🍀🍃በ'ነሱ ቤት🍃🍀
❤️ክፍል አስራ አራት❤️
👁👣👁👣👁👣👁
አብላካት የእናቷን እመም ካወቀች በዋላ ትንሽም ቢሆን ቀለል ብሏታል ቢያንስ ህመሟ መዳኒት ያለው መሆኑ አንድ መፍትሄ ነው ብላ አምናለች ።ዶክተሩ አንደኛው ሳንባሽ በከፊል ተጎድቷል ነገርግን እክምናሽን በትክክል ከተከታተልሽና እራስሽን ከተንከባከብሽ መዳን ይችላል ሲላት ።በጆሮዋ ሰምታለች ። የዚህን መፍቴሄም ነግሯቸዋል ከብርድ መጠንቅ እንዳለባት ትንሽ እረፍት እንደሚያስፈልጋት መመገብ ስላለባት ጭምር ሁሉንም አብራት ዶክተሩ ጋር ገብታ ሰምታለች ።ስለዚህም እናቷን ለጊዜው ጤናዋ እስኪመለስ ልታሳርፋት ወስና ። ጉሊት መሄዱን የሷ ድርሻ አድርጋዋለች ። ምንም እንኳ እንደ እናቷ ከደንበኞቿጋር ለመግባባት ቢከብዳትም ። ይህንን መወጣት እንዳለባት አምናለች ። በጠዋት ተነስታ አትክልት ተራ በመሄድ የተለያዩ አትክልቶችን በማምጣት ያቅሟን ትግሏን ጀምራለች ።እናቷ መሳይ የልጇ ድካም ስሜቷን ቢነካውም ።ተይ ብትላት ደሞ ከልጇ ጋር መጣላት እንደሚሆን ስለገባት ተሳቃ የልጇን ድካም ከማየት በቀር ምንም የማለት ጉልበት አጣች ።አብላካት የራሷ ድካም አልታያትም የሷ ፍላጎት እናቷ በፍጥነት ድና ማየት ብቻ ነው ።
አልፎ አልፎ ከአስተናጋጁ ሰሚር ጋር ይደዋወላሉ ።ሰሚር ስራ እንዳገኘላት በተደጋጋሚ ቢነግራትም ።ለጊዜው የእናቷን መደብ ጥሎ መምጣት ስለማትችል ስራው እንደማያስፈልጋት ነግራዋለች ። አስተናጋጁ ሰሚርም ተረድቷት በሀሳብ ግን እያገዛት ነው ያለው ። በወሬ አቸው መሃል ስለነ ሰመረ ይነግራታል እንዴት ያሉ ስርሃተ ቢስ እንደሆኑ ለሴት ልጅ ያላቸውን ንቀት ደሃ እንደማይወዱ በተለይ ደሞ ወፍራሙ ልጅ ጌታነህ ስልክሽን የተቀበለሽ ልጅ ጥሩ ልጅአይደለም አደራ እንዳያታልልሽ ይላታል ሰሚር እንደ ወንድም ። አብላካት ማንም አያታልለኝም የኔ ትልቁ ፍላጎቴ እናቴን መርዳት ብቻ ነው ። ብላዋለች እናም እሱም ይህን ጥንካሬዋን ማስቀጠል እንዳለባት ይመክራታል ።
*አብላካት የጉሊት ስራዋን ጨርሳ የሸጠቻትን ብር ቦርሳዋ ውስጥ ጨምራ ።ለእናቷ ወተት ገዝታ ወደቤቷ እየተጣደፈች ሳለ ስልኳ ጮኽ
"አቤት "አለች በእጇ የያዘችውን እቃ መሬት ላይ አስቀምጣ
"አቢ እንዴት ነሽ አስታወሺኝ የኔ ቆንጆ"አለ ድምፁ
"አላወቅኩህም ማን ልበል "አለችው እየተጠራጠረች
"እንዴ ይሄ ድምፅ ይረሳል በይ በይ ጌታነህ ነኝ ከሳምንት በፊት መንገድ ላይ ጫማሽ ተበላሽቶ እንዲሁም ጓደኛዬ የረዳሽ ጊዜ ኪኪኪኪ "አላት። አብላካት አወቀችው ነገር ግን አነጋገሩ አልተመቻትም
"እእ አወቁኩ ሰላም ነው"አለችው ተረጋግታ
"ጎበዝ እንደሱነው የሚባለው ።እኔ መረሳት የማልወድ ልጅ ነኝ እሺ የኔ ቆንጆ "አላት ለማግባባት እየሞከረ
"እሺ ለማንኛውም ስለደወልክልኝ አመሰግናለው መንገድ ላይ ነኝ ብዙእቃ ይዣለው ስለዚ ቆይቼ ልደውልልህ "አለችው ፍላጎት ባጣ ስሜት
"እውነት ደክሞሻላ !እኔን ይድከመኝ አቢዬ የኔ ቆንጆ በቃ በዋላ መደወልሽን እንዳትረሺ ።እሺ አቢዬ በጣም ነው ካየውሽ ጀምሮ ትናፍቂኝ ነበር "አላት ተለሳልሶ
"እሺ እደውላለው "አለች አብ ላካት ለመገላገል
"እሺ እወድሻለው እሺ "አላት ።አብ ላካት ሳቋ ልትለቅ ምንም አልቀራትም ድንገት ተነስቶ እወድሻለው ዕፃን አደረገኝእንዴ የሚያታልለኝ አለች ለራሷ
"ለማንኛውም አመሰግናለው መልካም ምሽት "ብላ መልስ ሳትጠብቅ ስልኩን ዘጋችው ። እናእቃዋን ሰብስባ እየፈጠነች ወደቤቷ ሄደች ,,,,,,,
👁ጌታነህ አስተናጋጁ ሰሚር መጥቶ ሲፈራ ሲቸር
"ይቅርታ የኮስሞቲክሷ ልጅ ስልክ ለመስጠት ፍቃደኛ አይደለችም"ሲለው በመገረም አየው ።ሰመረ እና እንየው ተያይተው ተሳሳቁ ።ጌታነ ሽንፈት ስለማይወድ በንዴት አስተናጋጁ ሰሚር ላይ አፍጥጦ
"ማነኝ ነው የምትለው ?!ደሞስ ባለፈው ተቀብላ እደውላለው ብላለች አላልክም "አለው
"አዎ ባለፈው ብላ ነበር "አለው ሰሚር
"እና ዛሬ ምን ብለሃት ነው?"አለው ሽንፈቱ እየቆጨው
"አይ እንደውም ስላንተ አግባብቼ ነግሬያት ነበር ።ነገርግን ባለ ትዳር እና የሁለት ልጆች እናት ነኝ ይቅርታ ደግመህ እንዳትመጣ ።አለመደወሌ እኮ አለመፈለጌን ያሳያል ለምን ይጨቃጨቃል አለችኝ "አለው ሰሚር በውስጡ እየሳቀ
"ምን እንደዛ ነው እንዴ ውይ እኔም አልፈልጋትም አሮጊት "አለ ጌታነህ ።አለመሸነፉን ለራሱ እየነገረ ።ሰመረ ከት ብሎ ሲስቅበት ነበር ሰመረን የሚያናድደው ነገር ሲፈልግ ።የአብላካት ስልክ ትዝ አለው እናም በፍጥነት ወደ አብላካት ደወለ የሰመረ ፊት ሲቀያየር ሲያይ ደስ እያለው ነበር ,,,,,,,,,, ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
❤️ክፍል አስራ አራት❤️
👁👣👁👣👁👣👁
አብላካት የእናቷን እመም ካወቀች በዋላ ትንሽም ቢሆን ቀለል ብሏታል ቢያንስ ህመሟ መዳኒት ያለው መሆኑ አንድ መፍትሄ ነው ብላ አምናለች ።ዶክተሩ አንደኛው ሳንባሽ በከፊል ተጎድቷል ነገርግን እክምናሽን በትክክል ከተከታተልሽና እራስሽን ከተንከባከብሽ መዳን ይችላል ሲላት ።በጆሮዋ ሰምታለች ። የዚህን መፍቴሄም ነግሯቸዋል ከብርድ መጠንቅ እንዳለባት ትንሽ እረፍት እንደሚያስፈልጋት መመገብ ስላለባት ጭምር ሁሉንም አብራት ዶክተሩ ጋር ገብታ ሰምታለች ።ስለዚህም እናቷን ለጊዜው ጤናዋ እስኪመለስ ልታሳርፋት ወስና ። ጉሊት መሄዱን የሷ ድርሻ አድርጋዋለች ። ምንም እንኳ እንደ እናቷ ከደንበኞቿጋር ለመግባባት ቢከብዳትም ። ይህንን መወጣት እንዳለባት አምናለች ። በጠዋት ተነስታ አትክልት ተራ በመሄድ የተለያዩ አትክልቶችን በማምጣት ያቅሟን ትግሏን ጀምራለች ።እናቷ መሳይ የልጇ ድካም ስሜቷን ቢነካውም ።ተይ ብትላት ደሞ ከልጇ ጋር መጣላት እንደሚሆን ስለገባት ተሳቃ የልጇን ድካም ከማየት በቀር ምንም የማለት ጉልበት አጣች ።አብላካት የራሷ ድካም አልታያትም የሷ ፍላጎት እናቷ በፍጥነት ድና ማየት ብቻ ነው ።
አልፎ አልፎ ከአስተናጋጁ ሰሚር ጋር ይደዋወላሉ ።ሰሚር ስራ እንዳገኘላት በተደጋጋሚ ቢነግራትም ።ለጊዜው የእናቷን መደብ ጥሎ መምጣት ስለማትችል ስራው እንደማያስፈልጋት ነግራዋለች ። አስተናጋጁ ሰሚርም ተረድቷት በሀሳብ ግን እያገዛት ነው ያለው ። በወሬ አቸው መሃል ስለነ ሰመረ ይነግራታል እንዴት ያሉ ስርሃተ ቢስ እንደሆኑ ለሴት ልጅ ያላቸውን ንቀት ደሃ እንደማይወዱ በተለይ ደሞ ወፍራሙ ልጅ ጌታነህ ስልክሽን የተቀበለሽ ልጅ ጥሩ ልጅአይደለም አደራ እንዳያታልልሽ ይላታል ሰሚር እንደ ወንድም ። አብላካት ማንም አያታልለኝም የኔ ትልቁ ፍላጎቴ እናቴን መርዳት ብቻ ነው ። ብላዋለች እናም እሱም ይህን ጥንካሬዋን ማስቀጠል እንዳለባት ይመክራታል ።
*አብላካት የጉሊት ስራዋን ጨርሳ የሸጠቻትን ብር ቦርሳዋ ውስጥ ጨምራ ።ለእናቷ ወተት ገዝታ ወደቤቷ እየተጣደፈች ሳለ ስልኳ ጮኽ
"አቤት "አለች በእጇ የያዘችውን እቃ መሬት ላይ አስቀምጣ
"አቢ እንዴት ነሽ አስታወሺኝ የኔ ቆንጆ"አለ ድምፁ
"አላወቅኩህም ማን ልበል "አለችው እየተጠራጠረች
"እንዴ ይሄ ድምፅ ይረሳል በይ በይ ጌታነህ ነኝ ከሳምንት በፊት መንገድ ላይ ጫማሽ ተበላሽቶ እንዲሁም ጓደኛዬ የረዳሽ ጊዜ ኪኪኪኪ "አላት። አብላካት አወቀችው ነገር ግን አነጋገሩ አልተመቻትም
"እእ አወቁኩ ሰላም ነው"አለችው ተረጋግታ
"ጎበዝ እንደሱነው የሚባለው ።እኔ መረሳት የማልወድ ልጅ ነኝ እሺ የኔ ቆንጆ "አላት ለማግባባት እየሞከረ
"እሺ ለማንኛውም ስለደወልክልኝ አመሰግናለው መንገድ ላይ ነኝ ብዙእቃ ይዣለው ስለዚ ቆይቼ ልደውልልህ "አለችው ፍላጎት ባጣ ስሜት
"እውነት ደክሞሻላ !እኔን ይድከመኝ አቢዬ የኔ ቆንጆ በቃ በዋላ መደወልሽን እንዳትረሺ ።እሺ አቢዬ በጣም ነው ካየውሽ ጀምሮ ትናፍቂኝ ነበር "አላት ተለሳልሶ
"እሺ እደውላለው "አለች አብ ላካት ለመገላገል
"እሺ እወድሻለው እሺ "አላት ።አብ ላካት ሳቋ ልትለቅ ምንም አልቀራትም ድንገት ተነስቶ እወድሻለው ዕፃን አደረገኝእንዴ የሚያታልለኝ አለች ለራሷ
"ለማንኛውም አመሰግናለው መልካም ምሽት "ብላ መልስ ሳትጠብቅ ስልኩን ዘጋችው ። እናእቃዋን ሰብስባ እየፈጠነች ወደቤቷ ሄደች ,,,,,,,
👁ጌታነህ አስተናጋጁ ሰሚር መጥቶ ሲፈራ ሲቸር
"ይቅርታ የኮስሞቲክሷ ልጅ ስልክ ለመስጠት ፍቃደኛ አይደለችም"ሲለው በመገረም አየው ።ሰመረ እና እንየው ተያይተው ተሳሳቁ ።ጌታነ ሽንፈት ስለማይወድ በንዴት አስተናጋጁ ሰሚር ላይ አፍጥጦ
"ማነኝ ነው የምትለው ?!ደሞስ ባለፈው ተቀብላ እደውላለው ብላለች አላልክም "አለው
"አዎ ባለፈው ብላ ነበር "አለው ሰሚር
"እና ዛሬ ምን ብለሃት ነው?"አለው ሽንፈቱ እየቆጨው
"አይ እንደውም ስላንተ አግባብቼ ነግሬያት ነበር ።ነገርግን ባለ ትዳር እና የሁለት ልጆች እናት ነኝ ይቅርታ ደግመህ እንዳትመጣ ።አለመደወሌ እኮ አለመፈለጌን ያሳያል ለምን ይጨቃጨቃል አለችኝ "አለው ሰሚር በውስጡ እየሳቀ
"ምን እንደዛ ነው እንዴ ውይ እኔም አልፈልጋትም አሮጊት "አለ ጌታነህ ።አለመሸነፉን ለራሱ እየነገረ ።ሰመረ ከት ብሎ ሲስቅበት ነበር ሰመረን የሚያናድደው ነገር ሲፈልግ ።የአብላካት ስልክ ትዝ አለው እናም በፍጥነት ወደ አብላካት ደወለ የሰመረ ፊት ሲቀያየር ሲያይ ደስ እያለው ነበር ,,,,,,,,,, ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍69❤10👎1👏1
🍃🍓በ'ነሱ ቤት🍓🍃
👁ክፍል አስራ አምስት👁
🍃🍓🍃🍓🍃🍓🍃
እንየው የጌታነህ ፍጥነትና በቀላሉ ያለመሸነፍ ስሜት ሁሌም ስለሚያስገርመው ምነው እሱን ቢያረገኝ ይላል በውስጡ ። እሱ ከሴቶች ጋር የማውራቱ ነገር ላይ ብዙም አይደለም ።ምንም እንኳ አቋሙ የተስተካከለ አይነግቡ ቢሆንም ተናግሮ የማሳመን ነገር ላይ የለበትም ። እንዲሁ ከጓደኞቹ ጋር በየ ናይት ክለቡ የሚያገኛትን ሴት በገንዘቡ ከመቃረም ውጪ ።በትክክለኛው መንገድ ሴትን ልጅ አግባብቶ ወደራሱ አምጥቶ አያውቅም እንደተራራ ነው የሚከብደው ። ጌታነህ ሴቶቹን ከቤት ልጅ እስከ ...... በሚባል ደረጃ በቀላሉ አግባብቶ የፈለገውን ማድረግ ሲችል ሲያይ ይቀናበታል ። ሰመረ ደሞ መናገርም ሳይጠበቅበት የተለያዩ ሴቶች የፍቅር ጥያቄ እንደሚያቀርቡለት ያውቃል ሰመረ ግን ፍላጎት የለውም እኔ ሳልወድ የሚከተሉኝ ሴቶች አይመቹኝም ይላል ።እንየው በሰመረ አይቀናም ምክንያቱም ሰመረ ግድ የለውም ።ጌታነህ ግን ነፃ ሰው ነው ብሎ የሰው ስባል ።በተቃራኒው ደሞ ጌታነህ በሰመረ ይቀናል ። ሰመረ መልከመልካም ስለሆነ ሴቶቹ በቀላሉ ይጠመዱለታል ሳይለፋ እና ጌታነህ እሱን ባረገኝ ከላይ እስከታች ነበር ማሯሩጣቸው ብሎ ያስባል ።
ጌታነህ ለአብላካት ደውሎ አውርቶ ስልኩን ሲዘጋው ። እንየው መገረሙ እንዳለ ሆኖ
"እንዴ ለዛች ትንሽ ልጅ እየደወልክ ነው እንዴ?"አለው
"እና እንዴ እኔ እኮ ነኝ "ብሎ ሳቀ
"ገራሚ ነህ ኪኪኪኪ "አለ እንየው
"ትቀልዳለህ ቆንጆ በቀቀን እኮ ናት"አለው ጌታነህ
"ስማ በየናይት ክለቡ እንደምታገኛቸው ሴቶች በቀቀን እያልክ ልትጠራት አይገባም በጣም ልጅ እኮ ናት "አለው ሰመረ እየደበረው
"ተው እንጂ !ታዲያ ምን ችግር አለው ሁሌም እሷ ስትመጣ በአንድ እጄ ጡጦ ይዤ በሌላኛው ደሞ ......እንትን ይዤ አጫውታታለዋ "አለው እየሳቀ
"መቀለድህ ነው ! ቆይ እኔን ለመቃረን ፈልገህ ነው ወይስ የእውነት በዛች ትንሽ ልጅ ላይ ፍላጎት አሳድረህ ነው ?"አለው ሰመረ ፊቱን አጨፍግጎ
"ኧረ በናታቹ እንዴ ስለዝች ልጅ ሲነሳ ሁለታቹ መናቆር ጀምራችዋል እንዴ ሰሙ ምንድነው ይቺን ልጅ ፈልገሃታል እንዴ "አለው ለጌታነህ በመቆርቆር
"አንተም እንዲ ታወራለህ? ልክ ነው እያልክ ነው ?ለነገሩ አንተ ምን ታውቃለህ መከተል ብቻ የራስህ አቋም የለህ ። "አለው ሰመረ ብልጭ ብሎበት
"ኧረ አብርድ እንዴ ይህውልህ ምንም አልክ ምንም በቅርቡ ታየኛለህ የሷን ጉዳይ ሳፋጥነው "ብሎ የሚያናድድ ረጅም ሳቅ ሳቀ ጌታነህ ።ሰመረ በንዴት መልስ ሊሰጥ ሲል ። የጌታነህ ስልክ ጮኽች ። ጌታነህ ስልኩን አየና ሳቀ ወደ ሰመረ እያየ "ተመልከት ሴቶች ቀልብ የላቸውም የኔቆንጆ ማለት ብቻ ነው የሚጠበቅብህ ኪኪኪ "ብሎ ስቆ ስልኩን አንስቶ ማውራት ጀመረ ።ሰመረ ልቡ ተሸበረበት እንዴ የእውነት ያቺ ልጅ ደውላለት ነው ።ኤጭ እንዴት ያናድዳል ። በቃ ችግር ውስጥ መግባቷ ነው ለዚ ደሞ እኔ ነኝ ተጠያቂው ።ምን አለ የዛን ለት ባላወራዋት አለ። እንየው የጌታነ የጅንጀና ወሬ ይጠቅመው ይመስል አፉን ከፍቶ ያዳምጠዋል ።ጌታነህ ብዙ የፍቅር የሚመስሉ ወሬዎችን ካወራ በዋላ ቀጠሮ ይዞ ስልኩን ዘጋው እናም እንደተለመደው እረጅም ሳቅ ሳቀ ።
"ታውቃላቹ ባለፈው ሐሙስ ለት ገቢዎች ሄጄ ነበር ዳድ ስላልተመቸው አመታዊ ግብር እንድከፍል ። ከዛ አንዷ እንደኔው ክፍያዋን ልትፈፅም የመጣች ተለቅ ያለች ሴት አይኗን ብትጥልብኝስ ኪኪኪ እኔስ ምኔ ሞኝ ስርስ ብዬ ተጠግቼ ያዋቂ ወሬ እያወራው ልባን አልነሳዋትም መሰላቹ ኪኪኪ ከዛስ ጉዳይዋን ፈፅማ ስትጨርስ ።በጣም ስለተመቸኽኝ እንደዋወል ብላ ከአንዳንድ ስልኬን አልተቀበለችኝም ዋው ተለቅ ብትልም ለየት ያሉ ነገሮች አሏት መደበቂያ የሚሆኑ ኪኪኪኪኪ እና ከሷ ጋር ነው ያወራውት ።እኔ እረስቻት ነበር እንግዲ ከመጣች ምን ይደረጋል ኪኪኪኪ"ብሎ የሰመረን ሁኔታ መከታተል ጀመረ
"እና እሺ ከአንዱ ወዳንዱ ሆነብህ እኮ ፈንድተህ እንዳትሞት ተረጋጋ "አለው ሰመረ ።በውስጡ እፎይ ብሏል አብላካት የደወለች መስሎት አሳስባው ነበር
"ይመችህ ጌቾ እሱን እርሳው እንጫወት ካሉ አጫውታቸው ላንተ የዘነበው ለኛም ያካፋልን "አለው እንየው እየሳቀ
"ሰሙ ሰሞኑን ለየት ብለሃል ወይ ማፊ አወዛግባሃለች ወይ ወይ አንድ የደረሰብህ ነገር ይኖራል አይዞህ እንግዲ ወደጤናህ እንድትመለስ እንፀልያለን "አለው
"ለራስህ ፀልይ ባክህ አሁን ለምን አንወጣም "አለ ሰመረ እየሰለቸው
"እእ የት ነን ዛሬ "አለ እንየው በጉጉት
"እህ የተለመደው ቦታ ነዋ ያችን በቀቀንማ ማግኘት አለብኝ እንደዛ በነ ማሚ ፊት አዋርዳኝማ አለቃትም ዛሬ አግባብቼ ይዣት ወጥቼ ልክ ነው የማስገባት "አለ ጌታነህ ።እንየው ሳቀ ።ሰመረ የራስህ ጉዳይ ቀሚል ተሰላችቶ ቆመ እናም"ይቅርታ ዛሬ የክለብ ነገር ይቅርብኝ በጊዜ መተኛት እፈልጋለው ። በዛላይ ማፊም ሰፈር እንገናኝ ብላኛለች ።እሷን ካገኘው በዋላ በቀጥታ ወደቤት ነኝ "አላቸው ።ሁለቱም ተያይተው በመከፋት ስሜት አዩት ።የሰመረ አካሄድ ደስ አላላቸውም ።ከዚ በፊት እንዲ ተለያይተው አያውቁም ።ምን ተፈጠረ ብለው አሰቡ ። ማፊ ናት ፀባዩን የቀየረችው ወይስ ያቺ ትንሽ ልጅ,,,,,,,,,,,,,, ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👁ክፍል አስራ አምስት👁
🍃🍓🍃🍓🍃🍓🍃
እንየው የጌታነህ ፍጥነትና በቀላሉ ያለመሸነፍ ስሜት ሁሌም ስለሚያስገርመው ምነው እሱን ቢያረገኝ ይላል በውስጡ ። እሱ ከሴቶች ጋር የማውራቱ ነገር ላይ ብዙም አይደለም ።ምንም እንኳ አቋሙ የተስተካከለ አይነግቡ ቢሆንም ተናግሮ የማሳመን ነገር ላይ የለበትም ። እንዲሁ ከጓደኞቹ ጋር በየ ናይት ክለቡ የሚያገኛትን ሴት በገንዘቡ ከመቃረም ውጪ ።በትክክለኛው መንገድ ሴትን ልጅ አግባብቶ ወደራሱ አምጥቶ አያውቅም እንደተራራ ነው የሚከብደው ። ጌታነህ ሴቶቹን ከቤት ልጅ እስከ ...... በሚባል ደረጃ በቀላሉ አግባብቶ የፈለገውን ማድረግ ሲችል ሲያይ ይቀናበታል ። ሰመረ ደሞ መናገርም ሳይጠበቅበት የተለያዩ ሴቶች የፍቅር ጥያቄ እንደሚያቀርቡለት ያውቃል ሰመረ ግን ፍላጎት የለውም እኔ ሳልወድ የሚከተሉኝ ሴቶች አይመቹኝም ይላል ።እንየው በሰመረ አይቀናም ምክንያቱም ሰመረ ግድ የለውም ።ጌታነህ ግን ነፃ ሰው ነው ብሎ የሰው ስባል ።በተቃራኒው ደሞ ጌታነህ በሰመረ ይቀናል ። ሰመረ መልከመልካም ስለሆነ ሴቶቹ በቀላሉ ይጠመዱለታል ሳይለፋ እና ጌታነህ እሱን ባረገኝ ከላይ እስከታች ነበር ማሯሩጣቸው ብሎ ያስባል ።
ጌታነህ ለአብላካት ደውሎ አውርቶ ስልኩን ሲዘጋው ። እንየው መገረሙ እንዳለ ሆኖ
"እንዴ ለዛች ትንሽ ልጅ እየደወልክ ነው እንዴ?"አለው
"እና እንዴ እኔ እኮ ነኝ "ብሎ ሳቀ
"ገራሚ ነህ ኪኪኪኪ "አለ እንየው
"ትቀልዳለህ ቆንጆ በቀቀን እኮ ናት"አለው ጌታነህ
"ስማ በየናይት ክለቡ እንደምታገኛቸው ሴቶች በቀቀን እያልክ ልትጠራት አይገባም በጣም ልጅ እኮ ናት "አለው ሰመረ እየደበረው
"ተው እንጂ !ታዲያ ምን ችግር አለው ሁሌም እሷ ስትመጣ በአንድ እጄ ጡጦ ይዤ በሌላኛው ደሞ ......እንትን ይዤ አጫውታታለዋ "አለው እየሳቀ
"መቀለድህ ነው ! ቆይ እኔን ለመቃረን ፈልገህ ነው ወይስ የእውነት በዛች ትንሽ ልጅ ላይ ፍላጎት አሳድረህ ነው ?"አለው ሰመረ ፊቱን አጨፍግጎ
"ኧረ በናታቹ እንዴ ስለዝች ልጅ ሲነሳ ሁለታቹ መናቆር ጀምራችዋል እንዴ ሰሙ ምንድነው ይቺን ልጅ ፈልገሃታል እንዴ "አለው ለጌታነህ በመቆርቆር
"አንተም እንዲ ታወራለህ? ልክ ነው እያልክ ነው ?ለነገሩ አንተ ምን ታውቃለህ መከተል ብቻ የራስህ አቋም የለህ ። "አለው ሰመረ ብልጭ ብሎበት
"ኧረ አብርድ እንዴ ይህውልህ ምንም አልክ ምንም በቅርቡ ታየኛለህ የሷን ጉዳይ ሳፋጥነው "ብሎ የሚያናድድ ረጅም ሳቅ ሳቀ ጌታነህ ።ሰመረ በንዴት መልስ ሊሰጥ ሲል ። የጌታነህ ስልክ ጮኽች ። ጌታነህ ስልኩን አየና ሳቀ ወደ ሰመረ እያየ "ተመልከት ሴቶች ቀልብ የላቸውም የኔቆንጆ ማለት ብቻ ነው የሚጠበቅብህ ኪኪኪ "ብሎ ስቆ ስልኩን አንስቶ ማውራት ጀመረ ።ሰመረ ልቡ ተሸበረበት እንዴ የእውነት ያቺ ልጅ ደውላለት ነው ።ኤጭ እንዴት ያናድዳል ። በቃ ችግር ውስጥ መግባቷ ነው ለዚ ደሞ እኔ ነኝ ተጠያቂው ።ምን አለ የዛን ለት ባላወራዋት አለ። እንየው የጌታነ የጅንጀና ወሬ ይጠቅመው ይመስል አፉን ከፍቶ ያዳምጠዋል ።ጌታነህ ብዙ የፍቅር የሚመስሉ ወሬዎችን ካወራ በዋላ ቀጠሮ ይዞ ስልኩን ዘጋው እናም እንደተለመደው እረጅም ሳቅ ሳቀ ።
"ታውቃላቹ ባለፈው ሐሙስ ለት ገቢዎች ሄጄ ነበር ዳድ ስላልተመቸው አመታዊ ግብር እንድከፍል ። ከዛ አንዷ እንደኔው ክፍያዋን ልትፈፅም የመጣች ተለቅ ያለች ሴት አይኗን ብትጥልብኝስ ኪኪኪ እኔስ ምኔ ሞኝ ስርስ ብዬ ተጠግቼ ያዋቂ ወሬ እያወራው ልባን አልነሳዋትም መሰላቹ ኪኪኪ ከዛስ ጉዳይዋን ፈፅማ ስትጨርስ ።በጣም ስለተመቸኽኝ እንደዋወል ብላ ከአንዳንድ ስልኬን አልተቀበለችኝም ዋው ተለቅ ብትልም ለየት ያሉ ነገሮች አሏት መደበቂያ የሚሆኑ ኪኪኪኪኪ እና ከሷ ጋር ነው ያወራውት ።እኔ እረስቻት ነበር እንግዲ ከመጣች ምን ይደረጋል ኪኪኪኪ"ብሎ የሰመረን ሁኔታ መከታተል ጀመረ
"እና እሺ ከአንዱ ወዳንዱ ሆነብህ እኮ ፈንድተህ እንዳትሞት ተረጋጋ "አለው ሰመረ ።በውስጡ እፎይ ብሏል አብላካት የደወለች መስሎት አሳስባው ነበር
"ይመችህ ጌቾ እሱን እርሳው እንጫወት ካሉ አጫውታቸው ላንተ የዘነበው ለኛም ያካፋልን "አለው እንየው እየሳቀ
"ሰሙ ሰሞኑን ለየት ብለሃል ወይ ማፊ አወዛግባሃለች ወይ ወይ አንድ የደረሰብህ ነገር ይኖራል አይዞህ እንግዲ ወደጤናህ እንድትመለስ እንፀልያለን "አለው
"ለራስህ ፀልይ ባክህ አሁን ለምን አንወጣም "አለ ሰመረ እየሰለቸው
"እእ የት ነን ዛሬ "አለ እንየው በጉጉት
"እህ የተለመደው ቦታ ነዋ ያችን በቀቀንማ ማግኘት አለብኝ እንደዛ በነ ማሚ ፊት አዋርዳኝማ አለቃትም ዛሬ አግባብቼ ይዣት ወጥቼ ልክ ነው የማስገባት "አለ ጌታነህ ።እንየው ሳቀ ።ሰመረ የራስህ ጉዳይ ቀሚል ተሰላችቶ ቆመ እናም"ይቅርታ ዛሬ የክለብ ነገር ይቅርብኝ በጊዜ መተኛት እፈልጋለው ። በዛላይ ማፊም ሰፈር እንገናኝ ብላኛለች ።እሷን ካገኘው በዋላ በቀጥታ ወደቤት ነኝ "አላቸው ።ሁለቱም ተያይተው በመከፋት ስሜት አዩት ።የሰመረ አካሄድ ደስ አላላቸውም ።ከዚ በፊት እንዲ ተለያይተው አያውቁም ።ምን ተፈጠረ ብለው አሰቡ ። ማፊ ናት ፀባዩን የቀየረችው ወይስ ያቺ ትንሽ ልጅ,,,,,,,,,,,,,, ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍129❤4👏4😁4🥰2👎1
#ተአምረተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_አርባ_አንድ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
//
በ25ኛው ቀን ጥዋት ቁርስ ከበሉ በኃላ
‹‹ዛሬማታ ልሄድ ነው››
‹‹የት ነው የምትሄደው…..?››ደንገጥ ብላ ጠየቀችው ሰሚራ
‹‹ከከተማ ወጣ ብዬ ትንሽ ራቅ ብዬ ምን ማድረግ እንዳለብኝ ማሰብ እፈልጋለሁ….››
‹‹ስለምንድነው የምታስበው..…..?ክፉ ነገር አይደለም አይደል…..?››
‹‹እኔ እንጃ …ለጊዜው ምንም የመጣልኝ ነገረ የለም..እንደገደሉኝ ልግደላቸው…ወይስ ይቅር ልበላቸው …..?የማውቀው ነገር የለም…ገንዘቤን ግን ልጅነቴን የሰዋሁበትና ብዙ ፈተና ያየሁበት ስለሆነ ሰባራ ሳንቲም እንደማልተውላቸው እርግጠኛ ነኝ..ምን አልባት እስከዛው በደንብ ቢደሰቱበት ጥሩ ነው››
‹‹እንዴት አድርገህ ታስመልሳቸዋለህ……..?አሁን እኮ ንብረትህ በእነሱ እጅ ነው..በህይወት መኖርህን ካወቁ ባለ በሌለ ኃይላቸው ነው አሳደው የሚያስገድሉህ››
‹‹አይዞሽ አታስቢ… እጠነቀቃለሁ….ለዛም ነው ከዚህ ከተማ ራቅ ብዬ በጽሞና ምን ማድረግ እንደምችል ማሰብ አለብኝ የምልሽ››
‹‹ካልክ እሺ ..ቆይ መጣሁ›› ብላ ከነበሩበት ሳሎን ተነስታ ወደመኝታ ቤቷ ከሄደች ከ5 ደቂቃ በኃላ ተመልሳ መጣችና ቼክ እጁ ላይ አስቀመጠችለት፣..ግራ ገብቶት አንዴ የሰጠችውን ቼክ አንዴ ደግሞ እሷን በማፈራረቅና በመገረም ሲያያት ከቆየ በኃላ
‹‹ምንድነው ይሄ…..?››ጠየቃት
‹‹የራስህ ብር ነው..አንተን እንድገድልላቸው የከፈሉኝ ነው…ሁኔታዎችን እስቲስተካከሉልህ ለመንቀሳቀሻ ይሆንሀል››
‹እንዴ ምን አይነት ሰው ነሽ….?እንዲህ አይነት ሰው እኮ በዚህ ጊዜ አይገኝም››
‹‹አይ እንደምታስበኝ ደግ ሴት ሆኜ አይደለም..ለአንተ ብቻ ነው እንዲህ የሆንኩት..››
በንግግሯ ውስጡ ተነካና‹‹ለእኔ ለምን…..?››ጠየቃት
‹‹እኔ እንጃ….. ›አለችው
..ከተቀመጠበት ተነሳና ስሯ ተንበረከከ..ደነገጠች፡፡ አቀፋት …አንገቷ ሰር ገብቶ ሳማት…. ውርርር አደረጋት፣..አላቆመም… ወደታች አስጎንብሶ ግንባሯን …አይኖቾን… ጉንጮቾን በመጨረሻ ከንፈሯ ላይ ተጣበቀባት…አይኗን ከመጨፈን እና ከንፎሯን ከማነቃነቅ ውጭ ምንም ተቃውሞ አላሰማችም…ደስ የሚሉ እልፍ መሰል ሁለት ደቂቆች አለፉ….
