#ሮዛ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስምንት
፡
፡
#ትምክህተኛው_ምሁር
(ቀንና ዓ.ም አልተገለጹም)
ከሌሊቱ 9:25 ሆኗል፡፡ሜሪ ባር እንደወትሮዋ በሰው ተጨናንቃለች፡፡ የቤቱ ሙቀትና አለቅጥ መታፈን
የተወሰኑ ወንዶችን ጃኬት አሰወልቋል።፡ከዲጀው ከፍል ለሳልሳ ዳንስ የሚጋብዝ ሞቅ ያለ ላቲንኛ ሙዚቃ ተለቋል።
ከፈሉ ወንድ መሀል ላይ የጋበዛትን ሴት ወገብ ይዞና እጇን እያዞረ በሙዚቃው ምት ሴቷን እንደእንዝርት ያሾራል፡፡ በዚህች ጠባብ ባር ሴትን እንደ እንዝርት ማዞር ጥበብ ይጠይቃል፡፡ እንኳን ሴትን
ማሾረሸ ይቅርና ከባለጌ ወንበር መውረድ ጥበብ ይጠይቃል፡፡ ከባለጌ ወንበር ወርዶ ሽንት ቤት ደርሶ መምጣት
ራሱ በሜሪ ባር ትልቅ ጥበብ ይጠይቃል፡፡ በዚህ አቅል በሚያስት ሞቅትና ትርምስ የአልኮል ሞቅታን
አልፈው ወደ ስካር እርከን የገቡት ጥቂት ወንዶች የሚጋብዟትን ሴት ጡትና ቂጥ
እያሻሹ የሁለትዮሽ ጨዋታ ይጫወታሉ፡፡
ኮትና ሱሪው የተለያየ ደማቅ ቀለም ያለው ሱፍ የለበሱ አዛውንት ከወደ ጥግ የማርታን ቂጥ ቸብ እያደረጉ
መቀባጠር ጀምረዋል፡፡ባለጌ ወንበሩ ላይ ለመቀመጥ በተደጋጋሚ ቢሞከሩም አልተሳካላቸውም ፡፡ እኚህ ሰው ቅሌታም ስለሆኑ ከዚህ ሰዓት ጀምሮ አንተ እያልን እንጠራቸዋለን፡፡ ሽማግሌው ከእኩለሌሊት ጀምሮ አልኮል እያፈራረቀ ሲጠጣ ቆይቷል።ቮድካ፡ ጎርደን ጂን፡ኋይት ሆርስ_ደብል ደብሉን ሲልፈው
ነበር፡፡አሁን አልኮሉ ንፋስ እንደሚያውለበልበው አንሶላ ራሰ በራውን አዛውንት እያወዛወዘው ነው፡፡
የአይኑ አቀላል ያስፈራል።ጎርናና ድምጹ በስፒከሮች አልፎ የሚመጣውን ደምጽ አሸንፎ ለሜሪ ባር ታዳሚ በጉልህ ይሰማል፡፡ አንዳንድ ድምጽ አለ ለማሰማት ምንም የማይበግረው።
"ማነሽ ስምሸን ማን ነበር ያልሽኝ_አዎ ማርቲ ታውቂያለሽእኔ እኮ እዚህ አገር የመጀመሪያ ዲግሪ ብርቅ
በነበረበት ሰዓት ፒኤችዲዬን ከእንግሊዙ ኬምብሪጅ ዩኒቨርሲት ያገኘሁ ሰው ነኝ፡፡ያውም በዲሰቲንከሻን ነበር የጨረስኩት፡ትሰሚያለሽ እኔ አለማየሁ ባልኖር ድርጅቱ ውስጥ የሚሰሩት የ75 ሰዎች ህልውና
አሁኑኑ ቀጥ ትላለች፡፡ይሄ ምን ማለት እንደሆነ ይገባሻል? እያንዳንዱ ሰራተኛዬ በአማካይ 7 ሰዎችን በስሩ ያስተዳድራል ብንል እንኳ በትንሹ የ1225 ሰዎች ሮሮ በቀጥታም ይሆን በተዘዋዋሪ በኔ እጅ ናት ማለት ነው፡፡ የሚያሳዝነው ይቺ አገር የኔ አይነት ዕውቀት ያላቸውን ሰዎች አትንከባከበንም፡፡ ይህቺ አገር በንደኛ
አይነቱ በሳል ሰው መመራት ሲኖርባት ደንቆሮ ያሽከረከራታል። እድሏ ነው፡፡ ህዝቧም ደንቆሮ ይበዛዋል፡፡
ምን እየተካሄደ የምናውቅ እኔም ጨምሮ ጥቂት ነን፡፡ በጣት ብንቆጠር ነው፡፡ ይገባሻል ግን የማወራው »
ማርታ ከመስማት ውጪ አማራጭ አልነበራትም::ፒኤችዲ እና ዲስቲንክሽን የሚሉት ቃላት የቦታ ስም ይሁኑ
የኮንዶም ስም በርግጠኝነት ማወቋንም እንጃ፡፡ በዚህ ቤት ውስጥ ከኔና ከዉባለም ዉጭ ኮሌጅ ገብቶ የወጣ
የለም፡፡ በሜሪ ቤት ትልቁ የትምህርት ደረጃ 12ኛ ከፍልን ያጠናቀቀ ነው፡፡ ማርታ ለምሳሌ የጅማዋን የፈርንጅ አራዳ ሰፈር ለቃ ወደ አዲስ አበባ የተሰደደችው የ5ተኛ ከፍል ትምህርቷን አቋርጣ ነው። ምን ታድርገው የሸርሙጥና ሙያዋ የማያገናኛት አይነት ሰው የለም፡፡አዛውንቱ ምሁር የሚናገረውን ባትረዳም በትኩረት ማድመጧ ለሰውየው ጡሩንባ በቂ ነው፡፡ካደረገችው ሀምራዊ ሚኒ ስከርት አናት አፈትልኮ የወጣው ቀይ ቢኪኒዋ አማላይ ቂጥዋን ለሁለት ከፍሎ የሜሪ ባር ወንድ የአይን ማረፊያ ሆናል።ከመቅጽበት የሀበሻ ወንድን የቅንዝር ስሜት የሚፈታተን ሞንዳላና አማላይ የሰውነት ቅርፅ አላት፡፡ ትምህርት ምን ይሰራላታል አሪፍ ቂጥ ካላት? ከማንም ተማረ ተመራመረ ከሚባል ዚጋ የተሻለ ገቢ
በቂጧ ምክንያት ታገኛለች፡፡ ቂጥና ጭንቅላት ተመሳሳይ ገቢ የሚያስገኙበት ዘመን ላይ ደርሰናል።
አብሯት ያለው ምሁር አዛውንትም ገና ሜሪ ባር እንደገባ የጠራት እንደማግኔት ወንዶችን በሚስበው አማላይ ቂጧ ተማርኮ እንጂ በጭንቅላቷ ተማርኮ አይደለም፡፡
ቤተልሔም ትስሚኛለሽ!
ስሜን ስንቴ ነው የምትረሳው?እኔ ማርታ ነኝ ተበሳጨችችበት፡፡ፐ
"oh! My apologies madam! ምን ላድርግ ብለሽ ነው…የኔ እውቀት ውቅያኖስ ነው፡፡ ተራ የሸርሙጣ ስም በመሸምደድ አእምሮዬ መጣበብ የለበትም፡፡ መቼስ በዚህ እነጋገሬ ቅር እንደማይልሽ ነው፡፡ ይህ ቦታ እኔን እንደማይመጥን አንቺም ታውቂዋለሽ፡፡ ስም ማስታወስን እውቀት ልለው አልችልም፡፡ ነገሩ እዚህ ቤት ያላችሁት አርባ ሃምሳ ሰዎች እውቀት ተደምሮ የኔን ጠብታ አይሆንም፡፡ ይሄንን ማንም መመስከር ይችላል፡፡ አገሪቱ እንደኔ እይነት ምሁር ያላት በቁጥር ነው፡፡ ይሄ ልብስ ለብሶ የሚወጣ ህዝብ በሙሉ
ደንቆሮ ነው፡፡ ገብቶሻል I am one in a millionyou should know that
•
ምሁሩ በአቅራቢያው የነበሩ ጠጪዎችን ብርቱ ግልምጫ ቢያስተናግደም ግድ አልነበረውም፡፡የተንቋረረ የስካር ድምጹ የሙዚቃውን ድምጽ ጥሶ ለሁሉም የመሰማት ልዩ ኃይል አለው፡፡
“ማነሽ .…ቤተልሔም…ኦህ ተሳሳትኩ መሰለኝ.….My apologies again hahaha….. …ማርታ ነው ያልሸኝ
ስምሸን? ለነገሩ ስምሽ ማንስ ይሁን ያው ሸሌ መሆንሽን ይፍቀዋል እንዴ ሃሃሃሃሃ! ለማንኛውም ዛሬ ከኔ ጋር ልታድሪ ነው፣ትልቅ ኩራት ሊሰማሽ ይገባል፡፡ይህን ሌሊት ልዩና ታሪካዊ ቀን እንደሆነ ጽፈሽ
ማስቀመጥ ይኖርብሻል፡፡ ለመሆኑ ዲያሪ የመያዝ ልምድ አለሽ? ለመሆኑ መጻፍና ማንበብ ትችያለሽ? ዛሬ ከኔ ጋር የምታሳልፊው ሌሊት፣ በቀሪ ህይወትሽ በኩራት ስታወሪውና ስታስታውሺው የምትኖሪው ሌሊት ነው፡፡ለማንኛውም አሁን ወደ ሆቴሌ እንሂድ! ተነሽ መኪናዬ ውስጥ ገብተሸ ጠብቂኝ…ከፍ ብሎ
ነጭ መርሴዲስ አለልሽ ጋቢናውን ከፍተሽ ቁጭ በይ…
ማርታ ባለችበት ደርቃ ታየዋለች፤
አዛውንቱ አንድ እጁን ኪሱ ከቶ ሌላኛው እጁን ምሁራዊ ትንታኔ እንደሚያቀርብ ሰው ያንቀሳቅሳል።
ግራ ቀን መወዛወዙን እላቆመም፡፡ ንፋስ እንደሚያወዛውዘው በረሀ ላይ እንዳለ ብቸኛ ዛፍ ወዲያ ወዲህ ይላል፡፡
"እ! ምን ሆኛለሁ ሂሳብ መክፈሉን ዘንግቼዋለሁ፡፡እስቲ አስተናጋጁ ቢል እንዲያመጣ ንገሪው"
አስተናጋጁ ደረሰኙን ቦርሳ መሃል አድርጎ ከባዶ ብርጭቆዎቹ አጠገብ አስቀመጠ።
ምሁሩ ደረሰኙን አንስቶ ተመለከተ
አንተ አሽከር...ና.. ወደዚህ እስኪ...627 ብር ቼክ ልፃፍልህ ወይስ በካሽ ልክፈልህ?
Nono better pay you in cash ሰባት መቶ ብር ስጠው
መልሱ በቶሎ ይምጣ፤ተራ ሰው ያስተናገድክ እንዳይመስልህ!»
አንዳንደሸ ሰው ሲጠጣ ጉራው ልክ የለውም፡
"ማነሽ...መኪና.. ውስጥ ግቢ ብዬሽ ነበር! ድንቁርና አለባችሁ….አትሰሚኝም ማለት ነው?
ቢዝነስ አልሰጠኸኝም እኮ»
እሱንም ረስቼዋለሁ፡፡ስንት ነው የምከፍልሽ?
"ስምንት መቶ ብር!
"ትክክለኛ ማንነቴን ብታውቂ እኮ ከፍለሽኝ ለመተኛት የምታስቸግሪኝ አይነት ሰው ነበርኩ፡፡ለማንኛውም
ሂሳብሽ ይኸው ማርቲ ብሩን ቆጥራ ተቀበለች፡፡
ምሁሩ በዚህ ድርጊቷ ባልተጠበቀ ሁኔታ ቱግ አለ፤
አየሽ ተራ ነሽ…ተራ…የሰው ተራ! ድሮስ ከሸርሙጣ ምን ይጠበቃል'ዶክተር አለማየሁ ሂሳብ ያሳስታል
ብለሽ ነው?አንቺ እንዲህ የህይወት ያህል የተስገበገብሽለትን ገንዘብ በእውቀቴ አምስት ደቂቃ ሥራ
እንደማገኘው ብታውቂ በሀፍረት እግሬ ላይ ወድቀሽ ይቅርታ በጠየቅሽኝ ነበር፡፡አልፈርድብሽም፡፡After all you are just a whorel»
ዶ/ር አለማየሁ ከአጠገቡ ንግግሩን የሰሙት ወንዶች ከፉ ግልምጫ አረፈበት፡፡ማርቲ የቁጣ ምላሽ አልሰጠችውም፤እንደ ጀማሪ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስምንት
፡
፡
#ትምክህተኛው_ምሁር
(ቀንና ዓ.ም አልተገለጹም)
ከሌሊቱ 9:25 ሆኗል፡፡ሜሪ ባር እንደወትሮዋ በሰው ተጨናንቃለች፡፡ የቤቱ ሙቀትና አለቅጥ መታፈን
የተወሰኑ ወንዶችን ጃኬት አሰወልቋል።፡ከዲጀው ከፍል ለሳልሳ ዳንስ የሚጋብዝ ሞቅ ያለ ላቲንኛ ሙዚቃ ተለቋል።
ከፈሉ ወንድ መሀል ላይ የጋበዛትን ሴት ወገብ ይዞና እጇን እያዞረ በሙዚቃው ምት ሴቷን እንደእንዝርት ያሾራል፡፡ በዚህች ጠባብ ባር ሴትን እንደ እንዝርት ማዞር ጥበብ ይጠይቃል፡፡ እንኳን ሴትን
ማሾረሸ ይቅርና ከባለጌ ወንበር መውረድ ጥበብ ይጠይቃል፡፡ ከባለጌ ወንበር ወርዶ ሽንት ቤት ደርሶ መምጣት
ራሱ በሜሪ ባር ትልቅ ጥበብ ይጠይቃል፡፡ በዚህ አቅል በሚያስት ሞቅትና ትርምስ የአልኮል ሞቅታን
አልፈው ወደ ስካር እርከን የገቡት ጥቂት ወንዶች የሚጋብዟትን ሴት ጡትና ቂጥ
እያሻሹ የሁለትዮሽ ጨዋታ ይጫወታሉ፡፡
ኮትና ሱሪው የተለያየ ደማቅ ቀለም ያለው ሱፍ የለበሱ አዛውንት ከወደ ጥግ የማርታን ቂጥ ቸብ እያደረጉ
መቀባጠር ጀምረዋል፡፡ባለጌ ወንበሩ ላይ ለመቀመጥ በተደጋጋሚ ቢሞከሩም አልተሳካላቸውም ፡፡ እኚህ ሰው ቅሌታም ስለሆኑ ከዚህ ሰዓት ጀምሮ አንተ እያልን እንጠራቸዋለን፡፡ ሽማግሌው ከእኩለሌሊት ጀምሮ አልኮል እያፈራረቀ ሲጠጣ ቆይቷል።ቮድካ፡ ጎርደን ጂን፡ኋይት ሆርስ_ደብል ደብሉን ሲልፈው
ነበር፡፡አሁን አልኮሉ ንፋስ እንደሚያውለበልበው አንሶላ ራሰ በራውን አዛውንት እያወዛወዘው ነው፡፡
የአይኑ አቀላል ያስፈራል።ጎርናና ድምጹ በስፒከሮች አልፎ የሚመጣውን ደምጽ አሸንፎ ለሜሪ ባር ታዳሚ በጉልህ ይሰማል፡፡ አንዳንድ ድምጽ አለ ለማሰማት ምንም የማይበግረው።
"ማነሽ ስምሸን ማን ነበር ያልሽኝ_አዎ ማርቲ ታውቂያለሽእኔ እኮ እዚህ አገር የመጀመሪያ ዲግሪ ብርቅ
በነበረበት ሰዓት ፒኤችዲዬን ከእንግሊዙ ኬምብሪጅ ዩኒቨርሲት ያገኘሁ ሰው ነኝ፡፡ያውም በዲሰቲንከሻን ነበር የጨረስኩት፡ትሰሚያለሽ እኔ አለማየሁ ባልኖር ድርጅቱ ውስጥ የሚሰሩት የ75 ሰዎች ህልውና
አሁኑኑ ቀጥ ትላለች፡፡ይሄ ምን ማለት እንደሆነ ይገባሻል? እያንዳንዱ ሰራተኛዬ በአማካይ 7 ሰዎችን በስሩ ያስተዳድራል ብንል እንኳ በትንሹ የ1225 ሰዎች ሮሮ በቀጥታም ይሆን በተዘዋዋሪ በኔ እጅ ናት ማለት ነው፡፡ የሚያሳዝነው ይቺ አገር የኔ አይነት ዕውቀት ያላቸውን ሰዎች አትንከባከበንም፡፡ ይህቺ አገር በንደኛ
አይነቱ በሳል ሰው መመራት ሲኖርባት ደንቆሮ ያሽከረከራታል። እድሏ ነው፡፡ ህዝቧም ደንቆሮ ይበዛዋል፡፡
ምን እየተካሄደ የምናውቅ እኔም ጨምሮ ጥቂት ነን፡፡ በጣት ብንቆጠር ነው፡፡ ይገባሻል ግን የማወራው »
ማርታ ከመስማት ውጪ አማራጭ አልነበራትም::ፒኤችዲ እና ዲስቲንክሽን የሚሉት ቃላት የቦታ ስም ይሁኑ
የኮንዶም ስም በርግጠኝነት ማወቋንም እንጃ፡፡ በዚህ ቤት ውስጥ ከኔና ከዉባለም ዉጭ ኮሌጅ ገብቶ የወጣ
የለም፡፡ በሜሪ ቤት ትልቁ የትምህርት ደረጃ 12ኛ ከፍልን ያጠናቀቀ ነው፡፡ ማርታ ለምሳሌ የጅማዋን የፈርንጅ አራዳ ሰፈር ለቃ ወደ አዲስ አበባ የተሰደደችው የ5ተኛ ከፍል ትምህርቷን አቋርጣ ነው። ምን ታድርገው የሸርሙጥና ሙያዋ የማያገናኛት አይነት ሰው የለም፡፡አዛውንቱ ምሁር የሚናገረውን ባትረዳም በትኩረት ማድመጧ ለሰውየው ጡሩንባ በቂ ነው፡፡ካደረገችው ሀምራዊ ሚኒ ስከርት አናት አፈትልኮ የወጣው ቀይ ቢኪኒዋ አማላይ ቂጥዋን ለሁለት ከፍሎ የሜሪ ባር ወንድ የአይን ማረፊያ ሆናል።ከመቅጽበት የሀበሻ ወንድን የቅንዝር ስሜት የሚፈታተን ሞንዳላና አማላይ የሰውነት ቅርፅ አላት፡፡ ትምህርት ምን ይሰራላታል አሪፍ ቂጥ ካላት? ከማንም ተማረ ተመራመረ ከሚባል ዚጋ የተሻለ ገቢ
በቂጧ ምክንያት ታገኛለች፡፡ ቂጥና ጭንቅላት ተመሳሳይ ገቢ የሚያስገኙበት ዘመን ላይ ደርሰናል።
አብሯት ያለው ምሁር አዛውንትም ገና ሜሪ ባር እንደገባ የጠራት እንደማግኔት ወንዶችን በሚስበው አማላይ ቂጧ ተማርኮ እንጂ በጭንቅላቷ ተማርኮ አይደለም፡፡
ቤተልሔም ትስሚኛለሽ!
ስሜን ስንቴ ነው የምትረሳው?እኔ ማርታ ነኝ ተበሳጨችችበት፡፡ፐ
"oh! My apologies madam! ምን ላድርግ ብለሽ ነው…የኔ እውቀት ውቅያኖስ ነው፡፡ ተራ የሸርሙጣ ስም በመሸምደድ አእምሮዬ መጣበብ የለበትም፡፡ መቼስ በዚህ እነጋገሬ ቅር እንደማይልሽ ነው፡፡ ይህ ቦታ እኔን እንደማይመጥን አንቺም ታውቂዋለሽ፡፡ ስም ማስታወስን እውቀት ልለው አልችልም፡፡ ነገሩ እዚህ ቤት ያላችሁት አርባ ሃምሳ ሰዎች እውቀት ተደምሮ የኔን ጠብታ አይሆንም፡፡ ይሄንን ማንም መመስከር ይችላል፡፡ አገሪቱ እንደኔ እይነት ምሁር ያላት በቁጥር ነው፡፡ ይሄ ልብስ ለብሶ የሚወጣ ህዝብ በሙሉ
ደንቆሮ ነው፡፡ ገብቶሻል I am one in a millionyou should know that
•
ምሁሩ በአቅራቢያው የነበሩ ጠጪዎችን ብርቱ ግልምጫ ቢያስተናግደም ግድ አልነበረውም፡፡የተንቋረረ የስካር ድምጹ የሙዚቃውን ድምጽ ጥሶ ለሁሉም የመሰማት ልዩ ኃይል አለው፡፡
“ማነሽ .…ቤተልሔም…ኦህ ተሳሳትኩ መሰለኝ.….My apologies again hahaha….. …ማርታ ነው ያልሸኝ
ስምሸን? ለነገሩ ስምሽ ማንስ ይሁን ያው ሸሌ መሆንሽን ይፍቀዋል እንዴ ሃሃሃሃሃ! ለማንኛውም ዛሬ ከኔ ጋር ልታድሪ ነው፣ትልቅ ኩራት ሊሰማሽ ይገባል፡፡ይህን ሌሊት ልዩና ታሪካዊ ቀን እንደሆነ ጽፈሽ
ማስቀመጥ ይኖርብሻል፡፡ ለመሆኑ ዲያሪ የመያዝ ልምድ አለሽ? ለመሆኑ መጻፍና ማንበብ ትችያለሽ? ዛሬ ከኔ ጋር የምታሳልፊው ሌሊት፣ በቀሪ ህይወትሽ በኩራት ስታወሪውና ስታስታውሺው የምትኖሪው ሌሊት ነው፡፡ለማንኛውም አሁን ወደ ሆቴሌ እንሂድ! ተነሽ መኪናዬ ውስጥ ገብተሸ ጠብቂኝ…ከፍ ብሎ
ነጭ መርሴዲስ አለልሽ ጋቢናውን ከፍተሽ ቁጭ በይ…
ማርታ ባለችበት ደርቃ ታየዋለች፤
አዛውንቱ አንድ እጁን ኪሱ ከቶ ሌላኛው እጁን ምሁራዊ ትንታኔ እንደሚያቀርብ ሰው ያንቀሳቅሳል።
ግራ ቀን መወዛወዙን እላቆመም፡፡ ንፋስ እንደሚያወዛውዘው በረሀ ላይ እንዳለ ብቸኛ ዛፍ ወዲያ ወዲህ ይላል፡፡
"እ! ምን ሆኛለሁ ሂሳብ መክፈሉን ዘንግቼዋለሁ፡፡እስቲ አስተናጋጁ ቢል እንዲያመጣ ንገሪው"
አስተናጋጁ ደረሰኙን ቦርሳ መሃል አድርጎ ከባዶ ብርጭቆዎቹ አጠገብ አስቀመጠ።
ምሁሩ ደረሰኙን አንስቶ ተመለከተ
አንተ አሽከር...ና.. ወደዚህ እስኪ...627 ብር ቼክ ልፃፍልህ ወይስ በካሽ ልክፈልህ?
