#አርምሞ.
.
.
ፍቅርና
ህብረት፥
አጥሩን ካልጣሰ
.
ንስሃና
ይቅርታ፥
ተበዳይ ካልካሰ
.
ፍርጠማና
ጡንቻ፥
ማዕበል ካልገታ
.
ጥበብና
ብስለት፥
ቋጠሮ ካልፈታ
.
ብትነቃም
ብታውቅም
አቅምህን
ሰብቀህ፥
እንደ ናዝሬት ጌታ
.
ሀቅህን
ባደራ
የምታኖርበት፥
የምትሰጥበት፥ ለጊዜ ይሁንታ
.
ሽንፈት
እንዳይመስልህ
ቀን
ቆጥሮ
እሚያደባይ
አቅም ነው
ሃይል ነው
ጉልበት ነው #ዝምታ።
🔘ረድኤት አሰፋ🔘
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
.
.
ፍቅርና
ህብረት፥
አጥሩን ካልጣሰ
.
ንስሃና
ይቅርታ፥
ተበዳይ ካልካሰ
.
ፍርጠማና
ጡንቻ፥
ማዕበል ካልገታ
.
ጥበብና
ብስለት፥
ቋጠሮ ካልፈታ
.
ብትነቃም
ብታውቅም
አቅምህን
ሰብቀህ፥
እንደ ናዝሬት ጌታ
.
ሀቅህን
ባደራ
የምታኖርበት፥
የምትሰጥበት፥ ለጊዜ ይሁንታ
.
ሽንፈት
እንዳይመስልህ
ቀን
ቆጥሮ
እሚያደባይ
አቅም ነው
ሃይል ነው
ጉልበት ነው #ዝምታ።
🔘ረድኤት አሰፋ🔘
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍28❤1
#ኢትዬጵያዊቷ_ሰላይ
( በአመዞን ደን ውስጥ)
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ደረቱ ላይ እንደተጋደመች..አይኖቾን ጨፍና ሀሳብ ውስጥ ገባች…በትዝታ ወደሚስኪን ሀገሯ ተመለሰች፡፡እንዴት ለጀመሪያ ጊዜ ከጓዳና ህይወት እራሳቸውን እንዳላቀቁ ነው ትዝ ያላት፡፡
ከ15 ዓመት በፊት /ኢትዬጵያ/አዲስ አበባ/
መንትዬዎቹ ከኩማደሩ ቢሮ እንደወጡ ቀጥታ ተንደርድረው ፊት ለፊት ያገኙት ካፌ ነበር የገቡት፡፡ሁለቱም ምሪንደ አዘው ውስጣቸውን እያቀዘቀዙ ለበርካታ ደቂቃዎች ያለንግግር በየራሳቸው እያወሩ አሳለፉ…
‹‹ወንድሜ ..ተይዘን ቢሆን ኖሮ የሆነ ነገር ያደርጉብኛል ብዬ በጣም ሰግቼ ነበር….››
‹‹እንዴ ትቀልጂያለሽ እንዴ? ተይዘን ቢሆን ኖሮኮ ሁለታችንንም ነው የሆነ ነገር የሚያደርጉን..ወፌ ላላ ሁሉ ሊገርፉን ይችሉ ነበር…፡፡››ሲል መለሰላት
‹‹አውቃለሁ…ግን እኔ እችለዋለው..አንተን ግን በጣም ያምሀል››አለችው፡፡ አሁን የሆነ ይመስል በሰንበር የበላለዘ ጀርባውንና የቆሰለ ሰውነቱን በምናቧ እያይች ዝግንን አላት፡፡
‹‹አይ እህቴ ..አንዳንዴ እናቴ የሆንሽ ነው የሚመስለኝ..የ0 ደቂቃ ታላቅ ወንድምሽ መሆኔን ዘነጋሽው እንዴ?ለማንኛውም አሁን ስራችንን በስኬት አጠናቀናል፡፡ብዙ ገንዘብም አግኝተናል፡፡›
‹‹አዎ እሱ ጥሩ ነገር ነው….››
‹‹አዎ ..ጥሩ ነው ደጋግማ እንዲህ አይነት ስራዎችን እያሰራች እንዲህ ብዙ ብር ብትከፍለን በጣም ደስ ይለኝ ነበር…››
‹‹እስኪ መጀመሪያ የሰራንበትን ቀሪ ሂሳባችንን ትስጠን››
‹‹አረ ኑሀሚ…አሁንም ያቺን ልጅ ኣታምኚያትም ማለት ነው?››
‹‹ለምን ብዬ አምናታለው…ወላጆቼ ሰው በማመን ምን አተረፉ..ይገባሀል እኔ በዚህ ምድር ላይ ካንት በስተቀር ማንንም ሰው ማመን አልፈልግም››አለችው፡፡
‹‹በቃ አትቆጪ እንዳልሺ ይሁንልሽ..አሁን ሂሳብ ክፈይና እንውጣ፡፡››
‹‹ከብዙ ድፍን ብሮች መካከል አንድ ነጠላ መቶ ብር መዛ የሁለት ለስላሳ ሂሳብ ለአስተናጋጁ ሰጠችው፡፡ሂሳብን ቆረጠና መልሱን አመጣላት፡፡አምስት ብር ቲፕ አስቀመጠችለት..ናኦል ያደረገችውን አየና ፈገግ አለ…፡፡››
‹‹ምን ትገለፍጣለህ..እኛም ወግ ይድረሰን እንጂ፡፡ይሄን ያህል ብር ለሰው በቲፕ መልክ ስንሰጥ እኮ ይሄ የመጀመሪያ ቀን ታሪካችን ነው፡፡››አለችው፡፡
‹‹እሱስ እውነትሽን ነው፡፡ሳናስበው ታሪክ መስራት ጀመርን ማለት ነው?››በገረሜታ ጠየቃት፡፡
‹‹አዎ..እየሰራን መሰለኝ፡፡››በዚህ ጊዜ ወደበረንዳቸው ተመልሰው ዘወትር የሚቀመጡበት ጥርብ ድንጋይ ላይ ጎን ለጎን ተቀምጠዋል፡፡…ያንን ሁሉ ብር በኪሳቸው አጭቀው ይዘው ብዙ ብዙ ቦታ ሄደው ዘና ማለት እየቻሉ እዛ መቀመጥ አልነበረባቸውም፡፡ለምሳሌ ፊልም ቤት ገብተው ፊልም ማየት የሁለቱም ምርጫ ነበር፡፡ካልሆነም እናትና አባታችው መቃብር ጋር ሔደው ዛሬ የሰሩትን አስደናቂ ጀብዱም ሊነግሯቸው ይችሉ ነበር፤ግን አላደረጉትም ፡፡ ምክንያታቸው ምስራቅ እነሱን ፍለጋ ወደቋሚ ቦታቸው ስትመጣ እንዳታጣቸው ነው፡፡ግን በቀላሉ የምስራቅ ዱካ ሊሰማ አልቻለም፡፡ቦታው ላይ ስድስት ሰዓት የተቀመጡ እስከስምንት ሰዓት አልተንቀሳቀሱም ነበር፡፡
‹‹ወንድሜ ይህቺ ልጅ አብርታናለች መሰለኝ፡፡››
ኑሀሚ የተናገረችው እሱም በውስጡ እያሰላለስለ የነበረው ነገር ስለነበረ ለስለስ ባለ ቃል‹‹ለምን እንደዛ አልሺ?››ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹ይሄው እንደምታያት ቀረቻ….ጉዳዮ ከተፈፀመላት ለምን ብላ መጥታ ሁለት ሺ ብር ሙሉ ትሰጠናለች?››
‹‹ግድ የለሽም እንደዛ አታደርግም…ትንሽ እንጠብቃት፡፡››
‹‹አይ እኔ ደግሞ የምታደርገው ነው የሚመስለኝ…ጥዋት ሁለት ሺ ብር ብላን አልነበር..አይሆንም አራት አድርጊው ስላት…..አይሆንም ባይሆን ሶስት እንኳን ይሁን አላለችንም፡፡በአንዴ ነው የተስማማችው፡፡በወቅቱ እንደውም በውስጤ ምነው ስድስት ሺ ወይ ስምንት ሺ ባልኳት እያልኩ ነበር፡፡ግን ይሄው እሷ እኛን ለማበረታታት እና ስራዋን በሞራል እንድንሰራላት እንጂ እንደማትከፍለን ታውቅ ነበር፡፡
‹‹እና ተመልሳ አትመጣም እያልሺኝ ነው?››
‹‹አዎ እንደዛ ነበር ያሰብኩት ..ግን ተሳስቼያለሁ መሰለኝ››አለችው፡፡
ናኦል በእህቱ ንግግር ግራ ተጋባ..‹‹መቃዠት ጀመረች እንዴ?›› ሲል በውስጡ አልጎመጎመ፡፡
‹‹እህቴ አልገባኝም፡፡››
‹‹ያቹት መጣችልህ..››አለችው ከመንገድ ማዶ እየጠቆመችው፡፡
ናኦል በደስታ ፈንጥዞ ከተቀመጠበት ተነስቶ ቆመ…‹‹እውነትሽን ነው እህቴ? የታለች?››
ሱሪውን ያዘችና ወደታች እየጎተተች‹‹አረ ሼም ነው..ቁጭ በል፡፡ምንድነው እንዲህ መንሰፍሰፍ?እናትህ መሰለችህ እንዴ?››
ተመልሶ ቁጭ አለና.‹‹ነግሬሽ ነበር እኮ..እሷ እንደሌላው ሰው አይደለችም፡፡አትቀርም ብዬሽ ነበር…፡፡››
‹‹በቃ አፍህን ዝጋ እየቀረበች ነው፡፡››
ዝም አለና ሁለቱም አይኖቻቸውን እያቁለጨለጩ ስራቸው እስክትደርስ ይጠብቋት ነበር፡፡ምስራቅ እንደደረሰች በዝምታ መሀከላቸው ሰቅስቃ ገብታ ተቀመጠችና….‹‹እሺ ጩጬዎቹ እንዴት ሆነላችው?››ስትል ምንም ነገር እደማታውቅ ሆና ትጠይቃቸው ጀመር፡፡
‹‹አድርገናል…እንዳልሺን አስቀምጠናል፡፡››ሊያብራራላት ሞከረ፡፡
ኑሀሚ ኮስተር እንዳለች….‹‹ቀሪውን ብር ይዘሽ መተሻል››ስትል ጠየቀቻት፡፡
‹‹እህቴ ብሩ የት ይሄድብናል..?መጀመሪያ ስራውን በትክክል መስራታችንን ታረጋግጥና ቀስ ብላ ትሰጠናለች፡፡››በልምምጥ ሊያረጋጋት ሞከረ፡፡
‹‹አታርፍም እንዴ…በትክክል እንደሰራነውማ ገና ድሮ ነው ያወቀችው፡፡››በኑሀሚ ንግግር ምስራቅም ሆነች ወንድሟ ደነገጡ፡፡ናኦል..እነሱ ካልነገሯት እንዴት ታውቃለች ብላ ልታስብ እንደቻለች ስላልገባው ነው..ምስራቅ የደነገጠችው በልጅነቷ የአእምሮ ስልነት ስለተደመመች ነው፡፡
‹‹ማወቋን እንዴት አወቅሽ?››ሲል ጠየቀት፡፡
‹‹ነግረሺናል እኮ ..ዕቃውን እዛ ያስቀመጥነው አንቺ እዚ ሆነሽ ዛፓው የሚሰራውን ሁሉ ለመከታተል ነው፡፡አስቀምጠን እንደወጣን አንቺ ሰውዬውን መከታተል ጀምረሻል፡፡ያ ባይሆን ኖሮ ስትመጬ ፊትሽ ላይ ቁጣና ንዴት ይታይ ነበር፤አሁን ግን እርካታና ደስታ ነው የማነበው፡፡››አብራራችላት፡፡
ምስራቅ ኪሶ ገባችና የታጠፈ ብር በማውጣት ..‹‹ይሄው ሶስት ሺ ብር..አንድ ሺ ብሩ እንዳልሺው ስላስደሰታችሁኝ ቦነስ ነው፡፡››አለችና እጇ ላይ አስቀምጣላት…ከተቀመጠችበት ተነሳችና ናኦልን በፍቅር ጭንቅላቱን በመነቅነቅ ቀጥ ብላ ተለይታቸው ሄደች፡፡
‹‹ምስራቅ…መች ነው የምትመጪው?››ጮክ ብሎ ጠየቃት፡፡
‹‹እዛ ቆቆር ቤት ወስደህ ቁርስ ምትጋብዘኝ ከሆነ ነገ ጥዋት እመጣለው፡፡››አለችው፡፡ ደስ ብሎት‹‹እጋብዝሻለሁ..እንዳትቀሪ፡፡››አላት ፡፡
‹‹እሺ አልቀርም፡፡››አለችውና ከእይታው ተሰወረች፡፡
ምስራቅን በአይኖቹ እስከመጨረሻው ሸኝቶ ወደ እህቱ ሲዞር የሰጠቻትን ብር እየቆጠረች ነበር፡፡በትዝብትና በገረሜታ ይከታተላት ጀመር፡፡
ጨረሰችና‹‹አዎ ትክክል ነች..ሶስት ሺ ብር ነው፡፡››
‹‹አይገርምም? ››አላት፡፡
ምን እንዳስገረመው ስላልገባት‹‹ምኑ?›› ስትል ጠየቀችው፡፡
( በአመዞን ደን ውስጥ)
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ደረቱ ላይ እንደተጋደመች..አይኖቾን ጨፍና ሀሳብ ውስጥ ገባች…በትዝታ ወደሚስኪን ሀገሯ ተመለሰች፡፡እንዴት ለጀመሪያ ጊዜ ከጓዳና ህይወት እራሳቸውን እንዳላቀቁ ነው ትዝ ያላት፡፡
ከ15 ዓመት በፊት /ኢትዬጵያ/አዲስ አበባ/
መንትዬዎቹ ከኩማደሩ ቢሮ እንደወጡ ቀጥታ ተንደርድረው ፊት ለፊት ያገኙት ካፌ ነበር የገቡት፡፡ሁለቱም ምሪንደ አዘው ውስጣቸውን እያቀዘቀዙ ለበርካታ ደቂቃዎች ያለንግግር በየራሳቸው እያወሩ አሳለፉ…
‹‹ወንድሜ ..ተይዘን ቢሆን ኖሮ የሆነ ነገር ያደርጉብኛል ብዬ በጣም ሰግቼ ነበር….››
‹‹እንዴ ትቀልጂያለሽ እንዴ? ተይዘን ቢሆን ኖሮኮ ሁለታችንንም ነው የሆነ ነገር የሚያደርጉን..ወፌ ላላ ሁሉ ሊገርፉን ይችሉ ነበር…፡፡››ሲል መለሰላት
‹‹አውቃለሁ…ግን እኔ እችለዋለው..አንተን ግን በጣም ያምሀል››አለችው፡፡ አሁን የሆነ ይመስል በሰንበር የበላለዘ ጀርባውንና የቆሰለ ሰውነቱን በምናቧ እያይች ዝግንን አላት፡፡
‹‹አይ እህቴ ..አንዳንዴ እናቴ የሆንሽ ነው የሚመስለኝ..የ0 ደቂቃ ታላቅ ወንድምሽ መሆኔን ዘነጋሽው እንዴ?ለማንኛውም አሁን ስራችንን በስኬት አጠናቀናል፡፡ብዙ ገንዘብም አግኝተናል፡፡›
‹‹አዎ እሱ ጥሩ ነገር ነው….››
‹‹አዎ ..ጥሩ ነው ደጋግማ እንዲህ አይነት ስራዎችን እያሰራች እንዲህ ብዙ ብር ብትከፍለን በጣም ደስ ይለኝ ነበር…››
‹‹እስኪ መጀመሪያ የሰራንበትን ቀሪ ሂሳባችንን ትስጠን››
‹‹አረ ኑሀሚ…አሁንም ያቺን ልጅ ኣታምኚያትም ማለት ነው?››
‹‹ለምን ብዬ አምናታለው…ወላጆቼ ሰው በማመን ምን አተረፉ..ይገባሀል እኔ በዚህ ምድር ላይ ካንት በስተቀር ማንንም ሰው ማመን አልፈልግም››አለችው፡፡
‹‹በቃ አትቆጪ እንዳልሺ ይሁንልሽ..አሁን ሂሳብ ክፈይና እንውጣ፡፡››
‹‹ከብዙ ድፍን ብሮች መካከል አንድ ነጠላ መቶ ብር መዛ የሁለት ለስላሳ ሂሳብ ለአስተናጋጁ ሰጠችው፡፡ሂሳብን ቆረጠና መልሱን አመጣላት፡፡አምስት ብር ቲፕ አስቀመጠችለት..ናኦል ያደረገችውን አየና ፈገግ አለ…፡፡››
‹‹ምን ትገለፍጣለህ..እኛም ወግ ይድረሰን እንጂ፡፡ይሄን ያህል ብር ለሰው በቲፕ መልክ ስንሰጥ እኮ ይሄ የመጀመሪያ ቀን ታሪካችን ነው፡፡››አለችው፡፡
‹‹እሱስ እውነትሽን ነው፡፡ሳናስበው ታሪክ መስራት ጀመርን ማለት ነው?››በገረሜታ ጠየቃት፡፡
‹‹አዎ..እየሰራን መሰለኝ፡፡››በዚህ ጊዜ ወደበረንዳቸው ተመልሰው ዘወትር የሚቀመጡበት ጥርብ ድንጋይ ላይ ጎን ለጎን ተቀምጠዋል፡፡…ያንን ሁሉ ብር በኪሳቸው አጭቀው ይዘው ብዙ ብዙ ቦታ ሄደው ዘና ማለት እየቻሉ እዛ መቀመጥ አልነበረባቸውም፡፡ለምሳሌ ፊልም ቤት ገብተው ፊልም ማየት የሁለቱም ምርጫ ነበር፡፡ካልሆነም እናትና አባታችው መቃብር ጋር ሔደው ዛሬ የሰሩትን አስደናቂ ጀብዱም ሊነግሯቸው ይችሉ ነበር፤ግን አላደረጉትም ፡፡ ምክንያታቸው ምስራቅ እነሱን ፍለጋ ወደቋሚ ቦታቸው ስትመጣ እንዳታጣቸው ነው፡፡ግን በቀላሉ የምስራቅ ዱካ ሊሰማ አልቻለም፡፡ቦታው ላይ ስድስት ሰዓት የተቀመጡ እስከስምንት ሰዓት አልተንቀሳቀሱም ነበር፡፡
‹‹ወንድሜ ይህቺ ልጅ አብርታናለች መሰለኝ፡፡››
ኑሀሚ የተናገረችው እሱም በውስጡ እያሰላለስለ የነበረው ነገር ስለነበረ ለስለስ ባለ ቃል‹‹ለምን እንደዛ አልሺ?››ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹ይሄው እንደምታያት ቀረቻ….ጉዳዮ ከተፈፀመላት ለምን ብላ መጥታ ሁለት ሺ ብር ሙሉ ትሰጠናለች?››
‹‹ግድ የለሽም እንደዛ አታደርግም…ትንሽ እንጠብቃት፡፡››
‹‹አይ እኔ ደግሞ የምታደርገው ነው የሚመስለኝ…ጥዋት ሁለት ሺ ብር ብላን አልነበር..አይሆንም አራት አድርጊው ስላት…..አይሆንም ባይሆን ሶስት እንኳን ይሁን አላለችንም፡፡በአንዴ ነው የተስማማችው፡፡በወቅቱ እንደውም በውስጤ ምነው ስድስት ሺ ወይ ስምንት ሺ ባልኳት እያልኩ ነበር፡፡ግን ይሄው እሷ እኛን ለማበረታታት እና ስራዋን በሞራል እንድንሰራላት እንጂ እንደማትከፍለን ታውቅ ነበር፡፡
‹‹እና ተመልሳ አትመጣም እያልሺኝ ነው?››
‹‹አዎ እንደዛ ነበር ያሰብኩት ..ግን ተሳስቼያለሁ መሰለኝ››አለችው፡፡
ናኦል በእህቱ ንግግር ግራ ተጋባ..‹‹መቃዠት ጀመረች እንዴ?›› ሲል በውስጡ አልጎመጎመ፡፡
‹‹እህቴ አልገባኝም፡፡››
‹‹ያቹት መጣችልህ..››አለችው ከመንገድ ማዶ እየጠቆመችው፡፡
ናኦል በደስታ ፈንጥዞ ከተቀመጠበት ተነስቶ ቆመ…‹‹እውነትሽን ነው እህቴ? የታለች?››
ሱሪውን ያዘችና ወደታች እየጎተተች‹‹አረ ሼም ነው..ቁጭ በል፡፡ምንድነው እንዲህ መንሰፍሰፍ?እናትህ መሰለችህ እንዴ?››
ተመልሶ ቁጭ አለና.‹‹ነግሬሽ ነበር እኮ..እሷ እንደሌላው ሰው አይደለችም፡፡አትቀርም ብዬሽ ነበር…፡፡››
‹‹በቃ አፍህን ዝጋ እየቀረበች ነው፡፡››
ዝም አለና ሁለቱም አይኖቻቸውን እያቁለጨለጩ ስራቸው እስክትደርስ ይጠብቋት ነበር፡፡ምስራቅ እንደደረሰች በዝምታ መሀከላቸው ሰቅስቃ ገብታ ተቀመጠችና….‹‹እሺ ጩጬዎቹ እንዴት ሆነላችው?››ስትል ምንም ነገር እደማታውቅ ሆና ትጠይቃቸው ጀመር፡፡
‹‹አድርገናል…እንዳልሺን አስቀምጠናል፡፡››ሊያብራራላት ሞከረ፡፡
ኑሀሚ ኮስተር እንዳለች….‹‹ቀሪውን ብር ይዘሽ መተሻል››ስትል ጠየቀቻት፡፡
‹‹እህቴ ብሩ የት ይሄድብናል..?መጀመሪያ ስራውን በትክክል መስራታችንን ታረጋግጥና ቀስ ብላ ትሰጠናለች፡፡››በልምምጥ ሊያረጋጋት ሞከረ፡፡
‹‹አታርፍም እንዴ…በትክክል እንደሰራነውማ ገና ድሮ ነው ያወቀችው፡፡››በኑሀሚ ንግግር ምስራቅም ሆነች ወንድሟ ደነገጡ፡፡ናኦል..እነሱ ካልነገሯት እንዴት ታውቃለች ብላ ልታስብ እንደቻለች ስላልገባው ነው..ምስራቅ የደነገጠችው በልጅነቷ የአእምሮ ስልነት ስለተደመመች ነው፡፡
‹‹ማወቋን እንዴት አወቅሽ?››ሲል ጠየቀት፡፡
‹‹ነግረሺናል እኮ ..ዕቃውን እዛ ያስቀመጥነው አንቺ እዚ ሆነሽ ዛፓው የሚሰራውን ሁሉ ለመከታተል ነው፡፡አስቀምጠን እንደወጣን አንቺ ሰውዬውን መከታተል ጀምረሻል፡፡ያ ባይሆን ኖሮ ስትመጬ ፊትሽ ላይ ቁጣና ንዴት ይታይ ነበር፤አሁን ግን እርካታና ደስታ ነው የማነበው፡፡››አብራራችላት፡፡
ምስራቅ ኪሶ ገባችና የታጠፈ ብር በማውጣት ..‹‹ይሄው ሶስት ሺ ብር..አንድ ሺ ብሩ እንዳልሺው ስላስደሰታችሁኝ ቦነስ ነው፡፡››አለችና እጇ ላይ አስቀምጣላት…ከተቀመጠችበት ተነሳችና ናኦልን በፍቅር ጭንቅላቱን በመነቅነቅ ቀጥ ብላ ተለይታቸው ሄደች፡፡
‹‹ምስራቅ…መች ነው የምትመጪው?››ጮክ ብሎ ጠየቃት፡፡
‹‹እዛ ቆቆር ቤት ወስደህ ቁርስ ምትጋብዘኝ ከሆነ ነገ ጥዋት እመጣለው፡፡››አለችው፡፡ ደስ ብሎት‹‹እጋብዝሻለሁ..እንዳትቀሪ፡፡››አላት ፡፡
‹‹እሺ አልቀርም፡፡››አለችውና ከእይታው ተሰወረች፡፡
ምስራቅን በአይኖቹ እስከመጨረሻው ሸኝቶ ወደ እህቱ ሲዞር የሰጠቻትን ብር እየቆጠረች ነበር፡፡በትዝብትና በገረሜታ ይከታተላት ጀመር፡፡
ጨረሰችና‹‹አዎ ትክክል ነች..ሶስት ሺ ብር ነው፡፡››
‹‹አይገርምም? ››አላት፡፡
ምን እንዳስገረመው ስላልገባት‹‹ምኑ?›› ስትል ጠየቀችው፡፡
👍66❤10👏1😁1
‹‹ቅድም እዛ ካፌ ለአስተናጋጁ 5 ብር ቲፕ ሰጠሸ…አሁን ደግሞ ለእኛ አንድ ሺ ብር ጭማሪ ተሰጠን፡፡››
‹‹እሱስ ይገርማል…እውነትህን ነው፡፡››
‹‹አሁን ምን እናድርግ?››
‹‹እስከዛሬ አድርገነው የማናውቀውን ሌላ አንድ ነገር እናድርግ፡፡››አለችው ..ሀሳቡ ድንገት ነው በአእምሮዋ ብልጭ ያለው፡፡እሱ ያሰበችውን ለመስማት በጉጉት ይጠብቅ ጀመር፡፡
‹‹ምን እህቴ..?››
‹‹አልጋ ተከራይተን እንደር፡፡››
‹‹ምን?››ግራ ገባው ፡፡..እንዴት አሰበችው ሲል ተገረመ….?በቅፅበት በምታመጣቸው አስደንጋጭ ሀሳቦች ሁሌም እዳስደመሙት ነው፡፡ማብራራቷን ቀጠለች‹‹አዎ ይሄን ሁሉ ብር ይዘን ለምን እዚህ አፈር ላይ እንተኛለን፡፡ሻወር ወስደህ…ንፅህ አልጋ ላይ አንሶላ ገልጠህ ከላይ ንፅህ ብርድ ልብስና አልጋ ልብስ ደርበህ..ግድግዳና ጣሪያ ያለው ቤት ውስጥ መተኛት አልናፈቀህም..?››
‹‹በጣም እንጂ እህቴ በጣም ናፍቆኛል…ግን እውር ገና አይኑ እንደበራለት ምርኩዙን እንደሚጥል እኛም እንዳዛ መሰልን፡፡››አላት
‹‹ግድየለህም ይምሰል….በል ተነስ…..››ተያይዘው ሆቴሎች በርከት ብለው ወደሚገኙበት ሰፈር ሄዱ፡፡ መታወቂያ ስላልነበራቸው እና እድሜያቸውም ገና ጮርቃ በመሆኑ ምንም እንኳን ብሩ ቢኖራቸውም ቤርጎውን መከራየት ቀላል አልሆነላቸው፡፡ግን እነሱም በተለይ ኑሀሚ በቀላሉ ተስፋ የምትቆርጥ ልጅ ስላልሆነች ሌላ ዘዴ ዘየደች ፡፡ለአልጋ ክፍሏ ተጨማሪ 50 ብር ሰጥተው ያሰቡትን አልጋ አግኝተው በአሰቡት መንገድ ለማደር ቻሉ፡፡ያም ካሰቡት በላይ ጥልቅ ደስታና ለፍፁምነት የተጠጋ እርካታ አጎናፀፋቸው፡፡ናኦል በጥዋት ነበር ኑሀሚን አግለብልቦ ከቤርጎ ይዞት የወጣው፡፡ ሲቀሰቅሳት‹‹ወንድሜ ደግሞ ምን አለ ትንሽ ብንተኛ..?›ብላ ለምናው ነበር፡፡
‹‹ምነው ለሊቱን ሙሉ ተኝተሸ አይደል ያደርሽው ?አልጠገብሽም?››
‹‹እንዴ ትቀልዳል እንዴ ?እንዲህ እይነት ምቹ ክፍልና አልጋ ውስጥ ስልሳ ሶስት ቀን በተከታታይ ብተኛ እራሱ አልጠግብም፡፡››ስትል የእውነት የምታስበውን ነገረችው፡፡
‹‹እንደዛ ከሆነ ምን ችግር አለ? ብር አለን ዛሬ ማታም ደግመን እናድራለን..፡፡››ቃል ገባላት፡፡
‹‹አንተ ልጅ ይሄን ምቾት ለምደህ ወደጎዳናችን አልመለስም ብለህ እንዳታስቸግረኝ፡፡››ስጋቷን ተነፈሰች፡፡እንዲህ ልትናገር የቻለችው..በራሷ ሀሳብ ውስጥ እየበቀለ ያለው ተመሳሳይ ስሜት ስላለ ነው…ምን አለ ወደእዛ ጎዳና ባንመለስ የሚል…እሱም‹‹ባልመለስ ደስ ይለኛል.፡፡ለማንኛውም አሁን ቶሎ እንሂድ ምስራቅ መጥታ እንዳታጣን፡፡››አላት፡፡
‹‹ብታጣንስ ምን ችግር አለው?››በብስጭት ጠየቀችው፡፡
‹‹እንዴ ቁርስ ገዛልሻለሁ ብያትለሁ እኮ..አሁን ብታጣን ብሩን ሰስተን ነው የሚመስላት…ትቀየመናለች፡፡››
ሳቀችና‹‹ይሁንልህ፡፡››ብላ ክፍሉን ለቃ መንገድ ጀመረችለት፡፡ ..እሱም በደስታ ከኃላ ተከተላት፡፡ማደሪያቸው የነበረ ቦታ ሲደርሱ ገና አንድ ሰዓት ከሩብ ነበር…ምስራቅን ለማግኘት ግን እስከሁለት ሰዓት መጠበቅ ነበረባቸው፡፡
‹‹ጩጬዎቹ ሰላም ናችሁ?››በተለመደ ሰላታዋ ተቀላቀለቻቸው፡፡
‹‹አለን..ሰላም ነን…ቆየሽ፡፡››አላት ናኦል፡፡
‹‹ባሌ አለቅ ብሎኝ ነው የቆየሁት››ስትል መለሰችለት፡፡፡
‹‹እንዴ..ባል አለሽ እንዴ?››በድንጋጤ እና በቅሬታ ጠየቃት፡፡፡
‹‹አለኝ ..ግን ፀባይ የለውም ..ሌላ ባል ካገኘው እፈታዋለሁ፡፡››አለችው፡፡
‹‹አዎ ብትፈቺው ይሻላል፡፡››አላት ናኦል
‹‹ፈታውስ ….አንተ ልታገባት ነው?››ኑሀሚ በንዴት ጠየቀችው፡፡
‹‹እስካድግ ከጠበቀቺኝ አገባታለሁ፡፡››
ምስራቅም‹‹አረ ጠብቅሀለው፡፡››አለችው በፈገግታ ተሞልታ፡፡
‹‹ብትጠብቅህስ ምን ዋጋ አለው…አንተ እስክታድግ እኮ እሷ ታረጃለች፡፡››ኑሀሚ ነች አብሻቂ ንግግር የተናገረችው፡፡
ናኦል እንደመበሳጨት ብሎ‹‹አንቺ ደግሞ ታርጃ ምን ችግር አለው…አሁን እንሂዳ ..ቁርስ እንብላ፡፡››አለ
‹‹..እኔም የመጣሁት ለቁሩሱ ነው፡፡››ብላ ተያይዘው ሄዱ፡፡እስከ 3 ሰዓት ድረስ እዛው ቁርስ ቤት ሲበሉና የባጥ የቆጡን እያወሩ ሲጫወቱ ነው የቆዩት፡፡
ከዛ ድንገት ‹‹የሆነ ቦታ አብራችሁኝ ትሄዳላችሁ?››ስትል ጠየቀቻቸው፡፡
‹‹የት?››ኑሀሚ በተለመደ ጥርጣሬዋ ጠየቀች፡፡
‹‹እሱ ሚስጥር ነው..ስንደርስ ታዩታላችሁ፡፡››
‹‹እሺ እንሂድ››ነኦል በግብዣው ተስማምቶ ከመቀመጫው ቀድሞ ተነሳ፡፡ምስራቅ እየፈገግች ኑሀሚ እየተነጫነጨች ከኃላው ተከትለው ተያይዘው ሄድ፡፡ቀጥታ ታክሲ ተራ ነበር ይዛቸው የሄደችው፡፡ከዛ ስታዲዬም ተሳፈሩ፡፡ከዛ ጎተራ ታክሲ ውስጥ ገቡ፡፡መጨረሻ ሲደርሱ ወረዱና ፡፡በእግር መጓዝ ጀመሩ፡፡በዝምታ ወደምትወስዳቸው እየተከተሏት ነው፡፡ቀጥታ ወደኮንደሚኒዬም ነው ይዛቸው የሄደችው፡፡አንዱ ኮንዲንዬም ውስጥ ይዛቸው ገባችና በደረጃው እየወጡ የመጨረሻ ፎቅ ላይ ወደሚገኝ ክፍል ይዛቸው ገባች ፡፡ቁልፍ ከኪሷ አወጣችና ከፈተቸ፡፡ቀድማ ገባችና ‹‹ግቡ›› አለቻቸው…ግራ በመጋባትና በመደነቅ ተከትለዋት ገቡ፡፡
የሚያምር ቤትና የሚያማማሩ እቃዎች ያሉበት ባለሁለት መኝታ ክፍል ቤት ነው፡፡ሳሎኑ መሀከል ወለል ላይ ቆመው በመገረምና በመደነቅ ዙሪያ ገባውን እየተቁለጨለጩ ማየት ቀጠሉ፡፡እለፉና ሶፋው ላይ ተቀመጡ፡፡
‹‹በስመአብ ዘናጭ ቤት ነው…የድሮ ቤታችንን ይመስላል…ያንቺ ነው እንዴ?››ናኦል በአድናቆት እንደተሞላ ጠየቃት፡፡
‹‹አይ የወንድሜ ነው…ታስሮብኛል ያልኳችሁ ወንድሜ፡፡››
‹‹እ ነው… ታድሎ…››
‹‹ምን ታድሎ ትላለህ ..አምስት አመት እኮ ነው የተፈረደበት…ገና እስር ቤት ከገባ ስድስት ወሩ ነው..ቢያንስ ከሶስት አመት በላይ አዛ ይኖራል፡፡››
