#ተአምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
እለቱ እሁድ …ሰማይና ምድሩ ከመላቀቁ በፊት በሚባልበት የለሊቱ የጊዜ ክፍል ላይ ነው፡፡ ኦርቶዶክሶቹ ቤተሰቦቾ ተነስተው አምላካቸውን ለመማፀን ቅ/ሚካኤል ቤተክርስቲያን ተያይዘው ግቢውን ለቀው እንደወጡ እሷም ተስፈንጥራ መኝታዋን ለቀቀችና እቤቱን በታናናሽ ወንድሞቾ ላይ ከውጭ መለስ አድርጋባቸው ግቢውን ለቃ ቁልቁለቱን በመንደርደር እንቅፍት እያላተማት ወደ ያዶት ሩጫዋን ቀጠለች..ይገርማል ጄሬካን እንዳልያዘች እንኳን ትዝ ያላት የወንዙን የለሊት ሿሿታ ድምጽ ለጆሮዋ ከደረሰ በኃላ ነበር፡፡
‹‹ወይ ጉዴ….ምን መሆኔ ነው …? እሱስ እንዴት ይታዘበኝ…?›ስትል በውስጧ እራሷን ታዘበች፡፡
እንደዛም ቢሆንም ግን እርምጃዋን አልጋታችም ….ቀጥታ ወደ ወንዙ አመራች…፡፡ በእለቱ የተለየ መንቀዥቀዥ፤ የተለየ መቀበጥበጥ.፤የተለየ መቁላላት 🤭 እየታየባት ነበር… ምክንያቱ ስታስብ ሀሳቡን ካልቀየረ በስተቀር እቤቴ እወስድሻለሁ ስላላት ያ በውስጧ የፈጠረባ ጉጉተና ደስታ ይመስላታል… .‹‹.እስኪ እሱ ቤት መሄድ እንዴት ነው እንደዚህ ሊያጓጓኝ የቻለው..?›እራሷን ጠየቀች፡፡
ከዚህ በፊት ዘመድ ካልሆነ በስተቀር ወንድ ልጅ ቤት ሄዳ ጣዕሙን ቀምሳ እንኳን አታውቅም…
.‹‹ወስዶ ሌላ ነገር ቢያደርገኝስ…?››.ሀሳቡን በማሰቧ እራሱ ሰውነቷ ተንቀጠቀጠባት……ማድረግ ቢፈልግ ስንት ቀን ሙሉ በውድቅት ለሊት ማንም በሌለበት እየተመላለሰችለት አይደል…? እርቃን ገላዋን ከገላው አጣብቃ ስትዋኝ አልነበር እንዴ?እንደዛ ማድረግ ቢፈልግ ማን ይከለክለው ነበር….?እንደዚህ ማሰቧ አጽናናት ፤ እና ፈገግ አለች፡፡
‹‹ ..ፈገግታሽ ያምራል››አላት ወንዝ ውስጥ ብቅ ጥልቅ እያለ ..ለካ ሳታስበው ደርሳ ወንዙ ጠርዝ አካባቢ ቆማ ነበር በሀሳብ ስትባዝን የነበረው፡፡
‹‹ደህና አደርክ››አለችው እንደመባነን ብላ
‹‹አዎ አድሬለሁ…ነይ ግቢ››አላት
‹‹ወዴት ነው የምገባው?››
‹‹ወደ ወንዙ ነዋ››
‹‹አልገባም …ቀጠሮ እኮ ነበረን ፤እረሳኸው እንዴ…?››
በሚያበሽቅ ና ተስፋ በሚያስቆርጥ የንግግር ቃና‹‹የምን ቀጠሮ?›› አላት ፡
ትንሿን ለንቦጯን ጥላ‹‹ተወው በቃ››አለችው፡፡
ፈገግ አለና‹‹..ኩሪፊያሽን እኮ በጣም ስለምወድልሽ ነው..እቤቴን ላሳይሽ አይደል ቀጠሯችን….?ነይ ግቢና አምስት ደቂቃ አብረን ዋኝተን እንሄዳለን..››
‹‹አምስት ደቂቃ ብቻ!!!››
‹‹አዎ.. አምስት ደቂቃ ብቻ››
‹‹..ተስማምታ ቀሚሷን አወለቀችና ደረቅ ቦታ አጣጥፋ በማስቀመጥ በፓንት ብቻ ዘላ እጠገቡ ቦጭረቅ አለች››..….አንጠልጥሎ አቀፋትና ይዞት ወደ ውሀ ውስጥ ሰመጠ …ከእቅፉ ለመውጣት ተንፈራገጠች… አልቻለችም፡፡ ይዟት ውስጥ ለውስጥ እየዋኘ ነው፡፡ ሳታስበው ከንፈሩን ከንፈሯ ላይ አጣበቀው..የሆነ በቃላት ልትገልፀው የማትችለው የኤሌክትሪክ ንዝረት አይነት ሞገድ ከጎረሰው ከንፈሯ ተነስቶ እላይ ጭንቅላቷ. ድረስ እንደገና ከዛው ከተጎረሰው ከንፈሯ ተነስቶ ወደታች እግር ጥፍሯ ድረስ በመሰራጨት አንዘፈዘፋት ….የምትዋኝ ሳይሆን የምትንሳፈፍ ነበር የመስላት… ለ5 ደቂቃ በእንደዛ አይነት ሁኔታ ውስጥ ለውስጥ ከዋኙ በኃላ የተደረመሰ ጉድጓድ ያለው የመሬት ስንጥቅ የወንዝ ወለል ላይ በአይኗ ገባ ….
‹‹አለየውም ይሆን ?››ብላ በማሰብ ልታስጠነቅቀው ፈልጋ ለመናገር ከንፈሯን ለማለቃቀቅ ብትጥርም አልቻለችም …ይዟት እያመራ ያለው ወደዛው አቅጣጫ ነው….የሚያስፈራ አይነት ጉድጓድ ነው …እንደውም አስፈሪ የአውሬ አፍ ይመስላል…ዳሩ ምንም ማድረግ ሳትችል ይባስ ብሎ ከንፈሩን ከከንፈሯ ሰውነቱን ከሰውነቷ እንዳጣበቀ በስንጥቁ መሬት አፉ ውስጥ ገባና ወደጥልቁ. ይዞት ጭልጥ አለ….
‹‹ወይኔ ልጅት …..ምን አይነት ተአምር ነው….?ምን አይነት ቀበጥ ልጅ ነኝ…?እንዴት ደፍሬ ነው ከዚህ ሰይጣን ጋር የተወዳጀሁት…?.መወዳጀቱንስ እሺ ልወዳጅ እንዴት የማያስብ አዕምሮ ቢኖረኝ ነው ቤትህን ካላሰየህኝ ብዬ ወጥሬ የያዝኩት…?›ስትል ግትልትል ጥያቄዎችን እራሷን ጠየቀች…መልስ መላሽ ግን አልነበረም .. ወደ ሲኦል ይዞት እየጠለቀ ያለ ነው የመሰላት…, ‹‹ግን ሲኦል የት ነው የሚገኘው››.…..? ከምድር በላይ ሰማይ ላይ ነው ወይስ ከምድር በታች ካለ ስምጥ ጨለማ ውስጥ….?አይ አሁን ይዞኝ እየሰመጠ ያለው ከምድር እንብርት ከሚገኝ ጨለማ ነው ..››በፍራቻ ተቀፍድዳ ነፍሷ ጭምር እየቃተች ቢሆንም እዕምሮዋ ግን በሀሳብ ግትልትል ከመብሰልሰል እራሷን መግታት አልቻለችም፡፡ አዎ ምንም እየታያት አይደለም‹‹….ደግሞ አንደርስም እንዴ…?›አለች ፡፡
..በቃ ሲኦል ውስጥ መቼስ ያለው የሚንቀለቀል እቶን እሳት ነው…ነፍስ አባቷ ብዙ ጊዜ ሲናገሩ ሰምታለች…አይ እሳት ብቻም አይደለም ሰውነትን የሚበጣጥስ ቀዝቃዛ በረዶም አለ ብለዋታል…‹‹ግን እቶን እሳት እና ቀዝቃዛ ግግር በረዶ በአንድ የሲኦል ካምፕ ውስጥ እንዴት መገኘት ይችላሉ…?ሁለቱ እርስ በርሳቸው አይጠፋፉም እንዴ…?››ሀሳቧ ለራሷ አስገረማት.‹‹ የእኔ ነገር አሁን ስለዚህ የማስብበት ሁኔታ ላይ ነኝ…?›› ቤተሰቦቾን እሬሳዋን እንኳን ሳያገኙት ቀጥታ በጎሮ በር ወደሲኦል መሄዷ በጣም ልብ ሰባሪ ገጠመኝ ነው የሆነባት…?ከሀሳብ ቅርቃር ውስጥ ሳትወጣ ከንፈሩን ከከንፈሯ ድንገት ሲያነሳ የተለየ አዲስ አይነት ከልብ የመነጠቅ አይነት ስሜት ተሰማት ፡፡
…አዎ እግሮቾ ለስለስ የሚል ነገር ላይ ቆመዋል…እጆቹ ከሰውነቷ ተላቀቁ .. ሰውነቱንም ከሰውነቷ አለያየው… ግን በጨለማ ደብዝዞ እና ጨፍና የነበሩትን አይኖቾን መግለጥ ፈራች…‹‹.ሲኦል ደርሰናል ማለት ነው..?››ስትል ጠየቀች.. ግን የእሳቱም ወላፈን እያቃጠለት አይደለም.. የበረዶው ቅዝቃዜውም ለሰውነቷ እየተሰማት አይደለም…በተቀራኒው ከገነት የሚመነጭ አይነት አየር በአፍንጫዋ እየሳበች ነው::እንደዛ መሆኑ ደግሞ ጥሩ ነገር እንዲሰማት እያደረገ ነው፡፡
‹‹ደርሰናል ግለጪ››የሚል ድምጽ ሰማች…
✨ይቀጥላል✨
፡
፡
#ክፍል_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
እለቱ እሁድ …ሰማይና ምድሩ ከመላቀቁ በፊት በሚባልበት የለሊቱ የጊዜ ክፍል ላይ ነው፡፡ ኦርቶዶክሶቹ ቤተሰቦቾ ተነስተው አምላካቸውን ለመማፀን ቅ/ሚካኤል ቤተክርስቲያን ተያይዘው ግቢውን ለቀው እንደወጡ እሷም ተስፈንጥራ መኝታዋን ለቀቀችና እቤቱን በታናናሽ ወንድሞቾ ላይ ከውጭ መለስ አድርጋባቸው ግቢውን ለቃ ቁልቁለቱን በመንደርደር እንቅፍት እያላተማት ወደ ያዶት ሩጫዋን ቀጠለች..ይገርማል ጄሬካን እንዳልያዘች እንኳን ትዝ ያላት የወንዙን የለሊት ሿሿታ ድምጽ ለጆሮዋ ከደረሰ በኃላ ነበር፡፡
‹‹ወይ ጉዴ….ምን መሆኔ ነው …? እሱስ እንዴት ይታዘበኝ…?›ስትል በውስጧ እራሷን ታዘበች፡፡
እንደዛም ቢሆንም ግን እርምጃዋን አልጋታችም ….ቀጥታ ወደ ወንዙ አመራች…፡፡ በእለቱ የተለየ መንቀዥቀዥ፤ የተለየ መቀበጥበጥ.፤የተለየ መቁላላት 🤭 እየታየባት ነበር… ምክንያቱ ስታስብ ሀሳቡን ካልቀየረ በስተቀር እቤቴ እወስድሻለሁ ስላላት ያ በውስጧ የፈጠረባ ጉጉተና ደስታ ይመስላታል… .‹‹.እስኪ እሱ ቤት መሄድ እንዴት ነው እንደዚህ ሊያጓጓኝ የቻለው..?›እራሷን ጠየቀች፡፡
ከዚህ በፊት ዘመድ ካልሆነ በስተቀር ወንድ ልጅ ቤት ሄዳ ጣዕሙን ቀምሳ እንኳን አታውቅም…
.‹‹ወስዶ ሌላ ነገር ቢያደርገኝስ…?››.ሀሳቡን በማሰቧ እራሱ ሰውነቷ ተንቀጠቀጠባት……ማድረግ ቢፈልግ ስንት ቀን ሙሉ በውድቅት ለሊት ማንም በሌለበት እየተመላለሰችለት አይደል…? እርቃን ገላዋን ከገላው አጣብቃ ስትዋኝ አልነበር እንዴ?እንደዛ ማድረግ ቢፈልግ ማን ይከለክለው ነበር….?እንደዚህ ማሰቧ አጽናናት ፤ እና ፈገግ አለች፡፡
‹‹ ..ፈገግታሽ ያምራል››አላት ወንዝ ውስጥ ብቅ ጥልቅ እያለ ..ለካ ሳታስበው ደርሳ ወንዙ ጠርዝ አካባቢ ቆማ ነበር በሀሳብ ስትባዝን የነበረው፡፡
‹‹ደህና አደርክ››አለችው እንደመባነን ብላ
‹‹አዎ አድሬለሁ…ነይ ግቢ››አላት
‹‹ወዴት ነው የምገባው?››
‹‹ወደ ወንዙ ነዋ››
‹‹አልገባም …ቀጠሮ እኮ ነበረን ፤እረሳኸው እንዴ…?››
በሚያበሽቅ ና ተስፋ በሚያስቆርጥ የንግግር ቃና‹‹የምን ቀጠሮ?›› አላት ፡
ትንሿን ለንቦጯን ጥላ‹‹ተወው በቃ››አለችው፡፡
ፈገግ አለና‹‹..ኩሪፊያሽን እኮ በጣም ስለምወድልሽ ነው..እቤቴን ላሳይሽ አይደል ቀጠሯችን….?ነይ ግቢና አምስት ደቂቃ አብረን ዋኝተን እንሄዳለን..››
‹‹አምስት ደቂቃ ብቻ!!!››
‹‹አዎ.. አምስት ደቂቃ ብቻ››
‹‹..ተስማምታ ቀሚሷን አወለቀችና ደረቅ ቦታ አጣጥፋ በማስቀመጥ በፓንት ብቻ ዘላ እጠገቡ ቦጭረቅ አለች››..….አንጠልጥሎ አቀፋትና ይዞት ወደ ውሀ ውስጥ ሰመጠ …ከእቅፉ ለመውጣት ተንፈራገጠች… አልቻለችም፡፡ ይዟት ውስጥ ለውስጥ እየዋኘ ነው፡፡ ሳታስበው ከንፈሩን ከንፈሯ ላይ አጣበቀው..የሆነ በቃላት ልትገልፀው የማትችለው የኤሌክትሪክ ንዝረት አይነት ሞገድ ከጎረሰው ከንፈሯ ተነስቶ እላይ ጭንቅላቷ. ድረስ እንደገና ከዛው ከተጎረሰው ከንፈሯ ተነስቶ ወደታች እግር ጥፍሯ ድረስ በመሰራጨት አንዘፈዘፋት ….የምትዋኝ ሳይሆን የምትንሳፈፍ ነበር የመስላት… ለ5 ደቂቃ በእንደዛ አይነት ሁኔታ ውስጥ ለውስጥ ከዋኙ በኃላ የተደረመሰ ጉድጓድ ያለው የመሬት ስንጥቅ የወንዝ ወለል ላይ በአይኗ ገባ ….
‹‹አለየውም ይሆን ?››ብላ በማሰብ ልታስጠነቅቀው ፈልጋ ለመናገር ከንፈሯን ለማለቃቀቅ ብትጥርም አልቻለችም …ይዟት እያመራ ያለው ወደዛው አቅጣጫ ነው….የሚያስፈራ አይነት ጉድጓድ ነው …እንደውም አስፈሪ የአውሬ አፍ ይመስላል…ዳሩ ምንም ማድረግ ሳትችል ይባስ ብሎ ከንፈሩን ከከንፈሯ ሰውነቱን ከሰውነቷ እንዳጣበቀ በስንጥቁ መሬት አፉ ውስጥ ገባና ወደጥልቁ. ይዞት ጭልጥ አለ….
‹‹ወይኔ ልጅት …..ምን አይነት ተአምር ነው….?ምን አይነት ቀበጥ ልጅ ነኝ…?እንዴት ደፍሬ ነው ከዚህ ሰይጣን ጋር የተወዳጀሁት…?.መወዳጀቱንስ እሺ ልወዳጅ እንዴት የማያስብ አዕምሮ ቢኖረኝ ነው ቤትህን ካላሰየህኝ ብዬ ወጥሬ የያዝኩት…?›ስትል ግትልትል ጥያቄዎችን እራሷን ጠየቀች…መልስ መላሽ ግን አልነበረም .. ወደ ሲኦል ይዞት እየጠለቀ ያለ ነው የመሰላት…, ‹‹ግን ሲኦል የት ነው የሚገኘው››.…..? ከምድር በላይ ሰማይ ላይ ነው ወይስ ከምድር በታች ካለ ስምጥ ጨለማ ውስጥ….?አይ አሁን ይዞኝ እየሰመጠ ያለው ከምድር እንብርት ከሚገኝ ጨለማ ነው ..››በፍራቻ ተቀፍድዳ ነፍሷ ጭምር እየቃተች ቢሆንም እዕምሮዋ ግን በሀሳብ ግትልትል ከመብሰልሰል እራሷን መግታት አልቻለችም፡፡ አዎ ምንም እየታያት አይደለም‹‹….ደግሞ አንደርስም እንዴ…?›አለች ፡፡
..በቃ ሲኦል ውስጥ መቼስ ያለው የሚንቀለቀል እቶን እሳት ነው…ነፍስ አባቷ ብዙ ጊዜ ሲናገሩ ሰምታለች…አይ እሳት ብቻም አይደለም ሰውነትን የሚበጣጥስ ቀዝቃዛ በረዶም አለ ብለዋታል…‹‹ግን እቶን እሳት እና ቀዝቃዛ ግግር በረዶ በአንድ የሲኦል ካምፕ ውስጥ እንዴት መገኘት ይችላሉ…?ሁለቱ እርስ በርሳቸው አይጠፋፉም እንዴ…?››ሀሳቧ ለራሷ አስገረማት.‹‹ የእኔ ነገር አሁን ስለዚህ የማስብበት ሁኔታ ላይ ነኝ…?›› ቤተሰቦቾን እሬሳዋን እንኳን ሳያገኙት ቀጥታ በጎሮ በር ወደሲኦል መሄዷ በጣም ልብ ሰባሪ ገጠመኝ ነው የሆነባት…?ከሀሳብ ቅርቃር ውስጥ ሳትወጣ ከንፈሩን ከከንፈሯ ድንገት ሲያነሳ የተለየ አዲስ አይነት ከልብ የመነጠቅ አይነት ስሜት ተሰማት ፡፡
…አዎ እግሮቾ ለስለስ የሚል ነገር ላይ ቆመዋል…እጆቹ ከሰውነቷ ተላቀቁ .. ሰውነቱንም ከሰውነቷ አለያየው… ግን በጨለማ ደብዝዞ እና ጨፍና የነበሩትን አይኖቾን መግለጥ ፈራች…‹‹.ሲኦል ደርሰናል ማለት ነው..?››ስትል ጠየቀች.. ግን የእሳቱም ወላፈን እያቃጠለት አይደለም.. የበረዶው ቅዝቃዜውም ለሰውነቷ እየተሰማት አይደለም…በተቀራኒው ከገነት የሚመነጭ አይነት አየር በአፍንጫዋ እየሳበች ነው::እንደዛ መሆኑ ደግሞ ጥሩ ነገር እንዲሰማት እያደረገ ነው፡፡
‹‹ደርሰናል ግለጪ››የሚል ድምጽ ሰማች…
✨ይቀጥላል✨
👍165😱37❤20👏1
#ተአምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
//
‹‹ጎሽ ጥለኸኝ አልተሰወርክም…አጠገቤ አለህ ማለት ነው? ››ስትል የእፎይታ ትንፋሽ ተነፈሰችና…በከፍተኛ ፍራቻ እና ጥርጣሬ ዓይኖቾን ገለጠች…..ወንዝ የሚባል ነገር ስራቸው የለም…የሲኦል ምልክትም አይታያትም…. በሳር ፤ በትናንሽ አረንጓዴ ቁጥቆጦች እና የሚያማምሩ በቀለማት በተሸቆጠቆጡ አበቦች የተሞላ ወብ ቦታ ነው…ግን ግራ አጋቢ ቦታ…፡፡
ከስር መሬት ከላይም መሬት ነው የሚታያት ..ግዙፍ ዋሻ መሰል ነው እንዳትል ምኑም ዋሻ አይመስልም…የተለመደው አይነት ምድርና ሰማይ ነው የሚታየኝ ብላም እንዳትገምት በቆመችበት መሬት እና ወደላይ አንጋጣ በምታየው መሬት(ሰማይ) መካከል ያለው ልዩነት የሚታወቀውን ሰማይ ከመሬት የሚርቀውን ያህል እርቆ አይደለም የሚገኘው…በግምት ከመቶ ሜትር አይበልጥም፣
‹‹ተገልብጠን ከምድር ስር ይሆን እንዴ ያለነው….?ማለቴ ምድርን ከታች ወደ ላይ የምናያት..ማለቴ አሁን ላለሁበት ሚስጥራዊ ቦታ ምድር ሰማይ ትሆን እንዴ…?›ስትል በውስጧ ብትጠይቅም ለመግለጽ የፈለገችውን ሀሳቡ ለእሷው ለራሷ ተምታታባት…
ትክክለኛ መልስ ለመግኘት ወደ እሱ ዞረችና ‹‹የት ነው ያለነው…..?›› ስትል ጠየቀችው
‹‹እቤቴ››አላት
አበባ.. ትንንሽ ቁጥቋጦች.. እዚህም እዛም የሚፈልቁ ምንጮች… ለጥ ያለ ማለቂያው የማይታወቅ ሜዳ ነው የሚታያት‹‹ ….ይሄ ነው ቤትህ…..?››
‹‹አይ አይደለም….››አላት ፍርጥም ብሎ
‹‹….ቆይ ቆይ…›› እሰከአሁን በሁኔታው ተመስጣ ልብ ያላለችውን ነገር አየች…., ልብስ ለብሶም ሆነ እንደዚህ ሙሉ እርቃኑን ፊት ለፊቷ ቆሞ አይታው አታውቅም ነበር….እስከዛሬ ግምሽ አካሉ በውሀ እንደተሸፈን ከእምብርቱ በላይ ነበር የምታየው….በጣም ተገረመች…የምታየው ፍጥረት ሰው አይደለም….….?ሰው ካልሆነ ታዲያ ምንድነው ከተባለ መልሱ ለመግለፅ በጣም ይከብዳል…?፡፡ ምን ተብሎ እንደምትገለጽው እሷም ምንም አልገባትም ..እንደዚህ አይነት ፍጡር እሷ አይታ አታውቅም…፡፡እግሮቹ ጣት አልባ ናቸው… ልሙጥ እና እንደሰፌድ የተዘረጉ…ወይም የዓሳ ክንፍ የመሰሉ …..ብልቱ ደግሞ ምታህለው…ያልተገረዘች የሴት ቂንጥር በሏት… ወደ ፊት እንደባቄላ ነው አጎንቁላ የምትታየው…
ወይኔ ጉዴ››አለችና ሳቋ አመለጣት…ያሳቀት …?ስንት ቀን አሁን ቢደፍረኝስ .. ?እያለች የተጨነቀችው አጉል መጨነቅ በምናቧ መጥቶባት ነው …‹‹አሁን በዚች እንኳን መድፈር ሽንቱንስ መሽናት ይችላል…?›› የሚል ሀሳብ አሰበችና ሳቋን አረዘመችው …
ሌላው በትክክል ሰው አይደለም ብላ ያሰበችው ዋናው ምክንያት ባለጭራ መሆኑ ነው..ጭራ አለው፡፡ ጭራው ደግሞ ከኃላ ከመቀመጫው የላይኛው ክፍል በቅሎ ወደታች በመሄድ በእግሮቹ መካከል አልፎ ወደፊት ተቆልምሟል.‹‹.እንደውም ከእውነተኛው ብልቱ ይልቅ ጭራውን እንደብልትነት ቢጠቀምበት ያዋጣዋል›› ስትል በውስጧ አሰበችና ድጋሚ ፈገግ አለች፡፡
‹‹ስለእኔ ተፈጥሮ አስበሽ እና ተመራምረሽ ጨረሽ?››ብሎ አስበረገጋት
‹‹አይ ምን እመራመራለሁ….?እንዲሁ አዲስ ነገር ሆኖብኝ ነው እንጂ..››በአፍረት መለሰችለት፡፡
‹‹ግን አልፈራሺኝም…››
‹ለምን እንዳልፈራውህ እኔንም ገርሞኛል…?››የእውነትም ለምን እንዳልተንቀጠቀጠች…?ለምን ፊቷን አዙራ ወደተንጣለለው ሜዳ ፈርጥጣ እንዳልሮጠች …?ለምን ያንን ጆሮ ሰንጣቂ የዘወትር ጩኸቷን እንዳላስነካችው ?ለእሷም አልገባትም…በቃ ከመደነቅና ከመገረም ውጭ በስሜቷ ላይ ያስከተለው የጥላቻውም ሆነ የፍራቻ ስሜት አልነበረም….
‹‹ስለዚህ ወደቤት መሄድ እንችላለን?›› አለና ጎንበስ ብሎ የቆመበትን አካባቢ መሬት በእጁ ሲነካ በአስገራሚ ፍጥነት አብረቅራቂ የወርቅ ሳጥን ከተሰነጠቀው መሬት ተፈልቅቆ ወጣ…..
‹‹ፓንትሽን አውልቂ››አላት
‹‹ለምን …? ምን አስበህ ነው…?››ስትል ግራ በተጋባ ስሜት ጠየቀችው፡
‹‹በዚህች ዕቃዬ ምን አስባለሁ?›› አላት እና አሳፈራት….እሷም ልትለው የፈለገችው በዚህ ዕቃህ ምን ለማድረግ አስበህ ነው…›ነበር..ያው ልቧን በትክክል ነው ያነበበው፡
‹‹እንደዚህ ሆነሽ ወደ እኔ ቤቴ መግባት አትችይም …..ጨረር ይጎዳሻል››
መከራከሯን ትታ ፓንቷን አወለቅችና እጆቾን እፍረቷ ላይ አደራርባ ቆምች….በእጁ ካንጠለጠለው ሳጥን የሆነ ሰማያዊ መልከ ያለው የጠፈርተኞችን የሚመስል ልብስ አወጣና አለበሳት….ሙሉ በሙሉ በልብሱ ተጠቀለለች …ከዛ እጁን ወደ ፊት ሲዘረጋ እስከአሁን እይታዋ ውስጥ ያልገባ ግን ከቆመችበት በአንድ ሜትር ርቀት የነበረ ወርቅማ የብረት በር ወለል ብሎ ተበረገደ……ከዛ እቤት ሳይሆን አይታ የማታውቀው በምናቧ እንኳን ገምታው የማታውቀው በተረት አለም ብቻ የሚገኝ አይነት ምትሀታዊ የዘመነ ፤ የፀዳ እና ፀጥ ረጭ ያለ ከተማ ከፊታቸው ተነጠፈ…‹‹..እርግጠኛ ነኝ ይሄ ሁሉ እስከአሁን የሆነውና ያያሁት እውነት አይደለም….ህልም ላይ ነኝ ..ገና ከእንቅልፌም አልተነሳሁም›› በማለት እራሷን ለማፅናናትም ለማረጋጋትም ሞከረች….፡፡ግን አልተሳካላትም፡፡
…ምንም አይነት እሱን መሳይም ሆነ ሌላ ፍጡር ሳታይ ነው በወርቃማ ብርሀን ያሸበረቀውን ከተማ ሰንጥቀው እሱ ቤት የደረሱት፡፡ ይዞት የገባው አንድ ከግድግዳው ሰማያዊው ብርሀን የሚተፋ ቤት ውስጥ ነው ፡፡አራት ክፍል ቢኖሩትም ሁሉም ባዶ ነበሩ..ምንም ዕቃ የላቸውም…
‹‹እንዴ…ይሄ ነው ቤትህ..?››
‹‹አዎ ምነው… ?
አልወደድሺውም…?››
‹‹አይ ቤቱማ አሪፍ ነው..ግን ባዶ እኮ ነው….ቤትን ቤት የሚያሰኘው ደግሞ ጣሪያና ግድግዳ ብቻ ሳይሆን ውስጡም የሚገኝ መጠቀሚያ ቁሳቁስ ነው….››
‹‹ባዶ…››አለና ወደውስጥ ገብቶ ግድግዳውን ተጠጋና ማብሪያ ማጥፊያ የሚመስል ነገር ተጫነ..
ተአምር ተፈጠረ…ድፍን ግድጋዳው እየተከፋፈተ ፍሪጅ …ቴሊቭዝን የመሳሰሉት ዕቃዎች… ወለሉም እየተከፈተ ጠረጵዛ ወንበር በመውጣት እቤቱን ሞሉት…. አደመቁት…..
ምንም እንዳልተፈጠረ ሁሉን ነገር ችላ ብሎ‹‹አረፍ በይ …››አላት
‹‹ምን ጉድ ነው….!!እስኪ መኝታ ቤትህን አሳየኝ..?››ሌላ ተአምር ለማየት ከመጓጓት የመነጨ ጥያቄ ጠየቀችው፡፡
መጣና እጁን ትከሻዋ ላይ ጣል አድርጎ ይዟት ሄደ …ወደ ቀጣዩ ክፍል….በተመሳሳይ ባዶ ነበር…
-‹‹የትኛውን ልጫን …››አለችው ግድግዳ ላይ ወደተለጠፉት ማብሪያ ማጥፊያ እጇን እየሰነዘረች
‹‹አልጋ ከፈለግሽ ነጩን ተጫኚ..››
ተጫነችው፡፡
ከእምነበረድ ይሁን ከእንጨት ይሰራ ለጊዜው መለየት ያቃታትን ነጭ አንሶላ ….ነጭ አልጋልብስ የለበሰ አልጋ ከወለሉ ውስጥ ተአምራዊ በሆነ ክስተት በመውጣት ተዘረጋ…..
‹‹ወይ እዚህ ላይስ መተኛት እፈልጋለሁ..››
‹‹ታዲያ ተኚያ …ማን ከለከለሽ››
‹‹ግን ይሄንን የለበስኩትን ደባሪ ልብስ ማውለቅ እችላለሁ?››
‹‹ቆይ… ››ብሎ ወደሳሎን ሄደ…. ምን እንዳደረገ ባታውቅም ወዲያው ሰማያዊው የነበረው የቤቱ መብራት ወደ ብርማ አይነት ተለወጠ…እሱ ተመልሶ እሷ ወዳለችበት መጣ
‹‹አሁን ትችያለሽ አውልቂው››አላት፡፡
‹‹ወይ እንዴት ደባሪ መሰለህ ››አለችና ለማውለቅ ብትሞክርም የተቆላለፉትን ነገሮች እንዴት ልትፈታታቸው እንደምችል አልገባትም... ምታደርገው ግራ ገባት
‹‹አቦ ምን ቆመህ ታየኛለህ ? ናና ከእዚህ ወጥመድ ውስጥ አውጣኝ እንጂ››ቁጣ የተቀላቀለበት ልመና አሰማች፡፡
፡
፡
#ክፍል_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
//
‹‹ጎሽ ጥለኸኝ አልተሰወርክም…አጠገቤ አለህ ማለት ነው? ››ስትል የእፎይታ ትንፋሽ ተነፈሰችና…በከፍተኛ ፍራቻ እና ጥርጣሬ ዓይኖቾን ገለጠች…..ወንዝ የሚባል ነገር ስራቸው የለም…የሲኦል ምልክትም አይታያትም…. በሳር ፤ በትናንሽ አረንጓዴ ቁጥቆጦች እና የሚያማምሩ በቀለማት በተሸቆጠቆጡ አበቦች የተሞላ ወብ ቦታ ነው…ግን ግራ አጋቢ ቦታ…፡፡
ከስር መሬት ከላይም መሬት ነው የሚታያት ..ግዙፍ ዋሻ መሰል ነው እንዳትል ምኑም ዋሻ አይመስልም…የተለመደው አይነት ምድርና ሰማይ ነው የሚታየኝ ብላም እንዳትገምት በቆመችበት መሬት እና ወደላይ አንጋጣ በምታየው መሬት(ሰማይ) መካከል ያለው ልዩነት የሚታወቀውን ሰማይ ከመሬት የሚርቀውን ያህል እርቆ አይደለም የሚገኘው…በግምት ከመቶ ሜትር አይበልጥም፣
‹‹ተገልብጠን ከምድር ስር ይሆን እንዴ ያለነው….?ማለቴ ምድርን ከታች ወደ ላይ የምናያት..ማለቴ አሁን ላለሁበት ሚስጥራዊ ቦታ ምድር ሰማይ ትሆን እንዴ…?›ስትል በውስጧ ብትጠይቅም ለመግለጽ የፈለገችውን ሀሳቡ ለእሷው ለራሷ ተምታታባት…
ትክክለኛ መልስ ለመግኘት ወደ እሱ ዞረችና ‹‹የት ነው ያለነው…..?›› ስትል ጠየቀችው
‹‹እቤቴ››አላት
አበባ.. ትንንሽ ቁጥቋጦች.. እዚህም እዛም የሚፈልቁ ምንጮች… ለጥ ያለ ማለቂያው የማይታወቅ ሜዳ ነው የሚታያት‹‹ ….ይሄ ነው ቤትህ…..?››
‹‹አይ አይደለም….››አላት ፍርጥም ብሎ
‹‹….ቆይ ቆይ…›› እሰከአሁን በሁኔታው ተመስጣ ልብ ያላለችውን ነገር አየች…., ልብስ ለብሶም ሆነ እንደዚህ ሙሉ እርቃኑን ፊት ለፊቷ ቆሞ አይታው አታውቅም ነበር….እስከዛሬ ግምሽ አካሉ በውሀ እንደተሸፈን ከእምብርቱ በላይ ነበር የምታየው….በጣም ተገረመች…የምታየው ፍጥረት ሰው አይደለም….….?ሰው ካልሆነ ታዲያ ምንድነው ከተባለ መልሱ ለመግለፅ በጣም ይከብዳል…?፡፡ ምን ተብሎ እንደምትገለጽው እሷም ምንም አልገባትም ..እንደዚህ አይነት ፍጡር እሷ አይታ አታውቅም…፡፡እግሮቹ ጣት አልባ ናቸው… ልሙጥ እና እንደሰፌድ የተዘረጉ…ወይም የዓሳ ክንፍ የመሰሉ …..ብልቱ ደግሞ ምታህለው…ያልተገረዘች የሴት ቂንጥር በሏት… ወደ ፊት እንደባቄላ ነው አጎንቁላ የምትታየው…
ወይኔ ጉዴ››አለችና ሳቋ አመለጣት…ያሳቀት …?ስንት ቀን አሁን ቢደፍረኝስ .. ?እያለች የተጨነቀችው አጉል መጨነቅ በምናቧ መጥቶባት ነው …‹‹አሁን በዚች እንኳን መድፈር ሽንቱንስ መሽናት ይችላል…?›› የሚል ሀሳብ አሰበችና ሳቋን አረዘመችው …
ሌላው በትክክል ሰው አይደለም ብላ ያሰበችው ዋናው ምክንያት ባለጭራ መሆኑ ነው..ጭራ አለው፡፡ ጭራው ደግሞ ከኃላ ከመቀመጫው የላይኛው ክፍል በቅሎ ወደታች በመሄድ በእግሮቹ መካከል አልፎ ወደፊት ተቆልምሟል.‹‹.እንደውም ከእውነተኛው ብልቱ ይልቅ ጭራውን እንደብልትነት ቢጠቀምበት ያዋጣዋል›› ስትል በውስጧ አሰበችና ድጋሚ ፈገግ አለች፡፡
‹‹ስለእኔ ተፈጥሮ አስበሽ እና ተመራምረሽ ጨረሽ?››ብሎ አስበረገጋት
‹‹አይ ምን እመራመራለሁ….?እንዲሁ አዲስ ነገር ሆኖብኝ ነው እንጂ..››በአፍረት መለሰችለት፡፡
‹‹ግን አልፈራሺኝም…››
‹ለምን እንዳልፈራውህ እኔንም ገርሞኛል…?››የእውነትም ለምን እንዳልተንቀጠቀጠች…?ለምን ፊቷን አዙራ ወደተንጣለለው ሜዳ ፈርጥጣ እንዳልሮጠች …?ለምን ያንን ጆሮ ሰንጣቂ የዘወትር ጩኸቷን እንዳላስነካችው ?ለእሷም አልገባትም…በቃ ከመደነቅና ከመገረም ውጭ በስሜቷ ላይ ያስከተለው የጥላቻውም ሆነ የፍራቻ ስሜት አልነበረም….
