#ማሂ_ድንግሏ
፡
፡
ልጃገረድነት ሰልችቶኛል፡፡
ቦይ ፍሬንድ አምሮኛል፡፡
“የኔ ፍቅር” መባል፤ “የኔ ቆንጆ” ተብሎ መጠራት አሰኝቶኛል፡፡እስከ ዛሬ ድረስ “
ትምህርቴን በሥርዓት ለመከታተል”፣ “ከአልባሌ ቦታ ለመራቅ”፣ “መቅደም ያለበትን ለማስቀደም” ፤ የከጀሉኝን
በአልገባኝም እየሸወድኩ፣ የጠየቁኝን እምቢ እያልኩ፣ ስንት የተቀበረ
የወንድ ፈንጂ በጥንቃቄ አልፌ ልጃገረድ ሆኜ ቆይቻለሁ፡፡
ኮሌጅ ከገባሁ ጊዜ አንስቶ ግን ከካልኩለስ በላይ ይሄ እየከበደኝ መጣ፡፡ አብሶ ሦስተኛ ዓመት ስደርስ፤ አብሶ 21 ዓመት ሲሞላኝ፣ አብሶ ጓደኞቼ ሁሉ ወሬያቸው በ“እንትና ደውሎልኝ ፣ በ“እንትና ቴክስት ልኮልኝ” ፣ በ“እንትና ስሞኝ” ሲጀምርና ሲያልቅ፤ እኔ ደግሞ ከወሬው መገለል ስጀምር፡፡
እኔ ስልክ የሚደውልልኝ ታላቅ ወንድሜ ብቻ ነው፡፡ ቴክስት
የሚደርሰኝ ከ8100 ብቻ ነው፡፡ ተስሜ የማውቀው አሥራ አንደኛ
ክፍል እያለን አሳስቶ (ለአራት ወራት) በቀመሰኝ ዮናታን ብቻ ነው፡፡
እነሆ! ድንግል መሆኔን ያወቁት የቅርብ ጓደኞቼ የቀልዶች መጀመሪያ ካደረጉኝ ቆዩ፡፡
አንቺ ልጅ ኧረ ተይ...! ኮርማ አምጥተን እናስጠቃሽ እንዴ...?”
“ቱሪዝም ኮሚሽን ስላንቺ ያውቃል...? ከድንቃድንቅ ቅርሶች መሀል
አስመዝግበው ያስጎብኙሽ እንጂ!”
የሆነ አራት ማእዘን የመስታወት ሣጥን ውስጥ አስቀምጠው ሊመረምሩሽ እንዳይመጡ......”
ልጃገረድነት ሰልችቶኛል፡፡
ቦይፍሬንድ አምሮኛል፡፡
የኔ ፍቅር” መባል፤ “የኔ ቆንጆ” ተብሎ መጠራት አሰኝቶኛል፡፡ግን ቦይፍሬንድ እንዴት እንደሚገኝ፣ ልጃገረድነት እንዴት
እንደሚሰጥ፣ የኔ ፍቅር ለመባል በየት በኩል እንደሚኬድ አጥርቼ
ስለማላውቅ፤ ጓደኞቼ ሲወጡና ሲገቡ ማጥናት፣ አንዳንዴም ጥያቄ
መጠየቅ፣ አንዳንዴም ዝም ብለው ሲያወሩ ከዝባዝንኬው ፍሬ ነገር
መልቀም ያዝኩ፡፡
ልክ ክፍል ውስጥ ገብቼ ደብተሬ ላይ ዋና ዋናው እንደምጽፈው ፤
ከአፋቸው የሚወጡ ነገሮችን፣ ጆሮዎቼን አፋቸው ስር እንደ ባልዲ ደቅኜ መቅዳት ጀመርኩ፡፡
ብዙ ጊዜ የሚጠቅመኝን ነገር የምታወራው ግን ሰምሃል ነበረች::
ሰምሃል እንደ ኤቲኤም ማሽን?” ለወንዶች ሃያ አራት ሰዓት ክፍት ናት፡፡ በተለይ የሚስጥር ኮድዋን ለሚያውቁ::
የሴቶች ቪያግራ ገንዘብ ነው!” የምትለው ነገር አላት ገንዘብ ካገኘች እንደ ሕዝብ ስልክ ማውራት ትጀምራለች፡፡የተጠየቀችውን ታደርጋላች፡፡
አንድ ቀን ዶርም ለብቻችን ስንሆን ድፍረት አጠራከምኩና፤ "ሰሚ ሰምሃል...” አልኳት፡፡
“እንዳትሥቂ ግን...”
“በምን እሥቃለሁ...?”
“በምጠይቅሽ ነገር”
“ምንድነው.....? የሚያሥቅ ነው...?”
“ኦፋ! አትሳቂ አልኩሽ አይደል...?”
“እሺ.. ጠይቂኝ”
የእግር ጥፍሮችዋን ዐይን የሚያደነቁር ቀይ ቀለም እየቀባች ነው፡፡
ጎንበስ ብሎ ለሞከረ ከአውሮፕላን የሚታይ ይመስለኛል፡፡
“እ... ቦይፍሬንድ... ቦይፍሬንድ እንዴት ነው..... የሚያዘው...?
ማለቴ... መጀመሪያ ምን ማድረግ ነው ያለብኝ...?” አልሣቀችም፡፡
ገረመኝ፡፡
“ማሂዬ! የኔ ቆንጆ... ልብስ እንዴት ነው የሚገዛው...?” አለችኝ
ቀለም ቅቡን ትታ ወደኔ እያየች፡፡
ልብስ ስትገዢ ምንድነው ምታደርጊው...?”
"እለካለሁ!”
ወንድም እንደዛ ነው፡፡ ገበያ ትወጫለሽ፤ ያማረሽን ታነሺያለሽ፤
ትለኪዋለሽ፤ ካልጠበበ ወይ ካልሰፋ በልክሽ የሆነውን በዐቅምሽ ትገዣለሽ፡፡”
ብዙ ጊዜ የምትለው ነገር አይጥመኝም ነበር ይሄ ግን ልክ መሰለኝ፡፡
በልክ መግዛት፡፡ በዕቅም መግዛት፡፡ ግን ልኬ ማነው...? ዐቅሜስ
ምን ያህል ነው ? ወንድን “መለካትስ ምን ማለት ነው.....? ስንት
ምሳ ተጋብዤ እመርጣለሁ? ስንት ከንፈር ቀምሼ አውቃለሁ?
ከስንቱ ጋር ተኝቼ እወስናለሁ...? ብዙ ያልተመለሱ ጥያቄዎች
ነበሩኝ ግን፤
ልጃገረድነት ሰልችቶኛል፡፡
ቦይፍሬንድ አምሮኛል፡፡
“የኔ ፍቅር” መባል፤ “የኔ ቆንጆ” ተብሎ መጠራት አሰኝቶኛል፡፡
ስለዚህ በፈራ-ተባ ቦይ ፍሬንድ ገበያ ወጣሁ፡፡ ምን ያደርጋል!
የምሄድበት ቦታ ሁሉ የኖኅ መርከብ ይመስል ካለ ጥንድ ብቻውን
የቆመ ሰው አጣሁ፡፡ አልፎ አልፎ ብቻውን የቆመ ባገኝም ፤ ለምሳሌ አንዱ መላጣ እና ሾጣጣ ጭንቅላታም ይሆንና፣ “አሁን ይሄ መላጣ፣ ሌላ ፊት አያሰራም?” እያልኩ ስሥቅ የቦይፍሬንድ
ግዢውን እረሳለሁ፡፡ እንዲህ እንዲህ እያልኩ አቃቂር ሳወጣ ባዶ እጄን እመለሳለሁ፡፡
#ሙከራ_አንድ
ከዕለታት በአንዱ ቀን በሰምሃል አያያዥነት ከአብሥራ ጋር ተዋወቅኩ፡፡ ለነገሩ በፊትም አውቀው ነበር፡፡ “ጓደኝነታችን ሲጠነክርና በግ ተራ እየተቀጣጠርን መገናኘት ስንጀምር፣ የነገሩን አቅጣጫ በመገመት ለሚመጣው መዘጋጀት ጀመርኩ፡፡ የዚያን ጊዜ ነው ሰምሃል የአብሥራም እንደኔ፣ “ልዩና አስደናቂ ወጣት” እንደሆነ የነገረችኝ፡፡ ጎበዝ የማትስ ዲፓርትመንት ተማሪ ስለነበር፣ “በሂደቱ ላይ” ችግር ቢፈጠር መላ መምታት አይከብደውም ብዬ ብዙ አልከፋኝም፡፡
ከጥቂት ሳምንታት በኋላ ተከራይቶ የሚኖርበት ቤት ወስዶ፣
“የሚያሳብድ ሙዚቃ” ሊያሰማኝ እንደሚፈልግ ሲነግረኝ በጠዋት
ወጥቼ የውስጥ ሱሪ ገዛሁ፡፡ ቀይ፣ ባለ አበባ፣ የቂጤን አንድ አራተኛ ብቻ የሚሽፍን ሻፋዳ የውስጥ ሱሪ፡፡
እንደ ጎበዝ ተማሪ ባሕሪዬ ፤ ከዚያ በፊት በነበሩት ቀናት ግን ሰምሃልና ሌሎቹ ባሉበት የቅድመ ዝግጅት ጥያቄዬን ልምድ ላካበቱት እነሱ አቅርቤ ነበር፡፡
“ያማል?”
“አዎ ግን አሪፍ ሕመም ነው”
"ካደረግኩ በኋላ ወዲያው መቆምና መራመድ እችላለሁ?”
(ከህብረት ሣቅ በኋላ) “እንዴ! ስልክ እንጨት የምትውጪ መሰለሽ
እንዴ?” ሰምሃል ናት፡፡
ከሱሬ ጋር ካላደረግሽ... ቆመሽ ትሄጃለሽ” ሁሉም ጮኽ ብለው ሳቁ
“ሱሬ ደግሞ ማነው?” ሌላ የማላውቀው ነገር ከጣሪያ በላይ ሲያሥቅ
እኔ ግን መጠየቅ እየሰለቸኝ ጠየቅኩ፡፡
“ሱሬ ቲቪኤስ ነዋ! ሱሬን አታውቂውም?” ሰምሃል ተሽቀዳድማ።
“ሱሬ ማ?”
“ሱሬ ቲቪኤስ!” እንደገና ሣቁ፡፡
“ምንድነው ደሞ ቲቪኤስ?” እያመመኝ ጠየቅኩ፡፡
ሦስቱም በአንድ ጊዜ እንዳጠኑት ሁሉ እኩል “ባለ ሦስት እግር
ተሽከርካሪ!” አሉና እንደገና ሣቁ፡፡
አፍሬም ሥቂም ዝም ብዬ ትንሽ እንደቆየሁ ማክዳ፣ “ለመጀመሪያ
እንኳን ባለማርያም ጣቱን ያድርግልሽ” አለች ከቅድሙ የተረፈ
ይሁን፣ አዲስ ይሆን ያላወቅኩትን ሣቅ ሳታቆም፡፡ ስቄ ዝም አልኩ፡፡
“ባይ ዘ ዌይ..... ክብሩ እንደዛ ነው አሉ!” (ያው እንደምትገምቱት ሰምሃል ናት ይሄን ያለችው)
“ክብሩ..? ክብሩ ሳይኮሎጂ....?” ማክዳ ተሸቀዳድማ ጠየቀች::
“ያ... ሰኒ አብራው አድራ ስትወጣ እንዴት ነበር? ስላት ምን ብትለኝ ጥሩ ነው?”
“ምን አለች?”
“እሱ ኮንዶም ሲያመጣ እኔ ደግሞ ማይክሮስኮፕ ይዤ መሄድ ነበረብኝ!”
እኔ የሌለሁበት ሌላ የኅብረት ሣቅ፡፡
ልጃገረድነት ሰልችቶኛል፡፡
ቦይፍሬንድ አምሮኛል፡፡
“የኔ ፍቅር” መባል፤ “የኔ ቆንጆ” ተብሎ መጠራት አሰኝቶኛል፡፡
ከእነዚህ ልጆች ሣቅ መደመር አምሮኛል፡፡
የአብሥራ፤ ከላይ ጣራዋን፣ ከታች ወለሏን በማዳበሪያ ኮርኒስ የተለበጠች፤ ከትንሽነቷ ብዛት በስፋት ልኬት ልትጠራ የማይገባት
ቤቱ ይዞኝ ሄደ፡፡ ፍራሽና የሲዲ ማጫወቻ ብቻ ነው ያላት፡፡
“ሙዚቃ ልንሰማ... ሃሃ...ያልተበላ ብላ!” አልኩ በሆዴ፡፡
ፍራሽ ላይ ተጣበን ተቀመጠን፡፡ ካሁን ካሁን ወጣብኝ፣ ካሁን ካሁን
ሴት አደረገኝ፣ ካሁን ካሁን ከተተብኝ ብዬ ስጠብቅ በላዬ ላይ ተንጠራርቶ ማጫወቻው ውስጥ የሆነ ሲዲ ከተተ፡፡
ግርማ ይፍራሽዋን መስማት አለብሽ...! ስሚ የምር ሙዚቃ!” አለና
፡
፡
ልጃገረድነት ሰልችቶኛል፡፡
ቦይ ፍሬንድ አምሮኛል፡፡
“የኔ ፍቅር” መባል፤ “የኔ ቆንጆ” ተብሎ መጠራት አሰኝቶኛል፡፡እስከ ዛሬ ድረስ “
ትምህርቴን በሥርዓት ለመከታተል”፣ “ከአልባሌ ቦታ ለመራቅ”፣ “መቅደም ያለበትን ለማስቀደም” ፤ የከጀሉኝን
በአልገባኝም እየሸወድኩ፣ የጠየቁኝን እምቢ እያልኩ፣ ስንት የተቀበረ
የወንድ ፈንጂ በጥንቃቄ አልፌ ልጃገረድ ሆኜ ቆይቻለሁ፡፡
ኮሌጅ ከገባሁ ጊዜ አንስቶ ግን ከካልኩለስ በላይ ይሄ እየከበደኝ መጣ፡፡ አብሶ ሦስተኛ ዓመት ስደርስ፤ አብሶ 21 ዓመት ሲሞላኝ፣ አብሶ ጓደኞቼ ሁሉ ወሬያቸው በ“እንትና ደውሎልኝ ፣ በ“እንትና ቴክስት ልኮልኝ” ፣ በ“እንትና ስሞኝ” ሲጀምርና ሲያልቅ፤ እኔ ደግሞ ከወሬው መገለል ስጀምር፡፡
እኔ ስልክ የሚደውልልኝ ታላቅ ወንድሜ ብቻ ነው፡፡ ቴክስት
የሚደርሰኝ ከ8100 ብቻ ነው፡፡ ተስሜ የማውቀው አሥራ አንደኛ
ክፍል እያለን አሳስቶ (ለአራት ወራት) በቀመሰኝ ዮናታን ብቻ ነው፡፡
እነሆ! ድንግል መሆኔን ያወቁት የቅርብ ጓደኞቼ የቀልዶች መጀመሪያ ካደረጉኝ ቆዩ፡፡
አንቺ ልጅ ኧረ ተይ...! ኮርማ አምጥተን እናስጠቃሽ እንዴ...?”
“ቱሪዝም ኮሚሽን ስላንቺ ያውቃል...? ከድንቃድንቅ ቅርሶች መሀል
አስመዝግበው ያስጎብኙሽ እንጂ!”
የሆነ አራት ማእዘን የመስታወት ሣጥን ውስጥ አስቀምጠው ሊመረምሩሽ እንዳይመጡ......”
ልጃገረድነት ሰልችቶኛል፡፡
ቦይፍሬንድ አምሮኛል፡፡
የኔ ፍቅር” መባል፤ “የኔ ቆንጆ” ተብሎ መጠራት አሰኝቶኛል፡፡ግን ቦይፍሬንድ እንዴት እንደሚገኝ፣ ልጃገረድነት እንዴት
እንደሚሰጥ፣ የኔ ፍቅር ለመባል በየት በኩል እንደሚኬድ አጥርቼ
ስለማላውቅ፤ ጓደኞቼ ሲወጡና ሲገቡ ማጥናት፣ አንዳንዴም ጥያቄ
መጠየቅ፣ አንዳንዴም ዝም ብለው ሲያወሩ ከዝባዝንኬው ፍሬ ነገር
መልቀም ያዝኩ፡፡
ልክ ክፍል ውስጥ ገብቼ ደብተሬ ላይ ዋና ዋናው እንደምጽፈው ፤
ከአፋቸው የሚወጡ ነገሮችን፣ ጆሮዎቼን አፋቸው ስር እንደ ባልዲ ደቅኜ መቅዳት ጀመርኩ፡፡
ብዙ ጊዜ የሚጠቅመኝን ነገር የምታወራው ግን ሰምሃል ነበረች::
ሰምሃል እንደ ኤቲኤም ማሽን?” ለወንዶች ሃያ አራት ሰዓት ክፍት ናት፡፡ በተለይ የሚስጥር ኮድዋን ለሚያውቁ::
የሴቶች ቪያግራ ገንዘብ ነው!” የምትለው ነገር አላት ገንዘብ ካገኘች እንደ ሕዝብ ስልክ ማውራት ትጀምራለች፡፡የተጠየቀችውን ታደርጋላች፡፡
አንድ ቀን ዶርም ለብቻችን ስንሆን ድፍረት አጠራከምኩና፤ "ሰሚ ሰምሃል...” አልኳት፡፡
“እንዳትሥቂ ግን...”
“በምን እሥቃለሁ...?”
“በምጠይቅሽ ነገር”
“ምንድነው.....? የሚያሥቅ ነው...?”
“ኦፋ! አትሳቂ አልኩሽ አይደል...?”
“እሺ.. ጠይቂኝ”
የእግር ጥፍሮችዋን ዐይን የሚያደነቁር ቀይ ቀለም እየቀባች ነው፡፡
ጎንበስ ብሎ ለሞከረ ከአውሮፕላን የሚታይ ይመስለኛል፡፡
“እ... ቦይፍሬንድ... ቦይፍሬንድ እንዴት ነው..... የሚያዘው...?
ማለቴ... መጀመሪያ ምን ማድረግ ነው ያለብኝ...?” አልሣቀችም፡፡
ገረመኝ፡፡
“ማሂዬ! የኔ ቆንጆ... ልብስ እንዴት ነው የሚገዛው...?” አለችኝ
ቀለም ቅቡን ትታ ወደኔ እያየች፡፡
ልብስ ስትገዢ ምንድነው ምታደርጊው...?”
"እለካለሁ!”
ወንድም እንደዛ ነው፡፡ ገበያ ትወጫለሽ፤ ያማረሽን ታነሺያለሽ፤
ትለኪዋለሽ፤ ካልጠበበ ወይ ካልሰፋ በልክሽ የሆነውን በዐቅምሽ ትገዣለሽ፡፡”
ብዙ ጊዜ የምትለው ነገር አይጥመኝም ነበር ይሄ ግን ልክ መሰለኝ፡፡
በልክ መግዛት፡፡ በዕቅም መግዛት፡፡ ግን ልኬ ማነው...? ዐቅሜስ
ምን ያህል ነው ? ወንድን “መለካትስ ምን ማለት ነው.....? ስንት
ምሳ ተጋብዤ እመርጣለሁ? ስንት ከንፈር ቀምሼ አውቃለሁ?
ከስንቱ ጋር ተኝቼ እወስናለሁ...? ብዙ ያልተመለሱ ጥያቄዎች
ነበሩኝ ግን፤
ልጃገረድነት ሰልችቶኛል፡፡
ቦይፍሬንድ አምሮኛል፡፡
“የኔ ፍቅር” መባል፤ “የኔ ቆንጆ” ተብሎ መጠራት አሰኝቶኛል፡፡
ስለዚህ በፈራ-ተባ ቦይ ፍሬንድ ገበያ ወጣሁ፡፡ ምን ያደርጋል!
የምሄድበት ቦታ ሁሉ የኖኅ መርከብ ይመስል ካለ ጥንድ ብቻውን
የቆመ ሰው አጣሁ፡፡ አልፎ አልፎ ብቻውን የቆመ ባገኝም ፤ ለምሳሌ አንዱ መላጣ እና ሾጣጣ ጭንቅላታም ይሆንና፣ “አሁን ይሄ መላጣ፣ ሌላ ፊት አያሰራም?” እያልኩ ስሥቅ የቦይፍሬንድ
ግዢውን እረሳለሁ፡፡ እንዲህ እንዲህ እያልኩ አቃቂር ሳወጣ ባዶ እጄን እመለሳለሁ፡፡
#ሙከራ_አንድ
ከዕለታት በአንዱ ቀን በሰምሃል አያያዥነት ከአብሥራ ጋር ተዋወቅኩ፡፡ ለነገሩ በፊትም አውቀው ነበር፡፡ “ጓደኝነታችን ሲጠነክርና በግ ተራ እየተቀጣጠርን መገናኘት ስንጀምር፣ የነገሩን አቅጣጫ በመገመት ለሚመጣው መዘጋጀት ጀመርኩ፡፡ የዚያን ጊዜ ነው ሰምሃል የአብሥራም እንደኔ፣ “ልዩና አስደናቂ ወጣት” እንደሆነ የነገረችኝ፡፡ ጎበዝ የማትስ ዲፓርትመንት ተማሪ ስለነበር፣ “በሂደቱ ላይ” ችግር ቢፈጠር መላ መምታት አይከብደውም ብዬ ብዙ አልከፋኝም፡፡
ከጥቂት ሳምንታት በኋላ ተከራይቶ የሚኖርበት ቤት ወስዶ፣
“የሚያሳብድ ሙዚቃ” ሊያሰማኝ እንደሚፈልግ ሲነግረኝ በጠዋት
ወጥቼ የውስጥ ሱሪ ገዛሁ፡፡ ቀይ፣ ባለ አበባ፣ የቂጤን አንድ አራተኛ ብቻ የሚሽፍን ሻፋዳ የውስጥ ሱሪ፡፡
እንደ ጎበዝ ተማሪ ባሕሪዬ ፤ ከዚያ በፊት በነበሩት ቀናት ግን ሰምሃልና ሌሎቹ ባሉበት የቅድመ ዝግጅት ጥያቄዬን ልምድ ላካበቱት እነሱ አቅርቤ ነበር፡፡
“ያማል?”
“አዎ ግን አሪፍ ሕመም ነው”
"ካደረግኩ በኋላ ወዲያው መቆምና መራመድ እችላለሁ?”
(ከህብረት ሣቅ በኋላ) “እንዴ! ስልክ እንጨት የምትውጪ መሰለሽ
እንዴ?” ሰምሃል ናት፡፡
ከሱሬ ጋር ካላደረግሽ... ቆመሽ ትሄጃለሽ” ሁሉም ጮኽ ብለው ሳቁ
“ሱሬ ደግሞ ማነው?” ሌላ የማላውቀው ነገር ከጣሪያ በላይ ሲያሥቅ
እኔ ግን መጠየቅ እየሰለቸኝ ጠየቅኩ፡፡
“ሱሬ ቲቪኤስ ነዋ! ሱሬን አታውቂውም?” ሰምሃል ተሽቀዳድማ።
“ሱሬ ማ?”
“ሱሬ ቲቪኤስ!” እንደገና ሣቁ፡፡
“ምንድነው ደሞ ቲቪኤስ?” እያመመኝ ጠየቅኩ፡፡
ሦስቱም በአንድ ጊዜ እንዳጠኑት ሁሉ እኩል “ባለ ሦስት እግር
ተሽከርካሪ!” አሉና እንደገና ሣቁ፡፡
አፍሬም ሥቂም ዝም ብዬ ትንሽ እንደቆየሁ ማክዳ፣ “ለመጀመሪያ
እንኳን ባለማርያም ጣቱን ያድርግልሽ” አለች ከቅድሙ የተረፈ
ይሁን፣ አዲስ ይሆን ያላወቅኩትን ሣቅ ሳታቆም፡፡ ስቄ ዝም አልኩ፡፡
“ባይ ዘ ዌይ..... ክብሩ እንደዛ ነው አሉ!” (ያው እንደምትገምቱት ሰምሃል ናት ይሄን ያለችው)
“ክብሩ..? ክብሩ ሳይኮሎጂ....?” ማክዳ ተሸቀዳድማ ጠየቀች::
“ያ... ሰኒ አብራው አድራ ስትወጣ እንዴት ነበር? ስላት ምን ብትለኝ ጥሩ ነው?”
“ምን አለች?”
“እሱ ኮንዶም ሲያመጣ እኔ ደግሞ ማይክሮስኮፕ ይዤ መሄድ ነበረብኝ!”
እኔ የሌለሁበት ሌላ የኅብረት ሣቅ፡፡
ልጃገረድነት ሰልችቶኛል፡፡
ቦይፍሬንድ አምሮኛል፡፡
“የኔ ፍቅር” መባል፤ “የኔ ቆንጆ” ተብሎ መጠራት አሰኝቶኛል፡፡
ከእነዚህ ልጆች ሣቅ መደመር አምሮኛል፡፡
የአብሥራ፤ ከላይ ጣራዋን፣ ከታች ወለሏን በማዳበሪያ ኮርኒስ የተለበጠች፤ ከትንሽነቷ ብዛት በስፋት ልኬት ልትጠራ የማይገባት
ቤቱ ይዞኝ ሄደ፡፡ ፍራሽና የሲዲ ማጫወቻ ብቻ ነው ያላት፡፡
“ሙዚቃ ልንሰማ... ሃሃ...ያልተበላ ብላ!” አልኩ በሆዴ፡፡
ፍራሽ ላይ ተጣበን ተቀመጠን፡፡ ካሁን ካሁን ወጣብኝ፣ ካሁን ካሁን
ሴት አደረገኝ፣ ካሁን ካሁን ከተተብኝ ብዬ ስጠብቅ በላዬ ላይ ተንጠራርቶ ማጫወቻው ውስጥ የሆነ ሲዲ ከተተ፡፡
ግርማ ይፍራሽዋን መስማት አለብሽ...! ስሚ የምር ሙዚቃ!” አለና
👍7
ጎታታ የፒያኖ ሙዚቃ ከፈተልኝ፡፡ ዝም ብዬ አየዋለሁ፡፡ በግርማይፍራሸዋ ምስጥ ብሏል፡፡ በቁሙ ምስጥ ይብላውና!
#ሙከራ_ሁለት
ሰምሃል ያጣበሰችኝ ሚኪ እየሳመኝ ነው፡፡ ሲስም እንደ ዮናታን አይደለም፡፡ ዮናታን ሲስመኝ ምላሱን የሚያደርግበት ቦታ ጠፍቶት አፌ ውስጥ ይዘፈዝፈው ነበር፡፡ አንዳንዴ ደግሞ ጥርሴን ይልስበት
ነበር፡፡ እንደዛ እንደዛ ሲደርግ ሊያስመልሰኝ ይደርስ ነበር፡፡
መሳም ለካ እንዲህ ነው!
“ጎበዝ ነህ... መሳም!” አልኩት፣ የትንፋሽ መሰብሰቢያ ዕረፍት ስንወስድ፡፡ ፈገግ አለና ዝም አለ፡፡
“እንዴት... የት ተማርከው በናትህ?”
“መሳም ስሜት እንጂ ሳይንስ የለውም፡፡”
እንደገና መሳሳም ጀመርን፡፡ ዮናታን እግዜር ይይለት፡፡ ሲስመኝ
ሲስመኝ... ሲስመኝ... ነገራችን ከሰሜን ወደ ደቡብ ቢዘልቅ ተመኘሁ፡፡
ባየው አይወርድም፡፡
ባየው አይወርድም፡፡
ከንፈሬን ሙጭጭ ብሎ ቀረ፡ የትራንስፖርት ወጪ ያለበት ይመስል ሰሜን ላይ ሙጭጭ አለ። አቅበጠበጠኝ፡፡ እጁን በእጄ ይዤ ወደ ደቡብ ተጓዝኩ፡፡ ዋናው ከተማ ላይ ከተመ።
ጎሽ!...
በድንገት ግን ባልጠበቅኩት ፍጥነት ዋና ከተማውን ማተራመስ ጀመረ፡፡ ተናወጥኩ፡፡ ደነገጥኩ፡፡
እሱ ሲቸኩል እኔ አዘገምኩ፡፡
እሱ ሲፈላ እኔ ቀዘቀዝኩ፡፡
“ተው!” አልኩና ሸሸሁ፡፡
“ምነው....?” ድምጹ የሱ አይመስልም፡፡ (ድምፃቸውም ይቀየራል እንዴ)
“ሚኪ...ቨርጂን31 ነኝ”
“አውቃለሁ...”
“እንዴት..? ማለት እንዴት አወቅክ?”
“እነ ኀይለኣብ ሲያወሩ ሰምቼ ነው... ሰምሃል ነግራው ነገረችኝ ብሎ ነገረኝ...”
“ምኑን...?”
“ያው ቨርጂን እንደሆንሽ እና 'ዲስቨርጅ' መደረግ እንደምትፈልጊ....”
ራሴ ዞረ፡፡
“ዲስቨርጅ መደረግ እንደምትፈልጊ” በሚለው አባባል ራሴ ዞረ፡፡
ልክ እንደሚፈለጥ ኮብል ስቶን፣ እንደሚፈታ ሳይመልቲኒየስ
ኤኩዌዥን፣ እንደሚተረተር ቱባ ክር መታየቴ ራሴን አዞረው፡፡
የሰዎች በኔ ጉዳይ ተወያይቶ መወሰን፤ ሴራው፣ ቅንብሩ፣ ድርድሩ አዞረኝ፡፡
ሽሽት አልኩ፡፡ ራሴን ለመታረድ ያቀረብኩ ገራገር በግ የሆንኩ መስሎ ተሰማኝና ሽሽት አልኩ፡፡
“ምን ሆነሻል?”
“ምንም... ሬዲ አይደለሁም... እንሂድ...”
ሙከራ ሦስት አልነበረም፡፡ ከሚኪ በኋላ የተረዳሁት ነገር ከተጨማሪ ሙከራ አቀበኝ፡፡
ልጃገረድነት ሰልችቶኛል፡፡
ቦይፍሬንድ አምሮኛል፡፡
የኔ ፍቅር” መባል፤ “የኔ ቆንጆ” ተብሎ መጠራት አሰኝቶኛል፡፡
ግን ፤ ይሄን ሁሉ ስሞክር የነበረው በመገፋቴ እንጂ፣ በመፈለጌ
አልነበረም፡፡
ይሄን ሁሉ ስሞክር የነበረው ተገፍትሬ እንጂ፣ ተራምጄ አልነበረም፡፡ ይህን ሁሉ ስሞክር የነበረው በይ በይ ተብዬ እንጂ፣
በይ በይ ብሎኝ አይደለም፡፡
ነገም ይሆን የዛሬ ዓመት፣ የዛሬ አምስት ዓመት፣ የዛሬ ዐስር ዓመት (ሃሃ እዛስ ድረስ አልቆይም)፣
ድንግልናዬን ማስወሰድ ሳይሆን መስጠት ነው የምፈልገው፡፡
ድንግልናዬን መገላገል ሳይሆን አሽሞንሙኜ መሸኘት ነው የምሻው።
ድንግልናዬን ማስገርሰስ ሳይሆን መጋራት ነው የምመኘው፡፡
💫አለቀ💫
======:=:::======:==::=======
እንዴት ናቹ ውድ ተከታታዮቼ እንደሚታወቀው ትላንት በናተ ምርጫ በቻናላችን በተከታታይ እንዲቀርብ 3 መፅሀፎች አስመርጠን ነበር በዚህም #ሮዛ ከ230 ሰው በላይ ተመርጧል ከነገ ጀምሮ ይዤ እቀርባለው ከናተ ግን በየክፍሉ ከ 200 በላይ Like 👍 እፈልጋለው ምክንያቱም ስለሚያበረታን እና ምን ያህል ሰው እንደሚከታተለን ለማወቅ ይረዳናል
#ሮዛ ቁጥር_አንድ ነገ 12 ሰዓት ይጀምራል
#ሙከራ_ሁለት
ሰምሃል ያጣበሰችኝ ሚኪ እየሳመኝ ነው፡፡ ሲስም እንደ ዮናታን አይደለም፡፡ ዮናታን ሲስመኝ ምላሱን የሚያደርግበት ቦታ ጠፍቶት አፌ ውስጥ ይዘፈዝፈው ነበር፡፡ አንዳንዴ ደግሞ ጥርሴን ይልስበት
ነበር፡፡ እንደዛ እንደዛ ሲደርግ ሊያስመልሰኝ ይደርስ ነበር፡፡
መሳም ለካ እንዲህ ነው!
“ጎበዝ ነህ... መሳም!” አልኩት፣ የትንፋሽ መሰብሰቢያ ዕረፍት ስንወስድ፡፡ ፈገግ አለና ዝም አለ፡፡
“እንዴት... የት ተማርከው በናትህ?”
“መሳም ስሜት እንጂ ሳይንስ የለውም፡፡”
እንደገና መሳሳም ጀመርን፡፡ ዮናታን እግዜር ይይለት፡፡ ሲስመኝ
ሲስመኝ... ሲስመኝ... ነገራችን ከሰሜን ወደ ደቡብ ቢዘልቅ ተመኘሁ፡፡
ባየው አይወርድም፡፡
ባየው አይወርድም፡፡
ከንፈሬን ሙጭጭ ብሎ ቀረ፡ የትራንስፖርት ወጪ ያለበት ይመስል ሰሜን ላይ ሙጭጭ አለ። አቅበጠበጠኝ፡፡ እጁን በእጄ ይዤ ወደ ደቡብ ተጓዝኩ፡፡ ዋናው ከተማ ላይ ከተመ።
ጎሽ!...
በድንገት ግን ባልጠበቅኩት ፍጥነት ዋና ከተማውን ማተራመስ ጀመረ፡፡ ተናወጥኩ፡፡ ደነገጥኩ፡፡
እሱ ሲቸኩል እኔ አዘገምኩ፡፡
እሱ ሲፈላ እኔ ቀዘቀዝኩ፡፡
“ተው!” አልኩና ሸሸሁ፡፡
“ምነው....?” ድምጹ የሱ አይመስልም፡፡ (ድምፃቸውም ይቀየራል እንዴ)
“ሚኪ...ቨርጂን31 ነኝ”
“አውቃለሁ...”
“እንዴት..? ማለት እንዴት አወቅክ?”
“እነ ኀይለኣብ ሲያወሩ ሰምቼ ነው... ሰምሃል ነግራው ነገረችኝ ብሎ ነገረኝ...”
“ምኑን...?”
“ያው ቨርጂን እንደሆንሽ እና 'ዲስቨርጅ' መደረግ እንደምትፈልጊ....”
ራሴ ዞረ፡፡
“ዲስቨርጅ መደረግ እንደምትፈልጊ” በሚለው አባባል ራሴ ዞረ፡፡
ልክ እንደሚፈለጥ ኮብል ስቶን፣ እንደሚፈታ ሳይመልቲኒየስ
ኤኩዌዥን፣ እንደሚተረተር ቱባ ክር መታየቴ ራሴን አዞረው፡፡
የሰዎች በኔ ጉዳይ ተወያይቶ መወሰን፤ ሴራው፣ ቅንብሩ፣ ድርድሩ አዞረኝ፡፡
ሽሽት አልኩ፡፡ ራሴን ለመታረድ ያቀረብኩ ገራገር በግ የሆንኩ መስሎ ተሰማኝና ሽሽት አልኩ፡፡
“ምን ሆነሻል?”
“ምንም... ሬዲ አይደለሁም... እንሂድ...”
