#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺ
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አራት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ተገለበጣና ፊቱን ወደእሷ አዞረ…‹ከደፈረኝ በኃላ እዚሁ ሲጥ አድርጎ በጨረሰኝ››ስትል ተመኘች…
እሱ ግን ማውራት ጀመረ‹‹ስሜ አይያዝልሽም አይደል…እረስተሸው ከሆነ ዛሬም መልሼ ላስታውሽ፣፣ ቀናው ይመር እባላለሁ፡፡ይገርምሻል ብዙውን ጊዜ ስምህን እረሳሁት ብለሽ ደጋግመሽ ስትጠይቂኝ በደስታ ነው የምነግርሽ..እና ሁሌ ባገኘሁሽ ቁጥር ስሜ ጠፍቶባት ብትጠይቀኝ እያልኩ አመኛለሁ…ያው ምን አልባት ካንቺ ጋ ማውራት የተለየ ስሜት ይፈጥርብኛል መሰለኝ…..ሰባ አሁን ያለሽበትን ሁኔታ በጣም እረዳዋለሁ፡፡ እንዴት አድርጌ እንደማግዝሽ ግን ስለማላውቅ ነው ዝም ብዬ ማይሽ...ምክንያቱም እኔም እንደአንቺ ቁስለኛ..እኔም እንደአንቺ በሽተኛ ነኝ፡፡እኔ የወሎ ልጅ ነኝ…ቤተሰቦቼ ገጠር ኑዋሪ ገበሬዎች ናቸው፡፡ሀይስኩል ደሴ ወ.ሮ ሰህን ነበር የተማርኩት፡፡ ከ9 ዓመት በፊት ነው ማትርክ የወሰድኩት ፡፡በወቅቱ እንደ ኢትዬጵያ ትልቁ ውጤት የእኔ ነበር….ወዲያው እስኮላር አገኘሁና ወደአሜሪካ ወጣሁ፡፡በቃ በዛን ጊዜ የነበረኝ ደስታ…በውስጤ የተፈጠረው ፈንጠዝያ አለምን በእጄ የጨበጥኩ ነበር የመሰኝ..ከአንዲት መንደር ተነስቼ የልዕለ ሀያሎ አሜሪካ ሜትሮፖሊቲያን ዩኒቨርሲቲ ኦፍ ዴንቨር ተማሪ ስሆን…ይህቺን ደሀ ሀገር ተመልሼ እንደምመራና ልዕለኃያል ኃያል ላደርጋት ባልችል እንኳን ኃያል እንደማደርጋት እየፎከርኩ ወጣሁ…እዚህ ላይ አንድ አዛውንት የተናገሩትን ልጥቀስልሽ.. ወጣት ሳለሁ እኔ አስብና
እግዚያብሄርን በፀሎት ጠይቅ የነበረው ..እግዚያብሄር ሆይ አለምን ጠቅላላ የምቀይርበትና ምስቅልቅሏን የማስተካክልበት ኃይል ስጠኝ "ብዬ ነበር።ትንሽ በሰል ስል ደግሞ "ጌታ ሆይ አለምን መቀየር በጣም ከባድና ለእኔ አቅም የሚሰፋ ዕቅድ ሆኖ አግኝቼዋለሁ።እስከአሁን አንድ ነጠላ ሰው እንኳን ሳልቀይር ዕድሜዬ እየነጎደ ነው።ቤተሰቤ ለእኔ በቂ ነው።ቤተሰቤን የምቀይርበት ኃይልና ጥበብ ስጠኝ"ብዬ ወደመፀለይ ተሸጋገርኩ አሁን ሳረጅ ደግሞ እቤተሰቦቼ ራሱ በጣም እንደሚበዙ ተረዳው"..እራሴን መቀየርና ማስተካከል ከቻልኩ በቂ ነው...አሁን ወደትክክለኛው መስመር ተመልሼያለሁ ..ስለዚህ ይሄንን እንዳደርግ የሚያግዘኝ ኃይልና ጥበብ ስጠኝ "ብዬ የመጨረሻ ፀሎቴን ፀለይኩ።አምላክም መለሰልኝ"አሁን የቀረህ ምንም አይነት እንጥፍጣፊ ጊዜ የለህም።ይሄንን መጠየቅ የነበረብህ ከአመታት በፊት በጉልምስና ወራትህ ላይ ነበር..አሁን ግን ረፍዶብሀል"አለኝ።እና ልጄ የእኔ እጣ እንዳያጋጥምህ ዛሬውኑ ንቃ...ፀሎትህን አስተካክል...ምኞትህን አርቅ...ብለው የመጨረሻ ምክራቸውን ለገሱ…
ሽማግሌው እንዳሉት አለም ምስቅልቅል ያለች የሚመስለን ምስቅልቅሎን የሚያስተካክል ሰው ስለጠፋ ሳይሆን እራሱን ለማስተካከል የሚጥር ሰው ጥቂት ስለሆነ እንደሆነ ለመረዳት እኔም ረጅም ጊዜ ወስዶብኛል፡፡ለማንኛውም ወደ ታሪኩ ልመለስልሽ፡፡
እዛ እንደደረስኩ ሁሉ ነገር አሪፍ ነበር…ልጅ ስለነበርኩ ሁሉን ነገር በፍጥነት ነበር አዳብት የደረኩት…ትምህርቴን እንደጨረስኩ. ወደ ሚኒሶታ ሙቭ አደረኩና ፍላይንግ ክላውድ አየር ማረፊያ አካባቢ ዋና ቢሮውን ያደረገ ኬ.ቢ ኢንተርናሽናል ኮስሞቲክ ካምፓኒ ውስጥ ስራ ያዝኩ፡፡ ወዲያው ከአንዲት አሜሪካዊት የካምፓኒ ሰራተኛ ጋር ወዲያው ፍቅር ያዘኝ…ትዝ ይለኛል…የተያየነው ሰኞ ቀን ነው…ማክሰኞ ፍቅር እንደያዘኝ ገባኝና ከስራ
መውጫችን ላይ ከስሯ ኩስ ኩስ እያልኩ ተከትዬ አዋራኋት…በሁለተኛው ቀን እራት አብረን በላን…ይሄንን ያዩ አብረውኝ ሚሰሩ ወንዶች በአድነቆት ፈዘው ሲያዩኝ ግራ ገባኝ…‹‹ምንድነው ቆንጆ ስለሆነች እሺ አትለውም ብለው እስበው ነበር ማለት ነው?››ስል ማሰላሰል ጀመርኩና በጥረቴ ገፋሁበት..ከሁለት ሳምንት በኃላ እፍ ያለ ፍቅር ውስጥ ያሉ ፍቅረኛሞች ሆን…ከአንድ ወር በኃላ የሚገርም ዜና ሰማሁ..ለካ በድፍረት የጠበስኩት የስራ ባለደረባዬን ብቻ ሳይሆን የተቀጠርኩበት ካምፓኒ ብቸኛ ልጅ እና የወደፊት ወራሽ የሆነችውን ልጅ ነው…ወንዶቹ ሁሉ በድፍረቴ ለምን እንደተደመሙ ቆይቶ ነው የገባኝ..እኔም ቀድሜ ባውቅ ያንን አይነት ድፍረት አይኖረኝም ነበር፡፡
ሳባ ከትንፋሹ ጋ ተደባልቆ የሚወጣው ሙቅ አየር ጉንጮቾ ላይ ሲያርፍ እየተሰማት በፀጥታና በተመስጦ እያዳመጠችው ነው፡፡
ካትሪና በጣም ቆንጆ፤ንፅህ ደፋር ቀጥተኛን ፤ልታይ ልታይ ማትል፤የተለየ ስብዕና ያላት ልጅ ነበረች..እኔ ግን ይሄንን ሁሉ አይቼና መዝኜ ሳይሆን ዝም ብዬ ድንገት ሳያት ድንገጥ ስላልኩባት ነው ያፈቀርኳት፡፡ የመጀመሪያ እይታ ስንተያይ ከአይኖቾ የተረጩ ብርሀን ልቤን ሰንጥቆት ስለነበረነው፡፡ከስድስት ወር በኃላ ተጋባን፡፡በሁለት አመት ውስጥ የተደራጀ ቤትና ኑሮ ኖረን..ሁሉነገር እስደሳችና የገነት ኑሮ መሰለ…ከትሪን ሌላ ካትሪንን አረገዘች፣፣በቃ በደስታ አቅሌን ልስት ደረስኩ፡፡ ወደኢትዬጵያ ተመልሶ ለዚህ ህዝብ መሲ የመሆን እቅዴ እየደበዘዘ ሙሉ በሙሉ በአሜሪካ ኑሮ እየተሰባኩ በአሜሪካኖች ስነልቦና እየተዋጥኩ ሄድኩ፡፡
ከኢትዬጵያ ጋር የሚያገናኙን ወላጆቼ ነበሩ፡፡ ለእነሱ በሶስት ወርም ሆነ በስድስት ወር ለእኔ ትንሽ የሚባል ለእነሱ ግን ህይወታቸውን ሊቀይር የሚችል አይነት ብር እልክላቸዋለሁ…በቃ
ከዛ ሱዛና ተወለደች…የእኔ ሱዛና ትንሽዬ መልአክ ነበር የምትመስለው፤እጆቾ ድንብሽብሽ ያሉ አይኖቾ የተቁለጨለጩ…አቤት ሁሉ ነገር እንዴት ፐርፌክት እንደነበረ….ሱዛና ተወልዳ ስድስት ወር ሳይሞላት የካትሪና እናት ሞተችና ወደ 5 መቶ ሚሊዬን ዶላር ሀብት ያለውን ያን ካማፓኒ ወረሰች በዛን ጊዜ ካትሪን ስራዋን ሙሉ በሙሉ ለቃ የቤት እመቤት ሆና ነበር ፡፡እዛው እቤት ሆና የእድሜ ልክ ታለንቶ የሆነው ሙዚቃ ላይ ትሰራ ስለነበረ ወደስራ ተመልሶ ካምፓኒውን የማስተዳደሩ ፍላጎት ምንም አልነበራም..በዛ ምክንያት እኔ የካማፓኒው ዋና ሰው ሆንኩ…ከዛ ካትሬን ሌላ ልጅ አረገዘችልኝ…ታዲያ የዛ ሁሉ የተትረፈረፈ የቤተሰብ ደስታ፤ የዛ ሁሉ የተትረፈረፈ ሀብት ባለቤት የሆንኩት ያ ሸራ ጫማ መግዣ ይቸግረው የነበረው?ያ በሶ እየበጠበጠ በመጠጣት ረሀቡን በማስታገስ የተማረው ቀናው ነኝ...ብዬ በመደመም ሰው ከለፋና ከጣረ.. የት ድረስ መድርስ እንደሚችል እና እድልም ለእሱ አጎብድዳ እንደምታገለግለው ላገኘሁት ሰው ሁሉ ልክ እንደሞቲቬሽናል እስፒከር በመጎረር ስተርክ የምውል በራስ መተማመኔ ጣራ የነካ ሰው ሆንኩ…..፡፡
ታዲያ ምን ሆነ ዳቢሎስ ቁጣውን በምድር ላይ አዘነበ….እግዚያብሄርም ተባባሪው ነበር…ወይንም መጀመሪያውኑ ዋናው እቅድ የራሱ የእግዚያብሄር ይሆናል፡፡ ጃንዋሪ 2020 አካባቢ ከካምፓኒው ጋር ለተያያዘ ስራ ቻይና ለአንድ ወር ቆይቼ ነበር…በወቅቱ ቻይና አዲስ ቨይረስ መከሰቱን እየተወራ ነበር.ወደአሜሪካ በተመለስኩ በቀናት ውስጥ ቨይረሱ በቻይና ምድር እየተስፋፋ መሆኑን መንግስት ግን የደበቀ መሆኑን ሀኪሞች መረጃውን እያሾለኩ ማውጣት ጀመሩ የቻይና መንግስትም አመነ፣ብዙ ሰዎች እየሞቱበት እነደሆነ ተናገረ..ከዛ ሌሎች ሀገሮችም ተዛመተ አሜሪካ ገባ ተብሎ ሶስት ቀን ሳይሞላው ካትሪን ያተኩሳት ጀመር፤ወዲያው ትንፋሽ አጠራት …ጉሮሮዋ ቆሰለ..… ዶክተራችን መጥቶ አያትና
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አራት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ተገለበጣና ፊቱን ወደእሷ አዞረ…‹ከደፈረኝ በኃላ እዚሁ ሲጥ አድርጎ በጨረሰኝ››ስትል ተመኘች…
እሱ ግን ማውራት ጀመረ‹‹ስሜ አይያዝልሽም አይደል…እረስተሸው ከሆነ ዛሬም መልሼ ላስታውሽ፣፣ ቀናው ይመር እባላለሁ፡፡ይገርምሻል ብዙውን ጊዜ ስምህን እረሳሁት ብለሽ ደጋግመሽ ስትጠይቂኝ በደስታ ነው የምነግርሽ..እና ሁሌ ባገኘሁሽ ቁጥር ስሜ ጠፍቶባት ብትጠይቀኝ እያልኩ አመኛለሁ…ያው ምን አልባት ካንቺ ጋ ማውራት የተለየ ስሜት ይፈጥርብኛል መሰለኝ…..ሰባ አሁን ያለሽበትን ሁኔታ በጣም እረዳዋለሁ፡፡ እንዴት አድርጌ እንደማግዝሽ ግን ስለማላውቅ ነው ዝም ብዬ ማይሽ...ምክንያቱም እኔም እንደአንቺ ቁስለኛ..እኔም እንደአንቺ በሽተኛ ነኝ፡፡እኔ የወሎ ልጅ ነኝ…ቤተሰቦቼ ገጠር ኑዋሪ ገበሬዎች ናቸው፡፡ሀይስኩል ደሴ ወ.ሮ ሰህን ነበር የተማርኩት፡፡ ከ9 ዓመት በፊት ነው ማትርክ የወሰድኩት ፡፡በወቅቱ እንደ ኢትዬጵያ ትልቁ ውጤት የእኔ ነበር….ወዲያው እስኮላር አገኘሁና ወደአሜሪካ ወጣሁ፡፡በቃ በዛን ጊዜ የነበረኝ ደስታ…በውስጤ የተፈጠረው ፈንጠዝያ አለምን በእጄ የጨበጥኩ ነበር የመሰኝ..ከአንዲት መንደር ተነስቼ የልዕለ ሀያሎ አሜሪካ ሜትሮፖሊቲያን ዩኒቨርሲቲ ኦፍ ዴንቨር ተማሪ ስሆን…ይህቺን ደሀ ሀገር ተመልሼ እንደምመራና ልዕለኃያል ኃያል ላደርጋት ባልችል እንኳን ኃያል እንደማደርጋት እየፎከርኩ ወጣሁ…እዚህ ላይ አንድ አዛውንት የተናገሩትን ልጥቀስልሽ.. ወጣት ሳለሁ እኔ አስብና
እግዚያብሄርን በፀሎት ጠይቅ የነበረው ..እግዚያብሄር ሆይ አለምን ጠቅላላ የምቀይርበትና ምስቅልቅሏን የማስተካክልበት ኃይል ስጠኝ "ብዬ ነበር።ትንሽ በሰል ስል ደግሞ "ጌታ ሆይ አለምን መቀየር በጣም ከባድና ለእኔ አቅም የሚሰፋ ዕቅድ ሆኖ አግኝቼዋለሁ።እስከአሁን አንድ ነጠላ ሰው እንኳን ሳልቀይር ዕድሜዬ እየነጎደ ነው።ቤተሰቤ ለእኔ በቂ ነው።ቤተሰቤን የምቀይርበት ኃይልና ጥበብ ስጠኝ"ብዬ ወደመፀለይ ተሸጋገርኩ አሁን ሳረጅ ደግሞ እቤተሰቦቼ ራሱ በጣም እንደሚበዙ ተረዳው"..እራሴን መቀየርና ማስተካከል ከቻልኩ በቂ ነው...አሁን ወደትክክለኛው መስመር ተመልሼያለሁ ..ስለዚህ ይሄንን እንዳደርግ የሚያግዘኝ ኃይልና ጥበብ ስጠኝ "ብዬ የመጨረሻ ፀሎቴን ፀለይኩ።አምላክም መለሰልኝ"አሁን የቀረህ ምንም አይነት እንጥፍጣፊ ጊዜ የለህም።ይሄንን መጠየቅ የነበረብህ ከአመታት በፊት በጉልምስና ወራትህ ላይ ነበር..አሁን ግን ረፍዶብሀል"አለኝ።እና ልጄ የእኔ እጣ እንዳያጋጥምህ ዛሬውኑ ንቃ...ፀሎትህን አስተካክል...ምኞትህን አርቅ...ብለው የመጨረሻ ምክራቸውን ለገሱ…
ሽማግሌው እንዳሉት አለም ምስቅልቅል ያለች የሚመስለን ምስቅልቅሎን የሚያስተካክል ሰው ስለጠፋ ሳይሆን እራሱን ለማስተካከል የሚጥር ሰው ጥቂት ስለሆነ እንደሆነ ለመረዳት እኔም ረጅም ጊዜ ወስዶብኛል፡፡ለማንኛውም ወደ ታሪኩ ልመለስልሽ፡፡
እዛ እንደደረስኩ ሁሉ ነገር አሪፍ ነበር…ልጅ ስለነበርኩ ሁሉን ነገር በፍጥነት ነበር አዳብት የደረኩት…ትምህርቴን እንደጨረስኩ. ወደ ሚኒሶታ ሙቭ አደረኩና ፍላይንግ ክላውድ አየር ማረፊያ አካባቢ ዋና ቢሮውን ያደረገ ኬ.ቢ ኢንተርናሽናል ኮስሞቲክ ካምፓኒ ውስጥ ስራ ያዝኩ፡፡ ወዲያው ከአንዲት አሜሪካዊት የካምፓኒ ሰራተኛ ጋር ወዲያው ፍቅር ያዘኝ…ትዝ ይለኛል…የተያየነው ሰኞ ቀን ነው…ማክሰኞ ፍቅር እንደያዘኝ ገባኝና ከስራ
መውጫችን ላይ ከስሯ ኩስ ኩስ እያልኩ ተከትዬ አዋራኋት…በሁለተኛው ቀን እራት አብረን በላን…ይሄንን ያዩ አብረውኝ ሚሰሩ ወንዶች በአድነቆት ፈዘው ሲያዩኝ ግራ ገባኝ…‹‹ምንድነው ቆንጆ ስለሆነች እሺ አትለውም ብለው እስበው ነበር ማለት ነው?››ስል ማሰላሰል ጀመርኩና በጥረቴ ገፋሁበት..ከሁለት ሳምንት በኃላ እፍ ያለ ፍቅር ውስጥ ያሉ ፍቅረኛሞች ሆን…ከአንድ ወር በኃላ የሚገርም ዜና ሰማሁ..ለካ በድፍረት የጠበስኩት የስራ ባለደረባዬን ብቻ ሳይሆን የተቀጠርኩበት ካምፓኒ ብቸኛ ልጅ እና የወደፊት ወራሽ የሆነችውን ልጅ ነው…ወንዶቹ ሁሉ በድፍረቴ ለምን እንደተደመሙ ቆይቶ ነው የገባኝ..እኔም ቀድሜ ባውቅ ያንን አይነት ድፍረት አይኖረኝም ነበር፡፡
ሳባ ከትንፋሹ ጋ ተደባልቆ የሚወጣው ሙቅ አየር ጉንጮቾ ላይ ሲያርፍ እየተሰማት በፀጥታና በተመስጦ እያዳመጠችው ነው፡፡
ካትሪና በጣም ቆንጆ፤ንፅህ ደፋር ቀጥተኛን ፤ልታይ ልታይ ማትል፤የተለየ ስብዕና ያላት ልጅ ነበረች..እኔ ግን ይሄንን ሁሉ አይቼና መዝኜ ሳይሆን ዝም ብዬ ድንገት ሳያት ድንገጥ ስላልኩባት ነው ያፈቀርኳት፡፡ የመጀመሪያ እይታ ስንተያይ ከአይኖቾ የተረጩ ብርሀን ልቤን ሰንጥቆት ስለነበረነው፡፡ከስድስት ወር በኃላ ተጋባን፡፡በሁለት አመት ውስጥ የተደራጀ ቤትና ኑሮ ኖረን..ሁሉነገር እስደሳችና የገነት ኑሮ መሰለ…ከትሪን ሌላ ካትሪንን አረገዘች፣፣በቃ በደስታ አቅሌን ልስት ደረስኩ፡፡ ወደኢትዬጵያ ተመልሶ ለዚህ ህዝብ መሲ የመሆን እቅዴ እየደበዘዘ ሙሉ በሙሉ በአሜሪካ ኑሮ እየተሰባኩ በአሜሪካኖች ስነልቦና እየተዋጥኩ ሄድኩ፡፡
ከኢትዬጵያ ጋር የሚያገናኙን ወላጆቼ ነበሩ፡፡ ለእነሱ በሶስት ወርም ሆነ በስድስት ወር ለእኔ ትንሽ የሚባል ለእነሱ ግን ህይወታቸውን ሊቀይር የሚችል አይነት ብር እልክላቸዋለሁ…በቃ
ከዛ ሱዛና ተወለደች…የእኔ ሱዛና ትንሽዬ መልአክ ነበር የምትመስለው፤እጆቾ ድንብሽብሽ ያሉ አይኖቾ የተቁለጨለጩ…አቤት ሁሉ ነገር እንዴት ፐርፌክት እንደነበረ….ሱዛና ተወልዳ ስድስት ወር ሳይሞላት የካትሪና እናት ሞተችና ወደ 5 መቶ ሚሊዬን ዶላር ሀብት ያለውን ያን ካማፓኒ ወረሰች በዛን ጊዜ ካትሪን ስራዋን ሙሉ በሙሉ ለቃ የቤት እመቤት ሆና ነበር ፡፡እዛው እቤት ሆና የእድሜ ልክ ታለንቶ የሆነው ሙዚቃ ላይ ትሰራ ስለነበረ ወደስራ ተመልሶ ካምፓኒውን የማስተዳደሩ ፍላጎት ምንም አልነበራም..በዛ ምክንያት እኔ የካማፓኒው ዋና ሰው ሆንኩ…ከዛ ካትሬን ሌላ ልጅ አረገዘችልኝ…ታዲያ የዛ ሁሉ የተትረፈረፈ የቤተሰብ ደስታ፤ የዛ ሁሉ የተትረፈረፈ ሀብት ባለቤት የሆንኩት ያ ሸራ ጫማ መግዣ ይቸግረው የነበረው?ያ በሶ እየበጠበጠ በመጠጣት ረሀቡን በማስታገስ የተማረው ቀናው ነኝ...ብዬ በመደመም ሰው ከለፋና ከጣረ.. የት ድረስ መድርስ እንደሚችል እና እድልም ለእሱ አጎብድዳ እንደምታገለግለው ላገኘሁት ሰው ሁሉ ልክ እንደሞቲቬሽናል እስፒከር በመጎረር ስተርክ የምውል በራስ መተማመኔ ጣራ የነካ ሰው ሆንኩ…..፡፡
ታዲያ ምን ሆነ ዳቢሎስ ቁጣውን በምድር ላይ አዘነበ….እግዚያብሄርም ተባባሪው ነበር…ወይንም መጀመሪያውኑ ዋናው እቅድ የራሱ የእግዚያብሄር ይሆናል፡፡ ጃንዋሪ 2020 አካባቢ ከካምፓኒው ጋር ለተያያዘ ስራ ቻይና ለአንድ ወር ቆይቼ ነበር…በወቅቱ ቻይና አዲስ ቨይረስ መከሰቱን እየተወራ ነበር.ወደአሜሪካ በተመለስኩ በቀናት ውስጥ ቨይረሱ በቻይና ምድር እየተስፋፋ መሆኑን መንግስት ግን የደበቀ መሆኑን ሀኪሞች መረጃውን እያሾለኩ ማውጣት ጀመሩ የቻይና መንግስትም አመነ፣ብዙ ሰዎች እየሞቱበት እነደሆነ ተናገረ..ከዛ ሌሎች ሀገሮችም ተዛመተ አሜሪካ ገባ ተብሎ ሶስት ቀን ሳይሞላው ካትሪን ያተኩሳት ጀመር፤ወዲያው ትንፋሽ አጠራት …ጉሮሮዋ ቆሰለ..… ዶክተራችን መጥቶ አያትና
👍94❤6🥰2👏2
ሀኪም ቤት የግድ መሄድ እንዳለባት ነገረንና ይዣት
ሄድኩ.. ከሳዕት ምርመራ በኃላ እኔም ሆንኩ ልጄ እንዲሁም ከእኛ ጋ ንክኪ ያላቸው ሰራተኞችና የቅርብ ወዳጆቻች እየተለቀምን ወደ ህክምና ማዕከል ተወሰድንና ምርመራ ተደረገልን..እኔ ነፃ ሆንኩ፡፡ ካትሪንና ሱዛና..ከቤት ሰራተኞቻችን ውስጥ ሌሎች ሶስት ሰዎች ቫይረሱ ተገኘባቸው፡፡የካትሪን ነገር ክሪቲካል ኮንድሽን ላይ ደረሰች..የምሆነው ግራ ገባኝ..እሷ በገባች በሳምንት ጊዜ ውስጥ ቁጥር ስፍር የሌላቸው ሰዎች እየታመሙ ሆስፒታሉን እያጣበቡት መጡ.. ሀገሮችም ድንበራቸውን መዝጋት፤ የአይር በረራዎችን ማገድ ጀመሩ…ወዲያው ሁሉም ከተሞች በህዝቡ ላይ የእንቅስቃ ገደብ ጣሉ፡፡ ካትሪን ድና ሳትወጣ ሱዛና አልጋ ያዘች…የእኔ መላዐክ አልጋ በያዘች በሶስት ቀኗ ከእናቷ ቀድሟ እስትንፋሶ ተቆረጠ፣እንዳያት እንኳን አልፈቀዱልኝ፣.እያገገመች የነበረችው ውድ ፍቅሬ የልጇን ሞት ስትሰማ በሁለተኛው ቀን ያረገዘችውን ልጃችንንም ጭምር ይዛ ሄደች፣ባዶዬን ቀረው…ባዶ መቅረት ምን ማለት እንደሆነ በደንብ ተማርኩ፡፡
እኔን ለምን አልያዘኝም…?እንደውም እኔ ነኝ እኮ የበሽታው መነሻ የነበረ ሀገር ከወር በላይ ቆይቼ የነበርኩት ..?ምን አልባትም በሽታውን ከዛ አምጥቼ ለምወዳቸው ሰዎች የሰጠዋቸው እኔ ከሆንኩስ?በቃ በእርግጠኝነት ገዳያቸው እኔ ነኝ›› ስል ደመደምኩ..በሽታው እንዲይዘኝ በሽተኞች ተጠቅመው የጣሉትን ማስክ እየለቀምኩ ባጠልቅ ጥንፋሻቸውን ወደ ውስጥ ለመሳብ ብሞክር እንዴት እንደሆነ አላውቅም ኮረና እንኳን ተጠየፈኝ..?
ከዛ እንዲህ አሁን አንቼ እንዳደረግሽው እቤቴ ገብቼ ጥቅልል አልኩ…እርግጥ በወቅቱ ሁሉም ሰው በበሽታው ምክንያት እቤቱ እንደተከተተ ነበር፣የእኔ ግን የተለየ ነበር…ለመሞት በጣም ፈልግ ነበር..የእውነቴን ነው የምተነፈሰው አየር እራሱ ሞት ሞት ነበር የሚሸተኝ…ግን እንዴት መሞት እንዳለብኝ ለማሰብ እራሱ ይደክመኝ ነበር…በቃ..ፀጉሬ አድጎ የባህታዊ ጸጉር መሰለ…በሺ ሚቆጠሩ ልብሶች እዛው ቤቴ እያለ ካትሪንና ልጆቼ ከመሞታቸው በፊት የለበስኩትን ልብስ መቀየር አቅቶኝ እላዬ ላይ ተበጣጥሶ ቀምዬ ነበር…ብቻ እንደ አንቺ ስጠጣ ውዬ ስጠጣ አድራለሁ….ምግብ ሚባል ነገር ትዝም አይለኝ…በርካታ ወራት እንደዛ
አሳለፍኩ…እራሴን በራሴ ስረግም መዋል ዋና ስራዬ ነበር…
ያ የተወለደኩበት ቀን ይጥፋ… ያም የበኩር ልጃችን ተፀነሰ የተባለበት ለሊት ጨለማ ይሁን፤ እግዚያብሄር ከላይ አይመልከተው ፤ብርሀንም አይብራበት፤ ጨለማና የሞት ጥላ የራሳቸው ገንዘብ ያድርጉት ፤ደመናም ይረፍበት፡፡የቀን ጨለማ ሁሉ ይረፍበት፤ የለሊት ጨለማም ይያዘው፤ በአመታቶች ቀን መካከል ደስ አይበለው፤ በወራቶች ውስጥ ገብቶ አይቆጠር እንሆ ያ ለሊት መካን ይሁን፤ እልልታ አይግባበት፤አዛውንቶች ቀኑን ይርገሙት፤አጥቢያ ኮከቦች ይጨልሙበት፤ በመሀፀን ሳለሁ ለምን አልሞትኩም፤ ከሆድስ በወጣሁ ጊዜ ፈጥኜ ለምን አልጠፋሁም ?የእናቴ ጉልበቶችሽ ስለምን ተቀበሉኝ? ጡቶቾንስ ስለምን ጠባሁ… አሁንስ ተኝቼ ዝም ባልሁ ..አንቀላፍቼ በዛው በቀረሁ፡፡
ለመሆኑ እንድወለድ ፍቃድ የሰጠው እግዚያብሄር አይደለምን?እንድሞትስ
ተዕዛዝ የሚስተላልፍው እሱ አይደለምን?ታደያ ይህንን ይሙት በቃ የሚለውን ትዕዛዝ ለመሰጠት ስለምን ዘገየ…?ጠብቄ ጠብቄ ተስፋ ብቆርጥና እራሴን ባጠፋ ሀጥያት ሀኖ ይቆጠርብኛልን?
ምሬቴ በዛ ደረጃ ሚገፅ ነበር፡ቆይቶ በበሽታው ምክንያት የተጣለው ገደብ በተወሰነ መንገድ ላላ ሲል እና ሰውም መጠያየቅ ሲጀምር ጎደኞቼ ሊያዩኝ ሲመጡ እኔ የለሁም..በቃ ፍፅም አእምሮዬንም ሰውነቴንም አጥቼ ሌላ ሰው ሆኜ በመጠጥ ደንዝዤ ነበር ያገኙኝ፡፡ከዛ ቶሎ ተረባርበው ወስደው ማገገሚያ ማዕከል አስገቡኝ…ግን ቀላል አልነበረም…..ወደ አእምሮዬ ለመመለስ ሁለት አመት ፈጀብኝ…ከዛ ወጣሁ …ፍቅሬ ካተሪና የሌለችበት አሜሪካ ቀፈፈችኝ…የልጄ ሱዛና ጣፋጭ ድምፅ የማይደመጥበት ሀገር አስጠላኝ…ለስድስት ወር እረፍት ሁሉን ነገር ጣጥዬ ዝም ብዬ ተነስቼ ወደኢትዬጵያ መጣሁ…ወደኡጋንዳ፤ወይ
ወደብራዚል መሄድ እችል ነበር..ወደየትም ብሄድ ለእኔ ለውጥ አልነበረውም…ግን በማላውቀው ኃይል ተገፋፍቺ ወደሀገሬ ተመልሼ ለመምጣት ቻልኩ.. ግን ሚገርምሽ አዲስ አበባ ከረገጥኩ ሰባት ወር ሊሞላኝ ቢሆንም እስከአሁን ድረስ ድፍረት ኖሮኝ ወላጆቼ ጋር መሄድ አልቻልኩም…እንደዛ ማድረግ ያልቻልኩት ለምን ይመስልሻል…?ለምን መጣህ…?ምን ሆንክ ?ፎቶዋን የላክልን ሚሰትህስ…? በቪዲዬ ስትፈነጥዝ ያየናት ጣፋጭ የልጅ ልጃችንስ? ብለው ቢጠይቁኝ እንዴት ብዬ አስረደቸዋለሁ.?ያንን ፈርቼ ነው፤አሁን ግን ይሄው ከአመታት በኃላ ለአንቺ መናገር ቻልኩ..አና ጥሩ ስሜት ተሰማኝ..ይሄው ነው በቃ፡፡
እንባዋን ከአይኖቾ እያንጠባጠበች በተቆራረጠ ድምፅ‹‹በጣ…ም አዝና..ለሁ…ቁስል..ህን እንድታስታ..ውስ ስላደረኩህ በጣም አዝና..ለሁ››አለችው
‹‹ችግር የለውም…ብቻ እኔ ከዛ ጨለማ ውስጥ ከወጣሁ አንቺም መውጣ ትቺያለሽ..ልልሽ ፈልጌ ነው…በይ አሁን ተኚ ..ደህና እደሪ..››ብሎ ከተኛበት ሲነሳ..እጇን እንደምንም አንቀሳቀሰችና ክንዱን ያዘችው
‹‹እባክህ ..ይሄንን ታሪክ ከሰማሁ በኃላ ብቻዬን ፈራለሁ ….እስክተኛ እዚሁ ሁን›› አለችው…በሀሳቧ ተስማማና ወደቦታው ተመለሰ..በጀርባዋ መተኛቱን ትታ ወደእሱ ዞረች..ከብርድልብሱ ላይ እንደሆነ አቀፋት…እሷም በጣም ተጠጋችውና ልጥፍ አለችበት…የተለየ አይነት የሚያደነዝዝ አይነት ስሜት ወስጥ ገባች..ምን ጊዜ እንቅልፍ እንደወሰዳት አታውቅም…ህልም የሌለበት ቅዠት የሌለበት የሞት አይነት እንቅልፍ ነበር የተኛችው፡፡
ከእንቅልፎ ስትባንን ቀን ሆኖ ነበር….እና የማታውቀው የተለየ አይነት ስሜት እየተሰማት ነው፡፡ከመኝታዋ ተነስታ ወደ መታጠቢያ ቤት በመሄድ ወጥሯት የነበረ ፊኟዋን አስተነፈሰችና ተመልሳ ወደአልጋዋ ተመሰለች.. ተኛች…፡፡
💫ይቀጥላል💫
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ሄድኩ.. ከሳዕት ምርመራ በኃላ እኔም ሆንኩ ልጄ እንዲሁም ከእኛ ጋ ንክኪ ያላቸው ሰራተኞችና የቅርብ ወዳጆቻች እየተለቀምን ወደ ህክምና ማዕከል ተወሰድንና ምርመራ ተደረገልን..እኔ ነፃ ሆንኩ፡፡ ካትሪንና ሱዛና..ከቤት ሰራተኞቻችን ውስጥ ሌሎች ሶስት ሰዎች ቫይረሱ ተገኘባቸው፡፡የካትሪን ነገር ክሪቲካል ኮንድሽን ላይ ደረሰች..የምሆነው ግራ ገባኝ..እሷ በገባች በሳምንት ጊዜ ውስጥ ቁጥር ስፍር የሌላቸው ሰዎች እየታመሙ ሆስፒታሉን እያጣበቡት መጡ.. ሀገሮችም ድንበራቸውን መዝጋት፤ የአይር በረራዎችን ማገድ ጀመሩ…ወዲያው ሁሉም ከተሞች በህዝቡ ላይ የእንቅስቃ ገደብ ጣሉ፡፡ ካትሪን ድና ሳትወጣ ሱዛና አልጋ ያዘች…የእኔ መላዐክ አልጋ በያዘች በሶስት ቀኗ ከእናቷ ቀድሟ እስትንፋሶ ተቆረጠ፣እንዳያት እንኳን አልፈቀዱልኝ፣.እያገገመች የነበረችው ውድ ፍቅሬ የልጇን ሞት ስትሰማ በሁለተኛው ቀን ያረገዘችውን ልጃችንንም ጭምር ይዛ ሄደች፣ባዶዬን ቀረው…ባዶ መቅረት ምን ማለት እንደሆነ በደንብ ተማርኩ፡፡
እኔን ለምን አልያዘኝም…?እንደውም እኔ ነኝ እኮ የበሽታው መነሻ የነበረ ሀገር ከወር በላይ ቆይቼ የነበርኩት ..?ምን አልባትም በሽታውን ከዛ አምጥቼ ለምወዳቸው ሰዎች የሰጠዋቸው እኔ ከሆንኩስ?በቃ በእርግጠኝነት ገዳያቸው እኔ ነኝ›› ስል ደመደምኩ..በሽታው እንዲይዘኝ በሽተኞች ተጠቅመው የጣሉትን ማስክ እየለቀምኩ ባጠልቅ ጥንፋሻቸውን ወደ ውስጥ ለመሳብ ብሞክር እንዴት እንደሆነ አላውቅም ኮረና እንኳን ተጠየፈኝ..?