‹‹ስለዚህ ወደቤት መሄድ እንችላለን?›› አለና ጎንበስ ብሎ የቆመበትን አካባቢ መሬት በእጁ ሲነካ በአስገራሚ ፍጥነት አብረቅራቂ የወርቅ ሳጥን ከተሰነጠቀው መሬት ተፈልቅቆ ወጣ…..
‹‹ፓንትሽን አውልቂ››አላት
‹‹ለምን …? ምን አስበህ ነው…?››ስትል ግራ በተጋባ ስሜት ጠየቀችው፡
‹‹በዚህች ዕቃዬ ምን አስባለሁ?›› አላት እና አሳፈራት….እሷም ልትለው የፈለገችው በዚህ ዕቃህ ምን ለማድረግ አስበህ ነው…›ነበር..ያው ልቧን በትክክል ነው ያነበበው፡
‹‹እንደዚህ ሆነሽ ወደ እኔ ቤቴ መግባት አትችይም …..ጨረር ይጎዳሻል››
መከራከሯን ትታ ፓንቷን አወለቅችና እጆቾን እፍረቷ ላይ አደራርባ ቆምች….በእጁ ካንጠለጠለው ሳጥን የሆነ ሰማያዊ መልከ ያለው የጠፈርተኞችን የሚመስል ልብስ አወጣና አለበሳት….ሙሉ በሙሉ በልብሱ ተጠቀለለች …ከዛ እጁን ወደ ፊት ሲዘረጋ እስከአሁን እይታዋ ውስጥ ያልገባ ግን ከቆመችበት በአንድ ሜትር ርቀት የነበረ ወርቅማ የብረት በር ወለል ብሎ ተበረገደ……ከዛ እቤት ሳይሆን አይታ የማታውቀው በምናቧ እንኳን ገምታው የማታውቀው በተረት አለም ብቻ የሚገኝ አይነት ምትሀታዊ የዘመነ ፤ የፀዳ እና ፀጥ ረጭ ያለ ከተማ ከፊታቸው ተነጠፈ…‹‹..እርግጠኛ ነኝ ይሄ ሁሉ እስከአሁን የሆነውና ያያሁት እውነት አይደለም….ህልም ላይ ነኝ ..ገና ከእንቅልፌም አልተነሳሁም›› በማለት እራሷን ለማፅናናትም ለማረጋጋትም ሞከረች….፡፡ግን አልተሳካላትም፡፡
…ምንም አይነት እሱን መሳይም ሆነ ሌላ ፍጡር ሳታይ ነው በወርቃማ ብርሀን ያሸበረቀውን ከተማ ሰንጥቀው እሱ ቤት የደረሱት፡፡ ይዞት የገባው አንድ ከግድግዳው ሰማያዊው ብርሀን የሚተፋ ቤት ውስጥ ነው ፡፡አራት ክፍል ቢኖሩትም ሁሉም ባዶ ነበሩ..ምንም ዕቃ የላቸውም…
‹‹እንዴ…ይሄ ነው ቤትህ..?››
‹‹አዎ ምነው… ?
አልወደድሺውም…?››
‹‹አይ ቤቱማ አሪፍ ነው..ግን ባዶ እኮ ነው….ቤትን ቤት የሚያሰኘው ደግሞ ጣሪያና ግድግዳ ብቻ ሳይሆን ውስጡም የሚገኝ መጠቀሚያ ቁሳቁስ ነው….››
‹‹ባዶ…››አለና ወደውስጥ ገብቶ ግድግዳውን ተጠጋና ማብሪያ ማጥፊያ የሚመስል ነገር ተጫነ..
ተአምር ተፈጠረ…ድፍን ግድጋዳው እየተከፋፈተ ፍሪጅ …ቴሊቭዝን የመሳሰሉት ዕቃዎች… ወለሉም እየተከፈተ ጠረጵዛ ወንበር በመውጣት እቤቱን ሞሉት…. አደመቁት…..
ምንም እንዳልተፈጠረ ሁሉን ነገር ችላ ብሎ‹‹አረፍ በይ …››አላት
‹‹ምን ጉድ ነው….!!እስኪ መኝታ ቤትህን አሳየኝ..?››ሌላ ተአምር ለማየት ከመጓጓት የመነጨ ጥያቄ ጠየቀችው፡፡
መጣና እጁን ትከሻዋ ላይ ጣል አድርጎ ይዟት ሄደ …ወደ ቀጣዩ ክፍል….በተመሳሳይ ባዶ ነበር…
-‹‹የትኛውን ልጫን …››አለችው ግድግዳ ላይ ወደተለጠፉት ማብሪያ ማጥፊያ እጇን እየሰነዘረች
‹‹አልጋ ከፈለግሽ ነጩን ተጫኚ..››
ተጫነችው፡፡
ከእምነበረድ ይሁን ከእንጨት ይሰራ ለጊዜው መለየት ያቃታትን ነጭ አንሶላ ….ነጭ አልጋልብስ የለበሰ አልጋ ከወለሉ ውስጥ ተአምራዊ በሆነ ክስተት በመውጣት ተዘረጋ…..
‹‹ወይ እዚህ ላይስ መተኛት እፈልጋለሁ..››
‹‹ታዲያ ተኚያ …ማን ከለከለሽ››
‹‹ግን ይሄንን የለበስኩትን ደባሪ ልብስ ማውለቅ እችላለሁ?››
‹‹ቆይ… ››ብሎ ወደሳሎን ሄደ…. ምን እንዳደረገ ባታውቅም ወዲያው ሰማያዊው የነበረው የቤቱ መብራት ወደ ብርማ አይነት ተለወጠ…እሱ ተመልሶ እሷ ወዳለችበት መጣ
‹‹አሁን ትችያለሽ አውልቂው››አላት፡፡
‹‹ወይ እንዴት ደባሪ መሰለህ ››አለችና ለማውለቅ ብትሞክርም የተቆላለፉትን ነገሮች እንዴት ልትፈታታቸው እንደምችል አልገባትም... ምታደርገው ግራ ገባት
‹‹አቦ ምን ቆመህ ታየኛለህ ? ናና ከእዚህ ወጥመድ ውስጥ አውጣኝ እንጂ››ቁጣ የተቀላቀለበት ልመና አሰማች፡፡
👍119❤13🤔5👎2👏2😢1
‹‹ፀባይ ይኑርሻ..››እያለ ወደእሷ ተጠጋና የሆኑ አንድ ሶስት ቁልፎችን ጫን ጫን ሲያደርጋቸው የለበሰችው ልበስ በመፈታታት ወለሉ ላይ ዝርግፍ ብሎ ወደቀ…እርቃኗን ቀረች፡፡
✨ይቀጥላል✨
✨ይቀጥላል✨
👍83😱29🥰5🔥2❤1
#ተአምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_ሰባት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
‹‹ፀባይ ይኑርሻ..››እያለ ወደእሷ ተጠጋና የሆኑ አንድ ሶስት ቁልፎችን ጫን ጫን ሲያደርጋቸው የለበሰችው ልበስ በመፈታታት ወለሉ ላይ ዝርግፍ ብሎ ወደቀ…እርቃኗን ቀረች፡፡
‹‹እንዴ..!!!››በድንጋጤ በርግጋ የእጇን መዳፎች በማነባር ቶሎ ብላ ብልቷ ላይ ከደነችው--ለካ መለመላዋን ነው ይዟት የመጣው…..ዘግይቶ ነው ይሄን የተረዳችው፡፡
‹‹ልቀቂው ….በጣም እኮ ነው የምታምሪው››
‹‹ሂድ እዛ…ሌላ ቀለል ያለ ሚለበስ ነገር የለህም..?››
‹‹የለኝም…››
ቶሎ ብላ አልጋ ላይ ወጣቸና አንሶላ የመሰለውን ጨርቅ ይሁን ልስልስ በረት ያለየችውን ልብስ ገልጣ ገባች
‹‹እኔም አብሬሽ ልተኛ…?››
በመለማመጥ ጠየቃት…
‹‹ከውስጥ ሳትገባ..ከላይ ከሆነ ተኛ››
እሱ ‹‹እሺ ››ብሎ የሜትር ያህል ርቀት በማሀላቸው ትቶ እንዳለችው ከላይ ተኛ
‹‹ምን እያደረግኩ ነው..?እስቲ አንድ ሴት ለዛውም ልጃገረድ ነኝ ብላ በአካባቢዋ ባሉ ወጣቶች ላይ ጉራዋን የምትነዛ እንዴት ለመጀመሪያ ቀን የመጣችበት ለዛውም በጥልቀት እኳን የማታውቀው የወንድ ቤት ውስጥ ዘላ ከመግባቷ አልጋ ላይ ትወጣለች…ይሄ ቅብጠት ነው ጅልነት….?ወይኔ ይሄ ግራ አጋቢ ፍጡር ምን አስነክቶኛል….?››ስትል አጉረመረመች፡፡
ደግሞ እሺ አልጋ ላይ መውጣቷ ሳያንስ እሱም ከጎኗ እንዲተኛ መፍቀዷ የዋህነትቷ ውጤት እንደሆነ እና ቆይቶ የሚያፀፅት ስህተት እንደሚያሰራ እንዲሁ ታወቃት….?
‹‹በጣም ቆንጆ እኮ ነህ….?ቆንጆ ና የምትገርም ፍጡር ››ይህን የተናገረችው እሷ እሯሷ መሆኗን ማመን አልቻለችም… ‹‹በቃ ለይቶልኛል…››አለች በውስጧ፡፡
‹‹አፍቅረሺኛል ማለት ነው.?›› እሱ ደግሞ ጭራሽ የዲፕሎማሲ ቃና በሌለው ጥሬ ንግግሩ ፀፀቷን አናረው፡፡
‹‹ኸረ በፍጽም… ባፈቅርህስ ምን ታደርግልኛለህ..?ሰው አይደለህ አላገባህ…››የገዛ ልቧ ግን ሰው ሆነ ሌላ ፍጡር ዋናው ማፈቀርሽ ነው እያላት ነው…
‹‹ሰው ባልሆንስ ከተመቸውሽ ብታገቢኝ ምን አለበት.?››
‹‹ምንም የለበትም …ግን ያው ባገባህስ ምን ዋጋ አለው ብዬ ነው.?››
‹‹እንዴት.? ››
‹‹እንትንህ እኮ ባቄላ ነው የምታህለው..ለእኔ ተፈጥሮ የሚስማማ ሆኖ አይደለም የተፈጠረው……እና ምንም ማድረግ አልችልም››
‹‹እንዴ ግን እንደዚህ እየተናገርኩ ያለሁት እኔው ነኝ…››ስትል የራሷን ባህሪ ባለማመን ጠየቀች..ለነገሩ እውነቷን ነው በጊዜው ተደብቆ የሚያዳምጣት ሰው ቢኖር እኮ በቃ የአራት አምስት አመት አሪፍ ልምድ ያለት ባልቴት ነው የምትመስለው…በአዲሱ የባህሪ ለውጧ እራሷን ከፉኛ ታዘበች፡፡
‹‹እና ታዲያ ወደውስጥ እንዳልገባ ለምን ከለከልሺኝ.?››
‹‹ዝም ብዬ ነዋ››
‹‹ዝም ብለሽ ከሆነማ ልግባ ..››ከእሷ አንደበት የሚወጣውን መልስ ሳይጠብቅ ተስፈንጥሮ ከውስጥ ገባ…ግን ሰውነቱ ከሰውነቷ ለማስጠጋት አልደፈረም ….ድርጊቱን ችላ አለችና…
‹‹ግን አንድ ጥያቄ ልጠይቅህ.?››ስትል የሁለቱንም ትኩረት ወደሌላ አቅጣጫ ዘወረችው፡፡
‹‹ጠይቂኝ››
‹‹እዚህ ማለት ከራስህ ወገን ሚስት አላገባህም.?››
‹‹እኛ ጋር ማግባት የሚባል ነገር የለም..ቃሉም አይታወቅም….››ሲል መለሰላት፡፡
‹‹እና ታዲያ እንዴት ነው የምትኖሩት . .?እንዴትስ ነው የምትዋለድት.?››
‹‹የምንኖረው ያው ሁለታችንም እራሳችንን ችለን ነው..ሴቷም ሆነች ወንድ ራሳቸውን ችለው ነው የሚኖሩት…ግንኙነትም ለመፈፀም በሁለቱ ፃታዎች መሀከል በእለቱ ያለ ስሜት ብቻ ነው ወሳኙ…
ለመውለድ ግን እዚህ እንደእናንተ በአጋጣሚ ወይም ሁሉም እንደፈለገው አይደለም የሚወልደው….
‹‹እና እንዴት ነው.?››ጠየቀችው ገርሟት
‹‹በአመት ስንት አዲስ ልጅ መወለድ አለበት.? የሚለውን የሚወስኑት የማህበረሰቡ የበላይ ጠባቂዎቹ ናቸው፡፡በተወሰነው ቁጥር መሰረት መውለድ የሚፈልጉ ሴቶች ይወዳደራሉ…..ከዛ እድሉ ቀንቶቸው የተመረጡት ሴቶች ከተመረጡ ወንዶች ጋር ግንኙነት በመፈፀም አርግዘው ይወልዳሉ..
የተወለደውን ማሳደጉ የሁሉም ኃላፊነት ነው ..በእናት እና ልጅ መካከል ያለው ቁርኝት እንደእናንተ አይደልም …እናት ትወልዳለች ከዛ ታስረክባለች..መውለድ ማለት ለማህበረሰቡ የተለየ አስዋፅኦ ማበርከት ማለት ነው እንጂ እናትም ሆነች አባት በሚወለደው አዲስ ልጅ ላይ የተለየ ኃላፊነትም ሆነ የተለየ መብት የላቸውም…››
‹‹ይገርማል…..ግን ደስ አይልም ..ልክ እንደ ማሽን ነው የምታስቡት ››
‹‹ብለሽ ነው ?ታዲያ እንደእናንተ የሰው ልጆች በስሜት መሞላትና በሆነ ባልሆነው መሳቀቅና ማልቀስ ይሻላል?
‹‹ቆይ ግን ይሄ ቦታ የት ነው ሚገኘው ?ምድር ላይ ነው?››አዲስ ርዕስ ከፈተች፡፡
አይ ከምድር በጣም ቅርብ የሆነ በመጠን ግን ከመሬት በጣም የሚያንስ ራሱን የቻለ ፕላኔት ነው፡፡
‹‹ስሙ ምን ይባላል?››
‹‹እኛ ኬድሮን እንለዋለን…የዕውቀት ምድር ማለት ነው ››
‹‹በእኛ በሰው ልጆችስ ስያሜው ምንድን ነው?››
‹‹አይ በሰው ልጆች አይታወቅም…››
‹‹እንዴት አይታወቅም ?ከምድር በጣም ቅርብ ነው አላልክም?››
‹‹ነው፡፡ ግን እራሳችንን ከጥቃትና ከውድመት ለመታደግ ባለን ለዘመናት በዳበረ እውቀትና ጥበብ አማካይነት ለእይታ እንዲሰወር አድርገነዋል..ለክ ቅድም ስትመጪ ከተማው ሙሉ በሙሉ ከእይታሽ ተሰውሮ እንደነበረ ሁሉ የእኛ ፕላኔት ምድር ላይም ሆነ ማርስ ላይ ሆነሽ እስከአሁን በተፈጠሩት በማንኛውም መሰሪያ ሊታይ የማይችል የተሰወረ እንዲሆን አድርገናል፡፡የሰው ልጅ ምደር ብቸኛዋ ህይወት የምታኖር ፕላኔት እንደሆነች ነው የሚያውቀው...ግን ደግሞ እኛ የምድር አፍንጫ ስር በማርስና በመሬት መካከል ተሰንቅረን ለአመታት በስኬት እየኖርን ነው፡፡ደግሞም አስፈላጊ ሲሆን ምድር ገብተን ብዙ ቡዙ ተልኮዎችን ፈፅመን ኮሽ ሳይል እንመለሳለን፡፡››
‹‹ወደፊትስ…?.››
‹‹ወደፊት እንግዲህ አናውቅም…በቴክኖለሎጂ ፍጥነት የሰው ልጅ መቼም ከእኛ የተሻለ መራቀቅ ላይ ይደርሳሉ ብዬ አላስብም››
‹‹ግን የእኛ ምድር ትለያለች አይደል?››ስትል ጠየቀችው፡፡
✨ይቀጥላል✨
፡
፡
#ክፍል_ሰባት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
‹‹ፀባይ ይኑርሻ..››እያለ ወደእሷ ተጠጋና የሆኑ አንድ ሶስት ቁልፎችን ጫን ጫን ሲያደርጋቸው የለበሰችው ልበስ በመፈታታት ወለሉ ላይ ዝርግፍ ብሎ ወደቀ…እርቃኗን ቀረች፡፡
‹‹እንዴ..!!!››በድንጋጤ በርግጋ የእጇን መዳፎች በማነባር ቶሎ ብላ ብልቷ ላይ ከደነችው--ለካ መለመላዋን ነው ይዟት የመጣው…..ዘግይቶ ነው ይሄን የተረዳችው፡፡
‹‹ልቀቂው ….በጣም እኮ ነው የምታምሪው››
‹‹ሂድ እዛ…ሌላ ቀለል ያለ ሚለበስ ነገር የለህም..?››
‹‹የለኝም…››
ቶሎ ብላ አልጋ ላይ ወጣቸና አንሶላ የመሰለውን ጨርቅ ይሁን ልስልስ በረት ያለየችውን ልብስ ገልጣ ገባች
‹‹እኔም አብሬሽ ልተኛ…?››
በመለማመጥ ጠየቃት…
‹‹ከውስጥ ሳትገባ..ከላይ ከሆነ ተኛ››
እሱ ‹‹እሺ ››ብሎ የሜትር ያህል ርቀት በማሀላቸው ትቶ እንዳለችው ከላይ ተኛ
‹‹ምን እያደረግኩ ነው..?እስቲ አንድ ሴት ለዛውም ልጃገረድ ነኝ ብላ በአካባቢዋ ባሉ ወጣቶች ላይ ጉራዋን የምትነዛ እንዴት ለመጀመሪያ ቀን የመጣችበት ለዛውም በጥልቀት እኳን የማታውቀው የወንድ ቤት ውስጥ ዘላ ከመግባቷ አልጋ ላይ ትወጣለች…ይሄ ቅብጠት ነው ጅልነት….?ወይኔ ይሄ ግራ አጋቢ ፍጡር ምን አስነክቶኛል….?››ስትል አጉረመረመች፡፡
ደግሞ እሺ አልጋ ላይ መውጣቷ ሳያንስ እሱም ከጎኗ እንዲተኛ መፍቀዷ የዋህነትቷ ውጤት እንደሆነ እና ቆይቶ የሚያፀፅት ስህተት እንደሚያሰራ እንዲሁ ታወቃት….?
‹‹በጣም ቆንጆ እኮ ነህ….?ቆንጆ ና የምትገርም ፍጡር ››ይህን የተናገረችው እሷ እሯሷ መሆኗን ማመን አልቻለችም… ‹‹በቃ ለይቶልኛል…››አለች በውስጧ፡፡
‹‹አፍቅረሺኛል ማለት ነው.?›› እሱ ደግሞ ጭራሽ የዲፕሎማሲ ቃና በሌለው ጥሬ ንግግሩ ፀፀቷን አናረው፡፡
‹‹ኸረ በፍጽም… ባፈቅርህስ ምን ታደርግልኛለህ..?ሰው አይደለህ አላገባህ…››የገዛ ልቧ ግን ሰው ሆነ ሌላ ፍጡር ዋናው ማፈቀርሽ ነው እያላት ነው…
‹‹ሰው ባልሆንስ ከተመቸውሽ ብታገቢኝ ምን አለበት.?››
‹‹ምንም የለበትም …ግን ያው ባገባህስ ምን ዋጋ አለው ብዬ ነው.?››
‹‹እንዴት.? ››
‹‹እንትንህ እኮ ባቄላ ነው የምታህለው..ለእኔ ተፈጥሮ የሚስማማ ሆኖ አይደለም የተፈጠረው……እና ምንም ማድረግ አልችልም››
‹‹እንዴ ግን እንደዚህ እየተናገርኩ ያለሁት እኔው ነኝ…››ስትል የራሷን ባህሪ ባለማመን ጠየቀች..ለነገሩ እውነቷን ነው በጊዜው ተደብቆ የሚያዳምጣት ሰው ቢኖር እኮ በቃ የአራት አምስት አመት አሪፍ ልምድ ያለት ባልቴት ነው የምትመስለው…በአዲሱ የባህሪ ለውጧ እራሷን ከፉኛ ታዘበች፡፡
‹‹እና ታዲያ ወደውስጥ እንዳልገባ ለምን ከለከልሺኝ.?››
‹‹ዝም ብዬ ነዋ››
‹‹ዝም ብለሽ ከሆነማ ልግባ ..››ከእሷ አንደበት የሚወጣውን መልስ ሳይጠብቅ ተስፈንጥሮ ከውስጥ ገባ…ግን ሰውነቱ ከሰውነቷ ለማስጠጋት አልደፈረም ….ድርጊቱን ችላ አለችና…
‹‹ግን አንድ ጥያቄ ልጠይቅህ.?››ስትል የሁለቱንም ትኩረት ወደሌላ አቅጣጫ ዘወረችው፡፡
‹‹ጠይቂኝ››
‹‹እዚህ ማለት ከራስህ ወገን ሚስት አላገባህም.?››
‹‹እኛ ጋር ማግባት የሚባል ነገር የለም..ቃሉም አይታወቅም….››ሲል መለሰላት፡፡
‹‹እና ታዲያ እንዴት ነው የምትኖሩት . .?እንዴትስ ነው የምትዋለድት.?››
‹‹የምንኖረው ያው ሁለታችንም እራሳችንን ችለን ነው..ሴቷም ሆነች ወንድ ራሳቸውን ችለው ነው የሚኖሩት…ግንኙነትም ለመፈፀም በሁለቱ ፃታዎች መሀከል በእለቱ ያለ ስሜት ብቻ ነው ወሳኙ…
ለመውለድ ግን እዚህ እንደእናንተ በአጋጣሚ ወይም ሁሉም እንደፈለገው አይደለም የሚወልደው….
‹‹እና እንዴት ነው.?››ጠየቀችው ገርሟት
‹‹በአመት ስንት አዲስ ልጅ መወለድ አለበት.? የሚለውን የሚወስኑት የማህበረሰቡ የበላይ ጠባቂዎቹ ናቸው፡፡በተወሰነው ቁጥር መሰረት መውለድ የሚፈልጉ ሴቶች ይወዳደራሉ…..ከዛ እድሉ ቀንቶቸው የተመረጡት ሴቶች ከተመረጡ ወንዶች ጋር ግንኙነት በመፈፀም አርግዘው ይወልዳሉ..
የተወለደውን ማሳደጉ የሁሉም ኃላፊነት ነው ..በእናት እና ልጅ መካከል ያለው ቁርኝት እንደእናንተ አይደልም …እናት ትወልዳለች ከዛ ታስረክባለች..መውለድ ማለት ለማህበረሰቡ የተለየ አስዋፅኦ ማበርከት ማለት ነው እንጂ እናትም ሆነች አባት በሚወለደው አዲስ ልጅ ላይ የተለየ ኃላፊነትም ሆነ የተለየ መብት የላቸውም…››
‹‹ይገርማል…..ግን ደስ አይልም ..ልክ እንደ ማሽን ነው የምታስቡት ››
‹‹ብለሽ ነው ?ታዲያ እንደእናንተ የሰው ልጆች በስሜት መሞላትና በሆነ ባልሆነው መሳቀቅና ማልቀስ ይሻላል?
‹‹ቆይ ግን ይሄ ቦታ የት ነው ሚገኘው ?ምድር ላይ ነው?››አዲስ ርዕስ ከፈተች፡፡
አይ ከምድር በጣም ቅርብ የሆነ በመጠን ግን ከመሬት በጣም የሚያንስ ራሱን የቻለ ፕላኔት ነው፡፡
‹‹ስሙ ምን ይባላል?››
‹‹እኛ ኬድሮን እንለዋለን…የዕውቀት ምድር ማለት ነው ››
‹‹በእኛ በሰው ልጆችስ ስያሜው ምንድን ነው?››
‹‹አይ በሰው ልጆች አይታወቅም…››
‹‹እንዴት አይታወቅም ?ከምድር በጣም ቅርብ ነው አላልክም?››
‹‹ነው፡፡ ግን እራሳችንን ከጥቃትና ከውድመት ለመታደግ ባለን ለዘመናት በዳበረ እውቀትና ጥበብ አማካይነት ለእይታ እንዲሰወር አድርገነዋል..ለክ ቅድም ስትመጪ ከተማው ሙሉ በሙሉ ከእይታሽ ተሰውሮ እንደነበረ ሁሉ የእኛ ፕላኔት ምድር ላይም ሆነ ማርስ ላይ ሆነሽ እስከአሁን በተፈጠሩት በማንኛውም መሰሪያ ሊታይ የማይችል የተሰወረ እንዲሆን አድርገናል፡፡የሰው ልጅ ምደር ብቸኛዋ ህይወት የምታኖር ፕላኔት እንደሆነች ነው የሚያውቀው...ግን ደግሞ እኛ የምድር አፍንጫ ስር በማርስና በመሬት መካከል ተሰንቅረን ለአመታት በስኬት እየኖርን ነው፡፡ደግሞም አስፈላጊ ሲሆን ምድር ገብተን ብዙ ቡዙ ተልኮዎችን ፈፅመን ኮሽ ሳይል እንመለሳለን፡፡››
‹‹ወደፊትስ…?.››
‹‹ወደፊት እንግዲህ አናውቅም…በቴክኖለሎጂ ፍጥነት የሰው ልጅ መቼም ከእኛ የተሻለ መራቀቅ ላይ ይደርሳሉ ብዬ አላስብም››
‹‹ግን የእኛ ምድር ትለያለች አይደል?››ስትል ጠየቀችው፡፡
✨ይቀጥላል✨
👍153😱15❤12😁9🤔4🥰1
#ተአምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፈል_ስምንት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
‹‹ግን የእኛ ምድር ትለያለች አይደል?››ስትል ጠየቀችው፡፡
‹‹የእውነቱን ስነግርሽ ምድር በጣም እድለኛዋ ፈለክ ነች…ምድር በስነ-ህይወት የታጨቀች..እግዚያብሄር ጥበቡን የገለፀባት የመዳፍ ስራ መገለጫ ወርክ ሾፑ ነች ማለት ይቻላል…፡፡ይሄ የሆነው ዋናው ምክንያት በፀሀይ ውስጥ የያዘችው ስፍራ ነው… ለፀሀይ በጣም ቅርብ የሆኑ ስነ-ፈለኮች በጣም ሞቃትና በጨረር የታጨቁ ናቸው..በዚህ ምክንያት ህይወት ሊበቅልባቸው ምቹ አይደሉም፡፡ከፀሀይ በጣም የራቁ ፈለኮች ደግሞ በቂ ብርሀን ከፀሀይ ስለማይደርሳቸው በጣም ቀዝቃዛ ይሆናሉ..በዚህም የተነሳ ህይወት ያለውን ነገር ለማኖር ምቹዎች አይደሉም.. በዚህ ግን መሬት የታደለች ነች፡፡ በጣምም ያራቀች እጅግም ያልቀረበች አራተኛውን ወይም መሀከለኛውን ስፍራ የያዘች ነች… ስለዚህ የተመጠነ ብርሀን እና ሙቀት ነው የሚደርሳት ..በዛ ምክንያት በስነ-ህይወት የተንበሸበሸች ነች…፡፡ለምሳሌ ማርስ ህይወት አላት የላትም የሚባለው ክርክር ሁል ግዜ የሚነሳውና የሚያጨቃጭቀው አንድም ከመሬት ቀጥሎ የምትገኝ ፈለክ ስለሆነች ነው፡፡ሌላው እንደመሬት ከአለት የተሰራች ፕላኔት ስለሆነች ይመስለኛል፡፡ እውነታው ማርስ ከመሬት በላይ በቀዝቃዛ አየር የታጠረች ነች..ግን በተደጋጋሚ ጊዜ በመሄድ እንደታዘብኩት ከመሬት ጋር ብዙ የሚያመሳስሏት ነገሮች አሉባት፡፡
‹‹እውነት ማርስ ላይም ሄደሀል?፡፡››
‹‹አዎ ያው እንደነገርኩሽ አሁን ያለንበት ማለት ኬድሮን እኮ የምትገኘው በመሬትና በማርስ መካከል ነው፡፡ ስለዚህ ወደመሬትም ወደማርስም መሄድ ለእኛ ተመሳሳይ ነው፡፡ልክ እናንተ አሜሪካ ወይም አውሰትራሊያ እንደምትሄዱት ማለት ነው፡፡››
‹እና እንዴት ነች.ማለቴ ምን ትመስላለች?››
‹‹ልክ እንደእናንተ መሬት ወቅቶች ይፈራረቁባታል..ልክ እንደመሬት ተራራ እና ሸለቆ አቀበትና ቁልቁለት ያላበት ነች…እንደውም ከኤቨረስት በእጥፍ የሚያስከነዳ ግዝፈት ያለው ተራራም ባለቤት ነች..ያንን በአይኔ ነው ያየሁት፡፡››
‹‹ግን ውሀ አላት?››በጉጉት ጠየቀችው፡፡
…አይ በገጽ ላይ ውሃ አይገኝባትም ወይም እኔም ሆንኩ ወገኖቼ ማርስን በተደጋጋሚ ብንጎበኝም የውሀ ጠብታ እንኳን አጋጥሞት አያውቅም…፡፡ግን ደግሞ ለቴክኖሎጂ በጣም ወሳኝ የሆኑ ድንቅ ድንቅ መአድናትን የምናገኘው ከማርስ ነው፡፡ግን ደግሞ ህይወት ያለቸውን ነገሮች እንስሳትም ሆነ እፅዋቶችን ከምድር እየወሰድን ነው የምናላምደውና የምናራባው››
‹‹እናንተ ጋር ግን ውሀ አለ አይደል?››
‹‹አዎ እንደምድር የተትረፈረፈ አይሁን እንጂ ውሀ አለ….ውሀ ከሌላ እኮ ህይወትም የለም...ደግሞ እኛ ቁጥራችን እንደሰው ልጆች እንደምድር አሸዋ የትረፈረፈ አይደለም…የአንድ ጥቂት ሀገር ቁጥር ያህል እንኳን አንሆንም በዚህ የተነሳ የሚያስፈለግነም ሪሶርስ ጥቂት ነው፡››
‹‹ደስ ይላል..ግን ከእኛ ምድርና ከእናንተ ኬድሮን የትኛው ይሻላል?፡፡››ስትል ጠየቀችው፡፡
የሰው ልጅ ባይኖርባት ምድር ትሻል ነበር..››የሚል ግራ አጋቢ መልስ መለሰላት፡፡
‹‹እንዴ እኔም እኮ የሰው ልጅ ነኝ?››አለችው እንደማኩረፍ ብላ፡፡
ግን ደግሞ በነገራት ነገር በጣም ነው የተደመመችው..ሁሉ ነገር ከእሷ የማሰብ አቅም በላይ ነው የሆነባት፡፡
ሳያስቡት ዝም ተባባሉ...ዝም ብሎ ተፋጦ መተያየት…አስተየየቱ ግን አላማራትም ..እውነቱን ለመናገር ሳታየው ሳይሆን አተኩሮ ውስጧ ድረስ ሲያያት ነው መላ ትኩረቷን እና ስሜቷን ወደራሱ የሰበሰበው….ሳሚው ሳሚው አሰኘት ..እንደዛ ባሰበችበት ቅፅበት እሱ ከንፈሩን ወደከንፈሯ ሲያንቀሳቅስ ተመለከተች....ወይም ያንቀሳቀሰ መስሏትም ሊሆን ይችላል…..ግን እንዴትም ሆኖ ይሁን እንዴት ከንፈሯ ከከንፈሩ ተጣብቋል….