ሙከራ ሦስት አልነበረም፡፡ ከሚኪ በኋላ የተረዳሁት ነገር ከተጨማሪ ሙከራ አቀበኝ፡፡
ልጃገረድነት ሰልችቶኛል፡፡
ቦይፍሬንድ አምሮኛል፡፡
የኔ ፍቅር” መባል፤ “የኔ ቆንጆ” ተብሎ መጠራት አሰኝቶኛል፡፡
ግን ፤ ይሄን ሁሉ ስሞክር የነበረው በመገፋቴ እንጂ፣ በመፈለጌ
አልነበረም፡፡
ይሄን ሁሉ ስሞክር የነበረው ተገፍትሬ እንጂ፣ ተራምጄ አልነበረም፡፡ ይህን ሁሉ ስሞክር የነበረው በይ በይ ተብዬ እንጂ፣
በይ በይ ብሎኝ አይደለም፡፡
ነገም ይሆን የዛሬ ዓመት፣ የዛሬ አምስት ዓመት፣ የዛሬ ዐስር ዓመት (ሃሃ እዛስ ድረስ አልቆይም)፣
ድንግልናዬን ማስወሰድ ሳይሆን መስጠት ነው የምፈልገው፡፡
ድንግልናዬን መገላገል ሳይሆን አሽሞንሙኜ መሸኘት ነው የምሻው።
ድንግልናዬን ማስገርሰስ ሳይሆን መጋራት ነው የምመኘው፡፡
💫አለቀ💫
======:=:::======:==::=======
እንዴት ናቹ ውድ ተከታታዮቼ እንደሚታወቀው ትላንት በናተ ምርጫ በቻናላችን በተከታታይ እንዲቀርብ 3 መፅሀፎች አስመርጠን ነበር በዚህም #ሮዛ ከ230 ሰው በላይ ተመርጧል ከነገ ጀምሮ ይዤ እቀርባለው ከናተ ግን በየክፍሉ ከ 200 በላይ Like 👍 እፈልጋለው ምክንያቱም ስለሚያበረታን እና ምን ያህል ሰው እንደሚከታተለን ለማወቅ ይረዳናል
#ሮዛ ቁጥር_አንድ ነገ 12 ሰዓት ይጀምራል
👍4
#አውቃለሁ_አታውቂም
ስላለፈው ዘመን
መርሳት የተሳነው መከረኛ ልቤን
ባንቺነትሽ ጥጋት
ሴት እየመዘነ የከሰረው ቀልቤን
፡
ያለመሆን ህመም
በመሆንሽ ላይድን ሰርክ እንደባዘነ
በአመታት ስሌት
ከስቃዩ ሳይሽር መንፈሴ እንዳዘነ
፡
አውቃለሁ አታውቂም
አለማወቅ ጠቅሞሽ ላየወጠቅመኝ ማወቄን
ሳታውቂ ባወኩት
የመታመን ብሶት እኔ መሳቀቄን፡፡
፡
ግን እንዴት ላገግም
የህመሜ ምክንያት ሆኖ መዳኒቱ
ስቃዩ በዛብኝ
ልችለው አልቻልኩም ግራ ገባኝ እቱ፡፡
፡
ለዛ ነው ሁል ጊዜ
የጀመርኩት መንገድ ደርሶ ላያደርሰኝ
በዛሬው ዓለሜ
ነገን ብናፍቅም አምና እየታወሰኝ
መኖር የታከተ
ሰቀቀናም ልቤ መሞቻውን ናፍቆ
አመታት ያለፉት
በመኖር እሳቤ ከመሞት እርቆ፡፡
ስላለፈው ዘመን
መርሳት የተሳነው መከረኛ ልቤን
ባንቺነትሽ ጥጋት
ሴት እየመዘነ የከሰረው ቀልቤን
፡
ያለመሆን ህመም
በመሆንሽ ላይድን ሰርክ እንደባዘነ
በአመታት ስሌት
ከስቃዩ ሳይሽር መንፈሴ እንዳዘነ
፡
አውቃለሁ አታውቂም
አለማወቅ ጠቅሞሽ ላየወጠቅመኝ ማወቄን
ሳታውቂ ባወኩት
የመታመን ብሶት እኔ መሳቀቄን፡፡
፡
ግን እንዴት ላገግም
የህመሜ ምክንያት ሆኖ መዳኒቱ
ስቃዩ በዛብኝ
ልችለው አልቻልኩም ግራ ገባኝ እቱ፡፡
፡
ለዛ ነው ሁል ጊዜ
የጀመርኩት መንገድ ደርሶ ላያደርሰኝ
በዛሬው ዓለሜ
ነገን ብናፍቅም አምና እየታወሰኝ
መኖር የታከተ
ሰቀቀናም ልቤ መሞቻውን ናፍቆ
አመታት ያለፉት
በመኖር እሳቤ ከመሞት እርቆ፡፡
❤1👍1
#ሮዛ
👇
👇
የቡና ቤት ሕይወቷን የተመለከቱ
አስገራሚ የዕለት ማስታወሻዎች
ከአዲስ አበባ ቪላዎች እስከ ሙአመር
ጋዳፊ ድንኳን
👉ከ 18 ዓመት በታች ከሆኑ ባታነቡት ይመረጣል ግን እንዲህ ሲባል ያጓጓል አደል እኔ ግን ተናግሬለሁ።
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
«ከሾፌር፣ ከሴተኛአዳሪ፣ ከዘበኛእና ከቤት ሰራተኛ የምታመልጥ አንዳቸም የዓለም ሚስጢር የለችም»
#ክፍል_አንድ
፡
#ኮሌጅ_በጠስን
አሁን "ድንግልናዬ ሳይበጠስ ነው ኮሌጅ የበጠስኩት” ብል ማን ያምነኛል?ማንም፡፡ ስለዚህ አላወራም፡፡
አልናገርም፡፡ ዝም፣ ጭጭ፡፡ ኮሌጅ መበጠሴን ራኪ ብቻ ናት የምታውቀው፡፡ ሌሎቹ ባልደረቦቼ መጸሐፍ የማነብ አካባጅ ሸሌ እንጂ ኮሌጅ የበጠስኩ ሸሌ እንደሆንኩ አያውቁም፡፡ ራኪ ለራሷ ሲነሳባት ”…ኡኡቴ ኮሌጅ በጥሶ ሸሌ መሆን ብርቅ ነው እንዴ!” እያለች ካባዬን ታንኳስሰዋለች፡፡ ለነገሩ እውነቷን ነው፣
ምንም ብርቅ አይደለም፡፡ ግቢ ሳለን ከነበርነው ሴት ተማሪች ሲሶ ያህሉ ከወንዶች ጋር ይወጡ የነበረው
ለገንዘብ ሲሉ ነበር፡፡ ስለዚህ መንግስት ባያውቃቸውም ሸሌዎች ነበሩ፡፡ ብዙ ጓደኞቼ እንዳይጫሩ ሲሉ ብቻ ለአስተማሪዎቻቸው ጭናቸውን በልጥጠው ሰጥተዋል፡፡ ገላቸውን መስዋእት አቅርበዋል፡፡ ስለዚህ
ሸሌዎች ነበሩ፡፡ እንዲያሁ የአነጋገር ልማድ ሆኖብን ነው እንጂ ሸሌ ለመባል ቡና ቤት ገብቶ መመናቀር የግድ ነው እንዴ?
ከተመረቅን ስንት ዓመት ሆነን ማለት ነው? ጊዜው እንዴታባቱ ነው የሚበረው?
ኮሌጅ የበጠሱ የኔ ባቾች» እንዳሁኑ ዘመን ተመራቂዎች ሁሉም ኮብልስቶን አንጣፊ አልሆኑም
በባለ አምስት ኮከብ ሆቴሎችአልጋ አንጣፊ የሆኑም አሉ፡፡ እንደኔ እና እንደ ወይንሸት የተማረ ሸሌ ኾነው የቀሩም አሉ፡፡ እንደ መዲና፣እንደ ራሄል፣እንደ ፎዚያ፣ እንደ ሂዊ፣እንደ ጠይባ አረብ አገር ለግርድና የሄዱም አሉ፡፡እንደ አብዱሰመድ(ወሎዬው) በአካውንቲንግ ተመርቀው የመን አገር ፍየል ለማገድ
የተሰደዱም አሉ፡፡እንደምስኪኑ ሀብትሽ ሰፈር ዉስጥ ጸጉር አስተካካይ የሆኑም አሉ፡፡ ሀብትሽ
« አታካብዱ ያውነው፣ድሮም በጭንቅላቴ ነበር የምሸመድደው አሁንም ጭንቅላት ነው የምከረክመው፤
አሁንም ድሮም ከአንገት በላይ ስፔሻሊስት ነኝ፣!» እያለ ራሱ ላይ ይቀልዳል፡፡የክላስ ልጆችን ሳስብ እንደ
ሀብትሽ አንጀቴን የሚበላኝ ሰው የለም፡፡ሀብትሽ ለአራት ዓመት «ስፔስ» እየተመላለሰ፣ዓይኑ እየተጨናበሰ፣
እንቅልፍ እንዳያሸንፈው እግሩን በሳፋ እየዘፈዘፈ፣ሌተ ቀን ትምህርቱን ሲሸመድድ ቢኖርም ያቺ ቆሽማዳ
ሕይወቱ ፈቀቅ አላለችም፡፡
የተመረቅን ሰሞን 4ኪሉ ኢንተርኔት ቤት አግኝቼው ሲቪውን ፕሪንት ለማድረግ ሳንቲም ቸግሮት ሰጥቼዋለሁ።እንዴት እንዳሳዘነኝ!! ሀብትሽ ሲቪውን ያላስገባበት የመንግስት መስሪያቤት ቢኖር የአገር ደህንነት ሚኒስትር ብቻ ይመስለኛል፡፡ለህክምና ዶክተር የወጣ ክፍት የሥራ ማስታወቂያ ካየ እሱን
ባይመለከተውም ሲቪውን ከማስገባት ወደኃላ አይልም፤«የሚሆነው አይታወቅም፣አመልካች ሲያጡ
ይጠሩኛል፡፡»ይላል።የሆነ ሰሞንማ ይሄ ልጅ በቃ ለየለት ብለን ነበር፡፡ቁርስ እና እራት መብላት የቻለውም «ፖሊዮ» በሚለው ስራው ነው፡፡ቤት ለቤት ህጻናትን እየዞሩ ማስጠናት፡፡እሱም ቢሆን
ሲናገር ስለሚንተባተብ ትንሽ እንደሰራ ወላጆች ልጆቻችንን ተብታባ ያደርግብናል እያሉ ያበርሩታል፡፡
ሚስኪን ሀብትሽ!!
እንዳለመታደል ሆኖ ለአመታት ሲባዝን አንድም የሚቀጥረው ድርጅትአጣ፡፡ዉልና ማስረጃ ለተላላኪነት የወጣ ክፍት የስራ ቦታ ሁሉ ተወዳደሮ «ኦቨር ኳሊፋይድ ነህ በሚል ስለጣሉት ተስፋ ቆረጠ...ተስፋ ከመቁረጥ ጸጉር መቁረጥ ይሻላል ብሎ ነው መሰለኝ ሰፈር ውስጥ ባለች አንዲት ትንሽ ጸጉር ቤት ተቀጠረ፡፡ለነገሩ «ግቢ» እያለንም እርሱ ነበር የአብዛኛውን ተማሪ ጸጉር የሚላጨው፡፡ሰው በምን እንጀራ እንደሚወጣለት አይታወቅም፣አንዳንዱ በትምህርት ሌላው ደግሞ በሰው አናት ላይ በሚበቅል ጸጉር እንጀራ ይወጣለታል፡፡ይኸው ሀብትሽ አራት አመት ክፍል ገብቶ ከተማረው ትምህርት ይልቅ ስራ ሲፈታ የግቢ ተማሪዎችን ጸጉር በመከርከሙ ዛሬ በልቶ ለማደር በቃ፡፡እኔም ከተማርኩበት ዩኒቨርስቲ ይልቅ የህይወት ስንቅን የሚሰፍርልኝ ያልተማርኩሰት ቡና ቤት ሆነ፡፡
ሀብትሽ ከሁሉ ከሁሉ በማዕረግ መመረቁን ሲያስብ መማሩ የእግር እሳት ይሆንበታል፡፡ከርሱ ባነሰ ውጤት
የተመረቁት ሀፍቶምና ሌሊሳ የህዉሀትና የኦህዴድ ፓርቲ አባልነት ስለተመዘገቡ ብቻ "ዉጭ ጉዳይ" በአሪፍ ብር ተቀጠሩ፡፡ሀብትሽ እባል ሁን ሲባል "ኃይማኖቴ አይፈቅድም” ብሎ ቀለደ፡፡አሁን ይኸው ህይወት በተራዋ የምር ትቀልድበታለች፡፡የሚያሳዝነኝ ግቢ እያለን እናቱን ለመርዳት የነበረውን ጉጉት
ሳስብ ነው፡፡አሁን የማንንም መሀይም ፎሮፎር በሻምፑና ለብ ባለ ዉሀ እያጠበ በወር ዘጠኝ መቶ ብር ይከፈለዋል አሉኝ፡፡
ምስኪን ሃብትሽ፡፡አንዳንዴ ምን አስባለሁ…? “ሴት ኾኖ በተፈጠረና እንደኔ ገላውንም ቢሆን ቸርትሮ ባለፈለት…” እላለሁ፡፡
ምነው ግን ሀብትሽን እንዲህ በስፋት አሰብኩት? በስቅታ መሞቱ ነው ዛሬ፡፡ ለነገሩ ግቢ ሳለን ጀምሮ መጠነኛ «crush» ነበረኝ፡፡ለማንም ግን አልተናገርኩም በወቅቱ፡፡ እሱም የሚያቅ አይመስለኝም፡፡ካፌ የሚገባበትን ሰዓት ጠብቄ ከፊትለፊቱ እቀመጥና የአይኔን ረሀብ አስታግሼ ምንም እንዳልተፈጠረ ወደ ዶርሜ አቀና ነበር፡፡ለምን እንደሆነ አላውቅም የሆነ ነገሩ ደስ ይለኛል፡፡ብዙዉን ጊዜ ልቅም ያለ ቆንጆ ወንድ አይስበኝም፡፡«ወንድ» በመሰረቱ የሆነ ነገሩ የማያምር እና ኮስታራ ነገር ሲኖረው ነው ወንድ» የሚመስለኝ፡፡
ቬተሪነሪ ዲፓርትመንት የነበረው አኒስ ለምሳሌ የሴት ጓደኛዬ ነበር የሚመስለኝ እንጂ አንድም ቀን እንደ ወንድ ቆጥሬው አላውቅም፡፡ለምን ሱሪ እንደሚታጠቅም እንጂ፡፡መልኩ መካከለኛ ቀይ፣ቁጭን
እና ስስ ከንፈር የነበረው አኒስ የሀረር ቀላዳምባ ልጅ ሲሆን ቤተሰቦቹ አደሬዎች ናቸው፡፡ሰልካካ አፍንጫና
ሉጫ ጸጉር አለው፡፡ግቢ ውስጥ ነጠላ ጫማ መጫማት ያዘወትር ነበር፡፡ክንዱ የተላገ ይመስል ጡንቻ የሚባል ነገር አልፈጠረበትም፡፡በዚያ ላይ ይቅለሰለሳል፡፡እንዴት ይዘገንነኝ አንደነበረ!! ዩኒቨርሲቲ እያለን
አንድም ቀን ብር ቸግሮት አያውቅም፡፡ብዙ ዘመዶች ካናዳ አሉት፡፡የካናዳ ዶላር እየቆነጠሩ ይልኩለታል፡፡
በዚያ ላይ ቤተሰቦቹ የመስጊድ ምንጣፍ ነጋዴዎች ናቸው፡፡ «non cafe » ስለነበረ አንዳንዴ እኔና የዶርም
ጓደኛዬን ሂንዲያን ልጋብዛችሁ እያለ ከግቢ ይዞን ይወጣ ነበር፡፡የካፌ ምግብ ስለሚያንገሸግሸን ግብዣውን አይናችንን ሳናሽ እንቀበለዋለን፡፡
እኛ ቢራ ስናዝ እርሱ ሚሪንዳ ያዛል፡፡ቅፍፍ ነበር የሚለኝ ሚሪንዳ ሲያዝ፡፡አኒስ በሚሪንዳ አይደራደርም።
ሚሪንዳ የለም ከተባለ ቤት እንቀይር ይላል፡፡ሲያስጠላ!!… አንዳንዴ ሰውነቱ ውስጥ በደም ፋንታ ሚሪንዳ
የሚዘዋወር ነው የሚመስለኝ፡፡ ወንድ ልጅ ወይ ቢራ ወይ ኮካ ነው መጠጣት ያለበት፡፡እንዴት ሚሪንዳ ይዞ ይሟዘዛል!? እኛ ቢራ ስንደግም እሱ ያቺኑ ሚሪንዳ እየተቅለሰለሰ ይጎነጫል፡፡ሂንዲያ ይሄ ባህሪው ስለሚያናድዳት " ..አኒስ ሚሪንዳ ድገም እንጂ.…አንድ ያጣላል
one for the road!» እያለች ሙድ
ትይዝበታለች፡፡እሱ ግን አይገባውም ይስቃል፡፡«ጥርስህ ይርገፍ›› እለዋለሁ በሆዴ፡፡አኒስ ምግብ ሲበላ ጉርሻው ያሳቅቀኝ ነበር፡፡እንደ ሴት እየተቅለሰለሰ ትንንሽ ሲጎርስ ከሂንዲያ ጋር እየተጠቃቀስን እንስቃለን ጥሎበት እይጥና ጸብ በጣምይፈራል፡፡የዶርሙ ልጆች እንደሚያወሩት ከሆነ
👇
👇
የቡና ቤት ሕይወቷን የተመለከቱ
አስገራሚ የዕለት ማስታወሻዎች
ከአዲስ አበባ ቪላዎች እስከ ሙአመር
ጋዳፊ ድንኳን
👉ከ 18 ዓመት በታች ከሆኑ ባታነቡት ይመረጣል ግን እንዲህ ሲባል ያጓጓል አደል እኔ ግን ተናግሬለሁ።
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
«ከሾፌር፣ ከሴተኛአዳሪ፣ ከዘበኛእና ከቤት ሰራተኛ የምታመልጥ አንዳቸም የዓለም ሚስጢር የለችም»
#ክፍል_አንድ
፡
#ኮሌጅ_በጠስን
አሁን "ድንግልናዬ ሳይበጠስ ነው ኮሌጅ የበጠስኩት” ብል ማን ያምነኛል?ማንም፡፡ ስለዚህ አላወራም፡፡
አልናገርም፡፡ ዝም፣ ጭጭ፡፡ ኮሌጅ መበጠሴን ራኪ ብቻ ናት የምታውቀው፡፡ ሌሎቹ ባልደረቦቼ መጸሐፍ የማነብ አካባጅ ሸሌ እንጂ ኮሌጅ የበጠስኩ ሸሌ እንደሆንኩ አያውቁም፡፡ ራኪ ለራሷ ሲነሳባት ”…ኡኡቴ ኮሌጅ በጥሶ ሸሌ መሆን ብርቅ ነው እንዴ!” እያለች ካባዬን ታንኳስሰዋለች፡፡ ለነገሩ እውነቷን ነው፣
ምንም ብርቅ አይደለም፡፡ ግቢ ሳለን ከነበርነው ሴት ተማሪች ሲሶ ያህሉ ከወንዶች ጋር ይወጡ የነበረው
ለገንዘብ ሲሉ ነበር፡፡ ስለዚህ መንግስት ባያውቃቸውም ሸሌዎች ነበሩ፡፡ ብዙ ጓደኞቼ እንዳይጫሩ ሲሉ ብቻ ለአስተማሪዎቻቸው ጭናቸውን በልጥጠው ሰጥተዋል፡፡ ገላቸውን መስዋእት አቅርበዋል፡፡ ስለዚህ
ሸሌዎች ነበሩ፡፡ እንዲያሁ የአነጋገር ልማድ ሆኖብን ነው እንጂ ሸሌ ለመባል ቡና ቤት ገብቶ መመናቀር የግድ ነው እንዴ?
ከተመረቅን ስንት ዓመት ሆነን ማለት ነው? ጊዜው እንዴታባቱ ነው የሚበረው?
ኮሌጅ የበጠሱ የኔ ባቾች» እንዳሁኑ ዘመን ተመራቂዎች ሁሉም ኮብልስቶን አንጣፊ አልሆኑም
በባለ አምስት ኮከብ ሆቴሎችአልጋ አንጣፊ የሆኑም አሉ፡፡ እንደኔ እና እንደ ወይንሸት የተማረ ሸሌ ኾነው የቀሩም አሉ፡፡ እንደ መዲና፣እንደ ራሄል፣እንደ ፎዚያ፣ እንደ ሂዊ፣እንደ ጠይባ አረብ አገር ለግርድና የሄዱም አሉ፡፡እንደ አብዱሰመድ(ወሎዬው) በአካውንቲንግ ተመርቀው የመን አገር ፍየል ለማገድ
የተሰደዱም አሉ፡፡እንደምስኪኑ ሀብትሽ ሰፈር ዉስጥ ጸጉር አስተካካይ የሆኑም አሉ፡፡ ሀብትሽ
« አታካብዱ ያውነው፣ድሮም በጭንቅላቴ ነበር የምሸመድደው አሁንም ጭንቅላት ነው የምከረክመው፤
አሁንም ድሮም ከአንገት በላይ ስፔሻሊስት ነኝ፣!» እያለ ራሱ ላይ ይቀልዳል፡፡የክላስ ልጆችን ሳስብ እንደ
ሀብትሽ አንጀቴን የሚበላኝ ሰው የለም፡፡ሀብትሽ ለአራት ዓመት «ስፔስ» እየተመላለሰ፣ዓይኑ እየተጨናበሰ፣
እንቅልፍ እንዳያሸንፈው እግሩን በሳፋ እየዘፈዘፈ፣ሌተ ቀን ትምህርቱን ሲሸመድድ ቢኖርም ያቺ ቆሽማዳ
ሕይወቱ ፈቀቅ አላለችም፡፡
የተመረቅን ሰሞን 4ኪሉ ኢንተርኔት ቤት አግኝቼው ሲቪውን ፕሪንት ለማድረግ ሳንቲም ቸግሮት ሰጥቼዋለሁ።እንዴት እንዳሳዘነኝ!! ሀብትሽ ሲቪውን ያላስገባበት የመንግስት መስሪያቤት ቢኖር የአገር ደህንነት ሚኒስትር ብቻ ይመስለኛል፡፡ለህክምና ዶክተር የወጣ ክፍት የሥራ ማስታወቂያ ካየ እሱን
ባይመለከተውም ሲቪውን ከማስገባት ወደኃላ አይልም፤«የሚሆነው አይታወቅም፣አመልካች ሲያጡ
ይጠሩኛል፡፡»ይላል።የሆነ ሰሞንማ ይሄ ልጅ በቃ ለየለት ብለን ነበር፡፡ቁርስ እና እራት መብላት የቻለውም «ፖሊዮ» በሚለው ስራው ነው፡፡ቤት ለቤት ህጻናትን እየዞሩ ማስጠናት፡፡እሱም ቢሆን
ሲናገር ስለሚንተባተብ ትንሽ እንደሰራ ወላጆች ልጆቻችንን ተብታባ ያደርግብናል እያሉ ያበርሩታል፡፡
ሚስኪን ሀብትሽ!!
እንዳለመታደል ሆኖ ለአመታት ሲባዝን አንድም የሚቀጥረው ድርጅትአጣ፡፡ዉልና ማስረጃ ለተላላኪነት የወጣ ክፍት የስራ ቦታ ሁሉ ተወዳደሮ «ኦቨር ኳሊፋይድ ነህ በሚል ስለጣሉት ተስፋ ቆረጠ...ተስፋ ከመቁረጥ ጸጉር መቁረጥ ይሻላል ብሎ ነው መሰለኝ ሰፈር ውስጥ ባለች አንዲት ትንሽ ጸጉር ቤት ተቀጠረ፡፡ለነገሩ «ግቢ» እያለንም እርሱ ነበር የአብዛኛውን ተማሪ ጸጉር የሚላጨው፡፡ሰው በምን እንጀራ እንደሚወጣለት አይታወቅም፣አንዳንዱ በትምህርት ሌላው ደግሞ በሰው አናት ላይ በሚበቅል ጸጉር እንጀራ ይወጣለታል፡፡ይኸው ሀብትሽ አራት አመት ክፍል ገብቶ ከተማረው ትምህርት ይልቅ ስራ ሲፈታ የግቢ ተማሪዎችን ጸጉር በመከርከሙ ዛሬ በልቶ ለማደር በቃ፡፡እኔም ከተማርኩበት ዩኒቨርስቲ ይልቅ የህይወት ስንቅን የሚሰፍርልኝ ያልተማርኩሰት ቡና ቤት ሆነ፡፡
ሀብትሽ ከሁሉ ከሁሉ በማዕረግ መመረቁን ሲያስብ መማሩ የእግር እሳት ይሆንበታል፡፡ከርሱ ባነሰ ውጤት
የተመረቁት ሀፍቶምና ሌሊሳ የህዉሀትና የኦህዴድ ፓርቲ አባልነት ስለተመዘገቡ ብቻ "ዉጭ ጉዳይ" በአሪፍ ብር ተቀጠሩ፡፡ሀብትሽ እባል ሁን ሲባል "ኃይማኖቴ አይፈቅድም” ብሎ ቀለደ፡፡አሁን ይኸው ህይወት በተራዋ የምር ትቀልድበታለች፡፡የሚያሳዝነኝ ግቢ እያለን እናቱን ለመርዳት የነበረውን ጉጉት
ሳስብ ነው፡፡አሁን የማንንም መሀይም ፎሮፎር በሻምፑና ለብ ባለ ዉሀ እያጠበ በወር ዘጠኝ መቶ ብር ይከፈለዋል አሉኝ፡፡
ምስኪን ሃብትሽ፡፡አንዳንዴ ምን አስባለሁ…? “ሴት ኾኖ በተፈጠረና እንደኔ ገላውንም ቢሆን ቸርትሮ ባለፈለት…” እላለሁ፡፡
ምነው ግን ሀብትሽን እንዲህ በስፋት አሰብኩት? በስቅታ መሞቱ ነው ዛሬ፡፡ ለነገሩ ግቢ ሳለን ጀምሮ መጠነኛ «crush» ነበረኝ፡፡ለማንም ግን አልተናገርኩም በወቅቱ፡፡ እሱም የሚያቅ አይመስለኝም፡፡ካፌ የሚገባበትን ሰዓት ጠብቄ ከፊትለፊቱ እቀመጥና የአይኔን ረሀብ አስታግሼ ምንም እንዳልተፈጠረ ወደ ዶርሜ አቀና ነበር፡፡ለምን እንደሆነ አላውቅም የሆነ ነገሩ ደስ ይለኛል፡፡ብዙዉን ጊዜ ልቅም ያለ ቆንጆ ወንድ አይስበኝም፡፡«ወንድ» በመሰረቱ የሆነ ነገሩ የማያምር እና ኮስታራ ነገር ሲኖረው ነው ወንድ» የሚመስለኝ፡፡
ቬተሪነሪ ዲፓርትመንት የነበረው አኒስ ለምሳሌ የሴት ጓደኛዬ ነበር የሚመስለኝ እንጂ አንድም ቀን እንደ ወንድ ቆጥሬው አላውቅም፡፡ለምን ሱሪ እንደሚታጠቅም እንጂ፡፡መልኩ መካከለኛ ቀይ፣ቁጭን
እና ስስ ከንፈር የነበረው አኒስ የሀረር ቀላዳምባ ልጅ ሲሆን ቤተሰቦቹ አደሬዎች ናቸው፡፡ሰልካካ አፍንጫና
ሉጫ ጸጉር አለው፡፡ግቢ ውስጥ ነጠላ ጫማ መጫማት ያዘወትር ነበር፡፡ክንዱ የተላገ ይመስል ጡንቻ የሚባል ነገር አልፈጠረበትም፡፡በዚያ ላይ ይቅለሰለሳል፡፡እንዴት ይዘገንነኝ አንደነበረ!! ዩኒቨርሲቲ እያለን
አንድም ቀን ብር ቸግሮት አያውቅም፡፡ብዙ ዘመዶች ካናዳ አሉት፡፡የካናዳ ዶላር እየቆነጠሩ ይልኩለታል፡፡
በዚያ ላይ ቤተሰቦቹ የመስጊድ ምንጣፍ ነጋዴዎች ናቸው፡፡ «non cafe » ስለነበረ አንዳንዴ እኔና የዶርም
ጓደኛዬን ሂንዲያን ልጋብዛችሁ እያለ ከግቢ ይዞን ይወጣ ነበር፡፡የካፌ ምግብ ስለሚያንገሸግሸን ግብዣውን አይናችንን ሳናሽ እንቀበለዋለን፡፡
እኛ ቢራ ስናዝ እርሱ ሚሪንዳ ያዛል፡፡ቅፍፍ ነበር የሚለኝ ሚሪንዳ ሲያዝ፡፡አኒስ በሚሪንዳ አይደራደርም።
ሚሪንዳ የለም ከተባለ ቤት እንቀይር ይላል፡፡ሲያስጠላ!!… አንዳንዴ ሰውነቱ ውስጥ በደም ፋንታ ሚሪንዳ
የሚዘዋወር ነው የሚመስለኝ፡፡ ወንድ ልጅ ወይ ቢራ ወይ ኮካ ነው መጠጣት ያለበት፡፡እንዴት ሚሪንዳ ይዞ ይሟዘዛል!? እኛ ቢራ ስንደግም እሱ ያቺኑ ሚሪንዳ እየተቅለሰለሰ ይጎነጫል፡፡ሂንዲያ ይሄ ባህሪው ስለሚያናድዳት " ..አኒስ ሚሪንዳ ድገም እንጂ.…አንድ ያጣላል
one for the road!» እያለች ሙድ
ትይዝበታለች፡፡እሱ ግን አይገባውም ይስቃል፡፡«ጥርስህ ይርገፍ›› እለዋለሁ በሆዴ፡፡አኒስ ምግብ ሲበላ ጉርሻው ያሳቅቀኝ ነበር፡፡እንደ ሴት እየተቅለሰለሰ ትንንሽ ሲጎርስ ከሂንዲያ ጋር እየተጠቃቀስን እንስቃለን ጥሎበት እይጥና ጸብ በጣምይፈራል፡፡የዶርሙ ልጆች እንደሚያወሩት ከሆነ
👍9❤1
የሆነኝን ቀን በዶርማቸው መስኮት ትንሽዬ እይጥ ገብታ በማየቱ እኒስ ራሱን ስቶ ወደቀ፡፡በስንት ርብርብ ዉሀ ደፍተውበት ከነቃ
በኃላ ለተማሪዎች ዲን ወደ አይጥ የሌለበት ሌላ ዩኒቨርሲቲ እንዲመደብ የሚጠይቅ ደብዳቤ ማርቀቅ
ጀመረ፡፡ያረቀቀውን ደብዳቤ የዶርሙ ልጆች ኮፒ አድርገው
ካፌ በር ላይ ለጥፈውበት ለአንድ
ሳምንት ሲሳቅበትና የግቢው ሙድ መያዣ ሲሆን ነገሩን እርግፍ አድርጎ ተወው፡፡
እንደ አይጥ ባይሆንም አኒስ ጸብ በጣም ነው የሚፈራው፡፡አንድ ቀን እንደተለመደው እኔና ሂንዲያን
ቢራ ጋብዞን እርሱ ሚሪንዳውን ፉት እያለ ከፊት ለፊታችን የነበሩ ሁለት ጎረምሶች ከአስተናጋጅ ጋር መልስ
« አልሰጠኸንም ሰጥቻለሁ› በሚል ካፌው ውስጥ አምባጓሮ ይፈጠርና ቤቱ ቀውጢ ይሆናል፡፡አኒስ ከመቅጽበት ተሰወረብን፡፡የት እንደገባ አጣነወ፡፡በኃላ አገር ሰላም ሆኖ ነገሩ ሁሉ ከበረደ በኃላ አኒስ ከሽንት ቤት በኩል ሲመጣ አየነው፡፡
«አንተ የት ተሰወርክ፣የፔፕሲ ፍሪጅ ውስጥ ሁሉ ስንፈልግህ ነበር አኮ!» እኛን ጥለህን ትፈረጥጣለህ እንዴ?»አለችው ሂንዲያ፡፡
«እንዴ! … ምን ማለትሽ ነው! በሚሪንዳ ጠርሙስ ጭንቅላቴን ቢሉኝስ…ሞኝ ነሽ እንዴ! » አላት፡፡
ከሂንዲያ ጋር በሳቅ ተንከተከትን፡፡ያን ቀን በጣም ስለሳቅንበት ለጓደኞቹ ነገሩን እንዳንናገርበት ስለፈራ እስከንፈነዳ ድረስ ጥብስና ቢራ ጋበዘን፡፡በሱ ቤት እየደለለን ነው፡፡አፍንጫውን ይላስ፡፡ማታ ጠብቀን ዶርም ለጓደኞቻችን ነገሩን በጣም አጋነን አወራንላቸው……
«አኒስ ፀብ ሸሽቶ የሚሪንዳ ጠርሙስ ውስጥ ተደብቆ ተገኘ» ብለን በስፋት አስወራን፡፡ይህን ወሬ ተከትሎ
ሴቶች ዶርም ለአንድ ሳምንት በአኒስ ዙርያ ብዙ አዳዲስ ጆኮች ተፈበረኩ፡፡
«አኒስ ሲያገባ በሻምፓኝ ፋንታ ሚሪንዳ ነው የሚረጨው…»
«ሰማችሁ.!? አኒስ የተማሪዎች ክሊኒክ ሄዶ «yellow fever» የሚባል ከወባ
የተለየ አዲስ አይነት በሽታ
«ዳያግኖስ» መደረጉን?፡፡የበሽታው ተህዋሲያን የሚራቡት በምን ምክንያት ቢሆን ጥሩ ነው?…Excessive
usage of Mirinada
ከዚያን ቀን በኃላ ግቢ ውስጥ «አኒሳ ማሪንዳ» የሚል ቅጽል ስም ተሰጠው፡፡ ሂንዲያ ደግሞ ግቢ ውስጥ ባየችው ቁጥር
አንተን በሚሪንዳ ጠርሙስ ነበር ግንባርህን ማለት» እያለች ታሾፍበታለች፡፡እየተቅለሰለሰ ይስቃል፣አይገባውም፡፡ዱንዝ!