‹‹ያሳዝናል…››
‹‹አዎ ያሳዝናል..በሉ ዘና በሉ ፡፡ሱቅ ደርሼ መጣሁ፡፡›› ብላ ቴሌቪዢኑን ከፈተችላቸውና የፈለጉት ጣቢያ ላይ መቀያየር እንዲችሉ ሪሞቱን አቀብላቸው ወጥታ ሄደች፡፡
ኑሀሚም ኮቴዋ መራቁን እርግጠኛ ከሆነች በኃላ‹‹አልሰማ አልከኝ እንጂ ንግሬሀለው››አለችው፡፡
‹‹ምኑን ነው የነገርሺን?››
‹‹ይህቺ ሴት ማፍያ ነገር ነች…እያት እስኪ በየቀኑ እንድ አዲስ ነገር ታሳየናለች፡፡››
‹‹ቢሆን ግን ለእኛ እኮ ደግ ሆናልላለች፡፡››
‹‹የሸከከኝ እኮ እሱ ነው፡፡ለምን ደግ ሆነችልን….?ለምን አላማ ፈለገችን…?ብቻ ዝም ብለህ እትንሰፍሰፍላት፤በጥንቃቄ ተከታተላት፡፡››
በምትናገረው ነገር ሙሉ በሙሉ ባያምንበትም ከእሷ ጋር ጨከን ብሎ መከራከሩን ሳላልፈለገ ‹‹እሺ እንዳልሽ፡፡››አላት፡፡
ወዲያው ምስራቅ በኩርቱ ፔስታል ሙሉ የቤት አስቤዛ ገዝታ መጣችና ፍሪጅ ውስጥ ትጠቀጥቀው ጀመር፡፡
../////
ካርሎስ ከጥልቅ እንቅልፉ ባኖ ሲንሳቀስና ነበር እሷም ከጥልቅ ትዝታዋ ባና ከሀገር ቤት የቆየ ታሪኳ አሁን ወዳለችበት ነባራዊ ሁኔታ የተመለሰችው ፡፡በዛ ድቅድቅ ለሊት በአማዞን ጥቅጥቅ ደን ማህፀን ውስጥ የተንጠለጠሉበት ግዙፍ ዛፍ ቀርንጫፍ ላይ ከአንድ ጎረምሳ ደረት ላይ ተለጥፋ መገኘቷን ስተስበው ተአምር የሚያስብል ሆኖ ነው ያገነችው፡፡
✨ይቀጥላል✨
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
‹‹እሱስ ይገርማል…እውነትህን ነው፡፡››
‹‹አሁን ምን እናድርግ?››
‹‹እስከዛሬ አድርገነው የማናውቀውን ሌላ አንድ ነገር እናድርግ፡፡››አለችው ..ሀሳቡ ድንገት ነው በአእምሮዋ ብልጭ ያለው፡፡እሱ ያሰበችውን ለመስማት በጉጉት ይጠብቅ ጀመር፡፡
‹‹ምን እህቴ..?››
‹‹አልጋ ተከራይተን እንደር፡፡››
‹‹ምን?››ግራ ገባው ፡፡..እንዴት አሰበችው ሲል ተገረመ….?በቅፅበት በምታመጣቸው አስደንጋጭ ሀሳቦች ሁሌም እዳስደመሙት ነው፡፡ማብራራቷን ቀጠለች‹‹አዎ ይሄን ሁሉ ብር ይዘን ለምን እዚህ አፈር ላይ እንተኛለን፡፡ሻወር ወስደህ…ንፅህ አልጋ ላይ አንሶላ ገልጠህ ከላይ ንፅህ ብርድ ልብስና አልጋ ልብስ ደርበህ..ግድግዳና ጣሪያ ያለው ቤት ውስጥ መተኛት አልናፈቀህም..?››
‹‹በጣም እንጂ እህቴ በጣም ናፍቆኛል…ግን እውር ገና አይኑ እንደበራለት ምርኩዙን እንደሚጥል እኛም እንዳዛ መሰልን፡፡››አላት
‹‹ግድየለህም ይምሰል….በል ተነስ…..››ተያይዘው ሆቴሎች በርከት ብለው ወደሚገኙበት ሰፈር ሄዱ፡፡ መታወቂያ ስላልነበራቸው እና እድሜያቸውም ገና ጮርቃ በመሆኑ ምንም እንኳን ብሩ ቢኖራቸውም ቤርጎውን መከራየት ቀላል አልሆነላቸው፡፡ግን እነሱም በተለይ ኑሀሚ በቀላሉ ተስፋ የምትቆርጥ ልጅ ስላልሆነች ሌላ ዘዴ ዘየደች ፡፡ለአልጋ ክፍሏ ተጨማሪ 50 ብር ሰጥተው ያሰቡትን አልጋ አግኝተው በአሰቡት መንገድ ለማደር ቻሉ፡፡ያም ካሰቡት በላይ ጥልቅ ደስታና ለፍፁምነት የተጠጋ እርካታ አጎናፀፋቸው፡፡ናኦል በጥዋት ነበር ኑሀሚን አግለብልቦ ከቤርጎ ይዞት የወጣው፡፡ ሲቀሰቅሳት‹‹ወንድሜ ደግሞ ምን አለ ትንሽ ብንተኛ..?›ብላ ለምናው ነበር፡፡
‹‹ምነው ለሊቱን ሙሉ ተኝተሸ አይደል ያደርሽው ?አልጠገብሽም?››
‹‹እንዴ ትቀልዳል እንዴ ?እንዲህ እይነት ምቹ ክፍልና አልጋ ውስጥ ስልሳ ሶስት ቀን በተከታታይ ብተኛ እራሱ አልጠግብም፡፡››ስትል የእውነት የምታስበውን ነገረችው፡፡
‹‹እንደዛ ከሆነ ምን ችግር አለ? ብር አለን ዛሬ ማታም ደግመን እናድራለን..፡፡››ቃል ገባላት፡፡
‹‹አንተ ልጅ ይሄን ምቾት ለምደህ ወደጎዳናችን አልመለስም ብለህ እንዳታስቸግረኝ፡፡››ስጋቷን ተነፈሰች፡፡እንዲህ ልትናገር የቻለችው..በራሷ ሀሳብ ውስጥ እየበቀለ ያለው ተመሳሳይ ስሜት ስላለ ነው…ምን አለ ወደእዛ ጎዳና ባንመለስ የሚል…እሱም‹‹ባልመለስ ደስ ይለኛል.፡፡ለማንኛውም አሁን ቶሎ እንሂድ ምስራቅ መጥታ እንዳታጣን፡፡››አላት፡፡
‹‹ብታጣንስ ምን ችግር አለው?››በብስጭት ጠየቀችው፡፡
‹‹እንዴ ቁርስ ገዛልሻለሁ ብያትለሁ እኮ..አሁን ብታጣን ብሩን ሰስተን ነው የሚመስላት…ትቀየመናለች፡፡››
ሳቀችና‹‹ይሁንልህ፡፡››ብላ ክፍሉን ለቃ መንገድ ጀመረችለት፡፡ ..እሱም በደስታ ከኃላ ተከተላት፡፡ማደሪያቸው የነበረ ቦታ ሲደርሱ ገና አንድ ሰዓት ከሩብ ነበር…ምስራቅን ለማግኘት ግን እስከሁለት ሰዓት መጠበቅ ነበረባቸው፡፡
‹‹ጩጬዎቹ ሰላም ናችሁ?››በተለመደ ሰላታዋ ተቀላቀለቻቸው፡፡
‹‹አለን..ሰላም ነን…ቆየሽ፡፡››አላት ናኦል፡፡
‹‹ባሌ አለቅ ብሎኝ ነው የቆየሁት››ስትል መለሰችለት፡፡፡
‹‹እንዴ..ባል አለሽ እንዴ?››በድንጋጤ እና በቅሬታ ጠየቃት፡፡፡
‹‹አለኝ ..ግን ፀባይ የለውም ..ሌላ ባል ካገኘው እፈታዋለሁ፡፡››አለችው፡፡
‹‹አዎ ብትፈቺው ይሻላል፡፡››አላት ናኦል
‹‹ፈታውስ ….አንተ ልታገባት ነው?››ኑሀሚ በንዴት ጠየቀችው፡፡
‹‹እስካድግ ከጠበቀቺኝ አገባታለሁ፡፡››
ምስራቅም‹‹አረ ጠብቅሀለው፡፡››አለችው በፈገግታ ተሞልታ፡፡
‹‹ብትጠብቅህስ ምን ዋጋ አለው…አንተ እስክታድግ እኮ እሷ ታረጃለች፡፡››ኑሀሚ ነች አብሻቂ ንግግር የተናገረችው፡፡
ናኦል እንደመበሳጨት ብሎ‹‹አንቺ ደግሞ ታርጃ ምን ችግር አለው…አሁን እንሂዳ ..ቁርስ እንብላ፡፡››አለ
‹‹..እኔም የመጣሁት ለቁሩሱ ነው፡፡››ብላ ተያይዘው ሄዱ፡፡እስከ 3 ሰዓት ድረስ እዛው ቁርስ ቤት ሲበሉና የባጥ የቆጡን እያወሩ ሲጫወቱ ነው የቆዩት፡፡
ከዛ ድንገት ‹‹የሆነ ቦታ አብራችሁኝ ትሄዳላችሁ?››ስትል ጠየቀቻቸው፡፡
‹‹የት?››ኑሀሚ በተለመደ ጥርጣሬዋ ጠየቀች፡፡
‹‹እሱ ሚስጥር ነው..ስንደርስ ታዩታላችሁ፡፡››
‹‹እሺ እንሂድ››ነኦል በግብዣው ተስማምቶ ከመቀመጫው ቀድሞ ተነሳ፡፡ምስራቅ እየፈገግች ኑሀሚ እየተነጫነጨች ከኃላው ተከትለው ተያይዘው ሄድ፡፡ቀጥታ ታክሲ ተራ ነበር ይዛቸው የሄደችው፡፡ከዛ ስታዲዬም ተሳፈሩ፡፡ከዛ ጎተራ ታክሲ ውስጥ ገቡ፡፡መጨረሻ ሲደርሱ ወረዱና ፡፡በእግር መጓዝ ጀመሩ፡፡በዝምታ ወደምትወስዳቸው እየተከተሏት ነው፡፡ቀጥታ ወደኮንደሚኒዬም ነው ይዛቸው የሄደችው፡፡አንዱ ኮንዲንዬም ውስጥ ይዛቸው ገባችና በደረጃው እየወጡ የመጨረሻ ፎቅ ላይ ወደሚገኝ ክፍል ይዛቸው ገባች ፡፡ቁልፍ ከኪሷ አወጣችና ከፈተቸ፡፡ቀድማ ገባችና ‹‹ግቡ›› አለቻቸው…ግራ በመጋባትና በመደነቅ ተከትለዋት ገቡ፡፡
የሚያምር ቤትና የሚያማማሩ እቃዎች ያሉበት ባለሁለት መኝታ ክፍል ቤት ነው፡፡ሳሎኑ መሀከል ወለል ላይ ቆመው በመገረምና በመደነቅ ዙሪያ ገባውን እየተቁለጨለጩ ማየት ቀጠሉ፡፡እለፉና ሶፋው ላይ ተቀመጡ፡፡
‹‹በስመአብ ዘናጭ ቤት ነው…የድሮ ቤታችንን ይመስላል…ያንቺ ነው እንዴ?››ናኦል በአድናቆት እንደተሞላ ጠየቃት፡፡
‹‹አይ የወንድሜ ነው…ታስሮብኛል ያልኳችሁ ወንድሜ፡፡››
‹‹እ ነው… ታድሎ…››
‹‹ምን ታድሎ ትላለህ ..አምስት አመት እኮ ነው የተፈረደበት…ገና እስር ቤት ከገባ ስድስት ወሩ ነው..ቢያንስ ከሶስት አመት በላይ አዛ ይኖራል፡፡››
‹‹ያሳዝናል…››
‹‹አዎ ያሳዝናል..በሉ ዘና በሉ ፡፡ሱቅ ደርሼ መጣሁ፡፡›› ብላ ቴሌቪዢኑን ከፈተችላቸውና የፈለጉት ጣቢያ ላይ መቀያየር እንዲችሉ ሪሞቱን አቀብላቸው ወጥታ ሄደች፡፡
ኑሀሚም ኮቴዋ መራቁን እርግጠኛ ከሆነች በኃላ‹‹አልሰማ አልከኝ እንጂ ንግሬሀለው››አለችው፡፡
‹‹ምኑን ነው የነገርሺን?››
‹‹ይህቺ ሴት ማፍያ ነገር ነች…እያት እስኪ በየቀኑ እንድ አዲስ ነገር ታሳየናለች፡፡››
‹‹ቢሆን ግን ለእኛ እኮ ደግ ሆናልላለች፡፡››
‹‹የሸከከኝ እኮ እሱ ነው፡፡ለምን ደግ ሆነችልን….?ለምን አላማ ፈለገችን…?ብቻ ዝም ብለህ እትንሰፍሰፍላት፤በጥንቃቄ ተከታተላት፡፡››
በምትናገረው ነገር ሙሉ በሙሉ ባያምንበትም ከእሷ ጋር ጨከን ብሎ መከራከሩን ሳላልፈለገ ‹‹እሺ እንዳልሽ፡፡››አላት፡፡
ወዲያው ምስራቅ በኩርቱ ፔስታል ሙሉ የቤት አስቤዛ ገዝታ መጣችና ፍሪጅ ውስጥ ትጠቀጥቀው ጀመር፡፡
../////
ካርሎስ ከጥልቅ እንቅልፉ ባኖ ሲንሳቀስና ነበር እሷም ከጥልቅ ትዝታዋ ባና ከሀገር ቤት የቆየ ታሪኳ አሁን ወዳለችበት ነባራዊ ሁኔታ የተመለሰችው ፡፡በዛ ድቅድቅ ለሊት በአማዞን ጥቅጥቅ ደን ማህፀን ውስጥ የተንጠለጠሉበት ግዙፍ ዛፍ ቀርንጫፍ ላይ ከአንድ ጎረምሳ ደረት ላይ ተለጥፋ መገኘቷን ስተስበው ተአምር የሚያስብል ሆኖ ነው ያገነችው፡፡
✨ይቀጥላል✨
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍98❤23🥰5👏1
#ኢትዬጵያዊቷ_ሰላይ
( በአመዞን ደን ውስጥ)
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ደቡብ ኮሎምቢያ/የአማዞን ደን
ዳግላስ አንድ ወር ከራቀበት የግል ግዛቱ ሲመለስ ፍፁም የሆነ ደስታ ነው የተሰማው፡፡ከመኪናው ወረዶ የቅፅር ግቢውን አፈር እንደረገጠ በውስጡ ጎድሎ የነበረው ኀያልነቱ መልሶ ሲሰርግበት ተሰማው፡፡አፉን በደንብ ከፈተና አየሩን ወደውስጥ ምጎ በመሳብ በአፍንጫው አስወጣው፡፡.አሁን ያለበት የግል ግዛቱ የሆነው እንደቤተመንግስቱ የሚያየው ስፍራ አስር ሺ ካሬ ላይ ያረፈ ቅፅር ግቢ…ወደ ሰሜን አቅጣጨ ጠጋ ብሎ በአንድ ሺ ካሬ ሜር ላይ ያረፈ ግዙፍ ባለአንድ ፎቅ ህንፃ ሲኖር.. ህንፃው….ከመሬት በታች አንደርግራውንድ ቤት ሲኖረው ሙሉ በሙሉ መግቢያው በጀርበ በኩል ሚስጥራዊ መሹለኪ ሆኖ የተዘጋጀ ነው፡፡ በውስጡ ሀያ የሚሆኑ ሳይንቲስቶች ከነረዳቶቻቸው ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ ያለእረፍት ይሰሩባታል፡፡ ምን አልባትም በአለም ግዙፍ የተባለው የኮኬይን ቅመማ የሚካሄድበት የተሞላ የላባራቶሪ እቀዎች የተተከሉበት….በየወሩ አንድ 100 ኩንታል ኮኬይን ተቀምሞ፤ ተመርቶና በተለያየ መጠን በጥንቃቄ ታሽጎ በኮሎምቢያ …ፓናማና… ሚክሲኮን በመሸገር በአሜሪካ የሚገባበትና የሚሰራጭበት እስከአውሮፓ የሚዘልቅ ሰንሰለት ያለው ውስብስብ ስራ ነው፡፡
ኮኬይኑ እዛ ደርሶ ከተሰራጨ በኃላ ከሽያጩ ሚሰበሰበው ረብጣ ዶላል ለሁሉም ተወናዬች የየድርሻቸውን በማክፋፈል የቀረውን ዳጎስ የለ ድርሻ ለዳግላስ ተመልሶ የሚመጣበት አሰራር ነው ያለው፡፡ዳግለስ ለዚህ የኮከዬን ምርት ሚሆነውን የኮካ ዛፍ ምርት የሚያገኘው እዚሁ አሁን ካለበት ተያይዞ ካለ መቶ ሺ ካሬ ሜትር የእርሻ መሬት ነው፡፡ቀሪውን 60 ፐርሰንት ግን ከአካባቢው በቅርብ ርቀት ላይ በአማዘን ደን ወስጥ ሆነ ከዛ ውጭ ተበትነው በሚገኙ ከግለሰብ ሆነ ከብድን እምራቾች ጋር በፈጠረው የንግድ ስምምነት ይሰበስብና ጉድለቱን ያሟላል፡፡
ይሄን ጥሬ እቃውን ከእርሻ ቦታም ሆነ በክፍያ ከሚሰበሰብበት ቦታ የሚሰበበስቡ እንዲሁም የቢዝነሱን ሆነ የእሱን ድህነንት የሚጠብቁ…ግደሉ ሲላቸው የሚገድሉ፤ ሙቱልኝ ሲላቸው የሚሞቱላት በሺዎች የሚቆጠሩ ታጣቂዎች አሉት፡፡የህንፃው ግራውንድ ላይ ደግሞ እታች ቤዝመንት ውስጥ ለሚሰሩት ሳይንቲቶችና ዋና ዋና የታጣቂ አዛዦች መኖሪያነት ያገለግለል፡፡ከላይ ያለው የመጀመሪያው ፍሎር ግን ለደግላስ የግል ቤተመንግስቱ ነው፡፡አንድ ግዙፍ ሳሎን፤30 የሚሆኑ መኝታ ቤቶች፤ከአምስት በላይ ቢሮዎችና በአጠቃላይ ከ50 በላይ ክፍሎች ከነቅንጡ እቀዎች ያሉበት ዘመናዊ ቤት ነው፡፡እዛው ቤት ውስጥ ደግላስና አንድ ወንድ እና ሁለት ሴት አገልጋዬቹ ብቻ ናቸው የሚኖሩበት፡፡ከዛ ውጭ እሱ ኖረም አልኖረም ሳይፈቅለድት ወደ እዛ ህንፃ ለመውጣት የሚደፍር ሰው የለም፤ካለም በደግላስ ጥይት ወይ ግንባሩ ይፈረከሳል ወይ ደግሞ ደረቱ ይነዳላል፡፡
ሌላው የህንፃ ጣሪያ ከላይ እይታ እንዳይስብ አረንጓዴ ሳርና ቋጥኝ መሰል ተክሎች እንዲለብስ ተደርጎ ሙሉ በሙሉ እይታው ከአማዞን ደን ጋር እንዲመሳሰል ተደርጎል፡፡
የዳግላስን ወደቤቱ መምጡት አስመልክተው በስልፍ ሆነው የእንኳን በሳላም መጣህ አቀባበል ሊያደርጉለት እየጠበቅ ያሉትን ታጣቂዎችና ሌሎች ሰረተኞችን ቀላል እና አጭር ሰላምታ ሰጠና ቀጥታ አንደኛ ፎቅ ላይ ወደሚገኘው መኖሪያ ቤቱ ሔደ፡፡ከዛ ወደዋናኛ መኝታ ቤቱ ነው የገባው፡፡አሁንም ያቺ ጠፋች የተባለችው ኢትዬጵያዊት ሴት በአእምሮው እየተመላለሰች ነው፡፡እሷን እንዳገኞት እስክያበስሯት ድረስ ተረጋግቶ ስራውን በስርአት መስራት እንደማይችል ገብቶታል፡፡ደህንነቱ የተጠበቀ የመገናኛ ስልኩን አወጣና መልሶ ላንቲኒያ ወደሚገኙ የእሱ ሰዎች ደወለ ‹‹እሺ አዲስ ነገር አለ?››
‹‹ሁሉንም ሰው አስማሪቼለው..እስከአሁን አዲስ ነገር አላገኘንም፡፡››
‹የልጅቷ እቃዎች አሉ?››ሲል ያልጠበቀውን ጥያቄ ጠየቀው፡፡
‹‹የእጅ ቦርሰዋን ይዛ ነው የሄደችው… የልብስ ሻንጣዋ ግን አሁንም ከእኛ ጋር ነው፡፡››
‹‹ውስጡ ምን አለ?››
‹‹እኔ እንጀ! እስከአሁን ከፍተን አላየነውም፡፡››
‹‹ክፈተው››
‹‹እሺ…››
ከተወሰነ ደቂቃ ዝምታና መተረማመስ በኃላ…‹‹ሻንጣው ተቆልፏል እንዴት ላድርግ?››የሚል ቃል ተሰማ፡፡
‹‹አንተ ጀዝባ …ስረህ አልመሆኔ በጀህ እንጂ በዚህ ጥያቄህ ግንባርህን ነበር የመነድልልህ…በጩቤ ዘንጥለህ ክፈተው››አንቦረቀበት፡፡
እንዳለው ከጎኑ የሻጠውን ጩቤ አወጣና የኑሀሚ ሻንጣ ከጉን በኩል ቦትርፎ ከፈተው፡፡ ውስጥ ያለውን እቃ እንዳለ ወለሉ ላይ ዘረገፈ…ቀሚሶች..ጅንስ ሱሪ…ፓንቶች…ጡት ማስያዣ… ማስተወሻ ደብተር……በቀ ይሄው ነው ያለው፡፡››
‹‹በቃ..››በብስጭት ጠየቀ
‹‹አዎ ..ቆይ…ሌላ አንድ አይፓድ አለ፡››
‹‹አዎ እንደእሱ አይነት እቃ ነው የምፈልገው…ክፈተው፡፡››
‹‹እ››ብሎ ለመክፈት ማከረ..ግን አልሆነለትም፡
‹‹አበራሁት …ግን ልከፍተው አልቻልኩም… ፓስ ወርድ አለው››
‹‹በቃ..በቃ አሁኑኑ..ተነስና ለሊቱንም ተጉዘህ ወደእኔ ይዘኸው ና…..ጥዋት ከእንቅልፌ ስነሳ አይፓዱን ካላገኘው..በቃ ሟች ነህ››አለና ስልኩን ዘጋው፡፡
ታጣቂው ወዲያው ነበር ጊዜ ሳያባክን አይባዱን እና የቦተረፈውን ሻንጣ መልሶ ከፍቶ እቃዎችን ወደውስጥ በመመለስ ይዞ ከአካባቢ ገበሬ አንድ ፈረስ ተውሶ ዳግለስ ወደሚገኝበት ሳንቹዋሪ ሽምጥ መጋለብ የጀመረው፡፡
ዳግላስ ጥዋት በጠበቀው ሰዓት አይፓዱ ደረሰው፡፡ እዛው የእሱ ሰረተኛ በሆነ የኮምፒተር ባለሞያ ሀክ አስደርጎ ፓወርዱን ካሰበረ በኃላ ውስጡን ማየት ጀመረ፡፡
የፎቶ አይነት ..እርቃኗን የተናሳችውን ጭመር ..ቪዲዬዎች..፡፡አብዛኛዋቹ ፎቶዎቸና ቪዲዬዎቸ በእሷ አድሜ አካባቢ ካለ ወጣት ጋር አብራ ስትስቅ ..አልያም እላዩ ላይ ተንጠልጥላበት..አዝላው ወይም አዝሏት የተነሱት ወይም የተቀረፁት ነው፡፡ፍቅረኛዋ እንደሆነ እርግጠኛ ሆነ፡፡አይፓዱን ከኢተርኔት ጋር አገናኘና የተላኩላትን ብዙ መልእክቶች ተመለከተ፡፡ግን በማያውቀው ቋንቋ ስለሆነ መረዳት አልቻለም፡፡ወደጎግል ገበና የኢትዬጵያ ብሄራዊ ቋንቋ ምን እንደሆነ ጠየቀ፡፡አማርኛ የሚል መልስ አገኘ፡፡አማርኛ የሚባል ቋንቋ መኖሩን እራሱ አያውቅም ነበር፡፡የሀገሬው ቋንቋ እንደሆነ ተረድቷል፡፡ በጣም ነው የተገረመው፡፡በደቡብ አሜሪካ ያሉትን ሀገሮች አሰበ…ፔሩ ፤ኮሎምብያ፤ አርጀንቲና ብሄራዊ ቋንቋቸው እስፓኒሽ ነው..ብራዚል በፖርቹጊዝ ቋንቋ ነው የምትገለገለው፤ኢጎና እንግሊዘኛ ነው ..እንደዛ እያለ ይቀጥላል፡፡ቢያስብ ቢያስብ አንድም ሀገር የራሱን ቋንቋ ብሄራዊ ቋንቋው አድርጎ የሚጠቀም ሊያስታውስ አልቻም፡፡ሀሳቡን ተወና ጎግል ትራንስሌት ከፍቶ መልእክቶቹን ኮፒ ፔስት እያደረገ ከአማርኛ ወደ እንግሊዘኛ በመቀየር ለመረዳት ሞከረ፡፡በጣም ነው የተገረመው፡፡ያ ሁሉ መልእክት ከወንድሟ እንደነበረ..እና እሷ በመጥፋቷና አድረሻዋን ሊያገኝ እንዳልቻለ በመጨነቅ በተደጋገሚ ጊዜ የላከላት መልእክት ነው፡፡…ፍቅረኛዋ ነው ብሎ ያሰበው ወንድሟ መሆኑን ሲያውቅ ደስ አለው፡፡በዚህ መጠን የሚተሳሰቡና የሚወደዱ ወንድም እና እህት መኖራቸውን ተጠራጠረ…የእሱን የራሱን ወንድምና እህቶች አሰበና በመሀከላቸው ያለውን መግባባትና ፍቅር መዝኖ ፈገግ አለ፡፡በዘ ቅፅበት ያላሰበው ተንኳል በአእምሮ ብልጭ አለበት፡፡ይህቺ ሴት አምልጣ የመንግስት ተቋም ያለበት አካባቢ በህይወት መድረስ ብትችል እንኳን
( በአመዞን ደን ውስጥ)
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ደቡብ ኮሎምቢያ/የአማዞን ደን
ዳግላስ አንድ ወር ከራቀበት የግል ግዛቱ ሲመለስ ፍፁም የሆነ ደስታ ነው የተሰማው፡፡ከመኪናው ወረዶ የቅፅር ግቢውን አፈር እንደረገጠ በውስጡ ጎድሎ የነበረው ኀያልነቱ መልሶ ሲሰርግበት ተሰማው፡፡አፉን በደንብ ከፈተና አየሩን ወደውስጥ ምጎ በመሳብ በአፍንጫው አስወጣው፡፡.አሁን ያለበት የግል ግዛቱ የሆነው እንደቤተመንግስቱ የሚያየው ስፍራ አስር ሺ ካሬ ላይ ያረፈ ቅፅር ግቢ…ወደ ሰሜን አቅጣጨ ጠጋ ብሎ በአንድ ሺ ካሬ ሜር ላይ ያረፈ ግዙፍ ባለአንድ ፎቅ ህንፃ ሲኖር.. ህንፃው….ከመሬት በታች አንደርግራውንድ ቤት ሲኖረው ሙሉ በሙሉ መግቢያው በጀርበ በኩል ሚስጥራዊ መሹለኪ ሆኖ የተዘጋጀ ነው፡፡ በውስጡ ሀያ የሚሆኑ ሳይንቲስቶች ከነረዳቶቻቸው ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ ያለእረፍት ይሰሩባታል፡፡ ምን አልባትም በአለም ግዙፍ የተባለው የኮኬይን ቅመማ የሚካሄድበት የተሞላ የላባራቶሪ እቀዎች የተተከሉበት….በየወሩ አንድ 100 ኩንታል ኮኬይን ተቀምሞ፤ ተመርቶና በተለያየ መጠን በጥንቃቄ ታሽጎ በኮሎምቢያ …ፓናማና… ሚክሲኮን በመሸገር በአሜሪካ የሚገባበትና የሚሰራጭበት እስከአውሮፓ የሚዘልቅ ሰንሰለት ያለው ውስብስብ ስራ ነው፡፡
ኮኬይኑ እዛ ደርሶ ከተሰራጨ በኃላ ከሽያጩ ሚሰበሰበው ረብጣ ዶላል ለሁሉም ተወናዬች የየድርሻቸውን በማክፋፈል የቀረውን ዳጎስ የለ ድርሻ ለዳግላስ ተመልሶ የሚመጣበት አሰራር ነው ያለው፡፡ዳግለስ ለዚህ የኮከዬን ምርት ሚሆነውን የኮካ ዛፍ ምርት የሚያገኘው እዚሁ አሁን ካለበት ተያይዞ ካለ መቶ ሺ ካሬ ሜትር የእርሻ መሬት ነው፡፡ቀሪውን 60 ፐርሰንት ግን ከአካባቢው በቅርብ ርቀት ላይ በአማዘን ደን ወስጥ ሆነ ከዛ ውጭ ተበትነው በሚገኙ ከግለሰብ ሆነ ከብድን እምራቾች ጋር በፈጠረው የንግድ ስምምነት ይሰበስብና ጉድለቱን ያሟላል፡፡
ይሄን ጥሬ እቃውን ከእርሻ ቦታም ሆነ በክፍያ ከሚሰበሰብበት ቦታ የሚሰበበስቡ እንዲሁም የቢዝነሱን ሆነ የእሱን ድህነንት የሚጠብቁ…ግደሉ ሲላቸው የሚገድሉ፤ ሙቱልኝ ሲላቸው የሚሞቱላት በሺዎች የሚቆጠሩ ታጣቂዎች አሉት፡፡የህንፃው ግራውንድ ላይ ደግሞ እታች ቤዝመንት ውስጥ ለሚሰሩት ሳይንቲቶችና ዋና ዋና የታጣቂ አዛዦች መኖሪያነት ያገለግለል፡፡ከላይ ያለው የመጀመሪያው ፍሎር ግን ለደግላስ የግል ቤተመንግስቱ ነው፡፡አንድ ግዙፍ ሳሎን፤30 የሚሆኑ መኝታ ቤቶች፤ከአምስት በላይ ቢሮዎችና በአጠቃላይ ከ50 በላይ ክፍሎች ከነቅንጡ እቀዎች ያሉበት ዘመናዊ ቤት ነው፡፡እዛው ቤት ውስጥ ደግላስና አንድ ወንድ እና ሁለት ሴት አገልጋዬቹ ብቻ ናቸው የሚኖሩበት፡፡ከዛ ውጭ እሱ ኖረም አልኖረም ሳይፈቅለድት ወደ እዛ ህንፃ ለመውጣት የሚደፍር ሰው የለም፤ካለም በደግላስ ጥይት ወይ ግንባሩ ይፈረከሳል ወይ ደግሞ ደረቱ ይነዳላል፡፡
ሌላው የህንፃ ጣሪያ ከላይ እይታ እንዳይስብ አረንጓዴ ሳርና ቋጥኝ መሰል ተክሎች እንዲለብስ ተደርጎ ሙሉ በሙሉ እይታው ከአማዞን ደን ጋር እንዲመሳሰል ተደርጎል፡፡
የዳግላስን ወደቤቱ መምጡት አስመልክተው በስልፍ ሆነው የእንኳን በሳላም መጣህ አቀባበል ሊያደርጉለት እየጠበቅ ያሉትን ታጣቂዎችና ሌሎች ሰረተኞችን ቀላል እና አጭር ሰላምታ ሰጠና ቀጥታ አንደኛ ፎቅ ላይ ወደሚገኘው መኖሪያ ቤቱ ሔደ፡፡ከዛ ወደዋናኛ መኝታ ቤቱ ነው የገባው፡፡አሁንም ያቺ ጠፋች የተባለችው ኢትዬጵያዊት ሴት በአእምሮው እየተመላለሰች ነው፡፡እሷን እንዳገኞት እስክያበስሯት ድረስ ተረጋግቶ ስራውን በስርአት መስራት እንደማይችል ገብቶታል፡፡ደህንነቱ የተጠበቀ የመገናኛ ስልኩን አወጣና መልሶ ላንቲኒያ ወደሚገኙ የእሱ ሰዎች ደወለ ‹‹እሺ አዲስ ነገር አለ?››
‹‹ሁሉንም ሰው አስማሪቼለው..እስከአሁን አዲስ ነገር አላገኘንም፡፡››
‹የልጅቷ እቃዎች አሉ?››ሲል ያልጠበቀውን ጥያቄ ጠየቀው፡፡
‹‹የእጅ ቦርሰዋን ይዛ ነው የሄደችው… የልብስ ሻንጣዋ ግን አሁንም ከእኛ ጋር ነው፡፡››
‹‹ውስጡ ምን አለ?››
‹‹እኔ እንጀ! እስከአሁን ከፍተን አላየነውም፡፡››
‹‹ክፈተው››
‹‹እሺ…››
ከተወሰነ ደቂቃ ዝምታና መተረማመስ በኃላ…‹‹ሻንጣው ተቆልፏል እንዴት ላድርግ?››የሚል ቃል ተሰማ፡፡
‹‹አንተ ጀዝባ …ስረህ አልመሆኔ በጀህ እንጂ በዚህ ጥያቄህ ግንባርህን ነበር የመነድልልህ…በጩቤ ዘንጥለህ ክፈተው››አንቦረቀበት፡፡
እንዳለው ከጎኑ የሻጠውን ጩቤ አወጣና የኑሀሚ ሻንጣ ከጉን በኩል ቦትርፎ ከፈተው፡፡ ውስጥ ያለውን እቃ እንዳለ ወለሉ ላይ ዘረገፈ…ቀሚሶች..ጅንስ ሱሪ…ፓንቶች…ጡት ማስያዣ… ማስተወሻ ደብተር……በቀ ይሄው ነው ያለው፡፡››
‹‹በቃ..››በብስጭት ጠየቀ
‹‹አዎ ..ቆይ…ሌላ አንድ አይፓድ አለ፡››
‹‹አዎ እንደእሱ አይነት እቃ ነው የምፈልገው…ክፈተው፡፡››