ከዛ እንዲህ አሁን አንቼ እንዳደረግሽው እቤቴ ገብቼ ጥቅልል አልኩ…እርግጥ በወቅቱ ሁሉም ሰው በበሽታው ምክንያት እቤቱ እንደተከተተ ነበር፣የእኔ ግን የተለየ ነበር…ለመሞት በጣም ፈልግ ነበር..የእውነቴን ነው የምተነፈሰው አየር እራሱ ሞት ሞት ነበር የሚሸተኝ…ግን እንዴት መሞት እንዳለብኝ ለማሰብ እራሱ ይደክመኝ ነበር…በቃ..ፀጉሬ አድጎ የባህታዊ ጸጉር መሰለ…በሺ ሚቆጠሩ ልብሶች እዛው ቤቴ እያለ ካትሪንና ልጆቼ ከመሞታቸው በፊት የለበስኩትን ልብስ መቀየር አቅቶኝ እላዬ ላይ ተበጣጥሶ ቀምዬ ነበር…ብቻ እንደ አንቺ ስጠጣ ውዬ ስጠጣ አድራለሁ….ምግብ ሚባል ነገር ትዝም አይለኝ…በርካታ ወራት እንደዛ
አሳለፍኩ…እራሴን በራሴ ስረግም መዋል ዋና ስራዬ ነበር…
ያ የተወለደኩበት ቀን ይጥፋ… ያም የበኩር ልጃችን ተፀነሰ የተባለበት ለሊት ጨለማ ይሁን፤ እግዚያብሄር ከላይ አይመልከተው ፤ብርሀንም አይብራበት፤ ጨለማና የሞት ጥላ የራሳቸው ገንዘብ ያድርጉት ፤ደመናም ይረፍበት፡፡የቀን ጨለማ ሁሉ ይረፍበት፤ የለሊት ጨለማም ይያዘው፤ በአመታቶች ቀን መካከል ደስ አይበለው፤ በወራቶች ውስጥ ገብቶ አይቆጠር እንሆ ያ ለሊት መካን ይሁን፤ እልልታ አይግባበት፤አዛውንቶች ቀኑን ይርገሙት፤አጥቢያ ኮከቦች ይጨልሙበት፤ በመሀፀን ሳለሁ ለምን አልሞትኩም፤ ከሆድስ በወጣሁ ጊዜ ፈጥኜ ለምን አልጠፋሁም ?የእናቴ ጉልበቶችሽ ስለምን ተቀበሉኝ? ጡቶቾንስ ስለምን ጠባሁ… አሁንስ ተኝቼ ዝም ባልሁ ..አንቀላፍቼ በዛው በቀረሁ፡፡
ለመሆኑ እንድወለድ ፍቃድ የሰጠው እግዚያብሄር አይደለምን?እንድሞትስ
ተዕዛዝ የሚስተላልፍው እሱ አይደለምን?ታደያ ይህንን ይሙት በቃ የሚለውን ትዕዛዝ ለመሰጠት ስለምን ዘገየ…?ጠብቄ ጠብቄ ተስፋ ብቆርጥና እራሴን ባጠፋ ሀጥያት ሀኖ ይቆጠርብኛልን?
ምሬቴ በዛ ደረጃ ሚገፅ ነበር፡ቆይቶ በበሽታው ምክንያት የተጣለው ገደብ በተወሰነ መንገድ ላላ ሲል እና ሰውም መጠያየቅ ሲጀምር ጎደኞቼ ሊያዩኝ ሲመጡ እኔ የለሁም..በቃ ፍፅም አእምሮዬንም ሰውነቴንም አጥቼ ሌላ ሰው ሆኜ በመጠጥ ደንዝዤ ነበር ያገኙኝ፡፡ከዛ ቶሎ ተረባርበው ወስደው ማገገሚያ ማዕከል አስገቡኝ…ግን ቀላል አልነበረም…..ወደ አእምሮዬ ለመመለስ ሁለት አመት ፈጀብኝ…ከዛ ወጣሁ …ፍቅሬ ካተሪና የሌለችበት አሜሪካ ቀፈፈችኝ…የልጄ ሱዛና ጣፋጭ ድምፅ የማይደመጥበት ሀገር አስጠላኝ…ለስድስት ወር እረፍት ሁሉን ነገር ጣጥዬ ዝም ብዬ ተነስቼ ወደኢትዬጵያ መጣሁ…ወደኡጋንዳ፤ወይ
ወደብራዚል መሄድ እችል ነበር..ወደየትም ብሄድ ለእኔ ለውጥ አልነበረውም…ግን በማላውቀው ኃይል ተገፋፍቺ ወደሀገሬ ተመልሼ ለመምጣት ቻልኩ.. ግን ሚገርምሽ አዲስ አበባ ከረገጥኩ ሰባት ወር ሊሞላኝ ቢሆንም እስከአሁን ድረስ ድፍረት ኖሮኝ ወላጆቼ ጋር መሄድ አልቻልኩም…እንደዛ ማድረግ ያልቻልኩት ለምን ይመስልሻል…?ለምን መጣህ…?ምን ሆንክ ?ፎቶዋን የላክልን ሚሰትህስ…? በቪዲዬ ስትፈነጥዝ ያየናት ጣፋጭ የልጅ ልጃችንስ? ብለው ቢጠይቁኝ እንዴት ብዬ አስረደቸዋለሁ.?ያንን ፈርቼ ነው፤አሁን ግን ይሄው ከአመታት በኃላ ለአንቺ መናገር ቻልኩ..አና ጥሩ ስሜት ተሰማኝ..ይሄው ነው በቃ፡፡
እንባዋን ከአይኖቾ እያንጠባጠበች በተቆራረጠ ድምፅ‹‹በጣ…ም አዝና..ለሁ…ቁስል..ህን እንድታስታ..ውስ ስላደረኩህ በጣም አዝና..ለሁ››አለችው
‹‹ችግር የለውም…ብቻ እኔ ከዛ ጨለማ ውስጥ ከወጣሁ አንቺም መውጣ ትቺያለሽ..ልልሽ ፈልጌ ነው…በይ አሁን ተኚ ..ደህና እደሪ..››ብሎ ከተኛበት ሲነሳ..እጇን እንደምንም አንቀሳቀሰችና ክንዱን ያዘችው
‹‹እባክህ ..ይሄንን ታሪክ ከሰማሁ በኃላ ብቻዬን ፈራለሁ ….እስክተኛ እዚሁ ሁን›› አለችው…በሀሳቧ ተስማማና ወደቦታው ተመለሰ..በጀርባዋ መተኛቱን ትታ ወደእሱ ዞረች..ከብርድልብሱ ላይ እንደሆነ አቀፋት…እሷም በጣም ተጠጋችውና ልጥፍ አለችበት…የተለየ አይነት የሚያደነዝዝ አይነት ስሜት ወስጥ ገባች..ምን ጊዜ እንቅልፍ እንደወሰዳት አታውቅም…ህልም የሌለበት ቅዠት የሌለበት የሞት አይነት እንቅልፍ ነበር የተኛችው፡፡
ከእንቅልፎ ስትባንን ቀን ሆኖ ነበር….እና የማታውቀው የተለየ አይነት ስሜት እየተሰማት ነው፡፡ከመኝታዋ ተነስታ ወደ መታጠቢያ ቤት በመሄድ ወጥሯት የነበረ ፊኟዋን አስተነፈሰችና ተመልሳ ወደአልጋዋ ተመሰለች.. ተኛች…፡፡
💫ይቀጥላል💫
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍92❤7🔥4😢2😁1
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
የተንታራሰችው ትራስ የሌላ ሰው ጠረን ይዞል…ደስ የሚል ተፈጥሯዊ ጠረን…እዚህ አልጋ ላይ አብሯት የተኛ ወንድ ፋሲል ብቻ ነበር ፤እሱንም ጨክና አስገድለዋለች….ትናንት ሌላ ወንድ በራሱ ፍቃድ ሰተት ብሎ ገብቶ ከጎኗ በመተኛት አስደምሟታል፡፡ማስደመም ብቻም ሳይሆን ልቧንም ሸርሽሮባታል… ሚኒዬነሩ ዘበኛዋ….ታሪኩ ራሱ ህልም ነው የሆነባት….ስለእሱ እያሰበች የመኝታ ቤቷ በራፉ ተከፈተ …አለምን ነበር የጠበቀችው….ወደውስጥ እየገባ የነበረው ግን ቀናው ነበር…የሼፎችን አይነት አለባበስ ለብሷል…በእጁ ላይ ባለ ሰፋ ያለ ትሪ ላይ ትናንሽ ሳህኖች ተደርድረው በዛ ያሉ ምግቦችን ይዘዋል፡፡
ምግቡን መኝታ ቤት የምትገኘው አነስተኛ ጠረጴዛው ላይ አስቀመጠና መኝታ ክፍል ውስጥ ወዳለ አነስተኛ ፍርጂ በመሄድ ውሀ አወጣ… አልጋው ጠርዝ ላይ ተቀመጠ…ከዛ ከምግቡ ጠቀለለና በተኛችበት ወደአፏ አስጠጋላት… በጣም ከመደንገጧና ከመደመሟ የተነሳ ያለምንም ተቃውሞ አፏን በጠባቡም ቢሆን ከፈተች…አጎረሳት…፡፡እንደምንም አላምጣ ስትወጥ እየጠበቀ ያጎርሳታል.. በመሀከል ለራሱም አንድ ሁለቴ ይጎርሳል… እደምንም ብላ አንድ ስምንት የሚሆን ጉርሻ ጎረሰችና ከአቅሟ በላይ ሲሆንባት በቃኝ አለችው፡፡
ያ ምግብ ትብለጥን ወደ ወህኒ ልካ በክፍሏ ከተከተተች በባለፈው ሁለት ወር ውስጥ ወደሆዷ የገባ ብዛት ያለው ምግብ ነው። እሱም ለራሱ የተወሰነ ከጎራረሰ በኃላ ምግብ የተቀመጠበትን ጠረጴዛ ከአልጋው ራቅ አድርጎ አስቀመጠና የታሸገ ውሀውን በማንሳት ክዳኑን ከፈተና አቀበላት። ከትራሷ በመጠኑ ቀና ብላ የተወሰነ ጠጣችለትና መልሳ ሰጠችው።
"ሌላ የምትፈልጊው ነገር ከሌለ መሄዴ ነው? "አላት። "እስኪ ቁጭ በል"አለችው።
ጥያቄዋን ተቀብሎ ከአልጋው ጠርዝ ላይ መልሶ ተቀመጠ"ደህና ነህ አይደል..? ማለቴ ትናንት ህመምህን ለእኔ ስትል ..."
"አታስቢ ሰላም ነኝ"
"ጥሩ..ጥያቄ ብጠይቅህ ቅርይልሀል?"
"የፈለግሽውን"
" ካምፓኒው ማለቴ የባለቤትህ ነበር..አሁን ማን ወረሰው?"
"ማንም ..አሁንም የእኔ ንብረት ነው..አሁንም በጥሩ ሁኔታ እየሠራ ነው..የእሷ ስም የያዘ ካምፓኒ በመሆኑ የበለጠ እንዲያድግ ነው የምፈልገው.."
"እና የአንተ በቅርብ አለመኖርህ ችግር አይፈጥርም"
"በፍፅም… ያ ካምፓኒ ከቤተሰብ ሲዎረስ የመጣና ከ80 ዓመት በላይ እድሜ ያለው ነው..እዛ ደግሞ እንደእኛ ሀገር አይደለም ..ነገሮች በህግና በስርዓት ስለሚመሩ በተለይ የደረጀ ድርጅት ባለቤቱ ቢኖርም ባይኖርም ልዩነቱ ያን ያህል ነው።ደግሞም እንደእቅዴ ከዛሬ 15 ቀን በፊት ተመልሼ ስራዬ ላይ የመሆን እቅድ ነበረኝ››
‹‹እና ታዲያ ለምን ሳትሄድ…?ደግሞስ እንደዛ ሚኒዬነር ሆነህ እዚህ ዘበኝነት ለምን ?አልገባኝም።››
‹‹እኔም አልገባኝም..በነገራችን ላይ እስከአሁን የካምፓኒው ወስጄ የተጠቀምኩት ብር የለም… እንደዛ ለማድረግ እቅድ የለኝም..እኔም የራሴ የሆነ የተወሰነ ብር አለኝ።ትናንት እንደነገርኩሽ እዚህ የመጣሁት ለስድስት ወር ነበር… እንደመጣሁ ለሁለት ወር ሆቴል ነበር ያረፍኩት.. ግን ሰለቸኝ። አፓርታማ ተከራይቼ ልወጣ አስብኩና ድንገት የእብደት የሚመስል ሀሳብ መጣብኝ።..ለምን መልሼ እንደድሀ አልኖርም..ምን አልባት ያ ሁሉ ቅጣት የመጣብኝ የማይገባኝ የድሎት ቆጥ ላይ ስለተንጠለጠልኩ ይሆናል ..እስኪ ለትንሽ ወራትም ቢሆን ድህነትን መልሼ ላጣጥመው ብዬ አሰብኩና ከክፍለ ሀገር ስራ ፍለጋ እንደመጣሁ ተናግሬ ቄራ አካባቢ አንድ ክፍል ቤት ተከራይቼ ገባሁ።እና በሰላም አንድ ወር ያህል እንደኖርኩ ከጎኔ ተከራይቶ የሚኖር አንድ ደላላ ነበር ሲገባ ሲወጣ ሰላም መባባል ጀመርን… ተግባባን በወሬ በወሬ ስራ አጥ መሆኔን ነገርኩት። እንደዛ የነገርኩት ስራ እንዲፈልግልኝ አልነበረም።እሱ ግን ዘበኝነት ካላስቀጠርኩህ..አሪፍ ቤት ነው ሴተ-ላጤ ነች..ካልተመቸህ ወዲያው ትለቃለህ ብሎ ድርቅ አለብኝ።ወደአሜሪካ ለመመለስ ከሶስት ወር ያነሰ ጊዜ ቢቀረኝም እንደአድቨንቸር ለምን አልወስደውም አልኩና እሺ አልኩት፡፡ አመጣና ካንቺ ጋር አስተዋወቀኝ..ስራ ጀመርኩ ..ይሄው አራተኛ ወር ልደፍን ነው።
ፈገግ አለችና ‹‹እና እንዴት ነው ስራው ተመቸህ?"ስትል ጠየቀችው፡፡
"አዎ..በጣም እንጂ ...ከመልመዴና ከመደላደሌ የተነሳ የራሴ ቤት ሁሉ እየመሠለኝ ተቸግሬለሁ።››
ዝም አለች‹‹...አመሠግናለሁ..እንዲህ እንዳወራ ስላደረከኝ አመሠግናለሁ።››
"አንቺም ዳግመኛ ለሌላ ሰው መጨነቅ እንድጀምርና ...አሁንም እስትንፋሴ ያልተቋረጠ ሰው እንደሆንኩ እንዲሰማኝ ስላደረግሺኝ በጣም አመሠግናለሁ"
‹እና አሜሪካ መሄዱንስ?›
‹‹በሁለት ወር አራዘምኩት››
‹‹ለምን እንደሆነ መጠየቅ እችላለሁ?››
‹‹ሳይሽ ባለፉት አመታት ያሳለፍኩትን መከራ ነው የምታስታውሺኝ..እንደዚህ ሆነሽ ብሄድ የሆነ ግማሽ ማንነቴን እዚሁ አንቺ መኝታ ቤት ቆልፌበት እንደሄድኩ ነው የምቆጥረው..እንደዛ ከሆነ ደግሞ ሄጄም ሰላም ማገኝ አይመስለኝም››
‹‹እና መቼም ከዚህ ካልተነሳሁስ?ምን ልታደርግ ነው?››
‹‹ሳባ በዚህች ሶስት ወር ስላንቺ እንደተረዳሁት አንቺ ደጋ ላይ በቅላ ያደገች ..ግን ንፋስ ድንገት አንገዋሎ በረሀ መሀከል የጣላት ...ያንንም መልመድና መቀበል አቅቷት የደነገጠች የፅጌረዳ አበባ ነሽ...ያቺ አበባ ባለመደችው የውሀ ጥም ጉሮሮዋ ተሰነጣጥቆ እየሟሸሸች ነው። ...ያቺን ማራኪ ፅጌረዳ አበባ በፀሀይ ንዳድ ስትነድ የህይወት ፈሳሿ ከውስጧ ተሟጦ ሲያልቅ እያየሁ በከፍተኛ ትዕግስት እና በጥልቅ ሀዘን ስታዘብ ቆይቼያለሁ።ማየት ብቻም ሳይሆን ምን አልባት ላድናት እችል ይሆን ?በሚል ተስፋ ዙሪያዋን በመኮትኮት በኮዳዬ ለክፍ ቀን ብዬ ያኖርኩትን የውሀ ጠብታ በስሯ ዙሪያ ለማንጠባጠብ በጥቂቱም ቢሆን እየሞከርኩ ነው ፡፡ስሯ ግን በራሱ ሀዘን ጨልሞ መምጠጫ ቀዳዳውን ፅልመት ስለደፈነበት የዕንቁ ያህል ዋጋ ያላቸው ህይወት አድን የውሀ ጠብታዋቼን በከንቱ የበረሀው ንዳድ በላቸው።እና እኔ ከንቱው ከዚህ በላይ እዚህ ቆይቼ የፅጌረዳዋ ቅጠሎች ከመወየብና ከመጠውለግ አልፈው እስኪረግፋ ማየት አልችልም፡፡ደግሞ በቅጠል መርገፍ ብቻ የሚያበቃ መስሎ አልታየኝም...የግንድ መሞሸሽና ሙሉ በሙሉ መፍረስ ሊያጋጥም ይችላል...እኔ ታዲያ በየትኛው ብረት ልቤ ይሄንን እስከፍፃሜው ጠብቄ ማየት እችላለሁ..አይ እኔ ለዛ የተሰራሁ አይነት ሰው አይደለሁም..
እና ለእኔ ስትይ ይህቺን ፅጌረዳ አድኚያት ...ወይ የሚበቃትን ያህል የህይወት ውሀ ያለችበት በረሀ ድረስ በመውሰድ ስሯ እስኪረሰርስ፤ሙሽሽ ብሎ የተኛው ቅጠሏ እስኪነቃና እስኪቃና አጠጪያት… ወይ ደግሞ ቀስ ብለሽ ስሯን ሳትነኪ ዙሪያዋን በመቋፈር ከነስሯ ንቀያትና ቀድሞ ወደበቀለችበትና ወዳደገችበት ስፍራ... ወደለመደችውና ወደምትናፍቀው ቀሄ በመውሰድ መልሰሽ ትከያት።...ለዛ 15 ቀን
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
የተንታራሰችው ትራስ የሌላ ሰው ጠረን ይዞል…ደስ የሚል ተፈጥሯዊ ጠረን…እዚህ አልጋ ላይ አብሯት የተኛ ወንድ ፋሲል ብቻ ነበር ፤እሱንም ጨክና አስገድለዋለች….ትናንት ሌላ ወንድ በራሱ ፍቃድ ሰተት ብሎ ገብቶ ከጎኗ በመተኛት አስደምሟታል፡፡ማስደመም ብቻም ሳይሆን ልቧንም ሸርሽሮባታል… ሚኒዬነሩ ዘበኛዋ….ታሪኩ ራሱ ህልም ነው የሆነባት….ስለእሱ እያሰበች የመኝታ ቤቷ በራፉ ተከፈተ …አለምን ነበር የጠበቀችው….ወደውስጥ እየገባ የነበረው ግን ቀናው ነበር…የሼፎችን አይነት አለባበስ ለብሷል…በእጁ ላይ ባለ ሰፋ ያለ ትሪ ላይ ትናንሽ ሳህኖች ተደርድረው በዛ ያሉ ምግቦችን ይዘዋል፡፡
ምግቡን መኝታ ቤት የምትገኘው አነስተኛ ጠረጴዛው ላይ አስቀመጠና መኝታ ክፍል ውስጥ ወዳለ አነስተኛ ፍርጂ በመሄድ ውሀ አወጣ… አልጋው ጠርዝ ላይ ተቀመጠ…ከዛ ከምግቡ ጠቀለለና በተኛችበት ወደአፏ አስጠጋላት… በጣም ከመደንገጧና ከመደመሟ የተነሳ ያለምንም ተቃውሞ አፏን በጠባቡም ቢሆን ከፈተች…አጎረሳት…፡፡እንደምንም አላምጣ ስትወጥ እየጠበቀ ያጎርሳታል.. በመሀከል ለራሱም አንድ ሁለቴ ይጎርሳል… እደምንም ብላ አንድ ስምንት የሚሆን ጉርሻ ጎረሰችና ከአቅሟ በላይ ሲሆንባት በቃኝ አለችው፡፡
ያ ምግብ ትብለጥን ወደ ወህኒ ልካ በክፍሏ ከተከተተች በባለፈው ሁለት ወር ውስጥ ወደሆዷ የገባ ብዛት ያለው ምግብ ነው። እሱም ለራሱ የተወሰነ ከጎራረሰ በኃላ ምግብ የተቀመጠበትን ጠረጴዛ ከአልጋው ራቅ አድርጎ አስቀመጠና የታሸገ ውሀውን በማንሳት ክዳኑን ከፈተና አቀበላት። ከትራሷ በመጠኑ ቀና ብላ የተወሰነ ጠጣችለትና መልሳ ሰጠችው።
"ሌላ የምትፈልጊው ነገር ከሌለ መሄዴ ነው? "አላት። "እስኪ ቁጭ በል"አለችው።
ጥያቄዋን ተቀብሎ ከአልጋው ጠርዝ ላይ መልሶ ተቀመጠ"ደህና ነህ አይደል..? ማለቴ ትናንት ህመምህን ለእኔ ስትል ..."
"አታስቢ ሰላም ነኝ"
"ጥሩ..ጥያቄ ብጠይቅህ ቅርይልሀል?"
"የፈለግሽውን"
" ካምፓኒው ማለቴ የባለቤትህ ነበር..አሁን ማን ወረሰው?"
"ማንም ..አሁንም የእኔ ንብረት ነው..አሁንም በጥሩ ሁኔታ እየሠራ ነው..የእሷ ስም የያዘ ካምፓኒ በመሆኑ የበለጠ እንዲያድግ ነው የምፈልገው.."
"እና የአንተ በቅርብ አለመኖርህ ችግር አይፈጥርም"
"በፍፅም… ያ ካምፓኒ ከቤተሰብ ሲዎረስ የመጣና ከ80 ዓመት በላይ እድሜ ያለው ነው..እዛ ደግሞ እንደእኛ ሀገር አይደለም ..ነገሮች በህግና በስርዓት ስለሚመሩ በተለይ የደረጀ ድርጅት ባለቤቱ ቢኖርም ባይኖርም ልዩነቱ ያን ያህል ነው።ደግሞም እንደእቅዴ ከዛሬ 15 ቀን በፊት ተመልሼ ስራዬ ላይ የመሆን እቅድ ነበረኝ››
‹‹እና ታዲያ ለምን ሳትሄድ…?ደግሞስ እንደዛ ሚኒዬነር ሆነህ እዚህ ዘበኝነት ለምን ?አልገባኝም።››
‹‹እኔም አልገባኝም..በነገራችን ላይ እስከአሁን የካምፓኒው ወስጄ የተጠቀምኩት ብር የለም… እንደዛ ለማድረግ እቅድ የለኝም..እኔም የራሴ የሆነ የተወሰነ ብር አለኝ።ትናንት እንደነገርኩሽ እዚህ የመጣሁት ለስድስት ወር ነበር… እንደመጣሁ ለሁለት ወር ሆቴል ነበር ያረፍኩት.. ግን ሰለቸኝ። አፓርታማ ተከራይቼ ልወጣ አስብኩና ድንገት የእብደት የሚመስል ሀሳብ መጣብኝ።..ለምን መልሼ እንደድሀ አልኖርም..ምን አልባት ያ ሁሉ ቅጣት የመጣብኝ የማይገባኝ የድሎት ቆጥ ላይ ስለተንጠለጠልኩ ይሆናል ..እስኪ ለትንሽ ወራትም ቢሆን ድህነትን መልሼ ላጣጥመው ብዬ አሰብኩና ከክፍለ ሀገር ስራ ፍለጋ እንደመጣሁ ተናግሬ ቄራ አካባቢ አንድ ክፍል ቤት ተከራይቼ ገባሁ።እና በሰላም አንድ ወር ያህል እንደኖርኩ ከጎኔ ተከራይቶ የሚኖር አንድ ደላላ ነበር ሲገባ ሲወጣ ሰላም መባባል ጀመርን… ተግባባን በወሬ በወሬ ስራ አጥ መሆኔን ነገርኩት። እንደዛ የነገርኩት ስራ እንዲፈልግልኝ አልነበረም።እሱ ግን ዘበኝነት ካላስቀጠርኩህ..አሪፍ ቤት ነው ሴተ-ላጤ ነች..ካልተመቸህ ወዲያው ትለቃለህ ብሎ ድርቅ አለብኝ።ወደአሜሪካ ለመመለስ ከሶስት ወር ያነሰ ጊዜ ቢቀረኝም እንደአድቨንቸር ለምን አልወስደውም አልኩና እሺ አልኩት፡፡ አመጣና ካንቺ ጋር አስተዋወቀኝ..ስራ ጀመርኩ ..ይሄው አራተኛ ወር ልደፍን ነው።
ፈገግ አለችና ‹‹እና እንዴት ነው ስራው ተመቸህ?"ስትል ጠየቀችው፡፡
"አዎ..በጣም እንጂ ...ከመልመዴና ከመደላደሌ የተነሳ የራሴ ቤት ሁሉ እየመሠለኝ ተቸግሬለሁ።››
ዝም አለች‹‹...አመሠግናለሁ..እንዲህ እንዳወራ ስላደረከኝ አመሠግናለሁ።››
"አንቺም ዳግመኛ ለሌላ ሰው መጨነቅ እንድጀምርና ...አሁንም እስትንፋሴ ያልተቋረጠ ሰው እንደሆንኩ እንዲሰማኝ ስላደረግሺኝ በጣም አመሠግናለሁ"
‹እና አሜሪካ መሄዱንስ?›
‹‹በሁለት ወር አራዘምኩት››
‹‹ለምን እንደሆነ መጠየቅ እችላለሁ?››
‹‹ሳይሽ ባለፉት አመታት ያሳለፍኩትን መከራ ነው የምታስታውሺኝ..እንደዚህ ሆነሽ ብሄድ የሆነ ግማሽ ማንነቴን እዚሁ አንቺ መኝታ ቤት ቆልፌበት እንደሄድኩ ነው የምቆጥረው..እንደዛ ከሆነ ደግሞ ሄጄም ሰላም ማገኝ አይመስለኝም››
‹‹እና መቼም ከዚህ ካልተነሳሁስ?ምን ልታደርግ ነው?››
‹‹ሳባ በዚህች ሶስት ወር ስላንቺ እንደተረዳሁት አንቺ ደጋ ላይ በቅላ ያደገች ..ግን ንፋስ ድንገት አንገዋሎ በረሀ መሀከል የጣላት ...ያንንም መልመድና መቀበል አቅቷት የደነገጠች የፅጌረዳ አበባ ነሽ...ያቺ አበባ ባለመደችው የውሀ ጥም ጉሮሮዋ ተሰነጣጥቆ እየሟሸሸች ነው። ...ያቺን ማራኪ ፅጌረዳ አበባ በፀሀይ ንዳድ ስትነድ የህይወት ፈሳሿ ከውስጧ ተሟጦ ሲያልቅ እያየሁ በከፍተኛ ትዕግስት እና በጥልቅ ሀዘን ስታዘብ ቆይቼያለሁ።ማየት ብቻም ሳይሆን ምን አልባት ላድናት እችል ይሆን ?በሚል ተስፋ ዙሪያዋን በመኮትኮት በኮዳዬ ለክፍ ቀን ብዬ ያኖርኩትን የውሀ ጠብታ በስሯ ዙሪያ ለማንጠባጠብ በጥቂቱም ቢሆን እየሞከርኩ ነው ፡፡ስሯ ግን በራሱ ሀዘን ጨልሞ መምጠጫ ቀዳዳውን ፅልመት ስለደፈነበት የዕንቁ ያህል ዋጋ ያላቸው ህይወት አድን የውሀ ጠብታዋቼን በከንቱ የበረሀው ንዳድ በላቸው።እና እኔ ከንቱው ከዚህ በላይ እዚህ ቆይቼ የፅጌረዳዋ ቅጠሎች ከመወየብና ከመጠውለግ አልፈው እስኪረግፋ ማየት አልችልም፡፡ደግሞ በቅጠል መርገፍ ብቻ የሚያበቃ መስሎ አልታየኝም...የግንድ መሞሸሽና ሙሉ በሙሉ መፍረስ ሊያጋጥም ይችላል...እኔ ታዲያ በየትኛው ብረት ልቤ ይሄንን እስከፍፃሜው ጠብቄ ማየት እችላለሁ..አይ እኔ ለዛ የተሰራሁ አይነት ሰው አይደለሁም..
እና ለእኔ ስትይ ይህቺን ፅጌረዳ አድኚያት ...ወይ የሚበቃትን ያህል የህይወት ውሀ ያለችበት በረሀ ድረስ በመውሰድ ስሯ እስኪረሰርስ፤ሙሽሽ ብሎ የተኛው ቅጠሏ እስኪነቃና እስኪቃና አጠጪያት… ወይ ደግሞ ቀስ ብለሽ ስሯን ሳትነኪ ዙሪያዋን በመቋፈር ከነስሯ ንቀያትና ቀድሞ ወደበቀለችበትና ወዳደገችበት ስፍራ... ወደለመደችውና ወደምትናፍቀው ቀሄ በመውሰድ መልሰሽ ትከያት።...ለዛ 15 ቀን
👍82❤11👏2🥰1😁1
ሰጥሻለሁ.... ይሄ ተማፅኖ ነው...በጣርና ሲቃ የታሸ ተማፅኖ...ይሄውልሽ በ15 ቀን ውስጥ ያቺን የምሳሳላትን ፅጌረዳ ከክስመት ለማዳን ጥረት ስታደርጊ ካላየሁ ሁሉን ጥዬ እሄዳለሁ...በቃ በሁሉም ነገር ተስፋ ቆርጥና ጆሮዬን ደፍኜ አይኔን ጨፍኜ ደህና ሰንብቺ እንኳን ሳልልሽ በሩን ከፍቼ ወጣና..ወደአሜሪካዬ በራለሁ…በይ አሁን አረፍ በይ ..እኔም ያተረማመስኩትን የሠው ኪችና ላፀዳዳ›› ብሏት የተረፈውን የምግብ ትሪ ይዞ በራፍን ዘግቶላት ሄደ።
ንግግሩ አጥንቷ ድረስ ነው ዘልቆ የተሰማት፡፡የኤሌክትሪክ ንዝረት በሰውነቷ ላይ አርፎ እንደመነጨቃት ነገርነው መላ ሴሎቾ የተነቃቁት.. ወደኮመዲኖ ተንጠራራችና መሳቢያውን ከፈተች ..ስልኳን አወጣችና ከሁለት ወር በኃላ ከፈተችው።ሰውነቷን ድጋሚ ነዘራት..፡፡ ልክ በህይወቷ ለመጀመሪያ ጊዜ ስልክ ሊጠቀም እንደሚሞክር ሰው ነው ድንብርብሯ የወጣው፡፡ ደወለች...ሁለቴ እንደጠራ መልሳ ዘጋችው.. ወዲያው ጠራ...ጠረቀመችው..፡፡ትንፍሽ ወሰደችና ደወለች።አንድ ከመጥራቱ ተነሳ "ሄሎ ስንድ"
"ሳቢ የእኔ ሸጋ.. ለመሆኑ አለሽ..?እንዴት ነው ጠበሉ አሁን ተመለሽ..? ትመጪያለሽ ወይስ መጥቼ ልይሽ..?ማትመጪ ከሆነ ነገውኑ መምጣት እችላለሁ..ወንድምሽም በጣም ናፍቀሺዎል..››የጥያቄና የሀሳብ መአት አግተለተለችባት..ሳባ እንባዋ በጉንጮቾ ተንኮለለ
"ስንድ አሁን ደህና ነኝ..ከፀበልም ተመልሼ እቤቴ ነኝ...እና ደግሞ ትንሽ አረፍ ብዬ እራሴ እመጣለሁ አንቺ እንዳትመጪ"
"እሺ ግን ያንን ጉዳይም አስቢበት" "የቱን ስንድ?"
"ጠቅልለሽ ወደ እኔ ነይ..እኔ ጓደኛሽም እናትሽም ነኝ..የምትወጂው ወንድምሽም አዚህ ነው ያለው...ሁሉን ነገር እርግፍ አድርገሽ ነይ…. ያ ከተማ ነው በሽታሽ... ከተማውን ከለቀቅሽ በሽታውም ይለቅሻል"
"ስንድ አንቺ የማታውቂው ብዙ ነገር አለ..እኔ እኳ ቆሽሼያለሁ.."
"እኔ ሁሉንም አውቃለሁ...የቆሸሽው ለአባትሽ ስትይ ነው፡፡ የቆሸሽው የእኛን ኑሮ ለማቃናት ስትይ ነው..እኜም ባንቺ ቦታ ብሆን አንቺ ያደረግሺውን ነው ማደርገው…ከአሁን በኃላ ግን ያንን ማድረግ አይጠበቅብሽም...ከዛ ስራ ልቀቂ.. ሁሉን ነገር ተይና ነይ"
ሳባ ግራ ገባት...ሴትዬዋ የምታውቀው የተለየ ነገር ይኖር ይሆን እንዴ?ስትል ጥርጣሬ ገባት።
"ስንድ ስለየትኛው ስራ ነው የምታወሪው? ሆስተሰነቱን ማለትሽ ነው?"
‹‹ሳቢ አሁን የምንደባበቅበት ዘመን አልፏል፤ አንቺ መቼም ሆስተስ ሆነሽ እንደማታውቂ አውቃለሁ"
ሳባ በድንጋጤ ከአልጋዋ ተነስታ ቁጭ አለች"ከመቼ ጀምሮ ?።››
"አባትሽ የሞተ ሰሞን ጀምሮ"
ሽምቅቅ ብላ"እ እሱ ነግሮሽ ነው? ገባኝ"አለች "አይ ፍፁም..አባትሽ ምንም አያውቅም"
"አይ አልነገረሽም እንዴ ያውቃል፡፡ ከመሞቱ በፊት የሆነች የእኔው ጓደኛ የነበረች ጠላቴ እኔን በመመቅኘት ስለምሰራው ስራ ፎቶና ደብዳቤ ልካለታለች። አባቴ ያንን ስላየ ነው ልብ መስራት ያቆመችው።››
"ያ እውነት አይደለም"
"አልገባኝም...?"
"አባትሽ ፎቶውም ሆነ ደብዳቤው አልደረሰውም።አምጥተው የሠጡኝ ለእኔ ነበር...በወቅቱ ምን እንደገፋፋኝ ባላውቅም ለእሱ ከመስጠቴ በፊት አየሁት
።የሆዴን በሆዴ ቀብሬ ደበቅኩት ።አንቺን ላናግርሽ እቅድ ነበረኝ፤ግን አባትሽ ከሞተ በኃላ በሀዘን ተሰብረሽ ሌላ ሰው ሆንሽ..በዛ ምክንያት ስለጉዳዩ አንስቼ ሌላ ሀዘን ላይ ልጥልሽ አልፈለኩም…ስለፎቶውም እንደምታውቂ አላውቅም ነበር… አባትሽ ግን አጋጣሚ ሆኖ ነው የዛን ሰሞን በእግዚያብሄር ጥሪ የሞተ"
"እና አባትሽ ባንቺ ሳያዝንብሽ ነው የሞተው እያልሺኝ ነው?"
"በአንድ ልጄ ምላለሁ… አባትሽ ለመጨረሻ ጊዜ የተናገረው ቃል ‹‹..ሳባ ልጄን አደራ... ብቸኛ እንዳትሆን?" የሚል ነበር.፡፡
"በቃ ስንድ በጣም አመሠግናለሁ...ትልቅ ሸክም ነው ከላዬ ላዬ ያነሳሽልኝ..ነገ ደውልልሻለሁ..እወድሻለሁ..በጣም››ስልኩን ዘጋችና አልጋ ላይ ወርውራ መኝታ ክፍሏም ለቃ ወጣች...ወደታች ወረደች.. ሰሎኑን ሰንጥቃ ወደውጭ ወጣች...