እንደኔ እንደኔ አኒስን «ዴት» የምታደርግ ሴት ሌዝቦ» መሆን አለባት፡፡ወንድ እንዴት ሚሪንዳ ይጠጣል
አኒስ እኮ ሻይ ቡና ልጋብዛችሁ ለማለት ሲፈልግ እንኳ ሚሪንዳ» ልጋብዛችሁ ነው የሚለው እንዲህ አይነት ወንድ ለምን አንደሆነ አላውቅም turn off ያደርገኛል፡፡አመታትን የኃሊት ተጉዤ ስለ
አኒስ እንዳስብ ያደረገኝ ዛሬ የተዋወቅኩት ዑስማንዘ ፒምፕ» ነው፡፡ ቅላቱና አረብ የሚመስለው ሰውነቱ
የካምፓሱን አኒስን አስታወሰኝ፡፡ወንድሙ እንዳይሆን ሁሉ ሰግቼ ነበር፡፡በመልክ ከመመሳሰል በስተቀር
ኡስማን በሁሉ ምግባሩ ከአኒስ ጋር ፍጹም ተቃራኒ ሰው ሆኖ ሳገኘው ግን ተገረምኩ፡፡
#Usman_the_pimp
ኡስማን ደላላ ነው፤ሴትና እፅ አቅራቢ ደላላ፡፡ዶላር የሚንተራስ ደላላ፡፡ሪያል የሚጫማ ደላላ፡፡ቀሽት የሀበሻ ሴቶችና ወንዶችን ለዜጎች የሚያቀርብ ደላላ፡፡ባገኘው አጋጣሚ ሁሉ አረቦችን መበቀል
የሚወድ ደላላ፡፡ዑስማን የሴት ብቻ ሳይሆን የቡሽቲ ደላላም ነው፡፡ ጫት የሚሸጥ ነጋዴ አብሮ ስኳርና
ሲጋራ እንደሚሸጠው ሁሉ ኡስማንም ሴት እየነገደ በጎን ቡሽቲ ያሻሽጣል፡፡ ሰዶም የውጭ ዜጎች ወደ
አዲሳባ ሲመጡ ሰዶም ሀበሾችን ያገናኛቸዋል፡፡ “አይደብርህም ግን ከቡሽቲዎች ጋር ስትሰራ” ሲባል
‹‹መብታቸው ነው፣እኔ በነሱ ቂጥ ምናገባኝ» ይላል፡፡ ይቀጥልና ደግሞ «« ጫት ለምሳሌ ጎጂ ነው፣ መንግስት
ግን ይቸበችበዋል…ልክ እንደዛ ማለት ነው» ይላል፡፡ ያዲሳባን ጓዳ ጎድጓዳ የሱን ያህል የሚያውቅ ሰው አላውቅም፡፡አስር ዓመት በ«ቱርጋይድነት ሰርቷል፡፡ደግሞ ዑስማን የልምድ አዋላጅ አይደለም! በግየዳ ሞያ የበቃ፣የነቃ Professional ገያጅ ነው::ሜክሲኮ አካባቢ ከሚገኝ«ሲቲቲአይ ከሚባል ትምህርት
ቤት በምርጥ ውጤት ተመርቋል፡፡እንግሊዝኛን፣ፈረንሳይኛን እና አረብኛን አቀላጥፎ፤ጣልያንኛን ደግሞ
እንደነገሩ ይናገራል፡፡ስድብ የሚቀናው ግን በጣሊያንኛ ነው፡፡‹ጣሊያንኛ ባይኖር ምን ይውጠኝ ነበር!»
ይላል ሁልጊዜ ተሳድቦ ሲጨርስ፡፡እንደ ጣሊያንኛ ለስድብ የሚመቸው ቋንቋ የለም፡፡ሲነሳበት
«ባፋንኩሎስትሮንዞ! ካዞ! ፖርኮ! ታና! ይለናል» እኛ ትርጉሙ ስለማይገባን እንስቃለን፡፡ እሱ ግን
እስኪወጣለት በስድብ ያጥረገርገናል» እኔ ራሴ ‹‹ባፋንኩሎ » የምትለዋን የዘውትር ስድቤን የተማርኩት
ከዑስማን ነው፡፡ እንደዚያ ብዬ ስሳደብ ንዴቴ ይወጣልኝ ጀመር፡፡በተረፈ ዑስማን በጣም ትሁት፣ በጣም
ዘናጭ፣ሽቅርቅርና መልከ መልካም ነው፡፡ርዝመቱና ቅላቱ የተመለከቱ ጓደኞቼ «ከዚህ ክልስ ጋር ደሞ ምን
ጀመርሽ ይሉኛል? ግን እኮ ኡስማን ክልስ አይደለም፡፡ በመጀመሪያዎቹ የምረቃው አመታት አውሮፓዊ እና አሜሪካዊ ቱሪስቶችን ሙርሲ እና ሐመር አንዳንዴም
አልፎ አልፎ ደግሞ ጂንካ በመውሰድ አስጎብኝቷል፡፡ለሶስት ዓመታት ያህል በተለያዩ የመንግስትና የግል
አስጎብኚ ድርጅቶች ውስጥም በአማካሪነት ሰርቷል፡፡ቀጠለና የሚሰራበትን ድርጅት ሳይለቅ በጎን ራሱ
እየተጻጻፈ ቅዳሜና ዕሁድ ለሀብታም ቱሪስቶች ሲቲቱር» መስራትጀመረ፡፡ ለምሳሌ ከሆሊውድ ታዋቂ
ሰዎች ሲመጡ እሱ ነው ሁሉንም ሀላፊነት የሚወስደው፡፡ ከ«ቻናል ኤን እና ከ«ኤም ቲቪ» እንዲሁም
ከ ቢግ ብራዘር አፍሪካ የመጡ ታዋቂ የቲቪ አስተዋዋቂዎች ጋር ሙሉ ኮንትራት ወስዶ እንዳስጎበኘ
ነግሮኛል፡፡ እንደውም ስማቸውን ጭምር ነግሮኝ ነበር ማስታወስ አይሆንልኝም አንጂ፡፡ በዚህም ጠርቀም ያለ ሳንቲም መሰብሰብ ቻለ፡፡በሂደት ግን ሁሉንም ቱሪስቶች አንድ ነገር እንደሚያመሳስላቸው ተረዳ
ሁሉም ወንድ ቱሪስቶች ለሀበሻ ሴት ይሸነፋል፡፡ ብዙ አረቦች ሀበሻ ሴት ሲያዩ ለሀጫቸው ይዝረከረካል
ሌላም ነገር ተማረ፡፡ሁሉም ወንድ ቱሪስቶች ሲመሽ ብቻቸውን ማደር አይፈልጉም፡፡ሌላም ነገር ተማረ
ሁሉም ቱሪስት ሀብታም እንዳይደለ፡፡
ከዕለታት አንድ ቀን ሁለት ሽማግሌ አውስትራሊያውያን ባልና ሚስት ቱሪስቶችን የአንድ ቀን ሲቲቱር ከሰራላቸው ሰኃላ ዘወትር እንደሚያደርገው የኢትዮጵያን ባህላዊ ምግብና የቡና ስነ ስርዓት እንዲያዩ በሚል ቦሌ አካባቢ ከሚገኝ «ሕብር የባህል ቤት» ይዟቸው ይሄዳል፡፡በዚያ እንጀራ በዶሮ ወጥ ከተሠገቡ በኃላ የቡና ማፍላት ስነስርዓት ከሚካሄድበት አዳራሽ ይወስዳቸዋል፡፡ስኒ ተደርድሮ የጀበና ቡና እየተፈላ ሳለ ያልተጠበቀ ነገር ተከሰተ፡፡በባህል ልብስ ተውባ ቡና የምታፈላዋ ጠይም ቆንጆ የአውስትራሊያውን
ሽማግሌ ልብ ቀጥ አደረገችው፡፡ሽማግሌው በዉበቷ ተሸነፉ፡፡ “ሰ80 ዓመት ዕድሜዬ ሁሉ እንደዚህ የምታምር ፍጡር የትም አላየሁም” አሉ፡፡ የተደረደሩትን ስኒዎች ፎቶ የሚያነሱ መስለው ልጅቷን በተደጋጋሚ ፎቶ ያነሷት ጀመር፡፡ ኡስማንም ሽማግሌው ቡና በምታፈላዋ ኢትዮጵያዊት መማረካቸውን
አላጣውም፡፡ኾኖም በዚህን ያህል ደረጃ ይሆናል ብሎ በፍጹም አልጠበቀም፡፡እርሳቸው እንደሚሉት እንደዚህ አይነት ስሜት ተሰምቷቸው የሚያውቀው ከ68 ዓመት በፊት የኩዊንስላንድ የሆልቲካልችር የእንደኛ አመት ተማሪ ሳሉ ነው፡፡ያኔ ለመጀመሪያ ጊዜ ሲያፈቅሩ የተሰማቸው ስሜት ዛሬ ይሆናል
ብለው ባልጠበቁት ቦታና ሁኔታ ዳግም ኢትዮጵያ ውስጥ ተሰማቸው፡፡ከዚያን ሁሉ ዘመን በኃላ:127 አገራትን ከጎበኙ በኃላ፡፡ ያንኑ ቀን ማምሻውን ኡስማን
በኃላ ለተማሪዎች ዲን ወደ አይጥ የሌለበት ሌላ ዩኒቨርሲቲ እንዲመደብ የሚጠይቅ ደብዳቤ ማርቀቅ
ጀመረ፡፡ያረቀቀውን ደብዳቤ የዶርሙ ልጆች ኮፒ አድርገው
ካፌ በር ላይ ለጥፈውበት ለአንድ
ሳምንት ሲሳቅበትና የግቢው ሙድ መያዣ ሲሆን ነገሩን እርግፍ አድርጎ ተወው፡፡
እንደ አይጥ ባይሆንም አኒስ ጸብ በጣም ነው የሚፈራው፡፡አንድ ቀን እንደተለመደው እኔና ሂንዲያን
ቢራ ጋብዞን እርሱ ሚሪንዳውን ፉት እያለ ከፊት ለፊታችን የነበሩ ሁለት ጎረምሶች ከአስተናጋጅ ጋር መልስ
« አልሰጠኸንም ሰጥቻለሁ› በሚል ካፌው ውስጥ አምባጓሮ ይፈጠርና ቤቱ ቀውጢ ይሆናል፡፡አኒስ ከመቅጽበት ተሰወረብን፡፡የት እንደገባ አጣነወ፡፡በኃላ አገር ሰላም ሆኖ ነገሩ ሁሉ ከበረደ በኃላ አኒስ ከሽንት ቤት በኩል ሲመጣ አየነው፡፡
«አንተ የት ተሰወርክ፣የፔፕሲ ፍሪጅ ውስጥ ሁሉ ስንፈልግህ ነበር አኮ!» እኛን ጥለህን ትፈረጥጣለህ እንዴ?»አለችው ሂንዲያ፡፡
«እንዴ! … ምን ማለትሽ ነው! በሚሪንዳ ጠርሙስ ጭንቅላቴን ቢሉኝስ…ሞኝ ነሽ እንዴ! » አላት፡፡
ከሂንዲያ ጋር በሳቅ ተንከተከትን፡፡ያን ቀን በጣም ስለሳቅንበት ለጓደኞቹ ነገሩን እንዳንናገርበት ስለፈራ እስከንፈነዳ ድረስ ጥብስና ቢራ ጋበዘን፡፡በሱ ቤት እየደለለን ነው፡፡አፍንጫውን ይላስ፡፡ማታ ጠብቀን ዶርም ለጓደኞቻችን ነገሩን በጣም አጋነን አወራንላቸው……
«አኒስ ፀብ ሸሽቶ የሚሪንዳ ጠርሙስ ውስጥ ተደብቆ ተገኘ» ብለን በስፋት አስወራን፡፡ይህን ወሬ ተከትሎ
ሴቶች ዶርም ለአንድ ሳምንት በአኒስ ዙርያ ብዙ አዳዲስ ጆኮች ተፈበረኩ፡፡
«አኒስ ሲያገባ በሻምፓኝ ፋንታ ሚሪንዳ ነው የሚረጨው…»
«ሰማችሁ.!? አኒስ የተማሪዎች ክሊኒክ ሄዶ «yellow fever» የሚባል ከወባ
የተለየ አዲስ አይነት በሽታ
«ዳያግኖስ» መደረጉን?፡፡የበሽታው ተህዋሲያን የሚራቡት በምን ምክንያት ቢሆን ጥሩ ነው?…Excessive
usage of Mirinada
ከዚያን ቀን በኃላ ግቢ ውስጥ «አኒሳ ማሪንዳ» የሚል ቅጽል ስም ተሰጠው፡፡ ሂንዲያ ደግሞ ግቢ ውስጥ ባየችው ቁጥር
አንተን በሚሪንዳ ጠርሙስ ነበር ግንባርህን ማለት» እያለች ታሾፍበታለች፡፡እየተቅለሰለሰ ይስቃል፣አይገባውም፡፡ዱንዝ!
እንደኔ እንደኔ አኒስን «ዴት» የምታደርግ ሴት ሌዝቦ» መሆን አለባት፡፡ወንድ እንዴት ሚሪንዳ ይጠጣል
አኒስ እኮ ሻይ ቡና ልጋብዛችሁ ለማለት ሲፈልግ እንኳ ሚሪንዳ» ልጋብዛችሁ ነው የሚለው እንዲህ አይነት ወንድ ለምን አንደሆነ አላውቅም turn off ያደርገኛል፡፡አመታትን የኃሊት ተጉዤ ስለ
አኒስ እንዳስብ ያደረገኝ ዛሬ የተዋወቅኩት ዑስማንዘ ፒምፕ» ነው፡፡ ቅላቱና አረብ የሚመስለው ሰውነቱ
የካምፓሱን አኒስን አስታወሰኝ፡፡ወንድሙ እንዳይሆን ሁሉ ሰግቼ ነበር፡፡በመልክ ከመመሳሰል በስተቀር
ኡስማን በሁሉ ምግባሩ ከአኒስ ጋር ፍጹም ተቃራኒ ሰው ሆኖ ሳገኘው ግን ተገረምኩ፡፡
#Usman_the_pimp
ኡስማን ደላላ ነው፤ሴትና እፅ አቅራቢ ደላላ፡፡ዶላር የሚንተራስ ደላላ፡፡ሪያል የሚጫማ ደላላ፡፡ቀሽት የሀበሻ ሴቶችና ወንዶችን ለዜጎች የሚያቀርብ ደላላ፡፡ባገኘው አጋጣሚ ሁሉ አረቦችን መበቀል
የሚወድ ደላላ፡፡ዑስማን የሴት ብቻ ሳይሆን የቡሽቲ ደላላም ነው፡፡ ጫት የሚሸጥ ነጋዴ አብሮ ስኳርና
ሲጋራ እንደሚሸጠው ሁሉ ኡስማንም ሴት እየነገደ በጎን ቡሽቲ ያሻሽጣል፡፡ ሰዶም የውጭ ዜጎች ወደ
አዲሳባ ሲመጡ ሰዶም ሀበሾችን ያገናኛቸዋል፡፡ “አይደብርህም ግን ከቡሽቲዎች ጋር ስትሰራ” ሲባል
‹‹መብታቸው ነው፣እኔ በነሱ ቂጥ ምናገባኝ» ይላል፡፡ ይቀጥልና ደግሞ «« ጫት ለምሳሌ ጎጂ ነው፣ መንግስት
ግን ይቸበችበዋል…ልክ እንደዛ ማለት ነው» ይላል፡፡ ያዲሳባን ጓዳ ጎድጓዳ የሱን ያህል የሚያውቅ ሰው አላውቅም፡፡አስር ዓመት በ«ቱርጋይድነት ሰርቷል፡፡ደግሞ ዑስማን የልምድ አዋላጅ አይደለም! በግየዳ ሞያ የበቃ፣የነቃ Professional ገያጅ ነው::ሜክሲኮ አካባቢ ከሚገኝ«ሲቲቲአይ ከሚባል ትምህርት
ቤት በምርጥ ውጤት ተመርቋል፡፡እንግሊዝኛን፣ፈረንሳይኛን እና አረብኛን አቀላጥፎ፤ጣልያንኛን ደግሞ
እንደነገሩ ይናገራል፡፡ስድብ የሚቀናው ግን በጣሊያንኛ ነው፡፡‹ጣሊያንኛ ባይኖር ምን ይውጠኝ ነበር!»
ይላል ሁልጊዜ ተሳድቦ ሲጨርስ፡፡እንደ ጣሊያንኛ ለስድብ የሚመቸው ቋንቋ የለም፡፡ሲነሳበት
«ባፋንኩሎስትሮንዞ! ካዞ! ፖርኮ! ታና! ይለናል» እኛ ትርጉሙ ስለማይገባን እንስቃለን፡፡ እሱ ግን
እስኪወጣለት በስድብ ያጥረገርገናል» እኔ ራሴ ‹‹ባፋንኩሎ » የምትለዋን የዘውትር ስድቤን የተማርኩት
ከዑስማን ነው፡፡ እንደዚያ ብዬ ስሳደብ ንዴቴ ይወጣልኝ ጀመር፡፡በተረፈ ዑስማን በጣም ትሁት፣ በጣም
ዘናጭ፣ሽቅርቅርና መልከ መልካም ነው፡፡ርዝመቱና ቅላቱ የተመለከቱ ጓደኞቼ «ከዚህ ክልስ ጋር ደሞ ምን
ጀመርሽ ይሉኛል? ግን እኮ ኡስማን ክልስ አይደለም፡፡ በመጀመሪያዎቹ የምረቃው አመታት አውሮፓዊ እና አሜሪካዊ ቱሪስቶችን ሙርሲ እና ሐመር አንዳንዴም
አልፎ አልፎ ደግሞ ጂንካ በመውሰድ አስጎብኝቷል፡፡ለሶስት ዓመታት ያህል በተለያዩ የመንግስትና የግል
አስጎብኚ ድርጅቶች ውስጥም በአማካሪነት ሰርቷል፡፡ቀጠለና የሚሰራበትን ድርጅት ሳይለቅ በጎን ራሱ
እየተጻጻፈ ቅዳሜና ዕሁድ ለሀብታም ቱሪስቶች ሲቲቱር» መስራትጀመረ፡፡ ለምሳሌ ከሆሊውድ ታዋቂ
ሰዎች ሲመጡ እሱ ነው ሁሉንም ሀላፊነት የሚወስደው፡፡ ከ«ቻናል ኤን እና ከ«ኤም ቲቪ» እንዲሁም
ከ ቢግ ብራዘር አፍሪካ የመጡ ታዋቂ የቲቪ አስተዋዋቂዎች ጋር ሙሉ ኮንትራት ወስዶ እንዳስጎበኘ
ነግሮኛል፡፡ እንደውም ስማቸውን ጭምር ነግሮኝ ነበር ማስታወስ አይሆንልኝም አንጂ፡፡ በዚህም ጠርቀም ያለ ሳንቲም መሰብሰብ ቻለ፡፡በሂደት ግን ሁሉንም ቱሪስቶች አንድ ነገር እንደሚያመሳስላቸው ተረዳ
ሁሉም ወንድ ቱሪስቶች ለሀበሻ ሴት ይሸነፋል፡፡ ብዙ አረቦች ሀበሻ ሴት ሲያዩ ለሀጫቸው ይዝረከረካል
ሌላም ነገር ተማረ፡፡ሁሉም ወንድ ቱሪስቶች ሲመሽ ብቻቸውን ማደር አይፈልጉም፡፡ሌላም ነገር ተማረ
ሁሉም ቱሪስት ሀብታም እንዳይደለ፡፡
ከዕለታት አንድ ቀን ሁለት ሽማግሌ አውስትራሊያውያን ባልና ሚስት ቱሪስቶችን የአንድ ቀን ሲቲቱር ከሰራላቸው ሰኃላ ዘወትር እንደሚያደርገው የኢትዮጵያን ባህላዊ ምግብና የቡና ስነ ስርዓት እንዲያዩ በሚል ቦሌ አካባቢ ከሚገኝ «ሕብር የባህል ቤት» ይዟቸው ይሄዳል፡፡በዚያ እንጀራ በዶሮ ወጥ ከተሠገቡ በኃላ የቡና ማፍላት ስነስርዓት ከሚካሄድበት አዳራሽ ይወስዳቸዋል፡፡ስኒ ተደርድሮ የጀበና ቡና እየተፈላ ሳለ ያልተጠበቀ ነገር ተከሰተ፡፡በባህል ልብስ ተውባ ቡና የምታፈላዋ ጠይም ቆንጆ የአውስትራሊያውን
ሽማግሌ ልብ ቀጥ አደረገችው፡፡ሽማግሌው በዉበቷ ተሸነፉ፡፡ “ሰ80 ዓመት ዕድሜዬ ሁሉ እንደዚህ የምታምር ፍጡር የትም አላየሁም” አሉ፡፡ የተደረደሩትን ስኒዎች ፎቶ የሚያነሱ መስለው ልጅቷን በተደጋጋሚ ፎቶ ያነሷት ጀመር፡፡ ኡስማንም ሽማግሌው ቡና በምታፈላዋ ኢትዮጵያዊት መማረካቸውን
አላጣውም፡፡ኾኖም በዚህን ያህል ደረጃ ይሆናል ብሎ በፍጹም አልጠበቀም፡፡እርሳቸው እንደሚሉት እንደዚህ አይነት ስሜት ተሰምቷቸው የሚያውቀው ከ68 ዓመት በፊት የኩዊንስላንድ የሆልቲካልችር የእንደኛ አመት ተማሪ ሳሉ ነው፡፡ያኔ ለመጀመሪያ ጊዜ ሲያፈቅሩ የተሰማቸው ስሜት ዛሬ ይሆናል
ብለው ባልጠበቁት ቦታና ሁኔታ ዳግም ኢትዮጵያ ውስጥ ተሰማቸው፡፡ከዚያን ሁሉ ዘመን በኃላ:127 አገራትን ከጎበኙ በኃላ፡፡ ያንኑ ቀን ማምሻውን ኡስማን
👍7❤2
ከሚስታቸው ለይተው በመውሰድ ይህችን ቡና የምታፈላዋን ኢትዮጵያዊትን እንዲያስተዋውቃቸው በጽኑ ይለምኑታል፡፡ኡስማን ልመናቸው ብዙም
አልገረመውም፡፡የሰጡት ጉርሻ ግን በፍጹም በህይወቱ ይሆናል ብሎ ያልጠበቀው ነበር 15ሺ ዶላር
ዑስማን ያን ምሽት እንቅልፍ በአይኑ ሳይዞር ነጋ፡፡መላ መዘየድ ያዘ፡፡አውስትራሊያው ሽማግሌ
በሀገራቸው ታዋቂ የመካናይዝድ ፋርም ባለቤትና ቢጠሯቸው የማይሰሙ ሚሊየነር ገበሬ እንደሆኑ ስማቸውን «ጉግል በማድረግ ለማወቅ ቻለ፡፡ይህችን ጠይም ቆንጆ ለኚህ ሽማግሌ ቢያስረክብ ሌላ ብዙ እጥፍ የዶላር ጉርሻ እንደሚቀርብለት አላጣውም፡፡ልጅቱን እንዴት ሊያሳምናት እንደሚችል ማውጠንጠን ያዘ
በጠዋት አድራሻዋን ከካሸሪዎች አፈላልጎ ደወለላት፡፡ለጥብቅ ጉዳይ እንደሚፈልጋት ነገራት
ላፓሪዝያን ካፌ ተገናኙ፡፡እንዴት የ80 ዓመት ሽማግሌ አፈቀሩሽ ብሎ ይንገራት?ሲያወጣ ሲያወርድ ቆይቶ
ሌላ መንገድ አልከሰትልህ ሲለው ነገሩን አፍረጥርጦ ነገራት፡፡አራስ ነብር ሆነችበት፡፡ያዋረዳት የናቃት
ያህል ተሰማት፡፡ጥላው ሄደች፡፡ኡስማን ተስፋ አልቆረጠም፡፡ የኔም የሷም ህይወትላንዴና ለመጨረሻጊዜ
መለወጥ አለበት ብሎ ስላመነ ሌላ መላ ዘየደ፡፡ለአይን ያዝ ሲያደርግ ወደ ምትሰራበት «ሕብር ባህል»ቤት
አመራ፡፡እርሱ ካገኘው የ15ሺ ዶላር ውስጥ 5 ሺውን ቢያልሳት አይኗን ሳታሽ እሺ እንደምትለው አምኖ
ነበር ያናገራት፡፡እርሷ እሺ ካለችው ሌላ ብዙ እጥፍ ጉርሻ እንደሚጠብቀው አላጣውም፡፡ሄዶ በድጋሚ
አናገራት፡፡ፊት ነሳችው፡፡የምታፈቅረው ጓደኛ እንዳላት በጨዋ ቋንቋ ልታስረዳው ሞከረት፡፡ሀሳቧን ለማስለወጥ አምስት ሺ ዶላር አቀረበላት፡፡ይህን ጊዜ ስኒ ያለቀለቀችበትን እጣቢ ዉሀ ሰው በተሰበሰበበት ፊቱ ላይ ደፍታ አዋርዳ አባረረችው፡፡በፍጹም ለገንዘብ የማትሸነፍ ሴት ትኖራለች ብሎ አስቦ አያውቅም
ነበር ኡስማን፡፡ደነገጠ፡፡ኾኖም በልቡ አከበራት፡፡
አንድ የመጨረሻ ሙከራ ማድረግ እንዳለበት አመነ፡፡ ቦይ ፍሬንዷን ከየትም እፈላልጎ አገኘው በአንድ ቄራ መብራት ኃይል አካባቢ በሚገኝ ጋራዥ ውስጥ ብሎን መግጠም ነው ስራው 10 ሺህ ብር እጁ ላይ አስቀመጠለት፡፡ ልጁ ሰው የመግደል ግዳጅ ሊሰጠው እንጂ እንዲህ ለቀላል ዉለታ ይህን ያህል ብር
ይሰጠኛል ብሎ በጭራሽ አላሰበም፡፡ ሄዶ ዑስማን በነገረው መሰረት ፍቅረኛውን አበሻቅጦ ተጣላት
..በምን ምክንያት እየተጣላት እንደሆነ ግን አልነገራትም፡፡ በቃ እንደዚህ ጠብሽ እየወገረኝ ካንቺ ጋር
ልቀጥል አልችልም፤ ህይወቴ ሲለወጥ እደውልልሽና ፍቅራችንን እንቀጥላለን አላት፡፡ ክፉኛ አለቀሰች፡፡
"እጠብቅሀለሁ፤ ህይወትህ ሲለወጥ ግን ከኔ ጋር እንደምትቀጥል ቃል ግባልኝ” አለችው፡፡ ደነገጠ፡፡ እሷን
ተስፋ ለማስቆረጥ ያደረገው ሙከራ ያልተፈለገ ዉጤት እያመጣ እንደሆነ ሲረዳ ነገሩን አፍረጥርጦ ነገራት
የተቀበለውን 10 ሺ ብር አሳያት፡፡ ዑስማንን እሺ እንድትለው በቻለው አቅም ሁሉ ሊያሳምናት ሞከረ፡፡
ነብር ሆነች፡፡ እንዲህ ትወደኛለች ብሎ ከዚህ በፊት አስቦ ስለማያዋቅ በነገሩ ተገረመ፡፡
ኡስማን ለሽማግሌው የሆነውን ሁሉ አረዳቸው፡፡ሽማግሌው ግን ዑስማንን ገሰጹት፡፡ በብር ገዝተህ አምጣት መች አልኩህ ብለው ተቆጡት፡፡ ልጅቷን ደግሞ ይበልጥ አፈቀሯት፡፡ለዘላለሙ ከልቤ ትኖራለች ብለው ከዋሌታቸው ፎቶዋን አውጥተው አሳዩት፡፡በብዙ ነጮች መሐል በስኒዎች ተከባ ቡና ስታፈላ
ያነሷትን ፎቶ ስራዬ ብለው አሳጥበውታል፡፡ኡስማን ተገረመ፡፡ሽማግሌው አማዞን ”ማቹፒቹን” ለማየት
በነገታው ወደ ብራዚልእንደሚበሩ ነገሩት፡፡ከዚያ በፊት ግን አደራ ብለው 10 ሺ ዶላር እና በአውስትራሊያ
የቤታቸው አድራሻ ያለበትን ካርድ ሰጡት፣ለጠይሟ ቆንጆ እንዲሰጥላቸው፡፡ከጀርባው
<<Dear beautiful, I had a crush on you at the age of 80. Do you believe it? Thank you for
making me younger>> ብለው ጽፈውበታል፡፡
የዑስማን የሴት ድለላ ኢምፓየር ለ ልጅቷ እንዲሰጥ አደራ በተባለው 10 ሺ ዶላር ካፒታል ተመሰረተ፡፡
ከሽማግሌው በአደራ መልክ የተሰጠችው ካርድ የመስታወት ፍሬም ተሰርቶላት ዛሬም ድረስ አትላስ ጋ
በሚገኘው በኡስማን ቢሮ ጠረጴዛ ላይ ተቀምጣ ትታያለች፡፡ኡስማን አደራውን በላ፡፡ከዚህ በኃላ ምንም የሚያስፈራው ነገር የለም፡፡ሁሉም ሰው የሆነ ቦታ በሆነ ሁኔታ አደራውን ይበላል፡፡ቃሉን ያጥፋል፣
ይባልጋል፣ ይዋሻል፡፡ከያንዳንዱ ብልጽግና በስተጀርባ አንድ ወንጀል አይጠፋም፡፡ ከቱሪስት ደንበኞቹ
በየጊዜው የሚማረውም ይሄንኑ ነው::ሚስቶች ይወሰልታሉ፣ባሎች ይባልጋሉ፤አረቦች ሚስቶቻቸውን
በሻሽ ከናንበው እያኖሩ እዚህ መጥተው የሀበሻ ቀሚስ ይገልባሉ፡፡ያመነዘረ ያለ ርህራሄ በድንጋይ ተወግሮ
እንዲገደል የሚፈርደው አረብ አዲሳባ «ገስትሀውስ»ውስጥ ሶስት ሴት ይዞ ያድራል፡፡ሁሉም ሰው አደራውን ይበላል፡፡ቃሉንም ያጥፋል፡፡ በሆነ አጋጣሚ፣ ሀኔታና ቦታ፡፡
ኡስማን ህይወቱ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ተቀየረ፡፡ሴት መደለሉን የሙሉ ጊዜ ስራው አድርጎ ያዘው::
ነገር ግን ተራ ድለላ መሆኑ ቀረ፡፡ ብዙ የዶላር የዲርሃምና የሪያል ልውውጥ የሚካሄድበት ኢንደስትሪ ሆነ
ባለ አምስት ኮከብ ደላላ ሆነ፡፡ በሱ እድገት የሚቀኑበት እሱ "የእምስ ፕሮሞተር ነው” ይላሉ፡፡ ኡስማን
ግን ድንቅ ፕሮፌሽናል ሰራተኛ ነው፡፡ ሁለት የሚፈላለጉ ሰዎችን አገናኝቶ በነሱ ደስታ የሚበለጽግ ታታሪ ሰራተኛ፡፡
ነገርየውን ህጋዊ ሽፋን እንዲሰጥለት ግን የጉዞ ወኪል ቢሮ ከፈተ፡፡የቱሪስቶችን ስነልቦና ቅርጥፍ አድርጎ
በላው፡፡ሁሉም ወንድ ቱሪስት በሀበሻ ሴት ይሸነፋል፡፡አብዛኛው ቱሪስት የላሊበላን ፍልፍል ድንጋይ ለማየት ሳይሆን ሴቶቻችንን ጭን ለመፈልፈል እንደሚመጣ ተረዳ፡፡ አብዛኛው ቱሪስት አክሱምን ከማየቱ በፊት ሴቶቻችንን ሲያይ ወንድነቱ እንደ ሀውልቱ እንደሚቀሰርበት ተረዳ፡፡ አብዛኛው አሜሪካዊ ቱሪስት
ገንዘብ ያለምክንያት እንደማይበትን በጊዜ ሂደት ተማረ፡፡ገንዘብ የሚበትን ህዝብ አረብ እንደሆን አወቀ
አረቦች ላይ ልዩ ትኩረት አድርጎ መስራት ጀመረ፡፡ገስት ሀውሶችን እያደነ መከራየት ያዘ አረብኛን አቀላጥፎ ለማውራት የሚያስችሉ አጫጭር ስልጠናዎችን ወሰደ፡፡ዱባይ ለሁለት እና ሶስት ወራት እየሄደ በመቀመጥ ቋንቋውንም ህዝቡንም በደምብ አጠና፡፡ተሳካለት፡፡አሁን ማንኛውም አስጎብኝ ,
ከሚያስገባው ገቢ በብዙ እጥፍ አንድ ኡስማን ያገኛል፡፡
ዑስማንን ጥሎበት ፈረንጅ አሮጊቶች ይወዱታል፡፡ብዙዎቹ ወደአገራቸው ሲመለሱ የማያልኩለት ነገር የለም፤ዶላር፣ዩሮ፣ፓውንድ፣አይፎን ላፕቶፕ፣ smart phone ለአይን የሚያሳሱ ቅንጡ ሞባይሎችን
እዚህ አገር ለሁለት አመት በአረብ ሊግ ውስጥ በጸሀፊነት የቆየችው ሊባኖሳዊት አሁን የምይዘውን 4wD
ላንድክሩዘር መኪናዋን በስጦታ አበርክታለት ነበር የተሰናበተችው፡፡እሁንም ድረስ ግየዳውንና
ድለላውን የሚያጧጡፈው በዚች የገጠር እና የከተማ ጎርበጥባጣ መንገድ በማይበግራት መኪና ነው፡
እሷ ልታገባው ትፈልግ ነበር፣ ቁርጥ የአጎቴን ልጆች ነው የምትመስለው ትለዋለች፡፡ አፍ አውጥታ አግባኝ
ብላዋለች፡፡ እሱ በጄ አላላትም፡፡ አገሯ ሄደች፡፡
ኡስማንጋር “እምቢ”፣ “አልችልም” እና “የለም” የሚሉት ቃላት በአስማት አይገኙም፡፡ሲበዛ ትሁት ነው
ቱሪስቶቹ “ሀሺሽ ሲያምራቸው ኡስማን ልጅ እግር ደላሎቹን በአንድ የስልክ ጥሪ በማሰማራት ካለበት
ቆፍሮ ያቀርብላቸዋል፣ዜጎቹ ሌዝቢያን ሴት ወይም ቡሽቲ ወንድ ሲፈልጉ በብርሃን ፍጥነት በስልክ ደውሎ
አግኝቶ በመኪናው ያረፉበት ሆቴል፣ወይም ሆስቴል ወይም
አልገረመውም፡፡የሰጡት ጉርሻ ግን በፍጹም በህይወቱ ይሆናል ብሎ ያልጠበቀው ነበር 15ሺ ዶላር
ዑስማን ያን ምሽት እንቅልፍ በአይኑ ሳይዞር ነጋ፡፡መላ መዘየድ ያዘ፡፡አውስትራሊያው ሽማግሌ
በሀገራቸው ታዋቂ የመካናይዝድ ፋርም ባለቤትና ቢጠሯቸው የማይሰሙ ሚሊየነር ገበሬ እንደሆኑ ስማቸውን «ጉግል በማድረግ ለማወቅ ቻለ፡፡ይህችን ጠይም ቆንጆ ለኚህ ሽማግሌ ቢያስረክብ ሌላ ብዙ እጥፍ የዶላር ጉርሻ እንደሚቀርብለት አላጣውም፡፡ልጅቱን እንዴት ሊያሳምናት እንደሚችል ማውጠንጠን ያዘ
በጠዋት አድራሻዋን ከካሸሪዎች አፈላልጎ ደወለላት፡፡ለጥብቅ ጉዳይ እንደሚፈልጋት ነገራት
ላፓሪዝያን ካፌ ተገናኙ፡፡እንዴት የ80 ዓመት ሽማግሌ አፈቀሩሽ ብሎ ይንገራት?ሲያወጣ ሲያወርድ ቆይቶ
ሌላ መንገድ አልከሰትልህ ሲለው ነገሩን አፍረጥርጦ ነገራት፡፡አራስ ነብር ሆነችበት፡፡ያዋረዳት የናቃት
ያህል ተሰማት፡፡ጥላው ሄደች፡፡ኡስማን ተስፋ አልቆረጠም፡፡ የኔም የሷም ህይወትላንዴና ለመጨረሻጊዜ
መለወጥ አለበት ብሎ ስላመነ ሌላ መላ ዘየደ፡፡ለአይን ያዝ ሲያደርግ ወደ ምትሰራበት «ሕብር ባህል»ቤት
አመራ፡፡እርሱ ካገኘው የ15ሺ ዶላር ውስጥ 5 ሺውን ቢያልሳት አይኗን ሳታሽ እሺ እንደምትለው አምኖ
ነበር ያናገራት፡፡እርሷ እሺ ካለችው ሌላ ብዙ እጥፍ ጉርሻ እንደሚጠብቀው አላጣውም፡፡ሄዶ በድጋሚ
አናገራት፡፡ፊት ነሳችው፡፡የምታፈቅረው ጓደኛ እንዳላት በጨዋ ቋንቋ ልታስረዳው ሞከረት፡፡ሀሳቧን ለማስለወጥ አምስት ሺ ዶላር አቀረበላት፡፡ይህን ጊዜ ስኒ ያለቀለቀችበትን እጣቢ ዉሀ ሰው በተሰበሰበበት ፊቱ ላይ ደፍታ አዋርዳ አባረረችው፡፡በፍጹም ለገንዘብ የማትሸነፍ ሴት ትኖራለች ብሎ አስቦ አያውቅም
ነበር ኡስማን፡፡ደነገጠ፡፡ኾኖም በልቡ አከበራት፡፡
አንድ የመጨረሻ ሙከራ ማድረግ እንዳለበት አመነ፡፡ ቦይ ፍሬንዷን ከየትም እፈላልጎ አገኘው በአንድ ቄራ መብራት ኃይል አካባቢ በሚገኝ ጋራዥ ውስጥ ብሎን መግጠም ነው ስራው 10 ሺህ ብር እጁ ላይ አስቀመጠለት፡፡ ልጁ ሰው የመግደል ግዳጅ ሊሰጠው እንጂ እንዲህ ለቀላል ዉለታ ይህን ያህል ብር
ይሰጠኛል ብሎ በጭራሽ አላሰበም፡፡ ሄዶ ዑስማን በነገረው መሰረት ፍቅረኛውን አበሻቅጦ ተጣላት
..በምን ምክንያት እየተጣላት እንደሆነ ግን አልነገራትም፡፡ በቃ እንደዚህ ጠብሽ እየወገረኝ ካንቺ ጋር
ልቀጥል አልችልም፤ ህይወቴ ሲለወጥ እደውልልሽና ፍቅራችንን እንቀጥላለን አላት፡፡ ክፉኛ አለቀሰች፡፡
"እጠብቅሀለሁ፤ ህይወትህ ሲለወጥ ግን ከኔ ጋር እንደምትቀጥል ቃል ግባልኝ” አለችው፡፡ ደነገጠ፡፡ እሷን
ተስፋ ለማስቆረጥ ያደረገው ሙከራ ያልተፈለገ ዉጤት እያመጣ እንደሆነ ሲረዳ ነገሩን አፍረጥርጦ ነገራት
የተቀበለውን 10 ሺ ብር አሳያት፡፡ ዑስማንን እሺ እንድትለው በቻለው አቅም ሁሉ ሊያሳምናት ሞከረ፡፡
ነብር ሆነች፡፡ እንዲህ ትወደኛለች ብሎ ከዚህ በፊት አስቦ ስለማያዋቅ በነገሩ ተገረመ፡፡
ኡስማን ለሽማግሌው የሆነውን ሁሉ አረዳቸው፡፡ሽማግሌው ግን ዑስማንን ገሰጹት፡፡ በብር ገዝተህ አምጣት መች አልኩህ ብለው ተቆጡት፡፡ ልጅቷን ደግሞ ይበልጥ አፈቀሯት፡፡ለዘላለሙ ከልቤ ትኖራለች ብለው ከዋሌታቸው ፎቶዋን አውጥተው አሳዩት፡፡በብዙ ነጮች መሐል በስኒዎች ተከባ ቡና ስታፈላ
ያነሷትን ፎቶ ስራዬ ብለው አሳጥበውታል፡፡ኡስማን ተገረመ፡፡ሽማግሌው አማዞን ”ማቹፒቹን” ለማየት
በነገታው ወደ ብራዚልእንደሚበሩ ነገሩት፡፡ከዚያ በፊት ግን አደራ ብለው 10 ሺ ዶላር እና በአውስትራሊያ
የቤታቸው አድራሻ ያለበትን ካርድ ሰጡት፣ለጠይሟ ቆንጆ እንዲሰጥላቸው፡፡ከጀርባው
<<Dear beautiful, I had a crush on you at the age of 80. Do you believe it? Thank you for
making me younger>> ብለው ጽፈውበታል፡፡
የዑስማን የሴት ድለላ ኢምፓየር ለ ልጅቷ እንዲሰጥ አደራ በተባለው 10 ሺ ዶላር ካፒታል ተመሰረተ፡፡
ከሽማግሌው በአደራ መልክ የተሰጠችው ካርድ የመስታወት ፍሬም ተሰርቶላት ዛሬም ድረስ አትላስ ጋ
በሚገኘው በኡስማን ቢሮ ጠረጴዛ ላይ ተቀምጣ ትታያለች፡፡ኡስማን አደራውን በላ፡፡ከዚህ በኃላ ምንም የሚያስፈራው ነገር የለም፡፡ሁሉም ሰው የሆነ ቦታ በሆነ ሁኔታ አደራውን ይበላል፡፡ቃሉን ያጥፋል፣
ይባልጋል፣ ይዋሻል፡፡ከያንዳንዱ ብልጽግና በስተጀርባ አንድ ወንጀል አይጠፋም፡፡ ከቱሪስት ደንበኞቹ
በየጊዜው የሚማረውም ይሄንኑ ነው::ሚስቶች ይወሰልታሉ፣ባሎች ይባልጋሉ፤አረቦች ሚስቶቻቸውን
በሻሽ ከናንበው እያኖሩ እዚህ መጥተው የሀበሻ ቀሚስ ይገልባሉ፡፡ያመነዘረ ያለ ርህራሄ በድንጋይ ተወግሮ
እንዲገደል የሚፈርደው አረብ አዲሳባ «ገስትሀውስ»ውስጥ ሶስት ሴት ይዞ ያድራል፡፡ሁሉም ሰው አደራውን ይበላል፡፡ቃሉንም ያጥፋል፡፡ በሆነ አጋጣሚ፣ ሀኔታና ቦታ፡፡
ኡስማን ህይወቱ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ተቀየረ፡፡ሴት መደለሉን የሙሉ ጊዜ ስራው አድርጎ ያዘው::
ነገር ግን ተራ ድለላ መሆኑ ቀረ፡፡ ብዙ የዶላር የዲርሃምና የሪያል ልውውጥ የሚካሄድበት ኢንደስትሪ ሆነ
ባለ አምስት ኮከብ ደላላ ሆነ፡፡ በሱ እድገት የሚቀኑበት እሱ "የእምስ ፕሮሞተር ነው” ይላሉ፡፡ ኡስማን
ግን ድንቅ ፕሮፌሽናል ሰራተኛ ነው፡፡ ሁለት የሚፈላለጉ ሰዎችን አገናኝቶ በነሱ ደስታ የሚበለጽግ ታታሪ ሰራተኛ፡፡
ነገርየውን ህጋዊ ሽፋን እንዲሰጥለት ግን የጉዞ ወኪል ቢሮ ከፈተ፡፡የቱሪስቶችን ስነልቦና ቅርጥፍ አድርጎ
በላው፡፡ሁሉም ወንድ ቱሪስት በሀበሻ ሴት ይሸነፋል፡፡አብዛኛው ቱሪስት የላሊበላን ፍልፍል ድንጋይ ለማየት ሳይሆን ሴቶቻችንን ጭን ለመፈልፈል እንደሚመጣ ተረዳ፡፡ አብዛኛው ቱሪስት አክሱምን ከማየቱ በፊት ሴቶቻችንን ሲያይ ወንድነቱ እንደ ሀውልቱ እንደሚቀሰርበት ተረዳ፡፡ አብዛኛው አሜሪካዊ ቱሪስት
ገንዘብ ያለምክንያት እንደማይበትን በጊዜ ሂደት ተማረ፡፡ገንዘብ የሚበትን ህዝብ አረብ እንደሆን አወቀ
አረቦች ላይ ልዩ ትኩረት አድርጎ መስራት ጀመረ፡፡ገስት ሀውሶችን እያደነ መከራየት ያዘ አረብኛን አቀላጥፎ ለማውራት የሚያስችሉ አጫጭር ስልጠናዎችን ወሰደ፡፡ዱባይ ለሁለት እና ሶስት ወራት እየሄደ በመቀመጥ ቋንቋውንም ህዝቡንም በደምብ አጠና፡፡ተሳካለት፡፡አሁን ማንኛውም አስጎብኝ ,
ከሚያስገባው ገቢ በብዙ እጥፍ አንድ ኡስማን ያገኛል፡፡
ዑስማንን ጥሎበት ፈረንጅ አሮጊቶች ይወዱታል፡፡ብዙዎቹ ወደአገራቸው ሲመለሱ የማያልኩለት ነገር የለም፤ዶላር፣ዩሮ፣ፓውንድ፣አይፎን ላፕቶፕ፣ smart phone ለአይን የሚያሳሱ ቅንጡ ሞባይሎችን
እዚህ አገር ለሁለት አመት በአረብ ሊግ ውስጥ በጸሀፊነት የቆየችው ሊባኖሳዊት አሁን የምይዘውን 4wD
ላንድክሩዘር መኪናዋን በስጦታ አበርክታለት ነበር የተሰናበተችው፡፡እሁንም ድረስ ግየዳውንና
ድለላውን የሚያጧጡፈው በዚች የገጠር እና የከተማ ጎርበጥባጣ መንገድ በማይበግራት መኪና ነው፡
እሷ ልታገባው ትፈልግ ነበር፣ ቁርጥ የአጎቴን ልጆች ነው የምትመስለው ትለዋለች፡፡ አፍ አውጥታ አግባኝ
ብላዋለች፡፡ እሱ በጄ አላላትም፡፡ አገሯ ሄደች፡፡
ኡስማንጋር “እምቢ”፣ “አልችልም” እና “የለም” የሚሉት ቃላት በአስማት አይገኙም፡፡ሲበዛ ትሁት ነው
ቱሪስቶቹ “ሀሺሽ ሲያምራቸው ኡስማን ልጅ እግር ደላሎቹን በአንድ የስልክ ጥሪ በማሰማራት ካለበት
ቆፍሮ ያቀርብላቸዋል፣ዜጎቹ ሌዝቢያን ሴት ወይም ቡሽቲ ወንድ ሲፈልጉ በብርሃን ፍጥነት በስልክ ደውሎ
አግኝቶ በመኪናው ያረፉበት ሆቴል፣ወይም ሆስቴል ወይም
👍4❤2
ገስት ሀውስ ድረስ ያቀርብላቸዋል
የፈረሰኩሽና የመሰለች ጨርጫሳ አሮጊትም ትሁን ጨረቃ የመሰለች ዜጋ “አብረን እንዝናና! አብረን እንደንስ!
