.ከዛ እጆቿን አላቀቀላትና ‹አሁን ጨርሰናል›ሲላት እንደእብድ አደረጋትና ከጠረጴዛው ተነስታ በመስፈንጠር ከንፈሩ ላይ ተጣበቀችበት..ሙሉ በሙሉ ተጠመጠመችበት ከዛም መሳሟን ሳታቋርጥ ሙሉ በሙሉ ከእቅፉ ሳትወጣ እሱ የለበሰውን ቲሸርት ከነፓካውቱ ወደላይ መዥርጣ ስታወልቅላት እሱ ደግሞ እንደምንም ታግሎ ቀበቶውን ፈታና ሱሪውን ከነፓንቱ ወደታች አውልቆ ጣለው ..ከዛ ተያይዘው እዛ ውብ አልጋ ላይ ተዘረሩ…ለረጅም ጊዜ ከተገቢው በላይ ስለተሟሟቁ በእኩል ደቂቃ ጡዘት ላይ ለመድረስ አስር ደቂቃ ብቻ ነበር የፈጀባቸው..ከዛ ያ ነጭ ግዙፍና ውድ አልጋ ልብስ በደም ነጠበብጣብ ደመቀ….ብራምባር ተሰበረ..።
💫ይቀጥላል💫
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
💫ይቀጥላል💫
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
❤29👍17🎉1
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሶስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ዛሬ ላይ…አሁን
ሳባ ከሰመጠችበት የአመታት ትዝታ ወጥታ…ወዳለችበት ስትመለስ ከታላቅ መገረም ጋር ነው፡፡በዛን ወቅት በዛን ለሊት በወሲብ የረካችውን እርካታ በህይወቷ ሙሉ ድጋሚ አግኝታው አታውቅም..እናም ደግሞ ፈፅሞ አትዘነጋውም..እርግጥ ሴት ሆና የመጀመሪያ ቀን የወሲብ ገጠመኟን በመጥፎም ሆነ በክፉ የማታስታውስ የለችም…የእሷ ግን ከነጣዕምና ከነቃናው ዕድሜ ልኳን ይሄው እንዲህ ስብርብር ብላ አቅሏን አጥታ ደንዝዛ እንኳን ምንም የደበዘዘ ነገር የለም፡፡ እንደምንም ከተቀመጠችበት ተነስታ ለመቆም ስትሞክር እግሯ የእሷ መሆኑ እስኪጠፋት ድረስ ደንዝዞ ከቁጥጥሯ ውጭ ሆኗል ..እንደምንም ፈጠን አለችና የበረንዳውን ብረት በመያዝ ቆመች….ከድንዛዜዋ እስክትወጣ ከ5 ደቂቃ በላይ ወስደባት…
ትዝ ይላታል እዚህ ቦታ ስትቀመጥ ከለሊቱ 8 ሰዓት አካባቢ ነበር..አሁን ግን ነግቶ..ወፎች ግቢ ውስጥ ያሉ ሁለት ዛፎች ላይ ሰፍረው ጭጭጭ እያሉ መንፈስ የሚያንሰፈስፍ ሚስጥራዊ መዝሙር አየዘመሩ ነው…ግቢ ውስጥ ከወዲህ ወዲያ ስትንጎራድድ ዘበኛዋ ለኦሎምፒክ እንደሚዘጋጅ አትሌት በዛ ለሊት የስፖርት ቱታ ለብሶ ግቢው ውስጥ ባለ ከፍት ቦታ ስፖርት እየሰራ ነው….በርከት ላሉ ደቂቃዎች ቆማ ተመለከተችው…አንዴ ፑሻፕ ይሰራል፤ደግሞ ክብደት ያነሳል፤ደግሞ ቁጭ ብድግ ይላል፡፡
‹ታድለህ..››አለችና ወደውስጥ ገባች፡፡
…ቀጥታ ወደሻወር ቤት ነው ያመራችው…ሰውነቷን ታጠበች..ለመታጠብ ረጅም ሰዓት ነው የፈጀባት.. ምን አልባትም ከአንድ ሰዓት በላይ....ከዛ ልብሷን ቀየረች..የተወሰነ ሜካፕ በመጠቀም ራሷን አሰማመረችና መድሀኒቷን ወደቦርሳዋ በማስገባት መኝታ ቤቷን ለቃ ለመውጣት ዝግጁ ስትሆን ሁለት ሰዓት ከሩብ ሆኖ ነበር….ቀጥታ ወደሆስፒታል ነው የምትሄደው…እርግጥ ለቀጠሮዋ ሶስት ቀን ይቀረዋል..ግን ደግሞ ላለፉት ሶስት ቀን መድሀኒቷን አልተጠቀመችም..ያንን ለሀኪሟ ተናግራ መፍትሄ የሚለውን እንዲነግራት ትፈልጋለች….እርግጥ ልታገኘው የፈለገችው ለዚህ ብቻ አይደለም…ከእሱ ጋር መነጋገር ሰላም እንዲሰማት ስለሚያደርጋት ነው፡፡ ፎቅ ላይ ካለው መኝታ ቤቷ ወደሳሎን ስትወርድ ፊት ለፊቷ ባለው የምግብ ጠረጴዛ በምግብ ተሞልቶ አየች…ግራ ገባት…ሞባይሏን አወጣችና ሰዓቷን መልሳ አየችው 2.20 ነው፡፡ተመላላሽ ሰራተኛዋ ከ3 ሰዓት በፊት ስትገባ አይታት አታውቅም …እንደዛ አይነት ንግግርም የላቸውም
‹‹…ታዲያ አንዴት ዛሬ ልታደርገው ቻለች?››በማለት ቦርሳዋን ጠረጴዛው ላይ አስቀመጠችና ወደኪችን ስትሄድ፤ባዶ ነው፡፡ ኪችኑ ሁሉ ነገር ፅድት ብሎ እቃዎች ሁሉ በየቦታቸው ስለተቀመጡ ከነጋ ሰው የገባበትም አይመስልም፡፡ ቀጥታ ወደምግቡ ተመለሰችና እየጣፈጣት የምትፈልገውን ያህል ከተመገበች በኃላ እጇን ተጣጥባ ቦርሳዋን ይዛ ወጣችና ቀጥታ ወደ መኪናዋ ስትሄድ ትናንት ከአሰላ ስትመጣ አልብሷት የነበረውን አቧራና ጭቃ ከላዩ ላይ ተወግዶ ፏ ብላ ፀድታለች፡፡ደስ አላት፡፡ገባችና ቁልፏን አሽከርክራ ሞተሩን ማሞቅ ጀመረች በዚህን ጊዜ የመኪናውን ድምፅ ሰምቶ ከዘበኛ ቤት ወጣና በራፉን ከፈተላት..መኪናዋን አንቀሳቀሰችና .ስሩ.ስትደርስ.አቆመች አንገቷን በመስኮት አወጣችና..‹‹መኪናዬን ንፁህ ስላደረክልኝ አመሰግናለሁ››አለችው
‹‹አረ ችግር የለውም…ቁጭ ከምል ብዬ ነው››
‹‹ሳሎን ቁርስ አለልህ.. ግባና ብላ ››
‹‹እሺ እበላለሁ››
‹‹እሺ ቻው›ብላ መኪናዋን አንቀሳቀሰችና ወዲያው መልሳ አቆመችው፡፡
‹‹ይቅርታ ስምህ አይያዝልኝም››
‹‹ቀናው››
‹‹ያልተለመደ ስም ነው…ቆይ አለም መጥታ ነበረ አይደል.?ታዲያ.የት ሄደች?››
‹‹መቼ? ዛሬ ከሆነ አልመጣችም፡፡››
‹‹ታዲያ ቁርሱን ማን ነው የሰራው?››አቀረቀረ…
‹‹ምነው መልስ የለህም?››ኮስተርተር ብላ ጠየቀችው፡፡
‹‹ምነው የማይሆን ነገር ሰራሁ እንዴ?››
የምትመልሰው ግራ ገባት ‹‹እኔ እንጃ.. ለማንኛውም በጣም ይጣፍጣል›› አለችውና ከመገረም ውስጥ ሳትወጣ መኪናውን አስነስታ ተፈተለከች፡፡
ከዶክተሩ ጋር ተገናኝታ ፊት ለፊት ተቀምጣለች…የሆነውን ነገር ሁሉ ነግራው ምክር እየሰጣት ነው፡፡
ይሄውልሽ ሳባ .ይሄንን ነገር ሲሪዬስ አድርገሽ እንድትወስጂው እፈልጋለሁ››
‹‹እሺ ዶ/ር ሁለተኛ አይለመደኝም፡፡››
‹‹ቤተሰቦችሽም ሊረዱሽ ይገባል፡፡››
‹‹ቤተሰቦቼ አሰላ ነው ያሉት‹‹ያንን ማድረግ አይችሉም፡፡››
‹‹ሳባ ከእኔ በተጨማሪ በቅርብሽ ሆኖ ሁሉን ነገር እየተከታተለ ሊረዳሽ የሚችል ሰው ማግኘት አለብሽ.››.
‹‹አይ ዶ/ር እንዲሁ እድሜ ለመግፋት ካልሆነ በስተቀር የእኔ ነገር ተስፋ.ያለው........ .አይመስለኝም…በአጠቃላይ.መኖርደክሞኛል..መጨረሻ.መዳረሻዬ.
መቃብር ቤት፤
ከዛ ካመለጥኩ በሰንሰለት ታስሬ አማኑኤል…በጣም እድለኛ ከሆንኩ ደግሞ እስር ቤት የሚሆን ይመስለኛል››
‹‹ከእንደዚህ አይነት አሉታዊ አስተሳሰቦች ራስሽን ማራቅ አለብሽ..አሉታዊ ሀሳብ ቀስ በቀስ በመጀመሪያ በአዕምሯችን ስሩን እየሰደደ ይሄዳል.. ከዛ የምናስብበትን መንገድ ይቀይራል፡፡ እኛ ደግሞ የሀሳባችን ውጤት ስለሆንን በሂደት በአላስፈላጊ መንገድ እንድንጓዝ እየቀየረን ይሄዳል፡፡ ቀድሞ የማናውቀው አይነት ሰው ከውስጣችን ይበቅላል››
‹‹.ይበቅላል አልክ…በቅሎ አድጓል እኮ…ብቻ ዶ/ር ሁሉ ነገር ይጨንቃል››
እኮ የምልሽ እሱን ነው.መድሀኒቱ ብቻውን ብዙም ውጤታማ አይሆንም፤ አንቺም በተስፋ መታገል አለብሽ፡፡ ከዚህ ውጥረት በአፋጣኝ እራስሽን ማላቀቅ አለብሽ ምን መሰለሽ ውጥረት ከቁጥጥራችን ውጭ ከወጣ ወደ ስራ ህይወታችን ይሄድና ስህተት የሆነ ውሳኔ እንድንወስን ያደርገናል፡፡ ከዛም አልፎ የቤተሰብ ህይወታችን ላይ ጫና ያሳድራል፡፡ውጥረት ያመጣብንን ችግር በወቅቱና በሰዓቱ ካልተቆጣጠርነው እዕምሯችንና አካላችንን ይቆጣጠርና የጤና ችግር ከማስከተሉም በላይ አካላዊ በሽታና አእምሮአዊ በሽታ ያስከትልብናል..በሂደትም ለባህሪ ለውጥ ይዳርገናል፡፡ የባህሪ ለውጥ ማለት ደግሞ የምናስብበት መንገድ ነገሮችን የምናይበትና የምንመዝንበት ሚዛን እየተቀየረና እየተዛባ ይሄዳል ማለት ነው፡፡ ያ ደግሞ በውሳኔያችን ላይ ለውጥ ያመጣል፡፡ በስተመጨረሻም የሕይወታችንን መስመር ሙሉ ለሙሉ የመቀየር አቅም ይኖረዋል፡፡ስለዚህ በአእምሮችን ላይ የሚከሰት ማንኛውንም ውጥረት በጊዜና በሰአቱ ማከም ይጠበቅብናል፡፡ ለዛ ነው የምጨቀጭቅሽ››
‹‹እሺ ዶ/ር እሞክራለሁ..ማለቴ ለጤናዬ እፋለማለሁ››
አዎ እንደዛ ማድረግ አለብሽ…አየሽ ራሳችን ከውስጣችን ጋር ስናጣምር ህይወት ምን ያህል ንፁህ በደስታ የተሞላችና ህመም አልባ እንደሆነች እንረዳለን፡፡ለአዕምሯችን ማንኛውንም አይነት ጥያቄ ብናቀርብለት ያለማቅማማት መልስ ይሰጠናል፡፡ ጥያቄው ብዛትም ሆነ ክብደት ችግር የለውም ብቻ ሁሌ መልስ አያጣም፡፡ ችግሩ መልሱ ትክክል ሊሆንም ላይሆንም ይችላል..ስለዚህ እኛም ራሳችንን የምንጠይቅበት ሆነ ሌሎች የሚጠይቁንን ጥያቄዎች መጠንቀቅ አለብን፡፡ ምክንያቱም አዕምሯችን የሚሰጠን መልስ በምናቀርብለት የጥያቄ ይዘት ላይ የተመሰረተ ነው፡፡ ለምሳሌ ይህች ሀገር ወዴት እየሄደች ነው? የሚል ጥያቄ ለአዕምሯችን ቢቀርብለት ቀድሞ የሚመጣለት መልስ ስለጦርነት፤ስለኑሮ ውድነትና፤መሰል ነገሮች ነው...መልሱም በዛ ዙሪያ የሚሽከረከር ነው የሚሆነው፡፡ በተለየ መንገድ ደግሞ ኢትዬጵያ ላንቺ ምንሽ ነች? ቢሆን ጥያቄው...ስለውበቷ፤ ስለ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሶስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ዛሬ ላይ…አሁን
ሳባ ከሰመጠችበት የአመታት ትዝታ ወጥታ…ወዳለችበት ስትመለስ ከታላቅ መገረም ጋር ነው፡፡በዛን ወቅት በዛን ለሊት በወሲብ የረካችውን እርካታ በህይወቷ ሙሉ ድጋሚ አግኝታው አታውቅም..እናም ደግሞ ፈፅሞ አትዘነጋውም..እርግጥ ሴት ሆና የመጀመሪያ ቀን የወሲብ ገጠመኟን በመጥፎም ሆነ በክፉ የማታስታውስ የለችም…የእሷ ግን ከነጣዕምና ከነቃናው ዕድሜ ልኳን ይሄው እንዲህ ስብርብር ብላ አቅሏን አጥታ ደንዝዛ እንኳን ምንም የደበዘዘ ነገር የለም፡፡ እንደምንም ከተቀመጠችበት ተነስታ ለመቆም ስትሞክር እግሯ የእሷ መሆኑ እስኪጠፋት ድረስ ደንዝዞ ከቁጥጥሯ ውጭ ሆኗል ..እንደምንም ፈጠን አለችና የበረንዳውን ብረት በመያዝ ቆመች….ከድንዛዜዋ እስክትወጣ ከ5 ደቂቃ በላይ ወስደባት…
ትዝ ይላታል እዚህ ቦታ ስትቀመጥ ከለሊቱ 8 ሰዓት አካባቢ ነበር..አሁን ግን ነግቶ..ወፎች ግቢ ውስጥ ያሉ ሁለት ዛፎች ላይ ሰፍረው ጭጭጭ እያሉ መንፈስ የሚያንሰፈስፍ ሚስጥራዊ መዝሙር አየዘመሩ ነው…ግቢ ውስጥ ከወዲህ ወዲያ ስትንጎራድድ ዘበኛዋ ለኦሎምፒክ እንደሚዘጋጅ አትሌት በዛ ለሊት የስፖርት ቱታ ለብሶ ግቢው ውስጥ ባለ ከፍት ቦታ ስፖርት እየሰራ ነው….በርከት ላሉ ደቂቃዎች ቆማ ተመለከተችው…አንዴ ፑሻፕ ይሰራል፤ደግሞ ክብደት ያነሳል፤ደግሞ ቁጭ ብድግ ይላል፡፡
‹ታድለህ..››አለችና ወደውስጥ ገባች፡፡
…ቀጥታ ወደሻወር ቤት ነው ያመራችው…ሰውነቷን ታጠበች..ለመታጠብ ረጅም ሰዓት ነው የፈጀባት.. ምን አልባትም ከአንድ ሰዓት በላይ....ከዛ ልብሷን ቀየረች..የተወሰነ ሜካፕ በመጠቀም ራሷን አሰማመረችና መድሀኒቷን ወደቦርሳዋ በማስገባት መኝታ ቤቷን ለቃ ለመውጣት ዝግጁ ስትሆን ሁለት ሰዓት ከሩብ ሆኖ ነበር….ቀጥታ ወደሆስፒታል ነው የምትሄደው…እርግጥ ለቀጠሮዋ ሶስት ቀን ይቀረዋል..ግን ደግሞ ላለፉት ሶስት ቀን መድሀኒቷን አልተጠቀመችም..ያንን ለሀኪሟ ተናግራ መፍትሄ የሚለውን እንዲነግራት ትፈልጋለች….እርግጥ ልታገኘው የፈለገችው ለዚህ ብቻ አይደለም…ከእሱ ጋር መነጋገር ሰላም እንዲሰማት ስለሚያደርጋት ነው፡፡ ፎቅ ላይ ካለው መኝታ ቤቷ ወደሳሎን ስትወርድ ፊት ለፊቷ ባለው የምግብ ጠረጴዛ በምግብ ተሞልቶ አየች…ግራ ገባት…ሞባይሏን አወጣችና ሰዓቷን መልሳ አየችው 2.20 ነው፡፡ተመላላሽ ሰራተኛዋ ከ3 ሰዓት በፊት ስትገባ አይታት አታውቅም …እንደዛ አይነት ንግግርም የላቸውም
‹‹…ታዲያ አንዴት ዛሬ ልታደርገው ቻለች?››በማለት ቦርሳዋን ጠረጴዛው ላይ አስቀመጠችና ወደኪችን ስትሄድ፤ባዶ ነው፡፡ ኪችኑ ሁሉ ነገር ፅድት ብሎ እቃዎች ሁሉ በየቦታቸው ስለተቀመጡ ከነጋ ሰው የገባበትም አይመስልም፡፡ ቀጥታ ወደምግቡ ተመለሰችና እየጣፈጣት የምትፈልገውን ያህል ከተመገበች በኃላ እጇን ተጣጥባ ቦርሳዋን ይዛ ወጣችና ቀጥታ ወደ መኪናዋ ስትሄድ ትናንት ከአሰላ ስትመጣ አልብሷት የነበረውን አቧራና ጭቃ ከላዩ ላይ ተወግዶ ፏ ብላ ፀድታለች፡፡ደስ አላት፡፡ገባችና ቁልፏን አሽከርክራ ሞተሩን ማሞቅ ጀመረች በዚህን ጊዜ የመኪናውን ድምፅ ሰምቶ ከዘበኛ ቤት ወጣና በራፉን ከፈተላት..መኪናዋን አንቀሳቀሰችና .ስሩ.ስትደርስ.አቆመች አንገቷን በመስኮት አወጣችና..‹‹መኪናዬን ንፁህ ስላደረክልኝ አመሰግናለሁ››አለችው
‹‹አረ ችግር የለውም…ቁጭ ከምል ብዬ ነው››
‹‹ሳሎን ቁርስ አለልህ.. ግባና ብላ ››
‹‹እሺ እበላለሁ››
‹‹እሺ ቻው›ብላ መኪናዋን አንቀሳቀሰችና ወዲያው መልሳ አቆመችው፡፡
‹‹ይቅርታ ስምህ አይያዝልኝም››
‹‹ቀናው››
‹‹ያልተለመደ ስም ነው…ቆይ አለም መጥታ ነበረ አይደል.?ታዲያ.የት ሄደች?››
‹‹መቼ? ዛሬ ከሆነ አልመጣችም፡፡››
‹‹ታዲያ ቁርሱን ማን ነው የሰራው?››አቀረቀረ…
‹‹ምነው መልስ የለህም?››ኮስተርተር ብላ ጠየቀችው፡፡
‹‹ምነው የማይሆን ነገር ሰራሁ እንዴ?››
የምትመልሰው ግራ ገባት ‹‹እኔ እንጃ.. ለማንኛውም በጣም ይጣፍጣል›› አለችውና ከመገረም ውስጥ ሳትወጣ መኪናውን አስነስታ ተፈተለከች፡፡
ከዶክተሩ ጋር ተገናኝታ ፊት ለፊት ተቀምጣለች…የሆነውን ነገር ሁሉ ነግራው ምክር እየሰጣት ነው፡፡
ይሄውልሽ ሳባ .ይሄንን ነገር ሲሪዬስ አድርገሽ እንድትወስጂው እፈልጋለሁ››
‹‹እሺ ዶ/ር ሁለተኛ አይለመደኝም፡፡››
‹‹ቤተሰቦችሽም ሊረዱሽ ይገባል፡፡››
‹‹ቤተሰቦቼ አሰላ ነው ያሉት‹‹ያንን ማድረግ አይችሉም፡፡››
‹‹ሳባ ከእኔ በተጨማሪ በቅርብሽ ሆኖ ሁሉን ነገር እየተከታተለ ሊረዳሽ የሚችል ሰው ማግኘት አለብሽ.››.
‹‹አይ ዶ/ር እንዲሁ እድሜ ለመግፋት ካልሆነ በስተቀር የእኔ ነገር ተስፋ.ያለው........ .አይመስለኝም…በአጠቃላይ.መኖርደክሞኛል..መጨረሻ.መዳረሻዬ.
መቃብር ቤት፤
ከዛ ካመለጥኩ በሰንሰለት ታስሬ አማኑኤል…በጣም እድለኛ ከሆንኩ ደግሞ እስር ቤት የሚሆን ይመስለኛል››
‹‹ከእንደዚህ አይነት አሉታዊ አስተሳሰቦች ራስሽን ማራቅ አለብሽ..አሉታዊ ሀሳብ ቀስ በቀስ በመጀመሪያ በአዕምሯችን ስሩን እየሰደደ ይሄዳል.. ከዛ የምናስብበትን መንገድ ይቀይራል፡፡ እኛ ደግሞ የሀሳባችን ውጤት ስለሆንን በሂደት በአላስፈላጊ መንገድ እንድንጓዝ እየቀየረን ይሄዳል፡፡ ቀድሞ የማናውቀው አይነት ሰው ከውስጣችን ይበቅላል››
‹‹.ይበቅላል አልክ…በቅሎ አድጓል እኮ…ብቻ ዶ/ር ሁሉ ነገር ይጨንቃል››
እኮ የምልሽ እሱን ነው.መድሀኒቱ ብቻውን ብዙም ውጤታማ አይሆንም፤ አንቺም በተስፋ መታገል አለብሽ፡፡ ከዚህ ውጥረት በአፋጣኝ እራስሽን ማላቀቅ አለብሽ ምን መሰለሽ ውጥረት ከቁጥጥራችን ውጭ ከወጣ ወደ ስራ ህይወታችን ይሄድና ስህተት የሆነ ውሳኔ እንድንወስን ያደርገናል፡፡ ከዛም አልፎ የቤተሰብ ህይወታችን ላይ ጫና ያሳድራል፡፡ውጥረት ያመጣብንን ችግር በወቅቱና በሰዓቱ ካልተቆጣጠርነው እዕምሯችንና አካላችንን ይቆጣጠርና የጤና ችግር ከማስከተሉም በላይ አካላዊ በሽታና አእምሮአዊ በሽታ ያስከትልብናል..በሂደትም ለባህሪ ለውጥ ይዳርገናል፡፡ የባህሪ ለውጥ ማለት ደግሞ የምናስብበት መንገድ ነገሮችን የምናይበትና የምንመዝንበት ሚዛን እየተቀየረና እየተዛባ ይሄዳል ማለት ነው፡፡ ያ ደግሞ በውሳኔያችን ላይ ለውጥ ያመጣል፡፡ በስተመጨረሻም የሕይወታችንን መስመር ሙሉ ለሙሉ የመቀየር አቅም ይኖረዋል፡፡ስለዚህ በአእምሮችን ላይ የሚከሰት ማንኛውንም ውጥረት በጊዜና በሰአቱ ማከም ይጠበቅብናል፡፡ ለዛ ነው የምጨቀጭቅሽ››
‹‹እሺ ዶ/ር እሞክራለሁ..ማለቴ ለጤናዬ እፋለማለሁ››
አዎ እንደዛ ማድረግ አለብሽ…አየሽ ራሳችን ከውስጣችን ጋር ስናጣምር ህይወት ምን ያህል ንፁህ በደስታ የተሞላችና ህመም አልባ እንደሆነች እንረዳለን፡፡ለአዕምሯችን ማንኛውንም አይነት ጥያቄ ብናቀርብለት ያለማቅማማት መልስ ይሰጠናል፡፡ ጥያቄው ብዛትም ሆነ ክብደት ችግር የለውም ብቻ ሁሌ መልስ አያጣም፡፡ ችግሩ መልሱ ትክክል ሊሆንም ላይሆንም ይችላል..ስለዚህ እኛም ራሳችንን የምንጠይቅበት ሆነ ሌሎች የሚጠይቁንን ጥያቄዎች መጠንቀቅ አለብን፡፡ ምክንያቱም አዕምሯችን የሚሰጠን መልስ በምናቀርብለት የጥያቄ ይዘት ላይ የተመሰረተ ነው፡፡ ለምሳሌ ይህች ሀገር ወዴት እየሄደች ነው? የሚል ጥያቄ ለአዕምሯችን ቢቀርብለት ቀድሞ የሚመጣለት መልስ ስለጦርነት፤ስለኑሮ ውድነትና፤መሰል ነገሮች ነው...መልሱም በዛ ዙሪያ የሚሽከረከር ነው የሚሆነው፡፡ በተለየ መንገድ ደግሞ ኢትዬጵያ ላንቺ ምንሽ ነች? ቢሆን ጥያቄው...ስለውበቷ፤ ስለ
👍56❤7😁2
ወንዝና ሸንተረሯ..ስለወግና ባህሏ ነው ቀድሞ የሚታሰበው፣..እና አዕምሮሽን ስለምትቀልቢው ሀሳብ ጥንቃቄ አድርጊ …ይሄም የህክምናው አንዱ ዘዴ ነው፡፡ይሄንና መስል ብዙ ብዙ ነገር ለሁለት ሰዓት አወሩና በሌላ ቀጠሮ ተለያዩ ..
ቀጥታ ከሆስፒታል ወጥታ ደራሲ ጳውሎስን ለማግኘት ነው የሄደችው፡፡ ብዙም ሰው የማያዘወትርበት ቦታ ተገናኙና የጨረሰውን መፅሀፍ ከነ ላፕቶፑ አስረካባት…ሌላ 50 ሺ ብር ሰጠችውና እንዴት እንዳስተካከለው አንብባው የተሰማትን በስልክ እንደምትነግረውና ቀጣይ ሂደቶችንም በዛው አውርተው እቅድ እንደሚያወጡ ተነጋገሩና ተለያዩ፡፡ ከዛ ወደቤት ነበር የሄደችው፡፡ ቀናው ከፈተላት ..መኪናዋን ቦታዋ አቆመችና ወደመኝታ ቤቷ ተንደረደረች..ልብሷን ቀያይራ ፒጃማ ለብሳ አልጋዋ ላይ ወጣች…ትራሷን አስተካክላ ላፕቶፑን አበራችና…የመፅሀፉን ረቂቅ ከፈተች..ማንበብ ቀጠለች ስትጀምር ከቀኑ 7 ሰዓት ነበር….ከምሽቱ ሶስት ሰዓት አገባደደች…ወዲያው ስልኳን አነሳችና ደወለች
‹‹ሄሎ በጣም ድንቅ አድርገህ ነው ያስተካከልከው››
‹‹አነብበሽ ጨረስሺው?››
‹‹አዎ አሁን እንደጨረስኩ ነው የደወልኩልህ አድናቆቴን በትኩሱ ልንገርህ ብዬ ነው፡፡ በል ደህና እደር ሰሞኑን እደውልልሀለው፡፡›› አለችውና ወደመታጠቢያ ክፍል ገባች እጇን በመታጠብ ቅድም ሰራተኛዋ አለም ጠረጴዛ ላይ አስቀምጣለት የሄደችውን እራት ክዳኑን ከፍታ መብላት ጀመረች… ለደሰታዋም የወይን ጠርሙሷን ከፍታ ወደ ብርጭቆ አንደቀደቀችና ጠቀም አድርጋ ላፈችለት…ራቱን በልታ እንደጨረሰች የወይኑን ብርጭቆ በአንድ እጇ ጠርሙሱን በሌላው ይዛ እዛው ፎቅ ላይ ወደአለው በረንዳ ሄደችና ቁጭ ብላ ከኪሷ ስልኳን በማውጣት ሌላ ሰው ጋር ደወለች፡፡
‹‹ሄሎ…በማታ ስለደወልኩ ይቅርታ››
ችግር የለውም..በማንኛውም ሰዓት ብትደውይ በደስታ አነሳዋለሁ››
አመሰግናለሁ...እንግዲህ.ባለፈው እንደነገርኩህ ትልቅ.ውለታ ነው የምጠይቅህ.
