💥💞#አልተዘዋወረችም💥💞
✍ አሌክስ አብርሃም
ክፍል ሃያ አምስት
ድቅድቅ ባለው ጨለማ ከጀልባዋ የሞተር ድምፅ እና ከውሃው መንቦራጨቅ በስተቀር ምንም ነገር በማይሰማበት ባሕር ላይ ለሦስት ሰዓታት ያኸል ተጉዘን፣ የታሪፋ ወደብ የሚባለው የስፔን ግዛት ስንቃረብ፣ ጀልባችንን የሚነዳት ስደተኛ ሞተሯን አጠፋት፤ ልምድ ያለው ሰው ይመስላል፡፡ ጨለማው ውስጥ ከሩቅ የወደቡን መብራት እያዬን በዝምታ በመዓበሉ እየተገፋን ስንጠጋ፣ ከወደቡ አካባቢ ድንገተኛ የሆነ ከባድ የተኩስ ድምፅ ተሰማ፤ ወዲያው በሰማዩ ላይ እንደ ጅራታም ኮከብ የሚበር _ ነገር እየተምዘገዘገ ወደ እኛ አቅጣጫ መጥቶ ሰማዩ ላይ እንደ ርችት ፈነዳና የብርሃን ዝናብ በላያችን ላይ ዘነበ፡፡ እካባቢው በደማቅ ብርሃን ሲጥለቀለቅ ዓይኖቻችንን ጨፍነን መንጫጫት ጀመርን፡፡ በበኩሌ ያለቀልን ነበር _ የመሰለኝ። ወዲያው ሌላ ተኩስ ተከተለ፣ ይኼንኛው ለደቂቃዎች እንደ ፀሐይ ከበላያችን ቆሞ ባሕሩን ቀን አስመሰለው። ወዲያው ሁለት ትልልቅ ደማቅ ብርቱካናማ ቀለም ያላቼው የሞተር ጀልባዎች ውሃውን እየሰነጠቁ ወደ እኛ በፍጥነት ሲበሩ ተመለከትን፡፡ የእኛን ጀልባ ሲቆጣጠር የነበረው ስደተኛ “ማንም ሰው እንዳይንቀሳቀ የስፔን ድንበር ጠባቂ ፖሊሶች ናቸው ጀልባችን ተበላሽቷል በሉ” አለና ከጀልባዋ ኋላ የተንጠለጠለውን መቅዘፊያ ሞተር ነቅሎ ወደ ውሃው ውስጥ ወረወረው፤ ከዚያም መኻላችን ገብቶ ተቀመጠ፡፡ ጀልባዎቹ እንደደረሱ በድምፅ ማጉያ ፖሊሶቹ መናገር ጀመሩ፡፡ “ፖሊሶች ነን፣ ማንም ሰው ወደ ውሃው እንዳይዘል ጥልቅና ቀዝቃዛ ነው!''
“ጀልባው ላይ ሕፃናት አሉ?''
"እርጉዝ ሴቶች ...?"
“የታመመ ?"
“አካል ጉዳተኛ. . .?"
“የጦር መሣሪያ የያዘ. . .?"
ጀልባችሁ ውስጥ ውሃ ገብቷል?... ከጥያቄው በኋላ ወፍራምና ረዥም ገመድ ቁልቁል ወረወሩልን፤ ጀልባችን ከእነሱ ዘመናዊና ግዙፍ ጀልባ ጋር አቆራኜናት፤ በቀስታ እየተጎተትን ወደ ወደቡ ተጓዝን። በዚህ ሁኔታ የአውሮፓን ምድር ለመርገጥ በቃሁ።
ስሄድ አገኜኋት ስመለስ አጣኋት...
አውሮፓ ገብቼ ስዳክር፣ በኋላም በብዙ ውጣ ውረድ ወደ አሜሪካ ስሻገር፣ ዘናታን በልቤ ተሸክሚያት ነበር፡፡ ያኔ ስፔን መድረሴን በስልክ ሳሳውቃት ደስታዋ በቃል የሚገለጽ አልነበረም፡፡ ለአራት ወራት አካባቢ በሰጠችኝ ስልክ ተገናኝተን የደረስኩበትን ስናወራ ነበር፤ ከዚያ በኋላ ግን ያ እንደዋወልበት የነበረው ስልክ መሥራት አቆመ። ብዙ ደከምኩ፡፡ ብዙ ቀናት፣ ወራት፣ ዓመታት ነጎዱ... ዛናታ የውሃ ሽታ ሆነች፡፡ ከሞሮኮ መጣ የተባለን ስደተኛ ሁሉ እያሳደድኩ ስለ ዛናታ ያልጠዬኩበት ጊዜ አልነበረም። ሰው ነን እና ከዓይናችን የራቀን ምስል ልባችን ቢያደበዝዝብንም በሆነ በሆነ ቀላል የሚመስል ትዝታ፤ ፍቅር የራሱን ቀለም የሚያድስበት የሚደምቅበት ጊዜ አለ፡፡ ከአምስት ዓመታት የአሜሪካ ኑሮ በኋላ የዛናታ ነገር እንደገና ውስጤን ያንገበግበው ጀመረ፡፡ ምናልባት በገንዘብም፣ በስሜትም ስረጋጋ፤ ሁሉ ነገር ሞልቶ ሰው ሰው የሚሸት ነገር ሲጠፋ፤ ባዶነት በውስጤ እንደ ውቂያኖስ ተንጣሎ መንፈሴ የሆነ አድማስ ማረፊያ መሬት ስትፈልግ ያኔ ትናንቴን ፍለጋ ውስጤ ተነሳስቶ ይሆናል፡፡ አገራት ጦርነት ላይ ሲሆኑ ከታሪክ ይልቅ የቅጽበቱ ውጊያ እንደሚያሳስባቼው፣ ግለሰብም በሕይወት ጦርነት ሲዘፈቅ ታሪኩን ለጊዜው ዘንግቶ ይቆያል፡፡ ድል ሲያደርግ ወደ ነበረው ይመለሳል፡፡ ወደ ትዝታዬ... ፍቅር፣ በጎነት ወዳሳዬችኝ ያቺ ሴት በትዝታ ተመለስኩ። ወደ ኢትዮጵያ መጥቼ ቤተሰቦቼን ካዬሁ በኋላ ያቀናሁት ወደ ሞሮኮዋ ታንጂር ነበር፡፡ ያለ ስጋት በቱሪስት 'ቪዛ' በእነዚያ መንገዶች ስራመድ "መንገድ ዓይኑ ይፍሰስ አይባልም ደርሶ...!" የሚሉት ብሒል ነበር ግዝፈቱ የሚሰማኝ፡፡ ከተማዋ
ስሄድ እንደነበረችው እንደዚያው ናት፡፡ ሁሉም ነገር እንዳለ ነበር፡፡ ወደ እነዚያ መሸታ ቤቶች ሰቀና፣ እግሮቼ እየተንቀጠቀጡ ሐሴት፣ ናፍቆት እና ፍርኃት በተቀላቀለበት ስሜት ነበር። የመሸታ ቤቶቹ ቁጥር በጣም ጨምሯል። ሰውም የዚያኑ ያህል በዝቶ ነበር። ይሁንና የዚያን ምሽት አንድም ዛናታን እውቃታለሁ የሚል ሰው ማግኘት አልቻልኩም፡፡ እነዚያ በዓይን የማውቃቼው ሴቶች አንድኛቼውም አልነበሩም። እንኖርበት ወደነበረው ቤት አቀናሁ፣ ሰፈሩ በሙሉ ፈርሶ ትልቅ መጋዘን የሚመስል ነገር ተሰርቶበታል፡፡ በብዙ ፍለጋ፣ ከሦስት ቀናት በኋላ አብራት ትሠራ የነበረች ናይጀሪያዊት ሴት አገኜሁ፤ አላስታወሰችኝም፡፡ ሴትዮዋ በዚህ ፍጥነት ትልቅ ሴትዮ መስላለች፡፡ ጥያቄዬ አሰልችቷት ነበር፡፡ መጠጥ ስገዛላት ተረጋጋች። ከብዙ ምልክትና ማብራሪያ በኋላ ግን ትዝ አላት፡፡ ሞቅ ብሏት ንግግሯ እየተደነቃቀፈ ስለነበር ማስታወሷን ተጠራጥሬ ነበር፡፡ ሊያልቅ የተቃረበ ሲጋራዋን በላይ በላዩ እየሳበች ጭሱን አንዴ ወደ ላይ፣ አንዴ ወደ ጎን በዘፈቀደ ታንቦለቡለዋለች። በጭሱ ውስጥ በቸልታ አዬችኝና፣ በረዥሙ ተንፍሰ "ያቺ ቆንጆ ልጅ... አስታወስኳት ቆንጆ ጥርሶች የነበሯት...ፈረንሳይኛ፣ እንግሊዝኛ አረብኛ ትናገር ነበር ... ወንዶች በጣም ይወዷት ነበር፤ አስታወስኳት። እንደገና ፊቷ የተቀመጠውን ብርጭቆ አንስታ በአንድ ትንፋሽ ጨለጠችውና በመጠጡ ምሬት ፊቷን አጨፈገገች፡፡ ትዕግስት በሚፈታተን እርጋታ አዲስ ሲጋራ አዉጥታ ለኮሰች፡፡ “የሆነ ጊዜ ተጣልተን አሮጊት ብላ ሰድባኛለች...ሁሉም እንደዚያ ነው የሚለኝ፡፡ ዕድሜዬን ላቆመው አልችልም!" አለች በቅሬታ፡፡ ድንገት ኮስተር አለችና "ምኗ ነህ ግን?'' አለችኝ፡፡ “ጓደኛዋ ነበርኩ ከተለያዬን ቆዬን፣ ላገኛት ከሩቅ ቦታ ነው የመጣሁት”
“ከየት”
ፈራ ተባ እያልኩ “ከአሜሪካ”
ሁለት እጇን ወደ ሰማይ ዘርግታ “ዕድለኛ ልጅ ነች፤ ሞታ እንኳን የምትፈለግ! እኔ ቆሜ ፈላጊ የለኝም'' አለች። “ሞታ ነው ያልሽው?'' አልኩ በድንጋጤ። ሲጋራ በያዘ እጇ ወደተንጣለለው ባሕር እየጠቆመችኝ “ከአራት ይሁን አምስት ዓመት በፊት ተገድላ እስከሬኗ ውሃ ላይ ተጥሎ ተገኜ፡፡ በዚያ ምክንያት እነዚያ ውሻ ፖሊሶች ሰብስበው አስረውን ነበር። ብዙ ሰው ጋር ትጣላ ነበር በጣም ወጣት ነበረች ደግሞ...' አለች፡፡ ሁኔታዋ ተራ ነገር ያወራች ነበር የሚመስለው፣ የያዝኩት የቢራ ጠርሙዝ ከእጄ አምልጦኝ መሬት ላይ ሲወድቅ፣ ናይጀሪያዊቷ ሴት ምንም ሳይመስላት “መሄድ አለብኝ! አሮጊት ብሆንም ቀድማኝ ሞተች...ይቅርታ ደነገጥክ መሰለኝ?''ብላኝ ተነስታ ሄደች:: በቃ! ያቺ ውብ እና ለእኔ ብቻ ደግ አድርጎ የፈጠራት ሴት መጨረሻዋ እንደዚያ ሆነ፡፡ የቀረኝ ብቼኛ ነገር ትዝታዋ እና ከእጄ ላይ አውልቄው የማላውቀው የሰጠችኝ 'ብራዝሌት' ነበር፡፡ ናይጀሪያዊቷ ተነስታ ስትሄድ፣ አዳዲስ ወጣት ሴተኛ አዳሪዎች መጥተው ከበቡኝ። ተነስቼ በመካከላቸው አለፍኩና ከቡና ቤቱ ወጥቼ ቁልቁል ወደ ባሕሩ ዳርቻ ተጓዝኩ... ጀልባዎች ወደሚቆሙበት፣ አሁንም ጀልባዎች በመደዳ ታሥረው ይወዛወዛሉ፡፡ ሁለት ሰዎች መረብ ይጠቀልላሉ፣ መልካቼው በደንብ አይታዬኝም፡፡ ባሕሩ ዳርቻ ላይ ቆሜ እስኪበቃኝ አለቀስኩ! ከንቱ ዓለም!! ምናልባት እርሰ በእርስ እየተቀናኑ ለዱርዬ ትንሽ ሳንቲም ሰጥተው እህቶቻቼውን የሚያስገድሉ ሴቶች ሲሳይ ሆና ይሆናል፡፡ ወንጀል፣ ወሲብ፣ ሕገወጥ የሰው ዝውውር፣ ዕፅ፣ ባጥለቀለቃት በዚያች ትንሽ መንደር እንዲህ ዓይነት ነገር የተለመደ ::חל ከዚያ ሁሉ መንከራተት በኋላ አሜሪካ እጇን ዘርግታ አልተቀበለችኝም ነበር፡፡ ቢሆንም የመንከራተት ታሪኬ አብቅቶ እንደ ሰው የምታይበት ኑሮ መጀመሬ ልዩ
✍ አሌክስ አብርሃም
ክፍል ሃያ አምስት
ድቅድቅ ባለው ጨለማ ከጀልባዋ የሞተር ድምፅ እና ከውሃው መንቦራጨቅ በስተቀር ምንም ነገር በማይሰማበት ባሕር ላይ ለሦስት ሰዓታት ያኸል ተጉዘን፣ የታሪፋ ወደብ የሚባለው የስፔን ግዛት ስንቃረብ፣ ጀልባችንን የሚነዳት ስደተኛ ሞተሯን አጠፋት፤ ልምድ ያለው ሰው ይመስላል፡፡ ጨለማው ውስጥ ከሩቅ የወደቡን መብራት እያዬን በዝምታ በመዓበሉ እየተገፋን ስንጠጋ፣ ከወደቡ አካባቢ ድንገተኛ የሆነ ከባድ የተኩስ ድምፅ ተሰማ፤ ወዲያው በሰማዩ ላይ እንደ ጅራታም ኮከብ የሚበር _ ነገር እየተምዘገዘገ ወደ እኛ አቅጣጫ መጥቶ ሰማዩ ላይ እንደ ርችት ፈነዳና የብርሃን ዝናብ በላያችን ላይ ዘነበ፡፡ እካባቢው በደማቅ ብርሃን ሲጥለቀለቅ ዓይኖቻችንን ጨፍነን መንጫጫት ጀመርን፡፡ በበኩሌ ያለቀልን ነበር _ የመሰለኝ። ወዲያው ሌላ ተኩስ ተከተለ፣ ይኼንኛው ለደቂቃዎች እንደ ፀሐይ ከበላያችን ቆሞ ባሕሩን ቀን አስመሰለው። ወዲያው ሁለት ትልልቅ ደማቅ ብርቱካናማ ቀለም ያላቼው የሞተር ጀልባዎች ውሃውን እየሰነጠቁ ወደ እኛ በፍጥነት ሲበሩ ተመለከትን፡፡ የእኛን ጀልባ ሲቆጣጠር የነበረው ስደተኛ “ማንም ሰው እንዳይንቀሳቀ የስፔን ድንበር ጠባቂ ፖሊሶች ናቸው ጀልባችን ተበላሽቷል በሉ” አለና ከጀልባዋ ኋላ የተንጠለጠለውን መቅዘፊያ ሞተር ነቅሎ ወደ ውሃው ውስጥ ወረወረው፤ ከዚያም መኻላችን ገብቶ ተቀመጠ፡፡ ጀልባዎቹ እንደደረሱ በድምፅ ማጉያ ፖሊሶቹ መናገር ጀመሩ፡፡ “ፖሊሶች ነን፣ ማንም ሰው ወደ ውሃው እንዳይዘል ጥልቅና ቀዝቃዛ ነው!''
“ጀልባው ላይ ሕፃናት አሉ?''
"እርጉዝ ሴቶች ...?"
“የታመመ ?"
“አካል ጉዳተኛ. . .?"
“የጦር መሣሪያ የያዘ. . .?"
ጀልባችሁ ውስጥ ውሃ ገብቷል?... ከጥያቄው በኋላ ወፍራምና ረዥም ገመድ ቁልቁል ወረወሩልን፤ ጀልባችን ከእነሱ ዘመናዊና ግዙፍ ጀልባ ጋር አቆራኜናት፤ በቀስታ እየተጎተትን ወደ ወደቡ ተጓዝን። በዚህ ሁኔታ የአውሮፓን ምድር ለመርገጥ በቃሁ።
ስሄድ አገኜኋት ስመለስ አጣኋት...
አውሮፓ ገብቼ ስዳክር፣ በኋላም በብዙ ውጣ ውረድ ወደ አሜሪካ ስሻገር፣ ዘናታን በልቤ ተሸክሚያት ነበር፡፡ ያኔ ስፔን መድረሴን በስልክ ሳሳውቃት ደስታዋ በቃል የሚገለጽ አልነበረም፡፡ ለአራት ወራት አካባቢ በሰጠችኝ ስልክ ተገናኝተን የደረስኩበትን ስናወራ ነበር፤ ከዚያ በኋላ ግን ያ እንደዋወልበት የነበረው ስልክ መሥራት አቆመ። ብዙ ደከምኩ፡፡ ብዙ ቀናት፣ ወራት፣ ዓመታት ነጎዱ... ዛናታ የውሃ ሽታ ሆነች፡፡ ከሞሮኮ መጣ የተባለን ስደተኛ ሁሉ እያሳደድኩ ስለ ዛናታ ያልጠዬኩበት ጊዜ አልነበረም። ሰው ነን እና ከዓይናችን የራቀን ምስል ልባችን ቢያደበዝዝብንም በሆነ በሆነ ቀላል የሚመስል ትዝታ፤ ፍቅር የራሱን ቀለም የሚያድስበት የሚደምቅበት ጊዜ አለ፡፡ ከአምስት ዓመታት የአሜሪካ ኑሮ በኋላ የዛናታ ነገር እንደገና ውስጤን ያንገበግበው ጀመረ፡፡ ምናልባት በገንዘብም፣ በስሜትም ስረጋጋ፤ ሁሉ ነገር ሞልቶ ሰው ሰው የሚሸት ነገር ሲጠፋ፤ ባዶነት በውስጤ እንደ ውቂያኖስ ተንጣሎ መንፈሴ የሆነ አድማስ ማረፊያ መሬት ስትፈልግ ያኔ ትናንቴን ፍለጋ ውስጤ ተነሳስቶ ይሆናል፡፡ አገራት ጦርነት ላይ ሲሆኑ ከታሪክ ይልቅ የቅጽበቱ ውጊያ እንደሚያሳስባቼው፣ ግለሰብም በሕይወት ጦርነት ሲዘፈቅ ታሪኩን ለጊዜው ዘንግቶ ይቆያል፡፡ ድል ሲያደርግ ወደ ነበረው ይመለሳል፡፡ ወደ ትዝታዬ... ፍቅር፣ በጎነት ወዳሳዬችኝ ያቺ ሴት በትዝታ ተመለስኩ። ወደ ኢትዮጵያ መጥቼ ቤተሰቦቼን ካዬሁ በኋላ ያቀናሁት ወደ ሞሮኮዋ ታንጂር ነበር፡፡ ያለ ስጋት በቱሪስት 'ቪዛ' በእነዚያ መንገዶች ስራመድ "መንገድ ዓይኑ ይፍሰስ አይባልም ደርሶ...!" የሚሉት ብሒል ነበር ግዝፈቱ የሚሰማኝ፡፡ ከተማዋ
ስሄድ እንደነበረችው እንደዚያው ናት፡፡ ሁሉም ነገር እንዳለ ነበር፡፡ ወደ እነዚያ መሸታ ቤቶች ሰቀና፣ እግሮቼ እየተንቀጠቀጡ ሐሴት፣ ናፍቆት እና ፍርኃት በተቀላቀለበት ስሜት ነበር። የመሸታ ቤቶቹ ቁጥር በጣም ጨምሯል። ሰውም የዚያኑ ያህል በዝቶ ነበር። ይሁንና የዚያን ምሽት አንድም ዛናታን እውቃታለሁ የሚል ሰው ማግኘት አልቻልኩም፡፡ እነዚያ በዓይን የማውቃቼው ሴቶች አንድኛቼውም አልነበሩም። እንኖርበት ወደነበረው ቤት አቀናሁ፣ ሰፈሩ በሙሉ ፈርሶ ትልቅ መጋዘን የሚመስል ነገር ተሰርቶበታል፡፡ በብዙ ፍለጋ፣ ከሦስት ቀናት በኋላ አብራት ትሠራ የነበረች ናይጀሪያዊት ሴት አገኜሁ፤ አላስታወሰችኝም፡፡ ሴትዮዋ በዚህ ፍጥነት ትልቅ ሴትዮ መስላለች፡፡ ጥያቄዬ አሰልችቷት ነበር፡፡ መጠጥ ስገዛላት ተረጋጋች። ከብዙ ምልክትና ማብራሪያ በኋላ ግን ትዝ አላት፡፡ ሞቅ ብሏት ንግግሯ እየተደነቃቀፈ ስለነበር ማስታወሷን ተጠራጥሬ ነበር፡፡ ሊያልቅ የተቃረበ ሲጋራዋን በላይ በላዩ እየሳበች ጭሱን አንዴ ወደ ላይ፣ አንዴ ወደ ጎን በዘፈቀደ ታንቦለቡለዋለች። በጭሱ ውስጥ በቸልታ አዬችኝና፣ በረዥሙ ተንፍሰ "ያቺ ቆንጆ ልጅ... አስታወስኳት ቆንጆ ጥርሶች የነበሯት...ፈረንሳይኛ፣ እንግሊዝኛ አረብኛ ትናገር ነበር ... ወንዶች በጣም ይወዷት ነበር፤ አስታወስኳት። እንደገና ፊቷ የተቀመጠውን ብርጭቆ አንስታ በአንድ ትንፋሽ ጨለጠችውና በመጠጡ ምሬት ፊቷን አጨፈገገች፡፡ ትዕግስት በሚፈታተን እርጋታ አዲስ ሲጋራ አዉጥታ ለኮሰች፡፡ “የሆነ ጊዜ ተጣልተን አሮጊት ብላ ሰድባኛለች...ሁሉም እንደዚያ ነው የሚለኝ፡፡ ዕድሜዬን ላቆመው አልችልም!" አለች በቅሬታ፡፡ ድንገት ኮስተር አለችና "ምኗ ነህ ግን?'' አለችኝ፡፡ “ጓደኛዋ ነበርኩ ከተለያዬን ቆዬን፣ ላገኛት ከሩቅ ቦታ ነው የመጣሁት”
“ከየት”
ፈራ ተባ እያልኩ “ከአሜሪካ”
ሁለት እጇን ወደ ሰማይ ዘርግታ “ዕድለኛ ልጅ ነች፤ ሞታ እንኳን የምትፈለግ! እኔ ቆሜ ፈላጊ የለኝም'' አለች። “ሞታ ነው ያልሽው?'' አልኩ በድንጋጤ። ሲጋራ በያዘ እጇ ወደተንጣለለው ባሕር እየጠቆመችኝ “ከአራት ይሁን አምስት ዓመት በፊት ተገድላ እስከሬኗ ውሃ ላይ ተጥሎ ተገኜ፡፡ በዚያ ምክንያት እነዚያ ውሻ ፖሊሶች ሰብስበው አስረውን ነበር። ብዙ ሰው ጋር ትጣላ ነበር በጣም ወጣት ነበረች ደግሞ...' አለች፡፡ ሁኔታዋ ተራ ነገር ያወራች ነበር የሚመስለው፣ የያዝኩት የቢራ ጠርሙዝ ከእጄ አምልጦኝ መሬት ላይ ሲወድቅ፣ ናይጀሪያዊቷ ሴት ምንም ሳይመስላት “መሄድ አለብኝ! አሮጊት ብሆንም ቀድማኝ ሞተች...ይቅርታ ደነገጥክ መሰለኝ?''ብላኝ ተነስታ ሄደች:: በቃ! ያቺ ውብ እና ለእኔ ብቻ ደግ አድርጎ የፈጠራት ሴት መጨረሻዋ እንደዚያ ሆነ፡፡ የቀረኝ ብቼኛ ነገር ትዝታዋ እና ከእጄ ላይ አውልቄው የማላውቀው የሰጠችኝ 'ብራዝሌት' ነበር፡፡ ናይጀሪያዊቷ ተነስታ ስትሄድ፣ አዳዲስ ወጣት ሴተኛ አዳሪዎች መጥተው ከበቡኝ። ተነስቼ በመካከላቸው አለፍኩና ከቡና ቤቱ ወጥቼ ቁልቁል ወደ ባሕሩ ዳርቻ ተጓዝኩ... ጀልባዎች ወደሚቆሙበት፣ አሁንም ጀልባዎች በመደዳ ታሥረው ይወዛወዛሉ፡፡ ሁለት ሰዎች መረብ ይጠቀልላሉ፣ መልካቼው በደንብ አይታዬኝም፡፡ ባሕሩ ዳርቻ ላይ ቆሜ እስኪበቃኝ አለቀስኩ! ከንቱ ዓለም!! ምናልባት እርሰ በእርስ እየተቀናኑ ለዱርዬ ትንሽ ሳንቲም ሰጥተው እህቶቻቼውን የሚያስገድሉ ሴቶች ሲሳይ ሆና ይሆናል፡፡ ወንጀል፣ ወሲብ፣ ሕገወጥ የሰው ዝውውር፣ ዕፅ፣ ባጥለቀለቃት በዚያች ትንሽ መንደር እንዲህ ዓይነት ነገር የተለመደ ::חל ከዚያ ሁሉ መንከራተት በኋላ አሜሪካ እጇን ዘርግታ አልተቀበለችኝም ነበር፡፡ ቢሆንም የመንከራተት ታሪኬ አብቅቶ እንደ ሰው የምታይበት ኑሮ መጀመሬ ልዩ
👍49❤3😢3
ተስፋ ጫረብኝ፡፡ አውሮፓ ካሳለፍኩት አሰልች የጥበቃ ሕይወት ይልቅ ያ መረብ
መጠቅለልና ዓሣ መሸከም ቢቆይም ከውስጤ ያልጠፋ ስቃይ ነበርና፤ በመጀመሪያዎቹ ዓመታት የአሜሪካ ሥራዬ 7ነት መስሎ ነበር የታዬኝ፡፡ ቆይቶ የአሜሪካ ኑሮ ሲገለጥልኝ መረብ ከማጠብ ወጥቼ እኔ ራሴ መረብ ውስጥ መግባቴ ገባኝ፡፡ ሁለት ዓይነት እስር ቤቶች አሉ፤ አንዱ አጥር ውስጥ ያስቀምጠናል፣ ሌላኛው አጥሩን ውስጣችን ያስቀምጠዋል- አሜሪካ ሁለተኛዋ እስር ቤት ነበረች፡፡ ካቴናው ነፍስ ላይ ነበር የሚከረቼመው፡፡ በዚች ምድር፣ የነፃነት ቁንጮ ማለት አገርህ ላይ ከፋም ለማም ሕዝብህ መኻል ተሳክቶልህ መኖር መቻል ነው፡፡ ተራራው ሥር ሆኖ ይኼን ማሰብ አይቻልም፤ ለዓመታት ለፍተው- ደክመው ተራራው ጫፍ ላይ ሲቆሙ ብቻ ነው፣ አገር ከነድህነት እና ከነሰቆቃዋ የነፍሳችን ሐቅ መሆኗ የሚገለጥልን፡፡ በወጣ ገባ ጉዞዬ ሰዎችን ከነፍሴ ይቅር ማለት ተማርኩ፡፡ በቃ ሰዎች ተረገምንም፣ ተመረቅንም በዚች አጭር ሕይወት የምንከፍለው መከራ በቂያችን ነው፡፡ በቀል፣ እርስ በእርስ መፋተግ የከንቱ ከንቱ...ሁሉን ነገር ተውኩት፡፡ አንገቴን ደፍቼ ቀን ከሌት መሥራት ሆነ ኑሮዬ... መሥራት... መሥራት... መሥራት፡፡ ከቤተሰቦቼ ሕይዎት ጀምሮ ሁሉን ነገር በመሥራት ቀዬርኩ። ዐሥራ አራት ዓመታት ግራ ቀኝ ሌላ ሕይወት ሳልመኝ፣ ሁለት ሥራ እየሠራሁ ከመረቤ ለመውጣት ተጋሁ፤ በእርግጥም የተሳካልኝ ይመስለኛል፡፡ ከ21 ዓመቴ የጀመረ መንከራተት አርባ ልደፍን አንድ ዓመት ሲቀረኝ እግዚአብሔር በቃህ አለኝ መሰል ጠቅልዬ አገሬ ገባሁ፡፡ ዕድል ከብዙ ጀርባ መስጠት በኋላ ፊቷን አዙራልኝ አሜሪካ በምትባል ግዙፍ ዓሣ ነባሪ ተውጨ ተተፋሁ፡፡ የስሜ አንድምታ ቆይቶ ገረመኝ! ዓሣ ነባሪ ውጦ የተፋው ዮናስ አሜሪካ ውጣ ከተፋችኝ እኔ ጋር ስም ተጋራን፡፡ ሁለቱም አንዴ የዋጥቱን አጽሙን ካልሆነ አይተፉም ይባላል፤ እውነት ነው፡፡ የሕይወት አጋጣሚ ዓሣ ነባሪውንም አሜሪካንም እንዴት እንደሚውጡና እንዴት እንደሚተፉ አሳይቶኛልና ሕያው ምስክር ነኝ። እናም አዋዋጡ አንድ ዓይነት ባይሆንም እኔ ዮናስ ጥላሁን እንዲህ ለዓመታት በስደት ጥርስ ታኝኬ ተተፋሁ፡፡ ነፍሴ ላይ የመረረ የጥርስ ማኅተም _ ቢኖርም _ እነዚያን ጠባሳዎች ሕይወት ጋር ተፋልሜ ድል በመንሳቴ
ያገኘኋቼው ኒሻን አድርጌ አያቼዋለሁ እንጂ አልማረርም፡፡ በአዲስ ሕይወት እንደምፈወስም ተስፋ አደርጋለሁ፡፡ ሕይወት ተአምር አያልቅባት መቼስ!! ቢሆንም ተስፋ ራሱ ሕመም እንዳለዉ አልዘነጋም፡፡
የተስፋ ሕማማት!
ከረዥም ጊዜ የአሜሪካ ቆይታ በኋላ ጠቅልዬ ለመኖር ወደ ኢትዮጵያ ስመለስ፣ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ጓደኛዬ ካሌብ ጋር የምሰ ቀጠሮ ያዝን። ዝምተኛ ልጅ ነበር። ሠዓሊ ነው። ገና ያኔ ተማሪ እያለንም በሥዕል ፍቅር ያበደ ልጅ ነበር። ዐሥረኛ ክፍል ሆነን ኢየሱስ ከደቀመዛሙርቱ ጋር የመጨረሻውን ራት ሲበላ የሚያሳይ ቆንጆ ሥዕል ስሎ ሰጥቶኝ እስከ አሁን እማማ መኝታ ቤት በፍሬም ተሰቅሎ አለ። እማማ ሥዕሉን ባዬችው ቁጥር ከንፈሯን ትመጥና “የኔ ጌታ! ለኛ ብሎ'ኮ ነው እንዲህ የጠቋቆረ እንጂማ የብርሃን ፀዳሉ ከጠሐይ ሰባት እጅ የሚያበራው የት ሂዶበት?! እንኳን ለራሱ ለኛስ ብርሃኑ ተርፎ የለ?!'' ትላለች በሐዘን። በእርግጥ ሥዕሉ የጠቆረው ካሌብ “ቻርኮል' በሚለው ነገር ስለሳለው ነበር። በኋላ እኔ ወደ ንግድ ሥራ ኮሌጅ ስገባ ካሌብ ሥዕል ለመማር “አርት ስኩል” ገባ። አሁን ታዋቂ ሠዓሊ ሆኗል። ታዲያ ተገናኝተን ስላሳለፍኩት አንዳንድ ነገር እያጫዎትኩት ድንገት የሆነ ሐሳብ አሰብኩ። “እኔ የምልህ ... አንድ ነገር ብነግርህ ልክ እንደነገርኩህ አድርገህ ትሥልልኛለህ?'' “ራፖርት ጸሐፊ እንደሚባለው ራፖርት ሠዓሊ ልታደርገኝ ነዋ?'' ብሎ ሳቀና “ምንድን ነው?'' አለኝ። በሞሮኮና ስፔን ድንበር መካከል ስላጋጠመኝ ነገር ከመጀመሪያ ጀምሮ ነገርኩት፤ እና አጥሩን፣ አጥሩ ላይ በነፋስ ድምፅ የሚፈጥሩትን ብጭቅጫቂ ጨርቆች፣ ከአጥሩ ወዲያ ያለው መብራትና በዚህ በኩል ስለነበረው ጨለማ . . . ጭንቀቱ፣ ተስፋው... ተመስጦ ሲያዳምጠኝ ቆዬና ፊቱ ላይ ሐዘን ረበበት “ለምን ማሣል ፈለግህ?'' አለኝ።
ያ አጥር ለእኔ በሁለት አገራት መካከል የተቀመጠ የድንበር መከለያ ብቻ አልነበረም፤ በሞት እና በሕይወት መካከል ያለ መለያ መስመር እንጂ። ስንቶች ከስንቱ ኣፍሪካዊ አምባገነን፣ ርሃብና ጦርነት ነፍሳቼውን ሊያድኑ በዛ አለፉ?! ጥለውት የሄዱት ፎቶና ዕቃቸው ምሰክር ነው። ያ አጥር ለእኔ በአገራት መካከል ያለ ጥቂት ኪሎሜትሮች ልዩነት ብቻ ሳይሆን የዘመን መለያ መስመር ነበር። ከአጥሩ ወዲህ ባለቸው አፍሪካና ከአጥሩ ወዲያ ባለው አውሮፓ መካከል በኑሮ፣ በስልጣኔ፣ በሰብአዊነት የብዙ ክፍለ ዘመን ልዩነት ነበር። ያ አጥር ለእኔ ከገራገር ልጅነት ወደ ጥልቅ ሰውነት የቀየረኝ አስማተኛ በር ነበር። ያ አጥር ከአጥር ወጥቼ ስለ እውነተኛዋ ሕይወት እንዳስብ ያደረገኝ መገለጥ ነበር– ለእኔ፡፡ ከአጥሩ ወዲያ ለተቀመጠው ተስፋ እኔን ጨምሮ ሰዎች የሚከፍሉት ዋጋ እንደዚያ ይመራል ብዬ አላሰብኩም ነበር። አጥሩ ከሚቦጨቀው ሥጋ በላይ ተስፋ ነበር ሕመም የሆነብን። ተስፋ እዚህ ልብ ላይ የሚፈጥረው ሕመም አለ። ተስፋ ሕመም አለው። ይኼን ሁሉ የሆነውን አጥር በጎበዝ ሠዓሊ ለማሣል ፈለግሁ። ታሪኬ የጀመረው እዚህ ነው ብዬ የማሳዬው ነገር ፈለግሁ። በእርግጥ ያልነገርኩት አንድ ነገርም ነበር። ለዛናታ ስለዚያ አጥር ስነግራት ራቁት ደረቴ ላይ ዕንባዎቿ ተንጠባጠቡ፤ ቀዝቃዛ የዕንባ ዘለላዎች። እና ከዚያም በፊት ከዚያም በኋላ ያላለችውን አንድ ነገር አለች። “የትም አትሂድብኝ!?'' በረዥሙ ተነፈሰና “ችግር የለዉም ዕሥልልሃለሁ! እንደጨረስኩ እደውልለሃለሁ፣ እንዳትጨቀጭቀኝ'' አለኝ፣ ካሌብ። ልቤ በደስታ ዘለለች። ይሀን ካለኝ በኋላ ግን ካሌብ የውሃ ሽታ ሆኖ ቀረ። እኔም ያን ያኽል አልተከታተልኩትም። በመኻል ወደ አሜሪካ ተመልሼ ስለቆዬሁ አልተገናኘንም። ስሜቱም ድንገት ብልጭ ያለብኝ ነገር ስለነበር ሲቆይ እንኳን ሥዕሉን ሠዓሊውን ረሳሁት። አንድ ቀን ብሔራዊ ቲአትር አካባቢ ሰው ቀጥሬ ቡና እዬጠጣሁ አንድ ጋዜጣ አዟሪ ፊቴ ያስቀመጠውን ጋዜጣ ገለጥ ገለጥ እያደረኩ አያለሁ። ድንገት የኪነጥበብ አምዱ ላይ የጋዜጣውን ገጽ ግማሽ የሞላ ሥዕል ጋር ተፋጠጥኩ። የድንበር አጥሩ ላይ በቁርጥራጭ ጨርቆቹ ምትክ ብዙ ሰዎች እንደ ኢየሱስ ተሰቅለው የድንበር
ጠባቂዎቹ እንደ ክርስቶስ ሰቃዮች ዓይነት የጥንት የሮማ ወታደሮች የሚለብሱትን ጡሩር ለብሰው ይታያሉ። ከፍ ብሎ ሰማዩ ላይ ልክ እንደ ፀሐይ ብርሃን የሚረጭ ዶላር ይታያል። ዓይኔን ወደ ርዕሱ አቃበዝኩ "the passion of hope" በሚል ርዕስ በሒልተን ሆቴል የተካሄደው የታዋቂው ሠዓሊ ካሌብ ፍሰሐ የሥዕል ዓውደ ራዕይ ከፍተኛ አድናቆትን አግኝቷል'' ይላል። ዝቅ ብሎ ጋዜጠኛ ይጠይቃል፣ “ሐሳቡ እንዴት መጣልህ?'' ይመልሳል ወዳጄ ካሌብ “አንድ ቢቢሲ የሰራው ዶክሜንተሪ ላይ ስደተኞች በሞሮኮና ስፔን ቦርደር የሚገጥማቼውን ችግር ሲናገሩ ካዬሁ በኋላ ሐሳቡ ከውስጤ አልወጣ አለ... ከምንም በላይ የሚጎዳን ኤክስፔክቴሽናችን ነው በተስፋ ውስጥ ያለውን ሕመም ነው ለማሳዬት የፈለግሁት..." “ተሳክቶልኛል ትላለህ?” ...
