ…ጉድ! ጉድ!.ኡኡኡ! ብዙ ድምጾች!!..ቀስ በቀስ የማየው ሁሉ ብዥዥዥ እያለብኝ መሬት ላይ ወደኩ
ፖሊስ አባባን ፍለጋ ብዙ ደከመ። አባባ ግን ዱካውን አጥፍቶ ተሰወረ። ከዘመዶቹ ፣ ከጓደኞቹ ቤት ብዙ ቦታ ተፈለገ! የውሃ ሽታ ሁኖ ቀረ። እኔም ከዚያች ቀን ጀምሮ ከአጎቴ ጋር መኖር ጀመርኩ መጀመርያ ላይ አጎቴ ከራሱ ቤት ነበር የሚያኖረኝ። ትንሽ ቆይቶ ግን ወደ ከወላጆቼ ቤት እንድንኖር ይወተውተኝ ጀመር። በተደጋጋሚ አንቢታየን በለቅሶና በጩኸት ገለጥኩለት እሱ ግን ከእኔ የስነልቦና ጉዳት ይልቅ የቤቱ ማማር ማርኮት አስገድዶ አመጣኝ
ህይወት የጊዜ ባቡር አይደለች? ጥቂት አመታት እንደቀልድ አለፉ.
በየ ቀኑ እንቅልፍ እንደራቀኝ ሌሊት ሌሊት እንደቃዠሁ ነበር። ብዙ ጊዜ የማስበው ደግሞ ያ.ዘሪሁን የተባለን ሰው መበቀል ነበር አንድ ግዜ በተኛሁበት ላብ ሰውነቴን አጥምቆኝ ከቅዠቴ ባተትኩ
አልጋዬ ላይ እንደሆንኩ የሆነ ድምጽ ሰማሁ። መጀመርያ አይምሮዬ የፈጠረው መስሎኝ ነበር። በኋላ ግን ድምጹ ጎልቶ መሰማት ጀመረ አዎ ያን ድምጽ አውቀዋለሁ…የሰውየው ኮቴ ነው
«ገጭ ጓጓጓ! ገጭ ጓጓጓ!».ኮቴው ጆሮዬ ላይ አስተጋባ። አጎቴ እንዳንቀላፋ ነው ደግሞ ምን ቀርቶት መጣ ? እማማ እንደሆነች ሙታለች! .በተደበላለቀ ስሜት ውስጥ ሁኜ በሩን ከፈትኩ
በሩን ከፍቼ ያየሁትን ማመን አልቻልኩም። አባባ ነው። እጁ ላይ ትልቅ የቢራ ጠርሙስ አለ…እግሮቹ ይወላገዳሉ…መቆም አልቻለም እሱ ሲወላገድ ወለሉ«ገጭ ጓጓጓ! ገጭጸ ጓጓጓ!» የሚል ድምጽ ያሰማል
«ት.ል.ጎ.ዬ» ..ስካር ባኮላተፈው ድምጽ
💫አለቀ💫
👍2
#የመኖር_ትርጉሙ
የመኖር ትርጉሙ
የንባ ቅብብል ነው፤በትውልዶች መሀል
አባትህ ያነባው ፤ላንተም ይደርስሃል፤
ሰው የሆንሁ ለታ፤ደርሶኛል ይህ እጣ
አልቅሼ እንደገባሁ
አስለቅሼ ልውጣ።
የመኖር ትርጉሙ
የንባ ቅብብል ነው፤በትውልዶች መሀል
አባትህ ያነባው ፤ላንተም ይደርስሃል፤
ሰው የሆንሁ ለታ፤ደርሶኛል ይህ እጣ
አልቅሼ እንደገባሁ
አስለቅሼ ልውጣ።
#የምድረበዳ_በረከት
አንዲት ብርጭቆ ወይን፤
አንዲት ጤፍ እንጀራ፤አንዲት ከሪፍ ቅኔ
እነዚህ ባሉበት፤በምድረ በዳ ላይ ቁጭ ካልሽ ከጎኔ
ሌላው ምን ይሰራል
ምድረ በዳው ሁሉ፤አደይ ለብሶ ያድራል።
🧿በእውቀቱ ስዩም🧿
አንዲት ብርጭቆ ወይን፤
አንዲት ጤፍ እንጀራ፤አንዲት ከሪፍ ቅኔ
እነዚህ ባሉበት፤በምድረ በዳ ላይ ቁጭ ካልሽ ከጎኔ
ሌላው ምን ይሰራል
ምድረ በዳው ሁሉ፤አደይ ለብሶ ያድራል።
🧿በእውቀቱ ስዩም🧿
#የዘንድሮ_ነገር
ሟችን ባጀብ መቅበር
ተከልክሎ ባገር
የዘንድሮ ነገር
ተጎልቶ መድከም
ሐዘንን እንደ ዘውድ ለብቻ መሸከም!