Nono better pay you in cash ሰባት መቶ ብር ስጠው
መልሱ በቶሎ ይምጣ፤ተራ ሰው ያስተናገድክ እንዳይመስልህ!»
አንዳንደሸ ሰው ሲጠጣ ጉራው ልክ የለውም፡
"ማነሽ...መኪና.. ውስጥ ግቢ ብዬሽ ነበር! ድንቁርና አለባችሁ….አትሰሚኝም ማለት ነው?
ቢዝነስ አልሰጠኸኝም እኮ»
እሱንም ረስቼዋለሁ፡፡ስንት ነው የምከፍልሽ?
"ስምንት መቶ ብር!
"ትክክለኛ ማንነቴን ብታውቂ እኮ ከፍለሽኝ ለመተኛት የምታስቸግሪኝ አይነት ሰው ነበርኩ፡፡ለማንኛውም
ሂሳብሽ ይኸው ማርቲ ብሩን ቆጥራ ተቀበለች፡፡
ምሁሩ በዚህ ድርጊቷ ባልተጠበቀ ሁኔታ ቱግ አለ፤
አየሽ ተራ ነሽ…ተራ…የሰው ተራ! ድሮስ ከሸርሙጣ ምን ይጠበቃል'ዶክተር አለማየሁ ሂሳብ ያሳስታል
ብለሽ ነው?አንቺ እንዲህ የህይወት ያህል የተስገበገብሽለትን ገንዘብ በእውቀቴ አምስት ደቂቃ ሥራ
እንደማገኘው ብታውቂ በሀፍረት እግሬ ላይ ወድቀሽ ይቅርታ በጠየቅሽኝ ነበር፡፡አልፈርድብሽም፡፡After all you are just a whorel»
ዶ/ር አለማየሁ ከአጠገቡ ንግግሩን የሰሙት ወንዶች ከፉ ግልምጫ አረፈበት፡፡ማርቲ የቁጣ ምላሽ አልሰጠችውም፤እንደ ጀማሪ
👍5❤1
ሸሌዎችም የቢራ ጠርሙስ ጭንቅላቱ ላይ ለመስበር አልቃጣችም፡፡ቢያንስ ሁለት ወር
በሽርሙጥና ህይወት ለቆየች ሴት እንዲህ ያሉ ስድቦች እንደምርቃት የሚታዩ ናቸው፡፡ማርቲ በዚህ ሙያ
6 ዓመታትን አስቆጥራለች::ማርቲ በዚህ ዲፓርትመንት(Prostitution) የዶክትሬት ዲግሪ እንዳላት ምሁሩ
አልተረዳም፡፡ዱላ ሲበዛ ቀለብ ይሆናል የሚባለው በእንደዚህ አይነቱ አጋጣሚ ሳይሆን አይቀርም።
«የመውጫ 400 መቶ ብር ትጨምርልኛለህ? በጊዜ ለመውጣት ትንሽ ዋጋው ይወደዳል…”
« 400 መቶ ብር ነው ውድ?..በይ እንቺ ለኔ ለዶከተር አለማየሁ 400 መቶ ብር ማክያቶ አይገዛም።ገባሽ"ብሩን ቆጥሮ ሰጣት፡፡
እሺ ጠብቀኝ ዶከተር !የመውጪያ ቆርጬ፣ ቦርሳዬን ይዤ መጣሁ!
ለጥፋትሽ ይቅርታ መጠየቁ አይቀድምም?»
አንዳንድ ሰው ለራሱ ያለው ግምትና ከብር ያስገርማል፡፡እንዲህ ያለ ራስ ወዳድነትና ጉራ ያንገሸግሸኛል።
የምሁሩ ስኬትና እውቀት የቱን ያህልስ ቢሆን ለማርታ ምኗ ነው?ምሁር ተብዬው እንዴት ይሄን መረዳት ይሳነዋል?
"ካጠፋሁ ይቅርታ ዶክተር!"
ባለጌ ወንበሩ ላይ ታግሎ በመቀመጥ ማርታን መጠበቅ ጀመረ፡፡አዛውንቱ የአልኮል ዘር ሲጋት ማርቲ
ከአንዲት ስፕራይት ውጭ ምንም አልነካችም፤በምንም መልኩ አልኮል ከማይጋበዙ ጥቂት የሜሪ ባር
ሴቶች አንዷ ነች፡፡ዶ/ሩ በመጠጥ ብዛት የቀሉት እይኖቹን በመወርወር ክፍሉን መማተር ጀመረ፡፡ማርታ ልብሷን ቀይራና የጨዋ አለባበስ ለብሳ መጣች፡፡ምሁሩ አጠገብ ረዘም ላለ ቅጽበት ከቆመች በኋላ ሊለያት እንዳልቻለ ስተረጋግጥ ወደ ሩት ጆሮ ተጠጋች፡፡ለሩት አንዳች ነገር አንሾካሾከችላት፡፡
“ባክሸን ሩት ዛሬ ከዚህ ጉረኛ ሰውዬ ጋር ብተኛ ጸጸቱ አያኖረኝም፡፡ ልቀንጠስ!እንደዚያ ነው የሚሻለው፡፡
አቦሬውን ሲከፍትብኝ እንዲያድር አልፈልግም፡፡ቀን እኔ ቤት ነው የምንቅመው፡፡ምሳ፣በርጫና ሺሻ በኔ
ነው፡፡አሪፍ ብር ተቀቢዬዋለሁ፤ ቻው!!!
ማርቲ ወጣች፡፡
የሚካኤል በላይነህ ቆንጆ ዜማ ከዲጄው ክፍል ተለቋል፡፡የተወሰኑ ጠጪዎች ይደንሳሉ፡፡ሌሎች ሞቅ ያሉ
ሙዚቃዎች ተከተሉ፡፡ምሁሩ መጠበቅ ሰለቸው፡፡
“ማነህ!…አስተናግጅ!ያቺ ቤተልሔም የሚሏትን ልጅ ፍጠኚ በላት ቦርሳ ይዞ ለመምጣት እንዴት ይኸን ያህል
ጊዜ ይፈጅባታል? ደንቆሮ!»
«ጌታዬ! ቤተልሔም የምትባል ልጅ እዚህ ቤት የለችም…»
.
«ምን ይላል ይሄ! አሁን ከኔ ጋር ቁጭ ብላ ያየሃትን ሴት ትረሳለህ? እንተ ማሀይም»
«ጌታዬ፤ ማርታን ማለትዎ ነው? አብራዎ የነበረችው ማርታ ነበረች»
whatever! የት ተሰወረች»
የምሁሩን እያንዳንዷን ድርጊት ሲከታተሉ
የነበሩት ወንዶችና የማርቲ ጓደኞች በሳቅ ተንከተከቱ፡፡በተለይ ሩት ኤልሳና ቴሪ (ትርሲት) ሳቃቸውን መቆጣጠር ተስኗቸዋል፡፡አስተናጋጁ ሲያውቅም እንዳላወቀ ሆኖ "ቆይ እስቲ ውስጥ ልንገርልዎ" ብሎ ተንቀሳቀሰ፤
ሁለት፣ሦስት፣አራት ዘፈን ከዲጄው ክፍል ተለቀቀ አሁን የምሁሩ ትግስት ተሟጠጠ። ባንኮኒው አጠገብ ወዳሉት ሁለት አስተናጋጆች አመራ።
“ይቺ ማርታ የምትሏት ሴታችሁ ቦርሳ ይዤ ልምጣኔ ብላ እንደገባች ወደኔ አልተመለሰችም፡፡ወይ ጥሯት
ካልሆነም ገንዘቤን ትመልስልኝ"
ግዙፉ የቤቱ ቦዲጋርድ በንዴት ቱግ ብሏል፤
"አንተ ሰውዬ ምን ነክቶሀል?አጠገብህ ረዘም ላለ ጊዜ ቆይታ አይደለም እንዴ የወጣችው?» ምሁሩ ግራ
በመጋባት ስሜት የቤቱ ቦዲጋርድ ላይ አፈጠጠበት፤
ምናልከኝ አንተ እኔን ነው እንደዚህ ደፍረህ የምትናገረው? አታውቀኝም ማለት ነው? ዶከተር ዓለማየሁን
ሳታውቅ ነው እዚህ አገር መታወቂያ አውጥተህ የምትኖረው? ይቺ በደንቆሮ የምትመራ አገር
"ዶክተር እባክህ ችግር ውስጥ ራስህን አትከተት፣ የምትላት ሴት አብራህ ነበረች፣ ስትወጣ ተሰናብታህ ነው የወጣቸው"
"ስለየትኛዋ ማርታ ነው የምታወራኝ?የኔዋ ማርታ ሀምራዊ ሚኒስከርት ነው ያደረገችው ፡፡ጥራልኝ የምልህ
ያቺን ማርታ ነው አስተናጋጁ ሰከን ብሎ መናገር ጀመረ እዚህ ቤት አንድ ማርታ ነው ያለችው::ማርታ ያልከው አይነት ልብስ አድርጋ ነበር፡፡ግን ቦርሳ ይዛ
ልብሷን ቀይራ ረዘም ላለ ጊዜ ከፊት ለፊትህ ቆማ ነው የወጣችው፡፡ፊቷን እንዴት መለየት ያቅተሀል?ነው
ወይስ ስታይ የነበረው ቀይ ቢኪኒዋን እና ሀምራዊ ሚኒስከርቷን ብቻ ነበር? ዶክተር ሆነህ እንዴት እሷን ማየት ይሳንሀል»
ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት ዶክተሩ አንቱ ብሎ ሲጠራው የነበረው አስተናጋጅ አሁን በንቀት እንተ እያለ ነወሸ የሚጠራው፡፡ምሁሩ አሳት ለበሰ ደም ስሮቹ በጠይም ፊቱላይ ተገታተሩ፤
ትሰማኛለህ እንዳንተ አይነት መሀይም እንደዚህ ሊያሾፍብኝ አይችልም፡፡1200 ብሬን የማትመልሱልኝ ከሆነ ነገ የዚህ ባር
ባለቤትም ሆነ ማርታ ለሚደርስባቸው እንግልት ተጠያቂ አይደለሁም» ጋርዱ ሳቁ አመለጠው፡፡የምሁሩ ጠይም ፊት በብስጭት ቀላ፡፡መላው የሜሪ ባር ታዳሚ ንትርኩን በሙሉ በትኩረት እየተከታተለ ነው
“የዲጄው ከፍል ሙዙቃ ውዝግቡን ተከትሎ ተዘግቷል፡፡
ከሌላ አቅጣጫ የሰማይ ስባሪ የሚያከለው ሌላ የቤቱ ጋርድ ወደ ምሁሩ በብስጭት ተጠጋ ከመነሻው
አንስቶ በምሁሩ ድርጊት እንደተበሳጨ ሁለመናው ያሳብቃል፡፡
"ሰውዬ! ልታሰፈራራን አትሞክር። በአንድ ጥፊ ከመሬት ጋር እንዳላመሳስልህ፡፡ በደረሰብህ ነገር እጅግ ልታፍር ይገባል፡፡በቃ ለዛሬው ተገንትረሀል፡፡ከዚህ የበለጠ ውርደት ከፈለግክ ጆሮህን አንጠልጥዬ
እንደ ጅራፍ እጮህካለሁ፡፡ ካልሆነ ግን የቤቱን ሰላም እትበጥብጥ!ማርታን ነገ በጊዜ መጥተህ ማነጋገር ትችላለህ ተግባባንን
ጋርዱ ምኑሩን ከነ ኮቱ እና ከረባቱ አንገቱን በአንድ እጁ አንጠልጥሎት ነበር የሚያወራው:: የውርደት የሀፈርትና የፍርሀት ስሜቱ የምሁሩን ስካር ድራሻባቱ አጠፋበት
« ነገሩ በናንተ አልፈርድም፣ ይቺ በደንቆሮ የምትመራ አገር! ለማንኛውም ነገ ማንነቴን አሳያታለሁ. :
እቺ ሾላካ ሸርሙጣ በገዛ ገንዘቤ ታዋርደኝ!ካጠፋሁ ይቅርታ!» አለው አንጠልጥሎት ለነበረው ጋርድ፡፡
ምሁሩ የውርደት ማቁን እንደተከናነበ ሜሪ ባርን ለቆ ወደ ነጭ መርሴዲስ ፈንደድ ፈንደድ እያለ ተራመደ
መኪናው ጋር እስኪደርስ ድረስ የሜሪ ባር ሸሌዎች እየተቀባበሉ ሲያስካኩበት ይሰማው ነበር፡፡
በነገታው ምሽት ማርቲ ፔሬድ ስለነበረች አልገባችም ፡፡ እንኳንም አልገባች፡፡ እኛ የሰማነውን ዜና ብትሰማ ማዘኗ አይቀርም ነበር፡፡ ባለ ነጭ መርሴዲሱ ምሁር ትናንት ከሜሪ ባር ወደሆቴሉ እየነዳ ሳለ ከባህርዳር ጫት ይዞ ይገባ ከነበረ አይሱዙ ጋር ተላትሞ ሕይወቱ ማለፉን በአካባቢው ስኳር ድንች የሚሸጡ ልጆች
ነገሩን፡፡
💫ይቀጥላል💫
Like 👍👍👍👍 ማድረግ እንዳይረሳ
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
በሽርሙጥና ህይወት ለቆየች ሴት እንዲህ ያሉ ስድቦች እንደምርቃት የሚታዩ ናቸው፡፡ማርቲ በዚህ ሙያ
6 ዓመታትን አስቆጥራለች::ማርቲ በዚህ ዲፓርትመንት(Prostitution) የዶክትሬት ዲግሪ እንዳላት ምሁሩ
አልተረዳም፡፡ዱላ ሲበዛ ቀለብ ይሆናል የሚባለው በእንደዚህ አይነቱ አጋጣሚ ሳይሆን አይቀርም።
«የመውጫ 400 መቶ ብር ትጨምርልኛለህ? በጊዜ ለመውጣት ትንሽ ዋጋው ይወደዳል…”
« 400 መቶ ብር ነው ውድ?..በይ እንቺ ለኔ ለዶከተር አለማየሁ 400 መቶ ብር ማክያቶ አይገዛም።ገባሽ"ብሩን ቆጥሮ ሰጣት፡፡
እሺ ጠብቀኝ ዶከተር !የመውጪያ ቆርጬ፣ ቦርሳዬን ይዤ መጣሁ!
ለጥፋትሽ ይቅርታ መጠየቁ አይቀድምም?»
አንዳንድ ሰው ለራሱ ያለው ግምትና ከብር ያስገርማል፡፡እንዲህ ያለ ራስ ወዳድነትና ጉራ ያንገሸግሸኛል።
የምሁሩ ስኬትና እውቀት የቱን ያህልስ ቢሆን ለማርታ ምኗ ነው?ምሁር ተብዬው እንዴት ይሄን መረዳት ይሳነዋል?
"ካጠፋሁ ይቅርታ ዶክተር!"
ባለጌ ወንበሩ ላይ ታግሎ በመቀመጥ ማርታን መጠበቅ ጀመረ፡፡አዛውንቱ የአልኮል ዘር ሲጋት ማርቲ
ከአንዲት ስፕራይት ውጭ ምንም አልነካችም፤በምንም መልኩ አልኮል ከማይጋበዙ ጥቂት የሜሪ ባር
ሴቶች አንዷ ነች፡፡ዶ/ሩ በመጠጥ ብዛት የቀሉት እይኖቹን በመወርወር ክፍሉን መማተር ጀመረ፡፡ማርታ ልብሷን ቀይራና የጨዋ አለባበስ ለብሳ መጣች፡፡ምሁሩ አጠገብ ረዘም ላለ ቅጽበት ከቆመች በኋላ ሊለያት እንዳልቻለ ስተረጋግጥ ወደ ሩት ጆሮ ተጠጋች፡፡ለሩት አንዳች ነገር አንሾካሾከችላት፡፡
“ባክሸን ሩት ዛሬ ከዚህ ጉረኛ ሰውዬ ጋር ብተኛ ጸጸቱ አያኖረኝም፡፡ ልቀንጠስ!እንደዚያ ነው የሚሻለው፡፡
አቦሬውን ሲከፍትብኝ እንዲያድር አልፈልግም፡፡ቀን እኔ ቤት ነው የምንቅመው፡፡ምሳ፣በርጫና ሺሻ በኔ
ነው፡፡አሪፍ ብር ተቀቢዬዋለሁ፤ ቻው!!!
ማርቲ ወጣች፡፡
የሚካኤል በላይነህ ቆንጆ ዜማ ከዲጄው ክፍል ተለቋል፡፡የተወሰኑ ጠጪዎች ይደንሳሉ፡፡ሌሎች ሞቅ ያሉ
ሙዚቃዎች ተከተሉ፡፡ምሁሩ መጠበቅ ሰለቸው፡፡
“ማነህ!…አስተናግጅ!ያቺ ቤተልሔም የሚሏትን ልጅ ፍጠኚ በላት ቦርሳ ይዞ ለመምጣት እንዴት ይኸን ያህል
ጊዜ ይፈጅባታል? ደንቆሮ!»
«ጌታዬ! ቤተልሔም የምትባል ልጅ እዚህ ቤት የለችም…»
.