አብረን እንደር!” ካለችው ታዛዥ ነበር፡፡ አሁን ሀብት ካመጣ በኃላ ተወው እንጂ፡፡ኡስማን በዚህ ትጋቱ
እና ትህትናው እንግዶቹ ይማረኩበታል፡፡አገራቸው ሲመለሱ ለወዳጆቻቸው ስለ ኡስማን ይመሰክራሉ
፡፡ ብዙዎቹ ኡስማን ዘ ኪንግ ይሉታል፡፡ እኛ ደግሞ "ኡስማን ዘ ፒምፕ” እንለዋለን፡፡ ወይም ደግሞ «ኤ»
እያልን እንጠራዋለን፡፡
ኡስማን ቱሪስቶችን የሚያድንበት አሪፍ ድረገጽ እንኳን የለውም፡፡ ድረገጹ ቀደምት ደንበኞቹ ናቸው
የኡስማን አስጎብኚ ድርጅት የሚሰጠውን አገልግሎት በዝርዝርና በጥልቀት በመዘርዘር ይጽፉለታል፤
ይመሰክሩለታል፡፡የኡስማንቢዝነስ «dow Season> ብሎ ነገር አያውቅም፡፡ዓመቱን ሙሉ እንደ ደመቀ
ነው፡፡እርሱ በዓመት ለሁለት ሳምንት ወደ ምስራቅ አውሮፓ እየሄደ የዓመት እረፍት ይወስዳል፡፡ከዚያ ውጭ እረፍት ብሎ ነገር አያውቅም፡፡አትላስ አካባቢ የሚያምር ንጹህ ቢሮ አለው፡፡ሁሉም ሰራተኞቹ ሴቶች ናቸው፡፡እጅግ የሚያማምሩ ሴቶች፡፡ ዘበኛው ብቻ ናቸው ወንድ፡፡ ለሰራተኞቹ በወር ከየትኛውም
NGO ያልተናነሰ ገንዘብ ይከፈላቸዋል፡፡የኡስማን ሞባይል እረፍት አልባ ናት፡፡የጠቅላይ ሚኒስትራትን
_ ስልክ እንኳ የኡስማንን ያህል እረፍት አልባ አትመስለኝም፡፡ኡስማን ከኢትዮጵያ
ንን ያህል እረፍት አልባ አትመስለኝም፡፡ኡስማን ከኢትዮጵያ ውስጥና ከተለያዩ የአለም ጥጎች የሚደወልለትን ስልክ ሲያስተናግድና በትህትና ሲመልስ ይውላል፤በእርጋታ፡፡ድምጹን ዝግ አድርጎ
አንዴ በአረብኛ፣አንዴ በእንግሊዝኛ፣አንዴበፍሬንች ሲያስቀና!
💫ይቀጥላል💫
Like ማድረግ እንዳይረሳ ከ #100 👍
በኋላ ቀጣዩ ክፍል ይቀጥላል
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
የፈረሰኩሽና የመሰለች ጨርጫሳ አሮጊትም ትሁን ጨረቃ የመሰለች ዜጋ “አብረን እንዝናና! አብረን እንደንስ!
አብረን እንደር!” ካለችው ታዛዥ ነበር፡፡ አሁን ሀብት ካመጣ በኃላ ተወው እንጂ፡፡ኡስማን በዚህ ትጋቱ
እና ትህትናው እንግዶቹ ይማረኩበታል፡፡አገራቸው ሲመለሱ ለወዳጆቻቸው ስለ ኡስማን ይመሰክራሉ
፡፡ ብዙዎቹ ኡስማን ዘ ኪንግ ይሉታል፡፡ እኛ ደግሞ "ኡስማን ዘ ፒምፕ” እንለዋለን፡፡ ወይም ደግሞ «ኤ»
እያልን እንጠራዋለን፡፡
ኡስማን ቱሪስቶችን የሚያድንበት አሪፍ ድረገጽ እንኳን የለውም፡፡ ድረገጹ ቀደምት ደንበኞቹ ናቸው
የኡስማን አስጎብኚ ድርጅት የሚሰጠውን አገልግሎት በዝርዝርና በጥልቀት በመዘርዘር ይጽፉለታል፤
ይመሰክሩለታል፡፡የኡስማንቢዝነስ «dow Season> ብሎ ነገር አያውቅም፡፡ዓመቱን ሙሉ እንደ ደመቀ
ነው፡፡እርሱ በዓመት ለሁለት ሳምንት ወደ ምስራቅ አውሮፓ እየሄደ የዓመት እረፍት ይወስዳል፡፡ከዚያ ውጭ እረፍት ብሎ ነገር አያውቅም፡፡አትላስ አካባቢ የሚያምር ንጹህ ቢሮ አለው፡፡ሁሉም ሰራተኞቹ ሴቶች ናቸው፡፡እጅግ የሚያማምሩ ሴቶች፡፡ ዘበኛው ብቻ ናቸው ወንድ፡፡ ለሰራተኞቹ በወር ከየትኛውም
NGO ያልተናነሰ ገንዘብ ይከፈላቸዋል፡፡የኡስማን ሞባይል እረፍት አልባ ናት፡፡የጠቅላይ ሚኒስትራትን
_ ስልክ እንኳ የኡስማንን ያህል እረፍት አልባ አትመስለኝም፡፡ኡስማን ከኢትዮጵያ
ንን ያህል እረፍት አልባ አትመስለኝም፡፡ኡስማን ከኢትዮጵያ ውስጥና ከተለያዩ የአለም ጥጎች የሚደወልለትን ስልክ ሲያስተናግድና በትህትና ሲመልስ ይውላል፤በእርጋታ፡፡ድምጹን ዝግ አድርጎ
አንዴ በአረብኛ፣አንዴ በእንግሊዝኛ፣አንዴበፍሬንች ሲያስቀና!
💫ይቀጥላል💫
Like ማድረግ እንዳይረሳ ከ #100 👍
በኋላ ቀጣዩ ክፍል ይቀጥላል
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
👍5
#ሮዛ
፡
፡
#ክፍል_ሁለት ( 🔞 )
፡
፡
#ንጉስ_ኡስማንን_መተዋወቅ
፡
፡
የሌሊት ሽርሙጥና አስጠልቶኝ ከተውኩት ከራርሜያለሁ፡፡ከማንም ግንዲላ ጋር ከክለብ ክለብ፣ከሆቴል
ሆቴል እና ከገስት ሀውስ ገስት ሀውስ መንጋተት አንገሽግሾኛል፡፡በንደዚህ አይነት የድብርት ወቅት ለራሴ
የዓመት እረፍት እሰጠዋለሁ፡፡ ሁሉ ነገር አስጠልቶኝ እረፍት በነበርኩበት በዚህ ወቅት የምስጢር ጓደኛዬ ራኪ መፍትሔ አቀረበችልኝ፡፡
“ሮዚ! ለምን እንደኔ Callgirl አትሆኚም፣ ለለውጥ ያህል አሪፍ ነው” ራኪ አልገባኝም! Call girl ስትይ”
“ውይ ሮዚ ደግሞ ሰውን አውቀሽ ታደርቂኛለሽ ! የኔን ስራ አጥተሸው ነው?”
“በስልክ እየተጠራሽ ነጭ ሌዝቦዎች ጋ የምተደከይውን ነው የምትይኝ?አሪፍ ቢዝነስ እንደትሰሪ ነው የሚወራው፡፡እስካሁን ጠብ ያለልን ነገር ባይኖርም ማለቴ ነው፤ ተሳሳትኩ? እኔ ደግሞ እንዳንቺ አይደለሁም፡፡ስለዚህ call girl ልሆን አልችልም፡፡”
“ሮዚ ተሳስተሸል! ሌዝቦ ባትሆኚም እንደኔው መሆን ትችያለሽ፡፡ለምን ከኡስማን ጋር አላገናኝሽም?”
“ ማነው ደግሞ እሱ?”
“ንጉስ ኡስማን ነዋ!ደፋር…ኡስማን ማነው ትያለሽ እንዴ ደሞ አፍሽንሞልተሸ?ኡስማንን ሳታውቂ ነው እስከ
ዛሬ እዚህ ቢዝነስ ውስጥ የኖርሽው? ለማንኛውም ስታገኚው ይቅርታ ትጠይቂዋለሽ፡፡ሰው ያረግሻል…
»ብላኝ ጣራ የሚበሳ ጎቋን ለቀቀችው፡፡ አንዳንዴ ብዞዎቻችን ጣሪያ የሚበሳ ሳቅ የምንስቀው ለምን ይሆን ብዬ እጠይቃለሁ፡፡ ውስጣችን ደስተኛ ስላልሆነ? የዉሸት ዓለም ውስጥ ስለምንኖር? ማህበረሰቡ እንደሚጸየፈን ስለምናስብ? ለሚንቀን ማህበረሰብ እኛም ደስ ብሎን እንደምንስቅ ለማስመስከር?
Call girls በስልክ ብቻ እየተጠሩ ረቀቅ ያለ ሸሌነትን የሚሰሩ ሴት ጓደኞቼ ናቸው፡፡የሚከፈላቸው
በኢትዮጵያ ብር አይደለም፡፡የኢትዮጵያ ብር ይገማል ብለው ስለሚያምኑ ማንኛውንም ቢዝነስ የሚቀበሉት
በውጭ ምንዛሪ ነው፡፡ሽንት ቤት ገብቶ ሲወጣ እንኳ እጁን ከማይታጠብ የሀበሻ ወንድ ጋር ብዙውን ጊዜ ወሲብ አይፈጽሙም፡፡ call girl ጨዋታዋ በዶላር፣በዩሮ፣በፓውንድ፣በሪያል፣በዲናርና በድርሃም ነው፡፡ራኪ በኮል ገርልነት” መስራት ከጀመረች ሶስት አመት ሆኗታል፡፡ያለፈውን አመት ከመንፈቅ
የተምነሸነሸንበትን ቅንጡ ቡኒ አቶዝ መኪና የገዛችው በዚሁ ቢዝነስ ነው፡፡ “አንዷ ነጭ ጸድቃባት ነው”
እያሉ ስሟን ያጠፉታል እንጂ፡፡
በራኪ ስኬት ላለፉት አመታት ውስጥ ውስጡን በቅናት መንጨርጨሬን አልክድም፡፡በተለይ መኪና የገዛች
ሰሞን የበታችነት ስሜት ተሰማኝ፡፡ አንዳንድ ጊዜ ቅናቴን መቆጣጠር ያቅተኛል፡፡መቅናቴን የምታውቅብኝ
ስለመሰለኝ ራቅኳት፡፡ ራኪን እወዳታለሁ፡፡ ስኬቷ ደስ ይለኛል፡፡ ግን አለመቅናት የማልችልባቸው ወቅቶች አሉ፡፡ ምንም ማድረግ አልችልም፡፡ ያለኝ እድል መንፈሳዊ ቅናት ነው እያልኩ ራሴን መሸንገል ብቻ ነበር፡፡
እኔ እንደራኪ ሌዝቦ ስላልሆንኩ call girl መሆን የምችል አልመሰለኝም ነበር፡፡ብችልስ ማን እንዲህ ያለው ህቡእ አለም አቀፍ የወሲብ መረብ ውስጥ ይከተኝ ነበር? በርካታ የሴት ጓደኞች ቢኖሩም
የትኛዋም ይህን የአዲስ አበባ ስውር የወሲብ መረብ አያውቁትም፡፡ራኪስ ብትሆን መስራት እንደምችል
እያወቀች ለምን እስካሁን ደበቀችኝ? ታማኝነቴን እና ምስጢር ጠባቂነቴን በመጠርጠር ከሆነ የደበቀችኝ
ምከንያቷን እረዳለሁ፡፡መቼም ከዚህ የተለየ ምክንያት ሊኖራት አይችልም፡፡ለበርካታ አመታት ስዘለቀው ጥብቅ ጓደኝነታችን ክፋትን፣ተንኮልን፣ ምቀኝነትንና ቅናትን ተመልክቼባት አላውቅም፡፡ሲበዛ
ደግ፣ለጋስ፣ተጫዋችና ሰው ወዳድ እንደሆነች ነው የማውቀው፡፡
ሌዝቢያን ጓደኛዬን ራኪን ሳስብ በቅርቡ ሊሊ ቤት የተመለከትኩት የአማርኛ ሲዲ ታወሰኝ፡፡ይህ ሲዲ ስለ ኢትዮጵያ ዝም አንልም፣ግብረሰዶማዊነት 666 ቅብርጥሶ ይልና በኢትዮጵያ በከፍተኛ መጠን እየተስፋፋ በመጣው ግብረሰዶማዊነት ላይ ብዙ ነገር ያወራል፡፡ከሲዲው እንደተመለከትኩት በኢትዮጵያ ከ30 ሺህ በላይ ወንድና ሴት ሰዶማውያን አሉ፡፡የሴት ሶዶማውያን (ሌዝቢያኖች) ቁጥር በአስደንጋጭ
ሁኔታ እየተስፋፋ ነው ይላል፡፡የሲዲው አዘጋጆች መልካቸውን ቀያይረውና እንደ ሴት ለብሰው ሌዝቢያኖች የሚገናኙባቸውን የአዲስ አበባ የምሽት መዝናኛ ስፍራዎች ሁኔታ ሲቃኙ ይታያል፡፡ነገሩ እውነት ይመስለኛል፡፡እኔ ራሴ የማውቃቸው ቢቆጠሩ በትንሹ መቶ ይሞላሉ፡፡ስራቸው ያውጣቸው አቦ
ባፋንኩሎ!
አንድ ኢትዮጵያዊ አዲስ አበባ ውስጥ ሚስት አለው፣ልጆች አሉት፡፡ይሁንና 17 የወንድ ሚስቶች ነበሩት
7ተኛ የወንድ ሚስቱ አጠላል የሚባሰው ነው፡፡ይህ አጠላል ከራሱ ከሰላሳ አመት በላይ በቆየው የግብረሰዶማዊነት ህይወቱ 8 ጊዜ ወንድ አግብቶ ፈቷል፡፡ ይህ አጠላል ልክ እንደ ኡስማን የውጭ
ቱሪስቶችና ኢትዮጵያውያን ዲያስፖራዎች ወደ አዲስ አበባ ሲመጡ በማገናኘት ለበርካታ አመታት እንደሰራ በዚሁ ሲዲ ላይ ምስክርነቱን ሰጥቷል፡፡አጠላል አሁን ከአስከፊው የግብረሰዶማዊነት ሕይወት
ወጥቶ በኦርቶዶክስ ኃይማኖት ተከታይነቱና መንፈሳዊነቱ እንደቀጠለ በሲዲው ላይ ይገልጻል፡፡አንዲት
በኤችአይቪ የተያዘች ሌዝቢያንም ለበርካታ አመታት የዘለቀው አሰቃቂ የሰዶም ህይወቷን በዚሁ ሲዲ
ላይ ትናገራለች፡፡እውነት ይሁን ዉሸት ግን ማወቅ አልችልም፡፡ አንዳንዶች ገንዘብ ለማግኘት ብለው እንዲህ አይነት ሲዲ ሊሰሩ ይችሉ ይሆናል፡፡ ለማንኛውም ስራቸው ያውጣቸው፣ "በነሱ ቂጥ እኔ
ምን አገባኝ” ነው የሚለው ኡስሚቲ፡፡
ራኪ ቃሏን ጠብቃ በማግስቱ ኡስማንን አገናኘችኝ፡፡ከማገናኘቷ በፊት ቁርስ ካልዲስ እየበላን ሳለን አንድ
ሌላ ቀጭን ማስገንዘቢያ አለኝ በማለት ጉሮሮዋን ጠራረገች፤ ጆሮዬ ቆመ፡፡
“ሮዚ ኡስማን ሲበዛ ሸፋዳ ነው፡፡ግን ከአንድ ጊዜ በኃላ ቅንዝራምነቱ በኖ ይጠፋል፡፡አሪፍ ጓደኛሽ ነው
የሚሆነው፡፡ብዳኝ ብለሽ እግሩ ላይ ብትወድቂ እንኳ በእንጨት አይነካሽም፡፡ኾኖም ራሱ ያልቀመሳትን ሴት ወደ ኢምፓየሩ አያስገባም፡፡
ሴቶች ከላበዳኃቸው በደንብ አይታዘዙኝም» የሚለው ነገር አለው፡፡ስለዚህ አንዴ መጠለዝ ያለ ነው፣ስጪው…»፡፡
«እሱ ማነውና ነው ሁሏንም ካልቀመስኩ የሚለው…ሚካኤልን አካበዳችሁለት፣
« ሮዚ…”ስጥ ይሰጥሀል” ነው መጸሐፉም የሚለው የምልሽን ሳታወላዊይ አድርጊው» ኡስማንን ለማየት ተቁነጠነጥኩ፡፡
« ካላስደሰትሽው ዜጎች ሴት ሲፈልጉ ቅድሚያ ባለመስጠት ይቀጣሻል፡፡ስላንቺ የሚኖረው አመለካከት ጥሩ ሆኖ ለዘላለሙ እንዲቀጥል አሪፍ አርገሽ ስጪው:: ከዚያ መቼም ጥሎ አይጥልሽም፡፡ ተገደሽ ሳይሆን
ወደሽው ሴክስ እንዳረግሽለት አክት አድርጊ፡፡በንጽህና አይደራደርም፡፡ራስሽን ጠብቂ፡፡ዶልቼ ኤንድ ጋባና ነፍሱ ነው፤ ርካሽ ነገር አይወድም…that is it! ገቢቶ? “
ራኪ በፈገግታ ከተመለከተችኝ በኋላ kent ሲጋራዋን ሁሌም እንደምታደርገው በቄንጥ ለኮሰች፤ ሀበሻ ሲባል ሴት ስታጨስ ማፍጠጥ ልማዱ ነው፡፡ ብዙ ዓይኖች አረፉብን፤ ለምደነዋል፡፡
“ወደ ኡስማን ከመሄዳችን በፊት ለኮንፊደንስ አሁኑኑ ውሳኔሽን ባውቅ ደስ ይለኛል”
የሲጋራውን ጢስ ሽቅብ ወደ ሰማይ አቅጣጫ አትጎለጎለችው፡፡ ራኬብ ያለ ብዙ ድካም ረብጣ የምትቆጥርበትን ረቂቅ ቢዝነስ በተልካሻ ምክንያት ለማሰናከል አልፈለግኩም፡፡ እንደሷ አንድ አቶዝ መኪና ብትኖረኝ አልጠላም፡፡
“ራኪ እኔን ሁሌም እንደ ልጅ እና እንደ ፋራ ገጠሬ የምትመለከቺውን ነገር አቁሚ! I am a grown up
woman and a city girl!
«i know i know Rozi, But you know.አንዳንዴ ያነበብኩ ነኝ ምናምን እያልሽ
፡
፡
#ክፍል_ሁለት ( 🔞 )
፡
፡
#ንጉስ_ኡስማንን_መተዋወቅ
፡
፡
የሌሊት ሽርሙጥና አስጠልቶኝ ከተውኩት ከራርሜያለሁ፡፡ከማንም ግንዲላ ጋር ከክለብ ክለብ፣ከሆቴል
ሆቴል እና ከገስት ሀውስ ገስት ሀውስ መንጋተት አንገሽግሾኛል፡፡በንደዚህ አይነት የድብርት ወቅት ለራሴ
የዓመት እረፍት እሰጠዋለሁ፡፡ ሁሉ ነገር አስጠልቶኝ እረፍት በነበርኩበት በዚህ ወቅት የምስጢር ጓደኛዬ ራኪ መፍትሔ አቀረበችልኝ፡፡
“ሮዚ! ለምን እንደኔ Callgirl አትሆኚም፣ ለለውጥ ያህል አሪፍ ነው” ራኪ አልገባኝም! Call girl ስትይ”
“ውይ ሮዚ ደግሞ ሰውን አውቀሽ ታደርቂኛለሽ ! የኔን ስራ አጥተሸው ነው?”
“በስልክ እየተጠራሽ ነጭ ሌዝቦዎች ጋ የምተደከይውን ነው የምትይኝ?አሪፍ ቢዝነስ እንደትሰሪ ነው የሚወራው፡፡እስካሁን ጠብ ያለልን ነገር ባይኖርም ማለቴ ነው፤ ተሳሳትኩ? እኔ ደግሞ እንዳንቺ አይደለሁም፡፡ስለዚህ call girl ልሆን አልችልም፡፡”
“ሮዚ ተሳስተሸል! ሌዝቦ ባትሆኚም እንደኔው መሆን ትችያለሽ፡፡ለምን ከኡስማን ጋር አላገናኝሽም?”
“ ማነው ደግሞ እሱ?”
“ንጉስ ኡስማን ነዋ!ደፋር…ኡስማን ማነው ትያለሽ እንዴ ደሞ አፍሽንሞልተሸ?ኡስማንን ሳታውቂ ነው እስከ
ዛሬ እዚህ ቢዝነስ ውስጥ የኖርሽው? ለማንኛውም ስታገኚው ይቅርታ ትጠይቂዋለሽ፡፡ሰው ያረግሻል…
»ብላኝ ጣራ የሚበሳ ጎቋን ለቀቀችው፡፡ አንዳንዴ ብዞዎቻችን ጣሪያ የሚበሳ ሳቅ የምንስቀው ለምን ይሆን ብዬ እጠይቃለሁ፡፡ ውስጣችን ደስተኛ ስላልሆነ? የዉሸት ዓለም ውስጥ ስለምንኖር? ማህበረሰቡ እንደሚጸየፈን ስለምናስብ? ለሚንቀን ማህበረሰብ እኛም ደስ ብሎን እንደምንስቅ ለማስመስከር?
Call girls በስልክ ብቻ እየተጠሩ ረቀቅ ያለ ሸሌነትን የሚሰሩ ሴት ጓደኞቼ ናቸው፡፡የሚከፈላቸው
በኢትዮጵያ ብር አይደለም፡፡የኢትዮጵያ ብር ይገማል ብለው ስለሚያምኑ ማንኛውንም ቢዝነስ የሚቀበሉት
በውጭ ምንዛሪ ነው፡፡ሽንት ቤት ገብቶ ሲወጣ እንኳ እጁን ከማይታጠብ የሀበሻ ወንድ ጋር ብዙውን ጊዜ ወሲብ አይፈጽሙም፡፡ call girl ጨዋታዋ በዶላር፣በዩሮ፣በፓውንድ፣በሪያል፣በዲናርና በድርሃም ነው፡፡ራኪ በኮል ገርልነት” መስራት ከጀመረች ሶስት አመት ሆኗታል፡፡ያለፈውን አመት ከመንፈቅ
የተምነሸነሸንበትን ቅንጡ ቡኒ አቶዝ መኪና የገዛችው በዚሁ ቢዝነስ ነው፡፡ “አንዷ ነጭ ጸድቃባት ነው”
እያሉ ስሟን ያጠፉታል እንጂ፡፡
በራኪ ስኬት ላለፉት አመታት ውስጥ ውስጡን በቅናት መንጨርጨሬን አልክድም፡፡በተለይ መኪና የገዛች
ሰሞን የበታችነት ስሜት ተሰማኝ፡፡ አንዳንድ ጊዜ ቅናቴን መቆጣጠር ያቅተኛል፡፡መቅናቴን የምታውቅብኝ
ስለመሰለኝ ራቅኳት፡፡ ራኪን እወዳታለሁ፡፡ ስኬቷ ደስ ይለኛል፡፡ ግን አለመቅናት የማልችልባቸው ወቅቶች አሉ፡፡ ምንም ማድረግ አልችልም፡፡ ያለኝ እድል መንፈሳዊ ቅናት ነው እያልኩ ራሴን መሸንገል ብቻ ነበር፡፡
እኔ እንደራኪ ሌዝቦ ስላልሆንኩ call girl መሆን የምችል አልመሰለኝም ነበር፡፡ብችልስ ማን እንዲህ ያለው ህቡእ አለም አቀፍ የወሲብ መረብ ውስጥ ይከተኝ ነበር? በርካታ የሴት ጓደኞች ቢኖሩም
የትኛዋም ይህን የአዲስ አበባ ስውር የወሲብ መረብ አያውቁትም፡፡ራኪስ ብትሆን መስራት እንደምችል
እያወቀች ለምን እስካሁን ደበቀችኝ? ታማኝነቴን እና ምስጢር ጠባቂነቴን በመጠርጠር ከሆነ የደበቀችኝ
ምከንያቷን እረዳለሁ፡፡መቼም ከዚህ የተለየ ምክንያት ሊኖራት አይችልም፡፡ለበርካታ አመታት ስዘለቀው ጥብቅ ጓደኝነታችን ክፋትን፣ተንኮልን፣ ምቀኝነትንና ቅናትን ተመልክቼባት አላውቅም፡፡ሲበዛ
ደግ፣ለጋስ፣ተጫዋችና ሰው ወዳድ እንደሆነች ነው የማውቀው፡፡
ሌዝቢያን ጓደኛዬን ራኪን ሳስብ በቅርቡ ሊሊ ቤት የተመለከትኩት የአማርኛ ሲዲ ታወሰኝ፡፡ይህ ሲዲ ስለ ኢትዮጵያ ዝም አንልም፣ግብረሰዶማዊነት 666 ቅብርጥሶ ይልና በኢትዮጵያ በከፍተኛ መጠን እየተስፋፋ በመጣው ግብረሰዶማዊነት ላይ ብዙ ነገር ያወራል፡፡ከሲዲው እንደተመለከትኩት በኢትዮጵያ ከ30 ሺህ በላይ ወንድና ሴት ሰዶማውያን አሉ፡፡የሴት ሶዶማውያን (ሌዝቢያኖች) ቁጥር በአስደንጋጭ
ሁኔታ እየተስፋፋ ነው ይላል፡፡የሲዲው አዘጋጆች መልካቸውን ቀያይረውና እንደ ሴት ለብሰው ሌዝቢያኖች የሚገናኙባቸውን የአዲስ አበባ የምሽት መዝናኛ ስፍራዎች ሁኔታ ሲቃኙ ይታያል፡፡ነገሩ እውነት ይመስለኛል፡፡እኔ ራሴ የማውቃቸው ቢቆጠሩ በትንሹ መቶ ይሞላሉ፡፡ስራቸው ያውጣቸው አቦ
ባፋንኩሎ!