መጠቅለልና ዓሣ መሸከም ቢቆይም ከውስጤ ያልጠፋ ስቃይ ነበርና፤ በመጀመሪያዎቹ ዓመታት የአሜሪካ ሥራዬ 7ነት መስሎ ነበር የታዬኝ፡፡ ቆይቶ የአሜሪካ ኑሮ ሲገለጥልኝ መረብ ከማጠብ ወጥቼ እኔ ራሴ መረብ ውስጥ መግባቴ ገባኝ፡፡ ሁለት ዓይነት እስር ቤቶች አሉ፤ አንዱ አጥር ውስጥ ያስቀምጠናል፣ ሌላኛው አጥሩን ውስጣችን ያስቀምጠዋል- አሜሪካ ሁለተኛዋ እስር ቤት ነበረች፡፡ ካቴናው ነፍስ ላይ ነበር የሚከረቼመው፡፡ በዚች ምድር፣ የነፃነት ቁንጮ ማለት አገርህ ላይ ከፋም ለማም ሕዝብህ መኻል ተሳክቶልህ መኖር መቻል ነው፡፡ ተራራው ሥር ሆኖ ይኼን ማሰብ አይቻልም፤ ለዓመታት ለፍተው- ደክመው ተራራው ጫፍ ላይ ሲቆሙ ብቻ ነው፣ አገር ከነድህነት እና ከነሰቆቃዋ የነፍሳችን ሐቅ መሆኗ የሚገለጥልን፡፡ በወጣ ገባ ጉዞዬ ሰዎችን ከነፍሴ ይቅር ማለት ተማርኩ፡፡ በቃ ሰዎች ተረገምንም፣ ተመረቅንም በዚች አጭር ሕይወት የምንከፍለው መከራ በቂያችን ነው፡፡ በቀል፣ እርስ በእርስ መፋተግ የከንቱ ከንቱ...ሁሉን ነገር ተውኩት፡፡ አንገቴን ደፍቼ ቀን ከሌት መሥራት ሆነ ኑሮዬ... መሥራት... መሥራት... መሥራት፡፡ ከቤተሰቦቼ ሕይዎት ጀምሮ ሁሉን ነገር በመሥራት ቀዬርኩ። ዐሥራ አራት ዓመታት ግራ ቀኝ ሌላ ሕይወት ሳልመኝ፣ ሁለት ሥራ እየሠራሁ ከመረቤ ለመውጣት ተጋሁ፤ በእርግጥም የተሳካልኝ ይመስለኛል፡፡ ከ21 ዓመቴ የጀመረ መንከራተት አርባ ልደፍን አንድ ዓመት ሲቀረኝ እግዚአብሔር በቃህ አለኝ መሰል ጠቅልዬ አገሬ ገባሁ፡፡ ዕድል ከብዙ ጀርባ መስጠት በኋላ ፊቷን አዙራልኝ አሜሪካ በምትባል ግዙፍ ዓሣ ነባሪ ተውጨ ተተፋሁ፡፡ የስሜ አንድምታ ቆይቶ ገረመኝ! ዓሣ ነባሪ ውጦ የተፋው ዮናስ አሜሪካ ውጣ ከተፋችኝ እኔ ጋር ስም ተጋራን፡፡ ሁለቱም አንዴ የዋጥቱን አጽሙን ካልሆነ አይተፉም ይባላል፤ እውነት ነው፡፡ የሕይወት አጋጣሚ ዓሣ ነባሪውንም አሜሪካንም እንዴት እንደሚውጡና እንዴት እንደሚተፉ አሳይቶኛልና ሕያው ምስክር ነኝ። እናም አዋዋጡ አንድ ዓይነት ባይሆንም እኔ ዮናስ ጥላሁን እንዲህ ለዓመታት በስደት ጥርስ ታኝኬ ተተፋሁ፡፡ ነፍሴ ላይ የመረረ የጥርስ ማኅተም _ ቢኖርም _ እነዚያን ጠባሳዎች ሕይወት ጋር ተፋልሜ ድል በመንሳቴ
ያገኘኋቼው ኒሻን አድርጌ አያቼዋለሁ እንጂ አልማረርም፡፡ በአዲስ ሕይወት እንደምፈወስም ተስፋ አደርጋለሁ፡፡ ሕይወት ተአምር አያልቅባት መቼስ!! ቢሆንም ተስፋ ራሱ ሕመም እንዳለዉ አልዘነጋም፡፡
የተስፋ ሕማማት!
ከረዥም ጊዜ የአሜሪካ ቆይታ በኋላ ጠቅልዬ ለመኖር ወደ ኢትዮጵያ ስመለስ፣ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ጓደኛዬ ካሌብ ጋር የምሰ ቀጠሮ ያዝን። ዝምተኛ ልጅ ነበር። ሠዓሊ ነው። ገና ያኔ ተማሪ እያለንም በሥዕል ፍቅር ያበደ ልጅ ነበር። ዐሥረኛ ክፍል ሆነን ኢየሱስ ከደቀመዛሙርቱ ጋር የመጨረሻውን ራት ሲበላ የሚያሳይ ቆንጆ ሥዕል ስሎ ሰጥቶኝ እስከ አሁን እማማ መኝታ ቤት በፍሬም ተሰቅሎ አለ። እማማ ሥዕሉን ባዬችው ቁጥር ከንፈሯን ትመጥና “የኔ ጌታ! ለኛ ብሎ'ኮ ነው እንዲህ የጠቋቆረ እንጂማ የብርሃን ፀዳሉ ከጠሐይ ሰባት እጅ የሚያበራው የት ሂዶበት?! እንኳን ለራሱ ለኛስ ብርሃኑ ተርፎ የለ?!'' ትላለች በሐዘን። በእርግጥ ሥዕሉ የጠቆረው ካሌብ “ቻርኮል' በሚለው ነገር ስለሳለው ነበር። በኋላ እኔ ወደ ንግድ ሥራ ኮሌጅ ስገባ ካሌብ ሥዕል ለመማር “አርት ስኩል” ገባ። አሁን ታዋቂ ሠዓሊ ሆኗል። ታዲያ ተገናኝተን ስላሳለፍኩት አንዳንድ ነገር እያጫዎትኩት ድንገት የሆነ ሐሳብ አሰብኩ። “እኔ የምልህ ... አንድ ነገር ብነግርህ ልክ እንደነገርኩህ አድርገህ ትሥልልኛለህ?'' “ራፖርት ጸሐፊ እንደሚባለው ራፖርት ሠዓሊ ልታደርገኝ ነዋ?'' ብሎ ሳቀና “ምንድን ነው?'' አለኝ። በሞሮኮና ስፔን ድንበር መካከል ስላጋጠመኝ ነገር ከመጀመሪያ ጀምሮ ነገርኩት፤ እና አጥሩን፣ አጥሩ ላይ በነፋስ ድምፅ የሚፈጥሩትን ብጭቅጫቂ ጨርቆች፣ ከአጥሩ ወዲያ ያለው መብራትና በዚህ በኩል ስለነበረው ጨለማ . . . ጭንቀቱ፣ ተስፋው... ተመስጦ ሲያዳምጠኝ ቆዬና ፊቱ ላይ ሐዘን ረበበት “ለምን ማሣል ፈለግህ?'' አለኝ።
ያ አጥር ለእኔ በሁለት አገራት መካከል የተቀመጠ የድንበር መከለያ ብቻ አልነበረም፤ በሞት እና በሕይወት መካከል ያለ መለያ መስመር እንጂ። ስንቶች ከስንቱ ኣፍሪካዊ አምባገነን፣ ርሃብና ጦርነት ነፍሳቼውን ሊያድኑ በዛ አለፉ?! ጥለውት የሄዱት ፎቶና ዕቃቸው ምሰክር ነው። ያ አጥር ለእኔ በአገራት መካከል ያለ ጥቂት ኪሎሜትሮች ልዩነት ብቻ ሳይሆን የዘመን መለያ መስመር ነበር። ከአጥሩ ወዲህ ባለቸው አፍሪካና ከአጥሩ ወዲያ ባለው አውሮፓ መካከል በኑሮ፣ በስልጣኔ፣ በሰብአዊነት የብዙ ክፍለ ዘመን ልዩነት ነበር። ያ አጥር ለእኔ ከገራገር ልጅነት ወደ ጥልቅ ሰውነት የቀየረኝ አስማተኛ በር ነበር። ያ አጥር ከአጥር ወጥቼ ስለ እውነተኛዋ ሕይወት እንዳስብ ያደረገኝ መገለጥ ነበር– ለእኔ፡፡ ከአጥሩ ወዲያ ለተቀመጠው ተስፋ እኔን ጨምሮ ሰዎች የሚከፍሉት ዋጋ እንደዚያ ይመራል ብዬ አላሰብኩም ነበር። አጥሩ ከሚቦጨቀው ሥጋ በላይ ተስፋ ነበር ሕመም የሆነብን። ተስፋ እዚህ ልብ ላይ የሚፈጥረው ሕመም አለ። ተስፋ ሕመም አለው። ይኼን ሁሉ የሆነውን አጥር በጎበዝ ሠዓሊ ለማሣል ፈለግሁ። ታሪኬ የጀመረው እዚህ ነው ብዬ የማሳዬው ነገር ፈለግሁ። በእርግጥ ያልነገርኩት አንድ ነገርም ነበር። ለዛናታ ስለዚያ አጥር ስነግራት ራቁት ደረቴ ላይ ዕንባዎቿ ተንጠባጠቡ፤ ቀዝቃዛ የዕንባ ዘለላዎች። እና ከዚያም በፊት ከዚያም በኋላ ያላለችውን አንድ ነገር አለች። “የትም አትሂድብኝ!?'' በረዥሙ ተነፈሰና “ችግር የለዉም ዕሥልልሃለሁ! እንደጨረስኩ እደውልለሃለሁ፣ እንዳትጨቀጭቀኝ'' አለኝ፣ ካሌብ። ልቤ በደስታ ዘለለች። ይሀን ካለኝ በኋላ ግን ካሌብ የውሃ ሽታ ሆኖ ቀረ። እኔም ያን ያኽል አልተከታተልኩትም። በመኻል ወደ አሜሪካ ተመልሼ ስለቆዬሁ አልተገናኘንም። ስሜቱም ድንገት ብልጭ ያለብኝ ነገር ስለነበር ሲቆይ እንኳን ሥዕሉን ሠዓሊውን ረሳሁት። አንድ ቀን ብሔራዊ ቲአትር አካባቢ ሰው ቀጥሬ ቡና እዬጠጣሁ አንድ ጋዜጣ አዟሪ ፊቴ ያስቀመጠውን ጋዜጣ ገለጥ ገለጥ እያደረኩ አያለሁ። ድንገት የኪነጥበብ አምዱ ላይ የጋዜጣውን ገጽ ግማሽ የሞላ ሥዕል ጋር ተፋጠጥኩ። የድንበር አጥሩ ላይ በቁርጥራጭ ጨርቆቹ ምትክ ብዙ ሰዎች እንደ ኢየሱስ ተሰቅለው የድንበር
ጠባቂዎቹ እንደ ክርስቶስ ሰቃዮች ዓይነት የጥንት የሮማ ወታደሮች የሚለብሱትን ጡሩር ለብሰው ይታያሉ። ከፍ ብሎ ሰማዩ ላይ ልክ እንደ ፀሐይ ብርሃን የሚረጭ ዶላር ይታያል። ዓይኔን ወደ ርዕሱ አቃበዝኩ "the passion of hope" በሚል ርዕስ በሒልተን ሆቴል የተካሄደው የታዋቂው ሠዓሊ ካሌብ ፍሰሐ የሥዕል ዓውደ ራዕይ ከፍተኛ አድናቆትን አግኝቷል'' ይላል። ዝቅ ብሎ ጋዜጠኛ ይጠይቃል፣ “ሐሳቡ እንዴት መጣልህ?'' ይመልሳል ወዳጄ ካሌብ “አንድ ቢቢሲ የሰራው ዶክሜንተሪ ላይ ስደተኞች በሞሮኮና ስፔን ቦርደር የሚገጥማቼውን ችግር ሲናገሩ ካዬሁ በኋላ ሐሳቡ ከውስጤ አልወጣ አለ... ከምንም በላይ የሚጎዳን ኤክስፔክቴሽናችን ነው በተስፋ ውስጥ ያለውን ሕመም ነው ለማሳዬት የፈለግሁት..." “ተሳክቶልኛል ትላለህ?” ...
👍30❤4😁1
ጋዜጣውን በቀስታ አጣጥፌ አስቀመጥኩና ተከዝኩ! እንደ ልምጭ ግርፊያ ቆዳዬን ዘልቆ አመመኝ፡፡ ተስፋ ያደረግሁት ወዳጄ ለተስፋ ሕመም ዳረገኝ። በአገሮች መካከል ብቻ አይደለም የእሾህ አጥር ያለው፤ በእኛና በታሪካችን መካከልም ለራሳቼው ዕውቅና ለመቃረም እንዲህ የሚሰነቀሩ የእሾህ አጥሮች አሉ፡፡ ስደቴን ሳይሰደድ፣ እይታዬን ሳያይ፣ ሕልሜን ሳያልም፣ ሕመሜን ሳይታመም፣ ናፍቆቴን ሳይናፍቅ፣ በመሰናክሌ ሳይሰናከል፣ ታዋቂው ወዳጄ የማያውቀውን ትላንቴን በብሩሹ ቀማኝ። ነገሩ በልኬ እንዲያስተካክልልኝ የሰጠሁትን የሐዘን ልብስ፣ ልብስ ሰፊዉ በአደባባይ ዘንጦበት ሲደሰት እንደማዬት ነበር፡፡ የአንዱ ሕማማት ለሌላዉ ሰርጉ ነዉ! ተውኩት።
ሕይወት...ሲጠያይም!
ባለቤቴ ማኅደረ ሰላም ወሬ የሚሰለቻት ሴት ናት፡፡ ሲበዛ ዝምተኛ፣ ካወራችም በአጭሩ ተናግራ ወደ ዝምታዋ የምትመለስ ሴት፡፡ አንዳንዴ ወሬዋ ከማጠሩ የተነሳ የተቋረጠ ስለሚመስለኝ ትቀጥላለች ብዬ ዓይን ዓይኗን ሳያት "አለቀ!" ትለኛለች እስቃለሁ፡፡ ምንም እንኳን ዝምተኛነቷን ገና የኮሌጅ ተማሪዎች እያለን የማውቀው
ቢሆንም ከተጋባን በኋላ ግን ብሰባት ነበር። ወይም በዚህ ቅርበት ስታዘበው ተጋኖብኝ ይሆናል፡፡ እኔ ደግሞ ለረዥም ዓመታት በሰው አገር ታፍኜ በመኖሬ ይሁን አልያም የፈረንጆቹ ትንሽ ትልቁን በዝርዝር የማውራት ልማድ ተጋብቶብኝ፣ ብቻ ብዙ የማወራ ይመስለኛል፡፡ የእርሷ ዝምተኛነት የበለጠ ወሬኝነቴን ያጋንነውና ብቻዬን የምኖር እስኪመስለኝ እንዳንዴ የራሴ ድምፅ ያስተጋባብኛል፡፡ አለ አይደል በጨለማ ውስጥ ለሆነ ሰው እያወራን ድምፁ ሲጠፋብን ተኛህ እንዴ? እንደምንለው ዓይነት፣ ማኅድረ ጋር ሳወራ በየመኻሉ “እዬሰማሽኝ ነው?” ማለት አበዛለሁ፤ ብዙ ጊዜ ራሷን በአዎንታ ከፍ ዝቅ ከማድረግ ባለፈ “አዎ!'' የሚል ቃል እንኳን ለመናገር 오ナカナナ ታዲያ መጀመሪያ ከአሜሪካ ወደ ኢትዬጵያ መጥቼ እንደተገናኜን ሰሞን፤ በወሬ ወሬ “በሕፃንነቴ ጥቁር ነበርኩ እያደግሁ ስኼድ መልኬ ጠየመ፤ ወደ ፊት ፈረንጅ እንዳልመስል እፈራለሁ'' አለችኝ... እንደ ቀልድ! እንዲያው ያን ያኽል ቁም ነገር ሆኖ ሳይሆን አባባሏ የራሴን ሕይወት የሚገልጽ መስሎኝ ነበር ያኔ። ብዙ ብዙ የጠቆሩ የስደት ጊዚያትን አሳልፌ በስተመጨረሻ ሕይወት መልኳ እየጠዬመልኝ ነበር፡፡ ከምንም በላይ ማኅድረን ማግባቴ ደግሞ ሕይወትን እንደ ፀሐይ ያደምቃታል የሚል ተስፋ ሞልቶኝ ነበር፡፡ መቼስ ለሕይወት ተምሳሌት _ ካደረግነው _ መጠዬም፣ በመጨለምና _ በመንጋት መኻል ያለ መካከለኛነት ምሳሌ ነውና ፍጹም ደስተኛ ነበርኩ፡፡ ግን ደግሞ ከተጋባን በኋላ ከዚያ ሁሉ _ መራር የስደት ታሪክ ሳገግም _ ነው መሰል አንዳንድ ጥያቄ በውስጤ ሳይፈጠር አልቀረም፡፡ እነዚህ ጥያቄዎች ቀደም ሲል በቼልታ ያለፍኳቼው ቢሆኑም እየቆዩ ይከነክኑኝ ጀመር። ብዙ የማይገቡኝ ነገሮች አሉ። ከድሮውም ግድ ካልሆነብኝ በስተቀር የሕይወትን ሚስጥር ካልመረመርኩ ብዬ ችክ የምል ሰው አይደለሁም፡፡ ያልገባኝን ነገር እንደ ትልቅ ቋጥኝ ዞሬው አልፋለሁ፡፡ አላሳልፍ ካለኝም ወደ ኋላ እመለሳለሁ፡፡ ንዝንዝ
አልወድም። በሥራ ቦታዬም ይሁን የትም ሰዎች ጋር በገባኝም፣ ባልገባኝም ጉዳይ ክፉ ነገር ከተነጋገርኩ፣ ከቀኝ ጆሮዬ ከፍ ብሎ ጨምድዶ የሚይዝ ራስ ምታቲ ይነሳብኛል፡፡ ይኼ እንኳን ከጊዜ በኋላ የመጣ ሕመም ነው፡፡ ከነገር እሸሻለሁ፣ ከጥል እሸሻለሁ፣ ሰላም፣ ሳቅ እና ጨዋታ ብቻ እወዳለሁ...ግን ሁልግዜ ፋሲካ የለም። አንዳንድ ጉዳይ ቢሸሽቱም የማይሸሽ ነው፡፡ ለምሳሌ ይኼው የባለቤቴ ማኅደረ ሰላም ነገር፡ በሕይወቴ ስኬት ከምላቼው ታላላልቅ ጉዳዮች አንዱ ትዳር መመሥረቴ ሲሆን፤ በተለይም ማኅደረን ማግባቴ ስኬቴን ከፍ ያለ አድርጎት ነበር፡፡ ፈጣሪ በምን ተአምር ጠብቆ ለእኔ እንዳስቀመጣት በግርምት አስባለሁ። መታበይ እንዳይመስልብኝ ባልነግራትም ገና ያኔ ንግድ ሥራ ኮሌጅ እያለን ነበር የወደድኳት፤ የወደድኩባት ምክንያት እንደ ብዙኃኑ የግቢው ወንድ በቁንጅናዋ ተስቤ አልነበረም፤ በጭራሽ! እንዲያውም እኔ የማኅደረ ቁንጅና አይገባኝም፡፡ በእርግጥ የሆነ ለመግለጽ የሚከብድ የፊት ቀለም ነበራት፡፡ በድፍን ግቢው ጥይምና ለእርሷ ብቻ የተሰጠ ይመስል “ጠይሟ ልጅ” ነበር ብዙዎች የሚሏት፡፡ እሱም ያን ያኽል ተጋኖ እይታዬኝም ነበር፡፡ ያ የተወለወለ የሚመስል ጠይምነቷ እንደ ሆነ ልዩ ምልክት ከመሆን ባለፈ ያን ያኽል የተለዬ ስሜት አያሳድርብኝም ነበር፡፡ ማኅደረ ለእኔ ቀጥ ያለ አቋምና ረዥም ጸጉር ያላት ጠይም ሴት ናት፡፡ ቆንጆ ተብሎ የሚዳነቅ ሳይሆን፣ የተስተካከለ ምንም እንከን የማይወጣለት መደበኛ መልክ ያላት ነበረች፡፡ ልክ እንደ ብዙ ሚሊዮን ኢትዮጵያዊያን ሴቶች፡፡ እንግዲህ ቁንጅና የመለዬት ጸጋዬ ከሕዝብ ተለይቶ ተገፎ ካልሆነ በስተቀር የማኅደረ ውበት ሥርዓቷና ጥልቅ ዝምተኝነቷ ነበር ባይ ነኝ፡፡ያኔ ማኅደረና ጓደኛዋን ጨምሮ አምስት የምንሆን ልጆች ጥሩ ቅርርብ ነበረን፡፡ ነገሩ እንደ “ግሩፕ” ነገር ነበር። ታዲያ ሁላችንም በማኅደረ ዙሪያ የተለያዬ ርቀት ያለው ምህዋር ነበረን፡፡ እኔ ጥሩ ልጅነቷ ስለሚስበኝ ወድጃት ነበር፤ አብሪያት መሆን እፈልግ ነበር፡፡ ያ ነገር ልብስ የሚያስጥል ፍቅር አልነበረም፤ ይልቅ ሁኔታው ቢመቻችለት ወደ ፍቅር ለመቀዬር ጫፍ ላይ የቆመ ለስላሳ ስሜት ነበር።
የኮሌጅ ትምሀርቱን አቋርጨ ከተሰደድኩ በኋላ ማኅደረን ያስታወስኩበት ጊዜ ትዝ አይለኝም ነበርና አሁንም ያ ነገር ፍቅር ስለመሆኑ እጠራጠራለሁ።ያኔ አፈሙሌና ማኅደረ ጋር ረዘም ያለ ጊዜ ለብቻችን የተገናኜንበት ጊዜ ያለ አይመስለኝም (ቆይቶ ተጨዋች የነበርኩ ቢሆንም፣ እዚህ ነገር ላይ ግን አንዳች ነገር አፌን የሚቆልፈው ዓይን ኣፋር ነበር በርኩ። ከውጭ ለሚያዬኝ ግን እንደዚያ መገመቱን እንጃ ካልረሳሁት በስተቀር) ሲጀመር ብቻዋን ማግኘት አስቸጋሪ ነበር። ሃይማኖት ከምትባል መንጠቆ የመሰለች ጓደኛዋ ጋር ነበር ተያይዘው የሚጓተቱት ፡፡ ታዲያ ማኅደረን ለመቅረብ በሞከርኩ ቁጥር ሃይማኖት የምትባል ጓደኛዋ እንደ ሽቦ እጥር ከፊቱ ትጋረጣለች፡፡ ከዚህ ጋሬጣነቷ ብዛት ከማኅደረ ይልቅ ሃይማኖት ጋር በጠም ተቀራርበን ነበር። ከኮሌጁ የተማሪዎች ካፍቴሪያ በናልፍም፣ ብቻችንን አልፎ አልፎ ሸይ ቡና እንል ነበር፡፡ በዚህ ቅርርባችን ታዲያ ጉራ እንዳይመስልብኝ እንጂ፣ ሃይማኖት አጉል ፍላጎት አድሮባት እንደነበር ከሁኔታዋ ገብቶኝ ነበር፡፡ እንዲውም አንዴ በጣም ደስ የማይል ነገር ማድረጓ ትዝ ይለኛል። ልሰደድ ቀናት አንደቀሩኝ ነበር፤ አጠቃላይ ዝርዝሩን አላስታውስም፤ ብቻ ወደ ማታ አካባቢ እሷና እኔ እዚያው ኮሌጅ አካባቢ የሆነ ቦታ ቆመን ነበር፤ ስንሰነባበት ሁልጊዜ ጉንጭ ለጉንጭ ተሳስመን ነው። የዚያን ቀን ግን ሆነ ብላ ዞረች እና ከንፈሯ ከንፈሬን ቦርሾት አለፈ፤ ነገሩ ስለደበረኝ ተሰናብቻት ሄድኩ። ሴት ልጅ እንደዚህ ስትሆን ደስ አይለኝም። እስካሁን ሳያት ይቀፈኛል፡፡ ታዲያ ለራሴ ስቀልድ በዚያ ገደ ቢስ ከንፈሯ ሸኝታኝ ነው ፍዳዬን የበላሁት፤ የማኅደረ ከንፈር ቢሆን ኖሮ በብርሃን ሰረገላ ነበር አሜሪካ የምገባው እላለሁ። ታዲያ ስለ ማኅደር በወሬ ወሬ ጣልቃ እያስገባች አንዳንድ ነገር ትነግረኝ ነበር። ያዘነች አስመስላ ታውራው እንጂ የሚበዛውን የማኅደረን ጉድለት የሚመስል ታሪክ የሰማሁት ከዚቹ ጓደኛዋ ነው፡፡ ይቺ ሃይማኖት የምትባል መልክም፣ አመልም የነሳት ልጅ ስንጋባ የማኅደረ ሚዜም ነበረች፡፡ በግልጽ ፊቴ ላይ እንዳያስታውቅ ብጠነቀቅም እስከ አሁን ቤታችን በመጣች ቁጥር ደስ
ሕይወት...ሲጠያይም!
ባለቤቴ ማኅደረ ሰላም ወሬ የሚሰለቻት ሴት ናት፡፡ ሲበዛ ዝምተኛ፣ ካወራችም በአጭሩ ተናግራ ወደ ዝምታዋ የምትመለስ ሴት፡፡ አንዳንዴ ወሬዋ ከማጠሩ የተነሳ የተቋረጠ ስለሚመስለኝ ትቀጥላለች ብዬ ዓይን ዓይኗን ሳያት "አለቀ!" ትለኛለች እስቃለሁ፡፡ ምንም እንኳን ዝምተኛነቷን ገና የኮሌጅ ተማሪዎች እያለን የማውቀው
ቢሆንም ከተጋባን በኋላ ግን ብሰባት ነበር። ወይም በዚህ ቅርበት ስታዘበው ተጋኖብኝ ይሆናል፡፡ እኔ ደግሞ ለረዥም ዓመታት በሰው አገር ታፍኜ በመኖሬ ይሁን አልያም የፈረንጆቹ ትንሽ ትልቁን በዝርዝር የማውራት ልማድ ተጋብቶብኝ፣ ብቻ ብዙ የማወራ ይመስለኛል፡፡ የእርሷ ዝምተኛነት የበለጠ ወሬኝነቴን ያጋንነውና ብቻዬን የምኖር እስኪመስለኝ እንዳንዴ የራሴ ድምፅ ያስተጋባብኛል፡፡ አለ አይደል በጨለማ ውስጥ ለሆነ ሰው እያወራን ድምፁ ሲጠፋብን ተኛህ እንዴ? እንደምንለው ዓይነት፣ ማኅድረ ጋር ሳወራ በየመኻሉ “እዬሰማሽኝ ነው?” ማለት አበዛለሁ፤ ብዙ ጊዜ ራሷን በአዎንታ ከፍ ዝቅ ከማድረግ ባለፈ “አዎ!'' የሚል ቃል እንኳን ለመናገር 오ナカナナ ታዲያ መጀመሪያ ከአሜሪካ ወደ ኢትዬጵያ መጥቼ እንደተገናኜን ሰሞን፤ በወሬ ወሬ “በሕፃንነቴ ጥቁር ነበርኩ እያደግሁ ስኼድ መልኬ ጠየመ፤ ወደ ፊት ፈረንጅ እንዳልመስል እፈራለሁ'' አለችኝ... እንደ ቀልድ! እንዲያው ያን ያኽል ቁም ነገር ሆኖ ሳይሆን አባባሏ የራሴን ሕይወት የሚገልጽ መስሎኝ ነበር ያኔ። ብዙ ብዙ የጠቆሩ የስደት ጊዚያትን አሳልፌ በስተመጨረሻ ሕይወት መልኳ እየጠዬመልኝ ነበር፡፡ ከምንም በላይ ማኅድረን ማግባቴ ደግሞ ሕይወትን እንደ ፀሐይ ያደምቃታል የሚል ተስፋ ሞልቶኝ ነበር፡፡ መቼስ ለሕይወት ተምሳሌት _ ካደረግነው _ መጠዬም፣ በመጨለምና _ በመንጋት መኻል ያለ መካከለኛነት ምሳሌ ነውና ፍጹም ደስተኛ ነበርኩ፡፡ ግን ደግሞ ከተጋባን በኋላ ከዚያ ሁሉ _ መራር የስደት ታሪክ ሳገግም _ ነው መሰል አንዳንድ ጥያቄ በውስጤ ሳይፈጠር አልቀረም፡፡ እነዚህ ጥያቄዎች ቀደም ሲል በቼልታ ያለፍኳቼው ቢሆኑም እየቆዩ ይከነክኑኝ ጀመር። ብዙ የማይገቡኝ ነገሮች አሉ። ከድሮውም ግድ ካልሆነብኝ በስተቀር የሕይወትን ሚስጥር ካልመረመርኩ ብዬ ችክ የምል ሰው አይደለሁም፡፡ ያልገባኝን ነገር እንደ ትልቅ ቋጥኝ ዞሬው አልፋለሁ፡፡ አላሳልፍ ካለኝም ወደ ኋላ እመለሳለሁ፡፡ ንዝንዝ
አልወድም። በሥራ ቦታዬም ይሁን የትም ሰዎች ጋር በገባኝም፣ ባልገባኝም ጉዳይ ክፉ ነገር ከተነጋገርኩ፣ ከቀኝ ጆሮዬ ከፍ ብሎ ጨምድዶ የሚይዝ ራስ ምታቲ ይነሳብኛል፡፡ ይኼ እንኳን ከጊዜ በኋላ የመጣ ሕመም ነው፡፡ ከነገር እሸሻለሁ፣ ከጥል እሸሻለሁ፣ ሰላም፣ ሳቅ እና ጨዋታ ብቻ እወዳለሁ...ግን ሁልግዜ ፋሲካ የለም። አንዳንድ ጉዳይ ቢሸሽቱም የማይሸሽ ነው፡፡ ለምሳሌ ይኼው የባለቤቴ ማኅደረ ሰላም ነገር፡ በሕይወቴ ስኬት ከምላቼው ታላላልቅ ጉዳዮች አንዱ ትዳር መመሥረቴ ሲሆን፤ በተለይም ማኅደረን ማግባቴ ስኬቴን ከፍ ያለ አድርጎት ነበር፡፡ ፈጣሪ በምን ተአምር ጠብቆ ለእኔ እንዳስቀመጣት በግርምት አስባለሁ። መታበይ እንዳይመስልብኝ ባልነግራትም ገና ያኔ ንግድ ሥራ ኮሌጅ እያለን ነበር የወደድኳት፤ የወደድኩባት ምክንያት እንደ ብዙኃኑ የግቢው ወንድ በቁንጅናዋ ተስቤ አልነበረም፤ በጭራሽ! እንዲያውም እኔ የማኅደረ ቁንጅና አይገባኝም፡፡ በእርግጥ የሆነ ለመግለጽ የሚከብድ የፊት ቀለም ነበራት፡፡ በድፍን ግቢው ጥይምና ለእርሷ ብቻ የተሰጠ ይመስል “ጠይሟ ልጅ” ነበር ብዙዎች የሚሏት፡፡ እሱም ያን ያኽል ተጋኖ እይታዬኝም ነበር፡፡ ያ የተወለወለ የሚመስል ጠይምነቷ እንደ ሆነ ልዩ ምልክት ከመሆን ባለፈ ያን ያኽል የተለዬ ስሜት አያሳድርብኝም ነበር፡፡ ማኅደረ ለእኔ ቀጥ ያለ አቋምና ረዥም ጸጉር ያላት ጠይም ሴት ናት፡፡ ቆንጆ ተብሎ የሚዳነቅ ሳይሆን፣ የተስተካከለ ምንም እንከን የማይወጣለት መደበኛ መልክ ያላት ነበረች፡፡ ልክ እንደ ብዙ ሚሊዮን ኢትዮጵያዊያን ሴቶች፡፡ እንግዲህ ቁንጅና የመለዬት ጸጋዬ ከሕዝብ ተለይቶ ተገፎ ካልሆነ በስተቀር የማኅደረ ውበት ሥርዓቷና ጥልቅ ዝምተኝነቷ ነበር ባይ ነኝ፡፡ያኔ ማኅደረና ጓደኛዋን ጨምሮ አምስት የምንሆን ልጆች ጥሩ ቅርርብ ነበረን፡፡ ነገሩ እንደ “ግሩፕ” ነገር ነበር። ታዲያ ሁላችንም በማኅደረ ዙሪያ የተለያዬ ርቀት ያለው ምህዋር ነበረን፡፡ እኔ ጥሩ ልጅነቷ ስለሚስበኝ ወድጃት ነበር፤ አብሪያት መሆን እፈልግ ነበር፡፡ ያ ነገር ልብስ የሚያስጥል ፍቅር አልነበረም፤ ይልቅ ሁኔታው ቢመቻችለት ወደ ፍቅር ለመቀዬር ጫፍ ላይ የቆመ ለስላሳ ስሜት ነበር።
የኮሌጅ ትምሀርቱን አቋርጨ ከተሰደድኩ በኋላ ማኅደረን ያስታወስኩበት ጊዜ ትዝ አይለኝም ነበርና አሁንም ያ ነገር ፍቅር ስለመሆኑ እጠራጠራለሁ።ያኔ አፈሙሌና ማኅደረ ጋር ረዘም ያለ ጊዜ ለብቻችን የተገናኜንበት ጊዜ ያለ አይመስለኝም (ቆይቶ ተጨዋች የነበርኩ ቢሆንም፣ እዚህ ነገር ላይ ግን አንዳች ነገር አፌን የሚቆልፈው ዓይን ኣፋር ነበር በርኩ። ከውጭ ለሚያዬኝ ግን እንደዚያ መገመቱን እንጃ ካልረሳሁት በስተቀር) ሲጀመር ብቻዋን ማግኘት አስቸጋሪ ነበር። ሃይማኖት ከምትባል መንጠቆ የመሰለች ጓደኛዋ ጋር ነበር ተያይዘው የሚጓተቱት ፡፡ ታዲያ ማኅደረን ለመቅረብ በሞከርኩ ቁጥር ሃይማኖት የምትባል ጓደኛዋ እንደ ሽቦ እጥር ከፊቱ ትጋረጣለች፡፡ ከዚህ ጋሬጣነቷ ብዛት ከማኅደረ ይልቅ ሃይማኖት ጋር በጠም ተቀራርበን ነበር። ከኮሌጁ የተማሪዎች ካፍቴሪያ በናልፍም፣ ብቻችንን አልፎ አልፎ ሸይ ቡና እንል ነበር፡፡ በዚህ ቅርርባችን ታዲያ ጉራ እንዳይመስልብኝ እንጂ፣ ሃይማኖት አጉል ፍላጎት አድሮባት እንደነበር ከሁኔታዋ ገብቶኝ ነበር፡፡ እንዲውም አንዴ በጣም ደስ የማይል ነገር ማድረጓ ትዝ ይለኛል። ልሰደድ ቀናት አንደቀሩኝ ነበር፤ አጠቃላይ ዝርዝሩን አላስታውስም፤ ብቻ ወደ ማታ አካባቢ እሷና እኔ እዚያው ኮሌጅ አካባቢ የሆነ ቦታ ቆመን ነበር፤ ስንሰነባበት ሁልጊዜ ጉንጭ ለጉንጭ ተሳስመን ነው። የዚያን ቀን ግን ሆነ ብላ ዞረች እና ከንፈሯ ከንፈሬን ቦርሾት አለፈ፤ ነገሩ ስለደበረኝ ተሰናብቻት ሄድኩ። ሴት ልጅ እንደዚህ ስትሆን ደስ አይለኝም። እስካሁን ሳያት ይቀፈኛል፡፡ ታዲያ ለራሴ ስቀልድ በዚያ ገደ ቢስ ከንፈሯ ሸኝታኝ ነው ፍዳዬን የበላሁት፤ የማኅደረ ከንፈር ቢሆን ኖሮ በብርሃን ሰረገላ ነበር አሜሪካ የምገባው እላለሁ። ታዲያ ስለ ማኅደር በወሬ ወሬ ጣልቃ እያስገባች አንዳንድ ነገር ትነግረኝ ነበር። ያዘነች አስመስላ ታውራው እንጂ የሚበዛውን የማኅደረን ጉድለት የሚመስል ታሪክ የሰማሁት ከዚቹ ጓደኛዋ ነው፡፡ ይቺ ሃይማኖት የምትባል መልክም፣ አመልም የነሳት ልጅ ስንጋባ የማኅደረ ሚዜም ነበረች፡፡ በግልጽ ፊቴ ላይ እንዳያስታውቅ ብጠነቀቅም እስከ አሁን ቤታችን በመጣች ቁጥር ደስ
👍35❤1
የማይል ስሜት ነው የሚሰማኝ፡፡
አንዱ ሲቆይ የሚከነክነኝ ነገር ስለማኅደረ እናት የነገረችኝ ነገር ነው “እናቷ አገር ያወቃት ቁሌታም ነበረች (ቃል በቃል እንደዚያ ነበር ያለችኝ) አለሌ ነገር ነበረች፡፡ ግን ደግሞ ብታያት እንዴት እንደምታምር፤ አባቷን ከሦስት ልጆቻቼው ጋር ጎልታቼው ሌላ ወንድ ጋር ተያይዛ ጠፋች'' አለችኝ። ዛሬ ላይ ሳስበው ስለጓደኛዋ ገመና ያውም ማኅደረን ለወደዳትና አብሯት ለሚማር ልጅ በዚያ ልክ ማውራት ለምን አስፈለገ? ብልም፤ ያኔ ግን ምነው ሦስት ልጅ ከወለዱ በኋላ? ብያለሁ፡፡ ያንን ከሩቅ የሚሸሹት ፊቷን ወደ እኔ አስጠግታ “ልጆቹን የወለደቻቼው ከሰውዬው አይደለም እየተባለ ይታማል፡፡ እንዲያውም ሰውዬው አልጋ ላይ ችግር ስላለባቼው ነው ወንዶች ጋር የምትሄደው እየተባለ ይወራል፡፡ ደግሞ ልጆቹን ስታያቼው ሐሜቱን ወደማመን የሚገፋ መልክ ነው ያላቼው ሦስቱም በመልክ አይመሳሰሉም፡፡ ብቻ እግዚአብሔር ነው የሚያውቀው።" በእርግጥ ከዚያ በፊት ባላውቃቼውም ከአሜሪካ ተመልሼ ማኅደረ ጋር ጋብቻ ካሰብን በኋላ ቤተሰቦቿ ጋር አስተዋውቃኝ ነበር፡፡ ከዚያን ጊዜ ጀምሮ እስከአሁን፣ ወንድሞቿን ባየኋቸው ቁጥር ሁልጊዜ ይኼ ነገር ትዝ እያለኝ እቼገራለሁ፡፡ የማኅደረ ተከታይ ኤፍሬም ይባላል፤ ለስላሳ ጸጉሩ ውሃ ሲነካው የሚተኛ ወደ ቢጫ የሚወስደው ቅላት ያለው ልጅ ነበር፡፡ በዚያ ላይ ረዥም፣ የሁሉም ታናሽ መስፍን ደግሞ ጥቅጥቅ ያለ ከርዳዳ ጸጉርና ጠይም ቆዳ ያለው እንደ ዕድሜው በቁመቱም ከሁሉም የሚያንስ ልጅ ነው፡፡ ሁሉንም የሚያመሳስላቼው አንድ ነገር ሲበዛ ትሁቶች መሆናቼው ብቻ ነው፡፡ ወሬው እውነት ነው ብዬ ብቀበለው እንኳን ይኼ ትህትና የአስተዳደግ ውጤት ነውና አባታቼው ምን ያኽል ጥሩ አባት እንደሆኑ የሚያሳይ ምልክት ነበር -ለእኔ፡፡ በእርግጥም የበለጠ እያወቅኋቼው በሄድኩ ቁጥር የማኅደረ አባት ምን ያኽል ብርቱና ጨዋ ሰው እንደነበሩ መረዳት ችያለሁ፡፡ እንዲያውም አልፎ አልፎ ውጭ እየተገናኜን አንድ ሁለት ማለታችን አልቀረም፤ ይኼ ነገር ማኅደረ ፊት ላይ ፈገግታ ሲፈጥር ተመልክቻለሁ።
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
አንዱ ሲቆይ የሚከነክነኝ ነገር ስለማኅደረ እናት የነገረችኝ ነገር ነው “እናቷ አገር ያወቃት ቁሌታም ነበረች (ቃል በቃል እንደዚያ ነበር ያለችኝ) አለሌ ነገር ነበረች፡፡ ግን ደግሞ ብታያት እንዴት እንደምታምር፤ አባቷን ከሦስት ልጆቻቼው ጋር ጎልታቼው ሌላ ወንድ ጋር ተያይዛ ጠፋች'' አለችኝ። ዛሬ ላይ ሳስበው ስለጓደኛዋ ገመና ያውም ማኅደረን ለወደዳትና አብሯት ለሚማር ልጅ በዚያ ልክ ማውራት ለምን አስፈለገ? ብልም፤ ያኔ ግን ምነው ሦስት ልጅ ከወለዱ በኋላ? ብያለሁ፡፡ ያንን ከሩቅ የሚሸሹት ፊቷን ወደ እኔ አስጠግታ “ልጆቹን የወለደቻቼው ከሰውዬው አይደለም እየተባለ ይታማል፡፡ እንዲያውም ሰውዬው አልጋ ላይ ችግር ስላለባቼው ነው ወንዶች ጋር የምትሄደው እየተባለ ይወራል፡፡ ደግሞ ልጆቹን ስታያቼው ሐሜቱን ወደማመን የሚገፋ መልክ ነው ያላቼው ሦስቱም በመልክ አይመሳሰሉም፡፡ ብቻ እግዚአብሔር ነው የሚያውቀው።" በእርግጥ ከዚያ በፊት ባላውቃቼውም ከአሜሪካ ተመልሼ ማኅደረ ጋር ጋብቻ ካሰብን በኋላ ቤተሰቦቿ ጋር አስተዋውቃኝ ነበር፡፡ ከዚያን ጊዜ ጀምሮ እስከአሁን፣ ወንድሞቿን ባየኋቸው ቁጥር ሁልጊዜ ይኼ ነገር ትዝ እያለኝ እቼገራለሁ፡፡ የማኅደረ ተከታይ ኤፍሬም ይባላል፤ ለስላሳ ጸጉሩ ውሃ ሲነካው የሚተኛ ወደ ቢጫ የሚወስደው ቅላት ያለው ልጅ ነበር፡፡ በዚያ ላይ ረዥም፣ የሁሉም ታናሽ መስፍን ደግሞ ጥቅጥቅ ያለ ከርዳዳ ጸጉርና ጠይም ቆዳ ያለው እንደ ዕድሜው በቁመቱም ከሁሉም የሚያንስ ልጅ ነው፡፡ ሁሉንም የሚያመሳስላቼው አንድ ነገር ሲበዛ ትሁቶች መሆናቼው ብቻ ነው፡፡ ወሬው እውነት ነው ብዬ ብቀበለው እንኳን ይኼ ትህትና የአስተዳደግ ውጤት ነውና አባታቼው ምን ያኽል ጥሩ አባት እንደሆኑ የሚያሳይ ምልክት ነበር -ለእኔ፡፡ በእርግጥም የበለጠ እያወቅኋቼው በሄድኩ ቁጥር የማኅደረ አባት ምን ያኽል ብርቱና ጨዋ ሰው እንደነበሩ መረዳት ችያለሁ፡፡ እንዲያውም አልፎ አልፎ ውጭ እየተገናኜን አንድ ሁለት ማለታችን አልቀረም፤ ይኼ ነገር ማኅደረ ፊት ላይ ፈገግታ ሲፈጥር ተመልክቻለሁ።
ይቀጥላል...