«ምን ይላል ይሄ! አሁን ከኔ ጋር ቁጭ ብላ ያየሃትን ሴት ትረሳለህ? እንተ ማሀይም»
«ጌታዬ፤ ማርታን ማለትዎ ነው? አብራዎ የነበረችው ማርታ ነበረች»
whatever! የት ተሰወረች»
የምሁሩን እያንዳንዷን ድርጊት ሲከታተሉ
የነበሩት ወንዶችና የማርቲ ጓደኞች በሳቅ ተንከተከቱ፡፡በተለይ ሩት ኤልሳና ቴሪ (ትርሲት) ሳቃቸውን መቆጣጠር ተስኗቸዋል፡፡አስተናጋጁ ሲያውቅም እንዳላወቀ ሆኖ "ቆይ እስቲ ውስጥ ልንገርልዎ" ብሎ ተንቀሳቀሰ፤
ሁለት፣ሦስት፣አራት ዘፈን ከዲጄው ክፍል ተለቀቀ አሁን የምሁሩ ትግስት ተሟጠጠ። ባንኮኒው አጠገብ ወዳሉት ሁለት አስተናጋጆች አመራ።
“ይቺ ማርታ የምትሏት ሴታችሁ ቦርሳ ይዤ ልምጣኔ ብላ እንደገባች ወደኔ አልተመለሰችም፡፡ወይ ጥሯት
ካልሆነም ገንዘቤን ትመልስልኝ"
ግዙፉ የቤቱ ቦዲጋርድ በንዴት ቱግ ብሏል፤
"አንተ ሰውዬ ምን ነክቶሀል?አጠገብህ ረዘም ላለ ጊዜ ቆይታ አይደለም እንዴ የወጣችው?» ምሁሩ ግራ
በመጋባት ስሜት የቤቱ ቦዲጋርድ ላይ አፈጠጠበት፤
ምናልከኝ አንተ እኔን ነው እንደዚህ ደፍረህ የምትናገረው? አታውቀኝም ማለት ነው? ዶከተር ዓለማየሁን
ሳታውቅ ነው እዚህ አገር መታወቂያ አውጥተህ የምትኖረው? ይቺ በደንቆሮ የምትመራ አገር
"ዶክተር እባክህ ችግር ውስጥ ራስህን አትከተት፣ የምትላት ሴት አብራህ ነበረች፣ ስትወጣ ተሰናብታህ ነው የወጣቸው"
"ስለየትኛዋ ማርታ ነው የምታወራኝ?የኔዋ ማርታ ሀምራዊ ሚኒስከርት ነው ያደረገችው ፡፡ጥራልኝ የምልህ
ያቺን ማርታ ነው አስተናጋጁ ሰከን ብሎ መናገር ጀመረ እዚህ ቤት አንድ ማርታ ነው ያለችው::ማርታ ያልከው አይነት ልብስ አድርጋ ነበር፡፡ግን ቦርሳ ይዛ
ልብሷን ቀይራ ረዘም ላለ ጊዜ ከፊት ለፊትህ ቆማ ነው የወጣችው፡፡ፊቷን እንዴት መለየት ያቅተሀል?ነው
ወይስ ስታይ የነበረው ቀይ ቢኪኒዋን እና ሀምራዊ ሚኒስከርቷን ብቻ ነበር? ዶክተር ሆነህ እንዴት እሷን ማየት ይሳንሀል»
ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት ዶክተሩ አንቱ ብሎ ሲጠራው የነበረው አስተናጋጅ አሁን በንቀት እንተ እያለ ነወሸ የሚጠራው፡፡ምሁሩ አሳት ለበሰ ደም ስሮቹ በጠይም ፊቱላይ ተገታተሩ፤
ትሰማኛለህ እንዳንተ አይነት መሀይም እንደዚህ ሊያሾፍብኝ አይችልም፡፡1200 ብሬን የማትመልሱልኝ ከሆነ ነገ የዚህ ባር
ባለቤትም ሆነ ማርታ ለሚደርስባቸው እንግልት ተጠያቂ አይደለሁም» ጋርዱ ሳቁ አመለጠው፡፡የምሁሩ ጠይም ፊት በብስጭት ቀላ፡፡መላው የሜሪ ባር ታዳሚ ንትርኩን በሙሉ በትኩረት እየተከታተለ ነው
“የዲጄው ከፍል ሙዙቃ ውዝግቡን ተከትሎ ተዘግቷል፡፡
ከሌላ አቅጣጫ የሰማይ ስባሪ የሚያከለው ሌላ የቤቱ ጋርድ ወደ ምሁሩ በብስጭት ተጠጋ ከመነሻው
አንስቶ በምሁሩ ድርጊት እንደተበሳጨ ሁለመናው ያሳብቃል፡፡
"ሰውዬ! ልታሰፈራራን አትሞክር። በአንድ ጥፊ ከመሬት ጋር እንዳላመሳስልህ፡፡ በደረሰብህ ነገር እጅግ ልታፍር ይገባል፡፡በቃ ለዛሬው ተገንትረሀል፡፡ከዚህ የበለጠ ውርደት ከፈለግክ ጆሮህን አንጠልጥዬ
እንደ ጅራፍ እጮህካለሁ፡፡ ካልሆነ ግን የቤቱን ሰላም እትበጥብጥ!ማርታን ነገ በጊዜ መጥተህ ማነጋገር ትችላለህ ተግባባንን
ጋርዱ ምኑሩን ከነ ኮቱ እና ከረባቱ አንገቱን በአንድ እጁ አንጠልጥሎት ነበር የሚያወራው:: የውርደት የሀፈርትና የፍርሀት ስሜቱ የምሁሩን ስካር ድራሻባቱ አጠፋበት
« ነገሩ በናንተ አልፈርድም፣ ይቺ በደንቆሮ የምትመራ አገር! ለማንኛውም ነገ ማንነቴን አሳያታለሁ. :
እቺ ሾላካ ሸርሙጣ በገዛ ገንዘቤ ታዋርደኝ!ካጠፋሁ ይቅርታ!» አለው አንጠልጥሎት ለነበረው ጋርድ፡፡
ምሁሩ የውርደት ማቁን እንደተከናነበ ሜሪ ባርን ለቆ ወደ ነጭ መርሴዲስ ፈንደድ ፈንደድ እያለ ተራመደ
መኪናው ጋር እስኪደርስ ድረስ የሜሪ ባር ሸሌዎች እየተቀባበሉ ሲያስካኩበት ይሰማው ነበር፡፡
በነገታው ምሽት ማርቲ ፔሬድ ስለነበረች አልገባችም ፡፡ እንኳንም አልገባች፡፡ እኛ የሰማነውን ዜና ብትሰማ ማዘኗ አይቀርም ነበር፡፡ ባለ ነጭ መርሴዲሱ ምሁር ትናንት ከሜሪ ባር ወደሆቴሉ እየነዳ ሳለ ከባህርዳር ጫት ይዞ ይገባ ከነበረ አይሱዙ ጋር ተላትሞ ሕይወቱ ማለፉን በአካባቢው ስኳር ድንች የሚሸጡ ልጆች
ነገሩን፡፡
💫ይቀጥላል💫
Like 👍👍👍👍 ማድረግ እንዳይረሳ
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
👍6
#ሮዛ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ዘጠኝ(🔞)
፡
፡
#ዋለልኝ
(ቀንና ዓ.ም አልተገለጸም)
የትላንት እዳሬ ለኔም ገርሞኛል
የባሮች፤ የፐቦች እና የአስረሽ ምቺው የባህል ምሽት ቤቶች መናኅሪያ በሆነችው ቺቺንያ ውስጥ ነበርኩ፡፡
የሞባይል ስከሪኔ ከሌሊቱ 9፡30 ይላል፡፡ በዚህ ውድቀት ሌሊት አብዛኞቹ የአዲስ አበባ የምሽት መዝናኛ
ስፍራዎች ጭው ያለ እንቅልፍ ውስጥ ናቸው፡፡ እንደ ቺቺንያ ሌሊቱን የምታስነጋ የአዲሳባ ሰፈር ዳትሰን
ሰፈር ብቻትመስለኛለች አሁን አሁን ልከእንደ ዳትሰን ሰፈር ሁሉ መስቀል ፍላወርም የሌሊት እንግዶቿን
በመጠጥ፤ ሞቅ ባለ ጨዋታና በቆነጃጅቷ ውብ ገላ ሀሰትን እየለገሰች ለማንጋት ብታትርም እምብዛምም
አይሳካላትም፣ ቶሎ እንቅልፍ ይጥላታል፡፡ ፊቷን ወደ ፀሐይ አቅጣጫ እዙራ ሞቃት ብርድ ልብሷ ውስጥ
በመግባት እንቅልፏን ትለጥጣለች፡፡
በቺቺንያ የስጋና የመጠጥ ገበያው ደርቷል፡፡ ያለሁበትን የሳምሪ ፐብ ጨምሮ ጎረቤት ያሉት ኤዲ ፐብ፣
ቤቲ ባር እና ፋሚ ፐብ በሰው ተጨናንቀዋል ነፋሻ አየር ለመቀበል ወደ ውጪ ወጣሁ በቅርብ ርቀት
ሰኒን ከአንድ ዘለግ ያለ ጠይም ወጣት ጋር አየኋት፡፡ ደማቅ ፈገግታዬን ለገስኳት፡፡ በግራና በቀኝ ፊቷ
ላይ በሚገኙት ምትሀታዊ ስርጉዶቿ ብርሀናማ ፈገግታዋን ለገሰችኝ ፡፡ እንዲህ ያለው የስንብት ቅጽበት
በአይንና በፈገግታ ቋንቋ ነው የምንግባባው "መልካም አዳር!” እያልኳት ነው፡፡ሰኒ ቁመት ዉበትና
ሸንቃጣነት ሳያንሳት ሰውነቷን በንቅሳት እና በቀለበት ብዛት አበላሽታለች፡፡አንድቅንድቧን፣ አፍንጫዋን፣
ምላስዋን፣ እምብርቷን እና የጡቶቿን ጫፎት ተበስታ ወርቅ ቀለም ያላቸውን ቀለበቶች አጥልቃለች
የሰው ጭንቅላት አጽም፣ የእባብ፣ የጥቁር ቁራ እና የቢራቢሮ ንቅሳቶችን በተለያዩ የሰውነት ክፍሎቿ ላይ
ተነቅሳለች፡፡ ያን የተመለከትኩ ሁለትሶስተጊዜ አብረን ሞሮኮ ባዝ ስንወስድ ነው፡፡ ደግሞ የሚለቁንቅሳቶች
አይደሉም! እስከ እለተ ሞቷ የሚከተሏትቋሚ ማህተሞች ናቸው፡፡ የሆነ የምትከተለው ሰይጣናዊ አምልኮ
እንዳለ እጠረጥራለሁ፡፡ ንቅሳት የምታበዛው ለመቆንጀት እንደሆነ በተደጋጋሚ ልታስረዳኝ ብትሞከርም
አልተዋጠልኝም፡፡
ሰኒና ወገቧን ያቀፋት ወጣት ኮንትራት ታክሲ ውስጥ ሊገቡ ሲሉ የእግር አልባው ለማኝ የአቸኖ ድምጽ
ገታቸው፡፡ ከኃላቸው ስለነበርኩ ለማኙ ምን እንደሚላቸው እየተከታተልኩ ነበር፡፡ አቸኖ ሁሌም
እንደሚያደርገው የሌሊቱን ቁር ለመቋቋም በርካታ አረቄ እንደተጋተ የድምጹ ቅላጼ ያሳብቃል፡፡
አባቱ እስቲ ብር ልቀቂብኝ
ወጣቱ ምንም ምጽዋት ሳይሰጠው ሰኒን እንዳቀፈ ወደ ታክሲው አመራ፡፡ አቸኖ ከመቅጽበት እሳት ለበሰ ሁልጊዜ ነው እንዲህ የሚሆነው፡ ሰው ሳይመጸውተው እንዳላየው ሆኖ ለማለፍ ሲሞክር ክፉ ይናገራል አቸኖ ሰኒን ያቀፈውን ወጣት ምን ሊለው እንደሚችል እየጠበቅኩ ነበር፡፡
ትሰማኛለህ ወንድሜ አንተ እንደዚህ በሰላም አየር የሴት ወገብ እንድታቀፍ እኮ ነው እኔ ባድመ ላይ በሻዕቢያ ፈንጂ ሁለት እግሮቼን ያጣሁት! ተጸይፈከኝ ነው ዞረህ እንኳ ልታየኝ ያልፈለከው አለው።
አቸኖ ምጽዋት ሲጠይቅ ለመላው ቺቺንያ በሚሰማ አስገምጋሚ ድምጽ እያንባረቀ ስለሆነ ያስፈራል።
ወጣቱ ግራ በማጋባት ስሜት ፊቱን አዙሮ አቸኖን ተመለከተው።እንደደነገጠ ያስታውቃለ ብር አውጥቶ እየተርበተበተ ከሰጠው በኋላ የሰኒን ወገብ ማቀፍ ፈርቶ እጇን ብቻ ይዟት ወደ ታክሲው ተጣደፈ፡፡ የአቸኖ ንግግር አጥንት ድረስ የሚዘልቅ ነው፡፡ .
እዚያው ሳምሪ ፐብ ውስጥ ከዲጂው ክፍል ከሚለቀቀው ሙዚቃና ከግል ሀሳቦቼ ጋር ስጫወት ድንገት ሞባይሌ አቃጨለ፤ ሮዚ ድብርት ሊገለኝ ነው፡፡ ሁሉም ጓደኞቻችን ቢዝነስ ወጥተዋል። ለምን ብቅ አትይም!”
ጓደኛዬ ፌቨን ነበረች፡፡
የሞባይሌን ስከሪን ተመለከትኩ፤ ሰአቱ 10፡20 ይላል፡፡ ፌቨን ወደምትሰራበት ማኪ ሀውስ በእግር ለመድረስ ጥቂት ደቂቃዎች ቢፈጅብኝም የማኪ ቪላ ከዋናው የቺቺንያ ኣስፋልት በርከት ያሉ ሜትሮችን ወደ ውስጥ ስለሚያስጉዝ ኮንትራት ታክሲ ይዤ ወደ ፊቨን ነጎድኩ።
የታክሲ ደንበኛዬን በደወልኩለት ቅጽበት ደረሰልኝ፡፡
ከማኪ ሀውስ በራፍ ላይ ጥቁር ሰማያዊ በነጭ ቀለም የተለበጠ መርሴዲስ ቤንዝ፣ ቀይ ሬንጅ ሮቨርና ብርማ
ቀለም ያለው ቶዮታ መኪኖች በቅርብ ርቀት ተደርድረዋል፡፡ ባለታክሲውን ተሰናብቼ ወደ ቅጥር ግቢው
ስዘልቅም ጥቂት የማይባሉ ሽንጣም ቅንጡና ዘመነኛ መኪኖችን ተመለከትኩ፡፡ የመኪኖቹ ዉበትና ዲዛይን
በራሱ ያስጎመጃል፡፡!መኪና በፍቅር ነው የምወደው፡፡ ገና ሳያቸው ወከክ የሚያደርጉኝ ጥቂት መኪኖች አሉ፡፡ አንዳንዴ ሳስበው ከሰውና ከመኪና ይበልጥ ማንን ትወጃለሽ ቢሉኝ መኪና የምል ይመስለኛል።
በተለይ ከወንድ እና ከመኪና በእርግጠኝነት መኪና ይበልጥብኛል፡፡ መኪና ካሰቡት ቦታ ያደርሳል ወንድ
የት ያደርሳል? መኪና ረዥም ርቀት ይጓዛል፡፡ወንድ በጣም ሄደ ከተባለ አልጋ ድረስ ነው፡፡ ተሳሳትኩ።
ሀብታም እንቅልፍ የለውም” የሚለውን አባባል እውነት ከማያረጉልኝ ቤቶች አንዱ ይህ የማኪ ቪላ ነው። አሁን እኮ ሊነጋ ተቃርቧል፡፡ ቆነጃጅትን ለመሸመትና ውስኪ ለመራጨት ዲታው ጎህ እስኪቀድ
የሚሰለፍበት ቤት ነው፡፡ ቪላው ስም አልባ ነው፡፡ ደጃፉም ላይ ሆነ በቪላው ውስጥ የማኪ ሀውስ የሚሰጠውን አገልግሎት የሚገልጽ ምንም አይነት ጽሁፍ የለም፡፡ በጥቆማ የሚጠጣበት ቤት ነው፡፡
ቤቱን የሚያውቁ ጥቂት ዲታዎች ለወዳጆቻቸው እየነገሩ ነው ቪላው በርካታ ደምበኞችን ያፈራው፡፡ ማኪ
ዲያስፖራ ናት፡፡ ከ5 አመታት በላይ ኔዘርላንድ ኖራለች፡፡ ያው አንድ ቤት ብዙ ያለመቆየት አባዜ ተጠናውቶኝ እንጂ የማኪን የውበትና ወሲባዊ ብቃት ምዘና በአሪፍ ውጤት አልፌና የብቃት ማረጋገጫ አግኝቼ ከዚህ በፊት በዚህ ቪላ ውስጥ ለአንድ ወር ያህል ሰርቼያለሁ፡፡ ወንዱን ቀርቶ የትኛዋንም ሴት በምትሀታዊ ውበታችው በቅናት የሚያንጨረጭሩና ምራቅ የሚያስወጡ የተመረጡ ቆነጃጅት ብቻ የሚገኙበት ቤት ነው፡፡ ሰማይ ዝቅ፣ ምድር ከፍ ብትል አጫጭርና የሰውነት ቅርጻቸው የተበለሹ ሴቶችን በማኪ ሀውስ አይገኙም፡፡ ወርቅ በእሳት እንደሚፈተን ሁሉ አንዲት ሴት በማኪ ጥልቅ የውበትና የወሲብ
እውቀት ተመዝና ስታልፍ ብቻ ነው በቪላው ውስጥ እንድትሰራ የሚፈቀድላት፡፡ የአሁኑን አላውቅም
እንጂ ከጥቂት ወራት በፊት በማኪ ሀውስ የምንሰራው አስራ ሁለት ሴቶች ነበርን፡፡
ወደ ውስጥ ዘለቅሁ፤ ፈቨን አልዋሸችኝም፤ ከሷ ውጪ ያሉት 5 ሴቶች አምስት የተለያየ ወንበር ላይ
ተራርቀው በተቀመጡ አምስት ወንዶች እየተጋበዙ ነው፡፡ ሴቶቹ ቮድካ በኦሬንጅ፣ ማርቲኒ፣ አማሩላ የደቡብ አፍሪካ ወይን እና ሻምፓኝ እየተጎነጩ ነው፡፡ ወንዶቹ ብራንዲ፣ ኮኛክ፣ ጎርደን ጂን ፣ብሉ ሌብል
እና ሬድ ሌብል በመለኪያ ይዘዋል፡፡ ቢራ የሚባል መጠጥ እዚህ ቤት አይገባም፡፡ “ቤቱን ያረከሰዋል" ትላለች
ከፌቨን አጠገብ ተቀምጬ ትዝብቴን ቀጥያለሁ፡፡ አራት ወንዶች በያሉበት ጥግ በገዛ ሀሳባቸው አለም ነጉደዋል፡፡ የተወሰኑት ከሀሳብ ማላዘናቸው ሲመለሱ በተደጋጋሚ አይን ለአይን ተገጫጭተናል፡፡
ከፌቨን ጋር ከምናደርገው የሁለትዮሽ ጨዋታ ውጭ ይህን ጭር ያለ ሌሊት እወደዋለሁ፡፡ “ቁንጅና” የሚለው የዳዊት መለሰ ዘፈን ከቪላው አንድ ጥግ ባማረ የድምጽ ምጣኔ ተለቋል፡፡ የዚህ ዘፈን ግጥም ደራሲ ሴት መሆኗን ሳውቅ እንዴት እንደተገረምኩ፡፡ አለም ጸሀይ ወዳጆ ትባላለች፡፡ ሴት እንዴት ለሌላ
ውብ ሴት ባማሩ ቃላት እንዲዚህ ትቀኛለች ብዬ ተደመምኩ? ግጥሙን የጻፈው ወንድ ቢሆን ብዙም
ባልተገረምኩ፡፡ የሴት ውበት እንዲህ ባማረ
ቋንቋ ተገልጾ አያ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ዘጠኝ(🔞)
፡
፡
#ዋለልኝ
(ቀንና ዓ.ም አልተገለጸም)
የትላንት እዳሬ ለኔም ገርሞኛል
የባሮች፤ የፐቦች እና የአስረሽ ምቺው የባህል ምሽት ቤቶች መናኅሪያ በሆነችው ቺቺንያ ውስጥ ነበርኩ፡፡
የሞባይል ስከሪኔ ከሌሊቱ 9፡30 ይላል፡፡ በዚህ ውድቀት ሌሊት አብዛኞቹ የአዲስ አበባ የምሽት መዝናኛ
ስፍራዎች ጭው ያለ እንቅልፍ ውስጥ ናቸው፡፡ እንደ ቺቺንያ ሌሊቱን የምታስነጋ የአዲሳባ ሰፈር ዳትሰን
ሰፈር ብቻትመስለኛለች አሁን አሁን ልከእንደ ዳትሰን ሰፈር ሁሉ መስቀል ፍላወርም የሌሊት እንግዶቿን
በመጠጥ፤ ሞቅ ባለ ጨዋታና በቆነጃጅቷ ውብ ገላ ሀሰትን እየለገሰች ለማንጋት ብታትርም እምብዛምም
አይሳካላትም፣ ቶሎ እንቅልፍ ይጥላታል፡፡ ፊቷን ወደ ፀሐይ አቅጣጫ እዙራ ሞቃት ብርድ ልብሷ ውስጥ
በመግባት እንቅልፏን ትለጥጣለች፡፡
በቺቺንያ የስጋና የመጠጥ ገበያው ደርቷል፡፡ ያለሁበትን የሳምሪ ፐብ ጨምሮ ጎረቤት ያሉት ኤዲ ፐብ፣
ቤቲ ባር እና ፋሚ ፐብ በሰው ተጨናንቀዋል ነፋሻ አየር ለመቀበል ወደ ውጪ ወጣሁ በቅርብ ርቀት
ሰኒን ከአንድ ዘለግ ያለ ጠይም ወጣት ጋር አየኋት፡፡ ደማቅ ፈገግታዬን ለገስኳት፡፡ በግራና በቀኝ ፊቷ
ላይ በሚገኙት ምትሀታዊ ስርጉዶቿ ብርሀናማ ፈገግታዋን ለገሰችኝ ፡፡ እንዲህ ያለው የስንብት ቅጽበት
በአይንና በፈገግታ ቋንቋ ነው የምንግባባው "መልካም አዳር!” እያልኳት ነው፡፡ሰኒ ቁመት ዉበትና
ሸንቃጣነት ሳያንሳት ሰውነቷን በንቅሳት እና በቀለበት ብዛት አበላሽታለች፡፡አንድቅንድቧን፣ አፍንጫዋን፣
ምላስዋን፣ እምብርቷን እና የጡቶቿን ጫፎት ተበስታ ወርቅ ቀለም ያላቸውን ቀለበቶች አጥልቃለች
የሰው ጭንቅላት አጽም፣ የእባብ፣ የጥቁር ቁራ እና የቢራቢሮ ንቅሳቶችን በተለያዩ የሰውነት ክፍሎቿ ላይ
ተነቅሳለች፡፡ ያን የተመለከትኩ ሁለትሶስተጊዜ አብረን ሞሮኮ ባዝ ስንወስድ ነው፡፡ ደግሞ የሚለቁንቅሳቶች
አይደሉም! እስከ እለተ ሞቷ የሚከተሏትቋሚ ማህተሞች ናቸው፡፡ የሆነ የምትከተለው ሰይጣናዊ አምልኮ
እንዳለ እጠረጥራለሁ፡፡ ንቅሳት የምታበዛው ለመቆንጀት እንደሆነ በተደጋጋሚ ልታስረዳኝ ብትሞከርም
አልተዋጠልኝም፡፡
ሰኒና ወገቧን ያቀፋት ወጣት ኮንትራት ታክሲ ውስጥ ሊገቡ ሲሉ የእግር አልባው ለማኝ የአቸኖ ድምጽ
ገታቸው፡፡ ከኃላቸው ስለነበርኩ ለማኙ ምን እንደሚላቸው እየተከታተልኩ ነበር፡፡ አቸኖ ሁሌም
እንደሚያደርገው የሌሊቱን ቁር ለመቋቋም በርካታ አረቄ እንደተጋተ የድምጹ ቅላጼ ያሳብቃል፡፡
አባቱ እስቲ ብር ልቀቂብኝ
ወጣቱ ምንም ምጽዋት ሳይሰጠው ሰኒን እንዳቀፈ ወደ ታክሲው አመራ፡፡ አቸኖ ከመቅጽበት እሳት ለበሰ ሁልጊዜ ነው እንዲህ የሚሆነው፡ ሰው ሳይመጸውተው እንዳላየው ሆኖ ለማለፍ ሲሞክር ክፉ ይናገራል አቸኖ ሰኒን ያቀፈውን ወጣት ምን ሊለው እንደሚችል እየጠበቅኩ ነበር፡፡
ትሰማኛለህ ወንድሜ አንተ እንደዚህ በሰላም አየር የሴት ወገብ እንድታቀፍ እኮ ነው እኔ ባድመ ላይ በሻዕቢያ ፈንጂ ሁለት እግሮቼን ያጣሁት! ተጸይፈከኝ ነው ዞረህ እንኳ ልታየኝ ያልፈለከው አለው።
አቸኖ ምጽዋት ሲጠይቅ ለመላው ቺቺንያ በሚሰማ አስገምጋሚ ድምጽ እያንባረቀ ስለሆነ ያስፈራል።
ወጣቱ ግራ በማጋባት ስሜት ፊቱን አዙሮ አቸኖን ተመለከተው።እንደደነገጠ ያስታውቃለ ብር አውጥቶ እየተርበተበተ ከሰጠው በኋላ የሰኒን ወገብ ማቀፍ ፈርቶ እጇን ብቻ ይዟት ወደ ታክሲው ተጣደፈ፡፡ የአቸኖ ንግግር አጥንት ድረስ የሚዘልቅ ነው፡፡ .
እዚያው ሳምሪ ፐብ ውስጥ ከዲጂው ክፍል ከሚለቀቀው ሙዚቃና ከግል ሀሳቦቼ ጋር ስጫወት ድንገት ሞባይሌ አቃጨለ፤ ሮዚ ድብርት ሊገለኝ ነው፡፡ ሁሉም ጓደኞቻችን ቢዝነስ ወጥተዋል። ለምን ብቅ አትይም!”