‹‹ቀናው.. ቀናው የት ነህ...?ቀናው።››
ተንደርድሮ ፊቷ ቆመ..‹‹.ምነው ምን ሆንሽ.?.እላዩ ላይ ተንጠለጠለችበት... ጉንጮቹን ደጋግማ ሳመችው…ግራ በመጋባት ውስጥ ሆኖ አቀፋት።
‹‹ምን ተገኘ...?››ለቀቀችው..
‹‹.በጣም ደስ ስላለኝ ነው። የሆነውን ቀስ ብዬ ነግርሀለው ።ግን አስደሳች እና ለእኔ ወሳኝ ነገር ነው።››ብላ ወደኃላዋ አፈገፈገችና ፊቷን አዙራ ወደኃላ ተመለሰች። ወደውስጥ ገባች...ወደመኝታ ቤቷ ዘለቀች።
💫ይቀጥላል💫
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ንግግሩ አጥንቷ ድረስ ነው ዘልቆ የተሰማት፡፡የኤሌክትሪክ ንዝረት በሰውነቷ ላይ አርፎ እንደመነጨቃት ነገርነው መላ ሴሎቾ የተነቃቁት.. ወደኮመዲኖ ተንጠራራችና መሳቢያውን ከፈተች ..ስልኳን አወጣችና ከሁለት ወር በኃላ ከፈተችው።ሰውነቷን ድጋሚ ነዘራት..፡፡ ልክ በህይወቷ ለመጀመሪያ ጊዜ ስልክ ሊጠቀም እንደሚሞክር ሰው ነው ድንብርብሯ የወጣው፡፡ ደወለች...ሁለቴ እንደጠራ መልሳ ዘጋችው.. ወዲያው ጠራ...ጠረቀመችው..፡፡ትንፍሽ ወሰደችና ደወለች።አንድ ከመጥራቱ ተነሳ "ሄሎ ስንድ"
"ሳቢ የእኔ ሸጋ.. ለመሆኑ አለሽ..?እንዴት ነው ጠበሉ አሁን ተመለሽ..? ትመጪያለሽ ወይስ መጥቼ ልይሽ..?ማትመጪ ከሆነ ነገውኑ መምጣት እችላለሁ..ወንድምሽም በጣም ናፍቀሺዎል..››የጥያቄና የሀሳብ መአት አግተለተለችባት..ሳባ እንባዋ በጉንጮቾ ተንኮለለ
"ስንድ አሁን ደህና ነኝ..ከፀበልም ተመልሼ እቤቴ ነኝ...እና ደግሞ ትንሽ አረፍ ብዬ እራሴ እመጣለሁ አንቺ እንዳትመጪ"
"እሺ ግን ያንን ጉዳይም አስቢበት" "የቱን ስንድ?"
"ጠቅልለሽ ወደ እኔ ነይ..እኔ ጓደኛሽም እናትሽም ነኝ..የምትወጂው ወንድምሽም አዚህ ነው ያለው...ሁሉን ነገር እርግፍ አድርገሽ ነይ…. ያ ከተማ ነው በሽታሽ... ከተማውን ከለቀቅሽ በሽታውም ይለቅሻል"
"ስንድ አንቺ የማታውቂው ብዙ ነገር አለ..እኔ እኳ ቆሽሼያለሁ.."
"እኔ ሁሉንም አውቃለሁ...የቆሸሽው ለአባትሽ ስትይ ነው፡፡ የቆሸሽው የእኛን ኑሮ ለማቃናት ስትይ ነው..እኜም ባንቺ ቦታ ብሆን አንቺ ያደረግሺውን ነው ማደርገው…ከአሁን በኃላ ግን ያንን ማድረግ አይጠበቅብሽም...ከዛ ስራ ልቀቂ.. ሁሉን ነገር ተይና ነይ"
ሳባ ግራ ገባት...ሴትዬዋ የምታውቀው የተለየ ነገር ይኖር ይሆን እንዴ?ስትል ጥርጣሬ ገባት።
"ስንድ ስለየትኛው ስራ ነው የምታወሪው? ሆስተሰነቱን ማለትሽ ነው?"
‹‹ሳቢ አሁን የምንደባበቅበት ዘመን አልፏል፤ አንቺ መቼም ሆስተስ ሆነሽ እንደማታውቂ አውቃለሁ"
ሳባ በድንጋጤ ከአልጋዋ ተነስታ ቁጭ አለች"ከመቼ ጀምሮ ?።››
"አባትሽ የሞተ ሰሞን ጀምሮ"
ሽምቅቅ ብላ"እ እሱ ነግሮሽ ነው? ገባኝ"አለች "አይ ፍፁም..አባትሽ ምንም አያውቅም"
"አይ አልነገረሽም እንዴ ያውቃል፡፡ ከመሞቱ በፊት የሆነች የእኔው ጓደኛ የነበረች ጠላቴ እኔን በመመቅኘት ስለምሰራው ስራ ፎቶና ደብዳቤ ልካለታለች። አባቴ ያንን ስላየ ነው ልብ መስራት ያቆመችው።››
"ያ እውነት አይደለም"
"አልገባኝም...?"
"አባትሽ ፎቶውም ሆነ ደብዳቤው አልደረሰውም።አምጥተው የሠጡኝ ለእኔ ነበር...በወቅቱ ምን እንደገፋፋኝ ባላውቅም ለእሱ ከመስጠቴ በፊት አየሁት
።የሆዴን በሆዴ ቀብሬ ደበቅኩት ።አንቺን ላናግርሽ እቅድ ነበረኝ፤ግን አባትሽ ከሞተ በኃላ በሀዘን ተሰብረሽ ሌላ ሰው ሆንሽ..በዛ ምክንያት ስለጉዳዩ አንስቼ ሌላ ሀዘን ላይ ልጥልሽ አልፈለኩም…ስለፎቶውም እንደምታውቂ አላውቅም ነበር… አባትሽ ግን አጋጣሚ ሆኖ ነው የዛን ሰሞን በእግዚያብሄር ጥሪ የሞተ"
"እና አባትሽ ባንቺ ሳያዝንብሽ ነው የሞተው እያልሺኝ ነው?"
"በአንድ ልጄ ምላለሁ… አባትሽ ለመጨረሻ ጊዜ የተናገረው ቃል ‹‹..ሳባ ልጄን አደራ... ብቸኛ እንዳትሆን?" የሚል ነበር.፡፡
"በቃ ስንድ በጣም አመሠግናለሁ...ትልቅ ሸክም ነው ከላዬ ላዬ ያነሳሽልኝ..ነገ ደውልልሻለሁ..እወድሻለሁ..በጣም››ስልኩን ዘጋችና አልጋ ላይ ወርውራ መኝታ ክፍሏም ለቃ ወጣች...ወደታች ወረደች.. ሰሎኑን ሰንጥቃ ወደውጭ ወጣች...
‹‹ቀናው.. ቀናው የት ነህ...?ቀናው።››
ተንደርድሮ ፊቷ ቆመ..‹‹.ምነው ምን ሆንሽ.?.እላዩ ላይ ተንጠለጠለችበት... ጉንጮቹን ደጋግማ ሳመችው…ግራ በመጋባት ውስጥ ሆኖ አቀፋት።
‹‹ምን ተገኘ...?››ለቀቀችው..
‹‹.በጣም ደስ ስላለኝ ነው። የሆነውን ቀስ ብዬ ነግርሀለው ።ግን አስደሳች እና ለእኔ ወሳኝ ነገር ነው።››ብላ ወደኃላዋ አፈገፈገችና ፊቷን አዙራ ወደኃላ ተመለሰች። ወደውስጥ ገባች...ወደመኝታ ቤቷ ዘለቀች።
💫ይቀጥላል💫
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍86❤8😁5🔥2🥰2
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ስድስት
፡
፡
#ዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ባለፋ ሶስት ወር ውስጥ ተሰምቷት የማያውቅ ደስ የሚልና የሚያፅናና ስሜት ተሰማት…..እናም ለመጀመሪያ ጊዜ ሰውነቷን ለመታጠብ ወደ ሻወር ቤት ገባች፡፡ግዙፉ መስታወት ፊት ቆማ የለበስችውን ቢጃማ በቁሟ አወለቀችና እዛው ከእግሯ በታች ወለሉ ላይ ረገጠችው…መላ እሷነቷን በፅሞና ተመለከተች…. ፀጉሯ በዛ ርዝመቱና ብዛቱ ጭብርር ብሎ ከመንግስት ተሰውሮ ዋሻ ውስጥ ለአመታት ተደብቆ የኖረ ሽፍታ አስመስሏታል፡፡ ….አማላይ የነበረው የሠውነቷ ቅርፅ አሁንም እንዳለ ቢሆንም የሰውነቷ ክብደት ግን በተጋነነ ሁኔታ መቀነሱ ወደፊት ወጥተው በጉልህ የሚታዩት አጥንቶቾና ወደ ውስጥ ጎድጉደው ጭል ጭል የሚሉ አይኖቾ ምስክር ናቸው፡፡ከሁሉም በላይ ያስደነገጣት ግን የብልት ፀጉሯ ነው…ከስራዋ ባህሪ አንጻር ለአመታት በሶስት ቀን አንዴ ስትላጭ የኖረች ሴትዬ ለወራት ችላ የተባለው የብልቷ ፀጉር በአስፈሪ ሁኔታ አድጎና ተንጨፍርሮ እርስ በርሱ ተቆጣጥሮ በመሀከል ስንጥቅ መኖሩን እራሱ በእጅ ዳብሰው ካልበረበሩት ማወቅ የማይቻልበት ደረጃ ላይ በመድረሱ አስደነገጣት….
….የቀኝ አጇን ዘረጋችና አንገቷን ጠምዝዛ ብብቷን ተመለከተች ..ተመሳሳይ ነው፡፡ በፀጉር ከመሸፈኑም በተጨማሪ ሽታ ከሩቁ ይገፋተራል፡፡ይሄ ሁኔታ ደግሞ ይበልጥ አስገረማት፡፡
‹‹ለምንድነው ግን በቁማችንም እያለን ጭምር ለጥቂት ቀናት ትኩረታችንን ከራሳችን ላይ ስናነሳ እንዲህ በፍጥነት የምንሸተው..?››ስትል ጠየቀች፡፡መልሱን ለመመለስ ግን ብዙም አላስቸገራትም፡፡ ምክንያቱም ከማሳጅ ስራዋ ጋ ተያይዞ ከወሰደቻቸው ኮርሶች አንደኛው የሰው ልጅ አመጋገብ ስርዓት በተመለከተ ነበር ፡፡ ከሺ አመታት በፊት የሞቱ ሰዎች መቃብር ተቆፍሮ ሲገኝና የጥርሳቸው ጤንነትና ጥንካሬ ሲፈተሸ አሁን ካለው የሰው ልጅ ጋር የማይነፃጸር እጅግ ንጹህና ጠንካራ እንደሆነ ተረጋግጧል፡፡ምክንያቱም ደግሞ አመጋገባችን ሆኖ ነው የተገኘው፡፡አሁን አብዛኛው ምግቦች ከኬሚካል ጋ ንክኪ ያላቸው… ስኳርነት የበዛባቸውንና ጤንነትን ሳይሆን ጥፍጥና መሰረት ያደረጉ ናቸው…ስለዚህ እነዚህ ገብተው ተፈጥአዊ ሰውነታችንን በክለዋል….በዛ ላይ ምንቀባቸው ቅባቶች የምንረጫቸው ሽቶዎች፤ የምንታጠብበት ሳሙና በጠቅላላ እንዲህ በቀናት ውስጥ በቁማቸንን እንድንሸት ዋና ምክንያቶች መሆናቸው ለመረዳት ብዙ ምርምርም አያስፈልግም፡፡ ወደመኝታ ቤቷ ተመለሰችና የቁም ሳጥኗን ኪስ ከፈተችና የፀጉር መላጫ ማሽኗንና መቀስ አውጥታ በመያዝ ወደ ሻወር ቤት ተመለሰች፡፡ምንም ማሰብ እና መጨነቅ አላስፈለጋትም፡፡ከፀጉሯ ጀመረች…..ከርዝመቱ ወጥራ ወደፊት እየያዘች…..ወገብ ላይ ትጎምደው ጀመር፡፡ ወለሉ በተንጨባረረ እና በተቆጣጠረ
ፀጉር ተሞላ፡፡ ባለከመከም ጎፈሬ ሆነች፡፡በመስታወቱ የተለየች አይነች እስከዛሬ እሷ ራሷ ማታውቃት አይነት ሳባን ተመለከተች፡፡መቀሷን አስቀመጠችና ማሽኗን አመቻቸችና ወደብልቶ ጎንስ ብላ እግሯን ፈርከክ በማድረግ ታጭደው ጀመረ…..ሁሉን ነገር ጨርሳ ሰውነቷን ታጥባና ፀድታ ከሻወር ለመውጣት ከ2 ሰዓት በላይ ነው የፈጀባት፡፡
ከዛ ወደመኝታዋ ተመልሳ የተወሰነ እረፍት አደረገች.. ከተኛበት ብንን አለችና ስልኳን አነሳች፡፡ እንዲህ አይነት ጥንካሬ እና ፍላጎት በደቂቃ ውስጥ ከየት እንዳመጣች አታወቅም፡፡ደወለች..ከሶስት ጥሪ በኃላ ተነሳ፡፡
‹‹ሄሎ ዶክተር››
‹‹ሳባ ለመሆኑ በህይወት አለሽ…?ምን ነካሽ…?ሌላ ሌላው ይቅር እሺ ህክምናሽን ግን እንዴት ታቋርጪያለሽ…ያልተመቸሽ ነገር ካለም እኮ ተነጋግረን ማስተካከል እንችል ነበር..››
‹‹ምን አልተመቻትም ብለህ አሰብክ…ያደረኩት ነገር አግባብ ነበር እንዴ?›ስትል መልሳ ጠየቀችው፡፡
‹‹እሱን ከህክምናሽ ጋር ምን አገናኘው..ምን አልባት በእኔ ህክምናውን መከታተል የሚከብድሽ ከሆነ እኮ በሀገሪቱ ያለሁት የስነ-ልቦና ሀኪም እኔ ብቻ አይደለሁም
… ተነጋግረን ሁኔታዎችን መስመር ማስያዝ እንችል ነበር››
‹‹ኖኖ ዶክተር እንደዛ አስቤ አይደለም…እኔ እንደውም አንተ ካላከምከኝ ማንም ሊያክመኝ አይችልም››አለችው፡፡
የተናገረችው ትክክል ይሁን አይን እራሷም እርግጠኛ አይደለችም…እርግጥ ከእሱ ውጭ በሌላ ሀኪም መታከም አትፈልም….ደግሞም በእሱም ቢሆን መታከሙን የምትችል መስሎ አልተሰማትም፡፡ህመሟ አካላዊ ቢሆን ችግር የለውም፡፡ ጉበቷ ወይም ኩላሊቷ ቢሆን ወይም ማህፀኗን አሟት ልብሶቾን አወላልቃ እግሮቾን አንፈርክካ መላ ሚስጥሯን ለእሱ ማሳየት ቢሆን ምንም አይመስላት ነበር፡፡…..እሱ ፊት ስትቀርብ ከኤፍሬም ጋር በገዛ ምርመራ ክፍሉ የሰራችው ነውር ነው ትዝ የሚለው የገዛ ወንድሙን ስታማግጥበት…ዝግንን አላት፡፡
‹‹እና ታዲያ ለምን እራስሽን ሰወርሽ….?እንዴት እዲህ ይጠፋል…..?ደግሞ ለህክምና ፋይል ላይ ያስመዘገብሽ መረጃ በጠቅላላ የተሳሳተ ነው….አድራሻሽን ጭምር ..አንድ ትክክል የሆነው ስልክ ቁጥርሽ ቢሆንም እሱንም ጠርቅመሽው ይሄው ስንት ወር፡፡››
ደስ አላት…ስለእሷ እንዲህ ሲጨነቅና ሲብሰለሰል መክረሙ ደብዝዞ እና ሊከስም ጫፍ ላይ ደርሶ የነበረ ተስፋዋ በጥቂቱም ቢሆን ቢል ቢል እያለ እንዲነቃቃ ተጨማሪ ነዳጅ ሆኖ ሲያነቃቃት ተሰማት፡፡
‹‹እና አሁን እንዴት ነሽ…?የት ነሽ..?ሀገር ውስጥ ነሽ?››
‹‹አዎ እዚሁ ነኝ፡፡››
‹‹እና እንዴት ነሽ?፡፡››
‹‹እኔ እንጃ ..ምን ላይ እንደሆንኩ አላውቅም…እንዴት እንደሆንኩ አላውቅም….. መኖሬን እራሱ አላውቅም….ለምን አሁን አንተ ጋ እንደደወልኩም አላውቅም….
››አለችው፡፡
ከንግግሯ አሁን ያለችበት ሁኔታ ከወራት በፊት ለመጨረሻ ጊዜ ካገኛት እጅጉኑ የከፋ እንደሆነ ወዲያው ተረዳ….ስለእሷ ሲያስብና ሲጨነቅ የከረመው ግን ከዚህም የከፋ ነገር ላይ እራሷን ትጥላለች ብሎም ጭምር ስለሰጋ ነበር…እራሱን ያጠፋ ሰው ዜና በሶሻል ሚዲያም ሆነ በሜን እስትሪም ሚዲያ ሲሰማ ደንግጦ በንቃት ዜናውን እስከመጨረሻው ለማየት ሲጥር የነበረው እሷን አስቦ ነው፡፡አሁን ግን በከፋ ሁኔታ ላይም ሆና ቢሆን በህይወት መኖሯ ብቻ አስደሰተው፡፡
‹‹አይዞሽ ይሄ በማንኛውም ሰው ላይ በሆነ ጊዜ ላይ የሚከሰት ነው..አንቺ ደግሞ ከዕድሜሽ በላይ ብዙ ነገር ያየሽና ብዙ ነገር ምታውቂ ጠንካራ ልጅ ነሽ...እኔም ደግሞ በፈለግሽኝ ጊዜና መንገድ ከጎንሽ ነኝ፡፡››
‹‹አንተ ከጎኔ መሆንህን በመስማቴ ተደስቼያለሁ…አመሰግናለሁ፡፡››
‹‹እና መች ብቅ ትያለሽ?›
‹‹እኔ እንጃ››አለችው የምትለው ግራ ገብቷት…
‹‹እኔ እንጃ ማለት ምን ማለት ነው…ህክምናው ቢቀር አንኳን ናፍቀሺኝል… ሆስፒታል መምጣት ካስጠላሽ የፈለግሺው ቦታ መገናኘት እንችላለን፡፡››
‹‹ካልክ ነገ ስንት ሰዓት ይመችሀል?››
‹‹እንቺ የሚመችሽን ሰዓት ነገሪኝ እኔ ፕሮግራሜን አሬንጅ ማድረግ እችላለሁ›› እሷን ከማግኘት የሚቀድምበት ምንም ጉዳይ የለውም፡፡
‹‹በቃ 10 ሰዓት እንገናኝ..››
ደስ አለው….‹‹እሺ የት እንገናኝ?›› ነገረችው
‹‹ችግር የለም….እንገናኛለን…››
‹‹እሺ ዶ/ር ….አመሰግናለሁ››
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ስድስት
፡
፡
#ዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ባለፋ ሶስት ወር ውስጥ ተሰምቷት የማያውቅ ደስ የሚልና የሚያፅናና ስሜት ተሰማት…..እናም ለመጀመሪያ ጊዜ ሰውነቷን ለመታጠብ ወደ ሻወር ቤት ገባች፡፡ግዙፉ መስታወት ፊት ቆማ የለበስችውን ቢጃማ በቁሟ አወለቀችና እዛው ከእግሯ በታች ወለሉ ላይ ረገጠችው…መላ እሷነቷን በፅሞና ተመለከተች…. ፀጉሯ በዛ ርዝመቱና ብዛቱ ጭብርር ብሎ ከመንግስት ተሰውሮ ዋሻ ውስጥ ለአመታት ተደብቆ የኖረ ሽፍታ አስመስሏታል፡፡ ….አማላይ የነበረው የሠውነቷ ቅርፅ አሁንም እንዳለ ቢሆንም የሰውነቷ ክብደት ግን በተጋነነ ሁኔታ መቀነሱ ወደፊት ወጥተው በጉልህ የሚታዩት አጥንቶቾና ወደ ውስጥ ጎድጉደው ጭል ጭል የሚሉ አይኖቾ ምስክር ናቸው፡፡ከሁሉም በላይ ያስደነገጣት ግን የብልት ፀጉሯ ነው…ከስራዋ ባህሪ አንጻር ለአመታት በሶስት ቀን አንዴ ስትላጭ የኖረች ሴትዬ ለወራት ችላ የተባለው የብልቷ ፀጉር በአስፈሪ ሁኔታ አድጎና ተንጨፍርሮ እርስ በርሱ ተቆጣጥሮ በመሀከል ስንጥቅ መኖሩን እራሱ በእጅ ዳብሰው ካልበረበሩት ማወቅ የማይቻልበት ደረጃ ላይ በመድረሱ አስደነገጣት….
….የቀኝ አጇን ዘረጋችና አንገቷን ጠምዝዛ ብብቷን ተመለከተች ..ተመሳሳይ ነው፡፡ በፀጉር ከመሸፈኑም በተጨማሪ ሽታ ከሩቁ ይገፋተራል፡፡ይሄ ሁኔታ ደግሞ ይበልጥ አስገረማት፡፡
‹‹ለምንድነው ግን በቁማችንም እያለን ጭምር ለጥቂት ቀናት ትኩረታችንን ከራሳችን ላይ ስናነሳ እንዲህ በፍጥነት የምንሸተው..?››ስትል ጠየቀች፡፡መልሱን ለመመለስ ግን ብዙም አላስቸገራትም፡፡ ምክንያቱም ከማሳጅ ስራዋ ጋ ተያይዞ ከወሰደቻቸው ኮርሶች አንደኛው የሰው ልጅ አመጋገብ ስርዓት በተመለከተ ነበር ፡፡ ከሺ አመታት በፊት የሞቱ ሰዎች መቃብር ተቆፍሮ ሲገኝና የጥርሳቸው ጤንነትና ጥንካሬ ሲፈተሸ አሁን ካለው የሰው ልጅ ጋር የማይነፃጸር እጅግ ንጹህና ጠንካራ እንደሆነ ተረጋግጧል፡፡ምክንያቱም ደግሞ አመጋገባችን ሆኖ ነው የተገኘው፡፡አሁን አብዛኛው ምግቦች ከኬሚካል ጋ ንክኪ ያላቸው… ስኳርነት የበዛባቸውንና ጤንነትን ሳይሆን ጥፍጥና መሰረት ያደረጉ ናቸው…ስለዚህ እነዚህ ገብተው ተፈጥአዊ ሰውነታችንን በክለዋል….በዛ ላይ ምንቀባቸው ቅባቶች የምንረጫቸው ሽቶዎች፤ የምንታጠብበት ሳሙና በጠቅላላ እንዲህ በቀናት ውስጥ በቁማቸንን እንድንሸት ዋና ምክንያቶች መሆናቸው ለመረዳት ብዙ ምርምርም አያስፈልግም፡፡ ወደመኝታ ቤቷ ተመለሰችና የቁም ሳጥኗን ኪስ ከፈተችና የፀጉር መላጫ ማሽኗንና መቀስ አውጥታ በመያዝ ወደ ሻወር ቤት ተመለሰች፡፡ምንም ማሰብ እና መጨነቅ አላስፈለጋትም፡፡ከፀጉሯ ጀመረች…..ከርዝመቱ ወጥራ ወደፊት እየያዘች…..ወገብ ላይ ትጎምደው ጀመር፡፡ ወለሉ በተንጨባረረ እና በተቆጣጠረ
ፀጉር ተሞላ፡፡ ባለከመከም ጎፈሬ ሆነች፡፡በመስታወቱ የተለየች አይነች እስከዛሬ እሷ ራሷ ማታውቃት አይነት ሳባን ተመለከተች፡፡መቀሷን አስቀመጠችና ማሽኗን አመቻቸችና ወደብልቶ ጎንስ ብላ እግሯን ፈርከክ በማድረግ ታጭደው ጀመረ…..ሁሉን ነገር ጨርሳ ሰውነቷን ታጥባና ፀድታ ከሻወር ለመውጣት ከ2 ሰዓት በላይ ነው የፈጀባት፡፡
ከዛ ወደመኝታዋ ተመልሳ የተወሰነ እረፍት አደረገች.. ከተኛበት ብንን አለችና ስልኳን አነሳች፡፡ እንዲህ አይነት ጥንካሬ እና ፍላጎት በደቂቃ ውስጥ ከየት እንዳመጣች አታወቅም፡፡ደወለች..ከሶስት ጥሪ በኃላ ተነሳ፡፡
‹‹ሄሎ ዶክተር››
‹‹ሳባ ለመሆኑ በህይወት አለሽ…?ምን ነካሽ…?ሌላ ሌላው ይቅር እሺ ህክምናሽን ግን እንዴት ታቋርጪያለሽ…ያልተመቸሽ ነገር ካለም እኮ ተነጋግረን ማስተካከል እንችል ነበር..››
‹‹ምን አልተመቻትም ብለህ አሰብክ…ያደረኩት ነገር አግባብ ነበር እንዴ?›ስትል መልሳ ጠየቀችው፡፡
‹‹እሱን ከህክምናሽ ጋር ምን አገናኘው..ምን አልባት በእኔ ህክምናውን መከታተል የሚከብድሽ ከሆነ እኮ በሀገሪቱ ያለሁት የስነ-ልቦና ሀኪም እኔ ብቻ አይደለሁም
… ተነጋግረን ሁኔታዎችን መስመር ማስያዝ እንችል ነበር››
‹‹ኖኖ ዶክተር እንደዛ አስቤ አይደለም…እኔ እንደውም አንተ ካላከምከኝ ማንም ሊያክመኝ አይችልም››አለችው፡፡
የተናገረችው ትክክል ይሁን አይን እራሷም እርግጠኛ አይደለችም…እርግጥ ከእሱ ውጭ በሌላ ሀኪም መታከም አትፈልም….ደግሞም በእሱም ቢሆን መታከሙን የምትችል መስሎ አልተሰማትም፡፡ህመሟ አካላዊ ቢሆን ችግር የለውም፡፡ ጉበቷ ወይም ኩላሊቷ ቢሆን ወይም ማህፀኗን አሟት ልብሶቾን አወላልቃ እግሮቾን አንፈርክካ መላ ሚስጥሯን ለእሱ ማሳየት ቢሆን ምንም አይመስላት ነበር፡፡…..እሱ ፊት ስትቀርብ ከኤፍሬም ጋር በገዛ ምርመራ ክፍሉ የሰራችው ነውር ነው ትዝ የሚለው የገዛ ወንድሙን ስታማግጥበት…ዝግንን አላት፡፡
‹‹እና ታዲያ ለምን እራስሽን ሰወርሽ….?እንዴት እዲህ ይጠፋል…..?ደግሞ ለህክምና ፋይል ላይ ያስመዘገብሽ መረጃ በጠቅላላ የተሳሳተ ነው….አድራሻሽን ጭምር ..አንድ ትክክል የሆነው ስልክ ቁጥርሽ ቢሆንም እሱንም ጠርቅመሽው ይሄው ስንት ወር፡፡››
ደስ አላት…ስለእሷ እንዲህ ሲጨነቅና ሲብሰለሰል መክረሙ ደብዝዞ እና ሊከስም ጫፍ ላይ ደርሶ የነበረ ተስፋዋ በጥቂቱም ቢሆን ቢል ቢል እያለ እንዲነቃቃ ተጨማሪ ነዳጅ ሆኖ ሲያነቃቃት ተሰማት፡፡
‹‹እና አሁን እንዴት ነሽ…?የት ነሽ..?ሀገር ውስጥ ነሽ?››
‹‹አዎ እዚሁ ነኝ፡፡››
‹‹እና እንዴት ነሽ?፡፡››
‹‹እኔ እንጃ ..ምን ላይ እንደሆንኩ አላውቅም…እንዴት እንደሆንኩ አላውቅም….. መኖሬን እራሱ አላውቅም….ለምን አሁን አንተ ጋ እንደደወልኩም አላውቅም….
››አለችው፡፡
ከንግግሯ አሁን ያለችበት ሁኔታ ከወራት በፊት ለመጨረሻ ጊዜ ካገኛት እጅጉኑ የከፋ እንደሆነ ወዲያው ተረዳ….ስለእሷ ሲያስብና ሲጨነቅ የከረመው ግን ከዚህም የከፋ ነገር ላይ እራሷን ትጥላለች ብሎም ጭምር ስለሰጋ ነበር…እራሱን ያጠፋ ሰው ዜና በሶሻል ሚዲያም ሆነ በሜን እስትሪም ሚዲያ ሲሰማ ደንግጦ በንቃት ዜናውን እስከመጨረሻው ለማየት ሲጥር የነበረው እሷን አስቦ ነው፡፡አሁን ግን በከፋ ሁኔታ ላይም ሆና ቢሆን በህይወት መኖሯ ብቻ አስደሰተው፡፡
‹‹አይዞሽ ይሄ በማንኛውም ሰው ላይ በሆነ ጊዜ ላይ የሚከሰት ነው..አንቺ ደግሞ ከዕድሜሽ በላይ ብዙ ነገር ያየሽና ብዙ ነገር ምታውቂ ጠንካራ ልጅ ነሽ...እኔም ደግሞ በፈለግሽኝ ጊዜና መንገድ ከጎንሽ ነኝ፡፡››
‹‹አንተ ከጎኔ መሆንህን በመስማቴ ተደስቼያለሁ…አመሰግናለሁ፡፡››
‹‹እና መች ብቅ ትያለሽ?›
‹‹እኔ እንጃ››አለችው የምትለው ግራ ገብቷት…
‹‹እኔ እንጃ ማለት ምን ማለት ነው…ህክምናው ቢቀር አንኳን ናፍቀሺኝል… ሆስፒታል መምጣት ካስጠላሽ የፈለግሺው ቦታ መገናኘት እንችላለን፡፡››
‹‹ካልክ ነገ ስንት ሰዓት ይመችሀል?››
‹‹እንቺ የሚመችሽን ሰዓት ነገሪኝ እኔ ፕሮግራሜን አሬንጅ ማድረግ እችላለሁ›› እሷን ከማግኘት የሚቀድምበት ምንም ጉዳይ የለውም፡፡
‹‹በቃ 10 ሰዓት እንገናኝ..››
ደስ አለው….‹‹እሺ የት እንገናኝ?›› ነገረችው
‹‹ችግር የለም….እንገናኛለን…››
‹‹እሺ ዶ/ር ….አመሰግናለሁ››
👍69❤7👏4🥰2
‹‹እኔም ስለደወልሺልኝ ደስ ብሎኛል…ደህና ቆዪ…እስክንገናኝ እራስሽን ጠብቂ››ብሎ ስልኩን ዘገው….››
ከዛ በለበሰችው ቢጃማ ክፍሏን ለቃ ወደታች ወረደች…ግቢ ውስጥ ብትንጎረዳድም ቀናውን ልታየው አልቻለችም…. ወደዘበኛ ቤቱ ተጠጋችና በራፉን ገፋ አደረገች…ተኝቷል…ጭልጥ ያለ እንቅልፍ ወስዶታል….ቀስ ብላ እንዳትቀሰቅሰው ተጠንቅቃ ከጎኑ ተኛች….ሳታስበው ጭልጥ ያለ እንቅልፍ ወሳዳት፣ ስትባንን አጠገቧ ቁጭ ብሎ በአድናቆት አፍጥጧ ሲያያት ነበር ያገኘችው፡፡ በተኛችበት አይኗን ብቻ ገልጣ ዝም ብላ ማየቷን ቀጠለች፡፡
‹‹በጣም ነው የምታምሪው….ይሄን ሁሉ ውበት አደብዝዘሽው ነበር››አላት
ለንግግሩ መልስ ሳትሰጥ ከመኝታዋ ተነሳችና አልጋውን ለቃ ወረደች፣ፈልጌህ ስመጣ እኮ ተኝተሀል…በእንቅልፍህ ቀናሁ መሰል ሳላስበው እኔም ተኛሁ፡፡››
‹‹እንደዛ ስላደረክሽ ደስ ብሎኛል….ግን ለምን ፈለግሺኝ ?››
‹‹ልመናህን ሰምቼ ግዛቴ ከነበረው የምቾት ዙፋኔ ላይ ተነስቼ ፅጌረዳህን ከክስመት ለማዳን ሙከራ አድርጌ ነበር...በእውነት ያልካት ፅጌረዳ እንዴት ጉስቁልቁል ብላለች መሠለህ...አንተ ስለቅጠሏ መርገፍና ስለግንዷ መበስበስ ብቻ ነበር የነገርከኝ ...እኔ ያስተዋልኩት የነፍሷን መበስበስ እና የእስትንፋሷን መድረቅ ነው።እና እንዳልከኝ የህይወት ውሀ ይዤ ያለችበት ጭው ያለ በረሀ ድረስ በመሄድ በስሯ በማንቆርቆር ላጠጣትና ከመበስበሷ ልታደጋት ሞክሬ ነበር። የተወሰኑ ቅጠሏቾ ተነቃቅተዋል..የተወሰነ ግንዷቾ ህይወት መዝራት ጀመረዋል...ቢሆንም ከዚህ በላይ ላግዛትና ሙሉ ህይወት ልዘራባት አቅም አለኝ ወይ ?የሚለውን አሁንም ጥርጣሬ አለኝ።ፅጌረዳህም በረሀው ምኑም የተመቻት አይመስለኝም...ለጊዜው ማገገም ብትችልም ጥንት ወደነበረችበት ወደምትታወቅበት እንቡጥነቷ መመለስ አትችልም ...እንደዛ እንድትሆንልህ ከፈለክ በራስህ የሆነ ነገር ማድረግ ይጠበቅብሀል"
በንግግሯ ተነክቶ"ምን እንዳደርግ ትመክሪኛለሽ?"አላት
"አኔ እጇቼ ልስልስ መሬት መማስ የማይችሉ እግሮቼም ለንቋሳ ተራራ መውጣትና ሸለቆ መውረድ የማይችሉ ስለሆነ ምንም ማድረግ አልችልም ፡፡አንተ ግን ከቻልክ የፅጌረዳዋን ዙሪያዋን ቋፍር.. ስሯን ሳትጓዳ በጥንቃቄ ካለችበት በረሀ ነቅለህ አንሳት… ወደበቀለችበትና ወዳደገችበት ደጋማው ሀገሯ ውሰድና በፊቱኑ ከነበረችበት ስፍራ መልሰህ ትከላት፣አንተም ከአጠገቧ ጎጆህን ቀይስ …በተከልካት ቦታ ስሯ መሬት ሰርጎ ዳግመኛ እስኪሰርግ ውሀ አጠጣት..ወፍራና ፍፋት ቅጠሎቾ እስኪንዘረፈፍ ዙሪያዋን በየቀኑ እየኮተኮትክና ፍግም እያስታቀፍካት
ተንከባከባት ..ከዛ እርግጠኛ ነች አበባዎቾ ይፈነድና በውበታቸው ልብህን ያቀልጡታል...ከዛ ዘርም አፍርታ ሶስታ አራት እሷን መሳይ ፅጌረዳ በዙሪያዋ ይበቅሉልህ ይሆናል..አንተም ሞገስ ያለህ በውበትና በፍቅር የተከበብክ ልዩና በበረከት የተሞላህ ሰው ትሆናለህ።እኔ በበኩሌ የተቻለኝን እየጣርኩ ነው፡፡አሁን ህክምናዬን ለመቀጠል ወስኚያለሁ.. የበፊት ዶክተሬ ጋር ደውዬለት ነበረ..ነገ ላገኘው ቀጠሮ ይዘናል፡፡››
ወደራሱ ጎተተና አቅፎ ግንባሯን ሳማት‹‹…ይሄ ትልቅ እርምጃ ነው…አሁን ጥዋት ያየሽ ስውና አሁን እንዲህ ፀጉረሽን ተስተካክለሽ ፤ ውበትሽ ተገልፆ
፤ግርማ ሞገስሽ ደምቆ ሲያይ አንድ አይነት ሰው መሆንሽን ማመን ያቅተዋል…..››
‹‹ዕድሜ ለአንተ…የማንቂያ ደውሉን በአዕምሮዬ ያንቃጨልከው አንተ ነህ››
‹‹ዕድሜ ለእኔ ሳይሆን ለአንቺ…››
‹‹እሺ አሁን ወደትልቁ ቤት እንሂድ…ደግሞ ከአሁን በኃላ እኮ እዚህ መሆን አይጠበቅብህም…..ለአንድ አሜሪካዊ ሚሊዬነር ይሄ የዘበኛ ቤት አይመጥነውም፡፡››
‹‹እና የት ልሁን?››
‹‹ትልቁ ቤት ነዋ…ብዙ የእንግዳ ቤቶች እኮ አሉ…አንዱ ውስጥ መርጠህ እዛ መሆን ትችላለህ››
‹‹እኔማ መሆን ምፈልገው አንቺ ክፍል በደባልነት ነው፡፡››
‹‹ማለት ምንጣፍህን በማንጠፍ?››
‹‹አዎ እንደዛም ይቻላል…ዋናው አንድ ክፍል መሆኑ ነው››
‹‹ለማንኛውም አሁን ወደኪችን እንግባና የሆነ የሚባለ ነገር ስራልኝ፡፡››
‹‹ከዛሬው ይርብሽ ጀመር?›› አለና ተከታትለው ወደትልቁ ቤት ገቡ፡፡
በመጠኑም ቢሆን እያገዘችው ምግብ ሰሩ… እየተጎራረሱ ተመገቡ…አብረው ሲጫወቱ አመሹ…. ከዛ እንዳለውም እሷ ክፍል የተለመደችውን ምንጣፉ አንጥፎ ተኛ.. አልጋ ላይ ከጎኗ እንዲተኛ ብትለምነውም እሺ አላላትም፡፡
በማግስቱ አለም መጥታ የሳባን ተአምራዊ ለውጥ ስታይ ጎንበስ ብላ በመበርከክ አምላኳን አመሰገኘች፡፡ቀናውንም ከልቧ መረቀችው…አከበረችውም፡፡ቆንጆ ቁርስ ሰራችና ሶስቱም ሳሎን አንድ ጠረጴዛ ከበው በሉ፡፡
አራት ሰዓት ሲሆን ሳባ ልብሷን ቀያይራ ደክተሩን ልታገኝ ወጣች፡፡
በቀጠራት ሰዓት በነገረችው ቦታ ተገናኙ፡፡ከሞቀ ሰላምታ ልውውጥ በኃላ ፊት ለፊት ተቀምጠው እየተሳሳቁ ማውራት ቀጠሉ፡፡
‹‹ስለደወልሺልኝም ስለመጣሽም ደስ ብሎኛል።" "እኔም"
‹‹አንቺን ለማግኘት በጣም ለፋሁ እኮ ...ፍፅም ከአእምሮዬ ላወጣሽ አልቻልኩም››
"ያው በወቅቱ ቀፋፊ ስሜት ነው የተሠማኝ .. ታውቃለህ እይደል አስፈሪ የሆነ ነገር ነበር የሠራሁት"
"በፍፅም አሳፋሪ የሚባል ነገር የለም...እኔ ሀኪም ነኝ።ሀኪምና የሀይማኖት አባት ስትሆኚ ሰዎችን የምትረጂበት መንገድ በጣም የተለየ ነው የሚሆነው።አየሽ እኔ እያንዳንድ የሰው ልጅ ድርጊት መነሻ ምክንያት እንዳለሁ አምናለሁ.. የሆነ ሰው መጥረቢያ አንስቶ የጓደኛውን አንገት ቢቀነጥስ ድንገት በዛ ሰዓት የሆነ ኃይል በውስጡ ሰርጎ እንዲያደርግ አስገድዶት ወይም አሳስቶት አይደለም፡፡ ይሄ ሰው እዚህ ደረጃ ከመድረሱ በፊት ለአመታት ወደእዚህ አቅጣጫ እንዲጎዝ ተሠርቶበታል፡፡››
‹‹እሱስ እውነትህን ነው...ለመሆኑ ወንድምህ ደህና ነው?›› ዶ/ሩ ግራ ገባው"ወንድምህ...ማ የእኔ?"