በየሰው ጉንጭ ላይ ፤እንባ ቀልጦ እንደ ሰም
ደረት ሳይጎሰም
ፍታት ሳይፈታ
ያለ ምንም ሙሾ፤ ያለምን ዋይታ
ብቻየን ቀብር ዋልሁ
ከእድሜየ መካከል፤ አንድ አመቴ ሞታ ።
🧿በእውቀቱ ስዩም🧿
ሟችን ባጀብ መቅበር
ተከልክሎ ባገር
የዘንድሮ ነገር
ተጎልቶ መድከም
ሐዘንን እንደ ዘውድ ለብቻ መሸከም!
በየሰው ጉንጭ ላይ ፤እንባ ቀልጦ እንደ ሰም
ደረት ሳይጎሰም
ፍታት ሳይፈታ
ያለ ምንም ሙሾ፤ ያለምን ዋይታ
ብቻየን ቀብር ዋልሁ
ከእድሜየ መካከል፤ አንድ አመቴ ሞታ ።
🧿በእውቀቱ ስዩም🧿
#ሮዛ_2
፡
፡
#ክፍል_ሰባት(🔞)
፡
፡
#ሮዛ በመዘግየቱ ይቅርታችሁን አትንፈጉኝ ያው ለማዘጋጀት ጊዜ ይወስዳል አልመች ብሎኝ ነው አይደገምም ብዬ ተስፋ አድርጋለው #መልካምንባብ
፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡
ምንም ነገር እምቢ እንዳትይኝብሎ በለሆሳስ አንሾካሾከልኝ፤
what! ያመዋል እንዴ ይሄ ሰውዬ! ምን እያልክ ነው ዶክ ሚስትህ ጋ እኮ ነው ያመጣኸኝ
I know i know That is why i need you more እንደገና ወደ ጆሮዬ መቶ አንሾካሾከ ።
ኮቴዋን ከወደ ኪችን ሲሰማ ቶሎ ብሎ እጁን ከቂጤ ላይ አነሳና ወደ ሱሪ ኪሱ
ከተተው ቀጥሎም የሌለ የዩኒቨርስቲ የሚመስል ወሬ መቀባጠር ጀመረ።
who gave you that course? me? No way. It must be Sami Dr. Samuel yeah?!
ዶክተር ሳሙኤል መሰለኝ የሰጠን።” አልኩ በፈጣጣ « የት ሄደ ግን እሱ ሰውዬ?» is he teaching
now? አልኩ ስለማላውቀው ሰው፤
Oh no! He left the academia world and joined the dirty politics! I think he lives in
states now, establishing a new political party"
Oh really? I didn't know that Good for him" ከጀመረበት ቀጠልኩበትና ጎበዝ ተዋናይ
መሆኔን አስመሰከርኩ።
ማሪያ የትምህርት ቤት ወሬ እያወራን ሳይመስላት አልቀረም። ጣልቃ ገብታ ምን አይነት ምግብ እንደምፈልግ ጠየቀችኝ።
"What would you like to have: Roza?"