የሚያደርገውን አድርጎ ከተቀመጠበት ተነስቶ ሲቆም እሷ አፍራ አቀረቀረች…
የሰጠችውን ቼክ መልሶ ጉልበቷ ላይ እያስቀመጠላት..ይሄ ምን አልባት እኔን ለገደልሽበት ቢከፍሉሽም.. አንቺ ግን እኔን ለማዳን ለህክምና ይሄን ቤት ለመከራየት ላወጣሽው ወጪ መሸፈኛ ይሁንሽ…ውለታሽ ግን በዚህ ብር የሚመለስ ወይም የሚጣጣ ፍጽም አይደለም…በሕወቴም ጭምር ከፍዬ አልጨርሰውም››
‹‹ህይወትህን ስፈልግ ያኔ ትከፍለኛለህ …አሁን ግን ከእኔ ይልቅ አንተ ነህ ችግር ላይ ያለህው … ደግሞ ከራሴ ገንዘብ ምንም ያወጣሁት ነገር የለም…ከዚህ በተጫማሪ መቶ ሺ ብር ቦነስ ብለው ሰጥተውኝ ነበር…እርግጥ ከላዩ ላይ አንተን ለማሸሽ እና የሬሳ ሳጥኑን ቀይረው ለሰጡኝ አቶ ተካ 50 ሺ ብር ከፍያለሁ..ሌላውን 50 ሺብር ደግሞ እስከአሁን እየተጠቀምኩበት ነው ፡፡››
‹‹አይዞሽ ለእኔ አትስቢ አልኩሽ እኮ …እነሱም ሆነ ማንም የማያውቀው 5 ሚሊዬን ብር ባንክ አለኝ…..በዛ እጠቀማለሁ፡፡››
‹‹ግን ባረብሽህ ምትሄድበት ይዘህኝ ብትሄድ …..?››
‹‹አረ ደስ ይለኛል..ስራሽን ብዬ እኮ ነው…..?››
‹‹ስራው ይደርሳል››
‹‹በያ ተዘጋጂ….መኪና እንከራይ ››
‹‹ወደየት ነው ግን ምንሄደው…..?››
‹‹እግራችን ወደመራን….››
✨ይቀጥላል✨
፡
፡
#ክፍል_አርባ_አንድ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
//
በ25ኛው ቀን ጥዋት ቁርስ ከበሉ በኃላ
‹‹ዛሬማታ ልሄድ ነው››
‹‹የት ነው የምትሄደው…..?››ደንገጥ ብላ ጠየቀችው ሰሚራ
‹‹ከከተማ ወጣ ብዬ ትንሽ ራቅ ብዬ ምን ማድረግ እንዳለብኝ ማሰብ እፈልጋለሁ….››
‹‹ስለምንድነው የምታስበው..…..?ክፉ ነገር አይደለም አይደል…..?››
‹‹እኔ እንጃ …ለጊዜው ምንም የመጣልኝ ነገረ የለም..እንደገደሉኝ ልግደላቸው…ወይስ ይቅር ልበላቸው …..?የማውቀው ነገር የለም…ገንዘቤን ግን ልጅነቴን የሰዋሁበትና ብዙ ፈተና ያየሁበት ስለሆነ ሰባራ ሳንቲም እንደማልተውላቸው እርግጠኛ ነኝ..ምን አልባት እስከዛው በደንብ ቢደሰቱበት ጥሩ ነው››
‹‹እንዴት አድርገህ ታስመልሳቸዋለህ……..?አሁን እኮ ንብረትህ በእነሱ እጅ ነው..በህይወት መኖርህን ካወቁ ባለ በሌለ ኃይላቸው ነው አሳደው የሚያስገድሉህ››
‹‹አይዞሽ አታስቢ… እጠነቀቃለሁ….ለዛም ነው ከዚህ ከተማ ራቅ ብዬ በጽሞና ምን ማድረግ እንደምችል ማሰብ አለብኝ የምልሽ››
‹‹ካልክ እሺ ..ቆይ መጣሁ›› ብላ ከነበሩበት ሳሎን ተነስታ ወደመኝታ ቤቷ ከሄደች ከ5 ደቂቃ በኃላ ተመልሳ መጣችና ቼክ እጁ ላይ አስቀመጠችለት፣..ግራ ገብቶት አንዴ የሰጠችውን ቼክ አንዴ ደግሞ እሷን በማፈራረቅና በመገረም ሲያያት ከቆየ በኃላ
‹‹ምንድነው ይሄ…..?››ጠየቃት
‹‹የራስህ ብር ነው..አንተን እንድገድልላቸው የከፈሉኝ ነው…ሁኔታዎችን እስቲስተካከሉልህ ለመንቀሳቀሻ ይሆንሀል››
‹እንዴ ምን አይነት ሰው ነሽ….?እንዲህ አይነት ሰው እኮ በዚህ ጊዜ አይገኝም››
‹‹አይ እንደምታስበኝ ደግ ሴት ሆኜ አይደለም..ለአንተ ብቻ ነው እንዲህ የሆንኩት..››
በንግግሯ ውስጡ ተነካና‹‹ለእኔ ለምን…..?››ጠየቃት
‹‹እኔ እንጃ….. ›አለችው
..ከተቀመጠበት ተነሳና ስሯ ተንበረከከ..ደነገጠች፡፡ አቀፋት …አንገቷ ሰር ገብቶ ሳማት…. ውርርር አደረጋት፣..አላቆመም… ወደታች አስጎንብሶ ግንባሯን …አይኖቾን… ጉንጮቾን በመጨረሻ ከንፈሯ ላይ ተጣበቀባት…አይኗን ከመጨፈን እና ከንፎሯን ከማነቃነቅ ውጭ ምንም ተቃውሞ አላሰማችም…ደስ የሚሉ እልፍ መሰል ሁለት ደቂቆች አለፉ….
የሚያደርገውን አድርጎ ከተቀመጠበት ተነስቶ ሲቆም እሷ አፍራ አቀረቀረች…
የሰጠችውን ቼክ መልሶ ጉልበቷ ላይ እያስቀመጠላት..ይሄ ምን አልባት እኔን ለገደልሽበት ቢከፍሉሽም.. አንቺ ግን እኔን ለማዳን ለህክምና ይሄን ቤት ለመከራየት ላወጣሽው ወጪ መሸፈኛ ይሁንሽ…ውለታሽ ግን በዚህ ብር የሚመለስ ወይም የሚጣጣ ፍጽም አይደለም…በሕወቴም ጭምር ከፍዬ አልጨርሰውም››
‹‹ህይወትህን ስፈልግ ያኔ ትከፍለኛለህ …አሁን ግን ከእኔ ይልቅ አንተ ነህ ችግር ላይ ያለህው … ደግሞ ከራሴ ገንዘብ ምንም ያወጣሁት ነገር የለም…ከዚህ በተጫማሪ መቶ ሺ ብር ቦነስ ብለው ሰጥተውኝ ነበር…እርግጥ ከላዩ ላይ አንተን ለማሸሽ እና የሬሳ ሳጥኑን ቀይረው ለሰጡኝ አቶ ተካ 50 ሺ ብር ከፍያለሁ..ሌላውን 50 ሺብር ደግሞ እስከአሁን እየተጠቀምኩበት ነው ፡፡››
‹‹አይዞሽ ለእኔ አትስቢ አልኩሽ እኮ …እነሱም ሆነ ማንም የማያውቀው 5 ሚሊዬን ብር ባንክ አለኝ…..በዛ እጠቀማለሁ፡፡››
‹‹ግን ባረብሽህ ምትሄድበት ይዘህኝ ብትሄድ …..?››
‹‹አረ ደስ ይለኛል..ስራሽን ብዬ እኮ ነው…..?››
‹‹ስራው ይደርሳል››
‹‹በያ ተዘጋጂ….መኪና እንከራይ ››
‹‹ወደየት ነው ግን ምንሄደው…..?››
‹‹እግራችን ወደመራን….››
✨ይቀጥላል✨
👍112❤10👎5👏2
#ተአምረተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ሁለት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
//
የጊቢዋ አጸድ ውስጥ ባለ ወንበር ላይ ቁጭ ብላ የወፎችን ዝማሬ እና የዛፎችን ሽውሽውታ እየታዘበች በሀሳብ እየናወዘች ነው፡፡ያው በህይወቷ አዲስ ክስተት ተከስቷል … አንድ ሰው ላይ ለቀናቶች ሀሳቧ እንደተጣበቀ ነው….ያ ባሪያ ልጅ ልቧን ቅልጥ ሀሰቧን ውስውስ ነው ያደረገባት፡፡ሰሚራ ከምትባለው ፍቀረኛው ጋር ያለውን ታሪክ እና የፍቅር ትስሰር ሙሉውን ታሪክ ለመጨረስ እራሱ አቅም አነሳት...ስለሱ ከማሰብ የሚያሰንፋት መስሎ እየተሰማት ነው….‹‹ለማንኛውም እስቲ ታሪኩን ልጨርስ›› ብላ ተቀመጠች …ግን ታሪኩን ለመጨረስ ንስሯ ያስፈልጋታል..እንደምታየው ደግሞ አሁን ጊቢ ውስጥ ንስሯ አይታያትም …ብዙም ሳያስጠብቃት ከሄደበት ተመልሶ መጣ
ቀጥታ ወደዛ ወደተለከፈችበት ታሪክ አመራች …አእምሯዋን ከንስሯ አዕምሮ ጋር በተለመደው መንገድ አቆራኘችው..አዎ አገኘዋቸው…ከከተማ እንውጣ ብለው ላንጋኖ ነው የሄድት …በሀይቁ ዳር በታነፀ ላውንጅ የተዘጋ መኝታ ክፍል ውስጥ ናቸው፡፡
//////
ህይወት ልክ እንደካርታ ጫወታ ነች…ይበወዝና ተጫዋች ለሆኑት ኗዋሪዎቾ የሚታደል ዕጣ ፋንታ በሚሉት ምናባዊ ሀዲድ የምትሸረብ…አጋጣሚ በተባለ የህይወት ሰንሰለታማ ጉዞ ላይ በትክክለኛው ቦታ በትክክለኛው ጊዜ አንዱ ካንዱ በመገጣጠም መላተም እና በሌላ ገጽ ላይ በሰከንድ ሽርፍራፊ ሰከንድ መዘግየት ተፈጥሮ ተፈላልጎም ሳይገናኙ መተላለፍን በውስጧ የያዘች….
በጣርነው መጠን ማናገኝባት…ባመረትነው መጠን ማንሰበስብባት…በተመኘነው መንገድ ማንጓዝበት..እንደሎተሪ ዕጣ ብዙዎቻችን የምንከስርባት…የተወሰነው በማስተዛዘኛ የምንፅናናባት..ጥቂቶች ደግሞ እንደው ጠብታ ላባቸውን በአልማዝ ተመንዝሮ እጃቸው ላይ የሚቀመጥላቸው …ውጥናቸውን አለም ጠቅላላ ተረባርቦ ከግብ የሚያደርስልቸው ከእርጥብ እድል ጋር የተፈጠሩ…ንግግራቸውን በደቂቃ አለም የሚያደምጥላቸው…እነሱ ለተከዙት አለም ተንሰቅስቆ የሚያለቅስላቸው …እንዲሁ መርቆ የፈጠራቸው አሉ፡፡ … እና ህይወት የካርታ ጫወታ ነች…የጫወታውን ህግ ግን ተፈጥሮዊ ብቻ አይደለም..ሰው ሰራሽም ጭምር ነው …
ይሄንን ሀሳብ ያሰበችው ሰሚራ ነች ..ፍቅረኛዋ መላኩ ደረት ላይ ጋደም ብላ እያሰላሰለች የምትገኘው፡፡እንዴት እንዲህ ልሆን ቻልኩ....?እንዴት ከበሽተኛዬ ጋር ፍቅር ውስጥ ገባሁ…...?አጋጣሚው ነው ወደዛ የገፋኝ ወይስ እራሴ ነኝ ፈቅጄ እና አስቤ ወደዚህ ደረቱ ላይ ወደተጋደምኩት ልጅ ልብ ውስጥ የገባሁት…...?
‹‹ምን እያሰብሽ ነው..?››ድንገት በጠየቃት ጥያቄ ለውስጥ ጥያቄዋ መልስ ሳታገኝ አቋረጠችው፡፡
‹‹መቼ ጥለህኝ እንደምትሄድ እያሰብኩ ነው››አለችው…ለምን እንደዛ እንዳለችው ለራሷም አልተገለጸላትም… ..ምክንያም እያሰበች ያለችው ያንን እንዳልሆነ እሷና እግዚያብሄር ያውቃሉ….ሳታስብ ከንፈሯ ላይ የመጣላት ድንገታዊ መልስ የእውነት ስጋቷ አይደለም ማለት ግን አይቻልም…
‹‹የት ነው ጥዬሽ የምሄደው..?››
‹‹ወደኑሮህ ነዋ››
‹‹ኑሮ ማለት እኮ የህይወት ደስታሽ የሚመረትበት ቦታ ነው….ማንም ሰው በህይወቱ የሚባክነው ያንን ቦታ ፍለጋ ነው…የደስታው ምንጭ የሚፈልቅበትን ጥግ ለማግኘት …የሰው ልጅ ስኬትም የሚለካው በዚህ ነው…እና እኔ እድለኛ ነኝ .ብዙም ሳለፋ በተዐምራዊ አጋጣሚ አንቺን አግኝቼያለሁ….እንዳገኘውሽ ያወቅኩት ደግሞ በአሁኑ ጊዜ በቃ ስትስቂ ልቤ ትቀልጣለች…ትንፋሽሽን ወደውስጤ ስስበው በሰውነቴ ውስጥ በስብሰው ያበቃላቸው ሴሎቼ እንኳን መልሰው ህይወት ሲዘሩ ራሱ ይታወቀኛል…..ከጎኔ መኖርሽን ሳይ ዓለም ጠቅላላ ተሰብስባ ከእጄ የገባች ይመስለኝና ልቤ በኩራት አብጣ ልትፈነዳ ትደርሳለች..እና ከአንቺ ተለይቼ መሄድ ማለት ወደባዶነት ሸለቆ ተወርውሮ መከስከስ ማለት እንደሆነ ሚጠፋኝ ይመስልሻል …...?አሁን ባለሁበት ሁኔታ ከንቺ ውጭ ኑሮ ማለት ሲም ካርድ የሌለው ባዶ የሞባይል ቀፎ መሆን ማለት ነው…..››
ከትከት ብላ ሳቀች..ኪ…ኪ..ኪ…እንዴ ‹‹ነገሩን ሁሉ እኮ ስነጽሁፋዊ አደረከው…ከእኔ ከመገናኘትህ በፊት ነጋዴ ነበርኩ ብለሀኝ አልነበር እንዴ..?››
‹‹አዎ በጣም ጎበዝ ነጋዴ ነበርኩ…ምን ተፈጠረ..?››
‹‹አይ ንግግርህ የደራሲ እንጂ የነጋዴ አልመሰለኝ አለኛ…..››
‹‹አታውቂም እንዴ..? ፍቅር እና ችግር ያፈላስፋሉ እኮ….!!!››
‹‹አይ ጥሩ….ለማንኛውም የቀልድህንም ቢሆን በሰማሁት ነገር ደስ ብሎኛል….ምነው በተናገረው መጠን ሊያፈቅረኝ በቻለም ብዬ ተመኝቼያለሁ››
ከደረቱ ላይ ቀና አድርጎ አነሳትና እሱም ከተጋደመበት ቀና ብሎ ተቀመጠ… ወደእሷ ዞሮ አይን ዓይኗን እያየ‹‹አላመንሺኝም እንዴ ..? የምሬን ነው የተናገርኩት….በጣም ነው ያፈቀርኩሽ ..ወደፊት ማግባት የምፈልገው አንቺን ነው….የልጆቼ እናት ላደርግሽም እፈልጋለሁ….. ››
አንገቷን ወደእሱ ዘንበል አድርጋ እጆቾን በመዘርጋት ተጠመጠመችበት ..‹‹በጣም ነው የማፈቅርህ አንተን ስላገኘው እድለኛ ነኝ››
…..
‹‹እሺ አሁን ወጣ ብለን ቢች ዳር ዘና እንበል…..››አላት በሀሳቡ ተስማማችና ተያይዘው ወጡ…
ላንጋኖ ሀይቅ ላይ ያረፈችው የማታዋ ጀንበር ልዩ ህብረቀለም እየረጨች ስትታይ ለአካባቢው ልዩ ውበት አልብሳዋለች…. ቢች ዳር ኳስ የሚጫወቱ አሉ..ሀይቅ ውስጥ ገብተው የሚዋኙን የሚንቦጫረቁም ጥቂት አይደሉም…… በአካባቢው ደስታ ተመርቶ የሚታደል ወይንም ከንፋሱ ጋር ተቀላቅሎ አየሩን እየሞላው በስፍራው ያለው ሰው ሁሉ እየማገው የሚፈግና የሚደሰት ይመስላል፡፡
‹‹ትዋኚያለሽ …..?››
‹‹አረ ይቅርብኝ …ዝምብለን እዚህ ሳሩ ላይ ቁጭ እንበልና በማየት እንደሰት..ባይሆን ቆይቶ ከነሸጠኝ አብረን እንገባለን›› አለችውና ቁጭ አለች ..ተከትሎት ከጎኗ ቁጭ አለ…….
✨ይቀጥላል✨
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ሁለት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
//
የጊቢዋ አጸድ ውስጥ ባለ ወንበር ላይ ቁጭ ብላ የወፎችን ዝማሬ እና የዛፎችን ሽውሽውታ እየታዘበች በሀሳብ እየናወዘች ነው፡፡ያው በህይወቷ አዲስ ክስተት ተከስቷል … አንድ ሰው ላይ ለቀናቶች ሀሳቧ እንደተጣበቀ ነው….ያ ባሪያ ልጅ ልቧን ቅልጥ ሀሰቧን ውስውስ ነው ያደረገባት፡፡ሰሚራ ከምትባለው ፍቀረኛው ጋር ያለውን ታሪክ እና የፍቅር ትስሰር ሙሉውን ታሪክ ለመጨረስ እራሱ አቅም አነሳት...ስለሱ ከማሰብ የሚያሰንፋት መስሎ እየተሰማት ነው….‹‹ለማንኛውም እስቲ ታሪኩን ልጨርስ›› ብላ ተቀመጠች …ግን ታሪኩን ለመጨረስ ንስሯ ያስፈልጋታል..እንደምታየው ደግሞ አሁን ጊቢ ውስጥ ንስሯ አይታያትም …ብዙም ሳያስጠብቃት ከሄደበት ተመልሶ መጣ
ቀጥታ ወደዛ ወደተለከፈችበት ታሪክ አመራች …አእምሯዋን ከንስሯ አዕምሮ ጋር በተለመደው መንገድ አቆራኘችው..አዎ አገኘዋቸው…ከከተማ እንውጣ ብለው ላንጋኖ ነው የሄድት …በሀይቁ ዳር በታነፀ ላውንጅ የተዘጋ መኝታ ክፍል ውስጥ ናቸው፡፡
//////
ህይወት ልክ እንደካርታ ጫወታ ነች…ይበወዝና ተጫዋች ለሆኑት ኗዋሪዎቾ የሚታደል ዕጣ ፋንታ በሚሉት ምናባዊ ሀዲድ የምትሸረብ…አጋጣሚ በተባለ የህይወት ሰንሰለታማ ጉዞ ላይ በትክክለኛው ቦታ በትክክለኛው ጊዜ አንዱ ካንዱ በመገጣጠም መላተም እና በሌላ ገጽ ላይ በሰከንድ ሽርፍራፊ ሰከንድ መዘግየት ተፈጥሮ ተፈላልጎም ሳይገናኙ መተላለፍን በውስጧ የያዘች….
በጣርነው መጠን ማናገኝባት…ባመረትነው መጠን ማንሰበስብባት…በተመኘነው መንገድ ማንጓዝበት..እንደሎተሪ ዕጣ ብዙዎቻችን የምንከስርባት…የተወሰነው በማስተዛዘኛ የምንፅናናባት..ጥቂቶች ደግሞ እንደው ጠብታ ላባቸውን በአልማዝ ተመንዝሮ እጃቸው ላይ የሚቀመጥላቸው …ውጥናቸውን አለም ጠቅላላ ተረባርቦ ከግብ የሚያደርስልቸው ከእርጥብ እድል ጋር የተፈጠሩ…ንግግራቸውን በደቂቃ አለም የሚያደምጥላቸው…እነሱ ለተከዙት አለም ተንሰቅስቆ የሚያለቅስላቸው …እንዲሁ መርቆ የፈጠራቸው አሉ፡፡ … እና ህይወት የካርታ ጫወታ ነች…የጫወታውን ህግ ግን ተፈጥሮዊ ብቻ አይደለም..ሰው ሰራሽም ጭምር ነው …
ይሄንን ሀሳብ ያሰበችው ሰሚራ ነች ..ፍቅረኛዋ መላኩ ደረት ላይ ጋደም ብላ እያሰላሰለች የምትገኘው፡፡እንዴት እንዲህ ልሆን ቻልኩ....?እንዴት ከበሽተኛዬ ጋር ፍቅር ውስጥ ገባሁ…...?አጋጣሚው ነው ወደዛ የገፋኝ ወይስ እራሴ ነኝ ፈቅጄ እና አስቤ ወደዚህ ደረቱ ላይ ወደተጋደምኩት ልጅ ልብ ውስጥ የገባሁት…...?
‹‹ምን እያሰብሽ ነው..?››ድንገት በጠየቃት ጥያቄ ለውስጥ ጥያቄዋ መልስ ሳታገኝ አቋረጠችው፡፡
‹‹መቼ ጥለህኝ እንደምትሄድ እያሰብኩ ነው››አለችው…ለምን እንደዛ እንዳለችው ለራሷም አልተገለጸላትም… ..ምክንያም እያሰበች ያለችው ያንን እንዳልሆነ እሷና እግዚያብሄር ያውቃሉ….ሳታስብ ከንፈሯ ላይ የመጣላት ድንገታዊ መልስ የእውነት ስጋቷ አይደለም ማለት ግን አይቻልም…
‹‹የት ነው ጥዬሽ የምሄደው..?››
‹‹ወደኑሮህ ነዋ››
‹‹ኑሮ ማለት እኮ የህይወት ደስታሽ የሚመረትበት ቦታ ነው….ማንም ሰው በህይወቱ የሚባክነው ያንን ቦታ ፍለጋ ነው…የደስታው ምንጭ የሚፈልቅበትን ጥግ ለማግኘት …የሰው ልጅ ስኬትም የሚለካው በዚህ ነው…እና እኔ እድለኛ ነኝ .ብዙም ሳለፋ በተዐምራዊ አጋጣሚ አንቺን አግኝቼያለሁ….እንዳገኘውሽ ያወቅኩት ደግሞ በአሁኑ ጊዜ በቃ ስትስቂ ልቤ ትቀልጣለች…ትንፋሽሽን ወደውስጤ ስስበው በሰውነቴ ውስጥ በስብሰው ያበቃላቸው ሴሎቼ እንኳን መልሰው ህይወት ሲዘሩ ራሱ ይታወቀኛል…..ከጎኔ መኖርሽን ሳይ ዓለም ጠቅላላ ተሰብስባ ከእጄ የገባች ይመስለኝና ልቤ በኩራት አብጣ ልትፈነዳ ትደርሳለች..እና ከአንቺ ተለይቼ መሄድ ማለት ወደባዶነት ሸለቆ ተወርውሮ መከስከስ ማለት እንደሆነ ሚጠፋኝ ይመስልሻል …...?አሁን ባለሁበት ሁኔታ ከንቺ ውጭ ኑሮ ማለት ሲም ካርድ የሌለው ባዶ የሞባይል ቀፎ መሆን ማለት ነው…..››
ከትከት ብላ ሳቀች..ኪ…ኪ..ኪ…እንዴ ‹‹ነገሩን ሁሉ እኮ ስነጽሁፋዊ አደረከው…ከእኔ ከመገናኘትህ በፊት ነጋዴ ነበርኩ ብለሀኝ አልነበር እንዴ..?››
‹‹አዎ በጣም ጎበዝ ነጋዴ ነበርኩ…ምን ተፈጠረ..?››
‹‹አይ ንግግርህ የደራሲ እንጂ የነጋዴ አልመሰለኝ አለኛ…..››
‹‹አታውቂም እንዴ..? ፍቅር እና ችግር ያፈላስፋሉ እኮ….!!!››
‹‹አይ ጥሩ….ለማንኛውም የቀልድህንም ቢሆን በሰማሁት ነገር ደስ ብሎኛል….ምነው በተናገረው መጠን ሊያፈቅረኝ በቻለም ብዬ ተመኝቼያለሁ››
ከደረቱ ላይ ቀና አድርጎ አነሳትና እሱም ከተጋደመበት ቀና ብሎ ተቀመጠ… ወደእሷ ዞሮ አይን ዓይኗን እያየ‹‹አላመንሺኝም እንዴ ..? የምሬን ነው የተናገርኩት….በጣም ነው ያፈቀርኩሽ ..ወደፊት ማግባት የምፈልገው አንቺን ነው….የልጆቼ እናት ላደርግሽም እፈልጋለሁ….. ››
አንገቷን ወደእሱ ዘንበል አድርጋ እጆቾን በመዘርጋት ተጠመጠመችበት ..‹‹በጣም ነው የማፈቅርህ አንተን ስላገኘው እድለኛ ነኝ››
…..
‹‹እሺ አሁን ወጣ ብለን ቢች ዳር ዘና እንበል…..››አላት በሀሳቡ ተስማማችና ተያይዘው ወጡ…
ላንጋኖ ሀይቅ ላይ ያረፈችው የማታዋ ጀንበር ልዩ ህብረቀለም እየረጨች ስትታይ ለአካባቢው ልዩ ውበት አልብሳዋለች…. ቢች ዳር ኳስ የሚጫወቱ አሉ..ሀይቅ ውስጥ ገብተው የሚዋኙን የሚንቦጫረቁም ጥቂት አይደሉም…… በአካባቢው ደስታ ተመርቶ የሚታደል ወይንም ከንፋሱ ጋር ተቀላቅሎ አየሩን እየሞላው በስፍራው ያለው ሰው ሁሉ እየማገው የሚፈግና የሚደሰት ይመስላል፡፡
‹‹ትዋኚያለሽ …..?››
‹‹አረ ይቅርብኝ …ዝምብለን እዚህ ሳሩ ላይ ቁጭ እንበልና በማየት እንደሰት..ባይሆን ቆይቶ ከነሸጠኝ አብረን እንገባለን›› አለችውና ቁጭ አለች ..ተከትሎት ከጎኗ ቁጭ አለ…….
✨ይቀጥላል✨
👍129❤15👎15👏6😁2🔥1
👁በ'ነሱ ቤት👁
❤ክፍል አስራ ስድስት❤
👁❤👁❤👁❤👁
የአብላካት እናት መሳይ ጤንነቷ እየተመለሰ ሲመጣ ልጇን ለማሳረፍ ብላ ወደስራ ለመመለስ ወሰነች ።አብላካት በእናቷ አሳብ አልተስማማችም ።ምክንያቱም ዶክተሩ አስጠንቅቋታል ። እራሷን ከቅዝቃዜ እና ከሆነ ላስፈላጊ ድካም እንድትጠብቅ ።ስራው ደሞ በጠዋት ተነስቶ መንቀሳቀስን ይጠይቃል ማምሸትም ጭምር ። ስለዚ ከእናቷ ጋር ክርክር ገጠመች ።
"እናቴ ለምን ታስቸግሪኛለሽ ? የእኔ እናት ሆነሽ መኖር አትፈልጊም ?"አለቻት ምርር ብላ ።መሳይ ጨነቃት እንዲ ትከፋለች ብላ አላሰበችም ።የሷ ዋነኛ አላማ ልጇ የማይገባትን ስራ እየሰራች እንዳትደክምባት ነው በተጨማሪ ደሞ እኩዮቿ በተለያየ የትምህርት ስልጠናውስጥ ገብተው እሷ ግን በኑሮ ተቸግራ ገሊት ላይ አትክልት ደርድራ ከአሁን አሁን ገዢ መጣ እያለች ስትጨነቅ ማየት ስላላስቻላት ነው ። ጤንነት ሲሰማት ካላሳረፍኩሽ ያለቻት።
"የኔ ትንሽዬ አበባ እኔ እኮ ብቻሽን ስትለፊ ማየት ስለጨነቀኝ ነው ።በዛላይ በጣም ደና ነኝ "አለቻት እቅፍ አድርጋት ።
"ተይ እናቴ ለኔ ካንቺ ጤንነት በላይ የሚያሳስበኝ ነገር የለም ።ለኔ ሞራል መጠንቀቅ ፈልገሽ ነው ይገባኛል ነገር ግን እኔ ማንነቴን ጠንቅቄ የማቅ ሰው ነኝ ሌሎችን ለመሆን አይደለም አላማዬ እራሴን በሁለት እግሮቼ ማቆም እና ያንቺን የኑሮ ጫና መቀነስ ነው ። የሰፈር ጓደኞቼ ስላሉበትና ስለሆኑት ነገር እያሰብሽ ለኔም ተመኝተሽልኝ ይሆናል ነገር ግን እኔ እራሴን ከማንም ጋር አላወዳድርም እኔ ማድረግ ያለብኝ የምችለውን ነው ። እና ደሞ ታያለሽ ሁሉም ነገር አንቺ ደና ሁኚልኝ እንጂ ይቀየራል እሺ እናቴ "አለቻት እናቷ ላይ ልጥፍ ብላ ።መሳይ የልጇ አዋቂነት ሁሌም እንዳስገረማት ነው ። ልዩ ናት አብ ላካት ምንም ነገር ባልተሟላላት ሁኔታ ላይ ብትሆንም ። ቅሬታ አቅርባ አታውቅም ። እሷ የምታዝነው እናቷ ስታዝን ስታይ ነው የምታለቅሰው እናቷ ያለቀሰች ቀን ነው ። መሳይ በልጇ እንደኮራች ነው ።ነገርግን የሁሌም ጭንቀቷ አንድ ወንድ ልጇን እንዳያሰናክልባት ነው ።
*ቀን በቀን እየተተካ ጊዜው ወደፊት ገሰገሰ የአብላካትም እናት ተሽሏት ወደስራዋ ተመለሰች አብላካትም አንዲት አነስተኛ ፑቲክ ቤት ተቀጥራ መስራት ጀመረች ። በዚ አሳብ እናቷ ባትስማማም አብላካት ግን ትምህርቷን በማታው ክፍለጊዜ እንደምትማር በጭራሽ እንደማታቋርጥ ነገረቻት በስንት ጉትጎታ አመነችላት ። ይህንን ስራ ያገኘላት አስተናጋጁ ሰሚር ነበር ። መጀመሪያ ላይ እሱ የሚሰራበት ሬስቶራንት ሊያስቀጥራት ነበር በዋላላይ ግን አሳቡን ቀየረ ።ሰሚር አሳቡን ያስቀየረው ምክንያት ።ጌታነህ በስልክ እንደሚያወራት ስትነግረው ነበር ። አስተናጋጁ ሰሚር አብላካትን እሬስቶራንቱ ማስቀጠር ።ለጌታነህ አሳልፎ እንደመስጠት ነው የቆጠረው ስለዚ ተወው ።
አንድ ቀን አስተናጋጁ ሰሚር ከስራ እንደወጣ አብላካት የምትሰራበት ፑቲክ ቤት በቀጥታ ሄደ ። አሳቡ የሷም ሰአት ስለደረስ በዛው ስለ ጌታነህ እያወራት ሊሸኛት በማሰብ ነው ቀኑም ቅዳሜ ስለሆነ ትምህርት እንደማትገባም ያውቃል ።
አብላካት ሰሚርን ስታየው ደስ አላት መንገድ ስትሄድ ከሰው ጋር ብትሆን ትመርጣለች በተለይ አሁን ላይ እራሷን መጠበቅና አለባበሷም ስለተቀየረ ቁንጅናዋ ይበልጥ ስለጨመረ ። የወንዶቹ ለከፋ ምቾት ይነሳታል ስለዚ አብዛኛውን ጊዜ ከጎኗ ከምትሰራ ልጅ ጋር ነው የምትሄደው ። በእርግጥ የመጣባትን ጥያቄ ሁሉ በአግባቡ መመለስ የሚከብዳት አልነበረችም ። እሷ የሚረብሻት ጥግ ጥግ ተቀምጠው እያፏጩ የሚላከፉ ወንዶች ሁኔታ ነው ። ዛሬ አስተናጋጁ ሰሚር ስለመጣላት ተደሰተች። እናም አብረዋት የሚሰሩትን የስራ ባልደረቦቿን ቻዎ ብላ ከሰሚር ጋር እያወራች ወደ ሰፈሯ በእግር ወክ እያረጉ ሄዱ ። አስተናጋጁ ሰሚር ጥቂት እንደተጓዙ "አቢ እኔ የምልሽ እነዛ ልጆች አሁንም ይደውሉልሻል እንዴ?"ብሎ ጠየቃት
"እ እነዛ?.."