አንድ ኢትዮጵያዊ አዲስ አበባ ውስጥ ሚስት አለው፣ልጆች አሉት፡፡ይሁንና 17 የወንድ ሚስቶች ነበሩት
7ተኛ የወንድ ሚስቱ አጠላል የሚባሰው ነው፡፡ይህ አጠላል ከራሱ ከሰላሳ አመት በላይ በቆየው የግብረሰዶማዊነት ህይወቱ 8 ጊዜ ወንድ አግብቶ ፈቷል፡፡ ይህ አጠላል ልክ እንደ ኡስማን የውጭ
ቱሪስቶችና ኢትዮጵያውያን ዲያስፖራዎች ወደ አዲስ አበባ ሲመጡ በማገናኘት ለበርካታ አመታት እንደሰራ በዚሁ ሲዲ ላይ ምስክርነቱን ሰጥቷል፡፡አጠላል አሁን ከአስከፊው የግብረሰዶማዊነት ሕይወት
ወጥቶ በኦርቶዶክስ ኃይማኖት ተከታይነቱና መንፈሳዊነቱ እንደቀጠለ በሲዲው ላይ ይገልጻል፡፡አንዲት
በኤችአይቪ የተያዘች ሌዝቢያንም ለበርካታ አመታት የዘለቀው አሰቃቂ የሰዶም ህይወቷን በዚሁ ሲዲ
ላይ ትናገራለች፡፡እውነት ይሁን ዉሸት ግን ማወቅ አልችልም፡፡ አንዳንዶች ገንዘብ ለማግኘት ብለው እንዲህ አይነት ሲዲ ሊሰሩ ይችሉ ይሆናል፡፡ ለማንኛውም ስራቸው ያውጣቸው፣ "በነሱ ቂጥ እኔ
ምን አገባኝ” ነው የሚለው ኡስሚቲ፡፡
ራኪ ቃሏን ጠብቃ በማግስቱ ኡስማንን አገናኘችኝ፡፡ከማገናኘቷ በፊት ቁርስ ካልዲስ እየበላን ሳለን አንድ
ሌላ ቀጭን ማስገንዘቢያ አለኝ በማለት ጉሮሮዋን ጠራረገች፤ ጆሮዬ ቆመ፡፡
“ሮዚ ኡስማን ሲበዛ ሸፋዳ ነው፡፡ግን ከአንድ ጊዜ በኃላ ቅንዝራምነቱ በኖ ይጠፋል፡፡አሪፍ ጓደኛሽ ነው
የሚሆነው፡፡ብዳኝ ብለሽ እግሩ ላይ ብትወድቂ እንኳ በእንጨት አይነካሽም፡፡ኾኖም ራሱ ያልቀመሳትን ሴት ወደ ኢምፓየሩ አያስገባም፡፡
ሴቶች ከላበዳኃቸው በደንብ አይታዘዙኝም» የሚለው ነገር አለው፡፡ስለዚህ አንዴ መጠለዝ ያለ ነው፣ስጪው…»፡፡
«እሱ ማነውና ነው ሁሏንም ካልቀመስኩ የሚለው…ሚካኤልን አካበዳችሁለት፣
« ሮዚ…”ስጥ ይሰጥሀል” ነው መጸሐፉም የሚለው የምልሽን ሳታወላዊይ አድርጊው» ኡስማንን ለማየት ተቁነጠነጥኩ፡፡
« ካላስደሰትሽው ዜጎች ሴት ሲፈልጉ ቅድሚያ ባለመስጠት ይቀጣሻል፡፡ስላንቺ የሚኖረው አመለካከት ጥሩ ሆኖ ለዘላለሙ እንዲቀጥል አሪፍ አርገሽ ስጪው:: ከዚያ መቼም ጥሎ አይጥልሽም፡፡ ተገደሽ ሳይሆን
ወደሽው ሴክስ እንዳረግሽለት አክት አድርጊ፡፡በንጽህና አይደራደርም፡፡ራስሽን ጠብቂ፡፡ዶልቼ ኤንድ ጋባና ነፍሱ ነው፤ ርካሽ ነገር አይወድም…that is it! ገቢቶ? “
ራኪ በፈገግታ ከተመለከተችኝ በኋላ kent ሲጋራዋን ሁሌም እንደምታደርገው በቄንጥ ለኮሰች፤ ሀበሻ ሲባል ሴት ስታጨስ ማፍጠጥ ልማዱ ነው፡፡ ብዙ ዓይኖች አረፉብን፤ ለምደነዋል፡፡
“ወደ ኡስማን ከመሄዳችን በፊት ለኮንፊደንስ አሁኑኑ ውሳኔሽን ባውቅ ደስ ይለኛል”
የሲጋራውን ጢስ ሽቅብ ወደ ሰማይ አቅጣጫ አትጎለጎለችው፡፡ ራኬብ ያለ ብዙ ድካም ረብጣ የምትቆጥርበትን ረቂቅ ቢዝነስ በተልካሻ ምክንያት ለማሰናከል አልፈለግኩም፡፡ እንደሷ አንድ አቶዝ መኪና ብትኖረኝ አልጠላም፡፡
“ራኪ እኔን ሁሌም እንደ ልጅ እና እንደ ፋራ ገጠሬ የምትመለከቺውን ነገር አቁሚ! I am a grown up
woman and a city girl!
«i know i know Rozi, But you know.አንዳንዴ ያነበብኩ ነኝ ምናምን እያልሽ
👍9😢2❤1🔥1
ወግ አጥባቂ የምትሆኚበት ጊዜ አለ>>
«አይዞሽ ፍርሃት አይግባሽ ራኪ! ይህ እኮ የለመድኩት ነገር ነው፡፡ቢዝነስ የሚበዛባቸው ክለብ ሀላፊዎችም
ይህን ሲጠይቁኝ ነው የኖሩት፡፡There is no free lunch in this fucken world. አትስጊ! ኡስማንም
ካንኳኳ ይከፈትለታል፡፡ አስፈላጊ ከሆነም ነፍሱን እስኪስት እበዳዋለሁ…እንበዳለን ስንል እንበዳለን አንቀልድም!”
ተደጋግፈን ሳቅን! አሳሳቃችን የብዙ ሰዎችን ትኩረት ሳበ፡፡ “Are you serious?ሮዚ”
"Yeap!"
ራኪ ፈገግ አለች፡፡ በሲጋራዋ ጢስ መሀል ፈገግታዋን ለሁለተኛ ጊዜ አየሁት፡፡
Rozi!Come and give me a kiss on my cheek” ጉንጬን ሳምኳት፤
ሮዚ አሁኑኑ ኡስማንን ደውዬ ቀጠሮ አሲዘዋለሁ፡፡ ባንቺ ስንት ኮሚሽን እንደማገኝ አላውቅም፡፡
ጠዋት ተያይዘን አትላስ ቢሮው እንሄዳለን፡፡ ኡስማን ወደደሽ ማለት ዶላር ወደደሽ ማለት ነው፡፡ባካፋ
ትዝቂዋለሽ፡፡ በአጭር ጊዜ ካልተተኮስሽ “ራኪ ውሸታም” በይኝ”፤
በእስካሁን ጓደኝነታችን ራኪ ሲበዛ ግልጽ እንደመሆኗ ዋሽታኝ አታውቅም፡፡ያለችውን አመንኳት. በበነጋታው ከንጉስ ኡስማን ጋር ተዋወቅን፡፡
#የኡስማን_ወፎች
ኡስማን አትላስ ጋር የሚገኘው ቢሮው ስገባ ባየኃቸው ሴቶች ደነገጥኩ፡፡ ራሴን ጠላሁት፣የክፍለ ሀገር ልጅ
የሆንኩ መሰለኝ፡፡ ምንም ብዘንጥ በአለባበሴ አፈርኩ፤ የቤቱ አስቀያሚዋ ሴት እኔ እንደሆንኩ እንዲሰማኝ
አደረጉኝ፡፡ ከየት ነው እነዚህን ሁሉ ቆነጃጅት የሰበሰባቸው በማርያም፡፡
ከኡስማን ጋር ወረቀት አልባ ውል ተፈራረምን፤ በልባዊ እምነት ላይ የተመሰረተ ውል፡፡ በውላችን
መሰረት ኡስማን እኔ አንድ ዜጋ ጋር ተኝቼ ከማገኘው ክፍያ ሃያ ፐርሰንት ያገኛል፡፡ ዜጋው እኔን ላገናኘው ኡስማን የሚሰጠው ኮሚሽን፣ ስጦታም ሆነ ከፍያ እኔን አይመለከተኝም፡፡ ራኪ በተደጋጋሚ ትኩረት ሰጥታ ያስገነዘበችኝ ነገር ቢኖር ክፍያዬን አስመልክቶ ኡስማንን እንዳልዋሸው ነው፡
“ሮዚ አደራሽን ኡስማንን የተቀበልሽውን ክፍያ እንዳትዋሺው! “መዋሸቴን በፍጹም ሊያውቅ አይችልም”
ካልሽ ጂል ነሽ ማለት ነው፡፡ ለሱ ካላቸው ከፍተኛ ቅርበት እና ታማኝነት የተነሳ ዜጎቹ ሁሉን ነገር ይነግሩታል፤ የሚደብቁት አንዳችም ነገር የለም፡፡ የእምስሽን ሳይዝ ሳይቀር ነው የሚዘከዝኩለት፡፡ ይሄ
ይገርምሻል እንዴ? በሌሊቱ ክፍለ ጊዜ ስንት ጊዜ እንደፈሳሽ ሳይሳሳት ሊነገርሽ ይችላል፡፡ ኡስማንን
ለመዋሸት መሞከር ለነፍስ አባትሽ ለመዋሸት እንደመሞከር ከባድ ነው፣ ስለዚህ don't do it እምነት
ላይ ቀልድ አያውቅም፡፡ አንዴ እምነት ካጎደልሽ ተጨማሪ እድል አይሰጥሽም፤ ከመቅጽበት ስልክሽን ከሞባይሉ ላይ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ያጠፋዋል
as simple as that”
የራኪን ምከር በህሊናዬ እያውጠነጠንኩ እያለ ኡስማን ድንገት ምን እያሰብኩ እንደሆነ ጠየቀኝ፡፡ ድንግጥ
አልኩኝ፡፡ ቢሮህ በጣም እንደሚያምር እያሰብኩ ነበር ”አልኩት፡፡ «ደሞ አንተም ታምራለህ…እንደ ቢሮህ
ባይሆንም» ብዬ ዋሸሁት፡፡ ለነገሩ አልዋሸሁትም፤ ኡስማን ክልስ ነው የሚመስለው፤ ሁሉ ነገሩ ያምራል፡፡
ጥርሶቹን ብልጭ አድርጎልኝ ከተሸከርካሪ ወንበሩ ተነስቶ የቢሮውን በር ቆለፈው፡፡ እኔ ወደተቀመጥኩበት
ሶፋ በቀስታ ተራመደ፡፡ ያለምንም ማመንታት እጄን ይዞኝ ከወንበሬ አስነሳኝና ከንፈሬን ሳመኝ፡፡ ዉሀ
ሆንኩኝ፡፡ እጁን በለበስኩት ጥቁር ሚኒስከርት ስር ሰደዳቸውና የለበስኩትን ዳንቴል ፓንት ተረተረው፡፡
ልጮህ ነበር በድንጋጤ፡፡ በእጄ አፌን እንድይዝ ምልክት ሰጠኝ፡፡ ላስቆመው ምንም እድል አልነበረኝም፡፡
ደግሞም አልፈለኩም፡፡ ቀሚሴን ወደላይ ሰብስቦ ጠረጴዛው ላይ ወደ ኃላ አዙሮ አቅሌን እስከስት ወሰበኝ
ድምጽ ሳወጣ ጸሀፊዎቹ እንዳይሰሙ ፈራሁ.ደሞ አፊን በመዳፉ ያፍነዋል፡፡ በህይወቴ እንደዚያች አይነት ፈጣን፣ አጭር የምትጣፍጥ ወሲብ ማድረጌ ትዝ አይለኝም፡፡
የፈረንሳይ ቼኮሌት ነው!» ብሎ በትዕዛዝ መልክ አንድ የታሸገ ቼኮሌት ሰጠኝ፡፡ ከቢሮው ስወጣ ሪሴፕሽን
ጠብቀኝ የነበረችውን የራኪን ፊት ለማየት የሚያስችል ድፍረት አልነበረኝም ፡፡ ድንግልናዬ የተወሰደ ያህል ተቅለሰለስኩ፡፡
#ፕሮፌሰር_አንደርሰን
ቀናት አለፉ፤ ወራት ተቆጠሩ፡፡
ኡስማን ቢዝነስ በቢዝነስ አደረገኝ፡፡ ሱዳኑ፣ አረቡ፣ ፈረንጁ፣ ኮሪያው ብቻ የኔን «ባብሽ» ያልቀመሰ የዓለም
ዜጋ የሌለ እስኪመስለኝ ድረስ ኡስማን ባቢሼን ቢዚ አደረገው፡፡(ይህች ሳምሪ ናት «ባቢሽ» የሚለውን
ቃል የፈጠረችው፡፡ ራኪ የድሬዳዋ ልጅ ስለሆነች አስር ጊዜ «እምስ ቁላ» ስትልባት ሳምሪ «ምግብ ዘጋኝ»
ብላ «እምስን» የሚተካ ቃል ፈጠረች፡፡
«ባብሽ» የሚባል ቃል፡፡ ራኪ የሸሌ አይናፋር አንቺን አየን ትላታለች” በሾርኔ ስትነካት፡፡
ገላዬን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የተከራየው ይመስል አዲሳባን ለረገጠ ትንንሽ ዲፕሎማት ሁሉ ባቢሼን መበርገድ ሆነ ስራዬ፡፡ በተለይ አዲስ እበባ አለም አቀፍ ጉባኤዎችን ስታከናውን እረፍት የሚባል
ነገር የለም፤ የኡስማን ወፎች የሆንን ሁላ ያለማቋረጥ እንሰራለን፡፡ አመታዊውን የአፍሪካ ህብረት ስብሰባ
እና በቅርቡ የተካሄደውን የአለም አገራት ተወካዮች የተገኙበት “አይካሳ” የኤች አይቪ ኤድስ ኮንፈረንስ
በምሳሌነት ልጠቅስ እችላለሁ፡፡ በአይካሳው ጉባኤ ላይ የአሜሪካው የቀድሞ ፕሬዘዳንት ትንሹ ቡሽ
መጥቶ ነበር አሉ፡፡ ከበዱ አይቀር እሱን ነበር መብዳት፡፡እሱ ኢራቅን አስፈንደዶ እንደበዳው እኔ ደሞ እሱን ብበዳው ተደስቼም አላባራ፡፡
በአይካሳ ጉባኤ የመጡት አብዛኛዎቹ ተሰብሳቢዎች ቀን ቀን ኤች አይ ቪን ስለመደምሰስ እየመከሩ ማታ
ማታ የኛን እምስ ሲደመስሱ ያድራሉ፡፡ ይህቺ ዓለም መቼም ለአላጋጮች ነው የምትመቸው፡፡ ይሄኔ ስንትና ስንት ዶላር አበል እየበሉ ይሆናል እኮ የሚሰበሰቡት፡፡ የአለም ግብረሰዶማውያን ህብረት በጁፒተር ኢንተርናሽናል ሆቴል ስብሰባ ለማድረግ አቅደው ነበር፡፡ ባጋጣሚ ከፕሮፌሰር አንደርሰን ጋር ጂፒተር
ሆቴል አድረን ስለነበረ የነበረውን ሽርጉድ በአይኔ አይቻለሁ፡፡ ስብሰባው የሀበሾችን ቁጣ ስለቀሰቀሰ የሆቴሉ ባለቤት በሆቴሉ እንዳይካሄድ ከለከለ፡፡ ነገርየውን ከሚያስተባብሩት ውስጥ ፐሮፌሰር አንደርሰን አብሮኝ ነበር፡፡ እርሱ እንዳወራኝ ከሆነ የተባበሩት መንግስታትና የእርሱ አገር ዴንማርክ “የግብረ ሰዶማውያን መብቶች ሰብአዊ መብቶች ናቸው” በሚለው አቋማቸው የሰዶማውያኑ ስብሰባ በዚሁ በአዲስ አበባ መካሄድ እንዳለበት ተሟግተዋል፡፡ የኛቄሶችና ሼካዎች ደግሞ የስብሰባውን እቅድ በይፋ አወገዙ፡፡ሆኖም
የሰዶማውያኑ ስብሰባ በተባበሩት መንግስታት የስብሰባ አዳራሽ ውስጥ በዚህ ሁሉ የኢትዮጵያውያንና
የመንፈሳዊ አባቶች ውግዘት መሃል ተካሄደ፡፡
ለአይካሳው ጉባኤ አዲስ አበባ የተገኙት በርካታ ሺህ የውጭ ዜጎች የከተማዋን ሆቴሎች እና ገስት ሀውሶት
አጣበው ነበር፡፡ እኔንና ራኪን ጨምሮ ሁሉም የኡስማን ወፎች በዚህ ጉባኤ ላይ እረፍት አልባ ሆንን የተሰብሳቢዎቹን፣ የዲፕላማቶቹንና የፖለቲከኞቹን ገላ ለማሞቅ ታች ላይ ስንል ቆይተናል፡፡ከራኪ ጋር ራሱ በስልክ እንጂ እስከ ቅርብ ቀን ድረስ አልተገናኘንም፡፡ እኔ በብዛት የነበርኩት ከፕሮፌሰር ኣንደርታ
ጋ ነበር፡፡ አንደርሰን የዳኒሽ ዜግነት ያለውና ለቡሽቲዎች ጠበቃ የሆነ ሰው ሲሆን የሆሞዎች መብቶች
እንዲከበሩ ከሚሟገቱ ታዋቂ ሰዎች መሐል አንዱ ነው፡፡ እንደሰማሁት‹‹ቡሽቲ መሆን በተፈጥሮ እንጂ ሰው ሲቀብጥ የሚሆነው ነገር አይደለም› የሚል ጥናት በማስረጃ አስደግፈው ከሰሩ አለማቀፍ
ሳይንቲስቶች ቁንጮ
«አይዞሽ ፍርሃት አይግባሽ ራኪ! ይህ እኮ የለመድኩት ነገር ነው፡፡ቢዝነስ የሚበዛባቸው ክለብ ሀላፊዎችም
ይህን ሲጠይቁኝ ነው የኖሩት፡፡There is no free lunch in this fucken world. አትስጊ! ኡስማንም
ካንኳኳ ይከፈትለታል፡፡ አስፈላጊ ከሆነም ነፍሱን እስኪስት እበዳዋለሁ…እንበዳለን ስንል እንበዳለን አንቀልድም!”
ተደጋግፈን ሳቅን! አሳሳቃችን የብዙ ሰዎችን ትኩረት ሳበ፡፡ “Are you serious?ሮዚ”
"Yeap!"
ራኪ ፈገግ አለች፡፡ በሲጋራዋ ጢስ መሀል ፈገግታዋን ለሁለተኛ ጊዜ አየሁት፡፡
Rozi!Come and give me a kiss on my cheek” ጉንጬን ሳምኳት፤
ሮዚ አሁኑኑ ኡስማንን ደውዬ ቀጠሮ አሲዘዋለሁ፡፡ ባንቺ ስንት ኮሚሽን እንደማገኝ አላውቅም፡፡
ጠዋት ተያይዘን አትላስ ቢሮው እንሄዳለን፡፡ ኡስማን ወደደሽ ማለት ዶላር ወደደሽ ማለት ነው፡፡ባካፋ
ትዝቂዋለሽ፡፡ በአጭር ጊዜ ካልተተኮስሽ “ራኪ ውሸታም” በይኝ”፤
በእስካሁን ጓደኝነታችን ራኪ ሲበዛ ግልጽ እንደመሆኗ ዋሽታኝ አታውቅም፡፡ያለችውን አመንኳት. በበነጋታው ከንጉስ ኡስማን ጋር ተዋወቅን፡፡
#የኡስማን_ወፎች
ኡስማን አትላስ ጋር የሚገኘው ቢሮው ስገባ ባየኃቸው ሴቶች ደነገጥኩ፡፡ ራሴን ጠላሁት፣የክፍለ ሀገር ልጅ
የሆንኩ መሰለኝ፡፡ ምንም ብዘንጥ በአለባበሴ አፈርኩ፤ የቤቱ አስቀያሚዋ ሴት እኔ እንደሆንኩ እንዲሰማኝ
አደረጉኝ፡፡ ከየት ነው እነዚህን ሁሉ ቆነጃጅት የሰበሰባቸው በማርያም፡፡
ከኡስማን ጋር ወረቀት አልባ ውል ተፈራረምን፤ በልባዊ እምነት ላይ የተመሰረተ ውል፡፡ በውላችን
መሰረት ኡስማን እኔ አንድ ዜጋ ጋር ተኝቼ ከማገኘው ክፍያ ሃያ ፐርሰንት ያገኛል፡፡ ዜጋው እኔን ላገናኘው ኡስማን የሚሰጠው ኮሚሽን፣ ስጦታም ሆነ ከፍያ እኔን አይመለከተኝም፡፡ ራኪ በተደጋጋሚ ትኩረት ሰጥታ ያስገነዘበችኝ ነገር ቢኖር ክፍያዬን አስመልክቶ ኡስማንን እንዳልዋሸው ነው፡
“ሮዚ አደራሽን ኡስማንን የተቀበልሽውን ክፍያ እንዳትዋሺው! “መዋሸቴን በፍጹም ሊያውቅ አይችልም”
ካልሽ ጂል ነሽ ማለት ነው፡፡ ለሱ ካላቸው ከፍተኛ ቅርበት እና ታማኝነት የተነሳ ዜጎቹ ሁሉን ነገር ይነግሩታል፤ የሚደብቁት አንዳችም ነገር የለም፡፡ የእምስሽን ሳይዝ ሳይቀር ነው የሚዘከዝኩለት፡፡ ይሄ
ይገርምሻል እንዴ? በሌሊቱ ክፍለ ጊዜ ስንት ጊዜ እንደፈሳሽ ሳይሳሳት ሊነገርሽ ይችላል፡፡ ኡስማንን
ለመዋሸት መሞከር ለነፍስ አባትሽ ለመዋሸት እንደመሞከር ከባድ ነው፣ ስለዚህ don't do it እምነት
ላይ ቀልድ አያውቅም፡፡ አንዴ እምነት ካጎደልሽ ተጨማሪ እድል አይሰጥሽም፤ ከመቅጽበት ስልክሽን ከሞባይሉ ላይ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ያጠፋዋል
as simple as that”
የራኪን ምከር በህሊናዬ እያውጠነጠንኩ እያለ ኡስማን ድንገት ምን እያሰብኩ እንደሆነ ጠየቀኝ፡፡ ድንግጥ
አልኩኝ፡፡ ቢሮህ በጣም እንደሚያምር እያሰብኩ ነበር ”አልኩት፡፡ «ደሞ አንተም ታምራለህ…እንደ ቢሮህ
ባይሆንም» ብዬ ዋሸሁት፡፡ ለነገሩ አልዋሸሁትም፤ ኡስማን ክልስ ነው የሚመስለው፤ ሁሉ ነገሩ ያምራል፡፡
ጥርሶቹን ብልጭ አድርጎልኝ ከተሸከርካሪ ወንበሩ ተነስቶ የቢሮውን በር ቆለፈው፡፡ እኔ ወደተቀመጥኩበት
ሶፋ በቀስታ ተራመደ፡፡ ያለምንም ማመንታት እጄን ይዞኝ ከወንበሬ አስነሳኝና ከንፈሬን ሳመኝ፡፡ ዉሀ
ሆንኩኝ፡፡ እጁን በለበስኩት ጥቁር ሚኒስከርት ስር ሰደዳቸውና የለበስኩትን ዳንቴል ፓንት ተረተረው፡፡
ልጮህ ነበር በድንጋጤ፡፡ በእጄ አፌን እንድይዝ ምልክት ሰጠኝ፡፡ ላስቆመው ምንም እድል አልነበረኝም፡፡
ደግሞም አልፈለኩም፡፡ ቀሚሴን ወደላይ ሰብስቦ ጠረጴዛው ላይ ወደ ኃላ አዙሮ አቅሌን እስከስት ወሰበኝ
ድምጽ ሳወጣ ጸሀፊዎቹ እንዳይሰሙ ፈራሁ.ደሞ አፊን በመዳፉ ያፍነዋል፡፡ በህይወቴ እንደዚያች አይነት ፈጣን፣ አጭር የምትጣፍጥ ወሲብ ማድረጌ ትዝ አይለኝም፡፡
የፈረንሳይ ቼኮሌት ነው!» ብሎ በትዕዛዝ መልክ አንድ የታሸገ ቼኮሌት ሰጠኝ፡፡ ከቢሮው ስወጣ ሪሴፕሽን
ጠብቀኝ የነበረችውን የራኪን ፊት ለማየት የሚያስችል ድፍረት አልነበረኝም ፡፡ ድንግልናዬ የተወሰደ ያህል ተቅለሰለስኩ፡፡
#ፕሮፌሰር_አንደርሰን
ቀናት አለፉ፤ ወራት ተቆጠሩ፡፡
ኡስማን ቢዝነስ በቢዝነስ አደረገኝ፡፡ ሱዳኑ፣ አረቡ፣ ፈረንጁ፣ ኮሪያው ብቻ የኔን «ባብሽ» ያልቀመሰ የዓለም
ዜጋ የሌለ እስኪመስለኝ ድረስ ኡስማን ባቢሼን ቢዚ አደረገው፡፡(ይህች ሳምሪ ናት «ባቢሽ» የሚለውን
ቃል የፈጠረችው፡፡ ራኪ የድሬዳዋ ልጅ ስለሆነች አስር ጊዜ «እምስ ቁላ» ስትልባት ሳምሪ «ምግብ ዘጋኝ»
ብላ «እምስን» የሚተካ ቃል ፈጠረች፡፡
«ባብሽ» የሚባል ቃል፡፡ ራኪ የሸሌ አይናፋር አንቺን አየን ትላታለች” በሾርኔ ስትነካት፡፡
ገላዬን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የተከራየው ይመስል አዲሳባን ለረገጠ ትንንሽ ዲፕሎማት ሁሉ ባቢሼን መበርገድ ሆነ ስራዬ፡፡ በተለይ አዲስ እበባ አለም አቀፍ ጉባኤዎችን ስታከናውን እረፍት የሚባል
ነገር የለም፤ የኡስማን ወፎች የሆንን ሁላ ያለማቋረጥ እንሰራለን፡፡ አመታዊውን የአፍሪካ ህብረት ስብሰባ
እና በቅርቡ የተካሄደውን የአለም አገራት ተወካዮች የተገኙበት “አይካሳ” የኤች አይቪ ኤድስ ኮንፈረንስ
በምሳሌነት ልጠቅስ እችላለሁ፡፡ በአይካሳው ጉባኤ ላይ የአሜሪካው የቀድሞ ፕሬዘዳንት ትንሹ ቡሽ
መጥቶ ነበር አሉ፡፡ ከበዱ አይቀር እሱን ነበር መብዳት፡፡እሱ ኢራቅን አስፈንደዶ እንደበዳው እኔ ደሞ እሱን ብበዳው ተደስቼም አላባራ፡፡
በአይካሳ ጉባኤ የመጡት አብዛኛዎቹ ተሰብሳቢዎች ቀን ቀን ኤች አይ ቪን ስለመደምሰስ እየመከሩ ማታ
ማታ የኛን እምስ ሲደመስሱ ያድራሉ፡፡ ይህቺ ዓለም መቼም ለአላጋጮች ነው የምትመቸው፡፡ ይሄኔ ስንትና ስንት ዶላር አበል እየበሉ ይሆናል እኮ የሚሰበሰቡት፡፡ የአለም ግብረሰዶማውያን ህብረት በጁፒተር ኢንተርናሽናል ሆቴል ስብሰባ ለማድረግ አቅደው ነበር፡፡ ባጋጣሚ ከፕሮፌሰር አንደርሰን ጋር ጂፒተር
ሆቴል አድረን ስለነበረ የነበረውን ሽርጉድ በአይኔ አይቻለሁ፡፡ ስብሰባው የሀበሾችን ቁጣ ስለቀሰቀሰ የሆቴሉ ባለቤት በሆቴሉ እንዳይካሄድ ከለከለ፡፡ ነገርየውን ከሚያስተባብሩት ውስጥ ፐሮፌሰር አንደርሰን አብሮኝ ነበር፡፡ እርሱ እንዳወራኝ ከሆነ የተባበሩት መንግስታትና የእርሱ አገር ዴንማርክ “የግብረ ሰዶማውያን መብቶች ሰብአዊ መብቶች ናቸው” በሚለው አቋማቸው የሰዶማውያኑ ስብሰባ በዚሁ በአዲስ አበባ መካሄድ እንዳለበት ተሟግተዋል፡፡ የኛቄሶችና ሼካዎች ደግሞ የስብሰባውን እቅድ በይፋ አወገዙ፡፡ሆኖም
የሰዶማውያኑ ስብሰባ በተባበሩት መንግስታት የስብሰባ አዳራሽ ውስጥ በዚህ ሁሉ የኢትዮጵያውያንና
የመንፈሳዊ አባቶች ውግዘት መሃል ተካሄደ፡፡
ለአይካሳው ጉባኤ አዲስ አበባ የተገኙት በርካታ ሺህ የውጭ ዜጎች የከተማዋን ሆቴሎች እና ገስት ሀውሶት
አጣበው ነበር፡፡ እኔንና ራኪን ጨምሮ ሁሉም የኡስማን ወፎች በዚህ ጉባኤ ላይ እረፍት አልባ ሆንን የተሰብሳቢዎቹን፣ የዲፕላማቶቹንና የፖለቲከኞቹን ገላ ለማሞቅ ታች ላይ ስንል ቆይተናል፡፡ከራኪ ጋር ራሱ በስልክ እንጂ እስከ ቅርብ ቀን ድረስ አልተገናኘንም፡፡ እኔ በብዛት የነበርኩት ከፕሮፌሰር ኣንደርታ
ጋ ነበር፡፡ አንደርሰን የዳኒሽ ዜግነት ያለውና ለቡሽቲዎች ጠበቃ የሆነ ሰው ሲሆን የሆሞዎች መብቶች
እንዲከበሩ ከሚሟገቱ ታዋቂ ሰዎች መሐል አንዱ ነው፡፡ እንደሰማሁት‹‹ቡሽቲ መሆን በተፈጥሮ እንጂ ሰው ሲቀብጥ የሚሆነው ነገር አይደለም› የሚል ጥናት በማስረጃ አስደግፈው ከሰሩ አለማቀፍ
ሳይንቲስቶች ቁንጮ
👍11👎4❤1
ቁንጮው እሱ ነው፡፡ በቆየንበት ሶስት ቀን ብዙ የውጭ ጋዜጠኞት እየመጡ ለኢንተርቪው
ቀጠሮ ሲያሲዙት ማስተዋል ችያለሁ፡፡ የገረመኝ ግን አንድም ቀን እኔን ለመንጨት ፍላጎት አለማሳየቱ
ነው፡፡ዝም ብዬ እንዳጅበው መሰለኝ የሚፈልገው፡፡ ብዙም የወሲብ ፍላጎት ያለው ሰው አልመሰለኝም፡፡
ቂጡን ራሱ ከዴንማርክይዞት በመጣው «ቬሪካን» በሚባል ቅባት ደጋግሜ እንዳሸው ብቻ ይጠይቀኛል፡፡
...oh yeah...It feels so good to have an Ethiopian touch on my ass...ahhh...oh yeah, ቅብርጥሶ እያለ ያላዝናል፡፡ አንዳንዴ ደግሞ «ኢትዮጵያውያን ወንዶች እግራቸውም ክንዳቸውም ቀጫጭን ስለሆኑ ከሴቶቻችሁ ይበልጥ ያምራሉ" እያለ ይለፋደድብኛል፡፡ ይኸው ነው! በሶስት ቀን ውስጥ እንኳን ሊበዳኝ እምሴ ቀይ ይሁን ጥቁር የሚያቅልሽ ነገር የለም፡፡ ቡሽቲ እንደሆነ ጠርጥሪያለሁ….
