#አሮራ
ምዕራፍ-31
ግማሽ ልቤን እና ግማሽ ነፍሴን ያመኛል
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
///
ሽጉጡን እንደደቀነ ተጠጋት
‹‹እንዴ አባቴ !!ምን ልታደርገኝ ነው….?››እንባዋ ከአይኖቾ ረገፈ
‹‹በእኔ ላይ ማንም ሴት ልትሸረሙጥብኝ አትችልም .የእናትሽን ተግባር ነው የደገምሽው…ስለዚህ እናትሽን እንዳደረኳት ገላግልሻለሁ…››
ጭንቅላቷን የሆነ ሹል ጦር መሳይ ነገር ጠቅ አደረጋት
‹‹ምን? እናትሽን….?ምን አድርገሀታል እናቴን?አንተነበርክ እንዴ የገደልካት?››
በጥያቄዋ እራሱ መልሶ ድንጋጤ ውስጥ ገባ….የንዴት መጥፎነቱ ይሄ ነው.. ስሜታችን ምንቆጣጠርበትን ብቃታችንን ያወርደውና ያልሆነ ነገር እንድናደርግ ወይም እንድንናገር ያደርገናል፡፡አሁን የተናገረው እውነት ለብቻው ለአመታት በልቡ ተቀምጦ የነበረ ስውር ምስጢሩ ነው፡፡ይሄ ለማንም ለሌላ ሰው ሊነገር የሚችል አልነበረም…ደግሞ ሌላ ሰው መስማት አለበት ቢባል እንኳን አሮራን በፍጽም የማያጠቃልል ምስጢር ነው፡፡ አሁን ግን አዳልጦታል፡፡
‹‹ዝም በይ ...ነገር ነገሩንማ ቀለብ ታደርጊያለሽ…››ሊሸፋፍን ሞከረ።
‹‹አንተ ቅሌታም ሽማግሌ ምን አባህ ነው ያደረከው?››
ባልጠበቀው ስድቧ ደነገጠ….እሷ አሁን ሌላ ስሜት ላይ ነች ፡፡ፍራቻው ከውስጧ በኖ ጠፍቷል ።በምትኩ እልህ ፤ንዴትና እሳት የሚያስውጥ ቁጭት ነው ያለው….እጅ እና እግሯ መታሰሩ በጀ እንጂ በዚህን ጊዜ ወይ በጥፍሯ ትቧጭረው ነበር ካልሆነም በጥርሷ ለመዘንጠል መሞከሯ የማይቀር ነበር፡፡
‹‹አንቺ ይሄን ያህል ተናንቀናል ..?››አለና መሬት ላይ የቀራውን የአንሶላ ቅዳጅ አነሳና አንዱን አፏ ውስጥ ጠቅጥቆ በሌላው ጆሮዋ ዙሪያ ጠምዝዞ አሰረው…..አይኖቾ በንዴት ተጎለጎሉ….
‹‹አሁን በደንብ መቀጣት አለብሽ…በዚህ ጥፋትሽ ተፀፅተሸ ፤ዳግመኛ እንደማታደርጊውም ምለሽ..ይቅርታ እስክትጠይቂ ድረስ መቀጣት አለብሽ..››አለና ሽጉጡን አስቀምጦ ወደእሷ በደንብ ተጠጋ… ጡቶቿን ጨመቃቸው..እንደበፊቱ ቢሆን በደስታ ሲቃ ታቃትት ነበር…አሁን ግን ምንም አይነት የስሜት ለውጥ እያሳየች አይደለም…እንትኑን ይዞ በስስ ፀጉር በተሸፈነ የብልቷ ስንጥቅ አካባቢ ያሸሸው ጀመር ..እንደመተኛት ብሎ የነበረው የእሱ ሲነቃቃና ሲገተር የእሷ ግን እንዳኮረፈና እንደደረቀ ነበር…ለማስገባት ሲታገል የመላጥና የመቆጥቆጥ ስሜት እስኪሰማው ድረስ አስቸግሮት ነበር…በመከራ ከውጥረቱ ለመርካት ቻለ..ሲጨርስ አስጠሊታ ስሜት ነው የተሰማው…..ግን መሸነፉን የሚያሳይ ስሜት ለእሷ ማሳየት አልፈለገም..፡፡
‹‹ስርአት የማትይዢ ከሆነ ከዚህ በላይ ቅጣት ነው የሚገጥምሽ›› ብሎ እየፎከረ የአፏን እስር ፈታና ጨርቁንም አወጣላት፡፡
‹‹በጣም አስጠላኸኝ››አለችው….ትኩር ብሎ አያት…. ንግግሯ ለማለት ያህል ብቻ ሳይሆን የእውነትም ጥላቻ መሆኑን አይኖቾ ውስጥ የሚነደውን እሳት አይቶ ተረዳ፡፡ወደኃላተመልሷ ሊያስተካከልው ማይችለው ስህተት እንደሰራ ታወቀው፡፡
የሚያደርገው ግራ ገባው..አሁን እንደበፊቱ እየፈራችው አይደለም..ወንጀል ተጠያቂነት እሱን ሊያጠፋው የሚችል ሚስጥር ነግሯታል…ለዛውም ከገዛ ወላጅ እናቷ ጋር የተያያዘ ወንጀል…ፖሊስ ጋር ብትሄድ ያልሆነ ነገር ትቀሰቅስና ለጠላቶቹ እሱን የሚያጠፉበት አሪፍ መጫወቻ ካርታ አሳልፋ ትሰጠዋለች፡፡ወሰነ፡፡በትክክል ተረጋጋታ ወደቀልቦ እስክትመለስ እና አሁንም ልክ እንደበፊቱ በእሱ ቁጥጥር ስር ተመልሳ ገብታ ያላትን እንዳላት ማድረግ እንደምትችል እርግጠኛ እስክትሆን ድረስ ከሰው እንድትገናኝ ማድረግ የለበትም።
እግሮቾን ቀድሞ ፈታት..እጇን ሊፈታት እየታገለ ሳለ በእርግጫ የተንጠለጠለ ቦርጩን ነረተችው….እህ ብሎ ቁጭ አለ….‹‹ገና ገድልሀለው..እናቴን ምን እንዳደረካት ትነግረኛለህ…ከዛ ለእያንዳንዱ ለሰራሀው ስራ ትከፍላለህ..ልጅነቴን ስለተጫወትክበት ሴትነቴን ስለቆሸሽከው ስለሁሉም ትከፍላለህ፡፡››