ጓደኛዬ ፌቨን ነበረች፡፡
የሞባይሌን ስከሪን ተመለከትኩ፤ ሰአቱ 10፡20 ይላል፡፡ ፌቨን ወደምትሰራበት ማኪ ሀውስ በእግር ለመድረስ ጥቂት ደቂቃዎች ቢፈጅብኝም የማኪ ቪላ ከዋናው የቺቺንያ ኣስፋልት በርከት ያሉ ሜትሮችን ወደ ውስጥ ስለሚያስጉዝ ኮንትራት ታክሲ ይዤ ወደ ፊቨን ነጎድኩ።
የታክሲ ደንበኛዬን በደወልኩለት ቅጽበት ደረሰልኝ፡፡
ከማኪ ሀውስ በራፍ ላይ ጥቁር ሰማያዊ በነጭ ቀለም የተለበጠ መርሴዲስ ቤንዝ፣ ቀይ ሬንጅ ሮቨርና ብርማ
ቀለም ያለው ቶዮታ መኪኖች በቅርብ ርቀት ተደርድረዋል፡፡ ባለታክሲውን ተሰናብቼ ወደ ቅጥር ግቢው
ስዘልቅም ጥቂት የማይባሉ ሽንጣም ቅንጡና ዘመነኛ መኪኖችን ተመለከትኩ፡፡ የመኪኖቹ ዉበትና ዲዛይን
በራሱ ያስጎመጃል፡፡!መኪና በፍቅር ነው የምወደው፡፡ ገና ሳያቸው ወከክ የሚያደርጉኝ ጥቂት መኪኖች አሉ፡፡ አንዳንዴ ሳስበው ከሰውና ከመኪና ይበልጥ ማንን ትወጃለሽ ቢሉኝ መኪና የምል ይመስለኛል።
በተለይ ከወንድ እና ከመኪና በእርግጠኝነት መኪና ይበልጥብኛል፡፡ መኪና ካሰቡት ቦታ ያደርሳል ወንድ
የት ያደርሳል? መኪና ረዥም ርቀት ይጓዛል፡፡ወንድ በጣም ሄደ ከተባለ አልጋ ድረስ ነው፡፡ ተሳሳትኩ።
ሀብታም እንቅልፍ የለውም” የሚለውን አባባል እውነት ከማያረጉልኝ ቤቶች አንዱ ይህ የማኪ ቪላ ነው። አሁን እኮ ሊነጋ ተቃርቧል፡፡ ቆነጃጅትን ለመሸመትና ውስኪ ለመራጨት ዲታው ጎህ እስኪቀድ
የሚሰለፍበት ቤት ነው፡፡ ቪላው ስም አልባ ነው፡፡ ደጃፉም ላይ ሆነ በቪላው ውስጥ የማኪ ሀውስ የሚሰጠውን አገልግሎት የሚገልጽ ምንም አይነት ጽሁፍ የለም፡፡ በጥቆማ የሚጠጣበት ቤት ነው፡፡
ቤቱን የሚያውቁ ጥቂት ዲታዎች ለወዳጆቻቸው እየነገሩ ነው ቪላው በርካታ ደምበኞችን ያፈራው፡፡ ማኪ
ዲያስፖራ ናት፡፡ ከ5 አመታት በላይ ኔዘርላንድ ኖራለች፡፡ ያው አንድ ቤት ብዙ ያለመቆየት አባዜ ተጠናውቶኝ እንጂ የማኪን የውበትና ወሲባዊ ብቃት ምዘና በአሪፍ ውጤት አልፌና የብቃት ማረጋገጫ አግኝቼ ከዚህ በፊት በዚህ ቪላ ውስጥ ለአንድ ወር ያህል ሰርቼያለሁ፡፡ ወንዱን ቀርቶ የትኛዋንም ሴት በምትሀታዊ ውበታችው በቅናት የሚያንጨረጭሩና ምራቅ የሚያስወጡ የተመረጡ ቆነጃጅት ብቻ የሚገኙበት ቤት ነው፡፡ ሰማይ ዝቅ፣ ምድር ከፍ ብትል አጫጭርና የሰውነት ቅርጻቸው የተበለሹ ሴቶችን በማኪ ሀውስ አይገኙም፡፡ ወርቅ በእሳት እንደሚፈተን ሁሉ አንዲት ሴት በማኪ ጥልቅ የውበትና የወሲብ
እውቀት ተመዝና ስታልፍ ብቻ ነው በቪላው ውስጥ እንድትሰራ የሚፈቀድላት፡፡ የአሁኑን አላውቅም
እንጂ ከጥቂት ወራት በፊት በማኪ ሀውስ የምንሰራው አስራ ሁለት ሴቶች ነበርን፡፡
ወደ ውስጥ ዘለቅሁ፤ ፈቨን አልዋሸችኝም፤ ከሷ ውጪ ያሉት 5 ሴቶች አምስት የተለያየ ወንበር ላይ
ተራርቀው በተቀመጡ አምስት ወንዶች እየተጋበዙ ነው፡፡ ሴቶቹ ቮድካ በኦሬንጅ፣ ማርቲኒ፣ አማሩላ የደቡብ አፍሪካ ወይን እና ሻምፓኝ እየተጎነጩ ነው፡፡ ወንዶቹ ብራንዲ፣ ኮኛክ፣ ጎርደን ጂን ፣ብሉ ሌብል
እና ሬድ ሌብል በመለኪያ ይዘዋል፡፡ ቢራ የሚባል መጠጥ እዚህ ቤት አይገባም፡፡ “ቤቱን ያረከሰዋል" ትላለች
ከፌቨን አጠገብ ተቀምጬ ትዝብቴን ቀጥያለሁ፡፡ አራት ወንዶች በያሉበት ጥግ በገዛ ሀሳባቸው አለም ነጉደዋል፡፡ የተወሰኑት ከሀሳብ ማላዘናቸው ሲመለሱ በተደጋጋሚ አይን ለአይን ተገጫጭተናል፡፡
ከፌቨን ጋር ከምናደርገው የሁለትዮሽ ጨዋታ ውጭ ይህን ጭር ያለ ሌሊት እወደዋለሁ፡፡ “ቁንጅና” የሚለው የዳዊት መለሰ ዘፈን ከቪላው አንድ ጥግ ባማረ የድምጽ ምጣኔ ተለቋል፡፡ የዚህ ዘፈን ግጥም ደራሲ ሴት መሆኗን ሳውቅ እንዴት እንደተገረምኩ፡፡ አለም ጸሀይ ወዳጆ ትባላለች፡፡ ሴት እንዴት ለሌላ
ውብ ሴት ባማሩ ቃላት እንዲዚህ ትቀኛለች ብዬ ተደመምኩ? ግጥሙን የጻፈው ወንድ ቢሆን ብዙም
ባልተገረምኩ፡፡ የሴት ውበት እንዲህ ባማረ
ቋንቋ ተገልጾ አያ
👍4❤1
ውቅም፤ ያውም በሴት አንደበት፡፡
መጠሪያ አልተገኘም የሚሆንሽ ላንቺ ተስማምቶ
ቁንጅና ራሱ ነሽ ዉበት ነፍስ ሕይወትን ዘርቶ
አልተፈጠረም ሰው የለሽም አማስያ
የውበት መለኪያ የውበት ማሰርያ
በሰፈሩ ሁሉ የሚያምር ሞልቶ
የውበትሽ ግርማ የሚታየው ጎልቶ
ቢፈጠር ርቃት ከሰማይ ሰማይ
እመጣ ነበር አይንሽን እንዳይ
ጨረቃም አትውጣ ጸሀይም ትጥለቅ
ጥርስሽ ለሀገር በቂ ሚያንጸባርቅ
ኮከቦቸ ከለይሽ ከበው ያወራሉ
ውበትሽ ማርኳቸው ዙርያሽን ያያሉ...
ከፌቨን ጋር የጀመሩኩት ጨዋታ ሞቅ ሳይል በርቀት ጥግ ላይ የተቀመጠው ጎልማሳ በርቀት ጠራኝ እድሜው በሀምሳዎቹ መጀመሪያ ላይ ነው።ራሰ በራ እንደመሆኑ የምሁር ገጽታ ይታይበታል፡፡ ወንድ ልጅ በምልክት ጠርቶኝ መሄድ ዉርደት ስለሚመስለኝ ጥሪውን ችላ ብዬው ከራሴ ጋር መጫወቴን ቀጠልኩ። እንደተሳሳተ ገባው መሰለኝ ወንበር ስቦ ከአጠገቤ ተቀመጠ፡፡ በብርጭቆው ውስጥ ጥቂት
ብላክ ሌብል ይታያል፤ ሊወጣ እንደሆነ ገመትኩ፡
“ኩራትሽ አይጣል ነው፤ ደሞ ቁርጥ እንጀሊና ነው የምትመስይው"
"ብዙ ሰዎች እንደዛ ይሉኛል፡፡ ተፈጥሮ ነው ምን ታደርገዋለህ፡፡ በአለም ላይ የመንጋ ያህል የሚሠሳሰሉ ብዙ ሰዎች አሉ”እኔ እንደውም አታስዋሺኝና መጀመሪያ ባየሁሽ ቅጽበት ምን እንደተሰማኝ ታውቂያለሽ
እኔ አላውቅም፤ ምን ነበር የተሰማህ?”
"አንጀሊና ኢትዮጵያዊት ህጻን በማደጎ መውሰዷን ስላነበብኩ ለተመሳሳይ ጉዳይ ማኪ ቤት የተገኘሽ ነበር የመሰለኝ፡፡ቅድም አንቺን በሙሉ አይኔ ለማየት ፈራ ተባ ስል እንኳን ያላየሸኝ " ሳቄን ለቀኩት
ፊቴን አዙሪ ቅድም የተቀመጥኩበት ቦታን ማተርኩ፡፡ ፌቨን በቦታው የለችም፡፡ ደነገጥኩ፡፡ ተቀይማኝ ወደ ቤቷ የሄደች መሰለኝ፡፡ አይኔን ብቻቸውን ወደተቀመጡት ወንዶች ላኩ፡፡ አሁን ተረጋጋሁ። ከአንዱ ጋር ጨዋታዋን አድርታዋለች፡፡ የእፎይታ ስሜት ተሰማኝ፤
“መውጣቴ ነው፤ አብረሽኝ እንድታድሪ እፈልጋለሁ”
“ይቻላል” የሞባይል ስከሪኔን ተመለከትኩ፤ 10፡53 ይላል፡፡ ቺቺንያ እንደዚህ ናት፡፡ ሰው ፈጣሪውን ለመለማመን ወደ ቤተክርስቲያን ጋቢ አጣጥፎ በሚኳትንበት ሰአት እኛ የአዳርና የሾርት ዋጋ እንደራደራለነሸ
“ስንት እንድከፍል ይጠበቅብኛል?” “2000 ብር ብቻ! "
ምንም አልተከራከረም ቆጥሮ ሰጠኝ
“ቀይ ሬንጅ ሮቨር ውስጥ እጠብቅሻለሁ በቶሎ ነይ” “አልጋ እኮ እዚህ አለ፤ ለምን እዚህ አናድርም?”
“የለም ለአንድ ወር 45000 ብር የከፈልኩበት ገስት ሀውስ አለ፡፡ ከከፈልኩበት አይቀር እንዳንቺ አይነት
ቆንጆ ይዤበት ልግባ እንጂ፡፡ እጣን ከማጫጫስ የበለጠ ቤት የሚያሞቅ ዉበት ነው ያለሽ፡፡ ሀገሬ የዉቦች
አገር ናት”
ይህ ሰው ለአልጋ ብቻ በቀን 1500 ይከፍላል ማለት ነው፡፡ ሞጃ መሆን አለበት፡፡ እሺ መጣሁ!”
ለማኪ የመውጪያ ከከፈልኩና ፌቨንን ከተሰናበትኩ በኋላ ወደ ሰውዬው መኪና አመራሁ ስምሽን ማን
ልበል?” "ሮዛ”
“ኦ ደስ የሚል ስም ነው! የኔ ስም ለዛሬው ዋለልኝ ይሁን!” በራሱ ንግግር በሳቅ ተንከተከተ ሞቅ ብሎትድምፁ ወፍራምና በእርጋታ የሚወጣ ስለሆነ ግርማ ሞገስ አለው፡፡ የሆነ ያነበበ ሰው ይመስላል፤ ነጋዴ ነገር እንዳልሆነ በድምጹ ማወቅ ይቻላል። ውቧን ሬንጅ ሮቨር መዳረፈበት ገስት ሀውስ አቅጣጫ ከከኘፋት።
ከእንግሊዝ ለሦስት ወር እረፍት መምጣቴ ነው፡፡ ኑሮዬን እዚያው ካደረግኩ 16 አመት ሆኖኛል፡፡ይገርምሻል ይሄ ሰፈር ለንደን ውስጥ የሚኖሩ ጓደኖቼ በዝና ያወሩለታል፡፡ ጓደኞቼ ለእረፍትና ቤተሰብ ጥየቃ አዲስ አበባ የመጡ ጊዜ በቺቺንያ ተዝናንተዋል፡፡ ይህን ቪላ ያወቅኩትም በነሱ ጥቆማ ነው።
የሚነዳት ቀይ ሬንጅ ሮቨር የእንግሊዝ ስሪት እንደሆነች አውቃለሁ፡፡ ዋለልኝ በሞቅታ ቃና የነገረኝ መረጃ ከእውነት እንዳልራቀ ገምቻለሁ፡፡ የቺቺንያ ዝና ባህር ተሻግሮ ለንደን መድረሱ አያስገርምም ድስት መክደኛውን
አያጣም እንደሚባለው ማኪ ራሷ ዲያስፖራ ስለነበረች ይሆን የቪላዋ አብዛኞቹ ደምበኞች ዲያስፖራ የሆኑት?
ያረፈበት ገስት ሀውስ ማራኪ የመዋኛ ገንዳ እና ውብ መናፈሻ አለው፡፡ ሁለተኛ ፎቅ ላይ ወደሚገኘው የመኝታ ክፍሉ ገባን፡፡ከፍሪጅ ውስጥ ሁለት ብርጭቆዎችን አውጥቶ በወይን ሞላቸው፡፡ አንዱን ብርጭቆ በፈገግታ ታጅቦ እቀበለኝ፡
ሮዛ በጣም ይቅርታ! አንድ አፍታ በአስቸኳይ ወደ እንግሊዝ ለስራ ባልደረቦቼ መላከ ያለብኝ ሰነድ አለ፤ ትንሽ ታገሺኝ የዋለልኝ እርጋታ በጣም አስገርሞኛል፡፡ ሌላ ሀበሻ እኮ በዚህ ሰአት የወሲብ ስሜቱን ለማስተንፈስ ወደ ወሲብ አውሬነት
የሚቀየርበት የጥድፊያ ቅጽበት ነው፡፡ ዋለልኝ ላይ ይህን የጥድፊያና በስሜት የመንገብገብ አዝማሚያ ስላላየሁ ነው የተገረምኩት፡፡
ከመካከለኛ ሻንጣው ውስጥ ሴት የምትመስል ላፕቶፕ አውጥቶ ከዘረጋ በኋላ ከአለም የኢንተርኔት
መረብ ጋር የሚያገናኘውን ኢቪዶ ከላፕቶፑ ግርጌ እንድ ጫፍ ሰካ፡፡ ከላፕቶፑ ስከሪን ላይ ያኖራቸው
በርካታ ፋይሎችና ሰነዶችን በየተራ ከከፈተና ትክክለኛነታቸውን ካረጋገጠ በኋላ የኢሜይል አካውንቱን
ከፈተ፡፡ በሰነዶቹ ላይ በርካታ ሰንጠረዦችን ተመልክቼያለሁ፡፡ ዋለልኝ እንግሊዝ ውስጥ የሚሰራበትን
ኩባንያ ወጪ፣ ገቢና ትርፍ ሂሳብ ያወራረደባቸው ሰነዶች እንደሆኑ ገምቼያለሁ፡፡ ከሂሳብ ድምሮቹ
ኩባንያው በርካታ ሚሊዮን ፓውንዶችን የሚያንቀሳቅስ ግዙፍ ኩባንያ እንደሆነ ጠርጥሪያለሁ፡፡ የስራ ባልደረቦቹን የኢሜይል አድራሻዎች በዝርዝር ከጻፈ በኋላ ሁሉንም ሰነዶች ላከ፡፡ እንዲህ አይነት ስክነትና እርጋታ አልኮል የጠጣ ሀበሻ ወንድ ላይ አይቼ አላውቅም፡፡
እኔ እስከማውቀው የሀበሻ ወንድ የመኝታ ክፍሉን በር እንደዘጋ ቂጥ ቸብ ሲያደርግ፣ ጡትና ጭን ሲያሽ እና ስሜቱን ለማስተንፈስ የአውሬ ያህል ሲናደፍ ነው የማውቀው ፡፡ ዋለልኝ እስካሁን ጫፌን አልነካኝም
ኢቪዶውን ከነቀለ በኋላ ሶኬት ነቅሎ ላብቶፑን በስክነት ዘጋና ካወጣበት መለስተኛ ሻንጣ ውስጥ መለሰው፡፡
ከወይኑ አንዴ ተጎንጭቶለት አልጋው
ጫፍ ላይ ተቀመጠ፡፡ ተከትዬው ከአጠገቡ ተቀመጥኩ፡፡ ከንፈሩን ልስመው ስል ከለከለኝ፡፡ ሹራቡን ላወልቅለት ስልም ፈቃደኛ እይደለም፡ ዚፑን ልከፍት ስል በቀኝ እጁ አግደኝ፡፡የግርምት ስሜቴ ወደ ድንጋጤ እየተቀየረ ነው፡፡ እንደዚህ አይነት ወንድ ገጥሞኝ አያውቅም።
"ሞቅ ያለ ሻወር መውሰድ እፈልጋለሁ፡፡ you wanna join» አለኝ፡፡ እንደማልፈልግ ነገርኩት።
“ኦኬ_ብሎኝ ፎጣ ይዞ ወደ ገላ መታጠቢያው ገባ፡፡»
ሀፍረት ቆንጠጥ አደረገኝ፡፡ እሱ ገላውን ታጥቦ እኔ ሳልታጠብ አብረን ስናድር ሊደብረው ወይም ሊንቀኝ ይችላል
ብዬ አሰብኩ፡፡ በዚህ የተነሳ ትንሽ ቆየት ብዬ ሀሳቤን ቀይሬ ፎጣ ይዤ ተከተልኩት ሙቅ ጃኩዚ ውስጥ ገብተን በአረፋው እየተጫወትን ወይናችንን እየጠጣን ማውጋት ፣ጀመርን። እንግሊዝ
ስለሚመራው ህይወት ያጫውተኝ ጀመር፡፡ሶስት ድግሪ እንዳለው 1200 ሰራተኞችን ያቀፈ ግዙፍ ኩባንያ
ዉስጥ የፋይናንስ ዲፓርትመንት ስራ አስኪያጅ ሆኖ እንደሚሰራ፣ በወር
120ሺ ብር አካባቢ እንደሚከፈለው አወራኝ፡፡ በወሬያችን መሐል የእግሩ አውራ ጣት ብልቴ አካባቢ
ሲነካኝ ዝግንን እያለው እግሩን ይሰበስባል፡፡ ሆን ብዬ እግሬን በአረፋው ውስጥ ሰብስቤ ቁላውን በእግሬ ዳበሳ መፈለግ ጀመርኩ፡፡ አልተሳካልኝም፡፡
ስለ ስራው ብቻ ሲያወራኝ አንድ ሰአት አልፎታል፡፡ በወሬው ምንም ጣልቃ ሳልገባ በሙሉ ትኩረት ስላዳመጥኩት ወዶኛል፡፡ ይህን ከድምጹ ለዛና ከገጽታው ተረድቻለሁ፡፡
ትምህርት የቀመስሽ ትመስያለሽ ልበል?»
«ምንም አንልም በጣት ላለመፈረም ያህል
ተምረናል»ብዬ ዋ
መጠሪያ አልተገኘም የሚሆንሽ ላንቺ ተስማምቶ
ቁንጅና ራሱ ነሽ ዉበት ነፍስ ሕይወትን ዘርቶ
አልተፈጠረም ሰው የለሽም አማስያ
የውበት መለኪያ የውበት ማሰርያ
በሰፈሩ ሁሉ የሚያምር ሞልቶ
የውበትሽ ግርማ የሚታየው ጎልቶ
ቢፈጠር ርቃት ከሰማይ ሰማይ
እመጣ ነበር አይንሽን እንዳይ
ጨረቃም አትውጣ ጸሀይም ትጥለቅ
ጥርስሽ ለሀገር በቂ ሚያንጸባርቅ
ኮከቦቸ ከለይሽ ከበው ያወራሉ
ውበትሽ ማርኳቸው ዙርያሽን ያያሉ...
ከፌቨን ጋር የጀመሩኩት ጨዋታ ሞቅ ሳይል በርቀት ጥግ ላይ የተቀመጠው ጎልማሳ በርቀት ጠራኝ እድሜው በሀምሳዎቹ መጀመሪያ ላይ ነው።ራሰ በራ እንደመሆኑ የምሁር ገጽታ ይታይበታል፡፡ ወንድ ልጅ በምልክት ጠርቶኝ መሄድ ዉርደት ስለሚመስለኝ ጥሪውን ችላ ብዬው ከራሴ ጋር መጫወቴን ቀጠልኩ። እንደተሳሳተ ገባው መሰለኝ ወንበር ስቦ ከአጠገቤ ተቀመጠ፡፡ በብርጭቆው ውስጥ ጥቂት
ብላክ ሌብል ይታያል፤ ሊወጣ እንደሆነ ገመትኩ፡
“ኩራትሽ አይጣል ነው፤ ደሞ ቁርጥ እንጀሊና ነው የምትመስይው"
"ብዙ ሰዎች እንደዛ ይሉኛል፡፡ ተፈጥሮ ነው ምን ታደርገዋለህ፡፡ በአለም ላይ የመንጋ ያህል የሚሠሳሰሉ ብዙ ሰዎች አሉ”እኔ እንደውም አታስዋሺኝና መጀመሪያ ባየሁሽ ቅጽበት ምን እንደተሰማኝ ታውቂያለሽ
እኔ አላውቅም፤ ምን ነበር የተሰማህ?”
"አንጀሊና ኢትዮጵያዊት ህጻን በማደጎ መውሰዷን ስላነበብኩ ለተመሳሳይ ጉዳይ ማኪ ቤት የተገኘሽ ነበር የመሰለኝ፡፡ቅድም አንቺን በሙሉ አይኔ ለማየት ፈራ ተባ ስል እንኳን ያላየሸኝ " ሳቄን ለቀኩት
ፊቴን አዙሪ ቅድም የተቀመጥኩበት ቦታን ማተርኩ፡፡ ፌቨን በቦታው የለችም፡፡ ደነገጥኩ፡፡ ተቀይማኝ ወደ ቤቷ የሄደች መሰለኝ፡፡ አይኔን ብቻቸውን ወደተቀመጡት ወንዶች ላኩ፡፡ አሁን ተረጋጋሁ። ከአንዱ ጋር ጨዋታዋን አድርታዋለች፡፡ የእፎይታ ስሜት ተሰማኝ፤
“መውጣቴ ነው፤ አብረሽኝ እንድታድሪ እፈልጋለሁ”
“ይቻላል” የሞባይል ስከሪኔን ተመለከትኩ፤ 10፡53 ይላል፡፡ ቺቺንያ እንደዚህ ናት፡፡ ሰው ፈጣሪውን ለመለማመን ወደ ቤተክርስቲያን ጋቢ አጣጥፎ በሚኳትንበት ሰአት እኛ የአዳርና የሾርት ዋጋ እንደራደራለነሸ
“ስንት እንድከፍል ይጠበቅብኛል?” “2000 ብር ብቻ! "
ምንም አልተከራከረም ቆጥሮ ሰጠኝ
“ቀይ ሬንጅ ሮቨር ውስጥ እጠብቅሻለሁ በቶሎ ነይ” “አልጋ እኮ እዚህ አለ፤ ለምን እዚህ አናድርም?”