ምክንያቱም የቡሽቲዎች መብት ኢትዮጵያ ውስጥ መከበር እንዳለበት ደጋግሞ ሲያወራ ሰምቼዋለሁ፡፡
ምናልባት እኔን የፈለገኝ ለሽፋን ይሆናል፡፡ በሄደበት ሁሉ አብሬው እንድሆን ይፈልጋል፡፡ የግል ጉዳይ
ወይም ስብሰባ ከሌለበት ስፍጹም እንድለየው አይፈልግም፡፡
እርሱን ቀን በቀን የማጀብ ስራዬን እየተወጣሁ ሳለ ነው አስደንጋጭ ነገር ያስተዋልኩት፡፡ ሶስተኛው ቀን
ከጠዋቱ ስብሰባ በኋላ «ጁፒተር ሆቴል ስድስት ሰዓት ሻርፕ ድረሺ» ብሎ ቴክስት አረገልኝ፡፡ ያን ቀን በግል
የሚያናግራቸው እንግዶች እንዳሉት በስልክ ሲያወራ ሰምቼዋለሁ፡፡ እኔ አጋጣሚ ቦሌ ሚኒ ኬክና ጁስ
በልቼ ከራኪ ጋር ከተገናኘን ቆይተን ስለነበረ አንዳፍታ ተገናኘን፡፡ እሷ ደሞ ደምበኛዋ ሸራተን ቪላ ስለነበረ
የተያዘለት ቀጠሮ እንዳታረፍድ ብላ ቶሎ ስለሄደችብኝ ከቦሌ ሚኒ ወጥቼ እዛው ቦሌ ጁፒተር ሆቴል ገባሁ
ፕሮፌሰር አንደርሰን እስኪመጣ ለመጠበቅ ብዬ ሪሴፕሽን ሶፋው ላይ ሆኜ በሞባይሌ ጌም እጫወታለሁ፡፡
ድንገት ፕሬፌሰሩ ሎቢው ጋር ሆኖ ከአንድ ሀበሻ ጋር ሲያወራ በርቀት አየሁት፡፡ ለሀበሻው የሆነ ዶክመንት
ከቦርሳው አውጥቶ ሰጠው፡፡ እጅ ለእጅ ተጨባብጠው እጃቸውን ሳያለያዩ ረዘም ላለ ጊዜ ቆዩ፡፡ ከዚያ እኔ ወዳለሁበት አቅጣጫ ቀስ ብለው እያወሩ መራመድ ጀመሩ፡፡ ሀበሻውን ከርቀት ቢሆንም የሆነ ቦታ የማውቀው ፊት እንደሆነ ጠርጥሪያለሁ፡፡ ሁለቱም ሳያስቡት ከፊቴ ቆመው ማውራት ጀመሩ፡፡ የሚሉት
በከፊል ይሰማኛል፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ ስላለው ኔትወርክ ሙሉ ሪፖርት እንዲያቀርብለት እየጠየቀው ነበር
ሚስጥራቸውን ተደብቄ እየሰማሁ እንዳይመስላቸው በማሰብ ጉሮሮዬን እንደመጠራረግ አልኩና «ሃይ፡
አንደርሰን!» ብዬ ሰላም አልኩት፡፡ ሁለቱም ከው ብለው ደነገጡ…በተለይ ሀበሻው ከንፈሩን መቆጣጠር
እስኪያቅተው ተርበተበተ፡፡ፕሮፌሰር አንደርሰንም ፊቱ ቲማቲም መሰለ፡፡ ያለሰዓቴ በመምጣቴ
እንደተናደደብኝ ገባኝ፡፡ እኔ ፈረንጆች ቀጠሮ ላይ መሬ ስለሆኑ ቀድሜ መገኘቴ መልካም መስሎኝ ነበር
እሱ ግን ድርጊቴ ክፉኛ አስቆጣው፡፡ ባፋንኩሎ! ስራው ያውጣው፡፡
አብሮት ያለውን ሀበሻ የት እንደማውቀው ለደቂቃዎች እያሰብኩ ነበር፡፡ ምን እንደዚህ አርበደበደው
ደንበኛዬ ይሆን እንዴ ከዚህ በፊት? እያልኩ ስብሰለሰል የት እንደማውቀው ፊቱ ተከሰተልኝ፡፡ ሀበሻው
ስሙን ለጊዜው የማልጠቅሰው የአገሬ ዘፋኝ ነው፡፡ ቡሽቲ ይሆናል ብዬ በህልሜም በእውኔም እኮ አላውቅም፡፡ የተርበተበተውም ያንን ስላወቅኩበት ይመስለኛል፡፡ ፕሮፌሰር እንደርሰን ያንቀን ማምሻው' ጠርቀም ያለ ዶላርና የዳኒሽ ከሮነር ሰጥቶ ያየሁትን አንድም ነገር ትንፍሽ እንዳልል አስጠንቅቆ አሰናበተኝ
ሲገባኝ የአገሬ ዘፋኝ ደውሎ «አደራ ምንም ስለኔ እንዳታወራ አስጠንቅቃት” ብሎ እንደመከረው ገባኝ
ማስጠቀቂያውን ተቀብያለሁ፡፡ እስካሁን ለራኪ ብቻ ነው የነገርኳት፡፡ ለራኪ መንገር ማለት በኤፍ ኤም አዋጅ ማስነገር መሆኑን ያወቁት ያኔ ነው፡፡ የድሬዳዋ ሰው ሚስጢር መያዝ ፈስ እንደመያዝ ነው የሚከብደው፡፡ የርሱ ዘፈን በቲቪ በቀረበ ቁጥር «እኔ የማንንም የቡሽቲ ዘፈን አላይም» እያለች ቲቪውን
ታጠፋዋለች፡፡
💫ይቀጥላል💫
Like ማድረግ እንዳይረሳ ከ #110 👍 በኋላ ቀጣዩ ክፍል ይለቀቃል
ማንኛውንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
ቀጠሮ ሲያሲዙት ማስተዋል ችያለሁ፡፡ የገረመኝ ግን አንድም ቀን እኔን ለመንጨት ፍላጎት አለማሳየቱ
ነው፡፡ዝም ብዬ እንዳጅበው መሰለኝ የሚፈልገው፡፡ ብዙም የወሲብ ፍላጎት ያለው ሰው አልመሰለኝም፡፡
ቂጡን ራሱ ከዴንማርክይዞት በመጣው «ቬሪካን» በሚባል ቅባት ደጋግሜ እንዳሸው ብቻ ይጠይቀኛል፡፡
...oh yeah...It feels so good to have an Ethiopian touch on my ass...ahhh...oh yeah, ቅብርጥሶ እያለ ያላዝናል፡፡ አንዳንዴ ደግሞ «ኢትዮጵያውያን ወንዶች እግራቸውም ክንዳቸውም ቀጫጭን ስለሆኑ ከሴቶቻችሁ ይበልጥ ያምራሉ" እያለ ይለፋደድብኛል፡፡ ይኸው ነው! በሶስት ቀን ውስጥ እንኳን ሊበዳኝ እምሴ ቀይ ይሁን ጥቁር የሚያቅልሽ ነገር የለም፡፡ ቡሽቲ እንደሆነ ጠርጥሪያለሁ….
ምክንያቱም የቡሽቲዎች መብት ኢትዮጵያ ውስጥ መከበር እንዳለበት ደጋግሞ ሲያወራ ሰምቼዋለሁ፡፡
ምናልባት እኔን የፈለገኝ ለሽፋን ይሆናል፡፡ በሄደበት ሁሉ አብሬው እንድሆን ይፈልጋል፡፡ የግል ጉዳይ
ወይም ስብሰባ ከሌለበት ስፍጹም እንድለየው አይፈልግም፡፡
እርሱን ቀን በቀን የማጀብ ስራዬን እየተወጣሁ ሳለ ነው አስደንጋጭ ነገር ያስተዋልኩት፡፡ ሶስተኛው ቀን
ከጠዋቱ ስብሰባ በኋላ «ጁፒተር ሆቴል ስድስት ሰዓት ሻርፕ ድረሺ» ብሎ ቴክስት አረገልኝ፡፡ ያን ቀን በግል
የሚያናግራቸው እንግዶች እንዳሉት በስልክ ሲያወራ ሰምቼዋለሁ፡፡ እኔ አጋጣሚ ቦሌ ሚኒ ኬክና ጁስ
በልቼ ከራኪ ጋር ከተገናኘን ቆይተን ስለነበረ አንዳፍታ ተገናኘን፡፡ እሷ ደሞ ደምበኛዋ ሸራተን ቪላ ስለነበረ
የተያዘለት ቀጠሮ እንዳታረፍድ ብላ ቶሎ ስለሄደችብኝ ከቦሌ ሚኒ ወጥቼ እዛው ቦሌ ጁፒተር ሆቴል ገባሁ
ፕሮፌሰር አንደርሰን እስኪመጣ ለመጠበቅ ብዬ ሪሴፕሽን ሶፋው ላይ ሆኜ በሞባይሌ ጌም እጫወታለሁ፡፡
ድንገት ፕሬፌሰሩ ሎቢው ጋር ሆኖ ከአንድ ሀበሻ ጋር ሲያወራ በርቀት አየሁት፡፡ ለሀበሻው የሆነ ዶክመንት
ከቦርሳው አውጥቶ ሰጠው፡፡ እጅ ለእጅ ተጨባብጠው እጃቸውን ሳያለያዩ ረዘም ላለ ጊዜ ቆዩ፡፡ ከዚያ እኔ ወዳለሁበት አቅጣጫ ቀስ ብለው እያወሩ መራመድ ጀመሩ፡፡ ሀበሻውን ከርቀት ቢሆንም የሆነ ቦታ የማውቀው ፊት እንደሆነ ጠርጥሪያለሁ፡፡ ሁለቱም ሳያስቡት ከፊቴ ቆመው ማውራት ጀመሩ፡፡ የሚሉት
በከፊል ይሰማኛል፡፡ ኢትዮጵያ ውስጥ ስላለው ኔትወርክ ሙሉ ሪፖርት እንዲያቀርብለት እየጠየቀው ነበር
ሚስጥራቸውን ተደብቄ እየሰማሁ እንዳይመስላቸው በማሰብ ጉሮሮዬን እንደመጠራረግ አልኩና «ሃይ፡
አንደርሰን!» ብዬ ሰላም አልኩት፡፡ ሁለቱም ከው ብለው ደነገጡ…በተለይ ሀበሻው ከንፈሩን መቆጣጠር
እስኪያቅተው ተርበተበተ፡፡ፕሮፌሰር አንደርሰንም ፊቱ ቲማቲም መሰለ፡፡ ያለሰዓቴ በመምጣቴ
እንደተናደደብኝ ገባኝ፡፡ እኔ ፈረንጆች ቀጠሮ ላይ መሬ ስለሆኑ ቀድሜ መገኘቴ መልካም መስሎኝ ነበር
እሱ ግን ድርጊቴ ክፉኛ አስቆጣው፡፡ ባፋንኩሎ! ስራው ያውጣው፡፡
አብሮት ያለውን ሀበሻ የት እንደማውቀው ለደቂቃዎች እያሰብኩ ነበር፡፡ ምን እንደዚህ አርበደበደው
ደንበኛዬ ይሆን እንዴ ከዚህ በፊት? እያልኩ ስብሰለሰል የት እንደማውቀው ፊቱ ተከሰተልኝ፡፡ ሀበሻው
ስሙን ለጊዜው የማልጠቅሰው የአገሬ ዘፋኝ ነው፡፡ ቡሽቲ ይሆናል ብዬ በህልሜም በእውኔም እኮ አላውቅም፡፡ የተርበተበተውም ያንን ስላወቅኩበት ይመስለኛል፡፡ ፕሮፌሰር እንደርሰን ያንቀን ማምሻው' ጠርቀም ያለ ዶላርና የዳኒሽ ከሮነር ሰጥቶ ያየሁትን አንድም ነገር ትንፍሽ እንዳልል አስጠንቅቆ አሰናበተኝ
ሲገባኝ የአገሬ ዘፋኝ ደውሎ «አደራ ምንም ስለኔ እንዳታወራ አስጠንቅቃት” ብሎ እንደመከረው ገባኝ
ማስጠቀቂያውን ተቀብያለሁ፡፡ እስካሁን ለራኪ ብቻ ነው የነገርኳት፡፡ ለራኪ መንገር ማለት በኤፍ ኤም አዋጅ ማስነገር መሆኑን ያወቁት ያኔ ነው፡፡ የድሬዳዋ ሰው ሚስጢር መያዝ ፈስ እንደመያዝ ነው የሚከብደው፡፡ የርሱ ዘፈን በቲቪ በቀረበ ቁጥር «እኔ የማንንም የቡሽቲ ዘፈን አላይም» እያለች ቲቪውን
ታጠፋዋለች፡፡
💫ይቀጥላል💫
Like ማድረግ እንዳይረሳ ከ #110 👍 በኋላ ቀጣዩ ክፍል ይለቀቃል
ማንኛውንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
👍11❤2
#ማልቀስ_ሽብር_ሲሆን
፡
፡
አባ ሲፀልዩ ጆሮዬ እየሰማ
አሜን ማለት ፈራሁ መንግስትን ቢነካ
ከፈጣሪ በላይ ንጉሱን ፈርቼ
በዝምታ ስዋጥ እጆቼን ዘርግቼ
አባ አስተዋሉኝ በፍቅር አይናቸው
ለነፍሴ ማዘኔ ወድያው ቢገባቸው
አሜን ማለት ፈራው ይህም ሽብር ሆነ
ማልቀስም ወንጀልነው እንባዬም ደረቀ
እውነት ተደብቆ ማስመሰል ገነነ፤
ይቅር በለኝ ጌታ
ይቅር በሉኝ አባ
ቡራኬ አድምጨ ፀሎቶን ሰምቼ
አንጀቴ እየራስ ለነፍሴ ፈርቼ
ባምታን መረጥኩኝ ኣሜን ማለት ችቼ፡፡
፡
፡
አባ ሲፀልዩ ጆሮዬ እየሰማ
አሜን ማለት ፈራሁ መንግስትን ቢነካ
ከፈጣሪ በላይ ንጉሱን ፈርቼ
በዝምታ ስዋጥ እጆቼን ዘርግቼ
አባ አስተዋሉኝ በፍቅር አይናቸው
ለነፍሴ ማዘኔ ወድያው ቢገባቸው
አሜን ማለት ፈራው ይህም ሽብር ሆነ
ማልቀስም ወንጀልነው እንባዬም ደረቀ
እውነት ተደብቆ ማስመሰል ገነነ፤
ይቅር በለኝ ጌታ
ይቅር በሉኝ አባ
ቡራኬ አድምጨ ፀሎቶን ሰምቼ
አንጀቴ እየራስ ለነፍሴ ፈርቼ
ባምታን መረጥኩኝ ኣሜን ማለት ችቼ፡፡
👍4
#አንድነት_ማለት
አንድ እንሁን አለኝ አንድ መሆን ቢሻ
ባንዲራውን ስጠኝ እንድሆን ሀበሻ፤
እኔም መለስኩለት ነገርኩት ስጋቴን
ካሰኘህ ውህደት መርጠህ አንድነቱን
ቋንቋዬን ተምረህ ባህሌን አክብረህ
ችግሬን ተጋርተህ እኔነቴን ወደህ
ፍትህ እኩልነት ስላም የበዛ ለት
ያስብከው ይሆናል የእውነት ውህደት!
እናም ወዳጄ...
ስለውህደት ማውራት ሁ ሉ ም ተክኖታል
ከአንገት በላይ ፍቅር ምን ይሰራልናል?
ገና ብዙ መንገድ ብዙ. ይቀረናል....!
ስለዚህ...
ልባችን ተቋስሎ እኛ ሳንዋደድ
በፍቅር መንገድ ላይ ተሳስበን ሳንሄድ
መሬት ቢቀላቀል ከንቱ ነው መዋሃድ፡፡
አንድ እንሁን አለኝ አንድ መሆን ቢሻ
ባንዲራውን ስጠኝ እንድሆን ሀበሻ፤
እኔም መለስኩለት ነገርኩት ስጋቴን
ካሰኘህ ውህደት መርጠህ አንድነቱን
ቋንቋዬን ተምረህ ባህሌን አክብረህ
ችግሬን ተጋርተህ እኔነቴን ወደህ
ፍትህ እኩልነት ስላም የበዛ ለት
ያስብከው ይሆናል የእውነት ውህደት!
እናም ወዳጄ...
ስለውህደት ማውራት ሁ ሉ ም ተክኖታል
ከአንገት በላይ ፍቅር ምን ይሰራልናል?
ገና ብዙ መንገድ ብዙ. ይቀረናል....!
ስለዚህ...
ልባችን ተቋስሎ እኛ ሳንዋደድ
በፍቅር መንገድ ላይ ተሳስበን ሳንሄድ
መሬት ቢቀላቀል ከንቱ ነው መዋሃድ፡፡
#ሮዛ
፡
፡
#ክፍል_ሦስት (🔞)
፡
፡
#ሚስተር_ዊልያም_እና_ሚስስ_ ዊልያም
፡
፡
ተከታዩ ክስተት በሽርሙጥና ሕይወቴ እጅግ ለየት ያሉ ከምላቸው ገጠመኞቼ እንዱ ነው!
በአንድ ዝናባማ ጥዋት አልጋዬ ውስጥ እንዳለሁ ስልኬ አቃጨለ፡፡ የሞባይሌን ስክሪን ተመለከትኩት
Usman the pimp” ይላል፡፡ ሌሎች 4 ኡስማን የሚባሉ ደምበኞች ስላሉኝ ከነሱ ለመለየትእንደዚያ ብዬ
ነው ከሞባይሌ ማህደር የኡስማንን ስልክ save ያደረኩት፡፡ ሌሎቹን usman sudani usman Bahreni
፣usman exporter እና usman lecturer ብዬ መዝግቤያቸዋለሁ፡፡
ሄሎ ኡስማን እንዴት አደርክ?” “አልምዱሊላሂ ደህና ነኝ የት ነሽ!” “ቤቴ ተኝቻለሁ” “ኦ sorry! ከእንቅልፍሽ ስለቀሰቀስኩሽ ይቅርታ!” ( የኡስማን ትህትና ሁልጊዜም ይገርመኛል) ችግር
የለም! እንቅልፍ አልወሰደኝም ነበር ፤ውጪ ከባድ ዝናብ ስላለ ተነሽ ተነሽ አላለኝም” “ትንሽ ስራ ልሰጥሽ ነው፤ ካናዳውያን ባልና ሚስት ቦሌ አንድ የግል ገስት ሀውስ ውስጥ አርፈዋል፡፡
ብታገኚያቸው ምን ይመስልሻል?”
የልቤ ምት ጨመረ፣
“ማለት ባልየውን ብቻ አይደለም እንዴ ማግኘት ያለብኝ?”
“አይደለም ሮዚ ሁለቱንም ማግኘት አለብሽ! አዲስ አበባ ሲመጡ ለሶስተኛ ጊዜ ነው፤ ባልና ሚስቱ ለደቂቃ
አይለያዩም፡፡ ከዚህ በፊት ኒና ነበር የምታስተናግዳቸው፡፡ ጥሩ ይከፍሉሻል ዛሬ አንቺ ብትጠቀሚ ብዬ
ነው፡፡ ሰሞኑን ተጎድተሻል፡፡”
ኡስማን ለወፎቹ ይጨነቃል፡፡ ደግ ነው፡፡ ኾኖም ባልና ሚስት በመሆናቸው የበለጠ ግራ ተጋባሁ፤ የልቤ ምት ጨመረ፤
“ይኸውልህ ኡስማን! ይቅርታ አድርግልኝና የሚስቱ ስራ ከባሏ ጋር ስናደርግ መሾፍ ብቻ ከሆነ ችግር
የለብኝም፡፡ ከዚያ ውጪ ግን አልችልም፡፡ “
“ሮዚ በደንብ ስሚኝ! ጥንዶቹ አዲስ አበባ ለሁለት ሳምንት ይቆያሉ፡፡ እንደነገሩኝ ከሆነ መደራረጉ
እንዳለ ሆኖ የመጡበት ዋና አላማ ግን ለዚያ አይደለም፡፡ የሚያነጋግሩሽ ጉዳይ አለ፡፡ እኔ ጋር የነበሩ ፎቶዎችሽን አይተዋቸው ወደዋቸዋል፡፡ቁመትሽ ሳይመቻቸው አይቀርም፡፡ ጉዳያቸውን ከተቀበልሽና ባሉት ከተስማማሽ ካናዳ ሞንትሪያል አብረሻቸው ትሄጂያለሽ”
የልቤ ምት ይባሱኑ ጨመረ፡፡ ሁለት ያልተፈቱ እንቆቅልሾች ከፊት ለፊቴ ተጋርጠዋል፡፡ በመጀመርያ የሚስትየው ወሲባዊ ዝንባሌዎ እንዴት ያለ ቢሆን ነው እኔን ማካተተ የፈቀደችው?ከወንድም ከሴትም ጋር ወሲብ የምትፈጽም Bisexual ልትሆን እንደምትችል ገመትኩ፡፡ ከዚህ በፊት «shemale) የሚባሉ ብራዚል የሚገኙ የወንድም የሴትም ዕቃ ያላቸው ሰዎችን በራኪ ሞባይል ላይ አይቼ ነገሩ ሊያስታውከኝ
ደርሶ ነበር፡፡ ሁለተኛውም እንቆቅልሽ ውስብስብ ይመስላል፡፡ ምን አይነት ዉለታ ብሰራላቸው ነው ፍቃደኝነቴን ከገለጽኩላቸው በሁለት ወራት ውስጥ ወደ አገራቸው ካናዳ የሚወስዱኝ?
የጠረጠርኩት የወሲብ ፊልም ሊያሰሩኝ ፈልገው ይሆናል ብዬ ነው፡፡ በፍጹም አላደርገውም።
“ኡስማንዬ ጉዳዩን አሁን ልትነግረኝ ትችላለህ?”
“ባውቀው እነግርሽ ነበር፤ ምንም የነገሩኝ ነገር የለም፡፡ በእርግጠኝነት የማውቀው ጥንዶቹ የናጠጡ
ሀብታሞች እንደሆኑ ብቻ ነው፡፡ ካስደሰትሽያቸው ለጋስነታቸው ወደር የለውም”
“ሁለቱንም ሳምንት በ«ገስት ሀውስ»ውስጥ አብሬያቸው ነው የምቆየው?” አንዳች ደስ የማይል ከባድ
ስሜት እየተጫጫነኝ ጠየቅኩት፤
“በፍጹም! ዛሬ «ቶፕ ሂል»ምሳ ይጋብዙናል፡፡ ከቤት ፒክ አደርግሻለሁ፡፡ ዛሬን አብረሻቸው ውለሽ ታድሪያለሽ፡፡ በተረፈ ሲደውሉልሽ ብቻ ነው ወዳረፉበት «ገስት ሃውስ>> የምትሔጂው፡፡ የሚከፍሉሽ ግን በ15 ቀን ሂሳብ ነው፡፡ ሚስትር ዊልያም እና ሚስስ ዊልያም ይባላሉ፡፡ በትዳር ከተጣመሩ 6 አመት
ሆኗቸዋል፡፡ "
“ሚስስ ዊልያም Bisexual ናት?” ብዬ ልጠይቀው አሰብኩና መጨቃጨቅ እንዳይመስልብኝ ከአፊ መለስኩት፡፡ ይህንን ብጠይቀው ኡስማን ገገማነቴ አናዶት እድሌን ለኒና አሳልፎ እንደሚሰጣት አሰብኩ
ያ ደግሞ የራሴን ብርሃን በገዛ እጄ እንደማጥፋት ነው፡፡ በምሽት በሰማይ ላይ በሚሊዮን የሚቆጠር
ከዋከብት ቢኖሩም አንደ ኮከብ “የጎረቤቴ ብርሀን ይበቃኛል” ብላ የራሷን ብርሃን አታጠፉም ''
በአጉል ውግአጥባቂነት ተሸብቤ ወርቃማውን እድል ለኒና አሳልፌ አልሰጥም፡፡ ካናዳ መሄድ እፈልጋለው
ኡስማን ከሁሉም ሴቶች አብልጦ ቢወደኝ ነው እድሉን እንድጠቀም አስቀድሞ እኔ ጋር የደወለው
ግብዣውን ውድቅ በማድረግ ኡስማንን ማሳዘን አልፈልግም፡፡
“አሪፍ ! ምሳ ሰአት ላይ ስልክህን እጠብቃለሁ፡፡ " በውስጤ በርካታ ጥያቄዎች እየተመላሰሉ ዘጋሁት፡፡
ኡስማን እኔን ከምኖርበት አፓርታማ ጥንዶቹን ደግሞ ከቦሌው ገሶት ሃውስ በመኪናው አሰባስቦን ሂልተን
ጋርደን ውስጥ ምሳ በላን ፡፡ ሂል ቶፕ ለመሄድ ፍቃደኛ አልሆኑም፡፡ ጥንዶቹ ቀለል ያሉ ነበሩ ሙሉ
ሰአቱን በሂልተን ጋርደን እየተጨዋወትን አሳለፍን፡፡ ዛሬ የተገናኘን ሳይሆን ለበርካታ አመታት ያህል
የሚተዋወቁ ወዳጆች ነበር የምንመስለው፡፡
በእንግሊዝኛ ቋንቋ ችሎታዬ መደነቃቸውን አልደበቁኝም፡፡ ከዚህ በፊት ኢትዮጵያ ሲመጡ ትልቁ ችግራቸው እንግሊዝኛን በቅጡ የሚናገሩ ሴቶችን ማግኘት እንደነበረም አጫወቱኝ፡፡ ሚስተር ዊልያም የጥርስ ሀኪም (Dentist) ነው፡፡ ሚስስ ስሚዝ የማህጻን ሀኪም ናት፡፡ ሁለቱም በካናዳ ጥሩ ዶላር ከሚያሳፍሱ ሞያዎች ውስጥ ይመደባሉ፡፡ በኔ ግምት የጥንዶቹ እድሜ ከአርባዎቹ መጨረሻ ወይም
ከሀምሳዎቹ መጀመሪያ አይዘልም፡፡
የዚያን እለት አዳር ለኔ አዲስ የወሲብ ተሞክሮ ነበር፡፡ ሚስቱ መላው ሰውነቴን እንደ ጣኦት ማምለክ ብቻ ነበር የቀራት፡፡ ሁለመናዬን ስታሽ፣ስትልስና ስትስም ነው ያደረችው፤ እንደ ፍርሃቴ አላገኘኋትም፤
ሴት ናት፡፡ ትርፍ ነገር የለባትም፡፡ በአርቴፊሻል የወንድ ብልት የምትወስበኝ መስሎኝ ነበር፡፡ ያ ስላልሆነ
ተደሰትኩ፡ የፈረንጅ የግልጽነት ባህል ገርሞኛል፡፡ “ሳላየው መወስለቱ ስለማይቀር እኔ ባለሁበት አብረን
ብንወሰልት ይሻላል" የሚል አይነት አቋም ያላት ትመስላለች ሚስቱ፡ በማግስቱ 500 የካናዳ ዶላሬን ተቀብዬ ቁርስ አብረን ከበላን በኋላ ከጥንዶቹ ጋ ተለያየሁ፡፡ ይሄን ከፍያ ወደ ኢትዮጵያ ብር ስተረጉመው ወደ 9000 ብር ገደማ ይጠጋል፡፡ እንዲህ ያለ ገንዘብ በጥቂት ሰአት ስራ በምን አገኛለሁ?እድሜ ለኡስማን! ሲመስለኝ ጥንዶቹ በጣም ተደስተውብኛል፡፡
ባሰኛቸውና ባስፈለጋቸው ጊዜ እየደወሉ በቀጣዮቹ ቀናትም ተመሳሳይ የሶስትዮሽ ደስታን አጣጣምን፡፡ በቆይታቸው በአጠቃላይ አምስት ሌሊቶችን እሳልፈናል፡፡ የሚፈልጉትን ዋና ጉዳይ በእሺታ እንድቀበላቸው ይመስላል በአምስተኛው ቀን 1000 የካናዳ ዶላር ሰጡኝ፡፡ ዉሀ ሆንኩኝ፡፡
«Roza, we know this is a lot of money for you, but not for us. If you agree on our proposal,
there will be much more money to flow to your purse, if you know what I mean"
ጠጠር ያለ ነገር ሊከተል እንደሆነ ገመትኩ፡፡
Sorry, what proposal are you talking about? Marriage Proposal or what?" ሁለቱም ተያይዘው ከሳቁ በኃላ…« actually it is more than that! አለችኝ ሚስትየው፡፡
ለካንስ 1000 ዶላሩ አንድ ሰአት ላልፈጀ ወሲብ ብቻ የተከፈለ አልነበረም፡፡ ጉድና ጅረት ከወደ በኋላ ነው
ይህ በእንዲህ እያለ የደነቀኝ ጥንዶቹ ለወሲብም ሲከፍሉ ዋጋ ይጋራሉ፡፡ አዋጥተው ነው
፡
፡
#ክፍል_ሦስት (🔞)
፡
፡
#ሚስተር_ዊልያም_እና_ሚስስ_ ዊልያም
፡
፡
ተከታዩ ክስተት በሽርሙጥና ሕይወቴ እጅግ ለየት ያሉ ከምላቸው ገጠመኞቼ እንዱ ነው!
በአንድ ዝናባማ ጥዋት አልጋዬ ውስጥ እንዳለሁ ስልኬ አቃጨለ፡፡ የሞባይሌን ስክሪን ተመለከትኩት
Usman the pimp” ይላል፡፡ ሌሎች 4 ኡስማን የሚባሉ ደምበኞች ስላሉኝ ከነሱ ለመለየትእንደዚያ ብዬ
ነው ከሞባይሌ ማህደር የኡስማንን ስልክ save ያደረኩት፡፡ ሌሎቹን usman sudani usman Bahreni
፣usman exporter እና usman lecturer ብዬ መዝግቤያቸዋለሁ፡፡
ሄሎ ኡስማን እንዴት አደርክ?” “አልምዱሊላሂ ደህና ነኝ የት ነሽ!” “ቤቴ ተኝቻለሁ” “ኦ sorry! ከእንቅልፍሽ ስለቀሰቀስኩሽ ይቅርታ!” ( የኡስማን ትህትና ሁልጊዜም ይገርመኛል) ችግር
የለም! እንቅልፍ አልወሰደኝም ነበር ፤ውጪ ከባድ ዝናብ ስላለ ተነሽ ተነሽ አላለኝም” “ትንሽ ስራ ልሰጥሽ ነው፤ ካናዳውያን ባልና ሚስት ቦሌ አንድ የግል ገስት ሀውስ ውስጥ አርፈዋል፡፡
ብታገኚያቸው ምን ይመስልሻል?”
የልቤ ምት ጨመረ፣
“ማለት ባልየውን ብቻ አይደለም እንዴ ማግኘት ያለብኝ?”
“አይደለም ሮዚ ሁለቱንም ማግኘት አለብሽ! አዲስ አበባ ሲመጡ ለሶስተኛ ጊዜ ነው፤ ባልና ሚስቱ ለደቂቃ
አይለያዩም፡፡ ከዚህ በፊት ኒና ነበር የምታስተናግዳቸው፡፡ ጥሩ ይከፍሉሻል ዛሬ አንቺ ብትጠቀሚ ብዬ
ነው፡፡ ሰሞኑን ተጎድተሻል፡፡”
ኡስማን ለወፎቹ ይጨነቃል፡፡ ደግ ነው፡፡ ኾኖም ባልና ሚስት በመሆናቸው የበለጠ ግራ ተጋባሁ፤ የልቤ ምት ጨመረ፤
“ይኸውልህ ኡስማን! ይቅርታ አድርግልኝና የሚስቱ ስራ ከባሏ ጋር ስናደርግ መሾፍ ብቻ ከሆነ ችግር
የለብኝም፡፡ ከዚያ ውጪ ግን አልችልም፡፡ “
“ሮዚ በደንብ ስሚኝ! ጥንዶቹ አዲስ አበባ ለሁለት ሳምንት ይቆያሉ፡፡ እንደነገሩኝ ከሆነ መደራረጉ
እንዳለ ሆኖ የመጡበት ዋና አላማ ግን ለዚያ አይደለም፡፡ የሚያነጋግሩሽ ጉዳይ አለ፡፡ እኔ ጋር የነበሩ ፎቶዎችሽን አይተዋቸው ወደዋቸዋል፡፡ቁመትሽ ሳይመቻቸው አይቀርም፡፡ ጉዳያቸውን ከተቀበልሽና ባሉት ከተስማማሽ ካናዳ ሞንትሪያል አብረሻቸው ትሄጂያለሽ”
የልቤ ምት ይባሱኑ ጨመረ፡፡ ሁለት ያልተፈቱ እንቆቅልሾች ከፊት ለፊቴ ተጋርጠዋል፡፡ በመጀመርያ የሚስትየው ወሲባዊ ዝንባሌዎ እንዴት ያለ ቢሆን ነው እኔን ማካተተ የፈቀደችው?ከወንድም ከሴትም ጋር ወሲብ የምትፈጽም Bisexual ልትሆን እንደምትችል ገመትኩ፡፡ ከዚህ በፊት «shemale) የሚባሉ ብራዚል የሚገኙ የወንድም የሴትም ዕቃ ያላቸው ሰዎችን በራኪ ሞባይል ላይ አይቼ ነገሩ ሊያስታውከኝ
ደርሶ ነበር፡፡ ሁለተኛውም እንቆቅልሽ ውስብስብ ይመስላል፡፡ ምን አይነት ዉለታ ብሰራላቸው ነው ፍቃደኝነቴን ከገለጽኩላቸው በሁለት ወራት ውስጥ ወደ አገራቸው ካናዳ የሚወስዱኝ?
የጠረጠርኩት የወሲብ ፊልም ሊያሰሩኝ ፈልገው ይሆናል ብዬ ነው፡፡ በፍጹም አላደርገውም።
“ኡስማንዬ ጉዳዩን አሁን ልትነግረኝ ትችላለህ?”