ትንፋሹ ሲመለስ በንዴት ከተቀመጠበት ተነሳና ሽጉጡን ካስቀመጠበት አነሳ ፡፡፡በእጄታው ግንባሯን ቀወራት…እራሷን ስታ ጭንቅላቷን ወደጎን ዘንበል አደረገች….እንደብይ እብጥ አለባት..ከእዛው ቦታ ደሟ ፊን ብሎ ይወርድ ጀመረ…አሁን ደነገጠ…
‹‹ወይኔ ገደልኳት ..ወይኔ ገደልኳት..ሽጉጡን ወረወረና ቶሎ ብሎ የእጆቾን እስር ፈታ ፡፡ እየጎተተ ወሰደና አልጋ ላይ አስተኛት፡፡አንሶላውን ጎተተና የሚፈሰው ደሞ አካባቢ በመያዝ ጆሮውን አፏ አካባቢ ደቅኖ ትንፋሿን ማዳመጥ ጀመረ፡፡ ትንሽ ትንሽ እየተቆራረጠ ትንፋሽ እንደምትተነፍስ ተሰማው ….ምን እንዲያደር ግራ ገባው፡፡ ሀኪም ቤት ሊወስዳት አይችልም…. በሰው ጥቃት መጎዳቷ ብቻ ሳይሆን ምርመራ ካደረጉ በግዳጅ እንደተደፈረችም በቀላሉ ያውቃሉ…ከዛ ያበቃለታል..በዛ ላይ ከዳነች በኃላ እሷ ራሷ ለፖሊስ የምትሰጠው ቃል ተደራራቢ ወንጀሎቹን የሚያጋልጥ ሊሆን ይችል ይሆናል….ዝም ብሎ የምትሆነውን መጠበቅ ደግሞ አይችልም …በህይወቱ ተመሳሳይ አይነት ስህተት ለሁለተኛ ጊዜ አይሰራም… .እናትዬውም ድንገት በጊዜያዊ ንዴት በሰነዘረባት ቦክስ ነው ከጠረጴዛ ጠርዝ ጋር ተጋጭታ እራሷን እንድትስት ያደረገው …ከዛ ከአሁን አሁን ተሸሏት ትነሳለች ብሎ ሲጠብቅ ጊዜው አለፈና ህይወቷን አጣች….እሱም ያንን ወንጀል በቡዙ ወዳጆቹ እገዛና በከፍተኛ ብር ኃይል ነው ሊሸፋፍንና የተፈጥሮ ሞት እንደሆነ ሊያስመስል ቻለ..አሁን ግን እንደዛ አይነት እድል ላያገኝ ይችላል፡፡
ትእግስትን ሊጠራት እና ምን ማድረግ እንዳለበት እንድታማክረው ፈለገ ..ግን መልሶ ሀሳብን ሰረዘው...አይ እሷንም በዚህ ጉዳይ ላይ ሊተማመንባት አልቻለም……ሞባይሉን አወጣና የግል ሀኪሙ ጋር ደወለ….ብዙ ብር ይቀበለዋል እንጂ ምስጢር ለመጠበቅ አስተማማኝ ሰው እንደሆነ ብዙ ጊዜ ፈትኖታል…እሱ እስኪመጣ ልብሱን ለባብሶ እሷንም ቢጃማ አልብሶ ደሙ ሊያቆም በመጣርና ትንፋሿን ሙሉ በሙሉ እንዳይቋረጥ በመፀለይ መጠበቁን ተያያዘው
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
ምዕራፍ-31
ግማሽ ልቤን እና ግማሽ ነፍሴን ያመኛል
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
///
ሽጉጡን እንደደቀነ ተጠጋት
‹‹እንዴ አባቴ !!ምን ልታደርገኝ ነው….?››እንባዋ ከአይኖቾ ረገፈ
‹‹በእኔ ላይ ማንም ሴት ልትሸረሙጥብኝ አትችልም .የእናትሽን ተግባር ነው የደገምሽው…ስለዚህ እናትሽን እንዳደረኳት ገላግልሻለሁ…››
ጭንቅላቷን የሆነ ሹል ጦር መሳይ ነገር ጠቅ አደረጋት
‹‹ምን? እናትሽን….?ምን አድርገሀታል እናቴን?አንተነበርክ እንዴ የገደልካት?››
በጥያቄዋ እራሱ መልሶ ድንጋጤ ውስጥ ገባ….የንዴት መጥፎነቱ ይሄ ነው.. ስሜታችን ምንቆጣጠርበትን ብቃታችንን ያወርደውና ያልሆነ ነገር እንድናደርግ ወይም እንድንናገር ያደርገናል፡፡አሁን የተናገረው እውነት ለብቻው ለአመታት በልቡ ተቀምጦ የነበረ ስውር ምስጢሩ ነው፡፡ይሄ ለማንም ለሌላ ሰው ሊነገር የሚችል አልነበረም…ደግሞ ሌላ ሰው መስማት አለበት ቢባል እንኳን አሮራን በፍጽም የማያጠቃልል ምስጢር ነው፡፡ አሁን ግን አዳልጦታል፡፡
‹‹ዝም በይ ...ነገር ነገሩንማ ቀለብ ታደርጊያለሽ…››ሊሸፋፍን ሞከረ።
‹‹አንተ ቅሌታም ሽማግሌ ምን አባህ ነው ያደረከው?››
ባልጠበቀው ስድቧ ደነገጠ….እሷ አሁን ሌላ ስሜት ላይ ነች ፡፡ፍራቻው ከውስጧ በኖ ጠፍቷል ።በምትኩ እልህ ፤ንዴትና እሳት የሚያስውጥ ቁጭት ነው ያለው….እጅ እና እግሯ መታሰሩ በጀ እንጂ በዚህን ጊዜ ወይ በጥፍሯ ትቧጭረው ነበር ካልሆነም በጥርሷ ለመዘንጠል መሞከሯ የማይቀር ነበር፡፡
‹‹አንቺ ይሄን ያህል ተናንቀናል ..?››አለና መሬት ላይ የቀራውን የአንሶላ ቅዳጅ አነሳና አንዱን አፏ ውስጥ ጠቅጥቆ በሌላው ጆሮዋ ዙሪያ ጠምዝዞ አሰረው…..አይኖቾ በንዴት ተጎለጎሉ….