‹‹ምነው መፀሀፉ አለቀ እንዴ?››
‹‹አዎ ጥንቅቅ ብሎ አልቋል፡፡
‹‹እሺ..እና ምን አሰብሽ?››
‹‹ነገ ጥዋት ረቂቁንም ቀብዱንም አስረክብሀለሁ…ደራሲውም በፈለከው ሰዓት መጥቶ ውሉን ይፈርምልሀል..ከዛ በጣም በፍጥነት በተመሳሳይ ደግሞ ፍፁም ምስጢራዊ በሆነ መንገድ እንዲታተምልኝ ነው የምፈልገው፡፡››
‹‹ቸግር.የለውም…ምስጢራዊነቱን ለራሴ ደህንነት ስል ነው የምጠብቀው፡፡ ለፍጥነቱ ሁለት ሳምንት ብቻ ነው የማስጠብቅሽ››
‹‹ይሁን …..ቻው በል ጠዋት እንገናኛለን.እደውልልሀለሁ››
‹‹ቻው ደህና እደሪ››ስልኩ ተዘጋ፡፡የወይን ብርጭቆዋን አነሳችና ገርገጭ አድርጋ ጠጣች…በእርካታ.ግንባሯን ወደ ላይ እንጋጣ አይኖቿን ሰማዩ ላይ ሰካች ጨረቃ ግማሽ ነች….ኮከቦቹ በዙሪያዋ ተበትነዋል…እነሱን.በአድናቆት እየተመለከተች ድንገት ሳታስበው ወደ ትናንቷ ተመለሰች…ወደአለፈ ትዝታዋ
💫ይቀጥላል💫
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ቀጥታ ከሆስፒታል ወጥታ ደራሲ ጳውሎስን ለማግኘት ነው የሄደችው፡፡ ብዙም ሰው የማያዘወትርበት ቦታ ተገናኙና የጨረሰውን መፅሀፍ ከነ ላፕቶፑ አስረካባት…ሌላ 50 ሺ ብር ሰጠችውና እንዴት እንዳስተካከለው አንብባው የተሰማትን በስልክ እንደምትነግረውና ቀጣይ ሂደቶችንም በዛው አውርተው እቅድ እንደሚያወጡ ተነጋገሩና ተለያዩ፡፡ ከዛ ወደቤት ነበር የሄደችው፡፡ ቀናው ከፈተላት ..መኪናዋን ቦታዋ አቆመችና ወደመኝታ ቤቷ ተንደረደረች..ልብሷን ቀያይራ ፒጃማ ለብሳ አልጋዋ ላይ ወጣች…ትራሷን አስተካክላ ላፕቶፑን አበራችና…የመፅሀፉን ረቂቅ ከፈተች..ማንበብ ቀጠለች ስትጀምር ከቀኑ 7 ሰዓት ነበር….ከምሽቱ ሶስት ሰዓት አገባደደች…ወዲያው ስልኳን አነሳችና ደወለች
‹‹ሄሎ በጣም ድንቅ አድርገህ ነው ያስተካከልከው››
‹‹አነብበሽ ጨረስሺው?››
‹‹አዎ አሁን እንደጨረስኩ ነው የደወልኩልህ አድናቆቴን በትኩሱ ልንገርህ ብዬ ነው፡፡ በል ደህና እደር ሰሞኑን እደውልልሀለው፡፡›› አለችውና ወደመታጠቢያ ክፍል ገባች እጇን በመታጠብ ቅድም ሰራተኛዋ አለም ጠረጴዛ ላይ አስቀምጣለት የሄደችውን እራት ክዳኑን ከፍታ መብላት ጀመረች… ለደሰታዋም የወይን ጠርሙሷን ከፍታ ወደ ብርጭቆ አንደቀደቀችና ጠቀም አድርጋ ላፈችለት…ራቱን በልታ እንደጨረሰች የወይኑን ብርጭቆ በአንድ እጇ ጠርሙሱን በሌላው ይዛ እዛው ፎቅ ላይ ወደአለው በረንዳ ሄደችና ቁጭ ብላ ከኪሷ ስልኳን በማውጣት ሌላ ሰው ጋር ደወለች፡፡
‹‹ሄሎ…በማታ ስለደወልኩ ይቅርታ››
ችግር የለውም..በማንኛውም ሰዓት ብትደውይ በደስታ አነሳዋለሁ››
አመሰግናለሁ...እንግዲህ.ባለፈው እንደነገርኩህ ትልቅ.ውለታ ነው የምጠይቅህ.
‹‹ምነው መፀሀፉ አለቀ እንዴ?››
‹‹አዎ ጥንቅቅ ብሎ አልቋል፡፡
‹‹እሺ..እና ምን አሰብሽ?››
‹‹ነገ ጥዋት ረቂቁንም ቀብዱንም አስረክብሀለሁ…ደራሲውም በፈለከው ሰዓት መጥቶ ውሉን ይፈርምልሀል..ከዛ በጣም በፍጥነት በተመሳሳይ ደግሞ ፍፁም ምስጢራዊ በሆነ መንገድ እንዲታተምልኝ ነው የምፈልገው፡፡››
‹‹ቸግር.የለውም…ምስጢራዊነቱን ለራሴ ደህንነት ስል ነው የምጠብቀው፡፡ ለፍጥነቱ ሁለት ሳምንት ብቻ ነው የማስጠብቅሽ››
‹‹ይሁን …..ቻው በል ጠዋት እንገናኛለን.እደውልልሀለሁ››
‹‹ቻው ደህና እደሪ››ስልኩ ተዘጋ፡፡የወይን ብርጭቆዋን አነሳችና ገርገጭ አድርጋ ጠጣች…በእርካታ.ግንባሯን ወደ ላይ እንጋጣ አይኖቿን ሰማዩ ላይ ሰካች ጨረቃ ግማሽ ነች….ኮከቦቹ በዙሪያዋ ተበትነዋል…እነሱን.በአድናቆት እየተመለከተች ድንገት ሳታስበው ወደ ትናንቷ ተመለሰች…ወደአለፈ ትዝታዋ
💫ይቀጥላል💫
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍58❤5
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አራት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ትዝታ-ከ10 አመት በፊት
አዲሱን ስራ ለመጀመር ወደ ስልጠና የገባችበት የመጀመሪያው ቀን ነው፡፡ አዎ ወደዚህ አዘቅት ውስጥ ወደ አስገባት ስራ ቀጥታ ከመግባቷ በፊት ምርጥና አስደሳች የሆኑ 3 የስልጠና ወራቶችን አሳልፋ ነበር፡፡ በእነዛ ወራቶች የተማረችው ትምህርት እና ያገኘችው የህይወት ልምድ አራት አመት በዩኒቨርሲቲ ቆይታዋ ካገኘችው እውቀትና ልምድ ጋር ብዙም የማይተናነስ ነበር፡፡ አጭር በጣም ጣፋጭና ልዩ አይነት ልምድ ያጎናፀፋትና የህይወት ምልከታዋን ሙሉ በሙሉ የቀየራት ነበር፡፡ትዝ ይላታል ለመጀመሪያ ቀን ከአደረችበት ሆቴል በለሊት መጥቶ ጥሩ ቁርስ ጋብዞ ስልጠና የሚወስዱበት አፓርታማ ድረስ የወሰዳት ደምሳሽ ነበር፡፡
በወቅቱ ሳባ ሁለት ሻንጣ ልብሷን ይዛ ለስልጠና በተዘጋጀላት አፓርታማ ደርሳ ከመኪና እንደወረደች ፊት ለፊቷ ያየችው ሰገንን ነበር
"እንኳን በሰላም መጣሽ" በሚል የሞቀ ሰላምታ ነበር የተቀበለቻት።
ሳባም "እንኳን ደህና ቆያችሁኝ"አለችና ሰላምታ ከተለዋወጡ በኃላ አቅፋት ወደ ውስጥ ይዛት ገባች። ደምሳሽ ሻንጣዋን ከመኪናው ኪስ እያወረደ ወደተዘጋጀላት መኝታ ቤቷ ይዞላት ገባ፡፡ በስርአት አስቀምጦላት ወደስራው ተመለሰ፡፡ ሳባ የገባችበት ክፍል የሳሎን ይዞታ ያለው ሲሆን ምቹ ሶፋ እና ደረቅ ወንበሮች ነበሩበት በሶፋው ላይ ራቅ ራቅ ብለው ሁለት ወጣት ሴቶች ተቀምጠዋል፡፡ በግምት 40 አመት የሚሆናት ደርባባ.ባለ ግርማ ሞገስ ሴት ፈንጠር ብላ ደረቅ ወንበር.ላይ ተቀምጣለች፡፡ ፊት ለፊቷ መለስተኛ ጠረጴዛ አለ …እዛ ላይ ላፕቶፕ ኮምፒውተር ተቀምጧል…ከጭንቅላቷ በስተጀርባ ባለው ግድግዳ ፕሮጀክተር ተለጥፏል፡፡
ሰገን ወደእሷ ተጠጋች፡፡ ‹‹እንግዲህ ሶስተኛዋ ሰልጣኝ እሷ ነች፡፡ ሳባ ትባላለች፡፡ለሁላችሁም መልካም የስልጠና ጊዜ እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ…አልፎ አልፎም ቢሆን ከእኔ ጋር እንገናኛለን፡፡በሉ ደህና ሁኑ ..ሳባ ተቀመጪ››ብላ
ወጥታ ሄደች፡፡ሳባም ክፍት ወደሆነው የሶፋ መቀመጫ ሄደችና ተቀመጠች፡፡ እርስ በርስ ለመተዋወቅ 10 የሚሆኑ ደቂቃዎችን ካባከኑ በኃላ ቀጥታ ወደስልጠናው ነበር የገቡት፡፡
አሰልጣኟ ራሷን ከማስተዋወቅ ጀመረች፡፡ ማህደር እባላለሁ፡፡ ቀድሞ እንደተነገራችሁ ጠቅላላ ስልጠናው ሶስት ወር የሚፈጅ ሲሆን እንግዲህ ቀጣዬችን ሁለት ወር ተኩል ከእኔ ጋር እናሳልፋለን፡፡ የመጨረሻዎቹ 15 ቀናት ደግሞ ያው ከእኔ ጋር በነበራችሁ ቆይታ የቀሰማችሁትን እውቀትና ጥበብ በተግባር የምትፈተኑበት ነው፡፡ እንደሚታወቀው በድርጅታችን ሶስት የማሳጅ መስጫ ቦታዎች አሉን ሶስቱም ደረጃቸው የሚገኝባቸው ጥቅምም ይለያያል በስልጠናው ላይ በምታስመዘግቡት ብቃትና በመጨረሻው የተግባር ላይ ኢቫሉዌሽን መሰረት በማድረግ ምደባችሁ ይከናወናል ማለት ነው፡፡ እንግዲህ ደረጃ አንድ የሚመደበው ማን ነው? ደረጃ ሁለትስ…? ሶስት ወር ጠብቀን የምናውቀው ይሆናል…ለሁላችሁም ‹‹መልካም እድል›› ብላ ነበር ወደ እለቱ ትምህርት የገባችው፡፡ እንግዲህ ትምህርታችን አራት ዘርፍ ይኖረዋል፡፡ የመጀመሪያው ስለማሳጅ እንማራለን..ይሄ የስልጠናው ዋናው ክፍል ስለሆነ አንድ ወር ይፈጃል..ሁለተኛው ክፍል ስለ‹‹ፍቅርና ወሲብ››ይሆናል፤ ይሄም ሀያ ቀን ይፈጅብናል…ሶስተኛው ስለ‹‹ተግባቦት››አስር ቀን እንማራለን ከዛ መልሰን ስለማሳጅ 15 ቀን በመማር ከእኔ ጋር ያለንን ቆይታ እናጠቀልላን፡፡ለመጀመር ያህል ዘሬ ማሳጅ ምንድነው? ከሚለው እንጀምር፡፡
ማሳጅ ከሰው ልጅ ጥንታዊ ታሪክ ጋር ከፍተኛ ቁርኝት ያለው ግኝት ነው፡፡ማሳጅ ለተዝናኖት ከመጥቀሙም በተጨማሪ አጠቃላይ የሰው ልጅን የጤና ችግር የሚያስተካክል የጎንዬሽ ጉዳት የሌለው ውጤታማና ተፈጥሮአዊ ዘዴ ነው፡፡ማሳጅ ከ4ሺ አመት በፊት ለመጀመሪያ ጊዜ በቻይና ተጀምሮ ወደተለያዩ የምስራቁ አለም ክፍል ወደ ሆኑት ህንድ፤ጃፓን፤ታይላንድ የመሳሰሉት አገሮች የተስፋፋ ሲሆን በኋላም ወደአውሮፓ በመሻገር ከየሀገሮቹ ባህልና ወግ ጋር በመዋሀድ ቅርፁን በመቀያየር ቀስ በቀስም ቢሆን ሊስፋፋና ሊዛመት ችሏል፡፡
በዛሬው ጊዜ ማሳጅ በተለያየ የአለም ክፍሎች የተለያየ ስምና ቅርፅ ይዞ በከፍተኛ ሁኔታ አማራጭ የህክምና ዘርፍ በመሆን ግልጋሎት በመስጠት ላይ ይገኛል፡፡ ከተወሰኑ የማሳጅ አይነቶች ጥቂቶቹ ስዊዲሽ ማሳጅ፤ ዲፕ ቲሹ ማሳጅ፤ስፖርት.ማሳጅ፤ሞሮኮ ማሳጅ፤የመሳሰሉት ናቸው፡፡
ለምሳሌ ሲዊዲሽ ማሳጅ በአሁኑ ጊዜ በመላው አለም በስፋት በተግባር ላይ እየዋለ የሚገኝ የማሳጅ አይነት ሲሆን ጠቅላላ የሰውነት ክፍልን በተዝናኖት ውስጥ ለመክትት ታቅዶ ዲዘይን የተደረገ ሲሆን በምዕራባዊያን የሰውነት መዋቅርቨእውቀትና የስነ-ልቦና ሳይንስ ላይ መሰረት አድርጎ የተቃኘ ነው፡፡ ሎሽን ወይም ቅባት ይጠቀማል፤የደም ዝውውርን ማሳለጥና የደም ስሮች ላይ ያለውን ውጥረት እንዲረግብ ያደርጋል፡፡
ሌላው የስፖርት ማሳጅ ነው፡፡ ይሄ የስፖረት ማሳጅ ለአትሌቶች የብቃታቸው ጫፍ ላይ እንዲደርሱ፤ጡንቻዎቻቸውን በማፈርጠምና ትንፋሻቸውን በማጎልበት እገዛ ሚያደርግላቸው ከመሆኑም በላይ ከአደጋና ከዝለት የሚታደጋቸው ነው ከዛም በተጨማሪ ጉዳት ላይ በሚወድቁበት ጊዜ በፍጥነት እንዲያገግሙ ይጠቀሙበታል ሌላው አኩባንቸር የሚባለው የማሳጅ አይነት ሲሆን፡፡ በአብዛኛው በህንድ አካባቢ የሚሰጥ ሲሆን የሰውነትንና የአዕምሮን ባላንስ ለመጠበቅ ዲዛይን የተደረገ የማሳጅ አይነት ነው፡፡
ለግዜው ለመግቢያ ያህል እነዚህን ካልን ይበቃል ፤በቀጣይ ግን እያንዳንዳቸውን በተናጠል እያነሳን በተግባርም እየሞከርን በጥልቀት እናሰራችኋለን፡፡ ምክንያቱም ዋናው ስራችን ስለሆነ፡፡
ከዛ እንዳለችው እያንዳንዱን የሰውነት ክፍል እየለየን፤የት ጋር ሲታሽ የት ጋር.እንደሚሰማን…ለምን አይነት ችግር ምን አይነት ማሳጅ እንደምንሰራ… የትኛው ጡንቻ ከየትኛው ግንኙነት እንዳለው በተግባር እናያለን፡፡
እንዳለችውም ለ15 ቀን ያለማቋረጥ ሶስት የተለያዩ ወንዶች እየተቀያየሩ የማሳጅ ጠረጴዛቸው ላይ እንዲተኙ ይደረግና መምህሯ ለሶስቱ ሴቶች እያንዳንድን የሠውነት ክፍል እየለያየች በማሳየት እያንዳንዱን የሰውነት መገጣጠሚያ እየጨፈላለቀች እየገጣጠመች...የደም.ስሮችን አቀማመጥና አሰራር በቪዲዬ በ3ዲ ቪዲዬ በመታገዝ እያሳየቻቸው ፤ስለሰው ልጅ የሠውነት መዋቅር ስለሴትና ወንድ የሰውነት መዋቅር ልዩነት እስኪደነቁና እስኪፈዙ ድረስ ካስተማረቻቸው በኃላ ለቀጣዩ 10 ቀን ደግሞ በየቀኑ የተለያየ የሰውነት አቋም ውፍረትና ቅርፅ ያላቸውን ወንዶች በማምጣት የት ጋር እንዴት አድርገው ማሸት እንዳለባቸው እጃቸው እስኪዝልና አእምሯቸው እስኪደነዝዝ ሰለጠኑ፡፡ ላባቸው እስኪንጠፈጠፍ እግራቸው እስኪንቀጠቀጥ ለአንድ ወር አጠቃለሉና ወደ ሁለተኛ የስልጠና ርዕስ ተሸጋገሩ
..//
ቀጣዩ የስልጠናው ርዕስ ስለወሲብ ነበር
እስኪ ስለ ወሲብ በወፍ በረር እንይ የወሲብ አብሮነት የጋራ ስሜትና ፍቅራቸውን እንዲያስታውሱና በትዝታውም ጥሩ ስሜት እንዲሰማቸው ያደርጋል፤ወደተሻለ የፍቅር እርካብ ያሻግራቸዋል፤ይበልጥ ልብ ለልብ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አራት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ትዝታ-ከ10 አመት በፊት
አዲሱን ስራ ለመጀመር ወደ ስልጠና የገባችበት የመጀመሪያው ቀን ነው፡፡ አዎ ወደዚህ አዘቅት ውስጥ ወደ አስገባት ስራ ቀጥታ ከመግባቷ በፊት ምርጥና አስደሳች የሆኑ 3 የስልጠና ወራቶችን አሳልፋ ነበር፡፡ በእነዛ ወራቶች የተማረችው ትምህርት እና ያገኘችው የህይወት ልምድ አራት አመት በዩኒቨርሲቲ ቆይታዋ ካገኘችው እውቀትና ልምድ ጋር ብዙም የማይተናነስ ነበር፡፡ አጭር በጣም ጣፋጭና ልዩ አይነት ልምድ ያጎናፀፋትና የህይወት ምልከታዋን ሙሉ በሙሉ የቀየራት ነበር፡፡ትዝ ይላታል ለመጀመሪያ ቀን ከአደረችበት ሆቴል በለሊት መጥቶ ጥሩ ቁርስ ጋብዞ ስልጠና የሚወስዱበት አፓርታማ ድረስ የወሰዳት ደምሳሽ ነበር፡፡
በወቅቱ ሳባ ሁለት ሻንጣ ልብሷን ይዛ ለስልጠና በተዘጋጀላት አፓርታማ ደርሳ ከመኪና እንደወረደች ፊት ለፊቷ ያየችው ሰገንን ነበር
"እንኳን በሰላም መጣሽ" በሚል የሞቀ ሰላምታ ነበር የተቀበለቻት።
ሳባም "እንኳን ደህና ቆያችሁኝ"አለችና ሰላምታ ከተለዋወጡ በኃላ አቅፋት ወደ ውስጥ ይዛት ገባች። ደምሳሽ ሻንጣዋን ከመኪናው ኪስ እያወረደ ወደተዘጋጀላት መኝታ ቤቷ ይዞላት ገባ፡፡ በስርአት አስቀምጦላት ወደስራው ተመለሰ፡፡ ሳባ የገባችበት ክፍል የሳሎን ይዞታ ያለው ሲሆን ምቹ ሶፋ እና ደረቅ ወንበሮች ነበሩበት በሶፋው ላይ ራቅ ራቅ ብለው ሁለት ወጣት ሴቶች ተቀምጠዋል፡፡ በግምት 40 አመት የሚሆናት ደርባባ.ባለ ግርማ ሞገስ ሴት ፈንጠር ብላ ደረቅ ወንበር.ላይ ተቀምጣለች፡፡ ፊት ለፊቷ መለስተኛ ጠረጴዛ አለ …እዛ ላይ ላፕቶፕ ኮምፒውተር ተቀምጧል…ከጭንቅላቷ በስተጀርባ ባለው ግድግዳ ፕሮጀክተር ተለጥፏል፡፡
ሰገን ወደእሷ ተጠጋች፡፡ ‹‹እንግዲህ ሶስተኛዋ ሰልጣኝ እሷ ነች፡፡ ሳባ ትባላለች፡፡ለሁላችሁም መልካም የስልጠና ጊዜ እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ…አልፎ አልፎም ቢሆን ከእኔ ጋር እንገናኛለን፡፡በሉ ደህና ሁኑ ..ሳባ ተቀመጪ››ብላ
ወጥታ ሄደች፡፡ሳባም ክፍት ወደሆነው የሶፋ መቀመጫ ሄደችና ተቀመጠች፡፡ እርስ በርስ ለመተዋወቅ 10 የሚሆኑ ደቂቃዎችን ካባከኑ በኃላ ቀጥታ ወደስልጠናው ነበር የገቡት፡፡
አሰልጣኟ ራሷን ከማስተዋወቅ ጀመረች፡፡ ማህደር እባላለሁ፡፡ ቀድሞ እንደተነገራችሁ ጠቅላላ ስልጠናው ሶስት ወር የሚፈጅ ሲሆን እንግዲህ ቀጣዬችን ሁለት ወር ተኩል ከእኔ ጋር እናሳልፋለን፡፡ የመጨረሻዎቹ 15 ቀናት ደግሞ ያው ከእኔ ጋር በነበራችሁ ቆይታ የቀሰማችሁትን እውቀትና ጥበብ በተግባር የምትፈተኑበት ነው፡፡ እንደሚታወቀው በድርጅታችን ሶስት የማሳጅ መስጫ ቦታዎች አሉን ሶስቱም ደረጃቸው የሚገኝባቸው ጥቅምም ይለያያል በስልጠናው ላይ በምታስመዘግቡት ብቃትና በመጨረሻው የተግባር ላይ ኢቫሉዌሽን መሰረት በማድረግ ምደባችሁ ይከናወናል ማለት ነው፡፡ እንግዲህ ደረጃ አንድ የሚመደበው ማን ነው? ደረጃ ሁለትስ…? ሶስት ወር ጠብቀን የምናውቀው ይሆናል…ለሁላችሁም ‹‹መልካም እድል›› ብላ ነበር ወደ እለቱ ትምህርት የገባችው፡፡ እንግዲህ ትምህርታችን አራት ዘርፍ ይኖረዋል፡፡ የመጀመሪያው ስለማሳጅ እንማራለን..ይሄ የስልጠናው ዋናው ክፍል ስለሆነ አንድ ወር ይፈጃል..ሁለተኛው ክፍል ስለ‹‹ፍቅርና ወሲብ››ይሆናል፤ ይሄም ሀያ ቀን ይፈጅብናል…ሶስተኛው ስለ‹‹ተግባቦት››አስር ቀን እንማራለን ከዛ መልሰን ስለማሳጅ 15 ቀን በመማር ከእኔ ጋር ያለንን ቆይታ እናጠቀልላን፡፡ለመጀመር ያህል ዘሬ ማሳጅ ምንድነው? ከሚለው እንጀምር፡፡
ማሳጅ ከሰው ልጅ ጥንታዊ ታሪክ ጋር ከፍተኛ ቁርኝት ያለው ግኝት ነው፡፡ማሳጅ ለተዝናኖት ከመጥቀሙም በተጨማሪ አጠቃላይ የሰው ልጅን የጤና ችግር የሚያስተካክል የጎንዬሽ ጉዳት የሌለው ውጤታማና ተፈጥሮአዊ ዘዴ ነው፡፡ማሳጅ ከ4ሺ አመት በፊት ለመጀመሪያ ጊዜ በቻይና ተጀምሮ ወደተለያዩ የምስራቁ አለም ክፍል ወደ ሆኑት ህንድ፤ጃፓን፤ታይላንድ የመሳሰሉት አገሮች የተስፋፋ ሲሆን በኋላም ወደአውሮፓ በመሻገር ከየሀገሮቹ ባህልና ወግ ጋር በመዋሀድ ቅርፁን በመቀያየር ቀስ በቀስም ቢሆን ሊስፋፋና ሊዛመት ችሏል፡፡
በዛሬው ጊዜ ማሳጅ በተለያየ የአለም ክፍሎች የተለያየ ስምና ቅርፅ ይዞ በከፍተኛ ሁኔታ አማራጭ የህክምና ዘርፍ በመሆን ግልጋሎት በመስጠት ላይ ይገኛል፡፡ ከተወሰኑ የማሳጅ አይነቶች ጥቂቶቹ ስዊዲሽ ማሳጅ፤ ዲፕ ቲሹ ማሳጅ፤ስፖርት.ማሳጅ፤ሞሮኮ ማሳጅ፤የመሳሰሉት ናቸው፡፡
ለምሳሌ ሲዊዲሽ ማሳጅ በአሁኑ ጊዜ በመላው አለም በስፋት በተግባር ላይ እየዋለ የሚገኝ የማሳጅ አይነት ሲሆን ጠቅላላ የሰውነት ክፍልን በተዝናኖት ውስጥ ለመክትት ታቅዶ ዲዘይን የተደረገ ሲሆን በምዕራባዊያን የሰውነት መዋቅርቨእውቀትና የስነ-ልቦና ሳይንስ ላይ መሰረት አድርጎ የተቃኘ ነው፡፡ ሎሽን ወይም ቅባት ይጠቀማል፤የደም ዝውውርን ማሳለጥና የደም ስሮች ላይ ያለውን ውጥረት እንዲረግብ ያደርጋል፡፡
ሌላው የስፖርት ማሳጅ ነው፡፡ ይሄ የስፖረት ማሳጅ ለአትሌቶች የብቃታቸው ጫፍ ላይ እንዲደርሱ፤ጡንቻዎቻቸውን በማፈርጠምና ትንፋሻቸውን በማጎልበት እገዛ ሚያደርግላቸው ከመሆኑም በላይ ከአደጋና ከዝለት የሚታደጋቸው ነው ከዛም በተጨማሪ ጉዳት ላይ በሚወድቁበት ጊዜ በፍጥነት እንዲያገግሙ ይጠቀሙበታል ሌላው አኩባንቸር የሚባለው የማሳጅ አይነት ሲሆን፡፡ በአብዛኛው በህንድ አካባቢ የሚሰጥ ሲሆን የሰውነትንና የአዕምሮን ባላንስ ለመጠበቅ ዲዛይን የተደረገ የማሳጅ አይነት ነው፡፡
ለግዜው ለመግቢያ ያህል እነዚህን ካልን ይበቃል ፤በቀጣይ ግን እያንዳንዳቸውን በተናጠል እያነሳን በተግባርም እየሞከርን በጥልቀት እናሰራችኋለን፡፡ ምክንያቱም ዋናው ስራችን ስለሆነ፡፡
ከዛ እንዳለችው እያንዳንዱን የሰውነት ክፍል እየለየን፤የት ጋር ሲታሽ የት ጋር.እንደሚሰማን…ለምን አይነት ችግር ምን አይነት ማሳጅ እንደምንሰራ… የትኛው ጡንቻ ከየትኛው ግንኙነት እንዳለው በተግባር እናያለን፡፡
እንዳለችውም ለ15 ቀን ያለማቋረጥ ሶስት የተለያዩ ወንዶች እየተቀያየሩ የማሳጅ ጠረጴዛቸው ላይ እንዲተኙ ይደረግና መምህሯ ለሶስቱ ሴቶች እያንዳንድን የሠውነት ክፍል እየለያየች በማሳየት እያንዳንዱን የሰውነት መገጣጠሚያ እየጨፈላለቀች እየገጣጠመች...የደም.ስሮችን አቀማመጥና አሰራር በቪዲዬ በ3ዲ ቪዲዬ በመታገዝ እያሳየቻቸው ፤ስለሰው ልጅ የሠውነት መዋቅር ስለሴትና ወንድ የሰውነት መዋቅር ልዩነት እስኪደነቁና እስኪፈዙ ድረስ ካስተማረቻቸው በኃላ ለቀጣዩ 10 ቀን ደግሞ በየቀኑ የተለያየ የሰውነት አቋም ውፍረትና ቅርፅ ያላቸውን ወንዶች በማምጣት የት ጋር እንዴት አድርገው ማሸት እንዳለባቸው እጃቸው እስኪዝልና አእምሯቸው እስኪደነዝዝ ሰለጠኑ፡፡ ላባቸው እስኪንጠፈጠፍ እግራቸው እስኪንቀጠቀጥ ለአንድ ወር አጠቃለሉና ወደ ሁለተኛ የስልጠና ርዕስ ተሸጋገሩ
..//
ቀጣዩ የስልጠናው ርዕስ ስለወሲብ ነበር
እስኪ ስለ ወሲብ በወፍ በረር እንይ የወሲብ አብሮነት የጋራ ስሜትና ፍቅራቸውን እንዲያስታውሱና በትዝታውም ጥሩ ስሜት እንዲሰማቸው ያደርጋል፤ወደተሻለ የፍቅር እርካብ ያሻግራቸዋል፤ይበልጥ ልብ ለልብ
👍59❤10
ያጣምራቸዋል፤ በመካከላቸው ያለውን መሳሳብ ይበልጥ ያጎለብታል፤ በውስጣቸው ተዳፍኖ ያለውን ታላቅ ኃይል ያነቃቃላቸዋል፡፡የተሻለ ጤናማና ንቁ ያደርጋቸዋል፤የወጣትነት ብርታት ያጎናፅፋቸዋል፤ በየሄዱበት እና በየደረሱበት ውብና ድንቅ ስሜት እንዲያንፀባርቁና በዙሪያቸው ባሉ ሰዎች ላይ ሁሉ እንዲጋባ ያደርጋቸዋል፤ ሴትን ከሴትነት ባህሪዋ እንዳትርቅ ወንድን ደግሞ ከወንድነት ባህሪው እንዳይጎድል ያደርጋቸዋል፡፡ ወሲብ ለወንድ ልጅ እና ወሲብ ለሴት ልጅ የተለየ ትርጉም ነው ያለው፡፡ ወሲብ ለወንዱ የፍቅር ረሀቡን እንዲያውቅ ሲያደርግ ለሴቷ ሲሆን ደግሞ የወሲብ ረሀቧን እንድታዳምጥ የሚረዳት ፍቅር ሆኖ ይገኛል፡፡
አንደኛዋ እጇን አወጣችና እድል ሲሰጣት ጠየቀች‹‹ይቅርታ አልገባኝም… ትንሽ ቢብራራ›