‹‹እ››ብሎ ለመክፈት ማከረ..ግን አልሆነለትም፡
‹‹አበራሁት …ግን ልከፍተው አልቻልኩም… ፓስ ወርድ አለው››
‹‹በቃ..በቃ አሁኑኑ..ተነስና ለሊቱንም ተጉዘህ ወደእኔ ይዘኸው ና…..ጥዋት ከእንቅልፌ ስነሳ አይፓዱን ካላገኘው..በቃ ሟች ነህ››አለና ስልኩን ዘጋው፡፡
ታጣቂው ወዲያው ነበር ጊዜ ሳያባክን አይባዱን እና የቦተረፈውን ሻንጣ መልሶ ከፍቶ እቃዎችን ወደውስጥ በመመለስ ይዞ ከአካባቢ ገበሬ አንድ ፈረስ ተውሶ ዳግለስ ወደሚገኝበት ሳንቹዋሪ ሽምጥ መጋለብ የጀመረው፡፡
ዳግላስ ጥዋት በጠበቀው ሰዓት አይፓዱ ደረሰው፡፡ እዛው የእሱ ሰረተኛ በሆነ የኮምፒተር ባለሞያ ሀክ አስደርጎ ፓወርዱን ካሰበረ በኃላ ውስጡን ማየት ጀመረ፡፡
የፎቶ አይነት ..እርቃኗን የተናሳችውን ጭመር ..ቪዲዬዎች..፡፡አብዛኛዋቹ ፎቶዎቸና ቪዲዬዎቸ በእሷ አድሜ አካባቢ ካለ ወጣት ጋር አብራ ስትስቅ ..አልያም እላዩ ላይ ተንጠልጥላበት..አዝላው ወይም አዝሏት የተነሱት ወይም የተቀረፁት ነው፡፡ፍቅረኛዋ እንደሆነ እርግጠኛ ሆነ፡፡አይፓዱን ከኢተርኔት ጋር አገናኘና የተላኩላትን ብዙ መልእክቶች ተመለከተ፡፡ግን በማያውቀው ቋንቋ ስለሆነ መረዳት አልቻለም፡፡ወደጎግል ገበና የኢትዬጵያ ብሄራዊ ቋንቋ ምን እንደሆነ ጠየቀ፡፡አማርኛ የሚል መልስ አገኘ፡፡አማርኛ የሚባል ቋንቋ መኖሩን እራሱ አያውቅም ነበር፡፡የሀገሬው ቋንቋ እንደሆነ ተረድቷል፡፡ በጣም ነው የተገረመው፡፡በደቡብ አሜሪካ ያሉትን ሀገሮች አሰበ…ፔሩ ፤ኮሎምብያ፤ አርጀንቲና ብሄራዊ ቋንቋቸው እስፓኒሽ ነው..ብራዚል በፖርቹጊዝ ቋንቋ ነው የምትገለገለው፤ኢጎና እንግሊዘኛ ነው ..እንደዛ እያለ ይቀጥላል፡፡ቢያስብ ቢያስብ አንድም ሀገር የራሱን ቋንቋ ብሄራዊ ቋንቋው አድርጎ የሚጠቀም ሊያስታውስ አልቻም፡፡ሀሳቡን ተወና ጎግል ትራንስሌት ከፍቶ መልእክቶቹን ኮፒ ፔስት እያደረገ ከአማርኛ ወደ እንግሊዘኛ በመቀየር ለመረዳት ሞከረ፡፡በጣም ነው የተገረመው፡፡ያ ሁሉ መልእክት ከወንድሟ እንደነበረ..እና እሷ በመጥፋቷና አድረሻዋን ሊያገኝ እንዳልቻለ በመጨነቅ በተደጋገሚ ጊዜ የላከላት መልእክት ነው፡፡…ፍቅረኛዋ ነው ብሎ ያሰበው ወንድሟ መሆኑን ሲያውቅ ደስ አለው፡፡በዚህ መጠን የሚተሳሰቡና የሚወደዱ ወንድም እና እህት መኖራቸውን ተጠራጠረ…የእሱን የራሱን ወንድምና እህቶች አሰበና በመሀከላቸው ያለውን መግባባትና ፍቅር መዝኖ ፈገግ አለ፡፡በዘ ቅፅበት ያላሰበው ተንኳል በአእምሮ ብልጭ አለበት፡፡ይህቺ ሴት አምልጣ የመንግስት ተቋም ያለበት አካባቢ በህይወት መድረስ ብትችል እንኳን
👍74❤15😁2🥰1
ስለእሱ ምንም እንዳትናገርና ከዛም አልፎ መልሳ በፍቀዷ እጁ እንድትገባ ማድረግ የሚያስችል ዘዴ ነው የመጣለት፡፡በጣም ደስ አለው፡፡በጥንቃቄ አስቦ ቆንጆ ኢሜል አዘጋጀ፡፡ኢትዬጵያ ለሚኖረው ለኑሀሚ ወንድም ኑሀሚ እሱ ጋር እንዳለች አስመስሎ ከፎቶ ጋር በማያያዝ ..እህቱን ማግኘተ ከፈገ ጉዳዩን ለማም ሳይናገር በሚስጥር ሹልክ ብሎ በአስቸኳይ ወደደቡብ አሜሪከ መምጣት እንዳለበት ገልፆ ላከለት፡፡ መልስ እስኪመለስለት የኬኬይን ቅመማውን እና የምርት ስራውን ለማየት ወደቤዝመንት ተጓዘ፡፡
አዲስ አበባ-ኢትዬጵያ
ናኦል የእህቱን መጥፋት በተመለከተ እስከአሁን ምንም አይነት ተጨባጭ የሆነ መረጃ ከመስሪያ ቤቷም ሆነ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እያገኘ አይደለም፡፡ምስራቅም ሳምንቱን ሙሉ የሆነ ነገር ለማግኘት የተቻላትን ሁሉ እየጣረች ቢሆንም እስከአሁን ስለመሞቷም ሆነ በህይወት ስለመኖሯ ምንም አይነት ፍንጭ ልታገኝ አልቻለችም፡፡ዛሬ ግን እቤቱ ቁጭ ብሎ በእንባ እየታጠበ ማህራዊ ሚዲያዎቹን እያየ ባለበት ሰዓት በኢሜል አዲስ አይነት መረጃ ደረሰው፡፡መልክቱ ሲነበብ
እህትህን በህይወት ማግኘት ከፈለክ ለየትኛውም መንግስታዊ ተቋም መረጃ ሳትሰጥ ወደ ፔሩ ና …ወደ እህትህ የምትመጣበት 50 ሺ ዶላር በሳምንት ውስጥ ይላክልሀል፡፡ ማን ናቸው? ለምንድነው ይሄንን መልዕክት የላኩልኝ ?ብለህ ሌላ ምርምር ውስጥ እንዳትገባ…እንደዛ ከሆነ ግን እህትህን ታጣታለህ፡፡
ብሎ ከእህቱ ፎቶ ጋር አያይዞ ተልኮላታል፡፡
ወዲያው ስልኩን አነሳና ደወለ፡፡ያው ወደመከረኛዋ ምስራቅ ጋር ነው የደወለው፡፡
‹‹ምስራቅ እህቴን››
‹‹ምን ሆነች? ምን ሰማህ?፡፡››በድንጋጤ ተውጣ ጠየቀችው፡
‹‹አሁኑኑ መገናኘት አለብን ..››
‹‹የት ነህ ?››
‹‹እቤት ነኝ…የት ልምጣ?››
‹‹አይ እኔ መጣሁ… እዛው ጠብቀኝ፡፡››ብላ ስልኩን ዘጋችበት፡፡
በተቀመጠበት ሆኖ እስክትመጣ መጠበቅ አልቻለም፡፡እቤቱን ለቆ ወጣና ግቢ ውስጥ መንጎራደድ ጀመረ….‹‹ማነው የሚቀልድብኝ?››ጥያቄውን ጠየቀ እንጂ መልስ ማግኘት አልቻለም፡፡
‹‹ደግሞ ቀልድ ነው እንደይባል ፎቶውን ከየት ሀገር ውስጥ የተነሳችው እንዳሆነ ያስታውቃል፤የለበሰችውን ልብስ እንኳን ከሚያውቃቸው የእሷ ልብሶች መካከል አይደሉም‹‹እዛ ከሄደች በኃላ የገዛችው መሆን አለበት›› ሲል አሰበ፡፡ከ20 ደቂቃ ጥበቃ በኃላ የውጭ በራፍ መጥሪያ ተንጣራራ፡፡ ሰራተኛዋ ለመክፈት ከሳሎን ስትወጣ ተንደርድሮ ቀደማትና ሄዶ ከፈተው፡፡ምስራቅ ነች፡፡፡በራፍን በደንብ ከፈተው፡፡ መኪናዋን ወደጊቢው አስገባች፡፡እንዳቆመችና ከመኪናው እንደወረደች ክንዷን ይዞ እየጎተተ ወደ መኝታ ቤቱ ይዞት ገባ፡፡ ሰራተኛዋ ሁኔታውን በገረሜታ እያየች በድንጋጤ እጇን በአፏ ከድና ወደስራዋ ተመለሰች፡፡
መኝታ ቤት እንደገቡ ቀጥታ ላፕቶፑ ወዳለበት ቦታ ነበር ይዞት ነው የሄደው፡፡ላፕቶፑን ከፈተና ኢሜሉን እንድታነበው ዞር አለላት፡፡አንብባ እና ፎቶውንና አይታ እስክትጨርስ መኝታ ቤቱ ውስጥ እየተንጎራደደ በጭንቀት ተወጣጥሮ ይጠብቅ ጀመር፡፡
‹‹የሚገርም ነው፡፡››
‹‹አዎ ከመግረምም በላይ በጭንቀት ልፈነዳልሽ ነው፤አሁን ምንድነው የምናደርገው?፡፡››
‹‹ቆይ እስኪ መጀመሪያ የመልዕክቱን ትክክለኝነት እናረጋግጥ፡፡››
‹‹እንዴት ማረጋገጥ እንችላለን?፡፡››
እንደማሰብ አለችና ከለበሰችው ጅንስ ሱሬ ኪስ ውስጥ እጇን ሰዳ አንድ ፍላሽ አወጣችና ላፕቶፖ ላይ ሰካች ፡፡››
‹‹ምን እያደረግሽ ነው?››
‹‹አንድ ዋናው መስሪያ ቤት የምንጠቀምበት ሶፍት ዌር አለ ፡፡ በትክክል ኢሜሉ ከየት እንደተላከ የሚያሳውቀን ሶፍትዌር ነው…››
‹‹ያማ ከተቻለ ጥሩ ነዋ..ኢሜሉ ከየት እንደተላከ ካረጋገጥን እህቴም የት እንዳለች የምናረጋግጥ ይሆናል››በደስታ ዘለለ፡፡
‹‹በጣም እድለኞች ከሆን አዎ…ግን አማተሮች ከሆኑ ነው እንደዛ የሚያደርጉት፡፡››
ሶፍት ዌሩን ጫነችና ኤሜሉን ከፈተች …አስሶ ውጤቱን እስኪያሳውቃት ለደቂቀዎች በዝምታ ስታሰላስል ቆየች፡፡
‹‹እ ምን አገኘሽ?››
‹‹ሁለት ነገር ነው ያገኘሁት..››
‹‹ምንና ምን?››
‹‹ኢሜሉ የተላከው ከዛው ኑሀሚ ካለችበት ደቡብ አሜሪካ ነው››
‹‹አሪፍ ነዋ…መልዕክቱ የእውነት ነው፡፡››
‹‹አዎ መሰለኝ፡፡››
‹‹እሺ ሁለተኛውስ?››
ይሄ ሶፍትዌር አሁን እያሳየን ያለው ኢሜሉ የተላከበትን ቦታ ማለቴ ነጥቦችን ነው የሚያሳየው ፡፡ለምሳሌ ከአዲስ አበባ ከሆነ ቀበሌውን ሳይቀር ያሳያል…ናይሮቢ ከሆነ እንዳዛው..››
‹‹እና አሁን ደቡብ አሜሪካ የትኛው ሀገር የትኛው ከተማ ነው ምልክቱ የሚያሳየው፡፡››
‹‹ችግሩ ያ ነው..ሰዎቹ ፕሮፌሽናል ሳይሆኑ አይቀርም፡፡ነጥብ በአህጉሪቱ ባሉ ሶስት ሀገሮች ውስጥ ባለ የተለያዩ ሀያ ቦታዎች ላይ ነው የሚያመለክተው፡፡ብራዚል ፤ቤሩ፤ ኮሎምቢያ፡፡
‹‹የሚገርም ነው፡፡ቆይ ከእህቴ ምንድነው የሚፈልጉት…የኢትዬጵያ መንግስትን አምርረው የሚቃወም አሸባሪ ቡድን እዛ አካባቢ ይንቀሳቀሳል እንዴ?ምን አልባት በእናንተ ስራ እህቴን የመስዋእት ጭዳ አድርጋችኋት ይሆን ?››ሲል ሰሞኑን በአእምሮ ሲጉላላበት የነበረውን ጥያቄ ጠየቃት፡፡
‹‹እስከአሁን ከእኛ መስሪያ ቤትም ሆነ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከዛም አልፎ በአካባቢው ሀገሮች ካሉን የእኛ ኢንባሲዎች ባጣራሁት መሰረት ከእኛ ስራ ጋር ሆነ ከሀገራችን ጋር ምንም የሚያገኛኘው ነገር የለም፡፡ .እንደውም አንድ ያለው ጥርጣሬ የአማዛን ደን ጥሬ ዕቃ የጎማ ተክል እየመነጠሩ ለፋብሪካቸው ጥሬ እቃ በማጋበስ ዶላር የሚዝቁ ኩባንያዎች ስብሰባውን ያዘጋጀው የአለም አቀፉ የተፈጥሮ ጥበቃ እንቅስቃሴን ሴሚናሩ ላይ በከፍተኛ ሁኔታ ሲቀነቀን የነበረው እንዴት አድርገን በደኑ ዙሪያ የሚንቀሳቀሱትን አውዳሚ ካማፓኒዎችን አደብ እሲዘን ከአካባቢው እስከወዲያኛው እንዴት እናስወግዳቸዋለን የሚል እንደሆነ ሰምቼለው፡፡እንደዛ አይነት ቅስቀሳና እንቅስቃሴ ደግሞ በዶላር ጡንቻቸው የፈረጠመውን እነዛን ከደኑ ተጠቃሚ የሆኑ ካማፓኒዎቹን ሳያስቆጣ አልቀረም፡፡እንደኔ ጥርጣሬ ምንአልባት ከካማፓኒዎች አንዱ እንቅስቃሴውን ለማኮላሸት በቅጥር ነፍሰ ገዳዬች ወይም አጋቾች ቀጥሮ ያስደረጉት ሊሆን እንደሚችል ነው፡፡››
‹‹ያልሽው ሊሆን ይችላል…ለጊዜው ግን እሷን ለመፈለግ እስካልረዳን ድረስ የተጠለፈችበት ምክንያት ምንም አይረባንም፡፡ለማንኛውም አሁን ሳስበው በኮምፒተሩ ላይ ኤሚሉ የተላኩባቸው ያልሻቸው ሀያ ቦታዎች እኮ ብዙ አይደሉም፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከተባበረን በአካባቢው ያሉ ኤምባሲዎቻችን የየሀገሩን መንግስት ትብብር ካገኙ ሀያ ቦታዎችን ፈልጎ ማረጋገጥ በሁለት በሶስት ቀን የሚሰራ ቀላል ተግባር ነው፡፡››
‹‹አዎ ባልከው እስማማለሁ፡፡እነዚህ ሀያ ቦታዎች ልክ እንደ አዲስአበባ፤ሀዋሳ ፤መቀሌ፤ድሬደዋ…ምናም አይነት ከተሞች ቢሆኑ ቀላል ነበር፡፡ግን እነዚህ ሀያ ቦታዎች በሶስት የተለያዩ መንግስታት በሚተዳደሩ ሶስት የተለያዩ ሀገራት ውስጥ በሚገኙ በአማዞን ጥቅጥቅ ደን ውስጥ ሰው ይኑርበት አይኑርበት በማይታወቁ ቦታዎች የተበተኑ ምልክቶች ናቸው፡፡እንዴት አድርገህ ነው ምስራቅ አፍሪካን ከሚያህል የደን ውስጥ አንድ ሰው ፍልጎ ማግኘት የሚቻለው››
ተስፋ ቆርጦ በቆመበት ግድግዳውን ተደገፈና ቀስ እያለ የተንሸራተተ …ወደወለሉ ወረደና በቂጡ ዝርፍጥ ብሎ ተቀመጠ፡፡
✨ይቀጥላል✨
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
አዲስ አበባ-ኢትዬጵያ
ናኦል የእህቱን መጥፋት በተመለከተ እስከአሁን ምንም አይነት ተጨባጭ የሆነ መረጃ ከመስሪያ ቤቷም ሆነ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እያገኘ አይደለም፡፡ምስራቅም ሳምንቱን ሙሉ የሆነ ነገር ለማግኘት የተቻላትን ሁሉ እየጣረች ቢሆንም እስከአሁን ስለመሞቷም ሆነ በህይወት ስለመኖሯ ምንም አይነት ፍንጭ ልታገኝ አልቻለችም፡፡ዛሬ ግን እቤቱ ቁጭ ብሎ በእንባ እየታጠበ ማህራዊ ሚዲያዎቹን እያየ ባለበት ሰዓት በኢሜል አዲስ አይነት መረጃ ደረሰው፡፡መልክቱ ሲነበብ
እህትህን በህይወት ማግኘት ከፈለክ ለየትኛውም መንግስታዊ ተቋም መረጃ ሳትሰጥ ወደ ፔሩ ና …ወደ እህትህ የምትመጣበት 50 ሺ ዶላር በሳምንት ውስጥ ይላክልሀል፡፡ ማን ናቸው? ለምንድነው ይሄንን መልዕክት የላኩልኝ ?ብለህ ሌላ ምርምር ውስጥ እንዳትገባ…እንደዛ ከሆነ ግን እህትህን ታጣታለህ፡፡
ብሎ ከእህቱ ፎቶ ጋር አያይዞ ተልኮላታል፡፡
ወዲያው ስልኩን አነሳና ደወለ፡፡ያው ወደመከረኛዋ ምስራቅ ጋር ነው የደወለው፡፡
‹‹ምስራቅ እህቴን››
‹‹ምን ሆነች? ምን ሰማህ?፡፡››በድንጋጤ ተውጣ ጠየቀችው፡
‹‹አሁኑኑ መገናኘት አለብን ..››
‹‹የት ነህ ?››
‹‹እቤት ነኝ…የት ልምጣ?››
‹‹አይ እኔ መጣሁ… እዛው ጠብቀኝ፡፡››ብላ ስልኩን ዘጋችበት፡፡
በተቀመጠበት ሆኖ እስክትመጣ መጠበቅ አልቻለም፡፡እቤቱን ለቆ ወጣና ግቢ ውስጥ መንጎራደድ ጀመረ….‹‹ማነው የሚቀልድብኝ?››ጥያቄውን ጠየቀ እንጂ መልስ ማግኘት አልቻለም፡፡
‹‹ደግሞ ቀልድ ነው እንደይባል ፎቶውን ከየት ሀገር ውስጥ የተነሳችው እንዳሆነ ያስታውቃል፤የለበሰችውን ልብስ እንኳን ከሚያውቃቸው የእሷ ልብሶች መካከል አይደሉም‹‹እዛ ከሄደች በኃላ የገዛችው መሆን አለበት›› ሲል አሰበ፡፡ከ20 ደቂቃ ጥበቃ በኃላ የውጭ በራፍ መጥሪያ ተንጣራራ፡፡ ሰራተኛዋ ለመክፈት ከሳሎን ስትወጣ ተንደርድሮ ቀደማትና ሄዶ ከፈተው፡፡ምስራቅ ነች፡፡፡በራፍን በደንብ ከፈተው፡፡ መኪናዋን ወደጊቢው አስገባች፡፡እንዳቆመችና ከመኪናው እንደወረደች ክንዷን ይዞ እየጎተተ ወደ መኝታ ቤቱ ይዞት ገባ፡፡ ሰራተኛዋ ሁኔታውን በገረሜታ እያየች በድንጋጤ እጇን በአፏ ከድና ወደስራዋ ተመለሰች፡፡
መኝታ ቤት እንደገቡ ቀጥታ ላፕቶፑ ወዳለበት ቦታ ነበር ይዞት ነው የሄደው፡፡ላፕቶፑን ከፈተና ኢሜሉን እንድታነበው ዞር አለላት፡፡አንብባ እና ፎቶውንና አይታ እስክትጨርስ መኝታ ቤቱ ውስጥ እየተንጎራደደ በጭንቀት ተወጣጥሮ ይጠብቅ ጀመር፡፡
‹‹የሚገርም ነው፡፡››
‹‹አዎ ከመግረምም በላይ በጭንቀት ልፈነዳልሽ ነው፤አሁን ምንድነው የምናደርገው?፡፡››
‹‹ቆይ እስኪ መጀመሪያ የመልዕክቱን ትክክለኝነት እናረጋግጥ፡፡››
‹‹እንዴት ማረጋገጥ እንችላለን?፡፡››
እንደማሰብ አለችና ከለበሰችው ጅንስ ሱሬ ኪስ ውስጥ እጇን ሰዳ አንድ ፍላሽ አወጣችና ላፕቶፖ ላይ ሰካች ፡፡››
‹‹ምን እያደረግሽ ነው?››
‹‹አንድ ዋናው መስሪያ ቤት የምንጠቀምበት ሶፍት ዌር አለ ፡፡ በትክክል ኢሜሉ ከየት እንደተላከ የሚያሳውቀን ሶፍትዌር ነው…››
‹‹ያማ ከተቻለ ጥሩ ነዋ..ኢሜሉ ከየት እንደተላከ ካረጋገጥን እህቴም የት እንዳለች የምናረጋግጥ ይሆናል››በደስታ ዘለለ፡፡
‹‹በጣም እድለኞች ከሆን አዎ…ግን አማተሮች ከሆኑ ነው እንደዛ የሚያደርጉት፡፡››
ሶፍት ዌሩን ጫነችና ኤሜሉን ከፈተች …አስሶ ውጤቱን እስኪያሳውቃት ለደቂቀዎች በዝምታ ስታሰላስል ቆየች፡፡
‹‹እ ምን አገኘሽ?››
‹‹ሁለት ነገር ነው ያገኘሁት..››
‹‹ምንና ምን?››
‹‹ኢሜሉ የተላከው ከዛው ኑሀሚ ካለችበት ደቡብ አሜሪካ ነው››
‹‹አሪፍ ነዋ…መልዕክቱ የእውነት ነው፡፡››
‹‹አዎ መሰለኝ፡፡››
‹‹እሺ ሁለተኛውስ?››
ይሄ ሶፍትዌር አሁን እያሳየን ያለው ኢሜሉ የተላከበትን ቦታ ማለቴ ነጥቦችን ነው የሚያሳየው ፡፡ለምሳሌ ከአዲስ አበባ ከሆነ ቀበሌውን ሳይቀር ያሳያል…ናይሮቢ ከሆነ እንዳዛው..››
‹‹እና አሁን ደቡብ አሜሪካ የትኛው ሀገር የትኛው ከተማ ነው ምልክቱ የሚያሳየው፡፡››
‹‹ችግሩ ያ ነው..ሰዎቹ ፕሮፌሽናል ሳይሆኑ አይቀርም፡፡ነጥብ በአህጉሪቱ ባሉ ሶስት ሀገሮች ውስጥ ባለ የተለያዩ ሀያ ቦታዎች ላይ ነው የሚያመለክተው፡፡ብራዚል ፤ቤሩ፤ ኮሎምቢያ፡፡
‹‹የሚገርም ነው፡፡ቆይ ከእህቴ ምንድነው የሚፈልጉት…የኢትዬጵያ መንግስትን አምርረው የሚቃወም አሸባሪ ቡድን እዛ አካባቢ ይንቀሳቀሳል እንዴ?ምን አልባት በእናንተ ስራ እህቴን የመስዋእት ጭዳ አድርጋችኋት ይሆን ?››ሲል ሰሞኑን በአእምሮ ሲጉላላበት የነበረውን ጥያቄ ጠየቃት፡፡
‹‹እስከአሁን ከእኛ መስሪያ ቤትም ሆነ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከዛም አልፎ በአካባቢው ሀገሮች ካሉን የእኛ ኢንባሲዎች ባጣራሁት መሰረት ከእኛ ስራ ጋር ሆነ ከሀገራችን ጋር ምንም የሚያገኛኘው ነገር የለም፡፡ .እንደውም አንድ ያለው ጥርጣሬ የአማዛን ደን ጥሬ ዕቃ የጎማ ተክል እየመነጠሩ ለፋብሪካቸው ጥሬ እቃ በማጋበስ ዶላር የሚዝቁ ኩባንያዎች ስብሰባውን ያዘጋጀው የአለም አቀፉ የተፈጥሮ ጥበቃ እንቅስቃሴን ሴሚናሩ ላይ በከፍተኛ ሁኔታ ሲቀነቀን የነበረው እንዴት አድርገን በደኑ ዙሪያ የሚንቀሳቀሱትን አውዳሚ ካማፓኒዎችን አደብ እሲዘን ከአካባቢው እስከወዲያኛው እንዴት እናስወግዳቸዋለን የሚል እንደሆነ ሰምቼለው፡፡እንደዛ አይነት ቅስቀሳና እንቅስቃሴ ደግሞ በዶላር ጡንቻቸው የፈረጠመውን እነዛን ከደኑ ተጠቃሚ የሆኑ ካማፓኒዎቹን ሳያስቆጣ አልቀረም፡፡እንደኔ ጥርጣሬ ምንአልባት ከካማፓኒዎች አንዱ እንቅስቃሴውን ለማኮላሸት በቅጥር ነፍሰ ገዳዬች ወይም አጋቾች ቀጥሮ ያስደረጉት ሊሆን እንደሚችል ነው፡፡››
‹‹ያልሽው ሊሆን ይችላል…ለጊዜው ግን እሷን ለመፈለግ እስካልረዳን ድረስ የተጠለፈችበት ምክንያት ምንም አይረባንም፡፡ለማንኛውም አሁን ሳስበው በኮምፒተሩ ላይ ኤሚሉ የተላኩባቸው ያልሻቸው ሀያ ቦታዎች እኮ ብዙ አይደሉም፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከተባበረን በአካባቢው ያሉ ኤምባሲዎቻችን የየሀገሩን መንግስት ትብብር ካገኙ ሀያ ቦታዎችን ፈልጎ ማረጋገጥ በሁለት በሶስት ቀን የሚሰራ ቀላል ተግባር ነው፡፡››
‹‹አዎ ባልከው እስማማለሁ፡፡እነዚህ ሀያ ቦታዎች ልክ እንደ አዲስአበባ፤ሀዋሳ ፤መቀሌ፤ድሬደዋ…ምናም አይነት ከተሞች ቢሆኑ ቀላል ነበር፡፡ግን እነዚህ ሀያ ቦታዎች በሶስት የተለያዩ መንግስታት በሚተዳደሩ ሶስት የተለያዩ ሀገራት ውስጥ በሚገኙ በአማዞን ጥቅጥቅ ደን ውስጥ ሰው ይኑርበት አይኑርበት በማይታወቁ ቦታዎች የተበተኑ ምልክቶች ናቸው፡፡እንዴት አድርገህ ነው ምስራቅ አፍሪካን ከሚያህል የደን ውስጥ አንድ ሰው ፍልጎ ማግኘት የሚቻለው››
ተስፋ ቆርጦ በቆመበት ግድግዳውን ተደገፈና ቀስ እያለ የተንሸራተተ …ወደወለሉ ወረደና በቂጡ ዝርፍጥ ብሎ ተቀመጠ፡፡
✨ይቀጥላል✨
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍96❤11👏4😢3🤔2🥰1
#ኢትዬጵያዊቷ_ሰላይ
( በአመዞን ደን ውስጥ)
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሰባት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ምስራቅ ኮስተር ብላ ‹‹አትልፈስፈስ…ጠንከር ብለህ መሆን ስለሚገባው ነገር ብቻ እንነጋር፡፡››አለችው፡፡
ናኦልም‹‹ምን የሚሆን ነገር አለና እንነጋራለን…በዚህ ምድር ላይ አንድ አለቺኝ የምላት እህቴን እንዲህ ባለ ሁኔታ አጥቼያት እኔስ በህይወት መኖሬን ቀጥላለው?››ሲል መለሰላት፡፡
‹‹አይዞህ ኑሀሚ እንደዚህ ካሉ ብዙ አደጋዎች ሰርቫይቭ የማድረግ ልምድ ያላት ልጅ ነች፤ደግሞ በምድር ላይ ያለችህ እሷ ብቻ አይደለችም..እኔም እኮ ስላለሁ መሰለኝ አሁን በዚህ የሀዘንህ ወቅት አጠገብህ ያለሁት፡፡
‹‹እሱማ እውነትሽን ነው፡፡››
‹‹እኮ ..በል ተነስና መልስ እንመልስለት፡፡››
ከተዘረፈጠበት ተነሳና ወደእሷ ቀረበ‹‹ምን ብለን?››
‹‹ያልከኸውን አደርጋለው..ለማንም ሳልናገር ያልከው ሀገር ድረስ እመጣለሁ..ግን እህቴ በህይወት መኖሯን በምን አውቃለሁ?አንድ ማረጋገጫ ስጠኝ፡፡››
‹‹አዎ እንደዛ ብንለው ይሻላል አይደል…?ወይ ተጨማሪ ፎቶ ወይ ቪዲዬ ይልክልናል፡፡ወይ ደግሞ በስልክም ሊያገናኘን ይችላል፡፡››
‹‹በቃ ራስሽ ፃፊው››
እንደማሰብ አለችና ፃፈችና ላከች፡፡መልስ እስኪመጣ ለመጠበቅ ተያይዘው ወደሳሎን ሄዱ፡፡ለሁለቱም የሚጠጣ ቢራ አቀረበና እሱን እየጠጡ በትካዜ በስልኩ ከአሁን አሁን የሚላከውን ኢሜል መጠበቅ ቀጠለ፡፡
ከሶስት ሰዓት በኃላ ተጨማሪ ፎቶ ተላከላቸው፡፡እንሱ ያላወቁት እነዛ ፎቶዎች የተመረጡት ከኑሀሚ ስልክ ውስጥ በፔሩ ቆይታዋ በተያዩ ጊዜያቶች ከተነሳቸው ውስጥ የተመረጡትን ነው፡፡
ከፎቶ ጋር አጭር መልዕክት ተልዕኮል
‹‹ባቀረብንልህ ሀሳብ ከተስማማን አሁኑኑ አሳውቀን፡፡››ይላል፡፡
‹‹እ ምን አሰብሽ? ››አለት፡፡ ከምስራቅ የተሻለ ሀሳብ ለማግኘት እየተመኘ ጠየቃት.. ምርጫ የለንም ‹‹ተስማምቼያለሁ ብለህ ላክላቸው፡፡››እንዳለችው አደረገ፡፡
በል የጉዞ ሰነዶችህን አዘጋጅ…በሶስት ቀን ውስጥ አስፈላጊውን ገንዘብ ስለምንልክልህ ሙሉ ስምህን እና አስፈላጊ መረጃዎችን ላክልን፡፡እንደተነጋገርነው ግን ይሄንን ሚስጥር ሌላ ለሶስተኛ ወገን ለመንግስት አሳልፈህ ብትሰጥ ነገሮች ሁሉ ያከትምላቸዋል….ከዛ በኃላ
እህትህን በዚህ ምድር ላይ ዳግመኛ የማግኘት እድልህ ከዜሮ በታች ይሆናል…በል ፍጠን ይላል፡፡
‹‹አነበብሽው አይደል?››
‹‹አዎ ..አነበብኩት..››አለችና ከተቀመጠችበት ተነሳች፡፡
‹‹ምነው? ››
‹‹ልሄድ ነው፡፡››
‹‹ልሄድ ነው በእንደዚህ አይነት በተሰባበርኩበት ሁኔታ ላይ ሆኜ ጥለሺኝ ልትሄጂ ነው….፡፡››
‹‹ጎረምሳው ተረጋጋ እንጂ ..ይልቅ እራስህን ለረጅምና አስቸጋሪ ጉዞ አዘጋጅ፡፡እኔ ሄጄ ለጉዞ አስፈላጊ የሆኑ ፖስፖርትና ቢዛዎችን ላዘጋጅ፡፡ ታውቃለህ እነዚህን የጉዞ ሰነዶች በአሁኑ ጊዜ በስድስት ወር ውስጥም ማግኘት አይቻልም፡፡አኔ ደግሞ ከሳምንት ባነሰ ጊዜ ውስጥ ማግኘት
አለብኝ፡፡ ለዚህ ደግሞ ደቂቃዎችን ሳላባክን ከአሁን ያለኝን ኃይልና መስመር ሁሉ ተጠቅሜ ማሳካት መቻል አለብኝ…እ ምን ትላለህ ጎረምሳው?››
ተንደረደረ ሄደና ተጠመጠመባት፡፡እሷም እጆቾን በአንገቱ ዙሪያ ጠመጠመቻቸው… ጭምቅ አደረጋት፡፡
‹‹አንቺ ስላለሺኝ ሁሌ ደስተኛ ነኝ፡፡ዘላለም በእቅፍሽ ውስጥ መኖር ነው ምኞቴ…በጣም ነው የምወድሽ….››አላት
‹‹….ተራጋጋ፡፡ከዚህ በላይ ከወራን እንባዬ ያመልጠኛል፡፡››አለችና ከእቅፉ ወጥታ ፈዞ በቆመበት ፊቷን አዙራ ወጥታ ሄደች፡፡በቦዘዙ አይኖቹ በስስት እያያት በሀሳቡ ሸኛት፡፡..