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍37❤5😁1
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ
፡
፡
#ክፍል_አስር
፡
፡
#ዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
:
:
ዛሬ ላይ..
ለሊት 11 ሰዓት ተነስተው ቤተክርስቲያን ሄዱ፤ለአባትየው ሰባት ዓመት ፍትሀተ-ፀሎት ከመደረጉ በተጨማሪ የስንዱም የምንኩስና ስርዓት ፀሎት ተደርጎ እማሆይ አፀደማርያ ተብላ ቆብ ደፋች.ይሄ ድርጊት በአብዛኛው ሰው ዘንድ መደነቅን ለጥቂቱ ደግሞ ለሀሜት አሳልፎ ሰጣት…ከቅዳሴ በኋላ ከቤት ተዘጋጅቶ የመጣውን ፀበል ፃዲቅ ሰንበቴ ቤት በመታደም ከተቋደሱ በኋላ ቤት ላለው ዝግጅት ተመለሱ ቀኑን ሙሉ ባለፉት 6 ዓመታት እንደተደረገው ችግረኞችና የኔ ቢጤዎች ሲመላለሱበት ዋሉ…ሳባ በዕለቱ አብዛኛውን ፕሮግራምና ሽር ጉዱን ብትሳተፍም ከአስር ሰዓት በኃላ ግን ደከማት፡፡ ተዝለፍልፋ ሰው መሀል ከመውደቋ በፊት እየተጎተተች ወደመኝታ ቤት ገባችና አልጋ ላይ ወጥታ ተዘረረች..ወዲያው ነበር እንቅልፍ የወሰዳት…እንቅልፏ ግን እጅግ ሰቅጣጭ የሆነ ቅዠት የሞላበት ነፍስ አስጨናቂ ነበር…ደግሞ የሚገርመው ሕልሙ እንደ ሆረር ፊልም ከአንዱ አሰቃቂ ትዕይንት ወደሌላ በተሸጋገረ ቁጥር ጭንቀላቷ ውጥርጥር እያለ ሲለጠጥ በትክክል ይታወቃታል…በተለጠጠ ቁጥር ደግሞ ውጥረቱ የሆኑ ነርቮቿን እንደሚበጣጥስ ይሰማትና ከህመሙ ራሷን ለማዳን ከእንቅልፏ ለመንቃት እየጣረች ነው.. አዎ ይታወቃታል..በደንብ ከልቧ እየጣረች ነው…ግን አልቻለችም፡፡ ስንዱ እቃ ለመውሰድ ወደመኝታ ቤት ስትገባ ሳባ በላብ ተደፍቃ ስትወራጭ በማየቷ ወዝውዛ ነበር ከእንቅልፏ ያነቃቻት..
‹‹ወይ ስንድ..ገላገልሺኝ.. እመሰግናለሁ›አለችና ተጠመጠመችባት፡፡
ስንዱም ጭንቅላቷን እያሻሸቻት‹‹ምንድነው ይሄ ሁሉ ላብ? አሞሻል እንዴ አንቺ ልጅ?›ስትል ጠየቀቻት፡
‹‹አይ ሰሞኑን ትንሽ አሞኝ የታዘዘልኝ መድሀኒት ነበር..ስመጣ ግን ረስቼው መጣሁ››
‹‹ታዲያ ለምን ከዚህ አይገዛልሽም?››
‹‹አይ እንዲህ በቀላሉ የሚገኝ አይነት አይደለም..ማዘዣው ስለሌለኝ አይሸጡልኝም፡፡ግዴለሽም አሁን ትንሽ ስለተኛሁበት ይሻለኛል..ወደ እንግዶችሽ ተመለሺ››
‹‹እሺ በቃ መለስ መለስ እያልኩ አይሻለሁ..››ብላ ግንባሯን ሳመችና በራፉን ዘግታላት ወጥታ ሔደች፡፡
ሳባም መልሶ እንቅልፍ እንዳይወስዳትና ወደተመሳሳይ ቅዠት ገብታ ስቃይ ውስጥ ላለመግባት ስትል ወደሀሳብ ውስጥ ገባች ወደ ትናንቷ ተመለሰች፡፡ትዝ ይላታል የዛን ሰሞን አሰላ ሄዳ ቤተሰቦቿን ጠይቃ ከተመለሰች በኋላ እና አባቷ ደብቆ ሻንጣዋ ውስጥ ያስቀመጠላትን 3ሺብር ካገኘች በኋላ ምንም ሰላም ማግኘት አልቻለችም ነበር፡፡ ቀንና ለሊት ሕይወቷን እንዴት ማስተካከል እንደምትችልና ከቤተሰቧ ድጎማ እራሷን አላቃ በተራዋ ለቤተሰቦቿ ተገቢውን ድጋፍ እንዴት ልታደርግ እንደምትችል ማሰብ ነበር ቋሚ ስራዋ፡፡ ብዙም ሳይቆይ ግን ተዓምር ተከሰተ፡፡፡:
ትዝ ይላታል ማክሰኞ ቀን ነው፡፡ ስራ ገበታዋ ላይ ሆና በተለመደ መልኩ ባለጉዳዬችን እያስተናገደች ሳለ ረፋድ ላይ አንድ እጅግ ዘመናዊ ጥራት ያላቸው ብራንድ ልብሶች የለበሰች፤ውድ የሆኑ አብረቅራቂ ጌጣጌጦችን ጆሮዎቿና እጆቿ ላይ የደረደረች ሴት ወደ ቢሮዋ የገባችው፡፡ልክ እንዳየቻት ነው ልቧ የደነገጠላት..በሁለመናዋ ነው የቀናችባት….አየሩን ሞልቶ ወደ አፍንጫዋ ሰርጎ በገባው ውድ ሽቶዋ ሳይቀር ቀናችባት፡፡እናም ሳታስበው ከወትሮ በተለየ አይነት ፈግታና ቅልጥፍና ሴትዬዋን ማስተናገድ ጀመረች፡፡ እሷ የምትጨርሳቸውን ስራዎች ብቻ ሳይሆን በሌሎች ቢሮዎች የሚሰሩ እና የሚፈረሙ ፊርማዎችን ሳይቀር ሴትዬዋን የራሷ ቢሮ አስቀምጣ እሷ (ልክ ጉቦ ይሰጥሀል እንደተባለ ኤክስፐርት) ተዟዙራ አስጨረሰችላትና ሰጠቻት፡፡
ከዛም ሴትዬዋ..ወረቀቷን ተቀብላ ትሄዳለች ብላ ስትጠብቅ ተመቻችታ ፊት ለፊቷ ተቀመጠችና….‹‹ስሜን መቼስ ከሰነዱ አንብበሻል…ትብለጥ እባለለሁ…››
‹‹እኔ ደግሞ ሳባ››ስትል የራሷንም ነገረቻት፡፡
‹‹ሳባ ዋው…ስምሽም እንደመልክሽያምራል››አለቻት፡፡የሴትዬዋ ንግግር ቀጥታ ልቧ ላይ አርፎ ነበር ቅልጥ ያደረጋት፡፡ አንድ ጎረምሳ ወንድ እንኳን እንደዛ አይነት አስተያየት ቢሰጣት የዛን አይነት ስሜት በውስጧ አያጭርባትም፡
‹‹አመሰግናለሁ….›› አለች ሌላ ምትለው ነገር ስለጠፋት፡፡
ሴትዬዋ ቀጠለች‹‹ስራ እንዴት ነው?››
‹‹ያው እንደምታይው ነው…ምንም አይልም››
‹‹ምንም አይልም ነው ወይስ ጥሩ ነው ነው?›
‹‹አይ ምንም አይልም…ጥሩ የሚባል ስራ እንዲህ በቀላሉ ይኖራል ብለሽ ነው?›› አለቻት ሰሞኑን ስላለችበት ብሶት እያሰላሰለች፡
‹‹እንደ አንቺ ቆንጆ፤መለሎ ቁመና የተስተካከለ የሰውነት ቅርፅ ያላትና በዛ ላይ የተማረች ሴትማ በጣም ጥሩ የተባለ ስራ ሊኖራት የግድ ነው…››አለችና እጇን ወደ ቦርሳዋ ሰዳ የቢዝነስ ካርዷን አወጣችና ጠረጴዛዋ ላይ እያስቀመጠችላት
‹‹ይሄውልሽ ሳባ ለምን እንደሆነ አላውቅም ወድጄሻለሁ ምን አልባት ጥሩ ገንዘብ የሚያስገኝ ስራ በምትፈልጊበት ቀን ደውይልኝ….በይ ቻው ለመስተንግዶሽ አመሰግናለሁ፡፡››ብላ ጉንጯን ሳመችና ቢሮዋን ለቃ ወጣች፡፡ ሳባም በተቀመጠችበት መቀመጫ ደንዝዛ በፈዘዙ አይኖቿ ከኋላዋ ተከተለቻት ሴትዬዋ እየተሞናደለች ቢሮውን ለቃ ስትወጣ በራፍ ላይ ሁለት ወጠምሻና ባለጡንቻ ወጣቶች እየጠበቋት.ነበር….መሀከል አስገብተዋት ይዘዋት ሄዱ…፡፡
‹‹ይህቺ ባለስልጣን ነች ወይስ የባለስልጣን ሚስት?› ስትል ራሷን ጠየቀች….ብንን እንደማለት አለችና ትታላት የሄደችውን ቢዝነስ ካርድ አነሳችና…አየችው..
ትብለጥ ግዛው፡፡
‹‹ቤርሙዳ ማሳጅ ቤት›› ይላል፡፡
‹‹እንዴ ባለማሳጅ ቤት ነች ግን አስመጪና ላኪ ነው የምትመስለው›› ስትል የስራዋ አይነት ከግምቷ ውጭ ሰለመሆኑ አብሰለሰለች፡፡ሌላ ባለጉዳይ ገባባት፡፡ሳትወድ.በግዷ.ሀሳቡን ለጊዜው በልቧ ሸሸገችውና ወደስራዋ ተመለሰች፡፡ማታ ቤት ገብታም ስለሴትዬዋ ማሰቧን አላቋረጠችም ነበር፡፡ ወንድ ብትሆን "ፍቅር ያዘኝ እንዴ?ብላ ራሷን መጠራጠር ትጀምር ነበር...ሴትዬዋ የማሳጅ ቤት ባለቤት መሆኗን ከቢዝነስ ካርዷ ብትረዳም ‹‹የፈለገችኝ ለሌላ ስራ ቢሆንስ?››የሚል ሀሳብ በአእምሮዋ ብልጭ አለባት። እንደምንም ራሷን ተቆጣጠረችና አራት ቀን በመቆየት በአምስተኛው ቀን ደወለችላት፡፡
💫ይቀጥላል💫
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
፡
፡
#ክፍል_አስር
፡
፡
#ዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
:
:
ዛሬ ላይ..
ለሊት 11 ሰዓት ተነስተው ቤተክርስቲያን ሄዱ፤ለአባትየው ሰባት ዓመት ፍትሀተ-ፀሎት ከመደረጉ በተጨማሪ የስንዱም የምንኩስና ስርዓት ፀሎት ተደርጎ እማሆይ አፀደማርያ ተብላ ቆብ ደፋች.ይሄ ድርጊት በአብዛኛው ሰው ዘንድ መደነቅን ለጥቂቱ ደግሞ ለሀሜት አሳልፎ ሰጣት…ከቅዳሴ በኋላ ከቤት ተዘጋጅቶ የመጣውን ፀበል ፃዲቅ ሰንበቴ ቤት በመታደም ከተቋደሱ በኋላ ቤት ላለው ዝግጅት ተመለሱ ቀኑን ሙሉ ባለፉት 6 ዓመታት እንደተደረገው ችግረኞችና የኔ ቢጤዎች ሲመላለሱበት ዋሉ…ሳባ በዕለቱ አብዛኛውን ፕሮግራምና ሽር ጉዱን ብትሳተፍም ከአስር ሰዓት በኃላ ግን ደከማት፡፡ ተዝለፍልፋ ሰው መሀል ከመውደቋ በፊት እየተጎተተች ወደመኝታ ቤት ገባችና አልጋ ላይ ወጥታ ተዘረረች..ወዲያው ነበር እንቅልፍ የወሰዳት…እንቅልፏ ግን እጅግ ሰቅጣጭ የሆነ ቅዠት የሞላበት ነፍስ አስጨናቂ ነበር…ደግሞ የሚገርመው ሕልሙ እንደ ሆረር ፊልም ከአንዱ አሰቃቂ ትዕይንት ወደሌላ በተሸጋገረ ቁጥር ጭንቀላቷ ውጥርጥር እያለ ሲለጠጥ በትክክል ይታወቃታል…በተለጠጠ ቁጥር ደግሞ ውጥረቱ የሆኑ ነርቮቿን እንደሚበጣጥስ ይሰማትና ከህመሙ ራሷን ለማዳን ከእንቅልፏ ለመንቃት እየጣረች ነው.. አዎ ይታወቃታል..በደንብ ከልቧ እየጣረች ነው…ግን አልቻለችም፡፡ ስንዱ እቃ ለመውሰድ ወደመኝታ ቤት ስትገባ ሳባ በላብ ተደፍቃ ስትወራጭ በማየቷ ወዝውዛ ነበር ከእንቅልፏ ያነቃቻት..
‹‹ወይ ስንድ..ገላገልሺኝ.. እመሰግናለሁ›አለችና ተጠመጠመችባት፡፡
ስንዱም ጭንቅላቷን እያሻሸቻት‹‹ምንድነው ይሄ ሁሉ ላብ? አሞሻል እንዴ አንቺ ልጅ?›ስትል ጠየቀቻት፡
‹‹አይ ሰሞኑን ትንሽ አሞኝ የታዘዘልኝ መድሀኒት ነበር..ስመጣ ግን ረስቼው መጣሁ››
‹‹ታዲያ ለምን ከዚህ አይገዛልሽም?››
‹‹አይ እንዲህ በቀላሉ የሚገኝ አይነት አይደለም..ማዘዣው ስለሌለኝ አይሸጡልኝም፡፡ግዴለሽም አሁን ትንሽ ስለተኛሁበት ይሻለኛል..ወደ እንግዶችሽ ተመለሺ››
‹‹እሺ በቃ መለስ መለስ እያልኩ አይሻለሁ..››ብላ ግንባሯን ሳመችና በራፉን ዘግታላት ወጥታ ሔደች፡፡
ሳባም መልሶ እንቅልፍ እንዳይወስዳትና ወደተመሳሳይ ቅዠት ገብታ ስቃይ ውስጥ ላለመግባት ስትል ወደሀሳብ ውስጥ ገባች ወደ ትናንቷ ተመለሰች፡፡ትዝ ይላታል የዛን ሰሞን አሰላ ሄዳ ቤተሰቦቿን ጠይቃ ከተመለሰች በኋላ እና አባቷ ደብቆ ሻንጣዋ ውስጥ ያስቀመጠላትን 3ሺብር ካገኘች በኋላ ምንም ሰላም ማግኘት አልቻለችም ነበር፡፡ ቀንና ለሊት ሕይወቷን እንዴት ማስተካከል እንደምትችልና ከቤተሰቧ ድጎማ እራሷን አላቃ በተራዋ ለቤተሰቦቿ ተገቢውን ድጋፍ እንዴት ልታደርግ እንደምትችል ማሰብ ነበር ቋሚ ስራዋ፡፡ ብዙም ሳይቆይ ግን ተዓምር ተከሰተ፡፡፡:
ትዝ ይላታል ማክሰኞ ቀን ነው፡፡ ስራ ገበታዋ ላይ ሆና በተለመደ መልኩ ባለጉዳዬችን እያስተናገደች ሳለ ረፋድ ላይ አንድ እጅግ ዘመናዊ ጥራት ያላቸው ብራንድ ልብሶች የለበሰች፤ውድ የሆኑ አብረቅራቂ ጌጣጌጦችን ጆሮዎቿና እጆቿ ላይ የደረደረች ሴት ወደ ቢሮዋ የገባችው፡፡ልክ እንዳየቻት ነው ልቧ የደነገጠላት..በሁለመናዋ ነው የቀናችባት….አየሩን ሞልቶ ወደ አፍንጫዋ ሰርጎ በገባው ውድ ሽቶዋ ሳይቀር ቀናችባት፡፡እናም ሳታስበው ከወትሮ በተለየ አይነት ፈግታና ቅልጥፍና ሴትዬዋን ማስተናገድ ጀመረች፡፡ እሷ የምትጨርሳቸውን ስራዎች ብቻ ሳይሆን በሌሎች ቢሮዎች የሚሰሩ እና የሚፈረሙ ፊርማዎችን ሳይቀር ሴትዬዋን የራሷ ቢሮ አስቀምጣ እሷ (ልክ ጉቦ ይሰጥሀል እንደተባለ ኤክስፐርት) ተዟዙራ አስጨረሰችላትና ሰጠቻት፡፡
ከዛም ሴትዬዋ..ወረቀቷን ተቀብላ ትሄዳለች ብላ ስትጠብቅ ተመቻችታ ፊት ለፊቷ ተቀመጠችና….‹‹ስሜን መቼስ ከሰነዱ አንብበሻል…ትብለጥ እባለለሁ…››
‹‹እኔ ደግሞ ሳባ››ስትል የራሷንም ነገረቻት፡፡
‹‹ሳባ ዋው…ስምሽም እንደመልክሽያምራል››አለቻት፡፡የሴትዬዋ ንግግር ቀጥታ ልቧ ላይ አርፎ ነበር ቅልጥ ያደረጋት፡፡ አንድ ጎረምሳ ወንድ እንኳን እንደዛ አይነት አስተያየት ቢሰጣት የዛን አይነት ስሜት በውስጧ አያጭርባትም፡
‹‹አመሰግናለሁ….›› አለች ሌላ ምትለው ነገር ስለጠፋት፡፡
ሴትዬዋ ቀጠለች‹‹ስራ እንዴት ነው?››
‹‹ያው እንደምታይው ነው…ምንም አይልም››
‹‹ምንም አይልም ነው ወይስ ጥሩ ነው ነው?›
‹‹አይ ምንም አይልም…ጥሩ የሚባል ስራ እንዲህ በቀላሉ ይኖራል ብለሽ ነው?›› አለቻት ሰሞኑን ስላለችበት ብሶት እያሰላሰለች፡
‹‹እንደ አንቺ ቆንጆ፤መለሎ ቁመና የተስተካከለ የሰውነት ቅርፅ ያላትና በዛ ላይ የተማረች ሴትማ በጣም ጥሩ የተባለ ስራ ሊኖራት የግድ ነው…››አለችና እጇን ወደ ቦርሳዋ ሰዳ የቢዝነስ ካርዷን አወጣችና ጠረጴዛዋ ላይ እያስቀመጠችላት
‹‹ይሄውልሽ ሳባ ለምን እንደሆነ አላውቅም ወድጄሻለሁ ምን አልባት ጥሩ ገንዘብ የሚያስገኝ ስራ በምትፈልጊበት ቀን ደውይልኝ….በይ ቻው ለመስተንግዶሽ አመሰግናለሁ፡፡››ብላ ጉንጯን ሳመችና ቢሮዋን ለቃ ወጣች፡፡ ሳባም በተቀመጠችበት መቀመጫ ደንዝዛ በፈዘዙ አይኖቿ ከኋላዋ ተከተለቻት ሴትዬዋ እየተሞናደለች ቢሮውን ለቃ ስትወጣ በራፍ ላይ ሁለት ወጠምሻና ባለጡንቻ ወጣቶች እየጠበቋት.ነበር….መሀከል አስገብተዋት ይዘዋት ሄዱ…፡፡
‹‹ይህቺ ባለስልጣን ነች ወይስ የባለስልጣን ሚስት?› ስትል ራሷን ጠየቀች….ብንን እንደማለት አለችና ትታላት የሄደችውን ቢዝነስ ካርድ አነሳችና…አየችው..
ትብለጥ ግዛው፡፡
‹‹ቤርሙዳ ማሳጅ ቤት›› ይላል፡፡
‹‹እንዴ ባለማሳጅ ቤት ነች ግን አስመጪና ላኪ ነው የምትመስለው›› ስትል የስራዋ አይነት ከግምቷ ውጭ ሰለመሆኑ አብሰለሰለች፡፡ሌላ ባለጉዳይ ገባባት፡፡ሳትወድ.በግዷ.ሀሳቡን ለጊዜው በልቧ ሸሸገችውና ወደስራዋ ተመለሰች፡፡ማታ ቤት ገብታም ስለሴትዬዋ ማሰቧን አላቋረጠችም ነበር፡፡ ወንድ ብትሆን "ፍቅር ያዘኝ እንዴ?ብላ ራሷን መጠራጠር ትጀምር ነበር...ሴትዬዋ የማሳጅ ቤት ባለቤት መሆኗን ከቢዝነስ ካርዷ ብትረዳም ‹‹የፈለገችኝ ለሌላ ስራ ቢሆንስ?››የሚል ሀሳብ በአእምሮዋ ብልጭ አለባት። እንደምንም ራሷን ተቆጣጠረችና አራት ቀን በመቆየት በአምስተኛው ቀን ደወለችላት፡፡
💫ይቀጥላል💫
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍99❤13😱2👏1
💥💞#አልተዘዋወረችም💥💞
✍ አሌክስ አብርሃም
ክፍል ሃያ ስድስት
እንግዲህ አንደ ጓደኛዋ ሃይማኖት አባባል ከሆነ፤ የማኅደረ ዝምተኝነት እና ከሰው መለዬት እንደ በሽታ የተጠናዎታት እናታቼው ትታቼው ከሄደች በኋላ ነበር። ከወንድሞቿም በላይ በእናቷ መጥፋት ክፉኛ የተጎዳቸው ማኅደረ ናት እንጂ ከዚያ በፈት ተጫዋች፣ ተግባቢ እንዲያውም የአንደኛ ደረጃ ተማሪዎች እያሉ አስተማሪ ወጣ ሲል፣ ተማሪዎች ፊት ቆማ ካልዘፈንኩላችሁ የምትል ደፋር ልጅ ነበረች፡፡ የእናቷ መጥፋት መንፈሷን ሰበረው፡፡ ጓደኛዋ ይኽን ነገር ለምንም ትንገረኝ ለምን፣ ቤተሰብ የሚለው ነገር የሁሉ ነገሬ አልፋና አሜጋ ነውና ለማኅደረ ልክ የሌለው ሐዘን ተሰማኝ፡፡ እናቷ ትታት የጠፋችና በዚህች ምድር አባት ብላ በሙሉ ልቧ የተደገፈቻቼው ሰው ምናልባትም ትክክለኛ አባቷ ያልሆኑ ምስኪን። ጓደኛዋ እንኳን የእውነት ጓደኛዋ አይደለችም፡፡ ለማኅደረ የነበረኝ ስሜት ከልክ ያለፈ ሐዘን ነበር። ከመጀመሪያውም ከወደድኩት ባሕሪዋ ጋር ምናልባት ይኼ ይኼ ነገር ተደማምሮ ማኅደረን እንደ ጓደኛዬ ማዬት እና መቅረብ የጀመርኩበት ጊዜ ነበር፡፡ ያውም በራሴ የቤተሰብ ጉዳይ በተጨናነቅሁበት ለራሴ የሚታዘንልኝ በነበርኩበት ወቅት፡፡ በሴት ጉዳይ ይዘፈንበት ይለቀስበት የማላውቅ ወጣት ነበርኩና ደፍሬ አልገፋሁም፤ ጨክኜም አልራቅኋትም፡፡ አንዳንድ ማኅደረ ጋር ለመቀራረብ የማደርጋቼው ነገሮች ነበሩ። ከጓደኞቼ ፎቶ ኮፒ ቤት የሚያስፈልጋትንም የማያስፈልጋትንም ሁሉ በነፃ ኮፒ እያደረግሁ እወስድላት ነበር፡፡ እሷ ግን እያንዳንዷን ሳንቲም አስባ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ትመልስልኝ ነበር፡፡ ያው ተዘዋዋሪው እዚያ የተማሪዎች ካፌ ላይ ስንጠጣ የእኔን ሒሳብ ተንደርድራ የምትከፍለው ነገር መሆኑ ነው፡፡ ለምን ቀድማ ሒሳብ እንደምትከፍል ለእኔ ቢገባኝም፣ ለሌሎቹ ጓደኞቻችን ግን በመካከላችን የተለዬ ቅርበት የተፈጠረ የሚያስመስል ነገር ነበር፡፡ በአሽሙር ፈገግታ፣ በጥቅሻ፣ በክንድ ጉሸማ፣ ወዘተ፣... ግፋበት የሚሉኝ ጓደኞቼ በወቅቱ እንደዚያ ስታደርግ ደስ የማይል ስሜት እንደሚሰማኝ አያውቁም ነበር፡፡ማኅደረ ጋር አሳለፍኩ የምለው ረዥም ጊዜ አሁን ጨርሶ በማላስታውሰው ምክንያት ሰፈሯ ድረስ የሸኜሁባትን ቀን ነው። ምን እንዳወራን አላስታውስም፣ ሰዓቱ እንኳን ትዝ አይለኝም፣
የማስታውሰው ብቼኛ ነገር አንድ ዙሪያውን በወዳደቀ አሮጌ መኪናና የመኪና 19 የተሞላ አሮጌ ጋራዥ ጋ ስንደርስ መለያዬታችንን ነው። መንገዱ ከዚያ ጋራዥ በሚወጣ የተቃጠለ ዘይት የተበከለ ከባድ የብረት ቅጥቀጣ ድምጽ የነበረበት፣ አካባቢውም የሚቀፍ ዓይነት ነበር፡፡ ከጋራዡ አለፍ ብለው፣ እንደሱቅ መንገዱን ተከትለው የተሠሩ ግቢ የሌላቼው የቁጠባ ቤቶች ነበሩ። ከእነዚያ ምርጊታቼው የረገፈና የጣራቼው ቆርቆሮ የዛገ አሮጌ የቁጠባ ቤቶች መካከል ማኅደረ ወደ አንደኛው ስትገባ አስታውሳለሁ፡፡ ለምን እንደሆን እንጃ ያም እይታ አሳዝኖኛል፡፡ ከሁለት ዓመታት በላይ በዚያ ስሜት ውስጥ ቆይቻለሁ። በመጨረሻ አቅሌን ስቼ ለስደት ስዘጋጅ ከእነዚያ ሁሉ ጓደኞቼ ይልቅ ማኅደረ የጠዬቀችኝን ዛሬ ላይ አስታውሰዋለሁ። ወደ አምስት የምንሆን ልጆች ከክላስ በፊት ሰብሰብ ብለን ተቀምጠን በየአፋችን ስናወራ፤ ከጎኗ ነበር የተቀመጥኩት፣ ዞር ብላ አይታኝ፣ “ዮኒ ሰሞኑን ልክ አትመስልም ደህና ነህ?'' “ደህና ነኝ” አልኩ፤ እየሳቅሁ! ለቅጽበት ትክ ብላ አይታኝ ወደ ሌሎቹ ጨዋታ ተመለሰች፡፡ ከተወሰኑ ሳምንታት በኋላ ይመስለኛል ተሰደድኩ፡፡ የማኅደረ ነገር በዚያው አለቀለት፡፡ እንደው በሆነ በሆነ አጋጠሚ ለቅጽበት አስታውሻት ካልሆነ በስተቀር ሙሉ መልኳ ጭምር ከአእምሮዬ ጠፍቶ ነበር፡፡ እንደገና ማኅደረን ያገኜኋት ከ14 ይሁን 15 ዓመታት በኋላ ነበር፡፡ ሌላ ሰው ሆኜ ሌላ ሰው ሆና፡፡ የዛሬ ሰባት ዓመት ቤተሰቦቼን ጥዬቃ ወደ ኢትዮጵያ ተመልሼ ነበር። በዚያውም አባታችን ያወረሰን ቦታ ላይ ወደ አገሬ ስመለስ የምኖርበት ያልኩትን ቤት እያሠራሁ ስለነበር ምን እንደደረሰ ለማዬት። የተወሰነ ጊዜ እንደቆዬሁ ታናሸ እህቴ ማሪያም ሰምራ ጋር የሆነ ውክልና ጋር የተያያዘ ነገር ለመጨረስ ስድስት ኪሎ ወደሚገኝ አንድ መሥሪያ ቤት ሄድን፤ ሁሉም ነገር ግራ ስለሚገባኝ እህቴ እንሂድ ያለችብኝ ቦታ ሁሉ እንደ ሕፃን ልጅ እየተከተልኩ ከመሄድና ፈርም ስትለኝ ከመፈረም ውጭ ሌላ ሥራ አልነበረኝም፡፡ ቢሮክራሲው ያሰለቼኝ ነበር፡፡
የዚያን ቀን እህቴ የምታደርገውን አድርጋ ለፊርማ እስክትጠራኝ አግዳሚ ወንበር ላይ ተቀምጨ ከዚያ ከዚህ ስትሯሯጥ አያታለሁ፡፡ የትላንትና ማሪያም አድጋ እንዲህ ከሩቁ ሳያት ግርምት ይሞላኛል፡፡ መኻል ላይ ዐሥራ አራት ዓመታት ክፍተት ስለነበር ያች ትንሿ እህቴ አድጋ ሳይሆን በትልቅ ቆንጆ ወጣት ሴት ቀይረው የጠበቁኝ እስኪመስለኝ፣በግርምትና በስስት አያታለሁ፡፡ ትርምሱን እታዘባለሁ፡፡ በጫጫታው እገረማለሁ፡፡ ከዚህ ሁሉ ዓመታት በኋላ ሁሉ ነገር እንደነበረ መሆኑ እየገረመኝ ይኼን ትርምስ የናፈቀ አእምሮዬ በጉጉት እያንዳንዱን ነገር ይቃርማል፡፡ በዚህ ቅጽበት ነበር ፊት ለፊ ከቆመው የመስተዋት ግርዶሸ ጀርባ ካሉት በርካታ ቢሮዎች የአንዱ በር ተከፍቶ በወረቀት የተሞላ ቢጫ ፋይል ያቀፈች ሴት ብቅ ያለችው፡፡ አእምሮዬ ለቅጽበት የት እንደሚያውቃት ከማሰብ ውጭ ለማስታወስ ብዙ ጊዜ አልወሰደብኝም፡፡ ረዘም ያለች ፣ረዥም ጸጉሯ ወደ ኋላ ታሥሮ የተለቀቀ ጠይም ሴት፤ ለራሴ ማኅደረ አልኩ፡፡ ከዚህ ሁሉ ዓመት በኋላ እንኳን ከልጅነት ወደ አዋቂነት ከተሸጋገረ አጠቃላይ ለውጥ ውጭ የተጋነነ ለውጥ አልነበራትም፤ ውስጤ በደስታ ሲዘል ይታወቀኛል፡፡ ተነስቼ ወደ ፊት ሄድኩና ደንበኛ ለማስተናገድ በተሠራው የመስተዋቱ ክብ ቀዳዳ በኩል ጎንበስ ብዬ በጎላ ድምፅ ጠራኋት “ማኅደረ!'' ድንገት ዞረችና ወደ እኔ ሳይሆን ወደሚተራመሰው ሕዝብ የጠራትን ሰው ፍለጋ ዓይኞቿን አንከራተተች። እጄን አውለበለብኩላት፣ ግራ በመጋባት አዬት አደረገችኝና ወደ እኔ መጥታ በትህትና “አቤት!” አለችኝ፡፡ ፊቷ ላይ ምንም ዓይነት ማስታወስ አይታይባትም ነበር (በዚህ ትንሽ ቅሬታ እንደተሰማኝ አስታውሳለሁ ያን ያኽል አርጅቼ ይሆን? ከሚል ሐሳብ ጋር ) ካጎነበስኩበት ቀና ብዬ በፈገግታ ጠፋሁብሸ? አልኳት፡፡ ትንሽ የኃፍረት ፈገግታ ፊቷ ላይ እየታዬ ወደ ቀኝ በኩል ተራመደች፣ በዚያ በኩል መስተዋት ስላልነበር በግልጽ መተያዬት እንችል ነበር። እናም ትንሽ አዬችኝና “እምምም ዮኒ እንዳትሆን ብቻ?'' ብላ በሳቅ ስትፍለቀለቅ ነፍሴ በሐሴት ተሞላች። ከሆነ ዓይነት ሞት በኋላ የሚያውቁኝ ሰዎች ወዳሉበት ዓለም በትንሣኤ የተመለስኩ
እስኪመስለኝ ውስጤ በደስታ ዘለለ፡፡ ያቀፈችውን ፋይል የሆነ ጠረጴዛ ላይ አስቀመጠችና፣ ሌላ በር ከፍታ ወደ እኔ መጣች ተቃቅፈን በሳቅ አውካካን፡፡ ከውስጥ መስተዋቱ ያንጸባርቃል ለዚያ ነው፤ አለች ይቅርታ ባዘለ ድምጽ። አንተ! አንቺ! እየተባባልን በግርምት ስንተያይ ቆዬን፡፡ እንዲህ ነበር ከጸጉር በቀጠነች አጋጣሚ ማኅደረን ዳግም ያገኜኋት፡፡ የዚያን ቀን እህቴ ጋር አስተዋወቅኋቼው፡፡ ታዲያ ስንወጣ እህቴ ምን አለችኝ?... “የፊቷ ጥራት ሲገርም!... ንኪው ንኪው ብሎኝ ነበር...'' ወይ ይኼ ፊት! አልኩ በውስጤ።
✍ አሌክስ አብርሃም
ክፍል ሃያ ስድስት