"አዎ...ምነው በዛ ምክንያት እንዳልተጣላችሁ እርግጠኛ ነኝ።አብዛኛው ጥፋት
የእኔ ነበር።››ስለማን እያወራች እንደሆነ ገባውና ፈገግ አለ...
"ኤፍሬምን ማለትሽ ነው?" "አዎ ኤፍሬም"
"ወንድሙ ነኝ አለሽ እንዴ?"
"አዎ..ከሀዋሳ እሱን ለመጠየቅ ገና መምጣቴ ነው...ጠብቀኝ ብሎኝ እየጠበቅኩት ነው ነበር ያለኝ"
"ለተፈጠረው ነገር ሁሉ በጣም አዝናለሁ..ኤፍሬም ወንድሜ አይደለም ፡፡ኤፍሬም ልክ እንደአንቺ የረጅም ጊዜ ተመላላሽ ታካሚዬ ነው"
"ምን?"
"ተረጋጊ..እንደዛ በመፈጠሩ ኃላፊነቱ የእኔ ነው።ስህተት የሠራሁት እኔ ነኝ"
ሳባ ከት ብላ ሳቀች፡፡የንዴት ሳቅ..የመበለጥ ሳቅ.. ምን አልባት ከሁለት ወር ወደዚህ እንዲህ ፍርፍር ብላ ስትስቅ የመጀመሪያዋ ሳይሆን አይቀርም።
‹‹ዶ/ር ይሄ በጣም ኮሚክ ገጠመኝ ነው። በእውነት በህይወቴ እንደዚህ ተሸውጄ አላውቅም። እስቲ ወንድሙ ነኝ ሲለኝ ኤፍሬም ከዶ/ር ጀማል ጋር ወንድም ሲሆን በስም አትመሳሰሉ ፤በመልክ አትመሳሠሉ...ብቻ ተወው..አንዴ የሆነ ሆኗል፡፡››
አዎ..ትክክል ነሽ…አንድ አይጥን ጭራዋን ይዘሽ መቶ ሜትር ከቸልሽ ሁለት መቶ ሜትር ወደ ላይ አሽቀንጥረሽ ብትወረውሪያት ተምዘግዝጋ መጥታ መሬት የምታርፈው በአራት እግሮቾ ተስተካክላ ነው፡፡አንቺም እንደዛው መሆን
ከዛ በለበሰችው ቢጃማ ክፍሏን ለቃ ወደታች ወረደች…ግቢ ውስጥ ብትንጎረዳድም ቀናውን ልታየው አልቻለችም…. ወደዘበኛ ቤቱ ተጠጋችና በራፉን ገፋ አደረገች…ተኝቷል…ጭልጥ ያለ እንቅልፍ ወስዶታል….ቀስ ብላ እንዳትቀሰቅሰው ተጠንቅቃ ከጎኑ ተኛች….ሳታስበው ጭልጥ ያለ እንቅልፍ ወሳዳት፣ ስትባንን አጠገቧ ቁጭ ብሎ በአድናቆት አፍጥጧ ሲያያት ነበር ያገኘችው፡፡ በተኛችበት አይኗን ብቻ ገልጣ ዝም ብላ ማየቷን ቀጠለች፡፡
‹‹በጣም ነው የምታምሪው….ይሄን ሁሉ ውበት አደብዝዘሽው ነበር››አላት
ለንግግሩ መልስ ሳትሰጥ ከመኝታዋ ተነሳችና አልጋውን ለቃ ወረደች፣ፈልጌህ ስመጣ እኮ ተኝተሀል…በእንቅልፍህ ቀናሁ መሰል ሳላስበው እኔም ተኛሁ፡፡››
‹‹እንደዛ ስላደረክሽ ደስ ብሎኛል….ግን ለምን ፈለግሺኝ ?››
‹‹ልመናህን ሰምቼ ግዛቴ ከነበረው የምቾት ዙፋኔ ላይ ተነስቼ ፅጌረዳህን ከክስመት ለማዳን ሙከራ አድርጌ ነበር...በእውነት ያልካት ፅጌረዳ እንዴት ጉስቁልቁል ብላለች መሠለህ...አንተ ስለቅጠሏ መርገፍና ስለግንዷ መበስበስ ብቻ ነበር የነገርከኝ ...እኔ ያስተዋልኩት የነፍሷን መበስበስ እና የእስትንፋሷን መድረቅ ነው።እና እንዳልከኝ የህይወት ውሀ ይዤ ያለችበት ጭው ያለ በረሀ ድረስ በመሄድ በስሯ በማንቆርቆር ላጠጣትና ከመበስበሷ ልታደጋት ሞክሬ ነበር። የተወሰኑ ቅጠሏቾ ተነቃቅተዋል..የተወሰነ ግንዷቾ ህይወት መዝራት ጀመረዋል...ቢሆንም ከዚህ በላይ ላግዛትና ሙሉ ህይወት ልዘራባት አቅም አለኝ ወይ ?የሚለውን አሁንም ጥርጣሬ አለኝ።ፅጌረዳህም በረሀው ምኑም የተመቻት አይመስለኝም...ለጊዜው ማገገም ብትችልም ጥንት ወደነበረችበት ወደምትታወቅበት እንቡጥነቷ መመለስ አትችልም ...እንደዛ እንድትሆንልህ ከፈለክ በራስህ የሆነ ነገር ማድረግ ይጠበቅብሀል"
በንግግሯ ተነክቶ"ምን እንዳደርግ ትመክሪኛለሽ?"አላት
"አኔ እጇቼ ልስልስ መሬት መማስ የማይችሉ እግሮቼም ለንቋሳ ተራራ መውጣትና ሸለቆ መውረድ የማይችሉ ስለሆነ ምንም ማድረግ አልችልም ፡፡አንተ ግን ከቻልክ የፅጌረዳዋን ዙሪያዋን ቋፍር.. ስሯን ሳትጓዳ በጥንቃቄ ካለችበት በረሀ ነቅለህ አንሳት… ወደበቀለችበትና ወዳደገችበት ደጋማው ሀገሯ ውሰድና በፊቱኑ ከነበረችበት ስፍራ መልሰህ ትከላት፣አንተም ከአጠገቧ ጎጆህን ቀይስ …በተከልካት ቦታ ስሯ መሬት ሰርጎ ዳግመኛ እስኪሰርግ ውሀ አጠጣት..ወፍራና ፍፋት ቅጠሎቾ እስኪንዘረፈፍ ዙሪያዋን በየቀኑ እየኮተኮትክና ፍግም እያስታቀፍካት
ተንከባከባት ..ከዛ እርግጠኛ ነች አበባዎቾ ይፈነድና በውበታቸው ልብህን ያቀልጡታል...ከዛ ዘርም አፍርታ ሶስታ አራት እሷን መሳይ ፅጌረዳ በዙሪያዋ ይበቅሉልህ ይሆናል..አንተም ሞገስ ያለህ በውበትና በፍቅር የተከበብክ ልዩና በበረከት የተሞላህ ሰው ትሆናለህ።እኔ በበኩሌ የተቻለኝን እየጣርኩ ነው፡፡አሁን ህክምናዬን ለመቀጠል ወስኚያለሁ.. የበፊት ዶክተሬ ጋር ደውዬለት ነበረ..ነገ ላገኘው ቀጠሮ ይዘናል፡፡››
ወደራሱ ጎተተና አቅፎ ግንባሯን ሳማት‹‹…ይሄ ትልቅ እርምጃ ነው…አሁን ጥዋት ያየሽ ስውና አሁን እንዲህ ፀጉረሽን ተስተካክለሽ ፤ ውበትሽ ተገልፆ
፤ግርማ ሞገስሽ ደምቆ ሲያይ አንድ አይነት ሰው መሆንሽን ማመን ያቅተዋል…..››
‹‹ዕድሜ ለአንተ…የማንቂያ ደውሉን በአዕምሮዬ ያንቃጨልከው አንተ ነህ››
‹‹ዕድሜ ለእኔ ሳይሆን ለአንቺ…››
‹‹እሺ አሁን ወደትልቁ ቤት እንሂድ…ደግሞ ከአሁን በኃላ እኮ እዚህ መሆን አይጠበቅብህም…..ለአንድ አሜሪካዊ ሚሊዬነር ይሄ የዘበኛ ቤት አይመጥነውም፡፡››
‹‹እና የት ልሁን?››
‹‹ትልቁ ቤት ነዋ…ብዙ የእንግዳ ቤቶች እኮ አሉ…አንዱ ውስጥ መርጠህ እዛ መሆን ትችላለህ››
‹‹እኔማ መሆን ምፈልገው አንቺ ክፍል በደባልነት ነው፡፡››
‹‹ማለት ምንጣፍህን በማንጠፍ?››
‹‹አዎ እንደዛም ይቻላል…ዋናው አንድ ክፍል መሆኑ ነው››
‹‹ለማንኛውም አሁን ወደኪችን እንግባና የሆነ የሚባለ ነገር ስራልኝ፡፡››
‹‹ከዛሬው ይርብሽ ጀመር?›› አለና ተከታትለው ወደትልቁ ቤት ገቡ፡፡
በመጠኑም ቢሆን እያገዘችው ምግብ ሰሩ… እየተጎራረሱ ተመገቡ…አብረው ሲጫወቱ አመሹ…. ከዛ እንዳለውም እሷ ክፍል የተለመደችውን ምንጣፉ አንጥፎ ተኛ.. አልጋ ላይ ከጎኗ እንዲተኛ ብትለምነውም እሺ አላላትም፡፡
በማግስቱ አለም መጥታ የሳባን ተአምራዊ ለውጥ ስታይ ጎንበስ ብላ በመበርከክ አምላኳን አመሰገኘች፡፡ቀናውንም ከልቧ መረቀችው…አከበረችውም፡፡ቆንጆ ቁርስ ሰራችና ሶስቱም ሳሎን አንድ ጠረጴዛ ከበው በሉ፡፡
አራት ሰዓት ሲሆን ሳባ ልብሷን ቀያይራ ደክተሩን ልታገኝ ወጣች፡፡
በቀጠራት ሰዓት በነገረችው ቦታ ተገናኙ፡፡ከሞቀ ሰላምታ ልውውጥ በኃላ ፊት ለፊት ተቀምጠው እየተሳሳቁ ማውራት ቀጠሉ፡፡
‹‹ስለደወልሺልኝም ስለመጣሽም ደስ ብሎኛል።" "እኔም"
‹‹አንቺን ለማግኘት በጣም ለፋሁ እኮ ...ፍፅም ከአእምሮዬ ላወጣሽ አልቻልኩም››
"ያው በወቅቱ ቀፋፊ ስሜት ነው የተሠማኝ .. ታውቃለህ እይደል አስፈሪ የሆነ ነገር ነበር የሠራሁት"
"በፍፅም አሳፋሪ የሚባል ነገር የለም...እኔ ሀኪም ነኝ።ሀኪምና የሀይማኖት አባት ስትሆኚ ሰዎችን የምትረጂበት መንገድ በጣም የተለየ ነው የሚሆነው።አየሽ እኔ እያንዳንድ የሰው ልጅ ድርጊት መነሻ ምክንያት እንዳለሁ አምናለሁ.. የሆነ ሰው መጥረቢያ አንስቶ የጓደኛውን አንገት ቢቀነጥስ ድንገት በዛ ሰዓት የሆነ ኃይል በውስጡ ሰርጎ እንዲያደርግ አስገድዶት ወይም አሳስቶት አይደለም፡፡ ይሄ ሰው እዚህ ደረጃ ከመድረሱ በፊት ለአመታት ወደእዚህ አቅጣጫ እንዲጎዝ ተሠርቶበታል፡፡››
‹‹እሱስ እውነትህን ነው...ለመሆኑ ወንድምህ ደህና ነው?›› ዶ/ሩ ግራ ገባው"ወንድምህ...ማ የእኔ?"
"አዎ...ምነው በዛ ምክንያት እንዳልተጣላችሁ እርግጠኛ ነኝ።አብዛኛው ጥፋት
የእኔ ነበር።››ስለማን እያወራች እንደሆነ ገባውና ፈገግ አለ...
"ኤፍሬምን ማለትሽ ነው?" "አዎ ኤፍሬም"
"ወንድሙ ነኝ አለሽ እንዴ?"
"አዎ..ከሀዋሳ እሱን ለመጠየቅ ገና መምጣቴ ነው...ጠብቀኝ ብሎኝ እየጠበቅኩት ነው ነበር ያለኝ"
"ለተፈጠረው ነገር ሁሉ በጣም አዝናለሁ..ኤፍሬም ወንድሜ አይደለም ፡፡ኤፍሬም ልክ እንደአንቺ የረጅም ጊዜ ተመላላሽ ታካሚዬ ነው"
"ምን?"
"ተረጋጊ..እንደዛ በመፈጠሩ ኃላፊነቱ የእኔ ነው።ስህተት የሠራሁት እኔ ነኝ"
ሳባ ከት ብላ ሳቀች፡፡የንዴት ሳቅ..የመበለጥ ሳቅ.. ምን አልባት ከሁለት ወር ወደዚህ እንዲህ ፍርፍር ብላ ስትስቅ የመጀመሪያዋ ሳይሆን አይቀርም።
‹‹ዶ/ር ይሄ በጣም ኮሚክ ገጠመኝ ነው። በእውነት በህይወቴ እንደዚህ ተሸውጄ አላውቅም። እስቲ ወንድሙ ነኝ ሲለኝ ኤፍሬም ከዶ/ር ጀማል ጋር ወንድም ሲሆን በስም አትመሳሰሉ ፤በመልክ አትመሳሠሉ...ብቻ ተወው..አንዴ የሆነ ሆኗል፡፡››
አዎ..ትክክል ነሽ…አንድ አይጥን ጭራዋን ይዘሽ መቶ ሜትር ከቸልሽ ሁለት መቶ ሜትር ወደ ላይ አሽቀንጥረሽ ብትወረውሪያት ተምዘግዝጋ መጥታ መሬት የምታርፈው በአራት እግሮቾ ተስተካክላ ነው፡፡አንቺም እንደዛው መሆን
👍76❤12
አለብሽ..ምንም አይነት የዓላማ መዛናፍ..ምንም አይነት በህይወት የሚከሰት ሀዘን ሊሰብርሽና በጀርባሽ ሊዘርርሽ አይገባም፡፡››
‹‹እሺ…እየታገልኩ ነው፡፡ያለፈ ቆሻሻ ማንነቴን ከላዬ ላይ አውልቄ ጥዬ አዲሷን ሳባ ከውስጤ አብቅዬ ማሳደግና ከእሷ ጋር ስምምነት በመፍጠር በአዲስ አይነት የህይወት መስመር አዲስ አይነት ህይወት ለመኖር ነው እቅዴ…››
‹‹ድንቅ እቅድ ነው..አየሽ አዲስ ሰው ለመሆን የምንፈልግ ከሆነ መጀመሪያ ልክ እንደምንፈልገው አይነት አዲስ ሰው በምናባችን ቀርፀን ያንን ሰው እንደሆን ፊል በማድረግ በምናብ ደጋግሞ ማሰላሰል ይጠበቅብናል፡፡ንቁ የሆነው የአእምሮ ክፍል ሀሳብ የሚፈልቅበት ፤የሚተነተንበትና ፤ተመዝኖ ውሳኔ የሚሰጥበና በከፊል ንቁ ወደሆነው የአእምሮችን ክፍል የሚተላለፍበት ስፍራ ነው፡፡በከፊል ንቁ የሆነው የአእምሮ ክፍል የተቀበለውን ሀሳብ ያለምንም ጥያቄና ያለምንም እርማት እንዳለ ተቀብሎ(ልክ እንደ ወታደር) ተግባራዊ የሚያደርግበትን መንገድ ማውጠንጠን ይጀምራል፡፡ንቁ ያልሆነው አእምሮችን ክፍል ተመሳሳይ አይነት ነገር ደጋግመን ስንጭንበት ያንን እውን እንዲያደርግ የሚያስችለውን ኃያል እንዲያጎለብት እያደረግነው ነው፡፡ስልዚህ ይሄንን ቅዱስ የሆነ እቅድሽን ደጋግመሽ ለአእምሮሽ ንገሪው…ከዛ በእርግጠኝነት ይሳካል፡፡››
እንደዚህ ሲያወሩ ቆዩና በማግስቱ ሀኪም ቢት በመሄድ ያቆረጠችውን መደበኛ ህክምና ለመቀጠል ተስማምታ ተለያዩ፡፡
💫ይቀጥላል💫
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
‹‹እሺ…እየታገልኩ ነው፡፡ያለፈ ቆሻሻ ማንነቴን ከላዬ ላይ አውልቄ ጥዬ አዲሷን ሳባ ከውስጤ አብቅዬ ማሳደግና ከእሷ ጋር ስምምነት በመፍጠር በአዲስ አይነት የህይወት መስመር አዲስ አይነት ህይወት ለመኖር ነው እቅዴ…››
‹‹ድንቅ እቅድ ነው..አየሽ አዲስ ሰው ለመሆን የምንፈልግ ከሆነ መጀመሪያ ልክ እንደምንፈልገው አይነት አዲስ ሰው በምናባችን ቀርፀን ያንን ሰው እንደሆን ፊል በማድረግ በምናብ ደጋግሞ ማሰላሰል ይጠበቅብናል፡፡ንቁ የሆነው የአእምሮ ክፍል ሀሳብ የሚፈልቅበት ፤የሚተነተንበትና ፤ተመዝኖ ውሳኔ የሚሰጥበና በከፊል ንቁ ወደሆነው የአእምሮችን ክፍል የሚተላለፍበት ስፍራ ነው፡፡በከፊል ንቁ የሆነው የአእምሮ ክፍል የተቀበለውን ሀሳብ ያለምንም ጥያቄና ያለምንም እርማት እንዳለ ተቀብሎ(ልክ እንደ ወታደር) ተግባራዊ የሚያደርግበትን መንገድ ማውጠንጠን ይጀምራል፡፡ንቁ ያልሆነው አእምሮችን ክፍል ተመሳሳይ አይነት ነገር ደጋግመን ስንጭንበት ያንን እውን እንዲያደርግ የሚያስችለውን ኃያል እንዲያጎለብት እያደረግነው ነው፡፡ስልዚህ ይሄንን ቅዱስ የሆነ እቅድሽን ደጋግመሽ ለአእምሮሽ ንገሪው…ከዛ በእርግጠኝነት ይሳካል፡፡››
እንደዚህ ሲያወሩ ቆዩና በማግስቱ ሀኪም ቢት በመሄድ ያቆረጠችውን መደበኛ ህክምና ለመቀጠል ተስማምታ ተለያዩ፡፡
💫ይቀጥላል💫
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍80❤12🤔3🥰1
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ሰባት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ለ15 ቀን ያህል በሶስት ቀን አንዴ እየተመላለሰች ህክምናዋን መከታተልና የታዘዘላትን መድሀኒት በመጠቀም ከፍተኛ ለውጥ ማምጣት ከጀመረች በኃላ... ቀናውና ሳባ እሷ መኝታ ቤት አንድ አልጋ ላይ ጎን ለጎን ተኝተው እያወሩ ነው።
‹‹እንግዲህ አሁን ጥሩ ሁኔታ ላይ ነሽ ...ቀጣይ እቅድሽ ምንድነው?›› "ቀጣይ እቅዴ አንተን ማግባት"አለችው ፍርጥ ብላ
"እውነቴን እኮ ነው"
""ወደአሰላ እመለሳለሁ...እዛ የእንጀራ እናቴ የጀመረችልኝ በጣም እስፔሻል የሆነ ስራ አለ …እሱን በሰፊው መስራት ነው የምፈልገው።››
"ምንድነው ስራው?"
"ልነግርህ አልችልም...የዛሬ ሳምንት አብረን እንሄዳለን ..የምወዳት እናቴን አስተዋውቅሀለው..ትንሹ ወንድሜም እርግጠኛ ነኝ ይወድሀል... እናም የምወዳትን እትብቴ የተቀበረባትን ከተማዬን አስጎበኝሀለው...ከዛም የምሰራውን ስራ አሳይሀለው።››
"በጣም ደስ ይለኝ ነበር...ግን እኮ የዛሬ ሳምንት የምበርበት ቀን ነው፡፡"
"ምን?"ብላ ከተቀመጠችበት ተነሳችና ቁጭ አለች።
ጭራሽ ትዝ ብሏት አስባበት የማታውቀው ነገር ነው፡፡
ቅዝዝ እና ክፍት ብሏት፡፡"የእውነት ጥለኸኝ ልትሄድ ነው...?."ስትል ጠየቀችው፡፡
‹‹ምን ማድረግ እችላለሁ...?እሺ ብትይኝማ ወደአሜሪካ ብወስድሽ ደስ ይለኛል "
‹‹እንደዛማ ማድረግ አልችልም...ለስንድ ቃል ገብቼላታለሁ....አባቴን የሚያስደስት ስራ መስራት ነው የምፈልገው፡፡ሀገሬን ለቆ የመሄድ እቅድ የለኝም"
"ይገባኛል....ግን የእኛ ነገርስ?"
"እኳ አትሂድ ምልህ እኮ ለእኛ ብዬ ነው።...አሜሪካ ምን አለህ ?ገንዘብ ብቻ ነው ያለህ። እዚህ ለዛውም አሰላ ለመኖር ያንተ ብር አያስፈልገንም።እኔ ሁሉንም ነገር አስተካክላዎለው።ይሄንን ቤት እንሸጥና ጥሩ ብር እናገኛለን፡፡ ከዛ አሪፍ የሆነ ገቢ ሚያስገባ ድርጅት እናቋቁማለን..፡፡››
"መሄድ እኳ የምፈልገው ለገንዘብ አይደለም...የካትሪንና የሱዛና ስም ከስሞ እንዲጠፋ ስለማልፈልግ ነው።በካምፓኒው አመታዊ ትርፍ የሚንቀሳቀስ ካትሪን ኤንድ ሱዛና ፋውንዴሽን የሚባል የእርዳታ ድርጅት ለማቋቋም አስቤ ነበር።
"የሚገርምና ደስ የሚል ሀሳብ ነው።.....ግን ፍውንዴሽኑ ምን ላይ ነው የሚሰራው..?ሀሳብህ እንዴት ነው?።››
"እሱን ገና አልወሰንኩም...ይሄን አይነት ሀሳብ እራሱ ወደ አእምሮዬ የመጣው እኮ አሁን በቅርብ እዚሁ አንቺ ቤት ሆኜ ነው።"
"አትለኝም...እየቀለድክ መሆን አለበት?"
"የእውነቴን ነው፡፡ ወደ ኢትዬጰያ ስመጣ የምኖርበት የህይወት አላማ የሚኖር ከሆነ በስክነትና በመረጋጋት ውስጥ ሆኜ ለመፈለግ ነበረ...እና የዛሬ ወር አካባቢ
እዚሁ አንቺ ቤት ሆኜ ሳውጠነጥን ነው ሀሳብ የመጣልኝ። ስለዚህ ዝርዝሩን ገና አሜሪካ ከሄድኩ በኃላ ነው የተወሰኑ ጥናቶችን በማድረግ የምወስነው።"
‹‹እሺ ገባኝ ..ግን ለእኔ ስትል አንድ ነገር አድርግ...››
‹‹ጠይቂኝ".
‹‹ ..ወደአሜሪካ የመሄድ ቀንህን በአንድ ወር አራዝመው..."
የተወሰነ እንደማሰብ አለና‹‹ጥሩ እሺ አራዝመዋለሁ...እና ለአንድ ወር እንዴት አድርገሽ ልትንከባከቢኝ ነው ያሰብሽው?››
‹‹እርግጠኛ ሁን …አሪፍ የሚባል ጊዜ እንድታሳልፍ አደርጋለሁ…››
‹‹እኮ እንዴት እንዴት አድርገሽ..?››
‹‹በመጀመሪያ አሰላ ወስድሀለሁ...ከምወዳት እንጀራ እናቴና ከወንድሜ ጋር አስተዋውቅሀለው...ቀጥሎ ደሴ እንሄዳለን?"
የደሴን ድምፅ ሲሰማ ደነገጠ "ምን ..?ደሴ? ምን ለመስራት?"
"ቤተሠቦችህን ሳታይ በምንም አይነት መንገድ መሄድ የለብህም..እነሱ በአሁኑ ጊዜ በምድር ላይ የቀሩህ የቅርብህ የሆኑ ሰዎች ናቸው።እንዳልከው እነሱን ማግኘት የማትፈልገው የሚጠይቁህን ጥያቄ መመለስ ፈርተህ ብቻ አይመስለኝም?"
በገረሜታ አፍጥጦ እያያት ‹‹›.እና ለምን ይመስልሻል?"
"ዳግመኛ የእኔ የምትላቸውን ሰዎች ስትነጠቅ ላለማየት ከለህ ፍራቻ ነው። ጨለማውን እየሸሸህ ነው።በጭለማው ሰንጥቀህ ካላለፍክ ደግሞ ብርሀን የሚባል ነገር አታይም…"
"ዋው...የስነ-ልቦና ባለሞያዎችን ታስንቂ የለ እንዴ?"
"አዎ... በበሽታዬ የተነሳ ከእነሡ ጋር አመታትን አሳለፍኩ እኮ ..አሁን አሁን እንደእነሡ ማሰብ ጀምሬለሁ።"
‹‹..እሱን በደንብ እያየሁ ነው…ግን ነገሩ እንዳልሽው ቀላል አይደለም.."
‹‹ይሄውልህ ቀናው እኔ ካንተ አላውቅም… አንድ ጓደኛዬ ‹ሁሉም ድርጊቶች የአምላክን ፍቃድ ያገኙ ናቸው::››የሚል እምነት ነበረወ… ይሄ ጓደኛዬ ሀይማኖተኛ አይደለም…ማለቴ ማንኛውንም ሀይማኖት አይከተልም….ግን በእግዚያብሄር ያምናል..መንፈሳዊ ሰው እንደሆነም ይናገራል፡፡እና እሱ እኛ የሰው ልጆች የእግዚያብሄር ህልውና አንድ ቅንጣት ሴሎች ነን፡፡ከመወለዳችን በፊት የእግሩ ሴል ከሆንን ከተወለድን በኃላ ምን አልባት የእጆቹ ሴል ሆነን ሊሆን ይችላል.. ከሞትን በኃላ ደግሞ የጭንቅላቱ ወይም የፀጉሩ አንድ ቅንጣት ሴል ነው የምንሆነው…ስለዚህ ለእግዚያብሄር ከመወለዳችን በፊትም በተወለድን ጊዜም ሆነ ከሞታችን በኃላም ተመሳሳይ ዋጋ ነው ያለን… ቦታችን እንቅስቃሴ ላይ መሆናቸን ካልሆነ በስተቀር ምንም የሚቀየር ነገር የለም…››
‹‹ይመስለኛል ጓደኛሽ ለማለት የፈለገው…ሞት በእግዚያብሄር ዘንድ ያለው ትርጉም እኛ እንደምናስበው አይደለም ለማለት መሰለኝ››
‹‹በትክክል….በቃ አሁን እንተኛ"
‹‹እሺ… ከመተኛታችን በፊት ግን አንድ ጥያቄ መልሺልኝ?›› "ምንድነው?"
"እናትሽ..ማለቴ እንጀራ እናትሽ ላንቺ ብላ የጀመረችውን ስራ ምንድነው?እስቲ ንገሪኝ"
"ምነው ሄደህ እስክታየው መጠበቅ አቃተህ..?እኔስ እንደሰርፕራይዝ እንዲታይልኝ ፈልጌ ነበር...ያው ከዚህ በፊት ታሪኬን ስተርክልህ ስለአባቴ አደጋ ነግሬህ ነበረ.. በመኪና አደጋ ሁለቱም እጀግሮቹን አጥቶ በዊልቸር ለአመታት ሲገፍ ኖሮ እንደሞተ...እና ድንቋ እናቴ ስንድ በተለያየ ምክንያት አደጋ ደርሷባቸው አካል ጉዳት ላይ የወደቁ ግን ደግሞ ለመታከምና ለማገገም የፋይናንስ አቅም የሌላቸውን ጉዳተኞች እቤት በመከራየት ተንከባካቢ ቀጥራ ሀኪም ቤት እያመላለሰች ትንከባከባቸዋለች ፡፡ሙሉ በሙሉ ድነው ህክምና የማይፈልጉበት ደረጃ ላይ ሲደርሱ የተሻለ ነገር ካገኙ መርቀዋትና ተሰናብተዋት ይሄዳሉ። እርግጥ ካላት አቅም አንፃር ለጊዜው አስር የሚሆኑ ሰዎችን ነው የያዘችው..እኔ አቅሜን አጠናክሬ ስሄድ እስከመቶ ሰው መቀበልና መንከባከብ ምችል ይመስለኛል..በሂደት ደግሞ ፈንድ በማፈላለግ…እያስፋፋሁት ሄዳለሁ…..ያን በማድረጌ ምን አልባት ባለፉት አስር አመታት ውስጥ የሰራዋቸውን ቆሻሻ ስራዎች እግዚያብሄር ይቅር ይለኝ ይሆናል፡፡በዛ ላይ ደግሞ ከአባቴ የሙት መንፈስ ጋር ያለኝን ቀረቤታ
አጠብቅበታለሁ…እያንዳንዱን አካል ጉዳተኛ ስንከባከብ አባቴን እንደተንከባከቡኩ ነው ሚሰማኝ..እሱም ባለበት ሰማይ ቤት ሆኖ ይደሰትብኝ ይሆናል፡፡››
‹‹የሚገርም ነው..ምን አልባት እኔና አንቺ መገናኘታችን እንዲሁ በዘፈቀደ የሆነ ነገር አይመስለኝም…የሆነ ታላቅ ህይወት ምስጢራዊ ተልዕኮ ያለው ሊሆን ይችላል፡፡››
‹‹አልገባኝም››
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ሰባት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ለ15 ቀን ያህል በሶስት ቀን አንዴ እየተመላለሰች ህክምናዋን መከታተልና የታዘዘላትን መድሀኒት በመጠቀም ከፍተኛ ለውጥ ማምጣት ከጀመረች በኃላ... ቀናውና ሳባ እሷ መኝታ ቤት አንድ አልጋ ላይ ጎን ለጎን ተኝተው እያወሩ ነው።
‹‹እንግዲህ አሁን ጥሩ ሁኔታ ላይ ነሽ ...ቀጣይ እቅድሽ ምንድነው?›› "ቀጣይ እቅዴ አንተን ማግባት"አለችው ፍርጥ ብላ
"እውነቴን እኮ ነው"
""ወደአሰላ እመለሳለሁ...እዛ የእንጀራ እናቴ የጀመረችልኝ በጣም እስፔሻል የሆነ ስራ አለ …እሱን በሰፊው መስራት ነው የምፈልገው።››
"ምንድነው ስራው?"
"ልነግርህ አልችልም...የዛሬ ሳምንት አብረን እንሄዳለን ..የምወዳት እናቴን አስተዋውቅሀለው..ትንሹ ወንድሜም እርግጠኛ ነኝ ይወድሀል... እናም የምወዳትን እትብቴ የተቀበረባትን ከተማዬን አስጎበኝሀለው...ከዛም የምሰራውን ስራ አሳይሀለው።››
"በጣም ደስ ይለኝ ነበር...ግን እኮ የዛሬ ሳምንት የምበርበት ቀን ነው፡፡"
"ምን?"ብላ ከተቀመጠችበት ተነሳችና ቁጭ አለች።
ጭራሽ ትዝ ብሏት አስባበት የማታውቀው ነገር ነው፡፡
ቅዝዝ እና ክፍት ብሏት፡፡"የእውነት ጥለኸኝ ልትሄድ ነው...?."ስትል ጠየቀችው፡፡
‹‹ምን ማድረግ እችላለሁ...?እሺ ብትይኝማ ወደአሜሪካ ብወስድሽ ደስ ይለኛል "
‹‹እንደዛማ ማድረግ አልችልም...ለስንድ ቃል ገብቼላታለሁ....አባቴን የሚያስደስት ስራ መስራት ነው የምፈልገው፡፡ሀገሬን ለቆ የመሄድ እቅድ የለኝም"
"ይገባኛል....ግን የእኛ ነገርስ?"
"እኳ አትሂድ ምልህ እኮ ለእኛ ብዬ ነው።...አሜሪካ ምን አለህ ?ገንዘብ ብቻ ነው ያለህ። እዚህ ለዛውም አሰላ ለመኖር ያንተ ብር አያስፈልገንም።እኔ ሁሉንም ነገር አስተካክላዎለው።ይሄንን ቤት እንሸጥና ጥሩ ብር እናገኛለን፡፡ ከዛ አሪፍ የሆነ ገቢ ሚያስገባ ድርጅት እናቋቁማለን..፡፡››
"መሄድ እኳ የምፈልገው ለገንዘብ አይደለም...የካትሪንና የሱዛና ስም ከስሞ እንዲጠፋ ስለማልፈልግ ነው።በካምፓኒው አመታዊ ትርፍ የሚንቀሳቀስ ካትሪን ኤንድ ሱዛና ፋውንዴሽን የሚባል የእርዳታ ድርጅት ለማቋቋም አስቤ ነበር።
"የሚገርምና ደስ የሚል ሀሳብ ነው።.....ግን ፍውንዴሽኑ ምን ላይ ነው የሚሰራው..?ሀሳብህ እንዴት ነው?።››
"እሱን ገና አልወሰንኩም...ይሄን አይነት ሀሳብ እራሱ ወደ አእምሮዬ የመጣው እኮ አሁን በቅርብ እዚሁ አንቺ ቤት ሆኜ ነው።"
"አትለኝም...እየቀለድክ መሆን አለበት?"