ቅር አላለትም ..ይልቅ በመጠጣት መጠን ትመጠው ጀመር….ካለችበት ቦታ የተለየ ሌላ ዓለም ላይ የምትንሳፈፍ መስሎ እየተሰማት ነው…ግን የሆነ ነገርም በጭኗ መካከል እየሰረሰረ ሲገባ እየታወቃት ነው…‹‹እንዴ ምንድነው ጉዱ …›አለች፡፡ሰውነቱ ከታች ወደእሷ ሰውነት አልተጠጋም ..እዛው እነበረበት ቦታ ነበር….ጭራው ይሆን እንዴ...?በደመነፍስ እየቃተተች እጇን ወደኃላው ስትሰድና ስትዳብስ የጭራውን ጫፍ ወደላይ ተጠቅልሎ ጀርባው ላይ ተጣብቆ ባለበት ጨበጠችው….እየሰረሰራት ያለው ጭራው አይደለም..አዎ ያንን አረጋገጠች….፡፡‹‹ ታዲያ ምንድነው….?›ስትል ጠየቀች፡
አረ የእሱ መሰርሰር ብቻ ሳይሆን እሷም ከቁጥጥር ውጭ በሆነ ግፊት እግሯን እየከፈተችለት ነው… ደስ የሚል ለስላሳ ነገር ነው….ገባ …እየገፋ ወደውስጠቷ ከመሰመጥ ይልቅ እየተሸከረከረ የመቦርቦር አይነት ባህሪ ያለው አካል ነበር የሚሰማት…ፍጽማዊ ሀሴት ውስጥ እየገባች ነው…ምንም ይሁን ምን እያሰደሰታትና እያስፈነጠዘት ነው..ደግሞ ገብቶ ገብቶ ሚያልቅም አልመሰላትም..ማህፀኗን አልፎ እንብርቷ አካባቢ ደርሶ እየወጋጋት መሰላት…‹ወይ ይሄ ነገር በአፌ ሊወጣ ነው እንዴ ?››ስትል በጣር ውስጥ ሆና እራሷን የስጋትና ጭንቀት ጥያቄ ጠየቀች፡፡
መሳሳሙን አላቆረጡም….እሷ በማቃሰት እና በጣር በመወራጨት ላይ ነች‹‹……ወይኔ ሰነጣጠቀኝ…››ሥትል ጮኸች፡፡ ልትቋቋመው የማትችለው የደስታ እና የስቃይ ድብልቅ ስሜት … ከንፈሩን ለቃ በድጋሚ ጮኸች…መጮህ ብቻ ሳይሆን ብርድ ልብሱን በድንገት ከላያቸው ላይ ገፋ በመጣል… እንዲያ እስትንፋሷን ሊያቆርጥ የነበረው ነገር ምን እንደሆነ ለማወቅ ወደ ጭኗ ስትመለከት ተግባሩን የጨረሰ ብልት …ከብልቷ ውስጥ በመውጣት እየተሸበለለ ወደ ሰውነቱ እየተሳበ ሲገባ ተመለከተች፡፡
‹‹ ..ምን ጉድ ነው ….?ግማሽ ሜትር ይሆናል እኮ….!!!!››ስትል ተደነቀች፡
ቅድም ባቄላ የምታህል ብልት ነበረ አካሉ ላይ እንደመብቀል ብላ ያየችው … በተአምራዊ ተፈጥሮ ምን እንደምትልና ምንስ እንደምታስብ ነው ግራ የገባት….?በዛ ላይ እንዲህ ለሰሚው ግራ በሆነ መንገድ ድንግልናዋን ማስረከቧም ሌላ ለማንም ልታስረዳው የማትችለው ልዩ ስሜት ነው የፈጠረባት..የሰይጣን ይሁን የመላዕክ ዝርያ ያለው ፍጡር መሆኑን ለይታ እርግጠኛ ላልሆነችበት ፍጡር ይሄ ሁሉ የህይወቷን ወሳኝ ነገር ያለምንም ማንገራገርና ተቃውሞ እንካ ብላ ማስረከቧ ተአምር ነው የሆነባት.፡፡ብልቷ በደም ተሸፍኗል …እናም ደግሞ ዝልግልግ ሀመራዊ ፈሳሽም ጭኗ መሀከል ይታያታል…ከእሱ ብልት የወጣ የዘር ፍሬ መሆንኑ አልተጠራጠረችም…
በአጠቃላይ ግን ስሜቷን ስታዳምጥ ደስታ ነው የሚሰማት….ክፋቱ .ደስታዋን በደንብ አጣጥማ ሳትጨርስ ጆሮ ሰንጣቂ ጩኸት በቤቱ ውስጥ ተሰማ..ከጩኸቱ በላይ የእሱ ድንጋጤ አስበረገጋት …ሁለቱምም አልጋውን ለቀው በመውረድ መኝታ ቤቱ ወለል ላይ ፊት ለፊት ቆመው ተፋጠዋል፡፡
‹‹ምንድነው …ምን ሆንክ.?››
‹‹ምንድነው የሰራሁት… .?ይሄ ድምፅ ማለት ይቅር የማይባል ስህተት በአንድ የማህበሩ አባል ሲሰራ የሚሰማ ድምጽ ነው….ቅጣቱ ቀላል እንዳይመስልሽ››
‹‹እንዴ!! ታዲያ አንተ ምን ጥፋት ሰራህ .?ላንተ መሆኑንስ እንዴት አወቅክ.?››
‹‹ድምጹ ነዋ ..ከውጭ ሚሰማሽ የሚመስለው ድምጽ ሌላ ቤት አይሰማም ..ጥፋት ያጠፋው ሌላ ቢሆን ኖሮ ድምጽ ለእኛ አይሰማንም ነበር..››
‹‹ቆይ ምን እንዳጠፋህ ታውቃለህ.?››
‹‹አዎ››
፡
፡
#ክፈል_ስምንት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
‹‹ግን የእኛ ምድር ትለያለች አይደል?››ስትል ጠየቀችው፡፡
‹‹የእውነቱን ስነግርሽ ምድር በጣም እድለኛዋ ፈለክ ነች…ምድር በስነ-ህይወት የታጨቀች..እግዚያብሄር ጥበቡን የገለፀባት የመዳፍ ስራ መገለጫ ወርክ ሾፑ ነች ማለት ይቻላል…፡፡ይሄ የሆነው ዋናው ምክንያት በፀሀይ ውስጥ የያዘችው ስፍራ ነው… ለፀሀይ በጣም ቅርብ የሆኑ ስነ-ፈለኮች በጣም ሞቃትና በጨረር የታጨቁ ናቸው..በዚህ ምክንያት ህይወት ሊበቅልባቸው ምቹ አይደሉም፡፡ከፀሀይ በጣም የራቁ ፈለኮች ደግሞ በቂ ብርሀን ከፀሀይ ስለማይደርሳቸው በጣም ቀዝቃዛ ይሆናሉ..በዚህም የተነሳ ህይወት ያለውን ነገር ለማኖር ምቹዎች አይደሉም.. በዚህ ግን መሬት የታደለች ነች፡፡ በጣምም ያራቀች እጅግም ያልቀረበች አራተኛውን ወይም መሀከለኛውን ስፍራ የያዘች ነች… ስለዚህ የተመጠነ ብርሀን እና ሙቀት ነው የሚደርሳት ..በዛ ምክንያት በስነ-ህይወት የተንበሸበሸች ነች…፡፡ለምሳሌ ማርስ ህይወት አላት የላትም የሚባለው ክርክር ሁል ግዜ የሚነሳውና የሚያጨቃጭቀው አንድም ከመሬት ቀጥሎ የምትገኝ ፈለክ ስለሆነች ነው፡፡ሌላው እንደመሬት ከአለት የተሰራች ፕላኔት ስለሆነች ይመስለኛል፡፡ እውነታው ማርስ ከመሬት በላይ በቀዝቃዛ አየር የታጠረች ነች..ግን በተደጋጋሚ ጊዜ በመሄድ እንደታዘብኩት ከመሬት ጋር ብዙ የሚያመሳስሏት ነገሮች አሉባት፡፡
‹‹እውነት ማርስ ላይም ሄደሀል?፡፡››
‹‹አዎ ያው እንደነገርኩሽ አሁን ያለንበት ማለት ኬድሮን እኮ የምትገኘው በመሬትና በማርስ መካከል ነው፡፡ ስለዚህ ወደመሬትም ወደማርስም መሄድ ለእኛ ተመሳሳይ ነው፡፡ልክ እናንተ አሜሪካ ወይም አውሰትራሊያ እንደምትሄዱት ማለት ነው፡፡››
‹እና እንዴት ነች.ማለቴ ምን ትመስላለች?››
‹‹ልክ እንደእናንተ መሬት ወቅቶች ይፈራረቁባታል..ልክ እንደመሬት ተራራ እና ሸለቆ አቀበትና ቁልቁለት ያላበት ነች…እንደውም ከኤቨረስት በእጥፍ የሚያስከነዳ ግዝፈት ያለው ተራራም ባለቤት ነች..ያንን በአይኔ ነው ያየሁት፡፡››
‹‹ግን ውሀ አላት?››በጉጉት ጠየቀችው፡፡
…አይ በገጽ ላይ ውሃ አይገኝባትም ወይም እኔም ሆንኩ ወገኖቼ ማርስን በተደጋጋሚ ብንጎበኝም የውሀ ጠብታ እንኳን አጋጥሞት አያውቅም…፡፡ግን ደግሞ ለቴክኖሎጂ በጣም ወሳኝ የሆኑ ድንቅ ድንቅ መአድናትን የምናገኘው ከማርስ ነው፡፡ግን ደግሞ ህይወት ያለቸውን ነገሮች እንስሳትም ሆነ እፅዋቶችን ከምድር እየወሰድን ነው የምናላምደውና የምናራባው››
‹‹እናንተ ጋር ግን ውሀ አለ አይደል?››
‹‹አዎ እንደምድር የተትረፈረፈ አይሁን እንጂ ውሀ አለ….ውሀ ከሌላ እኮ ህይወትም የለም...ደግሞ እኛ ቁጥራችን እንደሰው ልጆች እንደምድር አሸዋ የትረፈረፈ አይደለም…የአንድ ጥቂት ሀገር ቁጥር ያህል እንኳን አንሆንም በዚህ የተነሳ የሚያስፈለግነም ሪሶርስ ጥቂት ነው፡››
‹‹ደስ ይላል..ግን ከእኛ ምድርና ከእናንተ ኬድሮን የትኛው ይሻላል?፡፡››ስትል ጠየቀችው፡፡
የሰው ልጅ ባይኖርባት ምድር ትሻል ነበር..››የሚል ግራ አጋቢ መልስ መለሰላት፡፡
‹‹እንዴ እኔም እኮ የሰው ልጅ ነኝ?››አለችው እንደማኩረፍ ብላ፡፡
ግን ደግሞ በነገራት ነገር በጣም ነው የተደመመችው..ሁሉ ነገር ከእሷ የማሰብ አቅም በላይ ነው የሆነባት፡፡
ሳያስቡት ዝም ተባባሉ...ዝም ብሎ ተፋጦ መተያየት…አስተየየቱ ግን አላማራትም ..እውነቱን ለመናገር ሳታየው ሳይሆን አተኩሮ ውስጧ ድረስ ሲያያት ነው መላ ትኩረቷን እና ስሜቷን ወደራሱ የሰበሰበው….ሳሚው ሳሚው አሰኘት ..እንደዛ ባሰበችበት ቅፅበት እሱ ከንፈሩን ወደከንፈሯ ሲያንቀሳቅስ ተመለከተች....ወይም ያንቀሳቀሰ መስሏትም ሊሆን ይችላል…..ግን እንዴትም ሆኖ ይሁን እንዴት ከንፈሯ ከከንፈሩ ተጣብቋል….
ቅር አላለትም ..ይልቅ በመጠጣት መጠን ትመጠው ጀመር….ካለችበት ቦታ የተለየ ሌላ ዓለም ላይ የምትንሳፈፍ መስሎ እየተሰማት ነው…ግን የሆነ ነገርም በጭኗ መካከል እየሰረሰረ ሲገባ እየታወቃት ነው…‹‹እንዴ ምንድነው ጉዱ …›አለች፡፡ሰውነቱ ከታች ወደእሷ ሰውነት አልተጠጋም ..እዛው እነበረበት ቦታ ነበር….ጭራው ይሆን እንዴ...?በደመነፍስ እየቃተተች እጇን ወደኃላው ስትሰድና ስትዳብስ የጭራውን ጫፍ ወደላይ ተጠቅልሎ ጀርባው ላይ ተጣብቆ ባለበት ጨበጠችው….እየሰረሰራት ያለው ጭራው አይደለም..አዎ ያንን አረጋገጠች….፡፡‹‹ ታዲያ ምንድነው….?›ስትል ጠየቀች፡
አረ የእሱ መሰርሰር ብቻ ሳይሆን እሷም ከቁጥጥር ውጭ በሆነ ግፊት እግሯን እየከፈተችለት ነው… ደስ የሚል ለስላሳ ነገር ነው….ገባ …እየገፋ ወደውስጠቷ ከመሰመጥ ይልቅ እየተሸከረከረ የመቦርቦር አይነት ባህሪ ያለው አካል ነበር የሚሰማት…ፍጽማዊ ሀሴት ውስጥ እየገባች ነው…ምንም ይሁን ምን እያሰደሰታትና እያስፈነጠዘት ነው..ደግሞ ገብቶ ገብቶ ሚያልቅም አልመሰላትም..ማህፀኗን አልፎ እንብርቷ አካባቢ ደርሶ እየወጋጋት መሰላት…‹ወይ ይሄ ነገር በአፌ ሊወጣ ነው እንዴ ?››ስትል በጣር ውስጥ ሆና እራሷን የስጋትና ጭንቀት ጥያቄ ጠየቀች፡፡
መሳሳሙን አላቆረጡም….እሷ በማቃሰት እና በጣር በመወራጨት ላይ ነች‹‹……ወይኔ ሰነጣጠቀኝ…››ሥትል ጮኸች፡፡ ልትቋቋመው የማትችለው የደስታ እና የስቃይ ድብልቅ ስሜት … ከንፈሩን ለቃ በድጋሚ ጮኸች…መጮህ ብቻ ሳይሆን ብርድ ልብሱን በድንገት ከላያቸው ላይ ገፋ በመጣል… እንዲያ እስትንፋሷን ሊያቆርጥ የነበረው ነገር ምን እንደሆነ ለማወቅ ወደ ጭኗ ስትመለከት ተግባሩን የጨረሰ ብልት …ከብልቷ ውስጥ በመውጣት እየተሸበለለ ወደ ሰውነቱ እየተሳበ ሲገባ ተመለከተች፡፡
‹‹ ..ምን ጉድ ነው ….?ግማሽ ሜትር ይሆናል እኮ….!!!!››ስትል ተደነቀች፡
ቅድም ባቄላ የምታህል ብልት ነበረ አካሉ ላይ እንደመብቀል ብላ ያየችው … በተአምራዊ ተፈጥሮ ምን እንደምትልና ምንስ እንደምታስብ ነው ግራ የገባት….?በዛ ላይ እንዲህ ለሰሚው ግራ በሆነ መንገድ ድንግልናዋን ማስረከቧም ሌላ ለማንም ልታስረዳው የማትችለው ልዩ ስሜት ነው የፈጠረባት..የሰይጣን ይሁን የመላዕክ ዝርያ ያለው ፍጡር መሆኑን ለይታ እርግጠኛ ላልሆነችበት ፍጡር ይሄ ሁሉ የህይወቷን ወሳኝ ነገር ያለምንም ማንገራገርና ተቃውሞ እንካ ብላ ማስረከቧ ተአምር ነው የሆነባት.፡፡ብልቷ በደም ተሸፍኗል …እናም ደግሞ ዝልግልግ ሀመራዊ ፈሳሽም ጭኗ መሀከል ይታያታል…ከእሱ ብልት የወጣ የዘር ፍሬ መሆንኑ አልተጠራጠረችም…
በአጠቃላይ ግን ስሜቷን ስታዳምጥ ደስታ ነው የሚሰማት….ክፋቱ .ደስታዋን በደንብ አጣጥማ ሳትጨርስ ጆሮ ሰንጣቂ ጩኸት በቤቱ ውስጥ ተሰማ..ከጩኸቱ በላይ የእሱ ድንጋጤ አስበረገጋት …ሁለቱምም አልጋውን ለቀው በመውረድ መኝታ ቤቱ ወለል ላይ ፊት ለፊት ቆመው ተፋጠዋል፡፡
‹‹ምንድነው …ምን ሆንክ.?››
‹‹ምንድነው የሰራሁት… .?ይሄ ድምፅ ማለት ይቅር የማይባል ስህተት በአንድ የማህበሩ አባል ሲሰራ የሚሰማ ድምጽ ነው….ቅጣቱ ቀላል እንዳይመስልሽ››
‹‹እንዴ!! ታዲያ አንተ ምን ጥፋት ሰራህ .?ላንተ መሆኑንስ እንዴት አወቅክ.?››
‹‹ድምጹ ነዋ ..ከውጭ ሚሰማሽ የሚመስለው ድምጽ ሌላ ቤት አይሰማም ..ጥፋት ያጠፋው ሌላ ቢሆን ኖሮ ድምጽ ለእኛ አይሰማንም ነበር..››
‹‹ቆይ ምን እንዳጠፋህ ታውቃለህ.?››
‹‹አዎ››
👍109❤8👎2🥰1
‹‹ምንድነው.?››
‹‹ካንቺ ጋር ግንኙነት ማድረጌ….በማህበረሰባችን የበላይ ጠባቂዎች ልዩ ፍቃድ ካልተሰጠው በስተቀር ከሌላ ፍጥረት ጋር የሚደረግ ግንኙነት ፈጽሞ ይቅር የማይባል የህግ ጥሰት ነው…እኔ ወደምድር የተላኩት ለሌላ ትልቅ ሚስጥራዊ ተልዕኮ ነበረ .እርግጥ የተላኩበትን ነገር በብቃት ከውኛለሁ…ግን ደግሞ ያልታዝኩትን እና ያልተፈቀደልኝን ስራ መስራቴ ትልቅ ስህተት ነው…፡ከሰው ልጆች ጋር ምንም አይነት ወሲባዊ ግንኙነት ላለመፈፀም ደንብ የወጣው ከሺ አመታት በፊት ነው፡፡በጊዜው በምድር በምንኖር ጊዜ መላ የማህበረሰባችን አካል በሰው ልጅ ሊዋጥ እና ሊጠፋ ትንሽ ነበር የቀረው…ከምድር ሸሽተን ወደኬድሮን የመጣንበት አንዱ ምክንያት ይሄ ነው..ሆሞ ሳቢያን የሚባለው የሰው ልጅ ዝርያ ስንት ሚመስሉትን ፍጥረቶች በውስጡ ውጦ አጥፍቶል መሰለሽ .እኛም በከፊልም ቢሆን ከነህልውናችን ሰርቫይብ ማድረግ የቻልነው ወደዚህ በመምጣታችን እና ከሰው ልጅ ጋ ምንም አይነት ንክኪ እንዳይኖረን በማድረጋችን ነው…ግን አሁን እኔ ምን አደረግኩ..ይሄው ለብዙ ሺ አመታት ፀንቶ የኖረውን ህጋችንን ጣስኩ….ለምን ?ባንቺ ፍቅር ስለደነዘዝኩ››
‹‹አንተ ብቻ እኮ አይደለህም እኔም ጭምር ነኝ የደነዝኩልህ?››
‹‹ቢሆንም …ላንቺ መገለጥና መታየት አልነበረብኝም...ባታይኝና ባላገኝሽ ይህ የተፈጠረው ሁሉ መቼም አይፈጠርም ነበር፡፡››
‹‹እና ታዲያ አሁን ምንድነው የሚሆነው.?››
‹‹አንቺን ከዚህ ማውጣት እና ወደመሬት ማለቴ ወደቤትሽ መመለስ አለብኝ፡፡››
‹‹አንተስ...?››
‹‹እኔን እርሺኝ፡፡››አለና ሰውነቱን ወጣጠረ …ጭራው ወደላይ ወደወገቡ ሄደና ሰውነቱን እየሰረሰረና ቅርፅን እየቀየረ መጣና በደቂቃ ውስጥ አብረቅራቂ ክንፍ ሆነ..የሰውነቱ ጠቅላላ ገፀ-መልኩ ተቀየረ …
✨ይቀጥላል✨
‹‹ካንቺ ጋር ግንኙነት ማድረጌ….በማህበረሰባችን የበላይ ጠባቂዎች ልዩ ፍቃድ ካልተሰጠው በስተቀር ከሌላ ፍጥረት ጋር የሚደረግ ግንኙነት ፈጽሞ ይቅር የማይባል የህግ ጥሰት ነው…እኔ ወደምድር የተላኩት ለሌላ ትልቅ ሚስጥራዊ ተልዕኮ ነበረ .እርግጥ የተላኩበትን ነገር በብቃት ከውኛለሁ…ግን ደግሞ ያልታዝኩትን እና ያልተፈቀደልኝን ስራ መስራቴ ትልቅ ስህተት ነው…፡ከሰው ልጆች ጋር ምንም አይነት ወሲባዊ ግንኙነት ላለመፈፀም ደንብ የወጣው ከሺ አመታት በፊት ነው፡፡በጊዜው በምድር በምንኖር ጊዜ መላ የማህበረሰባችን አካል በሰው ልጅ ሊዋጥ እና ሊጠፋ ትንሽ ነበር የቀረው…ከምድር ሸሽተን ወደኬድሮን የመጣንበት አንዱ ምክንያት ይሄ ነው..ሆሞ ሳቢያን የሚባለው የሰው ልጅ ዝርያ ስንት ሚመስሉትን ፍጥረቶች በውስጡ ውጦ አጥፍቶል መሰለሽ .እኛም በከፊልም ቢሆን ከነህልውናችን ሰርቫይብ ማድረግ የቻልነው ወደዚህ በመምጣታችን እና ከሰው ልጅ ጋ ምንም አይነት ንክኪ እንዳይኖረን በማድረጋችን ነው…ግን አሁን እኔ ምን አደረግኩ..ይሄው ለብዙ ሺ አመታት ፀንቶ የኖረውን ህጋችንን ጣስኩ….ለምን ?ባንቺ ፍቅር ስለደነዘዝኩ››
‹‹አንተ ብቻ እኮ አይደለህም እኔም ጭምር ነኝ የደነዝኩልህ?››
‹‹ቢሆንም …ላንቺ መገለጥና መታየት አልነበረብኝም...ባታይኝና ባላገኝሽ ይህ የተፈጠረው ሁሉ መቼም አይፈጠርም ነበር፡፡››
‹‹እና ታዲያ አሁን ምንድነው የሚሆነው.?››
‹‹አንቺን ከዚህ ማውጣት እና ወደመሬት ማለቴ ወደቤትሽ መመለስ አለብኝ፡፡››
‹‹አንተስ...?››
‹‹እኔን እርሺኝ፡፡››አለና ሰውነቱን ወጣጠረ …ጭራው ወደላይ ወደወገቡ ሄደና ሰውነቱን እየሰረሰረና ቅርፅን እየቀየረ መጣና በደቂቃ ውስጥ አብረቅራቂ ክንፍ ሆነ..የሰውነቱ ጠቅላላ ገፀ-መልኩ ተቀየረ …
✨ይቀጥላል✨
👍86❤14😁10😱7🥰2🔥1
#ተአምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_ዘጠኝ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
‹‹እና ታዲያ አሁን ምንድነው የሚሆነው.?››
‹‹አንቺን ከዚህ ማውጣት እና ወደመሬት ማለቴ ወደቤትሽ መመለስ አለብኝ፡፡››
‹‹አንተስ...?››
‹‹እኔን እርሺኝ፡፡››አለና ሰውነቱን ወጣጠረ …ጭራው ወደላይ ወደወገቡ ሄደና ሰውነቱን እየሰረሰረና ቅርፅን እየቀየረ መጣና በደቂቃ ውስጥ አብረቅራቂ ክንፍ ሆነ..የሰውነቱ ጠቅላላ ገፀ-መልኩ ተቀየረ …የሚያበራና የሚንፏለለ አንጸባራቂ ብርሀን ከውስጡ ይፈስ ጀመር.. እጁን ወደ አንገቷ ስር ሰዶ ጥፍር በመሰለ ነገር ወጋት..የሆነ የመርፌ ውግ አይነት ስሜት ነው የተሰማት …ወዲያው ድንዝዝ ነው ያላት …ከዛ በኃላ የሆነውን ነገር አላወቀችም….
ስትነቃ…. ያዶት ወንዝ ዳር እራሷን ስታ እርቃኗን ጥቅልል ብላ ተኝታ ነው ሰዎች ያገኟት….አፋፍሰው ወስደው ለቤተሰቦቾ አስረከቧት…ከዛ በቤታቸውና በጠቅላላ መንደሩ አስፈሪ ትርምስ ተፈጠረ…ሁኔታዋ ሲታይ ተደፍራለች… ነፍስ እንደዛራች ያለችበትን እና የሆነውን ነገር ማመን ነው ያቃታት…ምን እንደሆነች በቤተሰቦቾም ብትጠየቅም የሚጨበጥ ነገር መናገር አልቻለችም‹‹ሴይጣን ደፍሯት ነው›› ተባለ..ተከራክራ ልታሳምናቸው አልቻለችም …እሷ ‹‹ተደፍሬ ሳይሆን በፍቃዴ ነው›› ብትልም ሰሚ አልነበረም… ያንን የሰይጣን እና መላአክ ድብልቅ የሆነ ፍጡር ለማግኘት ከቤተሰቧ እየተደበቀች ለወራት ያዶት ወንዝ ላይ በለሊት በመሄድ ወንዙን ብታስስም በለቅሶ እየታጠበች በልመና ብትጣራ.. ብትፈልግ ብትጠብቅ ከየት ታምጣው .?
‹‹ወገኖቹ ምን አድርገውት ይሆን...?ምን አለ ለአንድ ሰከንድ እንኳን ተመልሶ ቢመጣና ቢገለፃልኝ .?እና ሰላም መሆኑን ባውቅና ብረጋጋ..!!!› የዘወትር ምኞቷ ነበር..ግን ምንም መፍትሄ አልነበረውም፤ዳግመኛ ልታገኘው አልቻለችም..ግን ልትረሳውም አልቻለችም..ምክንያቱም አርግዛለታለች.. ስላረገዘችለትም ደስ ነበር ያላት ..ማንም ምንም ቢላት ግድ አልነበራትም ነበር…ቢያንስ በልጁ ውስጥ እሱን በማየት ነው ለዓመታት የተፅናናችውና..የተረጋጋችው፡፡ ..እርግዝናዋ ከባድ ነበር ፤በአመት ከስድስት ወሯ ነበር መውለድ የቻለችው..የሰውነቷ አወቃቀር እና መላ ተፈጥሮዋ ልክ እንደ እሷ የሆነ እና ከአንገቷ በላይ ያላት መልክ እና ነገረ ስራዋ የእሱን የምትመስል ልጅ ወለደች…፡፡ከተአምረኛው ፍጡር ተአምረኛ ልጅ ወለደች..ሰው ሁሉ ግን የገዛ ዘመዶቾንም ጨምሮ ከዳቢሎስ ወለደች ነበር ያሏት .‹‹. ይሁን እንኳንም ወለድኩለት ፡፡›አለች፡፡ስሟንም ኬድሮን አለቻት፡፡ ይሄም አባቷ የሚኖርበትን ስውር ፕላኔት ለማስታወስ አስባ ነው፡፡የበሬዱ ታናሽ ወንድሞ ደግሞ ሰውን ግራ አታጋቢ አለና ‹‹ሶፊያ›› አላት፡፡በዚህ የተነሳ ‹ኬድሮን› እና ‹ሶፊያ› የተባለ ሁለት ስም ኖራት፡፡
የበሬዱ ዲንቃ ፍቅር….ምናባዊ አይነት ነው ቢባልም…..ግን ደግሞ ምናባዊ ብቻ ነው ተብሎም ድምዳሜ የሚሰጠው አይደለም… ታሪኩ በአጠቃላይ ተአማኒነት የሚጎድለው ልብ አንጠልጣይ ልብ ወለድ ከሚመስል ታሪክ ውስጥ እውነተኛ የምትጨበጥና የምትታቀፈ ልጅ ተገኝታለች፡፡
….ህልም እና ቅዣት ከሚመስለው የፍቅር ግንኙነት ተጨባጭ ኬድሮን አሁን አለች … መቼስ ልጅቷም እራሷ ከተአምራዊ ነገር የታጠረ የወደፊት ታሪክ እንደሚኖራት እንዲሁ የልጅነት ገፅታዋን ብቻ አይቶ መተንበይ ከባድ አይደለም፡፡
የፍጥረት ምንጩ ከማይታወቅ አባትና ሰው ከሆነች እናት የተወለደችው ኬድሮን ከውልደቷ ጀምሮ ልዩ ክስተት ሆና ነው በዚህ ምድር የተከሰተችው፡ሁሉ ነገሯ ከሰው የማይገጥም እና ተለየ የሆነው ገና ከውልደቷ ጀምሮ ነው፡፡የተወለደችው እንደማንም የሰው ልጅ በዘጠኝ ወሯ አይደለም..አንድ አመት ከስድስት ወር በእናቷ ማሀፀን ውስጥ ዘና ብላ ኖራለች…ምን አልባት በሰው ልጅ የህይወት ታሪክ በእናቱ ማህጻን ከበቂ በላይ ለሆነ ጊዜ በመንደላቀቅ እና በምቾት በመኖር ሪከርዱ በእጇ ሳይሆን አይቀርም…
እርግጥ ብዙዎቹ ይሄንን ታሪክ ሲሰሙ ባለማመንና በመጠራጠር ክርክር ውስጥ ይገባሉ‹..እናቷ እሷን የፀነሰችበትን ቀን ተሳስታ ነው፡፡ ›የአብዛኞቹ መላምት ነው..ግን ይሄ እንዳልሆነ ከመጀመሪያ ሳምንት የጽንሰቷ ጊዜ አንስቶ እስክትገላገል ድረስ የሀኪም ክትትል ውስጥ ስለነበረች ትርክቷ በሳይንስ መረጃ የተደገፋ ነው…ይሄም በተወለደችበት ሳምንት በኢትዬጴያ ሬዲዬ የቀትር ዜና ላይ‹‹በባሌ ክፍለሀገር በደሎ መና ከተማ ኑዋሪ የሆነች በሬዱ ዲንቃ የምትባል ወጣት ሴት በአንድ አመት ከስድስት ወር ጤነኛ የሆነች ሴት ልጅ መገለገሏን ከከተማው ጤና ጣቢያ በደረሰን ዜና ማወቅ ተችሏል፡፡…››የሚል ዜና ተነግሮ ስለነበረ ከመወለዷ የከተማዋ ዝነኛ እና ታወቂ እንድትሆን ተገዳለች፡፡
የኬድሮን ተአምራዊነት በዚህ ብቻ አልተገታም ፤እራሷን ችላ መቀመጥ የጀመረችው በሶስት ወሯ ነው…በስድስተኛ ወሯ መራመድ ጀመረች፤ በአንድ አመቷ በእቤታቸው ውስጥ በኩል ደረጃ ይነገሩ የነበሩትን አማርኛ እና ኦሮሚኛ ቋንቋዎችን አቀላጥፋ ማውራት ቻለች፡፡
ይሄ ሁኔታዋ ሰው ሁሉ እንዲፈራትና እንደሌላ ፍጡር እንዲቆጥራት አደረገ፡፡አንዳንዴ እሷ ራሷ ስለራሷ ስታስብ ያው በአንድ አመት ከስድስት ወር እናቷ ማህፀን ስትቆይ ብዙ ነገር ተምራ ብዙውን ነገር እዛው ጨርሳ የወጣች ይመስላታል…እሷ ምትለው እውነት ከሆነ ደግሞ በዘጠኝ ወራቸው የሚወለዱ የሰው ልጆች እድገታቸውን ሳይጨርሱና ማወቅ ሚገባቸውን ጠንቅቀው ሳያውቁ ፤እራሳቸውን የመርዳት አቅሙ ሳያዳብሩ ቸኩለው እንደሚወለዱ ፍንጭ የሚሰጥ ክስተት ነው ማለት ይቻላል፡፡ለምሳሌ ከሰው ልጅ ውጭ ያለ ሌላ እንስሳት ተመልከቱ…ገና ከመወለዳቸው በራሳቸው ለመቆም ይፍጨረጨራሉ..በቀናት ውስጥ የራሳቸውን ምግብ በራሳቸው ቃርመው መመገብ ይጀምራሉ፡፡ከእናታቸው የሚፈልጉት የተወሰነ የደህንነት ጥበቃ እንድታደርግላቸውና መንገድ እንድታሳያቸው ብቻ ነው ..የሰው ልጅ ግን ልፍስፍስ ነው…በእናቱ ማህፀን ዘጠኝ ወር አሳልፎ ከተወለደ በኃላ ሌላ ዘጠኝ አመት እናቱ ጉያ ውስጥ ተወትፎ በመነፍረቅ ሲልወሰወስ ይገኛል..በሀያ አመቱ እንኳን እራሱን ችሎ ከቆመ ጠንካራ ና ጀግና ተብሎ ይሞገሳል..ሰው እራሱን ለመቻል ለሃያ ረጅም አመታት ማደግ… መማር… መሰልጠን ..መጠንከር ይጠበቅበታል፡፡እሷ ግን እንዲ እንዳልሆነች ገና በጥዋቱ ነው የምታውቀው …፡፡
የእሷ ልዩ መሆነ ከውልደቷ ነው የሚጀመረው ቢባልም እውነታው ግን ከዛም ሳብ ይላል ..ከጽንሰቷ ነው የሚጀምራው…ከአባቷ ማንነት….
✨ይቀጥላል✨
፡
፡
#ክፍል_ዘጠኝ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
‹‹እና ታዲያ አሁን ምንድነው የሚሆነው.?››
‹‹አንቺን ከዚህ ማውጣት እና ወደመሬት ማለቴ ወደቤትሽ መመለስ አለብኝ፡፡››
‹‹አንተስ...?››
‹‹እኔን እርሺኝ፡፡››አለና ሰውነቱን ወጣጠረ …ጭራው ወደላይ ወደወገቡ ሄደና ሰውነቱን እየሰረሰረና ቅርፅን እየቀየረ መጣና በደቂቃ ውስጥ አብረቅራቂ ክንፍ ሆነ..የሰውነቱ ጠቅላላ ገፀ-መልኩ ተቀየረ …የሚያበራና የሚንፏለለ አንጸባራቂ ብርሀን ከውስጡ ይፈስ ጀመር.. እጁን ወደ አንገቷ ስር ሰዶ ጥፍር በመሰለ ነገር ወጋት..የሆነ የመርፌ ውግ አይነት ስሜት ነው የተሰማት …ወዲያው ድንዝዝ ነው ያላት …ከዛ በኃላ የሆነውን ነገር አላወቀችም….
ስትነቃ…. ያዶት ወንዝ ዳር እራሷን ስታ እርቃኗን ጥቅልል ብላ ተኝታ ነው ሰዎች ያገኟት….አፋፍሰው ወስደው ለቤተሰቦቾ አስረከቧት…ከዛ በቤታቸውና በጠቅላላ መንደሩ አስፈሪ ትርምስ ተፈጠረ…ሁኔታዋ ሲታይ ተደፍራለች… ነፍስ እንደዛራች ያለችበትን እና የሆነውን ነገር ማመን ነው ያቃታት…ምን እንደሆነች በቤተሰቦቾም ብትጠየቅም የሚጨበጥ ነገር መናገር አልቻለችም‹‹ሴይጣን ደፍሯት ነው›› ተባለ..ተከራክራ ልታሳምናቸው አልቻለችም …እሷ ‹‹ተደፍሬ ሳይሆን በፍቃዴ ነው›› ብትልም ሰሚ አልነበረም… ያንን የሰይጣን እና መላአክ ድብልቅ የሆነ ፍጡር ለማግኘት ከቤተሰቧ እየተደበቀች ለወራት ያዶት ወንዝ ላይ በለሊት በመሄድ ወንዙን ብታስስም በለቅሶ እየታጠበች በልመና ብትጣራ.. ብትፈልግ ብትጠብቅ ከየት ታምጣው .?
‹‹ወገኖቹ ምን አድርገውት ይሆን...?ምን አለ ለአንድ ሰከንድ እንኳን ተመልሶ ቢመጣና ቢገለፃልኝ .?እና ሰላም መሆኑን ባውቅና ብረጋጋ..!!!› የዘወትር ምኞቷ ነበር..ግን ምንም መፍትሄ አልነበረውም፤ዳግመኛ ልታገኘው አልቻለችም..ግን ልትረሳውም አልቻለችም..ምክንያቱም አርግዛለታለች.. ስላረገዘችለትም ደስ ነበር ያላት ..ማንም ምንም ቢላት ግድ አልነበራትም ነበር…ቢያንስ በልጁ ውስጥ እሱን በማየት ነው ለዓመታት የተፅናናችውና..የተረጋጋችው፡፡ ..እርግዝናዋ ከባድ ነበር ፤በአመት ከስድስት ወሯ ነበር መውለድ የቻለችው..የሰውነቷ አወቃቀር እና መላ ተፈጥሮዋ ልክ እንደ እሷ የሆነ እና ከአንገቷ በላይ ያላት መልክ እና ነገረ ስራዋ የእሱን የምትመስል ልጅ ወለደች…፡፡ከተአምረኛው ፍጡር ተአምረኛ ልጅ ወለደች..ሰው ሁሉ ግን የገዛ ዘመዶቾንም ጨምሮ ከዳቢሎስ ወለደች ነበር ያሏት .‹‹. ይሁን እንኳንም ወለድኩለት ፡፡›አለች፡፡ስሟንም ኬድሮን አለቻት፡፡ ይሄም አባቷ የሚኖርበትን ስውር ፕላኔት ለማስታወስ አስባ ነው፡፡የበሬዱ ታናሽ ወንድሞ ደግሞ ሰውን ግራ አታጋቢ አለና ‹‹ሶፊያ›› አላት፡፡በዚህ የተነሳ ‹ኬድሮን› እና ‹ሶፊያ› የተባለ ሁለት ስም ኖራት፡፡
የበሬዱ ዲንቃ ፍቅር….ምናባዊ አይነት ነው ቢባልም…..ግን ደግሞ ምናባዊ ብቻ ነው ተብሎም ድምዳሜ የሚሰጠው አይደለም… ታሪኩ በአጠቃላይ ተአማኒነት የሚጎድለው ልብ አንጠልጣይ ልብ ወለድ ከሚመስል ታሪክ ውስጥ እውነተኛ የምትጨበጥና የምትታቀፈ ልጅ ተገኝታለች፡፡
….ህልም እና ቅዣት ከሚመስለው የፍቅር ግንኙነት ተጨባጭ ኬድሮን አሁን አለች … መቼስ ልጅቷም እራሷ ከተአምራዊ ነገር የታጠረ የወደፊት ታሪክ እንደሚኖራት እንዲሁ የልጅነት ገፅታዋን ብቻ አይቶ መተንበይ ከባድ አይደለም፡፡
የፍጥረት ምንጩ ከማይታወቅ አባትና ሰው ከሆነች እናት የተወለደችው ኬድሮን ከውልደቷ ጀምሮ ልዩ ክስተት ሆና ነው በዚህ ምድር የተከሰተችው፡ሁሉ ነገሯ ከሰው የማይገጥም እና ተለየ የሆነው ገና ከውልደቷ ጀምሮ ነው፡፡የተወለደችው እንደማንም የሰው ልጅ በዘጠኝ ወሯ አይደለም..አንድ አመት ከስድስት ወር በእናቷ ማሀፀን ውስጥ ዘና ብላ ኖራለች…ምን አልባት በሰው ልጅ የህይወት ታሪክ በእናቱ ማህጻን ከበቂ በላይ ለሆነ ጊዜ በመንደላቀቅ እና በምቾት በመኖር ሪከርዱ በእጇ ሳይሆን አይቀርም…
እርግጥ ብዙዎቹ ይሄንን ታሪክ ሲሰሙ ባለማመንና በመጠራጠር ክርክር ውስጥ ይገባሉ‹..እናቷ እሷን የፀነሰችበትን ቀን ተሳስታ ነው፡፡ ›የአብዛኞቹ መላምት ነው..ግን ይሄ እንዳልሆነ ከመጀመሪያ ሳምንት የጽንሰቷ ጊዜ አንስቶ እስክትገላገል ድረስ የሀኪም ክትትል ውስጥ ስለነበረች ትርክቷ በሳይንስ መረጃ የተደገፋ ነው…ይሄም በተወለደችበት ሳምንት በኢትዬጴያ ሬዲዬ የቀትር ዜና ላይ‹‹በባሌ ክፍለሀገር በደሎ መና ከተማ ኑዋሪ የሆነች በሬዱ ዲንቃ የምትባል ወጣት ሴት በአንድ አመት ከስድስት ወር ጤነኛ የሆነች ሴት ልጅ መገለገሏን ከከተማው ጤና ጣቢያ በደረሰን ዜና ማወቅ ተችሏል፡፡…››የሚል ዜና ተነግሮ ስለነበረ ከመወለዷ የከተማዋ ዝነኛ እና ታወቂ እንድትሆን ተገዳለች፡፡
የኬድሮን ተአምራዊነት በዚህ ብቻ አልተገታም ፤እራሷን ችላ መቀመጥ የጀመረችው በሶስት ወሯ ነው…በስድስተኛ ወሯ መራመድ ጀመረች፤ በአንድ አመቷ በእቤታቸው ውስጥ በኩል ደረጃ ይነገሩ የነበሩትን አማርኛ እና ኦሮሚኛ ቋንቋዎችን አቀላጥፋ ማውራት ቻለች፡፡
ይሄ ሁኔታዋ ሰው ሁሉ እንዲፈራትና እንደሌላ ፍጡር እንዲቆጥራት አደረገ፡፡አንዳንዴ እሷ ራሷ ስለራሷ ስታስብ ያው በአንድ አመት ከስድስት ወር እናቷ ማህፀን ስትቆይ ብዙ ነገር ተምራ ብዙውን ነገር እዛው ጨርሳ የወጣች ይመስላታል…እሷ ምትለው እውነት ከሆነ ደግሞ በዘጠኝ ወራቸው የሚወለዱ የሰው ልጆች እድገታቸውን ሳይጨርሱና ማወቅ ሚገባቸውን ጠንቅቀው ሳያውቁ ፤እራሳቸውን የመርዳት አቅሙ ሳያዳብሩ ቸኩለው እንደሚወለዱ ፍንጭ የሚሰጥ ክስተት ነው ማለት ይቻላል፡፡ለምሳሌ ከሰው ልጅ ውጭ ያለ ሌላ እንስሳት ተመልከቱ…ገና ከመወለዳቸው በራሳቸው ለመቆም ይፍጨረጨራሉ..በቀናት ውስጥ የራሳቸውን ምግብ በራሳቸው ቃርመው መመገብ ይጀምራሉ፡፡ከእናታቸው የሚፈልጉት የተወሰነ የደህንነት ጥበቃ እንድታደርግላቸውና መንገድ እንድታሳያቸው ብቻ ነው ..የሰው ልጅ ግን ልፍስፍስ ነው…በእናቱ ማህፀን ዘጠኝ ወር አሳልፎ ከተወለደ በኃላ ሌላ ዘጠኝ አመት እናቱ ጉያ ውስጥ ተወትፎ በመነፍረቅ ሲልወሰወስ ይገኛል..በሀያ አመቱ እንኳን እራሱን ችሎ ከቆመ ጠንካራ ና ጀግና ተብሎ ይሞገሳል..ሰው እራሱን ለመቻል ለሃያ ረጅም አመታት ማደግ… መማር… መሰልጠን ..መጠንከር ይጠበቅበታል፡፡እሷ ግን እንዲ እንዳልሆነች ገና በጥዋቱ ነው የምታውቀው …፡፡
የእሷ ልዩ መሆነ ከውልደቷ ነው የሚጀመረው ቢባልም እውነታው ግን ከዛም ሳብ ይላል ..ከጽንሰቷ ነው የሚጀምራው…ከአባቷ ማንነት….