እንግዲህ አንደ ጓደኛዋ ሃይማኖት አባባል ከሆነ፤ የማኅደረ ዝምተኝነት እና ከሰው መለዬት እንደ በሽታ የተጠናዎታት እናታቼው ትታቼው ከሄደች በኋላ ነበር። ከወንድሞቿም በላይ በእናቷ መጥፋት ክፉኛ የተጎዳቸው ማኅደረ ናት እንጂ ከዚያ በፈት ተጫዋች፣ ተግባቢ እንዲያውም የአንደኛ ደረጃ ተማሪዎች እያሉ አስተማሪ ወጣ ሲል፣ ተማሪዎች ፊት ቆማ ካልዘፈንኩላችሁ የምትል ደፋር ልጅ ነበረች፡፡ የእናቷ መጥፋት መንፈሷን ሰበረው፡፡ ጓደኛዋ ይኽን ነገር ለምንም ትንገረኝ ለምን፣ ቤተሰብ የሚለው ነገር የሁሉ ነገሬ አልፋና አሜጋ ነውና ለማኅደረ ልክ የሌለው ሐዘን ተሰማኝ፡፡ እናቷ ትታት የጠፋችና በዚህች ምድር አባት ብላ በሙሉ ልቧ የተደገፈቻቼው ሰው ምናልባትም ትክክለኛ አባቷ ያልሆኑ ምስኪን። ጓደኛዋ እንኳን የእውነት ጓደኛዋ አይደለችም፡፡ ለማኅደረ የነበረኝ ስሜት ከልክ ያለፈ ሐዘን ነበር። ከመጀመሪያውም ከወደድኩት ባሕሪዋ ጋር ምናልባት ይኼ ይኼ ነገር ተደማምሮ ማኅደረን እንደ ጓደኛዬ ማዬት እና መቅረብ የጀመርኩበት ጊዜ ነበር፡፡ ያውም በራሴ የቤተሰብ ጉዳይ በተጨናነቅሁበት ለራሴ የሚታዘንልኝ በነበርኩበት ወቅት፡፡ በሴት ጉዳይ ይዘፈንበት ይለቀስበት የማላውቅ ወጣት ነበርኩና ደፍሬ አልገፋሁም፤ ጨክኜም አልራቅኋትም፡፡ አንዳንድ ማኅደረ ጋር ለመቀራረብ የማደርጋቼው ነገሮች ነበሩ። ከጓደኞቼ ፎቶ ኮፒ ቤት የሚያስፈልጋትንም የማያስፈልጋትንም ሁሉ በነፃ ኮፒ እያደረግሁ እወስድላት ነበር፡፡ እሷ ግን እያንዳንዷን ሳንቲም አስባ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ትመልስልኝ ነበር፡፡ ያው ተዘዋዋሪው እዚያ የተማሪዎች ካፌ ላይ ስንጠጣ የእኔን ሒሳብ ተንደርድራ የምትከፍለው ነገር መሆኑ ነው፡፡ ለምን ቀድማ ሒሳብ እንደምትከፍል ለእኔ ቢገባኝም፣ ለሌሎቹ ጓደኞቻችን ግን በመካከላችን የተለዬ ቅርበት የተፈጠረ የሚያስመስል ነገር ነበር፡፡ በአሽሙር ፈገግታ፣ በጥቅሻ፣ በክንድ ጉሸማ፣ ወዘተ፣... ግፋበት የሚሉኝ ጓደኞቼ በወቅቱ እንደዚያ ስታደርግ ደስ የማይል ስሜት እንደሚሰማኝ አያውቁም ነበር፡፡ማኅደረ ጋር አሳለፍኩ የምለው ረዥም ጊዜ አሁን ጨርሶ በማላስታውሰው ምክንያት ሰፈሯ ድረስ የሸኜሁባትን ቀን ነው። ምን እንዳወራን አላስታውስም፣ ሰዓቱ እንኳን ትዝ አይለኝም፣
የማስታውሰው ብቼኛ ነገር አንድ ዙሪያውን በወዳደቀ አሮጌ መኪናና የመኪና 19 የተሞላ አሮጌ ጋራዥ ጋ ስንደርስ መለያዬታችንን ነው። መንገዱ ከዚያ ጋራዥ በሚወጣ የተቃጠለ ዘይት የተበከለ ከባድ የብረት ቅጥቀጣ ድምጽ የነበረበት፣ አካባቢውም የሚቀፍ ዓይነት ነበር፡፡ ከጋራዡ አለፍ ብለው፣ እንደሱቅ መንገዱን ተከትለው የተሠሩ ግቢ የሌላቼው የቁጠባ ቤቶች ነበሩ። ከእነዚያ ምርጊታቼው የረገፈና የጣራቼው ቆርቆሮ የዛገ አሮጌ የቁጠባ ቤቶች መካከል ማኅደረ ወደ አንደኛው ስትገባ አስታውሳለሁ፡፡ ለምን እንደሆን እንጃ ያም እይታ አሳዝኖኛል፡፡ ከሁለት ዓመታት በላይ በዚያ ስሜት ውስጥ ቆይቻለሁ። በመጨረሻ አቅሌን ስቼ ለስደት ስዘጋጅ ከእነዚያ ሁሉ ጓደኞቼ ይልቅ ማኅደረ የጠዬቀችኝን ዛሬ ላይ አስታውሰዋለሁ። ወደ አምስት የምንሆን ልጆች ከክላስ በፊት ሰብሰብ ብለን ተቀምጠን በየአፋችን ስናወራ፤ ከጎኗ ነበር የተቀመጥኩት፣ ዞር ብላ አይታኝ፣ “ዮኒ ሰሞኑን ልክ አትመስልም ደህና ነህ?'' “ደህና ነኝ” አልኩ፤ እየሳቅሁ! ለቅጽበት ትክ ብላ አይታኝ ወደ ሌሎቹ ጨዋታ ተመለሰች፡፡ ከተወሰኑ ሳምንታት በኋላ ይመስለኛል ተሰደድኩ፡፡ የማኅደረ ነገር በዚያው አለቀለት፡፡ እንደው በሆነ በሆነ አጋጠሚ ለቅጽበት አስታውሻት ካልሆነ በስተቀር ሙሉ መልኳ ጭምር ከአእምሮዬ ጠፍቶ ነበር፡፡ እንደገና ማኅደረን ያገኜኋት ከ14 ይሁን 15 ዓመታት በኋላ ነበር፡፡ ሌላ ሰው ሆኜ ሌላ ሰው ሆና፡፡ የዛሬ ሰባት ዓመት ቤተሰቦቼን ጥዬቃ ወደ ኢትዮጵያ ተመልሼ ነበር። በዚያውም አባታችን ያወረሰን ቦታ ላይ ወደ አገሬ ስመለስ የምኖርበት ያልኩትን ቤት እያሠራሁ ስለነበር ምን እንደደረሰ ለማዬት። የተወሰነ ጊዜ እንደቆዬሁ ታናሸ እህቴ ማሪያም ሰምራ ጋር የሆነ ውክልና ጋር የተያያዘ ነገር ለመጨረስ ስድስት ኪሎ ወደሚገኝ አንድ መሥሪያ ቤት ሄድን፤ ሁሉም ነገር ግራ ስለሚገባኝ እህቴ እንሂድ ያለችብኝ ቦታ ሁሉ እንደ ሕፃን ልጅ እየተከተልኩ ከመሄድና ፈርም ስትለኝ ከመፈረም ውጭ ሌላ ሥራ አልነበረኝም፡፡ ቢሮክራሲው ያሰለቼኝ ነበር፡፡
የዚያን ቀን እህቴ የምታደርገውን አድርጋ ለፊርማ እስክትጠራኝ አግዳሚ ወንበር ላይ ተቀምጨ ከዚያ ከዚህ ስትሯሯጥ አያታለሁ፡፡ የትላንትና ማሪያም አድጋ እንዲህ ከሩቁ ሳያት ግርምት ይሞላኛል፡፡ መኻል ላይ ዐሥራ አራት ዓመታት ክፍተት ስለነበር ያች ትንሿ እህቴ አድጋ ሳይሆን በትልቅ ቆንጆ ወጣት ሴት ቀይረው የጠበቁኝ እስኪመስለኝ፣በግርምትና በስስት አያታለሁ፡፡ ትርምሱን እታዘባለሁ፡፡ በጫጫታው እገረማለሁ፡፡ ከዚህ ሁሉ ዓመታት በኋላ ሁሉ ነገር እንደነበረ መሆኑ እየገረመኝ ይኼን ትርምስ የናፈቀ አእምሮዬ በጉጉት እያንዳንዱን ነገር ይቃርማል፡፡ በዚህ ቅጽበት ነበር ፊት ለፊ ከቆመው የመስተዋት ግርዶሸ ጀርባ ካሉት በርካታ ቢሮዎች የአንዱ በር ተከፍቶ በወረቀት የተሞላ ቢጫ ፋይል ያቀፈች ሴት ብቅ ያለችው፡፡ አእምሮዬ ለቅጽበት የት እንደሚያውቃት ከማሰብ ውጭ ለማስታወስ ብዙ ጊዜ አልወሰደብኝም፡፡ ረዘም ያለች ፣ረዥም ጸጉሯ ወደ ኋላ ታሥሮ የተለቀቀ ጠይም ሴት፤ ለራሴ ማኅደረ አልኩ፡፡ ከዚህ ሁሉ ዓመት በኋላ እንኳን ከልጅነት ወደ አዋቂነት ከተሸጋገረ አጠቃላይ ለውጥ ውጭ የተጋነነ ለውጥ አልነበራትም፤ ውስጤ በደስታ ሲዘል ይታወቀኛል፡፡ ተነስቼ ወደ ፊት ሄድኩና ደንበኛ ለማስተናገድ በተሠራው የመስተዋቱ ክብ ቀዳዳ በኩል ጎንበስ ብዬ በጎላ ድምፅ ጠራኋት “ማኅደረ!'' ድንገት ዞረችና ወደ እኔ ሳይሆን ወደሚተራመሰው ሕዝብ የጠራትን ሰው ፍለጋ ዓይኞቿን አንከራተተች። እጄን አውለበለብኩላት፣ ግራ በመጋባት አዬት አደረገችኝና ወደ እኔ መጥታ በትህትና “አቤት!” አለችኝ፡፡ ፊቷ ላይ ምንም ዓይነት ማስታወስ አይታይባትም ነበር (በዚህ ትንሽ ቅሬታ እንደተሰማኝ አስታውሳለሁ ያን ያኽል አርጅቼ ይሆን? ከሚል ሐሳብ ጋር ) ካጎነበስኩበት ቀና ብዬ በፈገግታ ጠፋሁብሸ? አልኳት፡፡ ትንሽ የኃፍረት ፈገግታ ፊቷ ላይ እየታዬ ወደ ቀኝ በኩል ተራመደች፣ በዚያ በኩል መስተዋት ስላልነበር በግልጽ መተያዬት እንችል ነበር። እናም ትንሽ አዬችኝና “እምምም ዮኒ እንዳትሆን ብቻ?'' ብላ በሳቅ ስትፍለቀለቅ ነፍሴ በሐሴት ተሞላች። ከሆነ ዓይነት ሞት በኋላ የሚያውቁኝ ሰዎች ወዳሉበት ዓለም በትንሣኤ የተመለስኩ
እስኪመስለኝ ውስጤ በደስታ ዘለለ፡፡ ያቀፈችውን ፋይል የሆነ ጠረጴዛ ላይ አስቀመጠችና፣ ሌላ በር ከፍታ ወደ እኔ መጣች ተቃቅፈን በሳቅ አውካካን፡፡ ከውስጥ መስተዋቱ ያንጸባርቃል ለዚያ ነው፤ አለች ይቅርታ ባዘለ ድምጽ። አንተ! አንቺ! እየተባባልን በግርምት ስንተያይ ቆዬን፡፡ እንዲህ ነበር ከጸጉር በቀጠነች አጋጣሚ ማኅደረን ዳግም ያገኜኋት፡፡ የዚያን ቀን እህቴ ጋር አስተዋወቅኋቼው፡፡ ታዲያ ስንወጣ እህቴ ምን አለችኝ?... “የፊቷ ጥራት ሲገርም!... ንኪው ንኪው ብሎኝ ነበር...'' ወይ ይኼ ፊት! አልኩ በውስጤ።
👍40👏3🥰1
ማኅደረ ጋር ስልክ ተቀያይረን ከተለያዬን ከሦስት ቀን በኋላ ይመስለኛል ደወለችልኝ፤ መቼ እረፍት እንደምትሆን ስላላወቅሁ የእርሷን ስልክ ስጠብቅ ነበርና ደስ አለ፡፡ በቀጣዩ ቀን ቅዳሜ ምሳ ልንበላ ተቀጣጠርን፡፡ ሳገኛት እንደመጀመሪያው ቀን ፍንድቅድቅ አላለችም ትንሽ ቁጥብ ሆና ነበር፤ ቢሆንም ብዙ አወራን። የሚበዛውን ያወራሁት እኔ ብሆንም እሷም ትምህርት አቋርጨ ከሄድኩ በኋላ የተወራውን፣ እዚያች ፎቶ ኮፒ ቤት ሄዳ ጓደኛዬን ምን ሆኜ እንደጠፋሁ እንደጠየቀችው ነገረችኝ፤ በዚህ ንግግሯ ውስጤ ተደሰተ፡፡ የሆነ የመፈለግ ስሜት ተሰማኝ፡፡ እንዲሁ የኮሌጅ የጓደኝነት ቅርርባችን የፈጠረው በሚመስል ግልጽነት ሕይወት እንዴት ነው? አልኩ፡፡ የዚያን ቀን እጄን ታጥቤ ልምጣ ብላ ሄዳ ከሩቅ ለአስተናጋጁ ሒሳብ ስትከፍል አዬኋት፡፡ አንዳንድ ዓመል ዕድሜ ልክ አይለቀም፡፡ ከዚያን ቀን በኋላ ግንኙነታችን አስገራሚ ነበር፡፡ረፍቴን ጨርሼ ወደ አሜሪካ እስክመለስ ድረስ በየቀኑ በሚባል ሁኔታ እንገናኝና ሻይ ቡና ብለን እንለያያለን፡፡ አልፎ አልፎም ራት እንበላለን፡፡ ስፈራ ስቼር… “ይቅርታ በግል ጉዳይሽ ከገባሁ እንዲሁ የጓደኝነት ጥያቄ ነው፤ አላገባሸም?'' አልኳት፡፡
“እምምምምም! በክኽ የኔ ነገር ትንሽ ግራ የገባው ነው፣ ስለ አንተ እናውራ.. እንተስ?" "እላገባሁም!" "ምነው በሰላም?" “እውነቱን ለመናገር በቁም ነገር አስቤበት አላውቅም፣ በዚያ ላይ ፋታ የሌለው ሕይወት ነው ያሳለፍኩት... ስልሽ እንኳን ስለሌላ ሰው ማሰብ ራስሽን የሚያስረሳ...እኔ እንጃ! ምናልባትም ይኼ አስቀያሚ መልኬ የሚስባት ሴት ጠፍታ ይሆናል” ተሳሳቅን። ከሦስት ወር ረፍቴ የሚበዛውን ማኅደረ ጋር ጥሩ ጊዜ አሳለፍን፡፡ አንድ ነገር እየገረመኝ ነበር፤ አንድም ቀን በቀጠርኩባት ሰዓት አይመቼኝም ብላኝ አታውቅም፤ ይኼ አደፋፍሮኝ ነበር ወደ አሜሪካ ልመለስ ሁለት ሳምንት ሲቀረኝ ከከተማ እንድንወጣ የጠዬቅኋት፤ አንገቷን እንዳቀረቀረች “ደስ እንዳለህ'' አለችኝ፡፡ የነገሮች ፍጥነት ገረመኝ። መታበይ መሆኑ ቆይቶ ቢገባኝም “አሜሪካና ሴት" የሚል አጉል ሃሰብ ውልብ ብሎብኝ ነበር፡፡ ያቺ ኮስታራ ለሰላምታ እንኳን ደጅ የምታስጠና ሴት፤ እንዲህ ስስባት የምትሳብ ስገፋት የምትገፋ ሆና ሳገኛት ምን ላስብ?! የት ከርሞ እንኳን እንደመጣ በወጉ ላላወቀችው ሰው ራሷን ጣል ስታደርግ ምን ልበል? ቢሆንም ይኼነው ብዬ በማልገልጸው ምክንያት ውስጤ ጨዋነቷን ይለፍፍ ነበር፡፡ ሀዋሳ ሄድን። እጅግ ውብ የሆነ ቀን ነበር ያሳለፍነው፡፡ በጀልባ ሐይቆቹ ላይ ቀዘፍን፣ እጅ ለእጅ ተያይዘን በእግራችን ብዙ ዞርን፣ ውስጤ እያደረግን ባለው ነገር ቢደሰትም... ውሃ፣ ጀልባ እና ዓሣ ሳይ ግን ከዚያ አካባቢ ሩጥ ሩጥ ብሎኝ ነበር፡፡ የሞሮኮ መከራዬ፣ ደስታዬ መኻል ዘብረቅ ብሎ እየገባ ያስቸግረኝ ነበር፡፡
የእግር መንገዳችን አድክሞን፤ ከሐይቁ ዳርቻ ያገኜነው አግዳሚ የድንጋይ ወንበር ላይ አረፍ አልን። ፀሐይ እየጠለቀች ነበር። ምን ላወራት እንደነበር እንጃ ብቻ ዞሬ ማኅደረን አዬኋት፤ ያ ምስሏ ዘላለማዊ ትዝታዬ ሆኖ በውስጤ ታተመ። ያ የምሽት ጀምበር ያረፈበት ጸጉሯ፤ በነፋስ በቀስታ እየተተራመሰ ተበታትኖ ፊቷን ከቦታል፤ ወርቃማዋ የምሽት ጀምበር እንደ ቲያትር ቤት መብራት ማኅደረ ጠይም ፊት ላይ ብቻ የበራች መሰለኝ። ፊቷ ከነተከበበት ውብ ጸጉሯ ሲታይ በጥቁር ሐር የተከበበ የወርቅ ዕንቁላል ይመስል ነበር። ከንፈሯ ጠብ ሊል የተንጠለጠለ ውብ ጤዛ!! ጀምበር እዚያ አድማሱ ላይ ሳይሆን ፊቷ ላይ የምትጠልቅ ነበር የሚመስለው። ድምቀቱ፣ ብነካው የሚያቃጥል የሚመስል ፍም ጠይምነት፣ ዓይኔን ሳልነቅል አዬኋት፤ አሻግራ አድማሱን ትመለከት ነበር። ወደ እኔ ዞራ ዓይናችን ሲገጣጠም በኃፍረት ፈገግ አለች፡፡ ድንገት “ለምን አንጠጣም?'' አልኳት፡፡ ሐሳቡ ከዬት እንደመጣልኝ አላውቅም። “እንጠጣ?” “...ስልሽ እንስከር!" “እንስከር?'' ብላ ምንቼገረኝ በሚል ስሜት ትከሻዋን ወደ ላይ ሰበቀች። ዝም ብዬ አዬኋት፡፡ ሳቀችና በኃፍረት አቀረቀረች፡፡ እጄን ትከሻዋ ላይ ጣል አድርጌ በኮንትራት የያዝነውን ሾፌር ጠራሁና ጥሩ መዝናኛ ቦታ እንዲወስደን ጠዬቅሁት፡፡ አንድ ሰፊ ግቢ ያለው ቪላ የሚመስል ቤት ወሰደን፡፡ ወደ ውስጥ ስንገባ፣ አዳራሹ አለባበስና ወዘናቼው ምቹ ኑሯቼውን በሚያሳብቅ ወንዶችና ሴቶች ተሞልቷል፡፡ ከመድረኩ አንድ ድምፃዊ የጥላሁን ገሠሠን ዘፈን በሙሉ ባንድ ታጅቦ ይዘፍናል። ድባቡ ደስ የሚል ነበር። ከዚያ የሆነው ነገር ሁሉ እብደት ነበር፡፡ ሳናቋርጥ ጠጣን፣ተያይዘን ሰፊው መደነሻ ላይ በእነዚያ ለስላሳ ሙዚቃዎች ተወዛወዝን፣ ጥልቅ የሆነ ዝምታና መተቃቀፍ ውስጥ ሆነን ነበር የምንወዛወዘው፤ በሰዓቱ እኔ አልሰከርኩም ነበር፡፡ ማሂ ግን ትንሽ ሞቅ ያላት ይመስለኛል፡፡ አልፎ አልፎ ትንሽ ሚዛኗን እንደመሳት ያደርጋት
ነበር። በዚህ ዝምታ ውስጥ ነፍሴ እነዚያ ባሕር ዳርቻ ላይ የነበሩ መሸታ ቤቶች ውስጥ ዛናታ ጋር ያሳለፈቸውን ጊዜ ታስባለች። “ለምንድን ነው ሄድኩኝ ሳትለኝ የሄድከው?'' አለች ማኅደረ ከንፈሯ ጆሮዬን እስኪነካኝ ተጠግታኝ። “የት?'' ግራ ገብቶኝ ጠዬቅኋት። “ሱዳን…. ኬኒያ... እኔ እንጃ...አሜሪካ..." “ኦ!” ብዬ የምመልሰውን ሳስብ፣ “ትወደኝ ነበር አይደል?'' አለች፡፡ ሰክራለች፡፡
"በጣም"
“እዚያ ሆነህ አስታውሰኸኝ ታውቃለህ?” “ብዙ ጊዜ” ብዬ ዋሸኋት፡፡ “አሁንም ትወደኛለህ?'' አልመለስኩላትም ወደ ራሴ ስቤ አጥብቄ አቀፍኳት። ዘፋኙ ጨርሶ የዳንስ ወለሉ ላይ የነበሩት ሰዎች ወደየወንበራቼው መመለስ ጀመሩ። እዚህ ላይ ነበር እስከ ዛሬ የሚገርመኝ ነገር የተፈጠረው። ወደ ጠረጴዛችን ለመመለስ እጇን ይዠ በሰው መኻል መንገድ ስጀምር፣ ማሂ እጇን በቀስታ አስለቅቃኝ ተመለሰች፡፡መጀመሪያ ወደ መታጠቢያ ቤት የምትሄድ ነበር የመሰለኝ፡፡ ወደ መድረኩ ተጠግታ የባንዱ መሪ የሚመስለውን ጊታር ተጫዋች ጎልማሳ በምልክት ስትጠራውና በአክብሮት ወደ ፊት መጥቶ አጎንብሶ ሲያዋራት የሆነ ሙዚቃ እንዲጫወቱላት ልትጠይቅ ነው አልኩ። እንዲያውም የምትመርጥልኝን ሙዚቃ ለመስማት ሳልጓጓ እቀራለሁ?
የሆነው ነገር ግን በውኔም በሕልሜም ያላሰብኩት ነገር ነበር። ጊታር ተጫዋቹ እራሱን በፍጥነት ነቅንቆ በደስታ ፈገግ አለ። ወደ ደረጃው ጠቁሟት ቀድሟት ሄዶ ቆመ። በደረጃው በኩል ወደ መድረኩ ስትወጣ ራመድ ብሎ በአክብሮት እጇን ይዘ ደገፋት። ሁለቱም ወደተደረደሩት የሙዚቃ መሳሪያ ተጫዋቾች ሄዱና የሆነ ነገር ሲነግራቼው በፈገግታ እራሳቼውን እየነቀነቁ ተስማሙ። እንዲያውም ጊታር ተጫዋቹ ወደ ፊት ራመድ አለና ማይክ አንስቶ ለማኅደረ አቀበላት፤ ተቀብላው ቆመች:: ሙዚቀኞቹ ጎን ለጎን በሹክሹክታ ተነጋግረው በስምምነት አውራ ጣታቼውን ከፍ እያደረጉ ምልክት ከተሰጣጡ በኋላ ለመጀመር ተዘጋጁ። ያኔ ደነገጥኩ! ወደ መድረክ ሮጨ እባካችሁ ትንሽ ሞቅ ብሏት ነው፤ ይቅርታ ለማለት አንድ ሁለት ጊዜ እግሬን ካነሳሁ በኋላ ግራ ገብቶኝ ቆምኩ። በጭንቀት ተውጨ አዳራሹን በዓይኔ ቃኜሁት ሁሉም ሰው ወደ መድረኩ ይመለከታል። ሙዚቃው ረጋ ብሎ ሲጀምር ማኅደረ ወደ ተመልካቹ ፊቷን አዞራ መሬት መሬት እያዬች ቆመች። ግንባሬን እዬፈተግሁ በኃፍረት አቀርቅሬ እንደቆምኩ ፈጽሞ ከማኅደረ ይወጣል ብዬ ያልጠበቅሁት ስርቅርቅና ውብ ድምፅ አዳራሹ ውስጥ ሲናኝ ባለማመን ቀና ብዬ አዬኋት። ድምፅዋ ውስጥ የሆነ መግለጽ የማልችለው የሚነዝር ስሜት ነበር፡፡ ብዙ ዓመት እንደዘፈነ የመድረክ ሰው ዓይኖቿን ከድና በእርጋታ ነበር
“እምምምምም! በክኽ የኔ ነገር ትንሽ ግራ የገባው ነው፣ ስለ አንተ እናውራ.. እንተስ?" "እላገባሁም!" "ምነው በሰላም?" “እውነቱን ለመናገር በቁም ነገር አስቤበት አላውቅም፣ በዚያ ላይ ፋታ የሌለው ሕይወት ነው ያሳለፍኩት... ስልሽ እንኳን ስለሌላ ሰው ማሰብ ራስሽን የሚያስረሳ...እኔ እንጃ! ምናልባትም ይኼ አስቀያሚ መልኬ የሚስባት ሴት ጠፍታ ይሆናል” ተሳሳቅን። ከሦስት ወር ረፍቴ የሚበዛውን ማኅደረ ጋር ጥሩ ጊዜ አሳለፍን፡፡ አንድ ነገር እየገረመኝ ነበር፤ አንድም ቀን በቀጠርኩባት ሰዓት አይመቼኝም ብላኝ አታውቅም፤ ይኼ አደፋፍሮኝ ነበር ወደ አሜሪካ ልመለስ ሁለት ሳምንት ሲቀረኝ ከከተማ እንድንወጣ የጠዬቅኋት፤ አንገቷን እንዳቀረቀረች “ደስ እንዳለህ'' አለችኝ፡፡ የነገሮች ፍጥነት ገረመኝ። መታበይ መሆኑ ቆይቶ ቢገባኝም “አሜሪካና ሴት" የሚል አጉል ሃሰብ ውልብ ብሎብኝ ነበር፡፡ ያቺ ኮስታራ ለሰላምታ እንኳን ደጅ የምታስጠና ሴት፤ እንዲህ ስስባት የምትሳብ ስገፋት የምትገፋ ሆና ሳገኛት ምን ላስብ?! የት ከርሞ እንኳን እንደመጣ በወጉ ላላወቀችው ሰው ራሷን ጣል ስታደርግ ምን ልበል? ቢሆንም ይኼነው ብዬ በማልገልጸው ምክንያት ውስጤ ጨዋነቷን ይለፍፍ ነበር፡፡ ሀዋሳ ሄድን። እጅግ ውብ የሆነ ቀን ነበር ያሳለፍነው፡፡ በጀልባ ሐይቆቹ ላይ ቀዘፍን፣ እጅ ለእጅ ተያይዘን በእግራችን ብዙ ዞርን፣ ውስጤ እያደረግን ባለው ነገር ቢደሰትም... ውሃ፣ ጀልባ እና ዓሣ ሳይ ግን ከዚያ አካባቢ ሩጥ ሩጥ ብሎኝ ነበር፡፡ የሞሮኮ መከራዬ፣ ደስታዬ መኻል ዘብረቅ ብሎ እየገባ ያስቸግረኝ ነበር፡፡
የእግር መንገዳችን አድክሞን፤ ከሐይቁ ዳርቻ ያገኜነው አግዳሚ የድንጋይ ወንበር ላይ አረፍ አልን። ፀሐይ እየጠለቀች ነበር። ምን ላወራት እንደነበር እንጃ ብቻ ዞሬ ማኅደረን አዬኋት፤ ያ ምስሏ ዘላለማዊ ትዝታዬ ሆኖ በውስጤ ታተመ። ያ የምሽት ጀምበር ያረፈበት ጸጉሯ፤ በነፋስ በቀስታ እየተተራመሰ ተበታትኖ ፊቷን ከቦታል፤ ወርቃማዋ የምሽት ጀምበር እንደ ቲያትር ቤት መብራት ማኅደረ ጠይም ፊት ላይ ብቻ የበራች መሰለኝ። ፊቷ ከነተከበበት ውብ ጸጉሯ ሲታይ በጥቁር ሐር የተከበበ የወርቅ ዕንቁላል ይመስል ነበር። ከንፈሯ ጠብ ሊል የተንጠለጠለ ውብ ጤዛ!! ጀምበር እዚያ አድማሱ ላይ ሳይሆን ፊቷ ላይ የምትጠልቅ ነበር የሚመስለው። ድምቀቱ፣ ብነካው የሚያቃጥል የሚመስል ፍም ጠይምነት፣ ዓይኔን ሳልነቅል አዬኋት፤ አሻግራ አድማሱን ትመለከት ነበር። ወደ እኔ ዞራ ዓይናችን ሲገጣጠም በኃፍረት ፈገግ አለች፡፡ ድንገት “ለምን አንጠጣም?'' አልኳት፡፡ ሐሳቡ ከዬት እንደመጣልኝ አላውቅም። “እንጠጣ?” “...ስልሽ እንስከር!" “እንስከር?'' ብላ ምንቼገረኝ በሚል ስሜት ትከሻዋን ወደ ላይ ሰበቀች። ዝም ብዬ አዬኋት፡፡ ሳቀችና በኃፍረት አቀረቀረች፡፡ እጄን ትከሻዋ ላይ ጣል አድርጌ በኮንትራት የያዝነውን ሾፌር ጠራሁና ጥሩ መዝናኛ ቦታ እንዲወስደን ጠዬቅሁት፡፡ አንድ ሰፊ ግቢ ያለው ቪላ የሚመስል ቤት ወሰደን፡፡ ወደ ውስጥ ስንገባ፣ አዳራሹ አለባበስና ወዘናቼው ምቹ ኑሯቼውን በሚያሳብቅ ወንዶችና ሴቶች ተሞልቷል፡፡ ከመድረኩ አንድ ድምፃዊ የጥላሁን ገሠሠን ዘፈን በሙሉ ባንድ ታጅቦ ይዘፍናል። ድባቡ ደስ የሚል ነበር። ከዚያ የሆነው ነገር ሁሉ እብደት ነበር፡፡ ሳናቋርጥ ጠጣን፣ተያይዘን ሰፊው መደነሻ ላይ በእነዚያ ለስላሳ ሙዚቃዎች ተወዛወዝን፣ ጥልቅ የሆነ ዝምታና መተቃቀፍ ውስጥ ሆነን ነበር የምንወዛወዘው፤ በሰዓቱ እኔ አልሰከርኩም ነበር፡፡ ማሂ ግን ትንሽ ሞቅ ያላት ይመስለኛል፡፡ አልፎ አልፎ ትንሽ ሚዛኗን እንደመሳት ያደርጋት
ነበር። በዚህ ዝምታ ውስጥ ነፍሴ እነዚያ ባሕር ዳርቻ ላይ የነበሩ መሸታ ቤቶች ውስጥ ዛናታ ጋር ያሳለፈቸውን ጊዜ ታስባለች። “ለምንድን ነው ሄድኩኝ ሳትለኝ የሄድከው?'' አለች ማኅደረ ከንፈሯ ጆሮዬን እስኪነካኝ ተጠግታኝ። “የት?'' ግራ ገብቶኝ ጠዬቅኋት። “ሱዳን…. ኬኒያ... እኔ እንጃ...አሜሪካ..." “ኦ!” ብዬ የምመልሰውን ሳስብ፣ “ትወደኝ ነበር አይደል?'' አለች፡፡ ሰክራለች፡፡
"በጣም"
“እዚያ ሆነህ አስታውሰኸኝ ታውቃለህ?” “ብዙ ጊዜ” ብዬ ዋሸኋት፡፡ “አሁንም ትወደኛለህ?'' አልመለስኩላትም ወደ ራሴ ስቤ አጥብቄ አቀፍኳት። ዘፋኙ ጨርሶ የዳንስ ወለሉ ላይ የነበሩት ሰዎች ወደየወንበራቼው መመለስ ጀመሩ። እዚህ ላይ ነበር እስከ ዛሬ የሚገርመኝ ነገር የተፈጠረው። ወደ ጠረጴዛችን ለመመለስ እጇን ይዠ በሰው መኻል መንገድ ስጀምር፣ ማሂ እጇን በቀስታ አስለቅቃኝ ተመለሰች፡፡መጀመሪያ ወደ መታጠቢያ ቤት የምትሄድ ነበር የመሰለኝ፡፡ ወደ መድረኩ ተጠግታ የባንዱ መሪ የሚመስለውን ጊታር ተጫዋች ጎልማሳ በምልክት ስትጠራውና በአክብሮት ወደ ፊት መጥቶ አጎንብሶ ሲያዋራት የሆነ ሙዚቃ እንዲጫወቱላት ልትጠይቅ ነው አልኩ። እንዲያውም የምትመርጥልኝን ሙዚቃ ለመስማት ሳልጓጓ እቀራለሁ?
የሆነው ነገር ግን በውኔም በሕልሜም ያላሰብኩት ነገር ነበር። ጊታር ተጫዋቹ እራሱን በፍጥነት ነቅንቆ በደስታ ፈገግ አለ። ወደ ደረጃው ጠቁሟት ቀድሟት ሄዶ ቆመ። በደረጃው በኩል ወደ መድረኩ ስትወጣ ራመድ ብሎ በአክብሮት እጇን ይዘ ደገፋት። ሁለቱም ወደተደረደሩት የሙዚቃ መሳሪያ ተጫዋቾች ሄዱና የሆነ ነገር ሲነግራቼው በፈገግታ እራሳቼውን እየነቀነቁ ተስማሙ። እንዲያውም ጊታር ተጫዋቹ ወደ ፊት ራመድ አለና ማይክ አንስቶ ለማኅደረ አቀበላት፤ ተቀብላው ቆመች:: ሙዚቀኞቹ ጎን ለጎን በሹክሹክታ ተነጋግረው በስምምነት አውራ ጣታቼውን ከፍ እያደረጉ ምልክት ከተሰጣጡ በኋላ ለመጀመር ተዘጋጁ። ያኔ ደነገጥኩ! ወደ መድረክ ሮጨ እባካችሁ ትንሽ ሞቅ ብሏት ነው፤ ይቅርታ ለማለት አንድ ሁለት ጊዜ እግሬን ካነሳሁ በኋላ ግራ ገብቶኝ ቆምኩ። በጭንቀት ተውጨ አዳራሹን በዓይኔ ቃኜሁት ሁሉም ሰው ወደ መድረኩ ይመለከታል። ሙዚቃው ረጋ ብሎ ሲጀምር ማኅደረ ወደ ተመልካቹ ፊቷን አዞራ መሬት መሬት እያዬች ቆመች። ግንባሬን እዬፈተግሁ በኃፍረት አቀርቅሬ እንደቆምኩ ፈጽሞ ከማኅደረ ይወጣል ብዬ ያልጠበቅሁት ስርቅርቅና ውብ ድምፅ አዳራሹ ውስጥ ሲናኝ ባለማመን ቀና ብዬ አዬኋት። ድምፅዋ ውስጥ የሆነ መግለጽ የማልችለው የሚነዝር ስሜት ነበር፡፡ ብዙ ዓመት እንደዘፈነ የመድረክ ሰው ዓይኖቿን ከድና በእርጋታ ነበር
👍32❤5👎1
የምትዘፍነው። ሙዚቀኞቹም እንደ እኔው ጨንቋቼው ነበር መሰል ስትዘፍን በፈገግታ ተያዩ፡፡ አዳራሹ ጸጥ ብሎ ሙዚቃውና የማሂ ድምፅ ብቻ ሲንቆረቆር ምን አደረግሁ!?... አለቀስኩ!! ድብልቅልቅ አለብኝ፡፡ ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ያንን ዘፈን ስንት ጊዜ እንደሰማሁት እግዜር ይወቅ፡፡ ደግሞ የወንድ ዘፈን'ኮ ነው። ተሸመ አሰግድ የተባለ አንጋፋ ድምፃዊ የድሮ ዘፈን፡፡ ከዚያ በፊት በሴት ሲዘፈን አልሰማሁም። "የኔ አካል የኔው ነህ ምን አወርስሃለሁ... አንጀቴና ልቤን ያው ትቸልሃለሁ። በሃሳብ በርሃ ብቃጠል ብቀልጥም... የመውደድን ርሃብ... የፍቅርን ውሃ ጥም... ካንተ ትንፋሸ በቀር... በምንም አልቆርጥም። ደምም ባልቋደስ ከወንድም ከእህትህ...