///
ከሶስት ቀን በኃላ በአለምአቀፍ የሀዋላ አስተላላፊዎች አማካይነት 50 ሺ ዶላር ተላከለት፡፡ያልጠበቀው ነገር ነበር፡፡ብሩ ሲደርሰው ነገሩ ሲሪዬስ እንደሆነ እሱ ብቻ ሳይሆን ምስራቅም ተገነዘበች፡፡ሁለቱም መመለስ ያቃቸው ይሄ ሁሉ አጋቾቹ ይሄን ሁሉ ኢንቨስትመንትና ጥረት የሚያደርጉት ከእሷ ምን ፈልገው ነው? የሚለውን ነው ፤የእሱንስ ወደፔሩ መሄድ ለምን ፈለጉት?››በተለይ ይሄን ጥያቄ ከአንደበቷ አውጥታ ለእሱ አትንገረው እንጂ ምስራቅንም በጣም ነው ያሳሰባት፡፡
ናኦል ገንዘቡ እንደደረሰው ካወቀ በኃላ እንቅልፍ ሊወስደው አልቻለም፡፡ሰዓቱ ገፍቶ ከለሊቱ ስድስት ሰዓት ሆኖኛል በተኛበት አልጋ ላይ እየተገላበጠ በትዝታ ወደኃላ ወደልጅነታቸው ተጓዘ፡፡ምስራቅ እሱና ተወዳጅ እህቱን ከጎዳና አንስታ እንዴት ሰላይ እዳደረገቻቸው በዝርዝር ትዝ አለው፡፡
ከ15 አመት በፊት ምስራቅ የወንድሜ ቤት ነው ብላ ከጓዳና አንስታ ጎተራ የሚገኝ ኮንደምንዬም ቤት ከወሰደቻቸው በኃላ ከአዛው ቤት ሳይወጡ ሁለት ወር ሙሉ ቆይተው
ነበር፡፡ በሶስተኛው ወር ግን ማታ እራት በልተው ቴሌቬዥን እያዩ እያለ ድንገት ሪሞቱን አንስታ ቴሌቪዝኑን አጠፋችና ፊት ለፊታቸው ቁጭ አለች፡፡
እህትና ወንድም እርስበር ተያዩ ፡፡የሆነ ነገር ልትነግራቸው እንደሆነ ገብቷቸዋል፡፡፡ግን የጠረጠሩት በቃ እስካሬ ለሁለት ወር በምቾትና በድሎት በወንድሜ ቤት አኑሬያችኋለው፤ ከአሁን በኃላ ግን ምትኖሩበት ቦታ ፈልጉ ›› ትለናለች ብለው ነበር የጠበቁት፡፡ይሄንን ጉዳይ እሷ ቤት በማትኖርበት ጊዜ እያነሱ ተወያይተውበታል..ለዛ ነው በፍጥነት ወደሁለቱም ምናብ ሀሳቡ የመጣው፡፡
‹‹ልጆች በጣም እንደምወዳችሁ ታውቃላችሁ አይደል?››
‹‹አዎ እናውቃለን፡፡ እኛም በጣም እንወድሻለን››ሲል የመለሰላት ናኦል ነበር፤ኑሀሚ ግን ይሄንን ቤት ለቀው ከወጡ በኃላ ምን ማድረግ እንዳለበባቸው ስታሰላስል ነበር፡፡ደግማኛ ወንድሟን ይዛ ወደበረናዳ ለመመለስ ፈፅሞ ፍቃደኛ አልነበረችም፡፡ትንሽም ቢሆን የራሳቸው ቤት ተከራተው መኖር እንዳለባቸው ከወሰነች ሰነባብታ ነበር፡፡ለዛ ኪራይ ቤት ክፍያ ሚሆን ገንዘብ ለማግኘት ደግሞ ማንኛውንም ስራ ለመስራት ፍቃደኛ ነበረች፡፡ ለወንድሟ ስትል ብትሰርቅም ብትገድልም ግድ አልነበራትም፡፡
ምስራቅ ንግግሯን ቀጠለች‹‹ይሄውላችሁ ምን መሳላችሁ…አንደእኔ እንደእኔ ዘላለም እዚሁ አንድ ላይ እንዲህ እየተሳሰብን በፍቅርና በደስታ መኖር ብንችል ደስ ይለኝ ነበር… ግን ያው ታውቃላችሁ አይደል?››
ቀጥታ ወደጉዳዩ ገባች‹‹ማለት የምትፈልገውን ፍርታ ማለት ባለመቻሏ ሁለቱም ላይ ጭንቀት ፈጠረች…ኑሀሚ ፈጠን አለችና‹‹ይገባናል..እስከዛሬ ስለተንከባከብሽንና በዚህ ሁኔታ እንድናገግምና ስለወደፊታችን እንድናስብ ስላደረግሽን የላለም ባለውለታችን ነሽ፤ግን ወንድሜን ይዤ ወደበረንዳ መውጣት አልፈልግም…ከቻልሽ ለእኛ ምትሆን ትንሽ ቤት
ተከራይተን መኖር እንድንችል አግዢን፡፡ማንኛውንም ያገኘነው ስራ በመስራት የቤት ኪራዩን በመክፈል እራሳችንን ማኖር አያቅተንም…እቤት ካገኘን ነገ ተነገ ወዲያ እንሄዳለን..አንቺ አታስቢ››
ምስራቅ ፈገግ አለች‹‹እንዳዛ ማለቴ አይደለም፡፡እኔ እንደምታዩት እዚህ የምኖረው ብቻዬን ነው፡፡ ቤቱም ሰፊና ለሁላችንም የሚበቃ ነው፡፡እዚህ ከእኔ ጋር በመኖራችሁ በጣም ተጠቃሚው እናናተ ሳትሆኑ እኔ ነኝ….ግን ለእናንተ የወደፊት ህይወት ሲባል የተለየ መንገድ መከተል አለብን፡፡››
ሁለቱም ስሜታቸው ይበልጥ ተናቃቃ፡፡የምትላቸው በፍፅም እየገባቸው አይደለም፡፡
‹‹አልገባንም›› አለች..ኑሀሚ፡፡
( በአመዞን ደን ውስጥ)
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሰባት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ምስራቅ ኮስተር ብላ ‹‹አትልፈስፈስ…ጠንከር ብለህ መሆን ስለሚገባው ነገር ብቻ እንነጋር፡፡››አለችው፡፡
ናኦልም‹‹ምን የሚሆን ነገር አለና እንነጋራለን…በዚህ ምድር ላይ አንድ አለቺኝ የምላት እህቴን እንዲህ ባለ ሁኔታ አጥቼያት እኔስ በህይወት መኖሬን ቀጥላለው?››ሲል መለሰላት፡፡
‹‹አይዞህ ኑሀሚ እንደዚህ ካሉ ብዙ አደጋዎች ሰርቫይቭ የማድረግ ልምድ ያላት ልጅ ነች፤ደግሞ በምድር ላይ ያለችህ እሷ ብቻ አይደለችም..እኔም እኮ ስላለሁ መሰለኝ አሁን በዚህ የሀዘንህ ወቅት አጠገብህ ያለሁት፡፡
‹‹እሱማ እውነትሽን ነው፡፡››
‹‹እኮ ..በል ተነስና መልስ እንመልስለት፡፡››
ከተዘረፈጠበት ተነሳና ወደእሷ ቀረበ‹‹ምን ብለን?››
‹‹ያልከኸውን አደርጋለው..ለማንም ሳልናገር ያልከው ሀገር ድረስ እመጣለሁ..ግን እህቴ በህይወት መኖሯን በምን አውቃለሁ?አንድ ማረጋገጫ ስጠኝ፡፡››
‹‹አዎ እንደዛ ብንለው ይሻላል አይደል…?ወይ ተጨማሪ ፎቶ ወይ ቪዲዬ ይልክልናል፡፡ወይ ደግሞ በስልክም ሊያገናኘን ይችላል፡፡››
‹‹በቃ ራስሽ ፃፊው››
እንደማሰብ አለችና ፃፈችና ላከች፡፡መልስ እስኪመጣ ለመጠበቅ ተያይዘው ወደሳሎን ሄዱ፡፡ለሁለቱም የሚጠጣ ቢራ አቀረበና እሱን እየጠጡ በትካዜ በስልኩ ከአሁን አሁን የሚላከውን ኢሜል መጠበቅ ቀጠለ፡፡
ከሶስት ሰዓት በኃላ ተጨማሪ ፎቶ ተላከላቸው፡፡እንሱ ያላወቁት እነዛ ፎቶዎች የተመረጡት ከኑሀሚ ስልክ ውስጥ በፔሩ ቆይታዋ በተያዩ ጊዜያቶች ከተነሳቸው ውስጥ የተመረጡትን ነው፡፡
ከፎቶ ጋር አጭር መልዕክት ተልዕኮል
‹‹ባቀረብንልህ ሀሳብ ከተስማማን አሁኑኑ አሳውቀን፡፡››ይላል፡፡
‹‹እ ምን አሰብሽ? ››አለት፡፡ ከምስራቅ የተሻለ ሀሳብ ለማግኘት እየተመኘ ጠየቃት.. ምርጫ የለንም ‹‹ተስማምቼያለሁ ብለህ ላክላቸው፡፡››እንዳለችው አደረገ፡፡
በል የጉዞ ሰነዶችህን አዘጋጅ…በሶስት ቀን ውስጥ አስፈላጊውን ገንዘብ ስለምንልክልህ ሙሉ ስምህን እና አስፈላጊ መረጃዎችን ላክልን፡፡እንደተነጋገርነው ግን ይሄንን ሚስጥር ሌላ ለሶስተኛ ወገን ለመንግስት አሳልፈህ ብትሰጥ ነገሮች ሁሉ ያከትምላቸዋል….ከዛ በኃላ
እህትህን በዚህ ምድር ላይ ዳግመኛ የማግኘት እድልህ ከዜሮ በታች ይሆናል…በል ፍጠን ይላል፡፡
‹‹አነበብሽው አይደል?››
‹‹አዎ ..አነበብኩት..››አለችና ከተቀመጠችበት ተነሳች፡፡
‹‹ምነው? ››
‹‹ልሄድ ነው፡፡››
‹‹ልሄድ ነው በእንደዚህ አይነት በተሰባበርኩበት ሁኔታ ላይ ሆኜ ጥለሺኝ ልትሄጂ ነው….፡፡››
‹‹ጎረምሳው ተረጋጋ እንጂ ..ይልቅ እራስህን ለረጅምና አስቸጋሪ ጉዞ አዘጋጅ፡፡እኔ ሄጄ ለጉዞ አስፈላጊ የሆኑ ፖስፖርትና ቢዛዎችን ላዘጋጅ፡፡ ታውቃለህ እነዚህን የጉዞ ሰነዶች በአሁኑ ጊዜ በስድስት ወር ውስጥም ማግኘት አይቻልም፡፡አኔ ደግሞ ከሳምንት ባነሰ ጊዜ ውስጥ ማግኘት
አለብኝ፡፡ ለዚህ ደግሞ ደቂቃዎችን ሳላባክን ከአሁን ያለኝን ኃይልና መስመር ሁሉ ተጠቅሜ ማሳካት መቻል አለብኝ…እ ምን ትላለህ ጎረምሳው?››
ተንደረደረ ሄደና ተጠመጠመባት፡፡እሷም እጆቾን በአንገቱ ዙሪያ ጠመጠመቻቸው… ጭምቅ አደረጋት፡፡
‹‹አንቺ ስላለሺኝ ሁሌ ደስተኛ ነኝ፡፡ዘላለም በእቅፍሽ ውስጥ መኖር ነው ምኞቴ…በጣም ነው የምወድሽ….››አላት
‹‹….ተራጋጋ፡፡ከዚህ በላይ ከወራን እንባዬ ያመልጠኛል፡፡››አለችና ከእቅፉ ወጥታ ፈዞ በቆመበት ፊቷን አዙራ ወጥታ ሄደች፡፡በቦዘዙ አይኖቹ በስስት እያያት በሀሳቡ ሸኛት፡፡..
///
ከሶስት ቀን በኃላ በአለምአቀፍ የሀዋላ አስተላላፊዎች አማካይነት 50 ሺ ዶላር ተላከለት፡፡ያልጠበቀው ነገር ነበር፡፡ብሩ ሲደርሰው ነገሩ ሲሪዬስ እንደሆነ እሱ ብቻ ሳይሆን ምስራቅም ተገነዘበች፡፡ሁለቱም መመለስ ያቃቸው ይሄ ሁሉ አጋቾቹ ይሄን ሁሉ ኢንቨስትመንትና ጥረት የሚያደርጉት ከእሷ ምን ፈልገው ነው? የሚለውን ነው ፤የእሱንስ ወደፔሩ መሄድ ለምን ፈለጉት?››በተለይ ይሄን ጥያቄ ከአንደበቷ አውጥታ ለእሱ አትንገረው እንጂ ምስራቅንም በጣም ነው ያሳሰባት፡፡
ናኦል ገንዘቡ እንደደረሰው ካወቀ በኃላ እንቅልፍ ሊወስደው አልቻለም፡፡ሰዓቱ ገፍቶ ከለሊቱ ስድስት ሰዓት ሆኖኛል በተኛበት አልጋ ላይ እየተገላበጠ በትዝታ ወደኃላ ወደልጅነታቸው ተጓዘ፡፡ምስራቅ እሱና ተወዳጅ እህቱን ከጎዳና አንስታ እንዴት ሰላይ እዳደረገቻቸው በዝርዝር ትዝ አለው፡፡
ከ15 አመት በፊት ምስራቅ የወንድሜ ቤት ነው ብላ ከጓዳና አንስታ ጎተራ የሚገኝ ኮንደምንዬም ቤት ከወሰደቻቸው በኃላ ከአዛው ቤት ሳይወጡ ሁለት ወር ሙሉ ቆይተው
ነበር፡፡ በሶስተኛው ወር ግን ማታ እራት በልተው ቴሌቬዥን እያዩ እያለ ድንገት ሪሞቱን አንስታ ቴሌቪዝኑን አጠፋችና ፊት ለፊታቸው ቁጭ አለች፡፡
እህትና ወንድም እርስበር ተያዩ ፡፡የሆነ ነገር ልትነግራቸው እንደሆነ ገብቷቸዋል፡፡፡ግን የጠረጠሩት በቃ እስካሬ ለሁለት ወር በምቾትና በድሎት በወንድሜ ቤት አኑሬያችኋለው፤ ከአሁን በኃላ ግን ምትኖሩበት ቦታ ፈልጉ ›› ትለናለች ብለው ነበር የጠበቁት፡፡ይሄንን ጉዳይ እሷ ቤት በማትኖርበት ጊዜ እያነሱ ተወያይተውበታል..ለዛ ነው በፍጥነት ወደሁለቱም ምናብ ሀሳቡ የመጣው፡፡
‹‹ልጆች በጣም እንደምወዳችሁ ታውቃላችሁ አይደል?››
‹‹አዎ እናውቃለን፡፡ እኛም በጣም እንወድሻለን››ሲል የመለሰላት ናኦል ነበር፤ኑሀሚ ግን ይሄንን ቤት ለቀው ከወጡ በኃላ ምን ማድረግ እንዳለበባቸው ስታሰላስል ነበር፡፡ደግማኛ ወንድሟን ይዛ ወደበረናዳ ለመመለስ ፈፅሞ ፍቃደኛ አልነበረችም፡፡ትንሽም ቢሆን የራሳቸው ቤት ተከራተው መኖር እንዳለባቸው ከወሰነች ሰነባብታ ነበር፡፡ለዛ ኪራይ ቤት ክፍያ ሚሆን ገንዘብ ለማግኘት ደግሞ ማንኛውንም ስራ ለመስራት ፍቃደኛ ነበረች፡፡ ለወንድሟ ስትል ብትሰርቅም ብትገድልም ግድ አልነበራትም፡፡
ምስራቅ ንግግሯን ቀጠለች‹‹ይሄውላችሁ ምን መሳላችሁ…አንደእኔ እንደእኔ ዘላለም እዚሁ አንድ ላይ እንዲህ እየተሳሰብን በፍቅርና በደስታ መኖር ብንችል ደስ ይለኝ ነበር… ግን ያው ታውቃላችሁ አይደል?››
ቀጥታ ወደጉዳዩ ገባች‹‹ማለት የምትፈልገውን ፍርታ ማለት ባለመቻሏ ሁለቱም ላይ ጭንቀት ፈጠረች…ኑሀሚ ፈጠን አለችና‹‹ይገባናል..እስከዛሬ ስለተንከባከብሽንና በዚህ ሁኔታ እንድናገግምና ስለወደፊታችን እንድናስብ ስላደረግሽን የላለም ባለውለታችን ነሽ፤ግን ወንድሜን ይዤ ወደበረንዳ መውጣት አልፈልግም…ከቻልሽ ለእኛ ምትሆን ትንሽ ቤት
ተከራይተን መኖር እንድንችል አግዢን፡፡ማንኛውንም ያገኘነው ስራ በመስራት የቤት ኪራዩን በመክፈል እራሳችንን ማኖር አያቅተንም…እቤት ካገኘን ነገ ተነገ ወዲያ እንሄዳለን..አንቺ አታስቢ››
ምስራቅ ፈገግ አለች‹‹እንዳዛ ማለቴ አይደለም፡፡እኔ እንደምታዩት እዚህ የምኖረው ብቻዬን ነው፡፡ ቤቱም ሰፊና ለሁላችንም የሚበቃ ነው፡፡እዚህ ከእኔ ጋር በመኖራችሁ በጣም ተጠቃሚው እናናተ ሳትሆኑ እኔ ነኝ….ግን ለእናንተ የወደፊት ህይወት ሲባል የተለየ መንገድ መከተል አለብን፡፡››
ሁለቱም ስሜታቸው ይበልጥ ተናቃቃ፡፡የምትላቸው በፍፅም እየገባቸው አይደለም፡፡
‹‹አልገባንም›› አለች..ኑሀሚ፡፡
👍85❤8😱1
‹‹ያው አብረን በቆየንባቸው ጊዜቶች በተናጠልም ሆነ አንድ ላይ በተጫወትናቸው ጫወታዎች ወዲፊት ምኞታችሁንና ህልማችሁን ለመረዳት ችያለው፡፡ለምሳሌ የኑሀሚ ዋናው ህልም የወላጆቻችሁን በግፍ የተነጠቀ ቢላ ቤት በሆነ መንገድ ማስመለስ ነው.፡፡የናኦል ደግሞ ሀብታም ሆኖ እህቱን መንከባከብና ምንም አይነት ችግር እዳይገጥማት ማድረግ ነው..ተሳሳትኩ፡፡››
‹‹አረ ትክክል ነሽ፡፡››ሁለቱም በጋራ መለሱላት፡፡
‹‹ይሄንን ምኞታችሁን ለማሳካት ምን ያህል መስዋእትነት ለመክፈል ፍቃደኛ ናችሁ?››
‹‹እኔ ሙሉ አዲስአበባን ማቃጠል ካለብኝ አቃጥላለው››አለች ኑሀሚ፡፡
‹‹እኔም አደርገዋለው›› መለሰ ናኦል፡፡
‹‹አዲስ አበባን ማቃጠል አይጠበቅባችሁም…እናንተ ጠንካራ ፤ሚስጥር ጠባቂ፤ታታሪና ከሆናችሁ ይሄንን ህልማችሁን እውን ለማድረግ እንድትችሉ እኔ ልረዳችሁ እችላለሁ..››
‹‹እንዴ እህቴ እውነትሽን ነው…?ያልሺኝን እናደርጋለን፤ካንቺ ቃል ውልፍች አንልም፡፡››
ፊቷን ወደ ኑሀሚ አዞረችና የሆነ ነገር እንድትል ትጠብቃት ጀመር…..ኑሀሚ ረዘም ያለ ደቂቃ ስትተክዝ ቆየችና እንባዋን እያንጠባጠበች‹‹…ለእኔ ያንን የወላጆቼን ቤት መልሶ ማግኘት ገነት የመግባት ያህል ነው የምጓጓለት፡፡እሱን መልሰን የራሳችን እንድናደርግ ከረዳሺን ምንም ነገር ብትይን ምንም ያለማወላወል እንደምናደርገው እርግጠኛ ሁኚ፡፡››
‹‹ጥሩ ….እንደዛ ከሆነ የምትፈልጉት ነገር ለማግኘት በጣም ጠንካራ ተፋላሚና ባለስል አእምሮ ባለቤት መሆን አለባችሁ፡፡ለዚህ እንዲረዳችሁ የሆነ የመንግስት ተቋም ከ10-15 ዓመት እድሜ ያላቸውን ታዳጊዎችን ወስዶ ሚስጥራዊ በሆነ ስፋራ ሁለገብ የሆነ ስልጠና ይሰጣል፡፡ስልጠናው የሚወስደው ለ5 አመት ነው፡፡በ5 አመት ውስጥ መደበኛ ትምህርት ትማራላችሁ፤ቋንቋ ትማራላችሁ፤ወታደራዊ ስልጠና ትወስዳላችሁ፤ከዛ እንደብቃታችሁ በተለያየ የመንግስት ተቋማት ውስጥ ትመደባላችሁ፡፡በተለይ ከ80 ሰልጣኞች መካከል ከ1- 20 ደረጃ ይዛችሁ ካጠናቀቃችሁ….በጣም ልዩ የተባለ እድል ነዋ የሚያጋጥማችሁ፡፡አንድ ማወቅ ያለባችሁ ነገር ግን ሰልጠናውን ለ5 አመት ከወሰደችሁ በኃላ ለአስር አመት የማገልገል ግዴታ አለባችሁ፡፡››
‹‹እህቴ የምትይው ነገር ያጓጓል….ግን የምንችለው ይመስልሻል?››ናኦል በጥርጣሬ ጠየቀ፡፡
‹‹ባይመስለኝማ ለዚህ ስራ አላጫችሁም ነበር››
‹‹እኔ ያልገባኝ…ይሄ ያልሽው የትምህርት ፤የቋንቋ ጥናት፤ ወታደራዊ ስልጠና…ስራ ለማግኘት ሊረዳን ይችላላል..?ማለት ፖሊስ ምናምን ልንሆን እንችላለን?እሺ እሱ ይሁን..ግን እንዴት አድርጎ ነው ቤታችንን የምናስመልሰው ?ሀብታምስ የምንሆነው?፡፡››ስትል ኑሀሚ እንደወትሮዋ ጠጠር ያለውን ጥያቄ ጠየቀቻት፡፡
‹‹አይ ፖሊስ አትሆኑም…እንዳልኮችሁ ከ1-20 ከወጣችሁ ለሌላ የስለላ ስልጠና ወደውጭ ሀገር ትሄዱና ለተጨማሪ ሁለት ሶስት አመት የስለላ ትምህርት ትወስዱና ተመለሳችሁ፡፡በሀገሪቱ ከፍተኛ የደህንነት መስሪያ ቤት ውስጥ ሰላይ ሆናችሁ ታገለግላላችሁ፡፡ደረጃችሁ ከ20 በታችም ከሆነ ያው እደየችሎታችሁ ተመሳሳይ አይነት ሚስጥራዊ ስራዎችን ለሀገሪቱ ትሰራላችሁ…እቤቱን ባልሽው እመኚኝ በቀላሉ ይሳካል፡፡ ሰውዬው ላይ ሙሉ ምርመራ ይከፈታል ፤ መረጃዎች ከእንደገና ይታያሉ፤ፍርድ ቤትም ሳይሄድ ሰውዬው በፍላጎቱ ቤቱን አስረክቦ እንዲለቅ ማድረግ ይቻላል፡፡በተለይ እንዳልኳችሁ ቢያንስ ከሁለት አንዳችሁ ከ1-20 ውስጥ ከወጣችሁ የቤቱን ጉዳይ በእርግጠኝነት ይሳካል፡፡ሀብታም መሆኑን ያልኮችሁ ግን እንደእናንተ ብልጠትና ጥንካሬ የሚወሰን ነው፡፡ያንን እርግጠኛ ሆኜ ቃሌን ልሰጣችሁ አልችልም፡፡፡››
‹‹ገባኝ እሺ…ግን አንቺ ይሄንን እንዴት አወቅሽ?››
‹‹እኔም ተመሳሳይ ስልጠና ወስጄ ተመሳሳይ ስራ ምሰራ የስለላ ባለሞያ በመሆኔ ነው በእርግጠኝነት እየነገርኳችሁ ያለሁት››
ኑሀሚ እንጣጥ ብላ ከተቀመጠችበት ተነሳች..‹‹አውቄው ነበር፤የሆነ ነገር እንደደበቅሽን እርግጠኛ ነበርኩ..አየህ ወንድሜ ለወደፊቱ ትምህርት ይሁንህ …ዝም ብለህ ሰውን በቀላሉ አትመን፡፡››
ናኦል የእህቱ እንደ እብድ መሆንና ከአንደበቷ ምትሰነዝራቸው ንግግሮች ምስራቅን እንዳያስቀይም በመፍራት በተቀመጠበት ተቁነጠነጠ፡፡ምስራቅ መናገር ጀመረ..‹‹እኔም ለዚህ ስራ ፐርፌክት እንደምትሆኚ እርግጠኛ የሆንኩት ከመጀመሪያው ቀን ጀምሮ ነው፡፡ይሄ ተጣራጣሪነትሽ….ነገሮችን ከስር መሰረቱ አብጠርጥሮ ለመረዳት ያለሽ ተነሳሽነት፤አካባቢሽን ለመረዳት የምታደርጊው ጥረት….ወደፊት እንዲህ ቢሆን ብለሽ መተንበይና መተንተን ችሎታሽ ከእድሜሽ በጣም የራቀና የበሰለ በመሆኑ በተፈጥሮ ለዚህ ስራ የተሰጠሸ መሆንሽ ምልክት ነው፡፡እመኚኝ በጣም ነው ሚሳካልሽ፡፡››
‹‹እኔስ አይሳካልኝም ማለት ነው?፡፡››ቅሬታ ባዘለ የድምፅ ቃና ጥያቄውን ያቀረበው ናኦል ነበር፡፡
ምስራቅ ፈገግ አለች‹‹እውነት ለመናገር አንተም የራስ የሆኑ ኳሊቲዎች አሉህ…ታናሽ እህትህ ግን በዚህ ጉዳይ ላይ በጣም የተለየች ነች ለማለት ፈልጌ ነው፡፡ለማንኛው አሁን ክፍላችሁ ግቡና ተመካከሩ ፡፡ ከመተኛታችሁ በፊት ውሳኔያችሁን መጥታችሁ አሳውቁኝ፤እስከዛ ፊልም እያየሁ ጠብቃችኋለው፡፡
‹‹እንዴ…ዛሬውኑ?››
‹‹አዎ አሁን…አንድ ሰዓት ካሰባችሁበትና ከተማከራችሁበት በቂ ነው…ከተስማማችሁ በለሊት እወስድና አሰረክባችኋለው፡፡››
‹‹ምንድነው እንደዚህ ጥድፊያው?››ኑሀሚ ነች ጠያቂዋ፡፡
‹‹እንግዲህ አሰራሩ እንደዚህ ነው….በሉ ተነሱ ግቡ››
‹‹እህቴ ተስማምተን ከሄድን ግን አንቺም አብሪሽን ትሆኚያለሽ?››
ናሆም ምስራቅን በስስት እየተመለከተ ጠየቃት፡፡
ምስረቅ ፈገግ አለች‹‹አይ አልችልም…ጨርሳችሁ ስትወጡ ግን የምቀበላችሁ እኔው እራሴ ነኝ››ስትል ነበር ቃል የገባችላቸው፡፡
‹‹እኔ አምስት አመት ሙሉ አንቺን ሳላይ …እንዴት?››
‹‹ወረኛ ከአምስት ወራት በፊት እኮ ጭራሽ እስከመፈጠሯ አታውቃትም ነበር….በል ና እንግባ››ኑሀሚ አበሻቀጠችው፡፡ተያይዘው ገቡ፡፡መኝታ ቤታቸው ዘግተው አልጋው ጠርዝ ላይ ጎን ለጎን ተቀመጡ፡፡ለሀያ ደቂቃ ሁለቱም እርስ በርስ መነጋገር አልቻሉም ነበር፡፡
‹‹እህቴ ዝም አልሽ..የሆነ ነገር በያ››ናሆም በፍራቻ ውስጥ ሆኖ ጠየቃት፡፡
‹‹ምን እላለሁ….ነገሩ ምንም ግልፅ አይደለም፤የተወሳሰበ የማፊያ አይነት ስራ ነው የሚመስለው፡፡››
‹‹ግን እውነት ለመንግስት ምትሰራ ይመስልሻል?››
‹‹አንተም ተጠራጠርካት አይደል?ለመንግስትም ይሁን ለሌለ አላውቅም ግን ለሆነ ግብዳ ተቋም እንደምትሰራ እርግጥ ነው፡፡ህይወት እንድትበራልን ከፈለግን ጨከን ብለን እንዲህ አይነት ነገሮችን መሞከር አለብን፡፡ለመንግስትም ሆነ ለማፍዬዎች ለእኛ ምን ለውጥ አለው..?መንግስት ለእኛ ምን አድረጎልናል?››
‹‹አይ ማለት ለደህነነታችን ብዬ ነዋ፡፡››
‹‹ያው ነው ..ካበሳጨነው መንግስትም ይገድልኸል.. ማፊያዎቹም ይገድሉሀል…ዋናው እስማርት መሆንና የጨዌውን ህግ ጠንቅቆ በማወቅ በህጉ መሰረት መጫወት ነው፡፡››
‹‹እና እንሳማማ እያልሺኝ ነው?፡፡››
‹‹አዎ ሌላ ምርጫ እኮ የለንም…››
‹‹እንዴ ምን ማለትሽ ነው…?እምቢ ብለን እኮ እሷን አመስግነን እቤቷን ለቀን ወደምንሄድበት መሄድ እንችላለን፡፡››
‹‹አንችልም፡፡››
‹‹አረ ትክክል ነሽ፡፡››ሁለቱም በጋራ መለሱላት፡፡
‹‹ይሄንን ምኞታችሁን ለማሳካት ምን ያህል መስዋእትነት ለመክፈል ፍቃደኛ ናችሁ?››
‹‹እኔ ሙሉ አዲስአበባን ማቃጠል ካለብኝ አቃጥላለው››አለች ኑሀሚ፡፡
‹‹እኔም አደርገዋለው›› መለሰ ናኦል፡፡
‹‹አዲስ አበባን ማቃጠል አይጠበቅባችሁም…እናንተ ጠንካራ ፤ሚስጥር ጠባቂ፤ታታሪና ከሆናችሁ ይሄንን ህልማችሁን እውን ለማድረግ እንድትችሉ እኔ ልረዳችሁ እችላለሁ..››
‹‹እንዴ እህቴ እውነትሽን ነው…?ያልሺኝን እናደርጋለን፤ካንቺ ቃል ውልፍች አንልም፡፡››
ፊቷን ወደ ኑሀሚ አዞረችና የሆነ ነገር እንድትል ትጠብቃት ጀመር…..ኑሀሚ ረዘም ያለ ደቂቃ ስትተክዝ ቆየችና እንባዋን እያንጠባጠበች‹‹…ለእኔ ያንን የወላጆቼን ቤት መልሶ ማግኘት ገነት የመግባት ያህል ነው የምጓጓለት፡፡እሱን መልሰን የራሳችን እንድናደርግ ከረዳሺን ምንም ነገር ብትይን ምንም ያለማወላወል እንደምናደርገው እርግጠኛ ሁኚ፡፡››
‹‹ጥሩ ….እንደዛ ከሆነ የምትፈልጉት ነገር ለማግኘት በጣም ጠንካራ ተፋላሚና ባለስል አእምሮ ባለቤት መሆን አለባችሁ፡፡ለዚህ እንዲረዳችሁ የሆነ የመንግስት ተቋም ከ10-15 ዓመት እድሜ ያላቸውን ታዳጊዎችን ወስዶ ሚስጥራዊ በሆነ ስፋራ ሁለገብ የሆነ ስልጠና ይሰጣል፡፡ስልጠናው የሚወስደው ለ5 አመት ነው፡፡በ5 አመት ውስጥ መደበኛ ትምህርት ትማራላችሁ፤ቋንቋ ትማራላችሁ፤ወታደራዊ ስልጠና ትወስዳላችሁ፤ከዛ እንደብቃታችሁ በተለያየ የመንግስት ተቋማት ውስጥ ትመደባላችሁ፡፡በተለይ ከ80 ሰልጣኞች መካከል ከ1- 20 ደረጃ ይዛችሁ ካጠናቀቃችሁ….በጣም ልዩ የተባለ እድል ነዋ የሚያጋጥማችሁ፡፡አንድ ማወቅ ያለባችሁ ነገር ግን ሰልጠናውን ለ5 አመት ከወሰደችሁ በኃላ ለአስር አመት የማገልገል ግዴታ አለባችሁ፡፡››
‹‹እህቴ የምትይው ነገር ያጓጓል….ግን የምንችለው ይመስልሻል?››ናኦል በጥርጣሬ ጠየቀ፡፡
‹‹ባይመስለኝማ ለዚህ ስራ አላጫችሁም ነበር››
‹‹እኔ ያልገባኝ…ይሄ ያልሽው የትምህርት ፤የቋንቋ ጥናት፤ ወታደራዊ ስልጠና…ስራ ለማግኘት ሊረዳን ይችላላል..?ማለት ፖሊስ ምናምን ልንሆን እንችላለን?እሺ እሱ ይሁን..ግን እንዴት አድርጎ ነው ቤታችንን የምናስመልሰው ?ሀብታምስ የምንሆነው?፡፡››ስትል ኑሀሚ እንደወትሮዋ ጠጠር ያለውን ጥያቄ ጠየቀቻት፡፡
‹‹አይ ፖሊስ አትሆኑም…እንዳልኮችሁ ከ1-20 ከወጣችሁ ለሌላ የስለላ ስልጠና ወደውጭ ሀገር ትሄዱና ለተጨማሪ ሁለት ሶስት አመት የስለላ ትምህርት ትወስዱና ተመለሳችሁ፡፡በሀገሪቱ ከፍተኛ የደህንነት መስሪያ ቤት ውስጥ ሰላይ ሆናችሁ ታገለግላላችሁ፡፡ደረጃችሁ ከ20 በታችም ከሆነ ያው እደየችሎታችሁ ተመሳሳይ አይነት ሚስጥራዊ ስራዎችን ለሀገሪቱ ትሰራላችሁ…እቤቱን ባልሽው እመኚኝ በቀላሉ ይሳካል፡፡ ሰውዬው ላይ ሙሉ ምርመራ ይከፈታል ፤ መረጃዎች ከእንደገና ይታያሉ፤ፍርድ ቤትም ሳይሄድ ሰውዬው በፍላጎቱ ቤቱን አስረክቦ እንዲለቅ ማድረግ ይቻላል፡፡በተለይ እንዳልኳችሁ ቢያንስ ከሁለት አንዳችሁ ከ1-20 ውስጥ ከወጣችሁ የቤቱን ጉዳይ በእርግጠኝነት ይሳካል፡፡ሀብታም መሆኑን ያልኮችሁ ግን እንደእናንተ ብልጠትና ጥንካሬ የሚወሰን ነው፡፡ያንን እርግጠኛ ሆኜ ቃሌን ልሰጣችሁ አልችልም፡፡፡››
‹‹ገባኝ እሺ…ግን አንቺ ይሄንን እንዴት አወቅሽ?››
‹‹እኔም ተመሳሳይ ስልጠና ወስጄ ተመሳሳይ ስራ ምሰራ የስለላ ባለሞያ በመሆኔ ነው በእርግጠኝነት እየነገርኳችሁ ያለሁት››