ማለት በቀላሉ ለማስረዳት ወንድ ልጅ ፍቅር ውስጥ ባይገባም ያለምንም ችግር ወሲብን መፈፀም ይችላል፡፡ ከዛ በወሲብ በሚያገኘው ደስታና እርካታ ላይ ተመስርቶ ወደፍቅር ይሸጋገራል፡፡ ለወንዶች ወሲብ ከፍቅር ስሜታቸው ጋር እንዲገናኙ እንደሚያደርጋቸው ሁሉ ለሴቶች ደግሞ የፍቅር ግለት ከወሲብ ፍላጎታቸው ጋር እንዲገናኙ ያደርጋቸዋል፡፡ ወንድ ወደ ፍቅር መቅደስ ገብቶ ፀሎት የሚያደርግበት ማፍቀሪያ ልቡን የሚያገኘው ከወሲብ ፍንጠዛ ስኬት በኋላ ነው፡፡ ሴት ልጅ ግን ቢያንስ ግንኙነቱ ወደፍቅር እንደሚያድግ ተስፋ እስክታደርግ ድረስ ለወሲብ ፍቃደኛ መሆን ይከብዳታል፡፡ ወንድን የፍቅር ረሀቡን እንዲያውቅ የሚያደርገው ወሲብ ሲሆን ለሴቷ ደገሞ የወሲብ ረሀቧን እንድታዳምጥ የሚረዳት ፍቅር ነው፡፡ ድንቅ የሆነ የወሲብ ጥምረት ወንድን ወደላቀ የፍቅር ጥምረት ይዞት እንደሚነጉደው ሁሉ ድንቅ የሆነ የፍቅር መቀራረብ ሴትን ወደ ወሲብ ስሜት አስፈንጠሮ ይከታታል ያ ማለት ለሴቷ ልጅ ፍቅር ይቀድማል፤ከዛ ወሲብ ይከተላል ማለት ነው፡፡ ስለዚህ የዚህ ማጠቃለያ የፈለጋችሁትን ወንድ የወሲብ ልጓም በአንገቱ አጥልቃችሁ በመጎተት ወደፍቅር ሀይቅ ውስጥ ደፍቃችሁ መክተት ትችላላችሁ የምትፈልጉት ወንድ ጥሩ በሆነ ወሲብ ችሎታችሁ በፈንጠዝያ ካሰከራችሁት ከዛ ታዛዣችሁ ብቻ ሳይሆን ባሪያችሁ ጭምር ሊሆን ይችላል.. ዋናው የእናንተ ብቃት ነው፡፡
ሲጠቃለል
ወሲብ ለሴቷ
1. ልቧ ውስጥ ያለውን ጣፋጭ ፍቅር እንድታጣጥመው ያደርጋታል፤ባሏ ወይም ፍቅረኛዋ ለእሷ ያለውን ፍቅር በትክክል እንዲሰማት ያደርጋል፤ሴትነቷን በጥልቀት እንድትፈትሽና በተፈጥሯዋ በመደንቅ ለፈጠራት ምስጋና እንድታቀርብ ያነሳሳታል፡፡
ለወንዱ
ከመከፋት አላቆ ፍቅሩን ያድስለታል ለፍቅረኛውም ሆነ ለፍቅሩ የተለየ ትኩረት እንዲሰጥ ያደርገዋል፤ጥልቁን የወንድነት ስሜቱን ያዝናናለታል፡፡
ሳባ እጅ አወጣች…በስልጠናው እየተሰጠ ባለው የዕለቱ ትምህርት በጣም ተመስጣለች…እና በውስጧ የሚጉላላ ጥያቄ ስለነበረ እሱን ለመጠየቅ ነው
እሺ ሳባ ጠይቂ
💫ይቀጥላል💫
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
አንደኛዋ እጇን አወጣችና እድል ሲሰጣት ጠየቀች‹‹ይቅርታ አልገባኝም… ትንሽ ቢብራራ›
ማለት በቀላሉ ለማስረዳት ወንድ ልጅ ፍቅር ውስጥ ባይገባም ያለምንም ችግር ወሲብን መፈፀም ይችላል፡፡ ከዛ በወሲብ በሚያገኘው ደስታና እርካታ ላይ ተመስርቶ ወደፍቅር ይሸጋገራል፡፡ ለወንዶች ወሲብ ከፍቅር ስሜታቸው ጋር እንዲገናኙ እንደሚያደርጋቸው ሁሉ ለሴቶች ደግሞ የፍቅር ግለት ከወሲብ ፍላጎታቸው ጋር እንዲገናኙ ያደርጋቸዋል፡፡ ወንድ ወደ ፍቅር መቅደስ ገብቶ ፀሎት የሚያደርግበት ማፍቀሪያ ልቡን የሚያገኘው ከወሲብ ፍንጠዛ ስኬት በኋላ ነው፡፡ ሴት ልጅ ግን ቢያንስ ግንኙነቱ ወደፍቅር እንደሚያድግ ተስፋ እስክታደርግ ድረስ ለወሲብ ፍቃደኛ መሆን ይከብዳታል፡፡ ወንድን የፍቅር ረሀቡን እንዲያውቅ የሚያደርገው ወሲብ ሲሆን ለሴቷ ደገሞ የወሲብ ረሀቧን እንድታዳምጥ የሚረዳት ፍቅር ነው፡፡ ድንቅ የሆነ የወሲብ ጥምረት ወንድን ወደላቀ የፍቅር ጥምረት ይዞት እንደሚነጉደው ሁሉ ድንቅ የሆነ የፍቅር መቀራረብ ሴትን ወደ ወሲብ ስሜት አስፈንጠሮ ይከታታል ያ ማለት ለሴቷ ልጅ ፍቅር ይቀድማል፤ከዛ ወሲብ ይከተላል ማለት ነው፡፡ ስለዚህ የዚህ ማጠቃለያ የፈለጋችሁትን ወንድ የወሲብ ልጓም በአንገቱ አጥልቃችሁ በመጎተት ወደፍቅር ሀይቅ ውስጥ ደፍቃችሁ መክተት ትችላላችሁ የምትፈልጉት ወንድ ጥሩ በሆነ ወሲብ ችሎታችሁ በፈንጠዝያ ካሰከራችሁት ከዛ ታዛዣችሁ ብቻ ሳይሆን ባሪያችሁ ጭምር ሊሆን ይችላል.. ዋናው የእናንተ ብቃት ነው፡፡
ሲጠቃለል
ወሲብ ለሴቷ
1. ልቧ ውስጥ ያለውን ጣፋጭ ፍቅር እንድታጣጥመው ያደርጋታል፤ባሏ ወይም ፍቅረኛዋ ለእሷ ያለውን ፍቅር በትክክል እንዲሰማት ያደርጋል፤ሴትነቷን በጥልቀት እንድትፈትሽና በተፈጥሯዋ በመደንቅ ለፈጠራት ምስጋና እንድታቀርብ ያነሳሳታል፡፡
ለወንዱ
ከመከፋት አላቆ ፍቅሩን ያድስለታል ለፍቅረኛውም ሆነ ለፍቅሩ የተለየ ትኩረት እንዲሰጥ ያደርገዋል፤ጥልቁን የወንድነት ስሜቱን ያዝናናለታል፡፡
ሳባ እጅ አወጣች…በስልጠናው እየተሰጠ ባለው የዕለቱ ትምህርት በጣም ተመስጣለች…እና በውስጧ የሚጉላላ ጥያቄ ስለነበረ እሱን ለመጠየቅ ነው
እሺ ሳባ ጠይቂ
💫ይቀጥላል💫
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍41❤7😁5👏2
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ሳባ እጅ አወጣች…በስልጠናው እየተሰጠ ባለው የዕለቱ ትምህርት በጣም ተመስጣለች…እና በውስጧ የሚጉላላ ጥያቄ ስለነበረ እሱን ለመጠየቅ ነው እሺ ሳባ ጠይቂ
‹‹አንድ ሴት ከወንዱ ጋር ወሲብ ስትፈፅም እሱን ማርካት ላይ ነው ማተኮር ያለባት ወይስ ለራሷም የእርካታ ስሜት.መጨነቅ ይጠበቅባታል››
በጣም ጥሩ ጥያቄ ነው ያነሳሽው፡፡ የሴቶች ቆዳ ከወንዶች 10 እጥፍ በላይ ንቁ ነው፡፡ ወንዱ በወሲብ አማካይነት ከስሜቱ ይገናኛል፤በስሜቱ አማካይነት ደግሞ ወደነፍሱ ይመለሳል ሴቷ ግን በአብሮነት ውስጥ ድጋፍ እንዳገኘች ሲገባት ልቧ ውስጥ ተቀብሮ የነበረው ፍቅር ፈንቅሎ ይወጣና በዛ መንገድ መንፈሳዊ ፍላጎቶቿ ሲሟሉላት ወሲባዊ ፍላጎቶቿን ለማሟላት መዘጋጀት ትጀምራለች፡፡ ሴቷ የወሲብ እርካታ ለማግኘት ከወንዱ እጥፍ የሆነ ጊዜ ያስፈልጋታል ቢያንስ ለ20-30 ደቂቃ ያስፈልጋታል፡፡ የወንድ ልጅ መንፈስ ግን ለወሲብ ከተነቃቃ በኋላ መተንፈስ ካልቻለ መንፈሱ ብቻ ሳይሆን አካሉም ምቾት ያጣል ሴቷ ግን ባትረካም በወሲብ አማካይነት በሚፈጠረው ቅብ ብቻ ጥሩ ስሜት ሊሰማትና ደስተኛ ልትሆን ትችላለች፡፡
እንግዲህ ምን ማለት ነው የወንድና የሴት የወሲብ ዝግጅት ቆይታና እይታ ጭምር ይለያያል ማለት ነው፡፡ እና ወሲብ የምትፈፅሚው ከምን አይነት ሰው ጋር ነው እንዴት ነው ወንድዬውን ከጥድፊያ እንዲወጣና ነገሮችን በስክነትና በእርጋታ እንዲያደርግ ማድረግ ትችያለሽ.. አንቺስ ፈጥነሽ ወደ ወደሪቲሙ ለመግባት ምን ምን ዘዴዎችን መጠቀም አለብሽ እነዚህን መሰረታዊ መልስ የሚፈልጉ ጥያቄዎች ናቸው ምክንያቱም ወንዱ በፍጥነት ይግላል በፍጥነት ይበርዳል አንቺ ዝግ ብለሽ ትግያለሽ ዘግየት ብለሽ ትበርጂያለሽ፡፡ ከእሱ ቀነስ ከአንቺ ጨመር አድርጋችሁ መሀከል ላይ ስትገናኙ ነው እኩል መርካት የምትችሉት፡፡ ግን ምንም አደረጋችሁት ምንም ሁል ጊዜ ሴቷ ከወንድ እኩል መርካት አትችልም ቢሆንም ያ ችግር የለውም ምክንያቱም ሴቷ ከእርካታው በላይ ለፕሮሰሱ ትልቅ ትርጉም ትሰጣለች፡፡ ዋናው ነገር በወሲብ ጥምረታቸው ግንኙነታቸው ይበልጥ መጠንከሩና ፍቅራቸውም ይበልጥ እየጎለበት መሄዱ ነው፤ያ ከእርካታ እኩል ውስጣዊ ደስታን ይፈጥርላታል፡፡ ለዛሬ እዚህ ላይ እናቁምና በተከታታይ ቀናቶች ብዛት ያላቸውን በወሲብ ላይ የተሰሩ ዶክመንተሪ ፊልሞችን እየተመለከትን እያንዳንዱን በጥልቀት እንፈትሸዋለን፡
‹‹ሌላ ጥየቄ ያለው አለ?›› ሌላኛዋ ሴት እጅ አነሳች
‹‹አንድ ጥያቄ ነበረኝ…ፍቅረኛዬ ሌላ ሀገር ነው የሚኖረው በሶስት ወርም ሆነ በአራት ወር ይመጣል.. እና እንደመጣ እሱ ዘሎ ወሲብ ላይ ጉብ ማለት ነው የሚፈልገው እኔ ደግሞ እንዲያወራኝ እፈልጋለሁ ከሱ ውጭ ስላሳለፍኩት ልነግረው እፈልጋለሁ..እሱም እንዲነግረኝ እፈልጋለሁ…እና ይሄ ሰው እኔ ናፍቄው ሳይሆን የወሲብ ስሜቱን ለማርካት ይሆን እንዴ የሚመጣው ብዬ በማሰብ ቅሬታ ውስጥ እገባለሁ…ይሄ ነገር ሊብራራ ይችላል፡››
አሰልጣኟ ‹‹ጥሩ ጥያቄ ነው…››፡፡በማለት ማብራራቷን ቀጠለች
‹‹ሁለት ጥንዶች ከቀናቶች በኋላ ተነፋፍቀው ሲገናኙ ወንዱ ተጣድፎ ወደወሲብ ጫወታ መግባትያፈልጋል፤እንደዛም ለማድረግ ይቁነጠነጣል ሴቷ ደግሞ ተቀምጦ ማውራትና በጫወታቸው መንደርደሪያነት ናፍቆትን መወጣት ትፈልጋለች፡፡ ቶሎ ክንዷን ጨምድዶ ወደ አልጋው ይዟት ከሄደ…ልክ ከውጥረቱ ለመርገብ እንደመጠቀሚያ እየተገለገለባት እንደሆነ እንድታስበ ያደርጋታል፡፡ በተቃራኒው የእሷ ወደአልጋ ለመሄድ ዳተኛ መሆን ለእሱ ሌላ ትርጉም ይሰጠዋል…ብዙም እንዳልፈለገችው…በመመለሱ ብዙም ግድ እንዳልሰጣት በመገመት የመገፋት ስሜት ያስተናግዳል፡፡ ይሄንን በወንድና በሴትነት ምክንያት ያለን የባህሪ ልዩነት መረዳት ግን ለሁለቱም በመተጋገዝ ወደመሀል እንዲመጡና እርስ በእርስ የተሳሳተ ትርጉም በመስጠት በግንኙነታቸው ላይ ጥቁር ነጥብ እንዳይጥሉ ያደርጋቸዋል፡፡ ሴት ለወሲብ ልቧን ለመክፈት ፍቅር እንደሚያስፈልጋት ሁሉ ወንዱም ወደ ፍቅር ስሜት ዘልቆ ለመግባት ወሲብ እንደሚያስፈልገው መታወቅ አለበት፡፡ ወንድም ሆነ ሴት የመንፈስ ረሀብ አለባቸው፡፡ ግን ከዚህ ረሀባቸው ለመርካት የሚመገቡት የምግብ አይነት ግን የተለያየ ነው፡፡ ሴቷ ፍቅርን በመመገብ ከመንፈስ ርሀቧ ስታገግም ወንድ ደግሞ ወሲብን ተመግቦ ነው ረሀቡን የሚያባርረው፡፡ ከዛ ሴቷ ፍቅርን ተመግባ ከመንፈስ ርሀቧ ከጠገበች በኋላ ለማወራረጃ ቆንጆ ወሲብ ስታገኝ በጣም ደስተኛና ፍፁም የረካች ሴት ትሆናለች፡፡ በሌላ ጎኑ ወንዱም ሆድን ከሚቆርጠውና አጨናንቆት ከነበረው የመንፈስ ረሀብ ወሲብን ከተመገበ በኋላ ተነፈስ ይልና ቀጥታ በውስጡ የሚንቆረቆረውን የጋለ ፍቅር ልክ እንደውሀ በላዩ ላይ መከለስ ይጀምራል…ከዛ አጅግ ደስተኛ፤ዘና ያለና አይኖቹ የሚያበሩ ይሆናል፡፡ አለችና የእለቱን ትምህርት ዘጋች፡፡ ከዛም እንዳለችው ለ10 ቀናት ያላዩት የወሲብ ፊልም፤ ያላወሩትና ያልተወያዩበት የወሲብ አይነት አልነበረም ሙሉ በሙሉ ነበር ስለወሲብ የነበራትን እይታ የቀየረባት፡፡ ወሲብ እሷ ከምታስበው በጣም በሰፋና በጠለቀ ሁኔታ በሰው ልጅ ዘመናት ታሪክ ሂደት ውስጥ አስኳል ድርሻ እንዳለው ተረዳች አሁን ለዚህች አለም እንደጨው. እንደሆነ. ተገነዘበች ...ወሲብ. ለፍቅር፤ ወሲብ. ለገንዘብ፤ወሲብ.ለደስታ፤ወሲብ.ለስለላ…ወሲብለአምልኮ..ወሲብ.ዘርን.ለማስቀጠል…ወሲብ.ለበቀል….ብዙ ብዙ
በሚቀጥለውም ወደመጨረሻው የሰልጠና ርዕስ ተሸጋገሩ
ተግባቦት ማለት በሁለት አዕምሮዎች መካከል ወይም በአንድ አዕምሮ ከሌሎች ብዛት ያላቸው አዕምሮዎች ጋር የሚደረግ የመረጃ ልውውጥ ነው፡፡ የሰው ልጅ ከሌላው እንስሳት የተሻለ ነው የሚባለው በመግባባት ችሎታው ራሱን በመግለፅና በማስረዳት ክህሎቱ ነው፡፡፣አብዛኛው እንስሳት እርስ በርሱ ይግባባል…ከእኛ ከሰው ልጅ የሚጠበቀው የመግባባት ችሎታ ግን እንስሳቱ ከሚያደርጉት በላይ የላቀ እና ከዚህ በላይ የመጠቀ መሆን አለበት….ለአንድ ሰው ሀሳባችሁንና ፍላጎታችሁን ስትገልፁ አፋችሁን ከፍታችሁ ከንፈራችሁን አንቀሳቅሳችሁ በቋንቋ ብቻ በመጠቀም መሆን የለበትም፡፡ ከምንናገረው ቋንቋ ጋር አብሮ የሚሄድ የፊት ገለፃ፤የእጅ አንቅስቃሴና የመሳሳሉት መጣመርና ተመሳሳይ መልዕክት ማስተላለፍ አለባቸው፡፡
በጣም የሚወዳችሁ ሰው አበባ ይዞ ያላችሁበት ድረስ መጥቶ ‹‹የእኔ ፍቅር በጣም አፈቅርሻለሁ›› ሲላችሁ ምንድነው የምታደርጉት?፡፡ አንድም አበባውን ቀና ብላችሁ ሳታዩት ሰውዬውን ባለበት ጥላችሁ ትሄዳላችሁ፡፡ ሁለተኛ ስላፈቀርከኝም ሆነ ይሄንን አበባ በስጦታ መልክ ልታበረክትልኝ ስለመጣህ አመሰግናለሁ….ግን አዝናለው አልችልም ሌላ ፍቅረኛ አለኝ ብላችሁ በተከዘ ፊትና በአዘነ የድምፅ ቃና ትመልሱለታላችሁ፡፡ ሌላው አማራጭ ደግሞ አበባውን ትቀበሉና ግን ፊታችሁን አጨማዳችሁ በሻከረ የድምፅ ቃና እኔም እወድሀለሁ...አመሰግናለሁ ልትሉት ትችላላችሁ፡፡ ወይ ደግሞ አበባውን ተቀብላችሁ በሚፍለቀለቅና በደስታ በሰከረ ፊት አጅባችሁ የእኔ ማር!! በጣም ደስ የሚል አበባ ነው…በእውነት ነፍሴን ነው ያስደሰትካት...እኔም ውደድድ ነው የማደርግህ ››ትሉታላችሁ ወይ ደግሞ አበባውን ትቀበሉና እጆቻችሁን እንደክንፍ ዘርግታችሁ ትከሻው ላይ በመንጠልጠል ጉንጮቹን አገላብጣችሁ በመሳም…‹‹የእኔ ፍቅር ይህቺን ቀን ስጠብቅ ነበር
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ሳባ እጅ አወጣች…በስልጠናው እየተሰጠ ባለው የዕለቱ ትምህርት በጣም ተመስጣለች…እና በውስጧ የሚጉላላ ጥያቄ ስለነበረ እሱን ለመጠየቅ ነው እሺ ሳባ ጠይቂ
‹‹አንድ ሴት ከወንዱ ጋር ወሲብ ስትፈፅም እሱን ማርካት ላይ ነው ማተኮር ያለባት ወይስ ለራሷም የእርካታ ስሜት.መጨነቅ ይጠበቅባታል››
በጣም ጥሩ ጥያቄ ነው ያነሳሽው፡፡ የሴቶች ቆዳ ከወንዶች 10 እጥፍ በላይ ንቁ ነው፡፡ ወንዱ በወሲብ አማካይነት ከስሜቱ ይገናኛል፤በስሜቱ አማካይነት ደግሞ ወደነፍሱ ይመለሳል ሴቷ ግን በአብሮነት ውስጥ ድጋፍ እንዳገኘች ሲገባት ልቧ ውስጥ ተቀብሮ የነበረው ፍቅር ፈንቅሎ ይወጣና በዛ መንገድ መንፈሳዊ ፍላጎቶቿ ሲሟሉላት ወሲባዊ ፍላጎቶቿን ለማሟላት መዘጋጀት ትጀምራለች፡፡ ሴቷ የወሲብ እርካታ ለማግኘት ከወንዱ እጥፍ የሆነ ጊዜ ያስፈልጋታል ቢያንስ ለ20-30 ደቂቃ ያስፈልጋታል፡፡ የወንድ ልጅ መንፈስ ግን ለወሲብ ከተነቃቃ በኋላ መተንፈስ ካልቻለ መንፈሱ ብቻ ሳይሆን አካሉም ምቾት ያጣል ሴቷ ግን ባትረካም በወሲብ አማካይነት በሚፈጠረው ቅብ ብቻ ጥሩ ስሜት ሊሰማትና ደስተኛ ልትሆን ትችላለች፡፡
እንግዲህ ምን ማለት ነው የወንድና የሴት የወሲብ ዝግጅት ቆይታና እይታ ጭምር ይለያያል ማለት ነው፡፡ እና ወሲብ የምትፈፅሚው ከምን አይነት ሰው ጋር ነው እንዴት ነው ወንድዬውን ከጥድፊያ እንዲወጣና ነገሮችን በስክነትና በእርጋታ እንዲያደርግ ማድረግ ትችያለሽ.. አንቺስ ፈጥነሽ ወደ ወደሪቲሙ ለመግባት ምን ምን ዘዴዎችን መጠቀም አለብሽ እነዚህን መሰረታዊ መልስ የሚፈልጉ ጥያቄዎች ናቸው ምክንያቱም ወንዱ በፍጥነት ይግላል በፍጥነት ይበርዳል አንቺ ዝግ ብለሽ ትግያለሽ ዘግየት ብለሽ ትበርጂያለሽ፡፡ ከእሱ ቀነስ ከአንቺ ጨመር አድርጋችሁ መሀከል ላይ ስትገናኙ ነው እኩል መርካት የምትችሉት፡፡ ግን ምንም አደረጋችሁት ምንም ሁል ጊዜ ሴቷ ከወንድ እኩል መርካት አትችልም ቢሆንም ያ ችግር የለውም ምክንያቱም ሴቷ ከእርካታው በላይ ለፕሮሰሱ ትልቅ ትርጉም ትሰጣለች፡፡ ዋናው ነገር በወሲብ ጥምረታቸው ግንኙነታቸው ይበልጥ መጠንከሩና ፍቅራቸውም ይበልጥ እየጎለበት መሄዱ ነው፤ያ ከእርካታ እኩል ውስጣዊ ደስታን ይፈጥርላታል፡፡ ለዛሬ እዚህ ላይ እናቁምና በተከታታይ ቀናቶች ብዛት ያላቸውን በወሲብ ላይ የተሰሩ ዶክመንተሪ ፊልሞችን እየተመለከትን እያንዳንዱን በጥልቀት እንፈትሸዋለን፡
‹‹ሌላ ጥየቄ ያለው አለ?›› ሌላኛዋ ሴት እጅ አነሳች
‹‹አንድ ጥያቄ ነበረኝ…ፍቅረኛዬ ሌላ ሀገር ነው የሚኖረው በሶስት ወርም ሆነ በአራት ወር ይመጣል.. እና እንደመጣ እሱ ዘሎ ወሲብ ላይ ጉብ ማለት ነው የሚፈልገው እኔ ደግሞ እንዲያወራኝ እፈልጋለሁ ከሱ ውጭ ስላሳለፍኩት ልነግረው እፈልጋለሁ..እሱም እንዲነግረኝ እፈልጋለሁ…እና ይሄ ሰው እኔ ናፍቄው ሳይሆን የወሲብ ስሜቱን ለማርካት ይሆን እንዴ የሚመጣው ብዬ በማሰብ ቅሬታ ውስጥ እገባለሁ…ይሄ ነገር ሊብራራ ይችላል፡››
አሰልጣኟ ‹‹ጥሩ ጥያቄ ነው…››፡፡በማለት ማብራራቷን ቀጠለች
‹‹ሁለት ጥንዶች ከቀናቶች በኋላ ተነፋፍቀው ሲገናኙ ወንዱ ተጣድፎ ወደወሲብ ጫወታ መግባትያፈልጋል፤እንደዛም ለማድረግ ይቁነጠነጣል ሴቷ ደግሞ ተቀምጦ ማውራትና በጫወታቸው መንደርደሪያነት ናፍቆትን መወጣት ትፈልጋለች፡፡ ቶሎ ክንዷን ጨምድዶ ወደ አልጋው ይዟት ከሄደ…ልክ ከውጥረቱ ለመርገብ እንደመጠቀሚያ እየተገለገለባት እንደሆነ እንድታስበ ያደርጋታል፡፡ በተቃራኒው የእሷ ወደአልጋ ለመሄድ ዳተኛ መሆን ለእሱ ሌላ ትርጉም ይሰጠዋል…ብዙም እንዳልፈለገችው…በመመለሱ ብዙም ግድ እንዳልሰጣት በመገመት የመገፋት ስሜት ያስተናግዳል፡፡ ይሄንን በወንድና በሴትነት ምክንያት ያለን የባህሪ ልዩነት መረዳት ግን ለሁለቱም በመተጋገዝ ወደመሀል እንዲመጡና እርስ በእርስ የተሳሳተ ትርጉም በመስጠት በግንኙነታቸው ላይ ጥቁር ነጥብ እንዳይጥሉ ያደርጋቸዋል፡፡ ሴት ለወሲብ ልቧን ለመክፈት ፍቅር እንደሚያስፈልጋት ሁሉ ወንዱም ወደ ፍቅር ስሜት ዘልቆ ለመግባት ወሲብ እንደሚያስፈልገው መታወቅ አለበት፡፡ ወንድም ሆነ ሴት የመንፈስ ረሀብ አለባቸው፡፡ ግን ከዚህ ረሀባቸው ለመርካት የሚመገቡት የምግብ አይነት ግን የተለያየ ነው፡፡ ሴቷ ፍቅርን በመመገብ ከመንፈስ ርሀቧ ስታገግም ወንድ ደግሞ ወሲብን ተመግቦ ነው ረሀቡን የሚያባርረው፡፡ ከዛ ሴቷ ፍቅርን ተመግባ ከመንፈስ ርሀቧ ከጠገበች በኋላ ለማወራረጃ ቆንጆ ወሲብ ስታገኝ በጣም ደስተኛና ፍፁም የረካች ሴት ትሆናለች፡፡ በሌላ ጎኑ ወንዱም ሆድን ከሚቆርጠውና አጨናንቆት ከነበረው የመንፈስ ረሀብ ወሲብን ከተመገበ በኋላ ተነፈስ ይልና ቀጥታ በውስጡ የሚንቆረቆረውን የጋለ ፍቅር ልክ እንደውሀ በላዩ ላይ መከለስ ይጀምራል…ከዛ አጅግ ደስተኛ፤ዘና ያለና አይኖቹ የሚያበሩ ይሆናል፡፡ አለችና የእለቱን ትምህርት ዘጋች፡፡ ከዛም እንዳለችው ለ10 ቀናት ያላዩት የወሲብ ፊልም፤ ያላወሩትና ያልተወያዩበት የወሲብ አይነት አልነበረም ሙሉ በሙሉ ነበር ስለወሲብ የነበራትን እይታ የቀየረባት፡፡ ወሲብ እሷ ከምታስበው በጣም በሰፋና በጠለቀ ሁኔታ በሰው ልጅ ዘመናት ታሪክ ሂደት ውስጥ አስኳል ድርሻ እንዳለው ተረዳች አሁን ለዚህች አለም እንደጨው. እንደሆነ. ተገነዘበች ...ወሲብ. ለፍቅር፤ ወሲብ. ለገንዘብ፤ወሲብ.ለደስታ፤ወሲብ.ለስለላ…ወሲብለአምልኮ..ወሲብ.ዘርን.ለማስቀጠል…ወሲብ.ለበቀል….ብዙ ብዙ
በሚቀጥለውም ወደመጨረሻው የሰልጠና ርዕስ ተሸጋገሩ
ተግባቦት ማለት በሁለት አዕምሮዎች መካከል ወይም በአንድ አዕምሮ ከሌሎች ብዛት ያላቸው አዕምሮዎች ጋር የሚደረግ የመረጃ ልውውጥ ነው፡፡ የሰው ልጅ ከሌላው እንስሳት የተሻለ ነው የሚባለው በመግባባት ችሎታው ራሱን በመግለፅና በማስረዳት ክህሎቱ ነው፡፡፣አብዛኛው እንስሳት እርስ በርሱ ይግባባል…ከእኛ ከሰው ልጅ የሚጠበቀው የመግባባት ችሎታ ግን እንስሳቱ ከሚያደርጉት በላይ የላቀ እና ከዚህ በላይ የመጠቀ መሆን አለበት….ለአንድ ሰው ሀሳባችሁንና ፍላጎታችሁን ስትገልፁ አፋችሁን ከፍታችሁ ከንፈራችሁን አንቀሳቅሳችሁ በቋንቋ ብቻ በመጠቀም መሆን የለበትም፡፡ ከምንናገረው ቋንቋ ጋር አብሮ የሚሄድ የፊት ገለፃ፤የእጅ አንቅስቃሴና የመሳሳሉት መጣመርና ተመሳሳይ መልዕክት ማስተላለፍ አለባቸው፡፡
በጣም የሚወዳችሁ ሰው አበባ ይዞ ያላችሁበት ድረስ መጥቶ ‹‹የእኔ ፍቅር በጣም አፈቅርሻለሁ›› ሲላችሁ ምንድነው የምታደርጉት?፡፡ አንድም አበባውን ቀና ብላችሁ ሳታዩት ሰውዬውን ባለበት ጥላችሁ ትሄዳላችሁ፡፡ ሁለተኛ ስላፈቀርከኝም ሆነ ይሄንን አበባ በስጦታ መልክ ልታበረክትልኝ ስለመጣህ አመሰግናለሁ….ግን አዝናለው አልችልም ሌላ ፍቅረኛ አለኝ ብላችሁ በተከዘ ፊትና በአዘነ የድምፅ ቃና ትመልሱለታላችሁ፡፡ ሌላው አማራጭ ደግሞ አበባውን ትቀበሉና ግን ፊታችሁን አጨማዳችሁ በሻከረ የድምፅ ቃና እኔም እወድሀለሁ...አመሰግናለሁ ልትሉት ትችላላችሁ፡፡ ወይ ደግሞ አበባውን ተቀብላችሁ በሚፍለቀለቅና በደስታ በሰከረ ፊት አጅባችሁ የእኔ ማር!! በጣም ደስ የሚል አበባ ነው…በእውነት ነፍሴን ነው ያስደሰትካት...እኔም ውደድድ ነው የማደርግህ ››ትሉታላችሁ ወይ ደግሞ አበባውን ትቀበሉና እጆቻችሁን እንደክንፍ ዘርግታችሁ ትከሻው ላይ በመንጠልጠል ጉንጮቹን አገላብጣችሁ በመሳም…‹‹የእኔ ፍቅር ይህቺን ቀን ስጠብቅ ነበር