ካንጀቴም በማዘን ባልሆን እንደናትህ...ከኔም ሆድ በፍቅር ተቀምጠሃል- እንደቅንነትህ.. ከዚህ በላይ መቀጠል አልቻለችም፤ ሳግ ተናነቃት፡፡ ማይኩን በሥርዓት አስቀምጣ ከመድረኩ በፍጥነት ወረደች፡፡ አዳራሹ ውስጥ የነበረው ሰው ረዥም ጭብጨባ እጅቧት ወደ እኔ መጣች፡፡ እያለቀሰች ነበር። ወደ ፊት ሄጄ አቀፍኳት። “እንሂድ!'' አለች፡፡ ተያይዘን ወጣን፡፡ ወደ ያዝነው ሆቴል ነበር በዝምታ የሄድነው፡፡ ቀን ላይ ለዬራሳችን ሁለት የተለያዩ ክፍሎች ብንይዝም በዚያ ምሽት ግን ወደ እኔ ክፍል ስንገባ ምንም አላለችም። ሌላ ክፍል መያዟንም የረሳችው ነበር የምትመስለው፡፡ ፍዝዝ ብላ ነበር፤ መጠጡ ይሆናል ብዬ አሰብኩ፡፡ በዝምታ ተጠጋኋት፣ ዝም! አቀፍኳት፣ ዝም! መሳሳም ጀመርን፤ ድንገት ዕንባዋ ተዘረገፈ “ማሂ ደሀና ነሽ? ወደ ክፍልሽ ልውሰድሽ?'' አልኳት ከልቤ ነበር፡፡ እራሷን በአሉታ ነቅንቃ በደከመ ድምፅ “እንተኛ'' አለችኝና ቀድማ ወደ አልጋው ተራመደች። ልብሶቻችንን አወላልቀን በጨለማው ውስጥ ስንተቃቀፍ ምን ገረመኝ? የሰውነቷ ልስላሴ፡፡ በሕይወቴ የመጀመሪያ ከሆነችው ዛናታ ጀምሮ አሜሪካ ከገባሁ በኋላ አልፎ አልፎ አብሪያቼው እስከወጣሁት ሴቶች ከማንኛቼውም እንደ ማኅደረ ገላ የሚለሰልስ ሰውነት አላጋጠመኝም፡፡ የሕፃን ልጅ ሰውነት እንኳን እንደዚህ አይለሰልስም። በዚያ ጨለማ ውስጥ የለቅሶ ሲቃ በሚተናነቀው ድምፅ ማኅደረ ደጋግማ የምትለው... “አፈቅርሻለሁ በለኝ!'' ነበር፡፡ “አፈቅርሻለሁ በለኝ!'' በዚያች ሌሊት ነበር ላገባት ውስጤ የወሰነው፡፡ ምክንያቴ ደግሞ ይህን አባባሏን ፈጽሞ በተሳሳተ መንገድ ስለተረጎምኩት ነበር፡፡ በትክክል የመሰለኝ ማኅደረ ኮሌጅ እያለን ያፈቀረችኝና በመሄዴ የተጎዳች፣ ለዓመታት ፍቅሯ ውስጧ ቆይቶ ስታገኜኝ የፈነዳ ዓይነት ነበር፡፡ ለምን ፎቶ ኮፒ ቤት ሄዳ የት እንደሄድኩ ጠየቀች? ለምንስ ሳትነግረኝ ሄድክ ብላ ወቀሰችኝ? ጓደኝነታችን በግሩፕ ነበርና እንደ ጓደኛ ካወራች
“ለምን ሳትነግረን ሄድክ?” ነበር ማለት የነበረባት። ለምን መታወሷን ማወቅ ፈለገች? በግሏ ነበር ያዘነችው አልኩ፡፡ እንዲያውም ይኼን ያኽል ዓመት ብቻዋን እያሰበችኝ አስታውሻት ባለማወቄ ጸጸት ቢጤም እንደተሰማኝ ትዝ ይለኛል። ምንም እንኳን ከአሜሪካ ነቅዬ ለመምጣትና አገሬ ላይ ለመኖር ካሰብኩ ቆይቼ የነበረ ቢሆንም ከፉከራ ያለፈ ቁርጥ ያለ ጊዜ አላስቀመጥኩም ነበር። ማኅደረን ካገኜሁ በኋላ ግን ወሰንኩ። ተመልሼ የምሄደው ነገሮችን ለማስተካከል ቢሆንም ይኼንን ግን ለማንም አልተናገርኩም ነበር፤ ለእርሷም ጭምር፡፡ እንዲያውም ሥራዋን እንድታቆም ያሳመንኳት አሜሪካ ከሄድን ምን ያደርግልሻል? ብዬ ነበር። በቀጣዩ ቀን እዚያው ሀዋሳ ራት ላይ ላገባት እንደምፈልግ ነገርኳት መልሷ እስካሁን ይገርመኛል። “ከፈለግህ እሺ!” “ማኅደረ! እወድሻለሁ አፈቅርሻለሁ! ሚስቴ እንድትሆኚ በጣም ነው የምፈልገው" አልኳት ከልቤ ነበር፡፡ ዕንባዋ ድንገት ተዘረገፈ። ምንም ሊገባኝ አልቻለም ለምንድን ነው የምታለቅሰው?! እስከአሁን ያ ለቅሶዋ አልገባኝም፡፡ እንዲህ ባለ የቁልቁለት ሩጫ ነበር ወደ ትዳር የገባነው፡፡ ማኅደረ ጋር ከተጋባን በኋላ፣ ስለ ቤተሰቧም ሆነ ስላለፈ የፍቅር ሕይወቷ፣ ከእራሷ አንደበት ምንም ነገር ሰምቼ አላውቅም። አታወራም፤ በእርግጥ ጠይቂያት አላውቅም፡፡ በተለይ ስለ ፍቅር ሕይወቷ ላለማንሳት እጠነቀቅ ነበር። በደፈናው የሆነ ሰው ወይም ሰዎች እንደነበሯት ይገባኛል፡፡ እኔ ራሴ በፍቅር ስለከነፍኩላት ዛናታ ለማን ተነፈስኩ? ያውም እንደ ትዳር አብረን ኖረን፡፡ እንደ ዘላለም ከረዘመውና ሰው እስኪሰለች ከምዘረዝረው ታሪኬ ውስጥ ለምን ዛናታ ጋር ያሳለፍኳቼውን ሰባት ውብ ወራት ቆርጨ እዘላቼዋለሁ? በአፍሪካና አውሮፓ መካከል ለእኔ ጀልባም፣ ደላላም ሳይሆን ያቺ ሴት ነበረች ድልድይ የሆነችኝ፡፡ ያውም ስለ እሷ
በሰብኩ ቁጥር የፍቅራችን ሙቀቱና ትዝታው እስከ ዛሬም በልቤ ወላፈኑ እየተሰማኝ።... እናም ማኅደረ ያለፈ የፍቅር ታሪኳን ካልነገረችኝ ብዬ እልተቀዬምኳትም:: ግን አንዳንድ ውልብ የሚሉ ጉዳዮች ያለፈውን ለማወቅ እንድጓጓ የሚያደርጉብኝ ጊዜ አለ፡፡ ለምሳሌ፣ ያቺ ሃይማኖት የምትባል ጓደኛዋ ቤታችን መጥታ በሄደች ቁጥር ማኅደረ ዓይኖቿ ያባብጣሉ፤ ስታለቅስ ባላያትም እንዳለቀሰች ግን ይገባኛል። ለቀናት የሚቆይ ድብርት ይጫጫናታል። ምን እያወራቻት ብትሄድ ነው እንደዚያ ስሜቷ የሚረባበሸው? እላለሁ። ቤተሰቦቿን አውቃለሁና ስለ ቤተሰብ ጉዳይ እንደማይሆን ግልጽ ነው። እንግዲህ ሁለቱ ብቻ የሚያውቁት የሚያስለቅስ ጉዳይ ምን ሊሆን ይችላል?
አለማወቅ ደጉ!
የሚስቴን ገላ ከእኔ በፊት ማን እና እንዴት እንዳቀፈው የመስማት ፍላጎት የለኝም። ድንግልና ለእኔ የሥጋ ጉዳይ ብቻ አይደለም፡፡ አንዲት ሠላሳ ዓመት ያለፋት ሴት ለምን ድንግል ሆና አላገኜኋትም የምል ጅልም አይደለሁም። ቅሬታዬ የሚመነጨው እየገፋችኝ ያለችው እሷ ናት ወይስ ውስጧ ያለ ሌላ ሰው? የሚለውን ሳስብ ነው፡፡ ይኼንንም ግን አልጠዬቅሁም... ለምን? የማናውቀውን ታሪክ በግልጽነት ስም በማውራት የትዝታ ሥጋ ማልበስ፤ ነገሩ ከሆነው በላይ በሐሳባችን ሲሆን እንዲኖር መፍቀድ ነው፡፡ አጠቃላይ ዕውቀት የዝርዝሩን ያኽል አያበሳጭም፣ አያስቀናም፣ አያሳዝንም፤ የሆነ ፍቅረኛ ነበራት ወይም ፍቅረኞች ነበሯት፤ በቃ! ካወራንበት ያ የሆነ የማይታወቅ ሰው፤ መልክ፣ ስም፣ ባሕሪ፣ ሥራ፣ ሐብት እና በፍቅር ያሳለፉበት ጊዜ ሁሉ ዕውቀታችን ይሆናል፤ ያወቅነው ነገር ነው በመረጃ እየተደገፈ የሚያበሳጨን እና የሚያስቀናን፡፡ የማወቅ ጉጉታችን ቢገፋን እንኳን፣ መተውን የመሰለ ፈውስ የለም። በአንዳንድ ጉዳዮች አለማወቅን የመሰለ ዕውቀት የለም። አዎ! ማን ጋር ምን እንዳደረገች ከግምት ባለፈ አላውቅም፤ ስለማላውቅ አላስታውስም፤
ስለማላስታውስ ምንም አላደረገችም፤ ስለዚህ በድንግልናዋ ያገኜኋት የምወዳት ሚስቴ ናት እለዋለሁ ለራሴ፡፡ ሁላችንም ልናወራው የማንፈልገው ታሪክ ይኖረናል፡፡ ምናልባትም ዋናው ታሪካችን ያ ልናወራው የማንፈልገው ታሪክ ይሆናል፡፡ መጠኑ ይለያይ እንጂ ሁሉም ዛፍ ሥር አለው፡፡ የደበቅነው ታሪካችን እንደ ዛፍ፣ አላፊ አግዳሚ ለሚያዬው ሕይወታችን የማይታይ ሥር ነው። አወራነውም- አላወራነውም፣ ታዬም- አልታዬም እዚያ የተደበቀ የታሪክ ሥራችን ላይ ነው የምንቆመው። ወደ ፊት እስከቀጠልን ድረስ ተመልሶ መነካካቱ፣ ምናልባትም ዛሪያችንን ሊረብሽ ይችላልና ባለቤቱ ፈቅዶ እስኪተነፍሰው መተው ይሻላል ባይ ነኝ፡፡ ያለፈ ነገራችን እየተመለሰ ዛሪያችንን እስካልረበሼ ድረስ፣ ሥራችንን በነበረበት ትተን በሚታዩ ፍሬዎቻችን፣ በሚስቡ አበቦቻችን፤ መፋቀር፣ መዋደድ፣ መከባበር አንችልም ወይ? እንዲሀም ባስብም ግን የማኅደረን የበዛ ዝምታ ውስጤ ይሁን ብሎ
ካንጀቴም በማዘን ባልሆን እንደናትህ...ከኔም ሆድ በፍቅር ተቀምጠሃል- እንደቅንነትህ.. ከዚህ በላይ መቀጠል አልቻለችም፤ ሳግ ተናነቃት፡፡ ማይኩን በሥርዓት አስቀምጣ ከመድረኩ በፍጥነት ወረደች፡፡ አዳራሹ ውስጥ የነበረው ሰው ረዥም ጭብጨባ እጅቧት ወደ እኔ መጣች፡፡ እያለቀሰች ነበር። ወደ ፊት ሄጄ አቀፍኳት። “እንሂድ!'' አለች፡፡ ተያይዘን ወጣን፡፡ ወደ ያዝነው ሆቴል ነበር በዝምታ የሄድነው፡፡ ቀን ላይ ለዬራሳችን ሁለት የተለያዩ ክፍሎች ብንይዝም በዚያ ምሽት ግን ወደ እኔ ክፍል ስንገባ ምንም አላለችም። ሌላ ክፍል መያዟንም የረሳችው ነበር የምትመስለው፡፡ ፍዝዝ ብላ ነበር፤ መጠጡ ይሆናል ብዬ አሰብኩ፡፡ በዝምታ ተጠጋኋት፣ ዝም! አቀፍኳት፣ ዝም! መሳሳም ጀመርን፤ ድንገት ዕንባዋ ተዘረገፈ “ማሂ ደሀና ነሽ? ወደ ክፍልሽ ልውሰድሽ?'' አልኳት ከልቤ ነበር፡፡ እራሷን በአሉታ ነቅንቃ በደከመ ድምፅ “እንተኛ'' አለችኝና ቀድማ ወደ አልጋው ተራመደች። ልብሶቻችንን አወላልቀን በጨለማው ውስጥ ስንተቃቀፍ ምን ገረመኝ? የሰውነቷ ልስላሴ፡፡ በሕይወቴ የመጀመሪያ ከሆነችው ዛናታ ጀምሮ አሜሪካ ከገባሁ በኋላ አልፎ አልፎ አብሪያቼው እስከወጣሁት ሴቶች ከማንኛቼውም እንደ ማኅደረ ገላ የሚለሰልስ ሰውነት አላጋጠመኝም፡፡ የሕፃን ልጅ ሰውነት እንኳን እንደዚህ አይለሰልስም። በዚያ ጨለማ ውስጥ የለቅሶ ሲቃ በሚተናነቀው ድምፅ ማኅደረ ደጋግማ የምትለው... “አፈቅርሻለሁ በለኝ!'' ነበር፡፡ “አፈቅርሻለሁ በለኝ!'' በዚያች ሌሊት ነበር ላገባት ውስጤ የወሰነው፡፡ ምክንያቴ ደግሞ ይህን አባባሏን ፈጽሞ በተሳሳተ መንገድ ስለተረጎምኩት ነበር፡፡ በትክክል የመሰለኝ ማኅደረ ኮሌጅ እያለን ያፈቀረችኝና በመሄዴ የተጎዳች፣ ለዓመታት ፍቅሯ ውስጧ ቆይቶ ስታገኜኝ የፈነዳ ዓይነት ነበር፡፡ ለምን ፎቶ ኮፒ ቤት ሄዳ የት እንደሄድኩ ጠየቀች? ለምንስ ሳትነግረኝ ሄድክ ብላ ወቀሰችኝ? ጓደኝነታችን በግሩፕ ነበርና እንደ ጓደኛ ካወራች
“ለምን ሳትነግረን ሄድክ?” ነበር ማለት የነበረባት። ለምን መታወሷን ማወቅ ፈለገች? በግሏ ነበር ያዘነችው አልኩ፡፡ እንዲያውም ይኼን ያኽል ዓመት ብቻዋን እያሰበችኝ አስታውሻት ባለማወቄ ጸጸት ቢጤም እንደተሰማኝ ትዝ ይለኛል። ምንም እንኳን ከአሜሪካ ነቅዬ ለመምጣትና አገሬ ላይ ለመኖር ካሰብኩ ቆይቼ የነበረ ቢሆንም ከፉከራ ያለፈ ቁርጥ ያለ ጊዜ አላስቀመጥኩም ነበር። ማኅደረን ካገኜሁ በኋላ ግን ወሰንኩ። ተመልሼ የምሄደው ነገሮችን ለማስተካከል ቢሆንም ይኼንን ግን ለማንም አልተናገርኩም ነበር፤ ለእርሷም ጭምር፡፡ እንዲያውም ሥራዋን እንድታቆም ያሳመንኳት አሜሪካ ከሄድን ምን ያደርግልሻል? ብዬ ነበር። በቀጣዩ ቀን እዚያው ሀዋሳ ራት ላይ ላገባት እንደምፈልግ ነገርኳት መልሷ እስካሁን ይገርመኛል። “ከፈለግህ እሺ!” “ማኅደረ! እወድሻለሁ አፈቅርሻለሁ! ሚስቴ እንድትሆኚ በጣም ነው የምፈልገው" አልኳት ከልቤ ነበር፡፡ ዕንባዋ ድንገት ተዘረገፈ። ምንም ሊገባኝ አልቻለም ለምንድን ነው የምታለቅሰው?! እስከአሁን ያ ለቅሶዋ አልገባኝም፡፡ እንዲህ ባለ የቁልቁለት ሩጫ ነበር ወደ ትዳር የገባነው፡፡ ማኅደረ ጋር ከተጋባን በኋላ፣ ስለ ቤተሰቧም ሆነ ስላለፈ የፍቅር ሕይወቷ፣ ከእራሷ አንደበት ምንም ነገር ሰምቼ አላውቅም። አታወራም፤ በእርግጥ ጠይቂያት አላውቅም፡፡ በተለይ ስለ ፍቅር ሕይወቷ ላለማንሳት እጠነቀቅ ነበር። በደፈናው የሆነ ሰው ወይም ሰዎች እንደነበሯት ይገባኛል፡፡ እኔ ራሴ በፍቅር ስለከነፍኩላት ዛናታ ለማን ተነፈስኩ? ያውም እንደ ትዳር አብረን ኖረን፡፡ እንደ ዘላለም ከረዘመውና ሰው እስኪሰለች ከምዘረዝረው ታሪኬ ውስጥ ለምን ዛናታ ጋር ያሳለፍኳቼውን ሰባት ውብ ወራት ቆርጨ እዘላቼዋለሁ? በአፍሪካና አውሮፓ መካከል ለእኔ ጀልባም፣ ደላላም ሳይሆን ያቺ ሴት ነበረች ድልድይ የሆነችኝ፡፡ ያውም ስለ እሷ
በሰብኩ ቁጥር የፍቅራችን ሙቀቱና ትዝታው እስከ ዛሬም በልቤ ወላፈኑ እየተሰማኝ።... እናም ማኅደረ ያለፈ የፍቅር ታሪኳን ካልነገረችኝ ብዬ እልተቀዬምኳትም:: ግን አንዳንድ ውልብ የሚሉ ጉዳዮች ያለፈውን ለማወቅ እንድጓጓ የሚያደርጉብኝ ጊዜ አለ፡፡ ለምሳሌ፣ ያቺ ሃይማኖት የምትባል ጓደኛዋ ቤታችን መጥታ በሄደች ቁጥር ማኅደረ ዓይኖቿ ያባብጣሉ፤ ስታለቅስ ባላያትም እንዳለቀሰች ግን ይገባኛል። ለቀናት የሚቆይ ድብርት ይጫጫናታል። ምን እያወራቻት ብትሄድ ነው እንደዚያ ስሜቷ የሚረባበሸው? እላለሁ። ቤተሰቦቿን አውቃለሁና ስለ ቤተሰብ ጉዳይ እንደማይሆን ግልጽ ነው። እንግዲህ ሁለቱ ብቻ የሚያውቁት የሚያስለቅስ ጉዳይ ምን ሊሆን ይችላል?
አለማወቅ ደጉ!
የሚስቴን ገላ ከእኔ በፊት ማን እና እንዴት እንዳቀፈው የመስማት ፍላጎት የለኝም። ድንግልና ለእኔ የሥጋ ጉዳይ ብቻ አይደለም፡፡ አንዲት ሠላሳ ዓመት ያለፋት ሴት ለምን ድንግል ሆና አላገኜኋትም የምል ጅልም አይደለሁም። ቅሬታዬ የሚመነጨው እየገፋችኝ ያለችው እሷ ናት ወይስ ውስጧ ያለ ሌላ ሰው? የሚለውን ሳስብ ነው፡፡ ይኼንንም ግን አልጠዬቅሁም... ለምን? የማናውቀውን ታሪክ በግልጽነት ስም በማውራት የትዝታ ሥጋ ማልበስ፤ ነገሩ ከሆነው በላይ በሐሳባችን ሲሆን እንዲኖር መፍቀድ ነው፡፡ አጠቃላይ ዕውቀት የዝርዝሩን ያኽል አያበሳጭም፣ አያስቀናም፣ አያሳዝንም፤ የሆነ ፍቅረኛ ነበራት ወይም ፍቅረኞች ነበሯት፤ በቃ! ካወራንበት ያ የሆነ የማይታወቅ ሰው፤ መልክ፣ ስም፣ ባሕሪ፣ ሥራ፣ ሐብት እና በፍቅር ያሳለፉበት ጊዜ ሁሉ ዕውቀታችን ይሆናል፤ ያወቅነው ነገር ነው በመረጃ እየተደገፈ የሚያበሳጨን እና የሚያስቀናን፡፡ የማወቅ ጉጉታችን ቢገፋን እንኳን፣ መተውን የመሰለ ፈውስ የለም። በአንዳንድ ጉዳዮች አለማወቅን የመሰለ ዕውቀት የለም። አዎ! ማን ጋር ምን እንዳደረገች ከግምት ባለፈ አላውቅም፤ ስለማላውቅ አላስታውስም፤
ስለማላስታውስ ምንም አላደረገችም፤ ስለዚህ በድንግልናዋ ያገኜኋት የምወዳት ሚስቴ ናት እለዋለሁ ለራሴ፡፡ ሁላችንም ልናወራው የማንፈልገው ታሪክ ይኖረናል፡፡ ምናልባትም ዋናው ታሪካችን ያ ልናወራው የማንፈልገው ታሪክ ይሆናል፡፡ መጠኑ ይለያይ እንጂ ሁሉም ዛፍ ሥር አለው፡፡ የደበቅነው ታሪካችን እንደ ዛፍ፣ አላፊ አግዳሚ ለሚያዬው ሕይወታችን የማይታይ ሥር ነው። አወራነውም- አላወራነውም፣ ታዬም- አልታዬም እዚያ የተደበቀ የታሪክ ሥራችን ላይ ነው የምንቆመው። ወደ ፊት እስከቀጠልን ድረስ ተመልሶ መነካካቱ፣ ምናልባትም ዛሪያችንን ሊረብሽ ይችላልና ባለቤቱ ፈቅዶ እስኪተነፍሰው መተው ይሻላል ባይ ነኝ፡፡ ያለፈ ነገራችን እየተመለሰ ዛሪያችንን እስካልረበሼ ድረስ፣ ሥራችንን በነበረበት ትተን በሚታዩ ፍሬዎቻችን፣ በሚስቡ አበቦቻችን፤ መፋቀር፣ መዋደድ፣ መከባበር አንችልም ወይ? እንዲሀም ባስብም ግን የማኅደረን የበዛ ዝምታ ውስጤ ይሁን ብሎ
👍34❤6👎1😢1
ተቀብሎታል ማለት አይደለም፡፡ ባልጠይቃትም ላገቡት ሰው ይቅርና ለጓደኛ እንኳን ስለራሳችን የሆነ ነገር እንላለን'ኮ! ሰዎችን አወቅን ስንል አብረናቼው በመኖር ካዬነው ባሕሪያቼው፤ ራሳቼው ከነገሩን ታሪካቼው፤ ፍላጎትና ስሜታቼው ተነስተን የምንገነባው ማንነታቼውን አወቅን ማለታችን አይደለም እንዴ? እከሌ እንዲህ ነው ስንል፣ ከእነዚህ ምንጮች ከሰበሰብነው መረጃ ተነስተን ነው መቼስ! እና ማንን ነው ያገባሁት? ስል የማገኜው መልስ ከአንድ ዓረፍተ ነገር አይዘልም፡፡ ያገባሁት ንግድ ሥራ ኮሌጅ ስንማር አውቃት የነበረች፣ በኋላ አካውንታት የሆነች ማኅደረ ሰላም ዓምደ ሚካኤል የምትባል ሴት ናት፡፡ ስለ እርሷ ከማውቀው ታሪኳ ይልቅ ስሟ ይረዝማል፡፡ አገሬ ላይ በወግ በማዕረግ አግብቼ፣ ልጅ ወልጄ በመኖሬ ፍጹም ደስተኛ ብሆንም፤ አንዳንዴ እንዲህ ዓይነት ስሜቶች ዘብረቅ እያሉ ሕይወቴን ያጠያይሟታል፡፡ ሙሉ ጨለማ ወይም ሙሉ ብርሃን የሚባል ሕይወት በዚህ ምድር ላይ የለም፡፡ ጠይምነትም ቢሆን መተላለፊያ ድልድያችን እንጂ ሕያው የሕይወት ቀለም
አይደለም፡፡ የማኅደረ_ ዝምታና ቀዝቃዛነት ሲበዛብኝ፣ ለዓመታት ከእጄ ላይ ያላወለቅሁትን ብራዝሌት' በትካዜ እነካካለሁ። ሙቀት፣ ስሜት፣ ፍቅር፣ መተሳሰብ፣ መላፋት፣ ቀልድ፣ ሕልም የተሞላባት ትንሽ የደሃ ጎጆ በአእምሮዬ ውልብ ትላለች፡፡ የአንድኛችንን ወሬ / ሌላኛችን በጉጉት የምናዳምጥ ነፍሳት በዚያች ጎጆ ውስጥ ነበርን፡፡ አንዳንዴ አንዲት ሴት አግብቼ የሌላ ሴት ማስታወሻ እጄ ላይ ማስቀመጥ ነውር እየሆነብኝ፣ አውልቄ ልጥለው አስብና “ግዴለም ባይመለሱበትም የተሻገሩበትን ድልድይ መስበር ግዴታ አይደለም!” እላለሁ - ለራሴ!! ማንም የማያስታውሳቼውን ሰዎች፣ ማንም ከነማይዘክረው ታሪካቼው፤ በዚህ ምድር እንደሌሉ፣ እንዳልተፈጠሩ ከመርሳት፤ ትንሽ ሐውልት (በአደባባይም ባይሆን) ውለታቼው ባረፈበት ሰው ልብ ቢቀር ምኑ ነው ክፋቱ!? ይህች 'ብራዝሌት' ሌላ ትርጉም የላትም... የአንዲት ውብ ነፍስ ማስታወሻ ናት!!
ተፈፀመ።
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
አይደለም፡፡ የማኅደረ_ ዝምታና ቀዝቃዛነት ሲበዛብኝ፣ ለዓመታት ከእጄ ላይ ያላወለቅሁትን ብራዝሌት' በትካዜ እነካካለሁ። ሙቀት፣ ስሜት፣ ፍቅር፣ መተሳሰብ፣ መላፋት፣ ቀልድ፣ ሕልም የተሞላባት ትንሽ የደሃ ጎጆ በአእምሮዬ ውልብ ትላለች፡፡ የአንድኛችንን ወሬ / ሌላኛችን በጉጉት የምናዳምጥ ነፍሳት በዚያች ጎጆ ውስጥ ነበርን፡፡ አንዳንዴ አንዲት ሴት አግብቼ የሌላ ሴት ማስታወሻ እጄ ላይ ማስቀመጥ ነውር እየሆነብኝ፣ አውልቄ ልጥለው አስብና “ግዴለም ባይመለሱበትም የተሻገሩበትን ድልድይ መስበር ግዴታ አይደለም!” እላለሁ - ለራሴ!! ማንም የማያስታውሳቼውን ሰዎች፣ ማንም ከነማይዘክረው ታሪካቼው፤ በዚህ ምድር እንደሌሉ፣ እንዳልተፈጠሩ ከመርሳት፤ ትንሽ ሐውልት (በአደባባይም ባይሆን) ውለታቼው ባረፈበት ሰው ልብ ቢቀር ምኑ ነው ክፋቱ!? ይህች 'ብራዝሌት' ሌላ ትርጉም የላትም... የአንዲት ውብ ነፍስ ማስታወሻ ናት!!
ተፈፀመ።
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍46❤16🤔6🔥3👏3
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አንድ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ማታ ቤት ገብታም ስለሴትዬዋ ማሰቧን አላቋረጠችም ነበር፡፡ ወንድ ብትሆን "ፍቅር ያዘኝ እንዴ?ብላ ራሷን መጠራጠር ትጀምር ነበር...ሴትዬዋ የማሳጅ ቤት ባለቤት መሆኗን ከቢዝነስ ካርዷ ብትረዳም ‹‹የፈለገችኝ ለሌላ ስራ ቢሆንስ?››የሚል ሀሳብ በአእምሮዋ ብልጭ አለባት።
እንደምንም ራሷን ተቆጣጠረችና አራት ቀን በመቆየት በአምስተኛው ቀን ደወለችላት፡፡
"ሳባ እባላለሁ...በቀደም ለታ ቢዝነስ ካርድሽን ሰጥተሽኝ ነበር..."ብላ.ቦታውንና ሁኔታውን ልትዘረዘርላት ስትጀምር አቋረጠቻት
"አውቄሻለሁ...ስለደወልሽ ደስ ብሎኛል..." የሚል መልስ ሰጠቻት
ትብለጥ፡
"አመሰግናለሁ"
"እሺ.ተገናኝተን.እናውራ፡
"ይቻላል"
"መቼ ይመችሻል?"
"ያው ያንቺን አላውቅም እንጂ እኔ ዛሬ እሁድ ስለሆነ ይመቸኛል...ካልሆነ ግን በማንኛውም ቀን ከ11.30 በኃላ መሆን ይችላል።››
"ግድ የለም ይመቸኛል...ሰፈርሽ የት ነው፡፡"
"ላንቻ....ግሎባል አካባቢ፡፡"
‹‹በቃ ስምንት ሰዓት መኪና ልክልሻለሁ...ቁጥርሽን እሰጠዋለሁ… ይደውልልሻል።"
‹‹እረ አያስፈልግም ቦታውን ንገሪኝና በላዳ መጣለሁ፡፡"አለቻት ያልጠበቀችውን ነገር በመስማቷ ግራ ተጋብታ፡፡
"አይ እሱ አሳሳቢ ጉዳይ አይደለም...ቻው በቃ፡፡ ስምንት ሰአት ይመጣልሻል፡፡ በኃላ እንገናኝ።››ስልኩ ተዘጋ።
ይበልጥ ገረማት። ለእሷ እቤት ድረስ መኪና? መደመም ውስጥ የሚከት ነው፡፡ቢሮዋ እንኳን ጉዳይ እንድታስፈፅም የሆነ ቦታ ሲልካት..አለቃዋ ቀብረር ብሎ‹‹እስከ እዛ በታክሲ ሄደሽ ..ከዛ በእግር ተሻግረሽ ወደዚህ ተጠምዝዘሽ ከዛ ሌላ ታክሲ ተሳፍረሽ....›› ብሎ ነው የሚያዛት። አሁን ግን መኪና ከሹፌር ጋር ለዛውም ቤቷ ድረስ?ለዛውም ለራሷ ጉዳይ፡፡
‹‹ይሄ ነገር የእውነት ህይወቴን የሚቀይር አጋጣሚ ይሆን እንዴ?..›› ስትል አሰበችና ሰዓቷን ተመለከተች …5 ሰዓት ሆኗል።ፒጃማዋን አውልቃ ልብስ ቀየረችና ቦርሳዎን ይዛ አንድ ክፍል ቤቷን ቆልፋ ግቢውን ለቃ ወጣች። ያመራችው እዛው ሰፈር ወደሚገኝ አንድ ፀጉር ቤት ነው።‹‹አዎ የተለየ ሰው ጋር ለተለየ አገጣሚ የተለየ ሆኜ መሄድ አለብኝ፡፡"ብላ ወስናለች፡፡ባላት ሶስት ሰዓት ወስጥ በተቻላት እና አቅሟ በፈቀደላት መጠን አምራና ዘንጣ የሚላክላትን ሹፌር መጠበቅ እንዳለባት ተሰምቷታል። ዝግጅቷን ጨርሳ 10 ደቂቃ ያህል እንኳን ሳታርፍ ነበር ስልኳ ያንጫረረው። ስልኳ እጇ ላይ ስለነበረ ፈጥና አነሳችው።
‹‹ሄሎ፡፡››
‹‹የእኔ እመቤት ጤና ይስጥልኝ፡፡ ደምሳሽ እባላለሁ፤አንቺን ወደ ቤት ለመውሰድ ተልኬ ነበር?››
‹‹ወደ ቤት?›› አለች ደንግጣ...የደነገጠችበት ምክንያት ፈፅሞ ቤት የሚባል በምናቧ ስላልነበረ ነው... የጠበቀችው ሆቴል ወይም ካፌ..ወይም የሆነ መዝናኛ ቦታ ነበር፡፡"
ደዋዩ ፀጥ ስትልበት ግራ ተጋብቶ "ምነው እመቤቴ ችግር አለ.እንዴ?"ሲል ጠየቃት።
"እረ ምንም ችግር የለም...በቃ እየወጣሁ ነው"
"ግሎባል ጋር ቆሚያለሁ አቅጣጫውን ንገሪኝና ልቅረብልሽ"
"ቅርብ ነኝ ...እዛው እመጣለሁ"ብላ ስልኩን አቋረጠችና ቤቱን በመዝጋት ግቢውን ለቃ ወጣች፡፡ እንግዳና የማይገመቱ ነገሮች ናቸው እየገጠሟት የነበረው፡፡ ደግሞ የሹፌሩ ትህትና "ማን ነች ብላ ብትነግረው ነው እንዲህ እመቤቴ እያለ ቅንጥስጥስ የሚለው?" በማለት እያጉረመረመች ዋናው አስፓልት ላይ ወጣች። ወደ ግሎባል ተጠጋች፡፡ ወዲህ ማዶም ሆነ ወዲያ ማዶ ምንም መኪና አይታያትም...ስልኳን አወጣችና ደወለች፤ከአጠገቧ ከ5 ሜትር ርቀት አካባቢ በእጅ ምልክት ሲሰጣት አየችው፡፡ሰውዬውን ከዚህ በፊት አይታዋለች፤ በቀደም ከሴትዬዋ ጋር የእሷ ጋርድ ሆኖ ቢሮዋ ድረስ መጥቶ ነበር፡፡ የመኪና በራፍ ይዞ ቆሟል፡፡መጥታ እስክትገባ እየጠበቀ ነው፡፡ ትህትናው ከሰውነት ግዝፈቱና ከመወጣጠሩ ጋር ፈፅሞ አብሮ የማይሄድ ነው የሆነባት።መኪናዋ እጅግ ዘመናዊ ከመሆኗ የተነሳ ከዚህ በፊት እንኳን ልትቀመጥበት በአስፓልቱ ላይ እራሱ ሲነዳ የምታየው በጣም አልፎ አልፎ ነው።ለዛ ነው ገና ከቤቷ ቅያስ ወጥታ አስፓልቱን እንደያዘች አይኗ የገባው የመጀመሪያው መኪና ቢሆንም ለእኔ የተላከ ይሆናል ብላ ስላልገመተች ትኩረት ያልሰጠቸው፡፡ እየፈለገች የነበረው ሌላ ቪታራ ወይም ቪትስ አይነት መኪና ነበር።
በደመነፍስ እየተንሳፈፈች ሄደችና ተጠጋችው፡፡በአንድ እጅ የመኪናውን በራፍ እንደያዘ ጎንበስ ብሎ በሌላ እጅ ወደውስጥ እንድትገባ አመለከታት.. ገባች። የመኪናው መቀመጫ ራሱ የተለየ ነው። ሁሉ ነገሩ የተሟላለት የሀብታም ወንደላጤ ሳሎን ነው የሚመስለው፡፡ ዙሪያውን የተገጠገጠው በሚያብረቀርቅ ቡኒ ቆዳ የተለበጠው ምቹ መቀመጫ ፊት ለፊት የሚታየው አነስተኛ ፍሪጅ፤ ከዛ ከፍ ብሎ ዘመነኛ የፈረንጅ ክሊፕ እያጫወተ ያለ ቲቪ...ሁሉም ያምራል።‹‹አሁን ይሄን ያለው ሰው ቤት ምን ያደርግለታል?››። ስትል በውስጧ እያልጎመጎመች ፈራ ተባ በሚል ስሜት ኮርነር ላይ ሄደችና ተቀመጠች።
ሹፌሩም ‹‹እመቤቴ የሚጠጣ ነገር ከፈለግሽ ፍሪጅ ውስጥ አለልሽ ፤ሌላ የሚያስፈልግ ነገር ካለ ጠይቂኝ›› አለና በራፉን ዘግቶ በፊት ለፊት ዞሮ ሄደና የሹፌሩን ቦታ ይዞ ማሽከርከር ጀመረ፡፡...ትንሽ እንደተጓዙ በእሷ እና በእሱ መካከል ያለውን ክፍተት በተንሸራታች ጥቁር መስታወት ዘጋው። ተንፈስ አለች.. የተሻለ ነፃነት ተሰማት፡፡ ከ20 ደቂቃ በሀሳብ የሚያናውዝ ጉዞ በኋላ ካዛንቺስ ደረሱ፡፡ ከስኳር ኮርፖሬሽን ዋና ቢሮ ቀጥሎ ባለው ቅያስ ተጠምዝዞ ገባና የተወሰነ ደቂቃ ከተጓዘ በኋላ አንድ ግዙፍ ግቢ ውስጥ ይዟት በመግባት ጋራዥ አቁሞ በፍጥነት ዞሮ በመምጣት በክብር እንዳስገባት በክብር እጇን ይዞ አወረዳት፡፡ እየመራት ወደ ግዙፉ ቪላ ቤት ይዟት ገባ። በእውነት መኖሪያ ቤት ሳይሆን የነገስታት የእልፍኝ አዳራሽ ነው ሚመስለው፡፡ድባቡ ያስፈራል፤ በራፉን አልፈው ወደውስጥ አንድ ሶስት እርምጃ ዘልቀው እንደገቡ የሆኑ ደልደል ያለች ነጭ ሽርጥ ያደረገች ሴትዬ ከግራ በኩል ካለው ኮሪደር ድንገት ወጣችና.
.."እመቤቴ እንኳንም በሰላም መጣሽ"በሚል ቃል የታጀበ በሞቀ ፈገግታ ካመጣት ሹፌር ተቀብላት ወደ ውስጥ ይዛት ዘለቀች፡፡ሹፌሩ ቀኝ ኃላ ዞሮ ተመልሶ ወጣ፡፡
ሴትዬዋ እየመራች ወስዳ ግዙፉ እና ባለግርማ ሞገሱ ሶፋ ላይ እንድትቀመጥ ካደረገች በኋላ"የሚጠጣ ምን ላምጣ?"ስትል ከአንገቷ ጎንበስ ብላ በትህትና ጠየቀቻት፡፡
‹‹አይ ግድ የለም…ምንም አያስፈልግም፡፡››ስትል መለሰችላት፡፡
‹‹አንድ ነገርማ ያዢ"
‹‹እንግዲያው ውሀ ይሁንልኝ›› አለች።እውነት ውሀ ጠምቷት ሳይሆን በህይወቷ እንዲህ አይነት ግራ የገባው ነገር ገጥሟት ስለማያውቅ በደመነፍስ ነው ያዘዘችው።
//
ከ10 ደቂቃ ጥበቃ በኋላ ሴትዬዋ በቀደም ካየቻት የተለየች ሆና መጣች፡፡ የሆነ የደቡብ አፍሪካ ወይም የታንዛኒያ የባህል አምባሳደር ነው የምትመስለው…ከላይ ከሻሽ አስተሳሰሯ እስከ ተጫማችው ጫማ ልዩ ኦሪጅናል አፍሪካዊ መስላ ነው የጠበቀቻት፡፡ ያው የሴትየዋ አለባበስ ለሳባ አዲስ ሆነባት እንጂ ለእሷ የተለመደና በሳምንት አንድ ወይም ሁለት ቀን የምትጠቀምበት ነው፡፡፡የሞቀና የጋለ ሰላምታ ሰጥታት ከተቀመጠችበት ሶፋ ላይ ልክ ለረጅም አመት እንደምታውቃት ታላቅ እህቷ አንድ እጇን ትከሻዋ ላይ ጥላ በፍቅርና በፈገግታ እያወራቻት ወደሚቀጥለው ክፍል
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አንድ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
ማታ ቤት ገብታም ስለሴትዬዋ ማሰቧን አላቋረጠችም ነበር፡፡ ወንድ ብትሆን "ፍቅር ያዘኝ እንዴ?ብላ ራሷን መጠራጠር ትጀምር ነበር...ሴትዬዋ የማሳጅ ቤት ባለቤት መሆኗን ከቢዝነስ ካርዷ ብትረዳም ‹‹የፈለገችኝ ለሌላ ስራ ቢሆንስ?››የሚል ሀሳብ በአእምሮዋ ብልጭ አለባት።
እንደምንም ራሷን ተቆጣጠረችና አራት ቀን በመቆየት በአምስተኛው ቀን ደወለችላት፡፡
"ሳባ እባላለሁ...በቀደም ለታ ቢዝነስ ካርድሽን ሰጥተሽኝ ነበር..."ብላ.ቦታውንና ሁኔታውን ልትዘረዘርላት ስትጀምር አቋረጠቻት
"አውቄሻለሁ...ስለደወልሽ ደስ ብሎኛል..." የሚል መልስ ሰጠቻት
ትብለጥ፡
"አመሰግናለሁ"
"እሺ.ተገናኝተን.እናውራ፡
"ይቻላል"
"መቼ ይመችሻል?"