"Nothing especial, really! I am fine with anything you have!" አልኳት
እነሱ ሰላጣና ጎመን እንደሚበሉና እኔ ግን እንጀራ በወጥ የምፈልግ ከሆነ በአጭር ሰዓት ዉስጥ ልታዘጋጅልኝ እንደምትችል ተናገረች።
“በፍጹም ብዬ ተከራከርኩ። ዶክተር ቃልዓብ ለምን እንደሆነ አላውቅም ሚስቱ እንጀራና ወጥ እንድትሰራልኝ ፈልጓል። የሚስቱን ሙያ እንዳደንቅለት ፈልጎ ይሆናል ብዬ አሰብኩ። ነገሩ ሌላ እንደሆነ የገባኝ ግን ኋላ ላይ ነው፡፡
ማሪያ የባሏ ፍላጎት ገብቷት ነው መሰለኝ እንዲህ አለችው፡፡
"Honey! It seems you need to have Injera more than Roza! Don't worry l will start cooking
now. Just half an hour”ብላ የኪችን ፎጣ ለብሳ ጉድ ጉድ ማለት ጀመረት። ቃልአብ ቤቱን እንዲያዝጎበኘኝ ሀሳብ አቀረበችለት።
"Good Idea ማሬ You know how much I love you!?" አላት።
“No i don't until you come and kiss me! አለችው። ሄዶ ከንፈሯን በከንፈሩ በስሱ ቦረሽ አደረገላት ትንሽ እንደተራመደ ጎትታ በድጋሚ ከንፈሩን ጎረሰችው።ተቃቅፈው አስነኩት፤ ለምን
እንደሆነ አላውቅም ቅናት በስሱ ቁንጥጥ አደረገኝ። በሰው ሚስት መቅናቴ ግን እኔኑ ገርሞኛል።
ይዞኝ ወደ ሳሎኑ በረንዳ ወጣ። እሷ ወደ ኪችኗ ከተመች።
የተሳሳሙት ነገር ከአእምሮዬ አልወጣ አለኝ።
“አንተ! ለካ ፈረንጅ ሚስትህ ናት ያስተማረችህ።”
“ምኑን?”
“የምር በጣም ይገርመኝ ነበር ችሎታህ። ከሀበሻ ወንድ አንድ አንተን አየሁ መሳም የሚችል
“Oh see! Thank you and I am humbled! እስከዛሬ ግን ነግረሽኝ አታውቂም? ብሎ ሳቀ።
ቀጠለና ደግሞ “ሮዚ ቆንጆ! ታንኪው እሺ ዛሬ በጣም ደስ ብሎኛል።”
“ምኑ?”
እኔንጃ! ብቻ ይህን ቀን ለአመታት ጠብቄው ነበር።”
“የቱን ቀን?አልገባኝም…! እኔና አንተ ከተዋወቅን እኮ ገና አመት አልሞላንም።”
It doesn't matter!!” ብሎኝ በረንዳው ላይ በቆምንበት በሀሳብ የሆነ ቦታ ጭው ብሎ ሲሄድ አየሁት።
"ዶክ are you alright?"
"Yes i am! …ብቻ አንድ ጉዳይ ዝም ብሎ ይረብሸኛል።
"የምን ጉዳይ"
“ሮዝ Believe me its a long long-long story ብቻ ሌላ ጊዜ እነግርሻለሁ” ብሎኝ ቂጤን ቸብ አደረገውና እጄን ይዞኝ ወደ ሰገነቱ ወጣ።
ከቤታቸው ፎቅ ላይ የአዲስ አበባ አሮጌ ቤቶች ይታያሉ። የሁሉም ጣሪያ የዛገ ነው። እላያቸው ላይ ድንጋይ ተጭኖባቸዋል። ቆርቆሮዎቹ ኑሮ ከብዷቸዋል፤ እድሜ ተጭኗቸዋል። ንፋስን እግሩ ላይ ወድቀው “የዛሬን ማረን.ገንጥለህ አትውሰደን እያሉ የሚለምኑት ነው የሚመስለው። የእውነት አዲስ አበባ ከነ ዶክተር ቃለዓብ ቤት አናት ላይ ስትታይ በጣም ታስጠላለች። እየሱስም እንደዚህ ቁልቁል እያያት ከሆነ በእውነት ወስፋቱን የምትዘጋው ይመስለኛል። ወይም አዲሳባን በመፍጠሩ ተፀፅቶ ሱባኤ ገብቶ ይሆናል።
የራሴ ሀሳብ አሳቀኝ።
ስገነቱ ላይ እንደቆምን በድጋሚ እጁን አንሸራቶ ቂጤ አካባቢ በስሱ ደባበሰኝ።
ዝም አልኩት።
አንድ ፎቅ ወደ ታች ይዞኝ ወረደ። ደረጃው ላይ እያለን አንገቱን ወደታች በማድረግ ጮክ ብሎ «ማሬ! Is there anything I may help?» ብሎ ተናገረ!"