👍61❤11👏1
..በእውነት ከደስታዬ የተነሳ እንባዬን መቆጣጠር አልቻልኩም››ብላችሁ ትመልሳለችሁ፡፡
እንግዲህ አፍቃሪ ሆኖ አበባ በእጆቹ ይዞ የመጣው ሰው..ካፈቀራት ሴት የሚያገኛቸውን ከላይ በተጠቀሱት የተለያዩ መልሶች ምክንያት የተለያየ አይነት ሰሜት ይሰማዋል፤የተለያየ አይነት ምላሽም ይሰጣል፡፡ስለዚህ ውጤት ተኮር ተግባቦት ለማድረግ እያንዳንዱ ንግግራችን፤ ድርጊታችንና፤ የስሜት ገለፃችን የተጠና ለውጤቱ አስተዋፅኦ የሚያደርግ መሆኑን በማሰብ መሆን ይገባዋል፡፡ በዚህ ዘመን ዋናው ተግባቦት ቴክኖሎጂ ላይ የተጣበቀ ነው፡፡ ሰው በስልክ ማውራት፤በኢንተርኔት ቻት ማድረግ፤ በሶሻል ሚዲያው ላይቭ ማውራት... በዛ ተውጧል. አብዛኛውን ጊዜውን የሚያሳልፈው በእነዚህ ጉዳዮች ላይ ስለሆነ እውነተኛውና ተፈጥሮአዊው ተግባቦት ላይ ከፍተኛ ጉድለትእያሳየ ነው፡፡ እኛ ደግሞ በከፍተኛ ሁኔታ እስኪል (Skill) ፉል መሆን የሚገባን እና የሚጠበቅብን የአንድ ለአንድ ተፈጥሮአዊው ግንኘኙነት ላይ ነው፡፡ ደንበኞቻችን እኛ ጋር የሚመጡት መደበኛካልሆነውና በቴክኖሎጂ ከታጠረው ግንኙነት ነው፤በዛ ተሰላችተውና በዛም ምክንያት ከተፈጠረባቸው ጭንቀት ለመተንፈስ ነው፡
ፈገግ ስትሉ …ፈገግታችሁ ፊታችሁ ያለው ሰው አይኖቹ ላይ ብቻ ደርሶ ከከሰመ ችግር አለ ማለት ነው፡፡ ፈገግ ስትሉ ፈግታችሁ ፊት ለፊታችሁ የተቀመጠው ሰውዬ ቢያንስ ልቡን ማሞቅ ከተቻለ ደግሞ ማቅለጥ መቻል አለበት፡፡ ፈግታችሁ የአፍ መከፈት እና የጥርስ መሸልቀቅ ብቻ ሳይሆን ኃይል ሊኖረው ይገባል…ብርሀን ሊረጭ ግድ ነው፡፡
እና በቆይታችን ፈገግታችንን እንዴት ኃይል ልናላብሰውና ብርሀን ልንዘራበት እንችላለን? የሚለውን ልናስብበትና ልንካነው የግድ ነው፡፡ አንድን ሰው ስናወራው ፊት ለፊቱ ትኩር ብለን በትይዩ አይናችንን አይኑ ላይ ተክለን፤ፊታችንን በፈግታ አድምቀን ከሆነ የተነጋገርናት ጥቂት ነገር.-ያለምንም ብክነት ቀጥታ ልቡ ላይ ነው ማረፍ ያለባት፡፡ የፈለግነውን ነገር ለመጠየቅ የፈለግነውን ነገር ለማግኘት ቀድመን የሰውየውን የአዕምሮውን ሆነ የነፍሱን ሙሉ ትኩረት ማግኘት አለብን፡፡እስኪ አሁን የተወሰነ ልምምድ እናደርጋለን አለችና ፈንጠር ፈንጠር ብለው አንድ ጠረጴዛ ለየብቻቸው ይዘው የተቀመጡትን ሰልጣኞች በትኩረት ቃኘችና ንግግሯን ቀጠለች ‹አሁን ራሳችሁን ካፌ ውስጥ ወይም የሆነ ሆቴል እንዳላችሁ ቁጠሩት፤ የሆነ ከዚህ በፊት አይታችሁት የማታውቁት ወንድ ቀጥራችሁ እየጠበቃችሁ ነው፡፡ ያንን ወንድ ለሆነ ጉዳይ ያስፈልጋችኋል..ምን አልባት ስራ የሚያስቀጥራችሁ ወንድ ሊሆን ይችላል…ብር ሊሰጣችሁ የሚችል ወንድ ሊሆን ይችላል …የሆነ ጉዳይ እንዲያስፈፅሙላችሁ ሊሆንም ይችላል.. ምን አልባት ፍቅረኛ ልታደርጉት የምትፈልጉት ወንድ ሊሆን ይችላል…ብቻ የሆነ ጥቅም ከእሱ ትፈልጋላችሁ..…ወይም ለጓደኝነት ፈልጋችኋቸው.ይሆናል..ፍቅረኞቻችሁ ከዛም አልፎ ወደፊት የትዳር አጋራችሁ እንዲሆኑ ውስጣዊ ምኞት ሊኖራችሁ ይችላል፡፡ እነሱም በተመሳሳይ፡፡ እና ይሄንን በአዕምሯችሁ አሰቀምጡና ልምምዳችንን እንቀጥል… ወንዶቹ ሲመጡ እንዴት ነው የምትቀበሏቸው….በአካል አታውቋቸውም ለመጀመሪያ ጊዜ ግንኙነታችሁ ነው፡፡ ‹‹አብረን እንይ›› አለችና ወደውጭ ምልክት ሰጠችና ወንበር ይዛ ቁጭ ብላ መታዘብ ጀመረች፡፡ ከውጭ ሶስት ወንዶች ተከታትለው ገቡና ወደሶስቱ ሰልጣኞች ተከፋፍለው ሄዱ..የሰላምታ ልውውጡና የ5 ደቂቃ ውይይት እና ጭውውት ካደረጉ በኃላ አሰልጣኟ ወደትንተናው ተመለሰች፡፡
//
እንግዲህ እስኪ እንዴት እንደነበራችሁ እንይ አለች‹‹ ኮምፒውተሩ ተከፈተ.. የተቀረፀውን ወደኋላ እየመለሰች ፊት ለፊት ፕሮጀክተር ላይ በየተራ እያሳየች አስተያየቷንና ትችቷን ትሰጥ ጀመር፡፡ከማን እንጀምር ‹‹ሳባ አየሽ የእጅሽ ጣቶች ማራኪና ለጋላጋ ናቸው፡፡ ባልዳስሳቸውም ለስላሳ መሆናቸው ከሩቅ ያስታውቃሉ..ግን ወዳጅሽ የዘረጋውን አጁን ጨበጥሽው ነው ነካሽው ነው ሚባባው..? እስኪ ወዳጅሽን እንጠይቀው…
‹‹ኤፍሬም እስኪ ንገረን ስትጨብጥህ ምን ተሰማህ ?››
ኤፍሬም መናገር ጀመረ‹‹የሆነ ትዕቢት እንዳለባት ወይም እንደተፀየፈችኝ ነው የተሰማኝ፡፡››
ሳባ ደነገጠች ‹‹አረ እንደዛ አይደለም….ለምን እፀየፍሀለሁ?›አለች ፡፡
‹‹አየሽ አሁን እሱን ስለተጠየቀ ነው.የተሰማውን ስሜት እውነቱን የተረዳነው…በሪል ገጠመኝሽ ግን ይህንን ዕድል አታገኚም…ቀጥታ በመጀመሪያው ግንኙነታችሁ ሰውዬው ላይ ያሳደርሽው ጨለማ ስሜት ነው...እሺ ሌላ ያልተመቸህ ነገር አለ?››ሁለተኛ ጥያቄ ጠየቀችው
ቆፍጠን ብሎ ያለምንም ይሉኝታ መመለስ ጀመረ‹‹ፊቷን ቋጥራ ስለነበረ እኔን ለማግኘት ነገሮች አስገድደዋት እንጂ ፈፅሞ ፍላጎት እንደሌላት አይነት ነው የተሰማኝ››፡፡
‹‹አመሰግናለሁ እኔም እንደዛ እንደሚሰማህ የተቀረፀውን ምስል አይቼ መገመት ችያለሁ…ሳባ ራስሽም እይው…እንዴት ይሄንን ውብ ፊትሽን ቋጥረሽ እንዳጨለምሽው››
አንድ የመጨረሻ ጥያቄ ልጠይቅህ‹‹ገና በራፉን ከፍተህ ስትገባና ወደ እሷ እየተጠጋህ ስትሄድ ምን ነበር የተሰማህ?››
መልስ ለመስጠት የማሰቢያ ጊዜም ማባከን አልፈለገም ‹‹ዋው!! ምን አይነት ውብና አማላይ ልጅ ነች..በተለይ አንገቷ አስገርሞኛል...እናም አይኖቿን ስትተክልብኝና ከስር እስከ ላይ ስታንከባልልብኝ የተለየ ስሜት ነበር የተሰማኝ››
እንግዲህ የሳባን ነገር እናጠቃለው…‹‹አየሽ ኤፍሬም እንደተናገረው ቆንጆ ነሽ… ገና እንቡጥ ዕድሜ ላይ የምትገኚ ማንኛውንም ወንድ መነኩሴም ሆነ ሼኪ ቢሆን እንኳን ለሰከንድም ቢሆን አይኑን እንዲያርገበግብ የሚያስገድደው አይነት ውበትና ግርማ ሞገስ ከልዩ የሰውነት ቅርፅ ጋር አለሽ…ግን ሲጠጉሽ ያለሽ የኮሚኒኬሽን ችሎታና ጥበብ ይሄንን የሚመጥን የሚያግዝ እና የሚያጎላ መሆን ሲገባው በተቃራኒው የሚያደበዝዝ እና የሚገፋተር ነው.፤የዚህ አፍላና ትኩስ ወጣት ወንድን በውበትሽ ተማርኮ በአቀባበልሽ፤ በሰላምታ አሰጣጥሽ በፊትሽ መቋጠርና ብሎም በአቀማመጥሽ ይሄን ያህል ስሜቱን አደፍርሰሽ ካስከፋሽው ከእሱ በእድሜ ጠና ያሉ፤በብዙ የስራ ኃላፊነት የተወጣጠሩ ለሴትም ሆነ ለሰው ያላቸው እይታ በተለያየ ገጠመኛቸው የተነሳ መጥፎ የሆኑ ሰዎች ጋር ስትቀርቢ ደግሞ ይታይሽ በእነሱ ፊት ውበትሽና ሴትነትሽ ብቻውን እርባን ያጣል.. ሰውዬው ጎንሽ ከመቀመጡ የምትናገሪውን ተናግረሽ ቶሎ ተነስቶ እስኪሄድ ነው የሚቸኩለው…ጉዳይሽን እንድትናገሪ ቢፈቅድልሽም ይሰማሻል እንጂ አያዳምጥሽም…ሰው ደግሞ ካላዳመጠሸ ችግርሽን ከቁብ ወስዶ መፍትሄ ሊሰጥሽ ወይም ሊረዳሽ አይችልም፡፡
ስለዚህ ይሄን መስታወት ፊት ቆመሽ ፈገግታሽን የአይኖችሽ እንቅስቃሴ፤ አቀማመጥሽን፤ ከአካልሽ እንቅስቃሴ ጋር ያለውን ጥምረትና ውህደት እየቀያየርሽና እየለዋወጥሽ መለማመድና የትኛው ከየትኛው እንደሚሻል መስታወቱ ውስጥ ያለችው ሴት በምን ያህል መጠን ራስሽን እንደማረከችሽ እየገመገመችሽ በጣም መለማመድና አሁን ካለሽ ብቃት ፍፁም የተለየሽ መሆን አለብሽ.. ይሄንን በራስሽ ማድረግ ካቃተሸ ደስተኛ የሆነ ሳቁን በወላጆቹና በማህበረሰቡ ያልተነጠቀ ህፃን ልጅ ፈልጊና ከእሱ ተማሪ...
እንግዲህ አፍቃሪ ሆኖ አበባ በእጆቹ ይዞ የመጣው ሰው..ካፈቀራት ሴት የሚያገኛቸውን ከላይ በተጠቀሱት የተለያዩ መልሶች ምክንያት የተለያየ አይነት ሰሜት ይሰማዋል፤የተለያየ አይነት ምላሽም ይሰጣል፡፡ስለዚህ ውጤት ተኮር ተግባቦት ለማድረግ እያንዳንዱ ንግግራችን፤ ድርጊታችንና፤ የስሜት ገለፃችን የተጠና ለውጤቱ አስተዋፅኦ የሚያደርግ መሆኑን በማሰብ መሆን ይገባዋል፡፡ በዚህ ዘመን ዋናው ተግባቦት ቴክኖሎጂ ላይ የተጣበቀ ነው፡፡ ሰው በስልክ ማውራት፤በኢንተርኔት ቻት ማድረግ፤ በሶሻል ሚዲያው ላይቭ ማውራት... በዛ ተውጧል. አብዛኛውን ጊዜውን የሚያሳልፈው በእነዚህ ጉዳዮች ላይ ስለሆነ እውነተኛውና ተፈጥሮአዊው ተግባቦት ላይ ከፍተኛ ጉድለትእያሳየ ነው፡፡ እኛ ደግሞ በከፍተኛ ሁኔታ እስኪል (Skill) ፉል መሆን የሚገባን እና የሚጠበቅብን የአንድ ለአንድ ተፈጥሮአዊው ግንኘኙነት ላይ ነው፡፡ ደንበኞቻችን እኛ ጋር የሚመጡት መደበኛካልሆነውና በቴክኖሎጂ ከታጠረው ግንኙነት ነው፤በዛ ተሰላችተውና በዛም ምክንያት ከተፈጠረባቸው ጭንቀት ለመተንፈስ ነው፡
ፈገግ ስትሉ …ፈገግታችሁ ፊታችሁ ያለው ሰው አይኖቹ ላይ ብቻ ደርሶ ከከሰመ ችግር አለ ማለት ነው፡፡ ፈገግ ስትሉ ፈግታችሁ ፊት ለፊታችሁ የተቀመጠው ሰውዬ ቢያንስ ልቡን ማሞቅ ከተቻለ ደግሞ ማቅለጥ መቻል አለበት፡፡ ፈግታችሁ የአፍ መከፈት እና የጥርስ መሸልቀቅ ብቻ ሳይሆን ኃይል ሊኖረው ይገባል…ብርሀን ሊረጭ ግድ ነው፡፡
እና በቆይታችን ፈገግታችንን እንዴት ኃይል ልናላብሰውና ብርሀን ልንዘራበት እንችላለን? የሚለውን ልናስብበትና ልንካነው የግድ ነው፡፡ አንድን ሰው ስናወራው ፊት ለፊቱ ትኩር ብለን በትይዩ አይናችንን አይኑ ላይ ተክለን፤ፊታችንን በፈግታ አድምቀን ከሆነ የተነጋገርናት ጥቂት ነገር.-ያለምንም ብክነት ቀጥታ ልቡ ላይ ነው ማረፍ ያለባት፡፡ የፈለግነውን ነገር ለመጠየቅ የፈለግነውን ነገር ለማግኘት ቀድመን የሰውየውን የአዕምሮውን ሆነ የነፍሱን ሙሉ ትኩረት ማግኘት አለብን፡፡እስኪ አሁን የተወሰነ ልምምድ እናደርጋለን አለችና ፈንጠር ፈንጠር ብለው አንድ ጠረጴዛ ለየብቻቸው ይዘው የተቀመጡትን ሰልጣኞች በትኩረት ቃኘችና ንግግሯን ቀጠለች ‹አሁን ራሳችሁን ካፌ ውስጥ ወይም የሆነ ሆቴል እንዳላችሁ ቁጠሩት፤ የሆነ ከዚህ በፊት አይታችሁት የማታውቁት ወንድ ቀጥራችሁ እየጠበቃችሁ ነው፡፡ ያንን ወንድ ለሆነ ጉዳይ ያስፈልጋችኋል..ምን አልባት ስራ የሚያስቀጥራችሁ ወንድ ሊሆን ይችላል…ብር ሊሰጣችሁ የሚችል ወንድ ሊሆን ይችላል …የሆነ ጉዳይ እንዲያስፈፅሙላችሁ ሊሆንም ይችላል.. ምን አልባት ፍቅረኛ ልታደርጉት የምትፈልጉት ወንድ ሊሆን ይችላል…ብቻ የሆነ ጥቅም ከእሱ ትፈልጋላችሁ..…ወይም ለጓደኝነት ፈልጋችኋቸው.ይሆናል..ፍቅረኞቻችሁ ከዛም አልፎ ወደፊት የትዳር አጋራችሁ እንዲሆኑ ውስጣዊ ምኞት ሊኖራችሁ ይችላል፡፡ እነሱም በተመሳሳይ፡፡ እና ይሄንን በአዕምሯችሁ አሰቀምጡና ልምምዳችንን እንቀጥል… ወንዶቹ ሲመጡ እንዴት ነው የምትቀበሏቸው….በአካል አታውቋቸውም ለመጀመሪያ ጊዜ ግንኙነታችሁ ነው፡፡ ‹‹አብረን እንይ›› አለችና ወደውጭ ምልክት ሰጠችና ወንበር ይዛ ቁጭ ብላ መታዘብ ጀመረች፡፡ ከውጭ ሶስት ወንዶች ተከታትለው ገቡና ወደሶስቱ ሰልጣኞች ተከፋፍለው ሄዱ..የሰላምታ ልውውጡና የ5 ደቂቃ ውይይት እና ጭውውት ካደረጉ በኃላ አሰልጣኟ ወደትንተናው ተመለሰች፡፡
//
እንግዲህ እስኪ እንዴት እንደነበራችሁ እንይ አለች‹‹ ኮምፒውተሩ ተከፈተ.. የተቀረፀውን ወደኋላ እየመለሰች ፊት ለፊት ፕሮጀክተር ላይ በየተራ እያሳየች አስተያየቷንና ትችቷን ትሰጥ ጀመር፡፡ከማን እንጀምር ‹‹ሳባ አየሽ የእጅሽ ጣቶች ማራኪና ለጋላጋ ናቸው፡፡ ባልዳስሳቸውም ለስላሳ መሆናቸው ከሩቅ ያስታውቃሉ..ግን ወዳጅሽ የዘረጋውን አጁን ጨበጥሽው ነው ነካሽው ነው ሚባባው..? እስኪ ወዳጅሽን እንጠይቀው…
‹‹ኤፍሬም እስኪ ንገረን ስትጨብጥህ ምን ተሰማህ ?››
ኤፍሬም መናገር ጀመረ‹‹የሆነ ትዕቢት እንዳለባት ወይም እንደተፀየፈችኝ ነው የተሰማኝ፡፡››
ሳባ ደነገጠች ‹‹አረ እንደዛ አይደለም….ለምን እፀየፍሀለሁ?›አለች ፡፡
‹‹አየሽ አሁን እሱን ስለተጠየቀ ነው.የተሰማውን ስሜት እውነቱን የተረዳነው…በሪል ገጠመኝሽ ግን ይህንን ዕድል አታገኚም…ቀጥታ በመጀመሪያው ግንኙነታችሁ ሰውዬው ላይ ያሳደርሽው ጨለማ ስሜት ነው...እሺ ሌላ ያልተመቸህ ነገር አለ?››ሁለተኛ ጥያቄ ጠየቀችው
ቆፍጠን ብሎ ያለምንም ይሉኝታ መመለስ ጀመረ‹‹ፊቷን ቋጥራ ስለነበረ እኔን ለማግኘት ነገሮች አስገድደዋት እንጂ ፈፅሞ ፍላጎት እንደሌላት አይነት ነው የተሰማኝ››፡፡
‹‹አመሰግናለሁ እኔም እንደዛ እንደሚሰማህ የተቀረፀውን ምስል አይቼ መገመት ችያለሁ…ሳባ ራስሽም እይው…እንዴት ይሄንን ውብ ፊትሽን ቋጥረሽ እንዳጨለምሽው››
አንድ የመጨረሻ ጥያቄ ልጠይቅህ‹‹ገና በራፉን ከፍተህ ስትገባና ወደ እሷ እየተጠጋህ ስትሄድ ምን ነበር የተሰማህ?››
መልስ ለመስጠት የማሰቢያ ጊዜም ማባከን አልፈለገም ‹‹ዋው!! ምን አይነት ውብና አማላይ ልጅ ነች..በተለይ አንገቷ አስገርሞኛል...እናም አይኖቿን ስትተክልብኝና ከስር እስከ ላይ ስታንከባልልብኝ የተለየ ስሜት ነበር የተሰማኝ››
እንግዲህ የሳባን ነገር እናጠቃለው…‹‹አየሽ ኤፍሬም እንደተናገረው ቆንጆ ነሽ… ገና እንቡጥ ዕድሜ ላይ የምትገኚ ማንኛውንም ወንድ መነኩሴም ሆነ ሼኪ ቢሆን እንኳን ለሰከንድም ቢሆን አይኑን እንዲያርገበግብ የሚያስገድደው አይነት ውበትና ግርማ ሞገስ ከልዩ የሰውነት ቅርፅ ጋር አለሽ…ግን ሲጠጉሽ ያለሽ የኮሚኒኬሽን ችሎታና ጥበብ ይሄንን የሚመጥን የሚያግዝ እና የሚያጎላ መሆን ሲገባው በተቃራኒው የሚያደበዝዝ እና የሚገፋተር ነው.፤የዚህ አፍላና ትኩስ ወጣት ወንድን በውበትሽ ተማርኮ በአቀባበልሽ፤ በሰላምታ አሰጣጥሽ በፊትሽ መቋጠርና ብሎም በአቀማመጥሽ ይሄን ያህል ስሜቱን አደፍርሰሽ ካስከፋሽው ከእሱ በእድሜ ጠና ያሉ፤በብዙ የስራ ኃላፊነት የተወጣጠሩ ለሴትም ሆነ ለሰው ያላቸው እይታ በተለያየ ገጠመኛቸው የተነሳ መጥፎ የሆኑ ሰዎች ጋር ስትቀርቢ ደግሞ ይታይሽ በእነሱ ፊት ውበትሽና ሴትነትሽ ብቻውን እርባን ያጣል.. ሰውዬው ጎንሽ ከመቀመጡ የምትናገሪውን ተናግረሽ ቶሎ ተነስቶ እስኪሄድ ነው የሚቸኩለው…ጉዳይሽን እንድትናገሪ ቢፈቅድልሽም ይሰማሻል እንጂ አያዳምጥሽም…ሰው ደግሞ ካላዳመጠሸ ችግርሽን ከቁብ ወስዶ መፍትሄ ሊሰጥሽ ወይም ሊረዳሽ አይችልም፡፡
ስለዚህ ይሄን መስታወት ፊት ቆመሽ ፈገግታሽን የአይኖችሽ እንቅስቃሴ፤ አቀማመጥሽን፤ ከአካልሽ እንቅስቃሴ ጋር ያለውን ጥምረትና ውህደት እየቀያየርሽና እየለዋወጥሽ መለማመድና የትኛው ከየትኛው እንደሚሻል መስታወቱ ውስጥ ያለችው ሴት በምን ያህል መጠን ራስሽን እንደማረከችሽ እየገመገመችሽ በጣም መለማመድና አሁን ካለሽ ብቃት ፍፁም የተለየሽ መሆን አለብሽ.. ይሄንን በራስሽ ማድረግ ካቃተሸ ደስተኛ የሆነ ሳቁን በወላጆቹና በማህበረሰቡ ያልተነጠቀ ህፃን ልጅ ፈልጊና ከእሱ ተማሪ...
👍54❤7👏4🥰2
እንዴት ነው ሰላምታው..?ሲያወራ እንዴት ነው…?ሲስቅስ? ከዛ በቃ ክርስቶስ እንደህፃናት ካልሆናችሁ ወደመንግስተ ሰማያት እትገቡም እንዳለው እኔም የሰውን ልብ አቅልጦ የሚፈልጉትን ነገር ለማግኘት እንደህፃን መሆን የግድ ነው እላለሁ፡፡አሁን ወደ ሌሎቻችሁ.ልምጣ.አለችና የቀጣዯን ሰልጣኝ. የተቀረፀ. ቪዲዬ ከፈተች…
ዛሬ ላይ…አሁን
ከትዝታዋ ውስጥ ድንገት ተመንጭቃ ወጥታ ዙሪያዋን ስትቃኝ እኩለ ለሊት አልፏል…እሷም በብርድ ደንዝዛለች..ጠረጴዛው ላይ የሚታያት ባዶ የወይን ጠርሙስና ጭላጭ የቀረለት ብርጭቆ ነው፡፡ ‹‹ሙሉ ጠርሙስ አጠናቅቄ እንዴት ራሴን አልሳትኩም?››ስትል አሰበች.እንደምንም ከተቀመጠችበት ተነሳችና ወደመኝታ ክፍሏ ገብታ አልጋዋ ላይ ተዘረረች…ወዲያው ጭልጥ ያለ እንቅልፍ ወሰዳት፡፡
💫ይቀጥላል💫
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ዛሬ ላይ…አሁን
ከትዝታዋ ውስጥ ድንገት ተመንጭቃ ወጥታ ዙሪያዋን ስትቃኝ እኩለ ለሊት አልፏል…እሷም በብርድ ደንዝዛለች..ጠረጴዛው ላይ የሚታያት ባዶ የወይን ጠርሙስና ጭላጭ የቀረለት ብርጭቆ ነው፡፡ ‹‹ሙሉ ጠርሙስ አጠናቅቄ እንዴት ራሴን አልሳትኩም?››ስትል አሰበች.እንደምንም ከተቀመጠችበት ተነሳችና ወደመኝታ ክፍሏ ገብታ አልጋዋ ላይ ተዘረረች…ወዲያው ጭልጥ ያለ እንቅልፍ ወሰዳት፡፡
💫ይቀጥላል💫
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍38❤1
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
በማግስቱ ከእንቅልፏ ተነሳችና ቁርሷን በልታ አራት ሰዓት አካባቢ ከቤቷ ወጣች፡፡ የመፅሀፍን ረቂቅ ለማተሚያ ቤት አስረክባ..ቀብድ ሰጥታ ወደስራ ቦታ ሄደች፡፡ እረፍቷ ያለቀው ትናንት ነበር፡፡ዛሬ ስራ መጀመር ነበረባት፡፡ግን ፈፅሞ ስራ የመጀመር ሞራልም ፍላጎትም የላትም፡፡
ቀጥታ ‹‹ቤርሙዳ ማሳጅ ቤት››ሄደች፡፡ትብለጥ እቤቷ ሰለነበረች አገኘቻት… ሳላምታ ተቀያየሩና ሳሎን ሶፋ ላይ ጎን ለጎን ተቀመጡ..
ሳባ በፊት መፅሀፉ ታትሞ አልቆ ስራ ቦታውንም ሆነ አሁን ከጎኗ የተቀመጠችውን ሀለቃዋን እስከወዲያኛው አውድማ እስክትገላገል ድረስ እንደምንም ጨክና ለመቀጠል እቅድ ነበራት፡፡ቢያንስ ለሚቀጥለው አንድ ወር…ግን አልቻለችም፡፡አስር አመት ያለማቋረጥና ያለመታከት የሰራችውን ስራ ከመናጢ ድህነት ተነስታ ሚሊዬነር የሆነችበትን ስራ፤ ለቀጣዩ አንድ ወር ለመስራት ገና ስታስበው ዘገነናት..
‹‹ሳቢ ግን ሰላም ነሽ?››
‹‹አዎ… ምንም አልል…››
‹‹ህክምናው እንዴት ነው?››
‹‹ጥሩ ሀኪም አግኝቼያለሁ .መዳሀኒትም እየወሰድኩ ነው…ግን ለውጡ አዝጋሚ ነው፡፡››
‹‹ይሁን ዋናው ለውጥ መኖሩ ነው፡፡››አለቻት ትብለጥ፡፡
‹‹አዎ ግን ስራ መቀጠል የምችል መስሎ አልተሰማኝም..እንደው ስራውን ከምጎዳ ብለቅ ብዬ አስቤ ነበር› ›
‹‹ብለቅ ስተይ.?ሙሉ በሙሉ ለማለት ነው?››ከጠበቀችው በላይ ደነገጠች፡፡
ሳባ ደግሞ የትብለጥ በተጋነነ ስሜት መደንገጧን ስትመለከት በውስጧ የነበረውን ንዴት ይበልጥ እንዲቀሰቀስባት አደረጋት…
ይህቺ ሴትዬ በእሷ ትከሻ ላይ ተንጠላጥላ ብዙ መቶ ሚሊዬን ብሮችን ወደ ካዝናዋ አጭቃለች…ስራዋ ሁሉ የማፍያ ነው፡፡ብር የምታገኝበት መንገድ በጣም ይገርማታል…ለምሳሌ ማሳጅ አገልግሎት በማግኘት አንድ የመዘጋጃ ቤት ወሳኝ ባስልጣን እሷ ጋር ይመጣል…እሷ ያንን ደንበኛ አሳልፋ ለሳባ ትሰጣታለች….ሳባ
ከማሳጅ ጀምራ ነፍሱ ሩሆን እስክትስት ድረስ ፍላጎቱንና አመሉን መሰረት በማድረግ ፈንጠዝያ ወስጥ እንዲገባና እንዲደሰት ታደርገዋለች.፡፡ከዛ ያ ባለስልጣን ላገኘው አገልግሎት ለሳባ ሀያ ወይ ሰላሳ ሺ ብር ይሰጣጥና ለትብለጥ የአገልግሎት አራት ወይም አምስት ሺብር ከፍሎ አመስግኖ ይሄዳል…ወይዘሪት ትብለጥ ታዲያ ደንበኛዋን አሳዳ ፕሮፖዛሏን በእጇ ይዛ ሀገር አማን ነው ብሎ በተቀመጠበት ቢሮ ተከስታ ታስደምመዋለች..ከዛ በሁለት በሶስት ወር 5መቶ ካሬ መሬት ተቀብላ ካርታውን በስሟ ታሰራና መሬቷን በእጇ ካርታውን በካዝናዋ በማስቀመጥ ወጥመዷን አስተካክላ ሌላ ታዳኝ ትጠብቃለች…ከሆነ ወር ቆይታ በኃላ ደግሞ አንድ የግሙሩክ ወሳኝ ባለስልጣን የወሬ ወሬ ሰምቶ ይመጣል…ከእሱ ምን መጠቀም እንደምትችል ታጠናለች …ከዛ ተመሳሳዩን ታደርጋለች..
እና ባለፉት አስር አመት ውስጥ በእዚህች ሴትዬ ማሳጅ ቤት ወስጥ ብዙ ብዙ ስራ ሰርታ ከ30 ሚሊዬን በላይ ንብረት ብታፈራም..ሴትየዋ ግን በእሷ ትከሻ ከ200 ሚሊዬን ብር በላይ ዘርፋለች….ይህንን ሳባ በደንብ ታውቃለች.ሳባ ማወቆን ግን ትብለጥ አታውቅም..