“የለም ለአንድ ወር 45000 ብር የከፈልኩበት ገስት ሀውስ አለ፡፡ ከከፈልኩበት አይቀር እንዳንቺ አይነት
ቆንጆ ይዤበት ልግባ እንጂ፡፡ እጣን ከማጫጫስ የበለጠ ቤት የሚያሞቅ ዉበት ነው ያለሽ፡፡ ሀገሬ የዉቦች
አገር ናት”
ይህ ሰው ለአልጋ ብቻ በቀን 1500 ይከፍላል ማለት ነው፡፡ ሞጃ መሆን አለበት፡፡ እሺ መጣሁ!”
ለማኪ የመውጪያ ከከፈልኩና ፌቨንን ከተሰናበትኩ በኋላ ወደ ሰውዬው መኪና አመራሁ ስምሽን ማን
ልበል?” "ሮዛ”
“ኦ ደስ የሚል ስም ነው! የኔ ስም ለዛሬው ዋለልኝ ይሁን!” በራሱ ንግግር በሳቅ ተንከተከተ ሞቅ ብሎትድምፁ ወፍራምና በእርጋታ የሚወጣ ስለሆነ ግርማ ሞገስ አለው፡፡ የሆነ ያነበበ ሰው ይመስላል፤ ነጋዴ ነገር እንዳልሆነ በድምጹ ማወቅ ይቻላል። ውቧን ሬንጅ ሮቨር መዳረፈበት ገስት ሀውስ አቅጣጫ ከከኘፋት።
ከእንግሊዝ ለሦስት ወር እረፍት መምጣቴ ነው፡፡ ኑሮዬን እዚያው ካደረግኩ 16 አመት ሆኖኛል፡፡ይገርምሻል ይሄ ሰፈር ለንደን ውስጥ የሚኖሩ ጓደኖቼ በዝና ያወሩለታል፡፡ ጓደኞቼ ለእረፍትና ቤተሰብ ጥየቃ አዲስ አበባ የመጡ ጊዜ በቺቺንያ ተዝናንተዋል፡፡ ይህን ቪላ ያወቅኩትም በነሱ ጥቆማ ነው።
የሚነዳት ቀይ ሬንጅ ሮቨር የእንግሊዝ ስሪት እንደሆነች አውቃለሁ፡፡ ዋለልኝ በሞቅታ ቃና የነገረኝ መረጃ ከእውነት እንዳልራቀ ገምቻለሁ፡፡ የቺቺንያ ዝና ባህር ተሻግሮ ለንደን መድረሱ አያስገርምም ድስት መክደኛውን
አያጣም እንደሚባለው ማኪ ራሷ ዲያስፖራ ስለነበረች ይሆን የቪላዋ አብዛኞቹ ደምበኞች ዲያስፖራ የሆኑት?
ያረፈበት ገስት ሀውስ ማራኪ የመዋኛ ገንዳ እና ውብ መናፈሻ አለው፡፡ ሁለተኛ ፎቅ ላይ ወደሚገኘው የመኝታ ክፍሉ ገባን፡፡ከፍሪጅ ውስጥ ሁለት ብርጭቆዎችን አውጥቶ በወይን ሞላቸው፡፡ አንዱን ብርጭቆ በፈገግታ ታጅቦ እቀበለኝ፡
ሮዛ በጣም ይቅርታ! አንድ አፍታ በአስቸኳይ ወደ እንግሊዝ ለስራ ባልደረቦቼ መላከ ያለብኝ ሰነድ አለ፤ ትንሽ ታገሺኝ የዋለልኝ እርጋታ በጣም አስገርሞኛል፡፡ ሌላ ሀበሻ እኮ በዚህ ሰአት የወሲብ ስሜቱን ለማስተንፈስ ወደ ወሲብ አውሬነት
የሚቀየርበት የጥድፊያ ቅጽበት ነው፡፡ ዋለልኝ ላይ ይህን የጥድፊያና በስሜት የመንገብገብ አዝማሚያ ስላላየሁ ነው የተገረምኩት፡፡
ከመካከለኛ ሻንጣው ውስጥ ሴት የምትመስል ላፕቶፕ አውጥቶ ከዘረጋ በኋላ ከአለም የኢንተርኔት
መረብ ጋር የሚያገናኘውን ኢቪዶ ከላፕቶፑ ግርጌ እንድ ጫፍ ሰካ፡፡ ከላፕቶፑ ስከሪን ላይ ያኖራቸው
በርካታ ፋይሎችና ሰነዶችን በየተራ ከከፈተና ትክክለኛነታቸውን ካረጋገጠ በኋላ የኢሜይል አካውንቱን
ከፈተ፡፡ በሰነዶቹ ላይ በርካታ ሰንጠረዦችን ተመልክቼያለሁ፡፡ ዋለልኝ እንግሊዝ ውስጥ የሚሰራበትን
ኩባንያ ወጪ፣ ገቢና ትርፍ ሂሳብ ያወራረደባቸው ሰነዶች እንደሆኑ ገምቼያለሁ፡፡ ከሂሳብ ድምሮቹ
ኩባንያው በርካታ ሚሊዮን ፓውንዶችን የሚያንቀሳቅስ ግዙፍ ኩባንያ እንደሆነ ጠርጥሪያለሁ፡፡ የስራ ባልደረቦቹን የኢሜይል አድራሻዎች በዝርዝር ከጻፈ በኋላ ሁሉንም ሰነዶች ላከ፡፡ እንዲህ አይነት ስክነትና እርጋታ አልኮል የጠጣ ሀበሻ ወንድ ላይ አይቼ አላውቅም፡፡
እኔ እስከማውቀው የሀበሻ ወንድ የመኝታ ክፍሉን በር እንደዘጋ ቂጥ ቸብ ሲያደርግ፣ ጡትና ጭን ሲያሽ እና ስሜቱን ለማስተንፈስ የአውሬ ያህል ሲናደፍ ነው የማውቀው ፡፡ ዋለልኝ እስካሁን ጫፌን አልነካኝም
ኢቪዶውን ከነቀለ በኋላ ሶኬት ነቅሎ ላብቶፑን በስክነት ዘጋና ካወጣበት መለስተኛ ሻንጣ ውስጥ መለሰው፡፡
ከወይኑ አንዴ ተጎንጭቶለት አልጋው
ጫፍ ላይ ተቀመጠ፡፡ ተከትዬው ከአጠገቡ ተቀመጥኩ፡፡ ከንፈሩን ልስመው ስል ከለከለኝ፡፡ ሹራቡን ላወልቅለት ስልም ፈቃደኛ እይደለም፡ ዚፑን ልከፍት ስል በቀኝ እጁ አግደኝ፡፡የግርምት ስሜቴ ወደ ድንጋጤ እየተቀየረ ነው፡፡ እንደዚህ አይነት ወንድ ገጥሞኝ አያውቅም።
"ሞቅ ያለ ሻወር መውሰድ እፈልጋለሁ፡፡ you wanna join» አለኝ፡፡ እንደማልፈልግ ነገርኩት።
“ኦኬ_ብሎኝ ፎጣ ይዞ ወደ ገላ መታጠቢያው ገባ፡፡»
ሀፍረት ቆንጠጥ አደረገኝ፡፡ እሱ ገላውን ታጥቦ እኔ ሳልታጠብ አብረን ስናድር ሊደብረው ወይም ሊንቀኝ ይችላል
ብዬ አሰብኩ፡፡ በዚህ የተነሳ ትንሽ ቆየት ብዬ ሀሳቤን ቀይሬ ፎጣ ይዤ ተከተልኩት ሙቅ ጃኩዚ ውስጥ ገብተን በአረፋው እየተጫወትን ወይናችንን እየጠጣን ማውጋት ፣ጀመርን። እንግሊዝ
ስለሚመራው ህይወት ያጫውተኝ ጀመር፡፡ሶስት ድግሪ እንዳለው 1200 ሰራተኞችን ያቀፈ ግዙፍ ኩባንያ
ዉስጥ የፋይናንስ ዲፓርትመንት ስራ አስኪያጅ ሆኖ እንደሚሰራ፣ በወር
120ሺ ብር አካባቢ እንደሚከፈለው አወራኝ፡፡ በወሬያችን መሐል የእግሩ አውራ ጣት ብልቴ አካባቢ
ሲነካኝ ዝግንን እያለው እግሩን ይሰበስባል፡፡ ሆን ብዬ እግሬን በአረፋው ውስጥ ሰብስቤ ቁላውን በእግሬ ዳበሳ መፈለግ ጀመርኩ፡፡ አልተሳካልኝም፡፡
ስለ ስራው ብቻ ሲያወራኝ አንድ ሰአት አልፎታል፡፡ በወሬው ምንም ጣልቃ ሳልገባ በሙሉ ትኩረት ስላዳመጥኩት ወዶኛል፡፡ ይህን ከድምጹ ለዛና ከገጽታው ተረድቻለሁ፡፡
ትምህርት የቀመስሽ ትመስያለሽ ልበል?»
«ምንም አንልም በጣት ላለመፈረም ያህል
ተምረናል»ብዬ ዋ
👍2🔥1
ሸሁት፡፡
« አስተሳሰብሽ ከዚያ ከፍ ያለ ይመስላል፣ ምናልባት መጸሐፍ ታነሲያለሽ ልበል?
"አልፎ አልፎ" ደስ አለው፡፡
«ምን ዓይነት መጸሐፍ ታነቢያለሽ?»
« ታሪክ፣ ፍልስፍና አልፎ አልፎ ሳይኮሎጂ..ልቦለድ ብዙም አልወድም፤ እንቅልፌ ይመጣል» ተደንቆ
አየኝና በሀሳብ ነጎደ፡፡
የእግሩ አውራ ጣት ለሁለተኛ ጊዜ ብልቴን ነካው፡፡ ሳያስበው በመሆኑ ደነገጠ፡፡ ምን ያስደነግጠዋል?
የኔ አግር ደግሞ ወደሱ ብልት እንዳይመጣ በተቻለው መጠን ሲጠነቀቅ አየሁት፡፡ ምን እየሆነ ነው ይሄ
ሰውዬ፡፡ እግሬን ቀስ ብዬ ዉሀው ውስጥ ሰድጄ ልነካካው ሞከርኩ…ያፈለኩትን አላገኘሁም፡፡
ስለ ስኬታማነቱ ተጨማሪ ወሬ ካወራልኝ በኃላ ሲጨርስ ጀርባውን በፍጥነት ሰጥቶኝ በትልቅ ፎጣ ገላውን ካደራረቀ በኋላ ሙሉ የመኝታ ቱታ ለብሶ እኔን ቀድሞ አልጋው ውስጥ ገባ፡፡
"እርቃንህን እንዳላይህ ነው? ስታወራ አይናፋር አትመስልም ግን?"
መልስ አልሰጠኝም። እኔም ገላዬ ላይ ፎጣ ጣል እንዳረኩ ተከተልኩት።የፎጣውን ጫፍ ጡቶቼን አስደግፌ እንዳሸረጥኩት ክፍሉ ውስጥ መንጎራደድ ጀመርኩ።ብርድ ልብሱ ውስጥ ከገባ በኋላ ቱታውን ማውለቅ ጀመረ።እርቃን ገላውን ለምን ሊያሳየኝ እንዳልፈለገ አልገባኝም።በብርድ ልብስ እስከ አንገቱ ተሸፋፍኖአል፡፡ነጻ እንዲሆንና የወሲብ ስሜቱ እንዲነሳሳ በማሰብ አልጋው ላይ ቆሜ ለቅንዝር
የሚጋብዝ ዳንስ እየደነስኩ ያጣፋሁትን ፎጣ አውልቄ በውስጥ ሱሪዬ ብቻ ቀርቻለሁ። በአማላይ ውዝዋዜ ጥቂት ደቂቃዎች ከቆየሁ በኋላ ዞሬ ተመለከትኩት፡፡ አሁንም የዋለልኝ አይን ላይ የተለየ የቅንዝር ስሜት አላስተዋልኩም። ብርድ ልብስ ውስጥ እንደ ህጻን ልጅ ጥቅልል ብሎ ተኝቷል፡፡ ከአጠገቡ ተኛሁ፤ ከንፈሩን ልስመው ስል በድጋሚ ከለከለኝ፡፡ የጡቶቹን ጫፍ ለመላስ ዝቅ ስልም አገደኝ፡፡ ቀኝ እጄን ወደ ብልቱ ሰደድኩ ቶሎ በቀኝ እጄ እጄን አፈፍ እድርጎ መሐል ላይ አስቀረኝ፡፡ በግራ እጁ አቅፎኝ ቂጤን ወደሱ አፈንድጄለት ዞሬ እንድተኛ ካደረገኝ በኃላ ካሁን ካሁን ኮንዶም አጥልቆ ሊበዳኝ ነው ብዬ ሳስብ እንግሊዝ ስለሚሰራው ስራ አዲስ ያወራኝ ጀመር፡፡ ግራ ተጋባሁ፡፡ ይሄ ሰውዬ የሚረጨው ስለ እንግሊዝ በማውራት ነው እንዴ?
የዚህ ሰውዬ ነገር ሁለመናው እኝቆቅልሽ ሆኖብኛል፡እያወራልኝ እያለ የጀመረውን አረፍተ ነገር ሳይጨርስ ድንገት ፀጥ አለ ፡፡ ደንግጬ ፊቴን ወደሱ ሳዞር ድብን ያለ እንቅልፍ ወስዶታል፡፡ ትንሽ ማንኮራፋት ጀመረና ፀጥ ብሎ ተኛ የሚገርም ወንድ ነው ዛሬ ደግሞ የገጠመኝ፡፡ የማደርገው ጠፍቶኝ እንቅልፌ እስኪመጣ የቲቪውን የርቀት መቆጣጠሪያ ከፍቼ ድምጹን አጥፍቼ እንደተኛሁ አይኔን ለማድከም ቲቪው ላይ ማፍጠጥ ጀመርኩ፡፡ ዋለልኝ እንደፈራ ህጻን ወገቤን ጥብቅ አድርጎ ይዞኝ ነው የተኛው፡፡
ሃሳብ እንቅልፍ ከለከለኝ፡፡ ይህ ሰው ለምንድነው ብልቱ የማይቆመው?ለምን ሴክስ አያደርግም?
ለምድነው ስለ እንግሊዝ ብቻ የሚያወራው? ለምን ሳይበዳኝ እንቅልፍ ወሰደው? ምናልባት የጠጣው
ወይን አጃጅሎት ይሆን? እኔ ላይ ደስ ያላለው ነገር አይቶ ይሆን ? የትኛው ወንድ ነው የሴት ገላ አቅፎ ጸጥ
ብሎ የሚተኛ? በዚህ ሀሳብ ውስጥ እየቀዘፍኩ እኔንም እንቅልፍ ጣለኝ፡፡
ሊነጋ ሲል ቀድሞኝ ከእንቅልፉ ነቅቶ ቢቢሲ ቲቪ ከፍቶ የፋይናንስና ኢኮኖሚ ዜና ሲከታተል ደረስኩበት፤
ጠዋት ላይ የሁሉም ወንድ ቁላ መቆሙ የማይቀር ስለሆነ በቂጤ ሆን ብዬ ተሻሸሁት፡፡ ማታ ስላልበዳኝ
ጠዋት እልሁን ሊወጣብኝ እንደሚችል ገምቻለሁ፡፡
"Morning Roza!"
"አንተ እንቅልፋም…ምን ሆነህ ነው ማታ? እኔን አስደግፈከኝ ትተኛለህ እንዴ? በናንተ አገር ነውር የሚባል ነገር የለም?»
ወሬ አስቀየረኝ፡፡ ከነቱታው ተነስቶ ቁርስ ለመስራት ኪችን ገብቶ ተፍ ተፍ ማለት ጀመረ፡፡ አሪፍ ኦምሌት እና ጁስ ለሁለታችንም ይዞ ተመለሰ፡፡ ቁርሱን አቀራርቦ ተመልሶ አልጋ ውስጥ ገባ፡፡ አሁን ልንባዳ እንደምችል እርግጠኛ ሆኜ እግሬን መከፋፈት ጀመርኩ፡፡ እሱ በተቃራኒው ማውራት ጀመረ።ለምን ያን ሁሉ ብር ከፈለኝ ታዲያ እንዲህ አይነቱ አጋጣሚ የመጀመሪያዬ ስለሆነ ግራ ተጋብቺያለሁ። እንደገናም ደግሞ እልህ ይዞኛል። ወንድ እንዲህ ንቆ ትቶኝ አያውቅምና በፍጹም፡፡
"ከፈረንጅ አገር የምትመጡ ሀበሾች የጠዋት ሴክስ ነው የምትወዱት አይደል?" ፈቱን ቅጭም አደረገው።ቀኝ
እጄን በደረቱ በኩል አድርጌ ወደ ብልቱ አቅጣጫ መዉረድ ጀመርኩ፡፡ ሆዱ ጠፍጣፋ ነው።ፍላጎቴ ናረ። እምቢ ስላለኝ ነው መሰለኝ እልህ ተጋብቻለሁ፡፡ በጣቶቼን ሆዱ አካባቢ ትንሽ አጫውቻቸው ወደ ቁላው ሸርተት ስል ዋለልኝ እጄን ልቅም አድርጎ ያዘኝ፡፡ ከንፈሩን ልስመው ስጠጋ ፊቱን ወደ ኋላ አሸሸ።
what the fuck የመጣው ይምጣ ብዬ በድፍረት ጠየቅኩት፤
ተጸይፈከኝ ነው?»
«What? No way! >>
“ለምንድነው ሴከስ የማታደርገው” ዝም አለ
« አንተን እኮ ነው የማናግርህ..ለምንድነው ሴከስ የማታረገኝ?» “ስለማልችል”
እንዴት ስለማልችል! ለኔ ስሜት የለህም?
"ባለትዳር ነህ?”
"ባለትዳር አይደለሁም»
ሸሌ ነች ብለህ ነው? ኤች አይ ቪ ፈርተህ ነው?»
"እንደምታስቢው አይደለም ሮዛ ፕሊሴ"
So what! ስሜት የለህም? አዎን የለኝም”
ታዲያ ለምን 2000 ብር ከፈልከኝ”
“ወሬዬን እንድትሰሚኝና ሴት እቅፌ ካልተኛሁ እንቅልፍ ስለማይወስደኝ
በጣም ደነገጥኩ፡፡ የልቤ ምት እንደገና ጨምረ፡፡ ትከከለኛውን ምክንያት ለማወቅ ጓጉቼያለሁ፡፡ በግሌ የሰው ልጅ ማህበራዊ መስተጋብርን ድብቅ እንቆቅልሽ እንደ መፍታት የሚያስደስተኝ ነገር የለም።ድብቅና ከመንጋው ለየት ያለ ሰውን የምወደውም ለዚያ ይመስለኛል፡፡ የተሸሸገውን ሰብአዊ እውነት
ማውጣትና የወንድን ጉድለት መሙላት የኛ ሴቶች ተፈጥሮአዊ ጥሪ እንደሆነ አስባለሁ፡፡
“ሴት ጓደኛ አለችህ?” “የለኝም” “ተጣልታችሁ ነው?” “አይደለም”
“ፍቅር ይዞህ ያውቃል ለመሆኑ?” “አዎን”
“ከማን ጋር”
“ከኢትዮጵያ”
"አሃ! የፍቅረኛህ ስም ኢትዮጵያ ነበር? "አዎን!"
“ለምን ከኢትዮጵያ ጋር ተለያያችሁም
"መንግስቱ ሀይለ ማርያምና ድርጅቱ ደርግ ትግላችንን፤ አላማችንን ኢየሱስ ኢትዮጵያ አገራችንን ገደሏት"
ዋለልኝ፡ ለምን ታሾፍብኛለህ ?ምንድነው የምትቀባጥረው?"
ከጭምተኝነቱ ወጥቶ ጣራው እስኪሰነጠቅ ሳቀ፡፡ ትያትር የሚሰራ ነው የሚመስለው፡፡ ለደቂቃዎች ሳቁን አላቆሙም፡፡ ሳቁ ግን የደስታ ሳይሆን የንዴት እንደነበር ያስታውቃል፡፡ አይኖቹና ፊቱ ቀሉ፤ ደም ስሮቹ
በአንገትና በፊቱ ገጹ ላይ ተገታተሩ፡፡ የመጨረሻ ጥያቄዬ በጣም እንዳበሳጨው ተረዳሁ ፡
"ለነገሩ ሮዛ እንቺ ምን ታደርጊ! አልፈርድብሽም፤ የኔ ትውልድ ብትሆኚ ነበር ህመምና ስቃዬ የሚገባሽ ከላይ የለበስነውን ብርድል ብብስ አንሶላ ሰብስቦ መሬት ላይ በሀይል ወረወራቸው፡፡ እንዳያንቀኝ ፈርቼያለሁ፣
በሆዱ አልጋ ላይ እጁን ዘርግቶ ተኛ፣
ጀርባዬ ይታይሻል? የውስጥ እግሬን ተመልከተሸዋል?”
ጩኸቴን ለቀቅኩት፡፡ ጀርባው ቂጡ
የታፋው ጀርባ ባቱና ውስጥ እግሩ ሰንበር በሰንበር ናቸው፡፡
አሁን የተገረፈ ያህል ምልከቶቹ በሙሉ አሉ፤ የተገረፈባቸው አለንጎች ስጋን ቦጭቀው የሚያነሱ እንደነበር ጀርባውና
ውስጥ እግሩ ላይ ካሉት ጉድጓዶች መናገር ይቻላል፡፡ ዋለልኝ አንጀቴን በላኝ።
ለተሻለ ኢትዮጵያ እንቅልፍ አጥተን 24 ሰአት ማሰባችንና በኢትዮጵያ ክፉ ፍቅር መለከፋችን ነው ለዚህ የዳረገን
ዋለልኝ የሚናገረውን እየሰማሁት እንደሆነ ለማረጋገጥ ፊቱን አዙሮ በአትኩሮት ተመለከተኝ ፊቱን መልሶ ንግግሩን
« አስተሳሰብሽ ከዚያ ከፍ ያለ ይመስላል፣ ምናልባት መጸሐፍ ታነሲያለሽ ልበል?
"አልፎ አልፎ" ደስ አለው፡፡
«ምን ዓይነት መጸሐፍ ታነቢያለሽ?»