‹‹አሁን በደንብ መቀጣት አለብሽ…በዚህ ጥፋትሽ ተፀፅተሸ ፤ዳግመኛ እንደማታደርጊውም ምለሽ..ይቅርታ እስክትጠይቂ ድረስ መቀጣት አለብሽ..››አለና ሽጉጡን አስቀምጦ ወደእሷ በደንብ ተጠጋ… ጡቶቿን ጨመቃቸው..እንደበፊቱ ቢሆን በደስታ ሲቃ ታቃትት ነበር…አሁን ግን ምንም አይነት የስሜት ለውጥ እያሳየች አይደለም…እንትኑን ይዞ በስስ ፀጉር በተሸፈነ የብልቷ ስንጥቅ አካባቢ ያሸሸው ጀመር ..እንደመተኛት ብሎ የነበረው የእሱ ሲነቃቃና ሲገተር የእሷ ግን እንዳኮረፈና እንደደረቀ ነበር…ለማስገባት ሲታገል የመላጥና የመቆጥቆጥ ስሜት እስኪሰማው ድረስ አስቸግሮት ነበር…በመከራ ከውጥረቱ ለመርካት ቻለ..ሲጨርስ አስጠሊታ ስሜት ነው የተሰማው…..ግን መሸነፉን የሚያሳይ ስሜት ለእሷ ማሳየት አልፈለገም..፡፡
‹‹ስርአት የማትይዢ ከሆነ ከዚህ በላይ ቅጣት ነው የሚገጥምሽ›› ብሎ እየፎከረ የአፏን እስር ፈታና ጨርቁንም አወጣላት፡፡
‹‹በጣም አስጠላኸኝ››አለችው….ትኩር ብሎ አያት…. ንግግሯ ለማለት ያህል ብቻ ሳይሆን የእውነትም ጥላቻ መሆኑን አይኖቾ ውስጥ የሚነደውን እሳት አይቶ ተረዳ፡፡ወደኃላተመልሷ ሊያስተካከልው ማይችለው ስህተት እንደሰራ ታወቀው፡፡
የሚያደርገው ግራ ገባው..አሁን እንደበፊቱ እየፈራችው አይደለም..ወንጀል ተጠያቂነት እሱን ሊያጠፋው የሚችል ሚስጥር ነግሯታል…ለዛውም ከገዛ ወላጅ እናቷ ጋር የተያያዘ ወንጀል…ፖሊስ ጋር ብትሄድ ያልሆነ ነገር ትቀሰቅስና ለጠላቶቹ እሱን የሚያጠፉበት አሪፍ መጫወቻ ካርታ አሳልፋ ትሰጠዋለች፡፡ወሰነ፡፡በትክክል ተረጋጋታ ወደቀልቦ እስክትመለስ እና አሁንም ልክ እንደበፊቱ በእሱ ቁጥጥር ስር ተመልሳ ገብታ ያላትን እንዳላት ማድረግ እንደምትችል እርግጠኛ እስክትሆን ድረስ ከሰው እንድትገናኝ ማድረግ የለበትም።
እግሮቾን ቀድሞ ፈታት..እጇን ሊፈታት እየታገለ ሳለ በእርግጫ የተንጠለጠለ ቦርጩን ነረተችው….እህ ብሎ ቁጭ አለ….‹‹ገና ገድልሀለው..እናቴን ምን እንዳደረካት ትነግረኛለህ…ከዛ ለእያንዳንዱ ለሰራሀው ስራ ትከፍላለህ..ልጅነቴን ስለተጫወትክበት ሴትነቴን ስለቆሸሽከው ስለሁሉም ትከፍላለህ፡፡››
ትንፋሹ ሲመለስ በንዴት ከተቀመጠበት ተነሳና ሽጉጡን ካስቀመጠበት አነሳ ፡፡፡በእጄታው ግንባሯን ቀወራት…እራሷን ስታ ጭንቅላቷን ወደጎን ዘንበል አደረገች….እንደብይ እብጥ አለባት..ከእዛው ቦታ ደሟ ፊን ብሎ ይወርድ ጀመረ…አሁን ደነገጠ…
‹‹ወይኔ ገደልኳት ..ወይኔ ገደልኳት..ሽጉጡን ወረወረና ቶሎ ብሎ የእጆቾን እስር ፈታ ፡፡ እየጎተተ ወሰደና አልጋ ላይ አስተኛት፡፡አንሶላውን ጎተተና የሚፈሰው ደሞ አካባቢ በመያዝ ጆሮውን አፏ አካባቢ ደቅኖ ትንፋሿን ማዳመጥ ጀመረ፡፡ ትንሽ ትንሽ እየተቆራረጠ ትንፋሽ እንደምትተነፍስ ተሰማው ….ምን እንዲያደር ግራ ገባው፡፡ ሀኪም ቤት ሊወስዳት አይችልም…. በሰው ጥቃት መጎዳቷ ብቻ ሳይሆን ምርመራ ካደረጉ በግዳጅ እንደተደፈረችም በቀላሉ ያውቃሉ…ከዛ ያበቃለታል..በዛ ላይ ከዳነች በኃላ እሷ ራሷ ለፖሊስ የምትሰጠው ቃል ተደራራቢ ወንጀሎቹን የሚያጋልጥ ሊሆን ይችል ይሆናል….ዝም ብሎ የምትሆነውን መጠበቅ ደግሞ አይችልም …በህይወቱ ተመሳሳይ አይነት ስህተት ለሁለተኛ ጊዜ አይሰራም… .እናትዬውም ድንገት በጊዜያዊ ንዴት በሰነዘረባት ቦክስ ነው ከጠረጴዛ ጠርዝ ጋር ተጋጭታ እራሷን እንድትስት ያደረገው …ከዛ ከአሁን አሁን ተሸሏት ትነሳለች ብሎ ሲጠብቅ ጊዜው አለፈና ህይወቷን አጣች….እሱም ያንን ወንጀል በቡዙ ወዳጆቹ እገዛና በከፍተኛ ብር ኃይል ነው ሊሸፋፍንና የተፈጥሮ ሞት እንደሆነ ሊያስመስል ቻለ..አሁን ግን እንደዛ አይነት እድል ላያገኝ ይችላል፡፡
ትእግስትን ሊጠራት እና ምን ማድረግ እንዳለበት እንድታማክረው ፈለገ ..ግን መልሶ ሀሳብን ሰረዘው...አይ እሷንም በዚህ ጉዳይ ላይ ሊተማመንባት አልቻለም……ሞባይሉን አወጣና የግል ሀኪሙ ጋር ደወለ….ብዙ ብር ይቀበለዋል እንጂ ምስጢር ለመጠበቅ አስተማማኝ ሰው እንደሆነ ብዙ ጊዜ ፈትኖታል…እሱ እስኪመጣ ልብሱን ለባብሶ እሷንም ቢጃማ አልብሶ ደሙ ሊያቆም በመጣርና ትንፋሿን ሙሉ በሙሉ እንዳይቋረጥ በመፀለይ መጠበቁን ተያያዘው
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍131❤8🥰4😁4
አሮራ
ግማሽ ልቤንና ግማሽ ነፍሴን ያመኛል
ምዕራፍ-32
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
🍎🍎🍎
መንግስቱ ጨንቆታል..በትክክልም ማሰብ እየቻለ አይደለም።ከትእግስት ጋር ፊት ለፊት ተቀምጠዋል። ያዘዙት ማኪያቶ የሚጠጣው አጥቶ ቀዝቅዞል።ቸቀጣጥረው ነው የተገናኙት።
"እኔ እኮ ምንም ሊዎጥልኝ አልቻለም...እንዴት ማታ እስከስድስት ሰዓት ስራ ላይ ቆይቶ ጥዋት ለስራ ወደውጭ ሄደች ይባላል...?አኔን እሺ ተይኝ ለአንቺን እንዴት የሆነ ፍንጭ ሳትነግር? እንዲ ሊሆንማ አይችልም....እረዳቷ አይደለሽ...?ሲሆን ሲሆን አብረሻት መሄድ የለብሽም...?እሱነ እንኳን ቢቀር የጉዞ ሰነዶን ማዘጋጀት ፣ትኬት መቁረጥ የነበረብሽ አንቺ አልነበርሽም?"
"ነበርኩ ግን እንደዛ አልሆነም?"
"የት ነበረ ሄዳች ያለው?.."
"ሲዊድን ...አንድ የኢትዬጰያዊ ከበርቴ የልጅ ሰርግ ላይ እንድትዘፍን ነው አለኝ"
"እሱ እኮ አይደለም የገረመኝ...ይሄ እንደሚሆን ወይ እኔ ወይ አንቺ ካልሆነም አጎቷ እዝራ እንዴት ሳያውቅ?"