"የእውነቴን ነው፡፡ ወደ ኢትዬጰያ ስመጣ የምኖርበት የህይወት አላማ የሚኖር ከሆነ በስክነትና በመረጋጋት ውስጥ ሆኜ ለመፈለግ ነበረ...እና የዛሬ ወር አካባቢ
እዚሁ አንቺ ቤት ሆኜ ሳውጠነጥን ነው ሀሳብ የመጣልኝ። ስለዚህ ዝርዝሩን ገና አሜሪካ ከሄድኩ በኃላ ነው የተወሰኑ ጥናቶችን በማድረግ የምወስነው።"
‹‹እሺ ገባኝ ..ግን ለእኔ ስትል አንድ ነገር አድርግ...››
‹‹ጠይቂኝ".
‹‹ ..ወደአሜሪካ የመሄድ ቀንህን በአንድ ወር አራዝመው..."
የተወሰነ እንደማሰብ አለና‹‹ጥሩ እሺ አራዝመዋለሁ...እና ለአንድ ወር እንዴት አድርገሽ ልትንከባከቢኝ ነው ያሰብሽው?››
‹‹እርግጠኛ ሁን …አሪፍ የሚባል ጊዜ እንድታሳልፍ አደርጋለሁ…››
‹‹እኮ እንዴት እንዴት አድርገሽ..?››
‹‹በመጀመሪያ አሰላ ወስድሀለሁ...ከምወዳት እንጀራ እናቴና ከወንድሜ ጋር አስተዋውቅሀለው...ቀጥሎ ደሴ እንሄዳለን?"
የደሴን ድምፅ ሲሰማ ደነገጠ "ምን ..?ደሴ? ምን ለመስራት?"
"ቤተሠቦችህን ሳታይ በምንም አይነት መንገድ መሄድ የለብህም..እነሱ በአሁኑ ጊዜ በምድር ላይ የቀሩህ የቅርብህ የሆኑ ሰዎች ናቸው።እንዳልከው እነሱን ማግኘት የማትፈልገው የሚጠይቁህን ጥያቄ መመለስ ፈርተህ ብቻ አይመስለኝም?"
በገረሜታ አፍጥጦ እያያት ‹‹›.እና ለምን ይመስልሻል?"
"ዳግመኛ የእኔ የምትላቸውን ሰዎች ስትነጠቅ ላለማየት ከለህ ፍራቻ ነው። ጨለማውን እየሸሸህ ነው።በጭለማው ሰንጥቀህ ካላለፍክ ደግሞ ብርሀን የሚባል ነገር አታይም…"
"ዋው...የስነ-ልቦና ባለሞያዎችን ታስንቂ የለ እንዴ?"
"አዎ... በበሽታዬ የተነሳ ከእነሡ ጋር አመታትን አሳለፍኩ እኮ ..አሁን አሁን እንደእነሡ ማሰብ ጀምሬለሁ።"
‹‹..እሱን በደንብ እያየሁ ነው…ግን ነገሩ እንዳልሽው ቀላል አይደለም.."
‹‹ይሄውልህ ቀናው እኔ ካንተ አላውቅም… አንድ ጓደኛዬ ‹ሁሉም ድርጊቶች የአምላክን ፍቃድ ያገኙ ናቸው::››የሚል እምነት ነበረወ… ይሄ ጓደኛዬ ሀይማኖተኛ አይደለም…ማለቴ ማንኛውንም ሀይማኖት አይከተልም….ግን በእግዚያብሄር ያምናል..መንፈሳዊ ሰው እንደሆነም ይናገራል፡፡እና እሱ እኛ የሰው ልጆች የእግዚያብሄር ህልውና አንድ ቅንጣት ሴሎች ነን፡፡ከመወለዳችን በፊት የእግሩ ሴል ከሆንን ከተወለድን በኃላ ምን አልባት የእጆቹ ሴል ሆነን ሊሆን ይችላል.. ከሞትን በኃላ ደግሞ የጭንቅላቱ ወይም የፀጉሩ አንድ ቅንጣት ሴል ነው የምንሆነው…ስለዚህ ለእግዚያብሄር ከመወለዳችን በፊትም በተወለድን ጊዜም ሆነ ከሞታችን በኃላም ተመሳሳይ ዋጋ ነው ያለን… ቦታችን እንቅስቃሴ ላይ መሆናቸን ካልሆነ በስተቀር ምንም የሚቀየር ነገር የለም…››
‹‹ይመስለኛል ጓደኛሽ ለማለት የፈለገው…ሞት በእግዚያብሄር ዘንድ ያለው ትርጉም እኛ እንደምናስበው አይደለም ለማለት መሰለኝ››
‹‹በትክክል….በቃ አሁን እንተኛ"
‹‹እሺ… ከመተኛታችን በፊት ግን አንድ ጥያቄ መልሺልኝ?›› "ምንድነው?"
"እናትሽ..ማለቴ እንጀራ እናትሽ ላንቺ ብላ የጀመረችውን ስራ ምንድነው?እስቲ ንገሪኝ"
"ምነው ሄደህ እስክታየው መጠበቅ አቃተህ..?እኔስ እንደሰርፕራይዝ እንዲታይልኝ ፈልጌ ነበር...ያው ከዚህ በፊት ታሪኬን ስተርክልህ ስለአባቴ አደጋ ነግሬህ ነበረ.. በመኪና አደጋ ሁለቱም እጀግሮቹን አጥቶ በዊልቸር ለአመታት ሲገፍ ኖሮ እንደሞተ...እና ድንቋ እናቴ ስንድ በተለያየ ምክንያት አደጋ ደርሷባቸው አካል ጉዳት ላይ የወደቁ ግን ደግሞ ለመታከምና ለማገገም የፋይናንስ አቅም የሌላቸውን ጉዳተኞች እቤት በመከራየት ተንከባካቢ ቀጥራ ሀኪም ቤት እያመላለሰች ትንከባከባቸዋለች ፡፡ሙሉ በሙሉ ድነው ህክምና የማይፈልጉበት ደረጃ ላይ ሲደርሱ የተሻለ ነገር ካገኙ መርቀዋትና ተሰናብተዋት ይሄዳሉ። እርግጥ ካላት አቅም አንፃር ለጊዜው አስር የሚሆኑ ሰዎችን ነው የያዘችው..እኔ አቅሜን አጠናክሬ ስሄድ እስከመቶ ሰው መቀበልና መንከባከብ ምችል ይመስለኛል..በሂደት ደግሞ ፈንድ በማፈላለግ…እያስፋፋሁት ሄዳለሁ…..ያን በማድረጌ ምን አልባት ባለፉት አስር አመታት ውስጥ የሰራዋቸውን ቆሻሻ ስራዎች እግዚያብሄር ይቅር ይለኝ ይሆናል፡፡በዛ ላይ ደግሞ ከአባቴ የሙት መንፈስ ጋር ያለኝን ቀረቤታ
አጠብቅበታለሁ…እያንዳንዱን አካል ጉዳተኛ ስንከባከብ አባቴን እንደተንከባከቡኩ ነው ሚሰማኝ..እሱም ባለበት ሰማይ ቤት ሆኖ ይደሰትብኝ ይሆናል፡፡››
‹‹የሚገርም ነው..ምን አልባት እኔና አንቺ መገናኘታችን እንዲሁ በዘፈቀደ የሆነ ነገር አይመስለኝም…የሆነ ታላቅ ህይወት ምስጢራዊ ተልዕኮ ያለው ሊሆን ይችላል፡፡››
‹‹አልገባኝም››
👍106❤8👎1😁1
‹‹እኔ ላቋቁመው ያሰብኩት ፋውንዴሽንና ያንቺን ፋውንዴሽን አሰብሽው….?በጥምረት እኮ በጣም ሰፊ ስራ መስራት ይችላል፡፡የእኔ ፋውንዴሽን ጥሩ የሚባል የገናዘብ አቅም አለው…አንቺና እናትሽ ደግሞ ኦረዲ የተጀመረ ስራ፤ ጥልቅ የሆነ መነሻ ምክንያትና አላማ ያለው ነው፡፡እና…››
ፊቷ በደስታ በራ‹‹እና ምን…?››
‹‹አብረን ልንሰራ እንችላለና…..የሁለቱ ፋውንዴሽን መጣመር እግረመንገዱን የእኔ እና የአንቺን መጣመር ያፈጥነው ይሆናል…አሰላ እስክትወስጂኝና ከብልኋ እናትሽ ጋር እስክታስተዋውቂኝ ቸኮልኩ››
‹‹በጣም ነው ደስ ያለኝ…››አለች ሳባ፡፡
ቀናውም ‹‹እኔም ደስ ብሎኛል..ደስ ስላለኝ ደግሞ ሞቀኝ እና ሰውነቴን ልለቃለቅ…››ብሎ ከጎኗ ተነሳና ወደሻወር ቤት ገባ፡፡
የሻወር ቤቱን በራፍ ሳይዘጋ ልብሱን አወለቀና የሻወሩን ውሀ ከፍተ.. ሰውነቱን በውሀ ያስመታ ጀመር…
ሳባ ድንገት ስሜቷ ገፋትና ከተኛበት አልጋ ተነሳ ስሊፐር በማጥለቅ ወደሻወር ቤት ተራመደች፡፡ቀናው ፊቱን በተቃራኒው አቅጣጫ አዙሮ ጀርባዋን ለበራፉ በመስጠት ተገትሮ ቆሟል… ከላይ ከቧንቧው እየተስፈነጠረ ከግንባሩ ላይ በመላተም ወደ ጠቅላላ ሰውነቱ እየተንቆረቆረ በሚወርደው ውሃ ሰውነቱን እያቀዘቀዘው ነው፡፡ሳባ በአንድ ሜትር ርቀት ቆማ እርቃን ሰውነቱን በፍዘት እና በተመስጦ እያስተዋለች ነው፡፡ ይህ ፊት ለፊቷ ያለው ወንድ ከምታውቃቸው ከአብዛኞቹ የኢትዮጵያ ወንዶች ይለይበታል፡፡ ብዙዎቹ በተለይ ደህና ህይወት ላይ ያሉ በማሳጅ ቤት ህይወቷ የምታውቃቸው ወንዶች…. ከመቀመጫቸው ሰፋ፤ ከሆዳቸው ገፋ ያሉ ወጣ ገባ የሰውነት ቅርጽ ያላቸው ናቸው፡፡ሸንቃጣ መስለው የሚታዩ ወንዶች እንኳን ልብሳቸውን አውልቀው እርቃን ሲቆሙ የላላና የተንዘለዘለ ነገር አያጣቸውም፡፡ ቀናው ግን የሰውነቱ ቅርጽ የአትሌቶችን አይነት ነው፤ ቁመናው የተስተካለ ፤ጡንቻው የፈረጠመ፡፡ይህን ቅርጹን ደግሞ ከልብስ ውጭ እንዲህ እርቃኑን ሆኖ ለዛውም እንዲህ እንደሳባ በፍቅር አይን ከተመለከቱት የሚያደነዝዝ መሆኑ ብዙም አያስገርምም፡፡
ከተገተረችበት እንደመባን አለችና ተንቀሳቀሰች፡፡ከሳሙና ማስቀመጫው ሳሙናውን አነሳችና ከኃላ ተጠጋችው …ሳሙና የያዘ እጇን ጀርባው ላይ አሳርፋ አካባቢውን ማዳረስ ጀመረች፡፡ቀናው በመመሰጥ ውስጥ ካለበት ስሜት ወጣና ፊቱን አዙሮ በትኩረት ተመለከታ…ገረመው፤
በዝምታ ለምታደርገው ነገር ተባባሪ ነበር፤የአምስት አመት ህጻን የልጇን ሰውነት እንደምታጥብ እንስፍስፍ እናት ከፀጉሩ አንስታ እስከ እግር ጥፍሮቹ ድረስ እሽት አድርጋ አጠበችው፡፡እሱ እንዳደረገችው ነው የሆነላት… ሰውነቱንም መንፈሱም በከፍተኛ ደረጃ ተነቃቃ ፡፡
ሳባ ከእዚህ ሁሉ ማጥና ደባቴ ወጥታ ይሄንን የመሰለ ዕድል በማግኘቷ ተደሰተች፡፡ የምትወደውን ሰው እያንዳንዱን የሰውነት ክፍሉን መዳሰስ ስለቻለች
እሱን ማገዝ..እሱን መንከባከብ ስለቻለች …ከእሱ ጋር ፍቅር የመስራን ያህል ስሜት ሰጥቷታል፡፡ግን ከዚህ አልፋ መሄድ አልሞከረችም፤ለዛሬ ይሄ ይበቃታል
..ምክንያቱም ያንን ማድረግ እንደምትችል እርግጠኛ አይደለችም..ለዛ ገና ቡዙ ቡዙ ማገገም አለባት፡፡
ነገ ተነገ ወዲያ ደግሞ ሌሎች ከእሱ ጋር የሚያቆራኟትን አጋጣሚዎች እየጠነከሩና እየፋፉ ሲሄዱ ምን አልባት ያኔ በቀላሉ ማድረግ ትችል ይሆናል፡፡መታጠቡን ጨርሶ ፎጣ አገልድሞ በግማሽ እርቃን አልጋው ጠርዝ ላይ ተቀመጠ… ከጎኑ በተቀመጠችበት አትኩራ አየችው…፡፡
‹‹ምነው ጮኸሽ አየሺኝ?››
‹‹እኔ እንጃ… ማሳጅ ላድርግህ እንዴ?››ከአፏ አመለጣት፡፡
‹‹እንዴ ተገኝቶ ነው…..በአንድ አፍ…››
‹‹ምን ነካኝ..አሁን ማሳጅ ብዬ ስሜቴን ተቆጣጥሬ ማሳጅ አድርጌ ብቻ ተወዋለሁ?››ስትል በውስጧ አሰበችናኝ በራሷ ተበሳጨች፡፡
አንዴ ከአፏ ስለወጣ ከተቀመጠችበት ተነሳች…የተወሰኑ የማሳጅ መሳሪያዎችን ለማግኘት ለወራቶች በተለይ ፋሲል ከሞተ በኃላ ዞር ብላ አይታ የማታውቀውን የቁም ሳጥኑን የታችኛውን መሳቢያ ከፈተች….ፍዝዝና ቅዝዝ ብላ እዛው ቀረች፡፡ስትቆይበት ግራ ገባው‹‹ምነው ቆየሽ? ካልተመቸሽ ተይው….ሌላ ቀን እናደረርገዋለን፡፡››
ምንም ሳትናገር አንድ አነስተኛ ጥቁር የቆዳ ቦርሳ አነሳችና ወደእሱ መጣች…አልጋው ላይ አሰቀመጠቸና ከፈተችው፤ውስጡ ያለውን ብረታ ብረቶች ላስቲኮች፤ ሰንሰለቶች፤ ካቴናዎች….ዘረገፈች
ግራ ገባው…‹‹.ሳቢ ምንድነው?››
‹‹ማወቅ አለብህ ..ይሄ የበሽታዬ እንዱ ክፍል ነው..እኔ በኖርማል ወሲብ አይደለም የምረካው.. አንተ አሜሪካ ስለኖርክ በተወሰነ መንገድ ልትረዳኝ ትችላለህ… ወደኖርማል ግንኙነት ለመግባት ምን አልባት አመታት ሊወስድብኝ ይችላል…››
የዘረገፈችውን እቃዎች አንድ በአንድ ወደ ቦርሳው ከተተችና መልሳ ዚፕን በመዝገት‹‹..ከዛሬ ወዲህ እንዚህን ነገሮች ስለማያስፈልጉኝ ነገ የሆነ ቦታ ውሰድና ቅበራቸው ወይም ጣልልኝ፡፡››አለችው
ይሄ ሰው ከዶክተሯ በተሻለ ሀኪሞ እየሆነ እንደሆነ ከገባት ቆይቷል፡፡በእሱ መታከም ማለት ግን አእምሮውን ገልብጦ ለእሱ ማስፈተሸ ነው፡፡መላ ታሪክን መዘክዘክና ሀጥያትንም ሆነ የነፍስ መቆሸስን መናዘዝ ነው፡፡ያ ደግሞ በጣም ለሚያፈቅሩት ሰው ሲሆን በጣም ከባድ ነው፡፡ለሚወዱት ሰው የአካል እርቃንን ማሳየት የአእምሮን እርቃን ከማሳየት በጣም ከባድ ነው፡፡ይህንን እውነት የደረሰበት ነው የሚያውቀው፡፡እሷ ግን ቀስ በቀስ ..እለት በእለት ሳትወድ በግዷ እያደረገችው ነው፡፡
ወደራሱ ጎተተና ተጠመጠመባት…ጭምቅ አድርጎ አቀፋት…ግማሽ እርቃን ሰውነቱ ላይ ተለጠፈች…ግንባሯና አይኖቾን ሳመና‹‹ሳቢ አይዞሽ …ጊዜ ሁሉንም ቁስሎቻችንን ይፈውሳል …ለጊዜ እድሉን ስጪው››አላት፡፡
እሷም እንባዋን ጀርባው ላይ እያንጠባጠበች…‹‹እኔ ተስፋዬን በጊዜ ላይ አይደለም የምጥለው…ቁስሌን ያክምልኝና ያድነኛል ብዬ ተስፋዬን የጣልኩት በአንተ ላይ ነው…በል አሁን ቃል እንደገባሁልህ ማሳጅ ላድርግህ፡፡››
‹‹እሺ ከዛ በፊት ግን አለና ከእቅፉ አወጣትና ትኩር ብሎ አያት… አይኖቾ ተርገበገቡ.. ወደእሷ ከንፈሩን አሞጥሙጦ ተጠጋት..ከፋታ ጠበቀችው.. ጎረሳት….ከእግር ጥፍሯ አንስቶ ወደላይ የሚነጉድ ንዝረት በሰውነቷ ተቀጣጠለ፡፡
✨ተፈፀመ✨
በቅርብ በአዲስ ድርሰት እንገናኛለን✋
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ፊቷ በደስታ በራ‹‹እና ምን…?››
‹‹አብረን ልንሰራ እንችላለና…..የሁለቱ ፋውንዴሽን መጣመር እግረመንገዱን የእኔ እና የአንቺን መጣመር ያፈጥነው ይሆናል…አሰላ እስክትወስጂኝና ከብልኋ እናትሽ ጋር እስክታስተዋውቂኝ ቸኮልኩ››
‹‹በጣም ነው ደስ ያለኝ…››አለች ሳባ፡፡
ቀናውም ‹‹እኔም ደስ ብሎኛል..ደስ ስላለኝ ደግሞ ሞቀኝ እና ሰውነቴን ልለቃለቅ…››ብሎ ከጎኗ ተነሳና ወደሻወር ቤት ገባ፡፡
የሻወር ቤቱን በራፍ ሳይዘጋ ልብሱን አወለቀና የሻወሩን ውሀ ከፍተ.. ሰውነቱን በውሀ ያስመታ ጀመር…
ሳባ ድንገት ስሜቷ ገፋትና ከተኛበት አልጋ ተነሳ ስሊፐር በማጥለቅ ወደሻወር ቤት ተራመደች፡፡ቀናው ፊቱን በተቃራኒው አቅጣጫ አዙሮ ጀርባዋን ለበራፉ በመስጠት ተገትሮ ቆሟል… ከላይ ከቧንቧው እየተስፈነጠረ ከግንባሩ ላይ በመላተም ወደ ጠቅላላ ሰውነቱ እየተንቆረቆረ በሚወርደው ውሃ ሰውነቱን እያቀዘቀዘው ነው፡፡ሳባ በአንድ ሜትር ርቀት ቆማ እርቃን ሰውነቱን በፍዘት እና በተመስጦ እያስተዋለች ነው፡፡ ይህ ፊት ለፊቷ ያለው ወንድ ከምታውቃቸው ከአብዛኞቹ የኢትዮጵያ ወንዶች ይለይበታል፡፡ ብዙዎቹ በተለይ ደህና ህይወት ላይ ያሉ በማሳጅ ቤት ህይወቷ የምታውቃቸው ወንዶች…. ከመቀመጫቸው ሰፋ፤ ከሆዳቸው ገፋ ያሉ ወጣ ገባ የሰውነት ቅርጽ ያላቸው ናቸው፡፡ሸንቃጣ መስለው የሚታዩ ወንዶች እንኳን ልብሳቸውን አውልቀው እርቃን ሲቆሙ የላላና የተንዘለዘለ ነገር አያጣቸውም፡፡ ቀናው ግን የሰውነቱ ቅርጽ የአትሌቶችን አይነት ነው፤ ቁመናው የተስተካለ ፤ጡንቻው የፈረጠመ፡፡ይህን ቅርጹን ደግሞ ከልብስ ውጭ እንዲህ እርቃኑን ሆኖ ለዛውም እንዲህ እንደሳባ በፍቅር አይን ከተመለከቱት የሚያደነዝዝ መሆኑ ብዙም አያስገርምም፡፡
ከተገተረችበት እንደመባን አለችና ተንቀሳቀሰች፡፡ከሳሙና ማስቀመጫው ሳሙናውን አነሳችና ከኃላ ተጠጋችው …ሳሙና የያዘ እጇን ጀርባው ላይ አሳርፋ አካባቢውን ማዳረስ ጀመረች፡፡ቀናው በመመሰጥ ውስጥ ካለበት ስሜት ወጣና ፊቱን አዙሮ በትኩረት ተመለከታ…ገረመው፤
በዝምታ ለምታደርገው ነገር ተባባሪ ነበር፤የአምስት አመት ህጻን የልጇን ሰውነት እንደምታጥብ እንስፍስፍ እናት ከፀጉሩ አንስታ እስከ እግር ጥፍሮቹ ድረስ እሽት አድርጋ አጠበችው፡፡እሱ እንዳደረገችው ነው የሆነላት… ሰውነቱንም መንፈሱም በከፍተኛ ደረጃ ተነቃቃ ፡፡
ሳባ ከእዚህ ሁሉ ማጥና ደባቴ ወጥታ ይሄንን የመሰለ ዕድል በማግኘቷ ተደሰተች፡፡ የምትወደውን ሰው እያንዳንዱን የሰውነት ክፍሉን መዳሰስ ስለቻለች
እሱን ማገዝ..እሱን መንከባከብ ስለቻለች …ከእሱ ጋር ፍቅር የመስራን ያህል ስሜት ሰጥቷታል፡፡ግን ከዚህ አልፋ መሄድ አልሞከረችም፤ለዛሬ ይሄ ይበቃታል
..ምክንያቱም ያንን ማድረግ እንደምትችል እርግጠኛ አይደለችም..ለዛ ገና ቡዙ ቡዙ ማገገም አለባት፡፡
ነገ ተነገ ወዲያ ደግሞ ሌሎች ከእሱ ጋር የሚያቆራኟትን አጋጣሚዎች እየጠነከሩና እየፋፉ ሲሄዱ ምን አልባት ያኔ በቀላሉ ማድረግ ትችል ይሆናል፡፡መታጠቡን ጨርሶ ፎጣ አገልድሞ በግማሽ እርቃን አልጋው ጠርዝ ላይ ተቀመጠ… ከጎኑ በተቀመጠችበት አትኩራ አየችው…፡፡
‹‹ምነው ጮኸሽ አየሺኝ?››
‹‹እኔ እንጃ… ማሳጅ ላድርግህ እንዴ?››ከአፏ አመለጣት፡፡
‹‹እንዴ ተገኝቶ ነው…..በአንድ አፍ…››
‹‹ምን ነካኝ..አሁን ማሳጅ ብዬ ስሜቴን ተቆጣጥሬ ማሳጅ አድርጌ ብቻ ተወዋለሁ?››ስትል በውስጧ አሰበችናኝ በራሷ ተበሳጨች፡፡
አንዴ ከአፏ ስለወጣ ከተቀመጠችበት ተነሳች…የተወሰኑ የማሳጅ መሳሪያዎችን ለማግኘት ለወራቶች በተለይ ፋሲል ከሞተ በኃላ ዞር ብላ አይታ የማታውቀውን የቁም ሳጥኑን የታችኛውን መሳቢያ ከፈተች….ፍዝዝና ቅዝዝ ብላ እዛው ቀረች፡፡ስትቆይበት ግራ ገባው‹‹ምነው ቆየሽ? ካልተመቸሽ ተይው….ሌላ ቀን እናደረርገዋለን፡፡››
ምንም ሳትናገር አንድ አነስተኛ ጥቁር የቆዳ ቦርሳ አነሳችና ወደእሱ መጣች…አልጋው ላይ አሰቀመጠቸና ከፈተችው፤ውስጡ ያለውን ብረታ ብረቶች ላስቲኮች፤ ሰንሰለቶች፤ ካቴናዎች….ዘረገፈች
ግራ ገባው…‹‹.ሳቢ ምንድነው?››
‹‹ማወቅ አለብህ ..ይሄ የበሽታዬ እንዱ ክፍል ነው..እኔ በኖርማል ወሲብ አይደለም የምረካው.. አንተ አሜሪካ ስለኖርክ በተወሰነ መንገድ ልትረዳኝ ትችላለህ… ወደኖርማል ግንኙነት ለመግባት ምን አልባት አመታት ሊወስድብኝ ይችላል…››
የዘረገፈችውን እቃዎች አንድ በአንድ ወደ ቦርሳው ከተተችና መልሳ ዚፕን በመዝገት‹‹..ከዛሬ ወዲህ እንዚህን ነገሮች ስለማያስፈልጉኝ ነገ የሆነ ቦታ ውሰድና ቅበራቸው ወይም ጣልልኝ፡፡››አለችው
ይሄ ሰው ከዶክተሯ በተሻለ ሀኪሞ እየሆነ እንደሆነ ከገባት ቆይቷል፡፡በእሱ መታከም ማለት ግን አእምሮውን ገልብጦ ለእሱ ማስፈተሸ ነው፡፡መላ ታሪክን መዘክዘክና ሀጥያትንም ሆነ የነፍስ መቆሸስን መናዘዝ ነው፡፡ያ ደግሞ በጣም ለሚያፈቅሩት ሰው ሲሆን በጣም ከባድ ነው፡፡ለሚወዱት ሰው የአካል እርቃንን ማሳየት የአእምሮን እርቃን ከማሳየት በጣም ከባድ ነው፡፡ይህንን እውነት የደረሰበት ነው የሚያውቀው፡፡እሷ ግን ቀስ በቀስ ..እለት በእለት ሳትወድ በግዷ እያደረገችው ነው፡፡
ወደራሱ ጎተተና ተጠመጠመባት…ጭምቅ አድርጎ አቀፋት…ግማሽ እርቃን ሰውነቱ ላይ ተለጠፈች…ግንባሯና አይኖቾን ሳመና‹‹ሳቢ አይዞሽ …ጊዜ ሁሉንም ቁስሎቻችንን ይፈውሳል …ለጊዜ እድሉን ስጪው››አላት፡፡
እሷም እንባዋን ጀርባው ላይ እያንጠባጠበች…‹‹እኔ ተስፋዬን በጊዜ ላይ አይደለም የምጥለው…ቁስሌን ያክምልኝና ያድነኛል ብዬ ተስፋዬን የጣልኩት በአንተ ላይ ነው…በል አሁን ቃል እንደገባሁልህ ማሳጅ ላድርግህ፡፡››
‹‹እሺ ከዛ በፊት ግን አለና ከእቅፉ አወጣትና ትኩር ብሎ አያት… አይኖቾ ተርገበገቡ.. ወደእሷ ከንፈሩን አሞጥሙጦ ተጠጋት..ከፋታ ጠበቀችው.. ጎረሳት….ከእግር ጥፍሯ አንስቶ ወደላይ የሚነጉድ ንዝረት በሰውነቷ ተቀጣጠለ፡፡
✨ተፈፀመ✨
በቅርብ በአዲስ ድርሰት እንገናኛለን✋
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍159❤29👏1
#ኢትዬጵያዊቷ_ሰላይ
( በአመዞን ደን ውስጥ)
፡
፡
#ክፍል_አንድ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
#ፔሩ_ሊማ
ኑሀሚ 26 አመት ላይ ያለች ማራኪ ገፅታና ሳቢ ውበት ያላት ንቁ ወጣት ናት፡፡
ከመደበኛው ትምህርት በላይ ከህይወት ብዙ የተማረችና በብዙ ፈተናና ውጣ ውረድ የበሰለች ወጣት ነች፡፡ኢትዬጳያ ውስጥ በተፈጥሮ ጥበቃ ላይ በሚንቀሳቀስ አለም አቀፍ ድርጅት ውስጥ ተቀጥራ መስራት ከጀመረች አራት አመት አልፏታል፡፡ እዚህ ድርጅት ውስጥ ከመስራቷ በፊት በሀገሪቱ የደህንነት መስሪያ ቤት ውስጥ ከ12 ዓመቷ ጀምሮ ተመልምላ ለረጅም አመት ስልጠና ከወሰደች በኃላ በተለያዩ የሽፋን ስራዎችና ተልዕኮዎች ላይ ተሳትፋ ድንቅ የተባሉ ስኬቷችን ያስመዘገበች የተዋጣላት ሰላይ ነበረች፡፡ለውጡን ተከትሎ በመስሪያ ቤቱ በተካሄደው ሪፎርም የ10 አመት የግዳጅ የአገልግሎት ዘመኗንም አጠናቀ ስለነበር..በራሷ ፍቃድ ከስራው ለቃ አሁን የምትሰራበት መስሪያ ቤት ተቀጠረች፡፡
እርግጥ አሁንም አንዳንድ ወሳኝ የሆኑ እሷ ብቻ የምትሰራቸው ስራዎች ሲያጋጥሙ በኮንትራት ሰራተኝነት ተልዕኮ ይሰጣታል፡፡ እሷም ስራውን ስለምትወደው ያለማንገራገር ተቀብላ ትሰራለች፡፡
አሁን በምትሰራው ስራም ደስተኛ ነች..ምክንያቱም ደሞዟ በዶላር ነው፡፡ጥሩ ኑሮ እንድትኖር ምክንያት ሆኗታል፡፡ በዛ ላይ ብዙ ነገር አውቃበታለች፤ብዙ ነገር ተምራበታለች፡፡አሁን በዚህ ሰዓት ከአለም አቀፍ ሀገሮች ከተውጣጡ መሰል ኤክስፐርቶች ጋር የ3ወር ስልጣና ለመውሰድ ሰሜን አሜሪካ በምትገኘው ሀገረ ፔሩ ዋና ከከተማ የሆነችው ሊማ ከከተመች አንድ ወር አልፏታል፡፡
በተፈጥሮ ጥበቃ ላይ ለሚካሄደው አለም አቀፍ ሴሚናር ፔሩና ብራዚል በጥምረት ነው አስተናጋጅ ሆነው የተመረጡት፡፡የዚህም ምክንያት ሁለቱም ሀገሮች በተፈጥሮ ሀብት ክምችታቸው ምድራዊ ገነት ስለሆኑ ነው፡፡ብራዚል 60 ፐርሰንት የሆነው የአማዞን ደን ባለቤት ስትሆን ፔሩ ደግሞ 13 ፐርሰንት የሚሆን ድርሻ አላት፡፡፡፡የአለም አንደኛውና ግዙፉ የአማዞን ወንዝ እየተጠማዘዘ የሚፈስበት እና ለአለም ህልውና መሰረት የሚሆነው ካርቦንዳይኦክሳይድ የሚመረትበትና ለመላው አለም በአምላክ እስትንፋስ ሀምሳያ የሚበተንባቸው ሀገሮች ናቸው፡፡አማዞን ወንዝ አንዴ ሸንቃጣ ጅረት እየመሰለ ደስ ሲለው ደግሞ ጋሻ መሬት ላይ ተኝቶ ሀይቅ እየፈጠረ በሁለቱም ሀገራት ምድር ላይ እንዳሻው እየተጠማዘዘና እየደነሳ ይጋልብበታል፡፡እና አለምን ከጥፋትና ከውድመት ለመታደግ የተፈጥሮ ሀብትና ደንን የባዬ-ዳይቨርሲቲ ጥበቃ እና እንክብካቤ በሙሉ አቅም ለማስተግበር ከምር ስራው መጀመር ካለበት መነሻ ቦታው ደቡብ አሜሪካ መሆን እንዳለበት የአለም አቀፉ የተፈጥሮ ጥበቃ ድርጅት ብቻ ሳይሆን እሷም በግል በተለይ መጥታ አካባቢውን በጥቂቱም ቢሆን ካየችና የአንድ ወር ስልጠናውን ከወሰደች በኃላ አምናበታለች ፡፡
ኑሀሚ ይሄንን እድል አግኝታ ወደደቡብ አሜሪካ ከመምጣቷ በፊት ስለብራዚልና አርጀንቲና ካልሆነ ስለፔሩና ሌሎች የአህጉሪቷ ሀገሮች ከስማቸው ውጭ የምታውቀው ምንም ነገር አልነበራትም፡፡ለምስሌ ስለብራዚል ባህላቸውንና የሳንባ ዳንሳቸውን ብዙ የዶክመንተሪ ፊልሞችና በተደጋጋሚ ጊዜ አይታለች፡፡ከሁሉም በላይ ደግሞ የእግርኳስ አፍቃሪ የሆነው ብቸኛ መንትያ ወንድሟ የብራዚሎች አድናቂ ነው፡፡በተለይ የአለም ዋንጫ ኖሮ የእግር ኳስ ጫወታ በሚኖርበት ጊዜ ገና ህፃን ሆነው ጀምር የብራዚሎች ደጋፊ ነበር..ለብራዚል ተጫዋቾች ያለው ፍቅር እብድ የሚያስብለው አይነት ነው፡፡ሮናልዶ..ሮናልዲኒዬ…ሮቤርቶ ካርሎስ….ሪቫልዶ…. ኒይማር ..ገብርኤል ጀሱስ….ማርቲሊኒ…በእሱ እድሜ ሙሉ የተጫወቱትን ዘርዝሮ አይጨርስም፡፡ በየጫወታቸው የሚያሳዩትን አብዶ እንደ ህጻን ልጅ ቁጭ ብድግ በማለት ማየት የዘወትር ድርጊቱ ነው፡፡እና እሷም ይሄንን ባየች ቁጥር ይገርማት ነበር፡፡ከዛ የሚያየውን አይታ በእነሱ መደመምና ትኩረት መስጠት ጀመረች፡፡ ከዛም ተጋባባት ከብሄራዊ ብድን የብራዚል… ከክለብ ደግሞ የአርሴናል ደጋፊ ሆና እራሷን በእግርኳስ አፋቃሪዎች መዝገብ ላይ አሰፈረች፡፡እና በዚህ የተነሳ የብራዚል አድናቂ ነች፡፡ታዲያ ወደደቡብ አሜሪካ እንደምትሄድ ዜናውን ስትሰማ ፔሩን ሳይሆን ብራዚልን ለማየት ነበር የጓጓችው… እንደአጋጣሚ ደግሞ ፕሮግራሙ ከፔሩ ስለተጀመረ… እስከአሁን ብራዚልን የማየት ጉጉቷ ባለበት እንዲቆይ ሆኗል፡፡
እዚህ ፔሩ ባሳለፈችበት አንድ ወር ውስጥ አብዛኛውን ጊዜ ጥብቅ በሆነ ስልጠና እና ትምህርታዊ ሴሚናር ያሳለፈች ቢሆንም አልፎ አልፎ ወጣ ብላ ዞር ዞር በማለት የመዝናናት እድሉ አጋጥሟታል፡፡ሊማ የፓስፊክ ውቅያኖስን በአንድ ጎኗ ታካ የተመሠረተች ጥንታዊውንና ዘመናዊውን ስልጣኔን ጎን ለጎን አቻችላ የላቲኒንና የዬሮፖዎችን ባህልና ቋንቋ ቀይጣ የተመሰረተች የፔሩ ዋና ከተማ ነች።ኑሀሚ ከተማዋን ገና እንዳየቻት ነው የወደደቻት።እርግጥ የመጣችው ለጉብኝት ሳይሆን ለትምህርታዊ ሴሚናር ነው።በዛም ምክንያት የቀኑን የበዛ ጊዜዎን በትምህርታዊ ሴሚናሮችና የወርክሾፕ ስልሰጠናዎች ላይ ነው የምታሣልፈው።ግን ባገኘችው ጥቂት ጊዜም ቢሆን በተለይ ምሽቱ ላይ እዛው ከተዋወቀቻቸው የሀገሬው ተወላጅ ሠልጣኝ ጋር ሹልክ ብላ ትወጣለች።
ሊማ ከተማን እንደታዘበቻት ከሆነ ከወገብ በላይ ውብና ዘመናዊ ከወገብ በታች ጎስቋላና ቆሻሻ ሆና ስላገኘቻት በጣም ተደምማበታለች፡፡በጉብኝቷ ወቅት እጅግ ካስገረሟትና አይኗንም ቀልቧንም ከተቆጣጠሯት ብዙ ነገሮች መካከል ጥቂቱ