‹‹ሳቢ ከጤናሽ ሚበልጥ ነገር የለም….ታውቂያለሽ በጣም ብዙ ማሳጅ ሰራተኛች ነበሩኝ ..አሁንም አሉኝ…ባንቺ ልክ ግን የተሳካለትም እኔም የወድኩት ሰው የለም፡፡አንቺ ለእኔ ልክ እንደልጄ ነሽ..ያለፉትን አንድ ወር ከስራ በመቅረትሽ እንኳን የደንበኞችሽን ጭቅጭቅ እረፍት ነው የነሳኝ…››
ሳባ የሆዷን በሆዶ ይዛ ቅጥል እያለች‹‹አውቃለሁ…ግን ጤና ከሌለ ሁሉም ነገር የለም…ምን ማድረግ እችላለሁ?›ስትል መለሰችላት፡፡ስራ በጀመረች በሶስተኛው አመት ማለትም የዛሬ ሰባት አመት ከዚህች ሀለቃዋ ጋር ክፉኛ ተደማምተዋል
….የጥላቸው ምክንያት አንድ ደንበኛቸው ነው፡፡ደንበኛው በወቅቱ ሳባ ጋር ከአንድ አመት በላይ የተመላለሰ በጣም ጨዋና ደግ፤ ግን ደግሞ የናጠጠ ሀብታም ሰው ነበር…. ታዲያ ያንን ሰው በቆይታ ከሳባ ጋር በጣም እየተቀራረብ ሲመጡ ሚስጥሩን ሁሉ ይዘረጋፍላት ነበር፡፡ከዛ እነትብለጥ ያንን መረጃ በሚስጥር ከተደበቀው ካሜራ የተቀረፀ ፊልም በማየት የሰውዬውን በአንድ ወቅት በስህተት የሰው ነፍስ በእጁ እንዳለፈ የተናዘዘላትን ወንጀል አብራቸው በምትሰራቸው ማፍያዎቾ በኩል በጥልቀት ታስጠናና መረጃዎችን በመሰብሰብ የደረሱበትን ሁሉ በአድራሻው እንዲደርሰው አድርገው ይደራደሩታል….ከዛ ሰውዬውም ምርጫ አጥቶ እስከ 50 ሚሊዬን የሚደርስ ብር ሊቀባበሉት ሁሉን ነገር ከጨረሱ በኃላ ይሄንን ስራ ከጀርባ ሆኖ ማን እንደሚያስኬደው ሰገን ከተባለች ረዳቷ ጋር ሲማከሩ ትሰማለች.. ከዛ ደግማ እንኳን አላሰበችበትም….ሚስጥሩን ለሰውዬው ደውላ ትነግረዋለች ….ሰውዬውም ቀጥታ ትብለጥ ጋር ይደውላል››
‹‹50 ሚሊዬኑን ቀጥታ ለውሾችሽ ልስጣቸው ወይስ ለአንቺ ላምጣልሽ››
‹‹የምን 50 ሚሊዬን?››
‹‹መደባበቁ ምንም አይረባንም….እጅሽ ላይ ያለውን መረጃ አሁኑኑ ሰብስበሽ ብታቃጥዬው ይሻልሻል…ስለእኔ አንድ ነጠላ መረጃ ፖሊስ እጅ ከገባ እኔም ያንቺን ቢዝነስ ሙሉ በሙሉ አወድመዋለው….ማሳጅ ቤትሽ የሽርሙጥና ቤት እንደሆነ…ሀሺስ እንደምትነግጂ…ግብረሰዶም ሳይቀር በቤትሽ እንዲከወን እያደረግሽ ከፍተኛ ቢዝነስ እንደምትሰሪ…በቂ መረጃ እና ምስክር አለኝ፡፡››ብሎ ኩም ያደርጋትና ፅፎ የፈረመውን ቼክ ቀዳዶ ይልክላታል…ከዛ ተረጋግቶ ስራውን ይቀጥላል፡፡…ለዚህ ውለታዋ ለሳባ አንድ ሚሊዬን ብር ባንክ ደብተሯ ላይ አስገብቶ ያመሰግናታል ..ቋሚ ወዳጀዋም ይሆናል…እነ ትብለጥ ግን ለወራት የደከሙለት ስራ ካለቀ እና ፍሬ ለማፍራት ጫፍ ላይ ከደረሰ በኃላ በመጨረሻው ደቂቃ እንዴት እንደከሸፈ ምርመራ ያካሂዳሉ፣ ከብዙ ልፋት በኃላ እንደዛ የሰራችው ታማኞና ተወዳጇ ሳባ መሆኖን ይደርሱበታል፡፡ከዛ ትብልጥ ግራ ይገባታል…እንዳወቀች ልታስገድላት ነበር ያሰበችው…፡፡ግን የራሷን ገቢ እንዲነጥፍ ማድረግ መሆኑ ትዝ ሲላት ተረጋጋት ለማሰብ ሞከረች…ዝም ብላ አውቆ እንዳላወቀ በማስመሰል በምህረት ልታልፋት..በቀጣይ ግን እሷን በተመለከተ ጥንቃቄ ለማድረግ ወሰነች…ይሄም አላሳቻላትም ወዲያው ሰረዘችው…ውስጧ የነበረው ንዴት ያለቅጣት እንድትታለፍ ማድረግ አላስቻላትም...ከዛ ሙሉ ስልጣኑን ለሰገን ሰጠቻት…‹‹ሳትገድያት፤በእሷ ላይም ቀጥተኛ የአካል ጥቃት ሳታሳርፊባት..ግን ደግሞ ለጥፋቷ ተመጣጣኝ ቅጣት እንድታገኝ አድርጊ›› የሚል ስልጣን ሰጠቻት…፡፡ሰገንም በዛን ወቅት ሳባን በተመለከተ የነበራት ቀና አመለካከት የተቀየረበት..…እንደዋና ተቀናቃኞና ጠላቶ ማየት የጀመረችበት ስለነበረ የተሰጣትን እድል እስከመጨረሻው እንጥፍጣፊ አስባ፤እንደውም ከድንበሩ አልፋ ተጠቀመችበት..
እንግዲህ ያ ትብለጥ ለሰገን የሰጠችው ትዕዛዝና ትዕዙን ተከትሎ ወደተግባር የተሸጋገረው ድርጊት ለአባቷ ሞት ቀጥተኛ ምክንያት እንደሆነ ሰባ በሙሉ ልቧ ነው የምታምነው…ለዛም ነው የባለፉት ሰባት አመታት ዋና እቅዷና የህይወት አለማዋ እነዚህን ሁለት ሰዎች ማጥፋት ሆኖ የኖረው፡፡››ሳባ ከሀሳቧ ባና ትኩረቷን ወደ ትብለጥ መለሰች፡፡
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
በማግስቱ ከእንቅልፏ ተነሳችና ቁርሷን በልታ አራት ሰዓት አካባቢ ከቤቷ ወጣች፡፡ የመፅሀፍን ረቂቅ ለማተሚያ ቤት አስረክባ..ቀብድ ሰጥታ ወደስራ ቦታ ሄደች፡፡ እረፍቷ ያለቀው ትናንት ነበር፡፡ዛሬ ስራ መጀመር ነበረባት፡፡ግን ፈፅሞ ስራ የመጀመር ሞራልም ፍላጎትም የላትም፡፡
ቀጥታ ‹‹ቤርሙዳ ማሳጅ ቤት››ሄደች፡፡ትብለጥ እቤቷ ሰለነበረች አገኘቻት… ሳላምታ ተቀያየሩና ሳሎን ሶፋ ላይ ጎን ለጎን ተቀመጡ..
ሳባ በፊት መፅሀፉ ታትሞ አልቆ ስራ ቦታውንም ሆነ አሁን ከጎኗ የተቀመጠችውን ሀለቃዋን እስከወዲያኛው አውድማ እስክትገላገል ድረስ እንደምንም ጨክና ለመቀጠል እቅድ ነበራት፡፡ቢያንስ ለሚቀጥለው አንድ ወር…ግን አልቻለችም፡፡አስር አመት ያለማቋረጥና ያለመታከት የሰራችውን ስራ ከመናጢ ድህነት ተነስታ ሚሊዬነር የሆነችበትን ስራ፤ ለቀጣዩ አንድ ወር ለመስራት ገና ስታስበው ዘገነናት..
‹‹ሳቢ ግን ሰላም ነሽ?››
‹‹አዎ… ምንም አልል…››
‹‹ህክምናው እንዴት ነው?››
‹‹ጥሩ ሀኪም አግኝቼያለሁ .መዳሀኒትም እየወሰድኩ ነው…ግን ለውጡ አዝጋሚ ነው፡፡››
‹‹ይሁን ዋናው ለውጥ መኖሩ ነው፡፡››አለቻት ትብለጥ፡፡
‹‹አዎ ግን ስራ መቀጠል የምችል መስሎ አልተሰማኝም..እንደው ስራውን ከምጎዳ ብለቅ ብዬ አስቤ ነበር› ›
‹‹ብለቅ ስተይ.?ሙሉ በሙሉ ለማለት ነው?››ከጠበቀችው በላይ ደነገጠች፡፡
ሳባ ደግሞ የትብለጥ በተጋነነ ስሜት መደንገጧን ስትመለከት በውስጧ የነበረውን ንዴት ይበልጥ እንዲቀሰቀስባት አደረጋት…
ይህቺ ሴትዬ በእሷ ትከሻ ላይ ተንጠላጥላ ብዙ መቶ ሚሊዬን ብሮችን ወደ ካዝናዋ አጭቃለች…ስራዋ ሁሉ የማፍያ ነው፡፡ብር የምታገኝበት መንገድ በጣም ይገርማታል…ለምሳሌ ማሳጅ አገልግሎት በማግኘት አንድ የመዘጋጃ ቤት ወሳኝ ባስልጣን እሷ ጋር ይመጣል…እሷ ያንን ደንበኛ አሳልፋ ለሳባ ትሰጣታለች….ሳባ
ከማሳጅ ጀምራ ነፍሱ ሩሆን እስክትስት ድረስ ፍላጎቱንና አመሉን መሰረት በማድረግ ፈንጠዝያ ወስጥ እንዲገባና እንዲደሰት ታደርገዋለች.፡፡ከዛ ያ ባለስልጣን ላገኘው አገልግሎት ለሳባ ሀያ ወይ ሰላሳ ሺ ብር ይሰጣጥና ለትብለጥ የአገልግሎት አራት ወይም አምስት ሺብር ከፍሎ አመስግኖ ይሄዳል…ወይዘሪት ትብለጥ ታዲያ ደንበኛዋን አሳዳ ፕሮፖዛሏን በእጇ ይዛ ሀገር አማን ነው ብሎ በተቀመጠበት ቢሮ ተከስታ ታስደምመዋለች..ከዛ በሁለት በሶስት ወር 5መቶ ካሬ መሬት ተቀብላ ካርታውን በስሟ ታሰራና መሬቷን በእጇ ካርታውን በካዝናዋ በማስቀመጥ ወጥመዷን አስተካክላ ሌላ ታዳኝ ትጠብቃለች…ከሆነ ወር ቆይታ በኃላ ደግሞ አንድ የግሙሩክ ወሳኝ ባለስልጣን የወሬ ወሬ ሰምቶ ይመጣል…ከእሱ ምን መጠቀም እንደምትችል ታጠናለች …ከዛ ተመሳሳዩን ታደርጋለች..
እና ባለፉት አስር አመት ውስጥ በእዚህች ሴትዬ ማሳጅ ቤት ወስጥ ብዙ ብዙ ስራ ሰርታ ከ30 ሚሊዬን በላይ ንብረት ብታፈራም..ሴትየዋ ግን በእሷ ትከሻ ከ200 ሚሊዬን ብር በላይ ዘርፋለች….ይህንን ሳባ በደንብ ታውቃለች.ሳባ ማወቆን ግን ትብለጥ አታውቅም..
‹‹ሳቢ ከጤናሽ ሚበልጥ ነገር የለም….ታውቂያለሽ በጣም ብዙ ማሳጅ ሰራተኛች ነበሩኝ ..አሁንም አሉኝ…ባንቺ ልክ ግን የተሳካለትም እኔም የወድኩት ሰው የለም፡፡አንቺ ለእኔ ልክ እንደልጄ ነሽ..ያለፉትን አንድ ወር ከስራ በመቅረትሽ እንኳን የደንበኞችሽን ጭቅጭቅ እረፍት ነው የነሳኝ…››
ሳባ የሆዷን በሆዶ ይዛ ቅጥል እያለች‹‹አውቃለሁ…ግን ጤና ከሌለ ሁሉም ነገር የለም…ምን ማድረግ እችላለሁ?›ስትል መለሰችላት፡፡ስራ በጀመረች በሶስተኛው አመት ማለትም የዛሬ ሰባት አመት ከዚህች ሀለቃዋ ጋር ክፉኛ ተደማምተዋል
….የጥላቸው ምክንያት አንድ ደንበኛቸው ነው፡፡ደንበኛው በወቅቱ ሳባ ጋር ከአንድ አመት በላይ የተመላለሰ በጣም ጨዋና ደግ፤ ግን ደግሞ የናጠጠ ሀብታም ሰው ነበር…. ታዲያ ያንን ሰው በቆይታ ከሳባ ጋር በጣም እየተቀራረብ ሲመጡ ሚስጥሩን ሁሉ ይዘረጋፍላት ነበር፡፡ከዛ እነትብለጥ ያንን መረጃ በሚስጥር ከተደበቀው ካሜራ የተቀረፀ ፊልም በማየት የሰውዬውን በአንድ ወቅት በስህተት የሰው ነፍስ በእጁ እንዳለፈ የተናዘዘላትን ወንጀል አብራቸው በምትሰራቸው ማፍያዎቾ በኩል በጥልቀት ታስጠናና መረጃዎችን በመሰብሰብ የደረሱበትን ሁሉ በአድራሻው እንዲደርሰው አድርገው ይደራደሩታል….ከዛ ሰውዬውም ምርጫ አጥቶ እስከ 50 ሚሊዬን የሚደርስ ብር ሊቀባበሉት ሁሉን ነገር ከጨረሱ በኃላ ይሄንን ስራ ከጀርባ ሆኖ ማን እንደሚያስኬደው ሰገን ከተባለች ረዳቷ ጋር ሲማከሩ ትሰማለች.. ከዛ ደግማ እንኳን አላሰበችበትም….ሚስጥሩን ለሰውዬው ደውላ ትነግረዋለች ….ሰውዬውም ቀጥታ ትብለጥ ጋር ይደውላል››
‹‹50 ሚሊዬኑን ቀጥታ ለውሾችሽ ልስጣቸው ወይስ ለአንቺ ላምጣልሽ››
‹‹የምን 50 ሚሊዬን?››
‹‹መደባበቁ ምንም አይረባንም….እጅሽ ላይ ያለውን መረጃ አሁኑኑ ሰብስበሽ ብታቃጥዬው ይሻልሻል…ስለእኔ አንድ ነጠላ መረጃ ፖሊስ እጅ ከገባ እኔም ያንቺን ቢዝነስ ሙሉ በሙሉ አወድመዋለው….ማሳጅ ቤትሽ የሽርሙጥና ቤት እንደሆነ…ሀሺስ እንደምትነግጂ…ግብረሰዶም ሳይቀር በቤትሽ እንዲከወን እያደረግሽ ከፍተኛ ቢዝነስ እንደምትሰሪ…በቂ መረጃ እና ምስክር አለኝ፡፡››ብሎ ኩም ያደርጋትና ፅፎ የፈረመውን ቼክ ቀዳዶ ይልክላታል…ከዛ ተረጋግቶ ስራውን ይቀጥላል፡፡…ለዚህ ውለታዋ ለሳባ አንድ ሚሊዬን ብር ባንክ ደብተሯ ላይ አስገብቶ ያመሰግናታል ..ቋሚ ወዳጀዋም ይሆናል…እነ ትብለጥ ግን ለወራት የደከሙለት ስራ ካለቀ እና ፍሬ ለማፍራት ጫፍ ላይ ከደረሰ በኃላ በመጨረሻው ደቂቃ እንዴት እንደከሸፈ ምርመራ ያካሂዳሉ፣ ከብዙ ልፋት በኃላ እንደዛ የሰራችው ታማኞና ተወዳጇ ሳባ መሆኖን ይደርሱበታል፡፡ከዛ ትብልጥ ግራ ይገባታል…እንዳወቀች ልታስገድላት ነበር ያሰበችው…፡፡ግን የራሷን ገቢ እንዲነጥፍ ማድረግ መሆኑ ትዝ ሲላት ተረጋጋት ለማሰብ ሞከረች…ዝም ብላ አውቆ እንዳላወቀ በማስመሰል በምህረት ልታልፋት..በቀጣይ ግን እሷን በተመለከተ ጥንቃቄ ለማድረግ ወሰነች…ይሄም አላሳቻላትም ወዲያው ሰረዘችው…ውስጧ የነበረው ንዴት ያለቅጣት እንድትታለፍ ማድረግ አላስቻላትም...ከዛ ሙሉ ስልጣኑን ለሰገን ሰጠቻት…‹‹ሳትገድያት፤በእሷ ላይም ቀጥተኛ የአካል ጥቃት ሳታሳርፊባት..ግን ደግሞ ለጥፋቷ ተመጣጣኝ ቅጣት እንድታገኝ አድርጊ›› የሚል ስልጣን ሰጠቻት…፡፡ሰገንም በዛን ወቅት ሳባን በተመለከተ የነበራት ቀና አመለካከት የተቀየረበት..…እንደዋና ተቀናቃኞና ጠላቶ ማየት የጀመረችበት ስለነበረ የተሰጣትን እድል እስከመጨረሻው እንጥፍጣፊ አስባ፤እንደውም ከድንበሩ አልፋ ተጠቀመችበት..
እንግዲህ ያ ትብለጥ ለሰገን የሰጠችው ትዕዛዝና ትዕዙን ተከትሎ ወደተግባር የተሸጋገረው ድርጊት ለአባቷ ሞት ቀጥተኛ ምክንያት እንደሆነ ሰባ በሙሉ ልቧ ነው የምታምነው…ለዛም ነው የባለፉት ሰባት አመታት ዋና እቅዷና የህይወት አለማዋ እነዚህን ሁለት ሰዎች ማጥፋት ሆኖ የኖረው፡፡››ሳባ ከሀሳቧ ባና ትኩረቷን ወደ ትብለጥ መለሰች፡፡
👍62❤9👏1
ትብለጥ መናገር ጀመረች‹‹አዎ ትክክል ነሽ..ለማለት የፈለኩት እስኪ ትንሽ ጊዜ ወስደሽ አስቢበት ነው..የሚቀጥሉትን አንድ ወይም ሁለት ወራት አርፈሽ ህመምሽን አስታሚ …ከተሻለሽ ወደስራ ትመለሻለሽ…ካልሆነ ደግሞ ጊዜው ሲደርስ እንነጋገርበታለን… እና ደግሞ ፍቃደኛ ከሆንሽ ከሀገር ውጭም ወጣ ብለሽ እንድትታዪ ማድረግ እችላለሁ፡፡››
‹‹አይ ለጊዜው እዚሁ የጀመርኩትን ህክምና ልጨርስ…በይ አሁን ልሄድ በስልክ ከምነግርሽ ብዬ ነው የመጣሁት፡፡››
‹‹አመሰግናለሁ የእኔ ልጅ››መኪናዋ ድረስ ሸኘቻትና አቅፋ ስማ ተሰናበተቻት፡፡ ከዛ ቀጥታ ወደቤቷ ነው የሄደችው፡፡
///
ከዛ በሚቀጥለው ሁለት ቀን ጭራሽ ከመኝታዋ አልተነሳችም.. እዛው እየተገላበጠች ትናንቷን ትቆፍራለች፡፡
ትዝታ… ከ9 ዓመት በፊት
በወቅቱ ከሁለት ወር ተኩሉ ስልጠናዋን በስኬት አጠናቃ ወደ ሚቀጥለው የ15 ቀን ተግባባዊ ግምገማ ከመሸጋገራቸው በፊት የ3 ቀን እረፍት ተሰጣቸው፡፡ታዲያ በወቅቱ ሳባ ሮጣ ወደአሰላ ነበር የሄደችው፡አባቷ በጣም ናፍቆት ነበር፤ትንሹ ወንድሟ በጣም ናፍቆት ነበር ፡፡ያደገችበት ሰፈሯ እና የተወለደችበት ቤት ሳይቀር በጣም ነበር የናፈቃት፡፡ሁለቱን ቀን ከአባትዬው ጋር ስታወራና ስትጫወት ከወንድሟ ጋር ስተላፋ ከስንዱ ጋር ስትንሾካሾክ አሰለፈችና ወደአዲስ አባ ተመለሰች፡፡
አዲስአበባ እንደደረሰች ለደምሳሽ ነበር የደወለችለት፡:፡በፍጥነት ነበር ካለበት ፈጥኖ መጥቶ የተቀበላት…ትልቅ የተባለ ሆቴል ወሰዳትና እስከምሽቱ ሁለት ሰዓት ሲዝናኑና ሲጠጡ ካመሹ በኃላ ሁለት ሰዓት ሲሆን ወደቤቱ ይዞት ሄደ…ምንም ቅሬታ ሳታሰማና ሳትከራከር ነበር ወደቤት እንሂድ ሲላት ያለተቃውሞ የተከተለችው.፡፡ምክንያቱም እሱ ቤት ማደርና ከወራት በፊት ወደሴትነት ያሸጋገራትን ድርጊት መድገም የእሷም ምኞትና ፍላጎት ነበር፡፡
መኝታ ቤቱ ገብተው እሷ አልጋ ጠርዝ ላይ ተቀምጧ እሱ ቁምሳጥኑ አጠገብ ቆሞ ልብሱን እያወለቀ እያወራት ነበር፡፡
‹‹ሳቢ የዛሬ ሶስት ወር አካባቢ ከነበረችው ሰባ ፍፅም የተለየሸ ሳባ መሆንሽን ታውቂያለሽ?››ሲል ነበር ጫወታውን የጀመረው፡፡
‹‹ይገርምሀል አባቴም እንዲህ ብሎኝ ነበር.ልጄ በጥቂት ወራት ውስጥ በጣም ነው ያደግሽው››አለኝ
‹‹አዎ በጣም ነው ያደግሽው….ጠቅላላ አንቺነትሽ ነው የተቀያየረው…. ንግግርሽ፤ አስተያየትሽ፤ውበትሽ ሁሉ ተለይቷል… እንቺስ አይታወቅሽም፡››
‹‹እኔማ አንድ የተለየች ፍጡር ከወስጤ በቅላ እያደገች እያደግች ስትሄድና መላ እኔነቴን ተቆጣጥራ ቀድሞ እኔነቴን ልታወድመው ስታጣጣር ይታወቀኛል፤ የሚገርመኝ ግን ይሄ ለውጥ በቀላሉ በሌሎች ሰዎች መታወቁ ነው?››
‹‹ለውጥሽ እኮ የጎላ ስለሆነ ነው፤ለእኔ ግን የበፊቷ ሳባ ትሻለኝ ነበር››
‹‹እንዴት?››
‹‹የቀድሞዋ የዋህ ነበረች…በፍቅሬ እንደምትወድቅና የወደፊት የህይወት አጋሬ ትሆናለች የሚል እምነት ነበረኝ…በጣም ተስፋ አደርግባት ነበር››
በገረሜታ‹‹እና የአሁኖስ?››ስትል ጠየቀችው፡፡
‹‹አይ የአሁኗ ሳባ ጥልቅ ነች…ተስፋዋ የተሰቀለ..ምኞቷ ከአድማስ የተሸገረ… ስሜቷን የምትገዛ…በራስ የመተማመን አቅሟ በጣም የጎለበት….በአጠቃላይ በእኔ ደረጃ ሊደረስባት የማትችል ነች››
እየሳቀች ‹‹ኸረ በጣም አጋንከው››አለችው በውስጧ ግን እሱ የተናገራቸው እያንዳንዶቹ አስተያቶች ትክክል እንደሆኑ እየተሰማት ነበር..ለመጀመሪያ ቀን እዚህ ቤት መጥታ የቤቱን ትልቅነት የእቃዎችን ጥራት፤የእሱን ወንደላጤነት ስትመለከት የሆነ የመጎምዣት ስሜት በውስጧ ሲራወጥባት ነበር..ነገሮች ተግለብልበው ከእሱ ጋር ወሲብ ከተጋራች እና ድንግልናዋን ካስረከበች በኃላ ደግሞ በፍጥነት ፍቅር የያዛት መስሏት ሁሉ ነበር፡..ስልጠናውን ጀምራ 15 ቀን ካለፋት በኃላ ግን እሱ እንደሚለው ሙሉ በሙሉ ምኞቷ ከእሱ የራቀና የበለጠ እንደሆነ ተሰማት..እርግጥ ከስልጠና ስትወጣ ወደአንዳንድ ቦታ መሄድ ስትፈልግ የምትደውለው እሱ ጋር ነበር፤ ከቦታ ቦታ የሚያንቀሳቅሳት የምትፈልገውን ነገርም የሚያቀርብላት እሱ ነበር፣ ግንኙነታች የጠበቀ ነው..ግን ደግሞ ከእሱ ፍቅር መውደቅ እንደሌለባት አራሷን ያሳመነችው ወዲያው ነበር፡፡ ዛሬ እንኳን እንገናኝ ስትለው ለፍቅር ሳይሆን ለጓደኝነት እናም ወሲብ ለማጋራት ብቻ ነበር ፡፡ለብሶት የዋለውን ልብስ አውልቆ ቢጃማ ቀይሮ ይመጣል ብላ ብትጠብቅም እሱ ግን መለመላውን እያንጀላጀለ ወደእሷ መጣና ፊት ለፊቷ ቆመ፡፡
‹‹ምነው አልክ..?ቢጃማ የለህም እንዴ?››
💫ይቀጥላል💫
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
‹‹አይ ለጊዜው እዚሁ የጀመርኩትን ህክምና ልጨርስ…በይ አሁን ልሄድ በስልክ ከምነግርሽ ብዬ ነው የመጣሁት፡፡››
‹‹አመሰግናለሁ የእኔ ልጅ››መኪናዋ ድረስ ሸኘቻትና አቅፋ ስማ ተሰናበተቻት፡፡ ከዛ ቀጥታ ወደቤቷ ነው የሄደችው፡፡
///
ከዛ በሚቀጥለው ሁለት ቀን ጭራሽ ከመኝታዋ አልተነሳችም.. እዛው እየተገላበጠች ትናንቷን ትቆፍራለች፡፡
ትዝታ… ከ9 ዓመት በፊት
በወቅቱ ከሁለት ወር ተኩሉ ስልጠናዋን በስኬት አጠናቃ ወደ ሚቀጥለው የ15 ቀን ተግባባዊ ግምገማ ከመሸጋገራቸው በፊት የ3 ቀን እረፍት ተሰጣቸው፡፡ታዲያ በወቅቱ ሳባ ሮጣ ወደአሰላ ነበር የሄደችው፡አባቷ በጣም ናፍቆት ነበር፤ትንሹ ወንድሟ በጣም ናፍቆት ነበር ፡፡ያደገችበት ሰፈሯ እና የተወለደችበት ቤት ሳይቀር በጣም ነበር የናፈቃት፡፡ሁለቱን ቀን ከአባትዬው ጋር ስታወራና ስትጫወት ከወንድሟ ጋር ስተላፋ ከስንዱ ጋር ስትንሾካሾክ አሰለፈችና ወደአዲስ አባ ተመለሰች፡፡
አዲስአበባ እንደደረሰች ለደምሳሽ ነበር የደወለችለት፡:፡በፍጥነት ነበር ካለበት ፈጥኖ መጥቶ የተቀበላት…ትልቅ የተባለ ሆቴል ወሰዳትና እስከምሽቱ ሁለት ሰዓት ሲዝናኑና ሲጠጡ ካመሹ በኃላ ሁለት ሰዓት ሲሆን ወደቤቱ ይዞት ሄደ…ምንም ቅሬታ ሳታሰማና ሳትከራከር ነበር ወደቤት እንሂድ ሲላት ያለተቃውሞ የተከተለችው.፡፡ምክንያቱም እሱ ቤት ማደርና ከወራት በፊት ወደሴትነት ያሸጋገራትን ድርጊት መድገም የእሷም ምኞትና ፍላጎት ነበር፡፡
መኝታ ቤቱ ገብተው እሷ አልጋ ጠርዝ ላይ ተቀምጧ እሱ ቁምሳጥኑ አጠገብ ቆሞ ልብሱን እያወለቀ እያወራት ነበር፡፡
‹‹ሳቢ የዛሬ ሶስት ወር አካባቢ ከነበረችው ሰባ ፍፅም የተለየሸ ሳባ መሆንሽን ታውቂያለሽ?››ሲል ነበር ጫወታውን የጀመረው፡፡
‹‹ይገርምሀል አባቴም እንዲህ ብሎኝ ነበር.ልጄ በጥቂት ወራት ውስጥ በጣም ነው ያደግሽው››አለኝ
‹‹አዎ በጣም ነው ያደግሽው….ጠቅላላ አንቺነትሽ ነው የተቀያየረው…. ንግግርሽ፤ አስተያየትሽ፤ውበትሽ ሁሉ ተለይቷል… እንቺስ አይታወቅሽም፡››
‹‹እኔማ አንድ የተለየች ፍጡር ከወስጤ በቅላ እያደገች እያደግች ስትሄድና መላ እኔነቴን ተቆጣጥራ ቀድሞ እኔነቴን ልታወድመው ስታጣጣር ይታወቀኛል፤ የሚገርመኝ ግን ይሄ ለውጥ በቀላሉ በሌሎች ሰዎች መታወቁ ነው?››
‹‹ለውጥሽ እኮ የጎላ ስለሆነ ነው፤ለእኔ ግን የበፊቷ ሳባ ትሻለኝ ነበር››
‹‹እንዴት?››
‹‹የቀድሞዋ የዋህ ነበረች…በፍቅሬ እንደምትወድቅና የወደፊት የህይወት አጋሬ ትሆናለች የሚል እምነት ነበረኝ…በጣም ተስፋ አደርግባት ነበር››
በገረሜታ‹‹እና የአሁኖስ?››ስትል ጠየቀችው፡፡
‹‹አይ የአሁኗ ሳባ ጥልቅ ነች…ተስፋዋ የተሰቀለ..ምኞቷ ከአድማስ የተሸገረ… ስሜቷን የምትገዛ…በራስ የመተማመን አቅሟ በጣም የጎለበት….በአጠቃላይ በእኔ ደረጃ ሊደረስባት የማትችል ነች››
እየሳቀች ‹‹ኸረ በጣም አጋንከው››አለችው በውስጧ ግን እሱ የተናገራቸው እያንዳንዶቹ አስተያቶች ትክክል እንደሆኑ እየተሰማት ነበር..ለመጀመሪያ ቀን እዚህ ቤት መጥታ የቤቱን ትልቅነት የእቃዎችን ጥራት፤የእሱን ወንደላጤነት ስትመለከት የሆነ የመጎምዣት ስሜት በውስጧ ሲራወጥባት ነበር..ነገሮች ተግለብልበው ከእሱ ጋር ወሲብ ከተጋራች እና ድንግልናዋን ካስረከበች በኃላ ደግሞ በፍጥነት ፍቅር የያዛት መስሏት ሁሉ ነበር፡..ስልጠናውን ጀምራ 15 ቀን ካለፋት በኃላ ግን እሱ እንደሚለው ሙሉ በሙሉ ምኞቷ ከእሱ የራቀና የበለጠ እንደሆነ ተሰማት..እርግጥ ከስልጠና ስትወጣ ወደአንዳንድ ቦታ መሄድ ስትፈልግ የምትደውለው እሱ ጋር ነበር፤ ከቦታ ቦታ የሚያንቀሳቅሳት የምትፈልገውን ነገርም የሚያቀርብላት እሱ ነበር፣ ግንኙነታች የጠበቀ ነው..ግን ደግሞ ከእሱ ፍቅር መውደቅ እንደሌለባት አራሷን ያሳመነችው ወዲያው ነበር፡፡ ዛሬ እንኳን እንገናኝ ስትለው ለፍቅር ሳይሆን ለጓደኝነት እናም ወሲብ ለማጋራት ብቻ ነበር ፡፡ለብሶት የዋለውን ልብስ አውልቆ ቢጃማ ቀይሮ ይመጣል ብላ ብትጠብቅም እሱ ግን መለመላውን እያንጀላጀለ ወደእሷ መጣና ፊት ለፊቷ ቆመ፡፡
‹‹ምነው አልክ..?ቢጃማ የለህም እንዴ?››
💫ይቀጥላል💫
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍69❤10🥰4
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሰባት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ:
….