"እማለት ይሄ ጌታነህ "አላት
"እእ አዎ ኧረ ትላንት ደውሎ ምን ቢለኝ ጥሩ ነው ለዛሬ ማታ ላግኝሽ ኪኪኪ የሚገርም ምላሳም ነው "አለች
"እና አንቺ ምን አልሺው"አላት ሰሚር
"በሆዴ እያማረህ ይቅር ኪኪኪ በአፌ ደሞ በማታ አይፈቀድልኝም ከስራ የምወጣው ደሞ አስራ አንድ ተኩል ነው አልኩት "አለችው
"ጎበዝ በፍፁም አንዳቸውንም እንዳታገኛቸው "አላት
"እሺ ግን ምን ድነው የፈራኽው"አለችው
"ልክ አይደሉም ይጎዱሻል "አላት ጭንቅ እያለው አብላካት ቀና ብላ አይታው ሳቅ አለች ። በዚጊዜ አንዲት መኪና አጠገባቸው ደርሳ ሲጢጥ ብላ ቆመች ሁለቱም ደንግጠው ፈንጠር አሉ,,,,,,,
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
❤ክፍል አስራ ስድስት❤
👁❤👁❤👁❤👁
የአብላካት እናት መሳይ ጤንነቷ እየተመለሰ ሲመጣ ልጇን ለማሳረፍ ብላ ወደስራ ለመመለስ ወሰነች ።አብላካት በእናቷ አሳብ አልተስማማችም ።ምክንያቱም ዶክተሩ አስጠንቅቋታል ። እራሷን ከቅዝቃዜ እና ከሆነ ላስፈላጊ ድካም እንድትጠብቅ ።ስራው ደሞ በጠዋት ተነስቶ መንቀሳቀስን ይጠይቃል ማምሸትም ጭምር ። ስለዚ ከእናቷ ጋር ክርክር ገጠመች ።
"እናቴ ለምን ታስቸግሪኛለሽ ? የእኔ እናት ሆነሽ መኖር አትፈልጊም ?"አለቻት ምርር ብላ ።መሳይ ጨነቃት እንዲ ትከፋለች ብላ አላሰበችም ።የሷ ዋነኛ አላማ ልጇ የማይገባትን ስራ እየሰራች እንዳትደክምባት ነው በተጨማሪ ደሞ እኩዮቿ በተለያየ የትምህርት ስልጠናውስጥ ገብተው እሷ ግን በኑሮ ተቸግራ ገሊት ላይ አትክልት ደርድራ ከአሁን አሁን ገዢ መጣ እያለች ስትጨነቅ ማየት ስላላስቻላት ነው ። ጤንነት ሲሰማት ካላሳረፍኩሽ ያለቻት።
"የኔ ትንሽዬ አበባ እኔ እኮ ብቻሽን ስትለፊ ማየት ስለጨነቀኝ ነው ።በዛላይ በጣም ደና ነኝ "አለቻት እቅፍ አድርጋት ።
"ተይ እናቴ ለኔ ካንቺ ጤንነት በላይ የሚያሳስበኝ ነገር የለም ።ለኔ ሞራል መጠንቀቅ ፈልገሽ ነው ይገባኛል ነገር ግን እኔ ማንነቴን ጠንቅቄ የማቅ ሰው ነኝ ሌሎችን ለመሆን አይደለም አላማዬ እራሴን በሁለት እግሮቼ ማቆም እና ያንቺን የኑሮ ጫና መቀነስ ነው ። የሰፈር ጓደኞቼ ስላሉበትና ስለሆኑት ነገር እያሰብሽ ለኔም ተመኝተሽልኝ ይሆናል ነገር ግን እኔ እራሴን ከማንም ጋር አላወዳድርም እኔ ማድረግ ያለብኝ የምችለውን ነው ። እና ደሞ ታያለሽ ሁሉም ነገር አንቺ ደና ሁኚልኝ እንጂ ይቀየራል እሺ እናቴ "አለቻት እናቷ ላይ ልጥፍ ብላ ።መሳይ የልጇ አዋቂነት ሁሌም እንዳስገረማት ነው ። ልዩ ናት አብ ላካት ምንም ነገር ባልተሟላላት ሁኔታ ላይ ብትሆንም ። ቅሬታ አቅርባ አታውቅም ። እሷ የምታዝነው እናቷ ስታዝን ስታይ ነው የምታለቅሰው እናቷ ያለቀሰች ቀን ነው ። መሳይ በልጇ እንደኮራች ነው ።ነገርግን የሁሌም ጭንቀቷ አንድ ወንድ ልጇን እንዳያሰናክልባት ነው ።
*ቀን በቀን እየተተካ ጊዜው ወደፊት ገሰገሰ የአብላካትም እናት ተሽሏት ወደስራዋ ተመለሰች አብላካትም አንዲት አነስተኛ ፑቲክ ቤት ተቀጥራ መስራት ጀመረች ። በዚ አሳብ እናቷ ባትስማማም አብላካት ግን ትምህርቷን በማታው ክፍለጊዜ እንደምትማር በጭራሽ እንደማታቋርጥ ነገረቻት በስንት ጉትጎታ አመነችላት ። ይህንን ስራ ያገኘላት አስተናጋጁ ሰሚር ነበር ። መጀመሪያ ላይ እሱ የሚሰራበት ሬስቶራንት ሊያስቀጥራት ነበር በዋላላይ ግን አሳቡን ቀየረ ።ሰሚር አሳቡን ያስቀየረው ምክንያት ።ጌታነህ በስልክ እንደሚያወራት ስትነግረው ነበር ። አስተናጋጁ ሰሚር አብላካትን እሬስቶራንቱ ማስቀጠር ።ለጌታነህ አሳልፎ እንደመስጠት ነው የቆጠረው ስለዚ ተወው ።
አንድ ቀን አስተናጋጁ ሰሚር ከስራ እንደወጣ አብላካት የምትሰራበት ፑቲክ ቤት በቀጥታ ሄደ ። አሳቡ የሷም ሰአት ስለደረስ በዛው ስለ ጌታነህ እያወራት ሊሸኛት በማሰብ ነው ቀኑም ቅዳሜ ስለሆነ ትምህርት እንደማትገባም ያውቃል ።
አብላካት ሰሚርን ስታየው ደስ አላት መንገድ ስትሄድ ከሰው ጋር ብትሆን ትመርጣለች በተለይ አሁን ላይ እራሷን መጠበቅና አለባበሷም ስለተቀየረ ቁንጅናዋ ይበልጥ ስለጨመረ ። የወንዶቹ ለከፋ ምቾት ይነሳታል ስለዚ አብዛኛውን ጊዜ ከጎኗ ከምትሰራ ልጅ ጋር ነው የምትሄደው ። በእርግጥ የመጣባትን ጥያቄ ሁሉ በአግባቡ መመለስ የሚከብዳት አልነበረችም ። እሷ የሚረብሻት ጥግ ጥግ ተቀምጠው እያፏጩ የሚላከፉ ወንዶች ሁኔታ ነው ። ዛሬ አስተናጋጁ ሰሚር ስለመጣላት ተደሰተች። እናም አብረዋት የሚሰሩትን የስራ ባልደረቦቿን ቻዎ ብላ ከሰሚር ጋር እያወራች ወደ ሰፈሯ በእግር ወክ እያረጉ ሄዱ ። አስተናጋጁ ሰሚር ጥቂት እንደተጓዙ "አቢ እኔ የምልሽ እነዛ ልጆች አሁንም ይደውሉልሻል እንዴ?"ብሎ ጠየቃት
"እ እነዛ?.."
"እማለት ይሄ ጌታነህ "አላት
"እእ አዎ ኧረ ትላንት ደውሎ ምን ቢለኝ ጥሩ ነው ለዛሬ ማታ ላግኝሽ ኪኪኪ የሚገርም ምላሳም ነው "አለች
"እና አንቺ ምን አልሺው"አላት ሰሚር
"በሆዴ እያማረህ ይቅር ኪኪኪ በአፌ ደሞ በማታ አይፈቀድልኝም ከስራ የምወጣው ደሞ አስራ አንድ ተኩል ነው አልኩት "አለችው
"ጎበዝ በፍፁም አንዳቸውንም እንዳታገኛቸው "አላት
"እሺ ግን ምን ድነው የፈራኽው"አለችው
"ልክ አይደሉም ይጎዱሻል "አላት ጭንቅ እያለው አብላካት ቀና ብላ አይታው ሳቅ አለች ። በዚጊዜ አንዲት መኪና አጠገባቸው ደርሳ ሲጢጥ ብላ ቆመች ሁለቱም ደንግጠው ፈንጠር አሉ,,,,,,,
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍75❤8🥰1👏1
👁በ'ነሱ ቤት👁
❤ክፍል አስራ ሰባት❤
🍃🍓🍃🍓🍃🍓🍃
አስተናጋጁ ሰሚር አጠገባቸው ድንገት የቆመችውን መኪና ሲያይ ደነገጠ።እናም ወደውስጥ አይኑን ወረወረ እንደ ጠበቀው ነው ። ከመኪናው ውስጥ ሰመረ በመገረም ሲያየው የሚገባበት ጠፋው ። አብላካት ቆጣ ብላ ወደመኪናው እያየች "በሽተኛ ነህ እንዴ ገጭተኽን ነበር እኮ ! ማን ሰቶክ ነው መኪናውን!"ብላ ተንጣጣችበት ። ሰሚር ዝም እንድትል ምልክት እያሳያት ነበር ። ሰመረ መኪናውን ከፍቶ ሲወጣ አብላካት ለማስታወስ ሞከረች ።
"እሺ አንተ ጉደኛ አስተናጋጅ እቺን ልጅ ከየት አገኘሃት ? ባክህ "አለው ፊቱን ቅጭም አድርጎ እያየው
"እእ እኔ ,,,"ብሎ ሲንተባተብ
"እንዴ ይመለከትሃል ሰሚር ጓደኛዬ ነው "አለች ለማስታወስ እየሞከረች
"ምን እሺ እኔን አስታወሺኝ ሰመረ እባላለው አንድ ወቅት መንገድ ዳር ችግር......"ብሎ ሊያስታውሳት ሲጥር
"እንዴ በፈጣሪ አስታወስኩህ በጣም ይቅርታ ሰመረ መቼም ያንተ ውለታ የሚረሳ አይደለም !"አለችው እጇን እየዘረጋች
"ያን ያክል የሚካበድ ባይሆንም ስላስታወሺኝ ግን ደስ ብሎኛል እንዴት ነሽ ግን ?"አላት አስተናጋጁ ሰሚርን እየገላመጠው ። ሰሚር ምንም እንኳ ሰመረ ስላገኘው ቢደነግጥም ።የአብ ላካት ሁኔታ ግን አላስደሰተውም ።ሰመረን የምታናግረው በጣም ተደስታ ነው ሰሚር ደሞ እነሰመረን በጣም ነው የሚፈራቸው ልክ አይደሉም ብሎ ነው የሚያስበው ሲሰበሰቡ የሚያወሩት ስለሴት ብቻ ነው በዛላይ እያወራረዱ ።በተለይ ጌታነህ ።ከሰመረ ብዙ መጥፎ ነገር ባይሰማም ነገር ግን አብሮአቸው እስካለ ።ከነሱ የተሻለ ነገር እንደማያስብ ነው የሚሰማው ። እናም አብላካት ከነሱ መራቅ አለባት ብሎ ያምናል ።
"ደና ነኝ አካበድሽ ላልከው ነገር ደሞ ሲያንስ ነው። አንተ በሰጠኸኝ ገንዘብ ተጠቅሜ የእናቴን ጤንነት መልሼበታለው ።እናቴን አትርፈህልኛል ይህ ለኔ ትልቅ ነገር ነው "አለችው ።ሰመረ እንዲ ከፍያለ ችግር ውስጥ በዚ ዕድሜዋ ትገኛለች ብሎ አላሰበም ።ስለዚ ከበፊቱ በባሰ አዘነላት ።
"እኔ ግን እንዲ አገኝሻለው ብዬ አላሰብኩም ይገርማል "አላት
"እንዴ እኔም ሁሌም ሳስብህ እንዳመሰገንኩ ነው ። "አለችው ስታናግረው ትላልቅ አይኖቿን ከአይኖቹ ሳትነቅል ነበር ። ሰመረ ውስጡ አንዳች ነገር ሲነካካው ተሰማው እና ያንን ስሜት ላለማዳመጥ ጥረት አደረገ ።በል በል ልቤ ተው ።ገና ታዳጊ ናት በዛላይ በጣም ምስኪን ይችን ልጅ ንፁ ጓደኛ አድርጎ ከጎኗ በመቆም ከክፉ አሳቢ ሁሉ መጠበቅ ነው የሚያስፈልገው አለ በውስጡ።
"ግን አንድ ነገር ቅር ብሎኛል ጓደኛዬ አንድ ሁለቴ ሲደውልልሽ ሰምቻለው እና ግን በዛ መሃል ስለኔ አንስተሽ አታውቂም "አላት በቅሬታ
"ኧረ እኔ ስለ አንተ ጠይቄው አውቃለው ነገር ግን እንደማያገኝህ ነው የነገረኝ "አለችው
"በእውነት ?!"አላት
"እውነት ስለሰሚር ደሞ ተገርመሃል አውቃለው እሱም ያው እንዳንተ እየረዳኝ ነበር እና ረጅም ጊዜ ሆነን ።አሁን እማ በጣም ተግባብተን እንደ ታላቅ ወንድሜ ሆኗል ሰሚር ወንድሜ ነው እሱ ከጎኔ ባይኖር እንዲ ጠንክሬ ባልቆምኩ በርግጥ ያን ያክል ሰነፍ ባልሆንም የሚመክር ሰው ግን ያስፈልገኝ ነበር "አለችው ።ሰሚር አንገቱን ወዝውዞ አረጋገጠ
"ይሁን እሺ ታዲያ ለምን እራት አልጋብዛችሁም "አላቸው ሰሚር "አይ እናቷ ስትቆይ ታስባለች "አለው
ሰመረ ኮስተር አለበት
"አዎ ሰመረ ሌላ ጊዜ ይሻላል "አለችው
"እሺ ካልሽ በቃ እ ለማንኛውም ግን መልሰን ስንገናኝ አንቺ ትጋብዢኛለሽ መቼም አሁን ስራ ገብተሻል አይደል "አላት ቅር እያለው
"ችግር የለውም ግን ስራ መጀመሬን በምን አወቅክ "አለችው ፈገግ ብላ
"ያስታውቃል ትልቅ ሴት ሆነሻል በዛላይ በዚሰአት ከስራ ነው መቼም የምትመለሺው እና ደሞ በስልክ ለጊታነህ ስትነግሪው ሰምቻለው "አላት
"አዎ እሱስ ልክ ነህ ጓደኛህ እየደወለ ያደርቀኛል ኪኪኪ "ብላ ሳቀች ።አስተናጋጁ ሰሚር ቅር አለው ለነዚ ሀብታሞች መሳቅ ትርፉ ችግር ነው ።ብሎ ያስባል
"በነገራችን ላይ እራስሽን ጠብቂ በፍፁም ለማንም እራስሽን አሳልፈሽ እንዳትሰጪ የፈለገ ቢሆን በይሉንታ በውለታ እንዳትሸነፊ እሺ "አላት
"እሺ አታስብ ሰመረ በድጋሚ አመሰግናለው "አለችው
"ችግር የለም እ በሉ እንግዲ ሰላም አምሹ " ብሎ ሁለቱንም ጨብጦ ከተሰናበተ በዋላ ወደ መኪናው ተራመደ ።አብላካት ሰመረን ከዋላው እያየችው በቅሬታ ቆመች ሰሚር እንሂድ እስከሚላት ድረስ ።ሰመረ መኪናው ውስጥ ከገባ በዋላ እጁን አውለብልቦላት ነንገድ ጀመረ ። እሷ ፈዛ ቀረች ።ሰሚር እጇን ጎተት ሲያደርጋት እንደመባነን አለች
"ምነው ወሬው ከምር ተመቸሽ እንዴ?"አላት እያለመጠ
"እእ አይ ገርሞኝ ነው ማለት ለምንድነውእንዲ እየተጨነቀልኝ ነገርግን ስልኬን የማይጠይቀኝ "አለችው በቅሬታ
"እንዴ እሱም እንዲነተርክሽ ፈልገሽ ነው እንዴ ?!"አላት ሰሚር ።
"አይ እሱ ይለያል ሰሚር እንደዛ እብድ ልጅ አይደለም ላደረገልኝ ነገር እንኳ ውለታ አልፈለገም "አለችው ተክዛ ሰሚር በዝምታ ስለ ሰመረ እና ስለጓደኞቹ ልዩነት እያሰበ ከአብላካት ጎን መሄድ ጀመረ ።አብላካት ጭንቅላቷን የሰመረ አነጋገር እርጋታ ቁጣ ሁሉ ነገር ሞላው ።አሰበችው ,,,,,,,,
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
❤ክፍል አስራ ሰባት❤
🍃🍓🍃🍓🍃🍓🍃
አስተናጋጁ ሰሚር አጠገባቸው ድንገት የቆመችውን መኪና ሲያይ ደነገጠ።እናም ወደውስጥ አይኑን ወረወረ እንደ ጠበቀው ነው ። ከመኪናው ውስጥ ሰመረ በመገረም ሲያየው የሚገባበት ጠፋው ። አብላካት ቆጣ ብላ ወደመኪናው እያየች "በሽተኛ ነህ እንዴ ገጭተኽን ነበር እኮ ! ማን ሰቶክ ነው መኪናውን!"ብላ ተንጣጣችበት ። ሰሚር ዝም እንድትል ምልክት እያሳያት ነበር ። ሰመረ መኪናውን ከፍቶ ሲወጣ አብላካት ለማስታወስ ሞከረች ።
"እሺ አንተ ጉደኛ አስተናጋጅ እቺን ልጅ ከየት አገኘሃት ? ባክህ "አለው ፊቱን ቅጭም አድርጎ እያየው
"እእ እኔ ,,,"ብሎ ሲንተባተብ
"እንዴ ይመለከትሃል ሰሚር ጓደኛዬ ነው "አለች ለማስታወስ እየሞከረች
"ምን እሺ እኔን አስታወሺኝ ሰመረ እባላለው አንድ ወቅት መንገድ ዳር ችግር......"ብሎ ሊያስታውሳት ሲጥር
"እንዴ በፈጣሪ አስታወስኩህ በጣም ይቅርታ ሰመረ መቼም ያንተ ውለታ የሚረሳ አይደለም !"አለችው እጇን እየዘረጋች
"ያን ያክል የሚካበድ ባይሆንም ስላስታወሺኝ ግን ደስ ብሎኛል እንዴት ነሽ ግን ?"አላት አስተናጋጁ ሰሚርን እየገላመጠው ። ሰሚር ምንም እንኳ ሰመረ ስላገኘው ቢደነግጥም ።የአብ ላካት ሁኔታ ግን አላስደሰተውም ።ሰመረን የምታናግረው በጣም ተደስታ ነው ሰሚር ደሞ እነሰመረን በጣም ነው የሚፈራቸው ልክ አይደሉም ብሎ ነው የሚያስበው ሲሰበሰቡ የሚያወሩት ስለሴት ብቻ ነው በዛላይ እያወራረዱ ።በተለይ ጌታነህ ።ከሰመረ ብዙ መጥፎ ነገር ባይሰማም ነገር ግን አብሮአቸው እስካለ ።ከነሱ የተሻለ ነገር እንደማያስብ ነው የሚሰማው ። እናም አብላካት ከነሱ መራቅ አለባት ብሎ ያምናል ።
"ደና ነኝ አካበድሽ ላልከው ነገር ደሞ ሲያንስ ነው። አንተ በሰጠኸኝ ገንዘብ ተጠቅሜ የእናቴን ጤንነት መልሼበታለው ።እናቴን አትርፈህልኛል ይህ ለኔ ትልቅ ነገር ነው "አለችው ።ሰመረ እንዲ ከፍያለ ችግር ውስጥ በዚ ዕድሜዋ ትገኛለች ብሎ አላሰበም ።ስለዚ ከበፊቱ በባሰ አዘነላት ።
"እኔ ግን እንዲ አገኝሻለው ብዬ አላሰብኩም ይገርማል "አላት
"እንዴ እኔም ሁሌም ሳስብህ እንዳመሰገንኩ ነው ። "አለችው ስታናግረው ትላልቅ አይኖቿን ከአይኖቹ ሳትነቅል ነበር ። ሰመረ ውስጡ አንዳች ነገር ሲነካካው ተሰማው እና ያንን ስሜት ላለማዳመጥ ጥረት አደረገ ።በል በል ልቤ ተው ።ገና ታዳጊ ናት በዛላይ በጣም ምስኪን ይችን ልጅ ንፁ ጓደኛ አድርጎ ከጎኗ በመቆም ከክፉ አሳቢ ሁሉ መጠበቅ ነው የሚያስፈልገው አለ በውስጡ።
"ግን አንድ ነገር ቅር ብሎኛል ጓደኛዬ አንድ ሁለቴ ሲደውልልሽ ሰምቻለው እና ግን በዛ መሃል ስለኔ አንስተሽ አታውቂም "አላት በቅሬታ
"ኧረ እኔ ስለ አንተ ጠይቄው አውቃለው ነገር ግን እንደማያገኝህ ነው የነገረኝ "አለችው
"በእውነት ?!"አላት
"እውነት ስለሰሚር ደሞ ተገርመሃል አውቃለው እሱም ያው እንዳንተ እየረዳኝ ነበር እና ረጅም ጊዜ ሆነን ።አሁን እማ በጣም ተግባብተን እንደ ታላቅ ወንድሜ ሆኗል ሰሚር ወንድሜ ነው እሱ ከጎኔ ባይኖር እንዲ ጠንክሬ ባልቆምኩ በርግጥ ያን ያክል ሰነፍ ባልሆንም የሚመክር ሰው ግን ያስፈልገኝ ነበር "አለችው ።ሰሚር አንገቱን ወዝውዞ አረጋገጠ
"ይሁን እሺ ታዲያ ለምን እራት አልጋብዛችሁም "አላቸው ሰሚር "አይ እናቷ ስትቆይ ታስባለች "አለው
ሰመረ ኮስተር አለበት
"አዎ ሰመረ ሌላ ጊዜ ይሻላል "አለችው
"እሺ ካልሽ በቃ እ ለማንኛውም ግን መልሰን ስንገናኝ አንቺ ትጋብዢኛለሽ መቼም አሁን ስራ ገብተሻል አይደል "አላት ቅር እያለው
"ችግር የለውም ግን ስራ መጀመሬን በምን አወቅክ "አለችው ፈገግ ብላ
"ያስታውቃል ትልቅ ሴት ሆነሻል በዛላይ በዚሰአት ከስራ ነው መቼም የምትመለሺው እና ደሞ በስልክ ለጊታነህ ስትነግሪው ሰምቻለው "አላት
"አዎ እሱስ ልክ ነህ ጓደኛህ እየደወለ ያደርቀኛል ኪኪኪ "ብላ ሳቀች ።አስተናጋጁ ሰሚር ቅር አለው ለነዚ ሀብታሞች መሳቅ ትርፉ ችግር ነው ።ብሎ ያስባል
"በነገራችን ላይ እራስሽን ጠብቂ በፍፁም ለማንም እራስሽን አሳልፈሽ እንዳትሰጪ የፈለገ ቢሆን በይሉንታ በውለታ እንዳትሸነፊ እሺ "አላት
"እሺ አታስብ ሰመረ በድጋሚ አመሰግናለው "አለችው
"ችግር የለም እ በሉ እንግዲ ሰላም አምሹ " ብሎ ሁለቱንም ጨብጦ ከተሰናበተ በዋላ ወደ መኪናው ተራመደ ።አብላካት ሰመረን ከዋላው እያየችው በቅሬታ ቆመች ሰሚር እንሂድ እስከሚላት ድረስ ።ሰመረ መኪናው ውስጥ ከገባ በዋላ እጁን አውለብልቦላት ነንገድ ጀመረ ። እሷ ፈዛ ቀረች ።ሰሚር እጇን ጎተት ሲያደርጋት እንደመባነን አለች
"ምነው ወሬው ከምር ተመቸሽ እንዴ?"አላት እያለመጠ
"እእ አይ ገርሞኝ ነው ማለት ለምንድነውእንዲ እየተጨነቀልኝ ነገርግን ስልኬን የማይጠይቀኝ "አለችው በቅሬታ
"እንዴ እሱም እንዲነተርክሽ ፈልገሽ ነው እንዴ ?!"አላት ሰሚር ።
"አይ እሱ ይለያል ሰሚር እንደዛ እብድ ልጅ አይደለም ላደረገልኝ ነገር እንኳ ውለታ አልፈለገም "አለችው ተክዛ ሰሚር በዝምታ ስለ ሰመረ እና ስለጓደኞቹ ልዩነት እያሰበ ከአብላካት ጎን መሄድ ጀመረ ።አብላካት ጭንቅላቷን የሰመረ አነጋገር እርጋታ ቁጣ ሁሉ ነገር ሞላው ።አሰበችው ,,,,,,,,
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍104❤4👎4🥰2😁1
#ታምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ሶስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
////
ሁለቱ ፍቅረኛሞች ከአካባቢው ተነስተው የተንቀሳቀሱት ከምሽቱ 2 ሰዓት አካባቢ ነበር…እያመሩ ያሉት ወደመኝታ ቤት ነበር..ልብስ ቀይረው ራት ለመብላት እና ምሽቱን ዘና ብለው ለማሳለፍ ወደ ሬስቶራንት ለመሄድ..ግን መንገድ ላይ ያላሰቡት ሰው በዛፎችና በጭለማ የተሸፈነውን ጠባብ የእግር መንገድ ዘግቶ ሽጉጥ ደቅኖ ጠበቃቸው… መላኩ ቶሎ ብሎ የሰሚራን ክንድ ጨምድዶ ያዘና ጎትቶ ከጀርባው በማድረግ አሱ የግንብ ግድግዳ ሆኖ ከፊቷ ተገተረ…..
‹‹አይ አይ ….ካንተ በፊትማ እሷን ነው መግደል የምፈልገው››
‹‹አይ እንደጀመርከኝ እኔኑ ጨርሰኝ….››
‹‹አይ መጀመሪያማ እንደህጻን ያታለለቺኝን ይቺን ጊንጥ ፊትህ ደፋትና አንተን አስከትላለሁ..››
‹‹ለመሆኑ እዚህ ድረስ እንዴት ተከትለኸን መጣህ..?››መላኩ ነው ድንጋጤውን እንደምንም ተቆጣጥሮ በጣም የገረመውን እና ያልጠበቀው ነገር እንዴት ሊሆን እንደቻለ ለማወቅ የጠየቀው፡፡
‹‹እግዜር ነው እጄ ላይ የጣላችሁ..እኔማ ሀገር ሰላም ነው ብዬ ልዝናና ነበር እዚህ የመጣሁት
…ግን ሞቶ አልቅሼ በእጄ አፈር
አልብሼ ቀብሬዋለሁ ያልኩት ወንድሜ እዚህ ዘና ብሎ አለሙን ሲቀጭ አገኘሁት…..ለዛውም ገደልኩልህ ብላ 6መቶ ሺ ብሬን ቅርጥፍ አድርጋ ከበላች ቀጣፊ ሴት ጋር…››መለሰለት ሰሎሞን
መላኩ እየተንቀጠቀጠ መናገር ጀመረ‹‹ገራሚ ነህ …አንደኛ በዚህ አፍህ የእግዜያብሄርን ስም ማንሳትህ ትልቅ ድፍረት ነው..እግዚያብሄር እኮ ፍትህ ነው..እግዚያብሄር ፍቅር ነው..እግዜያብሄር የበጎነት የመጨረሻው ጥግ ነው…ታዲያ በምን ስሌት እግዚያብሄር አንትን ረድቶህ እኛን አንተ እጅ ላይ ይጥለናል ብለህ ታስባለህ …..?ማይሆነውን…..!!!ደግሞ ገንዘቤን የምትለው…ገንዘቡ እኮ የእኔው ነው…ደግሞ እሷ እንደአንተ እና እንደዛች ሴት ከንቱ አትምሰልህ….ገንዘቡን የእኔ መሆኑን በመረዳት ሳትሰስት ሰታኛለች…››
‹‹በቃ ከዚህ በላይ ልፍለፋህን ልስማ አልፈልግም …..አሁን አይኔ እያየ ሁለታችሁም በአንድ ሳጥን ተዳብላችሁ ትቀበራላችሁ..እዚህ የጀመራችሁት ፍቅር እዛ ያለከልካይ ትኮመኩሙታላችሁ…››ብሎ ወደነሱ የቀሰረውን ሽጉጡን ቀጭ ቀጭ አድርጎ አቀባበለ….ይሄ ቅጭልጭልታ ቀድሞ የተሰማው ለሰሚራ ጆሮ ነበር..ያው ሴት ከወንድ በላይ ንቁ አይደለች….ከሰማችው ድምጽ ጋር እኩል ተሸከርክራ መላኩን ገፍታር ከፊቱ ተደቀነች.. ሞቱን ቀድማ ልትሞትለት….ተሳካላት…..በዛ ቅፅበት ዶ..ዶ..የሚል አደንቋሪ ድምጽ ተሰማ …ወዲያው የብዙ ሰው ጩኸት እና የሚሮጡ የሰው ኮቴ …ከዛ ሰሚራ ዝልፍልፍ ብላ መላኩ እጁ ላይ ገንደስ ስትል ይዟት ወደመሬት ሲወርድ ..ሁሉ ነገር የሚሆነው በደመነፍስ ነበር….
////
…ሰሚራ ድንገተኛ እና ያልታሰበ ከነበረው ከዛ አደጋ ከወራት ህክምና በኃላ ዳነች…መላኩም ወንድሙንና እና የበፊት ሚስቱን በግድያ ሙከራ እና በእምነት ማጉደል ከሶ በህግ ቁጥጥር ስር እንዲውሉ በማድረግ ወህኒ እንዲወረወር አድርጎ ንብረቱን መልሶ ተቆጣጥሯል….አዎ እዚህ ድረስ ያሉ ነገሮች ጥሩና መልካም የሚመስሉ ነገሮች ነበሩ…እንግዲህ ይህ ድርጊት የተከወነው ከአምስት አመት በፊት ነበር…
በመላኩ ወንድም በሰለሞን ሽጉጥ ተተኩሶባት ፍቅረኛዋን ቀድማ በተመታችበት ወቅት ከተተኮሱባት ሁለት ሽጉጦች መካከል አንዱ ሽጉጥ በደረቷ ሌላው ደግሞ በጭነቅላቷ ነበር የገባባት…እና በወቅቱ በደረቷ የገባቸውን የጥይት ቀላሀ በቀላሉ ማውጣት ቢቻልም የጭንቅላቷን ማውጣት ግን በጣም አስቸጋሪ ሆኖ ነበር…፡፡
አስቸጋሪነቱ ጭንቅላቷን ቀዶ ጥይቷን መዞ ማውጣቱ አይደለም….የከበደው ጥይቷ የተቀረቀረችበት ቦታ እንጂ… ጥይቷ ከወጣች የሰሚራ የጤና ሁኔታ በቋሚነት እንደሚበላሽ ….ትውስታዋ ሙሉ በሙሉ ሊጠፋ ከዛም አልፎ የማሰብ አቅሞንም እንደሚጎዳው ከፍተኛ ስጋት ስለጣለባቸው….ለጊዜው ባለበት እንዲቆይ… በየጊዜው የቅርብ የህክምና ክትትል እንድታደርግና በሂደት የሚሆነውን ለማድረግ ተወሰኖ ነበር..
ለአንድ አመት በየወሩ እየተማመላለሰች ህክምናዋ በመከታል በጥንቃቄ ካሳለፈች በኃላ ምንም የሚሰማት እና የሚለወጥ ነገር ስላልነበረ ቀስ በቀስ እየተዘናጋችና ምንም አይፈጠረም በሚል እምነት ክትትሉን አቆመች ….
በዛን የጊዜ ክፍተት ውስጥ…መላኩ በንግዱ አለም ከበፊቱ የበለጠ ተሳክቶለት ከሰሚራ ጋር ያየነበረው የፍቅር ትስስር ይበልጥ እየጎመራ ሄዶ ወደጋብቻ ሊሸጋገር ወራቶች ሲቀሩት….ግን ከሁለት አመት ቆይታ በኃላ ድንገት ወድቃ ሀኪም ቤት ዳግመኛ ለመግባት ተገደደች… ምርመራ ባደረገችበት ጊዜ በጭንቅላቷ መሀከላዊ ስፍራ የተቀረቀረችው ጥይት ብቻ ሳትሆን በፊት ያልነበረ ጎን ላይ አስደንጋጭ እጢ ተፈጥሮ ታየ..ሀኪሞቹ ተደናገጡ ..ተስፋ እንደሌላት እና ማድረግ የሚችሉት ብዙም ነገር እንደሌለ ለመላኩ ሲነግሩት አንጠልጥሎ ወደውጭ ሀገር ይዞት ሄደ….ግን የረፈደ ውሳኔ ነበር…ጥይቷ እንዲወጣላት ማድረግ ተቻለ ..እጢውም በጨረር ህክምና እንዲሞሞ ማድረግ ብዙም ከባድ አልነበረም…ይ ሁሉ ቢሆን ግን በህይወት ልትቆይ የምትችለው በዛ ቢባል ለቀጣዩ አንድ ወይም ሁለት አመት እንደሆነ አስምረው ነገረዋቸዋል…ከዛ በኃላ ወይ ትሞታለች ወይ ደግሞ በድን ሆና በህይወት እና በሞት መካከል ተንጠልጥላ ለአመታት ትኖራለች…..ሚሻለው ግን ወዲያው ብትሞት ነው…. የሀኪሞቹ ምክር ነበር፡፡ …የምርመራው ወጤቱ ለሁለቱም ሰቅጣጭ ነበር…
እንግዲህ እነዚህ ፍቅረኛሞች …ሳቃቸው ከእንባ የተቀላቀለ፤ደስታቸው ከፍራቻ የተጋባ፤ተስፋቸው ጨለማ የገደበው ከሆነ እና በዚህ ሰቀቀን ውስጥ መኖር ከጀመሩ አመት አልፏቸዋል እና ንስሯ ባመጣላት ታሪክ መሰረት በቀደም የዋና ገንዳ ውስጥ ያገኘችው ፤የፈተነችው እና የፎከረችበት ወጣት ታሪክ እንደዚህ ነው…ታማኝ የሚሆነውም ለዚህች ፍቅረኛው ነው…..አግቢኝ እና ውለጂልኝም የሚላት ይችኑ በጀርመናዊዎቹና በአሜሪካኖቹ ሀኪሞች የ አመት ጊዜ ብቻ የተቆረጠላትን ወጣት ነው….
ኬድሮን አሰበች‹‹እና ምን ላድርግ ….?እንዳለች ልተዋት….? ትውለድለትና ትሙት…. ከዛ እኔ ለእሱ ሚስት ለልጁ ደግሞ እናት ልሁን…..?ነው ወይስ ላድናት……..?›ከህሊናዋ ጋር ከባድ ፈተና ገባች፡፡በእርግጠኝነት ንስሯ ከረዳት ለእሷ መዳኛ የሚሆን መድሀኒት ሌላ የአለም ጥግ ማሰስ ሳያስፈልጋት …ከዚህችው ከቅድስቲቷ የኢትዬጵያ ምድር ቆፍር ቆፈር አድርጋ ስር ማስ ማስ ፤ ቅጠል በጠስ በጠስ በማድረግ ልታድናት ትችላለች..፡፡ግን ለምን ታደርገዋለች…..?ለማንኛወም ጊዜ ወስዳ ልታሰብበት ከራሷ ጋር ተስማማች….
✨ይቀጥላል….✨
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ሶስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
////
ሁለቱ ፍቅረኛሞች ከአካባቢው ተነስተው የተንቀሳቀሱት ከምሽቱ 2 ሰዓት አካባቢ ነበር…እያመሩ ያሉት ወደመኝታ ቤት ነበር..ልብስ ቀይረው ራት ለመብላት እና ምሽቱን ዘና ብለው ለማሳለፍ ወደ ሬስቶራንት ለመሄድ..ግን መንገድ ላይ ያላሰቡት ሰው በዛፎችና በጭለማ የተሸፈነውን ጠባብ የእግር መንገድ ዘግቶ ሽጉጥ ደቅኖ ጠበቃቸው… መላኩ ቶሎ ብሎ የሰሚራን ክንድ ጨምድዶ ያዘና ጎትቶ ከጀርባው በማድረግ አሱ የግንብ ግድግዳ ሆኖ ከፊቷ ተገተረ…..