1) ካቴድራል ዲ ሊማ የተባለ በጥንታዊ የአውሮፓዎች የህንፃ ዲዛይን የተሠራ ግዙፍና ውብ ሙዚዬም ነው።ሙዚዬሙ በረቀቀ ጥበባቸው ልብን ስልብ በሚያደርጉ በተለያየ የስዕል
ክምችቶች የተሞላ ነው።ከዛም በተጨማሪ ቁጥር ስፍር የሌላቸው ቅርሶች፤ ልዩ ልዩ አይነት መስቀሎች፤ሀውልቶችና .. ታሪካቸውንና ጀግንነታቸውን የሚዘክሩበት በሰው የራስ ቅል ክምችቶች የተሞላ ነው።
2) ልላው ፕላዛ ዳ ራና የሚባለው አካባቢ ነው።ይሄ የሀገሬው መንግስት ቤተመንግስት የሚገኝበት እና የሊማ ዋና አደባባይ ያለበት እንደ ዳውን ታውን የሚታይ የከተማዋ ማእከላዊ ስፍራ ነው።በዚህ አደባባይ ላይ ከእድሜ ጠገቦቹ ህንፃዎች ፊት ለፊት ለቀቅ ብሎ በተንጣለለው ሰፊ የኮንክሪት ሜዳ ላይ በእርግባች እና በቱሪስቶች መካከል በመረጋጋት እና በስክነት የተሞላ ጫወታን ማየት ልዩ ደስታን ለልብ ይሰጣል።ቱሪስቶች ለወፎቹ ጥራጥሬና ምግብ ሲበትኑላቸው..ወፎቹ ግር ብለው መጥተው አካባቢውን ሲወሩትና ምግቡን ከወለሉ ላይ ሲለቅሙ ማየት ልዩ አይነት ስሜት ይፈጥራል፡፡
3/ፓርክ ኬኔዲ…በአካባቢው ያለው የህንፃዎች ውበት ፤የአበቦችና የአረንጓዴ ዛፎች እይታ አካባቢውን የሚያላብሰው ውበት እንዳለ ሆኖ የዚህ ፓርክ ድንቁ ነገር ድመቶች ናቸው።ፓርኩ ጠቅላላ በድመቶች የተሞላ ነው ማለት ይቻላል።ደግሞ አንድ መቀመጫ ላይ ተቀምጦ ከአስር በላይ የድመት ዝርያ መመልከት ይቻላል፡፡ሲንቀሳቀሱ ደግሞ ሌላ አይነት።በአለም ላይ የሚገኙትን የድመት ዝርያዎች በጠቅላላ ከየቦታው እየለቀሙ በማማምጣት እዚህ የበተኗቸው ነው የሚመስለው.፡፡ይንን ሁሉ የድመት ዝርያ በአንድ ቦታ አይቶ ማንም የማይደመም ሰው አይኖርም።በዛ ላይ ስለ ድመት የማውቀው ብሎ አስጎብኚዋ የነገራት ነገሮች በጣም ነው ያስገረማት፡፡ለምሳሌ ድመት ማረጥ የሚባል ነገር እንደማታውቅና እድሜ ልኳን መውለድ እንደምትችል ነግሯታል፡፡አንድ ድመት የሆነ ቀዳዳ ለመሹለክ ከመሞከሯ በፊት መጀመሪያ ቀዳዳው እንደሚያሾልካት ለክታ እርግጠኛ ስትሆን ብቻ እንደምታደርገው
( በአመዞን ደን ውስጥ)
፡
፡
#ክፍል_አንድ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
#ፔሩ_ሊማ
ኑሀሚ 26 አመት ላይ ያለች ማራኪ ገፅታና ሳቢ ውበት ያላት ንቁ ወጣት ናት፡፡
ከመደበኛው ትምህርት በላይ ከህይወት ብዙ የተማረችና በብዙ ፈተናና ውጣ ውረድ የበሰለች ወጣት ነች፡፡ኢትዬጳያ ውስጥ በተፈጥሮ ጥበቃ ላይ በሚንቀሳቀስ አለም አቀፍ ድርጅት ውስጥ ተቀጥራ መስራት ከጀመረች አራት አመት አልፏታል፡፡ እዚህ ድርጅት ውስጥ ከመስራቷ በፊት በሀገሪቱ የደህንነት መስሪያ ቤት ውስጥ ከ12 ዓመቷ ጀምሮ ተመልምላ ለረጅም አመት ስልጠና ከወሰደች በኃላ በተለያዩ የሽፋን ስራዎችና ተልዕኮዎች ላይ ተሳትፋ ድንቅ የተባሉ ስኬቷችን ያስመዘገበች የተዋጣላት ሰላይ ነበረች፡፡ለውጡን ተከትሎ በመስሪያ ቤቱ በተካሄደው ሪፎርም የ10 አመት የግዳጅ የአገልግሎት ዘመኗንም አጠናቀ ስለነበር..በራሷ ፍቃድ ከስራው ለቃ አሁን የምትሰራበት መስሪያ ቤት ተቀጠረች፡፡
እርግጥ አሁንም አንዳንድ ወሳኝ የሆኑ እሷ ብቻ የምትሰራቸው ስራዎች ሲያጋጥሙ በኮንትራት ሰራተኝነት ተልዕኮ ይሰጣታል፡፡ እሷም ስራውን ስለምትወደው ያለማንገራገር ተቀብላ ትሰራለች፡፡
አሁን በምትሰራው ስራም ደስተኛ ነች..ምክንያቱም ደሞዟ በዶላር ነው፡፡ጥሩ ኑሮ እንድትኖር ምክንያት ሆኗታል፡፡ በዛ ላይ ብዙ ነገር አውቃበታለች፤ብዙ ነገር ተምራበታለች፡፡አሁን በዚህ ሰዓት ከአለም አቀፍ ሀገሮች ከተውጣጡ መሰል ኤክስፐርቶች ጋር የ3ወር ስልጣና ለመውሰድ ሰሜን አሜሪካ በምትገኘው ሀገረ ፔሩ ዋና ከከተማ የሆነችው ሊማ ከከተመች አንድ ወር አልፏታል፡፡
በተፈጥሮ ጥበቃ ላይ ለሚካሄደው አለም አቀፍ ሴሚናር ፔሩና ብራዚል በጥምረት ነው አስተናጋጅ ሆነው የተመረጡት፡፡የዚህም ምክንያት ሁለቱም ሀገሮች በተፈጥሮ ሀብት ክምችታቸው ምድራዊ ገነት ስለሆኑ ነው፡፡ብራዚል 60 ፐርሰንት የሆነው የአማዞን ደን ባለቤት ስትሆን ፔሩ ደግሞ 13 ፐርሰንት የሚሆን ድርሻ አላት፡፡፡፡የአለም አንደኛውና ግዙፉ የአማዞን ወንዝ እየተጠማዘዘ የሚፈስበት እና ለአለም ህልውና መሰረት የሚሆነው ካርቦንዳይኦክሳይድ የሚመረትበትና ለመላው አለም በአምላክ እስትንፋስ ሀምሳያ የሚበተንባቸው ሀገሮች ናቸው፡፡አማዞን ወንዝ አንዴ ሸንቃጣ ጅረት እየመሰለ ደስ ሲለው ደግሞ ጋሻ መሬት ላይ ተኝቶ ሀይቅ እየፈጠረ በሁለቱም ሀገራት ምድር ላይ እንዳሻው እየተጠማዘዘና እየደነሳ ይጋልብበታል፡፡እና አለምን ከጥፋትና ከውድመት ለመታደግ የተፈጥሮ ሀብትና ደንን የባዬ-ዳይቨርሲቲ ጥበቃ እና እንክብካቤ በሙሉ አቅም ለማስተግበር ከምር ስራው መጀመር ካለበት መነሻ ቦታው ደቡብ አሜሪካ መሆን እንዳለበት የአለም አቀፉ የተፈጥሮ ጥበቃ ድርጅት ብቻ ሳይሆን እሷም በግል በተለይ መጥታ አካባቢውን በጥቂቱም ቢሆን ካየችና የአንድ ወር ስልጠናውን ከወሰደች በኃላ አምናበታለች ፡፡
ኑሀሚ ይሄንን እድል አግኝታ ወደደቡብ አሜሪካ ከመምጣቷ በፊት ስለብራዚልና አርጀንቲና ካልሆነ ስለፔሩና ሌሎች የአህጉሪቷ ሀገሮች ከስማቸው ውጭ የምታውቀው ምንም ነገር አልነበራትም፡፡ለምስሌ ስለብራዚል ባህላቸውንና የሳንባ ዳንሳቸውን ብዙ የዶክመንተሪ ፊልሞችና በተደጋጋሚ ጊዜ አይታለች፡፡ከሁሉም በላይ ደግሞ የእግርኳስ አፍቃሪ የሆነው ብቸኛ መንትያ ወንድሟ የብራዚሎች አድናቂ ነው፡፡በተለይ የአለም ዋንጫ ኖሮ የእግር ኳስ ጫወታ በሚኖርበት ጊዜ ገና ህፃን ሆነው ጀምር የብራዚሎች ደጋፊ ነበር..ለብራዚል ተጫዋቾች ያለው ፍቅር እብድ የሚያስብለው አይነት ነው፡፡ሮናልዶ..ሮናልዲኒዬ…ሮቤርቶ ካርሎስ….ሪቫልዶ…. ኒይማር ..ገብርኤል ጀሱስ….ማርቲሊኒ…በእሱ እድሜ ሙሉ የተጫወቱትን ዘርዝሮ አይጨርስም፡፡ በየጫወታቸው የሚያሳዩትን አብዶ እንደ ህጻን ልጅ ቁጭ ብድግ በማለት ማየት የዘወትር ድርጊቱ ነው፡፡እና እሷም ይሄንን ባየች ቁጥር ይገርማት ነበር፡፡ከዛ የሚያየውን አይታ በእነሱ መደመምና ትኩረት መስጠት ጀመረች፡፡ ከዛም ተጋባባት ከብሄራዊ ብድን የብራዚል… ከክለብ ደግሞ የአርሴናል ደጋፊ ሆና እራሷን በእግርኳስ አፋቃሪዎች መዝገብ ላይ አሰፈረች፡፡እና በዚህ የተነሳ የብራዚል አድናቂ ነች፡፡ታዲያ ወደደቡብ አሜሪካ እንደምትሄድ ዜናውን ስትሰማ ፔሩን ሳይሆን ብራዚልን ለማየት ነበር የጓጓችው… እንደአጋጣሚ ደግሞ ፕሮግራሙ ከፔሩ ስለተጀመረ… እስከአሁን ብራዚልን የማየት ጉጉቷ ባለበት እንዲቆይ ሆኗል፡፡
እዚህ ፔሩ ባሳለፈችበት አንድ ወር ውስጥ አብዛኛውን ጊዜ ጥብቅ በሆነ ስልጠና እና ትምህርታዊ ሴሚናር ያሳለፈች ቢሆንም አልፎ አልፎ ወጣ ብላ ዞር ዞር በማለት የመዝናናት እድሉ አጋጥሟታል፡፡ሊማ የፓስፊክ ውቅያኖስን በአንድ ጎኗ ታካ የተመሠረተች ጥንታዊውንና ዘመናዊውን ስልጣኔን ጎን ለጎን አቻችላ የላቲኒንና የዬሮፖዎችን ባህልና ቋንቋ ቀይጣ የተመሰረተች የፔሩ ዋና ከተማ ነች።ኑሀሚ ከተማዋን ገና እንዳየቻት ነው የወደደቻት።እርግጥ የመጣችው ለጉብኝት ሳይሆን ለትምህርታዊ ሴሚናር ነው።በዛም ምክንያት የቀኑን የበዛ ጊዜዎን በትምህርታዊ ሴሚናሮችና የወርክሾፕ ስልሰጠናዎች ላይ ነው የምታሣልፈው።ግን ባገኘችው ጥቂት ጊዜም ቢሆን በተለይ ምሽቱ ላይ እዛው ከተዋወቀቻቸው የሀገሬው ተወላጅ ሠልጣኝ ጋር ሹልክ ብላ ትወጣለች።
ሊማ ከተማን እንደታዘበቻት ከሆነ ከወገብ በላይ ውብና ዘመናዊ ከወገብ በታች ጎስቋላና ቆሻሻ ሆና ስላገኘቻት በጣም ተደምማበታለች፡፡በጉብኝቷ ወቅት እጅግ ካስገረሟትና አይኗንም ቀልቧንም ከተቆጣጠሯት ብዙ ነገሮች መካከል ጥቂቱ
1) ካቴድራል ዲ ሊማ የተባለ በጥንታዊ የአውሮፓዎች የህንፃ ዲዛይን የተሠራ ግዙፍና ውብ ሙዚዬም ነው።ሙዚዬሙ በረቀቀ ጥበባቸው ልብን ስልብ በሚያደርጉ በተለያየ የስዕል
ክምችቶች የተሞላ ነው።ከዛም በተጨማሪ ቁጥር ስፍር የሌላቸው ቅርሶች፤ ልዩ ልዩ አይነት መስቀሎች፤ሀውልቶችና .. ታሪካቸውንና ጀግንነታቸውን የሚዘክሩበት በሰው የራስ ቅል ክምችቶች የተሞላ ነው።
2) ልላው ፕላዛ ዳ ራና የሚባለው አካባቢ ነው።ይሄ የሀገሬው መንግስት ቤተመንግስት የሚገኝበት እና የሊማ ዋና አደባባይ ያለበት እንደ ዳውን ታውን የሚታይ የከተማዋ ማእከላዊ ስፍራ ነው።በዚህ አደባባይ ላይ ከእድሜ ጠገቦቹ ህንፃዎች ፊት ለፊት ለቀቅ ብሎ በተንጣለለው ሰፊ የኮንክሪት ሜዳ ላይ በእርግባች እና በቱሪስቶች መካከል በመረጋጋት እና በስክነት የተሞላ ጫወታን ማየት ልዩ ደስታን ለልብ ይሰጣል።ቱሪስቶች ለወፎቹ ጥራጥሬና ምግብ ሲበትኑላቸው..ወፎቹ ግር ብለው መጥተው አካባቢውን ሲወሩትና ምግቡን ከወለሉ ላይ ሲለቅሙ ማየት ልዩ አይነት ስሜት ይፈጥራል፡፡
3/ፓርክ ኬኔዲ…በአካባቢው ያለው የህንፃዎች ውበት ፤የአበቦችና የአረንጓዴ ዛፎች እይታ አካባቢውን የሚያላብሰው ውበት እንዳለ ሆኖ የዚህ ፓርክ ድንቁ ነገር ድመቶች ናቸው።ፓርኩ ጠቅላላ በድመቶች የተሞላ ነው ማለት ይቻላል።ደግሞ አንድ መቀመጫ ላይ ተቀምጦ ከአስር በላይ የድመት ዝርያ መመልከት ይቻላል፡፡ሲንቀሳቀሱ ደግሞ ሌላ አይነት።በአለም ላይ የሚገኙትን የድመት ዝርያዎች በጠቅላላ ከየቦታው እየለቀሙ በማማምጣት እዚህ የበተኗቸው ነው የሚመስለው.፡፡ይንን ሁሉ የድመት ዝርያ በአንድ ቦታ አይቶ ማንም የማይደመም ሰው አይኖርም።በዛ ላይ ስለ ድመት የማውቀው ብሎ አስጎብኚዋ የነገራት ነገሮች በጣም ነው ያስገረማት፡፡ለምሳሌ ድመት ማረጥ የሚባል ነገር እንደማታውቅና እድሜ ልኳን መውለድ እንደምትችል ነግሯታል፡፡አንድ ድመት የሆነ ቀዳዳ ለመሹለክ ከመሞከሯ በፊት መጀመሪያ ቀዳዳው እንደሚያሾልካት ለክታ እርግጠኛ ስትሆን ብቻ እንደምታደርገው
👍155❤18👏4😁3🔥1
ነግሯት አስገርሟታል፡፡ሌላው ድመት ሰው በአካባቢዋ ከሌለ በስተቀር
‹‹ሚያው›› የሚል ድምፅ እንደማታሰማና ‹‹ሚያው›› የሚለው ድምፅ ድመት ከድመት የሚግባቡበት ቃል ሳይሆን ድመት ከሰው የሚግባቡበት ቃል እንደሆነ እንድታውቅ አድርጓታል፡፡
4)በቀጣይ የጎበኘችው ኤልማሊኮን ፓርክን ነው፡፡ ይሄ የፓስፊክ ሀይቅን ታኮ ያለ ፓርክ ሲሆን ልዪ ልዩ ካፌዎችና የመዝናኛ ስፍራዎች ያሉበት ነው።ከዚህ ስፍራ በጣም አስደማሚው ነገር ሠአት ጠብቆ በመሄድ የፀሀይን መውጣትና መጥለቅን መመልከት ነው።ፀሀይ ወደምድር ስትመጣም ሆነ የቀን ተግባሯን አጠናቃ ተመልሳ ስትሄድ ከሀይቁ ጋር ባላት ሚስጥራዊ ተራክቦ የምትበትናቸው አስማታዊ ቀለማትና ነፀብራቆች ቀጥታ ልብን በደስታ ቅልጥልጥ ነው የሚያደርጉት።በዛ ላይ በእግር ወክ ማድረግ..በሞተር ሳይክል የሀይቁን ጥግ እየታከኩ መንሸራሸር..ሰርፈር በተባለው ጃንጥላ መሰል ነገር ልክ እንደባለክንፍ መለአክ በአየር ላይ የአካባቢውን ውበት እና የውቅያኖሱን ግርማ ሞገስ ከላይ ወደታች እየተመለከቱ በፍራቻና በጀግንነት መካከል በተንጠለጠለ ስሜት በሰማይ ላይ በመብረር የእድሜ ልክ የህይወት ልምድ መቃሰም..ከዛ ሲወርድ ከሆቴልና ከካፌዎች ጋር ሲወዳደር ዋጋቸው በጣም እርካሽ የሆኑ ግን ደግሞ ይበልጥ ሀገርኛ እና ይበልጥ ባህላዊ የሆኑ የመንገድ ላይ ምግብ ቤቶች ጎራ ብሎ አይን የፈቀደውንና ልብ የተመኘውን ምግብ መመገብ መጠጡንም መጎንጨት ልዩ ስሜት አለው።
ኑሀሚ እንዲህ በሊማ ውበትና የኪነ-ህንፃ ምጥቀት ስትደነቅና የእሷም አዲስአባ አንድ ቀን እንዲህ እንደሊማ ፍፅም ንፁህ እንድትሆን በምትመኝበት ቅፅበት እግሯ ሊማ ከረገጠ ከ20 ቀን በኋላ ነበር ያ መደበኛ አስጎብኚዋ እስከዛሬ ካየሽው የተለየ ቦታ ልውሰድሽ ብሎ በህልሟ እንኳን አየዋለው ብላ ያላሰበች ቦታ የወሰዳት።ወደእዛኛው የከተማው ክፍል ለማለፍ የሲኦሉ ግንብ የሚሉትን ማለፍ ይጠይቃል።ልክ ከሁለተኛ የአለም ጦርነት በኋላ ጀርመን ለሁለት ስትሰነጠቅ የበርሊንን ከተማ ለሁለት እንዲከፍል እንደታነፀው የበርሊን ግንብ ሊማ ከተማም ኑዎሪዎቾ የሲኦሉ ግንብ እያሉ በሚጠሩት አስፈሪ አይነት የግንብ አጥር ከተማዎንም ኑዋሪዎቾንም ሁለት ቦታ እንዳይተያዩ እና እንዳይደራረሱ አድርጎ ከፍሏቸዋል።አንድ ሰው በህይወት እያለ ሲኦልና ገነትን በአይኖቹ ማየት ከፈለገ ሊማን መጎብኘትና ከግንቡ ወዲህ ማዶና ወዲያ ማዶ ያሉትን ሁለት ፅንፍ የረገጠ የኑሮ ልዩነት ያላቸው የአንድ ሀገር ዜጎችን በማየት መረዳት ይችላል።ከግንብ ወዲህና ወዲያ ለመተላለፍ ጥብቅ የሆነ የደህንነት ፍተሻ ማለፍ የግድ ይላል።
በተለይ እሷ ከላችበት ከውቧ የሊማ ከተማ ወደዛኛው የጉዝቁልና መንደር ለመሻገር ቀላል ቢሆንም ከዛኛው ወደዚህ ወደሀብታሞቹ መንደር ለማለፍ ግን ከአካላዊ ፍተሻ ጀመሮ ለምን ምክንያት ወደከታማዋ እንደሚገባ ማስረዳትና የጸጥታ አካላቱን ማሳመን ይጠይቃል፡፡በዛ ከተማ ፍፅም ያረጁ፤ የጠቆሩና የተበጫጨቁ ቆርቆሮዎች የለበሱ፤ ለአይን እይታ በጣም የሚያስጠሉ ከከተማነት ይልቅ ሰፊ የስደተኞች ጣቢያ የሚመስሉ የፈራረሱ ቤቶች የታጨቀበት ነው፡፡ቤት አሰራሮቹ እራሱ ተራራ ላይ… ትንሽ ሲሄዱ የሆነ ሸለቆ ውስጥ… ደግሞ የቆሻሻ ክምር ላይ፡፡
‹‹ሁለቱም ከተማ ግን በአንድ ከንቲባ ነው የሚተዳደረው?›› ብላ ነበር አስጎብኚዋን የጠየቀችው፡፡እንዳዛ አይነት ጥያቄ ለመጠየቅ የተገደደችው ከተማው እንዴት አንድ የአስፓልት መንገድ እንኳን አይኖረውም…?እንዴት አንድ የአይን ማረፈያ የሚሆን ደህና ፎቅ ይጠፋዋል…?ኑዋሪዎቹን ስታያቸው…የተጎሳቆሉ ብቻ ብሎ ለመግለፅ እራሱ ይከብዳል…ታዲያ ያን ሁሉ ካየች በኃላ እንደዛ አይነት ጥያቄ ብትጠይቅ ምን ይገርማል፡፡በዛች የሊማ ከተማው አካል በሆነው ስፈር ሲዞሩ ቢውሉ የአዲሰአበባውን ቆሼ ሰፈር ከሚመስል እይታ ውጭ ሌላ ነገር ማየት አይችልም ..አስቡት በስፋት አዳማን ከተማ የሚበልጥ የዋና ከተማ አካል የሆነ ከተማ ሙሉ ቆሼ ሰፈርን ሲመስል ፡፡በህይወቷ እንዲህ ደሀና ሀብታሞች ጥርት ባለ ሁኔታ ተለይተውና በግንብ አንዱ ወደሌላው እንዳያልፍ ተደርጎ የሚኖርበት ቦታ ይኖራል ብላ በህልም እንኳን አስባ አታውቅም፡፡በዋናነት ከሄደችበት ትምህርታዊ ሴሜናር ጎን ለጎን እነዚህን የመሳሰሉት አስደማሚና አስደናቂ…አስደሳችና፣አሳዛኝ የህይወት ልምዶችን ቀስማ የስልጠናውን 50 ፐርሰንት አጠናቃ ለሁለተኛ ዙር ስልጠና ወደሚካሄድባት እሷም ለማየት ወደጓጓቻት ብራዚል ለመጓዝ ዝግጁ ሆነች፡፡
✨ይቀጥላል✨
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
‹‹ሚያው›› የሚል ድምፅ እንደማታሰማና ‹‹ሚያው›› የሚለው ድምፅ ድመት ከድመት የሚግባቡበት ቃል ሳይሆን ድመት ከሰው የሚግባቡበት ቃል እንደሆነ እንድታውቅ አድርጓታል፡፡
4)በቀጣይ የጎበኘችው ኤልማሊኮን ፓርክን ነው፡፡ ይሄ የፓስፊክ ሀይቅን ታኮ ያለ ፓርክ ሲሆን ልዪ ልዩ ካፌዎችና የመዝናኛ ስፍራዎች ያሉበት ነው።ከዚህ ስፍራ በጣም አስደማሚው ነገር ሠአት ጠብቆ በመሄድ የፀሀይን መውጣትና መጥለቅን መመልከት ነው።ፀሀይ ወደምድር ስትመጣም ሆነ የቀን ተግባሯን አጠናቃ ተመልሳ ስትሄድ ከሀይቁ ጋር ባላት ሚስጥራዊ ተራክቦ የምትበትናቸው አስማታዊ ቀለማትና ነፀብራቆች ቀጥታ ልብን በደስታ ቅልጥልጥ ነው የሚያደርጉት።በዛ ላይ በእግር ወክ ማድረግ..በሞተር ሳይክል የሀይቁን ጥግ እየታከኩ መንሸራሸር..ሰርፈር በተባለው ጃንጥላ መሰል ነገር ልክ እንደባለክንፍ መለአክ በአየር ላይ የአካባቢውን ውበት እና የውቅያኖሱን ግርማ ሞገስ ከላይ ወደታች እየተመለከቱ በፍራቻና በጀግንነት መካከል በተንጠለጠለ ስሜት በሰማይ ላይ በመብረር የእድሜ ልክ የህይወት ልምድ መቃሰም..ከዛ ሲወርድ ከሆቴልና ከካፌዎች ጋር ሲወዳደር ዋጋቸው በጣም እርካሽ የሆኑ ግን ደግሞ ይበልጥ ሀገርኛ እና ይበልጥ ባህላዊ የሆኑ የመንገድ ላይ ምግብ ቤቶች ጎራ ብሎ አይን የፈቀደውንና ልብ የተመኘውን ምግብ መመገብ መጠጡንም መጎንጨት ልዩ ስሜት አለው።
ኑሀሚ እንዲህ በሊማ ውበትና የኪነ-ህንፃ ምጥቀት ስትደነቅና የእሷም አዲስአባ አንድ ቀን እንዲህ እንደሊማ ፍፅም ንፁህ እንድትሆን በምትመኝበት ቅፅበት እግሯ ሊማ ከረገጠ ከ20 ቀን በኋላ ነበር ያ መደበኛ አስጎብኚዋ እስከዛሬ ካየሽው የተለየ ቦታ ልውሰድሽ ብሎ በህልሟ እንኳን አየዋለው ብላ ያላሰበች ቦታ የወሰዳት።ወደእዛኛው የከተማው ክፍል ለማለፍ የሲኦሉ ግንብ የሚሉትን ማለፍ ይጠይቃል።ልክ ከሁለተኛ የአለም ጦርነት በኋላ ጀርመን ለሁለት ስትሰነጠቅ የበርሊንን ከተማ ለሁለት እንዲከፍል እንደታነፀው የበርሊን ግንብ ሊማ ከተማም ኑዎሪዎቾ የሲኦሉ ግንብ እያሉ በሚጠሩት አስፈሪ አይነት የግንብ አጥር ከተማዎንም ኑዋሪዎቾንም ሁለት ቦታ እንዳይተያዩ እና እንዳይደራረሱ አድርጎ ከፍሏቸዋል።አንድ ሰው በህይወት እያለ ሲኦልና ገነትን በአይኖቹ ማየት ከፈለገ ሊማን መጎብኘትና ከግንቡ ወዲህ ማዶና ወዲያ ማዶ ያሉትን ሁለት ፅንፍ የረገጠ የኑሮ ልዩነት ያላቸው የአንድ ሀገር ዜጎችን በማየት መረዳት ይችላል።ከግንብ ወዲህና ወዲያ ለመተላለፍ ጥብቅ የሆነ የደህንነት ፍተሻ ማለፍ የግድ ይላል።
በተለይ እሷ ከላችበት ከውቧ የሊማ ከተማ ወደዛኛው የጉዝቁልና መንደር ለመሻገር ቀላል ቢሆንም ከዛኛው ወደዚህ ወደሀብታሞቹ መንደር ለማለፍ ግን ከአካላዊ ፍተሻ ጀመሮ ለምን ምክንያት ወደከታማዋ እንደሚገባ ማስረዳትና የጸጥታ አካላቱን ማሳመን ይጠይቃል፡፡በዛ ከተማ ፍፅም ያረጁ፤ የጠቆሩና የተበጫጨቁ ቆርቆሮዎች የለበሱ፤ ለአይን እይታ በጣም የሚያስጠሉ ከከተማነት ይልቅ ሰፊ የስደተኞች ጣቢያ የሚመስሉ የፈራረሱ ቤቶች የታጨቀበት ነው፡፡ቤት አሰራሮቹ እራሱ ተራራ ላይ… ትንሽ ሲሄዱ የሆነ ሸለቆ ውስጥ… ደግሞ የቆሻሻ ክምር ላይ፡፡
‹‹ሁለቱም ከተማ ግን በአንድ ከንቲባ ነው የሚተዳደረው?›› ብላ ነበር አስጎብኚዋን የጠየቀችው፡፡እንዳዛ አይነት ጥያቄ ለመጠየቅ የተገደደችው ከተማው እንዴት አንድ የአስፓልት መንገድ እንኳን አይኖረውም…?እንዴት አንድ የአይን ማረፈያ የሚሆን ደህና ፎቅ ይጠፋዋል…?ኑዋሪዎቹን ስታያቸው…የተጎሳቆሉ ብቻ ብሎ ለመግለፅ እራሱ ይከብዳል…ታዲያ ያን ሁሉ ካየች በኃላ እንደዛ አይነት ጥያቄ ብትጠይቅ ምን ይገርማል፡፡በዛች የሊማ ከተማው አካል በሆነው ስፈር ሲዞሩ ቢውሉ የአዲሰአበባውን ቆሼ ሰፈር ከሚመስል እይታ ውጭ ሌላ ነገር ማየት አይችልም ..አስቡት በስፋት አዳማን ከተማ የሚበልጥ የዋና ከተማ አካል የሆነ ከተማ ሙሉ ቆሼ ሰፈርን ሲመስል ፡፡በህይወቷ እንዲህ ደሀና ሀብታሞች ጥርት ባለ ሁኔታ ተለይተውና በግንብ አንዱ ወደሌላው እንዳያልፍ ተደርጎ የሚኖርበት ቦታ ይኖራል ብላ በህልም እንኳን አስባ አታውቅም፡፡በዋናነት ከሄደችበት ትምህርታዊ ሴሜናር ጎን ለጎን እነዚህን የመሳሰሉት አስደማሚና አስደናቂ…አስደሳችና፣አሳዛኝ የህይወት ልምዶችን ቀስማ የስልጠናውን 50 ፐርሰንት አጠናቃ ለሁለተኛ ዙር ስልጠና ወደሚካሄድባት እሷም ለማየት ወደጓጓቻት ብራዚል ለመጓዝ ዝግጁ ሆነች፡፡
✨ይቀጥላል✨
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
❤48👍41
#ኢትዬጵያዊቷ_ሰላይ
( በአመዞን ደን ውስጥ)
#ምዕራፍ_ሁለት
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ፔሩ/ኢኩኢቶስ
አሁን ኑሀሚ ከሊማ ወደብራዚሊያ በሚወስደው የሊማ አለምአቀፍ አየር መንገድ በረራ ቁጥር 102 ላይ ነች፡ከጉዞው በፊት የጀመራት የራስ ምታት እረፍት ነስቷታል…በዛ ላይ ከጎኗ ያለው ጎልማሳ ሰው ጭልጥ ያለ እንቅልፍ ውስጥ ገብቶ እያንኳራፋ ነው፡፡አውሮፕላኑ ውስጥ ስትገባ እንኳን ቀድሟት ወንበሩን ይዞ መተኛት ጀመሮ ነበር፡፡ሁኔታውን ስታየው ምን አልባት ለሳምንታት እንቅልፍ ሚባል ነገር በአይኑ እንዳልዞረ ገመተች፡፡የሰውነቱ ቀለም በቀይና ነጭ መሀከል የሚዋልል ነው፡፡ጸጉሩ ሉጫ ከመሆኑ በተጨማሪ ወርቃማ የሚባል ሆኖ እንደልጃገረድ ፀጉር ረጅም ሆኖ ጀርባው ላይ ተኝቷል፡፡…ፈረንጅ እንዳልሆነ እርግጠኛ ነች፡፡ምን አልባት ብራዚላዊ ወይም ኮሎምቢያዊ ብቻ እዛ አካባቢ ዜጋ ሊሆን እንደሚችል ገምታለች፡፡
ከእንቅልፉ ተነስቶ ቢያዋራት ደስ ይላት ነበር፡፡ከሰው ጋር ስታወራ የሚወቅራት የራስ ህመሟ ስቃይ ይቀንስላት ወይም ጥሏት ይሄድ ይሆናል፡፡ይህ የእሷ ግምት ነው…፡፡ሰውዬው እኮ ትንፋሽ በውስጡ መኖሩን እስክትጠራጠር ድረስ ፀጥ እንዳለ ቀጠለ ፡፡የአንድ ሰዓት ጉዞ ከተጓዘ በኃላ ድንገት ከጎኗ ያለው ሰውዬ ተንቀሳቀሰ ..አላመነችም፡፡ነቃና አይኖቹን ገለጠ፡፡ዙሪያ ገባውን በመገረምና በድንጋጤ ቃኘ፡፡እሷንም ደጋግሞ ተመለከታት…የሆነ ያልጠበቀው ነገር እንደየ አይነት ነው፡፡
‹‹Where I am?››
‹‹ጥያቄው አስገረማት፡፡ ግን …በስተመጨረሻም ቢሆን የምትፈልገውን ወሬ ስላገኘች ትመልስለት ጀመር፡፡ ከፔሩ ወደብራዚል እየተጓዝን ነው፡፡ ….ከአንድ ሰዓት በላይ ስለተኛህ ከየት ተነስተህ ወደየት እየሄድክ እንደሆነ ዘነጋኸው አይደል?››ጥያቄው እዚህ ጋር ያቆማል ብላ ጠብቃ ነበር ፡፡እሱ ግን ሌላ ግራ አጋቢ ጥያቄ ጠየቃት ፡፡
‹‹Who I am?››
‹‹እርፍ!! ››አለች፡፡ስለሱ ሰምታችሁም ሆነ መልኩን እንኳን ከዚህ ቀደም አይታችሁት የማታውቁት ሰው ድንገት ፊታችሁ ተጋርጦ እኔ ማን ነኝ? ብሎ ሲጠይቃችሁ ምን አይነት ስሜት ነው ሚሰማችሁ?፡፡አንድ የተሳሳተ ነገር እንዳለ ወዲያው ማሰባችሁ አይቀርም….ኑሀሚም እንደዛ ነው ግራ የተጋባችው፡፡ ቀልድም መስሏት ፈገግ ልትልለትም ቃጥቷት ነበር…ግን ፊቱን ስታይ ምንም የመቀለድ አፒታይት ያለው ሰው ሆኖ አላገኘችውም፡፡፡እሷ ደግሞ በበፊት ስራዋና ስልጠናዋ ጋር ተያይዞ የሰውን ስሜትና ፍላጎት መተንበይ እና መገመት ችሎታዋ የተዋጣለት የሚባል ነው፡፡እና እየቀለደ እንዳልሆነ እርግጠኛ ሆናለች፡፡ይሁን እንጂ ይበልጥ እንዲያወራ ለማድረግና ከወሬው ደግሞ ተጫማሪ ፍንጭ ባገኝ ብላ ጥያቄዋን ቀጠለች፡፡
‹‹አር ዩ ኪዲንግ ሚ(እየቀለድክ ነው)?››
‹‹አይ እውነቴን ነው …፡፡እኔ ማን ነኝ..?ወደብራዚል ለምድነው የምሄደው? ፡፡››
‹‹እሱን ልመልስልህ አልችልም…ኪስህ ውስጥ ግባና ፓስፖርትህን እይ፡፡››የሚል ምክረ-ሀሳብ ሰጠችው፡፡
‹‹ፓስፖርት ምንድነው?››
‹‹እንዲህ አእምሮ የለቀቀ ሰው ብቻውን እንዴት ይጓዛል ?››ስትል አሰበችና ይበልጥ የታሪኩን መጨረሻ ለማወቅ ጓጓች፡፡
አወጣችና የእሷን ፓስፖርት ሰጠችው‹‹ፓስፖርት ማለት ስለአንተ ማንነት.. ስምህን፤ዕድሜህን፤ ዜግነትህን የመሳሰሉትን ዋና ዋና መረጃዎች የያዘ ሰነድ ነው…ከአንድ ሀገር ወደሌላ ሀገር ለመግባትና በነፃነት ተንቀሳቅሶ የሄዱበትን ጉዳይ ለመከወን ይሄንን ፓስፖርት የተባለ መታወቂያ መሳይ አለምአቀፍ ተቀባይነት ያለው ሰነድ መያዝ የግድ ነው፡፡›› ስትል አብራራችለት፡፡