ኑሀሚ እንጣጥ ብላ ከተቀመጠችበት ተነሳች..‹‹አውቄው ነበር፤የሆነ ነገር እንደደበቅሽን እርግጠኛ ነበርኩ..አየህ ወንድሜ ለወደፊቱ ትምህርት ይሁንህ …ዝም ብለህ ሰውን በቀላሉ አትመን፡፡››
ናኦል የእህቱ እንደ እብድ መሆንና ከአንደበቷ ምትሰነዝራቸው ንግግሮች ምስራቅን እንዳያስቀይም በመፍራት በተቀመጠበት ተቁነጠነጠ፡፡ምስራቅ መናገር ጀመረ..‹‹እኔም ለዚህ ስራ ፐርፌክት እንደምትሆኚ እርግጠኛ የሆንኩት ከመጀመሪያው ቀን ጀምሮ ነው፡፡ይሄ ተጣራጣሪነትሽ….ነገሮችን ከስር መሰረቱ አብጠርጥሮ ለመረዳት ያለሽ ተነሳሽነት፤አካባቢሽን ለመረዳት የምታደርጊው ጥረት….ወደፊት እንዲህ ቢሆን ብለሽ መተንበይና መተንተን ችሎታሽ ከእድሜሽ በጣም የራቀና የበሰለ በመሆኑ በተፈጥሮ ለዚህ ስራ የተሰጠሸ መሆንሽ ምልክት ነው፡፡እመኚኝ በጣም ነው ሚሳካልሽ፡፡››
‹‹እኔስ አይሳካልኝም ማለት ነው?፡፡››ቅሬታ ባዘለ የድምፅ ቃና ጥያቄውን ያቀረበው ናኦል ነበር፡፡
ምስራቅ ፈገግ አለች‹‹እውነት ለመናገር አንተም የራስ የሆኑ ኳሊቲዎች አሉህ…ታናሽ እህትህ ግን በዚህ ጉዳይ ላይ በጣም የተለየች ነች ለማለት ፈልጌ ነው፡፡ለማንኛው አሁን ክፍላችሁ ግቡና ተመካከሩ ፡፡ ከመተኛታችሁ በፊት ውሳኔያችሁን መጥታችሁ አሳውቁኝ፤እስከዛ ፊልም እያየሁ ጠብቃችኋለው፡፡
‹‹እንዴ…ዛሬውኑ?››
‹‹አዎ አሁን…አንድ ሰዓት ካሰባችሁበትና ከተማከራችሁበት በቂ ነው…ከተስማማችሁ በለሊት እወስድና አሰረክባችኋለው፡፡››
‹‹ምንድነው እንደዚህ ጥድፊያው?››ኑሀሚ ነች ጠያቂዋ፡፡
‹‹እንግዲህ አሰራሩ እንደዚህ ነው….በሉ ተነሱ ግቡ››
‹‹እህቴ ተስማምተን ከሄድን ግን አንቺም አብሪሽን ትሆኚያለሽ?››
ናሆም ምስራቅን በስስት እየተመለከተ ጠየቃት፡፡
ምስረቅ ፈገግ አለች‹‹አይ አልችልም…ጨርሳችሁ ስትወጡ ግን የምቀበላችሁ እኔው እራሴ ነኝ››ስትል ነበር ቃል የገባችላቸው፡፡
‹‹እኔ አምስት አመት ሙሉ አንቺን ሳላይ …እንዴት?››
‹‹ወረኛ ከአምስት ወራት በፊት እኮ ጭራሽ እስከመፈጠሯ አታውቃትም ነበር….በል ና እንግባ››ኑሀሚ አበሻቀጠችው፡፡ተያይዘው ገቡ፡፡መኝታ ቤታቸው ዘግተው አልጋው ጠርዝ ላይ ጎን ለጎን ተቀመጡ፡፡ለሀያ ደቂቃ ሁለቱም እርስ በርስ መነጋገር አልቻሉም ነበር፡፡
‹‹እህቴ ዝም አልሽ..የሆነ ነገር በያ››ናሆም በፍራቻ ውስጥ ሆኖ ጠየቃት፡፡
‹‹ምን እላለሁ….ነገሩ ምንም ግልፅ አይደለም፤የተወሳሰበ የማፊያ አይነት ስራ ነው የሚመስለው፡፡››
‹‹ግን እውነት ለመንግስት ምትሰራ ይመስልሻል?››
‹‹አንተም ተጠራጠርካት አይደል?ለመንግስትም ይሁን ለሌለ አላውቅም ግን ለሆነ ግብዳ ተቋም እንደምትሰራ እርግጥ ነው፡፡ህይወት እንድትበራልን ከፈለግን ጨከን ብለን እንዲህ አይነት ነገሮችን መሞከር አለብን፡፡ለመንግስትም ሆነ ለማፍዬዎች ለእኛ ምን ለውጥ አለው..?መንግስት ለእኛ ምን አድረጎልናል?››
‹‹አይ ማለት ለደህነነታችን ብዬ ነዋ፡፡››
‹‹ያው ነው ..ካበሳጨነው መንግስትም ይገድልኸል.. ማፊያዎቹም ይገድሉሀል…ዋናው እስማርት መሆንና የጨዌውን ህግ ጠንቅቆ በማወቅ በህጉ መሰረት መጫወት ነው፡፡››
‹‹እና እንሳማማ እያልሺኝ ነው?፡፡››
‹‹አዎ ሌላ ምርጫ እኮ የለንም…››
‹‹እንዴ ምን ማለትሽ ነው…?እምቢ ብለን እኮ እሷን አመስግነን እቤቷን ለቀን ወደምንሄድበት መሄድ እንችላለን፡፡››
‹‹አንችልም፡፡››
👍54❤7👏3
ናኦል በእህቱ መልስ ግራ ተጋባ፡፡እሷ ከመቀመጫዋ ተነሳችና ወደመስኮት ሄደች፡፡ቀስ ብላ የመጋረጃውን አካፋይ ላይ ከፈት አደረገችና አይኖቾን አጨንቁራ ወደ ታች ተመለከተች…‹‹ና እስቲ››
ምን ልታሳየው እንደሆነ ባይገባውም ከተቀመጠበት ተነሳና ሄደ.. እሷ እንደምታደርገው አይኖቹን አጨንቁሮ ተመለከተ፡፡‹‹ ያቺን ጥቁር መኪና አየሀት…እኛን መከተል ከጀመረች ሳምንት ሆናት፤እንዳትፈራ ብዬ አልነገርኩህም እንጂ ወደከታማ ስንሄድ በሔድንበት ሁሉ እየሄዱ ሲከተሉን ነበር፡፡ወንድሜ የገባንበት ወጥመድ እንዲህ ቀላል አይደለም፡፡ይህቺ ያንተ ተመራጭ ምስራቅም እንደምታያት ቀላል ሴት አይደለችም፡፡እኛ ደግሞ ስለእሷ የሆኑ የሆኑ ነገሮችን ነቄ ብለናል..አሁን ባቀረበችልን ሀሳብ አንስማማን ብለን እንንካው ብንላት…ዝም ብለው በቃ ቸው ብለው ሚሸኙን ይመስልሀል..አታስበው››
ናኦል እርግጠኝነት በማይነበብበት ስሜት ‹‹አረ እህቴ ምስራቅ በእኛ ላይ እንዲህ ታደርጋለች››በማለት ሊሞግታት ፈለገ፡፡
‹‹አይ ይሄ እኮ የስራው ፀባይ ነው፡፡የስጋ ወንድም እህቶቾም ብንሆን ተመሳሳዩን ነው የምታደርገው፡፡በል ተነስና አሁን የነገርኩህን ነገሮች በሆድህ አስቀምጠህ ባቀረበችልን ሀሳብ መስማማታችንን እንንገራትና ለሊት ወደሚወስዱን ቦታ ለመሄድ ዝግጁ እንሁን፡፡››
ተስማሙና ወደሳሎን ሄደው መሳማማታቸው ነገሯት፡፡በደስታ ከተቀመጠችበት ተነሳታ አቀፈቻቸውና ሁለቱንማ ሳመቻቸው፡፡አንስማማም ቢሉ ስለሚሆነው ነገር እንደተጨነቀች ከሁኔታዋ ያሳታውቃል፡፡ እንደተባለውም ጥዋት ወስዳቸው ፡፡
✨ይቀጥላል✨
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ምን ልታሳየው እንደሆነ ባይገባውም ከተቀመጠበት ተነሳና ሄደ.. እሷ እንደምታደርገው አይኖቹን አጨንቁሮ ተመለከተ፡፡‹‹ ያቺን ጥቁር መኪና አየሀት…እኛን መከተል ከጀመረች ሳምንት ሆናት፤እንዳትፈራ ብዬ አልነገርኩህም እንጂ ወደከታማ ስንሄድ በሔድንበት ሁሉ እየሄዱ ሲከተሉን ነበር፡፡ወንድሜ የገባንበት ወጥመድ እንዲህ ቀላል አይደለም፡፡ይህቺ ያንተ ተመራጭ ምስራቅም እንደምታያት ቀላል ሴት አይደለችም፡፡እኛ ደግሞ ስለእሷ የሆኑ የሆኑ ነገሮችን ነቄ ብለናል..አሁን ባቀረበችልን ሀሳብ አንስማማን ብለን እንንካው ብንላት…ዝም ብለው በቃ ቸው ብለው ሚሸኙን ይመስልሀል..አታስበው››
ናኦል እርግጠኝነት በማይነበብበት ስሜት ‹‹አረ እህቴ ምስራቅ በእኛ ላይ እንዲህ ታደርጋለች››በማለት ሊሞግታት ፈለገ፡፡
‹‹አይ ይሄ እኮ የስራው ፀባይ ነው፡፡የስጋ ወንድም እህቶቾም ብንሆን ተመሳሳዩን ነው የምታደርገው፡፡በል ተነስና አሁን የነገርኩህን ነገሮች በሆድህ አስቀምጠህ ባቀረበችልን ሀሳብ መስማማታችንን እንንገራትና ለሊት ወደሚወስዱን ቦታ ለመሄድ ዝግጁ እንሁን፡፡››
ተስማሙና ወደሳሎን ሄደው መሳማማታቸው ነገሯት፡፡በደስታ ከተቀመጠችበት ተነሳታ አቀፈቻቸውና ሁለቱንማ ሳመቻቸው፡፡አንስማማም ቢሉ ስለሚሆነው ነገር እንደተጨነቀች ከሁኔታዋ ያሳታውቃል፡፡ እንደተባለውም ጥዋት ወስዳቸው ፡፡
✨ይቀጥላል✨
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍61🥰17❤6👏4🤔1
#ኢትዬጵያዊቷ_ሰላይ
( በአመዞን ደን ውስጥ)
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስምንት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ከምስራቅ ካር ስምምነት ላይ ከደረሱ በኋላ ይገጥመናል ከሉት በላይ በጣም የተወሳሰበ ነገር ነበር የገጠማቸው፡፡በመጀመሪያ የት እንደተወሰዱ ያለማወቃቸው ነበር ከባድ ነገር፡፡ መስታወቱ ድፍን ጥቁር ሆኖ ወደውጭ በማያሳይ መኪና ውስጥ ተከተው…ለአንድ ሰዓት ለበለጠ ጊዜ ሲጓዙ ከቆ በኃላ መኪናዋ ቆመችና ሲወርዱ አምስት የሚሆኑ ባለአምስት ፎቅ ዘመናው ህንፃዎች ያሉበት የእግር ኳስ መጫወቻ ሜዳ፤ የመረብ ኳስ እና የመሳሰሉት ሜዳዎች ያሉበት ዙሪያውን በደን የተሸፈነ እና ቢያንስ 3 ሜትር ሚሆን ከኮንክሪትና ከብሎኬት የተሰራ አጥር ….በአጥሩ ጫፍ ላይ አደገኛ ሽቦ የተጠመጠመበት በጣም አስፈሪ ድባብ የተላበሰ ግዙፍ ስፍራ ነው፡፡በዛ ላይ .በተወሰነ ሜትር ርቀት በየሰዓቱ በሚቀያየሩ ቆፍጣና የጥበቃ ወታደሮች የሚታዩበት አስፈሪ ግቢ ውስጥ ነው ይዘዋቸው የገቡት፡፡
ይዞቸው ከመጡት መካከል አንድ ወደአንደኛው ፎቅ ይዟቸው ሄደና ወዳአንድ ቢሮ አስገባቸውና ምንነቱን ያለወቁት የሆነ ወረቀት አስፈርሞ በማስረከብ ቀሪውን ያዘና አነሱንም ልክ እንደወረቀቱ እዛው ጥሎ ወጥቶ ሄደ፡፡
ከዛ ከእነሱ ስለሚጠበቀው ነገር፤ ስለዋና ዋና የግቢው ህግ፤ማድረግ ስለሚገባቸው መድረግ ስለሌለባቸው ነገር የአንድ ሰዓት ገለፃ ከተሰጣቸው በኃላ ናኦል ወደ ወንዶች ህንፃ ኑሀሚም ወደ ሴቶች ህንጻ ተወሰድና ከሌላ ከአንድ ሰው ጋር የሚጋሩት የራሳቸው መኝታ ቤት ተሰጣቸው፡፡በዚህ ሁኔታ አዲሱን ህይወታቸውን አህዱ ብለው ጀመሩ፡፡
ወደእዛ ግቢ ገብቶ በቃችሁ ውጡ ከመባሉ በፊት ለመውጣት መሞከር መጨረሻው ሞት ብቻ እንደሆነ ያወቁት ግቢውን በረገጡ በቀናቶች ውስጥ ነበር፡፡እንደተባለውም ስልጠናው የተለየ እና በእነሱ ዕድሜ ደረጃ ላለ ወጣት ይቅርና ለሙሉ ወጣትም የማይሞከር ነበር….ግን ስልጠናውን በቃኝ አልቻልኩም ማለት እራስን ለሞት አሳልፎ ከመስጠት ውጭ ሌላ የሚያሰገኘው ነገር የለም፡፡ስለዚህ የማይቻለን መቻል የግዳቸው ነበር፡፡ወታደራዊ ስልጠናው ብቻ ሳይሆን መደበኛ ትምህርቱ እራሱ በጣም ጥብቅ በሆነ ስነምግባር የሚሰጥ ነበር፡፡አንድ ልጅ እዛ ግቢ ሲገባ ሶስተኛ ክፍልም ይሁን ስድስታኛ ክፍል የ5 አመቱን የሥልጠና ጊዜ ጨርሷ ከዛ ጊቢ ተመርቆ ሲወጣ የ12ተኛ ክፍል ማትሪክ ወስዶ መሆን አለበት ፡፡በዛ የተነሳ በአመት ሁለት ክፍሎችን መማር የግድ ይላል፡፡ደግነቱ የትምህርት አሰጣጡ እጅግ ዘመናዊና ሁሉ ነገር የተሞላለት አስተማሪዎቹ ልክ እንደእነሱ በልዩ ችሎታቸውና ብቃታቸው የተመረጡ ጂኒዬሶችና ነገሮችን በቀላሉ በማስረዳት ችሎታቸው የተመሰከረላቸውና ስለሆኑ ጫናዎቹ የሚጠበቀውን ያህል እንዳይከብዳቸው ያግዛቸዋል፡፡በዛ ላይ እያንዳንዱ ሰልጣኝ እንደ ዝንባሌው በተለያዩ የስፖርት አይነቶቹ መሳተፍና የቋንቋ ስልጠናውም በተመሳሳይ ሁኔታ መውሰድ ይጠበቅበታል፡፡በተለይ ከውጭ ቋንቋ እንግሊዘኛና አረብኛ ሲማሩ ከሀገር ውስጥ እንደየ ምርጫቸው ከሚያውቁት በተጨማሪ ሁለት ቋንቋ እንዲማሩ ይደረጋል፡፡
ይሄ በሀገሪቱ የደህነነት መስሪያ ቤት በልዩ ፕሮጀክት እቅድ ተነድፎለት በጀት ተይዞለት እየተካሄደው ያለው ልዩ ስልጠና ለመጀመሪያው አንድ አመት ለሁሉም ተማሪዎች በጣም ከባድ አካልንም መንፈስንም በእኩል ደረጃ የሚያዝል ነበር፡፡ለዚህም ማሳያ በተቀመጠው ክራይቴሪያ ከተለያ ቦታ በተለያየ ዘዴ ተሰብስበው ከገቡ 80 ተማሪዎች መካከል በአመቱ መጨረሻ 17 ቱ መቋቋም አቅቶቸው ሞተው ነበረ፡፡ናኦልም እህቱ ከጎኑ ኖራ በየጊዜው ብርታት ባትሰጠው ኖሮ ከሞቾቹ መካከል መሰለፉ አይቀርም ነበር፡፡ለዚህ ነው መጀመሪያውኑ ሰልጣኞቹ ሲመለመሉ አስፈላጊው ክራይቴሪያ ዘመድና ጠያቂ የሌላቸው እንዲሆኑ የሚፈለገው፡፡
ኑሀሚ ግን ከሶስት ወር በላይ አልተቸገረችም ነበር….ካዛ በኃላ በየዲሲፕሊኑ ከፉክከሩ መድረክ ከፊት የምትሰለፍ፤ ለሁሉም ሰልጣኞች ምሳሌና ብርታት ሆና ነበረ የቀጠለችው፡፡አመስት አመቱ አልቆ ሲመረቁ ከአንድ ወንድ ጋር በእኩል ነጥብ አንደኛ በመሆን የወርቅ ዋናጫውን ተቀበለች፡፡ወንድሟ ናኦል 53 ተኛ ወጥቶ ተመረቀ፡፡እና 5 አመት ከኖሩበት ከእዛ ማሳልጠኛ ውስጥ ልክ እንደአገባባቸው በጨለማ መኪና ውስጥ ተሳፍረው እንዲወጡ ተደረገ.፡፡ከሰዕታት ጉዞ በኃላ ግን ልክ መስቀል አደባባይ አካባቢ መኪናዋ ቆማ ስታወርዳቸው የተቀበለቻቸው ምስራቅ ነበረች፡፡
በወቅቱ ሁለቱም ያለልዩነት ነበር የተጠመጠሙባት፡፡እሷም በደስታ እና በከፍተኛ እርካታ ነበር የተቀበለቻቸው፡፡ስታያቸው ከበፊቱ በጣም አድገው ሙሉ ወጣት ሆነው ስላየቻቸው እጅግ ተደስታ ነበር፡፡ከዛ መኪና ውስጥ አስገባቻቸውና ቀጥታ ወደወላጆቻቸው ቤት ነበር የወሰደቻቸው፡፡ከመኪና ስትወርድ አብረዋት ወረዱ…ሰፈሩን ሲያዩና የቆሙበትን ሲረዳ ሁለቱም ደንዝዘው ነበር..ቀጥታ ሁለቱንም መሀከላቸው ገባችና ግራና ቀኝ እጃቸውን ይዛ ወደ ግቢው በራፍ ይዛቸው ሄደች…ሁለቱም በዝምታና በድንዛዜ ተከተሏት..ካዛ አንኳኩታ ሰውዬው ሲወጣ የሆነ ነገር ትለዋለች ብለው ሲጠብቁ..ኪሶ ገባችና ቁልፍ በማውጣት..‹‹ይሄው ቃል በገባሁት መሰረት የወላጆቻችሁ ቤት ቁልፍ ››ብላ ኑሀሚ እጅ ላይ አስቀመጠችላት፡፡ኑሀሚ አላመነችም፡፡ በድንዛዛ እጇን አንቀሳቀሰችና ቁልፉን ከፈተች.. አሸከረከረች… ተከፈተ.. ተንደርድራ ወደውስጥ ገባች፡፡ ወንድሟም ተከተላት፡፡ በረንዳው ላይ እስኪደርሱ አልቆሙም…የሳሎኑን በራፍ ስትገፋው ተዘግቷል፡፡ እጆ ላይ ባለው ቁልፍ ሞከረች ፤ተከፈተ……፡፡ በእንደዚህ አይነት ሁኔታ እነሱ ምንም ሳይለፉና ሳይጥሩ ነበር በምስራቅና በደህንነት መስሪያ ቤቱ ጥረት የወላጆቻቸው ቤት የተረከቡት፡፡
ከዛ ሁለት ወር ሰይቆይ ኑሀሚ በስልጠናዋ ባስመዘገበችው ብቃት ምክንያት ለተጨማሪ የሶስት አመት ስልጠና ወደ ራሺያ ተላከች፡፡
ናኦል ደግሞ ቤተሰቦቹ ቤት እየኖረ አዲስአበባ ዩኒቨርሲቲ ገብቶ ትምህርቱን እየተማረ በተደራቢነት ከምስራቅ በሚሰጠው መመሪያና ተልዕኮ መሰረት የፊልድ ስረዎችን እንዲላመድ ተደረገ፡፡
ናኦል ከትዝታው ባኖ ግድግዳው ላይ የተለጠፈውን ሰዓት ሲያይ በጣም ነበር የተገረመው….ከለሊቱ10፡20 ሆኗል …ላለፉት አራት ሰዓት በላይ ባለፈ ታሪኩ ውስጥ ሰምጦ በትዝታ ሲዋልል ነበረ፡፡አካሉም ብቻ ሳይሆን አእምሮውም ዝሏ ነበር ፡፡
/////
ኮሎምቢያ/አሞዞን ደን ውስጥ
ካርሎስ ከጥልቅ እንቅልፉ ባነነ እና አይኖቹን ገለጠ፡፡በድቅድቁ ጨለማ በአማዞን ጥቅጥቅ ደን ውስጥ ግዙፍ ዛፍ ላይ ቆንጆና ወጣት ልጅ ደረቱ ላይ ተኝታ ነው ያገኘው…ያለበትን ሁኔታ አሰበና ፈገግ አለ፡፡ቀስ ብሎ ከደረቱ ላይ ቀና አድርጎ ሲያስነሳት ነበር ከገባችበት ጥልቅ ትዝታ የነቃችው፡፡
‹‹ወይ ሀሳቤን ጥዬ ተንፈላሰስኩብህ አይደል?››አለችው፡፡
‹‹አይ የተፈጥሮ ጥሪ አጨናንቆኝ ነው››
‹‹ማለት?››
‹‹ሽንቴን…ኩላሊቴ ልትፈነዳ ነው››
‹‹እ ..ነው..ወርደህ ልትሸና ነው?፡፡
‹‹አይ ምን አስወረደኝ..ብወርድ ሽንት ቤት የለ ..ሜዳ ላይ ነው የምሸናው፡፡ ማይደብርሽ ከሆነ እዚሁ ሆኜ ልለቀው ነው፡፡››
በጨለማ ውስጥ የማይታየውን ፈገግታዋን እየለገሰችው‹‹ምን ቸገረኝ..ልቀቀው.››አለችው
‹‹አመሰግናለው ››አለና ቆመ፡፡ ዚፕን መክፈት ሲጀመር.
‹‹እንዴ…››ብላ አጉረመረመች
‹‹ምነው?››
( በአመዞን ደን ውስጥ)
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስምንት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ከምስራቅ ካር ስምምነት ላይ ከደረሱ በኋላ ይገጥመናል ከሉት በላይ በጣም የተወሳሰበ ነገር ነበር የገጠማቸው፡፡በመጀመሪያ የት እንደተወሰዱ ያለማወቃቸው ነበር ከባድ ነገር፡፡ መስታወቱ ድፍን ጥቁር ሆኖ ወደውጭ በማያሳይ መኪና ውስጥ ተከተው…ለአንድ ሰዓት ለበለጠ ጊዜ ሲጓዙ ከቆ በኃላ መኪናዋ ቆመችና ሲወርዱ አምስት የሚሆኑ ባለአምስት ፎቅ ዘመናው ህንፃዎች ያሉበት የእግር ኳስ መጫወቻ ሜዳ፤ የመረብ ኳስ እና የመሳሰሉት ሜዳዎች ያሉበት ዙሪያውን በደን የተሸፈነ እና ቢያንስ 3 ሜትር ሚሆን ከኮንክሪትና ከብሎኬት የተሰራ አጥር ….በአጥሩ ጫፍ ላይ አደገኛ ሽቦ የተጠመጠመበት በጣም አስፈሪ ድባብ የተላበሰ ግዙፍ ስፍራ ነው፡፡በዛ ላይ .በተወሰነ ሜትር ርቀት በየሰዓቱ በሚቀያየሩ ቆፍጣና የጥበቃ ወታደሮች የሚታዩበት አስፈሪ ግቢ ውስጥ ነው ይዘዋቸው የገቡት፡፡
ይዞቸው ከመጡት መካከል አንድ ወደአንደኛው ፎቅ ይዟቸው ሄደና ወዳአንድ ቢሮ አስገባቸውና ምንነቱን ያለወቁት የሆነ ወረቀት አስፈርሞ በማስረከብ ቀሪውን ያዘና አነሱንም ልክ እንደወረቀቱ እዛው ጥሎ ወጥቶ ሄደ፡፡
ከዛ ከእነሱ ስለሚጠበቀው ነገር፤ ስለዋና ዋና የግቢው ህግ፤ማድረግ ስለሚገባቸው መድረግ ስለሌለባቸው ነገር የአንድ ሰዓት ገለፃ ከተሰጣቸው በኃላ ናኦል ወደ ወንዶች ህንፃ ኑሀሚም ወደ ሴቶች ህንጻ ተወሰድና ከሌላ ከአንድ ሰው ጋር የሚጋሩት የራሳቸው መኝታ ቤት ተሰጣቸው፡፡በዚህ ሁኔታ አዲሱን ህይወታቸውን አህዱ ብለው ጀመሩ፡፡
ወደእዛ ግቢ ገብቶ በቃችሁ ውጡ ከመባሉ በፊት ለመውጣት መሞከር መጨረሻው ሞት ብቻ እንደሆነ ያወቁት ግቢውን በረገጡ በቀናቶች ውስጥ ነበር፡፡እንደተባለውም ስልጠናው የተለየ እና በእነሱ ዕድሜ ደረጃ ላለ ወጣት ይቅርና ለሙሉ ወጣትም የማይሞከር ነበር….ግን ስልጠናውን በቃኝ አልቻልኩም ማለት እራስን ለሞት አሳልፎ ከመስጠት ውጭ ሌላ የሚያሰገኘው ነገር የለም፡፡ስለዚህ የማይቻለን መቻል የግዳቸው ነበር፡፡ወታደራዊ ስልጠናው ብቻ ሳይሆን መደበኛ ትምህርቱ እራሱ በጣም ጥብቅ በሆነ ስነምግባር የሚሰጥ ነበር፡፡አንድ ልጅ እዛ ግቢ ሲገባ ሶስተኛ ክፍልም ይሁን ስድስታኛ ክፍል የ5 አመቱን የሥልጠና ጊዜ ጨርሷ ከዛ ጊቢ ተመርቆ ሲወጣ የ12ተኛ ክፍል ማትሪክ ወስዶ መሆን አለበት ፡፡በዛ የተነሳ በአመት ሁለት ክፍሎችን መማር የግድ ይላል፡፡ደግነቱ የትምህርት አሰጣጡ እጅግ ዘመናዊና ሁሉ ነገር የተሞላለት አስተማሪዎቹ ልክ እንደእነሱ በልዩ ችሎታቸውና ብቃታቸው የተመረጡ ጂኒዬሶችና ነገሮችን በቀላሉ በማስረዳት ችሎታቸው የተመሰከረላቸውና ስለሆኑ ጫናዎቹ የሚጠበቀውን ያህል እንዳይከብዳቸው ያግዛቸዋል፡፡በዛ ላይ እያንዳንዱ ሰልጣኝ እንደ ዝንባሌው በተለያዩ የስፖርት አይነቶቹ መሳተፍና የቋንቋ ስልጠናውም በተመሳሳይ ሁኔታ መውሰድ ይጠበቅበታል፡፡በተለይ ከውጭ ቋንቋ እንግሊዘኛና አረብኛ ሲማሩ ከሀገር ውስጥ እንደየ ምርጫቸው ከሚያውቁት በተጨማሪ ሁለት ቋንቋ እንዲማሩ ይደረጋል፡፡
ይሄ በሀገሪቱ የደህነነት መስሪያ ቤት በልዩ ፕሮጀክት እቅድ ተነድፎለት በጀት ተይዞለት እየተካሄደው ያለው ልዩ ስልጠና ለመጀመሪያው አንድ አመት ለሁሉም ተማሪዎች በጣም ከባድ አካልንም መንፈስንም በእኩል ደረጃ የሚያዝል ነበር፡፡ለዚህም ማሳያ በተቀመጠው ክራይቴሪያ ከተለያ ቦታ በተለያየ ዘዴ ተሰብስበው ከገቡ 80 ተማሪዎች መካከል በአመቱ መጨረሻ 17 ቱ መቋቋም አቅቶቸው ሞተው ነበረ፡፡ናኦልም እህቱ ከጎኑ ኖራ በየጊዜው ብርታት ባትሰጠው ኖሮ ከሞቾቹ መካከል መሰለፉ አይቀርም ነበር፡፡ለዚህ ነው መጀመሪያውኑ ሰልጣኞቹ ሲመለመሉ አስፈላጊው ክራይቴሪያ ዘመድና ጠያቂ የሌላቸው እንዲሆኑ የሚፈለገው፡፡
ኑሀሚ ግን ከሶስት ወር በላይ አልተቸገረችም ነበር….ካዛ በኃላ በየዲሲፕሊኑ ከፉክከሩ መድረክ ከፊት የምትሰለፍ፤ ለሁሉም ሰልጣኞች ምሳሌና ብርታት ሆና ነበረ የቀጠለችው፡፡አመስት አመቱ አልቆ ሲመረቁ ከአንድ ወንድ ጋር በእኩል ነጥብ አንደኛ በመሆን የወርቅ ዋናጫውን ተቀበለች፡፡ወንድሟ ናኦል 53 ተኛ ወጥቶ ተመረቀ፡፡እና 5 አመት ከኖሩበት ከእዛ ማሳልጠኛ ውስጥ ልክ እንደአገባባቸው በጨለማ መኪና ውስጥ ተሳፍረው እንዲወጡ ተደረገ.፡፡ከሰዕታት ጉዞ በኃላ ግን ልክ መስቀል አደባባይ አካባቢ መኪናዋ ቆማ ስታወርዳቸው የተቀበለቻቸው ምስራቅ ነበረች፡፡
በወቅቱ ሁለቱም ያለልዩነት ነበር የተጠመጠሙባት፡፡እሷም በደስታ እና በከፍተኛ እርካታ ነበር የተቀበለቻቸው፡፡ስታያቸው ከበፊቱ በጣም አድገው ሙሉ ወጣት ሆነው ስላየቻቸው እጅግ ተደስታ ነበር፡፡ከዛ መኪና ውስጥ አስገባቻቸውና ቀጥታ ወደወላጆቻቸው ቤት ነበር የወሰደቻቸው፡፡ከመኪና ስትወርድ አብረዋት ወረዱ…ሰፈሩን ሲያዩና የቆሙበትን ሲረዳ ሁለቱም ደንዝዘው ነበር..ቀጥታ ሁለቱንም መሀከላቸው ገባችና ግራና ቀኝ እጃቸውን ይዛ ወደ ግቢው በራፍ ይዛቸው ሄደች…ሁለቱም በዝምታና በድንዛዜ ተከተሏት..ካዛ አንኳኩታ ሰውዬው ሲወጣ የሆነ ነገር ትለዋለች ብለው ሲጠብቁ..ኪሶ ገባችና ቁልፍ በማውጣት..‹‹ይሄው ቃል በገባሁት መሰረት የወላጆቻችሁ ቤት ቁልፍ ››ብላ ኑሀሚ እጅ ላይ አስቀመጠችላት፡፡ኑሀሚ አላመነችም፡፡ በድንዛዛ እጇን አንቀሳቀሰችና ቁልፉን ከፈተች.. አሸከረከረች… ተከፈተ.. ተንደርድራ ወደውስጥ ገባች፡፡ ወንድሟም ተከተላት፡፡ በረንዳው ላይ እስኪደርሱ አልቆሙም…የሳሎኑን በራፍ ስትገፋው ተዘግቷል፡፡ እጆ ላይ ባለው ቁልፍ ሞከረች ፤ተከፈተ……፡፡ በእንደዚህ አይነት ሁኔታ እነሱ ምንም ሳይለፉና ሳይጥሩ ነበር በምስራቅና በደህንነት መስሪያ ቤቱ ጥረት የወላጆቻቸው ቤት የተረከቡት፡፡
ከዛ ሁለት ወር ሰይቆይ ኑሀሚ በስልጠናዋ ባስመዘገበችው ብቃት ምክንያት ለተጨማሪ የሶስት አመት ስልጠና ወደ ራሺያ ተላከች፡፡
ናኦል ደግሞ ቤተሰቦቹ ቤት እየኖረ አዲስአበባ ዩኒቨርሲቲ ገብቶ ትምህርቱን እየተማረ በተደራቢነት ከምስራቅ በሚሰጠው መመሪያና ተልዕኮ መሰረት የፊልድ ስረዎችን እንዲላመድ ተደረገ፡፡
ናኦል ከትዝታው ባኖ ግድግዳው ላይ የተለጠፈውን ሰዓት ሲያይ በጣም ነበር የተገረመው….ከለሊቱ10፡20 ሆኗል …ላለፉት አራት ሰዓት በላይ ባለፈ ታሪኩ ውስጥ ሰምጦ በትዝታ ሲዋልል ነበረ፡፡አካሉም ብቻ ሳይሆን አእምሮውም ዝሏ ነበር ፡፡
/////
ኮሎምቢያ/አሞዞን ደን ውስጥ
ካርሎስ ከጥልቅ እንቅልፉ ባነነ እና አይኖቹን ገለጠ፡፡በድቅድቁ ጨለማ በአማዞን ጥቅጥቅ ደን ውስጥ ግዙፍ ዛፍ ላይ ቆንጆና ወጣት ልጅ ደረቱ ላይ ተኝታ ነው ያገኘው…ያለበትን ሁኔታ አሰበና ፈገግ አለ፡፡ቀስ ብሎ ከደረቱ ላይ ቀና አድርጎ ሲያስነሳት ነበር ከገባችበት ጥልቅ ትዝታ የነቃችው፡፡
‹‹ወይ ሀሳቤን ጥዬ ተንፈላሰስኩብህ አይደል?››አለችው፡፡
‹‹አይ የተፈጥሮ ጥሪ አጨናንቆኝ ነው››
‹‹ማለት?››
‹‹ሽንቴን…ኩላሊቴ ልትፈነዳ ነው››
‹‹እ ..ነው..ወርደህ ልትሸና ነው?፡፡
‹‹አይ ምን አስወረደኝ..ብወርድ ሽንት ቤት የለ ..ሜዳ ላይ ነው የምሸናው፡፡ ማይደብርሽ ከሆነ እዚሁ ሆኜ ልለቀው ነው፡፡››
በጨለማ ውስጥ የማይታየውን ፈገግታዋን እየለገሰችው‹‹ምን ቸገረኝ..ልቀቀው.››አለችው
‹‹አመሰግናለው ››አለና ቆመ፡፡ ዚፕን መክፈት ሲጀመር.