"No hony! Thanks! I love you! አለችው!” እሷም ጮክ ብላ።
አንድ ፎቅ ወደ ታች ይዞኝ ወረደ! ዛሬ የሚሰራውን አሳጥቶታል። ብቻ አንድ ነገር የፈለገ ይመስላል።
“የመኝታ ቤታችንን Terrace ላሳይሽ ብዬ ነው፤የተሻለ ቪው አለው” አለኝ።
“አትፈሩም ግን በዚህ ትልቅ ቤት ውስጥ ብቻቸሁን?” አልኩት።
ብቻችንን አይደለንም እኮ ሮዝ! በየክፍሉ አብሮን የሚኖር ጥሩ መንፈስ አለ፤ ስሙ ፍቅር ይብላዕ።
"you know what I mean ሃሃሃሃሃ"
ዶክተር ቀልዓብ ዛሬ ተለይቶብኛል። የጦዘ ዓይነት ሰው ነው የሚመስለው።እስካሁን ጣቶቹን በጣቶቼ ውስጥ ቆልፎ አልለቅ ብሎኛል። እንደ ህጻን ልጅ ነው እጄን ይዞኝ የሚንቀሳቀሰው። በዚያ ላይ
ቁና ቁና ይተነፍሳል። የሆነ ጥድፊያ ነገር ውስጥ ያለ ይመስላል።ሂል ጫማዬ በጣም ረዥም ስለሆነ እሱ በፈለገው ፍጥነት ደረጃውን ልወጣለትና ልወርድለት አልቻልኩም።
መኝታ ቤቱን በእግሩ ገፋ አድርጎ ከፈተውና ከውስጥ ገርበብ አድርጎ ዘጋው። በጣም የሚያምር
ትልቅ አልጋ አየሁ።አልጋው ከተወለድኩ ጀምሮ አይቼው የማላውቀው ነው። ክብ ቅርፅ ያለው እጅግ ሰፊ አልጋ ነው፣ ሁለት ዱካ ወንበሮችና አንድ ትንሽዬ ጠረጴዛ ይታያል። በሌላ ጥግ ከክር የተሰራ ዥዋዥዌ መጫወቻ ወንበር አለ።የመኝታ ቤታቸው ስፋቱ ከሳሎኑ እንደማይተናነስ ያወቅኩት ቲቪው የተቀመጠበትን ርቀት ሳስተውል ነው። ከአልጋቸው ጎን ከቀርከሃ የተሰራ ትንሽዬ የመጽሐፍ መደርደሪያ
ይታያል። የወለሉ ንጣፍ ንጣቱ በረዶ ላይ የመራመድ ያህል ስሜት ይሰጣል። በመኝታ ቤቱ ውስጥ ሌላ ምንም አይነት ኮተት አላየሁም።
የባለትዳር መኝታ ቤት ውስጥ ከወሲብ ደምበኛዬ ጋር እንደሆንኩ ውልብ ሲልብኝ ሰቀጠጠኝ።
የባለትዳር አልጋ አካባቢ መቆሙ ምቾት ስላልሰጠኝ ወደ ፊት ራመድ ብዬ የመኝታ ቤቱ ሰገነት ላይ ቆምኩ። እዚያ ደስ የሚል ነፋሻማ አየር እየተመገብኩ ሳለ ዶክተር ቃለአብ ከኋላዬ መጥቶ ወገቤን
በሁለት እጁ ያዘኝ። በጆሮዬ የማይሰማ ነገር አንሾኳሽከልኝ። ከዚያም አንገቴን በስሱ ይስመኝ ጀመር።
ልከላከለው ሞከርኩ…በምላሱ ጆሮዬን መላስ ሲጀምር ግን ጉልበቴ ተመናመነ።
እጆቹ ከወገቤ ተንሸራተው ቂጤን መነካካት ጀመሩ። በእጄ ተከላከልኩት። ሆኖም እጆቹ ወደ ጡቶቼ ላይ ወጥተው ያልሆነ ነገር ሲያረጉኝ አቅሜን አሳጡት። በምላሱ ቀኝ ጆሮዬን እየላሰ በሁለት
መዳፉ ሁለቱንም ጡቶቼን ጭምቅ ያደርጋቸዋል። መጮኽ ፈልጌ ትንፋሽ አጠረኝ።
፡
፡
#ክፍል_ሰባት(🔞)
፡
፡
#ሮዛ በመዘግየቱ ይቅርታችሁን አትንፈጉኝ ያው ለማዘጋጀት ጊዜ ይወስዳል አልመች ብሎኝ ነው አይደገምም ብዬ ተስፋ አድርጋለው #መልካምንባብ
፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡
ምንም ነገር እምቢ እንዳትይኝብሎ በለሆሳስ አንሾካሾከልኝ፤