‹‹አይ አይ ….ካንተ በፊትማ እሷን ነው መግደል የምፈልገው››
‹‹አይ እንደጀመርከኝ እኔኑ ጨርሰኝ….››
‹‹አይ መጀመሪያማ እንደህጻን ያታለለቺኝን ይቺን ጊንጥ ፊትህ ደፋትና አንተን አስከትላለሁ..››
‹‹ለመሆኑ እዚህ ድረስ እንዴት ተከትለኸን መጣህ..?››መላኩ ነው ድንጋጤውን እንደምንም ተቆጣጥሮ በጣም የገረመውን እና ያልጠበቀው ነገር እንዴት ሊሆን እንደቻለ ለማወቅ የጠየቀው፡፡
‹‹እግዜር ነው እጄ ላይ የጣላችሁ..እኔማ ሀገር ሰላም ነው ብዬ ልዝናና ነበር እዚህ የመጣሁት
…ግን ሞቶ አልቅሼ በእጄ አፈር
አልብሼ ቀብሬዋለሁ ያልኩት ወንድሜ እዚህ ዘና ብሎ አለሙን ሲቀጭ አገኘሁት…..ለዛውም ገደልኩልህ ብላ 6መቶ ሺ ብሬን ቅርጥፍ አድርጋ ከበላች ቀጣፊ ሴት ጋር…››መለሰለት ሰሎሞን
መላኩ እየተንቀጠቀጠ መናገር ጀመረ‹‹ገራሚ ነህ …አንደኛ በዚህ አፍህ የእግዜያብሄርን ስም ማንሳትህ ትልቅ ድፍረት ነው..እግዚያብሄር እኮ ፍትህ ነው..እግዚያብሄር ፍቅር ነው..እግዜያብሄር የበጎነት የመጨረሻው ጥግ ነው…ታዲያ በምን ስሌት እግዚያብሄር አንትን ረድቶህ እኛን አንተ እጅ ላይ ይጥለናል ብለህ ታስባለህ …..?ማይሆነውን…..!!!ደግሞ ገንዘቤን የምትለው…ገንዘቡ እኮ የእኔው ነው…ደግሞ እሷ እንደአንተ እና እንደዛች ሴት ከንቱ አትምሰልህ….ገንዘቡን የእኔ መሆኑን በመረዳት ሳትሰስት ሰታኛለች…››
‹‹በቃ ከዚህ በላይ ልፍለፋህን ልስማ አልፈልግም …..አሁን አይኔ እያየ ሁለታችሁም በአንድ ሳጥን ተዳብላችሁ ትቀበራላችሁ..እዚህ የጀመራችሁት ፍቅር እዛ ያለከልካይ ትኮመኩሙታላችሁ…››ብሎ ወደነሱ የቀሰረውን ሽጉጡን ቀጭ ቀጭ አድርጎ አቀባበለ….ይሄ ቅጭልጭልታ ቀድሞ የተሰማው ለሰሚራ ጆሮ ነበር..ያው ሴት ከወንድ በላይ ንቁ አይደለች….ከሰማችው ድምጽ ጋር እኩል ተሸከርክራ መላኩን ገፍታር ከፊቱ ተደቀነች.. ሞቱን ቀድማ ልትሞትለት….ተሳካላት…..በዛ ቅፅበት ዶ..ዶ..የሚል አደንቋሪ ድምጽ ተሰማ …ወዲያው የብዙ ሰው ጩኸት እና የሚሮጡ የሰው ኮቴ …ከዛ ሰሚራ ዝልፍልፍ ብላ መላኩ እጁ ላይ ገንደስ ስትል ይዟት ወደመሬት ሲወርድ ..ሁሉ ነገር የሚሆነው በደመነፍስ ነበር….
////
…ሰሚራ ድንገተኛ እና ያልታሰበ ከነበረው ከዛ አደጋ ከወራት ህክምና በኃላ ዳነች…መላኩም ወንድሙንና እና የበፊት ሚስቱን በግድያ ሙከራ እና በእምነት ማጉደል ከሶ በህግ ቁጥጥር ስር እንዲውሉ በማድረግ ወህኒ እንዲወረወር አድርጎ ንብረቱን መልሶ ተቆጣጥሯል….አዎ እዚህ ድረስ ያሉ ነገሮች ጥሩና መልካም የሚመስሉ ነገሮች ነበሩ…እንግዲህ ይህ ድርጊት የተከወነው ከአምስት አመት በፊት ነበር…
በመላኩ ወንድም በሰለሞን ሽጉጥ ተተኩሶባት ፍቅረኛዋን ቀድማ በተመታችበት ወቅት ከተተኮሱባት ሁለት ሽጉጦች መካከል አንዱ ሽጉጥ በደረቷ ሌላው ደግሞ በጭነቅላቷ ነበር የገባባት…እና በወቅቱ በደረቷ የገባቸውን የጥይት ቀላሀ በቀላሉ ማውጣት ቢቻልም የጭንቅላቷን ማውጣት ግን በጣም አስቸጋሪ ሆኖ ነበር…፡፡
አስቸጋሪነቱ ጭንቅላቷን ቀዶ ጥይቷን መዞ ማውጣቱ አይደለም….የከበደው ጥይቷ የተቀረቀረችበት ቦታ እንጂ… ጥይቷ ከወጣች የሰሚራ የጤና ሁኔታ በቋሚነት እንደሚበላሽ ….ትውስታዋ ሙሉ በሙሉ ሊጠፋ ከዛም አልፎ የማሰብ አቅሞንም እንደሚጎዳው ከፍተኛ ስጋት ስለጣለባቸው….ለጊዜው ባለበት እንዲቆይ… በየጊዜው የቅርብ የህክምና ክትትል እንድታደርግና በሂደት የሚሆነውን ለማድረግ ተወሰኖ ነበር..
ለአንድ አመት በየወሩ እየተማመላለሰች ህክምናዋ በመከታል በጥንቃቄ ካሳለፈች በኃላ ምንም የሚሰማት እና የሚለወጥ ነገር ስላልነበረ ቀስ በቀስ እየተዘናጋችና ምንም አይፈጠረም በሚል እምነት ክትትሉን አቆመች ….
በዛን የጊዜ ክፍተት ውስጥ…መላኩ በንግዱ አለም ከበፊቱ የበለጠ ተሳክቶለት ከሰሚራ ጋር ያየነበረው የፍቅር ትስስር ይበልጥ እየጎመራ ሄዶ ወደጋብቻ ሊሸጋገር ወራቶች ሲቀሩት….ግን ከሁለት አመት ቆይታ በኃላ ድንገት ወድቃ ሀኪም ቤት ዳግመኛ ለመግባት ተገደደች… ምርመራ ባደረገችበት ጊዜ በጭንቅላቷ መሀከላዊ ስፍራ የተቀረቀረችው ጥይት ብቻ ሳትሆን በፊት ያልነበረ ጎን ላይ አስደንጋጭ እጢ ተፈጥሮ ታየ..ሀኪሞቹ ተደናገጡ ..ተስፋ እንደሌላት እና ማድረግ የሚችሉት ብዙም ነገር እንደሌለ ለመላኩ ሲነግሩት አንጠልጥሎ ወደውጭ ሀገር ይዞት ሄደ….ግን የረፈደ ውሳኔ ነበር…ጥይቷ እንዲወጣላት ማድረግ ተቻለ ..እጢውም በጨረር ህክምና እንዲሞሞ ማድረግ ብዙም ከባድ አልነበረም…ይ ሁሉ ቢሆን ግን በህይወት ልትቆይ የምትችለው በዛ ቢባል ለቀጣዩ አንድ ወይም ሁለት አመት እንደሆነ አስምረው ነገረዋቸዋል…ከዛ በኃላ ወይ ትሞታለች ወይ ደግሞ በድን ሆና በህይወት እና በሞት መካከል ተንጠልጥላ ለአመታት ትኖራለች…..ሚሻለው ግን ወዲያው ብትሞት ነው…. የሀኪሞቹ ምክር ነበር፡፡ …የምርመራው ወጤቱ ለሁለቱም ሰቅጣጭ ነበር…
እንግዲህ እነዚህ ፍቅረኛሞች …ሳቃቸው ከእንባ የተቀላቀለ፤ደስታቸው ከፍራቻ የተጋባ፤ተስፋቸው ጨለማ የገደበው ከሆነ እና በዚህ ሰቀቀን ውስጥ መኖር ከጀመሩ አመት አልፏቸዋል እና ንስሯ ባመጣላት ታሪክ መሰረት በቀደም የዋና ገንዳ ውስጥ ያገኘችው ፤የፈተነችው እና የፎከረችበት ወጣት ታሪክ እንደዚህ ነው…ታማኝ የሚሆነውም ለዚህች ፍቅረኛው ነው…..አግቢኝ እና ውለጂልኝም የሚላት ይችኑ በጀርመናዊዎቹና በአሜሪካኖቹ ሀኪሞች የ አመት ጊዜ ብቻ የተቆረጠላትን ወጣት ነው….
ኬድሮን አሰበች‹‹እና ምን ላድርግ ….?እንዳለች ልተዋት….? ትውለድለትና ትሙት…. ከዛ እኔ ለእሱ ሚስት ለልጁ ደግሞ እናት ልሁን…..?ነው ወይስ ላድናት……..?›ከህሊናዋ ጋር ከባድ ፈተና ገባች፡፡በእርግጠኝነት ንስሯ ከረዳት ለእሷ መዳኛ የሚሆን መድሀኒት ሌላ የአለም ጥግ ማሰስ ሳያስፈልጋት …ከዚህችው ከቅድስቲቷ የኢትዬጵያ ምድር ቆፍር ቆፈር አድርጋ ስር ማስ ማስ ፤ ቅጠል በጠስ በጠስ በማድረግ ልታድናት ትችላለች..፡፡ግን ለምን ታደርገዋለች…..?ለማንኛወም ጊዜ ወስዳ ልታሰብበት ከራሷ ጋር ተስማማች….
✨ይቀጥላል….✨
👍128❤21👎4😁2🔥1👏1
🍓🍃በ'ነሱ ቤት🍃🍓
🍃ክፍል አስራ ስምንት🍃
🍓🍓🍓🍓🍓🍓🍓🍓
አብላካት ሰፈሯ እስክትደርስ ምንም መናገር አልቻለችም ።አስተናጋጁ ሰሚር ብቻውን እያወራ መሆኑን ልብ ብሏል ነገር ግን ወሬውን አላቋረጠም ።ድንገት ግን በወሬው መሃል "ሰመረ ግን ብዙ ጊዜ ከኪሱ ገንዘብ አውጥቶ ሲከፍል አይቼው አላውቅም ሁሌም የሦስቱንም ሒሳብ የሚዘጋው ጌታነህ ነው ።ምን አልባት የሰመረ እጅ የተፈታው ላንቺ ብቻ ሳይሆን አይቀርም ሃሃሃሃ ሂሂሂ "ብሎ ሲስቅ ።አብላካት የዚን ጊዜ ጆሮዋን ቀስራ ለመስማት ጓጓች ለምንደው ባታውቅም የሰመረን ስም ስለጠራ ደስ አላት "ትቀልዳለህ እና ሰመረ የተጠቀመበትን አይከፍልም ለማለት ነው ?"አለችው ቆም ብላ ።
"ሃሃሃሃ እሺ የሰመረ ስም ሲነሳ ቤትሽ መድረስሽንም እረስተሽ ቆምሽ "አላት እየታዘባት አብላካት እጁን ቆነጠጠችው እና"ስነስርሃት ቤሌላ አቅጣጫ አትውሰደኝ ።እኔ የአንተ አነጋገር ገርሞኝ ነው ሰመረ እንደምታየው በዚ ዕድሜው ራቫ ፎር መኪና የሚነዳ ሀብታም ነው ያንተን የስምንት መቶብር ምሳ በልቶ ለመክፈል የሚቸገር ይመስልሃል? አይመስለኝም ምን አልባት ጌታነህ እንደነገረኝ ከሆነ ሌላቦታም ያመሻሉ ማለት ክለብ ምናምን እና እዛ ያለው ወጪ ደሞ የሰመረ ይሆናል እኔ እንደዛ ነው የማስበው "አለችው ።አስተናጋጁ ሰሚር ሳቀ ትክክል ነሽ በሚልም ጭንቅላቱን ነቀነቀ ። የአብላካት የሰፈር ጎረምሶች ሲያልፉ እንደማፋጨት እያሉ ዞረው አይዋቸው ። አብላካት ፈገግ አለች አሳባቸው ስለገባት አስተናጋጁ ሰሚር ሁኔታቸው ደስ ስላላለው እጇን ይዞ በርሽ ላይ ነው የማደርስሽ አላት ።
"ምነው ፈራሃቸው እንዴ? ውይ ተዋቸው ባክህ ለምጃቸዋለው ደሞ ያን ያክል አልፈው የሚሄዱም አይደሉም ሰፈር ቁጭብለው እየጦዙ በምኞት የሚኖሩ ናቸው ።ከሴት ይልቅ ሱሳቸውን አብለጠው የሚወዱ ናቸው "አለችው
"ቢሆንም ለእናትሽ አስረክቤሽ ነው የምሄደው ዛሬ "አላት
"ኧረ ሌላ ቀንስ?አጉል ልምድ አታስለምደኝ ይልቁንስ "አለችው
"ችግር የለም ታናሽ እህቴ ሁሌም ከጎንሽ ነኝ "አላት
"አመሰግናለው ሰሚ "አለችው
"በይ ተንቀሳቀሽ "ብሎ እየጎተተ በሯላይ አደረሳት
"በል እዚ ከደረስክ ግባና እናቴንም ሰላም በላት ቡና አፈላለው መክሰስ በልተ ጠጥተህ ትሄዳለህ "አለችው
"አይ አመሰግናለው "ብሎ ተከራከራት
"አይ እንግዲ አታስቸግር ፣በሀላ ይዤሃለው ና"ብላ ስትጎትተው።ከወደውስጥ በሩ ተከፍቶ የአብላካት እናት መሳይ ብቅ አለች ።እና ሁለቱንም ሰላም ካለችበዋላ"ሰሚሬ ምነው አልገባም ብለሃት ነው ?"አለችው ፈገግ ብላ
"አዎ መሳይ የሆነ የምደርስበት ጉዳይ ስላለ ነው "አላት
"አይ ትደርሳለህ ና ግባ ተጫውተህ ትሄዳለህ በርደርሰህማ አትመለስም "ብላ ወደውስጥ እንዲገባ አስገደደችው። ሰሚርን እንደ ታናሽ ወንድም ትወደዋለች ልጇን ልክ እንደሷ ሲጠብቅላት ሲንከባከባት ልክ እንደ ቤተሰብ ነው ።
"እሰይ ቁጭ የምን መሽከርከር ነው ኪኪኪኪኪ"ብላ ሳቀችቀት አብላካት ሰሚር ገብቶ ሲቀመጥ ።የአብላካት እናት እስቶቭ ለኩሳ ወጥ ማሞቅ ጀመረች አብላካት ወደውስጥ ከለል ብላ ልብሷን ቀያይራ ማንደጃ ይዛ ወጣች ከጎረቤት ቡና የምታፈላበት እሳት ለማምጣት ,,,,,,,,,,,,
👁ሰመረ ጓደኞቹን አግኝቶ አንድ ትልቅ ሆቴል ራት እየበሉ ነው ። ሰመረ ከወትሮው በተለየ ምንም ሳያወራ ጎረስ ጎረስ ሲያደርግ በመገረም ቀና እያሉ ያዩትና እየተያዩ ፈገግ ይሉበታል ። እሱ አሳቡ እዛ አልነበረም ።አብላካትና አስተናጋጁ ሰሚር ላይ ነው ።አብላካት ከሚገባው በላይ ቆንጆ ሆና ተለውጣለች በዛላይ በአመት ውስጥ ትልቅ ሆናለች ።ማንንም አሰሮ የሚያስቀር ውበት ነው ያላት ።እና ደሞ አስተናጋጁ ለምንድነው እንደዚ የቀረባት ችግር ውስጥ ሊጨምራት ይሆን ተለሳልሶ ገብቶ ። ግን እንደዛአይነት ልጅ አይመስልም ይላል መልሶ ።ሰመረ ስለዚች ልጅ ጭንቅላቱ ዳግም ይወጠርበት ጀመር ።
"ሰሙ ዛሬ አልተቻልክም ቀኑን ሙሉ አልበላህም እንዴ"ብሎ ጠየቀው ጌታነህ እያሾፈ
"ውይ በላውብህ እንዴ "አለው ሰመረም እያሾፈ
"አይ የሆነ የሚያስበላ ነገርማ ገጥሞታል "አለ እንየው እየሳቀ
"ምን የሚያስበላ ነገር አለ ደሞ "አለው ጌታነ
"ለምሳሌ ማፊ ቢሮህ ድረስ መጥታ አጫውታህ ከሆነስ እሱ እራሱ እኮ ያስበላል ሉዝ ታደርግ የለ ኪኪኪኪ ማፊ እንደው ቦታ አትመርጥም ተጫዋች ናት "ብሎ ሳቀ። ሰመረ መልስ ከመስጠት ይልቅ ገላምጦት ወደምግቡ ተመለሰ
"እኔኮአላምንም ማፊ ስራ ቦታ እየመጣች ታጫውትሃለች እንዴ ዋውው የቢሮው ጠረቤዛ ላይ ታየኝ እኮ ኡኡኡኡ ስንት ላፕ ቶፕ ድንገት እንደሚሰበር ከፍ አድርገህ እዛላይ እእእእ ኪኪኪኪኪኪ"ብሎ ረጅም ሳቅ ሳቀ ጌታነህ
"ኧረ ለሰው ክብር ይኑርህ ትላልቅ ሰዎች አሉ ድምፅህን ቀንስ "አለው ሰመረ በሆቴሉ የነበሩ ተስተናጋጆች ወደነሱ ዞር ዞር እያሉ ሲያዩ ጨንቆት
"ተወው አበሻን ወግ ልማድ ሲያጠብቅ ነው ግንባሩ በጊዜ የሚቋጠረው ፈታ በል ከፈለጉ ይውጡ አዘግቼ እጋብዛችዋለው "አለ ደረቱን እየነፋ ።ሰመረ ዝምብሎ ሲያየው ቆይቶ ጭንቅላቱን ነቀነቀበት ።አይምሮው መልሶ ወደ አብላካት ሄደበት ስለሷ አለማሰብ አልቻለም ። ጌታነህ እሱን ማብሸቁን ተወት አድርጎ ስልኩን በማውጣት ደወለ ። እናም
"ሃሉ አቢዬ እና ምን አልሺኝ በቃ አልመጣም ነው በናትሽ እንዴ እኔ እኮእንዲ እረጅም ጊዜ ሰው ለምኜ አላውቅም የኔ ቆንጆ አላሳዝንሽም እሺ ሰፈር ልምጣና አቅጣጫውን ነገረሺኝ ይዤሽ ልውጣ ደሞ ሳይመሽ ነው የምመልስሽ የኔ ውድ እሺ በይኛ "እያለ በስልኩ ሲለማመጥ ። ሰመረ ልቡ ፍስስ አለበት በጭራሽ አብላካትን ጌታነህ መንካት የለበትም ብሎ ወሰነ ,,,,,,,,,,,,,,
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
🍃ክፍል አስራ ስምንት🍃
🍓🍓🍓🍓🍓🍓🍓🍓
አብላካት ሰፈሯ እስክትደርስ ምንም መናገር አልቻለችም ።አስተናጋጁ ሰሚር ብቻውን እያወራ መሆኑን ልብ ብሏል ነገር ግን ወሬውን አላቋረጠም ።ድንገት ግን በወሬው መሃል "ሰመረ ግን ብዙ ጊዜ ከኪሱ ገንዘብ አውጥቶ ሲከፍል አይቼው አላውቅም ሁሌም የሦስቱንም ሒሳብ የሚዘጋው ጌታነህ ነው ።ምን አልባት የሰመረ እጅ የተፈታው ላንቺ ብቻ ሳይሆን አይቀርም ሃሃሃሃ ሂሂሂ "ብሎ ሲስቅ ።አብላካት የዚን ጊዜ ጆሮዋን ቀስራ ለመስማት ጓጓች ለምንደው ባታውቅም የሰመረን ስም ስለጠራ ደስ አላት "ትቀልዳለህ እና ሰመረ የተጠቀመበትን አይከፍልም ለማለት ነው ?"አለችው ቆም ብላ ።
"ሃሃሃሃ እሺ የሰመረ ስም ሲነሳ ቤትሽ መድረስሽንም እረስተሽ ቆምሽ "አላት እየታዘባት አብላካት እጁን ቆነጠጠችው እና"ስነስርሃት ቤሌላ አቅጣጫ አትውሰደኝ ።እኔ የአንተ አነጋገር ገርሞኝ ነው ሰመረ እንደምታየው በዚ ዕድሜው ራቫ ፎር መኪና የሚነዳ ሀብታም ነው ያንተን የስምንት መቶብር ምሳ በልቶ ለመክፈል የሚቸገር ይመስልሃል? አይመስለኝም ምን አልባት ጌታነህ እንደነገረኝ ከሆነ ሌላቦታም ያመሻሉ ማለት ክለብ ምናምን እና እዛ ያለው ወጪ ደሞ የሰመረ ይሆናል እኔ እንደዛ ነው የማስበው "አለችው ።አስተናጋጁ ሰሚር ሳቀ ትክክል ነሽ በሚልም ጭንቅላቱን ነቀነቀ ። የአብላካት የሰፈር ጎረምሶች ሲያልፉ እንደማፋጨት እያሉ ዞረው አይዋቸው ። አብላካት ፈገግ አለች አሳባቸው ስለገባት አስተናጋጁ ሰሚር ሁኔታቸው ደስ ስላላለው እጇን ይዞ በርሽ ላይ ነው የማደርስሽ አላት ።
"ምነው ፈራሃቸው እንዴ? ውይ ተዋቸው ባክህ ለምጃቸዋለው ደሞ ያን ያክል አልፈው የሚሄዱም አይደሉም ሰፈር ቁጭብለው እየጦዙ በምኞት የሚኖሩ ናቸው ።ከሴት ይልቅ ሱሳቸውን አብለጠው የሚወዱ ናቸው "አለችው
"ቢሆንም ለእናትሽ አስረክቤሽ ነው የምሄደው ዛሬ "አላት
"ኧረ ሌላ ቀንስ?አጉል ልምድ አታስለምደኝ ይልቁንስ "አለችው
"ችግር የለም ታናሽ እህቴ ሁሌም ከጎንሽ ነኝ "አላት
"አመሰግናለው ሰሚ "አለችው
"በይ ተንቀሳቀሽ "ብሎ እየጎተተ በሯላይ አደረሳት
"በል እዚ ከደረስክ ግባና እናቴንም ሰላም በላት ቡና አፈላለው መክሰስ በልተ ጠጥተህ ትሄዳለህ "አለችው
"አይ አመሰግናለው "ብሎ ተከራከራት
"አይ እንግዲ አታስቸግር ፣በሀላ ይዤሃለው ና"ብላ ስትጎትተው።ከወደውስጥ በሩ ተከፍቶ የአብላካት እናት መሳይ ብቅ አለች ።እና ሁለቱንም ሰላም ካለችበዋላ"ሰሚሬ ምነው አልገባም ብለሃት ነው ?"አለችው ፈገግ ብላ
"አዎ መሳይ የሆነ የምደርስበት ጉዳይ ስላለ ነው "አላት
"አይ ትደርሳለህ ና ግባ ተጫውተህ ትሄዳለህ በርደርሰህማ አትመለስም "ብላ ወደውስጥ እንዲገባ አስገደደችው። ሰሚርን እንደ ታናሽ ወንድም ትወደዋለች ልጇን ልክ እንደሷ ሲጠብቅላት ሲንከባከባት ልክ እንደ ቤተሰብ ነው ።
"እሰይ ቁጭ የምን መሽከርከር ነው ኪኪኪኪኪ"ብላ ሳቀችቀት አብላካት ሰሚር ገብቶ ሲቀመጥ ።የአብላካት እናት እስቶቭ ለኩሳ ወጥ ማሞቅ ጀመረች አብላካት ወደውስጥ ከለል ብላ ልብሷን ቀያይራ ማንደጃ ይዛ ወጣች ከጎረቤት ቡና የምታፈላበት እሳት ለማምጣት ,,,,,,,,,,,,
👁ሰመረ ጓደኞቹን አግኝቶ አንድ ትልቅ ሆቴል ራት እየበሉ ነው ። ሰመረ ከወትሮው በተለየ ምንም ሳያወራ ጎረስ ጎረስ ሲያደርግ በመገረም ቀና እያሉ ያዩትና እየተያዩ ፈገግ ይሉበታል ። እሱ አሳቡ እዛ አልነበረም ።አብላካትና አስተናጋጁ ሰሚር ላይ ነው ።አብላካት ከሚገባው በላይ ቆንጆ ሆና ተለውጣለች በዛላይ በአመት ውስጥ ትልቅ ሆናለች ።ማንንም አሰሮ የሚያስቀር ውበት ነው ያላት ።እና ደሞ አስተናጋጁ ለምንድነው እንደዚ የቀረባት ችግር ውስጥ ሊጨምራት ይሆን ተለሳልሶ ገብቶ ። ግን እንደዛአይነት ልጅ አይመስልም ይላል መልሶ ።ሰመረ ስለዚች ልጅ ጭንቅላቱ ዳግም ይወጠርበት ጀመር ።
"ሰሙ ዛሬ አልተቻልክም ቀኑን ሙሉ አልበላህም እንዴ"ብሎ ጠየቀው ጌታነህ እያሾፈ
"ውይ በላውብህ እንዴ "አለው ሰመረም እያሾፈ
"አይ የሆነ የሚያስበላ ነገርማ ገጥሞታል "አለ እንየው እየሳቀ
"ምን የሚያስበላ ነገር አለ ደሞ "አለው ጌታነ
"ለምሳሌ ማፊ ቢሮህ ድረስ መጥታ አጫውታህ ከሆነስ እሱ እራሱ እኮ ያስበላል ሉዝ ታደርግ የለ ኪኪኪኪ ማፊ እንደው ቦታ አትመርጥም ተጫዋች ናት "ብሎ ሳቀ። ሰመረ መልስ ከመስጠት ይልቅ ገላምጦት ወደምግቡ ተመለሰ
"እኔኮአላምንም ማፊ ስራ ቦታ እየመጣች ታጫውትሃለች እንዴ ዋውው የቢሮው ጠረቤዛ ላይ ታየኝ እኮ ኡኡኡኡ ስንት ላፕ ቶፕ ድንገት እንደሚሰበር ከፍ አድርገህ እዛላይ እእእእ ኪኪኪኪኪኪ"ብሎ ረጅም ሳቅ ሳቀ ጌታነህ
"ኧረ ለሰው ክብር ይኑርህ ትላልቅ ሰዎች አሉ ድምፅህን ቀንስ "አለው ሰመረ በሆቴሉ የነበሩ ተስተናጋጆች ወደነሱ ዞር ዞር እያሉ ሲያዩ ጨንቆት
"ተወው አበሻን ወግ ልማድ ሲያጠብቅ ነው ግንባሩ በጊዜ የሚቋጠረው ፈታ በል ከፈለጉ ይውጡ አዘግቼ እጋብዛችዋለው "አለ ደረቱን እየነፋ ።ሰመረ ዝምብሎ ሲያየው ቆይቶ ጭንቅላቱን ነቀነቀበት ።አይምሮው መልሶ ወደ አብላካት ሄደበት ስለሷ አለማሰብ አልቻለም ። ጌታነህ እሱን ማብሸቁን ተወት አድርጎ ስልኩን በማውጣት ደወለ ። እናም
"ሃሉ አቢዬ እና ምን አልሺኝ በቃ አልመጣም ነው በናትሽ እንዴ እኔ እኮእንዲ እረጅም ጊዜ ሰው ለምኜ አላውቅም የኔ ቆንጆ አላሳዝንሽም እሺ ሰፈር ልምጣና አቅጣጫውን ነገረሺኝ ይዤሽ ልውጣ ደሞ ሳይመሽ ነው የምመልስሽ የኔ ውድ እሺ በይኛ "እያለ በስልኩ ሲለማመጥ ። ሰመረ ልቡ ፍስስ አለበት በጭራሽ አብላካትን ጌታነህ መንካት የለበትም ብሎ ወሰነ ,,,,,,,,,,,,,,
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍110❤8🔥3🤔1
#ታምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_አርባ_አራት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
፡
፡
////
እየሄደች ነው… ልታናግረው…፡፡ ለምን እሱን ማናገር እንደፈለገች አታውቅም፡፡ ምን አልባት ዳግመኛ አጠገቡ ልትቆምና ያንን ወንዳወንድ ቁመናው እና ቆንጅዬ ባሪያ የሆነ መልኩን በቅርበት ለማየት ፈልጋ ሊሆን ይችላል….ናፍቋትም ሊሆን ይችላል፡፡
ንስሯ የት እዳለ በነገራት መሰረት ቀጥታ ቤቱ ነው የሄደችው..የውጩን የጊቢ በር መጥሪያ ስትጫን ዘበኛው ነበር የከፈተላት…‹‹ከመላኩ ጋ ቀጠሮ ነበረኝ ቤት እየጠበኩሽ ነው ብሎ ደውሎልኝ ነበር..?››ብላ ቀላመደች… ዘበኛው ያልተለመደ ነገር ሆኖበት .. ግራ እንደመጋባት አለና በመጠኑ ካቅማማ በኃላ እንድትገባ ፈቀደላት…
ቀጥታ ቤተኛ እንደሆነ ሰው የተንጣለለውን ግቢ ሰንጥቃ ባለአንድ ፎቅ ከሆነው ዘመናዊ መኖሪያ ቤት በረንዳው ላይ ደረሰች… የሳሎኑን በር ገፋ ስታደርገው ተከፈተ…የቀኝ እግሯን አስቀድማ ግራዋን አስከትላ ወደውስጥ ከገባች በኃላ ወደኃላ ዞሯ በራፉን አንኳኳችው…
‹ከገቡ በኃላ ማንኳኳት ከገደሉ በኃላ ማዘን አይነት አይደለም እንዴ…..?››እራሷው በራሷ ነው የጠየቀችው
መላኩ የሳሎኑ መአከላዊ ስፍራ ላይ ካለችበት ወደውስጥ 4 ወይም 5 ሜትር ያህል ርቆ በመገረም አፍጥጦ እያያት ነበር….
ማንኳኳቷን ስትቀጥል
‹‹አቤት››የሚል ድምጽ አሰማ
‹‹መግባት ይቻላል..?››
‹‹ገብተሻል እኮ ››
‹‹እሺ ካልክ›› ብላ ቀጥታ የሳሎኑን በር መልሳ ዘግታ ወደእሱ አቅጣጫ አመራች ….በተገተረበት ስለማንነቷ በመመራመር ይመስለል ፈዞ እንደቆመ በስሩ አልፋ ልክ እንደቤተኛ ሶፋው ላይ ዘና ብላ ተቀመጠች….መጣና ከፊት ለፊቷ ተቀመጠ
‹‹አውቅሻለሁ ልበል..?››
‹‹እኔን የመሰለች ቆንጆ ልጅ እንዴት ልትረሳ ትችላለህ..?››
‹‹ማለት..?››
‹‹ጎበዝ የዋና ተማሪህ ነበርኩ ብዬ ነዋ››
…ድንገት እንደበራለት ሰው በመደነቅ ‹‹እንዴ አንቺ እብድ ..እቤቴን ደግሞ ማን አሳየሽ..?›› አለት ‹‹ቀላል ሰው አይደለሁም ብዬህ ነበርኮ..?››
‹‹አረባክሽ.. ፉከራሽን እኮ አየነው..እኔማ አንተን ማሳሳት ካቀተኝ እንጠለጠላለው ብለሽ ስለነበረ..በቃ ይቺ ልጅ አልሆንላት ሲል እራሷን አጥፍትለች ማለት ነው..ምን አይነት ለቃሏ ታማኝ ልጅ ነች ብዬ ሳደንቅሽ ነበር የሰነበትኩት፤ለካ ዝም ብለሽ ጉረኛ ነገር ነሽ..?››
‹‹አንተን ማውጣት አቅቶኝ ሳይሆን አሳዝነኸኝ ነው የተውኩህ ››
ግድግዳውን ሰንጥቆ በመውጣት ውጭ ድረስ ለመሰማት ኃይል ባለው አይነት አንቧራቂ ሳቅ ሳቀ‹‹አሳዘንኩሽ…..?ቀልደኛ ነሽ››
‹‹ቀልድ አይደለም…የዛን ቀን የሄደክው ከፍቅረኛህ ጋር ወደሆቴል አልነበር…..?ስለ ጋብቻ ስታወሩ አልነበር....?እንድታገባህ ስትለምናት አልነበር…..?እሷ መጋባቱ ቀርቶባችሁ እስክትሞት ድረስ የቀራትን ህይወት እንደዚሁ እንድታሳልፉ ስትለምንህ አልነበር…..?ከመሞቷ በፊት ካላገባችህ እና መጽናኝ የሚሆን ልጅም ካልወለደችልህ በሞተች ቀን አብረሀት እንደምትሞት እየነገርካት ስትላቀሱ አልነበር……..?››
ይሄንን ስትነግረው እነዛ የኮከብ ክፋይ የሚመስሉ ደማቅ አይኖቹን ከወዲህ ወዲያ በመገረም እያሽከረከራቸው ነበር…..
‹‹አንቺ ክፍል ውስጥ ተደብቀሽ ስታዳምጪኝ ነበር እንዴ..?››በንዴት ጡንቻው ውጥርጥር ሲልና … ልነቃት አልነቃት እያለ ከውስጡ ጋር ሙግት እንደገተመ ከሁኔታው ያስታውቃል….