✨ይቀጥላል✨
👍124😁34😱16❤15👏10🥰3🤔3👎1
#ተአምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_አስር
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
እናቷ ወ/ሪት በሬዱ በጣም ካፈቀረችው ..በጣም ከወደደችው…በጣም ካመለከችው ሰው ተኝታ ነው የፀነሰቻት…ግን ስለዚህ ሰውዬ ስታወራ …..ስለመልኩ ስትደሰኩር ..ስላሳለፉት የፍቅር ታሪክ ስትዘምር በልዩ መደነቅ እና በከፍተኛ ኩራት ቢሆንም ታሪኩን ከሚያዳምጧት ሰዎች መካከል 99.9 ፐርሰንቱ አያምኗትም…ሰው ሳይሆን ጋንኤልን ነበር ያፈቀረችው ይሏታል….ከዛም አለፍ ብለው ያፈቀረችው ብቻ ሳይሆን የፀነሰችውም ከዛው ጋንኤል ነው ብለው ይደመድማሉ፡፡ይሄ ሀሚት የሚጀመረው ደግሞ ከገዛ ዘመዶቾ ነው…ከዛ ጓረቤቶቾ ተቀበሉ እና ለከተማው ኑዋሪዎች በተኑት፡፡
ከጋንኤል ለመፀነሷ ማስረጃችን ብለው የሚያቀርቡት እንደሰው በዘጠኝ ወር መውለድ አለመቻሏ አንዱ ሲሆን ከዛም አልፎ ከእሷ የተወለደች ልጇ የጋንኤልን ጉልበትና ጥንካሬ ይዛ መወለዷን በመተንተን ማስረጃቸውን ያጠናክራሉ…ስለዚህ እንደእነሱ እምነት የእሷ ልዩ ብቃት ምንጩ ከጋንኤሉ አባቷ ዲ.ኤን.ኤ የወረስችው እንደሆነ እርግጠኛ ናቸው ....የቅርቧም ሆኑ የሩቆቹ ሰዎች ይሄንን አንስተው ሲያንሾካሹኩ ድንገት ስትደርስባቸው እና የሰማቻቸው ሲመስላቸው የምትበሳጭ እና የምትሸማቀቅ ይመስላቸውና ይደነግጣሉ..…እሷ ግን እንደውም ኩራት ነው የሚሰማት…አጠገቧ ሲሆኑ በጣም ትንሽነት ስለሚሰማቸውና ደካማነታቸውን ስለምታጎላባቸው ከሚሰማቸው የበታችነት ስሜት ለመላቀቅ የፈበረኩት ዘዴ አድርጋ ነው የምትወስደው፡፡
እውነትም ቢሆን ደግሞ ግድ የላትም… ‹‹ሰውና ጋንኤል ሲዳቀል እኔን የመሰለ በልዩ ችሎታና ኃይል የተሞላች ሰው ማለቴ ሰው እና ጋንኤል ማስገኘት ከቻለ…ጥሩ ነዋ ፡፡የስነ ህይወት ተመራማሪዎችስ በዳርዊን ቲዎሪ በመመራት የተሻለ ጥራት ያለው ዘር ለማግኘት አይደል ሁለት የተለያ ዘር አዳቅለው በማዋሀድ ሌላ የተሻለ ዘር ለማግኘት ሲጥሩ የሚታዩት (አንዳንዴ ውጤቱ በተቃራኒው ቢሆንም)››በማለት ማብራሪያ ትሰጣለች፡፡
ኬድሮን ልጅ ሆና ጀምሮ አንድ ሰው ሲያወራ እሷ ምታዳምጠው ሰውዬው በቃላት ከሽኖ የሚስተላልፈውን መልዕክት ሳይሆን በሚናገራቸው ቃላቶች አድበስብሶ ወደ ውስጡ ውጦ ያስቀራቸውን እና የደበቃቸውን ቃላቶች ተሰብስበው እና ተገጣጥመው አንድ ላይ በመጣመር የሚያስተላልፉትን መልዕክት ነው፡፡እሷ ምታዳምጠው ስሜቱን ነው…የፊቱን ቋጠር ፈታ ላይ የሚነበብበውን መልዕክት ፡፡....በዛ ደግሞ ከማንም ጋር በነፍሷ እንኳን ቢሆን አሲዛ መወዳደር ትችላለች…ሊነክሳት የመጣውንና ሊሰማት የመጣን ሰው ገና በኪሎ ሜትሮች ርቀት መለየት ትችላለች…በተለይ ማወቅ ፈልጋ ትኩረቷን ሰብስባ ትንሽ ካውጠነጠነች በቃ የሆነ መንፈስ አየሩን ሰንጥቆ በመምጣት ሚስጥሩን በጆሮዋ ሹክ ይላታል.በዚህ ተአምራዊ ክስተት አይደለም ሌላ ሰው እሷ እራሷ በራሷ ትደመማለች፡፡…
ኬድሮን ከውልደቷ ሚስጥር ማነፍነፍ ፤የሰውን ገበና መበርበር፤ የወዳጆችን ሹክሹክታ መጥለፍ ዋና ባህሪዋ ነው፡፡ከምግብ እኩላ ሚስጥር ነው የሚያኖራት፡፡ከመጋረጃ ጀርባ የሚካሄድ ድርጊቶችን ማነፍነፍ የተፈጠረችበት ዋና የህይወቷ አላማ ይመስላል፡፡
ኬድሮን አምስት አመቷ ላይ ነው የ10 አመት አጎቷን ተከትላ ትምህርት ቤት የሄደችው፡፡በወቅቱ የትምህርት ቤቱ ርዕሰ መምህር ዘመድ ስለነበር ተዋት አንድ ሳምንት አብራው ዝም ብላ ትቀመጥና ከዛ እራሷ ሰልችቷት ይቅርብኝ ትላለች ብሎ ፈቀደላት… አንድ ወር ተመላለሰቸ…ሁለት ወር ተመላለሰች… ተማሪዎችም ሆኑ አስተማሪዎች ረሷትና ልክ እንደመደበኛ ተማሪ ያዮት ጀመር…ቀስ እያለ ተአምራዊነቷ ቀጠለ..ፈተና አብራ ስትፈተን የምትስተው ጥያቄ አልነበረም…አንደኛ ሴሚስተር ፈተና ወስዳ ካርድ ሲሰጠጥ በሮስተሩ ላይ የአንደኝነቱን ቦታ የያዘችው እሷ ነበረች…መነጋገሪያ ሆነች…ሁለተኛ ሴሚስተር ሲጀመር ሶስተኛ ክፍል ሄዳ ተቀመጠች ፤አረ ወደ ክፍልሽ ተመለሽ ብትባልም ማንንም አልሰማችም…ውጤቷ እንደሌላው ተማሪ በሮስተር ላይ ባይሰፍርም ለብቻ ግን ተሰራ .. በአመቱ መጨረሻም ከሶስተኛ ክፍል በሁለተኛ ሴሚስተር ትልቁን ውጤት ያመጣችው እሷ ሆና ተገኘች፡፡
በእሷ ጉዳይ የትምህርት ቤቱ አስተዳደርና መምህራኖቹ ስብሰባ ተቀመጡ ‹‹እንዴት እናድርጋት…?››
በቃ ችሎታዋ የተመሰከረለት ነው…እድሜዋ ግን ገና ስድስት አመቷ ነው..ቢሆንም ኃላፊነቱን እንውሰድና በሚቀጥለው ሶስተኛ ክፍል አንድ ብላ ትጀምር ተብሎ ተወሰነ፡፡ ይሄንን በደስታ ነገሯት…፡፡ሶስተኛ ክፍል እንድትገባ የተወሰነበትን ካርድ ሰጧት . እሷ ግን አልተስማማችም….እሱን ይዛ እቤቷ ቀረች፤.በጣም የሚወዷት አስተማሪዎች እቤት ድረስ መጥተው እናቷና ወላጆቾ ፊት እንደትልቅ ሰው ኮሰተር ብለው እየተቆጧት ደግሞም እንደህፃን ለሰስለስብ እያባበሏት አናገሯት..‹‹ዘንድሮ መማር አልፈልግም ከብት ብጠብቅ ይሻለኛል…፡፡ስድስተኛ ክፍል ካስገባችሁኝ ግን እማራለሁ ››አለች…እነሱም ‹‹አይ.እንኳን ስደስተኛ ክፍል ሶስተኛውም እንደሚያስጠይቀን እያወቅን ነው››አሉ ፡፡ እሷም በአቋሟ ፀናችና በሰባተኛ አመቷ የሶስተኛ ክፍል ካርድ ይዛ እረኝነት ጀመረች፡፡
ጥዋት ትነሳና እናቷ የሰራችላትን ቁርስ በልታ፤ ምሳዋና በሰሀን ቋጥራ ከብቶችን ከበረት ታወጣና ላሞችንም አህዬችንም በግና ፍሎችን ጨምሮ ከ20 በላይ የሆኑ የቤተሰቦቾን ከብቶች ይዛ ወደ ጫካ ጉዞ ትጀምራለች፤ ለመጀመሪያ ሁለት ወር ያህል ከቤቱ አንድ ትልቅ ሰው ይከተላትና አብሯት ይውል ነበር….በኃላ ግን ነገረ ስራዋንና ሲያዩ ‹‹እሷ ብቻዋን ሳትሆን መንፈስም በላዮ ላይ ስላለ ለምን እንለፋለን ››ብለው ሙሉ በሙሉ ተውላት፡፡በዛ ላይ እሷ ባለችበት ቦታ የከተማው እረኛ ሁሉ ስለሚሰበሰብና እርስ በርስ ስለሚረዳዱ አስተማማኝ እረኛ ሆነች…
በአካባቢው በእሷ እድሜ ያሉ ግቢ ውስጥ የተሰጣ እህል ዶሮች ወይም ከብቶች እንዳይበሉ እንዲጠብቁ ይደረጋሉ...ጎረቤት ሄደው ቡና እንዲጠሩ ወይም እቃ እንዲያመጡ ይታዘዛሉ…ቄስ ትምህርት ቤት ሄደው ፊደል እንዲቆጥሩ ይላካሉ…ኬድሮን የምትሰራውን ስራ የሚሰሩ ልጆች ግን በብዛት እድሜያቸው ከ12-16 ያሉ ታዳጊዎች ናቸው፡፡እሷ ግን የራሳቸው ከብቶች ብቻ ሳይሆኑ የጎሮቤት ከብቶች ሳይቀሩ ድምጾን ይለዮታል.. በሚያስገርም ሁኔታም ድምፃን ሰምተውና ትዕዛዞን ተቀብለው ይታዘዞታል፡፡
ኬድሮን እረኝነቷ ብቻ አይደለም ሚገርመው..አደገኛ አዳኝ፤ምርጥ አትክልተኛ እና አሳ አስጋሪ ነች፡ማታ ወደቤቷ ስትመለስ በአንዱ አህያ ጀርባ ላይ ለማገዶ የሚሆን እንጨት ጭና፤ በተከሻዋ ወይም ጅግራ..ወይ ቆቅ ካልሆነም ዓሣ...አንዳንዴም ከየዛፍ ሚቀነጠሱና የሚሸመጠጡ የጫካ ፍራፍሬዎች እሮቃ፤ ቀጋ፤ አጋም፤ ኮምጣጤ፤ጊሽጣ፤ብቻ የሆነ አንድ የሚበላ ነገር በቀሚሷጫፍ ቋጥራ ፤መምጣት የዘወትር ተግባሯ ነው፡፡
በቀን ለአንድና ለሁለት ሰዓት ደግሞ ከብቶቾን ለጓደኞቾ አደራ ሰጥታ ወላጆቾ በያዶት ወንዝ ዳር ወዳላቸው የመስኖ እርሻ ጎራ ትልና..ሸንኮራውን ኮትኩታ፤ሙዙን ተንከባክባ …መንደሪኑን ውሀ አጠጥታ..ከቻለችውና ካሰኛት ቀንጠስ ቀንጠስ አድርጋ የተወሰነውን በልታ የተወሰነውን ለጓደኞቾ ይዛ ወደከብቶቾ መመለስ ከተለመዱ ስራዎቾ መካከል አንድ ነው፡፡በዚህ የተነሳ ቤቱ ውስጥ እንደ 40 አመት ጎልማሳና የቤቱ ዋና ስተዳዳሪ ተደርጋ ነው ምትታሰበው…ምትናገረውን እንደትልቅ ሰው ያደምጧታል ፤ምትሰጠውን ምክር አሮጊቶቹ ሳይቀሩ ተቀብለው ተግባራዊ ያደርጋሉ፤ችግር ሲገጥማቸውም ቀድመው የሚያማክሯት ለእሷ ነው፡፡የሁሉንም ችግር በፅሞና ከሰማች በኋላ
፡
፡
#ክፍል_አስር
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
እናቷ ወ/ሪት በሬዱ በጣም ካፈቀረችው ..በጣም ከወደደችው…በጣም ካመለከችው ሰው ተኝታ ነው የፀነሰቻት…ግን ስለዚህ ሰውዬ ስታወራ …..ስለመልኩ ስትደሰኩር ..ስላሳለፉት የፍቅር ታሪክ ስትዘምር በልዩ መደነቅ እና በከፍተኛ ኩራት ቢሆንም ታሪኩን ከሚያዳምጧት ሰዎች መካከል 99.9 ፐርሰንቱ አያምኗትም…ሰው ሳይሆን ጋንኤልን ነበር ያፈቀረችው ይሏታል….ከዛም አለፍ ብለው ያፈቀረችው ብቻ ሳይሆን የፀነሰችውም ከዛው ጋንኤል ነው ብለው ይደመድማሉ፡፡ይሄ ሀሚት የሚጀመረው ደግሞ ከገዛ ዘመዶቾ ነው…ከዛ ጓረቤቶቾ ተቀበሉ እና ለከተማው ኑዋሪዎች በተኑት፡፡
ከጋንኤል ለመፀነሷ ማስረጃችን ብለው የሚያቀርቡት እንደሰው በዘጠኝ ወር መውለድ አለመቻሏ አንዱ ሲሆን ከዛም አልፎ ከእሷ የተወለደች ልጇ የጋንኤልን ጉልበትና ጥንካሬ ይዛ መወለዷን በመተንተን ማስረጃቸውን ያጠናክራሉ…ስለዚህ እንደእነሱ እምነት የእሷ ልዩ ብቃት ምንጩ ከጋንኤሉ አባቷ ዲ.ኤን.ኤ የወረስችው እንደሆነ እርግጠኛ ናቸው ....የቅርቧም ሆኑ የሩቆቹ ሰዎች ይሄንን አንስተው ሲያንሾካሹኩ ድንገት ስትደርስባቸው እና የሰማቻቸው ሲመስላቸው የምትበሳጭ እና የምትሸማቀቅ ይመስላቸውና ይደነግጣሉ..…እሷ ግን እንደውም ኩራት ነው የሚሰማት…አጠገቧ ሲሆኑ በጣም ትንሽነት ስለሚሰማቸውና ደካማነታቸውን ስለምታጎላባቸው ከሚሰማቸው የበታችነት ስሜት ለመላቀቅ የፈበረኩት ዘዴ አድርጋ ነው የምትወስደው፡፡
እውነትም ቢሆን ደግሞ ግድ የላትም… ‹‹ሰውና ጋንኤል ሲዳቀል እኔን የመሰለ በልዩ ችሎታና ኃይል የተሞላች ሰው ማለቴ ሰው እና ጋንኤል ማስገኘት ከቻለ…ጥሩ ነዋ ፡፡የስነ ህይወት ተመራማሪዎችስ በዳርዊን ቲዎሪ በመመራት የተሻለ ጥራት ያለው ዘር ለማግኘት አይደል ሁለት የተለያ ዘር አዳቅለው በማዋሀድ ሌላ የተሻለ ዘር ለማግኘት ሲጥሩ የሚታዩት (አንዳንዴ ውጤቱ በተቃራኒው ቢሆንም)››በማለት ማብራሪያ ትሰጣለች፡፡
ኬድሮን ልጅ ሆና ጀምሮ አንድ ሰው ሲያወራ እሷ ምታዳምጠው ሰውዬው በቃላት ከሽኖ የሚስተላልፈውን መልዕክት ሳይሆን በሚናገራቸው ቃላቶች አድበስብሶ ወደ ውስጡ ውጦ ያስቀራቸውን እና የደበቃቸውን ቃላቶች ተሰብስበው እና ተገጣጥመው አንድ ላይ በመጣመር የሚያስተላልፉትን መልዕክት ነው፡፡እሷ ምታዳምጠው ስሜቱን ነው…የፊቱን ቋጠር ፈታ ላይ የሚነበብበውን መልዕክት ፡፡....በዛ ደግሞ ከማንም ጋር በነፍሷ እንኳን ቢሆን አሲዛ መወዳደር ትችላለች…ሊነክሳት የመጣውንና ሊሰማት የመጣን ሰው ገና በኪሎ ሜትሮች ርቀት መለየት ትችላለች…በተለይ ማወቅ ፈልጋ ትኩረቷን ሰብስባ ትንሽ ካውጠነጠነች በቃ የሆነ መንፈስ አየሩን ሰንጥቆ በመምጣት ሚስጥሩን በጆሮዋ ሹክ ይላታል.በዚህ ተአምራዊ ክስተት አይደለም ሌላ ሰው እሷ እራሷ በራሷ ትደመማለች፡፡…
ኬድሮን ከውልደቷ ሚስጥር ማነፍነፍ ፤የሰውን ገበና መበርበር፤ የወዳጆችን ሹክሹክታ መጥለፍ ዋና ባህሪዋ ነው፡፡ከምግብ እኩላ ሚስጥር ነው የሚያኖራት፡፡ከመጋረጃ ጀርባ የሚካሄድ ድርጊቶችን ማነፍነፍ የተፈጠረችበት ዋና የህይወቷ አላማ ይመስላል፡፡
ኬድሮን አምስት አመቷ ላይ ነው የ10 አመት አጎቷን ተከትላ ትምህርት ቤት የሄደችው፡፡በወቅቱ የትምህርት ቤቱ ርዕሰ መምህር ዘመድ ስለነበር ተዋት አንድ ሳምንት አብራው ዝም ብላ ትቀመጥና ከዛ እራሷ ሰልችቷት ይቅርብኝ ትላለች ብሎ ፈቀደላት… አንድ ወር ተመላለሰቸ…ሁለት ወር ተመላለሰች… ተማሪዎችም ሆኑ አስተማሪዎች ረሷትና ልክ እንደመደበኛ ተማሪ ያዮት ጀመር…ቀስ እያለ ተአምራዊነቷ ቀጠለ..ፈተና አብራ ስትፈተን የምትስተው ጥያቄ አልነበረም…አንደኛ ሴሚስተር ፈተና ወስዳ ካርድ ሲሰጠጥ በሮስተሩ ላይ የአንደኝነቱን ቦታ የያዘችው እሷ ነበረች…መነጋገሪያ ሆነች…ሁለተኛ ሴሚስተር ሲጀመር ሶስተኛ ክፍል ሄዳ ተቀመጠች ፤አረ ወደ ክፍልሽ ተመለሽ ብትባልም ማንንም አልሰማችም…ውጤቷ እንደሌላው ተማሪ በሮስተር ላይ ባይሰፍርም ለብቻ ግን ተሰራ .. በአመቱ መጨረሻም ከሶስተኛ ክፍል በሁለተኛ ሴሚስተር ትልቁን ውጤት ያመጣችው እሷ ሆና ተገኘች፡፡
በእሷ ጉዳይ የትምህርት ቤቱ አስተዳደርና መምህራኖቹ ስብሰባ ተቀመጡ ‹‹እንዴት እናድርጋት…?››
በቃ ችሎታዋ የተመሰከረለት ነው…እድሜዋ ግን ገና ስድስት አመቷ ነው..ቢሆንም ኃላፊነቱን እንውሰድና በሚቀጥለው ሶስተኛ ክፍል አንድ ብላ ትጀምር ተብሎ ተወሰነ፡፡ ይሄንን በደስታ ነገሯት…፡፡ሶስተኛ ክፍል እንድትገባ የተወሰነበትን ካርድ ሰጧት . እሷ ግን አልተስማማችም….እሱን ይዛ እቤቷ ቀረች፤.በጣም የሚወዷት አስተማሪዎች እቤት ድረስ መጥተው እናቷና ወላጆቾ ፊት እንደትልቅ ሰው ኮሰተር ብለው እየተቆጧት ደግሞም እንደህፃን ለሰስለስብ እያባበሏት አናገሯት..‹‹ዘንድሮ መማር አልፈልግም ከብት ብጠብቅ ይሻለኛል…፡፡ስድስተኛ ክፍል ካስገባችሁኝ ግን እማራለሁ ››አለች…እነሱም ‹‹አይ.እንኳን ስደስተኛ ክፍል ሶስተኛውም እንደሚያስጠይቀን እያወቅን ነው››አሉ ፡፡ እሷም በአቋሟ ፀናችና በሰባተኛ አመቷ የሶስተኛ ክፍል ካርድ ይዛ እረኝነት ጀመረች፡፡
ጥዋት ትነሳና እናቷ የሰራችላትን ቁርስ በልታ፤ ምሳዋና በሰሀን ቋጥራ ከብቶችን ከበረት ታወጣና ላሞችንም አህዬችንም በግና ፍሎችን ጨምሮ ከ20 በላይ የሆኑ የቤተሰቦቾን ከብቶች ይዛ ወደ ጫካ ጉዞ ትጀምራለች፤ ለመጀመሪያ ሁለት ወር ያህል ከቤቱ አንድ ትልቅ ሰው ይከተላትና አብሯት ይውል ነበር….በኃላ ግን ነገረ ስራዋንና ሲያዩ ‹‹እሷ ብቻዋን ሳትሆን መንፈስም በላዮ ላይ ስላለ ለምን እንለፋለን ››ብለው ሙሉ በሙሉ ተውላት፡፡በዛ ላይ እሷ ባለችበት ቦታ የከተማው እረኛ ሁሉ ስለሚሰበሰብና እርስ በርስ ስለሚረዳዱ አስተማማኝ እረኛ ሆነች…
በአካባቢው በእሷ እድሜ ያሉ ግቢ ውስጥ የተሰጣ እህል ዶሮች ወይም ከብቶች እንዳይበሉ እንዲጠብቁ ይደረጋሉ...ጎረቤት ሄደው ቡና እንዲጠሩ ወይም እቃ እንዲያመጡ ይታዘዛሉ…ቄስ ትምህርት ቤት ሄደው ፊደል እንዲቆጥሩ ይላካሉ…ኬድሮን የምትሰራውን ስራ የሚሰሩ ልጆች ግን በብዛት እድሜያቸው ከ12-16 ያሉ ታዳጊዎች ናቸው፡፡እሷ ግን የራሳቸው ከብቶች ብቻ ሳይሆኑ የጎሮቤት ከብቶች ሳይቀሩ ድምጾን ይለዮታል.. በሚያስገርም ሁኔታም ድምፃን ሰምተውና ትዕዛዞን ተቀብለው ይታዘዞታል፡፡
ኬድሮን እረኝነቷ ብቻ አይደለም ሚገርመው..አደገኛ አዳኝ፤ምርጥ አትክልተኛ እና አሳ አስጋሪ ነች፡ማታ ወደቤቷ ስትመለስ በአንዱ አህያ ጀርባ ላይ ለማገዶ የሚሆን እንጨት ጭና፤ በተከሻዋ ወይም ጅግራ..ወይ ቆቅ ካልሆነም ዓሣ...አንዳንዴም ከየዛፍ ሚቀነጠሱና የሚሸመጠጡ የጫካ ፍራፍሬዎች እሮቃ፤ ቀጋ፤ አጋም፤ ኮምጣጤ፤ጊሽጣ፤ብቻ የሆነ አንድ የሚበላ ነገር በቀሚሷጫፍ ቋጥራ ፤መምጣት የዘወትር ተግባሯ ነው፡፡
በቀን ለአንድና ለሁለት ሰዓት ደግሞ ከብቶቾን ለጓደኞቾ አደራ ሰጥታ ወላጆቾ በያዶት ወንዝ ዳር ወዳላቸው የመስኖ እርሻ ጎራ ትልና..ሸንኮራውን ኮትኩታ፤ሙዙን ተንከባክባ …መንደሪኑን ውሀ አጠጥታ..ከቻለችውና ካሰኛት ቀንጠስ ቀንጠስ አድርጋ የተወሰነውን በልታ የተወሰነውን ለጓደኞቾ ይዛ ወደከብቶቾ መመለስ ከተለመዱ ስራዎቾ መካከል አንድ ነው፡፡በዚህ የተነሳ ቤቱ ውስጥ እንደ 40 አመት ጎልማሳና የቤቱ ዋና ስተዳዳሪ ተደርጋ ነው ምትታሰበው…ምትናገረውን እንደትልቅ ሰው ያደምጧታል ፤ምትሰጠውን ምክር አሮጊቶቹ ሳይቀሩ ተቀብለው ተግባራዊ ያደርጋሉ፤ችግር ሲገጥማቸውም ቀድመው የሚያማክሯት ለእሷ ነው፡፡የሁሉንም ችግር በፅሞና ከሰማች በኋላ
👍97❤12😁11👏4
የሆነ መፍትሄ ሀሳብ
እንድትነግራቸው የሆነ መንፈስ ሹክ ይላታል፡፡
‹‹እሷ ህጻን መሆኗን አትዩ… ምክሯ ጠብ አይልም›› ይባልላታል፡፡በዚህ የተነሳ በቤተሰቡ ሆነ በመላው ሰፈሩ አሮጊቷ የሚል ስያሜ ተሰጥቷታል..
‹‹እስቲ ሂዱና አሮጊቷን አማክሯት…››ይባላል፡፡
✨ይቀጥላል✨
እንድትነግራቸው የሆነ መንፈስ ሹክ ይላታል፡፡
‹‹እሷ ህጻን መሆኗን አትዩ… ምክሯ ጠብ አይልም›› ይባልላታል፡፡በዚህ የተነሳ በቤተሰቡ ሆነ በመላው ሰፈሩ አሮጊቷ የሚል ስያሜ ተሰጥቷታል..
‹‹እስቲ ሂዱና አሮጊቷን አማክሯት…››ይባላል፡፡
✨ይቀጥላል✨
😁71👍39❤10🤔7👏3🥰2
#ተአምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አንድ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
ያ ማለት ታዲያ ኬድሮን ሁሌ መልካም ስራና የሚያስመርቅ ተግባር ብቻ ትሰራለች ማለት አይደለም፡፡ሲመጣባትና በተለይ እንድትበሳጭ ካደረጓት ሰይጣን እንኳን ሊያስበው የማይችል ክፉ ስራና አስደናጋጨ ተንኮል ባለቤት ነች፡፡
የእሷ እኩዮች ሆኑ በዕድሜም ሆነ በአካል ዘለግ የሚሉ ልጆች ጋር ተጣልታ እጇን ሰንዝራ በጥፊ ከመታቻቸው የሆነ ነገራቸው ለሳምንት ይጣመማል…በዛ የተነሳ የማንኛውም ወላጅ ቀዳሚ ምክር ‹‹እባካቹ ከዛች ግማሽ ጋንኤል ከሆነች ልጅ ጋር አትጋጩ›› የሚል ነው፡፡ትልልቅ ሰዎችንም ካበሳጯት የሆነ ነገር አድርጋ ሳትበቀላቸው በምህረት የምታለፈው ነገር አይኖራትም፡፡ ስትበሳጭ የሰውነቷ የቆዳ ቀለምና ከአይኖቾ የሚፈልቁት ብርሀን የተለዩና አስፈሪ ይሆናሉ፡፡
10 አመቷ ላይ ነው፡፡ከምሸቱ 12 ሰዓት አካባቢ ከብቶቾን ከፊት እየነዳች ወደ ሰፈር እንደደረሰች ወደ ቤታቸው መጠምዘዣ ኩርባ ላይ ባለ አንድ የግንድ ጉማጅ ላይ አንድ ልጅ ተቀምጦ አንገቱን አቀርቅሮ እንባውን ወደምድር ያንጠባጥባል…ልጁ በዕድሜ በሁለት አመት ቢበልጣትም ጓደኛዋና የሰፈሯ ልጅ ነው፡፡ድባለ ይባላል፡፡ገና ከሩቅ እንዳየችው ነው ሰላም እንዳልሆነ የተረዳችው… በእጇ አንጣልጥላ የያዘቻቸውን አምስት የሚሆኑ አንድ ላይ የታሰሩ አሳዎችን እያማታች ከብቶቹን ወደቤታቸው እንዲገቡ መንገዱን አስያዛቻቸው ወደ እሱ አመራች..ደርሳ ከጎኑ ተቀመጠች፡፡እና ሳታስበው እንባ አውጥታ አብራው ማልቀስ ጀመረች..ገልመጥ ብሎ አያትና
‹‹አንቺ ደግሞ ምን ሆነሽ ነው?››ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹ምንም አልሆንኩ ላግዝህ ብዬ ነው››
‹‹ምን ማለት ነው… በለቅሶ ማገዝ አለ እንዴ?››
‹‹ታዲያ በምን ላግዝህ?