"እንግዲህ አባት ተብዬው እንደነገረኝ ከሆነ ዝግጅቱ ላይ እንድትዘፍን የተመረጠችው ሌላ ዘፍኝ ነበረች...ግን ለሰርጉ አንድ ቀን ሲቀረው ድንገት እራሷን ስታ ሆስፒታል ገባች ... ከዛ እንድትተካት እድሉን አሮራ አገኘች ...ክፍያው ከፍተኛ ስለነበር እምቢ ማለት እንዳልቻሉና በዛ ላይ ከዚህ በፊት ሲዊድንን አይታው ሰለማታውቅ ለመሄድ እንደጓጓች ነው የነገረኝ"
"በስልክ አገናኘኝ አትይውም ነበር?"
ጥያቄው አበሳጫት"ያልጠየኩት ይመስልሀል..?.ስትረጋጋና ጊዜ ስታገኝ እራሷ ትደውልልሻለች ብሎ ፊት ነሳኝ።ምን ላድርግ ሽጉጥ ደቅኜ ከላስገድደው?"
"ቆይ ብቻዋን ነው እንዴ የሄደችው?"
"ከሁለቱ ጋርዶቾ ጋር ነው አሉ"
"ተኘሽ..ይሄ ጉዳይ ምኑም አላማረኝም።"ድፍን ሁለት መቶ ብር አወጣና ጠረጴዛ ላይ ወርውሮ ወደ ውጭ መራመድ ጀመረ.. ተከተለችው።መኪና ውስጥ ሲገባ እሷም ገቢና ገባች።"
"እ ወዴት እንሂድ?"
"አንቺን መጀመሪያ ላድርስሽ"
"የት?"
"ወደ ቤት ነዋ!!! ተመለሺና ከእንደገና መረጃዋችን ፈትሺ...ሰውዬውንም ከእንደገና አናግሪው...የሆነ ፍንጭ ነገር የምታገኚ ከሆነ ክፍሏን በርብሪ...እኔ ደግሞ ወደ አየርመንገድ ሄጄ የሚረዳኝ ሰው ልፈልግ።"በዛ ተስማሙና ሰፈሯ ጥሏት ወደአየር መንገድ በረረ።
እንደገባች ቀጥታ ወደክፍሏ ነው የገባችው።ክፍሏ ውስጥ የምትሰራው ስራ ኖሯት ሳይሆን የተወሰነ ለመረጋጋትና ..ጥቂት ለማሰብ ነው።ስልኳን አወጣችና ደወለች ።
"ጋሽ ግርማ እንዴት ነህ?"
"ዛሬም ድረስ ጋሽ ግርማ ላይ ነሽ?"
""ምን ላርግ? ለምዶብኝ ነው"
"እሺ ይሁን የእኔ ቆንጆ ...ግን ምን ልታዘዝ ?"
"የት ነህ?"
"ምነው ፈለግሺኝ እንዴ?"
"አይ ብዙም አይደል። ብቻ ደባብሮኛል?"
"እንዴ ምነው ?ምን ተፈጠረ?"
"ውጭ ላለማውጣት ከሀለቃዬ ስር አስቀረኸኝ...መቼስ እኔን ጥሎ መሄድ የእሷ ሀሳብ እንዳልሆነ እርግጠኛ ነኝ?"
"አልተሳሳትሽም... የእኔ ሀሳብ ነበር...ምክንያቱ ግን አንቺ እንደምታስቢው አይደለም"
"ታዲያ እንዴት ነው?"
"በነፃነት ካንቺ ጋር ጊዜ ለማሳለፋ ስለፈለኩ ነው። ቀስ በቀስ እያለያየዋችሁ ነው"
"እቅድህ ጥሩ ነበር። ግን አሁን እኔ በእሷ ናፍቆት እየተሰቃየሁ ነው። አንተ ደግሞ ከጎኔ ሆነህ እንድረሳት እየረዳኸኝ አይደለህም"
"እዚህ ላይ እውነትሽን ነው..አሁን ለሆነች ስራ ራቅ ያለ ቦታ ነው ያለሁት ።ከሶስት ሰዓት በኃላ እመለሳለው።ከዛ እራት ከአዲስአበባ ውጭ አትበይኝ እንጂ የፈለግሺው ቦታ ጋብዝሻለሁ።
"ጥሩ ሶስት ሰዓት መታገስ አያቅተኝም"አለችው...ዋናው የፈለገችውን ነገር አግኝታለች።ሶስት ሰዓት አላት ማለት ነው?።በዚህ የጊዜ ክፍት የሆነ ነገር ፈልጋ ማግኘት አለባት።
"እሺ ደህና ቆይልኝ የእኔ ቆንጆ"
"ቸው"ስልኩን ዘጋችውና ወደአሮራ መኝታ ክፍል ተንደረደረች። ደርሳ እጄታውን ስትጫን አይከፈትም።ተቆልፏል። ቀጥታ ወደኪችን ነው የሄደችው።የቤቱን የሰራተኞች ሀላፊ ፈለገችና አገኘቻት። ለአስቸኳይ ስራ የሚፈለግ ሰነድ ከአሮሯ ክፍል ውስጥ ማውጣት እንዳለባት ነገረቻት።ሴትዬዋ ስራ ይዛ ስለነበር ምንም ሳትጠራጠር ቁልፉን ከሽርጧ ኪስ ውስጥ አውጥታ ሰጠቻት ።እየተንደረደረች ሄደች ከፈተች፣ ገባች።ማንም እንዲረብሻት ስላለሰፈቸገች ከውስጥ ቆለፈችውና የክፍሉን ዙሪያ ገባ መቃኘት ጀመረች።ሁሉ ነገር ስርዓት ይዞ እንደተቀመጠ ነው።አልጋው በስርዓት ተነጥፏል።እቃዋቹ ቦታ ቦታቸውን ይዘው ተቀምጠዋል።ወደ ኮመዲኖ ተጠጋችና መሳቢያውን ሳብ አደረገችው ...ተከፈተ...የረባ ነገር የለበትም።ቁጢጥ አለችና የስረኛውን ተካፍች ልትከፍት ስትሞክር ተቆልፏል። ተበሳጨች።ግን ወደያው የሆነ ነገር በአእምሮዋ ብልጭ አለባት... ።አንድ ቀን አሮሯ ይህን ኮመዲኖ ከፍታ ከዘጋች በኃላ ቁልፍን ከቁም ሳጥን በላይ ስታስቀምጥ አይታታለች።እሱ ነው ትዝ ይላታል።ወዲያው ተንርድራ ሄደችና ቦታውን ፈተሸች። አገኘችው።ፈጥና ሄደችና ከፈተች ።ውስጡ የተጠቀጠቀ አንሶላ አለ።"አንሷላ እዚህ ምን ይሰራል?።"በፍጥነት አወጣችው ዘረጋችው ...በደም ተጨማልቋል።ሰውነቷ ተንቀጠቀጠ... ጉሮሮዋ ደረቀ.."ወይኔ በጌታ ገደላት እንዴ?አሁን ምንድነው ማደርገው?"ሌላውን እቃ ጎልጎላ አውገጣች...ሽጉጥ እና ብዙ ወረቀቶች...እና ደግሞ ፓስፓርት እና መታወቂያ ኤቲኤም ካርድ ..በሚንቀጠቀጥ እጇ ፓስፓርቱን ከፈተችው። ውብ የሆነው የአሮሯ ፎቶ ገጭ ብሎል።እባብ እንደተጠመጠመባት አይነት ስሜት ተሰማትና ፓስፓርቱን ጣለችው።ከአካባቢው ሸሸች።
ስልኳን አወጣች...ግን ማን ጋር ልደውል እንደነበረ ጠፋት..በዚህ መሀከል ስልኳ ጠረ ።አነሳችው።
"ሄሎ..ትጂ በዚህ ወር ውስጥ አሮሯ የምትባል ልጅ ወደሲዊዲን አልሄደችም...ሀገሩን ተሳስተሽ ይሆን እንዴ?"