what! ያመዋል እንዴ ይሄ ሰውዬ! ምን እያልክ ነው ዶክ ሚስትህ ጋ እኮ ነው ያመጣኸኝ
I know i know That is why i need you more እንደገና ወደ ጆሮዬ መቶ አንሾካሾከ ።
ኮቴዋን ከወደ ኪችን ሲሰማ ቶሎ ብሎ እጁን ከቂጤ ላይ አነሳና ወደ ሱሪ ኪሱ
ከተተው ቀጥሎም የሌለ የዩኒቨርስቲ የሚመስል ወሬ መቀባጠር ጀመረ።
who gave you that course? me? No way. It must be Sami Dr. Samuel yeah?!
ዶክተር ሳሙኤል መሰለኝ የሰጠን።” አልኩ በፈጣጣ « የት ሄደ ግን እሱ ሰውዬ?» is he teaching
now? አልኩ ስለማላውቀው ሰው፤
Oh no! He left the academia world and joined the dirty politics! I think he lives in
states now, establishing a new political party"
Oh really? I didn't know that Good for him" ከጀመረበት ቀጠልኩበትና ጎበዝ ተዋናይ
መሆኔን አስመሰከርኩ።
ማሪያ የትምህርት ቤት ወሬ እያወራን ሳይመስላት አልቀረም። ጣልቃ ገብታ ምን አይነት ምግብ እንደምፈልግ ጠየቀችኝ።
"What would you like to have: Roza?"
"Nothing especial, really! I am fine with anything you have!" አልኳት
እነሱ ሰላጣና ጎመን እንደሚበሉና እኔ ግን እንጀራ በወጥ የምፈልግ ከሆነ በአጭር ሰዓት ዉስጥ ልታዘጋጅልኝ እንደምትችል ተናገረች።
“በፍጹም ብዬ ተከራከርኩ። ዶክተር ቃልዓብ ለምን እንደሆነ አላውቅም ሚስቱ እንጀራና ወጥ እንድትሰራልኝ ፈልጓል። የሚስቱን ሙያ እንዳደንቅለት ፈልጎ ይሆናል ብዬ አሰብኩ። ነገሩ ሌላ እንደሆነ የገባኝ ግን ኋላ ላይ ነው፡፡
ማሪያ የባሏ ፍላጎት ገብቷት ነው መሰለኝ እንዲህ አለችው፡፡
"Honey! It seems you need to have Injera more than Roza! Don't worry l will start cooking
now. Just half an hour”ብላ የኪችን ፎጣ ለብሳ ጉድ ጉድ ማለት ጀመረት። ቃልአብ ቤቱን እንዲያዝጎበኘኝ ሀሳብ አቀረበችለት።
"Good Idea ማሬ You know how much I love you!?" አላት።
“No i don't until you come and kiss me! አለችው። ሄዶ ከንፈሯን በከንፈሩ በስሱ ቦረሽ አደረገላት ትንሽ እንደተራመደ ጎትታ በድጋሚ ከንፈሩን ጎረሰችው።ተቃቅፈው አስነኩት፤ ለምን
እንደሆነ አላውቅም ቅናት በስሱ ቁንጥጥ አደረገኝ። በሰው ሚስት መቅናቴ ግን እኔኑ ገርሞኛል።
ይዞኝ ወደ ሳሎኑ በረንዳ ወጣ። እሷ ወደ ኪችኗ ከተመች።
የተሳሳሙት ነገር ከአእምሮዬ አልወጣ አለኝ።
“አንተ! ለካ ፈረንጅ ሚስትህ ናት ያስተማረችህ።”
“ምኑን?”