"ያው ያንቺን አላውቅም እንጂ እኔ ዛሬ እሁድ ስለሆነ ይመቸኛል...ካልሆነ ግን በማንኛውም ቀን ከ11.30 በኃላ መሆን ይችላል።››
"ግድ የለም ይመቸኛል...ሰፈርሽ የት ነው፡፡"
"ላንቻ....ግሎባል አካባቢ፡፡"
‹‹በቃ ስምንት ሰዓት መኪና ልክልሻለሁ...ቁጥርሽን እሰጠዋለሁ… ይደውልልሻል።"
‹‹እረ አያስፈልግም ቦታውን ንገሪኝና በላዳ መጣለሁ፡፡"አለቻት ያልጠበቀችውን ነገር በመስማቷ ግራ ተጋብታ፡፡
"አይ እሱ አሳሳቢ ጉዳይ አይደለም...ቻው በቃ፡፡ ስምንት ሰአት ይመጣልሻል፡፡ በኃላ እንገናኝ።››ስልኩ ተዘጋ።
ይበልጥ ገረማት። ለእሷ እቤት ድረስ መኪና? መደመም ውስጥ የሚከት ነው፡፡ቢሮዋ እንኳን ጉዳይ እንድታስፈፅም የሆነ ቦታ ሲልካት..አለቃዋ ቀብረር ብሎ‹‹እስከ እዛ በታክሲ ሄደሽ ..ከዛ በእግር ተሻግረሽ ወደዚህ ተጠምዝዘሽ ከዛ ሌላ ታክሲ ተሳፍረሽ....›› ብሎ ነው የሚያዛት። አሁን ግን መኪና ከሹፌር ጋር ለዛውም ቤቷ ድረስ?ለዛውም ለራሷ ጉዳይ፡፡
‹‹ይሄ ነገር የእውነት ህይወቴን የሚቀይር አጋጣሚ ይሆን እንዴ?..›› ስትል አሰበችና ሰዓቷን ተመለከተች …5 ሰዓት ሆኗል።ፒጃማዋን አውልቃ ልብስ ቀየረችና ቦርሳዎን ይዛ አንድ ክፍል ቤቷን ቆልፋ ግቢውን ለቃ ወጣች። ያመራችው እዛው ሰፈር ወደሚገኝ አንድ ፀጉር ቤት ነው።‹‹አዎ የተለየ ሰው ጋር ለተለየ አገጣሚ የተለየ ሆኜ መሄድ አለብኝ፡፡"ብላ ወስናለች፡፡ባላት ሶስት ሰዓት ወስጥ በተቻላት እና አቅሟ በፈቀደላት መጠን አምራና ዘንጣ የሚላክላትን ሹፌር መጠበቅ እንዳለባት ተሰምቷታል። ዝግጅቷን ጨርሳ 10 ደቂቃ ያህል እንኳን ሳታርፍ ነበር ስልኳ ያንጫረረው። ስልኳ እጇ ላይ ስለነበረ ፈጥና አነሳችው።
‹‹ሄሎ፡፡››
‹‹የእኔ እመቤት ጤና ይስጥልኝ፡፡ ደምሳሽ እባላለሁ፤አንቺን ወደ ቤት ለመውሰድ ተልኬ ነበር?››
‹‹ወደ ቤት?›› አለች ደንግጣ...የደነገጠችበት ምክንያት ፈፅሞ ቤት የሚባል በምናቧ ስላልነበረ ነው... የጠበቀችው ሆቴል ወይም ካፌ..ወይም የሆነ መዝናኛ ቦታ ነበር፡፡"
ደዋዩ ፀጥ ስትልበት ግራ ተጋብቶ "ምነው እመቤቴ ችግር አለ.እንዴ?"ሲል ጠየቃት።
"እረ ምንም ችግር የለም...በቃ እየወጣሁ ነው"
"ግሎባል ጋር ቆሚያለሁ አቅጣጫውን ንገሪኝና ልቅረብልሽ"
"ቅርብ ነኝ ...እዛው እመጣለሁ"ብላ ስልኩን አቋረጠችና ቤቱን በመዝጋት ግቢውን ለቃ ወጣች፡፡ እንግዳና የማይገመቱ ነገሮች ናቸው እየገጠሟት የነበረው፡፡ ደግሞ የሹፌሩ ትህትና "ማን ነች ብላ ብትነግረው ነው እንዲህ እመቤቴ እያለ ቅንጥስጥስ የሚለው?" በማለት እያጉረመረመች ዋናው አስፓልት ላይ ወጣች። ወደ ግሎባል ተጠጋች፡፡ ወዲህ ማዶም ሆነ ወዲያ ማዶ ምንም መኪና አይታያትም...ስልኳን አወጣችና ደወለች፤ከአጠገቧ ከ5 ሜትር ርቀት አካባቢ በእጅ ምልክት ሲሰጣት አየችው፡፡ሰውዬውን ከዚህ በፊት አይታዋለች፤ በቀደም ከሴትዬዋ ጋር የእሷ ጋርድ ሆኖ ቢሮዋ ድረስ መጥቶ ነበር፡፡ የመኪና በራፍ ይዞ ቆሟል፡፡መጥታ እስክትገባ እየጠበቀ ነው፡፡ ትህትናው ከሰውነት ግዝፈቱና ከመወጣጠሩ ጋር ፈፅሞ አብሮ የማይሄድ ነው የሆነባት።መኪናዋ እጅግ ዘመናዊ ከመሆኗ የተነሳ ከዚህ በፊት እንኳን ልትቀመጥበት በአስፓልቱ ላይ እራሱ ሲነዳ የምታየው በጣም አልፎ አልፎ ነው።ለዛ ነው ገና ከቤቷ ቅያስ ወጥታ አስፓልቱን እንደያዘች አይኗ የገባው የመጀመሪያው መኪና ቢሆንም ለእኔ የተላከ ይሆናል ብላ ስላልገመተች ትኩረት ያልሰጠቸው፡፡ እየፈለገች የነበረው ሌላ ቪታራ ወይም ቪትስ አይነት መኪና ነበር።
በደመነፍስ እየተንሳፈፈች ሄደችና ተጠጋችው፡፡በአንድ እጅ የመኪናውን በራፍ እንደያዘ ጎንበስ ብሎ በሌላ እጅ ወደውስጥ እንድትገባ አመለከታት.. ገባች። የመኪናው መቀመጫ ራሱ የተለየ ነው። ሁሉ ነገሩ የተሟላለት የሀብታም ወንደላጤ ሳሎን ነው የሚመስለው፡፡ ዙሪያውን የተገጠገጠው በሚያብረቀርቅ ቡኒ ቆዳ የተለበጠው ምቹ መቀመጫ ፊት ለፊት የሚታየው አነስተኛ ፍሪጅ፤ ከዛ ከፍ ብሎ ዘመነኛ የፈረንጅ ክሊፕ እያጫወተ ያለ ቲቪ...ሁሉም ያምራል።‹‹አሁን ይሄን ያለው ሰው ቤት ምን ያደርግለታል?››። ስትል በውስጧ እያልጎመጎመች ፈራ ተባ በሚል ስሜት ኮርነር ላይ ሄደችና ተቀመጠች።
ሹፌሩም ‹‹እመቤቴ የሚጠጣ ነገር ከፈለግሽ ፍሪጅ ውስጥ አለልሽ ፤ሌላ የሚያስፈልግ ነገር ካለ ጠይቂኝ›› አለና በራፉን ዘግቶ በፊት ለፊት ዞሮ ሄደና የሹፌሩን ቦታ ይዞ ማሽከርከር ጀመረ፡፡...ትንሽ እንደተጓዙ በእሷ እና በእሱ መካከል ያለውን ክፍተት በተንሸራታች ጥቁር መስታወት ዘጋው። ተንፈስ አለች.. የተሻለ ነፃነት ተሰማት፡፡ ከ20 ደቂቃ በሀሳብ የሚያናውዝ ጉዞ በኋላ ካዛንቺስ ደረሱ፡፡ ከስኳር ኮርፖሬሽን ዋና ቢሮ ቀጥሎ ባለው ቅያስ ተጠምዝዞ ገባና የተወሰነ ደቂቃ ከተጓዘ በኋላ አንድ ግዙፍ ግቢ ውስጥ ይዟት በመግባት ጋራዥ አቁሞ በፍጥነት ዞሮ በመምጣት በክብር እንዳስገባት በክብር እጇን ይዞ አወረዳት፡፡ እየመራት ወደ ግዙፉ ቪላ ቤት ይዟት ገባ። በእውነት መኖሪያ ቤት ሳይሆን የነገስታት የእልፍኝ አዳራሽ ነው ሚመስለው፡፡ድባቡ ያስፈራል፤ በራፉን አልፈው ወደውስጥ አንድ ሶስት እርምጃ ዘልቀው እንደገቡ የሆኑ ደልደል ያለች ነጭ ሽርጥ ያደረገች ሴትዬ ከግራ በኩል ካለው ኮሪደር ድንገት ወጣችና.
.."እመቤቴ እንኳንም በሰላም መጣሽ"በሚል ቃል የታጀበ በሞቀ ፈገግታ ካመጣት ሹፌር ተቀብላት ወደ ውስጥ ይዛት ዘለቀች፡፡ሹፌሩ ቀኝ ኃላ ዞሮ ተመልሶ ወጣ፡፡
ሴትዬዋ እየመራች ወስዳ ግዙፉ እና ባለግርማ ሞገሱ ሶፋ ላይ እንድትቀመጥ ካደረገች በኋላ"የሚጠጣ ምን ላምጣ?"ስትል ከአንገቷ ጎንበስ ብላ በትህትና ጠየቀቻት፡፡
‹‹አይ ግድ የለም…ምንም አያስፈልግም፡፡››ስትል መለሰችላት፡፡
‹‹አንድ ነገርማ ያዢ"
‹‹እንግዲያው ውሀ ይሁንልኝ›› አለች።እውነት ውሀ ጠምቷት ሳይሆን በህይወቷ እንዲህ አይነት ግራ የገባው ነገር ገጥሟት ስለማያውቅ በደመነፍስ ነው ያዘዘችው።
//
ከ10 ደቂቃ ጥበቃ በኋላ ሴትዬዋ በቀደም ካየቻት የተለየች ሆና መጣች፡፡ የሆነ የደቡብ አፍሪካ ወይም የታንዛኒያ የባህል አምባሳደር ነው የምትመስለው…ከላይ ከሻሽ አስተሳሰሯ እስከ ተጫማችው ጫማ ልዩ ኦሪጅናል አፍሪካዊ መስላ ነው የጠበቀቻት፡፡ ያው የሴትየዋ አለባበስ ለሳባ አዲስ ሆነባት እንጂ ለእሷ የተለመደና በሳምንት አንድ ወይም ሁለት ቀን የምትጠቀምበት ነው፡፡፡የሞቀና የጋለ ሰላምታ ሰጥታት ከተቀመጠችበት ሶፋ ላይ ልክ ለረጅም አመት እንደምታውቃት ታላቅ እህቷ አንድ እጇን ትከሻዋ ላይ ጥላ በፍቅርና በፈገግታ እያወራቻት ወደሚቀጥለው ክፍል
👍77❤6🔥1😁1
ይዛት ገባች…፡፡
ከሳሎኑ በመጠኑ ጠበብ ያለ መለስተኛ የምግብ አዳራሽ የሚመስል ክፍል ነው፡፡ አንድ አስራ ምናምን ሰዎች በዙሪያው የሚያስቀምጥ ግዙፍ የምግብ ጠረጴዛ ሲኖር በሌላው ጥግ ደግሞ ሶስትና አራት ሰው የሚያስተናግድ ጠረጴዛ አለ...ያ ሰፊ ጠረጴዛ ጎን ያለ ሌላ አነስተኛ ጠረጴዛ ሲኖር ሙሉው በምግብ ተሞልቷል፡፡ ወደእጅ መታጠቢያው ይዛት ሄደችና ከታጠቡ በኋላ ፊት ለፊት በምግብ የተሞላው አነስተኛ ጠረጴዛ ላይ ተቀመጡ….ከጥዋት ጀምሮ ምንም እንዳልቀመሰችና በጣም እርቧት እንደነበረ ያወቀችው አሁን ምግቡ ፊት ለፊት ስትቀመጥና አንጀቷ በምግብ አምሮት ድምፅ አውጥቶ ሲንጓጓ ነው፡፡
እንግዲህ የምትወጂውን የምግብ አይነት ስለማላውቅ በግምት ነው ያሰራሁት.. ከመሀከሉ የሚመችሽን ራስሽ ምረጪ››አለቻት…
እሷም በውስጧ‹‹አይ አለማወቅ…አሁን እዚህ ጠረጴዛ ላይ ካለው ምግብ አልበላለት የሚል ሰው ይኖር ይሆን?›› አለችና…እሷ ፊት ለፊት እንደተቀመጠችው ሴትዬ አይነት ጥቂቶች ቢሆኑም እንደማይጠፉ አሰበችና ከየምግቡ እየቆነጣጠረች በምግብ ሰሀኑ ላይ ማድረግ ጀመረች…ያው ትዝብት ላይ ላለመውደቅ በማሰብ ከምትፈልገው ግማሹን ያህል ብቻ ነው ያነሳችው….ቀላል ወሬ እየወሩ ለእሷ ከባድ የሚባል ምሳ ከተመገቡ በኋላ አጃቸውን ተጣጥበው ወደ ሳሎን ተመለሱ..ለዋናው ውይይት ጎን ለጎን ተቀመጡ፡፡
💫ይቀጥላል💫
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ከሳሎኑ በመጠኑ ጠበብ ያለ መለስተኛ የምግብ አዳራሽ የሚመስል ክፍል ነው፡፡ አንድ አስራ ምናምን ሰዎች በዙሪያው የሚያስቀምጥ ግዙፍ የምግብ ጠረጴዛ ሲኖር በሌላው ጥግ ደግሞ ሶስትና አራት ሰው የሚያስተናግድ ጠረጴዛ አለ...ያ ሰፊ ጠረጴዛ ጎን ያለ ሌላ አነስተኛ ጠረጴዛ ሲኖር ሙሉው በምግብ ተሞልቷል፡፡ ወደእጅ መታጠቢያው ይዛት ሄደችና ከታጠቡ በኋላ ፊት ለፊት በምግብ የተሞላው አነስተኛ ጠረጴዛ ላይ ተቀመጡ….ከጥዋት ጀምሮ ምንም እንዳልቀመሰችና በጣም እርቧት እንደነበረ ያወቀችው አሁን ምግቡ ፊት ለፊት ስትቀመጥና አንጀቷ በምግብ አምሮት ድምፅ አውጥቶ ሲንጓጓ ነው፡፡
እንግዲህ የምትወጂውን የምግብ አይነት ስለማላውቅ በግምት ነው ያሰራሁት.. ከመሀከሉ የሚመችሽን ራስሽ ምረጪ››አለቻት…
እሷም በውስጧ‹‹አይ አለማወቅ…አሁን እዚህ ጠረጴዛ ላይ ካለው ምግብ አልበላለት የሚል ሰው ይኖር ይሆን?›› አለችና…እሷ ፊት ለፊት እንደተቀመጠችው ሴትዬ አይነት ጥቂቶች ቢሆኑም እንደማይጠፉ አሰበችና ከየምግቡ እየቆነጣጠረች በምግብ ሰሀኑ ላይ ማድረግ ጀመረች…ያው ትዝብት ላይ ላለመውደቅ በማሰብ ከምትፈልገው ግማሹን ያህል ብቻ ነው ያነሳችው….ቀላል ወሬ እየወሩ ለእሷ ከባድ የሚባል ምሳ ከተመገቡ በኋላ አጃቸውን ተጣጥበው ወደ ሳሎን ተመለሱ..ለዋናው ውይይት ጎን ለጎን ተቀመጡ፡፡
💫ይቀጥላል💫
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍83❤11
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሶስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቢ
‹‹እሺ ሳባ ህይወት እንዴት ነው?››
‹‹አሪፍ ነው…ምንም አይል?››
‹‹ማለቴ የስራ ህይወትሽ እንዴት ነው..ደስተኛ ነሽ?››
‹‹አዎ በስራው ደስተኛ ነኝ….ግን ክፍያው በቂ አይደለም…ማለቴ በቂ ሊሆን ይችላል ለእኔ ግን እየበቃኝ አይደለም፡፡›› ስትል በምሬት መለሰችላት፡፡
‹ይገባኛል…አየሽ አንቺ የተማርሽ ቆንጆና ማራኪ ወጣት ብትሆኚም በዕድሜ ግን ገና ለጋ ወጣት ነሽ…ገና ብዙ ብዙ ዕድል ይጠብቅሻል.. በህይወት የተሰጠሸን እድል ትጠቀሚበታለሽ ወይስ ታባክኚዋለሽ….ዋናው ጥያቄ ይሄ ነው፡፡››
‹‹ማለት አልገባኝም፡፡››አለቻት..እውነትም አለመግባትም ብቻ ሳይሆን ይባስ ብሎም ግራ ገብቷታል፡፡
ስለጀመረችላት ወሬ ይበልጥ ማብራሪያ ትሰጠኛለች ብላ ስትጠብቅ አሷ ‹‹እስኪ ተነሽ አንድ ቦታ ሄደን እንምጣ›› ብላት ቀድማት ከመቀመጫዋ ተነሳች...ሳባም ያለምንም ማቅማማት ተከትላት ተነሳችና ከኋላዋ ተከተለቻት፡፡
በፊት ለፊት በር ትወጣለች ብላ ስትጠብቅ ወደኋላ በር አመራች ..ረጅም ኮሪደር ሰንጥቀው ካቋረጡ በኋላ ወደውጭ ወጡ፡፡ በፅድና በተለያዩ አበቦችና አትክልቶች የተሞላ ውብ ግቢ ነው፡፡በረንዳውን ወርዳ ወደጓሮ ዘልቃ ገባች… ‹‹ይህቺ ሴትዬ ጓሮዋን ልታስጎበኘኝ ነው እንዴ?››እያለች በማልጎምጎም ተከተለቻት፡፡ግን ተሳስታ ነበር…፡፡እስከመጨረሻ ጓሮውን ሰንጥቀው ከጨረሱ በኋላ ሰማይ ጠቀስ በሆነው የብሎኬት አጥር መሀከል የሚያብረቀርቅ ወርቅ ቅብ አይነት ቀለም የተቀባ የላሜራ ግዙፍ በር አለ..በራፉ ጋር አንድ ጥቁር ሱፍ የለበሰ መልኩም ጥቁር የሆነ ወጠምሻ ሰው ቆሟል ፡፡
የኋላ ቤት የኋላ በራፍ በመኖሩ ተገርማ ሳትጨርስ ጭራሽ ጠባቂ ስታይ‹‹ይሄ ምን ጉድ ነው?››ስትል ነበር በውስጧ የጠየቀችው
‹‹….ሴትዬዋ ሀሽሽ አከፋፋይ ትሆን አንዴ?››መልስ ባታገኝም በውስጧ የጠየቀችው ጥያቄ ነበር፡፡ወጠምሻው ጠብ እርግፍ በማለት በትህትና እጅ ነሳና በራፉን ከፈተላቸው፡፡ተያይዘው በራፉን አልፈው ወጡ፡፡የወጡት ግን ወደ አስፓልት አይደለም ወይም ኮረኮንች መንገድ ላይ ወስዶ የሚጥልም አይደለም…ወደ ሌላ ግቢ እንጂ፡፡ ግቢው በግምት አንድ ሺ ካሬ ስፋት ያለው
ሲሆን የሎጅ አይነት አሰራርና አደረጃጀት የተከተለ ነው….ራቅ ራቅ ብለው አንደኛው ከአንደኛው በራፍና መግቢያ ተቃራኒ እንዲሆን ተደርጎ በቁጥር አስር በጎጆ ቅርፅ የተሰሩ ግድግዳቸው ባህላዊ ይዘት ኖሮት በተጠረበ ድንጋይ በጥንቃቄ የተሰሩ ቤቶች ዙሪያቸውን በተክሎች፤በአበባና፤በሀረጎች የተሸፈነና የተከለለ ተደርጎ የተሰራ ነው፡፡
ትብለጥም‹‹ይሄ አንደኛውና ዋነኛው የስራ ቦታችን ነው…ሌሎች ሁለት ቦታዎችም አሉን…ዋናው ግን ይሄ ነው፡፡››በማለት ወደ አንዱ እየመራች ወሰደቻት፡፡
የተዘጋውን በራፍ እጄታውን ጫን አለችና ገፋ አድርጋ ከፈተችው..ሶስት ክፍል አለው፡፡አንዱ ሻወር ቤት…ሁለተኛው ከሻወር ቤቱ የተያያዘ መልበሻ ክፍል፤ሲሆን ሌላው ዋናውና ሰፋ ያለው ክፍል ነው፡፡ ሰፊውና ዋናው ክፍል ውስጥ አንድ ቁም ሳጥን ሁለት ደረቅ ወንበሮች፤ከአንድ አነስተኛ ጠረጴዛ ጋር አንድ መካከለኛ ቁመት ያለው ሰው በምቾት ማስተኛት የሚችል ረዘም ያለ በነጭ ቆዳ የተለበጠ ሶፋ ሲኖር ወለሉ መካከል ላይ ሰፊና ረጅም የማሳጅ ጠረጴዛ አለ፡፡ዙሪያውን ቃኝታ ሳትጨርስ ደረቅ ወንበሩ ላይ ቁጭ ብሎ የነበረ አንድ የተወጣጠረ ጡንቻ ያለው ወጣት ከተቀመጠበት በፍጥነት ተነሳና ወደ እነሱ በመቅረብ ‹‹እንኳን በሰላም መጣችሁ ›› ሲል መጀመሪያ ትብለጥን ከዛ ደግሞ ሳባን ጨበጣቸው…
ሳባ ሲጨብጣት የእጁ ልስላሴና ጥንካሬ ውስጧ ድረስ ተሰማት፡‹‹እንዴት በዚህ መጠን ለስላሳና ጠንካራ ሊሆን ቻለ..?››ስትል ተገረመችበት፡፡‹‹አይ እንደዛማ ሊሆን አይችልም…እኔ ተሳስቼ ነው፡፡›› አለችና ትኩረቷን ለመሰብሰብ ሞከረች፡፡
‹‹ሶፈኒያስ ይባላል እሷዋ ደግሞ ሳባ ትባላለች…ዘመዴ ነች፡፡ሰሞኑን ከተጨናነቀ ስራ ላይ ነበረች፤ከዛ አስነስቼ ነው ያስመጣኋት፤ትንሽ ዘና ማለት ይገባታል
…አንተን ደግሞ እተማመንብሀለሁ….ልከ ለእኔ እንደምታዳርገው ለእሷም እንደዛው፡፡›› የሚል ትዕዛዝ አስተላለፈችለት፡፡
‹‹እረ ችግር የለውም…ግቢና ልብስሽን ቀይሪ…››ብሎ ፊቱን አዙሮ ወደ ጠረጴዛው ሄደና ለስራ የሚገለገልባቸውን ቅባቶችና የማሳጅ መገልገያ ዕቃዎች ማዘጋጀት ጀመረ፡፡ሳባ የምትለውና የምታደረግው ግራ ገብቷት በተገተረችበት ፈዛ ትብለጥን በትኩረት ትመለከታት ጀመረ፡፡
ገባትና ልትቀመጥ ወደሶፋው መራመድ የጀመረችውን እርምጃ ገትታ እጇን በመያዝ እየጎተተቻት ወደልብስ መቀየሪያው አነስተኛ ክፍል ይዛት ገባች.. የክፍሉ ሁለት የግድግዳው ክፍል ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ በመስታወት የተሸፈነ ነው፡፡በአንደኛው ግድግዳ ተደግፎ የቆመ ለክፍሉ እንዲስማማ ተደርጎ የተሰራ አነስተኛ ቁምሳጥን አለ…አንድ መቀመጫ መግቢያው ላይ አለ‹‹…በይ ልብስሽን አውልቂና ይሄንን ፎጣ አገልድመሽ ነይ…››
‹‹ልብሴን አውልቄ…? ማለት ለምን..?››
‹‹እንዴት ለምን ?ማሳጅ ተሰርተሸ አታውቂም?››
‹‹በፍፁም አላውቅም፡፡››
‹‹እንግዲያው እመኚኝ በጣም ትወጂዋለሽ፡፡›
‹‹እረ ይቅርብኝ..እኔ ወንድ ፊት እርቃኔን ቆሜ አላውቅም..››
‹‹እንዴ ምን ነካሽ የተማርሽና ዘመናዊ ሴት አይደለሽ እንዴ…? እንዳልሽ በወንድ ፊት ልብስሽን አውልቀሽ የማታውቂ ከዛም በላይ የወንድ እጅም ሰውነትሽ ላይ አርፎ የማያውቅ ሊሆን ይችላል…ግን ያ ማለት እስክትሞቺ አንዲህ ሆኖ ይቀጥላል ማለት እንዳልሆነ መቼስ በደንብ ታውቂያለሽ…አንድ ቀን በየተራ አድርገሽ የማታውቂያቸው ነገሮችን ቀስ በቀስ ማድረግሽ የማይቀርና የሚጠበቅ
ነው..አሁን በይ ልብስሽን አውልቂና ነይ…ደግሞ እኮ ብቻሽን አይደለሽም እኔ በክፍሉ ውስጥ ከፊት ለፊትሽ ቁጭ እላለሁ፡፡››
ምንም ማምለጫ መንገድ ልታገኝ አልቻለችም፡‹‹እሺ በቃ››
‹‹አዎ እንደዛ ነው የሚባለው..በይ አውልቂና ነይ .››ብላት ክፍሉን ጥላላት ወጥታ ሄደች…ሳባ የለበሰችውን ቀሚስ አወለቀችና ቀኑን ሙሉ ስትለፋበት የዋለችውን አዲስ የተሰራ ጸጉሯን አንድላይ ጠቅላላ በማያያዝ ፎጣውን አገልድማ ልክ ለዘመናት ሲያልመውና ሲመኘው ወደከረመው መድረክ አድል ቀንቶት ለመጀመሪያ ጊዜ እንደሚወጣ አማተር አርቲስት በፍራቻና በሚንቀጠቀጡ እግሮቿ ወደ ውስጥ ገባች…ሁለቱም ቀና ብለው አዯት እና እርስ በርስ ተያዩ
…ፈገግ አለች ትብለጥ
‹‹ምነው?ምን አጠፋሁ?››
‹‹ምንም…ግን በማሳጅ ምንም አይነት ልብስ አይፈቀድም…››
‹‹እንዴ ፓንትም?››
‹‹እሺ ለዛሬ ፓንቱን ይሁን ተይው…ጡት ማስያዣውን ግን አውልቂው…››
‹‹ሴትዬዋ ጉድ ልትሰራኝ ነው እንዴ? ያን ሁሉ እንክብካቤና ጠብ እርግፍማ ለጤና አይደለም›› እያለች ተመልሳ ወደክፍሉ ገባችና ጡት ማስያዣዋን አወለቀችና ተመለሰች…ወደ ጠረጴዛው ቀረበች…
‹‹ዘና በይና ጠረጴዛው ላይ በደረትሽ ተኚ ››አላት…
ከፍራቻዋ ጋር እየታገለች እንዳላት አደረገች..ቅባቱን በእጆቹ አፈሰና ከትከሻዋ አካባቢ እጆቹን አሳረፈ፡፡ ሰውነቷ ሽምቅቅ አለ…ቀስ እያለ መገጣጠሚያዋን እየነካካ እያፍታታት፤ወደታች ወደ ጀርባዋ ወረደ…አንዳንዴ ላላና ለስለስ ብሎ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሶስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቢ
‹‹እሺ ሳባ ህይወት እንዴት ነው?››
‹‹አሪፍ ነው…ምንም አይል?››
‹‹ማለቴ የስራ ህይወትሽ እንዴት ነው..ደስተኛ ነሽ?››
‹‹አዎ በስራው ደስተኛ ነኝ….ግን ክፍያው በቂ አይደለም…ማለቴ በቂ ሊሆን ይችላል ለእኔ ግን እየበቃኝ አይደለም፡፡›› ስትል በምሬት መለሰችላት፡፡
‹ይገባኛል…አየሽ አንቺ የተማርሽ ቆንጆና ማራኪ ወጣት ብትሆኚም በዕድሜ ግን ገና ለጋ ወጣት ነሽ…ገና ብዙ ብዙ ዕድል ይጠብቅሻል.. በህይወት የተሰጠሸን እድል ትጠቀሚበታለሽ ወይስ ታባክኚዋለሽ….ዋናው ጥያቄ ይሄ ነው፡፡››
‹‹ማለት አልገባኝም፡፡››አለቻት..እውነትም አለመግባትም ብቻ ሳይሆን ይባስ ብሎም ግራ ገብቷታል፡፡
ስለጀመረችላት ወሬ ይበልጥ ማብራሪያ ትሰጠኛለች ብላ ስትጠብቅ አሷ ‹‹እስኪ ተነሽ አንድ ቦታ ሄደን እንምጣ›› ብላት ቀድማት ከመቀመጫዋ ተነሳች...ሳባም ያለምንም ማቅማማት ተከትላት ተነሳችና ከኋላዋ ተከተለቻት፡፡
በፊት ለፊት በር ትወጣለች ብላ ስትጠብቅ ወደኋላ በር አመራች ..ረጅም ኮሪደር ሰንጥቀው ካቋረጡ በኋላ ወደውጭ ወጡ፡፡ በፅድና በተለያዩ አበቦችና አትክልቶች የተሞላ ውብ ግቢ ነው፡፡በረንዳውን ወርዳ ወደጓሮ ዘልቃ ገባች… ‹‹ይህቺ ሴትዬ ጓሮዋን ልታስጎበኘኝ ነው እንዴ?››እያለች በማልጎምጎም ተከተለቻት፡፡ግን ተሳስታ ነበር…፡፡እስከመጨረሻ ጓሮውን ሰንጥቀው ከጨረሱ በኋላ ሰማይ ጠቀስ በሆነው የብሎኬት አጥር መሀከል የሚያብረቀርቅ ወርቅ ቅብ አይነት ቀለም የተቀባ የላሜራ ግዙፍ በር አለ..በራፉ ጋር አንድ ጥቁር ሱፍ የለበሰ መልኩም ጥቁር የሆነ ወጠምሻ ሰው ቆሟል ፡፡
የኋላ ቤት የኋላ በራፍ በመኖሩ ተገርማ ሳትጨርስ ጭራሽ ጠባቂ ስታይ‹‹ይሄ ምን ጉድ ነው?››ስትል ነበር በውስጧ የጠየቀችው
‹‹….ሴትዬዋ ሀሽሽ አከፋፋይ ትሆን አንዴ?››መልስ ባታገኝም በውስጧ የጠየቀችው ጥያቄ ነበር፡፡ወጠምሻው ጠብ እርግፍ በማለት በትህትና እጅ ነሳና በራፉን ከፈተላቸው፡፡ተያይዘው በራፉን አልፈው ወጡ፡፡የወጡት ግን ወደ አስፓልት አይደለም ወይም ኮረኮንች መንገድ ላይ ወስዶ የሚጥልም አይደለም…ወደ ሌላ ግቢ እንጂ፡፡ ግቢው በግምት አንድ ሺ ካሬ ስፋት ያለው
ሲሆን የሎጅ አይነት አሰራርና አደረጃጀት የተከተለ ነው….ራቅ ራቅ ብለው አንደኛው ከአንደኛው በራፍና መግቢያ ተቃራኒ እንዲሆን ተደርጎ በቁጥር አስር በጎጆ ቅርፅ የተሰሩ ግድግዳቸው ባህላዊ ይዘት ኖሮት በተጠረበ ድንጋይ በጥንቃቄ የተሰሩ ቤቶች ዙሪያቸውን በተክሎች፤በአበባና፤በሀረጎች የተሸፈነና የተከለለ ተደርጎ የተሰራ ነው፡፡
ትብለጥም‹‹ይሄ አንደኛውና ዋነኛው የስራ ቦታችን ነው…ሌሎች ሁለት ቦታዎችም አሉን…ዋናው ግን ይሄ ነው፡፡››በማለት ወደ አንዱ እየመራች ወሰደቻት፡፡
የተዘጋውን በራፍ እጄታውን ጫን አለችና ገፋ አድርጋ ከፈተችው..ሶስት ክፍል አለው፡፡አንዱ ሻወር ቤት…ሁለተኛው ከሻወር ቤቱ የተያያዘ መልበሻ ክፍል፤ሲሆን ሌላው ዋናውና ሰፋ ያለው ክፍል ነው፡፡ ሰፊውና ዋናው ክፍል ውስጥ አንድ ቁም ሳጥን ሁለት ደረቅ ወንበሮች፤ከአንድ አነስተኛ ጠረጴዛ ጋር አንድ መካከለኛ ቁመት ያለው ሰው በምቾት ማስተኛት የሚችል ረዘም ያለ በነጭ ቆዳ የተለበጠ ሶፋ ሲኖር ወለሉ መካከል ላይ ሰፊና ረጅም የማሳጅ ጠረጴዛ አለ፡፡ዙሪያውን ቃኝታ ሳትጨርስ ደረቅ ወንበሩ ላይ ቁጭ ብሎ የነበረ አንድ የተወጣጠረ ጡንቻ ያለው ወጣት ከተቀመጠበት በፍጥነት ተነሳና ወደ እነሱ በመቅረብ ‹‹እንኳን በሰላም መጣችሁ ›› ሲል መጀመሪያ ትብለጥን ከዛ ደግሞ ሳባን ጨበጣቸው…
ሳባ ሲጨብጣት የእጁ ልስላሴና ጥንካሬ ውስጧ ድረስ ተሰማት፡‹‹እንዴት በዚህ መጠን ለስላሳና ጠንካራ ሊሆን ቻለ..?››ስትል ተገረመችበት፡፡‹‹አይ እንደዛማ ሊሆን አይችልም…እኔ ተሳስቼ ነው፡፡›› አለችና ትኩረቷን ለመሰብሰብ ሞከረች፡፡
‹‹ሶፈኒያስ ይባላል እሷዋ ደግሞ ሳባ ትባላለች…ዘመዴ ነች፡፡ሰሞኑን ከተጨናነቀ ስራ ላይ ነበረች፤ከዛ አስነስቼ ነው ያስመጣኋት፤ትንሽ ዘና ማለት ይገባታል
…አንተን ደግሞ እተማመንብሀለሁ….ልከ ለእኔ እንደምታዳርገው ለእሷም እንደዛው፡፡›› የሚል ትዕዛዝ አስተላለፈችለት፡፡
‹‹እረ ችግር የለውም…ግቢና ልብስሽን ቀይሪ…››ብሎ ፊቱን አዙሮ ወደ ጠረጴዛው ሄደና ለስራ የሚገለገልባቸውን ቅባቶችና የማሳጅ መገልገያ ዕቃዎች ማዘጋጀት ጀመረ፡፡ሳባ የምትለውና የምታደረግው ግራ ገብቷት በተገተረችበት ፈዛ ትብለጥን በትኩረት ትመለከታት ጀመረ፡፡
ገባትና ልትቀመጥ ወደሶፋው መራመድ የጀመረችውን እርምጃ ገትታ እጇን በመያዝ እየጎተተቻት ወደልብስ መቀየሪያው አነስተኛ ክፍል ይዛት ገባች.. የክፍሉ ሁለት የግድግዳው ክፍል ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ በመስታወት የተሸፈነ ነው፡፡በአንደኛው ግድግዳ ተደግፎ የቆመ ለክፍሉ እንዲስማማ ተደርጎ የተሰራ አነስተኛ ቁምሳጥን አለ…አንድ መቀመጫ መግቢያው ላይ አለ‹‹…በይ ልብስሽን አውልቂና ይሄንን ፎጣ አገልድመሽ ነይ…››
‹‹ልብሴን አውልቄ…? ማለት ለምን..?››
‹‹እንዴት ለምን ?ማሳጅ ተሰርተሸ አታውቂም?››
‹‹በፍፁም አላውቅም፡፡››
‹‹እንግዲያው እመኚኝ በጣም ትወጂዋለሽ፡፡›
‹‹እረ ይቅርብኝ..እኔ ወንድ ፊት እርቃኔን ቆሜ አላውቅም..››
‹‹እንዴ ምን ነካሽ የተማርሽና ዘመናዊ ሴት አይደለሽ እንዴ…? እንዳልሽ በወንድ ፊት ልብስሽን አውልቀሽ የማታውቂ ከዛም በላይ የወንድ እጅም ሰውነትሽ ላይ አርፎ የማያውቅ ሊሆን ይችላል…ግን ያ ማለት እስክትሞቺ አንዲህ ሆኖ ይቀጥላል ማለት እንዳልሆነ መቼስ በደንብ ታውቂያለሽ…አንድ ቀን በየተራ አድርገሽ የማታውቂያቸው ነገሮችን ቀስ በቀስ ማድረግሽ የማይቀርና የሚጠበቅ
ነው..አሁን በይ ልብስሽን አውልቂና ነይ…ደግሞ እኮ ብቻሽን አይደለሽም እኔ በክፍሉ ውስጥ ከፊት ለፊትሽ ቁጭ እላለሁ፡፡››
ምንም ማምለጫ መንገድ ልታገኝ አልቻለችም፡‹‹እሺ በቃ››
‹‹አዎ እንደዛ ነው የሚባለው..በይ አውልቂና ነይ .››ብላት ክፍሉን ጥላላት ወጥታ ሄደች…ሳባ የለበሰችውን ቀሚስ አወለቀችና ቀኑን ሙሉ ስትለፋበት የዋለችውን አዲስ የተሰራ ጸጉሯን አንድላይ ጠቅላላ በማያያዝ ፎጣውን አገልድማ ልክ ለዘመናት ሲያልመውና ሲመኘው ወደከረመው መድረክ አድል ቀንቶት ለመጀመሪያ ጊዜ እንደሚወጣ አማተር አርቲስት በፍራቻና በሚንቀጠቀጡ እግሮቿ ወደ ውስጥ ገባች…ሁለቱም ቀና ብለው አዯት እና እርስ በርስ ተያዩ
…ፈገግ አለች ትብለጥ
‹‹ምነው?ምን አጠፋሁ?››
‹‹ምንም…ግን በማሳጅ ምንም አይነት ልብስ አይፈቀድም…››
‹‹እንዴ ፓንትም?››
‹‹እሺ ለዛሬ ፓንቱን ይሁን ተይው…ጡት ማስያዣውን ግን አውልቂው…››
‹‹ሴትዬዋ ጉድ ልትሰራኝ ነው እንዴ? ያን ሁሉ እንክብካቤና ጠብ እርግፍማ ለጤና አይደለም›› እያለች ተመልሳ ወደክፍሉ ገባችና ጡት ማስያዣዋን አወለቀችና ተመለሰች…ወደ ጠረጴዛው ቀረበች…
‹‹ዘና በይና ጠረጴዛው ላይ በደረትሽ ተኚ ››አላት…
ከፍራቻዋ ጋር እየታገለች እንዳላት አደረገች..ቅባቱን በእጆቹ አፈሰና ከትከሻዋ አካባቢ እጆቹን አሳረፈ፡፡ ሰውነቷ ሽምቅቅ አለ…ቀስ እያለ መገጣጠሚያዋን እየነካካ እያፍታታት፤ወደታች ወደ ጀርባዋ ወረደ…አንዳንዴ ላላና ለስለስ ብሎ
👍81❤9🔥1
በሰውነቷ ላይ እጆቹን እያንሳፈፋቸው...ድንገት ደግሞ የሆነ አጥንቷንና የሆነ ቦታ ያሉ ስሮቿን ጨመቅና ጠምዘዝ እያደረገ አንዲሰማትና እንዲያማት ያደርጋል…ግን ደግሞ አመመኝ ማለት እንኳን አትችልም..ፈፅሞ ያለችበትን ቦታ እየረሳችና እየተንሳፈፈች መጣች.. እጆቹን በቅባት አርሶ እታች ወደ እግሯ ተረከዞች ወረደ.. እያፈራረቀ ውስጥ እግሯንና ቁርጭምጭሚቷን ሲያሻት ላይ ጭንቅላቷ ድረስ ተሰማት ‹‹…እንዴት ነው እግሮቼን ላሸኝ ጭንቅላቴ ላይ እንዲህ አይነት የኤሌክትሪክ ንዘርት የሚረጨው›› ይህንን ጭልጭል በሚል አቅሟ ነው ለማሰብ የሞከረችው..ቀስ እያለ ፎጣውን ወደላይ ወደመቀመጫዋ ሰበሰበና እጆቹን ወደላይ ቀስ እያለ እያስጠጋ ወደ ጭኗ እየቀረበ እየቀረበ እንድትንሰፈሰፍ አደረጋት..