‹‹አይደለም …ክፍል ውስጥ አልነበርኩም…ግን በአካል ባይሆንም ክፍል ውስጥ ገብቼ እናንተን ምታዘብበት ሌላ ዘዴ ነበረኝ››
‹‹ምን ..?ካሜራ ..?››
‹‹አይደለም…ምንነቱን ቀስ ብዬ ነግርሀለሁ…አሁን ወደመጣሁበት ጉዳይ እንግባ››
‹‹ወደመጣሁበት ጉዳይ .. ..?በይ ሳትዋረጄ በመጣሽበት እግርሽ ሹልክ ብለሽ ቤቴን ለቀሽ ውጪ..››ከመቀመጨው ቀድሞ ተነሳ…
‹‹ሁለተኛ እንኳን እቤቴ እኔ ባለሁበት አካባቢ በድንገት ባገኝሽ እወነቴን ነው አጠፋሻለሁ…ሲጥ አድርጌ ነው የምገልሽ….››
ዘና ብላ እንደተቀመጠች መልስ መመለሷን ቀጠለች ‹‹ዝም ብለህ አትፎክር…በቁጣ እያንቧረቁ መናገር እና ፊትን ማጨማደድ የምትለውን አይነት ጭካኔ እንዲኖርህ አያግዝህም››
‹‹ምን ማለት ነው..?››
‹‹እንኳን እኔን ምንህም ላይ ያልደረስኩትን ልጅ ይቅርና ሰላምን እንኳን እንደዛ በድላህ ፍቅህን ረግጣ የገዛ ወንድምህን በማግባት ስታወድምህ ለህግ አሳልፎ ከመስጠት ውጭ ምንም ልታደርጋት አቅም አላገኘህም፡፡››
ተንደርድሮ ወደእሷ ቀረበና ተንበርክኮ አንገቷን በማነቅ እያረገፈገፋ‹‹ማነሽ …....?አንቺን ማነው የላከብኝ....?ማነው ንገሪኝ..?››
‹‹ማንም …ምን አልባት የምታመልከው አምላክ ሊታረቅህ ፈልጎ ይሆናል…ምን አልባት እስዛሬ የፀለይከው ፀሎት አምላክ መንበር ደርሶ መልስ የማግኛህ ጊዜ ደርሶም ሊሆን ይችላል…››
፣እጁን ከአንገቷ ላይ መንጭቃ በማላቀቅ ገፈተረችውና …ዝርፍጥ ብሎ ወለሉ ላይ በቂጡ ቁጭ አለ …እዛው ባለበት አፍጦ እሷን ከማየት በስተቀር ለመነሳት አልሞከረም
‹‹ሰሚራን ባድንልህ ምን ታደርግልኛለህ..?››
‹‹ምን እየቀባጠርሽ ነው…...?ደግሞ በእሷ ልትቀልጂብኝ ነው..?››
‹‹አይደለም ..ካዳንኩልህ ምን ታደርግልኝለህ..?››
‹‹ቅጠል አሽተሸ በመቀባት የምታድኚው ቁስል… ምች መድሀኒት ወይንም ጅንጅብል ጨቅጭቀሽ ከሻይ ጋር አፍልቶ በመጋት የምታድኚው ጉንፋን በሽታ ያመማት መሰለሽ እንዴ..?››
‹‹አውቃለሁ…ለአመታት በጭንቅላቷ ቆይቶ የነበረው ጥይት እና የጭንቅላት እጢ ተከትሎ…….››
አላስጨረሳትም ‹‹…በፈጠረሽ ማን ነሽ ?ምንድነው ምትፈልጊው....?ይሄን ሁሉ ገበናችኝን ስንት አመት ብትሰልይን ነው ማወቅ የቻልሺው..?››
ጥያቄውን ችላ በማለት የራሷን ጥያቄ ደግማ ጠየቀችው
‹‹ካዳንኩልህ ምን ታርግልኛለህ..?››
‹‹ እኮ እንዴት ነው የምታዲኚያት…..?የጀርመንና አሜሪካ ጠበብቶች ያቃታቸውን አንቺ እንዴት ብለሽ..?››
‹‹እኔ የተለየ መንፈሳዊ ስጦታ አለኝ …››
‹‹አላምንሽም››
‹‹እንድታምነኝ…አንድ አንተ ብቻ የምታውቀው ታሪክ ልንገርህ…እንደውም ለምን ዛሬ ያየኸውን ህልም አልነግረህም ..…››
ንገሪኝም ተይው ማለት አቅቶት በግራ መጋባት ስሜት እየዋለለ ዝም ብሎ እንዳፈጠጠባት ፈዞ ቀረ…
ጣና ሀይቅ መሀል ላይ ያለች ትንሽ ደሴት ትመስልሀለች….እሷን ከብዙ የሀገሪቷ ሀብታሞች ጋር ተወዳደረህ በጫረታ በማሸነፍ ትገዛና …በጣም ውብ የሆነ በባህላዊ መንገድ እጽብ ድንቅ ተደርጎ የታነፀ ቤት ትሰራበታለህ…በዛች ደሴት ላይ አንተ ከሰራሀት ቤት ውጭ ምንም አይነት ሌላ ቤት የለም፤ደሴቱ ሙሉውን በቡና ተክል፣በሙዝ፣በብርቱካን፣በመንደሪን፣በአፕል እና በመሰሰሉት የሚበሉ ፍራፍሬዋች የተሞላች ነች…አዕዋፍት እና የዱር እንስሳትም ከደኑ ጋር ስመም ፈጥረው ተፈጥሮን አድምቀው እና በተፈጥሮም ደምቅው የሚኖርበት ቦታ በመሆኑ ልዩ ድስታ ተሰምቶህ ይሄንን ስጦታ ላዘጋጀህላት ለሰሚራ ትሰጣታለህ…
‹‹ሰሚርዬ ቀሪ ህይወትሽን ምንም እንኳን አጭር ብትሆንም በደስታ የተሞላች እድትሆን ፈልጋለሁ…በዛ ላይ እዚህ ከእኔ እና ከተፈጥሮ ውጭ ምንም አይነት የሰው ልጅ ወደ ሌለበትና ወደማይኖርበት ቦታ ሳመጣሽ ቀሪ ዘመንሽን የብቻዬ ብቻ እንድትሆኚ በመፈለግ እና በመሰሰት ነው…ይቺ ስፍራ የእኔ እና የአንቺ ገነት ነች››ትላታለህ፡
፡
፡
#ክፍል_አርባ_አራት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
፡
፡
////
እየሄደች ነው… ልታናግረው…፡፡ ለምን እሱን ማናገር እንደፈለገች አታውቅም፡፡ ምን አልባት ዳግመኛ አጠገቡ ልትቆምና ያንን ወንዳወንድ ቁመናው እና ቆንጅዬ ባሪያ የሆነ መልኩን በቅርበት ለማየት ፈልጋ ሊሆን ይችላል….ናፍቋትም ሊሆን ይችላል፡፡
ንስሯ የት እዳለ በነገራት መሰረት ቀጥታ ቤቱ ነው የሄደችው..የውጩን የጊቢ በር መጥሪያ ስትጫን ዘበኛው ነበር የከፈተላት…‹‹ከመላኩ ጋ ቀጠሮ ነበረኝ ቤት እየጠበኩሽ ነው ብሎ ደውሎልኝ ነበር..?››ብላ ቀላመደች… ዘበኛው ያልተለመደ ነገር ሆኖበት .. ግራ እንደመጋባት አለና በመጠኑ ካቅማማ በኃላ እንድትገባ ፈቀደላት…
ቀጥታ ቤተኛ እንደሆነ ሰው የተንጣለለውን ግቢ ሰንጥቃ ባለአንድ ፎቅ ከሆነው ዘመናዊ መኖሪያ ቤት በረንዳው ላይ ደረሰች… የሳሎኑን በር ገፋ ስታደርገው ተከፈተ…የቀኝ እግሯን አስቀድማ ግራዋን አስከትላ ወደውስጥ ከገባች በኃላ ወደኃላ ዞሯ በራፉን አንኳኳችው…
‹ከገቡ በኃላ ማንኳኳት ከገደሉ በኃላ ማዘን አይነት አይደለም እንዴ…..?››እራሷው በራሷ ነው የጠየቀችው
መላኩ የሳሎኑ መአከላዊ ስፍራ ላይ ካለችበት ወደውስጥ 4 ወይም 5 ሜትር ያህል ርቆ በመገረም አፍጥጦ እያያት ነበር….
ማንኳኳቷን ስትቀጥል
‹‹አቤት››የሚል ድምጽ አሰማ
‹‹መግባት ይቻላል..?››
‹‹ገብተሻል እኮ ››
‹‹እሺ ካልክ›› ብላ ቀጥታ የሳሎኑን በር መልሳ ዘግታ ወደእሱ አቅጣጫ አመራች ….በተገተረበት ስለማንነቷ በመመራመር ይመስለል ፈዞ እንደቆመ በስሩ አልፋ ልክ እንደቤተኛ ሶፋው ላይ ዘና ብላ ተቀመጠች….መጣና ከፊት ለፊቷ ተቀመጠ
‹‹አውቅሻለሁ ልበል..?››
‹‹እኔን የመሰለች ቆንጆ ልጅ እንዴት ልትረሳ ትችላለህ..?››
‹‹ማለት..?››
‹‹ጎበዝ የዋና ተማሪህ ነበርኩ ብዬ ነዋ››
…ድንገት እንደበራለት ሰው በመደነቅ ‹‹እንዴ አንቺ እብድ ..እቤቴን ደግሞ ማን አሳየሽ..?›› አለት ‹‹ቀላል ሰው አይደለሁም ብዬህ ነበርኮ..?››
‹‹አረባክሽ.. ፉከራሽን እኮ አየነው..እኔማ አንተን ማሳሳት ካቀተኝ እንጠለጠላለው ብለሽ ስለነበረ..በቃ ይቺ ልጅ አልሆንላት ሲል እራሷን አጥፍትለች ማለት ነው..ምን አይነት ለቃሏ ታማኝ ልጅ ነች ብዬ ሳደንቅሽ ነበር የሰነበትኩት፤ለካ ዝም ብለሽ ጉረኛ ነገር ነሽ..?››
‹‹አንተን ማውጣት አቅቶኝ ሳይሆን አሳዝነኸኝ ነው የተውኩህ ››
ግድግዳውን ሰንጥቆ በመውጣት ውጭ ድረስ ለመሰማት ኃይል ባለው አይነት አንቧራቂ ሳቅ ሳቀ‹‹አሳዘንኩሽ…..?ቀልደኛ ነሽ››
‹‹ቀልድ አይደለም…የዛን ቀን የሄደክው ከፍቅረኛህ ጋር ወደሆቴል አልነበር…..?ስለ ጋብቻ ስታወሩ አልነበር....?እንድታገባህ ስትለምናት አልነበር…..?እሷ መጋባቱ ቀርቶባችሁ እስክትሞት ድረስ የቀራትን ህይወት እንደዚሁ እንድታሳልፉ ስትለምንህ አልነበር…..?ከመሞቷ በፊት ካላገባችህ እና መጽናኝ የሚሆን ልጅም ካልወለደችልህ በሞተች ቀን አብረሀት እንደምትሞት እየነገርካት ስትላቀሱ አልነበር……..?››
ይሄንን ስትነግረው እነዛ የኮከብ ክፋይ የሚመስሉ ደማቅ አይኖቹን ከወዲህ ወዲያ በመገረም እያሽከረከራቸው ነበር…..
‹‹አንቺ ክፍል ውስጥ ተደብቀሽ ስታዳምጪኝ ነበር እንዴ..?››በንዴት ጡንቻው ውጥርጥር ሲልና … ልነቃት አልነቃት እያለ ከውስጡ ጋር ሙግት እንደገተመ ከሁኔታው ያስታውቃል….
‹‹አይደለም …ክፍል ውስጥ አልነበርኩም…ግን በአካል ባይሆንም ክፍል ውስጥ ገብቼ እናንተን ምታዘብበት ሌላ ዘዴ ነበረኝ››
‹‹ምን ..?ካሜራ ..?››
‹‹አይደለም…ምንነቱን ቀስ ብዬ ነግርሀለሁ…አሁን ወደመጣሁበት ጉዳይ እንግባ››
‹‹ወደመጣሁበት ጉዳይ .. ..?በይ ሳትዋረጄ በመጣሽበት እግርሽ ሹልክ ብለሽ ቤቴን ለቀሽ ውጪ..››ከመቀመጨው ቀድሞ ተነሳ…
‹‹ሁለተኛ እንኳን እቤቴ እኔ ባለሁበት አካባቢ በድንገት ባገኝሽ እወነቴን ነው አጠፋሻለሁ…ሲጥ አድርጌ ነው የምገልሽ….››
ዘና ብላ እንደተቀመጠች መልስ መመለሷን ቀጠለች ‹‹ዝም ብለህ አትፎክር…በቁጣ እያንቧረቁ መናገር እና ፊትን ማጨማደድ የምትለውን አይነት ጭካኔ እንዲኖርህ አያግዝህም››
‹‹ምን ማለት ነው..?››
‹‹እንኳን እኔን ምንህም ላይ ያልደረስኩትን ልጅ ይቅርና ሰላምን እንኳን እንደዛ በድላህ ፍቅህን ረግጣ የገዛ ወንድምህን በማግባት ስታወድምህ ለህግ አሳልፎ ከመስጠት ውጭ ምንም ልታደርጋት አቅም አላገኘህም፡፡››
ተንደርድሮ ወደእሷ ቀረበና ተንበርክኮ አንገቷን በማነቅ እያረገፈገፋ‹‹ማነሽ …....?አንቺን ማነው የላከብኝ....?ማነው ንገሪኝ..?››
‹‹ማንም …ምን አልባት የምታመልከው አምላክ ሊታረቅህ ፈልጎ ይሆናል…ምን አልባት እስዛሬ የፀለይከው ፀሎት አምላክ መንበር ደርሶ መልስ የማግኛህ ጊዜ ደርሶም ሊሆን ይችላል…››
፣እጁን ከአንገቷ ላይ መንጭቃ በማላቀቅ ገፈተረችውና …ዝርፍጥ ብሎ ወለሉ ላይ በቂጡ ቁጭ አለ …እዛው ባለበት አፍጦ እሷን ከማየት በስተቀር ለመነሳት አልሞከረም
‹‹ሰሚራን ባድንልህ ምን ታደርግልኛለህ..?››
‹‹ምን እየቀባጠርሽ ነው…...?ደግሞ በእሷ ልትቀልጂብኝ ነው..?››
‹‹አይደለም ..ካዳንኩልህ ምን ታደርግልኝለህ..?››
‹‹ቅጠል አሽተሸ በመቀባት የምታድኚው ቁስል… ምች መድሀኒት ወይንም ጅንጅብል ጨቅጭቀሽ ከሻይ ጋር አፍልቶ በመጋት የምታድኚው ጉንፋን በሽታ ያመማት መሰለሽ እንዴ..?››
‹‹አውቃለሁ…ለአመታት በጭንቅላቷ ቆይቶ የነበረው ጥይት እና የጭንቅላት እጢ ተከትሎ…….››
አላስጨረሳትም ‹‹…በፈጠረሽ ማን ነሽ ?ምንድነው ምትፈልጊው....?ይሄን ሁሉ ገበናችኝን ስንት አመት ብትሰልይን ነው ማወቅ የቻልሺው..?››
ጥያቄውን ችላ በማለት የራሷን ጥያቄ ደግማ ጠየቀችው
‹‹ካዳንኩልህ ምን ታርግልኛለህ..?››
‹‹ እኮ እንዴት ነው የምታዲኚያት…..?የጀርመንና አሜሪካ ጠበብቶች ያቃታቸውን አንቺ እንዴት ብለሽ..?››
‹‹እኔ የተለየ መንፈሳዊ ስጦታ አለኝ …››
‹‹አላምንሽም››
‹‹እንድታምነኝ…አንድ አንተ ብቻ የምታውቀው ታሪክ ልንገርህ…እንደውም ለምን ዛሬ ያየኸውን ህልም አልነግረህም ..…››
ንገሪኝም ተይው ማለት አቅቶት በግራ መጋባት ስሜት እየዋለለ ዝም ብሎ እንዳፈጠጠባት ፈዞ ቀረ…
ጣና ሀይቅ መሀል ላይ ያለች ትንሽ ደሴት ትመስልሀለች….እሷን ከብዙ የሀገሪቷ ሀብታሞች ጋር ተወዳደረህ በጫረታ በማሸነፍ ትገዛና …በጣም ውብ የሆነ በባህላዊ መንገድ እጽብ ድንቅ ተደርጎ የታነፀ ቤት ትሰራበታለህ…በዛች ደሴት ላይ አንተ ከሰራሀት ቤት ውጭ ምንም አይነት ሌላ ቤት የለም፤ደሴቱ ሙሉውን በቡና ተክል፣በሙዝ፣በብርቱካን፣በመንደሪን፣በአፕል እና በመሰሰሉት የሚበሉ ፍራፍሬዋች የተሞላች ነች…አዕዋፍት እና የዱር እንስሳትም ከደኑ ጋር ስመም ፈጥረው ተፈጥሮን አድምቀው እና በተፈጥሮም ደምቅው የሚኖርበት ቦታ በመሆኑ ልዩ ድስታ ተሰምቶህ ይሄንን ስጦታ ላዘጋጀህላት ለሰሚራ ትሰጣታለህ…
‹‹ሰሚርዬ ቀሪ ህይወትሽን ምንም እንኳን አጭር ብትሆንም በደስታ የተሞላች እድትሆን ፈልጋለሁ…በዛ ላይ እዚህ ከእኔ እና ከተፈጥሮ ውጭ ምንም አይነት የሰው ልጅ ወደ ሌለበትና ወደማይኖርበት ቦታ ሳመጣሽ ቀሪ ዘመንሽን የብቻዬ ብቻ እንድትሆኚ በመፈለግ እና በመሰሰት ነው…ይቺ ስፍራ የእኔ እና የአንቺ ገነት ነች››ትላታለህ፡
👍76❤7😁3🥰2
እሷም በመፍለቅለቅ እና ስጦታህን ከልቧ በደስታ በመቀበል‹‹የእኔ ውድ….እዚህ ሰፍራ ከንተ ጋር አንድ ሳምንት እንኳን መኖር ዘላለም የመኖር ያህል ጣዕም ይሰጠኛል.. አፈቅርሀለው››ትልሀለች
‹‹ካፈቀርኝማ አግቢኝ››ትላታለህ
‹‹እንዲህ አድረገህልኝማ እንዴት እንቢ ልልህ እችላለሁ…..?ዛሬውኑ አገባሀለሀ…እዚህም ደሴት ላይ ምታምር ልጅ ወልድልሀለሁ… ስሟንም ዘሀራ ትላታለህ ..ትርጉሙም አበባ ማለት ነው››ትልህና ያልጠበቅከውን የምስራች ነግራህ ታስፈነድቅሀለች፡፡አንተም በሰማሀው ነገር ሰክረህ ጮኸህ ስትጠመጠምባት‹‹..አረ አነቅከኝ …ምነካህ …››ብላ ከጎንህ የተኛችው የእውነቷ አለም ሰሚራ ቀስቅሳ ነው ከእንቅልፍህም ከህልምህም ያፋታችህ…
ከተዘረፈጠበት ወለል..ዝልፍልፍ እንዳለ እየተጎተተ ተነሳና ሶፋው ላይ ተቀመጠ..ድክምክ ባለ እና እጅ የሰጠ በሚመስል የተሸነፈ ድምጽ‹‹ይህንን እኮ ለሰሚራዬ እንኳን እ
አልነገርኳትም… ለብቻዬ አልሜ በውስጤ ብቻ ቀብሬ አስቀርቼው የነበረ ፍቺውን በማብሰልሰል ላይ የነበርኩት ጣፍጭ ህልሜ ነበር….እንዴት ልታውቂ ቻልሽ?››
‹‹ዋናው ማወቄ ነው…..አሁን እንዳድንልህ ትፈልጋለህ..?››
‹‹በጣም…አትቺይም እንጂ ከቻልሽ በጣም እድታድኚልኝ እፈልጋለሁ….››
‹‹ካዳንኩልህ ምን ታደርግልኛለህ…..?››መልሳ ወደ መነሻ ጥያቄዋ
‹‹ህይወቴንም ከፈለግሽ..አንገቴን ቀንጥሼ ለመስዋዕትነት በሰሐን እንዲቀርብልሽ አደርጋለሁ ››
‹‹ጥሩ ስጦታ ነው…..ግን አንገትህን አልፈልግም››
‹‹እሺ ሙሉ ንብረቴን ምንም ቤሳ ቤስቲ ሳትቀር ሰጥሻላሁ››
‹‹እሱንም አልፈልግም….እኔ በንብረት የምደሰት አይነት ሰው አይደለሁም››
‹‹እሺ ምን ትፈልጊያለሽ..?››
‹‹ሰሚራን ከዳነች በኃላ ትተዋታለህ..ትተዋት እና እኔን ታገባለህ››
‹‹ዝም አለ…በቃ ዝም …..በድን የሆነ የሚጮህ ዝምታ….ድምፅ ያለው ዝምታ…..››
‹‹እ ምን አልከኝ..?››አለችው ዝምታው በውስጧ የፈጠረውን ስቃይ መቋቋም ሲያቅታት ልትረብሸው ፈልጋ…
✨ይቀጥላል✨
#አደራ በዛውም YouTube ቻናሌን subscribe እያደረጋቹ አያስከፍልም👇
https://www.youtube.com/@atronose
#ቻናሉም ይቀላቀሉ ለሌላም ያጋሩ👇
https://xn--r1a.website/atronosee
‹‹ካፈቀርኝማ አግቢኝ››ትላታለህ
‹‹እንዲህ አድረገህልኝማ እንዴት እንቢ ልልህ እችላለሁ…..?ዛሬውኑ አገባሀለሀ…እዚህም ደሴት ላይ ምታምር ልጅ ወልድልሀለሁ… ስሟንም ዘሀራ ትላታለህ ..ትርጉሙም አበባ ማለት ነው››ትልህና ያልጠበቅከውን የምስራች ነግራህ ታስፈነድቅሀለች፡፡አንተም በሰማሀው ነገር ሰክረህ ጮኸህ ስትጠመጠምባት‹‹..አረ አነቅከኝ …ምነካህ …››ብላ ከጎንህ የተኛችው የእውነቷ አለም ሰሚራ ቀስቅሳ ነው ከእንቅልፍህም ከህልምህም ያፋታችህ…
ከተዘረፈጠበት ወለል..ዝልፍልፍ እንዳለ እየተጎተተ ተነሳና ሶፋው ላይ ተቀመጠ..ድክምክ ባለ እና እጅ የሰጠ በሚመስል የተሸነፈ ድምጽ‹‹ይህንን እኮ ለሰሚራዬ እንኳን እ
አልነገርኳትም… ለብቻዬ አልሜ በውስጤ ብቻ ቀብሬ አስቀርቼው የነበረ ፍቺውን በማብሰልሰል ላይ የነበርኩት ጣፍጭ ህልሜ ነበር….እንዴት ልታውቂ ቻልሽ?››
‹‹ዋናው ማወቄ ነው…..አሁን እንዳድንልህ ትፈልጋለህ..?››
‹‹በጣም…አትቺይም እንጂ ከቻልሽ በጣም እድታድኚልኝ እፈልጋለሁ….››
‹‹ካዳንኩልህ ምን ታደርግልኛለህ…..?››መልሳ ወደ መነሻ ጥያቄዋ
‹‹ህይወቴንም ከፈለግሽ..አንገቴን ቀንጥሼ ለመስዋዕትነት በሰሐን እንዲቀርብልሽ አደርጋለሁ ››
‹‹ጥሩ ስጦታ ነው…..ግን አንገትህን አልፈልግም››
‹‹እሺ ሙሉ ንብረቴን ምንም ቤሳ ቤስቲ ሳትቀር ሰጥሻላሁ››
‹‹እሱንም አልፈልግም….እኔ በንብረት የምደሰት አይነት ሰው አይደለሁም››
‹‹እሺ ምን ትፈልጊያለሽ..?››
‹‹ሰሚራን ከዳነች በኃላ ትተዋታለህ..ትተዋት እና እኔን ታገባለህ››
‹‹ዝም አለ…በቃ ዝም …..በድን የሆነ የሚጮህ ዝምታ….ድምፅ ያለው ዝምታ…..››
‹‹እ ምን አልከኝ..?››አለችው ዝምታው በውስጧ የፈጠረውን ስቃይ መቋቋም ሲያቅታት ልትረብሸው ፈልጋ…
✨ይቀጥላል✨
#አደራ በዛውም YouTube ቻናሌን subscribe እያደረጋቹ አያስከፍልም👇
https://www.youtube.com/@atronose
#ቻናሉም ይቀላቀሉ ለሌላም ያጋሩ👇
https://xn--r1a.website/atronosee
👍83❤12👏6😢6👎5🥰1
👁🍃በ'ነሱ ቤት🍃👁
🍃ክፍል አስራ ዘጠኝ🍃
❤🍃❤🍃❤🍃❤
ሰመረ የጌታነህ ልምምጥ ገርሞታል እውነት አብ ላካትን ወዷት ነው ለማለት በፍፁም አልቻለም ምክንያቱም አብላካትን የመጀመሪያ ጊዜ ተቸግራ ያገኟት ጊዜ ያን ያክል ለጌታነህ ልዩ የምትሆን ሴት ሆና አልነበረም ። ይልቁንም ጌታነህ በአለባበስም ሆነ በኮንፊደንስ የሚንቀቸው የሚጠየፋቸው አይነት ሰው አይነት ነበረች ።የአብላካት ብቸኛ እና የሚያስመካ ነገር አላት ከተባለ ቁንጅናዋ ነበር እናም ልጅነቷ ። ታዲያ ጌታነህ እስካሁን ድረስ አብላካትን የሚጨቃጨቃት ለምንድነው ? ከዛንቀን በዋላ አይቷት አያውቅም በስልክ ሊያማልላት ቢሞክርም አልተሳካለትም ።እና ለምን አይተዋትም ነው ከ'ኔ ጋር እልህ እየተጋባ ነው ? ' ብሎ አሰበ ሰመረ የጌታነህ ጓደኝነት ሲበላሽበት ታየው ።
"ሰሙ ታውቃለህ እቺ ትንሽ ልጅ በጣም አስቸጋሪ ነች ኪኪኪኪ ነገር ግን በስልክ ስለሆነ ነው እንጂ በአካል ያገኘዋት ለት የአስር ደቂቃ ስራ ነች ኪኪኪ "ብሎ ሳቅም ቀልድም አስከተለ
"አልጠየኩህም !ስለዚ ምንም ነገር ለኔ ለማስረዳት አይጠበቅብህም "አለው ሰመረ በውሃ የተሞላውን ብርጭቆ አንስቶ ለመጠጣት እየተዘጋጀ
"ኪኪኪኪ አታስመስል ያቺ ልጅ እንድትነካብህ አትፈልግም ያልገባኝ እሷ ላይ ያለህ ፍላጎት ነው"አለው እንየውም እንዲያግዘው እየነካካው
"እኔ በአንዲት ትንሽ ልጅ ላይ ምን ፍላጎት ይኖረኛል አንተን አደረከኝ "አለው። ውስጡ ደሞ ሌላ ወሬ አወራው እውነት አብላካት ቅድም እንዳየዋት ትንሽ ልጅነት ይታይባታል ።በጭራሽ ቀልቤን ገፋው አይደልእንዴ ።በአስተናጋጁ ሰሚርስ አልቀናውም ነበር ።ብሎ አስቦ መልሶ በራሱ እንደማፈር አለ ።ወይጉድ ማፊ 'ወንድ ልጅ 'ጅብ ነው ያገኘውን ነው የሚበላው 'ያለችው ትዝ አለው ።
"ተወው እኔን አያድርግህ ኪኪኪኪ እኔን ለመሆን ዳግም መፈጠር አለብህ እኔ ለሴቶቹ መዳኒት ነኝ ኪኪኪ ፈዋሽነቴን መደበቅ አይሆንልኝም ለሁሉም አለውላቸው ለሚያቁኝም ለማያቁኝም ።አቢ ደሞ የማታውቀው ዓለም አለ እሱን የማሳየት የኔ አላፊነት ነው ።ታያለ በዚ እሷ በጭራሽ አትከፋም የሚያስፈልጋት ገንዘብ ነው እንዳየውት ከሆነ ።እና እሷ እንትን ትሰጠኛለች እኔ ገንዘብ እሰጣታለው አለቀ ኪኪኪኪኪ"ብሎ አሽካካ ።እንየው አብሮ አሞቀ
"አይ አንተ የተመታህ እኮ ነህ ! ችኮቹ አሳዘኑኝ ኪኪኪኪ"ብሎ እንየውም ሳቀ። ሰመረ ወሬው አልተመቸውም ከጌታነህ ጋር መነጋገር የባስ መቃጠል ሆኖበታል ።አብላካትን ካገኙ ጀምሮ ጓደኝነታቸው ብሽሽቅ የሞላበት ሆኗል ።
ምሽታቸው ብዙም ውበት አልነበረውም ።ጌታነህ ሲያሽካካ እንየው ሲያሽቃብጥ ።ሰመረ ሲቆስል ነበር ያሳለፉት ። በመጨረሻ ሰመረ እንደተለመደው ተሰናብቷቸው ከሆቴሉ ሲወጣ ቅሬታቸው ጨመረ ።ከአስተሳሰባቸውና ከአመለካከታቸው ጋር ባለመሄዱ ሰመረን ማማት ጀመሩ ። ማነኝ ብሎ ነው፣ እሱኮ እንዲ ነው ፣እንዲያነው ፣እንትንም ብዙ አይደለም ፣ ማፊ እየተጫወተችበት ነው፣ አልቻላትም ፣ስራላይም ብዙ አይደለም የቤተሰቡ ሀብት ባይኖር ኖሮ ባዶ ጭንቅላት እኮ ነው፣ ምናምን ምናምን .....እያሉ ሰመረን ማማታቸውን ቀጠሉ .......
👁አብላካት ሰመረን ማሰቧን አላቆመችም ።ዳግም ካየችው ጀምሮ ከአይምሮዋ ሊወጣላት አልቻለም ።ስራም ላይ ሆና ስትተኛም ሰመረን አለማሰብ አልቻለችም ቁመናው እርጋታው ድንገት ቱግ የሚለው ነገር ይመላለስባታል ። በራሷ ተገርማለች በቀን በቀን ባገኘው ምን ልሆን ነው ትላለች ለራሷ ። የሰመረን ስልክ አለመጠየቋም ይቆጫታል ።ደሞ እሱ ስልኳን አለመጠየቁም ትዝ ይላትና ።ምናልባት ንቆኝ ከሆነስ ብላ እዝን ትላለች ።ለነገሩ እኔ ማነኝና ነው ያንን የሀብታም ልጅ የምመኘው እሱ ከኔ በጣም የላቁ ሴቶችን እንደልብ ማግኘት ይችል የለ ። አጉል ምኞት ብላ ትተክዛለች ።
አስተናጋጁ ሰሚር የአብላካት ፀባይ እየተቀየረበት ሲመጣ ይታወቀዋል እንደበፊቱ በቀላሉ አትስቅለትም መተከዝ አብዝታለች ። በሆነ ባልሆነው ድንገት ትቆጣለች ።በዚ ሁኔታዋ ግር ቢሰኝም ።አንዳች ነገር እንዳለ ግን ጠርጥሯል ስለዚህም ።በተለያየ አጋጣሚ የሰመረን ስም እያነሳ እየፈተሻት ነው ።እውነትም የሰመረ ስም ከተነሳ ጆሮዋን አቅንታ ታዳምጠዋለች እናም ። ስለሷ ፈራላት ፍቅር ይዟት ከሆነ ምን ሊፈጠር ነው ......
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
🍃ክፍል አስራ ዘጠኝ🍃
❤🍃❤🍃❤🍃❤
ሰመረ የጌታነህ ልምምጥ ገርሞታል እውነት አብ ላካትን ወዷት ነው ለማለት በፍፁም አልቻለም ምክንያቱም አብላካትን የመጀመሪያ ጊዜ ተቸግራ ያገኟት ጊዜ ያን ያክል ለጌታነህ ልዩ የምትሆን ሴት ሆና አልነበረም ። ይልቁንም ጌታነህ በአለባበስም ሆነ በኮንፊደንስ የሚንቀቸው የሚጠየፋቸው አይነት ሰው አይነት ነበረች ።የአብላካት ብቸኛ እና የሚያስመካ ነገር አላት ከተባለ ቁንጅናዋ ነበር እናም ልጅነቷ ። ታዲያ ጌታነህ እስካሁን ድረስ አብላካትን የሚጨቃጨቃት ለምንድነው ? ከዛንቀን በዋላ አይቷት አያውቅም በስልክ ሊያማልላት ቢሞክርም አልተሳካለትም ።እና ለምን አይተዋትም ነው ከ'ኔ ጋር እልህ እየተጋባ ነው ? ' ብሎ አሰበ ሰመረ የጌታነህ ጓደኝነት ሲበላሽበት ታየው ።
"ሰሙ ታውቃለህ እቺ ትንሽ ልጅ በጣም አስቸጋሪ ነች ኪኪኪኪ ነገር ግን በስልክ ስለሆነ ነው እንጂ በአካል ያገኘዋት ለት የአስር ደቂቃ ስራ ነች ኪኪኪ "ብሎ ሳቅም ቀልድም አስከተለ
"አልጠየኩህም !ስለዚ ምንም ነገር ለኔ ለማስረዳት አይጠበቅብህም "አለው ሰመረ በውሃ የተሞላውን ብርጭቆ አንስቶ ለመጠጣት እየተዘጋጀ
"ኪኪኪኪ አታስመስል ያቺ ልጅ እንድትነካብህ አትፈልግም ያልገባኝ እሷ ላይ ያለህ ፍላጎት ነው"አለው እንየውም እንዲያግዘው እየነካካው
"እኔ በአንዲት ትንሽ ልጅ ላይ ምን ፍላጎት ይኖረኛል አንተን አደረከኝ "አለው። ውስጡ ደሞ ሌላ ወሬ አወራው እውነት አብላካት ቅድም እንዳየዋት ትንሽ ልጅነት ይታይባታል ።በጭራሽ ቀልቤን ገፋው አይደልእንዴ ።በአስተናጋጁ ሰሚርስ አልቀናውም ነበር ።ብሎ አስቦ መልሶ በራሱ እንደማፈር አለ ።ወይጉድ ማፊ 'ወንድ ልጅ 'ጅብ ነው ያገኘውን ነው የሚበላው 'ያለችው ትዝ አለው ።
"ተወው እኔን አያድርግህ ኪኪኪኪ እኔን ለመሆን ዳግም መፈጠር አለብህ እኔ ለሴቶቹ መዳኒት ነኝ ኪኪኪ ፈዋሽነቴን መደበቅ አይሆንልኝም ለሁሉም አለውላቸው ለሚያቁኝም ለማያቁኝም ።አቢ ደሞ የማታውቀው ዓለም አለ እሱን የማሳየት የኔ አላፊነት ነው ።ታያለ በዚ እሷ በጭራሽ አትከፋም የሚያስፈልጋት ገንዘብ ነው እንዳየውት ከሆነ ።እና እሷ እንትን ትሰጠኛለች እኔ ገንዘብ እሰጣታለው አለቀ ኪኪኪኪኪ"ብሎ አሽካካ ።እንየው አብሮ አሞቀ
"አይ አንተ የተመታህ እኮ ነህ ! ችኮቹ አሳዘኑኝ ኪኪኪኪ"ብሎ እንየውም ሳቀ። ሰመረ ወሬው አልተመቸውም ከጌታነህ ጋር መነጋገር የባስ መቃጠል ሆኖበታል ።አብላካትን ካገኙ ጀምሮ ጓደኝነታቸው ብሽሽቅ የሞላበት ሆኗል ።
ምሽታቸው ብዙም ውበት አልነበረውም ።ጌታነህ ሲያሽካካ እንየው ሲያሽቃብጥ ።ሰመረ ሲቆስል ነበር ያሳለፉት ። በመጨረሻ ሰመረ እንደተለመደው ተሰናብቷቸው ከሆቴሉ ሲወጣ ቅሬታቸው ጨመረ ።ከአስተሳሰባቸውና ከአመለካከታቸው ጋር ባለመሄዱ ሰመረን ማማት ጀመሩ ። ማነኝ ብሎ ነው፣ እሱኮ እንዲ ነው ፣እንዲያነው ፣እንትንም ብዙ አይደለም ፣ ማፊ እየተጫወተችበት ነው፣ አልቻላትም ፣ስራላይም ብዙ አይደለም የቤተሰቡ ሀብት ባይኖር ኖሮ ባዶ ጭንቅላት እኮ ነው፣ ምናምን ምናምን .....እያሉ ሰመረን ማማታቸውን ቀጠሉ .......