‹‹እንዴ…››ብላ አጉረመረመች
‹‹ምነው?››
👍63❤8
‹‹ቢያንስ ፊትህን ወደእዛ አዙር እንጂ››
==
በንጊት ጉዞዋ ያስደመሟት ሁለት ነገሮች ናቸው፡፡ አንደኛው የወፎቹ ዝማሬ ነው፡፡በየዛፎቹ ቅርንጫፎች መኖሪያቸውን የቀየሱት የተለያየ ዝርያ ያላቸው ወፎች… የተለያየ የዝማሬ ቅኝት ያለው ድምፅ ከዚህም ከዛም ሲለቁ ዋው ሙዚቃ ማለትስ ይሄ ነው እንድትል ነው ያሰኛት…በጣም የገረማት ደግሞ ብዛት ያላቸው ወፎች ብዛት ያለው የተለያየ አይነት ድምፅ
የሚያሰሙ ቢሆንም እሷ ጆሮ ሲደርስ ግን ፍፅም ስምም ፍፅም ህብር ፈጥሮ ነበር የሚሰማት፡፡ልክ የአንዷ ወፍ ድምፅ ጊታር..የሌላዋ የዋሽንት..የሌላዋ የክራር…የዛችኛዋ ደግሞ የፒያኖ .. እንደሆነ አይነት፡፡አዎ ሁሉም በተለያየ የሙዚቃ መሳሪያ አንድ አይነት መንፈሳዊ ህብረዝማሬ እንደሚዘምሩ አይነት ነው፡፡
ካርሎስ እንደነገራት ከሆነ አማዞን በእንስሳት ክምችቱ የአለም ግዙፉ መጋዘን ነው፡፡ከነዛ እንስሳት መካከል ደግሞ ወፎችም ይገኙበታል፡፡በአለማችን አስር ሺ ያህል የወፍ ዝርያዎች ሲኖሩ ከነዛ መካከል 3000 የሚሆኑት በዚሁ አሁን እሷ በምትገኝበት በአማዞን ደን ውስጥ የሚገኙ መሆናቸው አስደማሚ ነው፡፡እሷም እንደምታውቀው የገዛ ሀገሮ በእነዚህ የወፍ ዝርያዎች ክምችት ከአለም ቀላል ድርሻ የላትም…850 የሚሆኑ የወፍ ዝርያዎች በሀገረ ኢትዬጵያ እንደሚገኙ ማወቅ ልብን ያሞቃል
በዚ የለሊት ጉዞዋ በሁለተኛ ደረጃ የስደመማት ደግሞ ንጊቱ ቀርቦ ጭለማው ገፎ ፀሀዬ ስትወጣ ያለው እይታ ነው፡፡…. እሷ ከዛ በፊት በእኩለሊት ሰማይ ላይ አይኖቾን ሰቅላ ጨረቃን በማየት በውበቷ መፍዘዝና ከእሷ ጋር ማውራት ነበር ልምዷ፡፡በተለይ ከ15 ዓመታ በፊት እዛ በረንዳ ላይ ከወንድሟ ጋር በምትኖርበት ጊዜ ለሌት ላይ አንዳንዴ እንቅልፏ እንቢ ሲላት የለበሰችውን አሮጌ ብርድልብስና ከላይ የተደረበውን ጆንያ ስትገልጥ ቀጥታ የምታዬው ኮርኒስ ወይም ቆርቆሮ ሳይሆን ሰማዩን ነበር፡፡ሳማዩ ላይ ደግሞ ጨረቃዋ አንዳንዴ ሞልታ አንዳንዴ በግማሽ ትታይ ነበር፡፡እሷ ዙሪያ ደግሞ የተለያ ቅርፅና አቀማመጥ ያላቸው ለቁጥር የሚያታክቱ ኮከቦች፡፡ከኮከቦቹ መካከል ጎላ ጎላ ብለው አንድ ላይ ተጣብቀው የሚንቀሳቀሱ ስታይ እናትና አባቷ ይመስሎትና ከእይታዋ እስኪሰወሩ በስስትና በናፍቆት ታያቸው ነበር፡፡አዎ የእሷ ልምድ ያ ነው…የጨረቃንና የከዋክብቱን ብሩህናትና ውበት በጨለማ ማድነቅ፡፡
ፀሀይ ግን በአዲስ አበባ ስትወጣ ወጣች ነው…ስትገባ ደግሞ ገባች ነው፡፡ልብ ብላ አስተውላትም አታውቅም፡፡ፀሀይን ከሙቀቷና ከቃጠሎዋ ጋር እንጂ ከውበት ጋር በፍፅም የማየት እድሉ ገጥሟት አያውቅም፡፡ምን አልባት በወቅቱ የራበው ሆድ ውበትን ለማድነቅ ከባድ ሆኖባት ሊሆን ይችላል፡፡አሁን ግን ፊት ለፊት ካለው ተራራ እንደብርሀን አምድ ክብ ሰርታና ሚንቀለቀል እሳት መስላ እየተሸኮረመመች ብቅ ስትል ስታያት በረሽ ሄደሽ እቀፊያት የሚል ስሜት ነው የተፈታተናት፡፡ደግሞ ነፀብራቋ እዛ ደን ውስጥ እየተጠማዘዘ፤ እየተዘረጋና እየተሰበሰበ ልክ እንደአናኮናዳ በጉዞው አክሮባት የሚሰራው የአማዞን ወንዝ እና ሀይቅ መሰል የተለያዩ የውሀ አካላት ላይ አርፎ መልሶ ነፀብራቁን ሲረጭ ያለችበትን ቦታና ሁኔታ ነው ያስረሳት፡፡
ከካርሎስ እንደተረዳችው ከሆነ በአማዞን ደን ከ390 ቢሊዮን በላይ ዛፎች ይገኛሉ፡፡በአማዞን ደን ውስጥ እንደ ክረምት ፣ በጋ ፣ መኸር እና ፀደይ ያሉ ወቅቶች የሉም ፡፡ አነዚህ ጥቅጥቅ ደኖች አመቱን ሙሉ በዝናባማ ወቅቶች የተሸፈኑ ናቸው፡፡ይሄንን እራሷም አረጋግጣለች፡፡ይሄው በዚህ ደን ውስጥ መጓዝ ከጀመረችበት ቀን ጀምሮ የቀኑን አብዛኛውን ሰዓት በጀርበው አህያ የማይችለው የሚባል አይነት ዝናብ ስለሚንዠቀዘቅ ብረት እንደሚያነሳ ስፖርተኛ ደረቷ እየሰፋ ሁሉ እየመሰላት ነው….አማዞን ከ90 እስከ 140 ቢሊዮን ሜትሪክ ቶን ካርቦን በውስጡ በመያዝ የአለምን የካርቦን ልቀት ይቆጣጠራል፡፡የአለማችን 20 በመቶ ኦክስጅን የሚመረተውም በዚሁ እሷ በምትገኝበት በአማዞን ደን መሆኑን እና በዚህም ምክንያት “የፕላኔታችን ሳንባ ”ብለው እንደሚጠሩት አስረድቷታል፡፡
አዲስ አበባ /ኢትዬጵያ
ምስራቅ ለናኦል ከአምስት ቀን በኃላ ደወለችለት፡፡
‹‹ሄሎ ምስራቅ፡፡››
‹‹ሄሎ ጎረምሳው..ዝግጅትህን አጠናቀቅክ?››
‹‹አዎ ለጉብኝት አልሄድ ምን ዝግጅት ያስፈልጋል ብለሽ ነው..?ይልቅ አንቺ እንዴት ነው አለቀለሽ?››
‹‹አዎ …አሁን ሁሉን ነገር መቶ ፐርሰንት ጨርሼ በእጄ እንዳስገባው ነው የደወልኩልህ፡፡››
‹‹እንደው ምን ላድርግሽ?››
‹‹አጠገብህ ብሆን ጉንጮቼን ትሰመኝ ነበር?››ጠየቀችው፡፡
‹‹‹በትክክል..ግን ለምን ያለሽበት ድረስ መጥቼ እራት ምናምን ጋብዤሽ አላመሰግንሽም…በዛውም ሰነዶችን ወስዳለው፡፡››
‹‹አይ አያስፈልግም..ይልቅ ነገ ማታ ሁለት ሰዓት ላይ ቦሌ አየር ማረፊያ እንገናኝ… እሸኝሀለው…ሰነዶቹንም በዛን ጊዜ አስረክብሀለው፡፡››ብላ ያልጠበቀውን የምስራች አበሰረችው፡፡
‹‹ነገ …?እርግጠኛ ነሽ?››
‹‹አዎ… ምነው አይመችህም እንዴ?››
‹‹ትቀልጂያለሽ እንዴ..ነገሮች ሁሉ ካሰብኩበት ጊዜ ቀድመው ሲከሰቱ ስለተመለከትኩ ተደምሜ ነው፡፡››
‹‹በል ..ነገ ሁለት ሰዓት..ቸው››ብላ ስልኩን ዘጋች፡፡ናኦል ይህቺን ሴት ይወዳታል…መውደድ ብቻ ሳይሆን ከምሩ ያፈቅራታል፡፡በህይወቱ ከምስረቅ ውጭ ሌላ ሴት አፍቅሮ አያውቅም፡፡.(እርግጥ ወሲባዊ ስሜቱን ለማርካት ሲል ከብዙ ሴቶች ጋር ወጥቷል)ግን ከእሷ ውጭ ያፈቀራት ሌላ ሴት የለችም…በእድሜ የእጥፍ ያህል ብትበልጠውም ድሮም ልጅ ሆኖም ሆነ አሁን ያፈቅራታል፡፡
✨ይቀጥላል✨
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
==
በንጊት ጉዞዋ ያስደመሟት ሁለት ነገሮች ናቸው፡፡ አንደኛው የወፎቹ ዝማሬ ነው፡፡በየዛፎቹ ቅርንጫፎች መኖሪያቸውን የቀየሱት የተለያየ ዝርያ ያላቸው ወፎች… የተለያየ የዝማሬ ቅኝት ያለው ድምፅ ከዚህም ከዛም ሲለቁ ዋው ሙዚቃ ማለትስ ይሄ ነው እንድትል ነው ያሰኛት…በጣም የገረማት ደግሞ ብዛት ያላቸው ወፎች ብዛት ያለው የተለያየ አይነት ድምፅ
የሚያሰሙ ቢሆንም እሷ ጆሮ ሲደርስ ግን ፍፅም ስምም ፍፅም ህብር ፈጥሮ ነበር የሚሰማት፡፡ልክ የአንዷ ወፍ ድምፅ ጊታር..የሌላዋ የዋሽንት..የሌላዋ የክራር…የዛችኛዋ ደግሞ የፒያኖ .. እንደሆነ አይነት፡፡አዎ ሁሉም በተለያየ የሙዚቃ መሳሪያ አንድ አይነት መንፈሳዊ ህብረዝማሬ እንደሚዘምሩ አይነት ነው፡፡
ካርሎስ እንደነገራት ከሆነ አማዞን በእንስሳት ክምችቱ የአለም ግዙፉ መጋዘን ነው፡፡ከነዛ እንስሳት መካከል ደግሞ ወፎችም ይገኙበታል፡፡በአለማችን አስር ሺ ያህል የወፍ ዝርያዎች ሲኖሩ ከነዛ መካከል 3000 የሚሆኑት በዚሁ አሁን እሷ በምትገኝበት በአማዞን ደን ውስጥ የሚገኙ መሆናቸው አስደማሚ ነው፡፡እሷም እንደምታውቀው የገዛ ሀገሮ በእነዚህ የወፍ ዝርያዎች ክምችት ከአለም ቀላል ድርሻ የላትም…850 የሚሆኑ የወፍ ዝርያዎች በሀገረ ኢትዬጵያ እንደሚገኙ ማወቅ ልብን ያሞቃል
በዚ የለሊት ጉዞዋ በሁለተኛ ደረጃ የስደመማት ደግሞ ንጊቱ ቀርቦ ጭለማው ገፎ ፀሀዬ ስትወጣ ያለው እይታ ነው፡፡…. እሷ ከዛ በፊት በእኩለሊት ሰማይ ላይ አይኖቾን ሰቅላ ጨረቃን በማየት በውበቷ መፍዘዝና ከእሷ ጋር ማውራት ነበር ልምዷ፡፡በተለይ ከ15 ዓመታ በፊት እዛ በረንዳ ላይ ከወንድሟ ጋር በምትኖርበት ጊዜ ለሌት ላይ አንዳንዴ እንቅልፏ እንቢ ሲላት የለበሰችውን አሮጌ ብርድልብስና ከላይ የተደረበውን ጆንያ ስትገልጥ ቀጥታ የምታዬው ኮርኒስ ወይም ቆርቆሮ ሳይሆን ሰማዩን ነበር፡፡ሳማዩ ላይ ደግሞ ጨረቃዋ አንዳንዴ ሞልታ አንዳንዴ በግማሽ ትታይ ነበር፡፡እሷ ዙሪያ ደግሞ የተለያ ቅርፅና አቀማመጥ ያላቸው ለቁጥር የሚያታክቱ ኮከቦች፡፡ከኮከቦቹ መካከል ጎላ ጎላ ብለው አንድ ላይ ተጣብቀው የሚንቀሳቀሱ ስታይ እናትና አባቷ ይመስሎትና ከእይታዋ እስኪሰወሩ በስስትና በናፍቆት ታያቸው ነበር፡፡አዎ የእሷ ልምድ ያ ነው…የጨረቃንና የከዋክብቱን ብሩህናትና ውበት በጨለማ ማድነቅ፡፡
ፀሀይ ግን በአዲስ አበባ ስትወጣ ወጣች ነው…ስትገባ ደግሞ ገባች ነው፡፡ልብ ብላ አስተውላትም አታውቅም፡፡ፀሀይን ከሙቀቷና ከቃጠሎዋ ጋር እንጂ ከውበት ጋር በፍፅም የማየት እድሉ ገጥሟት አያውቅም፡፡ምን አልባት በወቅቱ የራበው ሆድ ውበትን ለማድነቅ ከባድ ሆኖባት ሊሆን ይችላል፡፡አሁን ግን ፊት ለፊት ካለው ተራራ እንደብርሀን አምድ ክብ ሰርታና ሚንቀለቀል እሳት መስላ እየተሸኮረመመች ብቅ ስትል ስታያት በረሽ ሄደሽ እቀፊያት የሚል ስሜት ነው የተፈታተናት፡፡ደግሞ ነፀብራቋ እዛ ደን ውስጥ እየተጠማዘዘ፤ እየተዘረጋና እየተሰበሰበ ልክ እንደአናኮናዳ በጉዞው አክሮባት የሚሰራው የአማዞን ወንዝ እና ሀይቅ መሰል የተለያዩ የውሀ አካላት ላይ አርፎ መልሶ ነፀብራቁን ሲረጭ ያለችበትን ቦታና ሁኔታ ነው ያስረሳት፡፡
ከካርሎስ እንደተረዳችው ከሆነ በአማዞን ደን ከ390 ቢሊዮን በላይ ዛፎች ይገኛሉ፡፡በአማዞን ደን ውስጥ እንደ ክረምት ፣ በጋ ፣ መኸር እና ፀደይ ያሉ ወቅቶች የሉም ፡፡ አነዚህ ጥቅጥቅ ደኖች አመቱን ሙሉ በዝናባማ ወቅቶች የተሸፈኑ ናቸው፡፡ይሄንን እራሷም አረጋግጣለች፡፡ይሄው በዚህ ደን ውስጥ መጓዝ ከጀመረችበት ቀን ጀምሮ የቀኑን አብዛኛውን ሰዓት በጀርበው አህያ የማይችለው የሚባል አይነት ዝናብ ስለሚንዠቀዘቅ ብረት እንደሚያነሳ ስፖርተኛ ደረቷ እየሰፋ ሁሉ እየመሰላት ነው….አማዞን ከ90 እስከ 140 ቢሊዮን ሜትሪክ ቶን ካርቦን በውስጡ በመያዝ የአለምን የካርቦን ልቀት ይቆጣጠራል፡፡የአለማችን 20 በመቶ ኦክስጅን የሚመረተውም በዚሁ እሷ በምትገኝበት በአማዞን ደን መሆኑን እና በዚህም ምክንያት “የፕላኔታችን ሳንባ ”ብለው እንደሚጠሩት አስረድቷታል፡፡
አዲስ አበባ /ኢትዬጵያ
ምስራቅ ለናኦል ከአምስት ቀን በኃላ ደወለችለት፡፡
‹‹ሄሎ ምስራቅ፡፡››
‹‹ሄሎ ጎረምሳው..ዝግጅትህን አጠናቀቅክ?››
‹‹አዎ ለጉብኝት አልሄድ ምን ዝግጅት ያስፈልጋል ብለሽ ነው..?ይልቅ አንቺ እንዴት ነው አለቀለሽ?››
‹‹አዎ …አሁን ሁሉን ነገር መቶ ፐርሰንት ጨርሼ በእጄ እንዳስገባው ነው የደወልኩልህ፡፡››
‹‹እንደው ምን ላድርግሽ?››
‹‹አጠገብህ ብሆን ጉንጮቼን ትሰመኝ ነበር?››ጠየቀችው፡፡
‹‹‹በትክክል..ግን ለምን ያለሽበት ድረስ መጥቼ እራት ምናምን ጋብዤሽ አላመሰግንሽም…በዛውም ሰነዶችን ወስዳለው፡፡››
‹‹አይ አያስፈልግም..ይልቅ ነገ ማታ ሁለት ሰዓት ላይ ቦሌ አየር ማረፊያ እንገናኝ… እሸኝሀለው…ሰነዶቹንም በዛን ጊዜ አስረክብሀለው፡፡››ብላ ያልጠበቀውን የምስራች አበሰረችው፡፡
‹‹ነገ …?እርግጠኛ ነሽ?››
‹‹አዎ… ምነው አይመችህም እንዴ?››
‹‹ትቀልጂያለሽ እንዴ..ነገሮች ሁሉ ካሰብኩበት ጊዜ ቀድመው ሲከሰቱ ስለተመለከትኩ ተደምሜ ነው፡፡››
‹‹በል ..ነገ ሁለት ሰዓት..ቸው››ብላ ስልኩን ዘጋች፡፡ናኦል ይህቺን ሴት ይወዳታል…መውደድ ብቻ ሳይሆን ከምሩ ያፈቅራታል፡፡በህይወቱ ከምስረቅ ውጭ ሌላ ሴት አፍቅሮ አያውቅም፡፡.(እርግጥ ወሲባዊ ስሜቱን ለማርካት ሲል ከብዙ ሴቶች ጋር ወጥቷል)ግን ከእሷ ውጭ ያፈቀራት ሌላ ሴት የለችም…በእድሜ የእጥፍ ያህል ብትበልጠውም ድሮም ልጅ ሆኖም ሆነ አሁን ያፈቅራታል፡፡
✨ይቀጥላል✨
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍67❤18👏6🔥3🥰3
#ኢትዬጵያዊቷ_ሰላይ
( በአመዞን ደን ውስጥ)
፡
፡
#ክፍል_ክፍል_አስራ_ስምንት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ብራዚልና ኮሎምቢያ ድንበር/አማዞን ደን ውስጥ
‹‹ካርሎስ››
‹‹አቤት››
‹‹ሀገሬ ኢትዬጵያ አባ..ይን ጨምሮ የብዙ ወንዞች ባለቤት ነች..ማለት የፈለኩት ብዙ ወንዞችን አይቼ አውቃለው…እና አማዞን እጅግ ገራሚ ከሆኑ ጥቂጥ ተፈጥሮዎች መካከል አንዱ ሆኖ ነው ያገኘሁት››
‹‹ምኑ ነው ያስገረመሽ?››
‹‹አማዞን አንዴ ወንዝ ይመስላል….አንዴ ደግሞ ሀይቅ ይሆናል ፣አሁን ተሸገርኩት ብለህ ለሳዕታት ከተጓዝክ በኃላ መልሶ ፊትህ ይጋረጣል››
‹‹ጥሩ ታዝበሻል፡፡አማዞን እና ገባር ወንዞቹ በአጠቃላይ ከ25,000 ኪሎ ሜትር በላይ ርዝመት ያላቸው የውስጥ የውሃ መስመሮች መገናኛ ዋና ደም ስር ነው።ይህ ወንዝ ከተለያዩ ሀይቆች ጋር በሚገናኙበት ጊዜ, የወንዙ ጥልቀት 100 ሜትር ይደርሳል፡፡በበጋ ወቅት አማዞን 11 ኪሎ ሜትር ስፋት ሲደርስ 110 ሺህ ስኩዌር ኪሎ ሜትር የሚሸፍን ቦታን ያካልላል፡፡ዝናብ ሲሆን ደግሞ ስፈቱና ጥልቀቱ በሶስት እጥፍ ይጨምራል፡፡ በዚህ ወቅት የወንዙ ውሃ እስከ 20 ሜትር ከፍ ብሎ ስፋቱ ደግሞ 350 ሺህ ካሬ ኪሎ ሜትር መሬት ይሸፍናል፡፡በአማዞን እና ገባር ወንዞቹ ውስጥ ወደ 3,000 የሚጠጉ የዓሣ ዝርያዎች አሉበት››
ስለአማዞን ጥልቅ የሆነ እውቀት እንዳለው አመነች፡፡ ርእሱን ቀይራ‹‹እንስሳቱ ግን አያሳዝኑም››ስትል ጠየቀችው
‹‹እንዴት ማለት?››
‹‹አንድ አንድን ሲበላ …ጠገብኩ እፎይ ብሎ አረፍ ሲል በሌላው ደግሞ ሲበላ…››
‹‹አዎ ሁሉም እንስሳት ሰውንም ጭምር… ሁለችንም ለመብላትም ለመበላትም ነው የተፈጠርነው…፡፡››
‹‹የሰው ልጅ ደግሞ ይበላል እንጂ ይበላል እንዴ?››
‹‹አዎ … ወይ ቀን ሲጥለው ወይ ደግሞ ቀነ ሲጥል ይበላል፡፡አሁን እኔና አንቺ እዚህ ደን ውስጥ ስንት ቀን ከአውሬ መበላት ተርፈናል…ቀን ቢጥለን መበላታችን ይቀር ነበር…ባለፈው ከጓደኞቼ አንዱ በአናኮንዳ ሲበላ አላየሽም?፡፡
‹‹ያ እኮ ተዲያ ከመቶ ሚሊዬን አንድ የሚያጋጥም ነው፡፡››
‹‹አዎ ..ይሄ የሆነው የሰው ልጅ የሚያስብ እንስሳት በመሆኑ እራሱን ከዚህ አደጋ ለመጠበቅ ምን ማድረግ እንዳለበት እያሰበ እያሰበ መጣና እራሱን ከእንስሳ መኖሪያ እያራቀ መንደርና ከተማ እየሰራ ደህንነቱን ለማስጠበቅ ቻለ..እንደዛም ሆኖ ግን እድሜውን ማርዘም ቻለ እንጂ ሄዶ ሆዶ ከመበላት አይተርፍም….አሁን ስንቶቻችን ነን እርስ በርስ እየተባላላን ያለነው…?እኛ አሁን እዚህ ደን ውስጥ መከራችንን እያየን ያለነው ለምንድነው? በመሰል የሰው ልጆች ላለመበላት አይደል፡፡መበላት ሲባል የግድ ሰጋችንን ፈጭተው መዋጥ የለባቸውም …ከገደሉንና ከህይወት መስመር አንሸራተው ካስወጡን በሉን ማለት ነው፡፡››
‹‹ትክክል ነህ፡፡››
‹‹አዎ ትክክል ነኝ፡፡ ግን ደግሞ ሁሉም እንስሳት እኩል የመብላትና መበላት እጣ አላቸው ማለት አይደለም፡፡የጫካው ህግ የምግብ ስርዓት ልክ እንደፒራሚድ ነው፡፡ከፒራሚዱ የስረኛው ወለል ያሉ መበላት የየእለት ጭንቀታቸውና እጣቸው ነው፡፡የፒራሚዲ ጫፍ ያሉት ደግሞ እነአንበሳ ነብር የመሳሰሉትና ማለቴ ነው..ማደን መያዝና መዘንጠል የየእለት ስራቸውና ተግባራቸው ነው፡፡››
‹‹ተመስገን እኛ የሰው ልጅ እንደዚህ አለመሆናችን፡፡››
ፈገግ ብሎ ሳቀባት፡፡
‹‹ምነው ትክክል አይደለሁም እንዴ?››
አይ እንደውም ይሄንን ፒራሚዱን የምግብ ስርዓት ከእንስሳቱ ኮርጆ የራሱን ማሻሻያ አድርጎበት በጥበብ ነው እየተገበረ ያለው፡፡የአለም 90 ፐርሰንት ሀብት በ10 ፐርሰንት በሚሆኑ ቱጃሮች እጅ ነው ያለው ..ያ ማለት በሰው ልጅ ኪንግደም ውስጥ 10 ፐርሰንቱ የፒራሚዱ ጫፍ ላይ ያሉት ናቸው፡፡እነሱ የ90 ፐርሰንቱን ላብና ወዝ በተለያ ሚስጥራዊና ዘዴ ቅርጥፍ አድርጎ ይሰለቅጡታል፡፡››
አይን አይኗን በስስት እያያት‹‹ስለአንቺ ሳስብ ምን እንደሚገርመኝ ታውቂያለሽ?››አላት
የተወሰነ ጉጉት በሚታይበት የስሜት መነቃቃት‹‹እስኪ ምንድነው ንገረኝ ልስማው ››ስትል መለሰችት
‹‹ያንቺ ነፍስ ያንቺ ብቻ እንዳልሆነች ነው እንድረዳ ያደረግሺኝ..የነፍስሽ ክፍያ የወንድምሽ ንበረት ነው የሚመስለው፡፡አደራ አንቺ ጋር አስቀምጪልኝ ብሎ እንደሰጠሸና ያንን አደራሻን ላለመብላት የመጨረሻውን ጥረት እየጣርሽ እንደሆነ ነው፡፡ያ ነው እንዲህ ብርቱና ጠንካራ እንድትሆኚ ያደረገሽ….››
‹‹ጥሩ ገልፀሀዋል..ግን ይሄ የእኔ ብቻ ችግር አይመስለኝም፡፡የሰው ልጅ ሁሉ ለቤተሰቡ ይብዛም ይነስ እንጂ ተመሳሳይ አይነት እይታ አለው፡፡ማንም ቢሆን ነፍሱ የእሱ ብቻ አይደለም…እሱ ሲያመው የሚያማቸው እሱ ሲደሰት ደስ የሚላቸው ቤተሰቦች ይኖሩታል፡፡ለእነሱ ሲል እራሱን ከአደጋ ይጠብቃል..ለእነሱ ሲል ጠንክሮ ይሰራል፡፡አዎ ጠንካራ የቤተሰብ ትስስር ያለው ሰው ጠንካራ ስብዕና ይኖረዋል፡፡እነሱ በህይወት ጉዞ ትክክለኛውን መስመር መርቶ እንዲጓዝ ብርታትና ጥንካሬ ይሆኑታል፡፡.አብዛኛው ሰው የሚኖርላቸው የሚወዳቸውና የሚወዱት አምስት ወይም አስር ሰዎች ይሩታል፡፡እኔ የእኔ የምለው አንድ ወንድሜ ብቻ ስለሆነ ነው፡፡ያለኝን ፍቅር ጠቅላላ ተሰብስቦና ተከማችቶ አንድ ወንድሜ ላይ ስላረፈ ነው፡፡››
‹‹ገባኝ ..ጥሩ ገልፀሸዋል….ቀናሁበት››
‹‹ግድ የለህም አትቅና፡፡ ፍቅር ከመጠን ሲያልፍ ትንፋሽ ይነሳል…እንዲህ እንደምታስበው ጥሩ ጎን ብቻ አይደለም ያለው፡፡ወንድሜ የ10 ደቂቃ ታላቄ ወይም በሌላ አገላለፅ መንትያዬ ነው፡፡አንድ ማህፀን ውስጥ አንድ አይነት ሰዓት አንድ አይነት ምግብ እየተመገብን ነው የኖርነው…ከተወለድንም በኃላ እንደዛው… ቢሆንም በተለይ ወላጆቻችን ከሞቱ በኃላ ልክ እንደታናሽ ወንድሜ ነው የምቆጣጠረው፡፡የት ገባህ?የት ወጣህ….?በዚህ ግባ በዚህ ውጣ..አንዳንዴ ጭቅጭቄ ለእኔ ለራሴ ይሰለቸኛል..የሚገርመኝ እሱ ግን የእኔን ጭቅጭቅ የሚታገስበት የሚገርም ትእግስት አለው….ዝም ያልኩት ቀን እንደውም ምን ነካት ብሎ ይንቆራጠጣል….፡፡››
…
አዲስአበባ
///
ናኦል ከምስራቅ ጋር እንደተቃጠሩት በማግስቱ ምሽት 1፡30 ነበር ቦሌ የደረሰው፡፡
‹‹ለሁለት 10 ጉዳይ ሲል ልደውልላት ወይስ ሁለት ሰዓት ይሙላ?›› እያለ ከራሱ ጋር ሲሞገት ከፊት ለፊት ሽክ ያለ አለባበስ ለብሳ በአስፈሪ ግርማ ሞገሶ አንድ መለስተኛ ዘመናዊ ሻንጣ በእጇ በመጎተት እያሽከረከረች ወደእሱ ስትቀርብ ተመለከተ፡፡ፊቱ ሁሉ አንፀባረቀ፡፡
‹‹እሺ..ቀድመህ ነው የደረስከው››አለችው፡፡
‹‹አዎ መቅደምም ነበረብኝ…ግን ሻንጣው ለምን አስፈለገ …?የሚያስፈልጉኝን ነገሮች እንደማልይዝ ጠርጥረሽ ነው አይደል? ዝም ብለሽ ነው የሰጋሽው፡፡››አለ፡፡እሱ ..ሻንጣውን ለእሱ ብላ የሚያስፈልጉትን እቃዎች ይዛበት የመጣች ነው የመሰለው፡፡
‹‹አይ ጎረምሳው ተሳስተሀል..ይሄ ሻንጣ የእኔ ነው፡፡››
‹‹የእኔ ነው ማለት?››
‹‹የእኔ ነዋ …እኔም ተጓዥ ነኝ፡፡ይልቅ ና እንግባ፡፡›› አለችና ከፊቱ ቀደመች፡፡
‹‹ወደየት ልትሄጂ ነው.?በአንድ ቀን ሁለታችንም ከአገር እንደምንወጣ አላወቅም ነበር፡፡››
( በአመዞን ደን ውስጥ)
፡
፡
#ክፍል_ክፍል_አስራ_ስምንት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ብራዚልና ኮሎምቢያ ድንበር/አማዞን ደን ውስጥ
‹‹ካርሎስ››
‹‹አቤት››
‹‹ሀገሬ ኢትዬጵያ አባ..ይን ጨምሮ የብዙ ወንዞች ባለቤት ነች..ማለት የፈለኩት ብዙ ወንዞችን አይቼ አውቃለው…እና አማዞን እጅግ ገራሚ ከሆኑ ጥቂጥ ተፈጥሮዎች መካከል አንዱ ሆኖ ነው ያገኘሁት››
‹‹ምኑ ነው ያስገረመሽ?››
‹‹አማዞን አንዴ ወንዝ ይመስላል….አንዴ ደግሞ ሀይቅ ይሆናል ፣አሁን ተሸገርኩት ብለህ ለሳዕታት ከተጓዝክ በኃላ መልሶ ፊትህ ይጋረጣል››
‹‹ጥሩ ታዝበሻል፡፡አማዞን እና ገባር ወንዞቹ በአጠቃላይ ከ25,000 ኪሎ ሜትር በላይ ርዝመት ያላቸው የውስጥ የውሃ መስመሮች መገናኛ ዋና ደም ስር ነው።ይህ ወንዝ ከተለያዩ ሀይቆች ጋር በሚገናኙበት ጊዜ, የወንዙ ጥልቀት 100 ሜትር ይደርሳል፡፡በበጋ ወቅት አማዞን 11 ኪሎ ሜትር ስፋት ሲደርስ 110 ሺህ ስኩዌር ኪሎ ሜትር የሚሸፍን ቦታን ያካልላል፡፡ዝናብ ሲሆን ደግሞ ስፈቱና ጥልቀቱ በሶስት እጥፍ ይጨምራል፡፡ በዚህ ወቅት የወንዙ ውሃ እስከ 20 ሜትር ከፍ ብሎ ስፋቱ ደግሞ 350 ሺህ ካሬ ኪሎ ሜትር መሬት ይሸፍናል፡፡በአማዞን እና ገባር ወንዞቹ ውስጥ ወደ 3,000 የሚጠጉ የዓሣ ዝርያዎች አሉበት››
ስለአማዞን ጥልቅ የሆነ እውቀት እንዳለው አመነች፡፡ ርእሱን ቀይራ‹‹እንስሳቱ ግን አያሳዝኑም››ስትል ጠየቀችው
‹‹እንዴት ማለት?››
‹‹አንድ አንድን ሲበላ …ጠገብኩ እፎይ ብሎ አረፍ ሲል በሌላው ደግሞ ሲበላ…››
‹‹አዎ ሁሉም እንስሳት ሰውንም ጭምር… ሁለችንም ለመብላትም ለመበላትም ነው የተፈጠርነው…፡፡››
‹‹የሰው ልጅ ደግሞ ይበላል እንጂ ይበላል እንዴ?››
‹‹አዎ … ወይ ቀን ሲጥለው ወይ ደግሞ ቀነ ሲጥል ይበላል፡፡አሁን እኔና አንቺ እዚህ ደን ውስጥ ስንት ቀን ከአውሬ መበላት ተርፈናል…ቀን ቢጥለን መበላታችን ይቀር ነበር…ባለፈው ከጓደኞቼ አንዱ በአናኮንዳ ሲበላ አላየሽም?፡፡
‹‹ያ እኮ ተዲያ ከመቶ ሚሊዬን አንድ የሚያጋጥም ነው፡፡››
‹‹አዎ ..ይሄ የሆነው የሰው ልጅ የሚያስብ እንስሳት በመሆኑ እራሱን ከዚህ አደጋ ለመጠበቅ ምን ማድረግ እንዳለበት እያሰበ እያሰበ መጣና እራሱን ከእንስሳ መኖሪያ እያራቀ መንደርና ከተማ እየሰራ ደህንነቱን ለማስጠበቅ ቻለ..እንደዛም ሆኖ ግን እድሜውን ማርዘም ቻለ እንጂ ሄዶ ሆዶ ከመበላት አይተርፍም….አሁን ስንቶቻችን ነን እርስ በርስ እየተባላላን ያለነው…?እኛ አሁን እዚህ ደን ውስጥ መከራችንን እያየን ያለነው ለምንድነው? በመሰል የሰው ልጆች ላለመበላት አይደል፡፡መበላት ሲባል የግድ ሰጋችንን ፈጭተው መዋጥ የለባቸውም …ከገደሉንና ከህይወት መስመር አንሸራተው ካስወጡን በሉን ማለት ነው፡፡››
‹‹ትክክል ነህ፡፡››
‹‹አዎ ትክክል ነኝ፡፡ ግን ደግሞ ሁሉም እንስሳት እኩል የመብላትና መበላት እጣ አላቸው ማለት አይደለም፡፡የጫካው ህግ የምግብ ስርዓት ልክ እንደፒራሚድ ነው፡፡ከፒራሚዱ የስረኛው ወለል ያሉ መበላት የየእለት ጭንቀታቸውና እጣቸው ነው፡፡የፒራሚዲ ጫፍ ያሉት ደግሞ እነአንበሳ ነብር የመሳሰሉትና ማለቴ ነው..ማደን መያዝና መዘንጠል የየእለት ስራቸውና ተግባራቸው ነው፡፡››
‹‹ተመስገን እኛ የሰው ልጅ እንደዚህ አለመሆናችን፡፡››
ፈገግ ብሎ ሳቀባት፡፡
‹‹ምነው ትክክል አይደለሁም እንዴ?››
አይ እንደውም ይሄንን ፒራሚዱን የምግብ ስርዓት ከእንስሳቱ ኮርጆ የራሱን ማሻሻያ አድርጎበት በጥበብ ነው እየተገበረ ያለው፡፡የአለም 90 ፐርሰንት ሀብት በ10 ፐርሰንት በሚሆኑ ቱጃሮች እጅ ነው ያለው ..ያ ማለት በሰው ልጅ ኪንግደም ውስጥ 10 ፐርሰንቱ የፒራሚዱ ጫፍ ላይ ያሉት ናቸው፡፡እነሱ የ90 ፐርሰንቱን ላብና ወዝ በተለያ ሚስጥራዊና ዘዴ ቅርጥፍ አድርጎ ይሰለቅጡታል፡፡››
አይን አይኗን በስስት እያያት‹‹ስለአንቺ ሳስብ ምን እንደሚገርመኝ ታውቂያለሽ?››አላት
የተወሰነ ጉጉት በሚታይበት የስሜት መነቃቃት‹‹እስኪ ምንድነው ንገረኝ ልስማው ››ስትል መለሰችት
‹‹ያንቺ ነፍስ ያንቺ ብቻ እንዳልሆነች ነው እንድረዳ ያደረግሺኝ..የነፍስሽ ክፍያ የወንድምሽ ንበረት ነው የሚመስለው፡፡አደራ አንቺ ጋር አስቀምጪልኝ ብሎ እንደሰጠሸና ያንን አደራሻን ላለመብላት የመጨረሻውን ጥረት እየጣርሽ እንደሆነ ነው፡፡ያ ነው እንዲህ ብርቱና ጠንካራ እንድትሆኚ ያደረገሽ….››