‹‹በምንም .. ማንም ሊያግዘኝ አይችልም…››
‹‹እሺ ምን እንደሆንከ ንገረኝ?››
‹ምን ያደርግልሻል፤እዚህ እየጠበቅኩ ያለሁት አንቺ እስክትመጪ ነበር…ነገ ወይም ተነገወዲያ ልንሄድ ነው…..ጓደኛዬ ስለሆንሽ ልሰናበትሽ ነው›
ደንግጣ..‹‹እንዴ ወዴየት ነው ምትሄደው?››
‹‹ጊንር አካባቢ ወደሚገኝ ገጠር …አያቶቼ ጋር››
‹‹ለምን? ትምህርትስ?››
‹‹እኔም ወንድሞቼም አቋርጠን ነው የምንሄደው››
‹‹ቤተሰቡ ጠቅላላ ነው የሚሄደው እንዴ?››
‹‹አዎ… ከአባቴ በስተቀር…››
‹‹ከአባቴ በስተቀር ማለት ? አባትህስ ለምን?››
‹‹እሱ ሌላ ሚስት እዚህ አግብቷል…ጥሎን ከቤት ከወጣ ብዙ ቀን ሆነው ..ብንጠብቀው ብንጠብቀው ሊመጣ አልቻለም…እናቴ እናንተን የማኖርበት ገንዘብ የለኝም..ስራም ማግኘት ስለማልችል.ወደ ቤተሰቦቼ ይዣችሁ እሄዳለሁ ›› አለችኝ፡
‹‹እና በጣም አዝነሀል?›
‹‹በጣም እንጂ ..እኔ እዛ ገጠር ክረምት ቤት ሲዘጋ ለተወሰነ ጊዜ መሄድ ነው ደስ የሚለኘ እንጂ ሁሌ እዛ መኖር አልፈልግም..እኔ እዚህ መኖር ነው የምፈልገው..አንቺ ትናፍቂኛለሽ›አላት እየነፈረቀ…፡፡
‹‹አንቺ ትንፋቂኛለሽ›› ሲላት ትኩር ብላ አይኖቹን አየቻቸው… ሀዘኑን ከውስጡ ማንበብ ስለቻለች…ልትገልፀው የማትችለው ስሜት ተሰማት… ከተቀመጠችበት ግንድ መቀመጫ ዘላ በመውረድ..‹‹ና እንሂድ›› አለችው…፡፡
‹‹ወደ የት?››
‹‹ወደ እናንተ ቤት››
‹‹ምን እንሰራለን …በጣም እኮ ነው የሚደብረው ..እማዬ የቤት እቃዎቻችንን ለጎረቤት እየሸጠች ነው..ይዘን የምንሄደውን ደግሞ እያሳሰረች ነው…››
‹‹እዚህ መቅረት ምትፈልግ ከሆነ ተከተለኝ›› አለችውና እርምጃዋን ወደእነሱ ቤት አስተካክላ እርምጃዋን ቀጠለች...እያቅማማ ተከተላት... እንደደረሱ እውነትም እቤቱ በኮተታ ኮተት ተሞልቶ ተተረማምሶል .. ሁለት ወንድሞቹ በሀዘን ኩርምትምት ብለው በቤቱ አንድ ጥግ ከላ አግዳሚ ወንበር ላይ ሲቀመጡ… እናትዬው ፈንጠር ብላ ኩርሲ ላይ ተቀምጣ ትተክዛለች፡፡
ኬድሮን ዝም ብላ በራፉን አልፋ ወደ ውስጥ ገባችና ወደ ድብአለ እናት ተጠጋች… በእጇ ያንጠለጠለችውን አምስት አሳዎች ዘረጋችላት፡፡ሴትዬዋ ግራ ገብቷት አንዴ አሳዎቹን አንዴ ኬድሮንን እያየች ለደቂቃዎች ቆየች፡፡
‹‹ተቀበይኝና ለልጆችሽ ጥበሺላቸው…ደግሞ ድብአለ ወደ ጊንር መሄድ ሰለማይፈልግ እኔ እንድትሄዱ አልፈቅድላችሁም››
የድባአለ እናት ፊቷ የቆመችው የ10 አመት ልጅ ዝም ብላ ልጅ ብትሆን ኖሮ በዚህ ንግግሯ በጥፊ ጆሮ ግንዷን አቅልጣ ከቤቷ ገፍትራ ታባርራት ነበር….አረ የ10 አመት ብቻ ሳይሆን አንድ የ19 ዓመት የጎረቤት ልጅ እንዲህ ብስጭትጭት ባለችበት ጊዜ በዚህ አይነት ድፍረት እየተውረገረገች መጥታ አሁን እሷ ያለችውን ብትላት ጉሮሮዋን አንቃ ከልጆቾ ጋር በመተባበርም ቢሆን ንዴቷን እንደምትወጣበት እርግጠኛ ነች….ኬድሮንን ግን እንደዛ ልተደፍራት አልፈለገችም ..አላደረገችውም፡፡
‹‹ኬድርዬ ያልገባሽ ነገር አለ፡፡››
‹‹አስረጂኛ..››
ምን ብላ ትንገራት…. አንዴ እሷን አንዴ ልጆቹን እያየች ግራ ስትጋባ…ልክ ከእኩያው ጋር ሚስጥር ማውራት እንደፈለገ ትልቅ ሰው‹‹ልጆችሸን ከቤት አስወጪያቸው.. ምን ይሰራሉ?›› አለቻት ፡፡
‹‹ልጆች ተነሱ ውጨ ተጫወቱ አንዴ ላውራት››ትዕዛዞን ተቀብላ አስተላለፈች፡፡
ድባአለን ጨምሮ የሰባት አመትና የ10 አመት ወንድሞቹ እቤቱን ለእናታቸውና ለኬድሮን ጥለው ወጡ የእናቷ እኩያ የሆነችውን ትልቋን ሴትዬ ፊት ለፊት እያየቻት፡ኬድሮን እነሱ በለቀቁበት ቦታ ተቀመጠችና‹እሺ ንገሪኝ ›አለቻት፡፡
ምን መሰለሽ ኬድርዬ…እዚህ ሀገር ይዞኝ የመጣው ባለቤቴ ነው…አሁን ደግሞ እሱ ከእኛ ጋር የለም ፤ስለዚህ እዚህ ሆኜ ደግሞ ልጆቼን ማስተዳደር አልችልም››
‹‹የድባአለ አባት ለምን ጥሎሽ ሄደ?››
‹‹እንዴት ብዬ ልንገርሽ የትልቅ ሰው ጉዳይ ነው፡፡››
‹‹ሌላ ሴት ወሽሞ ጥሎኝ ሄደ ላለማለት አፍረሽ ነው..የትልቅ ሰው ወሬ ምትይው?››
ሴትዬዋ አንገቷን በእፍረት አቀረቀረችና‹አዎ ምን ታርጊዋለሽ ..እኔ ልጆቼንና ትዳሬን እያልኩ ጉስቁል አልኩበትና ጠላኝ መሰለኝ ሌላ ወዶ ሄደ››
‹‹ግን ብዙ ጊዜ ስትጨቀጭቂውና ስታበሳጪው አይቼለሁ››
‹‹ብጨቀጭቀውስ ለኑሮችን መሻሻል ብዬ ነው…እንዲህ ከሶስት ልጆቹ ጋር እርግፍ አድርጎ ጥሎኝ ይሄዳል፡፡15 ዓመት በትዳር ማሳለፍ እንዲህ ቀልድ ነው…?››
‹‹እኔ እንዲመለስ አደርጋለሁ…አንቺ ግን ፀባይሽን ታስተካክያለሽ… እርምጥምጥ የምትይውን ነገርም ታስተካክልሽ››
‹‹አይ ያከተመ ነገር እኮ ነው… እሺ አይልሽም እኔም ደግሞ እቃዎቼን ሁሉ እኮ ግማሹን ሸጬያለሁ፡፡››
እሱን ለእኔ ተይልኝ…እንቺ ወይም ባልሽ አሳዝናችሁኝ አይደለም… ለጓደኛዬ ለድብአለ ብዬ ነው…
ብዙም ሳይመሳላት ‹‹ካልሽ እሺ ሞክሪ ›አለቻት፡፡
ቀጥታ ወደቤቷ ሄዳ እናቷን ካገኘችና ከብቶቹ ወደበረትና በጎቹንም ወደጉሮኗቸው መግባታቸውን ካረጋገጠች በኃላ ልክ አንድ ሰዓት ከሩብ አካባቢ ሹልክ ብላ ድብአለ አባት ገብቶበታል ወደተባለው ቤት ነው ያመራችው…ስትሄድ ምን እንደምታደርግና እንዴት አድርጋ ከአዲሷ ሚስቱ አለያይታ ወደቤቱ እንዲመለስ እንደምታሳምነው ወይም እንደምታስገድደው ምንም አይነት እቅድ አልነበራትም፡፡
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አንድ
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
ያ ማለት ታዲያ ኬድሮን ሁሌ መልካም ስራና የሚያስመርቅ ተግባር ብቻ ትሰራለች ማለት አይደለም፡፡ሲመጣባትና በተለይ እንድትበሳጭ ካደረጓት ሰይጣን እንኳን ሊያስበው የማይችል ክፉ ስራና አስደናጋጨ ተንኮል ባለቤት ነች፡፡
የእሷ እኩዮች ሆኑ በዕድሜም ሆነ በአካል ዘለግ የሚሉ ልጆች ጋር ተጣልታ እጇን ሰንዝራ በጥፊ ከመታቻቸው የሆነ ነገራቸው ለሳምንት ይጣመማል…በዛ የተነሳ የማንኛውም ወላጅ ቀዳሚ ምክር ‹‹እባካቹ ከዛች ግማሽ ጋንኤል ከሆነች ልጅ ጋር አትጋጩ›› የሚል ነው፡፡ትልልቅ ሰዎችንም ካበሳጯት የሆነ ነገር አድርጋ ሳትበቀላቸው በምህረት የምታለፈው ነገር አይኖራትም፡፡ ስትበሳጭ የሰውነቷ የቆዳ ቀለምና ከአይኖቾ የሚፈልቁት ብርሀን የተለዩና አስፈሪ ይሆናሉ፡፡
10 አመቷ ላይ ነው፡፡ከምሸቱ 12 ሰዓት አካባቢ ከብቶቾን ከፊት እየነዳች ወደ ሰፈር እንደደረሰች ወደ ቤታቸው መጠምዘዣ ኩርባ ላይ ባለ አንድ የግንድ ጉማጅ ላይ አንድ ልጅ ተቀምጦ አንገቱን አቀርቅሮ እንባውን ወደምድር ያንጠባጥባል…ልጁ በዕድሜ በሁለት አመት ቢበልጣትም ጓደኛዋና የሰፈሯ ልጅ ነው፡፡ድባለ ይባላል፡፡ገና ከሩቅ እንዳየችው ነው ሰላም እንዳልሆነ የተረዳችው… በእጇ አንጣልጥላ የያዘቻቸውን አምስት የሚሆኑ አንድ ላይ የታሰሩ አሳዎችን እያማታች ከብቶቹን ወደቤታቸው እንዲገቡ መንገዱን አስያዛቻቸው ወደ እሱ አመራች..ደርሳ ከጎኑ ተቀመጠች፡፡እና ሳታስበው እንባ አውጥታ አብራው ማልቀስ ጀመረች..ገልመጥ ብሎ አያትና
‹‹አንቺ ደግሞ ምን ሆነሽ ነው?››ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹ምንም አልሆንኩ ላግዝህ ብዬ ነው››
‹‹ምን ማለት ነው… በለቅሶ ማገዝ አለ እንዴ?››
‹‹ታዲያ በምን ላግዝህ?
‹‹በምንም .. ማንም ሊያግዘኝ አይችልም…››
‹‹እሺ ምን እንደሆንከ ንገረኝ?››
‹ምን ያደርግልሻል፤እዚህ እየጠበቅኩ ያለሁት አንቺ እስክትመጪ ነበር…ነገ ወይም ተነገወዲያ ልንሄድ ነው…..ጓደኛዬ ስለሆንሽ ልሰናበትሽ ነው›
ደንግጣ..‹‹እንዴ ወዴየት ነው ምትሄደው?››
‹‹ጊንር አካባቢ ወደሚገኝ ገጠር …አያቶቼ ጋር››
‹‹ለምን? ትምህርትስ?››
‹‹እኔም ወንድሞቼም አቋርጠን ነው የምንሄደው››
‹‹ቤተሰቡ ጠቅላላ ነው የሚሄደው እንዴ?››
‹‹አዎ… ከአባቴ በስተቀር…››
‹‹ከአባቴ በስተቀር ማለት ? አባትህስ ለምን?››
‹‹እሱ ሌላ ሚስት እዚህ አግብቷል…ጥሎን ከቤት ከወጣ ብዙ ቀን ሆነው ..ብንጠብቀው ብንጠብቀው ሊመጣ አልቻለም…እናቴ እናንተን የማኖርበት ገንዘብ የለኝም..ስራም ማግኘት ስለማልችል.ወደ ቤተሰቦቼ ይዣችሁ እሄዳለሁ ›› አለችኝ፡
‹‹እና በጣም አዝነሀል?›
‹‹በጣም እንጂ ..እኔ እዛ ገጠር ክረምት ቤት ሲዘጋ ለተወሰነ ጊዜ መሄድ ነው ደስ የሚለኘ እንጂ ሁሌ እዛ መኖር አልፈልግም..እኔ እዚህ መኖር ነው የምፈልገው..አንቺ ትናፍቂኛለሽ›አላት እየነፈረቀ…፡፡
‹‹አንቺ ትንፋቂኛለሽ›› ሲላት ትኩር ብላ አይኖቹን አየቻቸው… ሀዘኑን ከውስጡ ማንበብ ስለቻለች…ልትገልፀው የማትችለው ስሜት ተሰማት… ከተቀመጠችበት ግንድ መቀመጫ ዘላ በመውረድ..‹‹ና እንሂድ›› አለችው…፡፡
‹‹ወደ የት?››
‹‹ወደ እናንተ ቤት››
‹‹ምን እንሰራለን …በጣም እኮ ነው የሚደብረው ..እማዬ የቤት እቃዎቻችንን ለጎረቤት እየሸጠች ነው..ይዘን የምንሄደውን ደግሞ እያሳሰረች ነው…››
‹‹እዚህ መቅረት ምትፈልግ ከሆነ ተከተለኝ›› አለችውና እርምጃዋን ወደእነሱ ቤት አስተካክላ እርምጃዋን ቀጠለች...እያቅማማ ተከተላት... እንደደረሱ እውነትም እቤቱ በኮተታ ኮተት ተሞልቶ ተተረማምሶል .. ሁለት ወንድሞቹ በሀዘን ኩርምትምት ብለው በቤቱ አንድ ጥግ ከላ አግዳሚ ወንበር ላይ ሲቀመጡ… እናትዬው ፈንጠር ብላ ኩርሲ ላይ ተቀምጣ ትተክዛለች፡፡
ኬድሮን ዝም ብላ በራፉን አልፋ ወደ ውስጥ ገባችና ወደ ድብአለ እናት ተጠጋች… በእጇ ያንጠለጠለችውን አምስት አሳዎች ዘረጋችላት፡፡ሴትዬዋ ግራ ገብቷት አንዴ አሳዎቹን አንዴ ኬድሮንን እያየች ለደቂቃዎች ቆየች፡፡
‹‹ተቀበይኝና ለልጆችሽ ጥበሺላቸው…ደግሞ ድብአለ ወደ ጊንር መሄድ ሰለማይፈልግ እኔ እንድትሄዱ አልፈቅድላችሁም››
የድባአለ እናት ፊቷ የቆመችው የ10 አመት ልጅ ዝም ብላ ልጅ ብትሆን ኖሮ በዚህ ንግግሯ በጥፊ ጆሮ ግንዷን አቅልጣ ከቤቷ ገፍትራ ታባርራት ነበር….አረ የ10 አመት ብቻ ሳይሆን አንድ የ19 ዓመት የጎረቤት ልጅ እንዲህ ብስጭትጭት ባለችበት ጊዜ በዚህ አይነት ድፍረት እየተውረገረገች መጥታ አሁን እሷ ያለችውን ብትላት ጉሮሮዋን አንቃ ከልጆቾ ጋር በመተባበርም ቢሆን ንዴቷን እንደምትወጣበት እርግጠኛ ነች….ኬድሮንን ግን እንደዛ ልተደፍራት አልፈለገችም ..አላደረገችውም፡፡
‹‹ኬድርዬ ያልገባሽ ነገር አለ፡፡››
‹‹አስረጂኛ..››
ምን ብላ ትንገራት…. አንዴ እሷን አንዴ ልጆቹን እያየች ግራ ስትጋባ…ልክ ከእኩያው ጋር ሚስጥር ማውራት እንደፈለገ ትልቅ ሰው‹‹ልጆችሸን ከቤት አስወጪያቸው.. ምን ይሰራሉ?›› አለቻት ፡፡
‹‹ልጆች ተነሱ ውጨ ተጫወቱ አንዴ ላውራት››ትዕዛዞን ተቀብላ አስተላለፈች፡፡
ድባአለን ጨምሮ የሰባት አመትና የ10 አመት ወንድሞቹ እቤቱን ለእናታቸውና ለኬድሮን ጥለው ወጡ የእናቷ እኩያ የሆነችውን ትልቋን ሴትዬ ፊት ለፊት እያየቻት፡ኬድሮን እነሱ በለቀቁበት ቦታ ተቀመጠችና‹እሺ ንገሪኝ ›አለቻት፡፡
ምን መሰለሽ ኬድርዬ…እዚህ ሀገር ይዞኝ የመጣው ባለቤቴ ነው…አሁን ደግሞ እሱ ከእኛ ጋር የለም ፤ስለዚህ እዚህ ሆኜ ደግሞ ልጆቼን ማስተዳደር አልችልም››
‹‹የድባአለ አባት ለምን ጥሎሽ ሄደ?››
‹‹እንዴት ብዬ ልንገርሽ የትልቅ ሰው ጉዳይ ነው፡፡››
‹‹ሌላ ሴት ወሽሞ ጥሎኝ ሄደ ላለማለት አፍረሽ ነው..የትልቅ ሰው ወሬ ምትይው?››
ሴትዬዋ አንገቷን በእፍረት አቀረቀረችና‹አዎ ምን ታርጊዋለሽ ..እኔ ልጆቼንና ትዳሬን እያልኩ ጉስቁል አልኩበትና ጠላኝ መሰለኝ ሌላ ወዶ ሄደ››
‹‹ግን ብዙ ጊዜ ስትጨቀጭቂውና ስታበሳጪው አይቼለሁ››
‹‹ብጨቀጭቀውስ ለኑሮችን መሻሻል ብዬ ነው…እንዲህ ከሶስት ልጆቹ ጋር እርግፍ አድርጎ ጥሎኝ ይሄዳል፡፡15 ዓመት በትዳር ማሳለፍ እንዲህ ቀልድ ነው…?››
‹‹እኔ እንዲመለስ አደርጋለሁ…አንቺ ግን ፀባይሽን ታስተካክያለሽ… እርምጥምጥ የምትይውን ነገርም ታስተካክልሽ››
‹‹አይ ያከተመ ነገር እኮ ነው… እሺ አይልሽም እኔም ደግሞ እቃዎቼን ሁሉ እኮ ግማሹን ሸጬያለሁ፡፡››
እሱን ለእኔ ተይልኝ…እንቺ ወይም ባልሽ አሳዝናችሁኝ አይደለም… ለጓደኛዬ ለድብአለ ብዬ ነው…
ብዙም ሳይመሳላት ‹‹ካልሽ እሺ ሞክሪ ›አለቻት፡፡
ቀጥታ ወደቤቷ ሄዳ እናቷን ካገኘችና ከብቶቹ ወደበረትና በጎቹንም ወደጉሮኗቸው መግባታቸውን ካረጋገጠች በኃላ ልክ አንድ ሰዓት ከሩብ አካባቢ ሹልክ ብላ ድብአለ አባት ገብቶበታል ወደተባለው ቤት ነው ያመራችው…ስትሄድ ምን እንደምታደርግና እንዴት አድርጋ ከአዲሷ ሚስቱ አለያይታ ወደቤቱ እንዲመለስ እንደምታሳምነው ወይም እንደምታስገድደው ምንም አይነት እቅድ አልነበራትም፡፡
👍101❤9👏1
የሰውዬው አዲሱ ቤት ከሰፈራቸው 30 ደቂቃ አካባቢ ነው የሚርቀው፡የእነሱ ቤት ሚካኤል ቤተክርስቲያን አካባቢ ሲሆን የሴትዬዋ ሰፈር ደግሞ ቢታታ ተብሎ በሚጠራው መሸታ ቤቶች በብዛት በሚገኘኙበት ሰፈር ነው፡፡ በጨለማ ውስጥ ለውስጥ መንገዶችን እየተሹለከለከች ደረሰች….ቀጥታ የውጩን በራፍ አንኳኳች… ሴት ነበረች የከፈተችላት…ከእሷ ምንም አይነት መልስ ሳትጠብቅ በእግሯ ስር ሾልካ ወደቤት ውስጥ ገባች፡፡ ሴትዬዋ እንደእብድ አደረጋት‹‹ …
ምንድነው …?.ወዴት ነው…?ምን አይነት ብልግና ነው..?››ከኋላዋ እየተከተለች መለፍለፏን ቀጠለች…ወደ ውስጥ ስትገባ የድብአለ አባት ቤቱ ወለል መሀከል ላይ ባለ ወንበር ላይ ተቀምጦ ፊት ለፊቱ የቀረበለትን እራት ፊቱ በተቀመጠለት ጠጅ እያወራረደ ሲበላ ነበር የደረሰችው…
✨ይቀጥላል✨
ምንድነው …?.ወዴት ነው…?ምን አይነት ብልግና ነው..?››ከኋላዋ እየተከተለች መለፍለፏን ቀጠለች…ወደ ውስጥ ስትገባ የድብአለ አባት ቤቱ ወለል መሀከል ላይ ባለ ወንበር ላይ ተቀምጦ ፊት ለፊቱ የቀረበለትን እራት ፊቱ በተቀመጠለት ጠጅ እያወራረደ ሲበላ ነበር የደረሰችው…
✨ይቀጥላል✨
🥰50👍30❤7😱7👏6👎5
#ተአምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሁለት
፡
፡
#ዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
የድባለ አባት ኬድሮንን እንዳያት.. እጁን እንዳንከረፈፈ ከተቀመጠበት ተነሳና‹‹ኬድሮን ምን ተፈጠረ…?ምን ሆንሽ ?›› እያለ ወንበሩን ለቆ ወደእሷ ቀረበ፡፡
ሴትዬዋ መለፍለፏን አላቆመችም….‹‹ምንድነች ማነች…? ታውቃታለህ እንዴ…?ነው ሚስትህ ነች የላከቻት..?››
‹‹አይ አይደለም…ተረጋጊ የጎረቤት ልጅ ነች.?››
‹ትሁና ..ነይ ውጪልኝ…ቤቴን ማንም እንዲደፍረው አልፈልግም …ከፈለክ ውጭ አናግራት ›› ብላ ክንዷን ይዛ ልትጎትታት ብትሞክርም ንቅንቅ ልታደርጋት አልቻለችም…ሴትዮዋ ግራ ግብቷት እራሷን አጠንክራ ደግመኛ ሞከረች….ግዙፍ የዋርካ ግንድ የማነቃነቅ አይነት ነው የሆነባት፡፡
‹‹ምንድነች ይህቺ ጉድ …ውስጧ ጋንኤል አለ እንዴ?››ስትል የድብአለ አባት በቆመበት ደንዝዞ ሚገባበት ጠፍቶት ኩምሽሽ አለ...የድብአለ አባት በእነኬድሮን ሰፈር ኬድሮን ከመወለዷ በፊት የገባ በመሆኑ ስለእሷ ታሪክና ሀሚቶችንም ጨምሮ በዝርዝር ስለሚያውቅ ነው የተጨነቀው…ሴትዬዋ ደግሞ ገና ወደ ደሎ ከተማ ከገባች 6 ወርም ያላለፋት በመሆኑ ስለ እንደዚህ አይነት ታሪክ ምንም ምታውቀው ነገር የላትም፡፡
‹‹ጋሼ ለአዲሷ ሚስትህ ስለእኔ አልነግርካትም እንዴ?፡፡››
ሰውዬው ልክ በጣም ሚፈራውን ባለስልጣን እንደሚያናግር ሰው አንገቱን ደፍቶ ዝም አለ፡፡
በጥርጥሬ ልጅቷን አትኩራ እየተመለከተች‹‹ምንድነው ያልነገርከኝ…?ነው ልጅህ ነች…?›ስትል ጠየቀች ፡፡
‹‹አይ የእሱ ልጅ አይደለሁም…እናቴ በሬዱ ትባላለች፡፡ በሬዱ ዲንቃ….አባቴ ደግሞ ዳቢሎሰ ነው…እና ለአዲሱ ባልሽ መልእክት ለመናገር ነው የመጣሁት….ሚስትህ ልጆቾን ይዛ ወደሀገሯ ልትሄድ ነው..እኔ ደግሞ ድባአለ ጓደኛዬ ስለሆነ እንዲሄድ አልፈልግም…ማለቴ እውነቱን ለመናገር እኔ እንኳን ቢሄድ ብዙ ግድ የለኝም.. ግን እሱ እኔን ጥሎ መሄድ እንደማይፈልግ እያለቀሰ ነው የነገረኝ…እውነቱን መሆኑን ደግሞ አይኖቹን አይቼ አምኜዋለሁ፡፡ ስለዚህ እንዲሄዱ አልፈልግም…እንዳይሄዱ ደግሞ አንተ እሷን ይቅርታ ጠይቀህ ወደልጆችህ ትመለሳለህ፡
‹‹አንቺ ምን አይነት ጉድ ነሽ…በዚህ ዕድሜሽ ስለ እንዲዚህ አይነት ነገሮች ምኑን አውቀሽ ነው ምትዘባርቂው…ይሄኔ ቤተሰቦችሽ ጠፍተሸባቸው እየፈለጉሽ ነው…በይ አሁን ቤቴን ለቀሽ ወደቤትሽ ሂጂ››ሴትዬዋ ተንዘረዘረች …
የድባአለ አባት ምንም ለመናገር አልደፈረም፡፡
ኬድሮን መናገር ጀመረች..‹‹አንዳልሺው እሄዳለሁ....አሁን ሁለታችሁም ዘና ብላችሁ የጀመራችሁትን እራት ብሉ… ከዛ ስትተኙ ያልኩትን ባተፈፅሙ ምን እንደሚያጋጥማችሁ ቀድመ ማስጠንቂያ እንዲያሳያችሁ ለዳቢሎሱ አባቴ አሁን ነግሬዋለሁ…እና ምርጫውን የእናንተ ነው…እርግጠኛ ነኝ የዱብአለ አባት ነገ ለእራት ቆቅ ወይም ጅግራ አድኜ አመጣና ወደልጆችህ መመለስህን በማስመልከት አብረን እራት እንበላለን….አንቺም ሌላ ሚስት የሌለው ባል እንደምታገኚ እምነቴ ነው.››ብላ ፊቷን አዙራ ስትወጣ ሰውየው ከደነዘበት እንደመባነን ብሎ ‹‹ኬድሮን ልሸኝሽ ?መሽቷል እኮ›አላት፡፡
‹‹አይ ጋሼ እንደማልፈራ ታውቃለህ አይደል? ›
‹‹አዎ እሱስ አውነትሽን ነው፤ደህና እደሪ››ብሎ በቆመበት ሸኛት፡፡
እቤቱን ለቃ እንደወጣች ሴትዬዋ ተንደርድራ በራፏን ከቀረቀረች በኃላ ወደውሽማዋ ዞራ
‹‹ምን ጉድ ነው ?ማነች ይህቺ ልጅ….?ደግሞ የዳቢሎስ ልጅ ነኝ ትበለኝ እንዴ …?በእሷ ቤት ማስፈራራቷ ነው?ወላጆቾ በዳቢሎስ እያሰፈራሩ ነው ያሳደጓት መሰለኝ?››
‹‹እውነቷን ነው…እናቷ ከዳቢሎስ ነው የፀነሰቻት ተብሎ ይወራል›› ብሎ በመጀመር ሙሉ ታሪኳን ከመጀመሪያው አንስቶ በሚያውቀውና በሰማው መጠን ብትንትን አድርጎ አስረዳት….ሴትዬዋ ይበልጥ በነገራት ቁጥር ይበልጥ በፍራቻ እየተንዘፈዘፈችና እተንቀጠቀጠች ነበር..
‹‹ምን አይነት ጣጣ ውስጥ ነው የገባሁት..?እና ምን ይሻለናል…?››
‹‹ለማንኛውም አሁን እንተኛና.. ነገ የሚሆነውን አይተን እንወስናለን››
አልተከተራከረችውም…እንደቅዱሙ ጩሀቱም ወኔውም ከውስጧ ተሰልቦ ባዶ ሆኗል፡፡ ሹክክ ብላ ወደ አልጋው ሄደች፡፡ እሱም ተከተላትና እንደወትሯቸው ተቃቅፈው ግን ደግሞ በዝምታ ተኙ፡፡
ኬድሮን ቤታቸውን ለቃ ወደቤቷ በድቅድቅ ጨላማው ውስጥ ሰንጥቃ በምታሄደበት ጊዜ‹‹የት እንደሆንክ ማላውቀው አባቴ እንግዲህ ይሄንን ጉዳይ ቀለል ባለ መንገድ እድጨርሰው እርዳኝ….ማለት አሪፍ የሆነ አሳማኝ ህልም እንዲያዩ አድርግልኝ›.ካልሆነ ግን ታውቃለህ ሌላ ዘዴ እጠቀማለሁ…በዛ ደግሞ የሆነ ሰው ይጎዳል...እኔ እንኳን ማንም ቢጎዳ ብዙም ደንታ እንደሌለኝ ታውቃለህ ግን እናቴ ትከፋብኛለች...ለእሷ ስል ነው ደግና ጥሩ ሰው ለመሆን የምሞክረው እና አግዘኝ›በማለት መልእክት ይሁን ፀሎት ባለየለት ንግግር ነበር መልኩንም ሆነ ማንነቱን በቅጡ የማታውቀው አባቷን ፌበር እየጠየቀች ወደቤቷ የተመለሰችው፡፡ኬድሮን ብዙ ጊዜ ስለአባቷ ከሰው ጋር ስታወራ ዳቢሎስ ነው አባቴ ብላ በድፍረት የምትናገረው የእውነት እንደዛ ብላ ስለምታምን ሳይሆን እንሱ እንደዛ ብለው ስለሚያሟትና ከአንደበቷ አውጥታ ስታረጋግጥላቸው በፊታቸው ላይ የምታየውን ድንጋጤና በአካላቸው ላይ የምትመለከተው መንቀጥቀጥ ስለሚያረካት እና በእነሱ ላይ የበለጠ ኃይልና የበለጠ የበላይነት ስለሚያጎናፅፋት ነው፡፡
✨ይቀጥላል✨
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሁለት
፡
፡
#ዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
የድባለ አባት ኬድሮንን እንዳያት.. እጁን እንዳንከረፈፈ ከተቀመጠበት ተነሳና‹‹ኬድሮን ምን ተፈጠረ…?ምን ሆንሽ ?›› እያለ ወንበሩን ለቆ ወደእሷ ቀረበ፡፡
ሴትዬዋ መለፍለፏን አላቆመችም….‹‹ምንድነች ማነች…? ታውቃታለህ እንዴ…?ነው ሚስትህ ነች የላከቻት..?››
‹‹አይ አይደለም…ተረጋጊ የጎረቤት ልጅ ነች.?››
‹ትሁና ..ነይ ውጪልኝ…ቤቴን ማንም እንዲደፍረው አልፈልግም …ከፈለክ ውጭ አናግራት ›› ብላ ክንዷን ይዛ ልትጎትታት ብትሞክርም ንቅንቅ ልታደርጋት አልቻለችም…ሴትዮዋ ግራ ግብቷት እራሷን አጠንክራ ደግመኛ ሞከረች….ግዙፍ የዋርካ ግንድ የማነቃነቅ አይነት ነው የሆነባት፡፡
‹‹ምንድነች ይህቺ ጉድ …ውስጧ ጋንኤል አለ እንዴ?››ስትል የድብአለ አባት በቆመበት ደንዝዞ ሚገባበት ጠፍቶት ኩምሽሽ አለ...የድብአለ አባት በእነኬድሮን ሰፈር ኬድሮን ከመወለዷ በፊት የገባ በመሆኑ ስለእሷ ታሪክና ሀሚቶችንም ጨምሮ በዝርዝር ስለሚያውቅ ነው የተጨነቀው…ሴትዬዋ ደግሞ ገና ወደ ደሎ ከተማ ከገባች 6 ወርም ያላለፋት በመሆኑ ስለ እንደዚህ አይነት ታሪክ ምንም ምታውቀው ነገር የላትም፡፡
‹‹ጋሼ ለአዲሷ ሚስትህ ስለእኔ አልነግርካትም እንዴ?፡፡››
ሰውዬው ልክ በጣም ሚፈራውን ባለስልጣን እንደሚያናግር ሰው አንገቱን ደፍቶ ዝም አለ፡፡
በጥርጥሬ ልጅቷን አትኩራ እየተመለከተች‹‹ምንድነው ያልነገርከኝ…?ነው ልጅህ ነች…?›ስትል ጠየቀች ፡፡
‹‹አይ የእሱ ልጅ አይደለሁም…እናቴ በሬዱ ትባላለች፡፡ በሬዱ ዲንቃ….አባቴ ደግሞ ዳቢሎሰ ነው…እና ለአዲሱ ባልሽ መልእክት ለመናገር ነው የመጣሁት….ሚስትህ ልጆቾን ይዛ ወደሀገሯ ልትሄድ ነው..እኔ ደግሞ ድባአለ ጓደኛዬ ስለሆነ እንዲሄድ አልፈልግም…ማለቴ እውነቱን ለመናገር እኔ እንኳን ቢሄድ ብዙ ግድ የለኝም.. ግን እሱ እኔን ጥሎ መሄድ እንደማይፈልግ እያለቀሰ ነው የነገረኝ…እውነቱን መሆኑን ደግሞ አይኖቹን አይቼ አምኜዋለሁ፡፡ ስለዚህ እንዲሄዱ አልፈልግም…እንዳይሄዱ ደግሞ አንተ እሷን ይቅርታ ጠይቀህ ወደልጆችህ ትመለሳለህ፡
‹‹አንቺ ምን አይነት ጉድ ነሽ…በዚህ ዕድሜሽ ስለ እንዲዚህ አይነት ነገሮች ምኑን አውቀሽ ነው ምትዘባርቂው…ይሄኔ ቤተሰቦችሽ ጠፍተሸባቸው እየፈለጉሽ ነው…በይ አሁን ቤቴን ለቀሽ ወደቤትሽ ሂጂ››ሴትዬዋ ተንዘረዘረች …
የድባአለ አባት ምንም ለመናገር አልደፈረም፡፡
ኬድሮን መናገር ጀመረች..‹‹አንዳልሺው እሄዳለሁ....አሁን ሁለታችሁም ዘና ብላችሁ የጀመራችሁትን እራት ብሉ… ከዛ ስትተኙ ያልኩትን ባተፈፅሙ ምን እንደሚያጋጥማችሁ ቀድመ ማስጠንቂያ እንዲያሳያችሁ ለዳቢሎሱ አባቴ አሁን ነግሬዋለሁ…እና ምርጫውን የእናንተ ነው…እርግጠኛ ነኝ የዱብአለ አባት ነገ ለእራት ቆቅ ወይም ጅግራ አድኜ አመጣና ወደልጆችህ መመለስህን በማስመልከት አብረን እራት እንበላለን….አንቺም ሌላ ሚስት የሌለው ባል እንደምታገኚ እምነቴ ነው.››ብላ ፊቷን አዙራ ስትወጣ ሰውየው ከደነዘበት እንደመባነን ብሎ ‹‹ኬድሮን ልሸኝሽ ?መሽቷል እኮ›አላት፡፡
‹‹አይ ጋሼ እንደማልፈራ ታውቃለህ አይደል? ›
‹‹አዎ እሱስ አውነትሽን ነው፤ደህና እደሪ››ብሎ በቆመበት ሸኛት፡፡
እቤቱን ለቃ እንደወጣች ሴትዬዋ ተንደርድራ በራፏን ከቀረቀረች በኃላ ወደውሽማዋ ዞራ
‹‹ምን ጉድ ነው ?ማነች ይህቺ ልጅ….?ደግሞ የዳቢሎስ ልጅ ነኝ ትበለኝ እንዴ …?በእሷ ቤት ማስፈራራቷ ነው?ወላጆቾ በዳቢሎስ እያሰፈራሩ ነው ያሳደጓት መሰለኝ?››
‹‹እውነቷን ነው…እናቷ ከዳቢሎስ ነው የፀነሰቻት ተብሎ ይወራል›› ብሎ በመጀመር ሙሉ ታሪኳን ከመጀመሪያው አንስቶ በሚያውቀውና በሰማው መጠን ብትንትን አድርጎ አስረዳት….ሴትዬዋ ይበልጥ በነገራት ቁጥር ይበልጥ በፍራቻ እየተንዘፈዘፈችና እተንቀጠቀጠች ነበር..
‹‹ምን አይነት ጣጣ ውስጥ ነው የገባሁት..?እና ምን ይሻለናል…?››
‹‹ለማንኛውም አሁን እንተኛና.. ነገ የሚሆነውን አይተን እንወስናለን››
አልተከተራከረችውም…እንደቅዱሙ ጩሀቱም ወኔውም ከውስጧ ተሰልቦ ባዶ ሆኗል፡፡ ሹክክ ብላ ወደ አልጋው ሄደች፡፡ እሱም ተከተላትና እንደወትሯቸው ተቃቅፈው ግን ደግሞ በዝምታ ተኙ፡፡
ኬድሮን ቤታቸውን ለቃ ወደቤቷ በድቅድቅ ጨላማው ውስጥ ሰንጥቃ በምታሄደበት ጊዜ‹‹የት እንደሆንክ ማላውቀው አባቴ እንግዲህ ይሄንን ጉዳይ ቀለል ባለ መንገድ እድጨርሰው እርዳኝ….ማለት አሪፍ የሆነ አሳማኝ ህልም እንዲያዩ አድርግልኝ›.ካልሆነ ግን ታውቃለህ ሌላ ዘዴ እጠቀማለሁ…በዛ ደግሞ የሆነ ሰው ይጎዳል...እኔ እንኳን ማንም ቢጎዳ ብዙም ደንታ እንደሌለኝ ታውቃለህ ግን እናቴ ትከፋብኛለች...ለእሷ ስል ነው ደግና ጥሩ ሰው ለመሆን የምሞክረው እና አግዘኝ›በማለት መልእክት ይሁን ፀሎት ባለየለት ንግግር ነበር መልኩንም ሆነ ማንነቱን በቅጡ የማታውቀው አባቷን ፌበር እየጠየቀች ወደቤቷ የተመለሰችው፡፡ኬድሮን ብዙ ጊዜ ስለአባቷ ከሰው ጋር ስታወራ ዳቢሎስ ነው አባቴ ብላ በድፍረት የምትናገረው የእውነት እንደዛ ብላ ስለምታምን ሳይሆን እንሱ እንደዛ ብለው ስለሚያሟትና ከአንደበቷ አውጥታ ስታረጋግጥላቸው በፊታቸው ላይ የምታየውን ድንጋጤና በአካላቸው ላይ የምትመለከተው መንቀጥቀጥ ስለሚያረካት እና በእነሱ ላይ የበለጠ ኃይልና የበለጠ የበላይነት ስለሚያጎናፅፋት ነው፡፡
✨ይቀጥላል✨
👍167❤10👏6😱5👎3
#ተአምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሶስት
፡
፡
#ዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
የድባአለ አባትንና አዲሱ ሚስቱ ግን ከለሌቱ ስምንት ሰዓት አልጋቸውን ለቀው ወርደው የቤቱ ወለል ላይ ጎን ለጎን በላብ እንደተዘፈቁ ቁጭ ብለው በመነጋገር በጥዋት ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ እንደሚለያዩና ሰውዬውም ወደሚስቱ መመለስ እንዳለበት ወስነው ነበር እዚህ ድምዳሜ ላይ የደረሱት… ኬድሮን ማታ ባስፈራራቻቸው ላይ ተመስርተው ብቻ ሳይሆን እሷ እንዳለችው ሁለቱም ባዩት ህልም የተነሳ ነው..የሚገርመው ደግሞ ሁለቱም ያዩት ህልም በጣም አስፈሪ እና ሰቅጣጭ መሆኑ ብቻ ሳይሆን ምንም ልዩነት የሌለው ከመጀመሪያው እሰከመዝጊያው ተመሳሳይና አንድ አይነት በመሆኑ ነው፡፡
ጥዋት ሁለት ሰዓት ሳይሞላ ይዞ የወጣውን ሻንጣ እንዳንጠለጠለ ወደቀድሞ ቤቱ ተመልሶ ሚስቱ እግር ስር ተደፋ፤እሷም ሆነች ልጆቹ በእልልታ ተቀበሉት….ኬድሮምም ወደተለመደ እረኝነቷ ከመሄዷ በፊት ከድባለ እናት እቃ የገዙት የጎረቤት ሴቶች ጋር በየቤታቸው በመዞር.. ሰውየው ስለተመለሰ የገዛችሁትን እቃ በስጦታ መልክ መልሳችሁ እንደምታስደስቷት አምናለሁ›› በማለት በአዋጅ መልክ ለሁሉም በመናገር ነበር ወደሰራዋ የተሰማራችው...እንዳላቸውም ማታ ስትመለስ ሁለት ጅግራ እንደተሸከመች እነከድር ቤት ስትደርስ እቤቱ ትናንት ከነበረው በተቃራኒው በደስታ ደምቆና በሳቅ ፍክቶ ነበር የጠበቃት..