👁አብላካት ሰመረን ማሰቧን አላቆመችም ።ዳግም ካየችው ጀምሮ ከአይምሮዋ ሊወጣላት አልቻለም ።ስራም ላይ ሆና ስትተኛም ሰመረን አለማሰብ አልቻለችም ቁመናው እርጋታው ድንገት ቱግ የሚለው ነገር ይመላለስባታል ። በራሷ ተገርማለች በቀን በቀን ባገኘው ምን ልሆን ነው ትላለች ለራሷ ። የሰመረን ስልክ አለመጠየቋም ይቆጫታል ።ደሞ እሱ ስልኳን አለመጠየቁም ትዝ ይላትና ።ምናልባት ንቆኝ ከሆነስ ብላ እዝን ትላለች ።ለነገሩ እኔ ማነኝና ነው ያንን የሀብታም ልጅ የምመኘው እሱ ከኔ በጣም የላቁ ሴቶችን እንደልብ ማግኘት ይችል የለ ። አጉል ምኞት ብላ ትተክዛለች ።
አስተናጋጁ ሰሚር የአብላካት ፀባይ እየተቀየረበት ሲመጣ ይታወቀዋል እንደበፊቱ በቀላሉ አትስቅለትም መተከዝ አብዝታለች ። በሆነ ባልሆነው ድንገት ትቆጣለች ።በዚ ሁኔታዋ ግር ቢሰኝም ።አንዳች ነገር እንዳለ ግን ጠርጥሯል ስለዚህም ።በተለያየ አጋጣሚ የሰመረን ስም እያነሳ እየፈተሻት ነው ።እውነትም የሰመረ ስም ከተነሳ ጆሮዋን አቅንታ ታዳምጠዋለች እናም ። ስለሷ ፈራላት ፍቅር ይዟት ከሆነ ምን ሊፈጠር ነው ......
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍100🥰14❤8👏3😁2🤔1😱1
#ታምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_አርባ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
////
‹‹ግን ምን አይነት ዳቢሎስ ነሽ..?››ሙትት ባለ ድምጽ
‹‹ዳቢሎስ እንኳን አይደለሁም…. ምን አልባት የዳቢሎስ ልጅ ልሆን እችላለሁ…ግን የምትወዳትን ልጅ ላድንልህ እኮ ነው እያልኩህ ያለሁት .. ..?እንደዚህ አይነት በጎ ተግባር ዳቢሎስ ያሰኛል እንዴ..?››
‹‹አዎ ዳቢሎስ ፍቅር አያውቅም..ፍቅር የማያውቅ ደግሞ ምንም ነገር በነፃ መስጠት አይችልበትም፤ለሰጠሸ ጥሩ የሚመስል ነገር ሁሉ ተመጣጣኝ የሆነ መከራና ስቃይ ያስከፍሉሻል…››
‹‹አልገባኝም..?››
‹‹ለምሳሌ …ያለፋሽበትን ገንዘብ ተመኝተሸ ስጠኝ ብትይው በደስታ ነው የሚሰጥሽ፤የገንዘብን ባለቤት ግደይና ነጥቀሺው ውስጂ ብሎ መንገድን እና ብልሀቱን ያሳይሻል…ከዛ ትገድይና ገንዘብን ታገኚያለሽ ሀብታም እና በፀፀት የሚሰቃይ ሰው ትሆኚያለሽ፡፡አንቺም ፍቅረኛህን ላድንልህ..እና ልንጠቅህ እያልሺኝ ነው…፡፡ያው እኮ ነው በስጋ ከመሞት ታድኛታለሽ ከዛ ፍቅርን በመንጠቅ በመንፈስ ትገያታለሽ…እኔንም እንደዛው፤ታዲያ አንቺ ዳቢሎስ ካልሆንሽ ማን ይሆናል....?››አላት ምርር ባለ የመጠየፍ ንግግር፡
‹‹እሺ እንግዲያው ይቅርብህ…ሁለተኛ አረብሽህም፤ደህና ሁን››ብላ ከመቀመጫዋ ተነሳችና እንደ አመጣጧ ሳሎኑን ሰንጥቃ በርፍን ከፍታ ወጣች እና መልሳ ዘግታ መንገዶን ቀጠለች…የግቢው አማካይ ስፍራ ስትደርስ ነበር የበር መከፈት እና ‹‹ማን ነበር ስምሽ..?››የሚል ከሙታን መንፈስ የወጣ የሚመስል ድምጽ ከጀርባዋ የተሰማው
እርምጃዋን ገታችና ቀኝ ኋላ ዞራ ‹‹ሶፊያ››ስትል መለሰችለት
‹‹ከቻልሽ አድርጊው..አድኚልኝ ፤ተስማም..ቼ…ያ….ለሁ››አላትና ከእሷ ምንም አይነት መልስ ሳይጠብቅ ፊቱን መልሶ ወደውስጥ በመግባት በራፉን በመዝጋት ከእይታዋ ተሰወረ ..
‹‹እውነትም ዳቢሎስ ነገር ነኝ እንዴ..?….ምን እያረግኩ ነው…...?››ስትል አሰበች፡፡ቅድም እዚህ እሱ ጋር ስትመጣ ይሄንን ለማድረግ አልነበረም…ዝም ብላ ፍቅረኛው እደምታድንለት ልትነግረው እና በተስፋ ልታስፈነጥዘው ብቻ ነበር ፍላጎቷ…ያደረገችው ግን ተቃራኒውን ነው..በደስታ እና ሀዘን መካከል ነፍሱ ተንጠልጥላ እዲሰቃይ ፈረደችበት …
‹‹የእውነት ግን ያልኩትን አደርገዋለሁ…..?እሷን አድኜ እሱን ነጥቄያት አገባዋለሁ…..?.ማግባትስ በእውነት እኔ የምፈልገው ነገር ነው....?ወይስ በስቃዩ ለመደሰት…..?››ብላ ተደራራቢ ጥያቄ እራሷን ጠየቀች፡
ለማንኛውም ዛሬ ማታ ከንስሯ ጋር ለመብረር አቅዳለች….ለልጅቷ የሚሆን መድሀኒት የት እደሚገኝ ፍንጩን አግኝታለች ….ቦረና ባሌ መካከል መዳ ወላቡ አካባቢ ነው ለሰሚራ ፈውስ የሚሆነው መድሀኒት ሚገኘው….፡፡
የየትኛውም ሀገር አቨዬሽን የማይቆጣጠረው በረራ ላይ ነች፡፡ግን ደህንነቱ ፍፅም የተረጋገጠ በረራ ….ከየትኛውም አይሮፕላን ጋር እጋጫለሁ ወይም አሞራና ወፎች ተላትመውብን አቅጣጫ ያስቀይሩናል…ነዳጅ አልቆ ወይም ሞተር ጠፍቶ ችግር ላይ እንወድቃለን ብላ የማትሰጋበት ዥዋዝዌ የመጫወት ያህል ዘና የሚያደርግ በረራ…. ይሄን አይነት በረራ ሳታካሂድ ሶስት ወራት ስላለፋት ናፍቆት ነበር…
እየሄድ ያለው ከአዲስ አበባ ወደ መዳወላቡ ነው ፡፡መዳወላቡ የት እንደምትኝ መገመት ካቃታችሁ..ኬንያ ድንበር አካባቢ ብትሉት አካባውን ለመገመት ይቀላችኋል ፡፡እየበረሩን ያለነው ከንስሯ ጋር ነው…፡፡እሱ ክንፎች መሀከል ዘና ብሎ ቁጭ ብላለች….
ከመሬት ያሉበትንን ከፍታ ገምታ ለመናገር አትችልም ..…ግን ትንሽ ግልፅ ለማድረግ ምሳሌ ለመስጠት ያህል በዚህ ሰዓት ( ከምሽቱ ሶስት ሰዓት አካባቢ ነው) ሻሸመኔ ከተማ አካባቢ ደርሰዋል..እላይ ባሉበት ከፍታ ላይ ሆነው ከተማዋ ቁልቁል ስያዮት ከእሷ ቤት ጊቢ ብዙም ሰፍታ አይታያትም….ጭልጭል የሚሉ አንድ ቦታ የተሰበሰቡ መብራቶች ናቸው እንደምልክት የሚታዩት..
የሚፈልገበት ቦታ ላይ ከምሽቱ አራት ሰዓት አካባቢ ነው የደረሱት…ከአውሬ ድምጽ እና ከጥቅጥቅ ጨለማ በተጨማሪ ብዙ ድምጽ ይሰማል..የደረቁ ቅጠሎች በንፋስ ተገፍተው ከዛፍ ሲወድቁ ይሰማል…..ካረፍበት ተራራ ወገብ ላይ እየፈለቀ ቁልቁል ወደ ታች እየተምዘገዘገ የሚወርድው አረፋ ደፋቂ ፏፏቴ ድምጽ በጣም ይሰማል…የብዙ አውሬዎች መጣራራት እና ማስካካተ ድምጽ ይሰማል…. ….
‹‹የቱ ነው መድሀኒቱ….?››ጠየቀችው ንስሯን
አንድ ከእሷ ቁመት ብዙም የማትበልጥ ቋጥኝ ላይ ዘና ብሎ ቁጭ በማለት ዝም አለት
የሚያስበውን ማወቅ ስለፈለገች..‹‹አዕመሮህን ክፈትልኝ…..….?››ስትል ጠየቀችው… ቁልፍ አደረገና ችላ አለት ..አንዳንዴ እንዲህ ግግም ብሎ ያስቸግራታል..
‹‹ምን እያሰብክ ነው… ….?ለሊቱን እዚሁ ጫካ ውስጥ ከአውሬ ጋር እናሳልፍ እንዴ…….?››ጠየቀችው
አዕምሮው ውስጥ ሰርስሯ እንዳትገባ እንደከረቸመባት በሹፈት መልክ አንገቱን አሸከረከረባትና ጀርባውን ሰጣት…በቃ ምንም ማድረግ አልችለችም …እስኪለቀው ድረስ መጠበቅ እንዳለባት ስለተረዳች እራሷን አረጋጋች..የሆነ የሚጠብቀው ወይም ለጊዜው ያልጣመው ነገር አለ ማለት ነው ስትል አሰበች..ተወችውና አካባቢውን በመቃኘት ዘና ማለት ጀመረች..
ጥቅጥቅ ያለውን ጫካ ስታይ.. በአካባቢው በቅርብ ርቀት ከሚገኙ የገጠር መንደሮች ጭል ጭል የሚሉትን የኩራዝና የፍኖስ መብራቶችን ..ወደ ላይ አንጋጣ የዘወትር አጫዋቾን ጨረቃን ስትመለከት ሰዓቱ ከምሽቱ አምስት ሰዓት ሆነ …ንስሯ ፀባይ ላይ ምንም የተለወጠ ነገር የለም …አሁንም የነበረበት ቋጥኝ ላይ በተመስጦ… አረ እንደውም የፀሎት በሚመስል ሁኔታ ያለእንቅስቃሴ አንገቱን ወደጨረቃዋ አንጋጦ ተደምሟል ..
የተቀመጠችበት የወደቀ የግንድ ጉማጅ ቂጧን ስላሳመመት ተነሳችና ቀስ እያለች እሾህ እንዳይቧጭራ እና አውሬ ጉድጋድ ውስጥ ተንሸራታ እንዳትገባ እየተጠነቀቀች ወደ ፏፏቴው ተራመደች… እንደደረሰች ሙሉ ልብሷን ፓንቷንም ሳታስቀር ውልቅልቅ አድርጋ ገባችበት… ፏፏቴው ከላይ ከአለቱ እየተላተመ መቶ ጭንቅላቷ ላይ ሲያርፍ ያለውን ኃይል መቋቋም አቅቶት ልትወድቅ ነበር.. ለጥቂት ነው በአቅራቢያዋ የጋጠማትን የግንድ ቅርንጫፍ ይዛ የተረፈችው‹‹..ደግሞ ውሀው እንዴት አባቱ ይሞቃል…….?››አለችና ድክም እስኪላት ድረስ ሰውነቷን እየተገለባበጠች አስመታችውና ወጥታ ልብሷን ለብሳ ወደ ንስሯ ተመለሰች፡፡
ስሩ እንደደረሰች ከፊት ለፊቱ ቆማ በትኩረት አየችው…መልኩ ተለየባት… የሆነ አመድ ላይ የተንከባለለ አህያ መስሏል..እንዴ ምን ላይ ተንከባሎ ነው….?..እዚህ ሰውነት ላይ ነው እንዴ ተጭኜ የመጣሁት…….?ነው ወይስ እኔ ውሀ ውስጥ ሳለው የሆነ ነገር ከሰማይ አመድ ነፋበት..….?አረ አመድ ብቻ አይደለምል አንገቱንም መሸከም አቅቶታል…››ስለንስሷ ቴና ሀሳ ገብቷት መነብሰልሰል ጀመረች
‹‹ምን ሆንክ….?››
አዕምሮውን ቀስ እያለ ከፈተላት፡፡እሷም እንደምንም እራሷን ለማረጋጋት ሞከረችና ወደአዕምሮው ገባች…አዎ መድሀኒቷን አየቻት …እሷ ካለችበት በ5 ሜትር ያህል ርቀት ላይ ትገኛለች…የተለየች አይነት ልዩ ተክል ነች ….?የአንድ ሰው የማህል ጣትን ነው የምታክለው…የበቀለችው ሌላ ትልቅ የብሳና ዛፍ ላይ ጥገኛ ሆና ነው….የሆነ ሀመራዊ አይነት የተለየ ብርሀን ትረጫለች…
፡
፡
#ክፍል_አርባ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
////
‹‹ግን ምን አይነት ዳቢሎስ ነሽ..?››ሙትት ባለ ድምጽ
‹‹ዳቢሎስ እንኳን አይደለሁም…. ምን አልባት የዳቢሎስ ልጅ ልሆን እችላለሁ…ግን የምትወዳትን ልጅ ላድንልህ እኮ ነው እያልኩህ ያለሁት .. ..?እንደዚህ አይነት በጎ ተግባር ዳቢሎስ ያሰኛል እንዴ..?››
‹‹አዎ ዳቢሎስ ፍቅር አያውቅም..ፍቅር የማያውቅ ደግሞ ምንም ነገር በነፃ መስጠት አይችልበትም፤ለሰጠሸ ጥሩ የሚመስል ነገር ሁሉ ተመጣጣኝ የሆነ መከራና ስቃይ ያስከፍሉሻል…››
‹‹አልገባኝም..?››
‹‹ለምሳሌ …ያለፋሽበትን ገንዘብ ተመኝተሸ ስጠኝ ብትይው በደስታ ነው የሚሰጥሽ፤የገንዘብን ባለቤት ግደይና ነጥቀሺው ውስጂ ብሎ መንገድን እና ብልሀቱን ያሳይሻል…ከዛ ትገድይና ገንዘብን ታገኚያለሽ ሀብታም እና በፀፀት የሚሰቃይ ሰው ትሆኚያለሽ፡፡አንቺም ፍቅረኛህን ላድንልህ..እና ልንጠቅህ እያልሺኝ ነው…፡፡ያው እኮ ነው በስጋ ከመሞት ታድኛታለሽ ከዛ ፍቅርን በመንጠቅ በመንፈስ ትገያታለሽ…እኔንም እንደዛው፤ታዲያ አንቺ ዳቢሎስ ካልሆንሽ ማን ይሆናል....?››አላት ምርር ባለ የመጠየፍ ንግግር፡
‹‹እሺ እንግዲያው ይቅርብህ…ሁለተኛ አረብሽህም፤ደህና ሁን››ብላ ከመቀመጫዋ ተነሳችና እንደ አመጣጧ ሳሎኑን ሰንጥቃ በርፍን ከፍታ ወጣች እና መልሳ ዘግታ መንገዶን ቀጠለች…የግቢው አማካይ ስፍራ ስትደርስ ነበር የበር መከፈት እና ‹‹ማን ነበር ስምሽ..?››የሚል ከሙታን መንፈስ የወጣ የሚመስል ድምጽ ከጀርባዋ የተሰማው
እርምጃዋን ገታችና ቀኝ ኋላ ዞራ ‹‹ሶፊያ››ስትል መለሰችለት
‹‹ከቻልሽ አድርጊው..አድኚልኝ ፤ተስማም..ቼ…ያ….ለሁ››አላትና ከእሷ ምንም አይነት መልስ ሳይጠብቅ ፊቱን መልሶ ወደውስጥ በመግባት በራፉን በመዝጋት ከእይታዋ ተሰወረ ..
‹‹እውነትም ዳቢሎስ ነገር ነኝ እንዴ..?….ምን እያረግኩ ነው…...?››ስትል አሰበች፡፡ቅድም እዚህ እሱ ጋር ስትመጣ ይሄንን ለማድረግ አልነበረም…ዝም ብላ ፍቅረኛው እደምታድንለት ልትነግረው እና በተስፋ ልታስፈነጥዘው ብቻ ነበር ፍላጎቷ…ያደረገችው ግን ተቃራኒውን ነው..በደስታ እና ሀዘን መካከል ነፍሱ ተንጠልጥላ እዲሰቃይ ፈረደችበት …
‹‹የእውነት ግን ያልኩትን አደርገዋለሁ…..?እሷን አድኜ እሱን ነጥቄያት አገባዋለሁ…..?.ማግባትስ በእውነት እኔ የምፈልገው ነገር ነው....?ወይስ በስቃዩ ለመደሰት…..?››ብላ ተደራራቢ ጥያቄ እራሷን ጠየቀች፡
ለማንኛውም ዛሬ ማታ ከንስሯ ጋር ለመብረር አቅዳለች….ለልጅቷ የሚሆን መድሀኒት የት እደሚገኝ ፍንጩን አግኝታለች ….ቦረና ባሌ መካከል መዳ ወላቡ አካባቢ ነው ለሰሚራ ፈውስ የሚሆነው መድሀኒት ሚገኘው….፡፡
የየትኛውም ሀገር አቨዬሽን የማይቆጣጠረው በረራ ላይ ነች፡፡ግን ደህንነቱ ፍፅም የተረጋገጠ በረራ ….ከየትኛውም አይሮፕላን ጋር እጋጫለሁ ወይም አሞራና ወፎች ተላትመውብን አቅጣጫ ያስቀይሩናል…ነዳጅ አልቆ ወይም ሞተር ጠፍቶ ችግር ላይ እንወድቃለን ብላ የማትሰጋበት ዥዋዝዌ የመጫወት ያህል ዘና የሚያደርግ በረራ…. ይሄን አይነት በረራ ሳታካሂድ ሶስት ወራት ስላለፋት ናፍቆት ነበር…
እየሄድ ያለው ከአዲስ አበባ ወደ መዳወላቡ ነው ፡፡መዳወላቡ የት እንደምትኝ መገመት ካቃታችሁ..ኬንያ ድንበር አካባቢ ብትሉት አካባውን ለመገመት ይቀላችኋል ፡፡እየበረሩን ያለነው ከንስሯ ጋር ነው…፡፡እሱ ክንፎች መሀከል ዘና ብሎ ቁጭ ብላለች….
ከመሬት ያሉበትንን ከፍታ ገምታ ለመናገር አትችልም ..…ግን ትንሽ ግልፅ ለማድረግ ምሳሌ ለመስጠት ያህል በዚህ ሰዓት ( ከምሽቱ ሶስት ሰዓት አካባቢ ነው) ሻሸመኔ ከተማ አካባቢ ደርሰዋል..እላይ ባሉበት ከፍታ ላይ ሆነው ከተማዋ ቁልቁል ስያዮት ከእሷ ቤት ጊቢ ብዙም ሰፍታ አይታያትም….ጭልጭል የሚሉ አንድ ቦታ የተሰበሰቡ መብራቶች ናቸው እንደምልክት የሚታዩት..
የሚፈልገበት ቦታ ላይ ከምሽቱ አራት ሰዓት አካባቢ ነው የደረሱት…ከአውሬ ድምጽ እና ከጥቅጥቅ ጨለማ በተጨማሪ ብዙ ድምጽ ይሰማል..የደረቁ ቅጠሎች በንፋስ ተገፍተው ከዛፍ ሲወድቁ ይሰማል…..ካረፍበት ተራራ ወገብ ላይ እየፈለቀ ቁልቁል ወደ ታች እየተምዘገዘገ የሚወርድው አረፋ ደፋቂ ፏፏቴ ድምጽ በጣም ይሰማል…የብዙ አውሬዎች መጣራራት እና ማስካካተ ድምጽ ይሰማል…. ….
‹‹የቱ ነው መድሀኒቱ….?››ጠየቀችው ንስሯን
አንድ ከእሷ ቁመት ብዙም የማትበልጥ ቋጥኝ ላይ ዘና ብሎ ቁጭ በማለት ዝም አለት
የሚያስበውን ማወቅ ስለፈለገች..‹‹አዕመሮህን ክፈትልኝ…..….?››ስትል ጠየቀችው… ቁልፍ አደረገና ችላ አለት ..አንዳንዴ እንዲህ ግግም ብሎ ያስቸግራታል..
‹‹ምን እያሰብክ ነው… ….?ለሊቱን እዚሁ ጫካ ውስጥ ከአውሬ ጋር እናሳልፍ እንዴ…….?››ጠየቀችው
አዕምሮው ውስጥ ሰርስሯ እንዳትገባ እንደከረቸመባት በሹፈት መልክ አንገቱን አሸከረከረባትና ጀርባውን ሰጣት…በቃ ምንም ማድረግ አልችለችም …እስኪለቀው ድረስ መጠበቅ እንዳለባት ስለተረዳች እራሷን አረጋጋች..የሆነ የሚጠብቀው ወይም ለጊዜው ያልጣመው ነገር አለ ማለት ነው ስትል አሰበች..ተወችውና አካባቢውን በመቃኘት ዘና ማለት ጀመረች..
ጥቅጥቅ ያለውን ጫካ ስታይ.. በአካባቢው በቅርብ ርቀት ከሚገኙ የገጠር መንደሮች ጭል ጭል የሚሉትን የኩራዝና የፍኖስ መብራቶችን ..ወደ ላይ አንጋጣ የዘወትር አጫዋቾን ጨረቃን ስትመለከት ሰዓቱ ከምሽቱ አምስት ሰዓት ሆነ …ንስሯ ፀባይ ላይ ምንም የተለወጠ ነገር የለም …አሁንም የነበረበት ቋጥኝ ላይ በተመስጦ… አረ እንደውም የፀሎት በሚመስል ሁኔታ ያለእንቅስቃሴ አንገቱን ወደጨረቃዋ አንጋጦ ተደምሟል ..
የተቀመጠችበት የወደቀ የግንድ ጉማጅ ቂጧን ስላሳመመት ተነሳችና ቀስ እያለች እሾህ እንዳይቧጭራ እና አውሬ ጉድጋድ ውስጥ ተንሸራታ እንዳትገባ እየተጠነቀቀች ወደ ፏፏቴው ተራመደች… እንደደረሰች ሙሉ ልብሷን ፓንቷንም ሳታስቀር ውልቅልቅ አድርጋ ገባችበት… ፏፏቴው ከላይ ከአለቱ እየተላተመ መቶ ጭንቅላቷ ላይ ሲያርፍ ያለውን ኃይል መቋቋም አቅቶት ልትወድቅ ነበር.. ለጥቂት ነው በአቅራቢያዋ የጋጠማትን የግንድ ቅርንጫፍ ይዛ የተረፈችው‹‹..ደግሞ ውሀው እንዴት አባቱ ይሞቃል…….?››አለችና ድክም እስኪላት ድረስ ሰውነቷን እየተገለባበጠች አስመታችውና ወጥታ ልብሷን ለብሳ ወደ ንስሯ ተመለሰች፡፡
ስሩ እንደደረሰች ከፊት ለፊቱ ቆማ በትኩረት አየችው…መልኩ ተለየባት… የሆነ አመድ ላይ የተንከባለለ አህያ መስሏል..እንዴ ምን ላይ ተንከባሎ ነው….?..እዚህ ሰውነት ላይ ነው እንዴ ተጭኜ የመጣሁት…….?ነው ወይስ እኔ ውሀ ውስጥ ሳለው የሆነ ነገር ከሰማይ አመድ ነፋበት..….?አረ አመድ ብቻ አይደለምል አንገቱንም መሸከም አቅቶታል…››ስለንስሷ ቴና ሀሳ ገብቷት መነብሰልሰል ጀመረች
‹‹ምን ሆንክ….?››
አዕምሮውን ቀስ እያለ ከፈተላት፡፡እሷም እንደምንም እራሷን ለማረጋጋት ሞከረችና ወደአዕምሮው ገባች…አዎ መድሀኒቷን አየቻት …እሷ ካለችበት በ5 ሜትር ያህል ርቀት ላይ ትገኛለች…የተለየች አይነት ልዩ ተክል ነች ….?የአንድ ሰው የማህል ጣትን ነው የምታክለው…የበቀለችው ሌላ ትልቅ የብሳና ዛፍ ላይ ጥገኛ ሆና ነው….የሆነ ሀመራዊ አይነት የተለየ ብርሀን ትረጫለች…
👍71❤13😁1
‹‹እንዴ ታዲያ እንዲህ ምን ዝልፍልፍ አደረገህ..….?ሄጄ ቀንጥሼ ልምጣና የመልስ ጉዞችንን እንቀጥላ.››
አዕምሮዋ ላይ መልዕክት አስቀመጠላት..‹‹ልክ ከለሊቱ ስድስት ሰዓት ላይ ነው መቀንጠስ ምትችይው….›››
ሞባይሏን አወጣችና አብርታ ሰዓቷን አየች..5፡20 ይላል
‹‹እና ገና 40 ደቂቃ መጠበቅ አለብን….?››
‹‹ የግድ ነው››
‹‹በቃ እንጠብቃለን…አንተ ግን ምነው እንዲህ አዘንክ ደስ አለለህም….….?››
‹‹መዳኒቱን ጥለን እንሂድ››አለት..ያልጠበቀችው ምክረ-ሀሳብ ነው
‹‹እንዴ ለምን….? እዚህ ድረስ በዚህ ለሊት የለፋነው ለመድሀኒቱ አይደል እንዴ….? ››
‹‹አዎ ቢሆንም ጥለነው እንሂድ››
‹‹እንዴ ምን ነካህ .. ….?በዚህ አይነት ሁኔታ እስከዛሬ ብዙ ሰዎች አድነናል…አይደለም ከኢትዬጵያ ሱዳን ኤደን ባህረሰላጤ.. ኢራቅ ድረስ እኮ ሰውን ለማዳን የሚሆን መድሀኒት ፍለጋ ሄደን በስንት ልፋትና ጥረት አግኝተን ብዙ ሰው አድነን እናውቃለን..መድሀኒትን ያለበት ቦታ በእንደዚህ ሁኔታ ቀርበን ግን አንድም ቀን ትተነው እንመለስ ብለሀኝ አታውቅም››
‹‹ይሄ የተለየ ስለሆነ ነው››
‹‹ምንድነው የተለየ..….? ልጅቷን አያድናትም….?››
‹‹ያለምንም ጥርጥር ያድናታል…. ››
‹‹እና ታዲያ..….?ገባኝ ልጅቷን ከዳንኳት በኃላ ባሏን ስለምወስድባት አሳዝናህ ወይም እኔ ያልሆነ ነገረ እንዳልሰራ
ለመካላከል ነው አይደል..….?››
‹‹አይደለም….….?ይሄ ተክል የአባትሽ ዘመዶች በምድር ላይ የበተኑት ተክል ነው…ይሄንን ያየሽውን ተክል ማንም ሰው በዓይኑ ማየት አይችልም..››
‹‹እኔ እኮ እያየሁት ነው..››
‹‹አንቺ ያየሽው የአባትሽ ደም በውስጥሽ ስላለ ነው››
አባተሽ የሚለውን ቃል ለሁለተኛ ጊዜ ሲደግመው ነው ያስተዋለችው
✨ይቀጥላል✨
#አደራ በዛውም YouTube ቻናሌን subscribe እያደረጋቹ እያደረጋቹ አይደለም አያስከፍልም እባካቹ እያረጋቹ ለሚለቀቁት ታሪኮች እንደክፍያ ቁጠሩት👇
https://www.youtube.com/@atronose
#ቻናሉንም ይቀላቀሉ ለሌላም ያጋሩ👇
https://xn--r1a.website/atronosee
አዕምሮዋ ላይ መልዕክት አስቀመጠላት..‹‹ልክ ከለሊቱ ስድስት ሰዓት ላይ ነው መቀንጠስ ምትችይው….›››
ሞባይሏን አወጣችና አብርታ ሰዓቷን አየች..5፡20 ይላል
‹‹እና ገና 40 ደቂቃ መጠበቅ አለብን….?››
‹‹ የግድ ነው››
‹‹በቃ እንጠብቃለን…አንተ ግን ምነው እንዲህ አዘንክ ደስ አለለህም….….?››
‹‹መዳኒቱን ጥለን እንሂድ››አለት..ያልጠበቀችው ምክረ-ሀሳብ ነው
‹‹እንዴ ለምን….? እዚህ ድረስ በዚህ ለሊት የለፋነው ለመድሀኒቱ አይደል እንዴ….? ››
‹‹አዎ ቢሆንም ጥለነው እንሂድ››
‹‹እንዴ ምን ነካህ .. ….?በዚህ አይነት ሁኔታ እስከዛሬ ብዙ ሰዎች አድነናል…አይደለም ከኢትዬጵያ ሱዳን ኤደን ባህረሰላጤ.. ኢራቅ ድረስ እኮ ሰውን ለማዳን የሚሆን መድሀኒት ፍለጋ ሄደን በስንት ልፋትና ጥረት አግኝተን ብዙ ሰው አድነን እናውቃለን..መድሀኒትን ያለበት ቦታ በእንደዚህ ሁኔታ ቀርበን ግን አንድም ቀን ትተነው እንመለስ ብለሀኝ አታውቅም››
‹‹ይሄ የተለየ ስለሆነ ነው››
‹‹ምንድነው የተለየ..….? ልጅቷን አያድናትም….?››
‹‹ያለምንም ጥርጥር ያድናታል…. ››
‹‹እና ታዲያ..….?ገባኝ ልጅቷን ከዳንኳት በኃላ ባሏን ስለምወስድባት አሳዝናህ ወይም እኔ ያልሆነ ነገረ እንዳልሰራ
ለመካላከል ነው አይደል..….?››
‹‹አይደለም….….?ይሄ ተክል የአባትሽ ዘመዶች በምድር ላይ የበተኑት ተክል ነው…ይሄንን ያየሽውን ተክል ማንም ሰው በዓይኑ ማየት አይችልም..››
‹‹እኔ እኮ እያየሁት ነው..››
‹‹አንቺ ያየሽው የአባትሽ ደም በውስጥሽ ስላለ ነው››
አባተሽ የሚለውን ቃል ለሁለተኛ ጊዜ ሲደግመው ነው ያስተዋለችው
✨ይቀጥላል✨
#አደራ በዛውም YouTube ቻናሌን subscribe እያደረጋቹ እያደረጋቹ አይደለም አያስከፍልም እባካቹ እያረጋቹ ለሚለቀቁት ታሪኮች እንደክፍያ ቁጠሩት👇
https://www.youtube.com/@atronose
#ቻናሉንም ይቀላቀሉ ለሌላም ያጋሩ👇
https://xn--r1a.website/atronosee
👍94❤13👏6😱4🥰2🔥1
#ታምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
////
‹‹የአባትሽ ዘመዶች ነው ያልከው….?››
‹‹አዎ የአባትሽ ወገኖች … ይሄንን ተክል በምድር ላይ እንዲበቅል አድርገው ሲበትኑት ለመድሀኒትነት እንዲሆን አስበው አይደለም…››
‹‹እና ለምድነው….?››
‹‹አንቺን ለማግኘት….››ብሎ ጭራሽ ግራ አጋባት
‹‹እንዴት አድርገው ነው እኔን የሚያገኑኝ…….?ደግሞ የት ናቸው….?››
‹‹የት እንዳሉማ ታውቂለሽ….››
‹‹እና እንዴት ነው የሚያገኙኝ ….?››
‹‹ልክ ያቺን ተክል ስትቀነጥሺ ቀጥታ መልእክቱ እነሱ ጋር ይደርሳል››
‹‹እወነትህን ነው….?››ውስጧ ፈነጠዘች..አባቷ የማግኘት ምኞት ሳታስበው አዘለላት..የእናቷን እውነት የማረጋጋጥ ፍላጎት…
‹‹እና አሪፍ ነዋ..ያለሁበትን ካወቁ ይመጣሉ አይደለ..….?አባቴም ይመጣል አይደል….?››ጠየቀችው
‹‹አይ አባትሽ በጥብቅ እስር ላይ ስላላ መምጣት አይችልም.. ወደዚህ ምድር በመጣ ጊዜ ሳይፈቀድለት ከሰው ጋር በፍቅር በመቆራኘትና አንቺን ስለወለደ ይሄው ባንቺ እድሜ ሙሉ እንደታሰረ ነው››አንጀቷ ተላወሰ..በምድር ላይ ታስሮ ቢሆን ኖሮ የፈጀውን ያህል ይፍጅ እንጂ መንግስትንም ገልብጣ ቢሆን አባቷን ታስፈታው ነበር
‹‹እና ታዲያ ዘመዶቹም ቢሆን ይምጡ ምን ችግር አለው….?››
‹‹ሚመጡት አንቺን ለመውሰድ ነው››
ደስ አለት..ደነገጠችም ‹‹ወዴየት ነው የሚወስድኝ….?››
‹‹ወደራሳቸው አለም….››
‹‹እኔ መሄድ ካልፈለኩስ….?››
‹‹ፈለግሽም አልፈለግሽም ይወስዱሻል …ምንም አይነት ምደራዊ ኃይል አንቺን ከመውሰድ አያግዳቸውም….››
ለአምስት ደቂቃ በትካዜ ውስጥ ገባች…ሌላ አለም የማየት ፍላጎት… አባቷን እና ዘመዶቹን የማወቅ ፍላጎት..ደግሞ ይህቺን ምድርስ….?
‹‹ቆይ ሄጄ ሁሉን ነገር ካየሁ በኃላ ተመልሼ ወደምድር መምጣት አልችልም….?››
‹‹አይመስለኝም… ብትመለሺም እንደዚህ ሆነሽ አይደለም…ሙሉ በሙሉ ተቀይረሽ.. ሙሉ በሙሉ እነሱን ሆነሽ..የእነሱን ተልዕኮ ለማስፈፀም ነው ሚሆነው.ያ በእነሱ ፍቃድ ላይ የተመሰረተ ነው.ከፈለጉ እስከወዲያኛው ዳግመኛ ምድርን ላትረግጪ ትችያለሽ፡፡››
‹‹በቃ ይሁን.. ለእኛም እዛ መኖር ይሻለናል..የተለየ ዓለም እኮ አሪፍ ነው..ይቺን ዓለም እንደሆነ በተቻለ መጠን በርብረናታል…ምን ይቀርብናል….?››
‹‹እና ወሰንሽ››
‹‹አዎ ባክህ እንደውም አሪፍ እድል ነው››
እንግዲያው ተዘጋጂ… ከአምስት ደቂቃ በኃላ ሄደሽ መቀንጠስ ትችያለሽ..ከቀነጠስሽ በኃላ ግን አንድ ሳምንት ብቻ ነው በምድር የመቆየት እድል የሚኖርሽ… ልክ የዛሬ ሳምንት በዚህን ሰዓት ካለሽበት ቦታ መጥተው ይዘውሽ ይፈተለካሉ››
‹‹አንድ ሰምንት..አንድ ሳምንት ፈጠነ..ግን ቢሆንም ቀላል ቀን አይደለም….ብዙ ነገር እንሰራበታለን…እናቴን ሄደን እንሰናበታለን..የልጅነት ጎደኞቼን እሰናበታለሁ… አሪፍ ነው..አንድ ሳምንት ይበቃናል..››አለችና ወደተክሏ ተራመደች..