“የምር በጣም ይገርመኝ ነበር ችሎታህ። ከሀበሻ ወንድ አንድ አንተን አየሁ መሳም የሚችል
“Oh see! Thank you and I am humbled! እስከዛሬ ግን ነግረሽኝ አታውቂም? ብሎ ሳቀ።
ቀጠለና ደግሞ “ሮዚ ቆንጆ! ታንኪው እሺ ዛሬ በጣም ደስ ብሎኛል።”
“ምኑ?”
እኔንጃ! ብቻ ይህን ቀን ለአመታት ጠብቄው ነበር።”
“የቱን ቀን?አልገባኝም…! እኔና አንተ ከተዋወቅን እኮ ገና አመት አልሞላንም።”
It doesn't matter!!” ብሎኝ በረንዳው ላይ በቆምንበት በሀሳብ የሆነ ቦታ ጭው ብሎ ሲሄድ አየሁት።
"ዶክ are you alright?"
"Yes i am! …ብቻ አንድ ጉዳይ ዝም ብሎ ይረብሸኛል።
"የምን ጉዳይ"
“ሮዝ Believe me its a long long-long story ብቻ ሌላ ጊዜ እነግርሻለሁ” ብሎኝ ቂጤን ቸብ አደረገውና እጄን ይዞኝ ወደ ሰገነቱ ወጣ።
ከቤታቸው ፎቅ ላይ የአዲስ አበባ አሮጌ ቤቶች ይታያሉ። የሁሉም ጣሪያ የዛገ ነው። እላያቸው ላይ ድንጋይ ተጭኖባቸዋል። ቆርቆሮዎቹ ኑሮ ከብዷቸዋል፤ እድሜ ተጭኗቸዋል። ንፋስን እግሩ ላይ ወድቀው “የዛሬን ማረን.ገንጥለህ አትውሰደን እያሉ የሚለምኑት ነው የሚመስለው። የእውነት አዲስ አበባ ከነ ዶክተር ቃለዓብ ቤት አናት ላይ ስትታይ በጣም ታስጠላለች። እየሱስም እንደዚህ ቁልቁል እያያት ከሆነ በእውነት ወስፋቱን የምትዘጋው ይመስለኛል። ወይም አዲሳባን በመፍጠሩ ተፀፅቶ ሱባኤ ገብቶ ይሆናል።
የራሴ ሀሳብ አሳቀኝ።
ስገነቱ ላይ እንደቆምን በድጋሚ እጁን አንሸራቶ ቂጤ አካባቢ በስሱ ደባበሰኝ።
ዝም አልኩት።
አንድ ፎቅ ወደ ታች ይዞኝ ወረደ። ደረጃው ላይ እያለን አንገቱን ወደታች በማድረግ ጮክ ብሎ «ማሬ! Is there anything I may help?» ብሎ ተናገረ!"