ደጃፉን አልፋ‹‹ ቤቶች›› የሚል ድምፅ እንዳሰማች ነበር.ከድር ከተቀመጠበት ተስፈንጥሮ በመብር የተጠመጠመባት እናትየውም በደስታና በስስት አቅፋ እየወዘወዘቻት ሞጨሞጨቻት ..ከዛ ቤቱ ሰላም መመለሱን አረጋግጣ…ከቤቱ የተሸጡ እቃ አንድም ሳይቀር መመለሱን አይታ ጀግራውን ለደስታቸው ማድመቂያ ይሆን ዘንድ አስረክባ ወደቤቷ ስትመለስ ድባለ ከኃላዋ ተከትሎ አስቆማት
‹‹እሺ አሁን ደግሞ ምን ፈለክ?››
‹‹አንድ ነገር ልነግርሽ ነው››
‹‹እኮ ቶሎ ንገረኝና ወደቤቴ ልግባበት››
‹‹ሳድግ አገባሻለሁ፡፡››
‹‹ማግባት ማለት? አንደዚህ እንደአባትህና እናትህ?››
‹‹አዎ ምነው?››
‹‹ቲሽ ምነው ትላለህ እንዴ…?››
‹‹ልጇች አስታቅፈኸኝ ..ሌላ ሴት ልታገባ››
‹‹አረ እንደዛ አላደርግም አንቺን እኮ በጠም ፈራሻለሁ››
‹‹በል እርሳው .እኔ ባል መቼም አለገባም››
‹‹ቻው በቃ ..እኔም ሚስት አላገባም››ብሎ አንገቱን በመድፋት ፊቱን አዙሮ ወደቤቴ ተመለሰ…
እሷም እያጉረመረመች ወደቤቱ እርምጃዋን ቀጠለች፡፡በዛ ዕድሜዋ እኚንና መስል እንደታአምር ሚነገሩ ድርጊቶችን መከወን የዘወትር ተግባሯ ነው፡፡እርግጥ ያው ተደጋግሞ እንደተነገረው እድሜዋና የሰውነቷ እድገት ተመጣጣኝ አልነበረም..ከእኩዬቾ በጣም የገዘፈችና የጠነከረች…ገና በአስር አመቷ ከሩቅ ታይተው ሚለዩ ጡቶች ያጎጠጎጠች..መቀመጫዋ ወደኃላ መግፋትና መንቀጥቀጥ የጀመረ በትክክል ሰትወለድ በአካባቢወ ኖሮ የሚያውቅ ሰው ካልሆነ በስተቀር ስለ ዕድሜዋ የሰማ ማንኛውም ሰው የማያመምነው አይነት ነው፡፡አሁን አብሯት ሲያወራ የነበረው ጓደኛዋ ዱባለ እንኳን ድፍን ሁለት አመት ቢበልጣትም በማያጠራጥር ሁኔታ ታላቁ የምትመስለው እሷ ነች፡
///
11 አመት ሲሞላት ወደ ትምህርት ቤት ተመለሰች፡፡ካርዷን ይዛ ሄደችና 3ተኛ ክፍል ተመዘገበች፤በሳምንት ሁለት ወይም ሶስት ቀን ብቻ ነው ክፍል ውስጥ ተገኝታ መምህራኑ የሚያስተምሩትን ትምህር የምትከታተለው፡፡ግን ደግሞ ያ የሚያመጣው ምንም አይነት ለውጥ የለውም…አንዱን የመማሪያ መፅሀፍ አንዴ ካነበች በኃላ ፍፅም አትረሳውም… ሳምንቱን ሙሉ ክፍል ውስጥ መቀመጥ ለእሷ ብክነት ነው፡፡
13 ዓመት ላይ ሆና ነው፡፡የምትወዳት እናቷ ትታመምና ለተሻለ ህክምና ወደጎባ ሆስፒታል ሪፈር ተባላችና እዛ ለአንድ ወር እንድትተኛ ይደረጋል፡በወቅቱ በታመመች ጊዜ ወደእዛ ይዟት የሄደው ታላቅ ወንድሟ ወይም የኬድሮን አጎት ነበር፡፡ከሳምንት ቆይታ በኃላ ግን ኬድሮን እናቴን ሄጄ ካለየሁ ሞቼ እገኛለሁ ትላለች…አረ ተይ እሷ እራሷ ሰሞኑን ስለሚሻላት ትመጣለች ብትባል ካላካችሁኝ ጠፍቼ ሄደለሁ በማለቷ ያው ካላቸው ልምድ ምንም ነገር አምርራ ከተናገረች እንደምታደረገው ስለሚያውቁ መሰፈሪያ ገንዘብ ሰጥተው ወደጎባ ከሚሄድ የጎረቤት ሰው ጋር በአደራ ሆስፒታል ድረስ ወስዶ ከእናቷ እና ከአጎቷ ጋር እንዲያገናኛት ይልኳታል፡፡በሰላም ትደርሳለች፡፡
አደራ የተቀበለውም ሰው እጇን ይዞ ሆስፒታል ድረስ በመውስድ ከእናቷና ከአጎቷ ጋር ያገናኛትና ወደራሱ ጉዳይ ይሄዳል…እዛ ሆስፒታል እናቷን እየተንከባከበችና አጎቷን እየገዘች አራት ቀን ያህል ከቆየች በኃላ ግን ምንም እንኳን እናትዬው እየተሻላት ቢሆንም የጀመረችውን ህክምና እስክታጠናቅ ለተጨማሪ 10 ቀን መቆት አለባት ስለተባለ ከትምህርቷ ብዙ እንዳትስተጓጎል ይዟት የመጣው ሰውዬ ይዟት እንዲመለስ ይስማሙና በለሊት ከሰውዬው ጋር በአይሱዙ የጭነት መኪና አሰፍረው ይልኳታል፡፡
ደሎ መና ከጎባ ከተማ 110 ኪ.ሜትር ያህል የሚርቅ ቢሆንም መንገዱ ግን እጅግ በጣም አስቸጋሪ መልካአምድር ያለበት በተለየ ከጎባ አንስቶ እስከግማሽ ርቀት . ሪራ እስከተባለችው የገጠር ከተማ ድረስ ያለው መሬት በኢትዬጵያ ሁለተኛው ከፍተኛ ቦታ ባቱ ተራራ ሚገኝበት ከ4420 ሜትር ከባህር ጠለል በላይ ከፍታ ያለውና እጅግ ሚያንዘፈዝፍ ብርድ ያለበት በዛ ላይ እጅግ ጠመዝመዛ ገደልና ቁልቁለት እናም ደግሞ እንደእባብ ተጠማዞ በማያልቅ መንገድ የተነጠፈበት ነው፡፡በአስፈሪው ወጣ ገባ መንገድ 50 ኪሎ ሜትር ያህል ከተጓዙ በኃላ ቀሪው ደግሞ ዝቅ እያለና በተነፃፃሪ የተሻለ የሚባል መንገድ ሆኖ ግን ጥቅጥቅ ባለ ጫካና በአስፈሪ አውሬዎች የታጨቀ መንገድ በማቋረጥ ነው ደሎ ከተማ የሚገባው፡
ኬደሮን ከደሎ ወጥታ ሌላ ከተማ ስታይ ይሄ መጀመሪያ ገጠመኝ ነበር፡፡ትራንስፖርቱ አይሱዙ ጭነት መሆኑ በአካባበው የተመደ ትራንስፖርት ስለሆነ ነው፤ከመንገዱ አስቸጋሪነት የተነሳ ዋናው የትንስፖርት አይነቶች አይሱዙ ጭነት፤ኤፍ.ኤስ. አር ጭነት ፤ፒካፕ መኪና ሲሆን አልፎ አልፎ አይሱዙ ቅጥቅጥ ይገኛል...ከዛ ውጭ የተለመደው አይነት የህዝብ ማመላለሻ አውቶቢስና ሎንቺን፤ብሎም ሚኒባስ ያንን መንገድ አያስቡትም፡፡አይደለም እነሱ እራሳቸው የአይሱዙ ሹፌሮቹ ቢሆንም እያንዳንዱን የመንገዷን ወጣ ገባና ኩርባ፤ ዝቅታና ከፍታ አብጠርጥረው የሚያውቁ ሰለሆነ ነው የሚወጡት.እዛ መንገድ ላይ ለመሾፈር ቅድሚያ በረደትነት አራትና አምስት አመት ቀጥቅጦ ማገልገልገልና የመኪናውን ብቻ ሳይሆን የመንገዱንም ፀባይ አብጠርጥሮ ማወቅ የሚጠይቅ የጀግና ስራ ነው፡፡
✨ይቀጥላል✨
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሶስት
፡
፡
#ዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
የድባአለ አባትንና አዲሱ ሚስቱ ግን ከለሌቱ ስምንት ሰዓት አልጋቸውን ለቀው ወርደው የቤቱ ወለል ላይ ጎን ለጎን በላብ እንደተዘፈቁ ቁጭ ብለው በመነጋገር በጥዋት ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ እንደሚለያዩና ሰውዬውም ወደሚስቱ መመለስ እንዳለበት ወስነው ነበር እዚህ ድምዳሜ ላይ የደረሱት… ኬድሮን ማታ ባስፈራራቻቸው ላይ ተመስርተው ብቻ ሳይሆን እሷ እንዳለችው ሁለቱም ባዩት ህልም የተነሳ ነው..የሚገርመው ደግሞ ሁለቱም ያዩት ህልም በጣም አስፈሪ እና ሰቅጣጭ መሆኑ ብቻ ሳይሆን ምንም ልዩነት የሌለው ከመጀመሪያው እሰከመዝጊያው ተመሳሳይና አንድ አይነት በመሆኑ ነው፡፡
ጥዋት ሁለት ሰዓት ሳይሞላ ይዞ የወጣውን ሻንጣ እንዳንጠለጠለ ወደቀድሞ ቤቱ ተመልሶ ሚስቱ እግር ስር ተደፋ፤እሷም ሆነች ልጆቹ በእልልታ ተቀበሉት….ኬድሮምም ወደተለመደ እረኝነቷ ከመሄዷ በፊት ከድባለ እናት እቃ የገዙት የጎረቤት ሴቶች ጋር በየቤታቸው በመዞር.. ሰውየው ስለተመለሰ የገዛችሁትን እቃ በስጦታ መልክ መልሳችሁ እንደምታስደስቷት አምናለሁ›› በማለት በአዋጅ መልክ ለሁሉም በመናገር ነበር ወደሰራዋ የተሰማራችው...እንዳላቸውም ማታ ስትመለስ ሁለት ጅግራ እንደተሸከመች እነከድር ቤት ስትደርስ እቤቱ ትናንት ከነበረው በተቃራኒው በደስታ ደምቆና በሳቅ ፍክቶ ነበር የጠበቃት..
ደጃፉን አልፋ‹‹ ቤቶች›› የሚል ድምፅ እንዳሰማች ነበር.ከድር ከተቀመጠበት ተስፈንጥሮ በመብር የተጠመጠመባት እናትየውም በደስታና በስስት አቅፋ እየወዘወዘቻት ሞጨሞጨቻት ..ከዛ ቤቱ ሰላም መመለሱን አረጋግጣ…ከቤቱ የተሸጡ እቃ አንድም ሳይቀር መመለሱን አይታ ጀግራውን ለደስታቸው ማድመቂያ ይሆን ዘንድ አስረክባ ወደቤቷ ስትመለስ ድባለ ከኃላዋ ተከትሎ አስቆማት
‹‹እሺ አሁን ደግሞ ምን ፈለክ?››
‹‹አንድ ነገር ልነግርሽ ነው››
‹‹እኮ ቶሎ ንገረኝና ወደቤቴ ልግባበት››
‹‹ሳድግ አገባሻለሁ፡፡››
‹‹ማግባት ማለት? አንደዚህ እንደአባትህና እናትህ?››
‹‹አዎ ምነው?››
‹‹ቲሽ ምነው ትላለህ እንዴ…?››
‹‹ልጇች አስታቅፈኸኝ ..ሌላ ሴት ልታገባ››
‹‹አረ እንደዛ አላደርግም አንቺን እኮ በጠም ፈራሻለሁ››
‹‹በል እርሳው .እኔ ባል መቼም አለገባም››
‹‹ቻው በቃ ..እኔም ሚስት አላገባም››ብሎ አንገቱን በመድፋት ፊቱን አዙሮ ወደቤቴ ተመለሰ…
እሷም እያጉረመረመች ወደቤቱ እርምጃዋን ቀጠለች፡፡በዛ ዕድሜዋ እኚንና መስል እንደታአምር ሚነገሩ ድርጊቶችን መከወን የዘወትር ተግባሯ ነው፡፡እርግጥ ያው ተደጋግሞ እንደተነገረው እድሜዋና የሰውነቷ እድገት ተመጣጣኝ አልነበረም..ከእኩዬቾ በጣም የገዘፈችና የጠነከረች…ገና በአስር አመቷ ከሩቅ ታይተው ሚለዩ ጡቶች ያጎጠጎጠች..መቀመጫዋ ወደኃላ መግፋትና መንቀጥቀጥ የጀመረ በትክክል ሰትወለድ በአካባቢወ ኖሮ የሚያውቅ ሰው ካልሆነ በስተቀር ስለ ዕድሜዋ የሰማ ማንኛውም ሰው የማያመምነው አይነት ነው፡፡አሁን አብሯት ሲያወራ የነበረው ጓደኛዋ ዱባለ እንኳን ድፍን ሁለት አመት ቢበልጣትም በማያጠራጥር ሁኔታ ታላቁ የምትመስለው እሷ ነች፡
///
11 አመት ሲሞላት ወደ ትምህርት ቤት ተመለሰች፡፡ካርዷን ይዛ ሄደችና 3ተኛ ክፍል ተመዘገበች፤በሳምንት ሁለት ወይም ሶስት ቀን ብቻ ነው ክፍል ውስጥ ተገኝታ መምህራኑ የሚያስተምሩትን ትምህር የምትከታተለው፡፡ግን ደግሞ ያ የሚያመጣው ምንም አይነት ለውጥ የለውም…አንዱን የመማሪያ መፅሀፍ አንዴ ካነበች በኃላ ፍፅም አትረሳውም… ሳምንቱን ሙሉ ክፍል ውስጥ መቀመጥ ለእሷ ብክነት ነው፡፡
13 ዓመት ላይ ሆና ነው፡፡የምትወዳት እናቷ ትታመምና ለተሻለ ህክምና ወደጎባ ሆስፒታል ሪፈር ተባላችና እዛ ለአንድ ወር እንድትተኛ ይደረጋል፡በወቅቱ በታመመች ጊዜ ወደእዛ ይዟት የሄደው ታላቅ ወንድሟ ወይም የኬድሮን አጎት ነበር፡፡ከሳምንት ቆይታ በኃላ ግን ኬድሮን እናቴን ሄጄ ካለየሁ ሞቼ እገኛለሁ ትላለች…አረ ተይ እሷ እራሷ ሰሞኑን ስለሚሻላት ትመጣለች ብትባል ካላካችሁኝ ጠፍቼ ሄደለሁ በማለቷ ያው ካላቸው ልምድ ምንም ነገር አምርራ ከተናገረች እንደምታደረገው ስለሚያውቁ መሰፈሪያ ገንዘብ ሰጥተው ወደጎባ ከሚሄድ የጎረቤት ሰው ጋር በአደራ ሆስፒታል ድረስ ወስዶ ከእናቷ እና ከአጎቷ ጋር እንዲያገናኛት ይልኳታል፡፡በሰላም ትደርሳለች፡፡
አደራ የተቀበለውም ሰው እጇን ይዞ ሆስፒታል ድረስ በመውስድ ከእናቷና ከአጎቷ ጋር ያገናኛትና ወደራሱ ጉዳይ ይሄዳል…እዛ ሆስፒታል እናቷን እየተንከባከበችና አጎቷን እየገዘች አራት ቀን ያህል ከቆየች በኃላ ግን ምንም እንኳን እናትዬው እየተሻላት ቢሆንም የጀመረችውን ህክምና እስክታጠናቅ ለተጨማሪ 10 ቀን መቆት አለባት ስለተባለ ከትምህርቷ ብዙ እንዳትስተጓጎል ይዟት የመጣው ሰውዬ ይዟት እንዲመለስ ይስማሙና በለሊት ከሰውዬው ጋር በአይሱዙ የጭነት መኪና አሰፍረው ይልኳታል፡፡
ደሎ መና ከጎባ ከተማ 110 ኪ.ሜትር ያህል የሚርቅ ቢሆንም መንገዱ ግን እጅግ በጣም አስቸጋሪ መልካአምድር ያለበት በተለየ ከጎባ አንስቶ እስከግማሽ ርቀት . ሪራ እስከተባለችው የገጠር ከተማ ድረስ ያለው መሬት በኢትዬጵያ ሁለተኛው ከፍተኛ ቦታ ባቱ ተራራ ሚገኝበት ከ4420 ሜትር ከባህር ጠለል በላይ ከፍታ ያለውና እጅግ ሚያንዘፈዝፍ ብርድ ያለበት በዛ ላይ እጅግ ጠመዝመዛ ገደልና ቁልቁለት እናም ደግሞ እንደእባብ ተጠማዞ በማያልቅ መንገድ የተነጠፈበት ነው፡፡በአስፈሪው ወጣ ገባ መንገድ 50 ኪሎ ሜትር ያህል ከተጓዙ በኃላ ቀሪው ደግሞ ዝቅ እያለና በተነፃፃሪ የተሻለ የሚባል መንገድ ሆኖ ግን ጥቅጥቅ ባለ ጫካና በአስፈሪ አውሬዎች የታጨቀ መንገድ በማቋረጥ ነው ደሎ ከተማ የሚገባው፡
ኬደሮን ከደሎ ወጥታ ሌላ ከተማ ስታይ ይሄ መጀመሪያ ገጠመኝ ነበር፡፡ትራንስፖርቱ አይሱዙ ጭነት መሆኑ በአካባበው የተመደ ትራንስፖርት ስለሆነ ነው፤ከመንገዱ አስቸጋሪነት የተነሳ ዋናው የትንስፖርት አይነቶች አይሱዙ ጭነት፤ኤፍ.ኤስ. አር ጭነት ፤ፒካፕ መኪና ሲሆን አልፎ አልፎ አይሱዙ ቅጥቅጥ ይገኛል...ከዛ ውጭ የተለመደው አይነት የህዝብ ማመላለሻ አውቶቢስና ሎንቺን፤ብሎም ሚኒባስ ያንን መንገድ አያስቡትም፡፡አይደለም እነሱ እራሳቸው የአይሱዙ ሹፌሮቹ ቢሆንም እያንዳንዱን የመንገዷን ወጣ ገባና ኩርባ፤ ዝቅታና ከፍታ አብጠርጥረው የሚያውቁ ሰለሆነ ነው የሚወጡት.እዛ መንገድ ላይ ለመሾፈር ቅድሚያ በረደትነት አራትና አምስት አመት ቀጥቅጦ ማገልገልገልና የመኪናውን ብቻ ሳይሆን የመንገዱንም ፀባይ አብጠርጥሮ ማወቅ የሚጠይቅ የጀግና ስራ ነው፡፡
✨ይቀጥላል✨
👍146❤11👏6😁5
#ተአምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አራት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
ኬደሮን ከደሎ ወጥታ ሌላ ከተማ ስታይ ይሄ መጀመሪያ ገጠመኞ ነበር፡፡ትራንስፖርቱ አይሱዙ ጭነት መሆኑ በአካባቢው የተመደበ ትራንስፖርት ስለሆነ ነው፤ከመንገዱ አስቸጋሪነት የተነሳ ዋናው የትንስፖርት አይነቶች አይሱዙ ጭነት፤ኤፍ.ኤስ. አር ጭነት ፤ፒካፕ መኪና ሲሆን አልፎ አልፎ አይሱዙ ቅጥቅጥ ይገኛል...ከዛ ውጭ የተለመደው አይነት የህዝብ ማመላለሻ አውቶቢስና ሎንቺን፤ብሎም ሚኒባስ ያንን መንገድ አያስቡትም፡፡አይደለም እነሱ እራሳቸው የአይሱዙ ሹፌሮቹ ቢሆንም እያንዳንዱን የመንገዷን ወጣ ገባና ኩርባ፤ ዝቅታና ከፍታ አብጠርጥረው የሚያውቁ ሰለሆነ ነው የሚወጡት.እዛ መንገድ ላይ ለመሾፈር ቅድሚያ በረደትነት አራትና አምስት አመት ቀጥቅጦ ማገልገልገልና የመኪናውን ብቻ ሳይሆን የመንገዱንም ፀባይ አብጠርጥሮ ማወቅ የሚጠይቅ የጀግና ስራ ነው፡፡
እና አይሱዚውን ከሞሉት ተሳፋሪዎች መካከል ሆነ እናቷ ያለበሰቻትን ወፍራም ጋቢ ተከናንባ እንደለበሰች አይኖቾን ወደውጩ ወርውራ አንዴ በቀኝ ያለውን የመሬት ውበት ደግሞ በግራ ያለውን ጭው ያለ ገደል እየተመለከተች ስትደነቅ የሀንጋሶን ተራራ ጨርሰው የፓርኩን ክልል ሰንጥቀው አልፈው የሪራን መንደር ከሩቅ አሻግራ እያየች ጠመዝማዛውን ገደል እያወረዱ ሳለ ድንገት መኪናው ሰሌሜ ሰሌሜ እንደሚጨፍር የወላይታ የባህል ቡድን መዋዣቅ ሲጀምር ልክ እንደሸቀጥ ታጭቀው ተጭነው የነበሩ 26 የሚሆኑ ሰዎች በድንጋጤና ግራ በመጋባት መተረማመሰና መጮህ ጀመሩ….፡፡እንደምንም መኪናዋ እንደመስተካክል አለችና መንገዱን ይዛ ልትጠመዘዝ ስትል ቀኝ ጎማው ሳተና ወደገደሉ ተንሸራተተ… እመልሳለሁ ብሎ መሪውን ወደግራ ሲጠመዝዝ ሙሉ በሙሉ መንገዱን ሳተና የኋላውም ጓማ ወደገደሉ ተንጠለጠላ..ከዛ አምስት ሚሆኑ ሰዎች ከመኪና ዘለሉ .የተቀሩትም ለመዝል እየተሰናዱ ሳለ መኪናዋ ገደሉን ጥሳ ቁልቁል መጨረሻው በአይን እዚህ ላይ ያቆማል ተብሎ ወደማይታየው ገደል መምዘግዘግ ጀመረች..የተወሰኑ ሰዎች መዝለላቸውን ቢቀጥሉም አብዛኛው ግን ዘለልኩ ሲል እየተጎተተ መኪና ውስጥ በመግባት ከመጨፍለቅ ውጭ እራሳቸውን ማትረፍ አልቻሉም ነበር… ኬድሮን በትርምሱና በጩኸቱ መሀከል ሆና ወዲህ ወዲያ ከመቁለጨጭለጭ ውጭ የምታደርገው ጠፍቷት እንደደነዘች ነበር…ሮጦ ማምለጥ ቢሆን ሚቀድማት አልነበረም….ሰላሳና አርባ ሜትር ዛፍ መውጣት ቢሆንም ይሄኔ ከማንም ቀድማ ከጫፍ ደርሳ በመረጋጋት ተቀምጣ ነበር… አውሬን ማደንም ለእሷ ከጓደኞቾ ጋር ድብብቆሽ አንደመጫወት ቀላልና አዝናኝ እስፖርት ነው…ወደገደል ከሚምዘገዘግ መኪና እንዴት ማምለጥ እንዳለባት ግን ምንም አይነት ልምድ አልነበራትም….የሚዘሉትም ሰዎች ሲጨፈላለቁ እያየች ስለሆነ ልታደርገው አልደፈረችም..መጨረሻ ግን ምርጫ አልነበራትም...መኪናዋ የገደሉ አጋማሽ አካባቢ ሲደርስ ከሆነ አለት ጋር ተላትሞ የፊት ጎማው ሲቀረቀር ተሳፋፈሪዎቹን ልክ በካሶኒው የጫነውን ቁልል አፈር ወደኋላ እንደሚገለብጥ ገልባጭ መኪና እስከ አሁን መኪናው ላይ የቀሩትን ሰዎች በአየር ላይ ወደፊት አሽቀንጥሮ ዘረገፋቸው….ሶፍያ ሃያ ሜትር ያህል ወደፊት በአየር ላይ ተሳፈንጥራ ወደታች ቁልቁል ወደምድር ስትምዘገዘግ ይታወቃታል…ከስሯ እንደጦር የሾለ ትክል ድንጋይ ላይ ልትሰካ አንድ ሜትር ያህል ሲቀራት በጭንቀትና በጣር ‹‹አባቴ ድረስልኝ ››የሚል የመጨረሻ ጣር ድምፅ ስታሰማ የሆነ ነገር የለበሰችውን ጃኬት እጅጌ ያዘና ወደላይ አንጠልጥሎ በአየር ላይ አቆያትና ከመፈጥፈጥ አዳናት...ሌሎች ከድንጋዩ እየተጋጩ በቋጥኞች እየተላተሙ እየተሰበሩና እየተሰነጣቁ በደም እየታጠቡ ህይወታቸውን በአሰቃቂ ሁኔታ ሲነጠቁ ቁልቅል አዘቅዝቃ ሚዘገንነውን ትዕይት ልክ እንደተዋጣለት አክሽን ፊልም በፍራቻና በመንቀጥቀጥ መመልከት ጀመረች….ማመን አልቻለችም…፡፡
‹‹.እንዴት እኔስ ሳልወድቅ ?››እራሷን ጠየቀች፡፡
የሆነ የዛፍ ቅርንጫፍ የጃኬቷን ኮሌታ ውስጥ ተቀርቅሮ በአየር ላይ ያንጠለጠላትና ለጊዜው ከመፈጥፈጥና እንደሌሎቹ ተሰባብሮና ከመቆራረጥ እንዲሁም ከሞት እንደተረፈች አሰበች...ለማረጋገጥ ወደኃላ ዞራ ዛፉን ለማየት ብትሞክርም መዞር አልቻለችም፡፡ ይባስ ብሎ የያዛት ነገር ወደላይ ይዟት ሰማዩን ሰንጥቆ እየተመነጠቀ ነው…‹‹.ውይ በቃ አባቴ ወደሆነ ቦታ እየወሰደኝ ነው...ምን አልባትም ወደሲኦል ሊሆን ይችላል››ስትል ገመተች…፡፡
ከሆነ ከፍታ በኋላ አንጠልጥሏት ነበረው .ነገር እንደመወዝወዝ አርገፈገፋትና አሽቀንጥሮ ወደላይ ወረወራት….‹‹ወይ ጭራሽ ከዚህ ርቀት ከወረወረኝ አጥንቴ እንኳን ለቀብር አይገኝም›› ብላ አሳባ ሳትጨርስ ጀርባዋ ላይ ሰርስሮ የሚገባ ነገር ተሰማት….ምንድነው ሰውነቴን ሰንጥቆ የሚገባው››ወዲያው በግራና ቀኞ የተዘረጋና ነጭ ጣል ጣል ያደረገበት ጥቁር ክንፍ ታያት…የንጉስ ሰረገላ ላይ እንደተሳፈረች አይነት ንግስት የመመቸትና የመድላት ስሜት ተሰማት‹‹….ምን አይነት ተአምር ነው? ››አለችና በአየር ላይ እንደተንጠለጠለች እጆቾን ወደጀርባዋ አዙራ ፈተሸች..አዎ ክንፉ የራሷ ነው፡፡ …ወዲያው ግዙፍ እላዬ ላይ የተሰካው ክንፍ በራሱ አቅጣጫውን እያስተካከለ ..ንፋሱን እየሰነጠቀ..ያንን ውብ ተፈጥሮና ጥቅጥቅ ደን ወደ ኋላው እየጣለ ይዟት ነጎደ…ከ20 ወይም ከ30 ደቂቃ በኃላ እናቷ ቤት በራፍ ላይ በእንክብካቤ አሳረፋት..ማመን አልቻለችም…፡፡
ጀርባዋ ላይ ተሰክቶ በመዘርጋት እቤቷ በራፍ ድረስ ያመጣት ክንፍ እየተሰበሰበና እያነሰ መጣና ከእሷ ጋር የተያያዘበትን ልክ ብሎን እንደመፍታት አይነት አለያየና እራሱን ችሎ በአየር ላይ በረረ… ከበላዮ 10 ሜትር ያህል እርቋት አንዴ አካባቢውን ዞረና መጥቶ ከእግሯ ስር አረፈ…ከእስከ አሁኑ በላይ አስገራሚ ነገር ነው እያየች ያለችው…መጀመሪያ አሞራ መስሏት ነበር…ግን አሁን በቅርቧ ስታየው ንስር መሆኑን አረጋገጠች..ንስር ሰውነቷ ላይ ተጣብቆ ምን አልባትም መንቁሩን ጀርባዋ ላይ ሰክቶ ክንፍ ሆኖ እንድትበር ሲያግዛት…
እሷም ባለፉት ሰላሳና አርባ በሚሆኑ ደቂቃዎች የደረሰባትን ሰቅጣች አደጋና የተረፈችበትን ተአምራዊ መንገድ አሁን አጠገቧ ካለው ተአምራዊ እንግዳ ፍጡር ጋር አያይዛ ‹‹እንዴት እንደዚህ ?እያለች በመብሰልሰል ባለችበት ደንዝዛ ቆማለች…ንስሩም ከስሯ አልሄደም እግሯ ስር ነው ያለው….ግን ደግሞ መጠኑ እሷን መሸከም የሚችል አይነት አይደለም፡፡ህልም ላይ እሆን እንዴ? ብላ እሱን እዛው በራፉ ላይ ጥላው ወደውስጥ ገባች. .ሴት አያቷና አጎቶቾ እቤት ነበሩ ..‹‹እንኳን ሰላም መጣሽ? ››ብለው እያቀፉ በመሳም ተቀበሏት..