“ባውቀው እነግርሽ ነበር፤ ምንም የነገሩኝ ነገር የለም፡፡ በእርግጠኝነት የማውቀው ጥንዶቹ የናጠጡ
ሀብታሞች እንደሆኑ ብቻ ነው፡፡ ካስደሰትሽያቸው ለጋስነታቸው ወደር የለውም”
“ሁለቱንም ሳምንት በ«ገስት ሀውስ»ውስጥ አብሬያቸው ነው የምቆየው?” አንዳች ደስ የማይል ከባድ
ስሜት እየተጫጫነኝ ጠየቅኩት፤
“በፍጹም! ዛሬ «ቶፕ ሂል»ምሳ ይጋብዙናል፡፡ ከቤት ፒክ አደርግሻለሁ፡፡ ዛሬን አብረሻቸው ውለሽ ታድሪያለሽ፡፡ በተረፈ ሲደውሉልሽ ብቻ ነው ወዳረፉበት «ገስት ሃውስ>> የምትሔጂው፡፡ የሚከፍሉሽ ግን በ15 ቀን ሂሳብ ነው፡፡ ሚስትር ዊልያም እና ሚስስ ዊልያም ይባላሉ፡፡ በትዳር ከተጣመሩ 6 አመት
ሆኗቸዋል፡፡ "
“ሚስስ ዊልያም Bisexual ናት?” ብዬ ልጠይቀው አሰብኩና መጨቃጨቅ እንዳይመስልብኝ ከአፊ መለስኩት፡፡ ይህንን ብጠይቀው ኡስማን ገገማነቴ አናዶት እድሌን ለኒና አሳልፎ እንደሚሰጣት አሰብኩ
ያ ደግሞ የራሴን ብርሃን በገዛ እጄ እንደማጥፋት ነው፡፡ በምሽት በሰማይ ላይ በሚሊዮን የሚቆጠር
ከዋከብት ቢኖሩም አንደ ኮከብ “የጎረቤቴ ብርሀን ይበቃኛል” ብላ የራሷን ብርሃን አታጠፉም ''
በአጉል ውግአጥባቂነት ተሸብቤ ወርቃማውን እድል ለኒና አሳልፌ አልሰጥም፡፡ ካናዳ መሄድ እፈልጋለው
ኡስማን ከሁሉም ሴቶች አብልጦ ቢወደኝ ነው እድሉን እንድጠቀም አስቀድሞ እኔ ጋር የደወለው
ግብዣውን ውድቅ በማድረግ ኡስማንን ማሳዘን አልፈልግም፡፡
“አሪፍ ! ምሳ ሰአት ላይ ስልክህን እጠብቃለሁ፡፡ " በውስጤ በርካታ ጥያቄዎች እየተመላሰሉ ዘጋሁት፡፡
ኡስማን እኔን ከምኖርበት አፓርታማ ጥንዶቹን ደግሞ ከቦሌው ገሶት ሃውስ በመኪናው አሰባስቦን ሂልተን
ጋርደን ውስጥ ምሳ በላን ፡፡ ሂል ቶፕ ለመሄድ ፍቃደኛ አልሆኑም፡፡ ጥንዶቹ ቀለል ያሉ ነበሩ ሙሉ
ሰአቱን በሂልተን ጋርደን እየተጨዋወትን አሳለፍን፡፡ ዛሬ የተገናኘን ሳይሆን ለበርካታ አመታት ያህል
የሚተዋወቁ ወዳጆች ነበር የምንመስለው፡፡
በእንግሊዝኛ ቋንቋ ችሎታዬ መደነቃቸውን አልደበቁኝም፡፡ ከዚህ በፊት ኢትዮጵያ ሲመጡ ትልቁ ችግራቸው እንግሊዝኛን በቅጡ የሚናገሩ ሴቶችን ማግኘት እንደነበረም አጫወቱኝ፡፡ ሚስተር ዊልያም የጥርስ ሀኪም (Dentist) ነው፡፡ ሚስስ ስሚዝ የማህጻን ሀኪም ናት፡፡ ሁለቱም በካናዳ ጥሩ ዶላር ከሚያሳፍሱ ሞያዎች ውስጥ ይመደባሉ፡፡ በኔ ግምት የጥንዶቹ እድሜ ከአርባዎቹ መጨረሻ ወይም
ከሀምሳዎቹ መጀመሪያ አይዘልም፡፡
የዚያን እለት አዳር ለኔ አዲስ የወሲብ ተሞክሮ ነበር፡፡ ሚስቱ መላው ሰውነቴን እንደ ጣኦት ማምለክ ብቻ ነበር የቀራት፡፡ ሁለመናዬን ስታሽ፣ስትልስና ስትስም ነው ያደረችው፤ እንደ ፍርሃቴ አላገኘኋትም፤
ሴት ናት፡፡ ትርፍ ነገር የለባትም፡፡ በአርቴፊሻል የወንድ ብልት የምትወስበኝ መስሎኝ ነበር፡፡ ያ ስላልሆነ
ተደሰትኩ፡ የፈረንጅ የግልጽነት ባህል ገርሞኛል፡፡ “ሳላየው መወስለቱ ስለማይቀር እኔ ባለሁበት አብረን
ብንወሰልት ይሻላል" የሚል አይነት አቋም ያላት ትመስላለች ሚስቱ፡ በማግስቱ 500 የካናዳ ዶላሬን ተቀብዬ ቁርስ አብረን ከበላን በኋላ ከጥንዶቹ ጋ ተለያየሁ፡፡ ይሄን ከፍያ ወደ ኢትዮጵያ ብር ስተረጉመው ወደ 9000 ብር ገደማ ይጠጋል፡፡ እንዲህ ያለ ገንዘብ በጥቂት ሰአት ስራ በምን አገኛለሁ?እድሜ ለኡስማን! ሲመስለኝ ጥንዶቹ በጣም ተደስተውብኛል፡፡
ባሰኛቸውና ባስፈለጋቸው ጊዜ እየደወሉ በቀጣዮቹ ቀናትም ተመሳሳይ የሶስትዮሽ ደስታን አጣጣምን፡፡ በቆይታቸው በአጠቃላይ አምስት ሌሊቶችን እሳልፈናል፡፡ የሚፈልጉትን ዋና ጉዳይ በእሺታ እንድቀበላቸው ይመስላል በአምስተኛው ቀን 1000 የካናዳ ዶላር ሰጡኝ፡፡ ዉሀ ሆንኩኝ፡፡
«Roza, we know this is a lot of money for you, but not for us. If you agree on our proposal,
there will be much more money to flow to your purse, if you know what I mean"
ጠጠር ያለ ነገር ሊከተል እንደሆነ ገመትኩ፡፡
Sorry, what proposal are you talking about? Marriage Proposal or what?" ሁለቱም ተያይዘው ከሳቁ በኃላ…« actually it is more than that! አለችኝ ሚስትየው፡፡
ለካንስ 1000 ዶላሩ አንድ ሰአት ላልፈጀ ወሲብ ብቻ የተከፈለ አልነበረም፡፡ ጉድና ጅረት ከወደ በኋላ ነው
ይህ በእንዲህ እያለ የደነቀኝ ጥንዶቹ ለወሲብም ሲከፍሉ ዋጋ ይጋራሉ፡፡ አዋጥተው ነው
👍7❤1👎1
የሚከፍሉን
አልያም ደግሞ እሱ የዛሬውን አዳር ሂሳብ ከከፈለ የቀጣዩን እዳር ሂሳብ ሚስቱ ትከፍላለች፡፡ ፈረንጆት
ዘንድ የጾታ እኩልነት እና ግለኝነት እስከዚህ ድረስ እንደሆነ በፍጹም አልገመትኩም፡፡ በ5 ቀኑ የሌሊት
ቆይታዬ ያስተዋልኩት ያንን ነው
ሆ፡ a Problem shared is a problem halved) ከሚለው የራሳቸው
አባባል በተቃራኒ የቆመ a pleasure shared is a pleasure doubled የሚል ብሂል አላቸው
ለማንኛውም ጥንዶቹ የሚፈልጉኝ ለማህጸን ኪራይ ነው::”ሮዛ ካናዳ አብረሽን እንድትሔጅ እንፈልጋለን
በጣም ነው የወደድንሽ፡፡ ፈጣሪ ውበትና እውቀትን አሟልቶ ሰጥቶሻል፡፡ ስለዚህ ከእኛ እንድትለዬ አንፈልግም፡፡ ያ እንዲሆን ግን በአንድ የጋራ ጉዳያችን እንድትተባበሪን እንፈልጋለን፡፡ አንድ ችግር አለብን፡፡ ፍላጎቱ ካለሽ የጋራ ችግራችንን አንቺ መፍታት ትችያለሽ፣ እኛ ደግሞ ያንቺን መጠነኛ ችግር በከፊል እንፈታለን፡፡ ጥያቄያችን ቅር እንደማያሰኝሽ ተስፋ እናደርጋለን፡፡”
ሚስስ ዊልያም ልክ እንደዚህ ስትል ጥንዶቹ እየተሳለቁብኝ ነበር የመሰለኝ፡፡ እንደተመለከትኩት የገንዘብም፣ የእውቀትም፣ የስራም ሆነ የወሲብ ችግር የለባቸውም፤ ምርጥ የሚባል ወሲባዊ መጣጣመ እንዳላቸው ከአምስቱ ሌሊት የገስት ሀውስ ቆይታዬ ተመልክቻለሁ፡፡ ታዲያ እነዚህ ጥንዶች ሌላ ምን
አይነት ችግር ይኖርባቸዋል? እንዲያውም እነሱ አቅቷቸው እኔ የምፈታላቸው ችግር!ታዲያ ይሄ ሹፈት እና ስላቅ አይደለም? አዎ በወቅቱ ልክ እንደዚያ ነበር ያሰብኩት፡፡ የሚስቱን ሀሳብ ተከትሎ ሚስተር ዊልያም ቀጠለ፡፡
“ይሄውልሽ ሮዛ! ባለቤቴ ሜሊሳ መኻን ናት፤ መውለድ አትችልም፡፡ ሁለታችንም ልጅ እንዲኖረን አጥብቀን
እንመኛለን፣ ይህን ችግራችንን አይተሽ እንድትተባበሪን ነው:: ለውለታሽ ካናዳ መውሰድ ብቻ ሳይሆን
የምትጠይቂውን ክፍያም እንከፍላለን፡፡ እዚህ የቤተሰቦችሽን ህይወት ለዘለቄታው ቀይረሽ እኛ ጋር ካናዳ
ብትሄጂ ምን ይመስልሻል?”
ዊልያሞቹ የምሁር ጨዋነት እና ይሉኝታ እያጠቃቸው እንጂ “ማህጸንሽን አከራዪን! ካንቺ ማህጸን የወጣው
ልጅ በኛ ወላጅነትና ተንከባካቢነት ያድጋል እያሉኝ ነው፡፡በኃላ አንብቤ እንደተረዳሁት ይህን ነገር በነሱ
ቋንቋ surrogate mother ይሉታል፡፡
ያሳዝናል !ልተባባራቸው አልችልም፡፡ እነሱ አስቀድመው እንደገመቱት፣ እስከዚህ ድረስ የዘቀጠ የኅሊና ሽርሙጥና ውስጥ አልገባሁም፡፡ ምናልባት የተገኘሁት በችግር ከተጠፈነገና በርካታ እህትና ወንድም ካሉበት ሰፊ ቤተሰብ ውስጥ ቢሆን ኖሮ ለቤተሰቤ ስል ከባዱንና ፈታኙን ጥያቄያቸውን እቀበል ነበር
በቸልታና በስሜት ጡዘት ከማንም መናጢ ድሀስ ይወለድ የለም? ስንቷ ቆንጆስ ዲቃላ ትታቀፍ የለ ?
ጥሩው ነገር እኔ ከአንድ ራሴ ሕይወት ውጪ የማስብለት ልጅም ሆነ ቤተሰብ የለኝም፡፡ ዊሊያሞቹ በመደለያነት የተጠቀሙበትን ያህል የገንዘብ ችግርም የለብኝም፡፡ ዊልያሞቹን ጥያቄም
እንደማልቀበል እንደነሱ በስርአትና በጨዋ ደንብ ነግሬያቸው ሞቅ ባለ ሰላምታ ለመጨረሻ ጊዜ ተሰናበትኳቸው፡፡
የመጨረሻ ውሳኔዬ እንደሆነ ሲያውቁ ፊታቸው የካናዳ ደመና መስሎ ነበር፡፡
#የኡስማን_እርካታ
ቦሌ ላፓሪዝያን ካፌ ውስጥ ተቀምጬ ከኔ ጀርባ የተቀመጡ ሁለት ወጣቶት ተከታዩን ወግ ሲያወጉ ሰማኋቸው፤
“እዳስ አበባችን ውስጥ ግን ከነጭ፣ከአረብ፣ከቻይናና እና ከአፍሪካዊ ጋር አብረው የሚታዩ ሴቶች
አልበዙብህም?ሴቶቻችንን ዜጎቹ እየተቀራመቱን ነው፡፡ይህ ጉዳይ አያሳስብህም?”
እኔ እንደውም ጥቅሙ ነው የሚታየኝ”
“ቺኮቻችንን ወስደውብን ምን አይነት ጥቅም ነው የሚታይህ?”
“ጉዳዩን ከአገር ኢኮኖሚ አንጻር ነው መመልከት ያለብህ ፍሬንድ፡፡ሴቶቻችን ልክ እንደ ቡናው፣አበባው እና ሰሊጡ ወደ አገራችን የሚገባውን የውጭ ምንዛሪ ይጨምራሉ"…
መላሹ የምር በሆነ ስሜት ይናገር ስለነበር ፈጅግታን አጭሮብኛል፡፡
የልጆቹ ስጋት እውነትነት እንዳለሁ አሰብኩ፡፡ ለምሳሌ ዑስማን ወደ ኢምፓየሩ የሚያስገባቸው ወፎች
ቁጥር በየዕለቱ ይጨምራል፡፡ ምክንያቱ ደግሞ ደንበኞቹ ቁጥራቸው በየጊዜው እያሻቀበ በመሄዱ ነው፡፡
በተለይ አረቦቹ በሀበሻ ሴት እያበዱ ነው፡፡ ኡስማንም ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ከነጮች ይልቅ ለአረቦች ልዩ
ትኩረት እየሰጠ መጥቷል፡፡ «አረቦችን መበቀል እፈልጋለሁ›› የሚላት አባባል አለችው፡፡ እንደዚህ ሲል እየቀለደ አይደለም፡፡ የምሩን ነው፡፡ «የኛ ሴቶች ግርድና 24 ሰዓት ሽንት ቤት ሲያጸዱ የሚከፍሏቸው
500 ዲርሃም እንኳን አትሞላም፡፡ ይህ በምንም መመዘኛ ብዝበዛ ነው፡፡ አረብ ለሽንት ቤት ቂጡን ለማጠብ፣ ጡሃራ ለማድረግ ለሶፍት ብቻ በወር 3000 ዲርሃም ያወጣል፡፡ ከሶፍት ባነሰ ዋጋ እህቶቻችንን ይበዘብዛል፡፡ ከ «አብድ>> ወይም ባሪያ ለይተው እንኳ አያይዋቸውም እኮ፡፡እኔ ይህንን ብዝበዛ እታገላለሁ፡፡ እበቀላቸዋለሁ፡፡ ለአንድ አረብ ሴት ለማገናኘት የማስከፍለው15 ሺ ዲርሃም ነው፡፡ አረቦች ዋጋ ሲከራከሩኝ ለሰራተኞቻችን ስንት እንደሚከፍሏቸው እነግራቸዋለሁ፡፡ ይደነግጣሉ፤ ያልኳቸውን ይከፍሉኛል፡፡ ለገስት ሀውስ አገልግሎት የእጥፍ እጥፍ እቀበላቸዋለሁ፡፡ አንድ አረብን በበዘበዝኩ ቁጥር ሴከስ ከማድረግ የበለጠ
ልዩ እርካታ ይሰማኛል» ይላል፡፡
ንጉስ ዑስማንዑስማን ዘ ፒምፕ፤ለምን እንደሆነ አላውቅም እንዲህ ሲል እወደዋለሁ፡፡ ዉድድድ አደርገዋለሁ፡፡
💫ይቀጥላል💫
Like ማድረግ እንዳይረሳ ከ 120 👍 በኋላ ቀጣዩ ክፍል ይለቀቃል
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
አልያም ደግሞ እሱ የዛሬውን አዳር ሂሳብ ከከፈለ የቀጣዩን እዳር ሂሳብ ሚስቱ ትከፍላለች፡፡ ፈረንጆት
ዘንድ የጾታ እኩልነት እና ግለኝነት እስከዚህ ድረስ እንደሆነ በፍጹም አልገመትኩም፡፡ በ5 ቀኑ የሌሊት
ቆይታዬ ያስተዋልኩት ያንን ነው
ሆ፡ a Problem shared is a problem halved) ከሚለው የራሳቸው
አባባል በተቃራኒ የቆመ a pleasure shared is a pleasure doubled የሚል ብሂል አላቸው
ለማንኛውም ጥንዶቹ የሚፈልጉኝ ለማህጸን ኪራይ ነው::”ሮዛ ካናዳ አብረሽን እንድትሔጅ እንፈልጋለን
በጣም ነው የወደድንሽ፡፡ ፈጣሪ ውበትና እውቀትን አሟልቶ ሰጥቶሻል፡፡ ስለዚህ ከእኛ እንድትለዬ አንፈልግም፡፡ ያ እንዲሆን ግን በአንድ የጋራ ጉዳያችን እንድትተባበሪን እንፈልጋለን፡፡ አንድ ችግር አለብን፡፡ ፍላጎቱ ካለሽ የጋራ ችግራችንን አንቺ መፍታት ትችያለሽ፣ እኛ ደግሞ ያንቺን መጠነኛ ችግር በከፊል እንፈታለን፡፡ ጥያቄያችን ቅር እንደማያሰኝሽ ተስፋ እናደርጋለን፡፡”
ሚስስ ዊልያም ልክ እንደዚህ ስትል ጥንዶቹ እየተሳለቁብኝ ነበር የመሰለኝ፡፡ እንደተመለከትኩት የገንዘብም፣ የእውቀትም፣ የስራም ሆነ የወሲብ ችግር የለባቸውም፤ ምርጥ የሚባል ወሲባዊ መጣጣመ እንዳላቸው ከአምስቱ ሌሊት የገስት ሀውስ ቆይታዬ ተመልክቻለሁ፡፡ ታዲያ እነዚህ ጥንዶች ሌላ ምን
አይነት ችግር ይኖርባቸዋል? እንዲያውም እነሱ አቅቷቸው እኔ የምፈታላቸው ችግር!ታዲያ ይሄ ሹፈት እና ስላቅ አይደለም? አዎ በወቅቱ ልክ እንደዚያ ነበር ያሰብኩት፡፡ የሚስቱን ሀሳብ ተከትሎ ሚስተር ዊልያም ቀጠለ፡፡
“ይሄውልሽ ሮዛ! ባለቤቴ ሜሊሳ መኻን ናት፤ መውለድ አትችልም፡፡ ሁለታችንም ልጅ እንዲኖረን አጥብቀን
እንመኛለን፣ ይህን ችግራችንን አይተሽ እንድትተባበሪን ነው:: ለውለታሽ ካናዳ መውሰድ ብቻ ሳይሆን
የምትጠይቂውን ክፍያም እንከፍላለን፡፡ እዚህ የቤተሰቦችሽን ህይወት ለዘለቄታው ቀይረሽ እኛ ጋር ካናዳ
ብትሄጂ ምን ይመስልሻል?”
ዊልያሞቹ የምሁር ጨዋነት እና ይሉኝታ እያጠቃቸው እንጂ “ማህጸንሽን አከራዪን! ካንቺ ማህጸን የወጣው
ልጅ በኛ ወላጅነትና ተንከባካቢነት ያድጋል እያሉኝ ነው፡፡በኃላ አንብቤ እንደተረዳሁት ይህን ነገር በነሱ
ቋንቋ surrogate mother ይሉታል፡፡
ያሳዝናል !ልተባባራቸው አልችልም፡፡ እነሱ አስቀድመው እንደገመቱት፣ እስከዚህ ድረስ የዘቀጠ የኅሊና ሽርሙጥና ውስጥ አልገባሁም፡፡ ምናልባት የተገኘሁት በችግር ከተጠፈነገና በርካታ እህትና ወንድም ካሉበት ሰፊ ቤተሰብ ውስጥ ቢሆን ኖሮ ለቤተሰቤ ስል ከባዱንና ፈታኙን ጥያቄያቸውን እቀበል ነበር
በቸልታና በስሜት ጡዘት ከማንም መናጢ ድሀስ ይወለድ የለም? ስንቷ ቆንጆስ ዲቃላ ትታቀፍ የለ ?
ጥሩው ነገር እኔ ከአንድ ራሴ ሕይወት ውጪ የማስብለት ልጅም ሆነ ቤተሰብ የለኝም፡፡ ዊሊያሞቹ በመደለያነት የተጠቀሙበትን ያህል የገንዘብ ችግርም የለብኝም፡፡ ዊልያሞቹን ጥያቄም
እንደማልቀበል እንደነሱ በስርአትና በጨዋ ደንብ ነግሬያቸው ሞቅ ባለ ሰላምታ ለመጨረሻ ጊዜ ተሰናበትኳቸው፡፡
የመጨረሻ ውሳኔዬ እንደሆነ ሲያውቁ ፊታቸው የካናዳ ደመና መስሎ ነበር፡፡
#የኡስማን_እርካታ
ቦሌ ላፓሪዝያን ካፌ ውስጥ ተቀምጬ ከኔ ጀርባ የተቀመጡ ሁለት ወጣቶት ተከታዩን ወግ ሲያወጉ ሰማኋቸው፤
“እዳስ አበባችን ውስጥ ግን ከነጭ፣ከአረብ፣ከቻይናና እና ከአፍሪካዊ ጋር አብረው የሚታዩ ሴቶች
አልበዙብህም?ሴቶቻችንን ዜጎቹ እየተቀራመቱን ነው፡፡ይህ ጉዳይ አያሳስብህም?”
እኔ እንደውም ጥቅሙ ነው የሚታየኝ”
“ቺኮቻችንን ወስደውብን ምን አይነት ጥቅም ነው የሚታይህ?”
“ጉዳዩን ከአገር ኢኮኖሚ አንጻር ነው መመልከት ያለብህ ፍሬንድ፡፡ሴቶቻችን ልክ እንደ ቡናው፣አበባው እና ሰሊጡ ወደ አገራችን የሚገባውን የውጭ ምንዛሪ ይጨምራሉ"…
መላሹ የምር በሆነ ስሜት ይናገር ስለነበር ፈጅግታን አጭሮብኛል፡፡
የልጆቹ ስጋት እውነትነት እንዳለሁ አሰብኩ፡፡ ለምሳሌ ዑስማን ወደ ኢምፓየሩ የሚያስገባቸው ወፎች
ቁጥር በየዕለቱ ይጨምራል፡፡ ምክንያቱ ደግሞ ደንበኞቹ ቁጥራቸው በየጊዜው እያሻቀበ በመሄዱ ነው፡፡
በተለይ አረቦቹ በሀበሻ ሴት እያበዱ ነው፡፡ ኡስማንም ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ከነጮች ይልቅ ለአረቦች ልዩ
ትኩረት እየሰጠ መጥቷል፡፡ «አረቦችን መበቀል እፈልጋለሁ›› የሚላት አባባል አለችው፡፡ እንደዚህ ሲል እየቀለደ አይደለም፡፡ የምሩን ነው፡፡ «የኛ ሴቶች ግርድና 24 ሰዓት ሽንት ቤት ሲያጸዱ የሚከፍሏቸው
500 ዲርሃም እንኳን አትሞላም፡፡ ይህ በምንም መመዘኛ ብዝበዛ ነው፡፡ አረብ ለሽንት ቤት ቂጡን ለማጠብ፣ ጡሃራ ለማድረግ ለሶፍት ብቻ በወር 3000 ዲርሃም ያወጣል፡፡ ከሶፍት ባነሰ ዋጋ እህቶቻችንን ይበዘብዛል፡፡ ከ «አብድ>> ወይም ባሪያ ለይተው እንኳ አያይዋቸውም እኮ፡፡እኔ ይህንን ብዝበዛ እታገላለሁ፡፡ እበቀላቸዋለሁ፡፡ ለአንድ አረብ ሴት ለማገናኘት የማስከፍለው15 ሺ ዲርሃም ነው፡፡ አረቦች ዋጋ ሲከራከሩኝ ለሰራተኞቻችን ስንት እንደሚከፍሏቸው እነግራቸዋለሁ፡፡ ይደነግጣሉ፤ ያልኳቸውን ይከፍሉኛል፡፡ ለገስት ሀውስ አገልግሎት የእጥፍ እጥፍ እቀበላቸዋለሁ፡፡ አንድ አረብን በበዘበዝኩ ቁጥር ሴከስ ከማድረግ የበለጠ
ልዩ እርካታ ይሰማኛል» ይላል፡፡
ንጉስ ዑስማንዑስማን ዘ ፒምፕ፤ለምን እንደሆነ አላውቅም እንዲህ ሲል እወደዋለሁ፡፡ ዉድድድ አደርገዋለሁ፡፡
💫ይቀጥላል💫
Like ማድረግ እንዳይረሳ ከ 120 👍 በኋላ ቀጣዩ ክፍል ይለቀቃል
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
👍5❤1
#የጅራፍ_ንቅሳት
፡
፡
ከጀርባህላይ ያለው የጅራፍ ንቅሳት
እኛን የመውደድህ የዘላለም ምትራት
የፋሬስ የሳዶቅ ያለማመን ደባ
የጲላጦስ ግርፊያ የሄሮድስ ካባ
ከፊትህ የወጣው የደም ጎርፍ እና እንባ
ላንተ ስቃይ ናቸው ለእኛ ግን ደስታ
መከራህ ነውና የመዳን አለኝታ
ጅራፍ እና ቡጢ ምራቅና ሃሞት
ለአይን ደስ የማይል የስቃይ ደምግባት
በደም የተረጩ ቅዱሳት አልባሳት
እኒህ ናቸው ውበት የጌታ ደምግባት
የመዳን አለኝታ የዘላለም ምትራት
ውዴን ያላያችሁ
እኔ ልንገራችሁ
ፍቅሩን ላሳያችሁ
ድምጹን ላሰማችሁ
ምራቅ ተቀብቷል
ቡጢ ተቀብሏል
ኃጢዓት ተሸክሟል
በቁንዳለው መሃል የደም ጎርፍ ይፈሳል
የፍቅር ንጉስ ነው የእሾህ አክሊል ደፍቷል
ውዴን ያላያችሁ
ድምጹን ያልሰማችሁ
ፍቅሩን ልንገራችሁ
ዐይኑ ፍቅር ያለቅሳል
ጎኑ ደም ይረጫል
ፅህሙ ተነጭቷል
ልብሱ ሜዳ ወድቋል
በቃሉ ቅዱስ ነው ይቅርታን ይሰዋል
ከፍቅር ትከሻው የዓለም ደዌን አዝሏል
ከጀርባው ላይ ያለው የጅራፍ ንቅሳት
እኛን የመውደዱ የዘላለም ምትራት
ለእሱ ስቃይ ናቸው ለኛ ግን ደስታ
መከራው ነውና የመዳን አለኝታ
ይህ ሁሉ ቢሆንም
ይህ ሁሉ ቢሆንም
የሰው ልጆች ድፍረት ክብሩን አይቀንስም
ስለሰው መድከሙም ኃይሉን አያወርድም
ስሙ እግዚአብሔር ነው
ስሙ ይቅርታ ነው
ስሙ መሀሪ ነው
የፈረሱን ብርታት ብቃቴ ነው የሚል
ብዛቱን ተማምኖ የሚታበይ ልዑል
በ'ሱ ስም ይወድቃል በስሙ ይጣላል
ስሙ ሁሉን ቻይ ነው ሁሉንም አድራጊ
ታላቁን የሚጥል ለታናሽ ተዋጊ
ውዴን ያላያችሁ
ድምጹን ላሰማችሁ
እኔ ልንገራችሁ
ፍቅሩን ላሳያችሁ
ከጀርባው ላይ ያለው የጅራፍ ንቅሳት
እኛን የመውደዱ የዘላለም ምትራት
ለርሱ ስቃይ ናቸው ለኛ ግን ደስታ
መከራው ነውና የመዳን አለኝታ
እናም ጌታችን ሆይ...
ያመኑትይፅናኑ የወጉህም ይዩህ
በደም የተረጩ ልብሶችህን ለብሰህ
አሜን ጌታችን ሆይ ናልን ተመልሰህ።
✝ በኤፍሬም ስዩም ✝
፡
፡
ከጀርባህላይ ያለው የጅራፍ ንቅሳት
እኛን የመውደድህ የዘላለም ምትራት
የፋሬስ የሳዶቅ ያለማመን ደባ
የጲላጦስ ግርፊያ የሄሮድስ ካባ
ከፊትህ የወጣው የደም ጎርፍ እና እንባ
ላንተ ስቃይ ናቸው ለእኛ ግን ደስታ
መከራህ ነውና የመዳን አለኝታ
ጅራፍ እና ቡጢ ምራቅና ሃሞት
ለአይን ደስ የማይል የስቃይ ደምግባት
በደም የተረጩ ቅዱሳት አልባሳት
እኒህ ናቸው ውበት የጌታ ደምግባት
የመዳን አለኝታ የዘላለም ምትራት
ውዴን ያላያችሁ
እኔ ልንገራችሁ
ፍቅሩን ላሳያችሁ
ድምጹን ላሰማችሁ
ምራቅ ተቀብቷል
ቡጢ ተቀብሏል
ኃጢዓት ተሸክሟል
በቁንዳለው መሃል የደም ጎርፍ ይፈሳል
የፍቅር ንጉስ ነው የእሾህ አክሊል ደፍቷል
ውዴን ያላያችሁ
ድምጹን ያልሰማችሁ
ፍቅሩን ልንገራችሁ
ዐይኑ ፍቅር ያለቅሳል
ጎኑ ደም ይረጫል
ፅህሙ ተነጭቷል
ልብሱ ሜዳ ወድቋል
በቃሉ ቅዱስ ነው ይቅርታን ይሰዋል
ከፍቅር ትከሻው የዓለም ደዌን አዝሏል
ከጀርባው ላይ ያለው የጅራፍ ንቅሳት
እኛን የመውደዱ የዘላለም ምትራት
ለእሱ ስቃይ ናቸው ለኛ ግን ደስታ
መከራው ነውና የመዳን አለኝታ
ይህ ሁሉ ቢሆንም
ይህ ሁሉ ቢሆንም
የሰው ልጆች ድፍረት ክብሩን አይቀንስም
ስለሰው መድከሙም ኃይሉን አያወርድም
ስሙ እግዚአብሔር ነው
ስሙ ይቅርታ ነው
ስሙ መሀሪ ነው
የፈረሱን ብርታት ብቃቴ ነው የሚል
ብዛቱን ተማምኖ የሚታበይ ልዑል
በ'ሱ ስም ይወድቃል በስሙ ይጣላል
ስሙ ሁሉን ቻይ ነው ሁሉንም አድራጊ
ታላቁን የሚጥል ለታናሽ ተዋጊ
ውዴን ያላያችሁ
ድምጹን ላሰማችሁ
እኔ ልንገራችሁ
ፍቅሩን ላሳያችሁ
ከጀርባው ላይ ያለው የጅራፍ ንቅሳት
እኛን የመውደዱ የዘላለም ምትራት
ለርሱ ስቃይ ናቸው ለኛ ግን ደስታ
መከራው ነውና የመዳን አለኝታ
እናም ጌታችን ሆይ...
ያመኑትይፅናኑ የወጉህም ይዩህ
በደም የተረጩ ልብሶችህን ለብሰህ
አሜን ጌታችን ሆይ ናልን ተመልሰህ።
✝ በኤፍሬም ስዩም ✝
👍4
#ሮዛ
፡
፡
#ክፍል_አራት (🔞)
፡
፡
#ከጋዳፊ_ጋር_ድንኳን
ጥር 24/2001
እሁድ ጥዋት 2፡25 ላይ ሞባይሌ አቃጨሰች፤ በስስ ፒጃማ አልጋዬ ላይ እንደተጋደምኩ፣ ፍሩት ፓንቼን
እየጠጣሁ፣ አል ጀዚራ እየተመለከትኩ ነበር፡፡እሁድ ጠዋት ሀልጊዜም እንዲሁ ነኝ፡፡ ከራሴ ጋር ጓደኛ የምሆንባት የተባረከች ማለዳ ናት እሁድ፡፡ የተጋደምኩበት አልጋ ሲነዝረኝ ስልኬ ቫይብሬት እያደረገች እንደሆነ ተረዳሁ፡፡ አይኔን ከቴሌቪዥኑ ሳልነቅል ስልኬን በዳበሳ ለማግኘት ሞከርኩ፡፡ እውነቱን ለመናገር በዚህ ሰዓት ማንኛውንም የስልክ ጥሪ ባላስተናግድ ደስ ይለኝ ነበር፡፡ ምክንያቱም እሁድ ጠዋት ነው፡፡
እሁድ ጠዋት ለምን ከመንግስተ ሰማይ አይደወልም ስልኬን ለማንሳት ፍላጎት የለኝም፡፡ እሁድ ጥዋት የኔ ናታ፣ የብቻዬ፡፡
ሌሎች ሰዎች ቤተክርስቲያን ለመሳለም ሲሄዱ እኔ ሳምንቱን ሙሉ ወንድ ከሚባል ቀፋፊ ፍጡር ጋር የሰራሁትን ሀጥያት ለማሰርየት እተጣጠባለሁ፤ ከዚያም ለብቻዬ አልጋዬ ላይ ተጋድሜ ሂሳብ
አወራርዳለሁ፤ ጌታን እማጸናለሁ፡፡ ቅልል ይለኛል፡፡ ጌታዬ “ኦልሬዲ” የልቤን ስለሚያውቅ የሀጥያቴን
ጥልቀት ለማሳየት የግድ ማልቀስ ያለብኝ አይመስለኝም፡፡ ማልቀስ ግብዝነት ነው፡፡ እሁድ ጠዋት ለምን እንደሆነ አላውቅም መቅደስ የገባሁ ያህል ሰላም ይሰማኛል፡፡ እሁድ ጠዋትን የማጣጥማት አልጋዬ ላይ ሆኜ ሳሳልፍ ብቻ ነው፡፡ ወትሮ ስልኬን እንኳን አላበራም ነበር፡፡ ዛሬ ሳላጠፋው ረስቼው ነው የሸቀብኝ
ጥሪውን ችላ ብለውም ስልኬ አንሶላዬን እየነዘረች ረበሸችኝ፡፡ በስንት መከራ በዳበሳ ፈልጌ አገኘኃት፡፡
ጥሎብኝ ሪሞት ኮንትሮል፣ የቤት ቁልፍና ስልክ ሁልጊዜ ይሰወሩብኛል፡፡ እበሽቃለሁ፡፡ ሶስቱ ነገሮች ከኔ
ጋር በግድ አኩኩሉ በመጫወት እኔን ሊያበሽቁ የተፈጠሩ ቁሳቁሶች አድርጌ ነው የማያቸው፡፡
ማንም ይሁን ማን በደዋዩ እናደድበታለሁ ብዬ ነበር፡፡ ደዋዩ"ኡስማን ዘ ፒምፕ መሆኑን ሳውቅ ብሽቀቴ ተነነ፡፡ኡስማን boss ነው፡፡ ኡስማን kingነው፡፡ ኡስማን የጉሮሮ ገመድ ነው፡፡ደፍረን የማንበጥሰው የጉሮሮ ገመድ ሰሞኑን እረፍት አልባ አድርጎኛል፡፡የአፍሪካ ህብረት ጉባኤው ከመጀመሩ አንድ ሳምንት አስቀድሞ ነው የኡስማን ወፎች የሆንን ሁላ ጠብ እርግፍ ስንል የከረምነው፡፡ እስካሁን ከአልጄርያ
ዲፕሎማት ጋር በሀርመኒ ሆቴል(ለሁለት ቀናት)፣ከቤኒኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስተር ባልደረባ ጋር ለአንድ ሌሊት በሂልተን ሆቴል፣ከፈርጣማው እና የመቶ ሜትር ሯጭ ከሚመስለው የናይጄሪያ ፕሬዘዳንት ባልደረባ ጋር ለሁለት ቀናት በጁፒተር ሆቴል፣ እንዲሁም በጉባኤው ላይ በታዛቢነት ለመታደም ከመጣ ሬኮስ
ዶልፊኖ ከሚባል የአውሮፓ ህብረት የዲፕሎማቲክ አታሼ ጋር አንድ ሌሊት በኢንተር ኮንተነታል ሆቴል አድሬያለሁ፡፡
እድሜ ለኡስማን ዐስር ቀን ባልሞላ ጊዜ ውስጥ 4200 ዶላር አካባቢ ቦርሳዬ ውስጥ ገብቷል ይህ ብር እንዴት እንደገባ
ብቻ ነው የማውቀው እንጂ እንዴት እንደጠፋ አላውቅም። ከነ ማኪ ጋር ስንገባበዝ ሸራተን ኦፊስ ባር ስንጫጫስ፣ ምን ስንል፣ ድምጥማጡን አጠፉነው፡፡ሁላችንም እንዲህ ነን።ገንዘብ በርከቶልን አያውቅም፡፡ ዶላር ካልበረከተልን ምን ሊበረክትልን እንደሚችል አላውቅም።
ጥሩ እንግሊዝኛ ስለምናገር ፣አረብኛና ፈረንሳይኛን ደግሞ እንደነገሩ ስለምሞክር ኡስማን ከሌሎች ወፎች
በተሻለ እኔን ለዲፕሎማት ከላይንቶቹ ማቅረብ ይመርጣል። ክላይንቶቹ በአመዛኙ በኔ ደስተኞች ናቸው ያንን የምረዳው ከሚሰጡኝ ጉርሻ ነው ለምሳሌ ናይጄርያዊው የፕሬዘዳንቱ ረዳት "ወደ አቡጃ አብረን እንሂድና አፓርታማ ገዝቼ ላኑርሽ" ብሎኛል።
ሶስት ሚስቶች እና 15 ልጆች እንዳሉት ግን አልደበቀኝም፡፡ለጊዜው “አስብበታለሁ” ብዬው ተለየሁትና
ትላንት ምሽት ደጋግሞ ሲደውልልኝ ስልኬን አላነሳሁለትም፡፡ለምን እንደሆነ አላውቅም ሰውየው ቀፈፈኝ፡፡ ለነገሩ ከበፊትም ለናይጄሪያውያን ጥሩ አመለካከት የለኝም፤ከልጅነቴ ጀምሮ ድግምታም እንደሆኑ ስሰማ ነው የኖርኩት፡፡
የአልጄሪያው ሰውዬ ደግሞ የሚያምር የእጅ አምባር ሰጠኝ፡፡ በቅድሚያ ለኔ ሳይሆን ለሚስቱ ሊወስድላት ገዝቶት እንደነበረና ስላስደሰትኩት ግን ለኔ ሊሰጠኝ እንደወሰነ ሲነግረኝ በሆዴ «አይ የአረብ ነገር!» አልኩኝ፡፡ ላልቀበለው ሁሉ ፈልጌ ነበር፡፡ በኋላ ሳስበው ብልጥ መሆን እንዳለብኝ ገባኝ፡፡ አረብ
እስከሆነ ድረስ ለሚስቱ ሌላ ገዝቶ ይሰጣታል በሚል ተቀበልኩት፡፡
የምትነዝረዋን ሞባይሌን ሳነሳት እረፍት አገኘሁ ፤ ኡስማን ራሱ ገና ከአልጋው የተነሳ አልመሰለኝም፤ ድምጹ እንቅልፍ ተጭኖታል፡፡
ሮዝ እንዴት አደርሽ?በጥዋት ስለቀሰቀስኩሽ ይቅርታ
“ችግር የለውም ኡስማንዬ፤እንቅልፍ ላይ አይደለሁም፣አንድ የአልጀዚራ ዶክመንተሪ እያየሁ ነበር "አሪፍ
ዛሬ ምሳ ሰአት ላይ መገናኘት አለብን”
ድምጹ ውስጥ ትዕዘዝ የሚመስል ጥንካሬ አየሁበት፡፡ አንዳች ጥርጣሬ ወረረኝ፡፡
“ምነው ኡስማን!በሰላም ነው?”