‹‹ምነው አልክ..?ፒጃማ የለህም እንዴ?››
‹‹አለኝ ግን በማሳጁ ምን ያህል ብቁ ሆነሻል.ስልጠናውስ እንዴት ነበር? የሚለውን ማወቅ እፈልጋለሁ…››
‹‹ተው… እርግጠኛ ነህ?››
‹‹አዎ ምነው ፈራሽ አንዴ.?ነው ወይስ በብቃትሽ አትተማመኝም? እንዳዛ ከሆነ ይቅር፡› ብሎ ፊቱን ወደቁምሳጥኑ መልሶ ሊራመድ ሲል እጁን ለቀም አደረገችውና‹‹መፍራት ያለብህማ አንተ ነህ…ትዝ ይልሀል ያን ቀን ቤትህ አታለህ አስገብተኸኝ የዋህነቴን ተጠቅመህ እዛ የማሳጅ ጠረጴዛ ላይ አስተኝተህ እንዴት እንደተጫወትክብኝ ያንን መበቀል መቻል አለብኝ፡፡›› ብላ እየጎተተች ወደ ማሳጅ ጠረጴዛው ወሰደችና በጀርባው እንዲተኛ አደረገችው፡፡
ከዛ በቅርብ ካለው ቅባት ወደተኮለኮለበት ጠረጴዛ በመሄድ አንዱን መርጣ አነሳችና ጀርባው ላይ አፈሰሰችበትና ከላይ ከጆሮ ግንዱ ጀምራ እስከታች የእግር ጣቶቹ ድረስ በወሰደችው ሰልጠና መሰረት የተለያዩ ቴክኒኮችን በመጠቀመ እያገለባበጠች ለአርባ ደቂቃ ካሸችው በኃላ እጅግ በሚገርም ሰመመንና መመሰጥ ውስጥ ገብቶ ከተዝለፈለፈ በኃላ እንደምንም ከጠረጴዛው ላይ አስነስታ ወለሉ ላይ ዘረረችው…. ከዛማ ቀሚሷን ወደላይ መዥርጣ አውልቃ ከጎኑ ተኛች…ከዛ በኋላ የነበረውን ለማሰብም ይከብዳታል…ያንን ሰፊ የመኝታ ቤት ወለል እየተንከባለሉበት አንዴ የአልጋው ጠርዝ ሲገጫቸው፤አንዴ ከጠረጴዛው እግር ጋር ሲላተሙ አንዴ ስትገለብጠው….ከዛም ሲገለብጣት ከ30 ደቂቃ ቆይታ በኋላ ነበር መጀመሪያ እሱ ከዛ ከ5 ደቂቃ ያህል ዘግይታ እሷ ጡዘት ላይ የደረሱት…፡፡
ከዛ እንደምንም.ተላቀው ወዲህና ወዲያ የነበሩበት ወለል ላይ የተዘረሩት.. ከ7ደቂቃ እረፍት በኋላ እሷ እንደምንም ከተዘረረችበት ተነስታ እየተሳበች ወደሻወር ቤት ሄደች….ውሀውን በላይዋ ላይ ለቀቀች…በሁሉም ነገር በጣም ረክታለች.. የዚህ ወሲባዊ ተራክቦ መሪ እሷ ነበረች.. እርግጥ ያ በግልፅ ለእሱ እንዲሰማው አላደረገችም ቢሆንም እያንዳንዷን ቅንጣት በንቃት አጣጥማታለች፡፡ ከ10 ደቂቃ በኃላ ፎጣዋን አገልድማ ወደመኝታ ቤቱ ስትመለስ ደምሳሽ ጥላው በሄደችበት ወለል ላይ ተዘርሮ እንደተኛ እንቅልፍ ወስዶታል፡፡ እየሳቀች ወደእሱ ቀረበችና በእግሯ ወዘወዘችው..
‹‹ደምሳሽ…እረ ተነስ ሻወር ውሰድና እንተኛ››
‹‹እንዴ... አንቺ ምን አደረግሺኝ?›› እያለ እደምንም ተነሳና ወደ ሻወር ቤት ገባ፡፡
እሷ ሰውነቷን በሎሺን አባበሰችና አልጋ ላይ ወጥታ ከአንገቷ ቀና በማለት ትራስ ተደግፋ ታጥቦ እስኪመጣ በንቃት ትጠብቀው ጀመር….እሱ 5 ደቂቃ አልፈጀበትም፡፡ፎጣውን አገልድሞ ወጣ…
ቁጭ ብላ ሲያያት ‹‹እንዴ ምነው አተኚም እንዴ?››
‹‹ምነው? አንዴ አንደግምም?››አለችው እየሳቀች፡፡
ሰውነቱን የጠቀለለበትን ፎጣ ከላዩ አነሳና የረጠበ ጸገሩን እያደራረቀ‹‹ምነው በቀል ቢሉሽ እንዲህ በአንድ ቀን ሙሉ በሙሉ ማውደም ነው እንዴ.? ቀስ እያልሽ አይሻልም?››አለና እሱም እንደእሷ አልጋ ላይ ወጣ…ከውስጥ ገብቶ ተኛ፡፡
‹‹ችግር የለም …ዋናው እጅ መስጠትህ ነው››
‹እረ እጅ ሰጥቼያለሁ…በነገራችን ላይ የማሳጅ ችሎታሽ በጣም አስገራሚ ነው የሆነብኝ….ለረጅም አመት በስራው ላይ የቆየሽ እኮ ነው የምትመስይው… በራስሽ ካላበላሸሽው በስተቀር በቀላሉ ውጤታማ እንደምትሆኚ በእርግጠኝነት መናገር እችላለሁ››
‹‹ይሄን ያህል?››
‹‹የምሬን ነው በጣም ነው ያስደመምሺኝ.. ሶስትና አራት አመት በስራው የቆዩ እንኳን ያንቺን ያህል በጥበብ እና በእውቀት አይሰሩም….አንቺ በዚህ ላይ ሶስት አራት ወር ልምድ ካከልሺበት በቃ ልዩ ነው የምትሆኚው፡››
‹‹ለአድናቆትህ በጣም ነው የማመሰግነው..ግን ምነው አድናቆትህ ማሳጁ ላይ ብቻ ሆነ ..ሌላው እስከዚህም ሆነብህ ማለት ነው?፡፡››
‹‹ትቀልጂያለሽ አይደል…? በወሲብ ልምዴ እንዲህ አቅሌን ስቼ ስዘረር የመጀመሪያ ገጠመኜ ነው…ብቻ ድንቅ ተማሪ ነሽ.. የመጀመሪያ ጊዜ ወሲብ ስናደርግ..ትኩስ እና ሞቃት ነበርሸ ቢሆንም አብዛኛውን ነገር ለእኔ ነበር አሳልፈሽ የሰጠሸው…ዛሬ ግን እኔ ባሪያሽ ሆኜ ነበር፡፡ በአጠቃላይ በሁሉም ዘርፍ ነው የተቀየርሽው….ምን አልባት ተሰጥኦሽን ይሆናል ያገኘሽው፡፡
‹አንተ እየሰደብከኝ ነው እንዴ…? የታደሉት በስዕል ችሎታቸውና በሙዚቃ ብቃታቸው የተፈጥሮ ታለንታቸውን አገኙ ይባላል…እኔን በወሲብ?፡፡›
ሁሉን ነገር በጥበብና በእውቀት ከከወንሽው አርት ነው…ተሰጥኦ ነው፡፡ እንዴ ትቀለጂያለሽ እንዴ ለአንድ ሴት አርክቶ በእኩል ሰዓት መርካት መቻል እራሱ ድንቅ መሆንን ይጠይቃል፡፡ ብዙ ጊዜ አንዱ አንዱን ለማስደሰት ምን ይህል እንደሚሰቃይ አታውቂም፡፡ ወንድ ልጅ ደግሞ አንዲትን ሴት ሲቀርብ እሷም ሴትነቷን በሚፈልገው መጠን እንዲህ እንደ አንቺ በገለጠችለትና ይበልጥ በእሷ እየተደሰተና እየረካ በሄደ መጠን ነው ቀን ከቀን ይበልጥ በእሷ እየተሳበ እና በአካሏ ብቻ ሳይሆን መላ እሷነቷን እየወደዳትና እየተቀበላት የሚሄደው፡፡
‹‹እሺ ለማንኛውም ነገ ወደ ወሳኙ ተግባራዊ ፈተና የምሰማራበት ቀን ስለሆነ ደክሜ መገኘት አልፈልግም፤ እንተኛ ለዚህ ድንቅ ልብ አቅልጥ አስተያየትህ ግን አልፎ አልፎ ያው እቸገርልሀለሁ›› አለችው፡፡
ተንጠራርቶ መብራቱን እያጠፋ‹‹በነገራችን ላይ የዛሬው አዳራችን ምን አልባት የስንብት ሊሆን ይችላል?››ሲል ነበር ያረዳት፡
የእውነት ከልቧ ደንግጣ ተነስታ ቁጭ አለች‹‹ምን ማለት ነው?››
‹‹ከዚህ በፊት ነግሬሽ የለ…ልጄን ፍለጋ ወደአሜሪካ እንደምሄድ አሁን ፕሮሰሱ ሁሉ.አልቆልኛል...ቪዛም አግኝቼያለሁ….ከአራት ቀን በኋላ እበራለሁ››
‹‹ምን አይነት ጨካኝ ሰው ነህ ግን…? እንዴት አራት ቀን እስኪቀረው ድረስ ሳትነግረኝ?››
‹‹ከባድ ስልጠና ላይ ስለነበርሽ ልረብሽሽ አልፈለኩም ነበር…››አላት፡፡
‹‹በፈጣሪ…ግን ቶሎ ተመልሰህ ትመጣልህ አይደል?››
‹‹ስለእሱ ምንም የማወራው ነገር የለም….ልጄን ካገኘሁ በኋላ በቀጣይ ባለው ሁኔታ ላይ የተመሰረተ ነው፡፡››
‹‹ያ ማለት አስከወዲያኛውም ላትመጣ ትችላለህ ማለት ነው?››
ቁዝዝ ብሎ‹‹አዎ ላልመለስ እችላለሁ››አላት፡፡
ተመልሳ ተኛች…እሱም ተኛ…ተቃቅፈው ….እሷ ይሄን የመሰለ መከታ የሆነ ወዳጅ እንዲህ በድንገት እብስ ብሎ ከእጇ ሊያመልጥ መሆኑን ስታውቅ ሆዷን ባር ባር አላት… በጣም ከፋት…ሰሰተችው….ገና ከመሄዱ በፊት ከአሁኑ ናፈቃት... ግን እርቃኑ ከእርቃኗ ተጣብቆ እቅፉ ወስጥ ገብታ ትንፋሿ ሲገርፈው ዝም ብሎ መተኛት አልፈለገም … እሷም በተመሳሳይ… ለሁለተኛ ዙር ፍልሚያ ገቡ፡፡
ጠዋት 12 ሰዓት ነበር ከእንቅልፉ ነቅቶ መኝታውን በመልቀቅ ወደ ኪችን የገባው፤ጥሩ ቁርስ ሰራና አንድ ሰዓት ሲሆን ቀሰቀሳት…ሶስት ሰዓት ስልጠና የምትወስድበት ቪላ ቤት ጋር አድርሷት አንኳኩታ ወደውስጥ ስትገባ…እሱ ወደሌላ ስራው ሄደ፡፡
ስልጠና ቦታዋ ስትደርስ ማንም አልነበረም።ግራ ገባት...አብረዋት የሚሠለጥኑት ተፎካካሪዎቿን ደውላ መጠየቅ አትችልም። ስልክ ቁጥራቸው አልነበራትም። አሰልጣኟ ጋር ደወለች። አይሰራም። ምን ተፈጠረ?"ሰገን ጋር ደወለች። ጎሽ ይጠራል "አለችና ጆሮዋ ላይ ለጠፈች። ዝም ብሎ ይጠራል አይነሳም።
ሊዘጋ ሲል። "ምነው ፈለግሺኝ እዚህ ነኝ" የሚል ድምፅ ከጀርባዋ ሰማች። በፈገግታ ዞር አለች።
"ግቢው ባዶ ሲሆንብኝ ግራ ገብቶኝ ነው"
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሰባት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ:
….
‹‹ምነው አልክ..?ፒጃማ የለህም እንዴ?››
‹‹አለኝ ግን በማሳጁ ምን ያህል ብቁ ሆነሻል.ስልጠናውስ እንዴት ነበር? የሚለውን ማወቅ እፈልጋለሁ…››
‹‹ተው… እርግጠኛ ነህ?››
‹‹አዎ ምነው ፈራሽ አንዴ.?ነው ወይስ በብቃትሽ አትተማመኝም? እንዳዛ ከሆነ ይቅር፡› ብሎ ፊቱን ወደቁምሳጥኑ መልሶ ሊራመድ ሲል እጁን ለቀም አደረገችውና‹‹መፍራት ያለብህማ አንተ ነህ…ትዝ ይልሀል ያን ቀን ቤትህ አታለህ አስገብተኸኝ የዋህነቴን ተጠቅመህ እዛ የማሳጅ ጠረጴዛ ላይ አስተኝተህ እንዴት እንደተጫወትክብኝ ያንን መበቀል መቻል አለብኝ፡፡›› ብላ እየጎተተች ወደ ማሳጅ ጠረጴዛው ወሰደችና በጀርባው እንዲተኛ አደረገችው፡፡
ከዛ በቅርብ ካለው ቅባት ወደተኮለኮለበት ጠረጴዛ በመሄድ አንዱን መርጣ አነሳችና ጀርባው ላይ አፈሰሰችበትና ከላይ ከጆሮ ግንዱ ጀምራ እስከታች የእግር ጣቶቹ ድረስ በወሰደችው ሰልጠና መሰረት የተለያዩ ቴክኒኮችን በመጠቀመ እያገለባበጠች ለአርባ ደቂቃ ካሸችው በኃላ እጅግ በሚገርም ሰመመንና መመሰጥ ውስጥ ገብቶ ከተዝለፈለፈ በኃላ እንደምንም ከጠረጴዛው ላይ አስነስታ ወለሉ ላይ ዘረረችው…. ከዛማ ቀሚሷን ወደላይ መዥርጣ አውልቃ ከጎኑ ተኛች…ከዛ በኋላ የነበረውን ለማሰብም ይከብዳታል…ያንን ሰፊ የመኝታ ቤት ወለል እየተንከባለሉበት አንዴ የአልጋው ጠርዝ ሲገጫቸው፤አንዴ ከጠረጴዛው እግር ጋር ሲላተሙ አንዴ ስትገለብጠው….ከዛም ሲገለብጣት ከ30 ደቂቃ ቆይታ በኋላ ነበር መጀመሪያ እሱ ከዛ ከ5 ደቂቃ ያህል ዘግይታ እሷ ጡዘት ላይ የደረሱት…፡፡
ከዛ እንደምንም.ተላቀው ወዲህና ወዲያ የነበሩበት ወለል ላይ የተዘረሩት.. ከ7ደቂቃ እረፍት በኋላ እሷ እንደምንም ከተዘረረችበት ተነስታ እየተሳበች ወደሻወር ቤት ሄደች….ውሀውን በላይዋ ላይ ለቀቀች…በሁሉም ነገር በጣም ረክታለች.. የዚህ ወሲባዊ ተራክቦ መሪ እሷ ነበረች.. እርግጥ ያ በግልፅ ለእሱ እንዲሰማው አላደረገችም ቢሆንም እያንዳንዷን ቅንጣት በንቃት አጣጥማታለች፡፡ ከ10 ደቂቃ በኃላ ፎጣዋን አገልድማ ወደመኝታ ቤቱ ስትመለስ ደምሳሽ ጥላው በሄደችበት ወለል ላይ ተዘርሮ እንደተኛ እንቅልፍ ወስዶታል፡፡ እየሳቀች ወደእሱ ቀረበችና በእግሯ ወዘወዘችው..
‹‹ደምሳሽ…እረ ተነስ ሻወር ውሰድና እንተኛ››
‹‹እንዴ... አንቺ ምን አደረግሺኝ?›› እያለ እደምንም ተነሳና ወደ ሻወር ቤት ገባ፡፡
እሷ ሰውነቷን በሎሺን አባበሰችና አልጋ ላይ ወጥታ ከአንገቷ ቀና በማለት ትራስ ተደግፋ ታጥቦ እስኪመጣ በንቃት ትጠብቀው ጀመር….እሱ 5 ደቂቃ አልፈጀበትም፡፡ፎጣውን አገልድሞ ወጣ…
ቁጭ ብላ ሲያያት ‹‹እንዴ ምነው አተኚም እንዴ?››
‹‹ምነው? አንዴ አንደግምም?››አለችው እየሳቀች፡፡
ሰውነቱን የጠቀለለበትን ፎጣ ከላዩ አነሳና የረጠበ ጸገሩን እያደራረቀ‹‹ምነው በቀል ቢሉሽ እንዲህ በአንድ ቀን ሙሉ በሙሉ ማውደም ነው እንዴ.? ቀስ እያልሽ አይሻልም?››አለና እሱም እንደእሷ አልጋ ላይ ወጣ…ከውስጥ ገብቶ ተኛ፡፡
‹‹ችግር የለም …ዋናው እጅ መስጠትህ ነው››
‹እረ እጅ ሰጥቼያለሁ…በነገራችን ላይ የማሳጅ ችሎታሽ በጣም አስገራሚ ነው የሆነብኝ….ለረጅም አመት በስራው ላይ የቆየሽ እኮ ነው የምትመስይው… በራስሽ ካላበላሸሽው በስተቀር በቀላሉ ውጤታማ እንደምትሆኚ በእርግጠኝነት መናገር እችላለሁ››
‹‹ይሄን ያህል?››
‹‹የምሬን ነው በጣም ነው ያስደመምሺኝ.. ሶስትና አራት አመት በስራው የቆዩ እንኳን ያንቺን ያህል በጥበብ እና በእውቀት አይሰሩም….አንቺ በዚህ ላይ ሶስት አራት ወር ልምድ ካከልሺበት በቃ ልዩ ነው የምትሆኚው፡››
‹‹ለአድናቆትህ በጣም ነው የማመሰግነው..ግን ምነው አድናቆትህ ማሳጁ ላይ ብቻ ሆነ ..ሌላው እስከዚህም ሆነብህ ማለት ነው?፡፡››
‹‹ትቀልጂያለሽ አይደል…? በወሲብ ልምዴ እንዲህ አቅሌን ስቼ ስዘረር የመጀመሪያ ገጠመኜ ነው…ብቻ ድንቅ ተማሪ ነሽ.. የመጀመሪያ ጊዜ ወሲብ ስናደርግ..ትኩስ እና ሞቃት ነበርሸ ቢሆንም አብዛኛውን ነገር ለእኔ ነበር አሳልፈሽ የሰጠሸው…ዛሬ ግን እኔ ባሪያሽ ሆኜ ነበር፡፡ በአጠቃላይ በሁሉም ዘርፍ ነው የተቀየርሽው….ምን አልባት ተሰጥኦሽን ይሆናል ያገኘሽው፡፡
‹አንተ እየሰደብከኝ ነው እንዴ…? የታደሉት በስዕል ችሎታቸውና በሙዚቃ ብቃታቸው የተፈጥሮ ታለንታቸውን አገኙ ይባላል…እኔን በወሲብ?፡፡›
ሁሉን ነገር በጥበብና በእውቀት ከከወንሽው አርት ነው…ተሰጥኦ ነው፡፡ እንዴ ትቀለጂያለሽ እንዴ ለአንድ ሴት አርክቶ በእኩል ሰዓት መርካት መቻል እራሱ ድንቅ መሆንን ይጠይቃል፡፡ ብዙ ጊዜ አንዱ አንዱን ለማስደሰት ምን ይህል እንደሚሰቃይ አታውቂም፡፡ ወንድ ልጅ ደግሞ አንዲትን ሴት ሲቀርብ እሷም ሴትነቷን በሚፈልገው መጠን እንዲህ እንደ አንቺ በገለጠችለትና ይበልጥ በእሷ እየተደሰተና እየረካ በሄደ መጠን ነው ቀን ከቀን ይበልጥ በእሷ እየተሳበ እና በአካሏ ብቻ ሳይሆን መላ እሷነቷን እየወደዳትና እየተቀበላት የሚሄደው፡፡
‹‹እሺ ለማንኛውም ነገ ወደ ወሳኙ ተግባራዊ ፈተና የምሰማራበት ቀን ስለሆነ ደክሜ መገኘት አልፈልግም፤ እንተኛ ለዚህ ድንቅ ልብ አቅልጥ አስተያየትህ ግን አልፎ አልፎ ያው እቸገርልሀለሁ›› አለችው፡፡
ተንጠራርቶ መብራቱን እያጠፋ‹‹በነገራችን ላይ የዛሬው አዳራችን ምን አልባት የስንብት ሊሆን ይችላል?››ሲል ነበር ያረዳት፡
የእውነት ከልቧ ደንግጣ ተነስታ ቁጭ አለች‹‹ምን ማለት ነው?››
‹‹ከዚህ በፊት ነግሬሽ የለ…ልጄን ፍለጋ ወደአሜሪካ እንደምሄድ አሁን ፕሮሰሱ ሁሉ.አልቆልኛል...ቪዛም አግኝቼያለሁ….ከአራት ቀን በኋላ እበራለሁ››
‹‹ምን አይነት ጨካኝ ሰው ነህ ግን…? እንዴት አራት ቀን እስኪቀረው ድረስ ሳትነግረኝ?››
‹‹ከባድ ስልጠና ላይ ስለነበርሽ ልረብሽሽ አልፈለኩም ነበር…››አላት፡፡
‹‹በፈጣሪ…ግን ቶሎ ተመልሰህ ትመጣልህ አይደል?››
‹‹ስለእሱ ምንም የማወራው ነገር የለም….ልጄን ካገኘሁ በኋላ በቀጣይ ባለው ሁኔታ ላይ የተመሰረተ ነው፡፡››
‹‹ያ ማለት አስከወዲያኛውም ላትመጣ ትችላለህ ማለት ነው?››
ቁዝዝ ብሎ‹‹አዎ ላልመለስ እችላለሁ››አላት፡፡
ተመልሳ ተኛች…እሱም ተኛ…ተቃቅፈው ….እሷ ይሄን የመሰለ መከታ የሆነ ወዳጅ እንዲህ በድንገት እብስ ብሎ ከእጇ ሊያመልጥ መሆኑን ስታውቅ ሆዷን ባር ባር አላት… በጣም ከፋት…ሰሰተችው….ገና ከመሄዱ በፊት ከአሁኑ ናፈቃት... ግን እርቃኑ ከእርቃኗ ተጣብቆ እቅፉ ወስጥ ገብታ ትንፋሿ ሲገርፈው ዝም ብሎ መተኛት አልፈለገም … እሷም በተመሳሳይ… ለሁለተኛ ዙር ፍልሚያ ገቡ፡፡
ጠዋት 12 ሰዓት ነበር ከእንቅልፉ ነቅቶ መኝታውን በመልቀቅ ወደ ኪችን የገባው፤ጥሩ ቁርስ ሰራና አንድ ሰዓት ሲሆን ቀሰቀሳት…ሶስት ሰዓት ስልጠና የምትወስድበት ቪላ ቤት ጋር አድርሷት አንኳኩታ ወደውስጥ ስትገባ…እሱ ወደሌላ ስራው ሄደ፡፡
ስልጠና ቦታዋ ስትደርስ ማንም አልነበረም።ግራ ገባት...አብረዋት የሚሠለጥኑት ተፎካካሪዎቿን ደውላ መጠየቅ አትችልም። ስልክ ቁጥራቸው አልነበራትም። አሰልጣኟ ጋር ደወለች። አይሰራም። ምን ተፈጠረ?"ሰገን ጋር ደወለች። ጎሽ ይጠራል "አለችና ጆሮዋ ላይ ለጠፈች። ዝም ብሎ ይጠራል አይነሳም።
ሊዘጋ ሲል። "ምነው ፈለግሺኝ እዚህ ነኝ" የሚል ድምፅ ከጀርባዋ ሰማች። በፈገግታ ዞር አለች።
"ግቢው ባዶ ሲሆንብኝ ግራ ገብቶኝ ነው"
👍72❤7👏2
"እኔ አለሁ ...ሻንጣሽ እኔ መኪና ላይ ተጭኗል የሚቀጥለውን 15 ቀን የመጨረሻ የተግባር ስልጠና እኛ ጋር ነው የምትወስጂው... አሸናፊ ሆነሽ በብቃት ከተወጣሽው ያው በዛው ስራሽን ትቀጥያለሽ ማለት ነው"
"ውይ እንደዛ ነው እንዴ....እዚሁ የምንጨርስ
መስሎኝ.."
"ሌሎቹስ?"
"እነሱም የመጨረሻ የተግባር ስልጠና ወደሚወሰድበት ቦታ ሄዱ... "ተከትላት መኪና ውስጥ ገባችና በመገረም ወደመጨረሻው የተግባር ፈተና ወደምትወስድበት ቦታ ጉዞ ጀመሩ ፡፡ ይዛት የሄደችው ወደዋናው ቤት ነው። መኪናው ግቢ ውስጥ ገብቶ እንደቆመ ሰገን ቀድማ ወረደች፤ ሳባም ተከተለቻት....
‹‹ነይ ሻንጣሽን ሹፌሩ ያስገባልሻል፡፡››አለቻት ተስማማችና በዝምታ ተከተለቻት።
ቀጥታ ቤቱን አልፈው ወደኋለኛው ጋርደን ነበር የሄዱት። እዛው ቁርስ ቀረበላቸውና በሉ..ቡና ቀረበላቸው፡፡ እሱን እየጠጡ ወደ ንግግራቸው ገቡ። በህይወት ስኬታማ ለመሆን ከፈለግሽ...የምትፈልጊው ነገር ላይ አተኩሪ፡፡ እሱን ለማግኘት ስሪ እንጂ በህይወትሽ የማትፈልጊውን ነገር ወደአንቺ እንዳይመጣ ለመከላከል ኃይልሽን አታባክኚ። ይህንን ስራ የምትሰሪው ለምንድነው?ሀብታም ለመሆን ነው? ወይስ ደሀ ላለመሆን? ሁለቱ አንድ ይመስላሉ እንጂ ፍፁም ተቃራኒ አቀራረቦች ናቸው...። ሀብታም ለመሆን የምትሰሪ ከሆነ ዓላማሽ እንቅስቃሴና ግብሽ ሀብት ተኮር ነው። አእምሮሽን የሚሞሉት ሰማይ ጠቀስ ህንፃ ፤በአየር ላይ የሚበር መኪና ፤ባህሩ ላይ ተነጥፎ የሚንሳፈፍ መርከብ ወዘተ ነው። ድሀ ላለመሆን የምትሰሪ ከሆነ ግን ድህነትሽን ከቤትሽ ዙሪያ ስለማባረር ነው ሀሳብሽ.... እዚህ ላይ ድህነት አጥቂ አንቺ ተከላካይ ናችሁ ..በዚህ ስታባርሪው በዚህ ሸውዶሽ ቤትሽ ይገባል… አዎ..እሱም ሲያጠቃሽ አንቺ ስትከላከይው ትኖራላችሁ። በህይወት ጉዞ አጥቂ እንጂ ፈፅሞ ተከላካይ አትሁኚ። ሁለቱ የተለያየ ውጤት የሚያስገኙ የተለያዩ የህይወት መንገዶች ናቸው። ተከላካይ ስትሆኚ ጎል እንዳይገባብሽ ትጠብቂያለሸ፤ አጥቂ ስትሆኚ ደግሞ ጎል ታገቢያለሽ።ደግሞ እወቂ ጥሩ ማጥቃት መከላከልም ጭምር ነው። ጥሩ መከላከል ግን ያው መከላከል ብቻ ነው። የጫወታ ሜዳው እንኳን ይለያያል..ተከላካይ በራሱ ክልል ታጥሮ በሰቀቀን እንዳይሸነፍ ይጫወታል። አጥቂ የተቃራኒ ክልል ሄዶ በነፃነትና በስነልቦና የበላይነት ለማሸነፍ ይጫወታል። ልልሽ የፈለኩት ገባሽ አይደል?›
‹‹አረ በደንብ ገብቶኛል››
"ጥሩ.እንግዲህ ያው የሚቀጥሉት አስር ቀናት የመጨረሻ ተግባራዊ ስልጠና የምትወስጂባቸው ቀናቶች ናቸው። እሱን ታውቂያለሽ አይደል።"
"አዎ ተነግሮኛል፤ ግን ቦታው የት ነው? የተግባር ልምምድስ ምን አይነት ነው? የሚለውን ምንሞ የማውቀው ነገር የለም።"
"እሱን አሁን እነግርሻለሁ..የስራ ቦታው እዚሁ ነው። ለእኛ ተግባራዊ የመጨረሻ ልምምድ ላይ ነሽ እንበልሽ እንጂ አንቺ ግን ለራስሽ መንገር ያለብሽ ቀጥታ ስራ እንደጀመርሽ ነው ...ፕሮፌሽናል የማሳጅ ባለሞያ እንደሆንሽ ነው እራስሽን ማሳመን ያለብሽ"
"እሺ እንደአልሺኝ ለማድረግ እሞክራለሁ"
"ሳባ በእዚህ በእኛ ስራ ሙከራ ብሎ ነገር አይሰራም ...አይደለም መሞከር ነገሮችን በተለመደው መንገድ ማድረግ እንኳን ዋጋ ያስከፍላል።በዚህ ስራ ውጤታማ ለመሆን የምትሰሪውን ስራ በተለየ ትኩረት ለፍፅምና በቀረበ ብቃት
፤ባልተደጋገመ ልዩ ጥበባዊ ብልሀት ነው መፈፀም ያለብሽ...ይሄንን መቼስ ባሳለፍሻው የ10 ሳምንት ስልጠና በደንብና በዝርዝር እንደተገነዘብሽ አምናለሁ።
"አዎ ትክክል ነሽ
"እንግዲያው በሚቀጥሉት 15 ቀናት ከ 5 ደንበኞች ጋር ቀጠሮ ተይዞልሻል።ሰዎቹ ካሉን በርካታ ደንበኞች መካከል የተመረጡ ናቸው።ጥሪው ‹አዲስ ልዩ የማሳጅ ባለሞያ አስመጥተናልና በቋሚነት ከመቅጠራችን በፊት አገልግሎቷን በማየት አስተያየት ይስጡን››ብለን ነው።እንግዲህ በሶስት ቀን አንድ ቀን አንድ ደንበኛ አለሽ ማለት ነው።ዛሬ ደንበኛውን አስተናግደሽ በሁለተኛው ቀን ደንበኛውን እንዴት ነው የተቀበልሽው፤?እንዴት ነው ማሳጅ ያደረግሽው? በምን ያህል ፍጥነትና ብቃት ልትግባቢው ቻልሽ?ምን ያህል ጊዜ ለመቆየት አስቦ ምን ያህል ቆየ ?እያንዳንዷን ከተቀረፀው ቪዲዬ እያየን እንነጋገርበታለን።በዛ ላይ ከሰውዬውንም በቀጥታ አስተያየት እንቀበላለን።...