« ታሪክ፣ ፍልስፍና አልፎ አልፎ ሳይኮሎጂ..ልቦለድ ብዙም አልወድም፤ እንቅልፌ ይመጣል» ተደንቆ
አየኝና በሀሳብ ነጎደ፡፡
የእግሩ አውራ ጣት ለሁለተኛ ጊዜ ብልቴን ነካው፡፡ ሳያስበው በመሆኑ ደነገጠ፡፡ ምን ያስደነግጠዋል?
የኔ አግር ደግሞ ወደሱ ብልት እንዳይመጣ በተቻለው መጠን ሲጠነቀቅ አየሁት፡፡ ምን እየሆነ ነው ይሄ
ሰውዬ፡፡ እግሬን ቀስ ብዬ ዉሀው ውስጥ ሰድጄ ልነካካው ሞከርኩ…ያፈለኩትን አላገኘሁም፡፡
ስለ ስኬታማነቱ ተጨማሪ ወሬ ካወራልኝ በኃላ ሲጨርስ ጀርባውን በፍጥነት ሰጥቶኝ በትልቅ ፎጣ ገላውን ካደራረቀ በኋላ ሙሉ የመኝታ ቱታ ለብሶ እኔን ቀድሞ አልጋው ውስጥ ገባ፡፡
"እርቃንህን እንዳላይህ ነው? ስታወራ አይናፋር አትመስልም ግን?"
መልስ አልሰጠኝም። እኔም ገላዬ ላይ ፎጣ ጣል እንዳረኩ ተከተልኩት።የፎጣውን ጫፍ ጡቶቼን አስደግፌ እንዳሸረጥኩት ክፍሉ ውስጥ መንጎራደድ ጀመርኩ።ብርድ ልብሱ ውስጥ ከገባ በኋላ ቱታውን ማውለቅ ጀመረ።እርቃን ገላውን ለምን ሊያሳየኝ እንዳልፈለገ አልገባኝም።በብርድ ልብስ እስከ አንገቱ ተሸፋፍኖአል፡፡ነጻ እንዲሆንና የወሲብ ስሜቱ እንዲነሳሳ በማሰብ አልጋው ላይ ቆሜ ለቅንዝር
የሚጋብዝ ዳንስ እየደነስኩ ያጣፋሁትን ፎጣ አውልቄ በውስጥ ሱሪዬ ብቻ ቀርቻለሁ። በአማላይ ውዝዋዜ ጥቂት ደቂቃዎች ከቆየሁ በኋላ ዞሬ ተመለከትኩት፡፡ አሁንም የዋለልኝ አይን ላይ የተለየ የቅንዝር ስሜት አላስተዋልኩም። ብርድ ልብስ ውስጥ እንደ ህጻን ልጅ ጥቅልል ብሎ ተኝቷል፡፡ ከአጠገቡ ተኛሁ፤ ከንፈሩን ልስመው ስል በድጋሚ ከለከለኝ፡፡ የጡቶቹን ጫፍ ለመላስ ዝቅ ስልም አገደኝ፡፡ ቀኝ እጄን ወደ ብልቱ ሰደድኩ ቶሎ በቀኝ እጄ እጄን አፈፍ እድርጎ መሐል ላይ አስቀረኝ፡፡ በግራ እጁ አቅፎኝ ቂጤን ወደሱ አፈንድጄለት ዞሬ እንድተኛ ካደረገኝ በኃላ ካሁን ካሁን ኮንዶም አጥልቆ ሊበዳኝ ነው ብዬ ሳስብ እንግሊዝ ስለሚሰራው ስራ አዲስ ያወራኝ ጀመር፡፡ ግራ ተጋባሁ፡፡ ይሄ ሰውዬ የሚረጨው ስለ እንግሊዝ በማውራት ነው እንዴ?
የዚህ ሰውዬ ነገር ሁለመናው እኝቆቅልሽ ሆኖብኛል፡እያወራልኝ እያለ የጀመረውን አረፍተ ነገር ሳይጨርስ ድንገት ፀጥ አለ ፡፡ ደንግጬ ፊቴን ወደሱ ሳዞር ድብን ያለ እንቅልፍ ወስዶታል፡፡ ትንሽ ማንኮራፋት ጀመረና ፀጥ ብሎ ተኛ የሚገርም ወንድ ነው ዛሬ ደግሞ የገጠመኝ፡፡ የማደርገው ጠፍቶኝ እንቅልፌ እስኪመጣ የቲቪውን የርቀት መቆጣጠሪያ ከፍቼ ድምጹን አጥፍቼ እንደተኛሁ አይኔን ለማድከም ቲቪው ላይ ማፍጠጥ ጀመርኩ፡፡ ዋለልኝ እንደፈራ ህጻን ወገቤን ጥብቅ አድርጎ ይዞኝ ነው የተኛው፡፡
ሃሳብ እንቅልፍ ከለከለኝ፡፡ ይህ ሰው ለምንድነው ብልቱ የማይቆመው?ለምን ሴክስ አያደርግም?
ለምድነው ስለ እንግሊዝ ብቻ የሚያወራው? ለምን ሳይበዳኝ እንቅልፍ ወሰደው? ምናልባት የጠጣው
ወይን አጃጅሎት ይሆን? እኔ ላይ ደስ ያላለው ነገር አይቶ ይሆን ? የትኛው ወንድ ነው የሴት ገላ አቅፎ ጸጥ
ብሎ የሚተኛ? በዚህ ሀሳብ ውስጥ እየቀዘፍኩ እኔንም እንቅልፍ ጣለኝ፡፡
ሊነጋ ሲል ቀድሞኝ ከእንቅልፉ ነቅቶ ቢቢሲ ቲቪ ከፍቶ የፋይናንስና ኢኮኖሚ ዜና ሲከታተል ደረስኩበት፤
ጠዋት ላይ የሁሉም ወንድ ቁላ መቆሙ የማይቀር ስለሆነ በቂጤ ሆን ብዬ ተሻሸሁት፡፡ ማታ ስላልበዳኝ
ጠዋት እልሁን ሊወጣብኝ እንደሚችል ገምቻለሁ፡፡
"Morning Roza!"
"አንተ እንቅልፋም…ምን ሆነህ ነው ማታ? እኔን አስደግፈከኝ ትተኛለህ እንዴ? በናንተ አገር ነውር የሚባል ነገር የለም?»
ወሬ አስቀየረኝ፡፡ ከነቱታው ተነስቶ ቁርስ ለመስራት ኪችን ገብቶ ተፍ ተፍ ማለት ጀመረ፡፡ አሪፍ ኦምሌት እና ጁስ ለሁለታችንም ይዞ ተመለሰ፡፡ ቁርሱን አቀራርቦ ተመልሶ አልጋ ውስጥ ገባ፡፡ አሁን ልንባዳ እንደምችል እርግጠኛ ሆኜ እግሬን መከፋፈት ጀመርኩ፡፡ እሱ በተቃራኒው ማውራት ጀመረ።ለምን ያን ሁሉ ብር ከፈለኝ ታዲያ እንዲህ አይነቱ አጋጣሚ የመጀመሪያዬ ስለሆነ ግራ ተጋብቺያለሁ። እንደገናም ደግሞ እልህ ይዞኛል። ወንድ እንዲህ ንቆ ትቶኝ አያውቅምና በፍጹም፡፡
"ከፈረንጅ አገር የምትመጡ ሀበሾች የጠዋት ሴክስ ነው የምትወዱት አይደል?" ፈቱን ቅጭም አደረገው።ቀኝ
እጄን በደረቱ በኩል አድርጌ ወደ ብልቱ አቅጣጫ መዉረድ ጀመርኩ፡፡ ሆዱ ጠፍጣፋ ነው።ፍላጎቴ ናረ። እምቢ ስላለኝ ነው መሰለኝ እልህ ተጋብቻለሁ፡፡ በጣቶቼን ሆዱ አካባቢ ትንሽ አጫውቻቸው ወደ ቁላው ሸርተት ስል ዋለልኝ እጄን ልቅም አድርጎ ያዘኝ፡፡ ከንፈሩን ልስመው ስጠጋ ፊቱን ወደ ኋላ አሸሸ።
what the fuck የመጣው ይምጣ ብዬ በድፍረት ጠየቅኩት፤
ተጸይፈከኝ ነው?»
«What? No way! >>
“ለምንድነው ሴከስ የማታደርገው” ዝም አለ
« አንተን እኮ ነው የማናግርህ..ለምንድነው ሴከስ የማታረገኝ?» “ስለማልችል”
እንዴት ስለማልችል! ለኔ ስሜት የለህም?
"ባለትዳር ነህ?”
"ባለትዳር አይደለሁም»
ሸሌ ነች ብለህ ነው? ኤች አይ ቪ ፈርተህ ነው?»
"እንደምታስቢው አይደለም ሮዛ ፕሊሴ"
So what! ስሜት የለህም? አዎን የለኝም”
ታዲያ ለምን 2000 ብር ከፈልከኝ”
“ወሬዬን እንድትሰሚኝና ሴት እቅፌ ካልተኛሁ እንቅልፍ ስለማይወስደኝ
በጣም ደነገጥኩ፡፡ የልቤ ምት እንደገና ጨምረ፡፡ ትከከለኛውን ምክንያት ለማወቅ ጓጉቼያለሁ፡፡ በግሌ የሰው ልጅ ማህበራዊ መስተጋብርን ድብቅ እንቆቅልሽ እንደ መፍታት የሚያስደስተኝ ነገር የለም።ድብቅና ከመንጋው ለየት ያለ ሰውን የምወደውም ለዚያ ይመስለኛል፡፡ የተሸሸገውን ሰብአዊ እውነት
ማውጣትና የወንድን ጉድለት መሙላት የኛ ሴቶች ተፈጥሮአዊ ጥሪ እንደሆነ አስባለሁ፡፡
“ሴት ጓደኛ አለችህ?” “የለኝም” “ተጣልታችሁ ነው?” “አይደለም”
“ፍቅር ይዞህ ያውቃል ለመሆኑ?” “አዎን”
“ከማን ጋር”
“ከኢትዮጵያ”
"አሃ! የፍቅረኛህ ስም ኢትዮጵያ ነበር? "አዎን!"
“ለምን ከኢትዮጵያ ጋር ተለያያችሁም
"መንግስቱ ሀይለ ማርያምና ድርጅቱ ደርግ ትግላችንን፤ አላማችንን ኢየሱስ ኢትዮጵያ አገራችንን ገደሏት"
ዋለልኝ፡ ለምን ታሾፍብኛለህ ?ምንድነው የምትቀባጥረው?"
ከጭምተኝነቱ ወጥቶ ጣራው እስኪሰነጠቅ ሳቀ፡፡ ትያትር የሚሰራ ነው የሚመስለው፡፡ ለደቂቃዎች ሳቁን አላቆሙም፡፡ ሳቁ ግን የደስታ ሳይሆን የንዴት እንደነበር ያስታውቃል፡፡ አይኖቹና ፊቱ ቀሉ፤ ደም ስሮቹ
በአንገትና በፊቱ ገጹ ላይ ተገታተሩ፡፡ የመጨረሻ ጥያቄዬ በጣም እንዳበሳጨው ተረዳሁ ፡
"ለነገሩ ሮዛ እንቺ ምን ታደርጊ! አልፈርድብሽም፤ የኔ ትውልድ ብትሆኚ ነበር ህመምና ስቃዬ የሚገባሽ ከላይ የለበስነውን ብርድል ብብስ አንሶላ ሰብስቦ መሬት ላይ በሀይል ወረወራቸው፡፡ እንዳያንቀኝ ፈርቼያለሁ፣
በሆዱ አልጋ ላይ እጁን ዘርግቶ ተኛ፣
ጀርባዬ ይታይሻል? የውስጥ እግሬን ተመልከተሸዋል?”
ጩኸቴን ለቀቅኩት፡፡ ጀርባው ቂጡ
የታፋው ጀርባ ባቱና ውስጥ እግሩ ሰንበር በሰንበር ናቸው፡፡
አሁን የተገረፈ ያህል ምልከቶቹ በሙሉ አሉ፤ የተገረፈባቸው አለንጎች ስጋን ቦጭቀው የሚያነሱ እንደነበር ጀርባውና
ውስጥ እግሩ ላይ ካሉት ጉድጓዶች መናገር ይቻላል፡፡ ዋለልኝ አንጀቴን በላኝ።
ለተሻለ ኢትዮጵያ እንቅልፍ አጥተን 24 ሰአት ማሰባችንና በኢትዮጵያ ክፉ ፍቅር መለከፋችን ነው ለዚህ የዳረገን
ዋለልኝ የሚናገረውን እየሰማሁት እንደሆነ ለማረጋገጥ ፊቱን አዙሮ በአትኩሮት ተመለከተኝ ፊቱን መልሶ ንግግሩን
👍9❤1
ቀጠለ፤
"ስለ ኢሕአፓ ምንም የማያውቁትና ምንም አይነት ተሳትፎ ያልነበራቸው ሶስት ወንድሞቼ ደብተርና መጽሐፍት ይዘው በመናፈሻ ውስጥ ሲያልፉ ለምን ተገደሉ? እህቴ ማርታ ሬሳዋን ጧት መኖሪያ ቤታችን በር ላይ ለምን ተጣለ፡፡ የልብ ጓደኛዬ ሽፈራው ለምን ቤተሰቦቹ የጥይት ክፈሉ ተባሉ፡፡ ከነዛ ሁሉ ጓደኞቼ
ሲሶዎቹ ለምን ተረሸኑ? መላኩ ተፈራ ለምን ወገኖቼን ከተራራ ገፍትሮ ገደላቸው ? ለምን ወገን አልባ
አረገኝ"
ሳላውቀው እንባዬ ቁልቁል ፈሰሰ፡፡ አሁን ውል ብሎ ባይታወሰኝም እናቴ አምርሬ የምጠላው አባቴ የዚህ ታሪክ ኢሕአፓ አንድ አካል እንደሆነ በተደጋጋሚ እንዳጫወተኝ ትዝ አለኝ ፡፡ስለዚያ ዘመን መንፈስና አጠቃላይ ሁኔታያ ያሳወቁኝ በተለያየ ጊዜ ያነበብኳቸው የከፍሉ ታደሰ “ያትውልድ”፣ ሌላ ደግሞ “የትውልድ
እልቂት፣ የሚባል ማን እንደጻፈው የረሳሁት መጸሐፍ ነው፡፡
"ተራ ፍቅር አልነበረም ከኢትዮጵያ ጋር ያሳለፍኩት ገዳይ ፍቅር ነበር፡፡ ስለ አንድ ኢትዮጵያ፣ ስለነጻነት ሰለፍትህ ስለ እኩልነት በየደቂቃው እንደ ወፈፌ የሚያስለፈልፍ ፍቅር ነበር፡፡ ያለማቋረጥ በየቀኑ ለሁለት ወራት ያህል ጾም ፀሎት በማይቀረውና ሰንበትን በቤተክህነት በሚያሳልፍ የደርግ ሎሌ ተገርፌአለሁ፡፡
ከእመታት እስር በኋላ እንደ ጠላት ካየችኝ ኢትዮጵያ ተሰደድኩ፡፡ እንግሊዝ ከገባሁ በኋላ በተከተሉት አመታት ቅዥት ያስቸግረኝ ነበር፡፡ ሴት አቅፎ ለመተኛትም የበቃሁት እዚሁ እንግሊዝ ውስጥ ረጅም
ጊዜ የፈጀ የስነ ልቦና ህክምና ካደረኩ በኋላ ነው፡፡ ወሲብ መፈጸም ግን አልችልም ለኢትዮጵያ ስል ተኮላሽቻለው..
💫ይቀጥላል💫
Like 👍👍 ማድረግ እንዳይረሳ
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
"ስለ ኢሕአፓ ምንም የማያውቁትና ምንም አይነት ተሳትፎ ያልነበራቸው ሶስት ወንድሞቼ ደብተርና መጽሐፍት ይዘው በመናፈሻ ውስጥ ሲያልፉ ለምን ተገደሉ? እህቴ ማርታ ሬሳዋን ጧት መኖሪያ ቤታችን በር ላይ ለምን ተጣለ፡፡ የልብ ጓደኛዬ ሽፈራው ለምን ቤተሰቦቹ የጥይት ክፈሉ ተባሉ፡፡ ከነዛ ሁሉ ጓደኞቼ
ሲሶዎቹ ለምን ተረሸኑ? መላኩ ተፈራ ለምን ወገኖቼን ከተራራ ገፍትሮ ገደላቸው ? ለምን ወገን አልባ
አረገኝ"
ሳላውቀው እንባዬ ቁልቁል ፈሰሰ፡፡ አሁን ውል ብሎ ባይታወሰኝም እናቴ አምርሬ የምጠላው አባቴ የዚህ ታሪክ ኢሕአፓ አንድ አካል እንደሆነ በተደጋጋሚ እንዳጫወተኝ ትዝ አለኝ ፡፡ስለዚያ ዘመን መንፈስና አጠቃላይ ሁኔታያ ያሳወቁኝ በተለያየ ጊዜ ያነበብኳቸው የከፍሉ ታደሰ “ያትውልድ”፣ ሌላ ደግሞ “የትውልድ
እልቂት፣ የሚባል ማን እንደጻፈው የረሳሁት መጸሐፍ ነው፡፡
"ተራ ፍቅር አልነበረም ከኢትዮጵያ ጋር ያሳለፍኩት ገዳይ ፍቅር ነበር፡፡ ስለ አንድ ኢትዮጵያ፣ ስለነጻነት ሰለፍትህ ስለ እኩልነት በየደቂቃው እንደ ወፈፌ የሚያስለፈልፍ ፍቅር ነበር፡፡ ያለማቋረጥ በየቀኑ ለሁለት ወራት ያህል ጾም ፀሎት በማይቀረውና ሰንበትን በቤተክህነት በሚያሳልፍ የደርግ ሎሌ ተገርፌአለሁ፡፡
ከእመታት እስር በኋላ እንደ ጠላት ካየችኝ ኢትዮጵያ ተሰደድኩ፡፡ እንግሊዝ ከገባሁ በኋላ በተከተሉት አመታት ቅዥት ያስቸግረኝ ነበር፡፡ ሴት አቅፎ ለመተኛትም የበቃሁት እዚሁ እንግሊዝ ውስጥ ረጅም
ጊዜ የፈጀ የስነ ልቦና ህክምና ካደረኩ በኋላ ነው፡፡ ወሲብ መፈጸም ግን አልችልም ለኢትዮጵያ ስል ተኮላሽቻለው..
💫ይቀጥላል💫
Like 👍👍 ማድረግ እንዳይረሳ
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
#የወፍ_መንገድ
‹‹እንሂድ›› አለችኝ ፣ ተነሥታ እንደ ዘበት
‹‹እንሂድ›› አለችኝ ፣ ወፍ ወደ ጮኸበት - -እዉነት?!
እንሂድ ምናሻኝ ፣ አሁኑ እንነሣ - .
ግን የምንደርበዉ ፣ ልብስ ብንይዝሳ?››
ይችን ቃል ባወጣ - - -
በቁጣ
<<ከመቼ ወዲህ ነዉ፣ወፍ ልብስ፣ የምታዉቀዉ ?
ይልቅ እሷን ምሰል ፣ ልብስህን አዉልቀዉ!>>
ብላኝ ልብሷን ጥላ :
ትታኝ ገሰገሰች ፣ ወፏን ተከትላ፡፡
‹‹እሺ ስንቅ እ
ተዉኩት ሳልጀምረዉ . . .
የትኛዋ ወፍ ነች ፣ ስንቅ ይዛ ምትዞረዉ?!
በቃ ተከተልኳት ፣
ጥብቅ አረገችኝ ፣ ጥብቅ አደረኳት፡፡
አንደበቴ ሰላ ፣ ዝማሬ ጀመረዉ
ልቤ ክንፍ አወጣ ፣ መንሳፈፍ አማረዉ
ከመቼ ወዲህ ነዉ ፣ ወፍ የማትበረዉ?!
‹‹እንሂድ›› አለችኝ ፣ ተነሥታ እንደ ዘበት
‹‹እንሂድ›› አለችኝ ፣ ወፍ ወደ ጮኸበት - -እዉነት?!
እንሂድ ምናሻኝ ፣ አሁኑ እንነሣ - .
ግን የምንደርበዉ ፣ ልብስ ብንይዝሳ?››
ይችን ቃል ባወጣ - - -
በቁጣ
<<ከመቼ ወዲህ ነዉ፣ወፍ ልብስ፣ የምታዉቀዉ ?
ይልቅ እሷን ምሰል ፣ ልብስህን አዉልቀዉ!>>
ብላኝ ልብሷን ጥላ :
ትታኝ ገሰገሰች ፣ ወፏን ተከትላ፡፡
‹‹እሺ ስንቅ እ
ተዉኩት ሳልጀምረዉ . . .
የትኛዋ ወፍ ነች ፣ ስንቅ ይዛ ምትዞረዉ?!
በቃ ተከተልኳት ፣
ጥብቅ አረገችኝ ፣ ጥብቅ አደረኳት፡፡
አንደበቴ ሰላ ፣ ዝማሬ ጀመረዉ
ልቤ ክንፍ አወጣ ፣ መንሳፈፍ አማረዉ
ከመቼ ወዲህ ነዉ ፣ ወፍ የማትበረዉ?!
#ቤቴ_መስተዋት_ነው
አማራጭ ያለው ሰው
በባቡር መንገድ ላይ መሀሉን ይሄዳል
ባለ ሁለት ነብስ ለምን ይጨነቃል?
አይፈራም በምንም ልቡ ደንዳና ነው
ቀድሞ ለመሰንዘር ነብርም አይቀድመው
አማራጭ ያለው ሰው ጭንቀት የለበትም
አንዱን ቢያጣ በአንዱ ማለቱ አይቀርም ለመቁረጥ ቅርብ ነውስንብትሲያውቅበት እንደማይመለስ አንጀት ሲቆርጥለት ፤
ውዴ. . . .
ከልቡ የወደደ ቤቱ መስተዋት ነው
ቀድሞ አይስነዝርም ፀብም አያሰኘው
ጥሉም አይበረታ ስስቱ ይበልጣል
ደና ሰንብት ሲሉት እንባ ይቀድመዋል
መቁረጥ አያውቅበት ወኔ ቢስ ነው እሱ
ከልቡ የወደደ አይበረታ ጸቡ፤
ውዴ . . . .
ቁጣ ቁጣ ቢልሽ እኔ ሳረጋጋ
ለጸብ ብትጋብዥኝ ከሰይጣን ስዋጋ
መልካሙን እያሰብኩ መለየት ቢያቅተኝ
ውስጤ እየተከፋ እወድሻለሁኝ፤
ውዴ. . .
ይህንን ስነግርሽ
ነገር እንዳይመስልሽ
ስጽፍ ተጠንቅቄ ቃላቱን መርጬ
እንዳትከፊብኝ አስቤ አምጪ
ባልነግርሽ ባታውቂው የልቤን ትኩሳት
ኋላ ሰግቼ ነው እኔ አንቺን ማጣት፤
ፍቅር. . .