ደረሰችና ልክ ድፍን 6 ሰዓት ሲሆን ከብሳናው ዛፍ ቅርንጫፎች መካከል እጇን ዘረጋችውና ጨበጠችው… ቀነጥሰዋለሁ ስትል በእጇ ሟሞና እንደቅባት ተሙለጭልጮ ወደሰውነቷ ሲገባ ታወቀት… ደነገጠች የቀነጠስችው መስሏት ነበር… እጇ ላይ ግን ምንም ነገር የለም… እጇ የተለየ ቀለም እያመጣ ነው ..ሀመራዊ እሳት መሰል ቀለም… በመላ ሰውነቷ እየተራወጣ ከተዳረሰ በኃላ አንዘርዝሮና አንቀጥቅጦት በአፏ የቴንስ መጫወቻ የምታክል ድብልብል እሳት ብልቅ ብሎ በመውጣት እንደሮኬት ተተኩሶ ወደሰማይ ተምዘገዘገ ..እያየችው አየሩን ሰንጥቆ ተሰወረ..ግራ ጋባት …እንደምንም ለመረጋጋት እየሞከረች ወደንሰሯ አዕምሮ ተመለስችና ‹‹ምን እየሆነ ነው….?››ጠየቀችው
‹‹በቃ ጨርሰናል እንሄድ››
‹‹እንዴ መቀንጠስ አልቻልኩም እኮ ..እጄ ላይ ምንም የለም….?››
‹‹እጅሽ ላይ ምን ያደርግልሻል …ተክሉ እኮ በመላ ሰውነትሽ ገብቶ ተዋሀደሽ..አሁን መዳኒቱ ተክሉ ሳይሆን አንቺ ራስሽ ነሽ..በዚህ የሳምንት ጊዚ ውስጥ የፈለግሽውን ማዳንም የፈለከግሽውን መግደልም ትችያለሽ..››
‹‹ደስ ሲል ››
‹‹ደስ አይልም…››አለና ከመጣ ጀምሮ ተዘፍዝፎበት ከነበረው ቋጥኝ ላይ ክንፉን አርገፍግፎ ተነሳን ማጅራቷን ይዞ ወደሰማይ ተምዘገዘገ ….ወደጀርባዋ ዞረና ተጣበቀባት… ወደ አዲስአባ ተመልሰው እቤታችን ሲደርሱ ከምሽቱ 8 ሰዓት አልፎ ነበር… …
‹‹ወይኔ ድክም ብሎኛል..ግን መድሀኒቱን ስላገኘን ከአባቴ ወገኖችም ጋር ልንገናኝ ስለሆነ ደስ ብሎኛል…አንተስ ደስ አላላህም….?››ለመተኛት ወደ አልጋዋ እያመራች ነበር ምትናገረው
‹‹በጣም ከፍቶኛል››አላት ንስሯ
ደነገጠች‹‹ለምን….?››
‹‹ከንቺ ጋር የምኖረው ..በህይወትም የምቆየው ለሳምንት ብቻ ስለሆነ››
በህይወቷ እንደዚህ አይነት ድንጋጤ ደንግጣ አታውቅም.‹‹.እንዴ የእኔ ንስር ሟች ፍጡር ነው እንዴ…….?›ብላ ለመጀመሪያ ጊዜ ያሰበችብት ጊዜ ነው
‹‹ጥዬህ የምሄድ መስሎህ ነው..አብረን እኮ ነው የምንሄደው››
‹‹ይዘሺኝ መሄድ አትቺይም››
‹‹ለምን….?››
‹‹እኔ መጀመሪያም ከዛ ነው የመጣሁት…ለአባትሽ ብዬ እና አሁን ተመልሼ ለመሄድ ፍፅም አይፈቀድልኝም፡፡››
‹‹በቃ ይቀራላ ..እስከዛሬ ካንተ ጋር እንጂ ከእነሱ ጋር አልኖርኩ.. ምን ያደርጉልናል እነሱ መቅረት ይችላሉ››
‹‹እሱማ ጊዜው አለፈ..ቅድም ከአፍሽ የወጣችው እሳት አነሱ ጋር መልዕክት ይዛ የምትሄድ ነች…ወደድሽም ጠላሽም አንቺን ይወስዱሻል..እኔ ደግሞ ካለአንቺ ህይወት የለኝም …ተነጥለሺኝ እንደሄድሽ ወዲያው በዛኑ ሰዓት እሞታለሁ..››
‹‹እንዴ እሞታለሁ ማለት ምን ማለት ነው….?ይሄንን ታዲያ ተክሉን ከመቀንጠሴ በፊት ለምን አልነገርከኝም….?››
‹‹ውሳኔሽ በእኔ ላይ እንዲመሰረት ስላልፈለኩ ››
‹‹ያምሀል እንዴ . ….?.ካንተ ሚበልጥብኝ ነገር አለ…….?
ህይወቴ እኮ ነህ..››አበደች ጮህች ፕሮፌሰሩ ከእንቅልፋቸው ባነው በራፏን እስኪያንኮኩ ድረስ ግቢውን አተረማመችው …፡፡
✨ይቀጥላል….✨
#አደራ በዛውም YouTube ቻናሌን subscribe እያደረጋቹ እያደረጋቹ አይደለም አያስከፍልም እባካቹ እያረጋቹ ለሚለቀቁት ታሪኮች እንደክፍያ ቁጠሩት👇
https://www.youtube.com/@atronose
#ቻናሉንም ይቀላቀሉ ለሌላም ያጋሩ👇
https://xn--r1a.website/atronosee
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
////
‹‹የአባትሽ ዘመዶች ነው ያልከው….?››
‹‹አዎ የአባትሽ ወገኖች … ይሄንን ተክል በምድር ላይ እንዲበቅል አድርገው ሲበትኑት ለመድሀኒትነት እንዲሆን አስበው አይደለም…››
‹‹እና ለምድነው….?››
‹‹አንቺን ለማግኘት….››ብሎ ጭራሽ ግራ አጋባት
‹‹እንዴት አድርገው ነው እኔን የሚያገኑኝ…….?ደግሞ የት ናቸው….?››
‹‹የት እንዳሉማ ታውቂለሽ….››
‹‹እና እንዴት ነው የሚያገኙኝ ….?››
‹‹ልክ ያቺን ተክል ስትቀነጥሺ ቀጥታ መልእክቱ እነሱ ጋር ይደርሳል››
‹‹እወነትህን ነው….?››ውስጧ ፈነጠዘች..አባቷ የማግኘት ምኞት ሳታስበው አዘለላት..የእናቷን እውነት የማረጋጋጥ ፍላጎት…
‹‹እና አሪፍ ነዋ..ያለሁበትን ካወቁ ይመጣሉ አይደለ..….?አባቴም ይመጣል አይደል….?››ጠየቀችው
‹‹አይ አባትሽ በጥብቅ እስር ላይ ስላላ መምጣት አይችልም.. ወደዚህ ምድር በመጣ ጊዜ ሳይፈቀድለት ከሰው ጋር በፍቅር በመቆራኘትና አንቺን ስለወለደ ይሄው ባንቺ እድሜ ሙሉ እንደታሰረ ነው››አንጀቷ ተላወሰ..በምድር ላይ ታስሮ ቢሆን ኖሮ የፈጀውን ያህል ይፍጅ እንጂ መንግስትንም ገልብጣ ቢሆን አባቷን ታስፈታው ነበር
‹‹እና ታዲያ ዘመዶቹም ቢሆን ይምጡ ምን ችግር አለው….?››
‹‹ሚመጡት አንቺን ለመውሰድ ነው››
ደስ አለት..ደነገጠችም ‹‹ወዴየት ነው የሚወስድኝ….?››
‹‹ወደራሳቸው አለም….››
‹‹እኔ መሄድ ካልፈለኩስ….?››
‹‹ፈለግሽም አልፈለግሽም ይወስዱሻል …ምንም አይነት ምደራዊ ኃይል አንቺን ከመውሰድ አያግዳቸውም….››
ለአምስት ደቂቃ በትካዜ ውስጥ ገባች…ሌላ አለም የማየት ፍላጎት… አባቷን እና ዘመዶቹን የማወቅ ፍላጎት..ደግሞ ይህቺን ምድርስ….?
‹‹ቆይ ሄጄ ሁሉን ነገር ካየሁ በኃላ ተመልሼ ወደምድር መምጣት አልችልም….?››
‹‹አይመስለኝም… ብትመለሺም እንደዚህ ሆነሽ አይደለም…ሙሉ በሙሉ ተቀይረሽ.. ሙሉ በሙሉ እነሱን ሆነሽ..የእነሱን ተልዕኮ ለማስፈፀም ነው ሚሆነው.ያ በእነሱ ፍቃድ ላይ የተመሰረተ ነው.ከፈለጉ እስከወዲያኛው ዳግመኛ ምድርን ላትረግጪ ትችያለሽ፡፡››
‹‹በቃ ይሁን.. ለእኛም እዛ መኖር ይሻለናል..የተለየ ዓለም እኮ አሪፍ ነው..ይቺን ዓለም እንደሆነ በተቻለ መጠን በርብረናታል…ምን ይቀርብናል….?››
‹‹እና ወሰንሽ››
‹‹አዎ ባክህ እንደውም አሪፍ እድል ነው››
እንግዲያው ተዘጋጂ… ከአምስት ደቂቃ በኃላ ሄደሽ መቀንጠስ ትችያለሽ..ከቀነጠስሽ በኃላ ግን አንድ ሳምንት ብቻ ነው በምድር የመቆየት እድል የሚኖርሽ… ልክ የዛሬ ሳምንት በዚህን ሰዓት ካለሽበት ቦታ መጥተው ይዘውሽ ይፈተለካሉ››
‹‹አንድ ሰምንት..አንድ ሳምንት ፈጠነ..ግን ቢሆንም ቀላል ቀን አይደለም….ብዙ ነገር እንሰራበታለን…እናቴን ሄደን እንሰናበታለን..የልጅነት ጎደኞቼን እሰናበታለሁ… አሪፍ ነው..አንድ ሳምንት ይበቃናል..››አለችና ወደተክሏ ተራመደች..
ደረሰችና ልክ ድፍን 6 ሰዓት ሲሆን ከብሳናው ዛፍ ቅርንጫፎች መካከል እጇን ዘረጋችውና ጨበጠችው… ቀነጥሰዋለሁ ስትል በእጇ ሟሞና እንደቅባት ተሙለጭልጮ ወደሰውነቷ ሲገባ ታወቀት… ደነገጠች የቀነጠስችው መስሏት ነበር… እጇ ላይ ግን ምንም ነገር የለም… እጇ የተለየ ቀለም እያመጣ ነው ..ሀመራዊ እሳት መሰል ቀለም… በመላ ሰውነቷ እየተራወጣ ከተዳረሰ በኃላ አንዘርዝሮና አንቀጥቅጦት በአፏ የቴንስ መጫወቻ የምታክል ድብልብል እሳት ብልቅ ብሎ በመውጣት እንደሮኬት ተተኩሶ ወደሰማይ ተምዘገዘገ ..እያየችው አየሩን ሰንጥቆ ተሰወረ..ግራ ጋባት …እንደምንም ለመረጋጋት እየሞከረች ወደንሰሯ አዕምሮ ተመለስችና ‹‹ምን እየሆነ ነው….?››ጠየቀችው
‹‹በቃ ጨርሰናል እንሄድ››
‹‹እንዴ መቀንጠስ አልቻልኩም እኮ ..እጄ ላይ ምንም የለም….?››
‹‹እጅሽ ላይ ምን ያደርግልሻል …ተክሉ እኮ በመላ ሰውነትሽ ገብቶ ተዋሀደሽ..አሁን መዳኒቱ ተክሉ ሳይሆን አንቺ ራስሽ ነሽ..በዚህ የሳምንት ጊዚ ውስጥ የፈለግሽውን ማዳንም የፈለከግሽውን መግደልም ትችያለሽ..››
‹‹ደስ ሲል ››
‹‹ደስ አይልም…››አለና ከመጣ ጀምሮ ተዘፍዝፎበት ከነበረው ቋጥኝ ላይ ክንፉን አርገፍግፎ ተነሳን ማጅራቷን ይዞ ወደሰማይ ተምዘገዘገ ….ወደጀርባዋ ዞረና ተጣበቀባት… ወደ አዲስአባ ተመልሰው እቤታችን ሲደርሱ ከምሽቱ 8 ሰዓት አልፎ ነበር… …
‹‹ወይኔ ድክም ብሎኛል..ግን መድሀኒቱን ስላገኘን ከአባቴ ወገኖችም ጋር ልንገናኝ ስለሆነ ደስ ብሎኛል…አንተስ ደስ አላላህም….?››ለመተኛት ወደ አልጋዋ እያመራች ነበር ምትናገረው
‹‹በጣም ከፍቶኛል››አላት ንስሯ
ደነገጠች‹‹ለምን….?››
‹‹ከንቺ ጋር የምኖረው ..በህይወትም የምቆየው ለሳምንት ብቻ ስለሆነ››
በህይወቷ እንደዚህ አይነት ድንጋጤ ደንግጣ አታውቅም.‹‹.እንዴ የእኔ ንስር ሟች ፍጡር ነው እንዴ…….?›ብላ ለመጀመሪያ ጊዜ ያሰበችብት ጊዜ ነው
‹‹ጥዬህ የምሄድ መስሎህ ነው..አብረን እኮ ነው የምንሄደው››
‹‹ይዘሺኝ መሄድ አትቺይም››
‹‹ለምን….?››
‹‹እኔ መጀመሪያም ከዛ ነው የመጣሁት…ለአባትሽ ብዬ እና አሁን ተመልሼ ለመሄድ ፍፅም አይፈቀድልኝም፡፡››
‹‹በቃ ይቀራላ ..እስከዛሬ ካንተ ጋር እንጂ ከእነሱ ጋር አልኖርኩ.. ምን ያደርጉልናል እነሱ መቅረት ይችላሉ››
‹‹እሱማ ጊዜው አለፈ..ቅድም ከአፍሽ የወጣችው እሳት አነሱ ጋር መልዕክት ይዛ የምትሄድ ነች…ወደድሽም ጠላሽም አንቺን ይወስዱሻል..እኔ ደግሞ ካለአንቺ ህይወት የለኝም …ተነጥለሺኝ እንደሄድሽ ወዲያው በዛኑ ሰዓት እሞታለሁ..››
‹‹እንዴ እሞታለሁ ማለት ምን ማለት ነው….?ይሄንን ታዲያ ተክሉን ከመቀንጠሴ በፊት ለምን አልነገርከኝም….?››
‹‹ውሳኔሽ በእኔ ላይ እንዲመሰረት ስላልፈለኩ ››
‹‹ያምሀል እንዴ . ….?.ካንተ ሚበልጥብኝ ነገር አለ…….?
ህይወቴ እኮ ነህ..››አበደች ጮህች ፕሮፌሰሩ ከእንቅልፋቸው ባነው በራፏን እስኪያንኮኩ ድረስ ግቢውን አተረማመችው …፡፡
✨ይቀጥላል….✨
#አደራ በዛውም YouTube ቻናሌን subscribe እያደረጋቹ እያደረጋቹ አይደለም አያስከፍልም እባካቹ እያረጋቹ ለሚለቀቁት ታሪኮች እንደክፍያ ቁጠሩት👇
https://www.youtube.com/@atronose
#ቻናሉንም ይቀላቀሉ ለሌላም ያጋሩ👇
https://xn--r1a.website/atronosee
👍112😢31❤20🔥5👏5🥰4
#ተአምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ሰባት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
ለሊቱ ያለእንቅልፍ ነው ያለፈው….የጣር ለሊት…የስቃይ ለሊት…፡፡ደግነቱ ፕሮፌሰሩ ለሊቱን ሙሉ አብረዋት ነው ያሳለፍት…..ይሁን እንጂ እሷ ባዘነች መጠን አብረዋት እያዘኑ ነበር ብሎ በእርግጠኝነት መናገር አይቻልም..ግን በታታሪት ሲያዳምጧት እና ደረቅ አልኳል ሲያጣጧት ነበር.. ወፎች የለሊቱን መንጋት የምስራች ሊያበስሩ ሲንጫጩ ድምጻቸው የተሰማው…
ሁለት ጠርሙስ ብላክ ሌብል ጠርሙስ ጨርሰዋል..እሷ አንድ ጠርሙስ ከግማሹን ሳትጨርስ አልቀርም፡፡በንዴት፤ በስጋትና በብስጭት ያወራችው ወሬ ቢቀረብ እና ወደ መጻሀፍ ቢገለበጥ አንድ ደለብ ያለ መጽሀፍ ይወጣዋል፡፡
‹‹ፕሮፌሰር ምን አቀበጠኝና ተክሉን ቀነጠስኩ..….?ምን ቅብጥ አደረገኝ….?››
‹‹እንደነገርሺኝ እኮ ሙሉ በሙሉ ሚያመጣውን መዘዝ አልተረዳሽም ነበር››
‹‹እኮ ረጋ ብዬ ጊዜ ወስጄ ማሰብ ነበረብኝ…ንስሬ እንኳን ሊነግረኝ ባይፈልግ…ጎትጉቼ ሙሉውን መዘዝ መረዳት ነበረብኝ፡፡››
‹‹ግን እርግጠኛ ነሽ ..እንደዚህ ያለ ንስርሽ ለመሄድ እንደምትገደጂ ብታውቂ ኖሮ ተክሏን ከመቀንጠስ ትታቀቢ ነበር….?››
‹‹ይቀልዳሉ እንዴ ፕሮፌሰር..ጭርሽ ለማሰብ እንኳን አልሞክርም…እንዴ ንስሬን ጥዬ እንኳን የማላውቃቸው ..ምን አይነት ፍጡር እንደሆኑ እንኳን እርግጠኛ ወዳልሆንኩባቸው..ይመቹኝ አይመቹኝ መገመት ወደማልችላቸው የአባቴ ዘመዶች ይቅርና እግዚያብሄርም ቢጠራኝ ንስሬን ጥዬ በፍቃደኝነት ለመሄድ አልፈልግም››
‹‹በቃ ተረጋጊ..ያው በሞትም መለየት እኮ አለ››አሏት ፕሮፈሰሩ …በእሳቸው ቤት እሷን የሚያጽናና ቃል መናገራቸው ነው፡፡
‹‹አይ ፕሮፌሰር …ይቀልዱብኛል አይደል?ይሄም እኮ ያው ሞት ነው…ሞት ማለት የራስ ከሆኑ ሰዎችና ከሚኖሩበት ዓለም ለዘላለም ተለይቶ በስጋ ወደመሬት ውስጥ መግባት በነፍስ ደግሞ ወደማይታወቅ አለም መጓዝ ማለት አይደል…?አሁን እኔም ከሳምንት በኃላ የሚገጥመኝ ደግሞ በስጋም በነፍስም ከዚህች ምድርም ሆነ የእኔ ከሆኑት ሰዎች ሁሉ ተለይቼ ለዘላለም ወደማይታወቅ አለም በስጋም በነፍስም መጓዝ ነው…ታዲያ ይሄ እንደውም ሙሉ ሞት አይደለም..….?ማንም ሰው ስናፍቀው እንኳን መቃብሬ ጋር ሄዶ በማልቀስ ወይም አበባ በማኖር ሊያጽናና ዕድሉ አይኖረውም …. ነፍሴንም ስጋዬንም ይዤ ነው የምሄደው…››
‹‹እሱስ እውነትሽን ነው››
‹‹አዎ ዋናው ችግር ግን ይሄ አይደለም..ዋናው ንስሬን ጥዬ መሄድ ያለመፈለጌ ነው..እሱን..››ንግግሯን አቋረጧት፡፡
‹‹እኔ እኮ በህይወት እስካለሁ ድረስ ልንከባከብልሽ እችላለሁ፡፡››
‹‹አይ አይችሉም… እርሶ የሚችሉት በስርዓት የቀብር ሰርዓቱን ማስፈፀም ብቻ ነው››
‹‹አልገባኝም..››አሏት ደንግጠው፡፡
‹‹እኔ ጥዬው በሄድኩ ቀን እሱም እደሚሞት ነግሮኛል››
‹‹እንዴት ሆኖ ነው የሚሞተው….?››
‹‹እኔ እንጃ ግን እኔን ከወሰዱኝ በኃላ ለአንድ ቀንም እንኳን በህይወት መኖር እንደማይችል እርግጠኛ ሆኖ ነግሮኛል››
‹‹አይዞሽ ሳምንት እኮ ብዙ ቀን ነው..የሆነ መውጫ መንገድ ልናገኝ እንችላለን..በተለይ ንስርሽ መላ ሚያጣ አይመስለኝም››
‹‹እኔ እንጃ …. እንደዛ ተስፋ አላደርግም …››
‹‹አይዞሽ…ደግሞ ይሄ ጉዳይን እንደመስዋዕትነት ቁጠሪው..ህይወት ለማትረፍ ነው እዚህ ወጥመድ ውስጥ የገባሽው››
‹‹መስዋዕት አሉኝ….መስዋዕትነትማ እንዲህ በቀልድ አይገለጽም..እኔ ከመስዋዕትነት ይልቅ ክስረት ነው የሚሰማኝ…መስዋዕትነት እኮ ለአንድ ክብር አለማ አቅዶና አስቦ ሕይወትንም ጭምር መስጠት ማለት ነው…ህይወትንም ጭምር ቢሆን አጥቶ ሌላውን ለማኖር ቀድሞም አምኖና ወስኖ መተግበር ማለት ነው…
‹‹ልክ እንደ አርበኞቻችን ማለትሽ ነው….?››
‹‹አዎ እንደውም ዛሬ ለሀገር መስዋዕትነት ስለከፈሉ ሰዎች ምስጋና የምናቀርብበት ቀን አይደል…ሀገር ከምትደፈር የእኔ ህይወት ትቀጠፍ ብለው…ለልጆችና ለልጅ ልጆቻችን ባርነትን ከምናወርስ እኛ ዛሬ ደማችንን እረጭተን አጥንታችንን በትነን ነጻነትና ኩራትን እናወርሳቸው ብለው ታሪክ እንደሰሩት አባቶቻችን ነው መስዋዕትነት….ልክ እንደ በላይ ዘለቀ፡፡ ከገዛ አብራክ ልጅ ይልቅ ሀገርን ወይም ህዝብን ማስቀደም ማለት ነው…ለሀገር ክብር እና ለወገን መድህን ሆኖ መውደቅ ማለት ነው…ከስኬት በኃላም ላደረጉት ነገር የተለየ ክብር እና ሹመት አለመፈለግ ማለት ነው..ለሚወዱት ነገር ያለንን ነገር ሁሉ ህይወትንም ጭምር በነፃ መስጠት ማለት ነው….
እንደዛአይነት መስዋዕትነት ሚስጥሩ ከባድ ነው….ከድል በኃላ የበላይን ይሄንን ለሀገሩ በነፃ የሰጠውን መስዋዕትነት ሸፍጠኞቹ እና ባንዳዎቹ አልወደዱለትም ነበር..ምክንያም ስለእሱ ዝናና ታሪክ ሲሰሙ የእነሱን ሆዳምነት እና ትንሽነታቸውን በየጊዜው ስለሚያሳብቅባቸው ከንጉሱ አላትመው በአደባባይ እንዲሰቀል አደረጉት..ከጠላት በክብር የተረፈች ነፍሱ በገዛ ህዝቦቹ ምቀኝነት እና ክፍት ተነጠቀች…ይሄ ነው መስዋዕትነትን መራር የሚያደርገው…ለዚህ ነው መስዋዕትነት የሚለው ቃል ሚያስጠላኝ፡፡
‹‹ትክክል ነሽ ልጄ…ይሄ የበላይ ታሪክ የእንግሊዞች ቢሆን፤ይሄ የበላይ ታሪክ የአሜሪካኖች ቢሆን ኖሮ አንድ ሺ ፊልም እና አስር ሺ መጽሀፍ ተጽፎበት ነበር…?ስንት መንገድ እና ስንት ዩኒቨርሲቲ በስሙ ተሰይሞለት ነበር…?››
እኚህ ለሊቱን ከፕሮፌሰሩ ጋር በመጠጥ እያወራረድ በእሷ ለቅሷ ታጅበው ሲያወሩ ከነበሩት ነጥቦች ጥቂቶቹ ነበሩ..….
አሁን ሰዕቱ ከማለዳ 12፡45 ይላል…ፕሮፈሰሩ በመጠጥ እና በእሷ ወሬ ተዳክመው ይመስላል እዛው የተቀመጡበት ሶፋ ላይ ደገፍ እንደሉ እንቅልፍ ይዞቸው ጭልጥ ብሏል….ንስሯ ያለው መኝታ ቤት ውሰጥ ነው ከእሷ በላይ ትካዜና ቁዘማ ውስጥ ነው…ልትነካካው አልፈለገችም
እየተንገዳገደች እቤቱን ለቃ ወጣችና ወደ መኪና ማቆሚያ አመራች…‹‹ከጠጡ አይንዱ›› የሚለውን የትራፊኮችን ዋና ምክር አዘል መመሪያ ከቁብም ሳትቆጥር መኪናዋን አስነሳችና ግቢው ለቃ ተፈተለከች..ቀጥታ ወደመላኩ ቤት ነው ያመራችው…
እንደደረሰች ወደጊቢው አጥር አስጠጋችና መንገድ እንዳይዘጋ አስተካክላ መኪናዋን ካቆመች በኃላ ሞተሩን በማጥፋት ከመኪናዋ ወረደችና የግቢውን በራፍ መጥሪያ በሰከንድ ሽርፋራፊ ውስጥ ደጋግማ አንጣረረችው ፡፡ከጠበቀችው በፈጠነ ሁኔታ ተከፈተላተት..ከእንቅልፉ የባነነ እና በአንድ እጁ አይኖቹን እያሻሸ በሌላ እጁ የበራፍን እጄታ ይዞ ‹‹ምን ፈለግሽ….? ›› የሚላት ሰው ስትጠብቅ .. ንቁ እንቅልፍ በዓይኑ እንዳልዞረ የሚያስታውቅ..አይ እንደውም እያለቀሰ የነበረ ከዚህ በፊትም ያየችት ዘበኛ ከፈተላትና…ምንም ነገር ሳይጠይቃት እንድትገባ መንገዱን ዞር ብሎ ለቀቀለት …አልፋ ገባችና መንገዷን ቀጠለች ..በፍጥነት ዘግቷ ከኃላዋ ተከተላት፡፡
‹‹ዛሬ ምን አይነት ቀን ነው…….?ሰው ሁሉ ሲያለቅስ እንቅልፍ አጥቶ የሚያድርበት ቀን ነው እንዴ….?››ከዘበኛው ሁኔታ ተነስታ ውስጧን እየጠየቀች ነው… እራሷን ለመቆጣጠር በዚህ በተወለካከፈ እርምጃ አንድ ነገር አደናቅፏኝ እንዳትደፋ እየፈራች ስትራመድ ዘበኛው በታፈነ ድምጽ መናገር ጀመረ
‹‹ጋሼ ደውለውልሽ ነው….?››
‹‹አዎ›› አለችው….ምንም ሳታስብበት
‹‹አይ ቢጨንቃቸው እኮ ነው ..በቃ እኮ 10 ደቂቃም ዕድሜ አይራቸውም …አብቅቶላቸዋል…››
‹‹ማን ነው ያበቃለት ….?››ደንግጣ
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ሰባት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
ለሊቱ ያለእንቅልፍ ነው ያለፈው….የጣር ለሊት…የስቃይ ለሊት…፡፡ደግነቱ ፕሮፌሰሩ ለሊቱን ሙሉ አብረዋት ነው ያሳለፍት…..ይሁን እንጂ እሷ ባዘነች መጠን አብረዋት እያዘኑ ነበር ብሎ በእርግጠኝነት መናገር አይቻልም..ግን በታታሪት ሲያዳምጧት እና ደረቅ አልኳል ሲያጣጧት ነበር.. ወፎች የለሊቱን መንጋት የምስራች ሊያበስሩ ሲንጫጩ ድምጻቸው የተሰማው…
ሁለት ጠርሙስ ብላክ ሌብል ጠርሙስ ጨርሰዋል..እሷ አንድ ጠርሙስ ከግማሹን ሳትጨርስ አልቀርም፡፡በንዴት፤ በስጋትና በብስጭት ያወራችው ወሬ ቢቀረብ እና ወደ መጻሀፍ ቢገለበጥ አንድ ደለብ ያለ መጽሀፍ ይወጣዋል፡፡
‹‹ፕሮፌሰር ምን አቀበጠኝና ተክሉን ቀነጠስኩ..….?ምን ቅብጥ አደረገኝ….?››
‹‹እንደነገርሺኝ እኮ ሙሉ በሙሉ ሚያመጣውን መዘዝ አልተረዳሽም ነበር››
‹‹እኮ ረጋ ብዬ ጊዜ ወስጄ ማሰብ ነበረብኝ…ንስሬ እንኳን ሊነግረኝ ባይፈልግ…ጎትጉቼ ሙሉውን መዘዝ መረዳት ነበረብኝ፡፡››
‹‹ግን እርግጠኛ ነሽ ..እንደዚህ ያለ ንስርሽ ለመሄድ እንደምትገደጂ ብታውቂ ኖሮ ተክሏን ከመቀንጠስ ትታቀቢ ነበር….?››
‹‹ይቀልዳሉ እንዴ ፕሮፌሰር..ጭርሽ ለማሰብ እንኳን አልሞክርም…እንዴ ንስሬን ጥዬ እንኳን የማላውቃቸው ..ምን አይነት ፍጡር እንደሆኑ እንኳን እርግጠኛ ወዳልሆንኩባቸው..ይመቹኝ አይመቹኝ መገመት ወደማልችላቸው የአባቴ ዘመዶች ይቅርና እግዚያብሄርም ቢጠራኝ ንስሬን ጥዬ በፍቃደኝነት ለመሄድ አልፈልግም››
‹‹በቃ ተረጋጊ..ያው በሞትም መለየት እኮ አለ››አሏት ፕሮፈሰሩ …በእሳቸው ቤት እሷን የሚያጽናና ቃል መናገራቸው ነው፡፡
‹‹አይ ፕሮፌሰር …ይቀልዱብኛል አይደል?ይሄም እኮ ያው ሞት ነው…ሞት ማለት የራስ ከሆኑ ሰዎችና ከሚኖሩበት ዓለም ለዘላለም ተለይቶ በስጋ ወደመሬት ውስጥ መግባት በነፍስ ደግሞ ወደማይታወቅ አለም መጓዝ ማለት አይደል…?አሁን እኔም ከሳምንት በኃላ የሚገጥመኝ ደግሞ በስጋም በነፍስም ከዚህች ምድርም ሆነ የእኔ ከሆኑት ሰዎች ሁሉ ተለይቼ ለዘላለም ወደማይታወቅ አለም በስጋም በነፍስም መጓዝ ነው…ታዲያ ይሄ እንደውም ሙሉ ሞት አይደለም..….?ማንም ሰው ስናፍቀው እንኳን መቃብሬ ጋር ሄዶ በማልቀስ ወይም አበባ በማኖር ሊያጽናና ዕድሉ አይኖረውም …. ነፍሴንም ስጋዬንም ይዤ ነው የምሄደው…››
‹‹እሱስ እውነትሽን ነው››
‹‹አዎ ዋናው ችግር ግን ይሄ አይደለም..ዋናው ንስሬን ጥዬ መሄድ ያለመፈለጌ ነው..እሱን..››ንግግሯን አቋረጧት፡፡
‹‹እኔ እኮ በህይወት እስካለሁ ድረስ ልንከባከብልሽ እችላለሁ፡፡››
‹‹አይ አይችሉም… እርሶ የሚችሉት በስርዓት የቀብር ሰርዓቱን ማስፈፀም ብቻ ነው››
‹‹አልገባኝም..››አሏት ደንግጠው፡፡
‹‹እኔ ጥዬው በሄድኩ ቀን እሱም እደሚሞት ነግሮኛል››
‹‹እንዴት ሆኖ ነው የሚሞተው….?››
‹‹እኔ እንጃ ግን እኔን ከወሰዱኝ በኃላ ለአንድ ቀንም እንኳን በህይወት መኖር እንደማይችል እርግጠኛ ሆኖ ነግሮኛል››
‹‹አይዞሽ ሳምንት እኮ ብዙ ቀን ነው..የሆነ መውጫ መንገድ ልናገኝ እንችላለን..በተለይ ንስርሽ መላ ሚያጣ አይመስለኝም››
‹‹እኔ እንጃ …. እንደዛ ተስፋ አላደርግም …››
‹‹አይዞሽ…ደግሞ ይሄ ጉዳይን እንደመስዋዕትነት ቁጠሪው..ህይወት ለማትረፍ ነው እዚህ ወጥመድ ውስጥ የገባሽው››
‹‹መስዋዕት አሉኝ….መስዋዕትነትማ እንዲህ በቀልድ አይገለጽም..እኔ ከመስዋዕትነት ይልቅ ክስረት ነው የሚሰማኝ…መስዋዕትነት እኮ ለአንድ ክብር አለማ አቅዶና አስቦ ሕይወትንም ጭምር መስጠት ማለት ነው…ህይወትንም ጭምር ቢሆን አጥቶ ሌላውን ለማኖር ቀድሞም አምኖና ወስኖ መተግበር ማለት ነው…
‹‹ልክ እንደ አርበኞቻችን ማለትሽ ነው….?››
‹‹አዎ እንደውም ዛሬ ለሀገር መስዋዕትነት ስለከፈሉ ሰዎች ምስጋና የምናቀርብበት ቀን አይደል…ሀገር ከምትደፈር የእኔ ህይወት ትቀጠፍ ብለው…ለልጆችና ለልጅ ልጆቻችን ባርነትን ከምናወርስ እኛ ዛሬ ደማችንን እረጭተን አጥንታችንን በትነን ነጻነትና ኩራትን እናወርሳቸው ብለው ታሪክ እንደሰሩት አባቶቻችን ነው መስዋዕትነት….ልክ እንደ በላይ ዘለቀ፡፡ ከገዛ አብራክ ልጅ ይልቅ ሀገርን ወይም ህዝብን ማስቀደም ማለት ነው…ለሀገር ክብር እና ለወገን መድህን ሆኖ መውደቅ ማለት ነው…ከስኬት በኃላም ላደረጉት ነገር የተለየ ክብር እና ሹመት አለመፈለግ ማለት ነው..ለሚወዱት ነገር ያለንን ነገር ሁሉ ህይወትንም ጭምር በነፃ መስጠት ማለት ነው….
እንደዛአይነት መስዋዕትነት ሚስጥሩ ከባድ ነው….ከድል በኃላ የበላይን ይሄንን ለሀገሩ በነፃ የሰጠውን መስዋዕትነት ሸፍጠኞቹ እና ባንዳዎቹ አልወደዱለትም ነበር..ምክንያም ስለእሱ ዝናና ታሪክ ሲሰሙ የእነሱን ሆዳምነት እና ትንሽነታቸውን በየጊዜው ስለሚያሳብቅባቸው ከንጉሱ አላትመው በአደባባይ እንዲሰቀል አደረጉት..ከጠላት በክብር የተረፈች ነፍሱ በገዛ ህዝቦቹ ምቀኝነት እና ክፍት ተነጠቀች…ይሄ ነው መስዋዕትነትን መራር የሚያደርገው…ለዚህ ነው መስዋዕትነት የሚለው ቃል ሚያስጠላኝ፡፡
‹‹ትክክል ነሽ ልጄ…ይሄ የበላይ ታሪክ የእንግሊዞች ቢሆን፤ይሄ የበላይ ታሪክ የአሜሪካኖች ቢሆን ኖሮ አንድ ሺ ፊልም እና አስር ሺ መጽሀፍ ተጽፎበት ነበር…?ስንት መንገድ እና ስንት ዩኒቨርሲቲ በስሙ ተሰይሞለት ነበር…?››
እኚህ ለሊቱን ከፕሮፌሰሩ ጋር በመጠጥ እያወራረድ በእሷ ለቅሷ ታጅበው ሲያወሩ ከነበሩት ነጥቦች ጥቂቶቹ ነበሩ..….