"ትጂ እየሠማሺኝ ነው?"
"አዎ...ተወው ..አንድ መረጃ አግኝቻለሁ ...በ20 ደቂቃ ወስጥ ኤድናሞል አካባቢ እንገናኝ "
በጠቅላላ ሁኔታዋ ግራ ተጋባ"ትጂ ምን አገኘሽ ?ምንድነው የሆነው?"
"በቃ አሁን ምንም ልልህ አልችልም...ቸው "ስልኩን ዘጋችው።"እያንዳንድን ዕቃ ፣በደም የተጨማለቀውን አንሷላ፣ሽጉጡንና ፓስፖርቷና ጭምር ከቤቱን ጠቅላላ ቁሳቁስ ጋር የሶስት ደቂቃ ቪዲዬ ቀረፀችና ሁሉንም በባታው እንደነበረ መልሳ ክፍሉን ቆልፋ ወጣች።
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
ግማሽ ልቤንና ግማሽ ነፍሴን ያመኛል
ምዕራፍ-32
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
🍎🍎🍎
መንግስቱ ጨንቆታል..በትክክልም ማሰብ እየቻለ አይደለም።ከትእግስት ጋር ፊት ለፊት ተቀምጠዋል። ያዘዙት ማኪያቶ የሚጠጣው አጥቶ ቀዝቅዞል።ቸቀጣጥረው ነው የተገናኙት።
"እኔ እኮ ምንም ሊዎጥልኝ አልቻለም...እንዴት ማታ እስከስድስት ሰዓት ስራ ላይ ቆይቶ ጥዋት ለስራ ወደውጭ ሄደች ይባላል...?አኔን እሺ ተይኝ ለአንቺን እንዴት የሆነ ፍንጭ ሳትነግር? እንዲ ሊሆንማ አይችልም....እረዳቷ አይደለሽ...?ሲሆን ሲሆን አብረሻት መሄድ የለብሽም...?እሱነ እንኳን ቢቀር የጉዞ ሰነዶን ማዘጋጀት ፣ትኬት መቁረጥ የነበረብሽ አንቺ አልነበርሽም?"
"ነበርኩ ግን እንደዛ አልሆነም?"
"የት ነበረ ሄዳች ያለው?.."
"ሲዊድን ...አንድ የኢትዬጰያዊ ከበርቴ የልጅ ሰርግ ላይ እንድትዘፍን ነው አለኝ"
"እሱ እኮ አይደለም የገረመኝ...ይሄ እንደሚሆን ወይ እኔ ወይ አንቺ ካልሆነም አጎቷ እዝራ እንዴት ሳያውቅ?"
"እንግዲህ አባት ተብዬው እንደነገረኝ ከሆነ ዝግጅቱ ላይ እንድትዘፍን የተመረጠችው ሌላ ዘፍኝ ነበረች...ግን ለሰርጉ አንድ ቀን ሲቀረው ድንገት እራሷን ስታ ሆስፒታል ገባች ... ከዛ እንድትተካት እድሉን አሮራ አገኘች ...ክፍያው ከፍተኛ ስለነበር እምቢ ማለት እንዳልቻሉና በዛ ላይ ከዚህ በፊት ሲዊድንን አይታው ሰለማታውቅ ለመሄድ እንደጓጓች ነው የነገረኝ"
"በስልክ አገናኘኝ አትይውም ነበር?"
ጥያቄው አበሳጫት"ያልጠየኩት ይመስልሀል..?.ስትረጋጋና ጊዜ ስታገኝ እራሷ ትደውልልሻለች ብሎ ፊት ነሳኝ።ምን ላድርግ ሽጉጥ ደቅኜ ከላስገድደው?"
"ቆይ ብቻዋን ነው እንዴ የሄደችው?"
"ከሁለቱ ጋርዶቾ ጋር ነው አሉ"
"ተኘሽ..ይሄ ጉዳይ ምኑም አላማረኝም።"ድፍን ሁለት መቶ ብር አወጣና ጠረጴዛ ላይ ወርውሮ ወደ ውጭ መራመድ ጀመረ.. ተከተለችው።መኪና ውስጥ ሲገባ እሷም ገቢና ገባች።"
"እ ወዴት እንሂድ?"
"አንቺን መጀመሪያ ላድርስሽ"
"የት?"
"ወደ ቤት ነዋ!!! ተመለሺና ከእንደገና መረጃዋችን ፈትሺ...ሰውዬውንም ከእንደገና አናግሪው...የሆነ ፍንጭ ነገር የምታገኚ ከሆነ ክፍሏን በርብሪ...እኔ ደግሞ ወደ አየርመንገድ ሄጄ የሚረዳኝ ሰው ልፈልግ።"በዛ ተስማሙና ሰፈሯ ጥሏት ወደአየር መንገድ በረረ።
እንደገባች ቀጥታ ወደክፍሏ ነው የገባችው።ክፍሏ ውስጥ የምትሰራው ስራ ኖሯት ሳይሆን የተወሰነ ለመረጋጋትና ..ጥቂት ለማሰብ ነው።ስልኳን አወጣችና ደወለች ።
"ጋሽ ግርማ እንዴት ነህ?"
"ዛሬም ድረስ ጋሽ ግርማ ላይ ነሽ?"
""ምን ላርግ? ለምዶብኝ ነው"
"እሺ ይሁን የእኔ ቆንጆ ...ግን ምን ልታዘዝ ?"
"የት ነህ?"
"ምነው ፈለግሺኝ እንዴ?"
"አይ ብዙም አይደል። ብቻ ደባብሮኛል?"
"እንዴ ምነው ?ምን ተፈጠረ?"
"ውጭ ላለማውጣት ከሀለቃዬ ስር አስቀረኸኝ...መቼስ እኔን ጥሎ መሄድ የእሷ ሀሳብ እንዳልሆነ እርግጠኛ ነኝ?"
"አልተሳሳትሽም... የእኔ ሀሳብ ነበር...ምክንያቱ ግን አንቺ እንደምታስቢው አይደለም"
"ታዲያ እንዴት ነው?"