በሰላም ነው ሮዝ!የስራ ጉዳይ ነው፣ያው በስልክ የሚወራ ስላልሆነ ነው
ሆቴል ሰባት ሰዓት የተለመደችው ቦታ ላይ፤ ግብዣው በኔ ነው
ሳቅኩኝ፡፡
የሳኩት ግብዣ ሆኖ ስለማያውቅ ነው፡፡ ኡስማን ወፎቹን በፍጹም አስከፍሎ አያውቅም፡፡ ሲበዛ ይንከባከበናል፡፡ ስነ ስርዓት ያለው ሰው ነው፡፡
የሳኩበትን ምከንያት ነገርኩት፡፡ ከስልኩ ማዶ ኡስማን ፈግ ሲል ታየኝ፡፡
ኡስማን በዚህ ፈገግታው ብቻ ኪሱ ያስገባው ረብጣ ዶላር ባንክ ይቁጠረው፡፡ እርጋታውና ፈገግታው
ከንግግር በላይ ሰው ያሳምናል፡፡ የኡስማንን ፈገግታ አይቶ እምቢ ማለት possible አይደለም፡፡ ከንፈሩ
ሲላቀቅ የሆነ ማጂክ ይረጫል፡፡ እሺ የሚያስብል ማጂከ፡፡ ኡስማን አይደለም በአካል በስልክ ውስጥ የማይታይ ፈገግታ ታድሏል፡፡ ሰዎች እምስ እየቸረቸረ ነው የሚኖረው” እያሉ ያሙታል፡፡እኔ ግን እላለሁ ኡስማን ፈገግታውን እየቸረቸረ ነው የሚኖረው፡፡
ከኡስማን ጋር ካለኝ የስራ ግንኙነት ሁለት ነገሮችን ተረድቼያለሁ፡፡በራስ መተማመን እና ፈገግታን፡፡ ሁለቱ ነገሮች ካሉ ቃላት ጉንጭ ከማልፋት ሌላ ዋጋ የላቸውም፡፡ አንዳንድ ሰዎች ብዙ በመናገር የሰውን
ሀሳብ ማስለወጥ የሚችሉ ይመስላቸዋል፡፡ እንደ ኡስማን ያሉት ግን በራስ መተማመንና ፈገግታን
በመርጨት ብቻ ራሳቸውን ያስተዳድራሉ፡፡ኡስማን“…ሰው አንተ የምትናገረውን አይደለም የሚሰማህ…መስማት የሚፈልገውን ነው የሚሰማህ…ስለዚህ ብዙ መናገር ድካም ነው” የሚላት ነገር እውነት ሳትሆን አትቀርም፡፡
ብዙ ወንዶች “እንቺ ትንሽ ከሌሎች የተለየሸ ነሽ” ይሉኛል፡፡ ከሌሎች ሸሌዎች ማለታቸው ነው፡፡ ለምን እንደዚያ እንደሚሉኝ አውቀዋለሁ፡፡ ኮንፊደንሴ ስለሚገዛቸው ነው፡፡ እነሱ ብዙ ሲያወሩ እኔ ብዙ ሳዳምጣቸው በመጨረሻ በራሳቸው ጊዜ እነሱ ራሳቸውን ከኔ አንሰው ያገኙታል፡፡ ወይም እንደዚያ
እንዲሰማቸው ይገደዳሉ፡፡ብዙ የማዳመጥ፣ ፈገግታን ያለመቆጠብ እና የመረጋጋት ክህሎትን በከፊል
ያዳበርኩት ከኡስማን ይመስለኛል፡፡ ከአለቃዬ ከኪንግ ኡስግን።
ከልምድ እንደማውቀው ብዙዉን ጊዜ ኡስማን ደውሎ "በአካል ተገናኝተን ማውራት ይኖርብናል!” ካለ
ጉዳዩ ከባድና በጥብቅ ምስጢር የተያዘ ነው ማለት ነው፡፡የዛሬው ምስጢራዊ ጕዳይ ምን ሊሆን ይችላል? ብዬ አሰብኩ፡፡ በርካታ ሀሳቦች በአእምሮዬ ጓዳ ተመላለሱ፤ኡስማን ቆቅ ነው፤ለመረጋጋት የሚያስችል ፍንጭ እንኳን አይተውም፡፡አንድ የማይገረሰስ ቋሚ መርህ አለው፤”ሁሉን ምስጢር እስክናገር ምንም አልናገርም!"የሚል፡፡ ደግሞ “ግማሽ ሚስጢር ከሙሉ ሚስጢር ይበልጥ አደገኛ ነው” ይላል፡፡ ምን ማለቱ እንደሆነ
፡
፡
#ክፍል_አራት (🔞)
፡
፡
#ከጋዳፊ_ጋር_ድንኳን
ጥር 24/2001
እሁድ ጥዋት 2፡25 ላይ ሞባይሌ አቃጨሰች፤ በስስ ፒጃማ አልጋዬ ላይ እንደተጋደምኩ፣ ፍሩት ፓንቼን
እየጠጣሁ፣ አል ጀዚራ እየተመለከትኩ ነበር፡፡እሁድ ጠዋት ሀልጊዜም እንዲሁ ነኝ፡፡ ከራሴ ጋር ጓደኛ የምሆንባት የተባረከች ማለዳ ናት እሁድ፡፡ የተጋደምኩበት አልጋ ሲነዝረኝ ስልኬ ቫይብሬት እያደረገች እንደሆነ ተረዳሁ፡፡ አይኔን ከቴሌቪዥኑ ሳልነቅል ስልኬን በዳበሳ ለማግኘት ሞከርኩ፡፡ እውነቱን ለመናገር በዚህ ሰዓት ማንኛውንም የስልክ ጥሪ ባላስተናግድ ደስ ይለኝ ነበር፡፡ ምክንያቱም እሁድ ጠዋት ነው፡፡
እሁድ ጠዋት ለምን ከመንግስተ ሰማይ አይደወልም ስልኬን ለማንሳት ፍላጎት የለኝም፡፡ እሁድ ጥዋት የኔ ናታ፣ የብቻዬ፡፡
ሌሎች ሰዎች ቤተክርስቲያን ለመሳለም ሲሄዱ እኔ ሳምንቱን ሙሉ ወንድ ከሚባል ቀፋፊ ፍጡር ጋር የሰራሁትን ሀጥያት ለማሰርየት እተጣጠባለሁ፤ ከዚያም ለብቻዬ አልጋዬ ላይ ተጋድሜ ሂሳብ
አወራርዳለሁ፤ ጌታን እማጸናለሁ፡፡ ቅልል ይለኛል፡፡ ጌታዬ “ኦልሬዲ” የልቤን ስለሚያውቅ የሀጥያቴን
ጥልቀት ለማሳየት የግድ ማልቀስ ያለብኝ አይመስለኝም፡፡ ማልቀስ ግብዝነት ነው፡፡ እሁድ ጠዋት ለምን እንደሆነ አላውቅም መቅደስ የገባሁ ያህል ሰላም ይሰማኛል፡፡ እሁድ ጠዋትን የማጣጥማት አልጋዬ ላይ ሆኜ ሳሳልፍ ብቻ ነው፡፡ ወትሮ ስልኬን እንኳን አላበራም ነበር፡፡ ዛሬ ሳላጠፋው ረስቼው ነው የሸቀብኝ
ጥሪውን ችላ ብለውም ስልኬ አንሶላዬን እየነዘረች ረበሸችኝ፡፡ በስንት መከራ በዳበሳ ፈልጌ አገኘኃት፡፡
ጥሎብኝ ሪሞት ኮንትሮል፣ የቤት ቁልፍና ስልክ ሁልጊዜ ይሰወሩብኛል፡፡ እበሽቃለሁ፡፡ ሶስቱ ነገሮች ከኔ
ጋር በግድ አኩኩሉ በመጫወት እኔን ሊያበሽቁ የተፈጠሩ ቁሳቁሶች አድርጌ ነው የማያቸው፡፡
ማንም ይሁን ማን በደዋዩ እናደድበታለሁ ብዬ ነበር፡፡ ደዋዩ"ኡስማን ዘ ፒምፕ መሆኑን ሳውቅ ብሽቀቴ ተነነ፡፡ኡስማን boss ነው፡፡ ኡስማን kingነው፡፡ ኡስማን የጉሮሮ ገመድ ነው፡፡ደፍረን የማንበጥሰው የጉሮሮ ገመድ ሰሞኑን እረፍት አልባ አድርጎኛል፡፡የአፍሪካ ህብረት ጉባኤው ከመጀመሩ አንድ ሳምንት አስቀድሞ ነው የኡስማን ወፎች የሆንን ሁላ ጠብ እርግፍ ስንል የከረምነው፡፡ እስካሁን ከአልጄርያ
ዲፕሎማት ጋር በሀርመኒ ሆቴል(ለሁለት ቀናት)፣ከቤኒኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስተር ባልደረባ ጋር ለአንድ ሌሊት በሂልተን ሆቴል፣ከፈርጣማው እና የመቶ ሜትር ሯጭ ከሚመስለው የናይጄሪያ ፕሬዘዳንት ባልደረባ ጋር ለሁለት ቀናት በጁፒተር ሆቴል፣ እንዲሁም በጉባኤው ላይ በታዛቢነት ለመታደም ከመጣ ሬኮስ
ዶልፊኖ ከሚባል የአውሮፓ ህብረት የዲፕሎማቲክ አታሼ ጋር አንድ ሌሊት በኢንተር ኮንተነታል ሆቴል አድሬያለሁ፡፡
እድሜ ለኡስማን ዐስር ቀን ባልሞላ ጊዜ ውስጥ 4200 ዶላር አካባቢ ቦርሳዬ ውስጥ ገብቷል ይህ ብር እንዴት እንደገባ
ብቻ ነው የማውቀው እንጂ እንዴት እንደጠፋ አላውቅም። ከነ ማኪ ጋር ስንገባበዝ ሸራተን ኦፊስ ባር ስንጫጫስ፣ ምን ስንል፣ ድምጥማጡን አጠፉነው፡፡ሁላችንም እንዲህ ነን።ገንዘብ በርከቶልን አያውቅም፡፡ ዶላር ካልበረከተልን ምን ሊበረክትልን እንደሚችል አላውቅም።
ጥሩ እንግሊዝኛ ስለምናገር ፣አረብኛና ፈረንሳይኛን ደግሞ እንደነገሩ ስለምሞክር ኡስማን ከሌሎች ወፎች
በተሻለ እኔን ለዲፕሎማት ከላይንቶቹ ማቅረብ ይመርጣል። ክላይንቶቹ በአመዛኙ በኔ ደስተኞች ናቸው ያንን የምረዳው ከሚሰጡኝ ጉርሻ ነው ለምሳሌ ናይጄርያዊው የፕሬዘዳንቱ ረዳት "ወደ አቡጃ አብረን እንሂድና አፓርታማ ገዝቼ ላኑርሽ" ብሎኛል።
ሶስት ሚስቶች እና 15 ልጆች እንዳሉት ግን አልደበቀኝም፡፡ለጊዜው “አስብበታለሁ” ብዬው ተለየሁትና
ትላንት ምሽት ደጋግሞ ሲደውልልኝ ስልኬን አላነሳሁለትም፡፡ለምን እንደሆነ አላውቅም ሰውየው ቀፈፈኝ፡፡ ለነገሩ ከበፊትም ለናይጄሪያውያን ጥሩ አመለካከት የለኝም፤ከልጅነቴ ጀምሮ ድግምታም እንደሆኑ ስሰማ ነው የኖርኩት፡፡
የአልጄሪያው ሰውዬ ደግሞ የሚያምር የእጅ አምባር ሰጠኝ፡፡ በቅድሚያ ለኔ ሳይሆን ለሚስቱ ሊወስድላት ገዝቶት እንደነበረና ስላስደሰትኩት ግን ለኔ ሊሰጠኝ እንደወሰነ ሲነግረኝ በሆዴ «አይ የአረብ ነገር!» አልኩኝ፡፡ ላልቀበለው ሁሉ ፈልጌ ነበር፡፡ በኋላ ሳስበው ብልጥ መሆን እንዳለብኝ ገባኝ፡፡ አረብ
እስከሆነ ድረስ ለሚስቱ ሌላ ገዝቶ ይሰጣታል በሚል ተቀበልኩት፡፡
የምትነዝረዋን ሞባይሌን ሳነሳት እረፍት አገኘሁ ፤ ኡስማን ራሱ ገና ከአልጋው የተነሳ አልመሰለኝም፤ ድምጹ እንቅልፍ ተጭኖታል፡፡
ሮዝ እንዴት አደርሽ?በጥዋት ስለቀሰቀስኩሽ ይቅርታ
“ችግር የለውም ኡስማንዬ፤እንቅልፍ ላይ አይደለሁም፣አንድ የአልጀዚራ ዶክመንተሪ እያየሁ ነበር "አሪፍ
ዛሬ ምሳ ሰአት ላይ መገናኘት አለብን”
ድምጹ ውስጥ ትዕዘዝ የሚመስል ጥንካሬ አየሁበት፡፡ አንዳች ጥርጣሬ ወረረኝ፡፡
“ምነው ኡስማን!በሰላም ነው?”
በሰላም ነው ሮዝ!የስራ ጉዳይ ነው፣ያው በስልክ የሚወራ ስላልሆነ ነው
ሆቴል ሰባት ሰዓት የተለመደችው ቦታ ላይ፤ ግብዣው በኔ ነው
ሳቅኩኝ፡፡
የሳኩት ግብዣ ሆኖ ስለማያውቅ ነው፡፡ ኡስማን ወፎቹን በፍጹም አስከፍሎ አያውቅም፡፡ ሲበዛ ይንከባከበናል፡፡ ስነ ስርዓት ያለው ሰው ነው፡፡
የሳኩበትን ምከንያት ነገርኩት፡፡ ከስልኩ ማዶ ኡስማን ፈግ ሲል ታየኝ፡፡
ኡስማን በዚህ ፈገግታው ብቻ ኪሱ ያስገባው ረብጣ ዶላር ባንክ ይቁጠረው፡፡ እርጋታውና ፈገግታው
ከንግግር በላይ ሰው ያሳምናል፡፡ የኡስማንን ፈገግታ አይቶ እምቢ ማለት possible አይደለም፡፡ ከንፈሩ
ሲላቀቅ የሆነ ማጂክ ይረጫል፡፡ እሺ የሚያስብል ማጂከ፡፡ ኡስማን አይደለም በአካል በስልክ ውስጥ የማይታይ ፈገግታ ታድሏል፡፡ ሰዎች እምስ እየቸረቸረ ነው የሚኖረው” እያሉ ያሙታል፡፡እኔ ግን እላለሁ ኡስማን ፈገግታውን እየቸረቸረ ነው የሚኖረው፡፡
ከኡስማን ጋር ካለኝ የስራ ግንኙነት ሁለት ነገሮችን ተረድቼያለሁ፡፡በራስ መተማመን እና ፈገግታን፡፡ ሁለቱ ነገሮች ካሉ ቃላት ጉንጭ ከማልፋት ሌላ ዋጋ የላቸውም፡፡ አንዳንድ ሰዎች ብዙ በመናገር የሰውን
ሀሳብ ማስለወጥ የሚችሉ ይመስላቸዋል፡፡ እንደ ኡስማን ያሉት ግን በራስ መተማመንና ፈገግታን
በመርጨት ብቻ ራሳቸውን ያስተዳድራሉ፡፡ኡስማን“…ሰው አንተ የምትናገረውን አይደለም የሚሰማህ…መስማት የሚፈልገውን ነው የሚሰማህ…ስለዚህ ብዙ መናገር ድካም ነው” የሚላት ነገር እውነት ሳትሆን አትቀርም፡፡
ብዙ ወንዶች “እንቺ ትንሽ ከሌሎች የተለየሸ ነሽ” ይሉኛል፡፡ ከሌሎች ሸሌዎች ማለታቸው ነው፡፡ ለምን እንደዚያ እንደሚሉኝ አውቀዋለሁ፡፡ ኮንፊደንሴ ስለሚገዛቸው ነው፡፡ እነሱ ብዙ ሲያወሩ እኔ ብዙ ሳዳምጣቸው በመጨረሻ በራሳቸው ጊዜ እነሱ ራሳቸውን ከኔ አንሰው ያገኙታል፡፡ ወይም እንደዚያ
እንዲሰማቸው ይገደዳሉ፡፡ብዙ የማዳመጥ፣ ፈገግታን ያለመቆጠብ እና የመረጋጋት ክህሎትን በከፊል
ያዳበርኩት ከኡስማን ይመስለኛል፡፡ ከአለቃዬ ከኪንግ ኡስግን።
ከልምድ እንደማውቀው ብዙዉን ጊዜ ኡስማን ደውሎ "በአካል ተገናኝተን ማውራት ይኖርብናል!” ካለ
ጉዳዩ ከባድና በጥብቅ ምስጢር የተያዘ ነው ማለት ነው፡፡የዛሬው ምስጢራዊ ጕዳይ ምን ሊሆን ይችላል? ብዬ አሰብኩ፡፡ በርካታ ሀሳቦች በአእምሮዬ ጓዳ ተመላለሱ፤ኡስማን ቆቅ ነው፤ለመረጋጋት የሚያስችል ፍንጭ እንኳን አይተውም፡፡አንድ የማይገረሰስ ቋሚ መርህ አለው፤”ሁሉን ምስጢር እስክናገር ምንም አልናገርም!"የሚል፡፡ ደግሞ “ግማሽ ሚስጢር ከሙሉ ሚስጢር ይበልጥ አደገኛ ነው” ይላል፡፡ ምን ማለቱ እንደሆነ
👍9❤1
ጠይቄው ግን አላውቅም፡፡
ልክ 7:30 ሲል በጊዎን ሆቴል ተገናኘን ኡስማን ላይ ቀጠሮ ማርፈድ የማይታሰብ ስለሆነ ደንበኛዬን ሶልን ደውዬለት በኮንትራት እንዲያደርሰኝ አደረኩ፡፡ ኡስማን ፈረንጅ ነው፡፡ አያረፍድም፡፡ እኛ ወፎቹ ካረፈድንበት ያቺ መሰሪ ፈገግታውን ብልጭ አድርጎልን ምንም እንዳልተፈጠረ ሆኖ አጫውቶን ይሄዳል
ነገር ግን ለሁለት ወር ይቀጣናል፡፡ ምንም ዜጋ አያገናኘንም። ሳንቲም ሲጠርብን ቅጣት መሆኑ ይገባናል ይቅርታ እንጠይቀዋለን፡፡ ትንሽ አሽቶ ይታረቀናል ስለዚህ ኡስማን ላይ ማርፈድ የእንጀራ ገመድን በገዛ ቅብጠት እንደመበጠስ መሆኑን ሁሉም ወፎቹ አሳምረን እናውቃለን፡፡
እንደወትሮው ተሸቀርቅሯል፡፡ እሱ ምን ሀሳብ አለበት፣ ሁልጊዜም በምርጥና ዘመነኛ አልባሳት እንደዘነጠ ነው፡፡ አገር ውስጥ ልብስ ገዝቶ አያውቅም፡፡ ዱባይ ለስራ ጉዳይ ሲሄድ ሻንጣ ሙሉ ልብስ
ሸክፎ ይመጣል፡፡ መዘነጥ ያውቅበታል፡፡በተፈጥሮው ርካሽ ነገር ኣይወድም፡፡ ሰው አስተሳሰቡን ነው የሚመስለው አስተሳሰቡ ተልካሻ የሆነ ሰው ነው ተልካሻ ነገር የሚለብሰው” የሚል ፍልስፍና አለችው።
"መጽሐፍ በሽፋኑ አይለካም " የሚል ሰው ያናድደዋል፡፡ ጥሩ መጸሐፍ ከሆነ ጥሩ ሽፋን ሊበጅለት ይገባል ባይ ነው ለምሳሌ ራሷን የማትጠብቅ ሴት በጣም ይጸየፋል፡፡ የማርሸትን ከስራ ያባረራት
ከእለታት አንድ ቀን የአይናር አይቶባት ነው፡፡ «በምድር ላይ አንድ ጊዜ የሚኖር ሰው ቢችል ጥሩ ነገር ብቻ መልበስ ይኖርበታል» ይላል፡፡
ጉንጬን ሳመኝ፤ ሮዝ! ዛሬ በሁለት ደቂቃ ተቀድመሻል፤ለዚህ ማክያቶ ትቀጪያለሽ” ብሎኝ ደማቅ ፈገግታውን ለኮሰ፡፡ገና ከመቀመጡ ስልኩ አቃጨለች።
“እሺ የኔ እመቤት! እሺ…ችግር የለውም…ልክ ነሽ…ገብቶኛል…ስንት መኪና አገኛችሁ ታዲያ?”
የሴቷ መልስ የኡስማንን ብርሃናማ ፊት ደመና አለበሰው፤ኡስማን በንዴት ፊቱን አጨፈገገ፤ፊቱ ጨፍግጎም ፈገግ ማለትን ያውቅበታል፡፡
“ይገባኛል የኔ እመቤት! ሆኖም የኔ ሰዎች የሊቢያ ልኡካን ናቸው፡፡ ለኪራይ ከመደበኛው ዋጋ ቢያንስ አራት እጥፍ ይከፍላሉ፤… ይገባኛል.ይገባኛል…ጥር ወር የሰርግ ወር እንደሆነ አውቃለሁ፤…ኖ
ኖ….እንደሱማ አይሆንም…እንደሱማ ከሆነ ለሰርግ የታሰቡትን መኪኖች ለምን ለቀሩት የሊቢያ ልኡካን
አታከራዩዋቸውም ታዲያ ?”
ከደቂቃዎች በኋላ ኡስማን ተረጋጋ፤በአውራ ጣቱ እና በአመልካች ጣቱ ጉንጬን በስሱ ቆንጠጥ
አደረገኝ፡፡ ዳግመኛ ፈገግታውን ለኮሰ፡፡
ምንድነው ነገሩ ሰርግ ያለብህ ትመስላለህ.…ልትሞሸር ነው እንዴ ኡስማን?»
አፍሪካ የምትባል ነጭናጫ ሴት አለች…ሰሞኑን ልትዳር ነው…እኔ ደሞ ሚዜዋ ነኝ፡፡»
«ምንድን?»
“ሮዚ ሰሞኑን እንቅልፍ በቅጡ እንኳ አልተኛሁም፡፡ ከኢትዮጵያ መንግስት በላይ ነው እየሰራሁ ያለሁት…እውነቴን ነው፡፡”
እኛን ትተህ ደሞ የሰርግ መኪና ማከራየት ጀመርክ…?ስማማ… እኔ ሳውቅክ እኛን ባሎች ላይ እየላከ
ትዳር ማፋታት ነበር እኮ ስራህ...አሁን ደሞ ማጋባት ሆነ?"
ኡስማን ተንከትከቶ ሳቀ፡፡ ሳቁ እኔም ላይ ተጋባብኝ፡፡
ይገርምሻል ሮዚ ልጆታ የደወለችው ከሀምኔት የመኪና ኪራይ ድርጅት ነው፤'ሁለት መቶውም መኪኖች በሙሉ ለዲፕሎማት አጃቢዎት ተከራይተዋል፤ለሰርግ ያከራየነው ምንም መኪና የለም ነው የምትለኝ ከቀናት በፊት ከግማሽ በላዩን በኔ በኩል የመጡት የሊቢያ ልኡካን ተከራይተዋቸዋል፤ግን
እስካሁን መኪና ያላገኙት የጋዳፊ ልኡካን በፕሮቶኮል ሃላፊው በኩል እየጨቀጨቁኝ ነው፤በጣም ተጨንቂያለሁ፤የቬኑስ የመኪና ኪራይ ድርጅት እና የቡቡ ካር ሬንታል ስልኮችን እየጠበቅኩ ነው፤ እነሱ
ካልደወሉልኝ we are all scrwed up! Seriously!”
ኡስማን ተከዘ፤
“ይህ የአፍሪካ ህብረት ስብሰባ መኪና ውስጥ ነው እንዴ የሚካሄደው? ምንድነው ይሄን ሁሉ ቆርቆሮ
ማርመስመስ”
«እኔንም ገርሞኛል…ደግሞ አንዳቸውም በውድ መኪና ካልተንቀሳቀሱ የተዋረዱ ነው የሚመስላቸው
:እንዳንዴ “ሁሉንም በአንበሳ አውቶቡስ ሞጅሮ ማሳፈር ነበር” እላለሁ.…እውነቴን ነው! ህዝባቸው ገና ከፈረስና በቅሎ ትራንስፖርት አልወጣም እነሱ 2007 መርሲዲስ ካልሆነ አልሳፈርም ይላሉ…ብሽቆች! »
«…በለው ኡስማን! ቀውጢ ፖለቲከኛ ሆንኩብኝ ባንዴ!» ሳቅኩባት
ያም ሆነ ይህ…ስብሰባው የመኪና አከራዮችንም በገንዘብ ያንበሸብሻል ማለት ነው! እኔ እኮ አንተና
የኢትዮጵያ መንግስት ብቻ ነበር ከዚህ ስብሰባ የምታተርፉ የሚመስለኝ» አልኩት ሳቄን አስከትዬ፡፡
ፈገግ አለ፤
ኡስማን የለኮሳት ፈገግታ ገና ሳትከስም ሞባይሉ አቃጨለ፡፡ የደዋዩን ማንነት ካወቀ በኃላ ደንገጥ ብሎ ቆሞ
ማናገር ጀመረ፡፡በአረብኛ ነው የሚያናግራቸው፡፡
መርሃባ ያ ሰይዲ…ማፊ ሙሽኪላ ያ ሰይዲመርህባ.አይዋ!.…አይዋ!…” የሚሉትን ቃላት ደጋግሞ ሲናገር
እሰማዋለሁ፡፡ “ችግር የለም ጌታዬ፣ ታዛዥ ነኝ ጌታዬ!” እንደማለት ነው፡፡ ከበድ ካለ ሰው ጋር እየተነጋገረ
እንደሆነ ገመትኩ፡፡ የስልክ ንግግሩን ሲጨርስ ተመልሶ ቁጭ አለ፡፡
ይቅርታ አድርግልኝና እንደዚህ ስትሽቆጠቆጥ አይቼህ አላውቅም…ምንድነው ጉዳዩ ንጉስ ፉዓድ
ነው የደወለልህ?” አልኩት በቀልድ መልክ፡፡
💫ይቀጥላል💫
Like 👍ማድረግ እንዳይረሳ ከ 130 👍 በኋላ ቀጣዩ ክፈል ይቀጥላል
ማንኛዉንም አስተያየት እንዲሁም በቀጣይ #እንዲቀርብ #የምትፈለሸጉትን #መፅሀፍ በ @atronosebot አድርሱን
ልክ 7:30 ሲል በጊዎን ሆቴል ተገናኘን ኡስማን ላይ ቀጠሮ ማርፈድ የማይታሰብ ስለሆነ ደንበኛዬን ሶልን ደውዬለት በኮንትራት እንዲያደርሰኝ አደረኩ፡፡ ኡስማን ፈረንጅ ነው፡፡ አያረፍድም፡፡ እኛ ወፎቹ ካረፈድንበት ያቺ መሰሪ ፈገግታውን ብልጭ አድርጎልን ምንም እንዳልተፈጠረ ሆኖ አጫውቶን ይሄዳል
ነገር ግን ለሁለት ወር ይቀጣናል፡፡ ምንም ዜጋ አያገናኘንም። ሳንቲም ሲጠርብን ቅጣት መሆኑ ይገባናል ይቅርታ እንጠይቀዋለን፡፡ ትንሽ አሽቶ ይታረቀናል ስለዚህ ኡስማን ላይ ማርፈድ የእንጀራ ገመድን በገዛ ቅብጠት እንደመበጠስ መሆኑን ሁሉም ወፎቹ አሳምረን እናውቃለን፡፡
እንደወትሮው ተሸቀርቅሯል፡፡ እሱ ምን ሀሳብ አለበት፣ ሁልጊዜም በምርጥና ዘመነኛ አልባሳት እንደዘነጠ ነው፡፡ አገር ውስጥ ልብስ ገዝቶ አያውቅም፡፡ ዱባይ ለስራ ጉዳይ ሲሄድ ሻንጣ ሙሉ ልብስ
ሸክፎ ይመጣል፡፡ መዘነጥ ያውቅበታል፡፡በተፈጥሮው ርካሽ ነገር ኣይወድም፡፡ ሰው አስተሳሰቡን ነው የሚመስለው አስተሳሰቡ ተልካሻ የሆነ ሰው ነው ተልካሻ ነገር የሚለብሰው” የሚል ፍልስፍና አለችው።
"መጽሐፍ በሽፋኑ አይለካም " የሚል ሰው ያናድደዋል፡፡ ጥሩ መጸሐፍ ከሆነ ጥሩ ሽፋን ሊበጅለት ይገባል ባይ ነው ለምሳሌ ራሷን የማትጠብቅ ሴት በጣም ይጸየፋል፡፡ የማርሸትን ከስራ ያባረራት
ከእለታት አንድ ቀን የአይናር አይቶባት ነው፡፡ «በምድር ላይ አንድ ጊዜ የሚኖር ሰው ቢችል ጥሩ ነገር ብቻ መልበስ ይኖርበታል» ይላል፡፡
ጉንጬን ሳመኝ፤ ሮዝ! ዛሬ በሁለት ደቂቃ ተቀድመሻል፤ለዚህ ማክያቶ ትቀጪያለሽ” ብሎኝ ደማቅ ፈገግታውን ለኮሰ፡፡ገና ከመቀመጡ ስልኩ አቃጨለች።
“እሺ የኔ እመቤት! እሺ…ችግር የለውም…ልክ ነሽ…ገብቶኛል…ስንት መኪና አገኛችሁ ታዲያ?”
የሴቷ መልስ የኡስማንን ብርሃናማ ፊት ደመና አለበሰው፤ኡስማን በንዴት ፊቱን አጨፈገገ፤ፊቱ ጨፍግጎም ፈገግ ማለትን ያውቅበታል፡፡
“ይገባኛል የኔ እመቤት! ሆኖም የኔ ሰዎች የሊቢያ ልኡካን ናቸው፡፡ ለኪራይ ከመደበኛው ዋጋ ቢያንስ አራት እጥፍ ይከፍላሉ፤… ይገባኛል.ይገባኛል…ጥር ወር የሰርግ ወር እንደሆነ አውቃለሁ፤…ኖ
ኖ….እንደሱማ አይሆንም…እንደሱማ ከሆነ ለሰርግ የታሰቡትን መኪኖች ለምን ለቀሩት የሊቢያ ልኡካን
አታከራዩዋቸውም ታዲያ ?”
ከደቂቃዎች በኋላ ኡስማን ተረጋጋ፤በአውራ ጣቱ እና በአመልካች ጣቱ ጉንጬን በስሱ ቆንጠጥ
አደረገኝ፡፡ ዳግመኛ ፈገግታውን ለኮሰ፡፡
ምንድነው ነገሩ ሰርግ ያለብህ ትመስላለህ.…ልትሞሸር ነው እንዴ ኡስማን?»
አፍሪካ የምትባል ነጭናጫ ሴት አለች…ሰሞኑን ልትዳር ነው…እኔ ደሞ ሚዜዋ ነኝ፡፡»
«ምንድን?»
“ሮዚ ሰሞኑን እንቅልፍ በቅጡ እንኳ አልተኛሁም፡፡ ከኢትዮጵያ መንግስት በላይ ነው እየሰራሁ ያለሁት…እውነቴን ነው፡፡”
እኛን ትተህ ደሞ የሰርግ መኪና ማከራየት ጀመርክ…?ስማማ… እኔ ሳውቅክ እኛን ባሎች ላይ እየላከ
ትዳር ማፋታት ነበር እኮ ስራህ...አሁን ደሞ ማጋባት ሆነ?"
ኡስማን ተንከትከቶ ሳቀ፡፡ ሳቁ እኔም ላይ ተጋባብኝ፡፡
ይገርምሻል ሮዚ ልጆታ የደወለችው ከሀምኔት የመኪና ኪራይ ድርጅት ነው፤'ሁለት መቶውም መኪኖች በሙሉ ለዲፕሎማት አጃቢዎት ተከራይተዋል፤ለሰርግ ያከራየነው ምንም መኪና የለም ነው የምትለኝ ከቀናት በፊት ከግማሽ በላዩን በኔ በኩል የመጡት የሊቢያ ልኡካን ተከራይተዋቸዋል፤ግን
እስካሁን መኪና ያላገኙት የጋዳፊ ልኡካን በፕሮቶኮል ሃላፊው በኩል እየጨቀጨቁኝ ነው፤በጣም ተጨንቂያለሁ፤የቬኑስ የመኪና ኪራይ ድርጅት እና የቡቡ ካር ሬንታል ስልኮችን እየጠበቅኩ ነው፤ እነሱ
ካልደወሉልኝ we are all scrwed up! Seriously!”
ኡስማን ተከዘ፤
“ይህ የአፍሪካ ህብረት ስብሰባ መኪና ውስጥ ነው እንዴ የሚካሄደው? ምንድነው ይሄን ሁሉ ቆርቆሮ
ማርመስመስ”
«እኔንም ገርሞኛል…ደግሞ አንዳቸውም በውድ መኪና ካልተንቀሳቀሱ የተዋረዱ ነው የሚመስላቸው
:እንዳንዴ “ሁሉንም በአንበሳ አውቶቡስ ሞጅሮ ማሳፈር ነበር” እላለሁ.…እውነቴን ነው! ህዝባቸው ገና ከፈረስና በቅሎ ትራንስፖርት አልወጣም እነሱ 2007 መርሲዲስ ካልሆነ አልሳፈርም ይላሉ…ብሽቆች! »
«…በለው ኡስማን! ቀውጢ ፖለቲከኛ ሆንኩብኝ ባንዴ!» ሳቅኩባት
ያም ሆነ ይህ…ስብሰባው የመኪና አከራዮችንም በገንዘብ ያንበሸብሻል ማለት ነው! እኔ እኮ አንተና
የኢትዮጵያ መንግስት ብቻ ነበር ከዚህ ስብሰባ የምታተርፉ የሚመስለኝ» አልኩት ሳቄን አስከትዬ፡፡
ፈገግ አለ፤
ኡስማን የለኮሳት ፈገግታ ገና ሳትከስም ሞባይሉ አቃጨለ፡፡ የደዋዩን ማንነት ካወቀ በኃላ ደንገጥ ብሎ ቆሞ
ማናገር ጀመረ፡፡በአረብኛ ነው የሚያናግራቸው፡፡
መርሃባ ያ ሰይዲ…ማፊ ሙሽኪላ ያ ሰይዲመርህባ.አይዋ!.…አይዋ!…” የሚሉትን ቃላት ደጋግሞ ሲናገር
እሰማዋለሁ፡፡ “ችግር የለም ጌታዬ፣ ታዛዥ ነኝ ጌታዬ!” እንደማለት ነው፡፡ ከበድ ካለ ሰው ጋር እየተነጋገረ
እንደሆነ ገመትኩ፡፡ የስልክ ንግግሩን ሲጨርስ ተመልሶ ቁጭ አለ፡፡
ይቅርታ አድርግልኝና እንደዚህ ስትሽቆጠቆጥ አይቼህ አላውቅም…ምንድነው ጉዳዩ ንጉስ ፉዓድ
ነው የደወለልህ?” አልኩት በቀልድ መልክ፡፡
💫ይቀጥላል💫
Like 👍ማድረግ እንዳይረሳ ከ 130 👍 በኋላ ቀጣዩ ክፈል ይቀጥላል
ማንኛዉንም አስተያየት እንዲሁም በቀጣይ #እንዲቀርብ #የምትፈለሸጉትን #መፅሀፍ በ @atronosebot አድርሱን
👍9❤1