‹‹ጥሩ ገልፀሀዋል..ግን ይሄ የእኔ ብቻ ችግር አይመስለኝም፡፡የሰው ልጅ ሁሉ ለቤተሰቡ ይብዛም ይነስ እንጂ ተመሳሳይ አይነት እይታ አለው፡፡ማንም ቢሆን ነፍሱ የእሱ ብቻ አይደለም…እሱ ሲያመው የሚያማቸው እሱ ሲደሰት ደስ የሚላቸው ቤተሰቦች ይኖሩታል፡፡ለእነሱ ሲል እራሱን ከአደጋ ይጠብቃል..ለእነሱ ሲል ጠንክሮ ይሰራል፡፡አዎ ጠንካራ የቤተሰብ ትስስር ያለው ሰው ጠንካራ ስብዕና ይኖረዋል፡፡እነሱ በህይወት ጉዞ ትክክለኛውን መስመር መርቶ እንዲጓዝ ብርታትና ጥንካሬ ይሆኑታል፡፡.አብዛኛው ሰው የሚኖርላቸው የሚወዳቸውና የሚወዱት አምስት ወይም አስር ሰዎች ይሩታል፡፡እኔ የእኔ የምለው አንድ ወንድሜ ብቻ ስለሆነ ነው፡፡ያለኝን ፍቅር ጠቅላላ ተሰብስቦና ተከማችቶ አንድ ወንድሜ ላይ ስላረፈ ነው፡፡››
‹‹ገባኝ ..ጥሩ ገልፀሸዋል….ቀናሁበት››
‹‹ግድ የለህም አትቅና፡፡ ፍቅር ከመጠን ሲያልፍ ትንፋሽ ይነሳል…እንዲህ እንደምታስበው ጥሩ ጎን ብቻ አይደለም ያለው፡፡ወንድሜ የ10 ደቂቃ ታላቄ ወይም በሌላ አገላለፅ መንትያዬ ነው፡፡አንድ ማህፀን ውስጥ አንድ አይነት ሰዓት አንድ አይነት ምግብ እየተመገብን ነው የኖርነው…ከተወለድንም በኃላ እንደዛው… ቢሆንም በተለይ ወላጆቻችን ከሞቱ በኃላ ልክ እንደታናሽ ወንድሜ ነው የምቆጣጠረው፡፡የት ገባህ?የት ወጣህ….?በዚህ ግባ በዚህ ውጣ..አንዳንዴ ጭቅጭቄ ለእኔ ለራሴ ይሰለቸኛል..የሚገርመኝ እሱ ግን የእኔን ጭቅጭቅ የሚታገስበት የሚገርም ትእግስት አለው….ዝም ያልኩት ቀን እንደውም ምን ነካት ብሎ ይንቆራጠጣል….፡፡››
…
አዲስአበባ
///
ናኦል ከምስራቅ ጋር እንደተቃጠሩት በማግስቱ ምሽት 1፡30 ነበር ቦሌ የደረሰው፡፡
‹‹ለሁለት 10 ጉዳይ ሲል ልደውልላት ወይስ ሁለት ሰዓት ይሙላ?›› እያለ ከራሱ ጋር ሲሞገት ከፊት ለፊት ሽክ ያለ አለባበስ ለብሳ በአስፈሪ ግርማ ሞገሶ አንድ መለስተኛ ዘመናዊ ሻንጣ በእጇ በመጎተት እያሽከረከረች ወደእሱ ስትቀርብ ተመለከተ፡፡ፊቱ ሁሉ አንፀባረቀ፡፡
‹‹እሺ..ቀድመህ ነው የደረስከው››አለችው፡፡
‹‹አዎ መቅደምም ነበረብኝ…ግን ሻንጣው ለምን አስፈለገ …?የሚያስፈልጉኝን ነገሮች እንደማልይዝ ጠርጥረሽ ነው አይደል? ዝም ብለሽ ነው የሰጋሽው፡፡››አለ፡፡እሱ ..ሻንጣውን ለእሱ ብላ የሚያስፈልጉትን እቃዎች ይዛበት የመጣች ነው የመሰለው፡፡
‹‹አይ ጎረምሳው ተሳስተሀል..ይሄ ሻንጣ የእኔ ነው፡፡››
‹‹የእኔ ነው ማለት?››
‹‹የእኔ ነዋ …እኔም ተጓዥ ነኝ፡፡ይልቅ ና እንግባ፡፡›› አለችና ከፊቱ ቀደመች፡፡
‹‹ወደየት ልትሄጂ ነው.?በአንድ ቀን ሁለታችንም ከአገር እንደምንወጣ አላወቅም ነበር፡፡››
👍60❤6👏2🔥1🥰1
‹‹ይሄው አወቅክ አይደል..?ቆይ ስታስበው አንተን ብቻህን የምልክህ ይመስልሀል..?ለእኔም እኮ እህቴ ነች..አንተም ወንድሜ ነህ፡፡..እናንተን ለአደጋ ጥዬ ተረጋግቼ ህይወቴን መኖር አልችልም፡፡››
‹‹አና አብረሺኝ ነው የምትሄጂው?››
‹‹አዎ በትክክል፡፡››
ደስታው ሊያስከረው ደረሰ..በዕድሜው ረጅም ጊዜ ሲያደንቃት ..ሲሰማትና …ሲወዳት ከኖረው ሴት ጋር በሰማይ ሰንጥቆ አህጉራቱን አቆርጦ ውቅያኖስን ቁልቁል እያየ ሲጓዝ አሰበና ደስ አለው…አይ የሰው ልጅ እጅግ መራር ሀዘን ውስጥ ባለበት ጊዜ ውስጥ ሳይቀር የሆነ ለደቂቃም ቢሆን ፈገግ የሚያስብለው ነገር ማግኘቱ አይቀርም ..ያቺ የፈገግታ ብልጭታ ደግሞ ከትልቁ ሀዘን አግራሞት እንዲወጣ ብርታት ትሆነዋለች፡፡
✨ይቀጥላል✨
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
‹‹አና አብረሺኝ ነው የምትሄጂው?››
‹‹አዎ በትክክል፡፡››
ደስታው ሊያስከረው ደረሰ..በዕድሜው ረጅም ጊዜ ሲያደንቃት ..ሲሰማትና …ሲወዳት ከኖረው ሴት ጋር በሰማይ ሰንጥቆ አህጉራቱን አቆርጦ ውቅያኖስን ቁልቁል እያየ ሲጓዝ አሰበና ደስ አለው…አይ የሰው ልጅ እጅግ መራር ሀዘን ውስጥ ባለበት ጊዜ ውስጥ ሳይቀር የሆነ ለደቂቃም ቢሆን ፈገግ የሚያስብለው ነገር ማግኘቱ አይቀርም ..ያቺ የፈገግታ ብልጭታ ደግሞ ከትልቁ ሀዘን አግራሞት እንዲወጣ ብርታት ትሆነዋለች፡፡
✨ይቀጥላል✨
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍65❤14👎3🥰3👏3
#ኢትዬጵያዊቷ_ሰላይ
( በአመዞን ደን ውስጥ)
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ዘጠኝ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ብራዚል/ፔሩ
ናኦል እና ምስራቅ የወደቧ ውብ ከተማ ሪዬ ዲጄኔሮ እንደደረሱ ቀጥታ ታክሲ ይዘው ወደ ሆቴል ነው ያመሩት፡፡ለሁለትም እንዲህ አይነት ረጅም የአየር ላይ ጉዞ ሲጓዙ የመጀመሪያቸው ስለሆነ ድካሙ ከልክ ያለፈ ነበር..በተለይ ናኦል ከሀገር ውስጥ በረራዎች በስተቀር ድንበር ሲሻገር እራሱ የመጀመሪያው ገጠመኙ ሰለሆነ ጉዞ እንደህልም ነው የሆነበት ፡፡ሁለቱ ከአየር መንገድ ወጥተው ታክሲ ተሳፍረው ወደሆቴል እየሄዱ እያሉ ከሻንጣዋ የጎን ኪስ አንድ ወረቀት አወጣችና አቀበለችው፡፡
ተቀብሎ እያያት‹‹ምንድነው?፡፡››ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹አንብበው፡፡››
የተጣጠፈውን ወረቀት ገለጠና አየው..ከወረቀቱ ጫፍ በግራ በኩል የእሱ ፎቶ ተለጥፎበታል፡፡ በተመሳሳይ መስመር በቀኝ በኩል ደግሞ የራሷ የምስራቅ ፎቶ አለበት፡፡በመደነቅ እንደተሞላ ማንበብ ጀመረ‹‹ሁለቱ ባልና ሚስት እንደሆኑ የሚያወራና ያንንም የሚያረጋግጥ ህጋዊ የጋብቻ ሰርተፍኬት ነው፡፡ባለማመን አይኑን ጨፈን ገለጥ ጨፈን ገለጥ በማድረግ ደጋግሞ አየው፡፡ትክክል ነው፡፡
‹‹ውይ እኔ እኮ በጣም እድለኛ ሰው ነኝ ..መቼ ነው ህልሜ እንዲህ ያሳከሁት?መቼ ነው በአለም ላይ እጅግ የማደንቃትንና የምወዳትን የህልሜን ሴት ያገባሁት….?እስኪ ንገሪኝ መቼ ነው ?››
‹‹ጎረምሳው አረጋጋው..ይሄ ኑሀሚን በመፈለግ ሂደት በጣም አስፈላጊ ጉዳይ ስለሆነ ነው፡፡ይሄንን ተልዕኮችን እስኪጠናቀቅ እኔና አንተ ባልና ሚስት ነን፡፡የተጋባንበትን ቀን በቃልህ ሸምድደው..ሁለት ወር ሆኖናል፡፡ገና ትኩስ ባለትዳሮች ነን፡፡እንኳ…ደግሞ ቀለበትን በትከክለኛ እጣትህ ላይ አጥልቀው›› አለችናን እጇ ላይ ካለው ሁለት ቀለበት መካከል አንድን አቀበለችው፤ ሁለተኛውን እራሷ ጣት ላይ አጠለቀች፡፡ተቀበላትና በሚፍለቀለቅ ፈገግታው ታጅቦ ቀለበቱን አጠለቀው፡፡
‹‹…ይሄው..አሁን ሁሉ ነገር ውብና ፍፅም ትክክል ሆኗል…ግን ይሄንን ሰርተፍኬት እኔ ጋር ቢሆን ምን ይመስልሻል?››
‹‹ግድ የለም ያዘው ..የረሴ ድርሻ አለኝ..››አለችው በፈገግታ፡፡
ከዛ ሆቴል ደርሰው በባልና ሚስት ተመዝግበው አንድ አልጋ ያለው መኝታ ክፍል ያዙ፡፡ከምስራቅ ጋር በጣም በርካታ ቀናቶች ተመሳሳይ ቤት ውስጥ በሚገኙ የተለያዩ ክፍሎችና የተለያዩ አልጋዎች ላይ የመተኛት አጋጣሚ ቢኖራቸውም እንዲህ አንድ አልጋ ላይ የመተኛት እድል አጋጥሞት አያውቅም….አሁን ያ እድል እውን ሊሆንለት እንደሆነ ሲያስብ ልቡ በውስጡ መፈንጠዝ ጀመረች፡፡
///
በማግስቱ ከብራዚል ወደፔሩዋ ከተማ ሊማ ተጓዙና ምንም ሳያርፍ ቀጥታ ወደኢኩዬቶስ በረሩ…እንደደረሱ ለኡበሩ ሹፌር የተነገራቸውን ሆቴል ስም ነገሩና ወደዛው ወሰዳቸው፡፡ልክ ከኡበሩ የየራሳውን ሻንጣ ይዘው ወረዱና ወደሆቴል መጓዝ ሲጀምሩ‹‹እንግዲህ ከእስከአሁኑ በላይ በጣም ጠንቃቃ ሁኑ ..ከዚህ ሰዓት ጀምሮ በእርግጠኝነት በእነሱ ሰዎች እይታ ስር ነው ያለነው…ሆቴሉ ውስጥም ሆነ የምንገባበት መኝታ ቤት ውስጥ ካሜራ እንደሚያስቀምጡ እርግጠኛ ነኝ፡፡››አለችው፡፡
‹‹ገባኝ..እጠነቀቃለሁ፡፡››
‹‹ሆቴል ብክ አደረጉና ፅዱ የሆነ ባለአንድ አልጋ መኝታ ቤት ተሰጣቸው፡፡ገብተው ዕቃቸውን አመቻችተው እንዳስቀመጡ..‹‹የእኔ ፍቅር ትንሽ ሞቆኛል ሻወር ልወስድ ነው..አስከዛው ጋደም ብለህ ጠብቀኝ ..››አለችና እዛው እያያት ልብሷን በማወላለቅ እርቃኗን ሰውነቷ ላይ በቀረ ሰማያዊ ፓንት ብቻ ወደ ሻወር ቤት ሄደች፡፡እሱም በፍዘት ሲያያት ቆይቶ ሻወር ቤት ገብታ እስክትሰወርበት እየተመለከታት ነበር.፡፡ሌላ ቀን እዛ ሀገራቸው ምድር ላይ ሆኖ እንደዚህ ፊት ለፊቱ ልብሷን አወላልቃ እንዲህ እርቃኗን ቆማ አይቷት ቢሆን ኖሮ ወይ ተንደርድሮ ሄዶ ይጠመጠምባታል..ወይ ደግሞ እራሱን ስቶ መሬት ይዘረር ነበር፡፡አሁን ግን ከደቂቃዎች በፊት ያስጠነቀቀችውን እያሰበ እራሱን በትልቅ ጥረት ተቆጣጥሮ በትግስት ባለበት መርጋት ቻለ..፡፡
እሷ እየሰራች ያለውን ድራማ ይበልጥ ሊያደምቀው ወሰነና ልክ እሷ እንዳደረገችው ልብሱን አወላለቀ እና በፓንቱ ብቻ ወደሻወር ቤት ሄደና ገርበብ ያለውን በራፍ ገፋ በማድረግ ወደውስጥ ገባ ፡፡አልጠበቀችም ነበርና ስታየው ደነገጠች፡፡ሰውነቷን ስታሽበት የነበረው ሳሙና ከእጇ ተንሸራተተና ወደወለሉ ወደቀባት፡፡
‹‹የእኔ ፍቅር ላሽሽ እኮ ነው የመጣሁት…››አለና ሳሙናውን ጎንበስ ብሎ በማንሳት ሰውነቷን በአራፋው ያዳርስ ጀመር፡፡እሱ ብቻ ሳይሆን እሷም እጆቹ ሰውነቷ ላይ ሲሽከረከሩ ድንዝዝ እያለች ነው፡፡ልትቆጣጠረው የማትችል ስሜት በውስጧ ሲንተከተክና ልቧን ድክምክም ሲያደርጋት እየታወቃት ነው፡፡በዚህ ስሜት ተሸንፋ ዝልፍልፍ ብላ ክንዱ ላይ ከመውደቋ እና ባሳደገችው ልጅ ፊት ከመዋረዷ በፊት የሆነ ነገር ማድረግ እንዳለበት ተሰማት፡፡‹‹የእኔ ፍቅር አሁን ደግሞ ያንተ ተራ ነው..አምጣ ሳሙናውን ልሽህ፡፡››አለችና ከስሩ ሸሸት ብላ ሳሙናውን ከእጁ ተቀበለች፡፡የሻወሩን ውሀ ከፈተችና ሰውነቱን በውሀ እንዲያስመታ ዞር አለችለት፡፡ከፀጉሩ ጀምሮ ሳሙና አስመታና ‹‹በይ እሺኛ ››በማለት ደረቱን ዘርግቶ ወደእሷ ተጠጋ…
‹‹የእኔ ፍቅር ደረትህንማ አንተው በቀላሉ ማሸት ትችላለህ..ጅርባህን ዙርና እሱን ልሽህ››አለችው፡፡እንዳለችው በዝምታ ዞረ፡፡ ጀርባውን ከትከሻው ጀምሮ የፓንቱ ጠርዝ እስኪሚታይበት እስከመቀመጫው ድረስ አሸችውና..‹‹እንካ ጠጋ በልና ፊት ለፊትህን ሰሙና ምታው ..እስከዛ እኔ ልለቃለቅ›› ብላ ሳሙናውን አቀበለችውና የሻወሩን ቧንቧ በመክፈት ሰውነቷን ተለቃለቀች፡፡ድምፅ ሳታወጣ በምልክት ፊቱን ከእሷ እንዲያዞር አዘዘችው…ቅር እያለው ዞረ ፡፡ፓንቷን አወለቀችና መስቀያው ላይ አንጥልላ አንድ ፎጣ ከመስቀያው ላይ አንስታ በእጇ በመያዝ ባዶ መቀመጫዋን እያማታች ከሻወር ቤት ወጣች…እሱም ጥላው እንደወጣች ሲያውቅ ፈጠን አለና ሰውነቱን የሰተለቀለቀውን ሳሙና መለቃለቅ ጀመር…፡፡
ፎጣውን አገልድማ መውጣት እንዳለባት ታውቃለች.፡፡ግን ደግሞ እሷ እንደገመተችው እዚህ ድረስ ያስመጧቸው ሰዎች እዚህ ክፍል ውስጥ ካሜራ ካስቀመጡና እየተከታተሏቸው ከሆነ ከናኦል ጋር ባልና ሚስት እንደሆኑ ይበልጥ ማሳመን አለባት፡፡እርግጥ ለማንም ሰው በተለይ ለአንዲት ሴት በሆነ ቴክኖሎጂ ሰዎች ከርቀት ሆነው እየቀረፃት እንደሆነ እየተጠራጠረች , እርቃኗን በነፃነት የምታሳይ ሴት አትገኝም፡፡እሷ ግን ለዚህ የሰለጠነች ነች፡፡የሆነ የተሰማራችበትን ተልዕኮ ተግባራዊ ለማድረግ እስከጠቀመ ድረስ ማንኛውንም አይነት የተቀናጀ ተግባሮችን መፈፀም እንዳለባት ታውቃለችም ..ያንን ብዙ ጊዜ ተግባራዊ አድርጋ ውጤት አስመዝግባበታለች…አሁንም እያደረገችው ያለው ተመሳሳይ ነው…የትኛውም ወንድ እንዲህ የሴት እርቃን ገላ እየተመለከተ ጥርት ያለ ሀሳብ ሊያስብ አይችልም፡፡ስሌቷ እንደዛ ነው፡፡
ሰውነቷን በፎጣው አደራረቀቸና ሌላ ቅያሪ ፓንት ከቦርሳዋ አውጥታ እየለበሰች ሳለ ..እሱም ልክ እንደ እሷ በቅጡ ያልተላጨ የተሸፈነ እንትኑን እያማታ መጣ፡፡በቆሪጥ አይታው ወደሻንጣዋ አቀረቀረችና የምትለብሰውን ልብስ መምረጥ ጀመረች፡፡ተጠቅማ ጠረጴዛው ላይ ያስቀመጠችውን ፎጣ እያነሳ…‹‹ማሬ ሰውነቴን በዚህ ላደራርቅ እንዴ?›› ሲል ጠየቃት..፡፡
( በአመዞን ደን ውስጥ)
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ዘጠኝ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ብራዚል/ፔሩ
ናኦል እና ምስራቅ የወደቧ ውብ ከተማ ሪዬ ዲጄኔሮ እንደደረሱ ቀጥታ ታክሲ ይዘው ወደ ሆቴል ነው ያመሩት፡፡ለሁለትም እንዲህ አይነት ረጅም የአየር ላይ ጉዞ ሲጓዙ የመጀመሪያቸው ስለሆነ ድካሙ ከልክ ያለፈ ነበር..በተለይ ናኦል ከሀገር ውስጥ በረራዎች በስተቀር ድንበር ሲሻገር እራሱ የመጀመሪያው ገጠመኙ ሰለሆነ ጉዞ እንደህልም ነው የሆነበት ፡፡ሁለቱ ከአየር መንገድ ወጥተው ታክሲ ተሳፍረው ወደሆቴል እየሄዱ እያሉ ከሻንጣዋ የጎን ኪስ አንድ ወረቀት አወጣችና አቀበለችው፡፡
ተቀብሎ እያያት‹‹ምንድነው?፡፡››ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹አንብበው፡፡››
የተጣጠፈውን ወረቀት ገለጠና አየው..ከወረቀቱ ጫፍ በግራ በኩል የእሱ ፎቶ ተለጥፎበታል፡፡ በተመሳሳይ መስመር በቀኝ በኩል ደግሞ የራሷ የምስራቅ ፎቶ አለበት፡፡በመደነቅ እንደተሞላ ማንበብ ጀመረ‹‹ሁለቱ ባልና ሚስት እንደሆኑ የሚያወራና ያንንም የሚያረጋግጥ ህጋዊ የጋብቻ ሰርተፍኬት ነው፡፡ባለማመን አይኑን ጨፈን ገለጥ ጨፈን ገለጥ በማድረግ ደጋግሞ አየው፡፡ትክክል ነው፡፡
‹‹ውይ እኔ እኮ በጣም እድለኛ ሰው ነኝ ..መቼ ነው ህልሜ እንዲህ ያሳከሁት?መቼ ነው በአለም ላይ እጅግ የማደንቃትንና የምወዳትን የህልሜን ሴት ያገባሁት….?እስኪ ንገሪኝ መቼ ነው ?››
‹‹ጎረምሳው አረጋጋው..ይሄ ኑሀሚን በመፈለግ ሂደት በጣም አስፈላጊ ጉዳይ ስለሆነ ነው፡፡ይሄንን ተልዕኮችን እስኪጠናቀቅ እኔና አንተ ባልና ሚስት ነን፡፡የተጋባንበትን ቀን በቃልህ ሸምድደው..ሁለት ወር ሆኖናል፡፡ገና ትኩስ ባለትዳሮች ነን፡፡እንኳ…ደግሞ ቀለበትን በትከክለኛ እጣትህ ላይ አጥልቀው›› አለችናን እጇ ላይ ካለው ሁለት ቀለበት መካከል አንድን አቀበለችው፤ ሁለተኛውን እራሷ ጣት ላይ አጠለቀች፡፡ተቀበላትና በሚፍለቀለቅ ፈገግታው ታጅቦ ቀለበቱን አጠለቀው፡፡
‹‹…ይሄው..አሁን ሁሉ ነገር ውብና ፍፅም ትክክል ሆኗል…ግን ይሄንን ሰርተፍኬት እኔ ጋር ቢሆን ምን ይመስልሻል?››
‹‹ግድ የለም ያዘው ..የረሴ ድርሻ አለኝ..››አለችው በፈገግታ፡፡
ከዛ ሆቴል ደርሰው በባልና ሚስት ተመዝግበው አንድ አልጋ ያለው መኝታ ክፍል ያዙ፡፡ከምስራቅ ጋር በጣም በርካታ ቀናቶች ተመሳሳይ ቤት ውስጥ በሚገኙ የተለያዩ ክፍሎችና የተለያዩ አልጋዎች ላይ የመተኛት አጋጣሚ ቢኖራቸውም እንዲህ አንድ አልጋ ላይ የመተኛት እድል አጋጥሞት አያውቅም….አሁን ያ እድል እውን ሊሆንለት እንደሆነ ሲያስብ ልቡ በውስጡ መፈንጠዝ ጀመረች፡፡
///
በማግስቱ ከብራዚል ወደፔሩዋ ከተማ ሊማ ተጓዙና ምንም ሳያርፍ ቀጥታ ወደኢኩዬቶስ በረሩ…እንደደረሱ ለኡበሩ ሹፌር የተነገራቸውን ሆቴል ስም ነገሩና ወደዛው ወሰዳቸው፡፡ልክ ከኡበሩ የየራሳውን ሻንጣ ይዘው ወረዱና ወደሆቴል መጓዝ ሲጀምሩ‹‹እንግዲህ ከእስከአሁኑ በላይ በጣም ጠንቃቃ ሁኑ ..ከዚህ ሰዓት ጀምሮ በእርግጠኝነት በእነሱ ሰዎች እይታ ስር ነው ያለነው…ሆቴሉ ውስጥም ሆነ የምንገባበት መኝታ ቤት ውስጥ ካሜራ እንደሚያስቀምጡ እርግጠኛ ነኝ፡፡››አለችው፡፡
‹‹ገባኝ..እጠነቀቃለሁ፡፡››
‹‹ሆቴል ብክ አደረጉና ፅዱ የሆነ ባለአንድ አልጋ መኝታ ቤት ተሰጣቸው፡፡ገብተው ዕቃቸውን አመቻችተው እንዳስቀመጡ..‹‹የእኔ ፍቅር ትንሽ ሞቆኛል ሻወር ልወስድ ነው..አስከዛው ጋደም ብለህ ጠብቀኝ ..››አለችና እዛው እያያት ልብሷን በማወላለቅ እርቃኗን ሰውነቷ ላይ በቀረ ሰማያዊ ፓንት ብቻ ወደ ሻወር ቤት ሄደች፡፡እሱም በፍዘት ሲያያት ቆይቶ ሻወር ቤት ገብታ እስክትሰወርበት እየተመለከታት ነበር.፡፡ሌላ ቀን እዛ ሀገራቸው ምድር ላይ ሆኖ እንደዚህ ፊት ለፊቱ ልብሷን አወላልቃ እንዲህ እርቃኗን ቆማ አይቷት ቢሆን ኖሮ ወይ ተንደርድሮ ሄዶ ይጠመጠምባታል..ወይ ደግሞ እራሱን ስቶ መሬት ይዘረር ነበር፡፡አሁን ግን ከደቂቃዎች በፊት ያስጠነቀቀችውን እያሰበ እራሱን በትልቅ ጥረት ተቆጣጥሮ በትግስት ባለበት መርጋት ቻለ..፡፡
እሷ እየሰራች ያለውን ድራማ ይበልጥ ሊያደምቀው ወሰነና ልክ እሷ እንዳደረገችው ልብሱን አወላለቀ እና በፓንቱ ብቻ ወደሻወር ቤት ሄደና ገርበብ ያለውን በራፍ ገፋ በማድረግ ወደውስጥ ገባ ፡፡አልጠበቀችም ነበርና ስታየው ደነገጠች፡፡ሰውነቷን ስታሽበት የነበረው ሳሙና ከእጇ ተንሸራተተና ወደወለሉ ወደቀባት፡፡
‹‹የእኔ ፍቅር ላሽሽ እኮ ነው የመጣሁት…››አለና ሳሙናውን ጎንበስ ብሎ በማንሳት ሰውነቷን በአራፋው ያዳርስ ጀመር፡፡እሱ ብቻ ሳይሆን እሷም እጆቹ ሰውነቷ ላይ ሲሽከረከሩ ድንዝዝ እያለች ነው፡፡ልትቆጣጠረው የማትችል ስሜት በውስጧ ሲንተከተክና ልቧን ድክምክም ሲያደርጋት እየታወቃት ነው፡፡በዚህ ስሜት ተሸንፋ ዝልፍልፍ ብላ ክንዱ ላይ ከመውደቋ እና ባሳደገችው ልጅ ፊት ከመዋረዷ በፊት የሆነ ነገር ማድረግ እንዳለበት ተሰማት፡፡‹‹የእኔ ፍቅር አሁን ደግሞ ያንተ ተራ ነው..አምጣ ሳሙናውን ልሽህ፡፡››አለችና ከስሩ ሸሸት ብላ ሳሙናውን ከእጁ ተቀበለች፡፡የሻወሩን ውሀ ከፈተችና ሰውነቱን በውሀ እንዲያስመታ ዞር አለችለት፡፡ከፀጉሩ ጀምሮ ሳሙና አስመታና ‹‹በይ እሺኛ ››በማለት ደረቱን ዘርግቶ ወደእሷ ተጠጋ…
‹‹የእኔ ፍቅር ደረትህንማ አንተው በቀላሉ ማሸት ትችላለህ..ጅርባህን ዙርና እሱን ልሽህ››አለችው፡፡እንዳለችው በዝምታ ዞረ፡፡ ጀርባውን ከትከሻው ጀምሮ የፓንቱ ጠርዝ እስኪሚታይበት እስከመቀመጫው ድረስ አሸችውና..‹‹እንካ ጠጋ በልና ፊት ለፊትህን ሰሙና ምታው ..እስከዛ እኔ ልለቃለቅ›› ብላ ሳሙናውን አቀበለችውና የሻወሩን ቧንቧ በመክፈት ሰውነቷን ተለቃለቀች፡፡ድምፅ ሳታወጣ በምልክት ፊቱን ከእሷ እንዲያዞር አዘዘችው…ቅር እያለው ዞረ ፡፡ፓንቷን አወለቀችና መስቀያው ላይ አንጥልላ አንድ ፎጣ ከመስቀያው ላይ አንስታ በእጇ በመያዝ ባዶ መቀመጫዋን እያማታች ከሻወር ቤት ወጣች…እሱም ጥላው እንደወጣች ሲያውቅ ፈጠን አለና ሰውነቱን የሰተለቀለቀውን ሳሙና መለቃለቅ ጀመር…፡፡
ፎጣውን አገልድማ መውጣት እንዳለባት ታውቃለች.፡፡ግን ደግሞ እሷ እንደገመተችው እዚህ ድረስ ያስመጧቸው ሰዎች እዚህ ክፍል ውስጥ ካሜራ ካስቀመጡና እየተከታተሏቸው ከሆነ ከናኦል ጋር ባልና ሚስት እንደሆኑ ይበልጥ ማሳመን አለባት፡፡እርግጥ ለማንም ሰው በተለይ ለአንዲት ሴት በሆነ ቴክኖሎጂ ሰዎች ከርቀት ሆነው እየቀረፃት እንደሆነ እየተጠራጠረች , እርቃኗን በነፃነት የምታሳይ ሴት አትገኝም፡፡እሷ ግን ለዚህ የሰለጠነች ነች፡፡የሆነ የተሰማራችበትን ተልዕኮ ተግባራዊ ለማድረግ እስከጠቀመ ድረስ ማንኛውንም አይነት የተቀናጀ ተግባሮችን መፈፀም እንዳለባት ታውቃለችም ..ያንን ብዙ ጊዜ ተግባራዊ አድርጋ ውጤት አስመዝግባበታለች…አሁንም እያደረገችው ያለው ተመሳሳይ ነው…የትኛውም ወንድ እንዲህ የሴት እርቃን ገላ እየተመለከተ ጥርት ያለ ሀሳብ ሊያስብ አይችልም፡፡ስሌቷ እንደዛ ነው፡፡
ሰውነቷን በፎጣው አደራረቀቸና ሌላ ቅያሪ ፓንት ከቦርሳዋ አውጥታ እየለበሰች ሳለ ..እሱም ልክ እንደ እሷ በቅጡ ያልተላጨ የተሸፈነ እንትኑን እያማታ መጣ፡፡በቆሪጥ አይታው ወደሻንጣዋ አቀረቀረችና የምትለብሰውን ልብስ መምረጥ ጀመረች፡፡ተጠቅማ ጠረጴዛው ላይ ያስቀመጠችውን ፎጣ እያነሳ…‹‹ማሬ ሰውነቴን በዚህ ላደራርቅ እንዴ?›› ሲል ጠየቃት..፡፡
👍66❤7
ለመልበስ መርጣ በእጇ ይዛ ነበረውን ጅንስ ሱሪ አልጋው ጠርዝ ላይ ወርወር አደረገችና‹‹አዎ ማሬ..ቆይ እንደውም እኔ ልርዳህ›› አለችና ወደእሱ በመንቀሳቀስ ፎጣውን ከእጁ ላይ ተቀበለችና መላ ሰውነቱን በፎጣው እያሻሸች ታደራርቅለት ጀመር፡፡
‹‹አይበቃህም?››፡፡አለችው
ወደእሷ ዞረና አቀፎ ከእርቃን ሰውነቱ ጋር አጣበቃት…ያለምንም ተቃውሞ ልጥፍ አለችበት…በእድሜ ከ15 ኣመት በላይ ትብለጠው እንጂ በቁመት ከ15 ሴ.ሜትር በላይ ይበልጣታል…ወደታች ጎንበስ አለና አፉን ወደአፏ አሞጠሞጠ…ቀና ብላ ከንፈሯን በማቅናት ተቀበለችው፡፡፡
ለ5 ደቂቃ ያለማቋረጥ ተሳሳሙና ሲላቀቁ ሁለቱም እራሳቸውን ችለው መቆም አቅቷቸው ነበር…በናኦል ጭንቅላት ውስጥ ሲመላለስ የነበረው ሙሉ በሙሉ ተሸክሞ አልጋ ላይ መጣልና የለበሰችውን ፓንት መልሶ አውልቆ ጥሎ ያንን ለዘመናት ሲማልልለት የኖረውን ጭኗ መካከል አካሉን ብቻ ሳይሆን ነፍሱንም ጭምር በመክተት መጥፋት ነበር…እንደዛ ቢያደርግ እሷም ብትሆን እንደማትቃወመውና እንዳደረጋት እንደምትሆን እርግጠኛ ነው..ግን ከዛ በኃላ ባላቸው የወደፊት ግንኙነት ላይ ምን አይነት ጥቁር ነጥብ እንደሚጥል እርግጠኛ መሆን ስላልቻለና ከምንም በላይ የእህቱን ደህንነት የማረጋገጥና የት እንደሆነች የማወቅ ሂደት ላይ የሚያመጣውን ተፅእኖ አሉታዊ ሊሆን ይችላል የሚል ስጋት ስላደረበት እንደምንም ብሎ ስሜቱን መግታትና የውስጥ ረሀቡን ማክሰም ቻለ፡፡
ምስራቅም ለተወሰነ ሰከንድ ትንፋሽ ከወሰደች በኃላ በፍጥነት ከተቀመጠችበት የአልጋው ጠርዝ ተነስታ አጠገቧ ያለውን ጅንስ ሱሪ ለበሰች…ከዛ ከላይ ፓካውትና ጃኬት ደረበች፡፡እሱም እሷን ተከትሎ ልብሱን ከሻንጣው እየመረጠ ለብሶ ካጠናቀቀ በኃላ፡፡
‹‹እሺ አሁን ቀጣይ እቅዳችን ምንድነው?››
‹‹መጀመሪያ ስልክህ አውጣና ..ለሰዎቻችን መልዕክት ላክላቸው፡፡››
ስልኩን ቀድሞ ካወለቀው ሱሪ ውስጥ አወጣና ከፈተ‹‹ምን ብዬ ነው የምፅፈው?››
‹‹ያው በተባባልነው መሰረት መጥቼ ኢኩያቶስ ገብቼ ያላችሁኝ ሆቴል አርፌለው…መች ነው የምንገናኘው?››ብለህ ላክላቸው፡፡
‹‹እሺ›› አለና ያለችውን በእንግሊዘኛ ፅፎ ላከላቸው፡፡ ከአምስት ደቂቃ በኃላ መልስ መጣለት
‹‹እንኳን ሰላም መጣህ… ዛሬ ዞር ዞር ብለህ ከተማዋን እያት…እርፍት ውሰድ ነገ እናገኝሀለን፡፡››ይላል፡፡
የመጣለትን ጽሁፍ ቀድሞ ካነበበ በኃላ እሷም እንድታነበው ስልኩን አቀበላት..አነበበችውና ስልኩን እየመለሰችለት፡፡ከተቀመጠችበት ተነስታ ፊት ለፊቷ ቆመችና ሆዷን እያሻሸች ‹‹አየህ የእኔ ፍቅር ..ነገ ማለት ብዙ እሩቅ አይደለም…ኑሀሚን እናገኛታለን፡፡ሶስታችንም አብረን ወደሀገራችን እንመለሳለን.. ከዛ ሴት ልጅ አረግዝልሀላው፡፡አንተንም አባት እሷንም አክስት አደርጋችኋለው፡፡፡፡››አለችው
‹‹ተስፋ አደርጋለው የእኔ ፍቅር.. አሁን እርቧኛል ..ወጥተን የሆነ የሚበላ ነገር እንፈለግ››አለት፡፡
‹‹አዎ …ተነስ እንሂድ….››አለችውና እጁን ይዛ ከክፍሉ ወጡ፡፡ቀጥታ ወደ ሆቴሉ ነው የወረዱት፡፡
✨ይቀጥላል✨
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
በዛውም list ሊሆን 24 ቀን ብቻ የቀረውን Airdrop ላይ ተሳተፉ ብዙ ሰው እየተሳተፈ ነው👇👇👇👇
1 t.me/empirebot/game?startapp=hero405867113
🔥Play with me, grow your startup.