"በነፃነት ካንቺ ጋር ጊዜ ለማሳለፋ ስለፈለኩ ነው። ቀስ በቀስ እያለያየዋችሁ ነው"
"እቅድህ ጥሩ ነበር። ግን አሁን እኔ በእሷ ናፍቆት እየተሰቃየሁ ነው። አንተ ደግሞ ከጎኔ ሆነህ እንድረሳት እየረዳኸኝ አይደለህም"
"እዚህ ላይ እውነትሽን ነው..አሁን ለሆነች ስራ ራቅ ያለ ቦታ ነው ያለሁት ።ከሶስት ሰዓት በኃላ እመለሳለው።ከዛ እራት ከአዲስአበባ ውጭ አትበይኝ እንጂ የፈለግሺው ቦታ ጋብዝሻለሁ።
"ጥሩ ሶስት ሰዓት መታገስ አያቅተኝም"አለችው...ዋናው የፈለገችውን ነገር አግኝታለች።ሶስት ሰዓት አላት ማለት ነው?።በዚህ የጊዜ ክፍት የሆነ ነገር ፈልጋ ማግኘት አለባት።
"እሺ ደህና ቆይልኝ የእኔ ቆንጆ"
"ቸው"ስልኩን ዘጋችውና ወደአሮራ መኝታ ክፍል ተንደረደረች። ደርሳ እጄታውን ስትጫን አይከፈትም።ተቆልፏል። ቀጥታ ወደኪችን ነው የሄደችው።የቤቱን የሰራተኞች ሀላፊ ፈለገችና አገኘቻት። ለአስቸኳይ ስራ የሚፈለግ ሰነድ ከአሮሯ ክፍል ውስጥ ማውጣት እንዳለባት ነገረቻት።ሴትዬዋ ስራ ይዛ ስለነበር ምንም ሳትጠራጠር ቁልፉን ከሽርጧ ኪስ ውስጥ አውጥታ ሰጠቻት ።እየተንደረደረች ሄደች ከፈተች፣ ገባች።ማንም እንዲረብሻት ስላለሰፈቸገች ከውስጥ ቆለፈችውና የክፍሉን ዙሪያ ገባ መቃኘት ጀመረች።ሁሉ ነገር ስርዓት ይዞ እንደተቀመጠ ነው።አልጋው በስርዓት ተነጥፏል።እቃዋቹ ቦታ ቦታቸውን ይዘው ተቀምጠዋል።ወደ ኮመዲኖ ተጠጋችና መሳቢያውን ሳብ አደረገችው ...ተከፈተ...የረባ ነገር የለበትም።ቁጢጥ አለችና የስረኛውን ተካፍች ልትከፍት ስትሞክር ተቆልፏል። ተበሳጨች።ግን ወደያው የሆነ ነገር በአእምሮዋ ብልጭ አለባት... ።አንድ ቀን አሮሯ ይህን ኮመዲኖ ከፍታ ከዘጋች በኃላ ቁልፍን ከቁም ሳጥን በላይ ስታስቀምጥ አይታታለች።እሱ ነው ትዝ ይላታል።ወዲያው ተንርድራ ሄደችና ቦታውን ፈተሸች። አገኘችው።ፈጥና ሄደችና ከፈተች ።ውስጡ የተጠቀጠቀ አንሶላ አለ።"አንሷላ እዚህ ምን ይሰራል?።"በፍጥነት አወጣችው ዘረጋችው ...በደም ተጨማልቋል።ሰውነቷ ተንቀጠቀጠ... ጉሮሮዋ ደረቀ.."ወይኔ በጌታ ገደላት እንዴ?አሁን ምንድነው ማደርገው?"ሌላውን እቃ ጎልጎላ አውገጣች...ሽጉጥ እና ብዙ ወረቀቶች...እና ደግሞ ፓስፓርት እና መታወቂያ ኤቲኤም ካርድ ..በሚንቀጠቀጥ እጇ ፓስፓርቱን ከፈተችው። ውብ የሆነው የአሮሯ ፎቶ ገጭ ብሎል።እባብ እንደተጠመጠመባት አይነት ስሜት ተሰማትና ፓስፓርቱን ጣለችው።ከአካባቢው ሸሸች።
ስልኳን አወጣች...ግን ማን ጋር ልደውል እንደነበረ ጠፋት..በዚህ መሀከል ስልኳ ጠረ ።አነሳችው።
"ሄሎ..ትጂ በዚህ ወር ውስጥ አሮሯ የምትባል ልጅ ወደሲዊዲን አልሄደችም...ሀገሩን ተሳስተሽ ይሆን እንዴ?"
"ትጂ እየሠማሺኝ ነው?"
"አዎ...ተወው ..አንድ መረጃ አግኝቻለሁ ...በ20 ደቂቃ ወስጥ ኤድናሞል አካባቢ እንገናኝ "
በጠቅላላ ሁኔታዋ ግራ ተጋባ"ትጂ ምን አገኘሽ ?ምንድነው የሆነው?"
"በቃ አሁን ምንም ልልህ አልችልም...ቸው "ስልኩን ዘጋችው።"እያንዳንድን ዕቃ ፣በደም የተጨማለቀውን አንሷላ፣ሽጉጡንና ፓስፖርቷና ጭምር ከቤቱን ጠቅላላ ቁሳቁስ ጋር የሶስት ደቂቃ ቪዲዬ ቀረፀችና ሁሉንም በባታው እንደነበረ መልሳ ክፍሉን ቆልፋ ወጣች።
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍66❤9🔥1🥰1👏1
አሮራ
ግማሽ ልቤንና ግማሽ ነፍሴን ያመኛል
ምዕራፍ-33
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
🍎🍎🍎
አሮራ ቢጃማ ቱታ እንደለበሰች በብርድልብስ ተጀብና አልጋ ላይ ተዘርራ ተኝታለች።በእጇ ላይ ጉልኮስ ተሰክቶል...ግንባሯ ላይ በቁስል ፕላስተር ተለጣጥፎ በፍሻ ታስሯል።
አዎ በእንደዚህ አይነት ሁኔታ ሙሉ በሙሉ በፀጥታ ውስጥ ከገባች ሶስት ቀን አልፏታል። ለመጀመሪያ ጊዜ አይኗን ስትገልጥ ተራራ ጭንቅላቷ ላይ ተጣጥፎ የተቀመጠ ነው የመሰላት። እራስ ምታት እየወቀራት ነው።አይኖቾን ብትገልጥም ወዲያው አካባቢዋን በጥራት አይታ ያለችበትን ቦታ መለየት አልቻለችም።ብቻ በአካባቢዋ እየተንቀሳቀሰ የሚለፈልፍ አስጠሊታ አይነት ድምፅ ይሰማታል።
"የእኔ ውድ ...እንኳንም ነቃሺልኝ...በጣም ነበር የተጨነቅኩት...በጣም አዝናለሁ...ሁለተኛ እንዲህ አይነት ነገር አይፈጠርም...."የእንጀራ አባቷ ግርማ ነው።
ድምፁ መለፍለፍን ቀጥሏል...እጆቾን አንቀሳቅሳ ጆሮዋን መድፈን ፈለገች ...ግን ለዛ የሚሆን አቅም አልነበራትም።
እንደምንም አይኖቾ ከቤቱ ብርሀን ጋር ቀስ በቀስ አለማምዳ አካቢውን ማየት ቻለች ...ያለችው የራሷ ክፍል ውስጥ አይደለም ።እርግጥ ይሄም የራሳቸው ቤት ነው። አልፎ አልፎ ከእንጀራ አባቷ ጋር በነፃነት ዘና ለማለት ሲፈልጉ ጎራ የሚሉበት ቤት ነው።ነገሮችን ለማስታወስ ሞከረች...ያ ሁሉ ትርምስ ሲፈጠር ዋናው ቤት የገዛ ክፍሏ ውስጥ ነበረች።እዛ ነው ሁሉ ነገር የሆነው ...የተሠደበችው...የተገረፈችው.... የተደበደበችው..... ሽጉጥ የተደቀነባት.... ከሁሉም በላይ ደግሞ ስለእናቷ ሞት አስደንጋጭ ዜና የሰማችው ዋናው ቤት የራሷ መኝ ታ ክፍል ሆና ነበር ።እራሷንም የሳተችው እዛ ነው።አሁን ስትነቃ ግን በብዙ ኪ.ሜትር ርቀት ላይ በሚገኝ ሌላ ቤት ውስጥ ነው እራሷን ያገኘችው።ያን ሁሉ በደል የፈፀመባት ሰው ደግሞ ከአጠገቧ ቆማ አዘቅዝቆ ወደታች እያያት ነው።ማየት ብቻም ሳይሆን እየለፈለፈባት ነው።
"ለምን እዚህ አመጣኸኝ?"ጠየቀችው።
"ግርግርና ጥያቄ እንዳይበዛብሽ ብዬ ነው የእኔ ቆንጆ?"