ከዛ ወደ ጆሮዋ ጎንበስ አለና ‹‹አሁን ቀስ ብለሽ ተገልበጪልኝና በጀርባሽ ተኚ›› አላት….ድምፁ ከሩቅ አየሩን ሰንጥቆና አድማሱን አቋርጦ የሚመጣ ነው የሚመስለው፡፡ ግን ደግሞ ስምታዋለችና በዝግታ ታዘዘችው..አይኖቿን እንደጨፈነች ያለምንም ማቅማማት ልክ ገዳዮቹ እጅ ድንገት ገብቶ እንደተማረከ የጦር ምርኮኛ ታዛዥ ሆነችለት..ጥቁር አነስተኛ ፎጣ አመጣና አጣጥፎ አይኖቾ ላይ ጣል አደረገላት...ስራውን ቀጠለ…ከላይ ከአንገቷ አንስቶ ወደደረቷ እየወረደ በቅባት በወረዛና በለሰለሰ እጆቹ ጡቶቿ ዙሪያ እየተሸከረከረ ደግሞም ታች እምብርቷ አካባቢ እየደረሰ…ደግሞም ወደላይ እየተመለሰ እንድትቃትት አደረጋት…የሆኑ አጥንቶቿ ሲላቀቁ የሆኑ ስሮቿ ሲሳሳቡ..የሆኑ ደም ሰሮቿ ሲለጠጡና ሲሰፉ በዛ ውስጥ ደሟ እተንፏለለ በመፍሰስ በመላ ሰውነቷ ላይ ጭንቅላቷ እና ታች እግሯ ጥፍር ድረስ ፏ ብሎ ሲራወጥ ተሰማት…ሰውዬው ቀጥሏል …እሁን ግን አጓጉል ቦታዎች እየነካካት ነው..እጆቹ ፓንቷ ላይ አርፈዋል…አሁን መወራጨት ሁሉ ጀምራለች…የትብለጥን ክፍሉ ውስጥ መኖሯን ሆነ የሚያሻት ሰውዬን ምንነትና ማንነት ሁሉ ከአእምሮዋ እየደበዘዘ እየጠፋባት ነው.. በአየር ላይ እንደመንሳፈፍና እንደመሰወር እያደረጋት ነው..፡፡
ከዛ የሰውየው እጅ ከሰውነቷ ላይ ተነሳ…‹‹.ምን ነካህ ቀጥል እንጂ..›› ልትለው ፈልጋ ነበር..ግን ያንን ለማለት አንደበቷን መክፈት አልቻለችም…እ..እ ግን ‹‹እመቤቴ አሁን ጨርሰናል…መነሳት ትችያለሽ ››አላት…እንደዛ ያደረገው ከትብለጥ እንዲያቆም በምልክት ስለተነገረው ነው…ከዚህ በላይ ከቀጠለ.. ስሜቷን ሙሉ በሙሉ ፈንድቶ ወጥቶ ያልሆነ ነገር ይከሰትና ለእፍረት ልትዳረግ ትችላለች፡፡ያ ደግሞ ለቀጣይ ንግግራቸውና ድርድራቸው ጥሩ አይሆንም የሚል ግምት ስለወሰደች ነው፡፡ ለዛ ነበር ያስቆመችው.. ደቂቃዎችን ወስዳ እንደምንም ከገባችበት ሰመመን ወጣችና ፎጣውን አስተካክላ ለብሳ ከጠረጴዛው ላይ በመነሳት ቆመች…‹‹ሻወር ውሰጂና ልብስሽን ለብሰሽ ነይ..እጠብቅሻለሁ››አለቻት…10ደቂቃ ፈጀባት..
ስትመጣ ትብለጥም እያነበበች የነበረችውን መፅሄት አስቀምጣ ቦርሳዋን ይዛ በመነሳት ቆመች፡፡ ቦርሳዋን ከፈተችና ሳባ እያየቻት የታሰረ ብር በማውጣት ቆጠረች..ሁለት ሺ ብር ቀነሰችና ‹‹እናመሰግናለን እንካ እቺን›› ብላ ዘረጋችለት
‹‹አረ እትዬ ትብለጥ ይሄንንማ አልቀበልም…በእኔ ነው››
‹‹ግዴለህም ተቀበል››
‹‹አረ አይሆንም..ያንቺ ዘመድ የእኔ ዘመድ ማለት ነች..ለዛውም እኮ ግማሽ ስራ ነው፡፡››
‹‹እኮ ጉርሻውም እኮ ግማሽ ነው…በል ያውልህ ብላ የተነሳችበት ሶፋ ላይ ብሩን ወርውራለት ሳባን ይዛት ወጣች….ሳባ ሁሉ ነገር ግራ ቢገባትና መአት ጥያቄ ቢኖራትም ምንም መጠየቅ ሳትችል ዝም ብላ ተከተለቻት…
💫ይቀጥላል💫
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
ከዛ ወደ ጆሮዋ ጎንበስ አለና ‹‹አሁን ቀስ ብለሽ ተገልበጪልኝና በጀርባሽ ተኚ›› አላት….ድምፁ ከሩቅ አየሩን ሰንጥቆና አድማሱን አቋርጦ የሚመጣ ነው የሚመስለው፡፡ ግን ደግሞ ስምታዋለችና በዝግታ ታዘዘችው..አይኖቿን እንደጨፈነች ያለምንም ማቅማማት ልክ ገዳዮቹ እጅ ድንገት ገብቶ እንደተማረከ የጦር ምርኮኛ ታዛዥ ሆነችለት..ጥቁር አነስተኛ ፎጣ አመጣና አጣጥፎ አይኖቾ ላይ ጣል አደረገላት...ስራውን ቀጠለ…ከላይ ከአንገቷ አንስቶ ወደደረቷ እየወረደ በቅባት በወረዛና በለሰለሰ እጆቹ ጡቶቿ ዙሪያ እየተሸከረከረ ደግሞም ታች እምብርቷ አካባቢ እየደረሰ…ደግሞም ወደላይ እየተመለሰ እንድትቃትት አደረጋት…የሆኑ አጥንቶቿ ሲላቀቁ የሆኑ ስሮቿ ሲሳሳቡ..የሆኑ ደም ሰሮቿ ሲለጠጡና ሲሰፉ በዛ ውስጥ ደሟ እተንፏለለ በመፍሰስ በመላ ሰውነቷ ላይ ጭንቅላቷ እና ታች እግሯ ጥፍር ድረስ ፏ ብሎ ሲራወጥ ተሰማት…ሰውዬው ቀጥሏል …እሁን ግን አጓጉል ቦታዎች እየነካካት ነው..እጆቹ ፓንቷ ላይ አርፈዋል…አሁን መወራጨት ሁሉ ጀምራለች…የትብለጥን ክፍሉ ውስጥ መኖሯን ሆነ የሚያሻት ሰውዬን ምንነትና ማንነት ሁሉ ከአእምሮዋ እየደበዘዘ እየጠፋባት ነው.. በአየር ላይ እንደመንሳፈፍና እንደመሰወር እያደረጋት ነው..፡፡
ከዛ የሰውየው እጅ ከሰውነቷ ላይ ተነሳ…‹‹.ምን ነካህ ቀጥል እንጂ..›› ልትለው ፈልጋ ነበር..ግን ያንን ለማለት አንደበቷን መክፈት አልቻለችም…እ..እ ግን ‹‹እመቤቴ አሁን ጨርሰናል…መነሳት ትችያለሽ ››አላት…እንደዛ ያደረገው ከትብለጥ እንዲያቆም በምልክት ስለተነገረው ነው…ከዚህ በላይ ከቀጠለ.. ስሜቷን ሙሉ በሙሉ ፈንድቶ ወጥቶ ያልሆነ ነገር ይከሰትና ለእፍረት ልትዳረግ ትችላለች፡፡ያ ደግሞ ለቀጣይ ንግግራቸውና ድርድራቸው ጥሩ አይሆንም የሚል ግምት ስለወሰደች ነው፡፡ ለዛ ነበር ያስቆመችው.. ደቂቃዎችን ወስዳ እንደምንም ከገባችበት ሰመመን ወጣችና ፎጣውን አስተካክላ ለብሳ ከጠረጴዛው ላይ በመነሳት ቆመች…‹‹ሻወር ውሰጂና ልብስሽን ለብሰሽ ነይ..እጠብቅሻለሁ››አለቻት…10ደቂቃ ፈጀባት..
ስትመጣ ትብለጥም እያነበበች የነበረችውን መፅሄት አስቀምጣ ቦርሳዋን ይዛ በመነሳት ቆመች፡፡ ቦርሳዋን ከፈተችና ሳባ እያየቻት የታሰረ ብር በማውጣት ቆጠረች..ሁለት ሺ ብር ቀነሰችና ‹‹እናመሰግናለን እንካ እቺን›› ብላ ዘረጋችለት
‹‹አረ እትዬ ትብለጥ ይሄንንማ አልቀበልም…በእኔ ነው››
‹‹ግዴለህም ተቀበል››
‹‹አረ አይሆንም..ያንቺ ዘመድ የእኔ ዘመድ ማለት ነች..ለዛውም እኮ ግማሽ ስራ ነው፡፡››
‹‹እኮ ጉርሻውም እኮ ግማሽ ነው…በል ያውልህ ብላ የተነሳችበት ሶፋ ላይ ብሩን ወርውራለት ሳባን ይዛት ወጣች….ሳባ ሁሉ ነገር ግራ ቢገባትና መአት ጥያቄ ቢኖራትም ምንም መጠየቅ ሳትችል ዝም ብላ ተከተለቻት…
💫ይቀጥላል💫
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍82❤8🤔5👏2
#ቤርሙዳ_ዘ_ካሳንቺስ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቢ
‹‹በማግስቱ ሰራ መሄድ አልቻለችም…ኸረ እንደውም ከተኛችበት መንቀሳቀስም አልቻለችም፡፡ ሀሳብ እንዲህ ድቅቅ አድርጎ እንደሚያደክም ይሄ በህይወቷ የመጀመሪያው ልምዷ ነው፡፡ ዝልፍልፍ ነበር ያለችው…ስጋትና ጉጉት..ፍራቻና ድፍረት..
‹‹ለአለቃዋ በጣም ስላመመኝ መምጣት አልቻልኩም›› ብላ በሚሴጅ መልዕክት ላከችለት፡፡
‹‹ሳምንቱን ሙሉ ስታወርድና ስታወጣ ስታስብና ስታሰላስል ቆይታ ቅዳሜ ዕለት ወደማታ ለትብለጥ ደወለችላትና እሁድ እንድምትመጣ ነገረቻት፡፡ በተመሳሳይ ሰዓት መኪና እንደምትልክላት ነገረቻት፡፡
ስትደውልላት ወስና አይደለም….አግኝታት… የበለጠ ማብራሪያ፤የበለጠ ገለፃ እንድታደርግላት ፈልጋ እንጂ...አዎ በሳምንት ውስጥ ከአንድ ሺ በላይ ጥያቄዎች ወደ እዕምሮዋ ተግተልትለው ገብተው መልሰው ወጥተዋል..ታዲያ ቢያንስ መሰረታዊ የሆኑ እንዲመለሱላት የምትፈልገው አስራ ምናምን የሚሆኑ ጥያቄዎች አሉ…የስራውን እድል የምትቀበለውም አሻፈረኝ የምትለውም እነሱ ላይ ተንተርሳ እንደሆነ ከራሷ ጋር ባደረገችው ውይይት ውሳኔ ላይ ደርሳለች፡፡
ለምሳሌ ጥያቄ ቁጥር አንድ የተባለውን ያህል ብር በወር እስከ 100ሺ ብር ታገኛለች?100ሺ ብሩ ይቅር እሺ 50ሺ ብር እንኳን እንደምታገኝ ማረጋገጫዋ ምንድነው…?ይሄ ተስፋ የውሸት ቢሆንስ?
‹በሶስት ወር ስልጠና የተጠበቀውን ያህል ውጤታማ ባትሆንስ…?ተጨማሪ ስልጠና ይሰጣታል ወይስ ትባረራለች?፡፡›
‹‹ከማሳጅ ሙያ ውጭ እንድትሰጥ የሚጠበቅባት አገልግሎት ምንድነው..?
‹‹እንደ ተነገራት ዋናው የደንበኞቿን ፍላጎት ያለምንም መሸራረፍ 100 ፐርሰንትእንድታሟላና ፍፁም ደስተኛ ሆነው እንዲመለሱ ማድረግ ነው…ይሄ የወሲብ ጥያቄንም ያጠቃልላል….?››
‹‹ደንበኞቿ ወንዶች ብቻ ናቸው ወይስ ሴትም ወንድም….? የተመረጡ ሰዎች ናቸው ወይስ ማንም አገልግሎቱን የፈለገና መክፈል የሚችል ሰው ሁሉ መገልገል ይችላል?››
‹‹በስራ ላይ እያለች በደንበኞቿ ጥቃት ቢደርስባት ድርጅቱ እስከምን ድረስ ይከላከልላታል››…ወዘተ
እነዚህን አንድ በአንድ በማንሳት በዝርዝር እንድታስረዳት ካደረገች በኃላ ከዛ በስራው ለመቀጠልና ወደስልጠና ለመግባት ትወስናለች፤ካለበለዚያም እስከአሁን
ላደረገቸላት.እንክብካቤና ቀናነት አመስግናት ወደ ድህነት ስራዋ ትመለሰላች.. አዎ እንደዛ ወስና ነው የደወለችላት፡፡
እሁድ በተመሳሳይ ሰዓት በተመሳሳይ ቁጥር ተመሳሳይ ስልክ ተደወለላት
..ተዘጋጅታ ስትጠብቅ ስለነበረ ቦርሳዋን አነሳችና ወጣች፡፡ ዛሬ እንደባለፈው ሳምንት ፍፁማዊ በሚመስል መሽቀርቀር አይደለም፤ጉጉቷም የተለየና በስጋት የተሞላ ነው፡፡
ካዛንቺስ ደርሰው መኪናውን እንደተለመደው ግቢው ውስጥ አስገብቶ አቆመና ከፍቶ አስወረዳትና እጇን ይዞ ወደሳሎን ወሰዳት….በተመሳሰይ ለሰራተኛዋ አስረከባት..ሰራተኛዋ ቤተኛነትን በሚያሳይ የጋለ ሰላምታ ከተረከበቻት በኋላ ይዛት ወደውስጥ ገባች..ሶፋው ላይ ቁጭ ብላ ስትጠብቃት የነበረችው ግን ትብለጥ አልነበረችም…ሌላ በእሷ ከእድሜ አራት ወይም አምስት አመት የምትበልጥ ጠይም ረጅም ሞዴል መሳይ ቆንጆ ሴት ነች፡፡ ከመቀመጫዋ ተነሳችና እጇን ለሰላምታ ዘረጋችላት..
‹‹ይህቺም እንደእኔ በስራው ተመልምላ ይሆን የመጣችው..? አንድ ላይ ልታናግረን ይሆናል አንድ ላይ የጠራችን ?››ስትል አሰበችና ቅር አላት…
ያ ሁሉ ጥያቄ ሌላ ሰው ፊት እንዴት አድርጋ ትጠይቃታላች...ሀሳቧን ዘርዝራ ሳትጨርስ…ልጅቷ‹‹ሰገን እባላለሁ..ካልተሳሳትኩ አንቺ ሳባ ነሽ››አለቻት
ለሰላምታ የሰነዘረችውን የሚቀነጠስ የሚመስለውን ጣቷን አየጨበጠች…‹‹አዎ አልተሳሳትሸም››አለቻት
‹‹እትዬ በቃ እናመሰግናለን..የምንፈልገው ነገር ካለ እንጠራሻለን››አለችና ሰራተኛዋን ወደ ውስጥ ሸኘቻትና ወደመቀመጫዋ ተመልሳ በመቀመጥ ሳባንም
ከፊት ለፊቷ እንድትቀመጥ ጋበዘቻት...ሳባ ግራ በመጋባት ከስር እስከ ላይ ብትቃኛትም ምንም መገመት አልቻለችም…ፊት ለፊቷ ጠረጴዛ ላይ በዛ ያሉ ወረቀቶች ይታያታል፡፡ ፊቷ ያያችው ሰገን እባላለሁ ያለቻት ልጅ መናገር ጀመረች፡፡
‹‹እንግዲህ ስለስራው መጀመር ማለቴ ስለ ስልጠናው ሁኔታ አንዳንድ ቅድመ ዝግጅቶችና የተወሰኑ የሚፈረሙ ውሎች አሉ… ስለዛ እንድንነጋገርና እንደንጨርስ ነው፡፡››
‹‹ግን እኮ››
‹‹ምነው…ችግር አለ?››
‹‹ማለቴ ቁርጥ ያለ ውሳኔ ላይ ደርሼ አይደለም የመጣሁት …አሁንም እትዬ ትብለጥን ጠይቄ መረዳት የሚገባኝ ጥያቄዎች ነበሩኝ..››
‹‹ግን የተነገረኝ እንደተስማማሽ ነበር፡፡ትብለጥ ያለችኝ እንደዛ ነበር››
‹‹አዎ እርግጥ ለእሷ ያልኳት እንደዛ ነው…ማለት በአካል ሳገኛት ላስረዳትና ጥያቄዎቼን ላቀርብላት ነበር የፈለኩት...እና የማላስቸግርሽ ከሆነ ከእሷ ታገናኚኛለሽ?››
‹‹አይ አሁን በቅርብ ስሌለች አልችልም››
‹‹ውይ ያሳዝናል. በቃ ንገሪልኝና በተመቻት ቀን ቀጠሮ ትያዝልኝ እመጣለሁ፡፡››
‹‹ይቻላል….እነግራታለሁ..ግን ከስድሰት ወር በኃላ ነው እሷን የምታገኚያት፡፡››
ልቧ ምንጭቅ ብሎ ወደታች ዝቅ ያለ መሰላት…ወይንም የሆነ ነገር ከቤቱ ኮሪኒስ ላይ ተላቆ ጭንቅላቷ ላይ የወደቀ አይነት ስሜት ነው የተሰማት
‹ስድስት ወር….?››
‹‹አዎ..ዛሬ ወደ አሜሪካ በራለች…አሁን ያለሽ ምርጫ ሁለት ነው፡፡ የመጀመሪያው ጥያቄዎችሽን ለእኔ አቅርበሽ ስለስራው በመረዳት አስፈላጊ ቅድመ ሁኔታዎችን አሟልተሸ ወደስራ መግባት ወይም ሁለተኛው ምርጫሽ ይቅርብኝ ብለሽ ወደ ተለመደው ኑሮሽ መመለስ…››
‹‹በቃ?››
‹‹አዎ..አየሽ አንቺ የተፈለግሺበት ዋናው ምክንያት የእኔን ቦታ ለመተካት ነው፡፡››
አሁን ተነቃቃች…ቢያንስ ስራውን በጥልቀት የሚያውቀው ሰው ነው ከፊት ለፊቷ ያለው
‹‹ያንቺን…?አንቺ ልታቆሚ ነው፡?፡››
‹‹አይ በፍፁም… እንደነገርኩሽ እሷ አሜሪካ ለሚቀጥሉት ስድስት ወራት ስለምትቆይ የእሷን ቦታ ለመተካት ነው….ማለት ድርጅቱን ለማስተዳደር..የእሷ ነገር ሆኖብኝ እንጂ እኔስ አዛው ስራዬን ብሰራ ደስ ይለኝ ነበር››
‹‹እኔም ስራውን እፈልገዋለሁ እኮ…ግን ያልተመለሱልኝ ጥያቄዎች በውስጤ እየተጉላሉ እየረበሹኝ ስለሆነ ነው፡፡››
‹‹እሺ ትብለጥ…አንቺን በተመለከተ አደራ ስላለቺኝ ስለስራው ከእኔ ታሪክ አንስቼ ላስረዳሽ››
‹‹በፈጠረሽ…ደስ ይለኛል፡፡››
‹‹የዛሬ ስድስት አመት ነው፡፡አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የ2ተኛአመት የማኔጅመንት ተማሪ ነበርኩ፡፡እናቴ በድንገት ታማ ከክፍለ ሀገር አጎቶቼ አመጧትና ሚኒሊክ አስተኞት...ያው አባቴ በልጅነቴ ነበር የሞተብኝ..አጎቶቼ ሲመጡ ለቀናት ቢበዛ ለአንድ ሳምንት ህክምና ብለው ነበር…ግን በሽታዋ እንዲህ በቀላሉ የሚድን አይነት አልነበረም….ከአስራ አምስት ቀን በኋላ ሁሉም ተራ በተራ ወደ ሀገራቸው
ተመለሱ፤ምክንያቱም ሁሉም የየራሳቸው ልጆችና ቤተሰቦች ያሏቸው ከእጅ ወደአፍ የሆነ ኑሮ የሚኖሩ ድሆች ስለነበሩ ከዛ በላይ ለእናቴ የሚያደርጉላት ምንም ነገር አልነበረም..ሆስፒታል አንድ ወር ከ15 ቀን ተኛች….
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቢ
‹‹በማግስቱ ሰራ መሄድ አልቻለችም…ኸረ እንደውም ከተኛችበት መንቀሳቀስም አልቻለችም፡፡ ሀሳብ እንዲህ ድቅቅ አድርጎ እንደሚያደክም ይሄ በህይወቷ የመጀመሪያው ልምዷ ነው፡፡ ዝልፍልፍ ነበር ያለችው…ስጋትና ጉጉት..ፍራቻና ድፍረት..
‹‹ለአለቃዋ በጣም ስላመመኝ መምጣት አልቻልኩም›› ብላ በሚሴጅ መልዕክት ላከችለት፡፡
‹‹ሳምንቱን ሙሉ ስታወርድና ስታወጣ ስታስብና ስታሰላስል ቆይታ ቅዳሜ ዕለት ወደማታ ለትብለጥ ደወለችላትና እሁድ እንድምትመጣ ነገረቻት፡፡ በተመሳሳይ ሰዓት መኪና እንደምትልክላት ነገረቻት፡፡
ስትደውልላት ወስና አይደለም….አግኝታት… የበለጠ ማብራሪያ፤የበለጠ ገለፃ እንድታደርግላት ፈልጋ እንጂ...አዎ በሳምንት ውስጥ ከአንድ ሺ በላይ ጥያቄዎች ወደ እዕምሮዋ ተግተልትለው ገብተው መልሰው ወጥተዋል..ታዲያ ቢያንስ መሰረታዊ የሆኑ እንዲመለሱላት የምትፈልገው አስራ ምናምን የሚሆኑ ጥያቄዎች አሉ…የስራውን እድል የምትቀበለውም አሻፈረኝ የምትለውም እነሱ ላይ ተንተርሳ እንደሆነ ከራሷ ጋር ባደረገችው ውይይት ውሳኔ ላይ ደርሳለች፡፡
ለምሳሌ ጥያቄ ቁጥር አንድ የተባለውን ያህል ብር በወር እስከ 100ሺ ብር ታገኛለች?100ሺ ብሩ ይቅር እሺ 50ሺ ብር እንኳን እንደምታገኝ ማረጋገጫዋ ምንድነው…?ይሄ ተስፋ የውሸት ቢሆንስ?
‹በሶስት ወር ስልጠና የተጠበቀውን ያህል ውጤታማ ባትሆንስ…?ተጨማሪ ስልጠና ይሰጣታል ወይስ ትባረራለች?፡፡›
‹‹ከማሳጅ ሙያ ውጭ እንድትሰጥ የሚጠበቅባት አገልግሎት ምንድነው..?
‹‹እንደ ተነገራት ዋናው የደንበኞቿን ፍላጎት ያለምንም መሸራረፍ 100 ፐርሰንትእንድታሟላና ፍፁም ደስተኛ ሆነው እንዲመለሱ ማድረግ ነው…ይሄ የወሲብ ጥያቄንም ያጠቃልላል….?››
‹‹ደንበኞቿ ወንዶች ብቻ ናቸው ወይስ ሴትም ወንድም….? የተመረጡ ሰዎች ናቸው ወይስ ማንም አገልግሎቱን የፈለገና መክፈል የሚችል ሰው ሁሉ መገልገል ይችላል?››
‹‹በስራ ላይ እያለች በደንበኞቿ ጥቃት ቢደርስባት ድርጅቱ እስከምን ድረስ ይከላከልላታል››…ወዘተ
እነዚህን አንድ በአንድ በማንሳት በዝርዝር እንድታስረዳት ካደረገች በኃላ ከዛ በስራው ለመቀጠልና ወደስልጠና ለመግባት ትወስናለች፤ካለበለዚያም እስከአሁን
ላደረገቸላት.እንክብካቤና ቀናነት አመስግናት ወደ ድህነት ስራዋ ትመለሰላች.. አዎ እንደዛ ወስና ነው የደወለችላት፡፡
እሁድ በተመሳሳይ ሰዓት በተመሳሳይ ቁጥር ተመሳሳይ ስልክ ተደወለላት
..ተዘጋጅታ ስትጠብቅ ስለነበረ ቦርሳዋን አነሳችና ወጣች፡፡ ዛሬ እንደባለፈው ሳምንት ፍፁማዊ በሚመስል መሽቀርቀር አይደለም፤ጉጉቷም የተለየና በስጋት የተሞላ ነው፡፡
ካዛንቺስ ደርሰው መኪናውን እንደተለመደው ግቢው ውስጥ አስገብቶ አቆመና ከፍቶ አስወረዳትና እጇን ይዞ ወደሳሎን ወሰዳት….በተመሳሰይ ለሰራተኛዋ አስረከባት..ሰራተኛዋ ቤተኛነትን በሚያሳይ የጋለ ሰላምታ ከተረከበቻት በኋላ ይዛት ወደውስጥ ገባች..ሶፋው ላይ ቁጭ ብላ ስትጠብቃት የነበረችው ግን ትብለጥ አልነበረችም…ሌላ በእሷ ከእድሜ አራት ወይም አምስት አመት የምትበልጥ ጠይም ረጅም ሞዴል መሳይ ቆንጆ ሴት ነች፡፡ ከመቀመጫዋ ተነሳችና እጇን ለሰላምታ ዘረጋችላት..
‹‹ይህቺም እንደእኔ በስራው ተመልምላ ይሆን የመጣችው..? አንድ ላይ ልታናግረን ይሆናል አንድ ላይ የጠራችን ?››ስትል አሰበችና ቅር አላት…
ያ ሁሉ ጥያቄ ሌላ ሰው ፊት እንዴት አድርጋ ትጠይቃታላች...ሀሳቧን ዘርዝራ ሳትጨርስ…ልጅቷ‹‹ሰገን እባላለሁ..ካልተሳሳትኩ አንቺ ሳባ ነሽ››አለቻት
ለሰላምታ የሰነዘረችውን የሚቀነጠስ የሚመስለውን ጣቷን አየጨበጠች…‹‹አዎ አልተሳሳትሸም››አለቻት
‹‹እትዬ በቃ እናመሰግናለን..የምንፈልገው ነገር ካለ እንጠራሻለን››አለችና ሰራተኛዋን ወደ ውስጥ ሸኘቻትና ወደመቀመጫዋ ተመልሳ በመቀመጥ ሳባንም
ከፊት ለፊቷ እንድትቀመጥ ጋበዘቻት...ሳባ ግራ በመጋባት ከስር እስከ ላይ ብትቃኛትም ምንም መገመት አልቻለችም…ፊት ለፊቷ ጠረጴዛ ላይ በዛ ያሉ ወረቀቶች ይታያታል፡፡ ፊቷ ያያችው ሰገን እባላለሁ ያለቻት ልጅ መናገር ጀመረች፡፡
‹‹እንግዲህ ስለስራው መጀመር ማለቴ ስለ ስልጠናው ሁኔታ አንዳንድ ቅድመ ዝግጅቶችና የተወሰኑ የሚፈረሙ ውሎች አሉ… ስለዛ እንድንነጋገርና እንደንጨርስ ነው፡፡››
‹‹ግን እኮ››
‹‹ምነው…ችግር አለ?››
‹‹ማለቴ ቁርጥ ያለ ውሳኔ ላይ ደርሼ አይደለም የመጣሁት …አሁንም እትዬ ትብለጥን ጠይቄ መረዳት የሚገባኝ ጥያቄዎች ነበሩኝ..››
‹‹ግን የተነገረኝ እንደተስማማሽ ነበር፡፡ትብለጥ ያለችኝ እንደዛ ነበር››
‹‹አዎ እርግጥ ለእሷ ያልኳት እንደዛ ነው…ማለት በአካል ሳገኛት ላስረዳትና ጥያቄዎቼን ላቀርብላት ነበር የፈለኩት...እና የማላስቸግርሽ ከሆነ ከእሷ ታገናኚኛለሽ?››
‹‹አይ አሁን በቅርብ ስሌለች አልችልም››
‹‹ውይ ያሳዝናል. በቃ ንገሪልኝና በተመቻት ቀን ቀጠሮ ትያዝልኝ እመጣለሁ፡፡››
‹‹ይቻላል….እነግራታለሁ..ግን ከስድሰት ወር በኃላ ነው እሷን የምታገኚያት፡፡››
ልቧ ምንጭቅ ብሎ ወደታች ዝቅ ያለ መሰላት…ወይንም የሆነ ነገር ከቤቱ ኮሪኒስ ላይ ተላቆ ጭንቅላቷ ላይ የወደቀ አይነት ስሜት ነው የተሰማት
‹ስድስት ወር….?››
‹‹አዎ..ዛሬ ወደ አሜሪካ በራለች…አሁን ያለሽ ምርጫ ሁለት ነው፡፡ የመጀመሪያው ጥያቄዎችሽን ለእኔ አቅርበሽ ስለስራው በመረዳት አስፈላጊ ቅድመ ሁኔታዎችን አሟልተሸ ወደስራ መግባት ወይም ሁለተኛው ምርጫሽ ይቅርብኝ ብለሽ ወደ ተለመደው ኑሮሽ መመለስ…››
‹‹በቃ?››
‹‹አዎ..አየሽ አንቺ የተፈለግሺበት ዋናው ምክንያት የእኔን ቦታ ለመተካት ነው፡፡››
አሁን ተነቃቃች…ቢያንስ ስራውን በጥልቀት የሚያውቀው ሰው ነው ከፊት ለፊቷ ያለው
‹‹ያንቺን…?አንቺ ልታቆሚ ነው፡?፡››
‹‹አይ በፍፁም… እንደነገርኩሽ እሷ አሜሪካ ለሚቀጥሉት ስድስት ወራት ስለምትቆይ የእሷን ቦታ ለመተካት ነው….ማለት ድርጅቱን ለማስተዳደር..የእሷ ነገር ሆኖብኝ እንጂ እኔስ አዛው ስራዬን ብሰራ ደስ ይለኝ ነበር››
‹‹እኔም ስራውን እፈልገዋለሁ እኮ…ግን ያልተመለሱልኝ ጥያቄዎች በውስጤ እየተጉላሉ እየረበሹኝ ስለሆነ ነው፡፡››
‹‹እሺ ትብለጥ…አንቺን በተመለከተ አደራ ስላለቺኝ ስለስራው ከእኔ ታሪክ አንስቼ ላስረዳሽ››
‹‹በፈጠረሽ…ደስ ይለኛል፡፡››
‹‹የዛሬ ስድስት አመት ነው፡፡አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የ2ተኛአመት የማኔጅመንት ተማሪ ነበርኩ፡፡እናቴ በድንገት ታማ ከክፍለ ሀገር አጎቶቼ አመጧትና ሚኒሊክ አስተኞት...ያው አባቴ በልጅነቴ ነበር የሞተብኝ..አጎቶቼ ሲመጡ ለቀናት ቢበዛ ለአንድ ሳምንት ህክምና ብለው ነበር…ግን በሽታዋ እንዲህ በቀላሉ የሚድን አይነት አልነበረም….ከአስራ አምስት ቀን በኋላ ሁሉም ተራ በተራ ወደ ሀገራቸው
ተመለሱ፤ምክንያቱም ሁሉም የየራሳቸው ልጆችና ቤተሰቦች ያሏቸው ከእጅ ወደአፍ የሆነ ኑሮ የሚኖሩ ድሆች ስለነበሩ ከዛ በላይ ለእናቴ የሚያደርጉላት ምንም ነገር አልነበረም..ሆስፒታል አንድ ወር ከ15 ቀን ተኛች….
👍65❤6👎1🥰1
ከዛ ውጭ ወጥታ በሳምንት አንድ ቀን አንዴ በተመላላሽ ህክምናዋን እንድትከታተል ተወሰነ...ምን ላድርግ በወቅቱ ምንም የማላውቅ የ21 ዓመት ወጣት የዩኒቨርሲቲ ተማሪ ነበርኩ…ወር ከ15ቀን ሆስፒታል ስኖር ወጪውን ሁሉ የተሸፈነው ጓደኞቼ ከዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ ለምነውልኝ በሰጡኝ ብር ነው፡፡ ከዛ በላይ ምንም ሊያደርጉልኝ አልቻሉም አስበሽዋል በምኔ ቤት እከራያለሁ..?በምኔ.የምንተኛበት ፍራሽና የምንለብሰው ልብስ እገዛለሁ..?.በምኔ ቀለባችንን አሟላለሁ….?በምኔ የላዳ እየከፈልኩ እናቴን ከተከራየሁበት ቤት ሆስፒታል.ድረስ.አመላልሳታለሁ…?ትምህርቴንስ.ምንድነው.የማደርገው…?