ከልቡ ያፈቀረ መስተዋት ነው ቤቱ
ለጸብ አይቸኩልም እርቅ ነው ስሜቱ
ቢወረወርበት ድንጋይ አያነሳም
አንጀቱ እየደማ መበል የት አይችልም፤
እውነቱን ልንገርሽ አማራጭ የለኝም
ካንቺ ሌላ ፍቅር ከቶ አልመኝም
ደጉን እያበዛው ደስታሽን ብናፍቅ
አጥፍተሽ እራሴው ይቅርታ ስጠይቅ
በስስት ስጋት ውስጥ ቁጣሽን እያየሁ
ለፍቅራችን ስኬት ዛሬም እችለላሁ።
አማራጭ ያለው ሰው
በባቡር መንገድ ላይ መሀሉን ይሄዳል
ባለ ሁለት ነብስ ለምን ይጨነቃል?
አይፈራም በምንም ልቡ ደንዳና ነው
ቀድሞ ለመሰንዘር ነብርም አይቀድመው
አማራጭ ያለው ሰው ጭንቀት የለበትም
አንዱን ቢያጣ በአንዱ ማለቱ አይቀርም ለመቁረጥ ቅርብ ነውስንብትሲያውቅበት እንደማይመለስ አንጀት ሲቆርጥለት ፤
ውዴ. . . .
ከልቡ የወደደ ቤቱ መስተዋት ነው
ቀድሞ አይስነዝርም ፀብም አያሰኘው
ጥሉም አይበረታ ስስቱ ይበልጣል
ደና ሰንብት ሲሉት እንባ ይቀድመዋል
መቁረጥ አያውቅበት ወኔ ቢስ ነው እሱ
ከልቡ የወደደ አይበረታ ጸቡ፤
ውዴ . . . .
ቁጣ ቁጣ ቢልሽ እኔ ሳረጋጋ
ለጸብ ብትጋብዥኝ ከሰይጣን ስዋጋ
መልካሙን እያሰብኩ መለየት ቢያቅተኝ
ውስጤ እየተከፋ እወድሻለሁኝ፤
ውዴ. . .
ይህንን ስነግርሽ
ነገር እንዳይመስልሽ
ስጽፍ ተጠንቅቄ ቃላቱን መርጬ
እንዳትከፊብኝ አስቤ አምጪ
ባልነግርሽ ባታውቂው የልቤን ትኩሳት
ኋላ ሰግቼ ነው እኔ አንቺን ማጣት፤
ፍቅር. . .
ከልቡ ያፈቀረ መስተዋት ነው ቤቱ
ለጸብ አይቸኩልም እርቅ ነው ስሜቱ
ቢወረወርበት ድንጋይ አያነሳም
አንጀቱ እየደማ መበል የት አይችልም፤
እውነቱን ልንገርሽ አማራጭ የለኝም
ካንቺ ሌላ ፍቅር ከቶ አልመኝም
ደጉን እያበዛው ደስታሽን ብናፍቅ
አጥፍተሽ እራሴው ይቅርታ ስጠይቅ
በስስት ስጋት ውስጥ ቁጣሽን እያየሁ
ለፍቅራችን ስኬት ዛሬም እችለላሁ።
❤1
#ገንዘብ_መሆን_የተሳነው_ዕውቀት
፡
፡
#በሕይወት_እምሻው
፡
ከታናሽ ወንድሜ ጋር በዲግሪ ፕሮግራም ተምሮ የተመረቀውን ዳንኤል፣ የኮብልስቶን ሥራን ሲያስተባብር አገኘሁት፡፡
ሻይ ይዘን፤ ስለ የተማሩ ኮብልስቶን ጠራቢና ደርዳሪዎች፤ ተብሎ...
ተብሎ... የተተወውን ክርክር እንደ አዲስ ቀሰቀስነው፡፡
ዳንኤል ፣ “ሥራ አጥተን ቤት ቁጭ ከምንል ገንዘብ እስካገኘን
ብንሠራ ምናለ?” ብሎ ነገሩን ሥራ ከመናቅና ካለመናቅ ጋር አጣብቆት ብዙ ሞገተኝ፡፡
“ሥራ ገንዘብ ማግኛ ነው ፤ ይሄ ደግሞ ገንዘብ ይከፍላል፤ ኀጢአቱ ምንድነው?” ብሎ ተከራከረኝ፡፡
ዳንኤል ልክ ነው፡፡ ድህነት መለዮ ልብሳችን በሆነበት ሀገር ገንዘብ
የሚያስገኝ ነገር ሁሉ እንደ ስኬት እንደሚቆጠር ግልጽ ነው፡፡
ምክንያቱም ገንዘብ እህል ይሆናል፡፡
ምክንያቱም ገንዘብ ቤት ኪራይ ይከፍላል፡፡
ምክንያቱም ገንዘብ የታክሲ ይሆናል፡፡
ያን ያህል ቀላል ነው፤ ይገባኛል፡፡ የእኔ ችግር ከአጠቃላይ ክስረቱ ጋር ነው፡፡ የእኔ ችግር እነዚህ ልጆች ለዓመታት "ሲማሩና ሲመራመሩ" ከርመው፤ ያልተማረና ያልተመራመረ ሰው
በሚችለው ሥራ ላይ መሰማራታቸው... የእነዚያን ሰዎች የሥራ ዕድል ከማጣበባቸው ነው፡፡ ለእኔ ይሄ ክስረት ነው።
ሰለዚህ የመንግሥት ሚዲያዎቻችን፣ እነዚህ ልጆች የምርቃት ሱፋቸውን አውልቀው በሥራ ቱታ ድንጋይ ሲፈልጡ መዋላቸውን እንደ ታላቅ ስኬት ሲያቀርቡት አይገባኝም።
“በሥራ ክቡር ነው!” መልካም አባባል፤ ልሽቀታችንን ሲደብቁት ደስ አይለኝም፡፡ ችግሬ ከልጆቹ መሥራት አይደለም፡፡ ከነገሩ አቀራረብና አረዳድ ነው፡፡
ሥራቸው ልጆቹን ሊያሳፍር ባይገባም፤ እንደ ሀገር ግን ሊያኮራን የሚገባ ነገር አይደለም፡፡ ምክንያቱም ልጆቹ ዲግሪ ለማግኘት ብዙ ከፍለዋል፡፡ ሀገሪቷም ካላት ትንሽ ሀብት ብዙ ከፍላለች፡፡
...እና በረጅሙ ስናስበው፣ ዛሬን በልተው ቢያድሩም የትምህርት ሥርዓታችን ክስረት ባንዲራዎች ናቸው፡፡
ዛሬ ትምህርት ላይ ላሉ፣ ማበረታቻ ሳይሆኑ ማስጠንቀቂያ ናቸው፡፡
ያልተማረ ሰው ሊሠራ የሚችለውን ሥራ ተምረው ስለሚሠሩ፣በልተው ቢያድሩም ለሀገር ውድቀቶች ናቸው፡፡ ነገር ግን፣ ይህ የእነሱ ጥፋት አይደለም፡፡ መብላት አለባቸው፡፡ መኖር አለባቸው፡፡
ስለዚህ ወደ ገንዘብ የሚለወጥ ዕውቀት ልንሰጣቸው ስላልቻልን ወደ ገንዘብ የሚለወጥ ጉልበታቸውን ተጠቀሙ:: በዚህ ደግሞ ልናፍር እንጂ ልንኩራራ የሚገባ አይመስለኝም፡፡
💫አለቀ💫
ምን ትላላችሁ የቻናሌ ተከታታዎች ይሄ ጉዳይ የሚመለከታችሁም ልትኖሩ ትችላላችሁ እስቲ ሃሳባቹህን አድርሱን
ለአስተያየቶ @atronosebot ን ይጠቀሙ መልካም ቀን። 🙏
፡
፡
#በሕይወት_እምሻው
፡
ከታናሽ ወንድሜ ጋር በዲግሪ ፕሮግራም ተምሮ የተመረቀውን ዳንኤል፣ የኮብልስቶን ሥራን ሲያስተባብር አገኘሁት፡፡
ሻይ ይዘን፤ ስለ የተማሩ ኮብልስቶን ጠራቢና ደርዳሪዎች፤ ተብሎ...
ተብሎ... የተተወውን ክርክር እንደ አዲስ ቀሰቀስነው፡፡
ዳንኤል ፣ “ሥራ አጥተን ቤት ቁጭ ከምንል ገንዘብ እስካገኘን
ብንሠራ ምናለ?” ብሎ ነገሩን ሥራ ከመናቅና ካለመናቅ ጋር አጣብቆት ብዙ ሞገተኝ፡፡
“ሥራ ገንዘብ ማግኛ ነው ፤ ይሄ ደግሞ ገንዘብ ይከፍላል፤ ኀጢአቱ ምንድነው?” ብሎ ተከራከረኝ፡፡
ዳንኤል ልክ ነው፡፡ ድህነት መለዮ ልብሳችን በሆነበት ሀገር ገንዘብ
የሚያስገኝ ነገር ሁሉ እንደ ስኬት እንደሚቆጠር ግልጽ ነው፡፡
ምክንያቱም ገንዘብ እህል ይሆናል፡፡
ምክንያቱም ገንዘብ ቤት ኪራይ ይከፍላል፡፡
ምክንያቱም ገንዘብ የታክሲ ይሆናል፡፡
ያን ያህል ቀላል ነው፤ ይገባኛል፡፡ የእኔ ችግር ከአጠቃላይ ክስረቱ ጋር ነው፡፡ የእኔ ችግር እነዚህ ልጆች ለዓመታት "ሲማሩና ሲመራመሩ" ከርመው፤ ያልተማረና ያልተመራመረ ሰው
በሚችለው ሥራ ላይ መሰማራታቸው... የእነዚያን ሰዎች የሥራ ዕድል ከማጣበባቸው ነው፡፡ ለእኔ ይሄ ክስረት ነው።
ሰለዚህ የመንግሥት ሚዲያዎቻችን፣ እነዚህ ልጆች የምርቃት ሱፋቸውን አውልቀው በሥራ ቱታ ድንጋይ ሲፈልጡ መዋላቸውን እንደ ታላቅ ስኬት ሲያቀርቡት አይገባኝም።
“በሥራ ክቡር ነው!” መልካም አባባል፤ ልሽቀታችንን ሲደብቁት ደስ አይለኝም፡፡ ችግሬ ከልጆቹ መሥራት አይደለም፡፡ ከነገሩ አቀራረብና አረዳድ ነው፡፡
ሥራቸው ልጆቹን ሊያሳፍር ባይገባም፤ እንደ ሀገር ግን ሊያኮራን የሚገባ ነገር አይደለም፡፡ ምክንያቱም ልጆቹ ዲግሪ ለማግኘት ብዙ ከፍለዋል፡፡ ሀገሪቷም ካላት ትንሽ ሀብት ብዙ ከፍላለች፡፡
...እና በረጅሙ ስናስበው፣ ዛሬን በልተው ቢያድሩም የትምህርት ሥርዓታችን ክስረት ባንዲራዎች ናቸው፡፡
ዛሬ ትምህርት ላይ ላሉ፣ ማበረታቻ ሳይሆኑ ማስጠንቀቂያ ናቸው፡፡
ያልተማረ ሰው ሊሠራ የሚችለውን ሥራ ተምረው ስለሚሠሩ፣በልተው ቢያድሩም ለሀገር ውድቀቶች ናቸው፡፡ ነገር ግን፣ ይህ የእነሱ ጥፋት አይደለም፡፡ መብላት አለባቸው፡፡ መኖር አለባቸው፡፡
ስለዚህ ወደ ገንዘብ የሚለወጥ ዕውቀት ልንሰጣቸው ስላልቻልን ወደ ገንዘብ የሚለወጥ ጉልበታቸውን ተጠቀሙ:: በዚህ ደግሞ ልናፍር እንጂ ልንኩራራ የሚገባ አይመስለኝም፡፡
💫አለቀ💫
ምን ትላላችሁ የቻናሌ ተከታታዎች ይሄ ጉዳይ የሚመለከታችሁም ልትኖሩ ትችላላችሁ እስቲ ሃሳባቹህን አድርሱን
ለአስተያየቶ @atronosebot ን ይጠቀሙ መልካም ቀን። 🙏
❤1
#የኔ_እናት_ልዩ_ናት
መሬት ተዘቅዝቃ ፤ እኔ ብሸከማት
ዉቅያኖስ ቢዘንቡ ፣ ቢወርዱብኝ ካናት
የአብረሃምን እድሜ ፣ ብኖር ብታዘዛት
እግሮችዋን እያጠብኩ ፣ ሺ ግዜ ብሰማት
መቼም አልከሳትም ፤ የኔ እናት ውድ ናት
አዝያት አለምን ፣ ብዞር ብሸከረከር
አከናፋት ተችሬ ፧ ተሸከሜያት ብበር
በወርቅ አልማዝ እንቁ ፤ አድሎኝ ባኖራት
መቼም አትካስም ፤ የኔ እናት ልዩ ናት
ምንም ድሃ ብትሆን ፤ ፊደሉም ባይገባት
ፊትዋም ሲለዋወጥ ፤ ቢረታትም ማጣት
ከሰው ሳታሳንስ ፤ ለራስዋ እንኩዋን ሳትጎርስ አሳድራ
የኔን ቀን ለማየት ፤ እራሷን ገድላለች፡፡
መሬት ተዘቅዝቃ ፤ እኔ ብሸከማት
ዉቅያኖስ ቢዘንቡ ፣ ቢወርዱብኝ ካናት
የአብረሃምን እድሜ ፣ ብኖር ብታዘዛት
እግሮችዋን እያጠብኩ ፣ ሺ ግዜ ብሰማት
መቼም አልከሳትም ፤ የኔ እናት ውድ ናት
አዝያት አለምን ፣ ብዞር ብሸከረከር
አከናፋት ተችሬ ፧ ተሸከሜያት ብበር
በወርቅ አልማዝ እንቁ ፤ አድሎኝ ባኖራት
መቼም አትካስም ፤ የኔ እናት ልዩ ናት
ምንም ድሃ ብትሆን ፤ ፊደሉም ባይገባት
ፊትዋም ሲለዋወጥ ፤ ቢረታትም ማጣት
ከሰው ሳታሳንስ ፤ ለራስዋ እንኩዋን ሳትጎርስ አሳድራ
የኔን ቀን ለማየት ፤ እራሷን ገድላለች፡፡
ጀርመናዊው ጉተ መሰለኝ፣ “ለልጆቻችን መስጠት ያለብን መሠረታዊ ነገሮች ሁለት ናቸው ፤ ሥርና ክንፎች” ያለው:: ሥሩ ማንነታቸውን፤ ክንፎቹ ደግሞ ትልቅ የመሆን ህልማቸውን የሚወክሉ ይመስለኛል።
የዛራ እና ቻንድራ ፊት የታተመበት ልጆቻችን የሚማሩበትን ደብተር ሳይ ነው ይህ ትዝ ያለኝ፡፡ የሚማሩበት ደብተራቸው
እንኳን፣ በህንድ እና ቱርክ የፍቅር ታሪክ እንዲነሆልሉ እንጂ ፤
በባዕድ የእግር ኳስ ተጫዋቾች ስምና ገድል እንዲፈዙ እንጂ፤ “እኔ ማነኝ?” ብለው እንዲጠይቁ የማያደርጋቸውን ልጆች ለማሳደግ እየባዘንን መሆኑን ሳስብ ነው ጉተ ትዝ ያለኝ፡፡
"ምን መሆን እፈልጋለሁ? ምንስ መሆን እችላለሁ?" ብለው መጠየቅ እና ማሰብ የማይችሉ ተማሪዎችን በመፍጠር ላይ ታች እያልን ነው፡፡
አዎ.. . እንዲህ እንደዋዛ ....
በየቤቱ እና በየትምህርት ቤቱ፣ ሥር የሌላቸውን ዛፎች እየተከልን ነው። መብረር የማይችሉ ወፎችን እያረባን ነው።
#በሕይወት_እምሻው
💫ጨረስኩ💫
ለአስተያየቶ @atronosebot ን ይጠቀሙ መልካም ምሽት። 🙏
የዛራ እና ቻንድራ ፊት የታተመበት ልጆቻችን የሚማሩበትን ደብተር ሳይ ነው ይህ ትዝ ያለኝ፡፡ የሚማሩበት ደብተራቸው
እንኳን፣ በህንድ እና ቱርክ የፍቅር ታሪክ እንዲነሆልሉ እንጂ ፤
በባዕድ የእግር ኳስ ተጫዋቾች ስምና ገድል እንዲፈዙ እንጂ፤ “እኔ ማነኝ?” ብለው እንዲጠይቁ የማያደርጋቸውን ልጆች ለማሳደግ እየባዘንን መሆኑን ሳስብ ነው ጉተ ትዝ ያለኝ፡፡
"ምን መሆን እፈልጋለሁ? ምንስ መሆን እችላለሁ?" ብለው መጠየቅ እና ማሰብ የማይችሉ ተማሪዎችን በመፍጠር ላይ ታች እያልን ነው፡፡
አዎ.. . እንዲህ እንደዋዛ ....
በየቤቱ እና በየትምህርት ቤቱ፣ ሥር የሌላቸውን ዛፎች እየተከልን ነው። መብረር የማይችሉ ወፎችን እያረባን ነው።
#በሕይወት_እምሻው
💫ጨረስኩ💫
ለአስተያየቶ @atronosebot ን ይጠቀሙ መልካም ምሽት። 🙏
👍1
#ዛሬም_ይወድሻል
ልቤ ተስፋ አይቆርጥም
ዛሬም ይወድሻል
ምንም አላሰኘው
አንቺን አንቺን ይላል
ወራቶችም ቢያልፉ
ዓመታት ቢቆጠር
እንስት ቢከቡኝ
አፍቃሪዬ ቢንር
አልተረታም ልቤ
እንዲያው ነው አሁንም
ዛሬም ያፈቅርሻል
ሌላ አስቦ አያውቅም።
🧿ቴዎድሮስ ነጋሽ🧿
ልቤ ተስፋ አይቆርጥም
ዛሬም ይወድሻል
ምንም አላሰኘው
አንቺን አንቺን ይላል
ወራቶችም ቢያልፉ
ዓመታት ቢቆጠር
እንስት ቢከቡኝ
አፍቃሪዬ ቢንር
አልተረታም ልቤ
እንዲያው ነው አሁንም
ዛሬም ያፈቅርሻል
ሌላ አስቦ አያውቅም።
🧿ቴዎድሮስ ነጋሽ🧿
#ሮዛ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ(🔞)
፡
፡
#እኔ_ እና_ኢህአዴግ
ስለ ሚጡ እንድጽፍ የሆንኩት ትላንት ማታ 3፡15 ላይ በኤድናሞል ሲኒማ ያየሁት ፊልም ነው፡፡ ፊልሙን ያየነው ከራኪ ጋር ሲሆን እኔ ፔሬድ ላይ ስለነበርኩ ቢዝነስ አልሄድኩም፡፡ ራኪ በበኩሏ ገና ለገና ከምሳ ደውላ ነው
ዛሪ ማታ ስራ እንደማትገባ ያወጀችው፡፡ ምነው ምን ሆንሽ ስላት «ባክሽን እምሴን ማስደብደብ ሰለቸኝ። ባግዳድ እንኳ እንደኔ እምስ አልተደበደበችም፡፡ ዛሬ የዓመት እረፍት ልወጣ ነው አለችኝ"
ራኪ የድሬዳዋ ልጅ በመሆኗ ቃላት አትመርጥም፡፡ በአነጋገሯ ታስደነግጠኛለች፡፡ በስልክ እንደዛ ስትልኝ
ታከሲ ውስጥ ነበርኩ፡፡ ሁሉም ተሳፋሪ በስልከ ያለችኝን የሰማ ስለመሰለኝ ተሸማቅቄ ልሞት። ግን ደግሞ ግልጽነቷ፣ ነጻነቷ እና ለምንም ነገር ኬረዳሽ መሆኗ ያስቀናኛል፡፡
ማታ ተያይዘን ፊልም ገባን፡፡ "In Time" የሚባል ፊልም ነው ያየነው፡፡ የፊልሙ ጸሀፊ እና ዳይሪክተር በዚህ ፊልም
ለአለም ህዝብ ሊያስተላልፉ የፈለጉት ጠንካራ መልእከት እንዳለ አሰብኩኝ፡፡ አንዳንዴ ሲነሳብኝ እንደ ሸሌ ሳይሆን እንደ ፈላስፋ አስባለሁ፡፡ ይህ ፊልም ራኪን በዱካክ ሊገድላት ነበር፡፡ ለኔ
ግን ትልቅ ግንዛቤ ሰጥቶኝ ነው ያለፈው፡፡ በዚህ የጥድፊያ ዓለም በእርጋታና በስከነት ይህንን ፊልም የተመለከተ ሊተላለፍ የተፈለገውን ቁልፍ መልእከት በደንብ ይረዳል።
በፊልሙ እንደተተረከው ሕጻናት ከእናቶቻቸው ማሕጸን ወጥተው ይቺን ምድር ሲቀላቀሉ በምድር የሚቆዩበት
እድሚ ከክርናቸው ግርጌና ከመዳፋቸው አናት ላይ ተጽፎ ነው፡፡ የዚህች አገር ነዋሪ
ማንኛውንም ነገር ሲገዛ እንደገዛው ነገር ዋጋ ከእድሜው ላይ ይቀነሳል፡፡ገንዘቡ እድሜው ነው ፡፡ታክስና የአገልግሎት ክፍያን ጨምሮ ከእድሜው ላይ ይቀነስበታል፡ማንኛውንም ስራ ሲሰራ ደግሞ እድሜ እንደ ደሞዝ ይጨመርለታል፡፡ ያማረውን ነገር ሁሉ ከገዛ እድሜው ያጥራል፤ ሕይወቱ በአጭሩ ይቀጫል፡፡ በፊልሙ ላይ ጥቂት እድሜ የቀራቸው ነዋሪዎች ርሃብና ችጋር እያሰቃያቸው ላለመሞት ሲሉ (ማምሻም እድሜ ነው" እንዲሉ) ምግብ አይገዙም፤ ለመሞት በርካታ አመታት የቀራቸውን ሰዎች ከእድሜያቸው የፈቀዱትን ያህል ቻርጅ እንዲያደርጉላቸው ይማጸናሉ፡፡ ልክ እኛ አገር በደም እጥረት ተቸግረው በከፍተኛ ሕመም ለሚሰቃዩ ሰዎች ደም በበጎ ፈቃድ የሚለግስ ሰው እንዳለ ሁሉ በፊልሙ ምናባዊ አለምም ሞት አፋፍ ላይ ለተጠጉ ሰዎች ከእድሜው ቀንሶ የሚለግስ ሰው እንዳለ ሁሉ በፊልሙ ምናባዊ አለምም ሞት አፋፋ ላይ ለተጠጉ ሰዎች ከእድሜው ቀንሶ የሚለግስ ሰው አለ...