‹‹የኔ ቆንጆ አትበለኝ ...የአንተ ቆንጆ አይደለሁም..እኔ ያንተ ሰለባ ነኝ...ደግሞ ጥያቄ ምትፈራው አንተ ነህ እንጂ እኔ አይደለሁም።››
"አሁን ተረጋጊ..በደንብ ስትድኚ ሁሉን ነገር እንነጋገራለን።››
"ስድንማ ከእኔ ጋር አይደለም የምትነጋገረው ..ከፖሊሶች ጋር ነው የሚሆነው..የመጨረሻህ መኖሪያህ የሚሆነው ቂሊንጦ ነው››አለችው በመረረ ጥላቻ።
"እሱማ መቼም አይሆንም….››
"እናያላን …እስከዛሬ እንደእስረኛ በጠባቂ ስገባ ስወጣ ሽንት ቤት ስጋባ ሳይቀር ስታስጠብቀኝ ነበር ...ይሄን እብደት ለእኔ አስቦ ነው በማለት በየዎህነት እና በቀናነት ያለተቃውሞ ስቀበል መኖሬ በጣም ያስገርመኛል... የገዛ ወንድምህ (አጎቴ )ሳይቀር "ወደ መቃብር ሲወርድ ካልሆነ በስተቀር ድምፁ ለማይሰማ፤ እንዲሁም አንገቱ በሰይፍ እና በግንዲላ መካከል ሲጋደም ካልሆነ በስተቀር ለማያምፅ ህዝብ እዘኑለት...››እያለ ዘወትር በአሽሙር ደጋግሞ ሲነግረኝ አልነቃ ያልኩ ደደብ ሰው ነበርኩ..አሁን ግን...?
‹‹አሁን ግ ምን?ይሄ እብድ ወንድም ተብዬ ከየመፅሀፉ እየለቃቀመ የሚለፈልፈውን ከቁም ነገር ወስደሽ ካሰላሰልሽማ ያሳብድሻል››
‹‹እሱ እኮ ካንተ ጋር ሲወዳደር መለአክ ነው...በል አሁን ወደቤቴ ውሰደኝ….››
‹‹ያ የእኔ ቤት ነው።አንድ ልጅ 18 አመት ሞልቷት እራሷን ከቻለች በኃላ የወላጆቾን ቤት ትታ በመውጣት የራሷን ቤት መመስረት አለባት። ከዛሬ ጀምሮ እቤትሽ ይሄ ነው፡፡››አላት።
‹‹ምን …?ከህይወትህ በዘዴ እያስወገድከኝ ነው እንዴ?››
‹‹አይ የምትፈልጊውን ነፃነት ቀስ በቀስ እየሰጠሁሽ ነው፡፡››
‹‹አይ አይሆን ….እንዲህ ቀላል አይንልህም።››
‹‹እናያላን…ለማንኛውም አሁን ስራ ስላለብኝ ልወጣ ነው.. ከአንድ ሰዓት በኃላ ዶክተሩ መጥቶ ያይሻል ..የምትፈልጊው ነገር ካለ መጥሪያው ተጫኚ.... ጋርዶቹ በረንዳ ላይ ስላሉ የምትፈለጊውን ነገር ያቀርብልሻል››
‹‹ገደል ግባ…ስልኬን ፈልጋለሁ …..››
‹‹ስልክ አታስቢው…ቴሌቪዥን መክፈት ወይም ፊልም ማየት ከፈለግሽ ያው ሪሞቱ ..በተረፈ ስልክና ኢንተርኔት በደንብ ድነሽ እስክትነሺና ተነጋግረን ስምምነት እስክንደርስ ድረስ ከእነዚህ ነገሮች አትገናኚም..በይ ጥዋት መጥቼ አይሻለው››በማለት ከክፍሏ ለቆ ወጣ….ቀጥታ መኪናውን አስነስቶ ወደቤት ነበር የሄደው …ከትእግስት ጋር ላለው ቀጠሮ በሰዓቱ ለመድረስ ነው እቅድ።፡ይሄ ነገር መደፈራራሱ ካልቀረ ለእሱ በሚጠቅመው መንገድ መስመር ማስያዝና ሁኔታዎችን ማመቻቸት አለበት፡፡አሁን አቅዶ እየሠራ ያለው እንደዛ ነው።
🍎🍎🍎
መንግስት እና ትዕግስት ኤድናሞን አካባቢ ያለ አንድ ካፌ ውስጥ ለብቻ ገንጠል ያለ ወንበር ይዘው ቁጭ ብለዋል፡፡
መንግስቱ የትዕግስትን ፊት መጨለም ሲያይ ሰውነቱ ራደበት… "ምን አይነት መረጃ አገኘሽ? ብሎ ሊጠይቃት እራሱ ድፍረት አላገኘም፡፡ስልኳን ከፈተችና ቪዲዬውን ከፍታ ሰጠችው...ዝም ብሎ ተቀበላትና ማየት ጀመረ….