እንዴት ነው ገባሽ?"
💫ይቀጥላል💫
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
"ውይ እንደዛ ነው እንዴ....እዚሁ የምንጨርስ
መስሎኝ.."
"ሌሎቹስ?"
"እነሱም የመጨረሻ የተግባር ስልጠና ወደሚወሰድበት ቦታ ሄዱ... "ተከትላት መኪና ውስጥ ገባችና በመገረም ወደመጨረሻው የተግባር ፈተና ወደምትወስድበት ቦታ ጉዞ ጀመሩ ፡፡ ይዛት የሄደችው ወደዋናው ቤት ነው። መኪናው ግቢ ውስጥ ገብቶ እንደቆመ ሰገን ቀድማ ወረደች፤ ሳባም ተከተለቻት....
‹‹ነይ ሻንጣሽን ሹፌሩ ያስገባልሻል፡፡››አለቻት ተስማማችና በዝምታ ተከተለቻት።
ቀጥታ ቤቱን አልፈው ወደኋለኛው ጋርደን ነበር የሄዱት። እዛው ቁርስ ቀረበላቸውና በሉ..ቡና ቀረበላቸው፡፡ እሱን እየጠጡ ወደ ንግግራቸው ገቡ። በህይወት ስኬታማ ለመሆን ከፈለግሽ...የምትፈልጊው ነገር ላይ አተኩሪ፡፡ እሱን ለማግኘት ስሪ እንጂ በህይወትሽ የማትፈልጊውን ነገር ወደአንቺ እንዳይመጣ ለመከላከል ኃይልሽን አታባክኚ። ይህንን ስራ የምትሰሪው ለምንድነው?ሀብታም ለመሆን ነው? ወይስ ደሀ ላለመሆን? ሁለቱ አንድ ይመስላሉ እንጂ ፍፁም ተቃራኒ አቀራረቦች ናቸው...። ሀብታም ለመሆን የምትሰሪ ከሆነ ዓላማሽ እንቅስቃሴና ግብሽ ሀብት ተኮር ነው። አእምሮሽን የሚሞሉት ሰማይ ጠቀስ ህንፃ ፤በአየር ላይ የሚበር መኪና ፤ባህሩ ላይ ተነጥፎ የሚንሳፈፍ መርከብ ወዘተ ነው። ድሀ ላለመሆን የምትሰሪ ከሆነ ግን ድህነትሽን ከቤትሽ ዙሪያ ስለማባረር ነው ሀሳብሽ.... እዚህ ላይ ድህነት አጥቂ አንቺ ተከላካይ ናችሁ ..በዚህ ስታባርሪው በዚህ ሸውዶሽ ቤትሽ ይገባል… አዎ..እሱም ሲያጠቃሽ አንቺ ስትከላከይው ትኖራላችሁ። በህይወት ጉዞ አጥቂ እንጂ ፈፅሞ ተከላካይ አትሁኚ። ሁለቱ የተለያየ ውጤት የሚያስገኙ የተለያዩ የህይወት መንገዶች ናቸው። ተከላካይ ስትሆኚ ጎል እንዳይገባብሽ ትጠብቂያለሸ፤ አጥቂ ስትሆኚ ደግሞ ጎል ታገቢያለሽ።ደግሞ እወቂ ጥሩ ማጥቃት መከላከልም ጭምር ነው። ጥሩ መከላከል ግን ያው መከላከል ብቻ ነው። የጫወታ ሜዳው እንኳን ይለያያል..ተከላካይ በራሱ ክልል ታጥሮ በሰቀቀን እንዳይሸነፍ ይጫወታል። አጥቂ የተቃራኒ ክልል ሄዶ በነፃነትና በስነልቦና የበላይነት ለማሸነፍ ይጫወታል። ልልሽ የፈለኩት ገባሽ አይደል?›
‹‹አረ በደንብ ገብቶኛል››
"ጥሩ.እንግዲህ ያው የሚቀጥሉት አስር ቀናት የመጨረሻ ተግባራዊ ስልጠና የምትወስጂባቸው ቀናቶች ናቸው። እሱን ታውቂያለሽ አይደል።"
"አዎ ተነግሮኛል፤ ግን ቦታው የት ነው? የተግባር ልምምድስ ምን አይነት ነው? የሚለውን ምንሞ የማውቀው ነገር የለም።"
"እሱን አሁን እነግርሻለሁ..የስራ ቦታው እዚሁ ነው። ለእኛ ተግባራዊ የመጨረሻ ልምምድ ላይ ነሽ እንበልሽ እንጂ አንቺ ግን ለራስሽ መንገር ያለብሽ ቀጥታ ስራ እንደጀመርሽ ነው ...ፕሮፌሽናል የማሳጅ ባለሞያ እንደሆንሽ ነው እራስሽን ማሳመን ያለብሽ"
"እሺ እንደአልሺኝ ለማድረግ እሞክራለሁ"
"ሳባ በእዚህ በእኛ ስራ ሙከራ ብሎ ነገር አይሰራም ...አይደለም መሞከር ነገሮችን በተለመደው መንገድ ማድረግ እንኳን ዋጋ ያስከፍላል።በዚህ ስራ ውጤታማ ለመሆን የምትሰሪውን ስራ በተለየ ትኩረት ለፍፅምና በቀረበ ብቃት
፤ባልተደጋገመ ልዩ ጥበባዊ ብልሀት ነው መፈፀም ያለብሽ...ይሄንን መቼስ ባሳለፍሻው የ10 ሳምንት ስልጠና በደንብና በዝርዝር እንደተገነዘብሽ አምናለሁ።
"አዎ ትክክል ነሽ
"እንግዲያው በሚቀጥሉት 15 ቀናት ከ 5 ደንበኞች ጋር ቀጠሮ ተይዞልሻል።ሰዎቹ ካሉን በርካታ ደንበኞች መካከል የተመረጡ ናቸው።ጥሪው ‹አዲስ ልዩ የማሳጅ ባለሞያ አስመጥተናልና በቋሚነት ከመቅጠራችን በፊት አገልግሎቷን በማየት አስተያየት ይስጡን››ብለን ነው።እንግዲህ በሶስት ቀን አንድ ቀን አንድ ደንበኛ አለሽ ማለት ነው።ዛሬ ደንበኛውን አስተናግደሽ በሁለተኛው ቀን ደንበኛውን እንዴት ነው የተቀበልሽው፤?እንዴት ነው ማሳጅ ያደረግሽው? በምን ያህል ፍጥነትና ብቃት ልትግባቢው ቻልሽ?ምን ያህል ጊዜ ለመቆየት አስቦ ምን ያህል ቆየ ?እያንዳንዷን ከተቀረፀው ቪዲዬ እያየን እንነጋገርበታለን።በዛ ላይ ከሰውዬውንም በቀጥታ አስተያየት እንቀበላለን።...
እንዴት ነው ገባሽ?"
💫ይቀጥላል💫
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍71❤8🤔1
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ስምንት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
"አዎ ገብቶኛል....ግን ይቀረፃል ያልሺው?"
"አዎ ይሄንን በከፍተኛ ሚስጥር ነው....ድንገት ተስቶሽ በህልምሽ እንኳን ብታወሪ ህይወትሽን ያስከፍልሻል።ምክንያቱም ደንበኞቻችን እንደሚቀረፁ ቢያውቁ እዚህች ቤት ዳግመኛ ዝር አይሉም።እኛ ግን በጣም ምስጢራዊና ማንም በቀላል ፍተሻ ማግኘት በማይችልበት ቦታዎች ካሜራዎች አሉን።ይሄ በዎናነት ሰራተኞቻችንን ከአደጋ ለመጠበቅ ነው። ማንኛውም ሰው አጉል እመል ኖሮት ጥቃት ልፈፅም ቢል በፈጥነን እንደርሳለን፡፡ ከእንደገና ሰውዬው በሂደት ከእኛ ጋር ተቃቅሮ ድርጅታችንን ሊያጠቃ ቢንቀሳቀስ ያ ሚስጥር መከላከያ ጋሻችን ነው።
"አሁን ገባኝ"
"አዎ...ግን ላስጠንቅቅሽ...ስራ ስትጀምሪ ፈፅሞ ስለካሜራው በአእምሮሽ ማሰብ የለብሽም...ልክ አንድ የፊልም ተዋናይ ስትተውን ፊት ለፊቷ ስለተደቀነው ካሜራ ቁብ እንደማይሰጣት ሁሉ አንቺም ተመሳሳዩን ማድረግ አለብሽ፤ ይሄንንን ከመጀመሪያው ቀን ጀምረሽ መልመድ አለብሽ"
"እሺ እንዳልሺኝ አደርጋለሁ።
"እሺ አሁን ጨርሰናል...ክፍልሽን ያሳዩሻል ግቢና እረፊ... ልክ 9.30 ላይ ከክፍልሽ ወደማሳጅ ቤቱ ይወስድሻል። አስር ሰዓት ላይ የመጀመሪያ ደንበኛሽ ይመጣል። ዝግጁ ሆነሽ ጠብቂው ።ከእኔ ጋር ነገ ጠዋት እንገናኛለን ብላ ከመቀመጫዋ ተነሳችና ጉንጯን ስማት በተቀመጠችበት ጥላት ሄደች።
ሳባ በህይወቷ ዘመኗ የከፋው ፍርሀት ነው በመላ ሰውነቷ ተሰራጭቶ እያንዘፈዘፍት ያለው እርግጥ ይህ ፍራቻ ገና ጠዋት ስለፕሮግራሙ ከተነገራት ጀምሮ ነው ሲረብሻት የዋለው ። ሰአቱ ሲቃረብ እንዲያደፋፍራት መድሀኒት ነገር ወይም መጠጥ ጠጣ ጠጣ አድርጋ ለመሄድ ፈልጋ ነበር።ግን ስልጠና ላይ እንደተነገራት ወደስራ መጠጥ ጠጥቶ አይደለም ቀምሶ እንኳን መግባት አይቻልም።ባይሆን በስራ ላይ እያለች ደንበኛው መጠጥ እንዲቀርብለት ካዘዘና ለእሷም ከጋበዛት የዛኔ ነፃ እንደሆነች ነው የተማረችው።በመጀመሪያ ቀን የሙከራ ጊዜዎ ደግሞ ስህተት በመስራት ልትጀምረው አልፈለገችም። ቢያንስ እያወቀች መሳሳት አትፈልግም"ሰገን
ሰገን ነች ማሳጅ መስጫ ክፍል ድረስ ይዛት የሄደችው። እያንዳንዱ ለማሳጅ የምትገለገልበት እቃ የት የት እንዳለ ምን ማድረግ እንዳለባት ምን አለማድረግ እንዳለባት ከ20 ደቂቃ በላይ ክፍል ውስጥ እየተንጎራደደች አንድን ዕቃ እየያዘች መልሳ እያስቀመጠች አብራራችላትና መልካም እድል ተመኘችላትና ተሰናብታት ወጣች።
ጥላት ከሄደች ከ10 ደቂቃ በኃላ በራፍ ተቆረቆረ ከተቀመጠችበት በመበርገግ ቆመች...መልሳ ቁጭ አለች...የኋላ መውጫ በር ቢኖረው በራ ለመውጣት ሁሉ ተመኘች።
ደግሞ በራፍ ተቆረቆረ..እንደምንም መቀመጫዋን ለቃ ወደበሩ ተራመደች ከፈተችው…በድንጋጤ ላይ ድንጋጤ የሚጨምር ሁኔታ ተከሰተ በራፋ ላይ የገጠማት አንድ ግዙፍ አስፈሪ መልክና ኮስታራ ፊት ያለው ሰው ፊቷ ተጋረጠ" ወይኔ በጌታ አሁን ይሄ ምኑ ይታሻል?"ስትል በቅፅበት ውስጥ አሰበች"አሽቀንጥሮ.ገፈተራትና.ወደውስጥ.ገባ።በድንጋጤ.አይኖቿን.በለጠጠች።
በየክፍሉ እየገባ ይፈትሽ ጀመር።ቁም ሳጥኖቹን ሁሉ እያንዳንድን መሳቢያ ሳይቀር እየከፈተ እየዘጋ ማየቱን ቀጠለ
"ይሄ ምን የሚሉት ደንበኛ ነው? "ስትል በውስጧ አሰበች። በሁኔታው ተበሳጨች፤ስትበሳጭ.በመጠኑ.ፍራቻዋ.ቀነስ.አለላት።
"ጌታዬ ምን ፈልገው ነው?"
መሀል ወለል ላይ ቆመና ዙሪያ ገባውን ኮርኒሱንም ሳይቀር በጥንቃቄ ካየ በኋላ ለእሷ ጥያቄ ምንም መልስ ሳይሰጥ እንደ አመጣጡ መልሶ ወጣ። ይበልጥ ግራ ተገባች፡፡ ይሄ ጠረንገሎና አስቀያሚ እዛ የማሳጅ ጠረጴዛ ላይ ተኝቶ እሺኝ ስላላላት እግዚያብሄር ይመስገን ብላ አመስግና ሳትጨርስ በራፍ ተከፈተና ያው ሰውዬ መልሶ አንገቱን አሰገገ...ሀሞቷ ፍስስ አለ...በራፉን ሙሉ በሙሉ ከፈተው ሌሎች ሰዎች ታያት።ሶስት መሆናቸውን አየች።
"በአንዴ ሶስት ሰው ማሸት ይቻላል እንዴ? እንዲህ አይነት ነገር እንዳለ አልተነገረኝም...ምን ነካቸው ቢያንስ ለተለማማጅ ሰራተኛ እንደዚህ ማድረግ ይገባል?"በውስጧ አጉረምርማ ሳትጨርስ ግራና ቀኝ የነበሩ ሁለት ወጠምሾች መሀል ያለውን ሰውዬ ወደውስጥ አስገቡትና እነሱ ወደኋላ ሸሽተው ከክፍሉ ወጡ። በራፉ ከውጭ ተዘጋ።
ግድግዳውን ተለጥፋ እንደቆመች ሰውዬው ላይ አፈጠጠችበት። ሰውዬውን ታውቀዋለች..አዎ በደንብ ታውቀዋለች። ሮጣ ሄዳ ልትጠመጠምበት ነበር።ትዝ ሲላት ለካ የምታውቀው በመገናኛ ብዙሀን ነው።ማን ነበር..አዎ አስታወሰችው። እንዴ እዚህ ምን ይሰራል?"
‹‹ጤና ይስጥልኝ ቆንጆ?››አላት በሚያምር ግን አስገምጋሚ በሆነ ድምፅ።
በፍጥነት ወደቀልቧ ለመመለስ ጥረት አደረገች። ፊቷን በፈገግታ አደመቀችና እጇን ለሰላምታ ዘረጋች….በተመሳሳይ ድምቀት ጨበጣት ...
‹‹ጌታዬ ትንሽ አረፍ ትላለህ...ወይስ?››
"ቆይ ትንሽ ትንፋሼን ልሰብስብ... ካንቺም ጋር በደንብ ልተዋወቅ።"አለና ወደሶፋው ሄደና ተቀመጠ፡፡
"ጌታዬ ቀለል እንዲልህ ኮትህን ታወልቀው?"
"አዎ ትክክል ነሽ..››ብሎ በተቀመጠበት ሶፋ ሆኖ ኮቱን አወለቀ.. በፍጥነት ተቀብላ ወደመስቀያው ሄደችና በጥንቃቄ ሰቀለችና ወደ ሰውዬው ተመለሰችና ፊት ለፊቱ ተቀመጠች።
‹‹ስምሽን ማን ልበል?›› ጠየቃት፡፡
‹‹ቬሮኒካ"አለችው፡፡ ይሄ ስም ድንገት አፏ ላይ የመጣላት ስም ነው…ለዚህ ስራ ትክክለኛ ስምን መጠቀም አግባብ መስሎ ስላልተሰማት ነው እንዲህ ያደረገችው፡፡
‹‹የእኔ ክብሮም››አላት ሰውዬው፡
‹‹ጌታዬ አንተን የማያውቅ ኢትዬጴያዊ ማን አለ?››
‹‹እንደዛ ከሆነ ጥሩ...››አለና ከኪሱ ሞባይሉን አወጣና ደወለ፡፡
"የሚጠጣ አስመጣልን እስቲ"አለና ትዕዛዝ ካስተላለፈ በኃላ ሞባይሉን ዘግቶ ቦታው መለሠና።
"ከነገሩኝ በላይ ቆንጆ ነሽ"አላት
ከት ብላ ሳቀች.‹‹..እንዴ ማነው እንዲህ አይነት ጥብቅ ሚስጥር ያሾለከው?" አለችው፡፡
"የውስጥ ሰላይ አለኝ...ከዛሬ ጀምሮ ሙሉ ስራው ያንቺን እንቅስቃሴ መከታተል ይሆናል››
"እንግዲህ እኛም ቀዳሚ ስራችን ውስጣችንን ከሰላዬችና ከሰርጎ ገቦች ማፅዳት ይሆናል" ስትለው በራፍ ተቆረቆረ ፡፡ መቀመጫዋን ለቃ ተንቀሳቀሰችና ከፈተች፡፡ ከጋርዶቹ አንዱ ነው። በሰርቪስ ትሪ ሙሉ ጠርሙስ ውስኪ ከሁለት ብርጭቆ ጋር ይዟል። አልፏት ወደ ውስጥ ገባና ጠረጴዛ ላይ አስቀምጦ ወጥቶ ሄደ ...ተከትላው ሄደችና በራፉን ከውስጥ በመቀርቀር ወደ ጠረጴዛው ተመለሰች። ውስኪውን ጠርሙስ ከፈተችና በአንድ ብርጭቆ በመቅዳት አቀረበችለትና ቦታዋ ተመልሳ ቁጭ አለች።
"እንዴ ላንቺስ?"
"እኔማ ስራ ላይ ነኝ...ሰክሬ ሰውነትህን ብቦጫጭቅህስ? "
"ነፍሴን አትቦጫጭቂያት እንጂ ለቆዳዬ ችግር የለም...በሰርጀሪ ይድናል "
"አረ ተው ...አንተን ማሳከም አይደለም ከእኔ ከድርጅቴም አቅም በላይ ነው"
"አልገባኝም...ቆዳ ቆዳ ነው?ምኑ ነው የሚከብድ››
‹‹ኸረ ጌታዬ ቆዳ ሁሉማ ቆዳ አይደለም..››
ራሱ ተነሳና ጠርሙሱን አንስቶ በባዶው ብርጭቆ ቀዳና "በይ እንደውም ጠጪና የምታደርጊኝን አድርጊኝና የሚሆነውን አብረን እናያለን....እግረ መንገዴንም የእኔ ቆዳ እንዴት የተለየ እንደሆነ እንዳውቅ ታደርጊያለሽ።
"ጌታዬ በአንድ ምስኪን ላይማ ይሄን ያህል አትጨክንባት››
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ስምንት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
"አዎ ገብቶኛል....ግን ይቀረፃል ያልሺው?"
"አዎ ይሄንን በከፍተኛ ሚስጥር ነው....ድንገት ተስቶሽ በህልምሽ እንኳን ብታወሪ ህይወትሽን ያስከፍልሻል።ምክንያቱም ደንበኞቻችን እንደሚቀረፁ ቢያውቁ እዚህች ቤት ዳግመኛ ዝር አይሉም።እኛ ግን በጣም ምስጢራዊና ማንም በቀላል ፍተሻ ማግኘት በማይችልበት ቦታዎች ካሜራዎች አሉን።ይሄ በዎናነት ሰራተኞቻችንን ከአደጋ ለመጠበቅ ነው። ማንኛውም ሰው አጉል እመል ኖሮት ጥቃት ልፈፅም ቢል በፈጥነን እንደርሳለን፡፡ ከእንደገና ሰውዬው በሂደት ከእኛ ጋር ተቃቅሮ ድርጅታችንን ሊያጠቃ ቢንቀሳቀስ ያ ሚስጥር መከላከያ ጋሻችን ነው።
"አሁን ገባኝ"
"አዎ...ግን ላስጠንቅቅሽ...ስራ ስትጀምሪ ፈፅሞ ስለካሜራው በአእምሮሽ ማሰብ የለብሽም...ልክ አንድ የፊልም ተዋናይ ስትተውን ፊት ለፊቷ ስለተደቀነው ካሜራ ቁብ እንደማይሰጣት ሁሉ አንቺም ተመሳሳዩን ማድረግ አለብሽ፤ ይሄንንን ከመጀመሪያው ቀን ጀምረሽ መልመድ አለብሽ"
"እሺ እንዳልሺኝ አደርጋለሁ።
"እሺ አሁን ጨርሰናል...ክፍልሽን ያሳዩሻል ግቢና እረፊ... ልክ 9.30 ላይ ከክፍልሽ ወደማሳጅ ቤቱ ይወስድሻል። አስር ሰዓት ላይ የመጀመሪያ ደንበኛሽ ይመጣል። ዝግጁ ሆነሽ ጠብቂው ።ከእኔ ጋር ነገ ጠዋት እንገናኛለን ብላ ከመቀመጫዋ ተነሳችና ጉንጯን ስማት በተቀመጠችበት ጥላት ሄደች።
ሳባ በህይወቷ ዘመኗ የከፋው ፍርሀት ነው በመላ ሰውነቷ ተሰራጭቶ እያንዘፈዘፍት ያለው እርግጥ ይህ ፍራቻ ገና ጠዋት ስለፕሮግራሙ ከተነገራት ጀምሮ ነው ሲረብሻት የዋለው ። ሰአቱ ሲቃረብ እንዲያደፋፍራት መድሀኒት ነገር ወይም መጠጥ ጠጣ ጠጣ አድርጋ ለመሄድ ፈልጋ ነበር።ግን ስልጠና ላይ እንደተነገራት ወደስራ መጠጥ ጠጥቶ አይደለም ቀምሶ እንኳን መግባት አይቻልም።ባይሆን በስራ ላይ እያለች ደንበኛው መጠጥ እንዲቀርብለት ካዘዘና ለእሷም ከጋበዛት የዛኔ ነፃ እንደሆነች ነው የተማረችው።በመጀመሪያ ቀን የሙከራ ጊዜዎ ደግሞ ስህተት በመስራት ልትጀምረው አልፈለገችም። ቢያንስ እያወቀች መሳሳት አትፈልግም"ሰገን
ሰገን ነች ማሳጅ መስጫ ክፍል ድረስ ይዛት የሄደችው። እያንዳንዱ ለማሳጅ የምትገለገልበት እቃ የት የት እንዳለ ምን ማድረግ እንዳለባት ምን አለማድረግ እንዳለባት ከ20 ደቂቃ በላይ ክፍል ውስጥ እየተንጎራደደች አንድን ዕቃ እየያዘች መልሳ እያስቀመጠች አብራራችላትና መልካም እድል ተመኘችላትና ተሰናብታት ወጣች።
ጥላት ከሄደች ከ10 ደቂቃ በኃላ በራፍ ተቆረቆረ ከተቀመጠችበት በመበርገግ ቆመች...መልሳ ቁጭ አለች...የኋላ መውጫ በር ቢኖረው በራ ለመውጣት ሁሉ ተመኘች።
ደግሞ በራፍ ተቆረቆረ..እንደምንም መቀመጫዋን ለቃ ወደበሩ ተራመደች ከፈተችው…በድንጋጤ ላይ ድንጋጤ የሚጨምር ሁኔታ ተከሰተ በራፋ ላይ የገጠማት አንድ ግዙፍ አስፈሪ መልክና ኮስታራ ፊት ያለው ሰው ፊቷ ተጋረጠ" ወይኔ በጌታ አሁን ይሄ ምኑ ይታሻል?"ስትል በቅፅበት ውስጥ አሰበች"አሽቀንጥሮ.ገፈተራትና.ወደውስጥ.ገባ።በድንጋጤ.አይኖቿን.በለጠጠች።
በየክፍሉ እየገባ ይፈትሽ ጀመር።ቁም ሳጥኖቹን ሁሉ እያንዳንድን መሳቢያ ሳይቀር እየከፈተ እየዘጋ ማየቱን ቀጠለ
"ይሄ ምን የሚሉት ደንበኛ ነው? "ስትል በውስጧ አሰበች። በሁኔታው ተበሳጨች፤ስትበሳጭ.በመጠኑ.ፍራቻዋ.ቀነስ.አለላት።
"ጌታዬ ምን ፈልገው ነው?"
መሀል ወለል ላይ ቆመና ዙሪያ ገባውን ኮርኒሱንም ሳይቀር በጥንቃቄ ካየ በኋላ ለእሷ ጥያቄ ምንም መልስ ሳይሰጥ እንደ አመጣጡ መልሶ ወጣ። ይበልጥ ግራ ተገባች፡፡ ይሄ ጠረንገሎና አስቀያሚ እዛ የማሳጅ ጠረጴዛ ላይ ተኝቶ እሺኝ ስላላላት እግዚያብሄር ይመስገን ብላ አመስግና ሳትጨርስ በራፍ ተከፈተና ያው ሰውዬ መልሶ አንገቱን አሰገገ...ሀሞቷ ፍስስ አለ...በራፉን ሙሉ በሙሉ ከፈተው ሌሎች ሰዎች ታያት።ሶስት መሆናቸውን አየች።
"በአንዴ ሶስት ሰው ማሸት ይቻላል እንዴ? እንዲህ አይነት ነገር እንዳለ አልተነገረኝም...ምን ነካቸው ቢያንስ ለተለማማጅ ሰራተኛ እንደዚህ ማድረግ ይገባል?"በውስጧ አጉረምርማ ሳትጨርስ ግራና ቀኝ የነበሩ ሁለት ወጠምሾች መሀል ያለውን ሰውዬ ወደውስጥ አስገቡትና እነሱ ወደኋላ ሸሽተው ከክፍሉ ወጡ። በራፉ ከውጭ ተዘጋ።
ግድግዳውን ተለጥፋ እንደቆመች ሰውዬው ላይ አፈጠጠችበት። ሰውዬውን ታውቀዋለች..አዎ በደንብ ታውቀዋለች። ሮጣ ሄዳ ልትጠመጠምበት ነበር።ትዝ ሲላት ለካ የምታውቀው በመገናኛ ብዙሀን ነው።ማን ነበር..አዎ አስታወሰችው። እንዴ እዚህ ምን ይሰራል?"
‹‹ጤና ይስጥልኝ ቆንጆ?››አላት በሚያምር ግን አስገምጋሚ በሆነ ድምፅ።
በፍጥነት ወደቀልቧ ለመመለስ ጥረት አደረገች። ፊቷን በፈገግታ አደመቀችና እጇን ለሰላምታ ዘረጋች….በተመሳሳይ ድምቀት ጨበጣት ...
‹‹ጌታዬ ትንሽ አረፍ ትላለህ...ወይስ?››
"ቆይ ትንሽ ትንፋሼን ልሰብስብ... ካንቺም ጋር በደንብ ልተዋወቅ።"አለና ወደሶፋው ሄደና ተቀመጠ፡፡
"ጌታዬ ቀለል እንዲልህ ኮትህን ታወልቀው?"
"አዎ ትክክል ነሽ..››ብሎ በተቀመጠበት ሶፋ ሆኖ ኮቱን አወለቀ.. በፍጥነት ተቀብላ ወደመስቀያው ሄደችና በጥንቃቄ ሰቀለችና ወደ ሰውዬው ተመለሰችና ፊት ለፊቱ ተቀመጠች።
‹‹ስምሽን ማን ልበል?›› ጠየቃት፡፡
‹‹ቬሮኒካ"አለችው፡፡ ይሄ ስም ድንገት አፏ ላይ የመጣላት ስም ነው…ለዚህ ስራ ትክክለኛ ስምን መጠቀም አግባብ መስሎ ስላልተሰማት ነው እንዲህ ያደረገችው፡፡
‹‹የእኔ ክብሮም››አላት ሰውዬው፡
‹‹ጌታዬ አንተን የማያውቅ ኢትዬጴያዊ ማን አለ?››
‹‹እንደዛ ከሆነ ጥሩ...››አለና ከኪሱ ሞባይሉን አወጣና ደወለ፡፡
"የሚጠጣ አስመጣልን እስቲ"አለና ትዕዛዝ ካስተላለፈ በኃላ ሞባይሉን ዘግቶ ቦታው መለሠና።
"ከነገሩኝ በላይ ቆንጆ ነሽ"አላት
ከት ብላ ሳቀች.‹‹..እንዴ ማነው እንዲህ አይነት ጥብቅ ሚስጥር ያሾለከው?" አለችው፡፡
"የውስጥ ሰላይ አለኝ...ከዛሬ ጀምሮ ሙሉ ስራው ያንቺን እንቅስቃሴ መከታተል ይሆናል››
"እንግዲህ እኛም ቀዳሚ ስራችን ውስጣችንን ከሰላዬችና ከሰርጎ ገቦች ማፅዳት ይሆናል" ስትለው በራፍ ተቆረቆረ ፡፡ መቀመጫዋን ለቃ ተንቀሳቀሰችና ከፈተች፡፡ ከጋርዶቹ አንዱ ነው። በሰርቪስ ትሪ ሙሉ ጠርሙስ ውስኪ ከሁለት ብርጭቆ ጋር ይዟል። አልፏት ወደ ውስጥ ገባና ጠረጴዛ ላይ አስቀምጦ ወጥቶ ሄደ ...ተከትላው ሄደችና በራፉን ከውስጥ በመቀርቀር ወደ ጠረጴዛው ተመለሰች። ውስኪውን ጠርሙስ ከፈተችና በአንድ ብርጭቆ በመቅዳት አቀረበችለትና ቦታዋ ተመልሳ ቁጭ አለች።
"እንዴ ላንቺስ?"