‹‹በዚህ ሰዓት እንዴት ደረሳችሁ..?.ሶስት ሰዓት እኮ ነው.›ሁሉም የመጀመሪያ ጥያቄ ነበር..ምክንያቱም ከጎባ ለሊት 11 ሰዓት የተነሳ መኪና እንኳን በጣም ከፈጠነ አራት ሰዓትና አራት ተኩል ነው ሊደርስ የሚችለው፡፡ይሄ ከመንገድ እርቀት የተነሳ ሳይሆን ከአስቸጋሪነቱ የተነሳ ቀስ እያሉ ስለሚጓዙ ነው፡፡አሁን ኬድሮን ቤት የደረሰችበትን ሰዓት ሪራ በተባለችው የገጠር ከተማ ታርፎ ቁርስ የሚበላበት ሰዓት ነው፡፡
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አራት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
ኬደሮን ከደሎ ወጥታ ሌላ ከተማ ስታይ ይሄ መጀመሪያ ገጠመኞ ነበር፡፡ትራንስፖርቱ አይሱዙ ጭነት መሆኑ በአካባቢው የተመደበ ትራንስፖርት ስለሆነ ነው፤ከመንገዱ አስቸጋሪነት የተነሳ ዋናው የትንስፖርት አይነቶች አይሱዙ ጭነት፤ኤፍ.ኤስ. አር ጭነት ፤ፒካፕ መኪና ሲሆን አልፎ አልፎ አይሱዙ ቅጥቅጥ ይገኛል...ከዛ ውጭ የተለመደው አይነት የህዝብ ማመላለሻ አውቶቢስና ሎንቺን፤ብሎም ሚኒባስ ያንን መንገድ አያስቡትም፡፡አይደለም እነሱ እራሳቸው የአይሱዙ ሹፌሮቹ ቢሆንም እያንዳንዱን የመንገዷን ወጣ ገባና ኩርባ፤ ዝቅታና ከፍታ አብጠርጥረው የሚያውቁ ሰለሆነ ነው የሚወጡት.እዛ መንገድ ላይ ለመሾፈር ቅድሚያ በረደትነት አራትና አምስት አመት ቀጥቅጦ ማገልገልገልና የመኪናውን ብቻ ሳይሆን የመንገዱንም ፀባይ አብጠርጥሮ ማወቅ የሚጠይቅ የጀግና ስራ ነው፡፡
እና አይሱዚውን ከሞሉት ተሳፋሪዎች መካከል ሆነ እናቷ ያለበሰቻትን ወፍራም ጋቢ ተከናንባ እንደለበሰች አይኖቾን ወደውጩ ወርውራ አንዴ በቀኝ ያለውን የመሬት ውበት ደግሞ በግራ ያለውን ጭው ያለ ገደል እየተመለከተች ስትደነቅ የሀንጋሶን ተራራ ጨርሰው የፓርኩን ክልል ሰንጥቀው አልፈው የሪራን መንደር ከሩቅ አሻግራ እያየች ጠመዝማዛውን ገደል እያወረዱ ሳለ ድንገት መኪናው ሰሌሜ ሰሌሜ እንደሚጨፍር የወላይታ የባህል ቡድን መዋዣቅ ሲጀምር ልክ እንደሸቀጥ ታጭቀው ተጭነው የነበሩ 26 የሚሆኑ ሰዎች በድንጋጤና ግራ በመጋባት መተረማመሰና መጮህ ጀመሩ….፡፡እንደምንም መኪናዋ እንደመስተካክል አለችና መንገዱን ይዛ ልትጠመዘዝ ስትል ቀኝ ጎማው ሳተና ወደገደሉ ተንሸራተተ… እመልሳለሁ ብሎ መሪውን ወደግራ ሲጠመዝዝ ሙሉ በሙሉ መንገዱን ሳተና የኋላውም ጓማ ወደገደሉ ተንጠለጠላ..ከዛ አምስት ሚሆኑ ሰዎች ከመኪና ዘለሉ .የተቀሩትም ለመዝል እየተሰናዱ ሳለ መኪናዋ ገደሉን ጥሳ ቁልቁል መጨረሻው በአይን እዚህ ላይ ያቆማል ተብሎ ወደማይታየው ገደል መምዘግዘግ ጀመረች..የተወሰኑ ሰዎች መዝለላቸውን ቢቀጥሉም አብዛኛው ግን ዘለልኩ ሲል እየተጎተተ መኪና ውስጥ በመግባት ከመጨፍለቅ ውጭ እራሳቸውን ማትረፍ አልቻሉም ነበር… ኬድሮን በትርምሱና በጩኸቱ መሀከል ሆና ወዲህ ወዲያ ከመቁለጨጭለጭ ውጭ የምታደርገው ጠፍቷት እንደደነዘች ነበር…ሮጦ ማምለጥ ቢሆን ሚቀድማት አልነበረም….ሰላሳና አርባ ሜትር ዛፍ መውጣት ቢሆንም ይሄኔ ከማንም ቀድማ ከጫፍ ደርሳ በመረጋጋት ተቀምጣ ነበር… አውሬን ማደንም ለእሷ ከጓደኞቾ ጋር ድብብቆሽ አንደመጫወት ቀላልና አዝናኝ እስፖርት ነው…ወደገደል ከሚምዘገዘግ መኪና እንዴት ማምለጥ እንዳለባት ግን ምንም አይነት ልምድ አልነበራትም….የሚዘሉትም ሰዎች ሲጨፈላለቁ እያየች ስለሆነ ልታደርገው አልደፈረችም..መጨረሻ ግን ምርጫ አልነበራትም...መኪናዋ የገደሉ አጋማሽ አካባቢ ሲደርስ ከሆነ አለት ጋር ተላትሞ የፊት ጎማው ሲቀረቀር ተሳፋፈሪዎቹን ልክ በካሶኒው የጫነውን ቁልል አፈር ወደኋላ እንደሚገለብጥ ገልባጭ መኪና እስከ አሁን መኪናው ላይ የቀሩትን ሰዎች በአየር ላይ ወደፊት አሽቀንጥሮ ዘረገፋቸው….ሶፍያ ሃያ ሜትር ያህል ወደፊት በአየር ላይ ተሳፈንጥራ ወደታች ቁልቁል ወደምድር ስትምዘገዘግ ይታወቃታል…ከስሯ እንደጦር የሾለ ትክል ድንጋይ ላይ ልትሰካ አንድ ሜትር ያህል ሲቀራት በጭንቀትና በጣር ‹‹አባቴ ድረስልኝ ››የሚል የመጨረሻ ጣር ድምፅ ስታሰማ የሆነ ነገር የለበሰችውን ጃኬት እጅጌ ያዘና ወደላይ አንጠልጥሎ በአየር ላይ አቆያትና ከመፈጥፈጥ አዳናት...ሌሎች ከድንጋዩ እየተጋጩ በቋጥኞች እየተላተሙ እየተሰበሩና እየተሰነጣቁ በደም እየታጠቡ ህይወታቸውን በአሰቃቂ ሁኔታ ሲነጠቁ ቁልቅል አዘቅዝቃ ሚዘገንነውን ትዕይት ልክ እንደተዋጣለት አክሽን ፊልም በፍራቻና በመንቀጥቀጥ መመልከት ጀመረች….ማመን አልቻለችም…፡፡
‹‹.እንዴት እኔስ ሳልወድቅ ?››እራሷን ጠየቀች፡፡
የሆነ የዛፍ ቅርንጫፍ የጃኬቷን ኮሌታ ውስጥ ተቀርቅሮ በአየር ላይ ያንጠለጠላትና ለጊዜው ከመፈጥፈጥና እንደሌሎቹ ተሰባብሮና ከመቆራረጥ እንዲሁም ከሞት እንደተረፈች አሰበች...ለማረጋገጥ ወደኃላ ዞራ ዛፉን ለማየት ብትሞክርም መዞር አልቻለችም፡፡ ይባስ ብሎ የያዛት ነገር ወደላይ ይዟት ሰማዩን ሰንጥቆ እየተመነጠቀ ነው…‹‹.ውይ በቃ አባቴ ወደሆነ ቦታ እየወሰደኝ ነው...ምን አልባትም ወደሲኦል ሊሆን ይችላል››ስትል ገመተች…፡፡
ከሆነ ከፍታ በኋላ አንጠልጥሏት ነበረው .ነገር እንደመወዝወዝ አርገፈገፋትና አሽቀንጥሮ ወደላይ ወረወራት….‹‹ወይ ጭራሽ ከዚህ ርቀት ከወረወረኝ አጥንቴ እንኳን ለቀብር አይገኝም›› ብላ አሳባ ሳትጨርስ ጀርባዋ ላይ ሰርስሮ የሚገባ ነገር ተሰማት….ምንድነው ሰውነቴን ሰንጥቆ የሚገባው››ወዲያው በግራና ቀኞ የተዘረጋና ነጭ ጣል ጣል ያደረገበት ጥቁር ክንፍ ታያት…የንጉስ ሰረገላ ላይ እንደተሳፈረች አይነት ንግስት የመመቸትና የመድላት ስሜት ተሰማት‹‹….ምን አይነት ተአምር ነው? ››አለችና በአየር ላይ እንደተንጠለጠለች እጆቾን ወደጀርባዋ አዙራ ፈተሸች..አዎ ክንፉ የራሷ ነው፡፡ …ወዲያው ግዙፍ እላዬ ላይ የተሰካው ክንፍ በራሱ አቅጣጫውን እያስተካከለ ..ንፋሱን እየሰነጠቀ..ያንን ውብ ተፈጥሮና ጥቅጥቅ ደን ወደ ኋላው እየጣለ ይዟት ነጎደ…ከ20 ወይም ከ30 ደቂቃ በኃላ እናቷ ቤት በራፍ ላይ በእንክብካቤ አሳረፋት..ማመን አልቻለችም…፡፡
ጀርባዋ ላይ ተሰክቶ በመዘርጋት እቤቷ በራፍ ድረስ ያመጣት ክንፍ እየተሰበሰበና እያነሰ መጣና ከእሷ ጋር የተያያዘበትን ልክ ብሎን እንደመፍታት አይነት አለያየና እራሱን ችሎ በአየር ላይ በረረ… ከበላዮ 10 ሜትር ያህል እርቋት አንዴ አካባቢውን ዞረና መጥቶ ከእግሯ ስር አረፈ…ከእስከ አሁኑ በላይ አስገራሚ ነገር ነው እያየች ያለችው…መጀመሪያ አሞራ መስሏት ነበር…ግን አሁን በቅርቧ ስታየው ንስር መሆኑን አረጋገጠች..ንስር ሰውነቷ ላይ ተጣብቆ ምን አልባትም መንቁሩን ጀርባዋ ላይ ሰክቶ ክንፍ ሆኖ እንድትበር ሲያግዛት…
እሷም ባለፉት ሰላሳና አርባ በሚሆኑ ደቂቃዎች የደረሰባትን ሰቅጣች አደጋና የተረፈችበትን ተአምራዊ መንገድ አሁን አጠገቧ ካለው ተአምራዊ እንግዳ ፍጡር ጋር አያይዛ ‹‹እንዴት እንደዚህ ?እያለች በመብሰልሰል ባለችበት ደንዝዛ ቆማለች…ንስሩም ከስሯ አልሄደም እግሯ ስር ነው ያለው….ግን ደግሞ መጠኑ እሷን መሸከም የሚችል አይነት አይደለም፡፡ህልም ላይ እሆን እንዴ? ብላ እሱን እዛው በራፉ ላይ ጥላው ወደውስጥ ገባች. .ሴት አያቷና አጎቶቾ እቤት ነበሩ ..‹‹እንኳን ሰላም መጣሽ? ››ብለው እያቀፉ በመሳም ተቀበሏት..
‹‹በዚህ ሰዓት እንዴት ደረሳችሁ..?.ሶስት ሰዓት እኮ ነው.›ሁሉም የመጀመሪያ ጥያቄ ነበር..ምክንያቱም ከጎባ ለሊት 11 ሰዓት የተነሳ መኪና እንኳን በጣም ከፈጠነ አራት ሰዓትና አራት ተኩል ነው ሊደርስ የሚችለው፡፡ይሄ ከመንገድ እርቀት የተነሳ ሳይሆን ከአስቸጋሪነቱ የተነሳ ቀስ እያሉ ስለሚጓዙ ነው፡፡አሁን ኬድሮን ቤት የደረሰችበትን ሰዓት ሪራ በተባለችው የገጠር ከተማ ታርፎ ቁርስ የሚበላበት ሰዓት ነው፡፡
👍85❤9😱3
ኬድሮን የሆነውን ሁሉ ለቤተሰቦቾ ነገረቻቸው..ንስሩን ወደቤት ውስጥ አስገብታ አሳየቻቸው…. ለምን ትዋሻለሽ ሊላት የደፈረ ባይኖርም እውነት ነው ብሎም የተቀበላት አልነበረም…5 ሰዓት ላይ የመጀመሪያው መኪና ሲመጣ ግን ዜናው በከተማው ተረጨ. ስምንት ሰዓት ላይ እሷን በአደራ ይዞት እየመጣ የነበረው ጎረቤቷን ጨምሮ የ18 ሰው ሬሳ መጣ ፡፡ሁለት ሰው በህይወትና በሞት መካከል ሆኖ ለከፍተኛ ህክምና ወደጎባ ሲላክ ሌሎች እሬሳቸው ጠፍቶ እየተፈለጉ ነው ተባለ፡፡
✨ይቀጥላል✨
✨ይቀጥላል✨
👍71😱17❤3😁2
#ተአምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
ኬድሮም በማግስቱ ወደ እረኝነቷ ስትሄድ ንስሯንም ይዛው ሄደች…ግን ደግሞ አጥብቃው ጉያዋ ውስጥ እንዳቀፈችው ነበር..ጥሏት እንዲሄድ አልፈለገችም…ራሷ የግሏ እንዲሆን ፈለጋለች፡፡ግን ደግሞ እንዴት ተደርጎ ለማዳ እርግብ ወይም ዶሮ አይደለ አላምዳ ከእሷ ጋር ምታኖረው…እኩለ ቀን ድረስ ከብቶቹን ሳር ስታበላ ቆይታ ውሀ ልታጠጣቸው እየነዳች ወደ ያዶት ወንዘ አመራች፡፡ ከብቶቾን እንዲጠጡ ወንዝ ዳር ድረስ አድርሳቸው እሷም ንስሯን እንዳቀፈች ፈንጠር ብላ ቆማ ስታይ ቆየች…ግን ደግሞ እንደዘወትር ልምዷ መዋኘት ፈለገች ..ንስሩን ምን ታድርገው…ሀሳብ መጣላት…ማታ ለቤተሰቦቾ እንጨት ይዛ ለመሄድ ለማሰሪያ እንዲሆናት አንዱ አህያ ላይ ጠምጥማ የያዘችውን ገመድ ትዝ አላት ፤እየተንደረደረች አህያው ወዳለበት ሄደችና በአንድ እጇ ገመዱን በመፍታት የንስሩን እግር አሰረችበት፤ ከዛ በአካባቢው ካለ አንድ ገዘፍ ያለ ግንድ ላይ አዙራ አሰረችውና
‹‹ ይቅርታ እሺ አንዴ አምስት ደቂቃ ልዋኝና ከዛ ከብቶቻችንን ወደመስክ አሰማርተን ለአንተ ምሳ የሚሆንህ ነገር ለማደን ወደጫካ እንገባለን ››ይሰማኛል ብላ ሳይሆን እንዲሁ ስሜቷን ለመግለፅ የተናገረችው ነው፡፡ፊቷን በማዞር ልብሷን እያወላለቀች ወደወንዙ ጠርዝ ተጠጋች…ልብሷን ምቹ ያለችው ቦታ አስቀመጠችና ዘላ ውሀ ውስጥ ገባች፡፡ተንፈስ አለች፡፡ ልብ ድረስ ዘልቆ የሚሰማ እርካታ ያለው አይነት ቅዝቃዜ ተሰማት…ሙሉ በሙሉ እራሷን ወደወንዙ ጥልቅ ሰመጠችና ረጅም ርቀት ዋኝታ ብቅ ብላ ወጥታ ወደንስሯ ስታይ አካባቢው ባዶ ሆነባት…ደንግጣ አይኖቾን ወደሰማዩ ስታማትር እንደተወርዋሪ ኮከብ ሰማየ ሰማያትን ሰንጥቆ እየከነፈ ነው ፡፡እንዴት ብላ ከውሀ ውስጥ እንደወጣች አታውቅም….ልብሷን እንኳን ሳትለብስ ባለማመን ወደገመዱ ሄዳ አየችው፤ ልክ የሆነ ሰው ሆነ ብሎ ፈቶ እንደለቀቀው በስርአት ነው የተፈታው… በጣም ነው ያዘነችው …በጣም ነው በራሷ የተበሳጨችው
‹‹ምን አለ ዋናው በቀርብኝ›ስትል ተቆጨች፡፡
መልሳ ስታስበው ግን ‹‹እስከመቼ አስሬ አቆየዋለሁ ግን?›ስትል እራሷን ጠየቀች…መቼም ቢሆን መቼም ትቷት መሄዱ እደማይቀር አስባ እራሷን ለማፃናናት ብትሞክርም ከመከፋትና ከድብርት ስሜቷ ግን መላቀቅ አልቻለችም…. ቀሚሷን መልሳ ለበሰች..ውሀ ጠጥተው የጨረሱትን ከብቶቾንና በጎቾን እየነዳች የወንዙን አካባቢ ለቃ ሳር ወደሚገኝበት ከጫካዎች መካከል እንደ ደሴት ገላጣ ሆኖ ሳር ወደለበሰ ስፍራ ወሰደቻቸውና እንዲግጡ አሰማርታ እሷ ሰማይ ጠቀስ ዛፋ ላይ እንጣጥ እንጣጥ እያለች ወጣችና ከላይ ቅርንጫፍ ላይ ተደላድላ ጋደም አለች…እሷ ቅርንጫፍ ላይ ስትደርስ ቀድመው ቦታው ላይ የነበሩ ዝንጀሮዎች እየደነሱና ከቅርንጫፍ ቅርንጫፍ እየዘለሉ ቦታውን ለቀውላት በቅርብ ርቀት ወደሚገኝ ሌሎች ቅርንጫፎች ላይ አረፉ፡፡
እሷም ኩርምትምት ብላ ተቀመጠችና ወደ ትካዜ ውስጥ ገባች….አልፎ አልፎ የሚሳማት አስጠሊታ አይነት ስሜት ተሰማት… የማታውቀው አባቷ ናፈቃት…ምን እንደሆነ እንኳን የማታውቀው አባቷ ሰይጣን ይሁን ሰው ፤ሚርማንድ ሆነ ኤልያንስ.. ዪፎ ይሁን ሉሲፈር እርግጠኛ ያልሆነችበት አባቷ..እናቷ እንደነገረቻት ከአንገቱ በላይ ያለው መልክ ልክ እሷን ነው የሚመስለው...የእጇን መዳፍ ምታክል ክብ መስታወት ከጃኬት ኪሷ አወጣችና የገዛ ፊቷን አትኩራ ማየት ጀመረች….ሁሌ እንደዚህ አይነት ስሜት ሲፈታተናት እንደዛ ታደርጋለች…ይህቺ መስታወት በእጇ ከገባች ከሶስት አመት በላይ አስቆጥራለች…ተሳስታ እንኳን ከኪሷ አትለያትም….እንዲህ አትኩራና አፍጥጣ መልኳን የምታየው ግን የራሷን ውብና አፍዛዥ አይነት መልክ ለማየት አይደለም…እናቷ ሁሌ ቁርጥ አባትሽን ነው የምትመስይው ስለምትላት የአባቷን መልክ በራሷ ውስጥ አሻግራ ለማየት ነው….ፀጉሯ በአካባቢው ያልተለመደ አይነት ጥቅልል ሉጫ ሆና ቡኒ አይነት ቀለም ያለው ነው…አይኖቾ ልክ እንደ ድመት ጎላ ጎላ ብለው ሰማያዊ ቀለም የተኳሉና ትኩር ብሎ ለሚያያቸው ማንኛውም ሰው ላይ ፍረሀት የሚለቁ ናቸው…ሙሉ ፊቷ ቅርፁ ክብና የተለጠለጠ ጠይም ቀለም ያለው እንደ ግሪክ አማልዕክቶች ሰልካካ አፍንጫና እንደ እንኮይ የሚገመጥ አይነት ወፈር ያለ ከንፈር ነው ያላት…ሙሉ ቁመናዋ ከእድሜ እኩዬቾ ቢያንስ በ5 አመት ያህል በልጣ እንድታይ የሚያደርጋት ግዙፍ እና ፈርጠማ የሚባል አይነት ነው ፡፡
የሆነ አጋጣሚ ተፈጥሮ አባቷን ለአንድ ጊዜ ብቻ እንኳን ብታየው ደስ ይላታል..እርግጥ በቅርብ መንፈሱ እንደሚከታትላትና እንደሚጠብቃት ታምናለች….ትናትን ከዛ ሰቅጣጭ የመኪና አደጋ በዛ አይነት ተአምር ከዳነች በኃላ ደግሞ እሩቅ በሌላ ፕላኔት ላይ ሳይሆን እዚሁ ምድር በጣም በቅርቧ እንዳለ እርግጠኛ ሆናለች፡፡
‹አባዬ እርግጥ እማዬ በምታፈቅርህ መጠን ላላፈቅርህ እሷ በምትናፍቅህ ልክ ላልናፍቅህ እችላለሁ….ግን ያው አባት አይደለህ ባገኝህና ባውቅህ ደስ ይለኛል… ለአንድ ቀንም ቢሆን አብረኸኝ ብትውልና ሰውነቶችህን እየዳበስኩ ጉንጮችህን ብስምና በእጆችህ ጭንቅላቴን ብትዳብስ ደስ ይለኛል….ያው ታውቃለህ እኔ ልጅህ በጣም ጠንካራ ነኝ…እንደሌሎች እኩዬቼ አባቴ እዚህ ሔደ፤ አባቴ እንዲያ ሆነ እያልኩ በየአጋጣሚው የምነፈርቅ ደካማ አይደለሁም…ግን አንዲሁ አለ አይደል ከአጠገቤ መኖርህን ባውቅ ደግሞ ይበልጥ ጠንካራ ያደርገኛል…እና ያ አንተ ልከኸው ያደነኝ ንስርን በጣም ወድጄው ነበር…ባለክንፍ ሆኜ በአየር ላይ እየተነሳፍኩ መብረር በመቻሌ ልዩ አይነት ስሜት ነው የተሰማኝ ፤ንስሬን ልክ ስዳብሰውና ስንከባከበው አንተን አጠገቤ እንደሆንክ ማሰብ ጀምሬ ነበር…እና ዛሬ አንድ ነገር እንድታደርግልኝ እጠይቅሀለሁ…ወይ ናና አግኘኝ ወይ ደግሞ ንስሩን መልሰህ ላክል…….ኝ ›› ንግግሯን እንኳን ቋጭታ ሳትጨርስ ንስሩ እንደአካሄዱ ስማየ ሰማዩን እየሰነጠቀ ወደእሷ አቅጣጫ ሲምዘገዘግ አየችው….በደስታ ኩርምትምት ብላ ከተቀመጠችበት የዛፍ ጫፍ ተነስታ ቆመች…..ለመውረድ ወደታች መንሸራተት ስትጀምር ልክ እንደትናንቱ እየተምዘገዘገ ወደ እሷ መጣና ማጅራቷን ከኃላ ይዞ በአየር ላይ አንጠለጠላትና መልሳ ወደላይ ተመነጠቀ…ሶስት መቶ ሜትር አካባቢ ወደላይ ዞሮ ከወጣ በኃላ በአየር ላይ አሸቀንጥሮ ወረወራት….ምን ሊያደርግ እንደፈለገ ስለገባት እደትናንቱ አልደነገጠችም...ወደያው ከጀርባዋ ላይ ተሰካና ክንፎችን በግራና በቀኝ በሰፊው ዘርግቶ ማውለብለብ ጀመረ.
✨ይቀጥላል✨
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
ኬድሮም በማግስቱ ወደ እረኝነቷ ስትሄድ ንስሯንም ይዛው ሄደች…ግን ደግሞ አጥብቃው ጉያዋ ውስጥ እንዳቀፈችው ነበር..ጥሏት እንዲሄድ አልፈለገችም…ራሷ የግሏ እንዲሆን ፈለጋለች፡፡ግን ደግሞ እንዴት ተደርጎ ለማዳ እርግብ ወይም ዶሮ አይደለ አላምዳ ከእሷ ጋር ምታኖረው…እኩለ ቀን ድረስ ከብቶቹን ሳር ስታበላ ቆይታ ውሀ ልታጠጣቸው እየነዳች ወደ ያዶት ወንዘ አመራች፡፡ ከብቶቾን እንዲጠጡ ወንዝ ዳር ድረስ አድርሳቸው እሷም ንስሯን እንዳቀፈች ፈንጠር ብላ ቆማ ስታይ ቆየች…ግን ደግሞ እንደዘወትር ልምዷ መዋኘት ፈለገች ..ንስሩን ምን ታድርገው…ሀሳብ መጣላት…ማታ ለቤተሰቦቾ እንጨት ይዛ ለመሄድ ለማሰሪያ እንዲሆናት አንዱ አህያ ላይ ጠምጥማ የያዘችውን ገመድ ትዝ አላት ፤እየተንደረደረች አህያው ወዳለበት ሄደችና በአንድ እጇ ገመዱን በመፍታት የንስሩን እግር አሰረችበት፤ ከዛ በአካባቢው ካለ አንድ ገዘፍ ያለ ግንድ ላይ አዙራ አሰረችውና
‹‹ ይቅርታ እሺ አንዴ አምስት ደቂቃ ልዋኝና ከዛ ከብቶቻችንን ወደመስክ አሰማርተን ለአንተ ምሳ የሚሆንህ ነገር ለማደን ወደጫካ እንገባለን ››ይሰማኛል ብላ ሳይሆን እንዲሁ ስሜቷን ለመግለፅ የተናገረችው ነው፡፡ፊቷን በማዞር ልብሷን እያወላለቀች ወደወንዙ ጠርዝ ተጠጋች…ልብሷን ምቹ ያለችው ቦታ አስቀመጠችና ዘላ ውሀ ውስጥ ገባች፡፡ተንፈስ አለች፡፡ ልብ ድረስ ዘልቆ የሚሰማ እርካታ ያለው አይነት ቅዝቃዜ ተሰማት…ሙሉ በሙሉ እራሷን ወደወንዙ ጥልቅ ሰመጠችና ረጅም ርቀት ዋኝታ ብቅ ብላ ወጥታ ወደንስሯ ስታይ አካባቢው ባዶ ሆነባት…ደንግጣ አይኖቾን ወደሰማዩ ስታማትር እንደተወርዋሪ ኮከብ ሰማየ ሰማያትን ሰንጥቆ እየከነፈ ነው ፡፡እንዴት ብላ ከውሀ ውስጥ እንደወጣች አታውቅም….ልብሷን እንኳን ሳትለብስ ባለማመን ወደገመዱ ሄዳ አየችው፤ ልክ የሆነ ሰው ሆነ ብሎ ፈቶ እንደለቀቀው በስርአት ነው የተፈታው… በጣም ነው ያዘነችው …በጣም ነው በራሷ የተበሳጨችው
‹‹ምን አለ ዋናው በቀርብኝ›ስትል ተቆጨች፡፡
መልሳ ስታስበው ግን ‹‹እስከመቼ አስሬ አቆየዋለሁ ግን?›ስትል እራሷን ጠየቀች…መቼም ቢሆን መቼም ትቷት መሄዱ እደማይቀር አስባ እራሷን ለማፃናናት ብትሞክርም ከመከፋትና ከድብርት ስሜቷ ግን መላቀቅ አልቻለችም…. ቀሚሷን መልሳ ለበሰች..ውሀ ጠጥተው የጨረሱትን ከብቶቾንና በጎቾን እየነዳች የወንዙን አካባቢ ለቃ ሳር ወደሚገኝበት ከጫካዎች መካከል እንደ ደሴት ገላጣ ሆኖ ሳር ወደለበሰ ስፍራ ወሰደቻቸውና እንዲግጡ አሰማርታ እሷ ሰማይ ጠቀስ ዛፋ ላይ እንጣጥ እንጣጥ እያለች ወጣችና ከላይ ቅርንጫፍ ላይ ተደላድላ ጋደም አለች…እሷ ቅርንጫፍ ላይ ስትደርስ ቀድመው ቦታው ላይ የነበሩ ዝንጀሮዎች እየደነሱና ከቅርንጫፍ ቅርንጫፍ እየዘለሉ ቦታውን ለቀውላት በቅርብ ርቀት ወደሚገኝ ሌሎች ቅርንጫፎች ላይ አረፉ፡፡
እሷም ኩርምትምት ብላ ተቀመጠችና ወደ ትካዜ ውስጥ ገባች….አልፎ አልፎ የሚሳማት አስጠሊታ አይነት ስሜት ተሰማት… የማታውቀው አባቷ ናፈቃት…ምን እንደሆነ እንኳን የማታውቀው አባቷ ሰይጣን ይሁን ሰው ፤ሚርማንድ ሆነ ኤልያንስ.. ዪፎ ይሁን ሉሲፈር እርግጠኛ ያልሆነችበት አባቷ..እናቷ እንደነገረቻት ከአንገቱ በላይ ያለው መልክ ልክ እሷን ነው የሚመስለው...የእጇን መዳፍ ምታክል ክብ መስታወት ከጃኬት ኪሷ አወጣችና የገዛ ፊቷን አትኩራ ማየት ጀመረች….ሁሌ እንደዚህ አይነት ስሜት ሲፈታተናት እንደዛ ታደርጋለች…ይህቺ መስታወት በእጇ ከገባች ከሶስት አመት በላይ አስቆጥራለች…ተሳስታ እንኳን ከኪሷ አትለያትም….እንዲህ አትኩራና አፍጥጣ መልኳን የምታየው ግን የራሷን ውብና አፍዛዥ አይነት መልክ ለማየት አይደለም…እናቷ ሁሌ ቁርጥ አባትሽን ነው የምትመስይው ስለምትላት የአባቷን መልክ በራሷ ውስጥ አሻግራ ለማየት ነው….ፀጉሯ በአካባቢው ያልተለመደ አይነት ጥቅልል ሉጫ ሆና ቡኒ አይነት ቀለም ያለው ነው…አይኖቾ ልክ እንደ ድመት ጎላ ጎላ ብለው ሰማያዊ ቀለም የተኳሉና ትኩር ብሎ ለሚያያቸው ማንኛውም ሰው ላይ ፍረሀት የሚለቁ ናቸው…ሙሉ ፊቷ ቅርፁ ክብና የተለጠለጠ ጠይም ቀለም ያለው እንደ ግሪክ አማልዕክቶች ሰልካካ አፍንጫና እንደ እንኮይ የሚገመጥ አይነት ወፈር ያለ ከንፈር ነው ያላት…ሙሉ ቁመናዋ ከእድሜ እኩዬቾ ቢያንስ በ5 አመት ያህል በልጣ እንድታይ የሚያደርጋት ግዙፍ እና ፈርጠማ የሚባል አይነት ነው ፡፡
የሆነ አጋጣሚ ተፈጥሮ አባቷን ለአንድ ጊዜ ብቻ እንኳን ብታየው ደስ ይላታል..እርግጥ በቅርብ መንፈሱ እንደሚከታትላትና እንደሚጠብቃት ታምናለች….ትናትን ከዛ ሰቅጣጭ የመኪና አደጋ በዛ አይነት ተአምር ከዳነች በኃላ ደግሞ እሩቅ በሌላ ፕላኔት ላይ ሳይሆን እዚሁ ምድር በጣም በቅርቧ እንዳለ እርግጠኛ ሆናለች፡፡
‹አባዬ እርግጥ እማዬ በምታፈቅርህ መጠን ላላፈቅርህ እሷ በምትናፍቅህ ልክ ላልናፍቅህ እችላለሁ….ግን ያው አባት አይደለህ ባገኝህና ባውቅህ ደስ ይለኛል… ለአንድ ቀንም ቢሆን አብረኸኝ ብትውልና ሰውነቶችህን እየዳበስኩ ጉንጮችህን ብስምና በእጆችህ ጭንቅላቴን ብትዳብስ ደስ ይለኛል….ያው ታውቃለህ እኔ ልጅህ በጣም ጠንካራ ነኝ…እንደሌሎች እኩዬቼ አባቴ እዚህ ሔደ፤ አባቴ እንዲያ ሆነ እያልኩ በየአጋጣሚው የምነፈርቅ ደካማ አይደለሁም…ግን አንዲሁ አለ አይደል ከአጠገቤ መኖርህን ባውቅ ደግሞ ይበልጥ ጠንካራ ያደርገኛል…እና ያ አንተ ልከኸው ያደነኝ ንስርን በጣም ወድጄው ነበር…ባለክንፍ ሆኜ በአየር ላይ እየተነሳፍኩ መብረር በመቻሌ ልዩ አይነት ስሜት ነው የተሰማኝ ፤ንስሬን ልክ ስዳብሰውና ስንከባከበው አንተን አጠገቤ እንደሆንክ ማሰብ ጀምሬ ነበር…እና ዛሬ አንድ ነገር እንድታደርግልኝ እጠይቅሀለሁ…ወይ ናና አግኘኝ ወይ ደግሞ ንስሩን መልሰህ ላክል…….ኝ ›› ንግግሯን እንኳን ቋጭታ ሳትጨርስ ንስሩ እንደአካሄዱ ስማየ ሰማዩን እየሰነጠቀ ወደእሷ አቅጣጫ ሲምዘገዘግ አየችው….በደስታ ኩርምትምት ብላ ከተቀመጠችበት የዛፍ ጫፍ ተነስታ ቆመች…..ለመውረድ ወደታች መንሸራተት ስትጀምር ልክ እንደትናንቱ እየተምዘገዘገ ወደ እሷ መጣና ማጅራቷን ከኃላ ይዞ በአየር ላይ አንጠለጠላትና መልሳ ወደላይ ተመነጠቀ…ሶስት መቶ ሜትር አካባቢ ወደላይ ዞሮ ከወጣ በኃላ በአየር ላይ አሸቀንጥሮ ወረወራት….ምን ሊያደርግ እንደፈለገ ስለገባት እደትናንቱ አልደነገጠችም...ወደያው ከጀርባዋ ላይ ተሰካና ክንፎችን በግራና በቀኝ በሰፊው ዘርግቶ ማውለብለብ ጀመረ.
✨ይቀጥላል✨
👍135😱20❤12😁1
#ተአምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
ይሄ ነገር በጣም ነው የከነከናት….‹‹እንዴት ነው ከቤቴ በጉያዬ አቅፌው የወጣሁት ንስር እኔን ምታህል ግዙፍ ልጅ በቀላሉ እንደላባ በማንጠልጠል እንዲህ ዘና ብሎ ሚበረው..ደግሞ እንደዚህ አይነት ግዙፍ ክንፍ ከምኑ ውስጥ ነው መዞ የሚያወጣው፤እሱ ወደአየር ሲወጣ ስለሚገዝፍ ነው ወይስ እኔ ክብደት እልባ እየሆንኩ ስለምሄድ ነው?›ብላ በአእምሮዋ ብታብሰለስልም መልስ አላገኘችም..ንስሯ ወደላይ ሳይሆን ቀጥታ ወደ ጎን ይዟት ይነጉድ ጀመር…ሽው የሚለው ንፍስና ቀዝቃዛው አየር ፊቷን እየገረፋት ግን ደግሞ በፍፅም ደስታ ቁልቁል እያየች መደመሟን ቀጠለች…ሙሉ ጥቅጥቅ ጫካ ራቅ ብሎ ሰንሰለታማ የተቀጣጣሉ ተራሮች ይታዬታል….በስተሰሜን በኩል ነው እየወሰዳት ያለው…ወደየት እየወሰደኝ ነው ብላ በውስጧ ጥያቄ ቢጫርም ፍርሀት ግን አልተሰማትም..ጎሮሮዋ እስኪሰነጠቅ ጮሀ ‹‹.አባዬ ንስሬን ስለመለስክልኝ አመሰግናለሁ›› አለችው፡፡
በንስሯ ወይም ጀርባዋ ላይ ተለጥፋ በሚርገበገበው ክንፍ እየተመራ ለ30 ደቂቃ ያህል ዙሪያ ጥምዝ ጥቅጥቅ ደኑን ዞረች.. እክሮባት አይነት እያሰራት መልሶ ከተነሳችበት ከብቶቾ መካከል አስቀመጣትና ከጀርባዋ ተላቆ ከስሯ አረፈ..
ስትቆዝምና ስትተክዝ የነበረው ስሜቷ አገገመ፡፡ ከዛን ቀን በኃላ ንስሯ ከእሷ ተነጥሎ ወደየትም ሄዶ አያውቅም..በሂደት እንደውም አእምሮውን ማንበብ ጀመረች…ከንፈር ሳያነቃንቁና ፤ቃላት ሳይለዋወጡ አንዳቸው የሌላቸውን አእምሮ በማንበብ ብቻ በአስደናቂ ሁኔታ መግባባትና ሀሳብ መለዋወጥ ችለዋል፤የምትፈልገውን ነገር ማዘዝና ወደምትፈልገው ቦታ እንዲወስዳት ስትጠይቀው ያለማዛነፍ ይከውንላት ጀመር፤ ይህ ደግሞ በፊት በነበራት ጥንካሬና በሚያውቋት ሰዎች ዘንድ የነበራት ተፈሪነትና ክብር በእጥፍ ጨመረ…የእሷም ስለነገሮች ያላት አተያይ ተቀየረ....ከብት ጥበቃውን ቀስ በቀስ በመተው ከሀገር ሀገር እየተዘዋወሩ ምድርንና በውስጧ ያሉትን ሚስጥሮችን እየበረበሩ መዋል ላይ አተኮረች… መጀመሪያ በአካባቢ በቅርብ ርቀት በሚገኙ ከተሞች መዳወላቦ፤ ነጌሌ ቦረና ፤በርበሬ ፤ሰወይና፤ራይቱ፤ ጊንር ፤ ጎባ፤ ዶዶላ አንጌቱ የመሳሰሉት ከተሞች በንስሯ ክንፍ ተዞዙራ በመሄድ እዛ ውላና ተዝናንታ መምጣት ጀመረች…ቀጥሎ ለምን ከሀገር አልወጣም …ብላ የሱማሌ ድንበርን አቆርጣ ሀርጌሳ ፤ሞቃ ዲሾ፤ሱማሌላንድ ድረስ ዘልቃ በመሄድ ውላ መምጣት በሌላ ጊዜ ደግሞ በሞያሌ በኩል የኬኒያን ድንበር አቋርጣ ውላ መግባት ጀመረች፡፡:
ከዛ አስደናቂ ምትሀታዊና ልብ ሰባሪ ገጠመኝ ከሞት የታደጋት ንስር የልብ ጓደኛዋ ጠባቂ መላአኳ ሆኖ እንደ አንድ ቤተሰቡ አባል አብሯት እየበላ አብሯት እየጠጣ አብሯት አንድ ብርድልብስ እየተጋፈፋት መኖር ጀመረ፡:በዚህ የተነሳ ስለንስር ተፈጥሮአዊ ባህሪ በጥልቀትና በዝርዝር ማወቅ ቻለች፡በዛም መደነቆ የትየለሌ ሆነ .