💸 +5k coins as your first gift
💵 +25k coins if you have Telegram Premium
2 https://xn--r1a.website/major/start?startapp=405867113
👑 Join me in @Major game and earn $MAJOR token soon!
⭐️ 750 rating bonus for you.
⭐️ 1000 rating bonus if you are Premium.
‹‹አይበቃህም?››፡፡አለችው
ወደእሷ ዞረና አቀፎ ከእርቃን ሰውነቱ ጋር አጣበቃት…ያለምንም ተቃውሞ ልጥፍ አለችበት…በእድሜ ከ15 ኣመት በላይ ትብለጠው እንጂ በቁመት ከ15 ሴ.ሜትር በላይ ይበልጣታል…ወደታች ጎንበስ አለና አፉን ወደአፏ አሞጠሞጠ…ቀና ብላ ከንፈሯን በማቅናት ተቀበለችው፡፡፡
ለ5 ደቂቃ ያለማቋረጥ ተሳሳሙና ሲላቀቁ ሁለቱም እራሳቸውን ችለው መቆም አቅቷቸው ነበር…በናኦል ጭንቅላት ውስጥ ሲመላለስ የነበረው ሙሉ በሙሉ ተሸክሞ አልጋ ላይ መጣልና የለበሰችውን ፓንት መልሶ አውልቆ ጥሎ ያንን ለዘመናት ሲማልልለት የኖረውን ጭኗ መካከል አካሉን ብቻ ሳይሆን ነፍሱንም ጭምር በመክተት መጥፋት ነበር…እንደዛ ቢያደርግ እሷም ብትሆን እንደማትቃወመውና እንዳደረጋት እንደምትሆን እርግጠኛ ነው..ግን ከዛ በኃላ ባላቸው የወደፊት ግንኙነት ላይ ምን አይነት ጥቁር ነጥብ እንደሚጥል እርግጠኛ መሆን ስላልቻለና ከምንም በላይ የእህቱን ደህንነት የማረጋገጥና የት እንደሆነች የማወቅ ሂደት ላይ የሚያመጣውን ተፅእኖ አሉታዊ ሊሆን ይችላል የሚል ስጋት ስላደረበት እንደምንም ብሎ ስሜቱን መግታትና የውስጥ ረሀቡን ማክሰም ቻለ፡፡
ምስራቅም ለተወሰነ ሰከንድ ትንፋሽ ከወሰደች በኃላ በፍጥነት ከተቀመጠችበት የአልጋው ጠርዝ ተነስታ አጠገቧ ያለውን ጅንስ ሱሪ ለበሰች…ከዛ ከላይ ፓካውትና ጃኬት ደረበች፡፡እሱም እሷን ተከትሎ ልብሱን ከሻንጣው እየመረጠ ለብሶ ካጠናቀቀ በኃላ፡፡
‹‹እሺ አሁን ቀጣይ እቅዳችን ምንድነው?››
‹‹መጀመሪያ ስልክህ አውጣና ..ለሰዎቻችን መልዕክት ላክላቸው፡፡››
ስልኩን ቀድሞ ካወለቀው ሱሪ ውስጥ አወጣና ከፈተ‹‹ምን ብዬ ነው የምፅፈው?››
‹‹ያው በተባባልነው መሰረት መጥቼ ኢኩያቶስ ገብቼ ያላችሁኝ ሆቴል አርፌለው…መች ነው የምንገናኘው?››ብለህ ላክላቸው፡፡
‹‹እሺ›› አለና ያለችውን በእንግሊዘኛ ፅፎ ላከላቸው፡፡ ከአምስት ደቂቃ በኃላ መልስ መጣለት
‹‹እንኳን ሰላም መጣህ… ዛሬ ዞር ዞር ብለህ ከተማዋን እያት…እርፍት ውሰድ ነገ እናገኝሀለን፡፡››ይላል፡፡
የመጣለትን ጽሁፍ ቀድሞ ካነበበ በኃላ እሷም እንድታነበው ስልኩን አቀበላት..አነበበችውና ስልኩን እየመለሰችለት፡፡ከተቀመጠችበት ተነስታ ፊት ለፊቷ ቆመችና ሆዷን እያሻሸች ‹‹አየህ የእኔ ፍቅር ..ነገ ማለት ብዙ እሩቅ አይደለም…ኑሀሚን እናገኛታለን፡፡ሶስታችንም አብረን ወደሀገራችን እንመለሳለን.. ከዛ ሴት ልጅ አረግዝልሀላው፡፡አንተንም አባት እሷንም አክስት አደርጋችኋለው፡፡፡፡››አለችው
‹‹ተስፋ አደርጋለው የእኔ ፍቅር.. አሁን እርቧኛል ..ወጥተን የሆነ የሚበላ ነገር እንፈለግ››አለት፡፡
‹‹አዎ …ተነስ እንሂድ….››አለችውና እጁን ይዛ ከክፍሉ ወጡ፡፡ቀጥታ ወደ ሆቴሉ ነው የወረዱት፡፡
✨ይቀጥላል✨
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
በዛውም list ሊሆን 24 ቀን ብቻ የቀረውን Airdrop ላይ ተሳተፉ ብዙ ሰው እየተሳተፈ ነው👇👇👇👇
1 t.me/empirebot/game?startapp=hero405867113
🔥Play with me, grow your startup.
💸 +5k coins as your first gift
💵 +25k coins if you have Telegram Premium
2 https://xn--r1a.website/major/start?startapp=405867113
👑 Join me in @Major game and earn $MAJOR token soon!
⭐️ 750 rating bonus for you.
⭐️ 1000 rating bonus if you are Premium.
👍49❤9👏1
#ኢትዬጵያዊቷ_ሰላይ
( በአመዞን ደን ውስጥ)
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ዘጠኝ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ከተማው ውስጥ ሲዞዞሩና በከፊል የተጨነቀ በከፊል ደግሞ በከተማዋ ውበት ልብ የተሰረቀ ጥንድ ባልና ሚስቶችን ገፀ ባህሪ እየተጫወቱ አመሹ ፡፡ምሽት ላይ አዛው አልጋ የያዙበት ሆቴል መጠጥ እየቀማመሱና እየተጫወቱ ሰዓቱን ከገፉት በኃላ አራት ሰዓት አካባቢ ከተወሰነ ሞቅታ ጋር ወደ መኝታቸው ተመለሱ፡፡እንደገቡ እሷ የለበሰችውን ልብስ አውልቃ ስስ ቢጃማ ቀሚሶን ለበሰችና ተበትኖ የዋለውን ፀጉሯን አንድ ላይ አሲዛ በጨርቅ በማሰር አንሶላውን ገልጣ ከውስጥ ገባች..እሱም በተመሳሳይ የለበሰውን ልብስ አወላለቀና ወደሻንጣው ሄደ፡፡ ሀሳብ እሷ እንዳደረገችው ቢጃማ ፈልጎ ሊለብስ ነበር…ግን በህይወቱ ቢጃማ ለብሶ የመተኛት ልምድ ስለሌለው ቀጥታ ሰውነቱ ላይ በቀረው ፓንት ብቻ ወደአልጋው ሄደ፡፡ ብርድልብሱንና አንሶላውን ገለጠና ከስር ገባ …ወደእሱ ዞረች…ሰውነታቸው ሲነካካ የሁለቱም የሙቀት መጠን ወደላይ ተስፈነጠረ፡፡እሱ ክንዶቹን በአንገቷ ስር ሰቅስቆ አስገባና አቀፋት ..አንገቷን ከትራሱ ላይ ቀና አደረገችና ደረቱ ላይ ተኛች፡፡በአንገቷ ስር የተሻገረው እጁ ተመለሰና በከፊል የተጋለጠው ቀኝ ጡቷ ላይ አረፈ…፡፡ጭንቅላቷ ድረስ ነዘራት፡፡
አካሄዱ ስላላማራት በጥበብ አእምሮውን በመበታተን ልታስቆመው አሰበች..‹‹የእኔ ፍቅር ኑሀሚ እዚህ ከተማ ያለች ይመስልህል?፡፡››ስትል ጠየቀችው፡፡
‹‹አዎ እዚህ ያለች ይመስለኛል››በእርግጠኝነት መለሰላት፡፡
‹‹ታዲያ ለምን ዛሬውኑ ሳያገናኙን?››
‹‹ያው ምንም ቢሆን እነሱ ባሉት መሰረት ብቻችንን እንደመጣን እስኪያረጋግጡ መሰለኝ››
‹‹እንዴ ምን ነካሽ? በእህታችን ነፍስ እንዴት ቁማር መጫወት እንችላለን…?የአካባቢው መንግስት አቅም ቢኖረው እኮ እስከአሁን ያገኛትና ወደሀገሯ ይመልሳት ነበር፡፡››
‹‹እሱስ እወነትህን ነው..ይሄንን ምናውቀው ግን እኛ ነን..እነሱ የሆነ ነገር ያደርጋሉ ብለው ቢጠረጥሩ ስህተት አልሰሩም፡፡››
‹‹ይሁን እንዳልሽ፡፡እርግጠኛ ነኝ ነገ ብቻችንን መሆናችንን በራሳቸው መንገድ ያረጋግጡና ከእህቴ ያገናኙኛል የሚል እምነት አለኝ››
‹‹አንተ ..››አለችና በድንጋጤ ከደረቱ ላይ ተነሳታ ንግግሯን አራዘመች‹‹ሚስቴ አብራኝ ትመጣለች ብልህ ነግረሀቸዋል እንዴ?››ያላሰበውን ጥያቄ ጠየቀችው፡፡
እሷ ድራማውን በደንብ አድርጋ እየተጫወተችና እነሱ ጋር እንዲደርስላት የምትፈልገውን መልእክት እንዲናግር ሂሳቡን በመስራት ነበር ጥያቄዎችን የምታቀርብለት..እሱ ግን የእሷ ከእሱ ተከትሎ ፔሩ ድረስ መምጣት ከሰዎቹ ጋር ባደረገው በእስከአሁኑ ንግግራቸውም ሆነ ስምምነታቸው ላይ ስላልነበረ..ይሄ በራሱ እንቅፋት እንዳይሆንባቸው ስለፈራ ደነገጠ፡፡
‹‹አንቺ እስከአሁን ማሳወቅ ነበረብኝ…ምን አይነት የማረባ ሰው ነኝ››አለና ከተኛበት በመነሳት አልጋውን ለቆ ወረደ…
‹‹ወደየት ልትሄድ ነው?››
‹‹ነገ ሲመጡ አይተውሽ ሌላ አለመግባባት ውስጥ ከምንገባ አሁኑኑ በኢሜል ላሳውቃቸው፡፡››
ከተኛችበት ሆና ‹‹ጥሩ አስበሀል ማሬ… ፃፈላቸው፡፡››ስትል ፍቃድ ሰጠችው፡፡
እስከአሁን ሳልነግራችሁ የዘነጋሁት አንድ ጉዳይ አለ፡፡ይቅርታ..ባለቤቴ ወደማላውቀው ሀገር ብቻዬን ልትልከኝ ፍቃደኛ ስላልሆነች አብራኝ ተከትላኝ መጥታለች..ቀድሜ ላሳውቃችሁ ብዬ ነው፡፡››
ብሎ ፃፈና ላከው፡፡እና ሞባይሉን ይዞ ወደአልጋው ተመልሶ በመሄድ ከውስጥ ገብቷ ተኛና ምስራቅን መልሶ አቀፎት ለላከው መልዕክት መልስ ይጠብቅ ጀመር፡፡ወዲያው የኢሜሉን መልእክት መልስ መጣለት፡፡
ቀድመህ ልታሳውቀን ይገባ ነበር…ደግመህ ከተስማማንበት ውጭ የሆነ አንዲት ቅንጣት ነገር ብታደርግ እህትህን ማግኘቱን እርሳው፡፡ለጊዜው የሚስትህን መምጣት ተቀብለነዋል፡፡ግን ደግሞ ለአንተ የነገርናቸውን ማስጠንቀቂያዎች እሷም እንድታከብር የማድረግ ኃላፊነቱ ያንተው ነው፡፡
ይላል ፡፡ምስራቅንም አስነበባትና ስልኩን አስቀምጦ መብራቱን አጠፋና አቅፎት ተኛ… ወደጆሮዋ ጠጋ ብሎ በሹክሹክታ‹‹ደህና እደሪ››አላት
‹‹እንቅልፍህ መጣ እንዴ?››
‹‹አይ አልመጣም..የሚመጣም አይመስለኝም..እኚ ሰዎች እስከአሁን ሙሉ በሙሉ ያመኑን አይመስለኝም፣ማለቴ ባልና ሚስት መሆናችንን›› አለችው፡፡
ጆሮዋ ላይ ተለጥፎ‹‹አረ ያምኑናል…እንዲህ እየሆን እንዴት ላያምኑን ይችላሉ? ››
‹‹ባልና ሚስቶች እንዲህ ብቻ አይደለም የሚሆኑት፡፡ይህንን አታውቅም እንዴ? ››
ምን ለማለት እደፈለገች ቢገባውም ያልገባው ለመምሰል ሞከረ ‹‹እንደምታውቂው ከዚህ በፊት አግብቼ አላውቅም… እንዴት ላውቅ እችላለሁ?››
‹‹ለማወቅ እኮ ማግባት አይጠበቅብህም››አለችው በሹክሹክታ
‹‹ታዲያ ምን ይሻለናል እያልሽ ነው?››
‹‹ኑሀሚን አደጋ ላይ የሚጥል ምንም አይነት ስህተት መስራት የለብንም፡፡ አሁን እንተሻሻለን››
..ቀስ ብዬ ልብሴን አወልቅና ወደወለሉ ወረውራለው፡፡ አንትም ፓንትህን ታወልቃለህ ….እኔ ጭን መካከል ትገባለህ..ልክ ወሲብ እንደሚያረግን ባልና ሚስት በንቅናቄና በድምፅ ማስመሰል እንቀጥላለን..ግን በምንም አይነት ሁኔታ እትንህን ጭኔ ውስጥ የእውነት ለመክተት እንዳትሞክር››
‹‹ተንሸራቶ ከገባብኝስ?››
‹‹ወደሀገራችን ስንመለስ ግንባርህን በሽጉጥ አፈርሰውና ባርቆብኝ ነው ብዬ ቃል እሰጣለሁ፡፡››
‹‹ተስማምቼለሁ›› አለና ሙሉ በሙሉ ወደእሷ በመዞር ከሰውነቱ አጣብቆ ያሻት ጀመረ..እሷም ቀስ በቀስ እያደገ እና እየጨመረ በሚሄድ በተቆራረጠ ድምፅ በማጀብ እጆቾን በእርቃን ሰውነቱ ላይ ታመላለስ ጀመር…ድምፃቸው ምን አልባት እየቀረፃቸው ያለው መቅራጫ በጭለማ ምስል ማስቀረት ባይችል እንኳን ወሲብ ላይ መሆናቸውን የሚያበስረውን ድምጽ በትክክል ማስቀረት ስላለበት በደንብ ነበር የተወኑት ፡፡ከ10 ደቂቃ መተሻሸት በኃላ እሷ ቀድማ ከእቅፉ ወጣችና የለበሰችውን ቢጃማ ሆነ ፓንት አወቀለቀችና ወለል ላይ ወረወችው..እሱም ፓንቱን አወለቀና ተመሳሳዩን አደረገ ..ሙሉ በሙሉ እርቃናችውን እርስ በርስ ተጣበቁ ..እሱ ግን የተሰጠውን ትዕዛዝ ማክበር አልቻለም፡፡ከ5 ደቂቃ መፋተግ በኃላ የእሷም ብልት በፈሳሽ መረጣጠቡን ተከትሎ ሙከራው ከሸፈበትና ብልቱ አዳልጦት ከማንነቷ ጋር ሙሉ በሙሉ ተዋሀዳት..ሁለቱም የሆነውን ያወቁት የመጨራሻ ጡዘት ላይ ደርሰው በእርካታ ወደ ስሜታቸው ስክነት ከተመለሱ በኃላ ነው፡፡ምንም አላላች፡፡ከተወሰነ ደቂቃዎች እረፍት በኃላ ሰውነቷ ላይ የነበረውን ብርድልብስ ገፋ አስወገደችና ከአልጋው ወርዳ ወደግድግዳው በመሄድ መብራቱን አበራችው..ይሄንን ሆነ ብላ ነው ያደረገችው..ናኦል ዝርግትግት ብሎ እርቃኑን አልጋው ላይ ተኝቷል ..ቀጥታ ወደሻወር ቤት ሄደች፡፡
ሻወር ቤት ገባችና ውሀውን ከፈተች፡፡ መሀከል አናቷን ማስመታት ጀመረች…አሁን ያደረገችው ነገር ምን እንደሚያመጣባት ምንም እርግጠኛ መሆን አልቻለችም…እሷ በህይወቷ ከመቶ በላይ የማትፈልጋቸውን ወሲባዊ ተራክቦ ከብዙ የማትፈልጋቸው ሰዎች ጋር አድርጋ ታውቃለች፡›ቀድሞውንም አእምሮዋን አሳምና ስለምትከውነው ምንም አይነት የመንፈስ ቁስለት ሆነ ፀፀት አስከትሎባት አያውቅም ነበር፡፡ይሄ የአሁኑ ግን ከአነዛ በጣም የተለየ ነው፡፡ በመጀመሪያ ይሄን ልጅ ገና ከ12 ዓመቱ ጀምሮ ታውቃዋለች፡፡ እያንዳንዱን እንቅስቃሴውን ለውጡን እድገቱን በቅርበት ስትከታተል ነው የኖረችው…ልክ እንደታላቅ እህቱ ስትንከባከበው እና ስትጠብቀው ነው
( በአመዞን ደን ውስጥ)
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ዘጠኝ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ከተማው ውስጥ ሲዞዞሩና በከፊል የተጨነቀ በከፊል ደግሞ በከተማዋ ውበት ልብ የተሰረቀ ጥንድ ባልና ሚስቶችን ገፀ ባህሪ እየተጫወቱ አመሹ ፡፡ምሽት ላይ አዛው አልጋ የያዙበት ሆቴል መጠጥ እየቀማመሱና እየተጫወቱ ሰዓቱን ከገፉት በኃላ አራት ሰዓት አካባቢ ከተወሰነ ሞቅታ ጋር ወደ መኝታቸው ተመለሱ፡፡እንደገቡ እሷ የለበሰችውን ልብስ አውልቃ ስስ ቢጃማ ቀሚሶን ለበሰችና ተበትኖ የዋለውን ፀጉሯን አንድ ላይ አሲዛ በጨርቅ በማሰር አንሶላውን ገልጣ ከውስጥ ገባች..እሱም በተመሳሳይ የለበሰውን ልብስ አወላለቀና ወደሻንጣው ሄደ፡፡ ሀሳብ እሷ እንዳደረገችው ቢጃማ ፈልጎ ሊለብስ ነበር…ግን በህይወቱ ቢጃማ ለብሶ የመተኛት ልምድ ስለሌለው ቀጥታ ሰውነቱ ላይ በቀረው ፓንት ብቻ ወደአልጋው ሄደ፡፡ ብርድልብሱንና አንሶላውን ገለጠና ከስር ገባ …ወደእሱ ዞረች…ሰውነታቸው ሲነካካ የሁለቱም የሙቀት መጠን ወደላይ ተስፈነጠረ፡፡እሱ ክንዶቹን በአንገቷ ስር ሰቅስቆ አስገባና አቀፋት ..አንገቷን ከትራሱ ላይ ቀና አደረገችና ደረቱ ላይ ተኛች፡፡በአንገቷ ስር የተሻገረው እጁ ተመለሰና በከፊል የተጋለጠው ቀኝ ጡቷ ላይ አረፈ…፡፡ጭንቅላቷ ድረስ ነዘራት፡፡
አካሄዱ ስላላማራት በጥበብ አእምሮውን በመበታተን ልታስቆመው አሰበች..‹‹የእኔ ፍቅር ኑሀሚ እዚህ ከተማ ያለች ይመስልህል?፡፡››ስትል ጠየቀችው፡፡
‹‹አዎ እዚህ ያለች ይመስለኛል››በእርግጠኝነት መለሰላት፡፡
‹‹ታዲያ ለምን ዛሬውኑ ሳያገናኙን?››
‹‹ያው ምንም ቢሆን እነሱ ባሉት መሰረት ብቻችንን እንደመጣን እስኪያረጋግጡ መሰለኝ››
‹‹እንዴ ምን ነካሽ? በእህታችን ነፍስ እንዴት ቁማር መጫወት እንችላለን…?የአካባቢው መንግስት አቅም ቢኖረው እኮ እስከአሁን ያገኛትና ወደሀገሯ ይመልሳት ነበር፡፡››
‹‹እሱስ እወነትህን ነው..ይሄንን ምናውቀው ግን እኛ ነን..እነሱ የሆነ ነገር ያደርጋሉ ብለው ቢጠረጥሩ ስህተት አልሰሩም፡፡››
‹‹ይሁን እንዳልሽ፡፡እርግጠኛ ነኝ ነገ ብቻችንን መሆናችንን በራሳቸው መንገድ ያረጋግጡና ከእህቴ ያገናኙኛል የሚል እምነት አለኝ››
‹‹አንተ ..››አለችና በድንጋጤ ከደረቱ ላይ ተነሳታ ንግግሯን አራዘመች‹‹ሚስቴ አብራኝ ትመጣለች ብልህ ነግረሀቸዋል እንዴ?››ያላሰበውን ጥያቄ ጠየቀችው፡፡
እሷ ድራማውን በደንብ አድርጋ እየተጫወተችና እነሱ ጋር እንዲደርስላት የምትፈልገውን መልእክት እንዲናግር ሂሳቡን በመስራት ነበር ጥያቄዎችን የምታቀርብለት..እሱ ግን የእሷ ከእሱ ተከትሎ ፔሩ ድረስ መምጣት ከሰዎቹ ጋር ባደረገው በእስከአሁኑ ንግግራቸውም ሆነ ስምምነታቸው ላይ ስላልነበረ..ይሄ በራሱ እንቅፋት እንዳይሆንባቸው ስለፈራ ደነገጠ፡፡
‹‹አንቺ እስከአሁን ማሳወቅ ነበረብኝ…ምን አይነት የማረባ ሰው ነኝ››አለና ከተኛበት በመነሳት አልጋውን ለቆ ወረደ…
‹‹ወደየት ልትሄድ ነው?››
‹‹ነገ ሲመጡ አይተውሽ ሌላ አለመግባባት ውስጥ ከምንገባ አሁኑኑ በኢሜል ላሳውቃቸው፡፡››
ከተኛችበት ሆና ‹‹ጥሩ አስበሀል ማሬ… ፃፈላቸው፡፡››ስትል ፍቃድ ሰጠችው፡፡
እስከአሁን ሳልነግራችሁ የዘነጋሁት አንድ ጉዳይ አለ፡፡ይቅርታ..ባለቤቴ ወደማላውቀው ሀገር ብቻዬን ልትልከኝ ፍቃደኛ ስላልሆነች አብራኝ ተከትላኝ መጥታለች..ቀድሜ ላሳውቃችሁ ብዬ ነው፡፡››
ብሎ ፃፈና ላከው፡፡እና ሞባይሉን ይዞ ወደአልጋው ተመልሶ በመሄድ ከውስጥ ገብቷ ተኛና ምስራቅን መልሶ አቀፎት ለላከው መልዕክት መልስ ይጠብቅ ጀመር፡፡ወዲያው የኢሜሉን መልእክት መልስ መጣለት፡፡
ቀድመህ ልታሳውቀን ይገባ ነበር…ደግመህ ከተስማማንበት ውጭ የሆነ አንዲት ቅንጣት ነገር ብታደርግ እህትህን ማግኘቱን እርሳው፡፡ለጊዜው የሚስትህን መምጣት ተቀብለነዋል፡፡ግን ደግሞ ለአንተ የነገርናቸውን ማስጠንቀቂያዎች እሷም እንድታከብር የማድረግ ኃላፊነቱ ያንተው ነው፡፡
ይላል ፡፡ምስራቅንም አስነበባትና ስልኩን አስቀምጦ መብራቱን አጠፋና አቅፎት ተኛ… ወደጆሮዋ ጠጋ ብሎ በሹክሹክታ‹‹ደህና እደሪ››አላት
‹‹እንቅልፍህ መጣ እንዴ?››
‹‹አይ አልመጣም..የሚመጣም አይመስለኝም..እኚ ሰዎች እስከአሁን ሙሉ በሙሉ ያመኑን አይመስለኝም፣ማለቴ ባልና ሚስት መሆናችንን›› አለችው፡፡
ጆሮዋ ላይ ተለጥፎ‹‹አረ ያምኑናል…እንዲህ እየሆን እንዴት ላያምኑን ይችላሉ? ››
‹‹ባልና ሚስቶች እንዲህ ብቻ አይደለም የሚሆኑት፡፡ይህንን አታውቅም እንዴ? ››
ምን ለማለት እደፈለገች ቢገባውም ያልገባው ለመምሰል ሞከረ ‹‹እንደምታውቂው ከዚህ በፊት አግብቼ አላውቅም… እንዴት ላውቅ እችላለሁ?››
‹‹ለማወቅ እኮ ማግባት አይጠበቅብህም››አለችው በሹክሹክታ
‹‹ታዲያ ምን ይሻለናል እያልሽ ነው?››
‹‹ኑሀሚን አደጋ ላይ የሚጥል ምንም አይነት ስህተት መስራት የለብንም፡፡ አሁን እንተሻሻለን››
..ቀስ ብዬ ልብሴን አወልቅና ወደወለሉ ወረውራለው፡፡ አንትም ፓንትህን ታወልቃለህ ….እኔ ጭን መካከል ትገባለህ..ልክ ወሲብ እንደሚያረግን ባልና ሚስት በንቅናቄና በድምፅ ማስመሰል እንቀጥላለን..ግን በምንም አይነት ሁኔታ እትንህን ጭኔ ውስጥ የእውነት ለመክተት እንዳትሞክር››
‹‹ተንሸራቶ ከገባብኝስ?››
‹‹ወደሀገራችን ስንመለስ ግንባርህን በሽጉጥ አፈርሰውና ባርቆብኝ ነው ብዬ ቃል እሰጣለሁ፡፡››
‹‹ተስማምቼለሁ›› አለና ሙሉ በሙሉ ወደእሷ በመዞር ከሰውነቱ አጣብቆ ያሻት ጀመረ..እሷም ቀስ በቀስ እያደገ እና እየጨመረ በሚሄድ በተቆራረጠ ድምፅ በማጀብ እጆቾን በእርቃን ሰውነቱ ላይ ታመላለስ ጀመር…ድምፃቸው ምን አልባት እየቀረፃቸው ያለው መቅራጫ በጭለማ ምስል ማስቀረት ባይችል እንኳን ወሲብ ላይ መሆናቸውን የሚያበስረውን ድምጽ በትክክል ማስቀረት ስላለበት በደንብ ነበር የተወኑት ፡፡ከ10 ደቂቃ መተሻሸት በኃላ እሷ ቀድማ ከእቅፉ ወጣችና የለበሰችውን ቢጃማ ሆነ ፓንት አወቀለቀችና ወለል ላይ ወረወችው..እሱም ፓንቱን አወለቀና ተመሳሳዩን አደረገ ..ሙሉ በሙሉ እርቃናችውን እርስ በርስ ተጣበቁ ..እሱ ግን የተሰጠውን ትዕዛዝ ማክበር አልቻለም፡፡ከ5 ደቂቃ መፋተግ በኃላ የእሷም ብልት በፈሳሽ መረጣጠቡን ተከትሎ ሙከራው ከሸፈበትና ብልቱ አዳልጦት ከማንነቷ ጋር ሙሉ በሙሉ ተዋሀዳት..ሁለቱም የሆነውን ያወቁት የመጨራሻ ጡዘት ላይ ደርሰው በእርካታ ወደ ስሜታቸው ስክነት ከተመለሱ በኃላ ነው፡፡ምንም አላላች፡፡ከተወሰነ ደቂቃዎች እረፍት በኃላ ሰውነቷ ላይ የነበረውን ብርድልብስ ገፋ አስወገደችና ከአልጋው ወርዳ ወደግድግዳው በመሄድ መብራቱን አበራችው..ይሄንን ሆነ ብላ ነው ያደረገችው..ናኦል ዝርግትግት ብሎ እርቃኑን አልጋው ላይ ተኝቷል ..ቀጥታ ወደሻወር ቤት ሄደች፡፡
ሻወር ቤት ገባችና ውሀውን ከፈተች፡፡ መሀከል አናቷን ማስመታት ጀመረች…አሁን ያደረገችው ነገር ምን እንደሚያመጣባት ምንም እርግጠኛ መሆን አልቻለችም…እሷ በህይወቷ ከመቶ በላይ የማትፈልጋቸውን ወሲባዊ ተራክቦ ከብዙ የማትፈልጋቸው ሰዎች ጋር አድርጋ ታውቃለች፡›ቀድሞውንም አእምሮዋን አሳምና ስለምትከውነው ምንም አይነት የመንፈስ ቁስለት ሆነ ፀፀት አስከትሎባት አያውቅም ነበር፡፡ይሄ የአሁኑ ግን ከአነዛ በጣም የተለየ ነው፡፡ በመጀመሪያ ይሄን ልጅ ገና ከ12 ዓመቱ ጀምሮ ታውቃዋለች፡፡ እያንዳንዱን እንቅስቃሴውን ለውጡን እድገቱን በቅርበት ስትከታተል ነው የኖረችው…ልክ እንደታላቅ እህቱ ስትንከባከበው እና ስትጠብቀው ነው
👍82❤9😁1😱1