የፊልሙም አጠቃላይ ጭብጥ ይኸው ነው፡፡ ሰዎች በእድሜያቸው ላይ ይህ ነው የሚባል ስልጣን የላቸውም
እኛ ባናውቀውም የሆነ እድሜ ተቆንጥሮ ተሰጥቶናል፡፡ ወደድንም ጠላንም ጊዜያችን ሲደርስ ይሂችን ምድር እንሰናበታታለን። ተንኮል ክፋት ለመስራት ብዙም ጊዜ የላትም አድሜያችን፡፡life is too short to be mean! ስለዚህ እድሜያችን መጉደሏ ላይቀር ስለሌላው እንኑር የሚል መልእከት ነው ያለው ፊልሙን ያየው ሰው የተለያየ ትርጉም ሊሰጠው ይችላል። እኔ ግን የስራዬ ጸባይ ነው መሰለኝ የፊልሙ ጭብጥ አሁን ካለው ነባራዊ እውነታ ጋር አያይዤ ለማሰብ ሞከርኩ፡፡ አሁን በመላው አለም በስፋት ከተንሰራፋው የሆዳምነት እና የገንዘብ ፍቅር ጋር ነው ያያዝኩት። በፊልሙ ላይ እንደተመለከትኩት
ህልውናውን ለማቆየትና ሕይወት ለመቆየት የረባ ስልጣን የላቸውም፡፡ የእድሜያቸው ባርያ ሆነዋል እያንዳንዷን ድርጊታቸውን የሚያሰላስሉት ከእድሜያቸው አንጻር ነው፡፡ እድሚ ገንዘብ ስለሆነ ያን ቢያደርጉ አይገርምም፡፡
በተመሳሳይ ሁኔታ ባለንበት አለም ሰው የገንዘብ እና የቁስ ተገዥ ሆኗል፡፡ እኔ ሸሌ የሆንኩት ወሲብ እርካታ ስለሚሰጠኝ እይደለም፡፡ የምፈልገውን ገንዘብ አግኝቼ ህይወቴን ለማቆየት ነው፡፡ ይህ የዘመናችን ዋና መገለጫ ነው። የዚህ ዘመን ሰው አብዛናውን ጊዜውንጉልበቱና እውቀቱን ሁለቱን ነገሮች ለማሟላት ያጠፋል፡፡ በርግጥ ከየትኛውም ዘመን በላይ ሁለቱ ነገሮች እጅግ አስፈላጊ የሆኑበት ጊዜ እርከን ላይ ደርሰናል፡፡ ገንዘብንም ቁሳቁስንም የፈጠረው ሰው ቢሆንም እድሜ ለካፒታሊዝም ስርአት
የሰው ልጅ ለፈጠራቸው ሁለት ነገሮች ባርያ ሆኗል፤ ልክ በፊልሙ ላይ የቀረቡት ሰዎች ለእድሚያቸው ባርያ እንደሆኑት ማለት ነው።
ፊልሙን የወደድኩበት ምክንያት እንደ አብዛኞቹ የአገራችን ተልካሻ ፈልሞች ሰሪዎች ጥልቅ ሀሳብ እና ፍልስፍና የሌለው ፊልም አይደለም፡፡ የኛ ፊልም ሰሪዎች ኮሜዲ እያሉ የሚጃጃሉት ነገር ያበግነኛል።ኮሜዲ ብለው ቢያስቁን እኮ አንድ ነገር ነው፡፡ ጫት ቤት የሚወሩ ቀልዶች እንኳ በወጉ ቢሰበሰቡ የተሻለ ያስቃሉ፡፡ በመጃጃል ሰውን ለማሳቅ መሞከር ግን ቋቅ ይላል፡፤ ሁልጊዜ የአገር ውስጥ ፈልም አለያም ብዬ እገዘትና ከአንዱ ሌላው ይሻላል በሚል እንዲሁም በጓደኞቼ በነራኪ ግፊት አያለሁ፡ አብዛኛዎቹ በተንጋደደ እንግሊዘኛ፣ በስድብና በተረብ ሕዝቡን እያሳቁ ፊልም ሰራን ሲሉ አፍርባቸዋለሁ፡፡ ኑሯችን ትራዴጂ ፊልማችን ኮሜዲ" የተባለው እውነት ነው፡፡እን ራኪ ኮሌጅ ስለበጠሰሽ የፈረንጅ ፊልም ካልሆነ
አላይም እያልሽ አካበድሽ ይሉኛል ብዬ ነው እንጂ በአገሬ ቋንቋ የተሰራ ፊልም ከማይ ኡዝቤኪስታን ወይ የታጃኪስታን ወይ የአፍጋኒስታን ፈልም ብመለከት እመርጣለሁ። አረ እንደውም ድምጽ አልባ ፊልም የተሻለ ያግዘናናኛል፡፡
ፊልሙን ጨርሰን ስንመጣ ራኪ በዱካክ ሞትኩ እለቸኝ፡፡ ፈልሙ ግን ገብቶሻል" አልኳት? “በይ እሺ ቀጥይ"ትርጉም በስለሺ" አለችኝ፡፡ ሁልጊዜም እንደምናደርገው ካልዲስ በረንዳው ላይ ቁጭ ብለን ስለ ፈልሙ ማውራት ጀመርን፡፡ “ስለ ምንድነው ግን በደንብ አልገባኝም አለቸኝ ኮስተር ብላ፡፡ " አንቺን
ፈርቼሽ ነው እንጂ አቋርጬ ሁሉ ልወጣ ነበር ።የገባኝን ያህል ነገርኳት፡፡
"ራኪ.. ምን መሰለሽ_እድሜ ዘመናችሁን ሁሉ ገንዘብ፣ ቤት ልብስ፣ መኪና፣ ሞባይል፣ ገለመኔ እያላችሁ የጥድፊያና የውክቢያ ኑሮ አትምሩ፡፡ በስክነትና በእርጋታ እንዲሁም በተመስጦ ካሰላሰላችሁ ውስጣችሁን በደንብ ካደመጣቹ ስጋንም መንፈስንም የሚያረካ ሕይወትን መምራት ትችላላችሁ
የአለም መንግስታትም በካፒታሊዝም የአለምን ሕዝብ ገንዘብና ቁስ አምላኪ ማድረጋችሁ ተገቢ አደለም። ሰው
ለፈጠራቸው ነገሮች ባርያ መሆኑ እጅግ አስነዋሪ ነው፡፡ የአለም ስርአትን ቀይሩት። በከፍተኛ የሞራል ዝቅጠት ውስጥ ነው ያለነው” የሚል መልዕክት ያለው ፊልም ነው አልኳት፡፡
"በስማም እና ፊልም የገባን መስሎኝ ነበር፡፡ ለካንስ Yougo church ነበረ ይዘሸኝ የሄድሽው" ብላ ሳቀች
አትቀልጂ ባከሽ! አሪፍ ፊልም ነው ራኪ ሙች፣ በጣም ነው የመሰጠኝ"
ሮዚ ሙች አንቺ እኮ ሌክቸር ነበር መሆን የነበረብሽ ያለቦታሽ ገብተሸ ነው የኛን ስራ የምትሻሚው »
"ሌክቸር አይባልም ራኪሌክቸረር ነው የሚባለው"
"እንኳን እሰይ…ምንም ይባል ብቻ ለማለት የፈለኩት ገብቶሻል»
"ዛሬ እስኪበቃኝ ተፈላሰፍኩብሽ አይደል ራኪ የኔ ቆንጆ?»
"እንዴ ቀላል! ጭንቅላቴ ሊፈነዳ ነው ማርያምን…» ቡና አዘዘች፡፡ እኔ የጉንፋን ስሜት ስለተሰማኝ ካልዲስ እስፔሻል” አዘዝኩ፤
ራኪ ለተወሰነ ሰዓት በሀሳብ ከጠፋች በኃላ…
"ሮዚ እንድ ነገር ልጠይቅሽ እንደማትቀየሚኝ ቃል ግቢልኝ…?»
"እንዴ ራኪ... ከመች ጀምሮ ነው ደሞ አንቺን የምቀየመው? Come on! እንደሱ ስትይ አያምርብሽም እሺ!»
"...ምን መሰለሽ! እም…ተይው ባክሽ…ዝምብሎ የሸሌ ወሬ ነው!" ሆዴን
፡
፡
#ክፍል_ሀያ(🔞)
፡
፡
#እኔ_ እና_ኢህአዴግ
ስለ ሚጡ እንድጽፍ የሆንኩት ትላንት ማታ 3፡15 ላይ በኤድናሞል ሲኒማ ያየሁት ፊልም ነው፡፡ ፊልሙን ያየነው ከራኪ ጋር ሲሆን እኔ ፔሬድ ላይ ስለነበርኩ ቢዝነስ አልሄድኩም፡፡ ራኪ በበኩሏ ገና ለገና ከምሳ ደውላ ነው
ዛሪ ማታ ስራ እንደማትገባ ያወጀችው፡፡ ምነው ምን ሆንሽ ስላት «ባክሽን እምሴን ማስደብደብ ሰለቸኝ። ባግዳድ እንኳ እንደኔ እምስ አልተደበደበችም፡፡ ዛሬ የዓመት እረፍት ልወጣ ነው አለችኝ"
ራኪ የድሬዳዋ ልጅ በመሆኗ ቃላት አትመርጥም፡፡ በአነጋገሯ ታስደነግጠኛለች፡፡ በስልክ እንደዛ ስትልኝ
ታከሲ ውስጥ ነበርኩ፡፡ ሁሉም ተሳፋሪ በስልከ ያለችኝን የሰማ ስለመሰለኝ ተሸማቅቄ ልሞት። ግን ደግሞ ግልጽነቷ፣ ነጻነቷ እና ለምንም ነገር ኬረዳሽ መሆኗ ያስቀናኛል፡፡
ማታ ተያይዘን ፊልም ገባን፡፡ "In Time" የሚባል ፊልም ነው ያየነው፡፡ የፊልሙ ጸሀፊ እና ዳይሪክተር በዚህ ፊልም
ለአለም ህዝብ ሊያስተላልፉ የፈለጉት ጠንካራ መልእከት እንዳለ አሰብኩኝ፡፡ አንዳንዴ ሲነሳብኝ እንደ ሸሌ ሳይሆን እንደ ፈላስፋ አስባለሁ፡፡ ይህ ፊልም ራኪን በዱካክ ሊገድላት ነበር፡፡ ለኔ
ግን ትልቅ ግንዛቤ ሰጥቶኝ ነው ያለፈው፡፡ በዚህ የጥድፊያ ዓለም በእርጋታና በስከነት ይህንን ፊልም የተመለከተ ሊተላለፍ የተፈለገውን ቁልፍ መልእከት በደንብ ይረዳል።
በፊልሙ እንደተተረከው ሕጻናት ከእናቶቻቸው ማሕጸን ወጥተው ይቺን ምድር ሲቀላቀሉ በምድር የሚቆዩበት
እድሚ ከክርናቸው ግርጌና ከመዳፋቸው አናት ላይ ተጽፎ ነው፡፡ የዚህች አገር ነዋሪ
ማንኛውንም ነገር ሲገዛ እንደገዛው ነገር ዋጋ ከእድሜው ላይ ይቀነሳል፡፡ገንዘቡ እድሜው ነው ፡፡ታክስና የአገልግሎት ክፍያን ጨምሮ ከእድሜው ላይ ይቀነስበታል፡ማንኛውንም ስራ ሲሰራ ደግሞ እድሜ እንደ ደሞዝ ይጨመርለታል፡፡ ያማረውን ነገር ሁሉ ከገዛ እድሜው ያጥራል፤ ሕይወቱ በአጭሩ ይቀጫል፡፡ በፊልሙ ላይ ጥቂት እድሜ የቀራቸው ነዋሪዎች ርሃብና ችጋር እያሰቃያቸው ላለመሞት ሲሉ (ማምሻም እድሜ ነው" እንዲሉ) ምግብ አይገዙም፤ ለመሞት በርካታ አመታት የቀራቸውን ሰዎች ከእድሜያቸው የፈቀዱትን ያህል ቻርጅ እንዲያደርጉላቸው ይማጸናሉ፡፡ ልክ እኛ አገር በደም እጥረት ተቸግረው በከፍተኛ ሕመም ለሚሰቃዩ ሰዎች ደም በበጎ ፈቃድ የሚለግስ ሰው እንዳለ ሁሉ በፊልሙ ምናባዊ አለምም ሞት አፋፍ ላይ ለተጠጉ ሰዎች ከእድሜው ቀንሶ የሚለግስ ሰው እንዳለ ሁሉ በፊልሙ ምናባዊ አለምም ሞት አፋፋ ላይ ለተጠጉ ሰዎች ከእድሜው ቀንሶ የሚለግስ ሰው አለ...
የፊልሙም አጠቃላይ ጭብጥ ይኸው ነው፡፡ ሰዎች በእድሜያቸው ላይ ይህ ነው የሚባል ስልጣን የላቸውም
እኛ ባናውቀውም የሆነ እድሜ ተቆንጥሮ ተሰጥቶናል፡፡ ወደድንም ጠላንም ጊዜያችን ሲደርስ ይሂችን ምድር እንሰናበታታለን። ተንኮል ክፋት ለመስራት ብዙም ጊዜ የላትም አድሜያችን፡፡life is too short to be mean! ስለዚህ እድሜያችን መጉደሏ ላይቀር ስለሌላው እንኑር የሚል መልእከት ነው ያለው ፊልሙን ያየው ሰው የተለያየ ትርጉም ሊሰጠው ይችላል። እኔ ግን የስራዬ ጸባይ ነው መሰለኝ የፊልሙ ጭብጥ አሁን ካለው ነባራዊ እውነታ ጋር አያይዤ ለማሰብ ሞከርኩ፡፡ አሁን በመላው አለም በስፋት ከተንሰራፋው የሆዳምነት እና የገንዘብ ፍቅር ጋር ነው ያያዝኩት። በፊልሙ ላይ እንደተመለከትኩት
ህልውናውን ለማቆየትና ሕይወት ለመቆየት የረባ ስልጣን የላቸውም፡፡ የእድሜያቸው ባርያ ሆነዋል እያንዳንዷን ድርጊታቸውን የሚያሰላስሉት ከእድሜያቸው አንጻር ነው፡፡ እድሚ ገንዘብ ስለሆነ ያን ቢያደርጉ አይገርምም፡፡
በተመሳሳይ ሁኔታ ባለንበት አለም ሰው የገንዘብ እና የቁስ ተገዥ ሆኗል፡፡ እኔ ሸሌ የሆንኩት ወሲብ እርካታ ስለሚሰጠኝ እይደለም፡፡ የምፈልገውን ገንዘብ አግኝቼ ህይወቴን ለማቆየት ነው፡፡ ይህ የዘመናችን ዋና መገለጫ ነው። የዚህ ዘመን ሰው አብዛናውን ጊዜውንጉልበቱና እውቀቱን ሁለቱን ነገሮች ለማሟላት ያጠፋል፡፡ በርግጥ ከየትኛውም ዘመን በላይ ሁለቱ ነገሮች እጅግ አስፈላጊ የሆኑበት ጊዜ እርከን ላይ ደርሰናል፡፡ ገንዘብንም ቁሳቁስንም የፈጠረው ሰው ቢሆንም እድሜ ለካፒታሊዝም ስርአት
የሰው ልጅ ለፈጠራቸው ሁለት ነገሮች ባርያ ሆኗል፤ ልክ በፊልሙ ላይ የቀረቡት ሰዎች ለእድሚያቸው ባርያ እንደሆኑት ማለት ነው።
ፊልሙን የወደድኩበት ምክንያት እንደ አብዛኞቹ የአገራችን ተልካሻ ፈልሞች ሰሪዎች ጥልቅ ሀሳብ እና ፍልስፍና የሌለው ፊልም አይደለም፡፡ የኛ ፊልም ሰሪዎች ኮሜዲ እያሉ የሚጃጃሉት ነገር ያበግነኛል።ኮሜዲ ብለው ቢያስቁን እኮ አንድ ነገር ነው፡፡ ጫት ቤት የሚወሩ ቀልዶች እንኳ በወጉ ቢሰበሰቡ የተሻለ ያስቃሉ፡፡ በመጃጃል ሰውን ለማሳቅ መሞከር ግን ቋቅ ይላል፡፤ ሁልጊዜ የአገር ውስጥ ፈልም አለያም ብዬ እገዘትና ከአንዱ ሌላው ይሻላል በሚል እንዲሁም በጓደኞቼ በነራኪ ግፊት አያለሁ፡ አብዛኛዎቹ በተንጋደደ እንግሊዘኛ፣ በስድብና በተረብ ሕዝቡን እያሳቁ ፊልም ሰራን ሲሉ አፍርባቸዋለሁ፡፡ ኑሯችን ትራዴጂ ፊልማችን ኮሜዲ" የተባለው እውነት ነው፡፡እን ራኪ ኮሌጅ ስለበጠሰሽ የፈረንጅ ፊልም ካልሆነ
አላይም እያልሽ አካበድሽ ይሉኛል ብዬ ነው እንጂ በአገሬ ቋንቋ የተሰራ ፊልም ከማይ ኡዝቤኪስታን ወይ የታጃኪስታን ወይ የአፍጋኒስታን ፈልም ብመለከት እመርጣለሁ። አረ እንደውም ድምጽ አልባ ፊልም የተሻለ ያግዘናናኛል፡፡
ፊልሙን ጨርሰን ስንመጣ ራኪ በዱካክ ሞትኩ እለቸኝ፡፡ ፈልሙ ግን ገብቶሻል" አልኳት? “በይ እሺ ቀጥይ"ትርጉም በስለሺ" አለችኝ፡፡ ሁልጊዜም እንደምናደርገው ካልዲስ በረንዳው ላይ ቁጭ ብለን ስለ ፈልሙ ማውራት ጀመርን፡፡ “ስለ ምንድነው ግን በደንብ አልገባኝም አለቸኝ ኮስተር ብላ፡፡ " አንቺን
ፈርቼሽ ነው እንጂ አቋርጬ ሁሉ ልወጣ ነበር ።የገባኝን ያህል ነገርኳት፡፡
"ራኪ.. ምን መሰለሽ_እድሜ ዘመናችሁን ሁሉ ገንዘብ፣ ቤት ልብስ፣ መኪና፣ ሞባይል፣ ገለመኔ እያላችሁ የጥድፊያና የውክቢያ ኑሮ አትምሩ፡፡ በስክነትና በእርጋታ እንዲሁም በተመስጦ ካሰላሰላችሁ ውስጣችሁን በደንብ ካደመጣቹ ስጋንም መንፈስንም የሚያረካ ሕይወትን መምራት ትችላላችሁ
የአለም መንግስታትም በካፒታሊዝም የአለምን ሕዝብ ገንዘብና ቁስ አምላኪ ማድረጋችሁ ተገቢ አደለም። ሰው
ለፈጠራቸው ነገሮች ባርያ መሆኑ እጅግ አስነዋሪ ነው፡፡ የአለም ስርአትን ቀይሩት። በከፍተኛ የሞራል ዝቅጠት ውስጥ ነው ያለነው” የሚል መልዕክት ያለው ፊልም ነው አልኳት፡፡
"በስማም እና ፊልም የገባን መስሎኝ ነበር፡፡ ለካንስ Yougo church ነበረ ይዘሸኝ የሄድሽው" ብላ ሳቀች
አትቀልጂ ባከሽ! አሪፍ ፊልም ነው ራኪ ሙች፣ በጣም ነው የመሰጠኝ"
ሮዚ ሙች አንቺ እኮ ሌክቸር ነበር መሆን የነበረብሽ ያለቦታሽ ገብተሸ ነው የኛን ስራ የምትሻሚው »
"ሌክቸር አይባልም ራኪሌክቸረር ነው የሚባለው"
"እንኳን እሰይ…ምንም ይባል ብቻ ለማለት የፈለኩት ገብቶሻል»
"ዛሬ እስኪበቃኝ ተፈላሰፍኩብሽ አይደል ራኪ የኔ ቆንጆ?»
"እንዴ ቀላል! ጭንቅላቴ ሊፈነዳ ነው ማርያምን…» ቡና አዘዘች፡፡ እኔ የጉንፋን ስሜት ስለተሰማኝ ካልዲስ እስፔሻል” አዘዝኩ፤
ራኪ ለተወሰነ ሰዓት በሀሳብ ከጠፋች በኃላ…
"ሮዚ እንድ ነገር ልጠይቅሽ እንደማትቀየሚኝ ቃል ግቢልኝ…?»
"እንዴ ራኪ... ከመች ጀምሮ ነው ደሞ አንቺን የምቀየመው? Come on! እንደሱ ስትይ አያምርብሽም እሺ!»
"...ምን መሰለሽ! እም…ተይው ባክሽ…ዝምብሎ የሸሌ ወሬ ነው!" ሆዴን
👍4❤1🔥1
ቆረጠኝ።
"ራኪ እንደሱማ ሰሰስፔንስ አትገድይኚም እሺ!»
ሮዝ…ምን መሰለሽ…እነ አምለሰት ምን እንደሚሉሽ ሰምተሻል?.የመንግስት ጆሮ ጠቢ ናት፣ አውቃ ነው ሸሌ እንደሆነች አክት የምታደርገው…ወያኔ ናት…እውነተኛ ስራዋ ለኢህአዴግ መሰለል ነው…ማታ ማታ ማሰታወሻ ላይ የሆነ ነገር ስትጽፍ ተደብቀን አይተናታል»ይላሉ፡፡…የደበቅሽኝ ነገር አለ?
💫ይቀጥላል💫
ከወደዱት Like 👍👍 እና Share ማድረግ እንዳይረሳ
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
"ራኪ እንደሱማ ሰሰስፔንስ አትገድይኚም እሺ!»
ሮዝ…ምን መሰለሽ…እነ አምለሰት ምን እንደሚሉሽ ሰምተሻል?.የመንግስት ጆሮ ጠቢ ናት፣ አውቃ ነው ሸሌ እንደሆነች አክት የምታደርገው…ወያኔ ናት…እውነተኛ ስራዋ ለኢህአዴግ መሰለል ነው…ማታ ማታ ማሰታወሻ ላይ የሆነ ነገር ስትጽፍ ተደብቀን አይተናታል»ይላሉ፡፡…የደበቅሽኝ ነገር አለ?
💫ይቀጥላል💫
ከወደዱት Like 👍👍 እና Share ማድረግ እንዳይረሳ
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
👍1