"No hony! Thanks! I love you! አለችው!” እሷም ጮክ ብላ።
አንድ ፎቅ ወደ ታች ይዞኝ ወረደ! ዛሬ የሚሰራውን አሳጥቶታል። ብቻ አንድ ነገር የፈለገ ይመስላል።
“የመኝታ ቤታችንን Terrace ላሳይሽ ብዬ ነው፤የተሻለ ቪው አለው” አለኝ።
“አትፈሩም ግን በዚህ ትልቅ ቤት ውስጥ ብቻቸሁን?” አልኩት።
ብቻችንን አይደለንም እኮ ሮዝ! በየክፍሉ አብሮን የሚኖር ጥሩ መንፈስ አለ፤ ስሙ ፍቅር ይብላዕ።
"you know what I mean ሃሃሃሃሃ"
ዶክተር ቀልዓብ ዛሬ ተለይቶብኛል። የጦዘ ዓይነት ሰው ነው የሚመስለው።እስካሁን ጣቶቹን በጣቶቼ ውስጥ ቆልፎ አልለቅ ብሎኛል። እንደ ህጻን ልጅ ነው እጄን ይዞኝ የሚንቀሳቀሰው። በዚያ ላይ
ቁና ቁና ይተነፍሳል። የሆነ ጥድፊያ ነገር ውስጥ ያለ ይመስላል።ሂል ጫማዬ በጣም ረዥም ስለሆነ እሱ በፈለገው ፍጥነት ደረጃውን ልወጣለትና ልወርድለት አልቻልኩም።
መኝታ ቤቱን በእግሩ ገፋ አድርጎ ከፈተውና ከውስጥ ገርበብ አድርጎ ዘጋው። በጣም የሚያምር
ትልቅ አልጋ አየሁ።አልጋው ከተወለድኩ ጀምሮ አይቼው የማላውቀው ነው። ክብ ቅርፅ ያለው እጅግ ሰፊ አልጋ ነው፣ ሁለት ዱካ ወንበሮችና አንድ ትንሽዬ ጠረጴዛ ይታያል። በሌላ ጥግ ከክር የተሰራ ዥዋዥዌ መጫወቻ ወንበር አለ።የመኝታ ቤታቸው ስፋቱ ከሳሎኑ እንደማይተናነስ ያወቅኩት ቲቪው የተቀመጠበትን ርቀት ሳስተውል ነው። ከአልጋቸው ጎን ከቀርከሃ የተሰራ ትንሽዬ የመጽሐፍ መደርደሪያ
ይታያል። የወለሉ ንጣፍ ንጣቱ በረዶ ላይ የመራመድ ያህል ስሜት ይሰጣል። በመኝታ ቤቱ ውስጥ ሌላ ምንም አይነት ኮተት አላየሁም።
የባለትዳር መኝታ ቤት ውስጥ ከወሲብ ደምበኛዬ ጋር እንደሆንኩ ውልብ ሲልብኝ ሰቀጠጠኝ።
የባለትዳር አልጋ አካባቢ መቆሙ ምቾት ስላልሰጠኝ ወደ ፊት ራመድ ብዬ የመኝታ ቤቱ ሰገነት ላይ ቆምኩ። እዚያ ደስ የሚል ነፋሻማ አየር እየተመገብኩ ሳለ ዶክተር ቃለአብ ከኋላዬ መጥቶ ወገቤን
በሁለት እጁ ያዘኝ። በጆሮዬ የማይሰማ ነገር አንሾኳሽከልኝ። ከዚያም አንገቴን በስሱ ይስመኝ ጀመር።
ልከላከለው ሞከርኩ…በምላሱ ጆሮዬን መላስ ሲጀምር ግን ጉልበቴ ተመናመነ።
እጆቹ ከወገቤ ተንሸራተው ቂጤን መነካካት ጀመሩ። በእጄ ተከላከልኩት። ሆኖም እጆቹ ወደ ጡቶቼ ላይ ወጥተው ያልሆነ ነገር ሲያረጉኝ አቅሜን አሳጡት። በምላሱ ቀኝ ጆሮዬን እየላሰ በሁለት
መዳፉ ሁለቱንም ጡቶቼን ጭምቅ ያደርጋቸዋል። መጮኽ ፈልጌ ትንፋሽ አጠረኝ።
👍8❤1