የእሷው ንስር ሳይሆን ስለ ጠቅላላ ንስር ስለሚባሉት ዝርያዎች ጥቂት ነገር ላጫውታችሁ
‹‹ንስር የጥንካሬ ምልክት ነው፡፡››
ንስር ስትወልድ የምትወልድበት ስፋራ በከፍተኛ ጥንቃቄ ነው የሚዘጋጀው…ብዙውን ጊዜ የተራራ ጫፍ ላይ ሌሎች አጥቂዎች ማይደርሱበት ቦታ ተመርጦ ነው፡፡ጎጆውን የመስራቱን ኃላፊነት የወንዱ ነው፡፡ጎጆውም ከማንኛውም አደጋ እና ጥቃት ልጆቹን መጠበቅ የሚችል ተደርጎ ነው የሚሰራው….እሾህ..ለስላሳ እንጨት (ገለባ ነገር)..ከዛ ደግሞ ሌላ እሾህ…በሾሁ ላይ ለስላሳ ገለባ… እያለ በተመሳሳይ ቅደም ተከተል በስድስት እርብራብ በወንድዬው አመካይነት ይሰራል
ታዲያ በዚህ በታነፀ ቤት ውስጥ አንድ ንስር እናት ልጆቾን ከወለደች በኋላ ለተወሰነ ቀን ብቻ ነው የምትንከባከባቸው፡፡ከዛ ታወጣና አለቱ ላይ ትጥላቸዋለች፡፡ልጆቾ በመደናገጥ..ምን ጉድ ተፈጠረ..? በሚል ስጋት ተመልሰው ወደማደሪያቸው ሲመለሱ..እናት ንስር ሆዬ መልሳ አውጥታ ትጥላቸዋለች..እነሱም ይመለሳሉ ..በዚህ አይነት ሁኔታ የተወሰነ ካለማመደቻቸው እና ከፍራቻ ጋር እንዲታረቁ ካደረገች በኃላ ታወጣቸውና ወደአለቱ ከጣለቻቸው በኃላ የላይኛውን ለስላሳ ሳር(ገለባ) ታነሳባቸዋለች.. ልጆቹ ሀገር ሰላማ ነው ብለው ተመልሰው ወደጎጆቸው ሲገቡ እሾሁ ላይ ያርፋሉ ….ባልጠነከረ ለስላሳ ገላቸው እሾሁ ይቀረቀርባቸዋል ይቆስላሉ …ይደማሉ..፡፡
ከዛ እሾሁን ሽሽት ወደአለቱ ጫፍ በራሳቸው ጊዜ ይወጣሉ ፡፡….እናት አሁንም አትታዋቸውም ከአለቱ ላይ ገፍታ ትጥላቸዋለች …. በእናታቸው ጭካኔ እየተገረሙ በፈጣሪም ዝም ማለት ግራ እየተጋቡ ወደጥልቁ ገደል አበቃልን በሚል ተስፋ መቁረጥ እየተምዘገዘጉ ሲሰምጡ አባት አየሩን ሰንጥቆ በመምጣት ይቀልባቸውና በጀርባው አዝሎ ወደ ተራራው ጫፍ ይመልሳቸዋል….እናት አሁንስ መች ትራራለች… መልሳ ትገፈትራቸዋለች.. አባት እንደፈረደበት ከአየር ላይ ይቀልባል…በሂደት ልጆቹ ከውስጣቸው ያለው ፍርሀት እየከሰመ..ልል የነበረው ጡንቻቸው እየጠነከረ…ክንፋቸውም መብረርን እየተማረ ይመጣና ያንን መከራ እና ስቃይ እንደጫወታና መዝናኛ መቁጠር ይጀምራሉ…፡፡ፍርሀታቸው ወደ ድፍረት…..መማረራቸው ወደ መዝናናት ይቀየራል….፡፡እናታቸውን በተራገሙበትን አንደበታቸውን መልሰው ያመሰግናሉ….ገና በጨቅላነታቸው በወላጆቻቸው ጥበብ ህይወትን በጥረት እና በብቃት ለማሸነፍ ሙሉ የራስ መተማመን ይጎናፀፋሉ..እንደሰው ልጅ እናት ጉያ ውስጥ ሀያ አመት ሙሉ መሻጎጥ በንስር አለም አይታሰብም….
✨ይቀጥላል✨
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስድስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
ይሄ ነገር በጣም ነው የከነከናት….‹‹እንዴት ነው ከቤቴ በጉያዬ አቅፌው የወጣሁት ንስር እኔን ምታህል ግዙፍ ልጅ በቀላሉ እንደላባ በማንጠልጠል እንዲህ ዘና ብሎ ሚበረው..ደግሞ እንደዚህ አይነት ግዙፍ ክንፍ ከምኑ ውስጥ ነው መዞ የሚያወጣው፤እሱ ወደአየር ሲወጣ ስለሚገዝፍ ነው ወይስ እኔ ክብደት እልባ እየሆንኩ ስለምሄድ ነው?›ብላ በአእምሮዋ ብታብሰለስልም መልስ አላገኘችም..ንስሯ ወደላይ ሳይሆን ቀጥታ ወደ ጎን ይዟት ይነጉድ ጀመር…ሽው የሚለው ንፍስና ቀዝቃዛው አየር ፊቷን እየገረፋት ግን ደግሞ በፍፅም ደስታ ቁልቁል እያየች መደመሟን ቀጠለች…ሙሉ ጥቅጥቅ ጫካ ራቅ ብሎ ሰንሰለታማ የተቀጣጣሉ ተራሮች ይታዬታል….በስተሰሜን በኩል ነው እየወሰዳት ያለው…ወደየት እየወሰደኝ ነው ብላ በውስጧ ጥያቄ ቢጫርም ፍርሀት ግን አልተሰማትም..ጎሮሮዋ እስኪሰነጠቅ ጮሀ ‹‹.አባዬ ንስሬን ስለመለስክልኝ አመሰግናለሁ›› አለችው፡፡
በንስሯ ወይም ጀርባዋ ላይ ተለጥፋ በሚርገበገበው ክንፍ እየተመራ ለ30 ደቂቃ ያህል ዙሪያ ጥምዝ ጥቅጥቅ ደኑን ዞረች.. እክሮባት አይነት እያሰራት መልሶ ከተነሳችበት ከብቶቾ መካከል አስቀመጣትና ከጀርባዋ ተላቆ ከስሯ አረፈ..
ስትቆዝምና ስትተክዝ የነበረው ስሜቷ አገገመ፡፡ ከዛን ቀን በኃላ ንስሯ ከእሷ ተነጥሎ ወደየትም ሄዶ አያውቅም..በሂደት እንደውም አእምሮውን ማንበብ ጀመረች…ከንፈር ሳያነቃንቁና ፤ቃላት ሳይለዋወጡ አንዳቸው የሌላቸውን አእምሮ በማንበብ ብቻ በአስደናቂ ሁኔታ መግባባትና ሀሳብ መለዋወጥ ችለዋል፤የምትፈልገውን ነገር ማዘዝና ወደምትፈልገው ቦታ እንዲወስዳት ስትጠይቀው ያለማዛነፍ ይከውንላት ጀመር፤ ይህ ደግሞ በፊት በነበራት ጥንካሬና በሚያውቋት ሰዎች ዘንድ የነበራት ተፈሪነትና ክብር በእጥፍ ጨመረ…የእሷም ስለነገሮች ያላት አተያይ ተቀየረ....ከብት ጥበቃውን ቀስ በቀስ በመተው ከሀገር ሀገር እየተዘዋወሩ ምድርንና በውስጧ ያሉትን ሚስጥሮችን እየበረበሩ መዋል ላይ አተኮረች… መጀመሪያ በአካባቢ በቅርብ ርቀት በሚገኙ ከተሞች መዳወላቦ፤ ነጌሌ ቦረና ፤በርበሬ ፤ሰወይና፤ራይቱ፤ ጊንር ፤ ጎባ፤ ዶዶላ አንጌቱ የመሳሰሉት ከተሞች በንስሯ ክንፍ ተዞዙራ በመሄድ እዛ ውላና ተዝናንታ መምጣት ጀመረች…ቀጥሎ ለምን ከሀገር አልወጣም …ብላ የሱማሌ ድንበርን አቆርጣ ሀርጌሳ ፤ሞቃ ዲሾ፤ሱማሌላንድ ድረስ ዘልቃ በመሄድ ውላ መምጣት በሌላ ጊዜ ደግሞ በሞያሌ በኩል የኬኒያን ድንበር አቋርጣ ውላ መግባት ጀመረች፡፡:
ከዛ አስደናቂ ምትሀታዊና ልብ ሰባሪ ገጠመኝ ከሞት የታደጋት ንስር የልብ ጓደኛዋ ጠባቂ መላአኳ ሆኖ እንደ አንድ ቤተሰቡ አባል አብሯት እየበላ አብሯት እየጠጣ አብሯት አንድ ብርድልብስ እየተጋፈፋት መኖር ጀመረ፡:በዚህ የተነሳ ስለንስር ተፈጥሮአዊ ባህሪ በጥልቀትና በዝርዝር ማወቅ ቻለች፡በዛም መደነቆ የትየለሌ ሆነ .
የእሷው ንስር ሳይሆን ስለ ጠቅላላ ንስር ስለሚባሉት ዝርያዎች ጥቂት ነገር ላጫውታችሁ
‹‹ንስር የጥንካሬ ምልክት ነው፡፡››
ንስር ስትወልድ የምትወልድበት ስፋራ በከፍተኛ ጥንቃቄ ነው የሚዘጋጀው…ብዙውን ጊዜ የተራራ ጫፍ ላይ ሌሎች አጥቂዎች ማይደርሱበት ቦታ ተመርጦ ነው፡፡ጎጆውን የመስራቱን ኃላፊነት የወንዱ ነው፡፡ጎጆውም ከማንኛውም አደጋ እና ጥቃት ልጆቹን መጠበቅ የሚችል ተደርጎ ነው የሚሰራው….እሾህ..ለስላሳ እንጨት (ገለባ ነገር)..ከዛ ደግሞ ሌላ እሾህ…በሾሁ ላይ ለስላሳ ገለባ… እያለ በተመሳሳይ ቅደም ተከተል በስድስት እርብራብ በወንድዬው አመካይነት ይሰራል
ታዲያ በዚህ በታነፀ ቤት ውስጥ አንድ ንስር እናት ልጆቾን ከወለደች በኋላ ለተወሰነ ቀን ብቻ ነው የምትንከባከባቸው፡፡ከዛ ታወጣና አለቱ ላይ ትጥላቸዋለች፡፡ልጆቾ በመደናገጥ..ምን ጉድ ተፈጠረ..? በሚል ስጋት ተመልሰው ወደማደሪያቸው ሲመለሱ..እናት ንስር ሆዬ መልሳ አውጥታ ትጥላቸዋለች..እነሱም ይመለሳሉ ..በዚህ አይነት ሁኔታ የተወሰነ ካለማመደቻቸው እና ከፍራቻ ጋር እንዲታረቁ ካደረገች በኃላ ታወጣቸውና ወደአለቱ ከጣለቻቸው በኃላ የላይኛውን ለስላሳ ሳር(ገለባ) ታነሳባቸዋለች.. ልጆቹ ሀገር ሰላማ ነው ብለው ተመልሰው ወደጎጆቸው ሲገቡ እሾሁ ላይ ያርፋሉ ….ባልጠነከረ ለስላሳ ገላቸው እሾሁ ይቀረቀርባቸዋል ይቆስላሉ …ይደማሉ..፡፡
ከዛ እሾሁን ሽሽት ወደአለቱ ጫፍ በራሳቸው ጊዜ ይወጣሉ ፡፡….እናት አሁንም አትታዋቸውም ከአለቱ ላይ ገፍታ ትጥላቸዋለች …. በእናታቸው ጭካኔ እየተገረሙ በፈጣሪም ዝም ማለት ግራ እየተጋቡ ወደጥልቁ ገደል አበቃልን በሚል ተስፋ መቁረጥ እየተምዘገዘጉ ሲሰምጡ አባት አየሩን ሰንጥቆ በመምጣት ይቀልባቸውና በጀርባው አዝሎ ወደ ተራራው ጫፍ ይመልሳቸዋል….እናት አሁንስ መች ትራራለች… መልሳ ትገፈትራቸዋለች.. አባት እንደፈረደበት ከአየር ላይ ይቀልባል…በሂደት ልጆቹ ከውስጣቸው ያለው ፍርሀት እየከሰመ..ልል የነበረው ጡንቻቸው እየጠነከረ…ክንፋቸውም መብረርን እየተማረ ይመጣና ያንን መከራ እና ስቃይ እንደጫወታና መዝናኛ መቁጠር ይጀምራሉ…፡፡ፍርሀታቸው ወደ ድፍረት…..መማረራቸው ወደ መዝናናት ይቀየራል….፡፡እናታቸውን በተራገሙበትን አንደበታቸውን መልሰው ያመሰግናሉ….ገና በጨቅላነታቸው በወላጆቻቸው ጥበብ ህይወትን በጥረት እና በብቃት ለማሸነፍ ሙሉ የራስ መተማመን ይጎናፀፋሉ..እንደሰው ልጅ እናት ጉያ ውስጥ ሀያ አመት ሙሉ መሻጎጥ በንስር አለም አይታሰብም….
✨ይቀጥላል✨
👍134😱14❤13🥰3👏1😁1
#ተአምራተ_ኬድሮን
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሰባት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
ኬድሮን ካደረገቻቸው ሀገር አቋረጭ ጉዞዋች ውስጥ በጣም ድንቁና በህይወቷ መቼም የማተረሳው ወደታንዛኒያ ያደረገችው ጉዞ ነው ፡፡15 ዓመት ስትደፍን ሙሉ ወጣት ሴት ሆነች..የሰውነቷ ግዝፈትና የቁመቷ መመዝ ብቻ ሳይሆን የውበቷም መድመቅና መጉላት በሰፈሯም ብቻ ሳይሆን በከተማዋም በቀላሉ ሚለይና ልክ እንደሰንደቅ ምልክት ሆና መታየት ጀመረች…ከንስሯ ጋር ያለት መናበብና ቁርኝት በቃላትም የሚገለፅ አይነት አይደለም፡፡በተለይ የፈለገችውን ቦታ ወስዶ ስለሚያዝናናትና ስለሚሳያት በጣም ደስተኛ ብቻ ሳይሆን ስለአለም ያላት ግንዛቤና ስለተፈጥሮ ያላት ዕውቀት በጣም ጥልቅና በመገረም የተሞላ ሆነ ፡፡በትምሀርቷም በቀላሉ በሳምንት ሶስትና አራት ቀን ብቻ ክፍል ገባታ እየተማረች በትምህርት ቤቱ ታሪክ ታይታ የማታውቅ ኳከብና ተወዳጅ ተማሪ ሆነች፡አንደኛ ሴሚስተር ፈተና እንደተፈተነችና ትምህርት ቤት ለሳምንት እንደተዘጋ ረዘም ያለ ጉዞ ልትሄድ አሰበች፡ብዙ ቦታ በእምሮዋ መጥተው ነበር፤መጨረሻ ግን የአፍሪካ ጣሪያ በመባል ሚታወቀው ኪሊማንጀሮ ተራራን ሄዳ ለማየት ወሰነች፡፡ለእናቷ ለሶስት ቀን እንደማትኖር ተናገረችና በአነስተኛ ሻንጣ አንድ ሁለት ቀሚስና ፎጣ ነገር ያዘች… ዝግጁ ሆና ተነሳች..እናትዬው ወ.ሮ በሬዱ በመካከለኛ መጠን ባለው አገልግል የተጠቀጠቀ ጩኮ አስያዘቻት፡፡
‹‹እማ አሁን እኔና ንስሬ የምንራብ ይመስልሻል?››
‹ገራ ኮ እንደማይርባችሁ አውቀለሁ… .ግን ደግሞ ከእሱ ጋር ስጋ እየተናጠቁ መመገብ ብቻ ጤነኛ አመጋገብ አይሆንልሽም..አንቺ የእኔ ልጅ ነሽ …ሰው ነሽ እና እህልም በመጠኑም ቢሆን ሰውነትሽ ማግኘት አለበት፡››
‹እሺ እማ..ብላ የእናቷን ጉንጭ ስማ ንሰሯን አቅፋ ሻንጣዋን በአንድ ትከሻዋ አገልግሏን ደግሞ በሌላዋ ትከሻዋ በማንጠልጠል ንስሯን ከደረቷ አስጠግታ በጡቶቾ መካከል ለጥፋ ከሰፈር ወጥታ ሄደች… የያዘችው አቅጣጫ ወደምትሄድበትን የሚያመራ አይደለም….ስለዛ የምትጨነቅበት ምንም ምክንያት የለም…እሷ ሰፈሯን ለቃ ጭር ወደ አለ ጫካ ስፍራ ለመድረስ ነው እቅዷ.. ከዛ ንስሯን በአየር ላይ ለቀቀችው …ተርገፍግፎ ወደ ላይ በረረና አየሩን እየሰነጠቀ የተወሰነ ርቀት እየተገለባበጠ ለህዝቡ ትሪኢት እንደሚያሳይ የአንድ ሀገር አየር ኃይል ጀቶች የመከረባት ትርኢት አሳየና ወደእሷ እየተምዘገዘገ መጣ‹‹…ሰውነትህን እያሞሞቅክ መሆኑ ነው ›ስትል ፈገግ አለች…እሷ ግን ለእሷ ፈገግታ ምላሽ ሳይሰጥ በተለመደው ሁኔታ ማጅራቷ አካባቢ የለበሰችውን ልብስ ያዘና ከተሸከመችው ሻንጣና አገልግል ጋር አንድ ላይ በአየር ላይ አንጠለጠላትና ሽምጥ ወደላይ ተመነጠቀ…ከዛ በተለመደው ዘዴ ወደ ላይ ወርውሮ እየተምዘገዘገች ወደታች ስትወርድ ከኃላዋ ዞረና ጀርባዋ ላይ ተጣበቀባት…ከዛ ክንፍ ሆናት ማለት ነው፡፡ ከዛ በኃላ አቅጣጫውን ወደ ደቡብ አስተካክላት እሷም በተዝናኖት መብረር ጀመረች ፤መዳወላቡን ፤ነጌሌ ቦረናን፤ ሞያሌን በሩቁና በጭልጭልታ እያየች የኢትየጵያን ድንበር አቆርጠው ኬንያ ገቡ..የተወሰነ እንደተጎዙ በጣም ቀልብ ሚስብ ቦታ እይታዋ ውስጥ ገባ፡፡
ጀግናዬ እዛ ቦታ አረፍ ብንል ምን ይመስልሀል? ስትለው ከፍታውን እየቀነሰ ወደጎን እየተጎዘ ሄደና 20 የሚሆኑ ዝሆኖች ጀርባ ላይ ቁጭ አደረጋት ከጀርባዋ ተገንጥሎ ተለየና በራሱ መብረር ጀመረ .ደነገጠች.እሱ ከጭንቅላቷ በላይ በአምስት ሜትር እርቀት እየዞራት ነው፡፡ዝሆኑ እላዩ ላይ ዝንብ ያረፈበትም ሳይመስል ተረጋግቶ ከመሰሎቹ ጋር ወደፊት ጎምለል ጎምለል እያለ ይጓዛል…እሷ መረጋጋት አልቻለችም.. ዘላ እንዳትወርድ ከግራም ሆነ ከቀኝ መአት ዝሆኖች ናቸው ያሉት መሬት አርፋ ተስተካክላ ከመቆሞ በፊት በግዙፈ እግሮቻቸው ሚጨፈልቋት መስሎ ተሰማት...እራሷን በጣም ግዙፍና የሰማይ ስባሪ አድርጋ ትቆጥር ነበር.አሁን ከከበቧት ዝሆኖች ጋር እራሷን ስታነፃፅር ግን በዳዴ ሚሄድ ህጸን ልጅ የሆነች መስሎ ተሰማት፡፡
‹‹ጀግናዬ ና አንሳኝ ብዬሀለው. ና››
ንሰሯ ላይ ጮኸችበት …እየተመዘገዘገ ወደእሷ መጠና ትከሻዋን በክንፎቹ ቸብ አድርጎት መልሶ ወደላይ ተነሳ
‹‹አንተ ጫወታ ነው እንዴ የያዝከው ?ስወድህ….?የእኔ ጀግና በእኔ ትጨክናለህ….አላሳዝንህም››ተለማመጠችው፡፡
መልሶ ተከርብቶ መጣና ማጅራቷን ይዞ ወደ ላይ ተነሳና ከዝሆኖቹ መንጋ 20 ሜትር ያህል ራቅ አድርጎ ለምለም ሳር መካከል ቁጭ አደረጋት፡፡ግራና ቀኝ ትከሻዋ ላይ ያለውን ሻንጣዋንና አገልግሏን ከላዮ ላይ አውልቃ ጥላ በጀርባዋ ተዘረረች…ወደ ውስጧና ወደውጭ ደጋግማ አየር እየሰባች ወደውጭ በመልቀቅ ውስጧ በንፅህ አየር ብቻ ሳይሆን መረጋጋትም እንዲነግስባት መሞከር ጀመረች…ንስሯ ከጎኗ መጥቶ ተረጋግጦ ተቀመጠ
ለመረገጋጋት 10 ደቂቃ ያህል ከወሰደች በኃላ
አሁን ያረፉት መርሳቤት ብሄራዊ ፓርክ ነው፡፡ፓርኩ ከናይሮቢ 540ሜትር በስተሰሜን አርቆ ሚገኝ አጠቃላይ ስፋቱ 600 ሜ.እስኬር ስፋት ያለው በመርሳቤት ተራራ ማሀከል አድርጎ በሰሜን ኬንያ የሚገኘው ድንቅ ቦታ ኬድሮንና ንስሯ ከዚህ በፊትም አዘውትረው የሚጎበኙት በጣም ተመራጭ ስፍራቸው ነበር.ይህ ከእኛው ሞያሌ በቅርብ እርቀት ላይ የሚገኘው ፓርክ በልዩ ተፈጥሮ የበለፀገ ስፍራ ነው፤፤ቦታው በጥቅጥቅ ደን የተሸፈነ፤ 3 ሀይቆች ያሉት በተለይ ወፎችን በተመለከተ መነኸሪያቸው ነው ማለት ይቻላል.. ብዛታቸው የማይቆጠር ቀለምና አይነታቸው አስደማሚ ብቻ ሳይሆን ልብንም ስልብ የሚያደርግ ነው፤ከወፎች ቀጥሎ ዝሆኖች በብዛትና በምቾት የሚንጎማለሉበት ስፍራ ነው፡:
ልክ ስምንት ሰዓት ሲሆን አካባቢውን ለቀው ወደ ደቡብ ኬንያ ጉዞቸውን ቀጠሉ…የሚገኙበት በሌላ ጎን በአፍሪካም ሆነ በሀገረ ታንዛኒያ ሁለተኛው ረጅሙ ተራራ ከባህር ጠል በላይ 4566 ኪ.ሜት የሚረዝመው ሜሩ ብለው ሚጠሩት ተራራ የሚገኝበት የሚንዠቀዠቁ ያዶትን እና ዋቤ ሸበሌን መሰል ወንዞች የሚገኙበት የተፈጥሮ ገፀበረከት ቢፌ የሆነ ቦታ ነው ግን በመጠን ብዙም ሰፊ ያለሆነ አርሻ የሚባል ብሄራዊ ፓርክ ነው ከዛ ድንገት ኪሊ ማጀሮ ተራራ ትዝ አላት
አካባቢውን እስኪበቃቸው ከጎበኙና በኃላ ንስሯ እስከፈለገው ጥግ ያለማቆርጥ የመጓዝ ችግር ባይኖርባትም እሷ ከድካሟ የተነሳ ሰውነቷ ስለዛለ ከዛ በላይ መጓዝ አልፈለግችም..በአካባቢው ቅርብ ወደአለ ከተማ ሔደው ማደር ቢችሉም ግን ደግሞ በተለየ ለንስሯ ደህንነት አሳሳቢ ከመሆኑም በተጨማሪ ለእሷ ለራሷም ወደሰው ሀገር ለመግባት የሚያስችል ምንም አይነት ቢዛም ሆነ ፍቃድ ስሌላት እንደዛ ማድረግ አልመረጠች፣
‹‹ጀግናዬ እዚሁ ነው የምናድረው… ዞር ዞር ብለህ እራትህ ፈልግና ና.. እኔ የእናቴን ጩኮ በዚህች ምንጭ ውሀ እያወራረድኩ እበላለሁ›› አለችው…ትዕዛዟን አክብሮ በረረ …እሷም በያዘችው ኮዳ እየተንኳለለ ከሚወርደው የምንጭ ውሀ ቀዳችና በአካባቢው ከሚገኝ ግዙፍ ዛፍ ስር ተጠግታ አረፍ በማለት አገልግሏን ከፈተች…ውስጡ በባለው ማንኪያ እየቆረሰች በቂቤ ተነክሮ የተሰረራውን የእናቷን ተወዳጅ ምግብ በደስታ እያጣጠመች በልታ..ሳትጨርስ ንስሯ የራሱን ግዳይ በመንቁሩ አንገቱን አንቆ ይዞ መጣና ሰሯ አረፈ …ከዛ መሞቱን ካረጋገጠ እየዘነጣጠለ እስፈሪ በሆነ መንገድ መብላት ጀመረ
‹‹አረ ቀስ በል…..የት ትሄዳለህ?››አለችው፡፡
✨ይቀጥላል✨
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሰባት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
ኬድሮን ካደረገቻቸው ሀገር አቋረጭ ጉዞዋች ውስጥ በጣም ድንቁና በህይወቷ መቼም የማተረሳው ወደታንዛኒያ ያደረገችው ጉዞ ነው ፡፡15 ዓመት ስትደፍን ሙሉ ወጣት ሴት ሆነች..የሰውነቷ ግዝፈትና የቁመቷ መመዝ ብቻ ሳይሆን የውበቷም መድመቅና መጉላት በሰፈሯም ብቻ ሳይሆን በከተማዋም በቀላሉ ሚለይና ልክ እንደሰንደቅ ምልክት ሆና መታየት ጀመረች…ከንስሯ ጋር ያለት መናበብና ቁርኝት በቃላትም የሚገለፅ አይነት አይደለም፡፡በተለይ የፈለገችውን ቦታ ወስዶ ስለሚያዝናናትና ስለሚሳያት በጣም ደስተኛ ብቻ ሳይሆን ስለአለም ያላት ግንዛቤና ስለተፈጥሮ ያላት ዕውቀት በጣም ጥልቅና በመገረም የተሞላ ሆነ ፡፡በትምሀርቷም በቀላሉ በሳምንት ሶስትና አራት ቀን ብቻ ክፍል ገባታ እየተማረች በትምህርት ቤቱ ታሪክ ታይታ የማታውቅ ኳከብና ተወዳጅ ተማሪ ሆነች፡አንደኛ ሴሚስተር ፈተና እንደተፈተነችና ትምህርት ቤት ለሳምንት እንደተዘጋ ረዘም ያለ ጉዞ ልትሄድ አሰበች፡ብዙ ቦታ በእምሮዋ መጥተው ነበር፤መጨረሻ ግን የአፍሪካ ጣሪያ በመባል ሚታወቀው ኪሊማንጀሮ ተራራን ሄዳ ለማየት ወሰነች፡፡ለእናቷ ለሶስት ቀን እንደማትኖር ተናገረችና በአነስተኛ ሻንጣ አንድ ሁለት ቀሚስና ፎጣ ነገር ያዘች… ዝግጁ ሆና ተነሳች..እናትዬው ወ.ሮ በሬዱ በመካከለኛ መጠን ባለው አገልግል የተጠቀጠቀ ጩኮ አስያዘቻት፡፡
‹‹እማ አሁን እኔና ንስሬ የምንራብ ይመስልሻል?››
‹ገራ ኮ እንደማይርባችሁ አውቀለሁ… .ግን ደግሞ ከእሱ ጋር ስጋ እየተናጠቁ መመገብ ብቻ ጤነኛ አመጋገብ አይሆንልሽም..አንቺ የእኔ ልጅ ነሽ …ሰው ነሽ እና እህልም በመጠኑም ቢሆን ሰውነትሽ ማግኘት አለበት፡››
‹እሺ እማ..ብላ የእናቷን ጉንጭ ስማ ንሰሯን አቅፋ ሻንጣዋን በአንድ ትከሻዋ አገልግሏን ደግሞ በሌላዋ ትከሻዋ በማንጠልጠል ንስሯን ከደረቷ አስጠግታ በጡቶቾ መካከል ለጥፋ ከሰፈር ወጥታ ሄደች… የያዘችው አቅጣጫ ወደምትሄድበትን የሚያመራ አይደለም….ስለዛ የምትጨነቅበት ምንም ምክንያት የለም…እሷ ሰፈሯን ለቃ ጭር ወደ አለ ጫካ ስፍራ ለመድረስ ነው እቅዷ.. ከዛ ንስሯን በአየር ላይ ለቀቀችው …ተርገፍግፎ ወደ ላይ በረረና አየሩን እየሰነጠቀ የተወሰነ ርቀት እየተገለባበጠ ለህዝቡ ትሪኢት እንደሚያሳይ የአንድ ሀገር አየር ኃይል ጀቶች የመከረባት ትርኢት አሳየና ወደእሷ እየተምዘገዘገ መጣ‹‹…ሰውነትህን እያሞሞቅክ መሆኑ ነው ›ስትል ፈገግ አለች…እሷ ግን ለእሷ ፈገግታ ምላሽ ሳይሰጥ በተለመደው ሁኔታ ማጅራቷ አካባቢ የለበሰችውን ልብስ ያዘና ከተሸከመችው ሻንጣና አገልግል ጋር አንድ ላይ በአየር ላይ አንጠለጠላትና ሽምጥ ወደላይ ተመነጠቀ…ከዛ በተለመደው ዘዴ ወደ ላይ ወርውሮ እየተምዘገዘገች ወደታች ስትወርድ ከኃላዋ ዞረና ጀርባዋ ላይ ተጣበቀባት…ከዛ ክንፍ ሆናት ማለት ነው፡፡ ከዛ በኃላ አቅጣጫውን ወደ ደቡብ አስተካክላት እሷም በተዝናኖት መብረር ጀመረች ፤መዳወላቡን ፤ነጌሌ ቦረናን፤ ሞያሌን በሩቁና በጭልጭልታ እያየች የኢትየጵያን ድንበር አቆርጠው ኬንያ ገቡ..የተወሰነ እንደተጎዙ በጣም ቀልብ ሚስብ ቦታ እይታዋ ውስጥ ገባ፡፡
ጀግናዬ እዛ ቦታ አረፍ ብንል ምን ይመስልሀል? ስትለው ከፍታውን እየቀነሰ ወደጎን እየተጎዘ ሄደና 20 የሚሆኑ ዝሆኖች ጀርባ ላይ ቁጭ አደረጋት ከጀርባዋ ተገንጥሎ ተለየና በራሱ መብረር ጀመረ .ደነገጠች.እሱ ከጭንቅላቷ በላይ በአምስት ሜትር እርቀት እየዞራት ነው፡፡ዝሆኑ እላዩ ላይ ዝንብ ያረፈበትም ሳይመስል ተረጋግቶ ከመሰሎቹ ጋር ወደፊት ጎምለል ጎምለል እያለ ይጓዛል…እሷ መረጋጋት አልቻለችም.. ዘላ እንዳትወርድ ከግራም ሆነ ከቀኝ መአት ዝሆኖች ናቸው ያሉት መሬት አርፋ ተስተካክላ ከመቆሞ በፊት በግዙፈ እግሮቻቸው ሚጨፈልቋት መስሎ ተሰማት...እራሷን በጣም ግዙፍና የሰማይ ስባሪ አድርጋ ትቆጥር ነበር.አሁን ከከበቧት ዝሆኖች ጋር እራሷን ስታነፃፅር ግን በዳዴ ሚሄድ ህጸን ልጅ የሆነች መስሎ ተሰማት፡፡
‹‹ጀግናዬ ና አንሳኝ ብዬሀለው. ና››
ንሰሯ ላይ ጮኸችበት …እየተመዘገዘገ ወደእሷ መጠና ትከሻዋን በክንፎቹ ቸብ አድርጎት መልሶ ወደላይ ተነሳ
‹‹አንተ ጫወታ ነው እንዴ የያዝከው ?ስወድህ….?የእኔ ጀግና በእኔ ትጨክናለህ….አላሳዝንህም››ተለማመጠችው፡፡
መልሶ ተከርብቶ መጣና ማጅራቷን ይዞ ወደ ላይ ተነሳና ከዝሆኖቹ መንጋ 20 ሜትር ያህል ራቅ አድርጎ ለምለም ሳር መካከል ቁጭ አደረጋት፡፡ግራና ቀኝ ትከሻዋ ላይ ያለውን ሻንጣዋንና አገልግሏን ከላዮ ላይ አውልቃ ጥላ በጀርባዋ ተዘረረች…ወደ ውስጧና ወደውጭ ደጋግማ አየር እየሰባች ወደውጭ በመልቀቅ ውስጧ በንፅህ አየር ብቻ ሳይሆን መረጋጋትም እንዲነግስባት መሞከር ጀመረች…ንስሯ ከጎኗ መጥቶ ተረጋግጦ ተቀመጠ
ለመረገጋጋት 10 ደቂቃ ያህል ከወሰደች በኃላ
አሁን ያረፉት መርሳቤት ብሄራዊ ፓርክ ነው፡፡ፓርኩ ከናይሮቢ 540ሜትር በስተሰሜን አርቆ ሚገኝ አጠቃላይ ስፋቱ 600 ሜ.እስኬር ስፋት ያለው በመርሳቤት ተራራ ማሀከል አድርጎ በሰሜን ኬንያ የሚገኘው ድንቅ ቦታ ኬድሮንና ንስሯ ከዚህ በፊትም አዘውትረው የሚጎበኙት በጣም ተመራጭ ስፍራቸው ነበር.ይህ ከእኛው ሞያሌ በቅርብ እርቀት ላይ የሚገኘው ፓርክ በልዩ ተፈጥሮ የበለፀገ ስፍራ ነው፤፤ቦታው በጥቅጥቅ ደን የተሸፈነ፤ 3 ሀይቆች ያሉት በተለይ ወፎችን በተመለከተ መነኸሪያቸው ነው ማለት ይቻላል.. ብዛታቸው የማይቆጠር ቀለምና አይነታቸው አስደማሚ ብቻ ሳይሆን ልብንም ስልብ የሚያደርግ ነው፤ከወፎች ቀጥሎ ዝሆኖች በብዛትና በምቾት የሚንጎማለሉበት ስፍራ ነው፡:
ልክ ስምንት ሰዓት ሲሆን አካባቢውን ለቀው ወደ ደቡብ ኬንያ ጉዞቸውን ቀጠሉ…የሚገኙበት በሌላ ጎን በአፍሪካም ሆነ በሀገረ ታንዛኒያ ሁለተኛው ረጅሙ ተራራ ከባህር ጠል በላይ 4566 ኪ.ሜት የሚረዝመው ሜሩ ብለው ሚጠሩት ተራራ የሚገኝበት የሚንዠቀዠቁ ያዶትን እና ዋቤ ሸበሌን መሰል ወንዞች የሚገኙበት የተፈጥሮ ገፀበረከት ቢፌ የሆነ ቦታ ነው ግን በመጠን ብዙም ሰፊ ያለሆነ አርሻ የሚባል ብሄራዊ ፓርክ ነው ከዛ ድንገት ኪሊ ማጀሮ ተራራ ትዝ አላት
አካባቢውን እስኪበቃቸው ከጎበኙና በኃላ ንስሯ እስከፈለገው ጥግ ያለማቆርጥ የመጓዝ ችግር ባይኖርባትም እሷ ከድካሟ የተነሳ ሰውነቷ ስለዛለ ከዛ በላይ መጓዝ አልፈለግችም..በአካባቢው ቅርብ ወደአለ ከተማ ሔደው ማደር ቢችሉም ግን ደግሞ በተለየ ለንስሯ ደህንነት አሳሳቢ ከመሆኑም በተጨማሪ ለእሷ ለራሷም ወደሰው ሀገር ለመግባት የሚያስችል ምንም አይነት ቢዛም ሆነ ፍቃድ ስሌላት እንደዛ ማድረግ አልመረጠች፣
‹‹ጀግናዬ እዚሁ ነው የምናድረው… ዞር ዞር ብለህ እራትህ ፈልግና ና.. እኔ የእናቴን ጩኮ በዚህች ምንጭ ውሀ እያወራረድኩ እበላለሁ›› አለችው…ትዕዛዟን አክብሮ በረረ …እሷም በያዘችው ኮዳ እየተንኳለለ ከሚወርደው የምንጭ ውሀ ቀዳችና በአካባቢው ከሚገኝ ግዙፍ ዛፍ ስር ተጠግታ አረፍ በማለት አገልግሏን ከፈተች…ውስጡ በባለው ማንኪያ እየቆረሰች በቂቤ ተነክሮ የተሰረራውን የእናቷን ተወዳጅ ምግብ በደስታ እያጣጠመች በልታ..ሳትጨርስ ንስሯ የራሱን ግዳይ በመንቁሩ አንገቱን አንቆ ይዞ መጣና ሰሯ አረፈ …ከዛ መሞቱን ካረጋገጠ እየዘነጣጠለ እስፈሪ በሆነ መንገድ መብላት ጀመረ
‹‹አረ ቀስ በል…..የት ትሄዳለህ?››አለችው፡፡
✨ይቀጥላል✨
👍149❤6🥰3🔥2😁2