ተቀበላትና አየው፡፡የእሷን ፓስፖርት መለሰላትና ወደኪሶቹ እጁን ሰደደ፡፡ንግግሯን ከምር ወስዶ ኪሱን መፈተሸ ጀመረ ፡፡የተወሰኑ ዶላሮች ..እናም የተወሰኑ የብራዚል ብር ከፔሩ ወደብራልዚል የመብራሪያ አየር ትኬት በቃ…በኪሱ ያሉ ዕቃዎች እነዛ ናቸው፡፡ ፓስፖርት የሚባለው ነገር የለውም፡፡
ትናንሽ አይኖቹን እያቁለጨለጨባት ‹‹የለኝም…፡፡››አላት፡፡
አሁን እየቀለደ እንዳልሆነ እየተሰማት ነው…‹‹እስቲ ዙሪያህን ተመልከት… የምታውቀው ሰው የለም….?ምን አልባት አብሮህ ያለ ዘመድ ወይም ጓደኛ ፕሌኑ ውስጥ ሊኖር ይችላል?››የሚል ምክር ሰጠችው፡፡ቆመና መቀመጫውን ለቆ ተነሳ ፡፡ወደፊት ሄደና ከመጀመሪው ወንበር አንስቶ ወደኃላ እየተጓዘ ሚያውቀውን ፊት እንዳለ ወይም አውቋት ሚያናግረው ሰው ይኖር ይሆን በሚል ስሌት ፈተሸ….ተስፋ ሲቆርጥ ተመልሶ ተቀመጠ፡፡
‹‹እ…አገኘህ?››
‹‹አይ ..ምንም የማውቀው ፊት የለም፡፡››
‹‹እስኪ ተረጋጋ …ምን አልባት ሻንጣ ውስጥ የሆነ መረጃ ታገኝ ይሆናል?››
‹‹ሻንጣ…?››
‹‹አዎ ሻንጣህ?››
‹‹ሻንጣ አለኝ እንዴ ?››መልሶ እሷኑ ጠየቃት፡፡
‹‹ካለህ ብዬ ነዋ፡፡ሁሉም ሰው የሆነ ሻንጣ ይኖረዋል፡፡ለማንኛውም እስኪ ጥቂት ተረጋጋና ለማስታወስ ሞክር፡፡››
‹‹እሺ ››አለና ፀጥ አለ፡፡3…4…5..10 ደቂቃ ሞከረ..ምንም ሚያስታውሰው ነገር የለም…፡፡
በዚህ ጊዜ ከአብራሪው ክፍል አቅጣጫ በድምጽ ማጉያ ቀጭን ቃጭል የሆነ የሴት ድምፅ መሰማት ጀመረ ‹‹ደንበኞቻችን ከፍተኛ እይታ ሚጋርድ ጥቅጥቅ ጉም ከፊታችን መንገዳችንን ስለሸፈነ እና የአየር ፀባዩ አስተማማኝ ለሆነ ጉዞ ምቹ ሆኖ ባለመገኘቱ ምክንያት ወደመዳረሻችንን መጓዝ አልቻልንም…በዚህ ምክንያት በቅርብ የሚገኝ የኢኩኢቶስ አየር መንገድ ፍቃድ እንዳገኘን እናርፍና የአየሩ ፀባዩ እንደተስተካከለ እንቀጥላለን፡፡አሁን ሁላችሁም ቀበቷችሁን እንድታደርጉና ማንኛውንም የኤሌክትሮኒክ
መገልገያዎችን እንድታጠፉ በትህትና እንጠይቃለን የሚል መመሪያ አስተላለፈችና ንግግሯን አጠናቀቀች፡፡
በፕሌኑ ውስጥ ያሉ መንገደኞች ውስጥ ጉርምሩምታና ትርምስ ተሰማ…. ሁሉም ቀበቷቸውን እንዲያስሩን የኤሌክተትሮኒክ መሳሪያዎቻቸውን እንዲያጠፉ ትእዛዝ ተሰጠ፡፡
‹‹ኢኩኢቶስ የት ነው የምትገኘው?›› ጠየቀችው ፡፡ ለማስታወስ ሙከራ አደረገ..አልተሳካለትም፡፡
አሳዘናትና ‹‹የትም ቢሆን ችግር የለውም ..ተወው አትጨነቅ፡፡አይዞህ የሆነ ነገር እናደርጋለን…አሁን ቀበቶህን እሰር አለችው፡፡››
‹‹እሺ አመሰግናለሁ፡፡›› አለና እንዳለችው አደረገ፡፡
ከደቂቃዎች በኃላ አውሮፕላኑ የተወሰና መንገጫገጭ አሰማና ተረጋግቶ አረፈ፡፡ጉዞው የአየር ፀባዩ ከተስተካከለ በማግስቱ እንደሚደረግ ስለተነገረ ተጓዦች ሻንጣቸውን ከተሰቀለበት እያወረዱ ወደመውጫቸው መጓዝ ጀመሩ፡፡እሱ በተቀመጠበት ቦታ ሆኖ እየተቁለጨለጨ ነበር….፡፡
‹‹ተነስ›› አለችው..ተነሳና ግራ በመጋባት ተከተላት፡፡ሻንጣዋን አወረደችና በእጇ በመያዝ የእሱን ትከሻ ያዘችና አቆመችው፡፡
‹‹ምነው አንወጣም እንዴ?››ግራ በመጋባት ጠየቃት፡፡
‹‹ቆይ… ሁሉም ሰው ወጥቶ ይለቅ…መጨረሻ መቅረት አለብን፡፡››አለችው፡፡
እንደዛ ያለችበትን ምክንያት ባይረዳም..ግን እሷ ምትለውን ከመቀበል በስተቀር ምርጫ ስለልነበረው እንዳለችው አደረገ፡፡ሁሉም ወጥቶ ካለቀ በኃላ ቀጥታ ወደዕቃ ማሳቀመጫው መደርደሪያ ተንጠራራች፡፡ የተንጠራራችው የቀረውን አንድ ላፕቶፕ የያዘ ሻንጣና አንዴ ሌላ ሻንጣ በድፍረት አወረደች…የላፕቶፑን ሻንጣ ኪስ ከፈተችና ስትፈትሽ ፓስፖርት አገኘች፡፡ አወጣችና አየችው፡፡
‹‹ ዳግላስ ዲያሲስ ሞሬራ›› ይላል ..ፎቶ የራሱ ነው፡፡ሰጠችው፡፡
‹‹ምንድነው?››
( በአመዞን ደን ውስጥ)
#ምዕራፍ_ሁለት
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ፔሩ/ኢኩኢቶስ
አሁን ኑሀሚ ከሊማ ወደብራዚሊያ በሚወስደው የሊማ አለምአቀፍ አየር መንገድ በረራ ቁጥር 102 ላይ ነች፡ከጉዞው በፊት የጀመራት የራስ ምታት እረፍት ነስቷታል…በዛ ላይ ከጎኗ ያለው ጎልማሳ ሰው ጭልጥ ያለ እንቅልፍ ውስጥ ገብቶ እያንኳራፋ ነው፡፡አውሮፕላኑ ውስጥ ስትገባ እንኳን ቀድሟት ወንበሩን ይዞ መተኛት ጀመሮ ነበር፡፡ሁኔታውን ስታየው ምን አልባት ለሳምንታት እንቅልፍ ሚባል ነገር በአይኑ እንዳልዞረ ገመተች፡፡የሰውነቱ ቀለም በቀይና ነጭ መሀከል የሚዋልል ነው፡፡ጸጉሩ ሉጫ ከመሆኑ በተጨማሪ ወርቃማ የሚባል ሆኖ እንደልጃገረድ ፀጉር ረጅም ሆኖ ጀርባው ላይ ተኝቷል፡፡…ፈረንጅ እንዳልሆነ እርግጠኛ ነች፡፡ምን አልባት ብራዚላዊ ወይም ኮሎምቢያዊ ብቻ እዛ አካባቢ ዜጋ ሊሆን እንደሚችል ገምታለች፡፡
ከእንቅልፉ ተነስቶ ቢያዋራት ደስ ይላት ነበር፡፡ከሰው ጋር ስታወራ የሚወቅራት የራስ ህመሟ ስቃይ ይቀንስላት ወይም ጥሏት ይሄድ ይሆናል፡፡ይህ የእሷ ግምት ነው…፡፡ሰውዬው እኮ ትንፋሽ በውስጡ መኖሩን እስክትጠራጠር ድረስ ፀጥ እንዳለ ቀጠለ ፡፡የአንድ ሰዓት ጉዞ ከተጓዘ በኃላ ድንገት ከጎኗ ያለው ሰውዬ ተንቀሳቀሰ ..አላመነችም፡፡ነቃና አይኖቹን ገለጠ፡፡ዙሪያ ገባውን በመገረምና በድንጋጤ ቃኘ፡፡እሷንም ደጋግሞ ተመለከታት…የሆነ ያልጠበቀው ነገር እንደየ አይነት ነው፡፡
‹‹Where I am?››
‹‹ጥያቄው አስገረማት፡፡ ግን …በስተመጨረሻም ቢሆን የምትፈልገውን ወሬ ስላገኘች ትመልስለት ጀመር፡፡ ከፔሩ ወደብራዚል እየተጓዝን ነው፡፡ ….ከአንድ ሰዓት በላይ ስለተኛህ ከየት ተነስተህ ወደየት እየሄድክ እንደሆነ ዘነጋኸው አይደል?››ጥያቄው እዚህ ጋር ያቆማል ብላ ጠብቃ ነበር ፡፡እሱ ግን ሌላ ግራ አጋቢ ጥያቄ ጠየቃት ፡፡
‹‹Who I am?››
‹‹እርፍ!! ››አለች፡፡ስለሱ ሰምታችሁም ሆነ መልኩን እንኳን ከዚህ ቀደም አይታችሁት የማታውቁት ሰው ድንገት ፊታችሁ ተጋርጦ እኔ ማን ነኝ? ብሎ ሲጠይቃችሁ ምን አይነት ስሜት ነው ሚሰማችሁ?፡፡አንድ የተሳሳተ ነገር እንዳለ ወዲያው ማሰባችሁ አይቀርም….ኑሀሚም እንደዛ ነው ግራ የተጋባችው፡፡ ቀልድም መስሏት ፈገግ ልትልለትም ቃጥቷት ነበር…ግን ፊቱን ስታይ ምንም የመቀለድ አፒታይት ያለው ሰው ሆኖ አላገኘችውም፡፡፡እሷ ደግሞ በበፊት ስራዋና ስልጠናዋ ጋር ተያይዞ የሰውን ስሜትና ፍላጎት መተንበይ እና መገመት ችሎታዋ የተዋጣለት የሚባል ነው፡፡እና እየቀለደ እንዳልሆነ እርግጠኛ ሆናለች፡፡ይሁን እንጂ ይበልጥ እንዲያወራ ለማድረግና ከወሬው ደግሞ ተጫማሪ ፍንጭ ባገኝ ብላ ጥያቄዋን ቀጠለች፡፡
‹‹አር ዩ ኪዲንግ ሚ(እየቀለድክ ነው)?››
‹‹አይ እውነቴን ነው …፡፡እኔ ማን ነኝ..?ወደብራዚል ለምድነው የምሄደው? ፡፡››
‹‹እሱን ልመልስልህ አልችልም…ኪስህ ውስጥ ግባና ፓስፖርትህን እይ፡፡››የሚል ምክረ-ሀሳብ ሰጠችው፡፡
‹‹ፓስፖርት ምንድነው?››
‹‹እንዲህ አእምሮ የለቀቀ ሰው ብቻውን እንዴት ይጓዛል ?››ስትል አሰበችና ይበልጥ የታሪኩን መጨረሻ ለማወቅ ጓጓች፡፡
አወጣችና የእሷን ፓስፖርት ሰጠችው‹‹ፓስፖርት ማለት ስለአንተ ማንነት.. ስምህን፤ዕድሜህን፤ ዜግነትህን የመሳሰሉትን ዋና ዋና መረጃዎች የያዘ ሰነድ ነው…ከአንድ ሀገር ወደሌላ ሀገር ለመግባትና በነፃነት ተንቀሳቅሶ የሄዱበትን ጉዳይ ለመከወን ይሄንን ፓስፖርት የተባለ መታወቂያ መሳይ አለምአቀፍ ተቀባይነት ያለው ሰነድ መያዝ የግድ ነው፡፡›› ስትል አብራራችለት፡፡
ተቀበላትና አየው፡፡የእሷን ፓስፖርት መለሰላትና ወደኪሶቹ እጁን ሰደደ፡፡ንግግሯን ከምር ወስዶ ኪሱን መፈተሸ ጀመረ ፡፡የተወሰኑ ዶላሮች ..እናም የተወሰኑ የብራዚል ብር ከፔሩ ወደብራልዚል የመብራሪያ አየር ትኬት በቃ…በኪሱ ያሉ ዕቃዎች እነዛ ናቸው፡፡ ፓስፖርት የሚባለው ነገር የለውም፡፡
ትናንሽ አይኖቹን እያቁለጨለጨባት ‹‹የለኝም…፡፡››አላት፡፡
አሁን እየቀለደ እንዳልሆነ እየተሰማት ነው…‹‹እስቲ ዙሪያህን ተመልከት… የምታውቀው ሰው የለም….?ምን አልባት አብሮህ ያለ ዘመድ ወይም ጓደኛ ፕሌኑ ውስጥ ሊኖር ይችላል?››የሚል ምክር ሰጠችው፡፡ቆመና መቀመጫውን ለቆ ተነሳ ፡፡ወደፊት ሄደና ከመጀመሪው ወንበር አንስቶ ወደኃላ እየተጓዘ ሚያውቀውን ፊት እንዳለ ወይም አውቋት ሚያናግረው ሰው ይኖር ይሆን በሚል ስሌት ፈተሸ….ተስፋ ሲቆርጥ ተመልሶ ተቀመጠ፡፡
‹‹እ…አገኘህ?››
‹‹አይ ..ምንም የማውቀው ፊት የለም፡፡››
‹‹እስኪ ተረጋጋ …ምን አልባት ሻንጣ ውስጥ የሆነ መረጃ ታገኝ ይሆናል?››
‹‹ሻንጣ…?››
‹‹አዎ ሻንጣህ?››
‹‹ሻንጣ አለኝ እንዴ ?››መልሶ እሷኑ ጠየቃት፡፡
‹‹ካለህ ብዬ ነዋ፡፡ሁሉም ሰው የሆነ ሻንጣ ይኖረዋል፡፡ለማንኛውም እስኪ ጥቂት ተረጋጋና ለማስታወስ ሞክር፡፡››
‹‹እሺ ››አለና ፀጥ አለ፡፡3…4…5..10 ደቂቃ ሞከረ..ምንም ሚያስታውሰው ነገር የለም…፡፡
በዚህ ጊዜ ከአብራሪው ክፍል አቅጣጫ በድምጽ ማጉያ ቀጭን ቃጭል የሆነ የሴት ድምፅ መሰማት ጀመረ ‹‹ደንበኞቻችን ከፍተኛ እይታ ሚጋርድ ጥቅጥቅ ጉም ከፊታችን መንገዳችንን ስለሸፈነ እና የአየር ፀባዩ አስተማማኝ ለሆነ ጉዞ ምቹ ሆኖ ባለመገኘቱ ምክንያት ወደመዳረሻችንን መጓዝ አልቻልንም…በዚህ ምክንያት በቅርብ የሚገኝ የኢኩኢቶስ አየር መንገድ ፍቃድ እንዳገኘን እናርፍና የአየሩ ፀባዩ እንደተስተካከለ እንቀጥላለን፡፡አሁን ሁላችሁም ቀበቷችሁን እንድታደርጉና ማንኛውንም የኤሌክትሮኒክ
መገልገያዎችን እንድታጠፉ በትህትና እንጠይቃለን የሚል መመሪያ አስተላለፈችና ንግግሯን አጠናቀቀች፡፡
በፕሌኑ ውስጥ ያሉ መንገደኞች ውስጥ ጉርምሩምታና ትርምስ ተሰማ…. ሁሉም ቀበቷቸውን እንዲያስሩን የኤሌክተትሮኒክ መሳሪያዎቻቸውን እንዲያጠፉ ትእዛዝ ተሰጠ፡፡
‹‹ኢኩኢቶስ የት ነው የምትገኘው?›› ጠየቀችው ፡፡ ለማስታወስ ሙከራ አደረገ..አልተሳካለትም፡፡
አሳዘናትና ‹‹የትም ቢሆን ችግር የለውም ..ተወው አትጨነቅ፡፡አይዞህ የሆነ ነገር እናደርጋለን…አሁን ቀበቶህን እሰር አለችው፡፡››
‹‹እሺ አመሰግናለሁ፡፡›› አለና እንዳለችው አደረገ፡፡
ከደቂቃዎች በኃላ አውሮፕላኑ የተወሰና መንገጫገጭ አሰማና ተረጋግቶ አረፈ፡፡ጉዞው የአየር ፀባዩ ከተስተካከለ በማግስቱ እንደሚደረግ ስለተነገረ ተጓዦች ሻንጣቸውን ከተሰቀለበት እያወረዱ ወደመውጫቸው መጓዝ ጀመሩ፡፡እሱ በተቀመጠበት ቦታ ሆኖ እየተቁለጨለጨ ነበር….፡፡
‹‹ተነስ›› አለችው..ተነሳና ግራ በመጋባት ተከተላት፡፡ሻንጣዋን አወረደችና በእጇ በመያዝ የእሱን ትከሻ ያዘችና አቆመችው፡፡
‹‹ምነው አንወጣም እንዴ?››ግራ በመጋባት ጠየቃት፡፡
‹‹ቆይ… ሁሉም ሰው ወጥቶ ይለቅ…መጨረሻ መቅረት አለብን፡፡››አለችው፡፡
እንደዛ ያለችበትን ምክንያት ባይረዳም..ግን እሷ ምትለውን ከመቀበል በስተቀር ምርጫ ስለልነበረው እንዳለችው አደረገ፡፡ሁሉም ወጥቶ ካለቀ በኃላ ቀጥታ ወደዕቃ ማሳቀመጫው መደርደሪያ ተንጠራራች፡፡ የተንጠራራችው የቀረውን አንድ ላፕቶፕ የያዘ ሻንጣና አንዴ ሌላ ሻንጣ በድፍረት አወረደች…የላፕቶፑን ሻንጣ ኪስ ከፈተችና ስትፈትሽ ፓስፖርት አገኘች፡፡ አወጣችና አየችው፡፡
‹‹ ዳግላስ ዲያሲስ ሞሬራ›› ይላል ..ፎቶ የራሱ ነው፡፡ሰጠችው፡፡
‹‹ምንድነው?››
👍78❤7🔥2👏2😁1
‹‹ዳግላስ ነህ..ማለቴ ስምህ ዳግላስ ዲያሲስ ሞሬራ ይባላል፡፡››ስትል የገዛ ስሙን ለራሱ አስተዋወቀችው፡፡
‹‹አነስተኛ ሻንጣውንና ላፕቶፕኑ አስያዘችውና‹‹ በል ና እንውጣ …፡፡››አለችው፡፡
አየር ማረፊያው መለሰተኛ ነው…ከፕሌኑ ወርደው እግራቸው መሬት ሲረግጠጥ ልዩ አይነት ስሜት ሰውነቷን ነዘራት፡፡…ሰማይ እንደዛ ቅርብ የሆነበት ቦታ ከዛ በፊት አጋጥሟት አያውቅም፡፡ …ሰማይ ትክክለኛ የምድር ክዳን ነው የሚመስለው፡፡ በተትጎለጎለ ነጭ የተባዘተ ጥጥ በሚመስል ደመና ተሸፍኖ በቅርብ ርቀት ከሚገኙ ተራሮች ጋር ሄዶ የሚገጥም ነው የሚመስለው…፡፡ደግሞ ፀሀዮ በሁለት ተረሮች መካከል ሾልካ ልታመልጥ በሳምሶማ ሩጫ ወደማደሪያዋ እየተጓዘች ነው የምትመስለው፡፡ በዛ ላይ ከምትጠልቀው ፀሀይ የሚወጣው ነፀብራቅ ከተማዋን ከከበባት የውሀ አካል ላይ ሲያርፍ የሆነ ልብን ስውር ሚያደርግ ቀለማማ ጨረር ያንፀባርቅና በአከባቢወው ያለውን የሰው ልጅ ሁሉ በአድናቆት አጃኢብ እንዲል ያስገድዳል፡፡
ይ ሁሉ መገረምና መደነቅ ግን ለኑሀሚ እንጂ ለዳግላስ አልነበረም..እሱ በአካባቢውም ሆነ በዙሪያው እየሆነ ላለው ነገር ብዙም ቁብ ያለው አይመስልም፡፡ከዛ ይልቅ ‹‹እኔ ማን ነኝ ?›› በሚለው የማንነት ጥያቄ እሩሱን እንዳጨናነቀ ነው፡፡የአየር ማረፊያውን ግቢ ለቀው ከመውጣታቸው በፊት ስልኳን ከኪሶ አወጣችና ኢንተርኔት ከፍታ ስለከተማዋ ጥቂት ለማወቅ ጎግል ማድረግ ጀመረች፡፡ከጎግል ያገኘችው ውጤት ከታማዋን በፍጥነት እንድታያት ሚያጓጓና የሚያስደንቅ ሆና ነው ያገኘችው፡ ፡
ኢኩኢቶስ ከሌሎች ከተሞች ጋር ምንም ዓይነት የመሬት ግንኙነት የሌላት 200ሺ ኑዋሪዎች በላይ የሚኖሩባት በዓለም ላይ ሙሉ በሙሉ በውሀ ተከባ የምትገኝ ትልቋ ከተማ መሆኗ አስገርሟታል። ማንም ሰው ወደ ኢኩኢቶስ ውበቷን ለማየት መምጣት ከፈለገ ያለው ምርጫ ሁለት ብቻ ነው፡፡አንድም እንሱ እንዳደረጉት በአየር ትራንስፖርት መጠቀም አለበት፤ካልሆነ ደግሞ በውሃ ትራንስፖርቶች ማለት በባህላዊና ዘመናዊ ጀልባዎች መጠቀም የግድ ይለዋል፡፡
ከተማዋ በ 19 ኛው ክፍለ ዘመን ማደግ የጀመረችው የጎማ ምርት ማምረት በጀመሩ እንግሊዛዊያን አማካይነት ወደ እድገት ጓዳና የተመነደገች እንደሆነች ይነገራል፡፡ የጎማ ፋብሪካዎች የነበራቸው ባለሀብቶች አሁንም ለከተማዋ የላይኛው መደብ ኑዋሪዎችና ቅንጡ መኖሪያ ቤቶችን ባለቤት ናቸው፡፡
ከኢኩኢቶስ Iquitos ከተማና ያጠሯት የውሀ አካላትን በጀልባ ተሸግረው ቀጥታ የአማዞን ጥቅጥቅ ደን ውስጥ መግባት መቻሉም ሌላው ከታማዋን ድንቅና በቱሪስቶች ተመራጭ እንደሚያደርጋትና በጫካው ውስጥ ደግሞ ጥንታዊ ኑዋሪ የሆኑ ነገዶችንን እስከ ጥብቅ ባህላቸው ማግኘትና መደመም እንደሚቻል መረዳት ችላለች፡፡
ተያይዘው የአየር መንገዱን ማረፊያ ለቀው መውጣት ጀመሩ፡፡ኑሀሚ የመጀመሪያ እቅዷ እሱን ወደሚፈልገው ሆቴል በተክሲ አሳፍራ በመሸኘት እሷ ደግሞ ወደሌላ ሆቴል መሄድ ነበር፡፡ያልገባት ሰውዬው እያጭበረበራት ቢሆንስ…?በማታውቀውና በእንግድነት በመጣችበት የባእድ ምድር የሆነ ነገር ቢያደርጋትስ….?ፍራቻ የጎበኘው ጥርጣሬ በአእምሮው ተሰነቀረ….ግን መልሳ ተወችው…‹‹.በምን ምክንያት እኔን ታርጌት ያደርጋል? ››ስትል አሰበች፡፡እቅዷን ቀየረችና ምርጫውን ለራሱ አቀረበችለት፡፡
‹‹አሁንስ አስታወስክ..?ማለቴ ዳግላስ ማነው?››መልሳ ጠየቀችው፡፡
‹‹ምንም ያስታወስኩት ነገር የለም…….አስቸገርኩሽ አይደል ?››አላት፡፡
‹‹አይ አትሳቀቅ፡፡ ሁሉ ነገር ይስተካከላል፡፡..አሁን ወደከተማ እንሂድና ሆቴል ፈልገን አረፍ እንበል እና ከዛ የሚሆነውን አብረን እናያለን፡፡››አለችው፡፡
ፈገግ ብሎ ከልቡ እንደሆነ በሚያረጋግጥ ጠንከር ያለ ቃል ‹‹አመሰግናለሁ፡፡››አላት ፡፡
በዚህ ጊዜ የአየር ማረፊያውን ሙሉ በሙሉ ለቀው ወጥተው ነበር፡፡ ወደከታማው መሀከል እንግዶችን ሚያጓጉዙ ኡበሮች፤ ታክሲዎችና ሁለት ሰው የሚያሳፍሩ ባለሞተር ባጃጆች በየቦታቸው ተሰልፈው ሲጠብቁ ተመለከቱ …ምክንያት ባይኖራትም እየጎተተች ወደ ባለ ሶስት ጎማዎቹ ሞተር ሳይክል ይዛው ሄደች፡፡
‹‹ጥሩ የተባለ ሆቴል ውሰደን›› አለችው፡፡
ስለዋጋው ለፈለፈላት..አልገባትም፡፡እሷ የምታወራው በእንግሊዘኛ እሱ የሚመልስላት በእስፓኒሽ ሆነና መግባባቱ ቀላል አልሆናቸውም….ያው ፔሩ ብሄራዊ ቋንቋ እስፓኒሽ እንደሆነ በሊማ ባሳለፈችው አንድ ወር ስለተረዳች ብዙ አልገራትም፡፡ዝም ብላ ሻንጣዋን አስቀድማ ገባች….ዳግላስም ተከተላት፡፡
ወደከተማው እየዘለቁ ሲሄዱ ደስ የሚል ስሜት እየተሰማት መጣ፡፡ስለዚህች ኢኩኢቶስ የተባለች ጥንታዊ ከተማ ከኢንተርኔት በወሰደችው መረጃ መነሻነት የመንገዷን ግራና ቀኝ እየተመለከተች ደስ የሚለውንና ያልተበከለውን ንፅህ አየሯን እየማገች እየተጓዘች ነው፡፡መኪናው የከተማው መሀከል ወሰደና ጣላቸው፡፡በቀኛቸው ሆቴል አለ፡፡ በግራቸው ደግሞ የአዲስአበባን አትክልት ተራ የሚመስል ገበያ ተመለከተችና ሻንጣዋን በእጇ እንዳንጠለጠለች ወደእዛው አመራች፡፡ በመደዳ በተሰሩ ትናንሽ ጉልት መሳይ ሱቆች የአትክልትና የፍራፍሬ አይነቶች ተደርድረውና ተሰቅለው ይታዬታል፡፡ አብዛኞቹ ፍራፍሬዎቹም ሆነ አትክልቶች በሀገሯ በኢትዬጵያ ጭምር የሚገኙ ናቸው፡፡ሙዝ ፤መንደሪን፤ፓፓዬ ፤ሎሚ ብዙ ብዙ አለ…የገረማት ግን እነሱ ሎሚ ብለው ለገበያ ያቀረቡት ከሀገሯ ብርቱካን የበለጠ መጠን እንዳለው ማየቷና የድንች አይነታቸው ደግሞ ከቁጥር በላይ ሆኖ በማግኘቷ ነው፡፡ሌላው ለገባያ ዝግጁ ሆነው ገዢን የሚጠብቁት ከባህር የወጡ የዓሳ ዝርያዎችን ናቸው፡፡ ለእሷ አዲስ እውቀት ነው፡፡ሙዝና መንደሪን ገዙና መንገዱን ተሻግረው ወደሆቴሉ ገቡ፡፡
እሷንም ባልገባት ምክንያ ሁለት አልጋ ያለበት አንድ ክፍል ተከራየችና እሱን አስከትላ ይዛው ገባች፡፡ሻንጣቸውንና ሌሎች ዕቃዎቻቸውን አስቀመጡና በየአልጋቸው ላይ አረፍ አሉ፡፡
‹‹ምትፈልገው ነገር አለ? ››ግራ ተጋብቶ ጭንቀት ላይ ያለውን እንግዳ ሰውዬ ጠየቀችው፡፡
‹‹ማለት…ምን ልፈልግ ችላለሁ?››
‹‹ሻወር መውሰድ…ወይም ምግብ ነገር…››
‹‹አይ ምንም አልፈልግም?››
‹‹እንግዲያው ወጣ ብለን ከተማዋን ዞር ዞር ብለን እንያት››የሚል ግብዣ አቀረበችለት፡፡
‹‹አዎ…ይቻላል፡፡››አለና ተያይዘው ወጡ፡፡ልክ አካባቢውን ሊጎበኝ እንደመጣ ፍቅረኛሞች ጎን ለጎን ሆነው በውቧ ከተማ አስፓልት ጠርዝ በዝግታ እየተጓዙ መጎብኘታቸውን ቀጠሉ፡፡ለእሷ ሁሉ ነገር አዲስና አስደማሚ ስለሆነ እሱ ስላለበት ሁኔታ ለጊዜው ዘንግታ‹‹ አየህ ያንን ውሀ…አየህ ፀሀዬ ደስ ስትል?..አየህ ድመቶችን…››እያለች በምታየው ነገር ሁሉ ስትፈነጥዝ….እሱ በተቃራኒው የሚያየው ነገር ሁሉ መንገዶች፤ ህንፃዎቹ ሳይቀር የሚያቃቸውና ከዚህ በፊት ደጋግሞ ያያቸው እንደሆኑ ደመነፍሱ እየነገረው ቢሆን ጥርት ያለ ምስልና ትውስታ ሊመጣለት አልቻለም፡፡ቢሆንም ግን በውስጡ የሚብሰለሰለውን ጭንቀት ለራሱ ቀብሮ ከጎኑ ያለችውን ውብ ፤ደግና ፤ተወዳጅ የሆነች ሴትን ሙድ ላለማበላሸት በምታወራው ወሬ ላይ ምጥን አስተያየት እየሰጠ..ስትፈግ እየፈገገ…ስትስቅ ደግሞ እየሳቀ..በሞባይሏ ፎቶ ስታነሳው እየተነሳ…ሰልፊ ስትለው እንደፍቃዷ እየሆነላት.. ደስ የሚል የጉብኝት ጊዜ አሳለፉና ጨለምለም ሲል ወደሆቴላቸው ተመለሱ፡፡እዛው ሆቴል እራታቸውን በልተው ከምሽቱ ሁለት ሰዓት ሲሆን ወደመኝታቸው ተመልሰው ገቡ፡፡
✨ይቀጥላል✨
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
‹‹አነስተኛ ሻንጣውንና ላፕቶፕኑ አስያዘችውና‹‹ በል ና እንውጣ …፡፡››አለችው፡፡
አየር ማረፊያው መለሰተኛ ነው…ከፕሌኑ ወርደው እግራቸው መሬት ሲረግጠጥ ልዩ አይነት ስሜት ሰውነቷን ነዘራት፡፡…ሰማይ እንደዛ ቅርብ የሆነበት ቦታ ከዛ በፊት አጋጥሟት አያውቅም፡፡ …ሰማይ ትክክለኛ የምድር ክዳን ነው የሚመስለው፡፡ በተትጎለጎለ ነጭ የተባዘተ ጥጥ በሚመስል ደመና ተሸፍኖ በቅርብ ርቀት ከሚገኙ ተራሮች ጋር ሄዶ የሚገጥም ነው የሚመስለው…፡፡ደግሞ ፀሀዮ በሁለት ተረሮች መካከል ሾልካ ልታመልጥ በሳምሶማ ሩጫ ወደማደሪያዋ እየተጓዘች ነው የምትመስለው፡፡ በዛ ላይ ከምትጠልቀው ፀሀይ የሚወጣው ነፀብራቅ ከተማዋን ከከበባት የውሀ አካል ላይ ሲያርፍ የሆነ ልብን ስውር ሚያደርግ ቀለማማ ጨረር ያንፀባርቅና በአከባቢወው ያለውን የሰው ልጅ ሁሉ በአድናቆት አጃኢብ እንዲል ያስገድዳል፡፡
ይ ሁሉ መገረምና መደነቅ ግን ለኑሀሚ እንጂ ለዳግላስ አልነበረም..እሱ በአካባቢውም ሆነ በዙሪያው እየሆነ ላለው ነገር ብዙም ቁብ ያለው አይመስልም፡፡ከዛ ይልቅ ‹‹እኔ ማን ነኝ ?›› በሚለው የማንነት ጥያቄ እሩሱን እንዳጨናነቀ ነው፡፡የአየር ማረፊያውን ግቢ ለቀው ከመውጣታቸው በፊት ስልኳን ከኪሶ አወጣችና ኢንተርኔት ከፍታ ስለከተማዋ ጥቂት ለማወቅ ጎግል ማድረግ ጀመረች፡፡ከጎግል ያገኘችው ውጤት ከታማዋን በፍጥነት እንድታያት ሚያጓጓና የሚያስደንቅ ሆና ነው ያገኘችው፡ ፡
ኢኩኢቶስ ከሌሎች ከተሞች ጋር ምንም ዓይነት የመሬት ግንኙነት የሌላት 200ሺ ኑዋሪዎች በላይ የሚኖሩባት በዓለም ላይ ሙሉ በሙሉ በውሀ ተከባ የምትገኝ ትልቋ ከተማ መሆኗ አስገርሟታል። ማንም ሰው ወደ ኢኩኢቶስ ውበቷን ለማየት መምጣት ከፈለገ ያለው ምርጫ ሁለት ብቻ ነው፡፡አንድም እንሱ እንዳደረጉት በአየር ትራንስፖርት መጠቀም አለበት፤ካልሆነ ደግሞ በውሃ ትራንስፖርቶች ማለት በባህላዊና ዘመናዊ ጀልባዎች መጠቀም የግድ ይለዋል፡፡
ከተማዋ በ 19 ኛው ክፍለ ዘመን ማደግ የጀመረችው የጎማ ምርት ማምረት በጀመሩ እንግሊዛዊያን አማካይነት ወደ እድገት ጓዳና የተመነደገች እንደሆነች ይነገራል፡፡ የጎማ ፋብሪካዎች የነበራቸው ባለሀብቶች አሁንም ለከተማዋ የላይኛው መደብ ኑዋሪዎችና ቅንጡ መኖሪያ ቤቶችን ባለቤት ናቸው፡፡
ከኢኩኢቶስ Iquitos ከተማና ያጠሯት የውሀ አካላትን በጀልባ ተሸግረው ቀጥታ የአማዞን ጥቅጥቅ ደን ውስጥ መግባት መቻሉም ሌላው ከታማዋን ድንቅና በቱሪስቶች ተመራጭ እንደሚያደርጋትና በጫካው ውስጥ ደግሞ ጥንታዊ ኑዋሪ የሆኑ ነገዶችንን እስከ ጥብቅ ባህላቸው ማግኘትና መደመም እንደሚቻል መረዳት ችላለች፡፡
ተያይዘው የአየር መንገዱን ማረፊያ ለቀው መውጣት ጀመሩ፡፡ኑሀሚ የመጀመሪያ እቅዷ እሱን ወደሚፈልገው ሆቴል በተክሲ አሳፍራ በመሸኘት እሷ ደግሞ ወደሌላ ሆቴል መሄድ ነበር፡፡ያልገባት ሰውዬው እያጭበረበራት ቢሆንስ…?በማታውቀውና በእንግድነት በመጣችበት የባእድ ምድር የሆነ ነገር ቢያደርጋትስ….?ፍራቻ የጎበኘው ጥርጣሬ በአእምሮው ተሰነቀረ….ግን መልሳ ተወችው…‹‹.በምን ምክንያት እኔን ታርጌት ያደርጋል? ››ስትል አሰበች፡፡እቅዷን ቀየረችና ምርጫውን ለራሱ አቀረበችለት፡፡
‹‹አሁንስ አስታወስክ..?ማለቴ ዳግላስ ማነው?››መልሳ ጠየቀችው፡፡
‹‹ምንም ያስታወስኩት ነገር የለም…….አስቸገርኩሽ አይደል ?››አላት፡፡
‹‹አይ አትሳቀቅ፡፡ ሁሉ ነገር ይስተካከላል፡፡..አሁን ወደከተማ እንሂድና ሆቴል ፈልገን አረፍ እንበል እና ከዛ የሚሆነውን አብረን እናያለን፡፡››አለችው፡፡
ፈገግ ብሎ ከልቡ እንደሆነ በሚያረጋግጥ ጠንከር ያለ ቃል ‹‹አመሰግናለሁ፡፡››አላት ፡፡