"እኔማ ስራ ላይ ነኝ...ሰክሬ ሰውነትህን ብቦጫጭቅህስ? "
"ነፍሴን አትቦጫጭቂያት እንጂ ለቆዳዬ ችግር የለም...በሰርጀሪ ይድናል "
"አረ ተው ...አንተን ማሳከም አይደለም ከእኔ ከድርጅቴም አቅም በላይ ነው"
"አልገባኝም...ቆዳ ቆዳ ነው?ምኑ ነው የሚከብድ››
‹‹ኸረ ጌታዬ ቆዳ ሁሉማ ቆዳ አይደለም..››
ራሱ ተነሳና ጠርሙሱን አንስቶ በባዶው ብርጭቆ ቀዳና "በይ እንደውም ጠጪና የምታደርጊኝን አድርጊኝና የሚሆነውን አብረን እናያለን....እግረ መንገዴንም የእኔ ቆዳ እንዴት የተለየ እንደሆነ እንዳውቅ ታደርጊያለሽ።
"ጌታዬ በአንድ ምስኪን ላይማ ይሄን ያህል አትጨክንባት››
👍53❤6👏3👎1
እንዲህ ሲጫወቱ በሚገርም መግባባት ሲሳሰቁ 10 ሰዓት የገባው ሰውዬ ማታ አራት ሰዓት ነበር፡፡ ከእሽጉ ያልተፈታ 10 ሺብር እጇ ላይ አስቀምጦላት በቅርብ ቀን እንደሚመለስ ነግሯት የሄደው፡፡ ሰውየው ከሄደ ከ5 ደቂቃ በኋላ ከክፍሉ ስትወጣ ሰገንን ወደእሷ ስትመጣ በረንዳው ላይ ነበር ያገኘቻት፡፡ አቅፋት በአየር ላይ ነበር ያሽከረከረቻት‹‹ልዩ ነበርሽ ይሄ ሰው ከደንበኞቻችን መካከል እጅግ ብስጩ ምን እንደሚፈልግ የማይታወቅና በቀላሉ የማይደሰት ነበር..ሲመጣ ከ10-12 ሰዓት ለሁለት ሰዓት ብቻ እንደሚቆይ ነበር ያስመዘገበው..ግን ተጨማሪ 4 ሰዓት ማሳለፍ ችሏል…ለእኛም አሁን ገና ምርጥ ልጅ አመጣችሁ አለን…ብላ አቅፋ ይዛት ወደቤት ሄደች...በተመሳሳይ ሁኔታ በ15 ቀናት ውስጥ የተዘጋጀላትን ቀሪ አራት የሙከራ ስራ በብቃት አጠናቀቀች..ለብቃቷ አሪፍ ድግስ ተደግሶ እንኳን ደስ ያለሽ ፓርቲ ተዘጋጀላት፤ትብለጥም ከአሜሪካ ደውላ ከመጀመሪያው ምርጫዋ ትክክል እንደነበረና በብቃቷ እንደተደመመችባት በመናገር በቅርብ ሽልማት እንደምትልክላት ነገረቻት……፡፡እንደዛ ነበር አሽሞንሙነውና አላሳልሰው ወደማትወጣበት አዘቅት ውስጥ የነከሯት ለዚህ ደግሞ ደምሳሽ ትብለጥና ሰገን ዋነኛዎቹ ተዋናዬችና የጥቅም ተጋሪዎች ነበሩ.እርግጥ ደምሳሽ እንዳለው ወዲያው በዛን ሰሞን ወደአሜሪካ እንደሄደ አልተመለሰም….እሱ ወደአሜሪካ ከበረረ ከሁለት ወር በኃላ ደግሞ እዛ የነበረችው ትብለጥ ወደሀገር ቤት ተመልሳ በዙፋኗ ላይ መልሳ ተቀምጣለች….እናም ስራዋን ከጀመረች አንስቶ እስከ ሶስት ዓመት ድረስ ነገሮች እጅግ መልካም ይመስሉ ነበር…ሁሉ ነገር ፍርክሰስክስ ማለት የጀመረው ከዛ በኋላ ነው እንደ እህትም እንደጓደኛም የምታያትን ሰገንንና እንደእናት ታያት የነበረችውን ትብለጥን ዋና ጠላት አድርጋ በጨለማ ልቧ ላይ በጥቁር ቀለም በትልቁ የፃፈችው፡፡
ለደምሳሽ ግን አሁንም ድረስ የተለየ አይነት ስሜት ነው ያላት..አሁን ዛሬ ላይ እዛ ሰፊና ግዙፍ አልጋ ላይ ተኝታ በዛን ሰሞን የነበረችበትን የደስታ ስካር ሞልቶ ገደቡን ያለፈ ተስፋ ትዝ አላትና ሽምቅቅ አለች፡፡…አሁን ድረስ የእሱ ትዝታ በውጧ ትኩስ ነው...ዛሬም ድረስ ይናፍቃታል፡፡ ዳሩ ምን ዋጋ አለው …አሁን ሰውን መናፈቅ ለእኔ ቅንጦት ነው›ሥትል አሰበች፡፡
💫ይቀጥላል💫
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ለደምሳሽ ግን አሁንም ድረስ የተለየ አይነት ስሜት ነው ያላት..አሁን ዛሬ ላይ እዛ ሰፊና ግዙፍ አልጋ ላይ ተኝታ በዛን ሰሞን የነበረችበትን የደስታ ስካር ሞልቶ ገደቡን ያለፈ ተስፋ ትዝ አላትና ሽምቅቅ አለች፡፡…አሁን ድረስ የእሱ ትዝታ በውጧ ትኩስ ነው...ዛሬም ድረስ ይናፍቃታል፡፡ ዳሩ ምን ዋጋ አለው …አሁን ሰውን መናፈቅ ለእኔ ቅንጦት ነው›ሥትል አሰበች፡፡
💫ይቀጥላል💫
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍56👏1
#የጠፋ_ጥያቄ
አጀንዳችን ሁሉ ፣ አንድነት ያነሳል
አሸንዳችን ሁሉ ፣
ጠብታ አጠራቅሞ ፣ ባንድ ቦይ ያፈሳል
መቼ ተለያየን ?
ከሚለው ጥያቄ ፣
መቼ ተገናኘን ፣ የሚለው ይብሳል፡፡
ላንድ አይነት ጥያቄ...
የተለያየ መልስ ፣ እንዴት ይመለሳል?!
፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡
ለሶስ ሺ ዘመን...
አብሮ የኖረን ህዝብ ፣ ልዩነት ስናስብ
መልሱን እየፈለግን ፣ ጥያቄው ጠፋብን፡፡
ጥያቄው ምን ነበር?
"""""''""""""
መቼም የኛ ነገር ፣ ይናዳል ስንክበው
ስብሰባው ሲያበቃ...
ለመበታተን ነው ፣ ምንሰበሰበው፡፡
🎴በላይ በቀለ ወያ🎴
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
አጀንዳችን ሁሉ ፣ አንድነት ያነሳል
አሸንዳችን ሁሉ ፣
ጠብታ አጠራቅሞ ፣ ባንድ ቦይ ያፈሳል
መቼ ተለያየን ?
ከሚለው ጥያቄ ፣
መቼ ተገናኘን ፣ የሚለው ይብሳል፡፡
ላንድ አይነት ጥያቄ...
የተለያየ መልስ ፣ እንዴት ይመለሳል?!
፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡
ለሶስ ሺ ዘመን...
አብሮ የኖረን ህዝብ ፣ ልዩነት ስናስብ
መልሱን እየፈለግን ፣ ጥያቄው ጠፋብን፡፡
ጥያቄው ምን ነበር?
"""""''""""""
መቼም የኛ ነገር ፣ ይናዳል ስንክበው
ስብሰባው ሲያበቃ...
ለመበታተን ነው ፣ ምንሰበሰበው፡፡
🎴በላይ በቀለ ወያ🎴
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍24❤8🔥1
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ዘጠኝ
፡
፡
#ዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
በማሳጅ ስም እየሰራችው ያለችው ስራ ካሰበችው በጣም ውስብስብ ፤ከግምቷ በጣም የረቀ፤ ካደገችበት ስነ-ምግባር ያፈነገጠ፤ የተለየ አይነት አለም ሚያሳይ ቢሆንም ወደ ቦርሳዋ በሚፈስላት ብር ስለሚካካስ አሜን ብለ ተቀብላው ለአመታት ሰትሰራ ነበር፡፡እንጂማ ስራ ሲያስጀምሯት ማሳጅ ቤት ብለው የሰበኳት ስብከት ፌክ መሆኑን የተረዳችው ስራ በጀመረች ሶስት ወርም ሳይሞላት በፊት ነበር፡፡ምክንያቱም ከሚሰጡት አገልግሎቶች ውስጥ ትክክለኛ ያልበተበረዘና ያልተከለሰ ማሳጅ 25 ፐርሰንትም አይሆንም...አሱ ሽፋን ነው፡፡
ወደስራው ጠልቃ ከገባች በኃላ ብዙ ብዙ ገራሚ ገጠመኞችን አስትናግዳለች… አንዳንዶቹ እስከህይወቷ ፍፃሜ የማትዘነጋቸው አይነት ናቸው፡፡
ከበርካታ ያልተለመዱ አይነት ገጠመኞቾ መካከል አንድን ለምሳሌ ያህል ለማየት ብንችል ነገሮችን ግልፅ ያደርግልናል፡፡ስራ በጀመረች በአራተኛው አመት ነው፡፡ደምበኛ እንዳላት ተነግሯት በሰዓቷ ስራ ቦታዋ ተገኝታ እየጠበቀች ነው፡፡ እንደተባለውም በሰዓቱ በራፍ ተንኳኳ… ከፈተች፡፡በራፍ ላይ በመግባትና ተመልሶ ሮጦ አካባቢውን ለቆ ለመሄድ ውዝግብ ውስጥ የገባ ስሜት ላይ ያለ ጎልማሳ ሰው ቆሟል..ሰውዬውን ታውቀዋለች… በአካል አይደለም..ታዋቂ ሰው ነው..ግን ምንድነው? ተዋናይ ነው? ፖለቲከኛ ነው…? ግልፅ ብሎ ሊታወሳት አልቻለም፡፡‹‹ጌታዬ እንኳን ደህና መጡ ይግቡ.›› አለችና በራፉን በሰፊው ከፈተችለት..የመዝለል ያህል ፍንጥር አለና ወደ ውስጥ ገባ…እሷም በራፉን ዘጋችና ተከተለችው…እቤቱ ውስጥ ከወዲህ ወዲያ መንጎራደድ ጀመረ‹‹…ጌታይ ችግር አለ? ››ጠየቀችው፡፡
‹‹እዚህ መምጣቴ ትክክል ነው ወይስ ስህተት አላውቅም››
‹‹ጌታዬ ስህትም ሆነ ትክክል አንዴ መጥተዋል..አረፍ ይበሉና ትንሽ ይረጋጉ..እዚህ መምጣቶት ስህተትም ቢሆን የሆነ ጥቅም አይጠፋውም….ደግሞ ነገሮች እንደአጠቃቀማችን ይወሰናሉ…የህይወት ጨለማ ክፍሉ ውስጥ ዳካሮ መውጣት የብርሀኗን ውበት የበለጠ እንድናጣጥም ግንዛቤያችንን ይጨምርልናል፡፡››
‹‹እሱስ እውነትሽን ነው፡፡››ብሎ ሶፋው ላይ ቁጭ አለ፡፡ሳባም ወደፍሪጁ ሄደችና የታሸገ ውሀ በማምጣት ከጎኑ ያለ ጠረጴዛ ላይ አስቀመጠችለት..ከፈተና ገርገጭ.ገርገጭ አድርጎ ግማሽ ያህሉን ከጠጣለት በኃላ ከደነና መልሶ አስቀመጠው፡፡ለእኔ እዚህ ቦታ መምጣት ቀላል አይደለም…እዚህ እንድመጣ የጠቆመኝ አንድ ወዳጄ ነው….
‹‹ጥሩ ነው…ምን አይነት አገልግሎት ነው የሚፈልጉት…ሙሉ ማሳጅ ..የእግር ማሳጅ አለ…ከአንገት በላይ ማሳጅ አለን…ሌሎች አገልግሎቶቹም አሉን.መጠጥና
…››
‹‹አይ እንዳዛ አይደለም…የዘረዘርሻቸውንም ሁሉ አንዳቸውንም አልፈልግም…እኔ የምፈልገው እንድታዳምጪኝ ብቻ ነው…ቆይ አሉና እጃቸውን ወደ ኮት ኪሳቸው በመክተት አንድ መለስተኛ ጥራዝ ያለው መፅሀፍ አወጡና ዘረጉላት፡፡ግራ በመጋባት ተቀበለችና አነበበችው›
‹‹የኢየሱስ ተአምራዊ የማዳን ስራ››የሚል ርዕስ አለው፡፡ጀርባውን ገልብጣ አየችው ፀሀፊ-ፓስተር ጴጥሮስ ዳንሳ ይላል፡፡ ከፊት ለፊቷ ያለው ሰው ፎቶ ገጭ ብሎበታል…እንደአዲስ ደነገጠች..ሰውዬው በደንብ ታውቀዋለች..በፕሮቴሰታንቱ መንደር በጣም ታዋቂና ዝነኘ ፓስተር ነው…በዛ ላይ የራሱ ሆነ ቴሌቬዥን ጣቢያ ስላለው.በተደጋጋሚ ስብከቱን በቴሌቪዥን መስኮት አዳምጣለች፤አሷ ጋር መምጣቱ ለምን እንደዚህ እንደከበደው ወዲያው ነበር ግልፅ የሆነላት..ኸረ መምጣቱ ለእሷ ለራሷ በጣም ገርሟታል..››
‹‹ፓስተር.በእውነት የአርሷ እዚህ መምጣት ለእኔ ትልቅ ክብር ነው….እና እንዳሉኝ የሚፈልጉት እንዳዳምጧት ከሆነ በሙሉ ነፍሴ የለምንም ፍርድና ትዝብት እንደማዳምጧት እርግጠኛ ይሁኑ››
‹‹እሺ እንደዛ ከሆነ .ማወራሽ ስለመፅሀፉ ነው፡፡በእጅሽ ስለያዝሺው መፅሀፍ ፡፡ መፅሀፉ እውነተኛ የህይወት ገጠመኜ የሰፈረበት ነው፡ይሄ ገጠመኝ ምንም ማጣፈጫ ያልተጨመረበት ንፅህ እውነት ነው ብዬ አምን ነበር።ላለፍት 9 ዓመታት ሰፋ ያለ ህዝብ በታደመበት አውደ ምህረት ላይ ያለመሰልቸት ተርኬዋለሁ። ምዕመኑም አንዳንድ ሶስቴ ሌላውም 13ቴ ደጋግሞ ሰምተውታል። ግን አይ ሰልችቶኛል የሚል የለም፡፡ ከእልልታው ጥቂት ዝንጣፊ የሚቀንስ የለም።በጌታ ሰው አንደበት የሚነገር የጌታ ተአምር እንዴት ሰለቸኝ ማለት ይቻላል...?መታሰብስ።
የዛሬ 14 አመት ለአገልግሎት ደቡብ ኢትዬጰያና ሱዳን ድንበር አካባቢ ወደሉ ጎሳዎች እሄዳለሁ።እርግጥ ብቻዬን ሳይሆን ከሁለት ጓደኞቼ ጋር ነበር።እና ጉዞችን ጥቅጥቅ ደን የምናቋርጥበት ከአውሬ ጋር ድብብቆሽ የምንጫወትበት አስደናቂና አስፈሪ ነበር..ግን ደግሞ ጌታ ከእኛ ጋር ስለነበር በዝምታ ሳይሆን በዝማሬ ነበር የተጓዝነው። መንገድ ከሚገኝበት የሁለት ቀን የእግር መንገድ ተሂዶ ነው የሚደረሰው። ጌታ ይመስገን በሰላም ደረስን።ጌታን አገለገልን በሶስት ወር ቆይታችን 10 ብቻ የነበሩትን አማኞች ወደ ሶስት መቶ አሳድገን በመንደሩና በአካባቢው የጌታ አገልጋዬች አድርገን ጉባኤ አደራጅተን ቤተክርስቲያን መስርተን አንደኛውን ጓደኛችንን እዛው እንዲያገለግል ትተን የመልስ ጉዞ ጀመርን።
በመሀል ደረቀ ጉሮሮውን ለማርጠብ ከጎኑ ካለው ጠረጴዛ ውሀውን አነሳና ላይ የተቀመጠለትን ሀይላደንድ ውሀ በመክፈት እየተጎነጨ በተመስጦና በስሜት ትረካውን ቀጥሏል…፡
…በሁለተኛው ቀን ከጓደኞቼ ነጥለው ጠለፍኝ።አንድ መፅሀፍ ቅድስ ብቻ ነበር በእጄ የያዝኩት፡፡ጌታ ሆይ አንተ ጠብቀኝ አልኩ።የጠለፍኝ ሰዎች ቋንቋቸው የማይገባ እጅግ ከሰው ተነጥለው ጥቅጥቅ ደን ውስጥ የሚኖሩ 2መቶ የማይሞላ ቁጥር ያላቸው አባላት ያላቸው ጎሳዎች ናቸው።
ከወሰዱኝ በኃላ አንድ ጠባብ ጎጆ ውስጥ ጠርቅመውብኝ በራፍን ገንጥዬ እንዳላመልጥ ሁለት ጦር የቀሰሩ ጠባቂዎች በራፍ ላይ አስቀመጡ።መፅሀፍ ቁዱሴን ደረቴ ላይ ለጥፌ እኔ ፀልያለሁ...ያለማቆረጥ ከጌታ ጋር አወራለሁ።ሶስታ ቀንና ሶስት ለሊት እዛች ጠባብ ጎጆ ውስጥ አሳደሩኝ፡፡ በአራተኛው ቀን የተለየ ነገር መታየት ጀመረ፡፡ ውጭ ታላቅ ክብረ በዓል ለማዘጋጀት ትርምስ ላይ እንደሆኑ ይታየኛል።‹‹ጌታ ሆይ ተአምራትህን በዚህ ዝግጅት ላይ አድርግ›› እያልኩ ፀሎቴን ቀጠልኩ.. ሲጨልም ምቀምሰውን ምግብ አንድ ልጃገረድ ይዛልኝ መጣች፡፡ ጠባቂዎቹ ወደውስጥ እንድታልፍ ፈቀድላት...:: ጎምበስ ብላ ምግብን እያቀረበችልኝ
"አይዞህ"አለችኝ፡፡
‹‹ እንዴ ጌታ ስራውን መስራት ጀመረ ››አልኩ...አማርኛ ትችላለች..
"ለምንድነው የያዙኝ...?ከእኔ ምን ፈልገው ነው ?"ከእሷ ባነሰ ደካማ ድምፅ ጠየቅኳት።
"ለመስዎእትነት..ለአማልዕክቱ ሊያቀርብህ ነው" አለችኝ... ያልጠበቅኩትን መልስ ነበር ያገኘሁት…የጌታ ጥበቃ በዙሪያዬ እንዳለ ባምንም..የልጅቷ በዛን ሰዓት
ከአማርኛ ችሎታ ጋር ስሬ መከሰት አንድ ምልክት እንደሆነ ባልጠራጠርም
...ሰውነቴ በፍራቻ መራድ፤አፌም በድንጋጤ መድረቁ አልቀረም ነበር።"
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ዘጠኝ
፡
፡
#ዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
በማሳጅ ስም እየሰራችው ያለችው ስራ ካሰበችው በጣም ውስብስብ ፤ከግምቷ በጣም የረቀ፤ ካደገችበት ስነ-ምግባር ያፈነገጠ፤ የተለየ አይነት አለም ሚያሳይ ቢሆንም ወደ ቦርሳዋ በሚፈስላት ብር ስለሚካካስ አሜን ብለ ተቀብላው ለአመታት ሰትሰራ ነበር፡፡እንጂማ ስራ ሲያስጀምሯት ማሳጅ ቤት ብለው የሰበኳት ስብከት ፌክ መሆኑን የተረዳችው ስራ በጀመረች ሶስት ወርም ሳይሞላት በፊት ነበር፡፡ምክንያቱም ከሚሰጡት አገልግሎቶች ውስጥ ትክክለኛ ያልበተበረዘና ያልተከለሰ ማሳጅ 25 ፐርሰንትም አይሆንም...አሱ ሽፋን ነው፡፡
ወደስራው ጠልቃ ከገባች በኃላ ብዙ ብዙ ገራሚ ገጠመኞችን አስትናግዳለች… አንዳንዶቹ እስከህይወቷ ፍፃሜ የማትዘነጋቸው አይነት ናቸው፡፡
ከበርካታ ያልተለመዱ አይነት ገጠመኞቾ መካከል አንድን ለምሳሌ ያህል ለማየት ብንችል ነገሮችን ግልፅ ያደርግልናል፡፡ስራ በጀመረች በአራተኛው አመት ነው፡፡ደምበኛ እንዳላት ተነግሯት በሰዓቷ ስራ ቦታዋ ተገኝታ እየጠበቀች ነው፡፡ እንደተባለውም በሰዓቱ በራፍ ተንኳኳ… ከፈተች፡፡በራፍ ላይ በመግባትና ተመልሶ ሮጦ አካባቢውን ለቆ ለመሄድ ውዝግብ ውስጥ የገባ ስሜት ላይ ያለ ጎልማሳ ሰው ቆሟል..ሰውዬውን ታውቀዋለች… በአካል አይደለም..ታዋቂ ሰው ነው..ግን ምንድነው? ተዋናይ ነው? ፖለቲከኛ ነው…? ግልፅ ብሎ ሊታወሳት አልቻለም፡፡‹‹ጌታዬ እንኳን ደህና መጡ ይግቡ.›› አለችና በራፉን በሰፊው ከፈተችለት..የመዝለል ያህል ፍንጥር አለና ወደ ውስጥ ገባ…እሷም በራፉን ዘጋችና ተከተለችው…እቤቱ ውስጥ ከወዲህ ወዲያ መንጎራደድ ጀመረ‹‹…ጌታይ ችግር አለ? ››ጠየቀችው፡፡
‹‹እዚህ መምጣቴ ትክክል ነው ወይስ ስህተት አላውቅም››
‹‹ጌታዬ ስህትም ሆነ ትክክል አንዴ መጥተዋል..አረፍ ይበሉና ትንሽ ይረጋጉ..እዚህ መምጣቶት ስህተትም ቢሆን የሆነ ጥቅም አይጠፋውም….ደግሞ ነገሮች እንደአጠቃቀማችን ይወሰናሉ…የህይወት ጨለማ ክፍሉ ውስጥ ዳካሮ መውጣት የብርሀኗን ውበት የበለጠ እንድናጣጥም ግንዛቤያችንን ይጨምርልናል፡፡››
‹‹እሱስ እውነትሽን ነው፡፡››ብሎ ሶፋው ላይ ቁጭ አለ፡፡ሳባም ወደፍሪጁ ሄደችና የታሸገ ውሀ በማምጣት ከጎኑ ያለ ጠረጴዛ ላይ አስቀመጠችለት..ከፈተና ገርገጭ.ገርገጭ አድርጎ ግማሽ ያህሉን ከጠጣለት በኃላ ከደነና መልሶ አስቀመጠው፡፡ለእኔ እዚህ ቦታ መምጣት ቀላል አይደለም…እዚህ እንድመጣ የጠቆመኝ አንድ ወዳጄ ነው….
‹‹ጥሩ ነው…ምን አይነት አገልግሎት ነው የሚፈልጉት…ሙሉ ማሳጅ ..የእግር ማሳጅ አለ…ከአንገት በላይ ማሳጅ አለን…ሌሎች አገልግሎቶቹም አሉን.መጠጥና
…››
‹‹አይ እንዳዛ አይደለም…የዘረዘርሻቸውንም ሁሉ አንዳቸውንም አልፈልግም…እኔ የምፈልገው እንድታዳምጪኝ ብቻ ነው…ቆይ አሉና እጃቸውን ወደ ኮት ኪሳቸው በመክተት አንድ መለስተኛ ጥራዝ ያለው መፅሀፍ አወጡና ዘረጉላት፡፡ግራ በመጋባት ተቀበለችና አነበበችው›
‹‹የኢየሱስ ተአምራዊ የማዳን ስራ››የሚል ርዕስ አለው፡፡ጀርባውን ገልብጣ አየችው ፀሀፊ-ፓስተር ጴጥሮስ ዳንሳ ይላል፡፡ ከፊት ለፊቷ ያለው ሰው ፎቶ ገጭ ብሎበታል…እንደአዲስ ደነገጠች..ሰውዬው በደንብ ታውቀዋለች..በፕሮቴሰታንቱ መንደር በጣም ታዋቂና ዝነኘ ፓስተር ነው…በዛ ላይ የራሱ ሆነ ቴሌቬዥን ጣቢያ ስላለው.በተደጋጋሚ ስብከቱን በቴሌቪዥን መስኮት አዳምጣለች፤አሷ ጋር መምጣቱ ለምን እንደዚህ እንደከበደው ወዲያው ነበር ግልፅ የሆነላት..ኸረ መምጣቱ ለእሷ ለራሷ በጣም ገርሟታል..››
‹‹ፓስተር.በእውነት የአርሷ እዚህ መምጣት ለእኔ ትልቅ ክብር ነው….እና እንዳሉኝ የሚፈልጉት እንዳዳምጧት ከሆነ በሙሉ ነፍሴ የለምንም ፍርድና ትዝብት እንደማዳምጧት እርግጠኛ ይሁኑ››
‹‹እሺ እንደዛ ከሆነ .ማወራሽ ስለመፅሀፉ ነው፡፡በእጅሽ ስለያዝሺው መፅሀፍ ፡፡ መፅሀፉ እውነተኛ የህይወት ገጠመኜ የሰፈረበት ነው፡ይሄ ገጠመኝ ምንም ማጣፈጫ ያልተጨመረበት ንፅህ እውነት ነው ብዬ አምን ነበር።ላለፍት 9 ዓመታት ሰፋ ያለ ህዝብ በታደመበት አውደ ምህረት ላይ ያለመሰልቸት ተርኬዋለሁ። ምዕመኑም አንዳንድ ሶስቴ ሌላውም 13ቴ ደጋግሞ ሰምተውታል። ግን አይ ሰልችቶኛል የሚል የለም፡፡ ከእልልታው ጥቂት ዝንጣፊ የሚቀንስ የለም።በጌታ ሰው አንደበት የሚነገር የጌታ ተአምር እንዴት ሰለቸኝ ማለት ይቻላል...?መታሰብስ።
የዛሬ 14 አመት ለአገልግሎት ደቡብ ኢትዬጰያና ሱዳን ድንበር አካባቢ ወደሉ ጎሳዎች እሄዳለሁ።እርግጥ ብቻዬን ሳይሆን ከሁለት ጓደኞቼ ጋር ነበር።እና ጉዞችን ጥቅጥቅ ደን የምናቋርጥበት ከአውሬ ጋር ድብብቆሽ የምንጫወትበት አስደናቂና አስፈሪ ነበር..ግን ደግሞ ጌታ ከእኛ ጋር ስለነበር በዝምታ ሳይሆን በዝማሬ ነበር የተጓዝነው። መንገድ ከሚገኝበት የሁለት ቀን የእግር መንገድ ተሂዶ ነው የሚደረሰው። ጌታ ይመስገን በሰላም ደረስን።ጌታን አገለገልን በሶስት ወር ቆይታችን 10 ብቻ የነበሩትን አማኞች ወደ ሶስት መቶ አሳድገን በመንደሩና በአካባቢው የጌታ አገልጋዬች አድርገን ጉባኤ አደራጅተን ቤተክርስቲያን መስርተን አንደኛውን ጓደኛችንን እዛው እንዲያገለግል ትተን የመልስ ጉዞ ጀመርን።
በመሀል ደረቀ ጉሮሮውን ለማርጠብ ከጎኑ ካለው ጠረጴዛ ውሀውን አነሳና ላይ የተቀመጠለትን ሀይላደንድ ውሀ በመክፈት እየተጎነጨ በተመስጦና በስሜት ትረካውን ቀጥሏል…፡
…በሁለተኛው ቀን ከጓደኞቼ ነጥለው ጠለፍኝ።አንድ መፅሀፍ ቅድስ ብቻ ነበር በእጄ የያዝኩት፡፡ጌታ ሆይ አንተ ጠብቀኝ አልኩ።የጠለፍኝ ሰዎች ቋንቋቸው የማይገባ እጅግ ከሰው ተነጥለው ጥቅጥቅ ደን ውስጥ የሚኖሩ 2መቶ የማይሞላ ቁጥር ያላቸው አባላት ያላቸው ጎሳዎች ናቸው።
ከወሰዱኝ በኃላ አንድ ጠባብ ጎጆ ውስጥ ጠርቅመውብኝ በራፍን ገንጥዬ እንዳላመልጥ ሁለት ጦር የቀሰሩ ጠባቂዎች በራፍ ላይ አስቀመጡ።መፅሀፍ ቁዱሴን ደረቴ ላይ ለጥፌ እኔ ፀልያለሁ...ያለማቆረጥ ከጌታ ጋር አወራለሁ።ሶስታ ቀንና ሶስት ለሊት እዛች ጠባብ ጎጆ ውስጥ አሳደሩኝ፡፡ በአራተኛው ቀን የተለየ ነገር መታየት ጀመረ፡፡ ውጭ ታላቅ ክብረ በዓል ለማዘጋጀት ትርምስ ላይ እንደሆኑ ይታየኛል።‹‹ጌታ ሆይ ተአምራትህን በዚህ ዝግጅት ላይ አድርግ›› እያልኩ ፀሎቴን ቀጠልኩ.. ሲጨልም ምቀምሰውን ምግብ አንድ ልጃገረድ ይዛልኝ መጣች፡፡ ጠባቂዎቹ ወደውስጥ እንድታልፍ ፈቀድላት...:: ጎምበስ ብላ ምግብን እያቀረበችልኝ
"አይዞህ"አለችኝ፡፡
‹‹ እንዴ ጌታ ስራውን መስራት ጀመረ ››አልኩ...አማርኛ ትችላለች..
"ለምንድነው የያዙኝ...?ከእኔ ምን ፈልገው ነው ?"ከእሷ ባነሰ ደካማ ድምፅ ጠየቅኳት።
"ለመስዎእትነት..ለአማልዕክቱ ሊያቀርብህ ነው" አለችኝ... ያልጠበቅኩትን መልስ ነበር ያገኘሁት…የጌታ ጥበቃ በዙሪያዬ እንዳለ ባምንም..የልጅቷ በዛን ሰዓት
ከአማርኛ ችሎታ ጋር ስሬ መከሰት አንድ ምልክት እንደሆነ ባልጠራጠርም
...ሰውነቴ በፍራቻ መራድ፤አፌም በድንጋጤ መድረቁ አልቀረም ነበር።"
👍79❤5🥰4👏1