አሁን ሰዕቱ ከማለዳ 12፡45 ይላል…ፕሮፈሰሩ በመጠጥ እና በእሷ ወሬ ተዳክመው ይመስላል እዛው የተቀመጡበት ሶፋ ላይ ደገፍ እንደሉ እንቅልፍ ይዞቸው ጭልጥ ብሏል….ንስሯ ያለው መኝታ ቤት ውሰጥ ነው ከእሷ በላይ ትካዜና ቁዘማ ውስጥ ነው…ልትነካካው አልፈለገችም
እየተንገዳገደች እቤቱን ለቃ ወጣችና ወደ መኪና ማቆሚያ አመራች…‹‹ከጠጡ አይንዱ›› የሚለውን የትራፊኮችን ዋና ምክር አዘል መመሪያ ከቁብም ሳትቆጥር መኪናዋን አስነሳችና ግቢው ለቃ ተፈተለከች..ቀጥታ ወደመላኩ ቤት ነው ያመራችው…
እንደደረሰች ወደጊቢው አጥር አስጠጋችና መንገድ እንዳይዘጋ አስተካክላ መኪናዋን ካቆመች በኃላ ሞተሩን በማጥፋት ከመኪናዋ ወረደችና የግቢውን በራፍ መጥሪያ በሰከንድ ሽርፋራፊ ውስጥ ደጋግማ አንጣረረችው ፡፡ከጠበቀችው በፈጠነ ሁኔታ ተከፈተላተት..ከእንቅልፉ የባነነ እና በአንድ እጁ አይኖቹን እያሻሸ በሌላ እጁ የበራፍን እጄታ ይዞ ‹‹ምን ፈለግሽ….? ›› የሚላት ሰው ስትጠብቅ .. ንቁ እንቅልፍ በዓይኑ እንዳልዞረ የሚያስታውቅ..አይ እንደውም እያለቀሰ የነበረ ከዚህ በፊትም ያየችት ዘበኛ ከፈተላትና…ምንም ነገር ሳይጠይቃት እንድትገባ መንገዱን ዞር ብሎ ለቀቀለት …አልፋ ገባችና መንገዷን ቀጠለች ..በፍጥነት ዘግቷ ከኃላዋ ተከተላት፡፡
‹‹ዛሬ ምን አይነት ቀን ነው…….?ሰው ሁሉ ሲያለቅስ እንቅልፍ አጥቶ የሚያድርበት ቀን ነው እንዴ….?››ከዘበኛው ሁኔታ ተነስታ ውስጧን እየጠየቀች ነው… እራሷን ለመቆጣጠር በዚህ በተወለካከፈ እርምጃ አንድ ነገር አደናቅፏኝ እንዳትደፋ እየፈራች ስትራመድ ዘበኛው በታፈነ ድምጽ መናገር ጀመረ
‹‹ጋሼ ደውለውልሽ ነው….?››
‹‹አዎ›› አለችው….ምንም ሳታስብበት
‹‹አይ ቢጨንቃቸው እኮ ነው ..በቃ እኮ 10 ደቂቃም ዕድሜ አይራቸውም …አብቅቶላቸዋል…››
‹‹ማን ነው ያበቃለት ….?››ደንግጣ
👍94❤10🔥1
‹‹እትዬ ሰሚራ ናቸዋ… ስንት ነገር ሲታሰብ… ለሰርጋቸው ሲዘጋጁ እንዲህ ባጭር ይቅሩ..….?ውይ ጋሼ በጣም ነው አንጀቴን የበሉት ..ተሳቀቁ፤እትዬስ አንዴ ለይቶላቸው ሊገላገሉ ነው እሷቸው ግን ጤነኛ ሰው የሚሆኑ አይመስለኝም፡፡››
ይህን ሁሉ እያወራ ሳሎኑ በራፍ ድረስ አደረሰታ እና የሳሎኑን በራፍ ከፍቶ አስገብቶ ወደኃላ ተመለሰ….ሳሎኑ ውስጥ በግምት ከ10 ያላነሱ ፎጣ የለበሱ፤ ጋቢ የደረቡ ፤ የተቀመጡ፤ የሚንጓራደዱ ሰዎች ይታያሉ……
‹‹ዋው !!!ምን አይነት ሰዓት ደረስኩ….?››ስትል እራሷን ጠየቀች…በአይኗ መላኩን ብፈልግ ላየው አልቻልኩም ….እቤቱን ከዚህ በፊት በደንብ እደሚያውቅ ሰው ወደፎቅ የሚወስደውን ደረጃ የመቁጠር ያህል በዝግታ እየረገጠች ቀስ እያለች ሀንድሪሉን በአንድ እጇ ተደግፋ ወጣች….፡፡
ተራራ የመውጣት ያህል ደከማት…. ስትደርስ መኝታ ቤቱ በራፍ ላይ ሁለት ወጣት ሴቶች ወገባቸውን በሻርፕ ጥፍንግ አድርገው አስረው በእንባ በመታጠብ እህህህ…. እያሉ በኮሪደሩ ላይ ይሽከረከራሉ…ዝም ብላ ችላ አለቻቸውና መኝታ ቤቱን ከፍታ ገባች…
ደረቷ ላይ ተደፍቶ ሲንሰቀሰቅ ነበር የደረሰችው…እሷ በቃ የለችም አምልጣቸዋለች….አንጀቴን በላኝ…‹‹አይዞህ›› ስለው ከተደፋበት ቀና ብሎ አየኝና
‹‹አይዞህ?ምን አይዞህ አለው…….?ጥላኝ ሄደች እኮ…ጨከነችብኝ..ብዙ ቃል ገብታልኝ ነበር..በቅርብ ቀን ድል ባለ ሰርግ ልንጋባ ቃል ገብታልኝ ነበር…ልጅ እደምተወልድልኝ ቃል ገብታለኝ ነበር..ቢያንስ 2 ዓመት እንደምትኖር ዓምኜ ነበር..ሀኪሞቹም እንደዛ ብለውኝ ነበር…››
‹‹አይዞህ… በቃ ተረጋጋ››
‹‹ተረጋጋ አትበይኝ…አንቺም እኮ ቃል ገብተሸልኝ ነበር…ግን ይሄው እሬሳዋን ከታቀፍኩ በኃላ ልታፌዥብኝ መጣሽ››
‹‹እስቲ ዞር በልልኝ››አለችው፡፡
የልጅቷን መሞት እና የእሱን ሀዘን በማየቷ ምክንያት ስምታ ይዛው የመጣችው ስካር በግማሽ ፐርሰንት በረደላት፡፡
‹‹ልነሳ….?ምን …በመገነዝ ልትተባበሪኝ ነው..….?››ተነሳና ስሯ ቆሞ አፈጠጠባት፡፡
ገፍትራው እሱ በተነሳበት ቦታ ተተካችና ተቀመጠች ..እጇን ጭንቅላቷ ላይ አኖረችና አዕምሮዋን በመክፈት ትኩረቷን ሰብስባ እጇን ግንባሯ ላይ አድርጋ የሚሆነውን መጠበቅ ጀመረቸ… ከ30 ሰክንድ በኃላ የእጇ ቀለሙ መቀየር እና ለሊት መዳወላቡ ላይ ተክሏን ስትቀነጥስ እዳጋጠማት ሀመራዊ አይነት ቀለም ከውስጧ መፍለቅ ጀመረ ..
ከእሷ እጅ የፈለቀው ወደ ልጅቷ ጭንቅላት ሲገባና የእሷም በተመሳሳይ ሲቀየር ታየ…በዚህ አይነት ሁኔታ ለሁለት ደቂቃ ያህል ከቆየ በኃላ ጥቁር ጭስ የመሰለ ትነት ከጭንቅላቷ እየበነነ ወደቤቱ ኮርኒስ በመስገምገም በኖ መጥፋት ጀመር…ከዛ ህይወቷ ያለፈና በድን የነበረችው ልጅ መንቀጥቀጥና መንዘፍዘፍ ጀመረች…ታአምር ተከሰተ…..
ከደቂቃዎች ቆይታ በኃላ ልክ ከቀናት እንቅልፍ እንደናቃ ሰው አይኖቾን ገለጠችና አካባቢዋን መቃኘት ጀመረች…ፈገግ አለችና ቀና ብላ እንደሀውልት የተገተረውን መላኩን ተመለከተችው..አፉን እደከፈተና እነዛ ብርሀን የሚረጩ አይኖቾን እንደበለጠጣቸው በገረሜታ እያፈራረቀ ሲመለከታት አየችው…
‹‹የእኔ ፍቅር ምንድነው እየሆነ ያለው….?››አለችና በፍፅም ንቃት ከመኝታዋ ተነስታ አልጋው ጠርዝ ላይ ተቀምጠች…..ሶፊያ በጥርጣሬ እያየች‹‹አላወቅኩሽም ይቅርታ….?››ስትል ጠየቀቻት፡፡
‹‹አይ አታውቂኝም..ትንሽ አሞሽ ነበር…››
‹‹አረ ምንም የህመም ስሜት አይሰማኝም…እንደውም እንደዚህ ፍጽም ሰላማዊ የሆነ ስሜት ከተሰማኝ ዓመት አልፏታል ››
‹‹አዎ ትክክል ነሽ..ለማንኛውም እኔ ሀኪምሽ ነኝ..አሁን ስራዬን ስለጨረስኩ ልሂድ››ብላ ከተቀመጠችበት ተነሳችና ፊት ለፊቱ ተገትራ ቆመች…..ምን እንዳዛ እንዳስቆማት አታውቅም…
‹‹አደረግሺው..እንደፎከርሽው አደረግሽው››ብሎ በመፍለቅለቅ ተጠመጠመባት…እንደዛ ሲያደርግ ፍቅረኛዬ ምን ታስብ ይሆን….? ብሎ እንኳን መጨነቅ አልፈለገም….
እሷም እንዳቀፋት ጆሮው ላይ ተለጠፋችና በማንሾካሾክ‹‹አዎ አድርጌዋለሁ…..ዛሬውኑ ወደሀኪም ቤት ውሰዳትና አስመርምራት…ሙሉ በሙሉ መዳኗን ካረጋገጡልህ ያው በተስማማነው መሰረት በሶስት ቀን ውስጥ ቃልህን እንድትተገብር እፈልጋለሁ..የእቤቴ አድራሻ …››አለችና ከለበሰችው ጂንስ ሱሪዬ ኪስ ውስጥ ቢዝነስ ካርዷን አውጥታ የለበሰው ጃኬት ኪስ ውስጥ ከተተችለት…፡፡
በዝግታ ከእቅፉ አወጣትና በመገረም አፍጥጦ ያየት ጀመር….እሷም አይኖቾን ሳትሰብር አፍጥጣ አየችው …ደስታው በኖ በአንዴ አመድ ነፋቶበታል…እንደደነዘዘ ባለበት ቆመ፡፡
..‹‹ሰሚራም ምንድነው እየተካሄደ ያለው ….?››ብላ በጥርጣሬ የተለወሰ ጥያቄዋን ስትደረድር እና እየተካሄደ ስላላው ነገር ይበልጥ ለማወቅ በጥያቄ ሁለቱንም ስታፋጥጥ… ሶፊያ ከቆመችበት ስፍራ እግሮቾን በማነቃነቅ የተዘጋውን የመኝታ ቤት በራፍ ከፍታ ወጣች…..
ስትመጣ ከነበራት በተሻለ ፍጥነት ደረጃውን እየተንደረደረች ወርዳ ሳሎኑን ሰንጥቃ በመውጣት የግቢው የውጭ በራፍ ጋር ስትደርስ ቅልጥ ያለ የእልልታ ድምጽ እቤቱን ሲያደበላልቀው ሰማች……ፈገግ አለች..
‹‹ይህ የእነዚህ ሰዎች ደስታ እኔን ምን እንዳስከፈለኝ ቢያውቁ እንዲህ እልል አይሉም ነበር…ግን ምንድነው ለመላኩ ብዬው የመጣሁት?አሁን አስቲ ምን ማድረጌ ነው ….?››ስትል እራሷን ታዘበች፡፡በተስማማነው መሰረት በሶስት ቀን ውስጥ ትከፍለኛለህ ማለቷን ማመን አልቻለችም፡ ..በዛ ላይ እኮ የቤቷን አድርሻ ጭምር ሰጥታዋለች‹‹..እስቲ ይሄ ደስታው ለዛሬ እንኳን ሙሉ ቢሆንለት ምን ነበረበት..….?ገና ለገና እኔ ስቃይ ውስጥ ነኝ ብዬ ሌላውን ሰውም እንዲሰቃይ ማድረግ ነበረብኝ..….?ደግሞ ለሳምንት ዕድሜዬ እንደዚህ ክፉ መሆን ምን የሚሉት ልበ ጠጣርት ነው ….….?››እራሷን በራሷ ገሰፀች
የመኪናዋን ሞተር በማስነሳት ከአካባቢው በፍጥነት ተፈተለከቸ….
✨ይቀጥላል✨
#YouTube ቻናሌን subscribe ያደረጋቹ በጣም ጥቂት ናችሁ ምንም አያስከፍልም እያደረጋቹ ለሚለቀቁት ታሪኮች እንደክፍያ ቁጠሩት ዛሬ ብዙ ታደርጋለቹ ብዬ እጠብቃለው
👇
https://www.youtube.com/@atronose
#ቻናሉንም ይቀላቀሉ ለሌላም ያጋሩ👇
https://xn--r1a.website/atronosee
ይህን ሁሉ እያወራ ሳሎኑ በራፍ ድረስ አደረሰታ እና የሳሎኑን በራፍ ከፍቶ አስገብቶ ወደኃላ ተመለሰ….ሳሎኑ ውስጥ በግምት ከ10 ያላነሱ ፎጣ የለበሱ፤ ጋቢ የደረቡ ፤ የተቀመጡ፤ የሚንጓራደዱ ሰዎች ይታያሉ……
‹‹ዋው !!!ምን አይነት ሰዓት ደረስኩ….?››ስትል እራሷን ጠየቀች…በአይኗ መላኩን ብፈልግ ላየው አልቻልኩም ….እቤቱን ከዚህ በፊት በደንብ እደሚያውቅ ሰው ወደፎቅ የሚወስደውን ደረጃ የመቁጠር ያህል በዝግታ እየረገጠች ቀስ እያለች ሀንድሪሉን በአንድ እጇ ተደግፋ ወጣች….፡፡
ተራራ የመውጣት ያህል ደከማት…. ስትደርስ መኝታ ቤቱ በራፍ ላይ ሁለት ወጣት ሴቶች ወገባቸውን በሻርፕ ጥፍንግ አድርገው አስረው በእንባ በመታጠብ እህህህ…. እያሉ በኮሪደሩ ላይ ይሽከረከራሉ…ዝም ብላ ችላ አለቻቸውና መኝታ ቤቱን ከፍታ ገባች…
ደረቷ ላይ ተደፍቶ ሲንሰቀሰቅ ነበር የደረሰችው…እሷ በቃ የለችም አምልጣቸዋለች….አንጀቴን በላኝ…‹‹አይዞህ›› ስለው ከተደፋበት ቀና ብሎ አየኝና
‹‹አይዞህ?ምን አይዞህ አለው…….?ጥላኝ ሄደች እኮ…ጨከነችብኝ..ብዙ ቃል ገብታልኝ ነበር..በቅርብ ቀን ድል ባለ ሰርግ ልንጋባ ቃል ገብታልኝ ነበር…ልጅ እደምተወልድልኝ ቃል ገብታለኝ ነበር..ቢያንስ 2 ዓመት እንደምትኖር ዓምኜ ነበር..ሀኪሞቹም እንደዛ ብለውኝ ነበር…››
‹‹አይዞህ… በቃ ተረጋጋ››
‹‹ተረጋጋ አትበይኝ…አንቺም እኮ ቃል ገብተሸልኝ ነበር…ግን ይሄው እሬሳዋን ከታቀፍኩ በኃላ ልታፌዥብኝ መጣሽ››
‹‹እስቲ ዞር በልልኝ››አለችው፡፡
የልጅቷን መሞት እና የእሱን ሀዘን በማየቷ ምክንያት ስምታ ይዛው የመጣችው ስካር በግማሽ ፐርሰንት በረደላት፡፡
‹‹ልነሳ….?ምን …በመገነዝ ልትተባበሪኝ ነው..….?››ተነሳና ስሯ ቆሞ አፈጠጠባት፡፡
ገፍትራው እሱ በተነሳበት ቦታ ተተካችና ተቀመጠች ..እጇን ጭንቅላቷ ላይ አኖረችና አዕምሮዋን በመክፈት ትኩረቷን ሰብስባ እጇን ግንባሯ ላይ አድርጋ የሚሆነውን መጠበቅ ጀመረቸ… ከ30 ሰክንድ በኃላ የእጇ ቀለሙ መቀየር እና ለሊት መዳወላቡ ላይ ተክሏን ስትቀነጥስ እዳጋጠማት ሀመራዊ አይነት ቀለም ከውስጧ መፍለቅ ጀመረ ..
ከእሷ እጅ የፈለቀው ወደ ልጅቷ ጭንቅላት ሲገባና የእሷም በተመሳሳይ ሲቀየር ታየ…በዚህ አይነት ሁኔታ ለሁለት ደቂቃ ያህል ከቆየ በኃላ ጥቁር ጭስ የመሰለ ትነት ከጭንቅላቷ እየበነነ ወደቤቱ ኮርኒስ በመስገምገም በኖ መጥፋት ጀመር…ከዛ ህይወቷ ያለፈና በድን የነበረችው ልጅ መንቀጥቀጥና መንዘፍዘፍ ጀመረች…ታአምር ተከሰተ…..
ከደቂቃዎች ቆይታ በኃላ ልክ ከቀናት እንቅልፍ እንደናቃ ሰው አይኖቾን ገለጠችና አካባቢዋን መቃኘት ጀመረች…ፈገግ አለችና ቀና ብላ እንደሀውልት የተገተረውን መላኩን ተመለከተችው..አፉን እደከፈተና እነዛ ብርሀን የሚረጩ አይኖቾን እንደበለጠጣቸው በገረሜታ እያፈራረቀ ሲመለከታት አየችው…
‹‹የእኔ ፍቅር ምንድነው እየሆነ ያለው….?››አለችና በፍፅም ንቃት ከመኝታዋ ተነስታ አልጋው ጠርዝ ላይ ተቀምጠች…..ሶፊያ በጥርጣሬ እያየች‹‹አላወቅኩሽም ይቅርታ….?››ስትል ጠየቀቻት፡፡
‹‹አይ አታውቂኝም..ትንሽ አሞሽ ነበር…››
‹‹አረ ምንም የህመም ስሜት አይሰማኝም…እንደውም እንደዚህ ፍጽም ሰላማዊ የሆነ ስሜት ከተሰማኝ ዓመት አልፏታል ››
‹‹አዎ ትክክል ነሽ..ለማንኛውም እኔ ሀኪምሽ ነኝ..አሁን ስራዬን ስለጨረስኩ ልሂድ››ብላ ከተቀመጠችበት ተነሳችና ፊት ለፊቱ ተገትራ ቆመች…..ምን እንዳዛ እንዳስቆማት አታውቅም…
‹‹አደረግሺው..እንደፎከርሽው አደረግሽው››ብሎ በመፍለቅለቅ ተጠመጠመባት…እንደዛ ሲያደርግ ፍቅረኛዬ ምን ታስብ ይሆን….? ብሎ እንኳን መጨነቅ አልፈለገም….
እሷም እንዳቀፋት ጆሮው ላይ ተለጠፋችና በማንሾካሾክ‹‹አዎ አድርጌዋለሁ…..ዛሬውኑ ወደሀኪም ቤት ውሰዳትና አስመርምራት…ሙሉ በሙሉ መዳኗን ካረጋገጡልህ ያው በተስማማነው መሰረት በሶስት ቀን ውስጥ ቃልህን እንድትተገብር እፈልጋለሁ..የእቤቴ አድራሻ …››አለችና ከለበሰችው ጂንስ ሱሪዬ ኪስ ውስጥ ቢዝነስ ካርዷን አውጥታ የለበሰው ጃኬት ኪስ ውስጥ ከተተችለት…፡፡
በዝግታ ከእቅፉ አወጣትና በመገረም አፍጥጦ ያየት ጀመር….እሷም አይኖቾን ሳትሰብር አፍጥጣ አየችው …ደስታው በኖ በአንዴ አመድ ነፋቶበታል…እንደደነዘዘ ባለበት ቆመ፡፡
..‹‹ሰሚራም ምንድነው እየተካሄደ ያለው ….?››ብላ በጥርጣሬ የተለወሰ ጥያቄዋን ስትደረድር እና እየተካሄደ ስላላው ነገር ይበልጥ ለማወቅ በጥያቄ ሁለቱንም ስታፋጥጥ… ሶፊያ ከቆመችበት ስፍራ እግሮቾን በማነቃነቅ የተዘጋውን የመኝታ ቤት በራፍ ከፍታ ወጣች…..
ስትመጣ ከነበራት በተሻለ ፍጥነት ደረጃውን እየተንደረደረች ወርዳ ሳሎኑን ሰንጥቃ በመውጣት የግቢው የውጭ በራፍ ጋር ስትደርስ ቅልጥ ያለ የእልልታ ድምጽ እቤቱን ሲያደበላልቀው ሰማች……ፈገግ አለች..
‹‹ይህ የእነዚህ ሰዎች ደስታ እኔን ምን እንዳስከፈለኝ ቢያውቁ እንዲህ እልል አይሉም ነበር…ግን ምንድነው ለመላኩ ብዬው የመጣሁት?አሁን አስቲ ምን ማድረጌ ነው ….?››ስትል እራሷን ታዘበች፡፡በተስማማነው መሰረት በሶስት ቀን ውስጥ ትከፍለኛለህ ማለቷን ማመን አልቻለችም፡ ..በዛ ላይ እኮ የቤቷን አድርሻ ጭምር ሰጥታዋለች‹‹..እስቲ ይሄ ደስታው ለዛሬ እንኳን ሙሉ ቢሆንለት ምን ነበረበት..….?ገና ለገና እኔ ስቃይ ውስጥ ነኝ ብዬ ሌላውን ሰውም እንዲሰቃይ ማድረግ ነበረብኝ..….?ደግሞ ለሳምንት ዕድሜዬ እንደዚህ ክፉ መሆን ምን የሚሉት ልበ ጠጣርት ነው ….….?››እራሷን በራሷ ገሰፀች
የመኪናዋን ሞተር በማስነሳት ከአካባቢው በፍጥነት ተፈተለከቸ….
✨ይቀጥላል✨
#YouTube ቻናሌን subscribe ያደረጋቹ በጣም ጥቂት ናችሁ ምንም አያስከፍልም እያደረጋቹ ለሚለቀቁት ታሪኮች እንደክፍያ ቁጠሩት ዛሬ ብዙ ታደርጋለቹ ብዬ እጠብቃለው
👇
https://www.youtube.com/@atronose
#ቻናሉንም ይቀላቀሉ ለሌላም ያጋሩ👇
https://xn--r1a.website/atronosee
👍101👏22❤16😁2🤔2
👁❤በ'ነሱ ቤት❤👁
🍃ክፍል ሃያ🍃
❤🍃❤🍃❤🍃❤
አንድ ቀን አስተናጋጁ ሰሚር ከስራ ወጥቶ እየተጣደፈ ወደ ቤቱ ሲሄድ ሳለ ከወደዋላው የመኪና ትላክስ ድምፅ እየተከተለው ሲጮኽ ሰማና ፊቱን ቢያዞር የሰመረ መኪና መሆኑን ልብ አለ እናም ባለበት ቆሞ ጠበቀው ።ሰመረ አጠገቡ ደርሶ ከመኪናው በመውረድ እጁን ለሰላምታ ዘረጋለት ።አስተናጋጁ ሰሚር ትንሽ ግር አለው ቀኑ ቅዳሜ ቢሆንም እንደተለመደው ሰመረን ከጓደኞቹጋር ሬስቶራንቱ ውስጥ አላየውም ። ከዚበፊት ተነጣጥለው ስለማያውቁ የዛሬው ለየት ብሎበታል ።ይበልጥ ደሞ አሁን ሰመረ ተከታትሎ ሲያስቆመው ። የነዚ ልጆች ጉድ አያልቅም ደሞ ምን ሊለኝ ነው በሚል እያየው እጁን ጨበጠው። ሰመረ ሰላምታ ከተለዋወጡ በዋላ
"እንዴት ነህ አስተናጋጅ "አለው
"ሰሚር ጅላሉ "አለው እየከፋው
"ይቅርታ ስምህ ጠፍቶኝ ነው "አለው
"አይ ችግር የለም እእ ምን ፈልገኽኝ ነው?"አለው አስተናጋጁ ሰሚር
"አዎ እእ ምን መሰለህ አንድ ነገር ላይ እንድትረዳኝ ፈልጌ ነበር እእ እንዴት ብዬ ልንገርህ ጉዳዩ ትንሿን ጓደኛህን የሚመለከት ነው "አለው ሰመረ ጭንቅ እያለው። አስተናጋጁ ሰሚር 'ይኽዋ እንደፈራውት ሁሉም አይናቸውን ጥለውባታል በቃ በነሱ ቤት ሀብታም ስለሆኑ ሁሉም ነገር እንደሚገባቸው ነው የሚያስቡት ኤጭ 'አለ በውስጡ።
"ምን መሰለህ ጓደኛዬ በሷላይ ያለው ፍላጎት ደስ አላለኝም እና አንተ በተቻለህ መጠን እንዳትታለል ምክር እንድትሰጣት ነው ያው አብረሃት ስለሆንክ "አለው ከየት ወደየት እንደሚያወራ ግራ እየገባው
"እእ ጓደኛህ ማለት ያ ወፍራሙ "አለው አስተናጋጁ ሰሚር እንደማያውቅ ሆኖ ።
"አዎ ጌታነህ ነው ። ለማንኛውም ስልክ እየደወለ ወደራሱ ሊስባት ጥረት እያደረገ ነው እሷ ታዳጊ ስለሆነች ብዙም ስለወንዶች ባህሪ ላታውቅ ትችላለች ስለዚህ አንዳች ስህተት ውስጥ እንዳትገባ ጠብቃት እባክህ! ከራስህም ጭምር ! እንዴት ስለጓደኛው እንዲ ይናገራል ብለህ እንደምታስብ አውቃለው ነገር ግን ጓደኛዬ የሚይሆን አካሄድ እየሄደ ስለሆነ እሱን ባልጠላውም ድርጊቱን መቃወም ስላለበኝ ነው በዛላይ ለምን እንደው አላውቅም ያቺልጅ ታሳዝነኛለች እንድትጎዳ አልፈልግም "አለው ፀጉሩን ወደዋላ ወደዋላ በጣቶቹ እያበጣጠረ
"እም.... ገ..ገባኝ እሷም ብትሆን እኮ የዋዛ አደለችም በቀላሉ የምትሸነፍ አይመስለኝም "አለው አስተናጋጁ ሰሚር
"ምን ማለት አንተ ሞክረሃት ባልሆነ!?"አለው ሰመረ ኮስተር ብሎ
"ኧረረ እኔ ሰሚር እንዴ እሷ እኮ በጣም ታናሼ ናት ።በጭራሽ አላስበውም ታውቃለህ ዜይነብ የምትባል ብቸኛ እህት አለችኝ ክፍልሃገር ነው የምትኖረው ቡታጅራ እእ እና ልክ በሷ ዕድሜ ናት እሷን ነው የምታስታውሰኝ ።የሷ ሁኔታ ካንተም በላይ ያሳስበኛል ።ልልህ የፈለኩት እሷ በጣም ጠንካራ ልጅ ናት ነው"አለ አስተናጋጁ ሰሚር
"እእ በነገራችን ላይ ስልኬ ካስፈለገህ ያዘው "አለው ቁጡሩን እየነገረው ። አስተናጋጁ ሰሚር በፍጥነት ስልኩን ያዘው ።ምን ሀልባት አብላካት በዚው ከቀጠለች የሰመረ ስልክ ሊያስፈልጋት ይችላል ብሎ በማሰብ ።
ስልክ ከተለዋወጡ በዋላ። ሰመረ አንዳች ችግር በሷ ዙሪያ ከተፈጠረ አሳውቀኝ አደራ ብሎት ሲሄድ። አስተናጋጁ ሰሚር ፈገግ ብሎ በቃ በነሱ ቤት ያለነሱ ችግር የሚፈታ ያለ አይመስላቸውም አሂሂሂ አይ ሀብታም አይ ገንዘብ ደረጃ መዳቢ ሆንክብን እኮ አለ ።ሰመረ መኪናውን አስነስቶ ሲሄድ ጠብቆ ። ወደቤቱ ሊሄድ የነበረውን አሳብ በመተው ወደ አብላካት ቤት መጓዝ ጀመረ .........
👁
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
🍃ክፍል ሃያ🍃
❤🍃❤🍃❤🍃❤
አንድ ቀን አስተናጋጁ ሰሚር ከስራ ወጥቶ እየተጣደፈ ወደ ቤቱ ሲሄድ ሳለ ከወደዋላው የመኪና ትላክስ ድምፅ እየተከተለው ሲጮኽ ሰማና ፊቱን ቢያዞር የሰመረ መኪና መሆኑን ልብ አለ እናም ባለበት ቆሞ ጠበቀው ።ሰመረ አጠገቡ ደርሶ ከመኪናው በመውረድ እጁን ለሰላምታ ዘረጋለት ።አስተናጋጁ ሰሚር ትንሽ ግር አለው ቀኑ ቅዳሜ ቢሆንም እንደተለመደው ሰመረን ከጓደኞቹጋር ሬስቶራንቱ ውስጥ አላየውም ። ከዚበፊት ተነጣጥለው ስለማያውቁ የዛሬው ለየት ብሎበታል ።ይበልጥ ደሞ አሁን ሰመረ ተከታትሎ ሲያስቆመው ። የነዚ ልጆች ጉድ አያልቅም ደሞ ምን ሊለኝ ነው በሚል እያየው እጁን ጨበጠው። ሰመረ ሰላምታ ከተለዋወጡ በዋላ
"እንዴት ነህ አስተናጋጅ "አለው
"ሰሚር ጅላሉ "አለው እየከፋው
"ይቅርታ ስምህ ጠፍቶኝ ነው "አለው
"አይ ችግር የለም እእ ምን ፈልገኽኝ ነው?"አለው አስተናጋጁ ሰሚር
"አዎ እእ ምን መሰለህ አንድ ነገር ላይ እንድትረዳኝ ፈልጌ ነበር እእ እንዴት ብዬ ልንገርህ ጉዳዩ ትንሿን ጓደኛህን የሚመለከት ነው "አለው ሰመረ ጭንቅ እያለው። አስተናጋጁ ሰሚር 'ይኽዋ እንደፈራውት ሁሉም አይናቸውን ጥለውባታል በቃ በነሱ ቤት ሀብታም ስለሆኑ ሁሉም ነገር እንደሚገባቸው ነው የሚያስቡት ኤጭ 'አለ በውስጡ።
"ምን መሰለህ ጓደኛዬ በሷላይ ያለው ፍላጎት ደስ አላለኝም እና አንተ በተቻለህ መጠን እንዳትታለል ምክር እንድትሰጣት ነው ያው አብረሃት ስለሆንክ "አለው ከየት ወደየት እንደሚያወራ ግራ እየገባው
"እእ ጓደኛህ ማለት ያ ወፍራሙ "አለው አስተናጋጁ ሰሚር እንደማያውቅ ሆኖ ።
"አዎ ጌታነህ ነው ። ለማንኛውም ስልክ እየደወለ ወደራሱ ሊስባት ጥረት እያደረገ ነው እሷ ታዳጊ ስለሆነች ብዙም ስለወንዶች ባህሪ ላታውቅ ትችላለች ስለዚህ አንዳች ስህተት ውስጥ እንዳትገባ ጠብቃት እባክህ! ከራስህም ጭምር ! እንዴት ስለጓደኛው እንዲ ይናገራል ብለህ እንደምታስብ አውቃለው ነገር ግን ጓደኛዬ የሚይሆን አካሄድ እየሄደ ስለሆነ እሱን ባልጠላውም ድርጊቱን መቃወም ስላለበኝ ነው በዛላይ ለምን እንደው አላውቅም ያቺልጅ ታሳዝነኛለች እንድትጎዳ አልፈልግም "አለው ፀጉሩን ወደዋላ ወደዋላ በጣቶቹ እያበጣጠረ
"እም.... ገ..ገባኝ እሷም ብትሆን እኮ የዋዛ አደለችም በቀላሉ የምትሸነፍ አይመስለኝም "አለው አስተናጋጁ ሰሚር
"ምን ማለት አንተ ሞክረሃት ባልሆነ!?"አለው ሰመረ ኮስተር ብሎ
"ኧረረ እኔ ሰሚር እንዴ እሷ እኮ በጣም ታናሼ ናት ።በጭራሽ አላስበውም ታውቃለህ ዜይነብ የምትባል ብቸኛ እህት አለችኝ ክፍልሃገር ነው የምትኖረው ቡታጅራ እእ እና ልክ በሷ ዕድሜ ናት እሷን ነው የምታስታውሰኝ ።የሷ ሁኔታ ካንተም በላይ ያሳስበኛል ።ልልህ የፈለኩት እሷ በጣም ጠንካራ ልጅ ናት ነው"አለ አስተናጋጁ ሰሚር
"እእ በነገራችን ላይ ስልኬ ካስፈለገህ ያዘው "አለው ቁጡሩን እየነገረው ። አስተናጋጁ ሰሚር በፍጥነት ስልኩን ያዘው ።ምን ሀልባት አብላካት በዚው ከቀጠለች የሰመረ ስልክ ሊያስፈልጋት ይችላል ብሎ በማሰብ ።
ስልክ ከተለዋወጡ በዋላ። ሰመረ አንዳች ችግር በሷ ዙሪያ ከተፈጠረ አሳውቀኝ አደራ ብሎት ሲሄድ። አስተናጋጁ ሰሚር ፈገግ ብሎ በቃ በነሱ ቤት ያለነሱ ችግር የሚፈታ ያለ አይመስላቸውም አሂሂሂ አይ ሀብታም አይ ገንዘብ ደረጃ መዳቢ ሆንክብን እኮ አለ ።ሰመረ መኪናውን አስነስቶ ሲሄድ ጠብቆ ። ወደቤቱ ሊሄድ የነበረውን አሳብ በመተው ወደ አብላካት ቤት መጓዝ ጀመረ .........
👁
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍97❤12😁9🔥3