ጭንቅላቴ ብቻ ሳይሆን ነፍሴም ተወጣጠረች.. በመጀመሪያ ትምህርቴን ዊዝድሮዋል በመሙላት አቋረጥኩ…ከዛ ዘመዶቼ ሰባስበው በላኩልኝ ጥቂት ገንዘብ አንድ አነስተኛ ቤት ተከራየሁና አንድ አነስተኛ ፍራሽና አንድ ብርድ ልብስ ገዝቼ እናቴን ከሆስፒታል በማውጣት ወደ ተከራየሁት ቤት ወሰድኳት..ከዛ ምን ላድርግ? ስራ ለመፈለግ በየደላላው ቤት ኳተንኩ.. ከዛ እንደ ምንም በአንድ ሺ ብር የአስተናጋጅነት ስራ አገኘሁ…
የአስተናጋጅ ስራ ቀኑን ሙሉ ከጥዋቱ አንድ ሰዓት እስከ ማታሁለት ሰዓት ነው የምሰራው..እንደልቧ መንቀሳቀስ የማትችል በሽተኛ እናቴን ባዶ ቤት ዘግቼባት ቀኑን ሙሉ ስራ ላይ ውላለሁ….አማራጭ አልነበረኝም… በሳምንት አንድ ቀን ባለችኝ የረፍት ቀን እሷን ሆስፒታል ወስጄ አሳክማለሁ..ደሞዜ አንድ ሺ ብር ነው …የቤት ኪራይ ሁለት ሺ ብር ከፍላለሁ.ለእናቴ ህክምና መድሀኒት በወር በትንሹ አንድ ሺ ብር ያስፈልገኛል….ለምግባችን ለታክሲ …በጣም ተቸግረንና ተሳቀንም ቢሆነ ከ5 ሺ ብር በላይ ያስፈልገኛል፡፡አንድ ደንበኛ መጥቶ ተስተናግዶ ሂሳብ ከፍሎ ሲወጣ ተንደርድሬ የተውልኝን ዝርዝር ሳንቲሞችና ብሮች ነው
የማየው..እነዛን ሳንቲሞች በስጋዬም ብቻ ሳይሆን በነፍሴ ጭምር ነበር የምፈልጋቸው የነበረው.አንዳንዴ ባዶ--ትተውልኝ ሲሄዱ ልክ እንደመብቴ እብሳጫለሁ፡፡ጥሪና ስደቢያቸው የሚልስሜት ሁሉ ይፈታተነኛል፡፡ እንደዛም ተሳቅቄ የሰበሰብኩት ቲፕና የወር ደሞዜ ወጪአችንን ስለማይሸፍንልን አልፎ አልፎ ሶስት መቶ እና አራት መቶ ከሚወረውሩልኝ ወንዶች ጋር እወጣ ነበር…ይሄ ለእኔ እንዴት ከባድ እንደነበረ ምን አልባት አብረን የምንዘልቅ ከሆነ ከነምክንያቱ ሌላ ቀን እነገርሻለሁ፡፡ አልፎ አልፎም እንባዬ ያለ ፍቃዴ ይንጠባጠባል…ታዲያ ምን ሆነ መሰለሽ፤በዚህ አይነት ሁኔታ ለ4 ወር ከቀጠልኩ በኃላ አንድ ቀን ስራ ላይ ቆይቼ ወደቤት ልሄድ ከካፌያችን እንደወጣሁ አንድ ደንበኛችን በራፍ ላይ መኪና ውስጥ ቁጭ ብሎ ሲጠብቀኝ ነበር..አስቆመኝና አናገረኝ ነገሬም ሳልል ሰላምታ ሰጥቼው ላልፍ ስል ልሸኝሽ ብሎ የገቢናውን በራፍ ከፈተልኝ
ወሬዋን አቆመችና ፊት ለፊቷ ባለው ውሀ የደረቀ ከንፈሯን በማርጠብ‹‹ውይ ነገሩን በጣም አርዝሜ አንዛዛሁት አይደል?››ስትል ሳባን ጠየቀቻት፡፡
‹እረ በፈጠረሽ በጣም ተመስጬ እያዳመጥኩሽ ነው…ደግሞም ታሪኩ ከውይይታችን ጋር ይገናኝም አይገናኝም አያስጨንቀኝም…..ይልቅ ቀጥዬ….ምንም የሚያስቸኩልም የምሄድበትም ቦታ የለኝም፡››
‹‹እሺ ካልሽ.. እና እንደነገርኩሽ ሰውዬው መኪና ውስጥ ገባሁና ወደ ቤቴ አቅጣጫ እያዋራኝና እያጫወተኝ ጉዞ ጀመርን….መሀከል ላይ አብሬው ካደርኩ 2 ሺ ብር እንደሚከፍለኝ ነገረኝ‹‹…ሁለት ሺ ብር በአንድ ቀን የእውነት ሎቶሪ ነው››ስል በውስጤ አሰብኩ…ግን እናቴን ምን እላታለሁ..? ለሊት ቢያማት ምን አደርጋለሁ? ልክ አሁን አንቺ እንዳለሽበት ሁኔታ እሺም እንቢም ማለት
አልቻልኩም… እዕምሮዬን አሰራሁት…ድንገት ‹‹300 ብር አሁን ስጠኝ›› አልኩት፡
‹‹ምነው ተስማማሽ ማለት ነው፡፡››
‹‹አዎ..ሱፐር ማርኬት ያለበት አካባቢ ስትደርስ አቁምልኝ…ለእናቴ የሚያስፈልጋትን ነገር ገዝቼ አደርስላትና ከዛ እንሄዳለን….አይደብርህም አይደል?››
‹‹አረ ችግር የለውም….ዋናው መስማማትሽ ነው እናም ደግሞ ባትስማሚም 300 ብሩን እሰጥሻለሁ››አለና ሱፐር ማርኬት ሲያገኝ እንዳልኩት አቆመልኝና እጁን ወደኪሱ ሰዶ የጠየኩትን ብር ይሰጠኛል ብዬ ስጠብቅ ሞተሩን አጠፋና ከመኪና በመውረድ አብሮኝ ሱፐር ማርኬት ገባ…ሰውዬው ትንሽ ጉራና ብዙ ደግነት ያለው ዘመናዊና ሀብታም ሰው ስለሆነ የሶስት መቶ ብር እቃ ልገዛ የገባሁት የአንድ ሺ ምናምን ብር ቤት ውስጥ ለእኔና ለእናቴ ያስፈልጋል ያልኩትን እቃ ሁሉ ገዛልኝ…ይሄ በእኔ ነው እያለ ሲጨምር ይሄ በኔ ነው አያለ ሲጨምር ሁለት ኩርቱ ፌስታል ዕቃ ገዛንና ወደቤት መሄድ ቀጠልን
ያሰብኩት ከእኛ ቤት ጎን ተከራይታ ከወንድሟ ጋር የምትኖር ጎረቤታችን አለች..አንድ መቶ ብር ሰጥቼያት ከእናቴ ጋር እንድታድርልኝ አድርጌ ከሰውየው ጋር ለመሄድ ነው ደረስን ..እንግዲህ 15ደቂቃ አቆይሀለሁ.›አልኩትና እቃዬን ይዤ ከመኪናው ወረድኩ
‹‹ችግር የለውም….›አለኝ ሁለቱን ፌስታል በግራና ቀኝ እጀቼ ይዤ እየተንገዳገድኩ ደረስኩ ፤የቤታችንን ቁልፌን አወጣሁን ከፍቼ ወደወስጥ ስገባ እናቴ ጥቅልል ብላ ተኝታለች..ማለቴ እንቅልፍ ወስዷታል፡፡ ገባሁና ፌስታሉን በማስቀመጥ ተመልሼ ወጣሁ፤የጎረቤቱን በራፍ አንኳኳሁ ወጥታ
ከፈተችልኝ፡፡ስቤ ወደ ውጭ አወጣኋትና ለነገ ጥዋት የሚደርስ ስራ ካፌያችን ስለታዘዘ አድሬ እንድረዳቸው ስላስገደዱኝ ተመልሼ መሄዴ ስለሆነ…እናቴ ጋር እንድታድርና ሁለት መቶ ብር አበል ስለሚከፈለኝ መቶ ብሩን ጠዋት እንደምሰጣት ስነግራት እንደ እኔው ደሀ እና ሳንቲም ብርቋ የሆነባት ልጅ ስለሆነች በደስታ ተስማማች፤ ለወንድሟ በአጭሩ አስረድታው፤በራፉን እንዲቀረቅር ነግራው፤ተከትላኝ ወደ እኛ ቤት ገባች… ከገዛሁት እቃዎች የተወሰኑትን በመቀነስ ሰጠኋት እና ለእናቴ ቆንጆ እራት እንድትሰራላትና ከእንቅልፏ ስትባንን እሷን አብልታ ለራሷም እንድትበላና፤ ወዴት እንደሄድኩ እንድታስረዳልኝ አደራ ብያት ወጥቼ ውጭ ወደሚጠብቀኝ ሰውዬ ሄድኩ፡፡
የሰውዬው ቤት ደርሰን የቀረበልንን እራት በልተን፤የቀረበልንን ወይን እየተጎነጨን ለቀጣዩ የአልጋ ጨወታ እየተሟሟቅን ባለንበት ቅፅበት ኪሴ ውስጥ ያለችው የወላለቀች ኤርገንዶ ስልኬ ተንጫረረች..ድምጿ ከአቅሟ በላይ ነው ሲያስደነግጥ..አየሁት…እናቴን አደራ ያልኳት ልጅ ቁጥር ነው… ደነገጥኩና ቶሎ ብዬ አነሳሁት…የሆነ እቃ ፈልጋ ያጣችና ያለበትን ልትጠይቀኝ ወይንም እናቴ አገናኚኝ››ብላት እንደሆነ ነበር የገመትኩት…እንዳነሳሁት ልጅቷ ታንቧርቃለች፡፡
‹‹ምነውአንቺ….? ግ ልሁን ባልኩ እንዴት እንዲህ ትሰሪኛለሽ…..?እናትሽ አይደለችም .እንዴት እንዲህ ይደረጋል?›
‹‹ምንድነው ተረጋግተሸ ንገሪኝ ..?››
‹‹ምንድ ነው የምነግርሽ…በድን ሬሳ አስታቅፈሺኝ ትሄጂያለሽ…እኔ ያንቺው ቢጤ ደሀ ነኝ…ልታሳስሪኘ ነው.እንደዛ አድርገሽ ምን ትጠቀሚያለሽ..›
በወቅቱ አለም እየከዳችኝ መሰለኝ‹‹ምን እያወራሽ ነው.?››
ጭንቅላቴ ብቻ ሳይሆን ነፍሴም ተወጣጠረች.. በመጀመሪያ ትምህርቴን ዊዝድሮዋል በመሙላት አቋረጥኩ…ከዛ ዘመዶቼ ሰባስበው በላኩልኝ ጥቂት ገንዘብ አንድ አነስተኛ ቤት ተከራየሁና አንድ አነስተኛ ፍራሽና አንድ ብርድ ልብስ ገዝቼ እናቴን ከሆስፒታል በማውጣት ወደ ተከራየሁት ቤት ወሰድኳት..ከዛ ምን ላድርግ? ስራ ለመፈለግ በየደላላው ቤት ኳተንኩ.. ከዛ እንደ ምንም በአንድ ሺ ብር የአስተናጋጅነት ስራ አገኘሁ…
የአስተናጋጅ ስራ ቀኑን ሙሉ ከጥዋቱ አንድ ሰዓት እስከ ማታሁለት ሰዓት ነው የምሰራው..እንደልቧ መንቀሳቀስ የማትችል በሽተኛ እናቴን ባዶ ቤት ዘግቼባት ቀኑን ሙሉ ስራ ላይ ውላለሁ….አማራጭ አልነበረኝም… በሳምንት አንድ ቀን ባለችኝ የረፍት ቀን እሷን ሆስፒታል ወስጄ አሳክማለሁ..ደሞዜ አንድ ሺ ብር ነው …የቤት ኪራይ ሁለት ሺ ብር ከፍላለሁ.ለእናቴ ህክምና መድሀኒት በወር በትንሹ አንድ ሺ ብር ያስፈልገኛል….ለምግባችን ለታክሲ …በጣም ተቸግረንና ተሳቀንም ቢሆነ ከ5 ሺ ብር በላይ ያስፈልገኛል፡፡አንድ ደንበኛ መጥቶ ተስተናግዶ ሂሳብ ከፍሎ ሲወጣ ተንደርድሬ የተውልኝን ዝርዝር ሳንቲሞችና ብሮች ነው
የማየው..እነዛን ሳንቲሞች በስጋዬም ብቻ ሳይሆን በነፍሴ ጭምር ነበር የምፈልጋቸው የነበረው.አንዳንዴ ባዶ--ትተውልኝ ሲሄዱ ልክ እንደመብቴ እብሳጫለሁ፡፡ጥሪና ስደቢያቸው የሚልስሜት ሁሉ ይፈታተነኛል፡፡ እንደዛም ተሳቅቄ የሰበሰብኩት ቲፕና የወር ደሞዜ ወጪአችንን ስለማይሸፍንልን አልፎ አልፎ ሶስት መቶ እና አራት መቶ ከሚወረውሩልኝ ወንዶች ጋር እወጣ ነበር…ይሄ ለእኔ እንዴት ከባድ እንደነበረ ምን አልባት አብረን የምንዘልቅ ከሆነ ከነምክንያቱ ሌላ ቀን እነገርሻለሁ፡፡ አልፎ አልፎም እንባዬ ያለ ፍቃዴ ይንጠባጠባል…ታዲያ ምን ሆነ መሰለሽ፤በዚህ አይነት ሁኔታ ለ4 ወር ከቀጠልኩ በኃላ አንድ ቀን ስራ ላይ ቆይቼ ወደቤት ልሄድ ከካፌያችን እንደወጣሁ አንድ ደንበኛችን በራፍ ላይ መኪና ውስጥ ቁጭ ብሎ ሲጠብቀኝ ነበር..አስቆመኝና አናገረኝ ነገሬም ሳልል ሰላምታ ሰጥቼው ላልፍ ስል ልሸኝሽ ብሎ የገቢናውን በራፍ ከፈተልኝ
ወሬዋን አቆመችና ፊት ለፊቷ ባለው ውሀ የደረቀ ከንፈሯን በማርጠብ‹‹ውይ ነገሩን በጣም አርዝሜ አንዛዛሁት አይደል?››ስትል ሳባን ጠየቀቻት፡፡
‹እረ በፈጠረሽ በጣም ተመስጬ እያዳመጥኩሽ ነው…ደግሞም ታሪኩ ከውይይታችን ጋር ይገናኝም አይገናኝም አያስጨንቀኝም…..ይልቅ ቀጥዬ….ምንም የሚያስቸኩልም የምሄድበትም ቦታ የለኝም፡››
‹‹እሺ ካልሽ.. እና እንደነገርኩሽ ሰውዬው መኪና ውስጥ ገባሁና ወደ ቤቴ አቅጣጫ እያዋራኝና እያጫወተኝ ጉዞ ጀመርን….መሀከል ላይ አብሬው ካደርኩ 2 ሺ ብር እንደሚከፍለኝ ነገረኝ‹‹…ሁለት ሺ ብር በአንድ ቀን የእውነት ሎቶሪ ነው››ስል በውስጤ አሰብኩ…ግን እናቴን ምን እላታለሁ..? ለሊት ቢያማት ምን አደርጋለሁ? ልክ አሁን አንቺ እንዳለሽበት ሁኔታ እሺም እንቢም ማለት
አልቻልኩም… እዕምሮዬን አሰራሁት…ድንገት ‹‹300 ብር አሁን ስጠኝ›› አልኩት፡
‹‹ምነው ተስማማሽ ማለት ነው፡፡››
‹‹አዎ..ሱፐር ማርኬት ያለበት አካባቢ ስትደርስ አቁምልኝ…ለእናቴ የሚያስፈልጋትን ነገር ገዝቼ አደርስላትና ከዛ እንሄዳለን….አይደብርህም አይደል?››
‹‹አረ ችግር የለውም….ዋናው መስማማትሽ ነው እናም ደግሞ ባትስማሚም 300 ብሩን እሰጥሻለሁ››አለና ሱፐር ማርኬት ሲያገኝ እንዳልኩት አቆመልኝና እጁን ወደኪሱ ሰዶ የጠየኩትን ብር ይሰጠኛል ብዬ ስጠብቅ ሞተሩን አጠፋና ከመኪና በመውረድ አብሮኝ ሱፐር ማርኬት ገባ…ሰውዬው ትንሽ ጉራና ብዙ ደግነት ያለው ዘመናዊና ሀብታም ሰው ስለሆነ የሶስት መቶ ብር እቃ ልገዛ የገባሁት የአንድ ሺ ምናምን ብር ቤት ውስጥ ለእኔና ለእናቴ ያስፈልጋል ያልኩትን እቃ ሁሉ ገዛልኝ…ይሄ በእኔ ነው እያለ ሲጨምር ይሄ በኔ ነው አያለ ሲጨምር ሁለት ኩርቱ ፌስታል ዕቃ ገዛንና ወደቤት መሄድ ቀጠልን
ያሰብኩት ከእኛ ቤት ጎን ተከራይታ ከወንድሟ ጋር የምትኖር ጎረቤታችን አለች..አንድ መቶ ብር ሰጥቼያት ከእናቴ ጋር እንድታድርልኝ አድርጌ ከሰውየው ጋር ለመሄድ ነው ደረስን ..እንግዲህ 15ደቂቃ አቆይሀለሁ.›አልኩትና እቃዬን ይዤ ከመኪናው ወረድኩ
‹‹ችግር የለውም….›አለኝ ሁለቱን ፌስታል በግራና ቀኝ እጀቼ ይዤ እየተንገዳገድኩ ደረስኩ ፤የቤታችንን ቁልፌን አወጣሁን ከፍቼ ወደወስጥ ስገባ እናቴ ጥቅልል ብላ ተኝታለች..ማለቴ እንቅልፍ ወስዷታል፡፡ ገባሁና ፌስታሉን በማስቀመጥ ተመልሼ ወጣሁ፤የጎረቤቱን በራፍ አንኳኳሁ ወጥታ
ከፈተችልኝ፡፡ስቤ ወደ ውጭ አወጣኋትና ለነገ ጥዋት የሚደርስ ስራ ካፌያችን ስለታዘዘ አድሬ እንድረዳቸው ስላስገደዱኝ ተመልሼ መሄዴ ስለሆነ…እናቴ ጋር እንድታድርና ሁለት መቶ ብር አበል ስለሚከፈለኝ መቶ ብሩን ጠዋት እንደምሰጣት ስነግራት እንደ እኔው ደሀ እና ሳንቲም ብርቋ የሆነባት ልጅ ስለሆነች በደስታ ተስማማች፤ ለወንድሟ በአጭሩ አስረድታው፤በራፉን እንዲቀረቅር ነግራው፤ተከትላኝ ወደ እኛ ቤት ገባች… ከገዛሁት እቃዎች የተወሰኑትን በመቀነስ ሰጠኋት እና ለእናቴ ቆንጆ እራት እንድትሰራላትና ከእንቅልፏ ስትባንን እሷን አብልታ ለራሷም እንድትበላና፤ ወዴት እንደሄድኩ እንድታስረዳልኝ አደራ ብያት ወጥቼ ውጭ ወደሚጠብቀኝ ሰውዬ ሄድኩ፡፡
የሰውዬው ቤት ደርሰን የቀረበልንን እራት በልተን፤የቀረበልንን ወይን እየተጎነጨን ለቀጣዩ የአልጋ ጨወታ እየተሟሟቅን ባለንበት ቅፅበት ኪሴ ውስጥ ያለችው የወላለቀች ኤርገንዶ ስልኬ ተንጫረረች..ድምጿ ከአቅሟ በላይ ነው ሲያስደነግጥ..አየሁት…እናቴን አደራ ያልኳት ልጅ ቁጥር ነው… ደነገጥኩና ቶሎ ብዬ አነሳሁት…የሆነ እቃ ፈልጋ ያጣችና ያለበትን ልትጠይቀኝ ወይንም እናቴ አገናኚኝ››ብላት እንደሆነ ነበር የገመትኩት…እንዳነሳሁት ልጅቷ ታንቧርቃለች፡፡
‹‹ምነውአንቺ….? ግ ልሁን ባልኩ እንዴት እንዲህ ትሰሪኛለሽ…..?እናትሽ አይደለችም .እንዴት እንዲህ ይደረጋል?›
‹‹ምንድነው ተረጋግተሸ ንገሪኝ ..?››
‹‹ምንድ ነው የምነግርሽ…በድን ሬሳ አስታቅፈሺኝ ትሄጂያለሽ…እኔ ያንቺው ቢጤ ደሀ ነኝ…ልታሳስሪኘ ነው.እንደዛ አድርገሽ ምን ትጠቀሚያለሽ..›
በወቅቱ አለም እየከዳችኝ መሰለኝ‹‹ምን እያወራሽ ነው.?››
👍50😢6❤4
ከዛ ውጭ ወጥታ በሳምንት አንድ ቀን አንዴ በተመላላሽ ህክምናዋን እንድትከታተል ተወሰነ...ምን ላድርግ በወቅቱ ምንም የማላውቅ የ21 ዓመት ወጣት የዩኒቨርሲቲ ተማሪ ነበርኩ…ወር ከ15ቀን ሆስፒታል ስኖር ወጪውን ሁሉ የተሸፈነው ጓደኞቼ ከዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ ለምነውልኝ በሰጡኝ ብር ነው፡፡ ከዛ በላይ ምንም ሊያደርጉልኝ አልቻሉም አስበሽዋል በምኔ ቤት እከራያለሁ..?በምኔ.የምንተኛበት ፍራሽና የምንለብሰው ልብስ እገዛለሁ..?.በምኔ ቀለባችንን አሟላለሁ….?በምኔ የላዳ እየከፈልኩ እናቴን ከተከራየሁበት ቤት ሆስፒታል.ድረስ.አመላልሳታለሁ…?ትምህርቴንስ.ምንድነው.የማደርገው…?
ጭንቅላቴ ብቻ ሳይሆን ነፍሴም ተወጣጠረች.. በመጀመሪያ ትምህርቴን ዊዝድሮዋል በመሙላት አቋረጥኩ…ከዛ ዘመዶቼ ሰባስበው በላኩልኝ ጥቂት ገንዘብ አንድ አነስተኛ ቤት ተከራየሁና አንድ አነስተኛ ፍራሽና አንድ ብርድ ልብስ ገዝቼ እናቴን ከሆስፒታል በማውጣት ወደ ተከራየሁት ቤት ወሰድኳት..ከዛ ምን ላድርግ? ስራ ለመፈለግ በየደላላው ቤት ኳተንኩ.. ከዛ እንደ ምንም በአንድ ሺ ብር የአስተናጋጅነት ስራ አገኘሁ…
የአስተናጋጅ ስራ ቀኑን ሙሉ ከጥዋቱ አንድ ሰዓት እስከ ማታሁለት ሰዓት ነው የምሰራው..እንደልቧ መንቀሳቀስ የማትችል በሽተኛ እናቴን ባዶ ቤት ዘግቼባት ቀኑን ሙሉ ስራ ላይ ውላለሁ….አማራጭ አልነበረኝም… በሳምንት አንድ ቀን ባለችኝ የረፍት ቀን እሷን ሆስፒታል ወስጄ አሳክማለሁ..ደሞዜ አንድ ሺ ብር ነው …የቤት ኪራይ ሁለት ሺ ብር ከፍላለሁ.ለእናቴ ህክምና መድሀኒት በወር በትንሹ አንድ ሺ ብር ያስፈልገኛል….ለምግባችን ለታክሲ …በጣም ተቸግረንና ተሳቀንም ቢሆነ ከ5 ሺ ብር በላይ ያስፈልገኛል፡፡አንድ ደንበኛ መጥቶ ተስተናግዶ ሂሳብ ከፍሎ ሲወጣ ተንደርድሬ የተውልኝን ዝርዝር ሳንቲሞችና ብሮች ነው
የማየው..እነዛን ሳንቲሞች በስጋዬም ብቻ ሳይሆን በነፍሴ ጭምር ነበር የምፈልጋቸው የነበረው.አንዳንዴ ባዶ--ትተውልኝ ሲሄዱ ልክ እንደመብቴ እብሳጫለሁ፡፡ጥሪና ስደቢያቸው የሚልስሜት ሁሉ ይፈታተነኛል፡፡ እንደዛም ተሳቅቄ የሰበሰብኩት ቲፕና የወር ደሞዜ ወጪአችንን ስለማይሸፍንልን አልፎ አልፎ ሶስት መቶ እና አራት መቶ ከሚወረውሩልኝ ወንዶች ጋር እወጣ ነበር…ይሄ ለእኔ እንዴት ከባድ እንደነበረ ምን አልባት አብረን የምንዘልቅ ከሆነ ከነምክንያቱ ሌላ ቀን እነገርሻለሁ፡፡ አልፎ አልፎም እንባዬ ያለ ፍቃዴ ይንጠባጠባል…ታዲያ ምን ሆነ መሰለሽ፤በዚህ አይነት ሁኔታ ለ4 ወር ከቀጠልኩ በኃላ አንድ ቀን ስራ ላይ ቆይቼ ወደቤት ልሄድ ከካፌያችን እንደወጣሁ አንድ ደንበኛችን በራፍ ላይ መኪና ውስጥ ቁጭ ብሎ ሲጠብቀኝ ነበር..አስቆመኝና አናገረኝ ነገሬም ሳልል ሰላምታ ሰጥቼው ላልፍ ስል ልሸኝሽ ብሎ የገቢናውን በራፍ ከፈተልኝ
ወሬዋን አቆመችና ፊት ለፊቷ ባለው ውሀ የደረቀ ከንፈሯን በማርጠብ‹‹ውይ ነገሩን በጣም አርዝሜ አንዛዛሁት አይደል?››ስትል ሳባን ጠየቀቻት፡፡
‹እረ በፈጠረሽ በጣም ተመስጬ እያዳመጥኩሽ ነው…ደግሞም ታሪኩ ከውይይታችን ጋር ይገናኝም አይገናኝም አያስጨንቀኝም…..ይልቅ ቀጥዬ….ምንም የሚያስቸኩልም የምሄድበትም ቦታ የለኝም፡››
‹‹እሺ ካልሽ.. እና እንደነገርኩሽ ሰውዬው መኪና ውስጥ ገባሁና ወደ ቤቴ አቅጣጫ እያዋራኝና እያጫወተኝ ጉዞ ጀመርን….መሀከል ላይ አብሬው ካደርኩ 2 ሺ ብር እንደሚከፍለኝ ነገረኝ‹‹…ሁለት ሺ ብር በአንድ ቀን የእውነት ሎቶሪ ነው››ስል በውስጤ አሰብኩ…ግን እናቴን ምን እላታለሁ..? ለሊት ቢያማት ምን አደርጋለሁ? ልክ አሁን አንቺ እንዳለሽበት ሁኔታ እሺም እንቢም ማለት
አልቻልኩም… እዕምሮዬን አሰራሁት…ድንገት ‹‹300 ብር አሁን ስጠኝ›› አልኩት፡
‹‹ምነው ተስማማሽ ማለት ነው፡፡››
‹‹አዎ..ሱፐር ማርኬት ያለበት አካባቢ ስትደርስ አቁምልኝ…ለእናቴ የሚያስፈልጋትን ነገር ገዝቼ አደርስላትና ከዛ እንሄዳለን….አይደብርህም አይደል?››
‹‹አረ ችግር የለውም….ዋናው መስማማትሽ ነው እናም ደግሞ ባትስማሚም 300 ብሩን እሰጥሻለሁ››አለና ሱፐር ማርኬት ሲያገኝ እንዳልኩት አቆመልኝና እጁን ወደኪሱ ሰዶ የጠየኩትን ብር ይሰጠኛል ብዬ ስጠብቅ ሞተሩን አጠፋና ከመኪና በመውረድ አብሮኝ ሱፐር ማርኬት ገባ…ሰውዬው ትንሽ ጉራና ብዙ ደግነት ያለው ዘመናዊና ሀብታም ሰው ስለሆነ የሶስት መቶ ብር እቃ ልገዛ የገባሁት የአንድ ሺ ምናምን ብር ቤት ውስጥ ለእኔና ለእናቴ ያስፈልጋል ያልኩትን እቃ ሁሉ ገዛልኝ…ይሄ በእኔ ነው እያለ ሲጨምር ይሄ በኔ ነው አያለ ሲጨምር ሁለት ኩርቱ ፌስታል ዕቃ ገዛንና ወደቤት መሄድ ቀጠልን
ያሰብኩት ከእኛ ቤት ጎን ተከራይታ ከወንድሟ ጋር የምትኖር ጎረቤታችን አለች..አንድ መቶ ብር ሰጥቼያት ከእናቴ ጋር እንድታድርልኝ አድርጌ ከሰውየው ጋር ለመሄድ ነው ደረስን ..እንግዲህ 15ደቂቃ አቆይሀለሁ.›አልኩትና እቃዬን ይዤ ከመኪናው ወረድኩ
‹‹ችግር የለውም….›አለኝ ሁለቱን ፌስታል በግራና ቀኝ እጀቼ ይዤ እየተንገዳገድኩ ደረስኩ ፤የቤታችንን ቁልፌን አወጣሁን ከፍቼ ወደወስጥ ስገባ እናቴ ጥቅልል ብላ ተኝታለች..ማለቴ እንቅልፍ ወስዷታል፡፡ ገባሁና ፌስታሉን በማስቀመጥ ተመልሼ ወጣሁ፤የጎረቤቱን በራፍ አንኳኳሁ ወጥታ
ከፈተችልኝ፡፡ስቤ ወደ ውጭ አወጣኋትና ለነገ ጥዋት የሚደርስ ስራ ካፌያችን ስለታዘዘ አድሬ እንድረዳቸው ስላስገደዱኝ ተመልሼ መሄዴ ስለሆነ…እናቴ ጋር እንድታድርና ሁለት መቶ ብር አበል ስለሚከፈለኝ መቶ ብሩን ጠዋት እንደምሰጣት ስነግራት እንደ እኔው ደሀ እና ሳንቲም ብርቋ የሆነባት ልጅ ስለሆነች በደስታ ተስማማች፤ ለወንድሟ በአጭሩ አስረድታው፤በራፉን እንዲቀረቅር ነግራው፤ተከትላኝ ወደ እኛ ቤት ገባች… ከገዛሁት እቃዎች የተወሰኑትን በመቀነስ ሰጠኋት እና ለእናቴ ቆንጆ እራት እንድትሰራላትና ከእንቅልፏ ስትባንን እሷን አብልታ ለራሷም እንድትበላና፤ ወዴት እንደሄድኩ እንድታስረዳልኝ አደራ ብያት ወጥቼ ውጭ ወደሚጠብቀኝ ሰውዬ ሄድኩ፡፡
የሰውዬው ቤት ደርሰን የቀረበልንን እራት በልተን፤የቀረበልንን ወይን እየተጎነጨን ለቀጣዩ የአልጋ ጨወታ እየተሟሟቅን ባለንበት ቅፅበት ኪሴ ውስጥ ያለችው የወላለቀች ኤርገንዶ ስልኬ ተንጫረረች..ድምጿ ከአቅሟ በላይ ነው ሲያስደነግጥ..አየሁት…እናቴን አደራ ያልኳት ልጅ ቁጥር ነው… ደነገጥኩና ቶሎ ብዬ አነሳሁት…የሆነ እቃ ፈልጋ ያጣችና ያለበትን ልትጠይቀኝ ወይንም እናቴ አገናኚኝ››ብላት እንደሆነ ነበር የገመትኩት…እንዳነሳሁት ልጅቷ ታንቧርቃለች፡፡
‹‹ምነውአንቺ….? ግ ልሁን ባልኩ እንዴት እንዲህ ትሰሪኛለሽ…..?እናትሽ አይደለችም .እንዴት እንዲህ ይደረጋል?›
‹‹ምንድነው ተረጋግተሸ ንገሪኝ ..?››
‹‹ምንድ ነው የምነግርሽ…በድን ሬሳ አስታቅፈሺኝ ትሄጂያለሽ…እኔ ያንቺው ቢጤ ደሀ ነኝ…ልታሳስሪኘ ነው.እንደዛ አድርገሽ ምን ትጠቀሚያለሽ..›
በወቅቱ አለም እየከዳችኝ መሰለኝ‹‹ምን እያወራሽ ነው.?››
ጭንቅላቴ ብቻ ሳይሆን ነፍሴም ተወጣጠረች.. በመጀመሪያ ትምህርቴን ዊዝድሮዋል በመሙላት አቋረጥኩ…ከዛ ዘመዶቼ ሰባስበው በላኩልኝ ጥቂት ገንዘብ አንድ አነስተኛ ቤት ተከራየሁና አንድ አነስተኛ ፍራሽና አንድ ብርድ ልብስ ገዝቼ እናቴን ከሆስፒታል በማውጣት ወደ ተከራየሁት ቤት ወሰድኳት..ከዛ ምን ላድርግ? ስራ ለመፈለግ በየደላላው ቤት ኳተንኩ.. ከዛ እንደ ምንም በአንድ ሺ ብር የአስተናጋጅነት ስራ አገኘሁ…
የአስተናጋጅ ስራ ቀኑን ሙሉ ከጥዋቱ አንድ ሰዓት እስከ ማታሁለት ሰዓት ነው የምሰራው..እንደልቧ መንቀሳቀስ የማትችል በሽተኛ እናቴን ባዶ ቤት ዘግቼባት ቀኑን ሙሉ ስራ ላይ ውላለሁ….አማራጭ አልነበረኝም… በሳምንት አንድ ቀን ባለችኝ የረፍት ቀን እሷን ሆስፒታል ወስጄ አሳክማለሁ..ደሞዜ አንድ ሺ ብር ነው …የቤት ኪራይ ሁለት ሺ ብር ከፍላለሁ.ለእናቴ ህክምና መድሀኒት በወር በትንሹ አንድ ሺ ብር ያስፈልገኛል….ለምግባችን ለታክሲ …በጣም ተቸግረንና ተሳቀንም ቢሆነ ከ5 ሺ ብር በላይ ያስፈልገኛል፡፡አንድ ደንበኛ መጥቶ ተስተናግዶ ሂሳብ ከፍሎ ሲወጣ ተንደርድሬ የተውልኝን ዝርዝር ሳንቲሞችና ብሮች ነው
የማየው..እነዛን ሳንቲሞች በስጋዬም ብቻ ሳይሆን በነፍሴ ጭምር ነበር የምፈልጋቸው የነበረው.አንዳንዴ ባዶ--ትተውልኝ ሲሄዱ ልክ እንደመብቴ እብሳጫለሁ፡፡ጥሪና ስደቢያቸው የሚልስሜት ሁሉ ይፈታተነኛል፡፡ እንደዛም ተሳቅቄ የሰበሰብኩት ቲፕና የወር ደሞዜ ወጪአችንን ስለማይሸፍንልን አልፎ አልፎ ሶስት መቶ እና አራት መቶ ከሚወረውሩልኝ ወንዶች ጋር እወጣ ነበር…ይሄ ለእኔ እንዴት ከባድ እንደነበረ ምን አልባት አብረን የምንዘልቅ ከሆነ ከነምክንያቱ ሌላ ቀን እነገርሻለሁ፡፡ አልፎ አልፎም እንባዬ ያለ ፍቃዴ ይንጠባጠባል…ታዲያ ምን ሆነ መሰለሽ፤በዚህ አይነት ሁኔታ ለ4 ወር ከቀጠልኩ በኃላ አንድ ቀን ስራ ላይ ቆይቼ ወደቤት ልሄድ ከካፌያችን እንደወጣሁ አንድ ደንበኛችን በራፍ ላይ መኪና ውስጥ ቁጭ ብሎ ሲጠብቀኝ ነበር..አስቆመኝና አናገረኝ ነገሬም ሳልል ሰላምታ ሰጥቼው ላልፍ ስል ልሸኝሽ ብሎ የገቢናውን በራፍ ከፈተልኝ
ወሬዋን አቆመችና ፊት ለፊቷ ባለው ውሀ የደረቀ ከንፈሯን በማርጠብ‹‹ውይ ነገሩን በጣም አርዝሜ አንዛዛሁት አይደል?››ስትል ሳባን ጠየቀቻት፡፡
‹እረ በፈጠረሽ በጣም ተመስጬ እያዳመጥኩሽ ነው…ደግሞም ታሪኩ ከውይይታችን ጋር ይገናኝም አይገናኝም አያስጨንቀኝም…..ይልቅ ቀጥዬ….ምንም የሚያስቸኩልም የምሄድበትም ቦታ የለኝም፡››
‹‹እሺ ካልሽ.. እና እንደነገርኩሽ ሰውዬው መኪና ውስጥ ገባሁና ወደ ቤቴ አቅጣጫ እያዋራኝና እያጫወተኝ ጉዞ ጀመርን….መሀከል ላይ አብሬው ካደርኩ 2 ሺ ብር እንደሚከፍለኝ ነገረኝ‹‹…ሁለት ሺ ብር በአንድ ቀን የእውነት ሎቶሪ ነው››ስል በውስጤ አሰብኩ…ግን እናቴን ምን እላታለሁ..? ለሊት ቢያማት ምን አደርጋለሁ? ልክ አሁን አንቺ እንዳለሽበት ሁኔታ እሺም እንቢም ማለት
አልቻልኩም… እዕምሮዬን አሰራሁት…ድንገት ‹‹300 ብር አሁን ስጠኝ›› አልኩት፡
‹‹ምነው ተስማማሽ ማለት ነው፡፡››
‹‹አዎ..ሱፐር ማርኬት ያለበት አካባቢ ስትደርስ አቁምልኝ…ለእናቴ የሚያስፈልጋትን ነገር ገዝቼ አደርስላትና ከዛ እንሄዳለን….አይደብርህም አይደል?››
‹‹አረ ችግር የለውም….ዋናው መስማማትሽ ነው እናም ደግሞ ባትስማሚም 300 ብሩን እሰጥሻለሁ››አለና ሱፐር ማርኬት ሲያገኝ እንዳልኩት አቆመልኝና እጁን ወደኪሱ ሰዶ የጠየኩትን ብር ይሰጠኛል ብዬ ስጠብቅ ሞተሩን አጠፋና ከመኪና በመውረድ አብሮኝ ሱፐር ማርኬት ገባ…ሰውዬው ትንሽ ጉራና ብዙ ደግነት ያለው ዘመናዊና ሀብታም ሰው ስለሆነ የሶስት መቶ ብር እቃ ልገዛ የገባሁት የአንድ ሺ ምናምን ብር ቤት ውስጥ ለእኔና ለእናቴ ያስፈልጋል ያልኩትን እቃ ሁሉ ገዛልኝ…ይሄ በእኔ ነው እያለ ሲጨምር ይሄ በኔ ነው አያለ ሲጨምር ሁለት ኩርቱ ፌስታል ዕቃ ገዛንና ወደቤት መሄድ ቀጠልን
ያሰብኩት ከእኛ ቤት ጎን ተከራይታ ከወንድሟ ጋር የምትኖር ጎረቤታችን አለች..አንድ መቶ ብር ሰጥቼያት ከእናቴ ጋር እንድታድርልኝ አድርጌ ከሰውየው ጋር ለመሄድ ነው ደረስን ..እንግዲህ 15ደቂቃ አቆይሀለሁ.›አልኩትና እቃዬን ይዤ ከመኪናው ወረድኩ
‹‹ችግር የለውም….›አለኝ ሁለቱን ፌስታል በግራና ቀኝ እጀቼ ይዤ እየተንገዳገድኩ ደረስኩ ፤የቤታችንን ቁልፌን አወጣሁን ከፍቼ ወደወስጥ ስገባ እናቴ ጥቅልል ብላ ተኝታለች..ማለቴ እንቅልፍ ወስዷታል፡፡ ገባሁና ፌስታሉን በማስቀመጥ ተመልሼ ወጣሁ፤የጎረቤቱን በራፍ አንኳኳሁ ወጥታ
ከፈተችልኝ፡፡ስቤ ወደ ውጭ አወጣኋትና ለነገ ጥዋት የሚደርስ ስራ ካፌያችን ስለታዘዘ አድሬ እንድረዳቸው ስላስገደዱኝ ተመልሼ መሄዴ ስለሆነ…እናቴ ጋር እንድታድርና ሁለት መቶ ብር አበል ስለሚከፈለኝ መቶ ብሩን ጠዋት እንደምሰጣት ስነግራት እንደ እኔው ደሀ እና ሳንቲም ብርቋ የሆነባት ልጅ ስለሆነች በደስታ ተስማማች፤ ለወንድሟ በአጭሩ አስረድታው፤በራፉን እንዲቀረቅር ነግራው፤ተከትላኝ ወደ እኛ ቤት ገባች… ከገዛሁት እቃዎች የተወሰኑትን በመቀነስ ሰጠኋት እና ለእናቴ ቆንጆ እራት እንድትሰራላትና ከእንቅልፏ ስትባንን እሷን አብልታ ለራሷም እንድትበላና፤ ወዴት እንደሄድኩ እንድታስረዳልኝ አደራ ብያት ወጥቼ ውጭ ወደሚጠብቀኝ ሰውዬ ሄድኩ፡፡
የሰውዬው ቤት ደርሰን የቀረበልንን እራት በልተን፤የቀረበልንን ወይን እየተጎነጨን ለቀጣዩ የአልጋ ጨወታ እየተሟሟቅን ባለንበት ቅፅበት ኪሴ ውስጥ ያለችው የወላለቀች ኤርገንዶ ስልኬ ተንጫረረች..ድምጿ ከአቅሟ በላይ ነው ሲያስደነግጥ..አየሁት…እናቴን አደራ ያልኳት ልጅ ቁጥር ነው… ደነገጥኩና ቶሎ ብዬ አነሳሁት…የሆነ እቃ ፈልጋ ያጣችና ያለበትን ልትጠይቀኝ ወይንም እናቴ አገናኚኝ››ብላት እንደሆነ ነበር የገመትኩት…እንዳነሳሁት ልጅቷ ታንቧርቃለች፡፡
‹‹ምነውአንቺ….? ግ ልሁን ባልኩ እንዴት እንዲህ ትሰሪኛለሽ…..?እናትሽ አይደለችም .እንዴት እንዲህ ይደረጋል?›
‹‹ምንድነው ተረጋግተሸ ንገሪኝ ..?››
‹‹ምንድ ነው የምነግርሽ…በድን ሬሳ አስታቅፈሺኝ ትሄጂያለሽ…እኔ ያንቺው ቢጤ ደሀ ነኝ…ልታሳስሪኘ ነው.እንደዛ አድርገሽ ምን ትጠቀሚያለሽ..›
በወቅቱ አለም እየከዳችኝ መሰለኝ‹‹ምን እያወራሽ ነው.?››
👍31❤1🥰1
‹‹በይ ነይ የእናትሽን በድን እንደምታረጊ አድርጊያት››አለቺኝ የእሷን የምትለኝን ነገር በደነዘዘ ሁኔታ እየሰማኋት ነው…ከጀርባው ደግሞ ለቅሶ ይሰማኛል..ሰውየው በድንጋጤ ዙሪያዬን እየተሸከረከረ ምን እንደተፈጠረ ለማወቅ ይጠይቀኛል፡፡…ጅው ብዬ ባለሁበት ወደኋላ ወደቅኩ….ከደቂቃዎች በኋላ ውሀ ተደፍቶብኝ ተንፍሼ ነቃሁ..ሰውየውም ስሜቱን ለማርካት የተወጣጠረ እንትኑ ተኮማትሮ ከእንደገና በዛ ለሊት እኔን ይዞ ወደቤቴ መለሰኝ፡፡ ስደርስ ያው ሁሉ ነገር አክትሞ ነበር.ለካ ከስራ እንደገባሁ እናቴ ኩርምትመት ብላ የተኛች የመሰለኝ ሞታ ነበረ...ሳትሰናበተኝ..ምንም ነገር ሳትለኝ ባዶ ቤት እናቴን አጣሁ ሳንቲም ለቀማ ሄጄ….፡፡ ያው ሰውዬው በማግስቱም ከእኔ አልተለየም፤በእሱ እገዛ እናቴን ቀበርኩ…ከዛ ፈፅሞ አምርሬ ድህነትን ጠላሁ…ምንም ሰርቼ ምንም ቀድጄ ቢሆን የማልጨርሰው ገንዘብ ማግኘት እንዳለብኝ ወሰንኩ.፡፡
💫ይቀጥላል💫
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
💫ይቀጥላል💫
ቤተሰቦች እባካችሁ #Subscribe እያደረጋቹ።
#Share #like and #subscribe my #YouTube
👇Sebscribe
YouTube link👇
https://www.youtube.com/@atronose
👍73❤11