በዚህ ጊዜ የአየር ማረፊያውን ሙሉ በሙሉ ለቀው ወጥተው ነበር፡፡ ወደከታማው መሀከል እንግዶችን ሚያጓጉዙ ኡበሮች፤ ታክሲዎችና ሁለት ሰው የሚያሳፍሩ ባለሞተር ባጃጆች በየቦታቸው ተሰልፈው ሲጠብቁ ተመለከቱ …ምክንያት ባይኖራትም እየጎተተች ወደ ባለ ሶስት ጎማዎቹ ሞተር ሳይክል ይዛው ሄደች፡፡
‹‹ጥሩ የተባለ ሆቴል ውሰደን›› አለችው፡፡
ስለዋጋው ለፈለፈላት..አልገባትም፡፡እሷ የምታወራው በእንግሊዘኛ እሱ የሚመልስላት በእስፓኒሽ ሆነና መግባባቱ ቀላል አልሆናቸውም….ያው ፔሩ ብሄራዊ ቋንቋ እስፓኒሽ እንደሆነ በሊማ ባሳለፈችው አንድ ወር ስለተረዳች ብዙ አልገራትም፡፡ዝም ብላ ሻንጣዋን አስቀድማ ገባች….ዳግላስም ተከተላት፡፡
ወደከተማው እየዘለቁ ሲሄዱ ደስ የሚል ስሜት እየተሰማት መጣ፡፡ስለዚህች ኢኩኢቶስ የተባለች ጥንታዊ ከተማ ከኢንተርኔት በወሰደችው መረጃ መነሻነት የመንገዷን ግራና ቀኝ እየተመለከተች ደስ የሚለውንና ያልተበከለውን ንፅህ አየሯን እየማገች እየተጓዘች ነው፡፡መኪናው የከተማው መሀከል ወሰደና ጣላቸው፡፡በቀኛቸው ሆቴል አለ፡፡ በግራቸው ደግሞ የአዲስአበባን አትክልት ተራ የሚመስል ገበያ ተመለከተችና ሻንጣዋን በእጇ እንዳንጠለጠለች ወደእዛው አመራች፡፡ በመደዳ በተሰሩ ትናንሽ ጉልት መሳይ ሱቆች የአትክልትና የፍራፍሬ አይነቶች ተደርድረውና ተሰቅለው ይታዬታል፡፡ አብዛኞቹ ፍራፍሬዎቹም ሆነ አትክልቶች በሀገሯ በኢትዬጵያ ጭምር የሚገኙ ናቸው፡፡ሙዝ ፤መንደሪን፤ፓፓዬ ፤ሎሚ ብዙ ብዙ አለ…የገረማት ግን እነሱ ሎሚ ብለው ለገበያ ያቀረቡት ከሀገሯ ብርቱካን የበለጠ መጠን እንዳለው ማየቷና የድንች አይነታቸው ደግሞ ከቁጥር በላይ ሆኖ በማግኘቷ ነው፡፡ሌላው ለገባያ ዝግጁ ሆነው ገዢን የሚጠብቁት ከባህር የወጡ የዓሳ ዝርያዎችን ናቸው፡፡ ለእሷ አዲስ እውቀት ነው፡፡ሙዝና መንደሪን ገዙና መንገዱን ተሻግረው ወደሆቴሉ ገቡ፡፡
እሷንም ባልገባት ምክንያ ሁለት አልጋ ያለበት አንድ ክፍል ተከራየችና እሱን አስከትላ ይዛው ገባች፡፡ሻንጣቸውንና ሌሎች ዕቃዎቻቸውን አስቀመጡና በየአልጋቸው ላይ አረፍ አሉ፡፡
‹‹ምትፈልገው ነገር አለ? ››ግራ ተጋብቶ ጭንቀት ላይ ያለውን እንግዳ ሰውዬ ጠየቀችው፡፡
‹‹ማለት…ምን ልፈልግ ችላለሁ?››
‹‹ሻወር መውሰድ…ወይም ምግብ ነገር…››
‹‹አይ ምንም አልፈልግም?››
‹‹እንግዲያው ወጣ ብለን ከተማዋን ዞር ዞር ብለን እንያት››የሚል ግብዣ አቀረበችለት፡፡
‹‹አዎ…ይቻላል፡፡››አለና ተያይዘው ወጡ፡፡ልክ አካባቢውን ሊጎበኝ እንደመጣ ፍቅረኛሞች ጎን ለጎን ሆነው በውቧ ከተማ አስፓልት ጠርዝ በዝግታ እየተጓዙ መጎብኘታቸውን ቀጠሉ፡፡ለእሷ ሁሉ ነገር አዲስና አስደማሚ ስለሆነ እሱ ስላለበት ሁኔታ ለጊዜው ዘንግታ‹‹ አየህ ያንን ውሀ…አየህ ፀሀዬ ደስ ስትል?..አየህ ድመቶችን…››እያለች በምታየው ነገር ሁሉ ስትፈነጥዝ….እሱ በተቃራኒው የሚያየው ነገር ሁሉ መንገዶች፤ ህንፃዎቹ ሳይቀር የሚያቃቸውና ከዚህ በፊት ደጋግሞ ያያቸው እንደሆኑ ደመነፍሱ እየነገረው ቢሆን ጥርት ያለ ምስልና ትውስታ ሊመጣለት አልቻለም፡፡ቢሆንም ግን በውስጡ የሚብሰለሰለውን ጭንቀት ለራሱ ቀብሮ ከጎኑ ያለችውን ውብ ፤ደግና ፤ተወዳጅ የሆነች ሴትን ሙድ ላለማበላሸት በምታወራው ወሬ ላይ ምጥን አስተያየት እየሰጠ..ስትፈግ እየፈገገ…ስትስቅ ደግሞ እየሳቀ..በሞባይሏ ፎቶ ስታነሳው እየተነሳ…ሰልፊ ስትለው እንደፍቃዷ እየሆነላት.. ደስ የሚል የጉብኝት ጊዜ አሳለፉና ጨለምለም ሲል ወደሆቴላቸው ተመለሱ፡፡እዛው ሆቴል እራታቸውን በልተው ከምሽቱ ሁለት ሰዓት ሲሆን ወደመኝታቸው ተመልሰው ገቡ፡፡
✨ይቀጥላል✨
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
👍108❤9👎1😁1
#ኢትዬጵያዊቷ_ሰላይ
( በአመዞን ደን ውስጥ)
፡
፡
#ክፍል_ሶስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ሁለት ሰዓት ሲሆን ወደመኝታቸው ተመልሰው ገቡ፡፡
‹‹እንግዲያው መተኛት እንችላለን..››አለችና ሙሉ በሙሉ አልጋው ላይ ወጣች፡፡ የአልጋው ጠርዝ ላይ እንደተቀመጠ ‹‹አይ ግን እንቅልፌ አልመጣም››አላት፡፡
‹‹እንደዛ ከሆነ እኔም እንቅልፌ አልመጣም…››አለችና መልሳ ከአልጋው ወረደችና ‹‹ቆይ የሚጠጣ ነገር ትፈልጋህ?››ስትል ሌላ ጥያቄ ጠየቀችው፡፡
‹‹የሚጠጣ ..እኔ እንጃ ?››ነበር መልሱ
ዝም አለችና ክፍል ውስጥ ወዳለው ፍሪጅ ተንቀሳቀሰች ፤ከፈተችው…..፡፡ሁለት በቆርቆሮ የታሸጉ የአልኮል መጠጦች አወጣችና ወደ እሱ ተመልሳ ከጎኑ ተቀመጠች…አንዱን አቀበለችው፡፡ከፈተችና ተጎነጨችለት ….እንዳደረገችው አደረገ…አልተመቸውም ፤ ግሽግሽ አለ፡፡
‹‹ምነው? አልኮል ጠጥተህ አታውቅም እንዴ?››
‹‹እንግዲህ አላውቅም ማለት ነዋ…ባውቅ እንዲህ ግሽግሽ አይለኝም ነበር?››ሲል መለሰላት፡፡
‹‹ምን አድርገሀቸው ይሆን እንዲህ ትናንትህን ከአእምሮህ እጥብ ያደረጉት? ›› ስትል በውስጧ ስለእሱ አሰበች፡፡የሰላይነት ህይወቷ ሰው በሰው ላይ ብዙ ነገር እንደሚደረግና የሰው ልጅ በገዛ ስህተቱ ሆነ በማያውቀው እና በማይመለከተው ምክንያት ብዙ መከራና ስቃይ ሊደርስበትና ህይወቱን እስከማጣት የሚያደርስ መከራ እንደሚያጋጥም በተግባር ደጋግሞ አሳይቷታል፡፡ይህ ፊት ለፊቷ የተቀመጠው ሰውዬ ግን በህይወት እያለ ህይወቱን ያጣ ሆኖ ነው ያገኘችው…ይሄ ደግሞ ነፍስን እስከወዲያኛው ከማጣትም የከፋ ነው፡፡እንዲህ አይነቱ ግራ የገባው ነገር የመጀመሪያ ጊዜ ገጠመኟ ነው፡፡ለዛውም ጥሩ ነገር ብቻ አይበታለው ብላ በመጣችበት በባአድ ሀገር ፡፡ ድንገታዊ ሀሳብ በአእምሮዋ ብልጭ አለባት፡፡
‹‹ግን እንዴት ስልክ ሳይኖርህ?››ስትል ጠየቀችው፡፡
‹‹እኔ እንጃ ምን አልባት ጥዬው ሊሆን ይችላል?››
‹‹ሊሆን ይችላል ..ሞባይልህ ኖሮ ቢሆን ኖሮ የተደዋወልካቸውን ቁጥሮች እዛ ላይ ተመዝግቦ ስለምናገኘ ደውለን የሚያውቁህን ሰዎች ወይም ቤተሰቦችህን በቀላሉ ማግኘት እንችል ነበር፡፡››
‹‹እና አሁን ማንነቴን ለማወቅ ምንም ተስፋ የለኝም ማለት ነው?››
‹‹አይ እንደዛማ እንዴት ይሆናል..?አይዞህ ብራዚል እስክንደርስ ምንም ትዝ የሚልህ ነገር ከሌለ ሀኪም እንዲያይህ ማድረግ እችላለሁ… ያንቀላፋውን የማስታወስ ችሎታህን የሚቀሰቅስ የሆነ መድሀኒት አያጡም፡፡››
‹‹ለምን ግን እንዲህ ደግ ሆንሺልኝ?››ሲል ያልጠበቀችውን ጥያቄ ጠየቃት፡፡
‹‹የሰው ልጅ ስለሆንኩ ነዋ…አንተም እኮ እኔን በዚህ ሁኔታ ላይ አግኝተኸኝ ቢሆን ከዚህ በላይ የሆነ ነገር ነው የምታደርግልኝ…እንዴ ላፕቶፕህ?››ስትል ወደእሱ አፍጥጣ ጮኸች፡፡
በመብረቃዊ ንግግሯ ተገርሞ ‹‹ላፕቶፑ ምን?››ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹ማወቅ የምትፈልጋው.. ማለት ስለማንነትህ የሚያወሩ መረጃዎች ላፕቶፕህ ውስጥ ሊገኙ ይችላሉ..አዎ እርግጠኛ ነኝ የሆነ ነገር ይገኛል፡፡››
ከተቀመጠበት ተነሳና ለፕቶፑን በማንሳት ሄዶ ከጎኗ ተቀመጠ ፡፡‹‹እንዴት ነው የሚከፈተው?›› ጠየቃት፡፡ተቀበለችውና በቀይ ቀለም የደመቀውን በተን ተጫነችው፡፡ ጥቁር የነበረው የላፕቶፕ አስክሪን ቀስ እያለ በራ….ፓስወርድ ይጠይቃል፡፡
‹‹ወይኔ ፓስወርድህን መቼስ አታስታውስም…..?ስምህን የረሳህ ሰው ፓስወርድህን እንዴት ልታስታውስ ትችላለህ?››
‹‹ቆይ እስኪ›› አለና ተቀበላት… ዝም ብሎ በደመነፍስ በሚመስል ሁኔታ የተወሰኑ ፊደሎቹንና ቁጥሮችን ሲጫን ኮምፒተሩ ተከፈተ፡፡
በደስታ እየተፍለቀለቀች‹‹ከፈትከው….ፓስወርዱን አስታውሰህ ነው ?››ጠየቀችው፡፡
‹‹አይ ..ዝም ብዬ ነበር የነካካሁት፡፡››
‹‹ግድ የለም ..ዋናው መከፈቱ ነው፡፡››
ፎልደሮችን እየከፈቱ ማየት ጀመሩ፡፡የሚገርምና ጭራሽ ግራ ሚያጋባ ፍይልነው እየተመለከቱ ያሉት፡፡ጥቅጥቅ የአማዞን ደን….ጥቅጥቅ ደን ውስጥ የታነፁ ቢላ ቢቶች…አስፈሪ መሳሪያ የታጠቁ አውሬ መሳይ ሽፍቶች ….…. ብዛት ያላቸው ሰዎች የሚተረማምሱባቸው ነጭ ለባሽ ሰዎች የሞሉባቸው ላባራቶሪ፡፡
‹‹ቆይ ቆይ እስቲ አቁመው…››
አቆመው..
‹‹ወደ ኃላ ትንሽ መልሰው››ሌላ ትእዛዝ፡፡
‹‹ይሄ አየኸው እራስህ ነህ፡፡ሳይንቲስት ነህ፡፡እዛ ጥቅጥቅ የአማዞን ደን ውስጥ በሚገኝ ላባራቶሪ ውስጥ ከአነዛ አደገኛ መሳሪያ የታጠቁ አስፈሪ ሰዎች ጋር አብረህ የምትሰራ ሳይንቲስት ነህ፡፡››
እንደዛ ትበል እንጂ እዚህ ስሯ ቁጭ ብሎ ማንነቱን ማወቅ እንኳን አቅቶት ልክ እንደደነበረ አውሬ መግቢያ አጥቶ የሚቁለጨለጨውን ሚስኪንና አሳዛኝ ሰው ከሽፍቶችና ገዳዬች ጋር አገናኝቶ ማሰብ ምንም ሊዋጥላት አልቻለም…ቢሆንም በህይወት አይሆንም ተብሎ ድምዳሜ ሚደረስባቸው ነገሮች በኃላ ሆነው ሲገኙ ብዙ ጊዜ ስለታዘበች የሚሆነውን ለማየት ወሰነች፡፡
‹‹ምንድነው የምሰራው….?››ጠየቃት፡፡
‹‹እኔ እንጃ…እስቲ ማጫወቱን ቀጥል፡፡››
እንዳለችው አደረገ፡፡ሀሺሽ ፕሮሰስ ሲደረግ …በየአንድ ኪሎ እተጠቀለለ ሲታሸግ ..ሌላ ቦታ ደግሞ በኪኒን መልክ ሲዘጋጅ…..ብዙ ብዙ ነገር ይታያል፡፡
‹‹አንተ ምንድነው ይሄ ጉድ….?››ሰውነቷ ሁሉ ይንቀጠቀጥባት ጀመር…በጣም ፈራችው፡፡
‹‹እንዴት ግን እዛ ልገኝ ቻልኩ…?.ምን አልባት አስገድደውኝ ይሆን?ማለት በመሳሪያ አስፈራርተውኝና አግተውኝ፡፡››
አሰበች‹‹ምን አልባት ሊሆን ይችላል..ግን እንደዛ ከሆነ ፔሩ ሊማ ምን ስትሰራ ነበር…?እዛ ፕሌን ውስጥ እንዴት ልትገባ ቻልክ…?እንዴት አንድ ጠባቂ እንኳን ሳይኖርህ? ወደብራዚሊያስ ምን ለትሰራ ነው የምትሄደው?እንዴት ሁሉን ነገር ልትረሳ ቻልክ?››ጥያቄዎችን አዣጎደጎደችበት፡፡
‹‹ለዚህ ሁሉ ጥያቄዎችሽ መልስ ኖሮኝ ብመልስልሽ በጣም ደስ ይለኝ ነበር፡፡››አለና ላፕቶፑን ከጎኑ አስቀምጦ ተነሳ ……ወደቦርሳው ሄደና ከወለል ላይ አንስቶ አልጋው ላይ አስቀመጠው፡፡ ከዛ ከፈተው…ከላይ ጀኬት አለው…አወጣና አስቀመጠው፡፡ከዛ የተወሰኑ መፅሀፎች አሉበት
..ከዛ ..ከዛ የሚያስደነግጥ ነገር ነው…ሙሉ ዶላር ነው፡፡››
በድንጋጤና በመገረም አፏን ከፍታ ‹‹አንተ ይሄ ሁሉ ብር ምንድነው?››ስትል ጠየቀችው፡፡
‹‹እኔ እንጃ?››
‹‹አንተ ከእኔ እንጃ በስተቀር ሌላ መልስ የለህም እንዴ?››በብስጭት አፈጠጠችበት፡፡
‹‹እኔ እንጃ …የለኝም መሰለኝ፡፡››
‹‹ቆይ እስኪ ሌላ ነገር የለውም.?.››አለችና የኪሱን ዚፕ ከፈተች፡፡ውስጡን ፈተሸች፡፡በትናንሽ ላስቲኮች የታሸገ ነጭ ዱቄት፡፡አወጣችና አልጋው ላይ ዘረገፈችው፡፡‹‹አየህ..ይሄን ሁሉ ኮኬይን..እንዴት ፕሌን ውስጥ ይዘህ ገባህ…?እንዴት ፍተሻውን አለፍክ..?አንተ ማን ነህ….?ይመስላኛል አንተ እዛ ላባራቶሪ ውስጥ ታግተህ ሳይሆን እራስህ በፍቃደኝነት የእነሱ አንድ አባል ወይም ቅጥረኛ ሆነህ እየሰራህ ያለህ ሰው ነህ ..የዛ የኮኬይን ማምረቻና ማቀነባበሪያ ላብ ውስጥ ወሳኙ ሰውም ልትሆን ትችላለህ …ወደሊማ ወጣ ያልከው ምን አልባት ዘና ልትልና ከከተማዋ ቆነጃጅቶች ጋር ልትዝናና ፈልገህ ሊሆን ይችላል…፡፡ምን አልባትም ደግሞ ከተረካቢዎችህ ጋር የስራ ድርድር ለማድረግም ወክለውህም ሊሆን ይችላል፡፡አሁን ስራህን ጨርሰህ ወይም ተልኮህን አጠናቀህ ወደ ምሽግህ እየተመለስክ ሊሆን ይችላል፡፡ወደብራዚል እየተጓዝክ ያለህበት ዋናው ምክንያት ምን አልባት ይሄ ላባራቶሪህና ምሽጋችሁ የሚገኘው የብራዚል ጥቅጥቅ ደን ውስጥ ሰለሆነም ሊሆን
( በአመዞን ደን ውስጥ)
፡
፡
#ክፍል_ሶስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ሁለት ሰዓት ሲሆን ወደመኝታቸው ተመልሰው ገቡ፡፡
‹‹እንግዲያው መተኛት እንችላለን..››አለችና ሙሉ በሙሉ አልጋው ላይ ወጣች፡፡ የአልጋው ጠርዝ ላይ እንደተቀመጠ ‹‹አይ ግን እንቅልፌ አልመጣም››አላት፡፡
‹‹እንደዛ ከሆነ እኔም እንቅልፌ አልመጣም…››አለችና መልሳ ከአልጋው ወረደችና ‹‹ቆይ የሚጠጣ ነገር ትፈልጋህ?››ስትል ሌላ ጥያቄ ጠየቀችው፡፡
‹‹የሚጠጣ ..እኔ እንጃ ?››ነበር መልሱ
ዝም አለችና ክፍል ውስጥ ወዳለው ፍሪጅ ተንቀሳቀሰች ፤ከፈተችው…..፡፡ሁለት በቆርቆሮ የታሸጉ የአልኮል መጠጦች አወጣችና ወደ እሱ ተመልሳ ከጎኑ ተቀመጠች…አንዱን አቀበለችው፡፡ከፈተችና ተጎነጨችለት ….እንዳደረገችው አደረገ…አልተመቸውም ፤ ግሽግሽ አለ፡፡
‹‹ምነው? አልኮል ጠጥተህ አታውቅም እንዴ?››
‹‹እንግዲህ አላውቅም ማለት ነዋ…ባውቅ እንዲህ ግሽግሽ አይለኝም ነበር?››ሲል መለሰላት፡፡
‹‹ምን አድርገሀቸው ይሆን እንዲህ ትናንትህን ከአእምሮህ እጥብ ያደረጉት? ›› ስትል በውስጧ ስለእሱ አሰበች፡፡የሰላይነት ህይወቷ ሰው በሰው ላይ ብዙ ነገር እንደሚደረግና የሰው ልጅ በገዛ ስህተቱ ሆነ በማያውቀው እና በማይመለከተው ምክንያት ብዙ መከራና ስቃይ ሊደርስበትና ህይወቱን እስከማጣት የሚያደርስ መከራ እንደሚያጋጥም በተግባር ደጋግሞ አሳይቷታል፡፡ይህ ፊት ለፊቷ የተቀመጠው ሰውዬ ግን በህይወት እያለ ህይወቱን ያጣ ሆኖ ነው ያገኘችው…ይሄ ደግሞ ነፍስን እስከወዲያኛው ከማጣትም የከፋ ነው፡፡እንዲህ አይነቱ ግራ የገባው ነገር የመጀመሪያ ጊዜ ገጠመኟ ነው፡፡ለዛውም ጥሩ ነገር ብቻ አይበታለው ብላ በመጣችበት በባአድ ሀገር ፡፡ ድንገታዊ ሀሳብ በአእምሮዋ ብልጭ አለባት፡፡
‹‹ግን እንዴት ስልክ ሳይኖርህ?››ስትል ጠየቀችው፡፡
‹‹እኔ እንጃ ምን አልባት ጥዬው ሊሆን ይችላል?››
‹‹ሊሆን ይችላል ..ሞባይልህ ኖሮ ቢሆን ኖሮ የተደዋወልካቸውን ቁጥሮች እዛ ላይ ተመዝግቦ ስለምናገኘ ደውለን የሚያውቁህን ሰዎች ወይም ቤተሰቦችህን በቀላሉ ማግኘት እንችል ነበር፡፡››
‹‹እና አሁን ማንነቴን ለማወቅ ምንም ተስፋ የለኝም ማለት ነው?››
‹‹አይ እንደዛማ እንዴት ይሆናል..?አይዞህ ብራዚል እስክንደርስ ምንም ትዝ የሚልህ ነገር ከሌለ ሀኪም እንዲያይህ ማድረግ እችላለሁ… ያንቀላፋውን የማስታወስ ችሎታህን የሚቀሰቅስ የሆነ መድሀኒት አያጡም፡፡››
‹‹ለምን ግን እንዲህ ደግ ሆንሺልኝ?››ሲል ያልጠበቀችውን ጥያቄ ጠየቃት፡፡
‹‹የሰው ልጅ ስለሆንኩ ነዋ…አንተም እኮ እኔን በዚህ ሁኔታ ላይ አግኝተኸኝ ቢሆን ከዚህ በላይ የሆነ ነገር ነው የምታደርግልኝ…እንዴ ላፕቶፕህ?››ስትል ወደእሱ አፍጥጣ ጮኸች፡፡
በመብረቃዊ ንግግሯ ተገርሞ ‹‹ላፕቶፑ ምን?››ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹ማወቅ የምትፈልጋው.. ማለት ስለማንነትህ የሚያወሩ መረጃዎች ላፕቶፕህ ውስጥ ሊገኙ ይችላሉ..አዎ እርግጠኛ ነኝ የሆነ ነገር ይገኛል፡፡››
ከተቀመጠበት ተነሳና ለፕቶፑን በማንሳት ሄዶ ከጎኗ ተቀመጠ ፡፡‹‹እንዴት ነው የሚከፈተው?›› ጠየቃት፡፡ተቀበለችውና በቀይ ቀለም የደመቀውን በተን ተጫነችው፡፡ ጥቁር የነበረው የላፕቶፕ አስክሪን ቀስ እያለ በራ….ፓስወርድ ይጠይቃል፡፡
‹‹ወይኔ ፓስወርድህን መቼስ አታስታውስም…..?ስምህን የረሳህ ሰው ፓስወርድህን እንዴት ልታስታውስ ትችላለህ?››
‹‹ቆይ እስኪ›› አለና ተቀበላት… ዝም ብሎ በደመነፍስ በሚመስል ሁኔታ የተወሰኑ ፊደሎቹንና ቁጥሮችን ሲጫን ኮምፒተሩ ተከፈተ፡፡
በደስታ እየተፍለቀለቀች‹‹ከፈትከው….ፓስወርዱን አስታውሰህ ነው ?››ጠየቀችው፡፡
‹‹አይ ..ዝም ብዬ ነበር የነካካሁት፡፡››
‹‹ግድ የለም ..ዋናው መከፈቱ ነው፡፡››
ፎልደሮችን እየከፈቱ ማየት ጀመሩ፡፡የሚገርምና ጭራሽ ግራ ሚያጋባ ፍይልነው እየተመለከቱ ያሉት፡፡ጥቅጥቅ የአማዞን ደን….ጥቅጥቅ ደን ውስጥ የታነፁ ቢላ ቢቶች…አስፈሪ መሳሪያ የታጠቁ አውሬ መሳይ ሽፍቶች ….…. ብዛት ያላቸው ሰዎች የሚተረማምሱባቸው ነጭ ለባሽ ሰዎች የሞሉባቸው ላባራቶሪ፡፡
‹‹ቆይ ቆይ እስቲ አቁመው…››
አቆመው..
‹‹ወደ ኃላ ትንሽ መልሰው››ሌላ ትእዛዝ፡፡
‹‹ይሄ አየኸው እራስህ ነህ፡፡ሳይንቲስት ነህ፡፡እዛ ጥቅጥቅ የአማዞን ደን ውስጥ በሚገኝ ላባራቶሪ ውስጥ ከአነዛ አደገኛ መሳሪያ የታጠቁ አስፈሪ ሰዎች ጋር አብረህ የምትሰራ ሳይንቲስት ነህ፡፡››
እንደዛ ትበል እንጂ እዚህ ስሯ ቁጭ ብሎ ማንነቱን ማወቅ እንኳን አቅቶት ልክ እንደደነበረ አውሬ መግቢያ አጥቶ የሚቁለጨለጨውን ሚስኪንና አሳዛኝ ሰው ከሽፍቶችና ገዳዬች ጋር አገናኝቶ ማሰብ ምንም ሊዋጥላት አልቻለም…ቢሆንም በህይወት አይሆንም ተብሎ ድምዳሜ ሚደረስባቸው ነገሮች በኃላ ሆነው ሲገኙ ብዙ ጊዜ ስለታዘበች የሚሆነውን ለማየት ወሰነች፡፡
‹‹ምንድነው የምሰራው….?››ጠየቃት፡፡
‹‹እኔ እንጃ…እስቲ ማጫወቱን ቀጥል፡፡››
እንዳለችው አደረገ፡፡ሀሺሽ ፕሮሰስ ሲደረግ …በየአንድ ኪሎ እተጠቀለለ ሲታሸግ ..ሌላ ቦታ ደግሞ በኪኒን መልክ ሲዘጋጅ…..ብዙ ብዙ ነገር ይታያል፡፡
‹‹አንተ ምንድነው ይሄ ጉድ….?››ሰውነቷ ሁሉ ይንቀጠቀጥባት ጀመር…በጣም ፈራችው፡፡
‹‹እንዴት ግን እዛ ልገኝ ቻልኩ…?.ምን አልባት አስገድደውኝ ይሆን?ማለት በመሳሪያ አስፈራርተውኝና አግተውኝ፡፡››
አሰበች‹‹ምን አልባት ሊሆን ይችላል..ግን እንደዛ ከሆነ ፔሩ ሊማ ምን ስትሰራ ነበር…?እዛ ፕሌን ውስጥ እንዴት ልትገባ ቻልክ…?እንዴት አንድ ጠባቂ እንኳን ሳይኖርህ? ወደብራዚሊያስ ምን ለትሰራ ነው የምትሄደው?እንዴት ሁሉን ነገር ልትረሳ ቻልክ?››ጥያቄዎችን አዣጎደጎደችበት፡፡
‹‹ለዚህ ሁሉ ጥያቄዎችሽ መልስ ኖሮኝ ብመልስልሽ በጣም ደስ ይለኝ ነበር፡፡››አለና ላፕቶፑን ከጎኑ አስቀምጦ ተነሳ ……ወደቦርሳው ሄደና ከወለል ላይ አንስቶ አልጋው ላይ አስቀመጠው፡፡ ከዛ ከፈተው…ከላይ ጀኬት አለው…አወጣና አስቀመጠው፡፡ከዛ የተወሰኑ መፅሀፎች አሉበት
..ከዛ ..ከዛ የሚያስደነግጥ ነገር ነው…ሙሉ ዶላር ነው፡፡››
በድንጋጤና በመገረም አፏን ከፍታ ‹‹አንተ ይሄ ሁሉ ብር ምንድነው?››ስትል ጠየቀችው፡፡
‹‹እኔ እንጃ?››
‹‹አንተ ከእኔ እንጃ በስተቀር ሌላ መልስ የለህም እንዴ?››በብስጭት አፈጠጠችበት፡፡
‹‹እኔ እንጃ …የለኝም መሰለኝ፡፡››
‹‹ቆይ እስኪ ሌላ ነገር የለውም.?.››አለችና የኪሱን ዚፕ ከፈተች፡፡ውስጡን ፈተሸች፡፡በትናንሽ ላስቲኮች የታሸገ ነጭ ዱቄት፡፡አወጣችና አልጋው ላይ ዘረገፈችው፡፡‹‹አየህ..ይሄን ሁሉ ኮኬይን..እንዴት ፕሌን ውስጥ ይዘህ ገባህ…?እንዴት ፍተሻውን አለፍክ..?አንተ ማን ነህ….?ይመስላኛል አንተ እዛ ላባራቶሪ ውስጥ ታግተህ ሳይሆን እራስህ በፍቃደኝነት የእነሱ አንድ አባል ወይም ቅጥረኛ ሆነህ እየሰራህ ያለህ ሰው ነህ ..የዛ የኮኬይን ማምረቻና ማቀነባበሪያ ላብ ውስጥ ወሳኙ ሰውም ልትሆን ትችላለህ …ወደሊማ ወጣ ያልከው ምን አልባት ዘና ልትልና ከከተማዋ ቆነጃጅቶች ጋር ልትዝናና ፈልገህ ሊሆን ይችላል…፡፡ምን አልባትም ደግሞ ከተረካቢዎችህ ጋር የስራ ድርድር ለማድረግም ወክለውህም ሊሆን ይችላል፡፡አሁን ስራህን ጨርሰህ ወይም ተልኮህን አጠናቀህ ወደ ምሽግህ እየተመለስክ ሊሆን ይችላል፡፡ወደብራዚል እየተጓዝክ ያለህበት ዋናው ምክንያት ምን አልባት ይሄ ላባራቶሪህና ምሽጋችሁ የሚገኘው የብራዚል ጥቅጥቅ ደን ውስጥ ሰለሆነም ሊሆን
👍81❤7👏3
የችላል፡፡ምን አልባት ሁሉንም ነገር አውቀህ እኔን ለሆነ ተልዕኮ መጠቀሚያ ልታደርገኝ አስበህ ሊሆን ይችላል?››ስትል ጥርጣሬዋን ሁሉ ያለምንም ይሉኝታና ፍራቻ ዘረገፈችለት፡፡
‹‹አልገባኝም..እኔ ያልሽውን ሁሉ ሆንኩ ልበል ፡፡አንቺ ምን ትጥቅሚኛለሽ…?እንደነገርሺኝ ከሆነ ባህር አቋርጠሸ ከአፍሪካ ምድር የመጣሽ ነሽ፡፡ስለአካባቢውም ሆነ ስለዚህ ስራ ምንም አይነት እውቀት ያለሽ አይመስለኝም…እና ምን ትጠቅሚኛለሽ?ነው ወይስ ስለሀሺሽ ምርትና አለምአቀፍ ስርጭት የምታውቂው ነገር አለ?››ሲል ያላሳበችውን ሞጋች ጥያቄ ጠየቃት፡፡በቀላሉ ልትመልስለት አልቻለችም፡
‹‹እኔም የገረመኝና እያስፈራኝ ያለው ይሄ ነው…?ታዲያ እንዴት ሆኖ ሁሉን ነገር ላታስታውስ ትችላለህ….?ምን አይነት መድሀኒት አቅምሰውህ ነው?››
‹‹በቃ በዚህ አይነት ውይይት ምንም ጠቀሚ መረጃ ላይ አንደርስም… አሁን አንቺ ተነሺና ተኚ ፡፡እኔ በረንዳ ላይ ልውጣና እዚህ ላፕቶፕ ውስጥ ያለውን ነገር ሁሉ መልሼ በእርጋታ ልይ..እና ነገሮችን እንዴት እንዲህ እንደሆኑ ላስብበት…ከዛ ጥዋት በጉዳዩ ላይ በድጋሚ እንነጋገራበታለን…ምን አልባት የዛኔ ተጨማሪ ስለራሴ የምነግርሽ ነገር አገኝ ይሆናል፡፡››
አሰበችና ባቀረበው ሀሳብ ተስማማች፡፡አልጋዋ ላይ መሉ በሙሉ ወጣችና ከነልብሷ ብርድልብሱን ገልጣ ገባች፡፡እሱ የተዘረገፈውን ብር ወደሻንጣው መለሰ፡፡ሀሺሹንም አንድ እሽግ አስቀረና የተቀረውን የሻንጣው ኪስ ውስጥ ጨመረ .. ፡፡ያስቀረውን እሽግ ከፈተው፡፡በጣቱ ቆነጠረና ወደአፍንጫው ወሰደና ሳበው፡፡ ፊቱን ቁጥርጥር አደረገ ፡፡ደገመና ሳበ፡፡ ላፕቶፑን ይዞ ወደበረንዳው ወጣና በራፉን ዘጋላት፡፡ቁጭ ብሎ ላፕቶፑን ከፍቶ በትዕግስት መመልከት ጀመረ፡፡
✨ይቀጥላል✨
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
‹‹አልገባኝም..እኔ ያልሽውን ሁሉ ሆንኩ ልበል ፡፡አንቺ ምን ትጥቅሚኛለሽ…?እንደነገርሺኝ ከሆነ ባህር አቋርጠሸ ከአፍሪካ ምድር የመጣሽ ነሽ፡፡ስለአካባቢውም ሆነ ስለዚህ ስራ ምንም አይነት እውቀት ያለሽ አይመስለኝም…እና ምን ትጠቅሚኛለሽ?ነው ወይስ ስለሀሺሽ ምርትና አለምአቀፍ ስርጭት የምታውቂው ነገር አለ?››ሲል ያላሳበችውን ሞጋች ጥያቄ ጠየቃት፡፡በቀላሉ ልትመልስለት አልቻለችም፡
‹‹እኔም የገረመኝና እያስፈራኝ ያለው ይሄ ነው…?ታዲያ እንዴት ሆኖ ሁሉን ነገር ላታስታውስ ትችላለህ….?ምን አይነት መድሀኒት አቅምሰውህ ነው?››
‹‹በቃ በዚህ አይነት ውይይት ምንም ጠቀሚ መረጃ ላይ አንደርስም… አሁን አንቺ ተነሺና ተኚ ፡፡እኔ በረንዳ ላይ ልውጣና እዚህ ላፕቶፕ ውስጥ ያለውን ነገር ሁሉ መልሼ በእርጋታ ልይ..እና ነገሮችን እንዴት እንዲህ እንደሆኑ ላስብበት…ከዛ ጥዋት በጉዳዩ ላይ በድጋሚ እንነጋገራበታለን…ምን አልባት የዛኔ ተጨማሪ ስለራሴ የምነግርሽ ነገር አገኝ ይሆናል፡፡››
አሰበችና ባቀረበው ሀሳብ ተስማማች፡፡አልጋዋ ላይ መሉ በሙሉ ወጣችና ከነልብሷ ብርድልብሱን ገልጣ ገባች፡፡እሱ የተዘረገፈውን ብር ወደሻንጣው መለሰ፡፡ሀሺሹንም አንድ እሽግ አስቀረና የተቀረውን የሻንጣው ኪስ ውስጥ ጨመረ .. ፡፡ያስቀረውን እሽግ ከፈተው፡፡በጣቱ ቆነጠረና ወደአፍንጫው ወሰደና ሳበው፡፡ ፊቱን ቁጥርጥር አደረገ ፡፡ደገመና ሳበ፡፡ ላፕቶፑን ይዞ ወደበረንዳው ወጣና በራፉን ዘጋላት፡፡ቁጭ ብሎ ላፕቶፑን ከፍቶ በትዕግስት መመልከት ጀመረ፡፡
✨ይቀጥላል✨
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍69❤11