በህይወቱ በዚህ መጠን ሰውነቱ በድንጋጤ ርዶበት አያውቅም…ስልኩ ከእጁ ተንሸራቶ እንዳይወድቅ ስለፈራ ቀስ ብሎ ጠረጴዛው ላይ አስቀመጠው …እና አጎንብሶ ማየቱን ቀጠለ….በደም የተጨማለቀ አንሶለ…ሽጉጥና የአሮራ ፓስፖርት ...ከዛ የሆነ መኝታ ክፍል…አሁንም በደም የተነከረ አንሶላ …ከዛ ሽጉጥ ..ከዛ ደግሞ ፖስፖርት ..።ድንገት ከተቀመጠበት ተነሳ….።ተከተይኝ ብሎ ወደ መውጫው በር መራመድ ጀመረ….።ስልኳን ያዘችና ከኃላው ተከተለችው። ልትታዘዛቸው ወደእነሱ እያመራች የነበረች አስተናጋጅ ወደኃላዋ ተመለሰች፡፡
🍎ቀጥታ መኪና ውስጥ ነው የገባው …እሷም ተከትላው ገቢና ገባችና ቀበቷዋን አሰረች፡፡ዛሬ ለሁለተኛ ጊዜ እንደዚህ ሲያደርጋት ….አሁን እንደቅድሙ ወዴየት ልንሄድ ነው? ብላ አልጠየቀችውም። ወደፈለገው አቅጣጫ ነድቶ የፈለገው ቦታ ቢወስዳት ግድ አይሰጣትም…..ፊቷን ወደእሱ አዙራ ሁኔታው ስታየው አስፈሪ አውሬ ሆኗል….የሚያርድ ገፅታ ተላብሷል…
በቀጣይ ምን እንደሚከሰት መገመት እልቻለችም፡፡ የሆነ የተሰባበረ ልብ እየታያት ነው፡፡የአንተ ልዕለ ስብዕና የሚበቅለው በተሰበርክበት ወቅት ነው።ዘሩ የሚያጎነቁለው በስብርባሪው ቅሪት ላይ ነው።መሰበርህ ህመም ቢኖረውም ግን ደግሞ አሁን ላለህበት ማንነት ምክንያት ስለሆነ በምሬት የምታነሳው ብቻ ሳይሆን በምስጋናም የምትዘክረው ነው።ስለዚህ መሠበርህን አትጥላ ፤ሀዘንህንም አታጋኘው…..ይሄንን ዲስኩር የት እንደሰማችው አታውቅም ...ግን ትዝ አላት ..እንዴት ትዝ አላት?አታውቅም። ..ከዚህ ሀዘን በኃለ ደስታ ይመጣ ይሆን…?በደም ከጨቀየው አንሶላ ብሀላ መፅናናት ይቻል ይሆን ?ምንም መገመት አልቻለችም። ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
ግማሽ ልቤንና ግማሽ ነፍሴን ያመኛል
ምዕራፍ-33
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
🍎🍎🍎
አሮራ ቢጃማ ቱታ እንደለበሰች በብርድልብስ ተጀብና አልጋ ላይ ተዘርራ ተኝታለች።በእጇ ላይ ጉልኮስ ተሰክቶል...ግንባሯ ላይ በቁስል ፕላስተር ተለጣጥፎ በፍሻ ታስሯል።
አዎ በእንደዚህ አይነት ሁኔታ ሙሉ በሙሉ በፀጥታ ውስጥ ከገባች ሶስት ቀን አልፏታል። ለመጀመሪያ ጊዜ አይኗን ስትገልጥ ተራራ ጭንቅላቷ ላይ ተጣጥፎ የተቀመጠ ነው የመሰላት። እራስ ምታት እየወቀራት ነው።አይኖቾን ብትገልጥም ወዲያው አካባቢዋን በጥራት አይታ ያለችበትን ቦታ መለየት አልቻለችም።ብቻ በአካባቢዋ እየተንቀሳቀሰ የሚለፈልፍ አስጠሊታ አይነት ድምፅ ይሰማታል።
"የእኔ ውድ ...እንኳንም ነቃሺልኝ...በጣም ነበር የተጨነቅኩት...በጣም አዝናለሁ...ሁለተኛ እንዲህ አይነት ነገር አይፈጠርም...."የእንጀራ አባቷ ግርማ ነው።
ድምፁ መለፍለፍን ቀጥሏል...እጆቾን አንቀሳቅሳ ጆሮዋን መድፈን ፈለገች ...ግን ለዛ የሚሆን አቅም አልነበራትም።
እንደምንም አይኖቾ ከቤቱ ብርሀን ጋር ቀስ በቀስ አለማምዳ አካቢውን ማየት ቻለች ...ያለችው የራሷ ክፍል ውስጥ አይደለም ።እርግጥ ይሄም የራሳቸው ቤት ነው። አልፎ አልፎ ከእንጀራ አባቷ ጋር በነፃነት ዘና ለማለት ሲፈልጉ ጎራ የሚሉበት ቤት ነው።ነገሮችን ለማስታወስ ሞከረች...ያ ሁሉ ትርምስ ሲፈጠር ዋናው ቤት የገዛ ክፍሏ ውስጥ ነበረች።እዛ ነው ሁሉ ነገር የሆነው ...የተሠደበችው...የተገረፈችው.... የተደበደበችው..... ሽጉጥ የተደቀነባት.... ከሁሉም በላይ ደግሞ ስለእናቷ ሞት አስደንጋጭ ዜና የሰማችው ዋናው ቤት የራሷ መኝ ታ ክፍል ሆና ነበር ።እራሷንም የሳተችው እዛ ነው።አሁን ስትነቃ ግን በብዙ ኪ.ሜትር ርቀት ላይ በሚገኝ ሌላ ቤት ውስጥ ነው እራሷን ያገኘችው።ያን ሁሉ በደል የፈፀመባት ሰው ደግሞ ከአጠገቧ ቆማ አዘቅዝቆ ወደታች እያያት ነው።ማየት ብቻም ሳይሆን እየለፈለፈባት ነው።
"ለምን እዚህ አመጣኸኝ?"ጠየቀችው።
"ግርግርና ጥያቄ እንዳይበዛብሽ ብዬ ነው የእኔ ቆንጆ?"
‹‹የኔ ቆንጆ አትበለኝ ...የአንተ ቆንጆ አይደለሁም..እኔ ያንተ ሰለባ ነኝ...ደግሞ ጥያቄ ምትፈራው አንተ ነህ እንጂ እኔ አይደለሁም።››
"አሁን ተረጋጊ..በደንብ ስትድኚ ሁሉን ነገር እንነጋገራለን።››
"ስድንማ ከእኔ ጋር አይደለም የምትነጋገረው ..ከፖሊሶች ጋር ነው የሚሆነው..የመጨረሻህ መኖሪያህ የሚሆነው ቂሊንጦ ነው››አለችው በመረረ ጥላቻ።
"እሱማ መቼም አይሆንም….››
"እናያላን …እስከዛሬ እንደእስረኛ በጠባቂ ስገባ ስወጣ ሽንት ቤት ስጋባ ሳይቀር ስታስጠብቀኝ ነበር ...ይሄን እብደት ለእኔ አስቦ ነው በማለት በየዎህነት እና በቀናነት ያለተቃውሞ ስቀበል መኖሬ በጣም ያስገርመኛል... የገዛ ወንድምህ (አጎቴ )ሳይቀር "ወደ መቃብር ሲወርድ ካልሆነ በስተቀር ድምፁ ለማይሰማ፤ እንዲሁም አንገቱ በሰይፍ እና በግንዲላ መካከል ሲጋደም ካልሆነ በስተቀር ለማያምፅ ህዝብ እዘኑለት...››እያለ ዘወትር በአሽሙር ደጋግሞ ሲነግረኝ አልነቃ ያልኩ ደደብ ሰው ነበርኩ..አሁን ግን...?
‹‹አሁን ግ ምን?ይሄ እብድ ወንድም ተብዬ ከየመፅሀፉ እየለቃቀመ የሚለፈልፈውን ከቁም ነገር ወስደሽ ካሰላሰልሽማ ያሳብድሻል››
‹‹እሱ እኮ ካንተ ጋር ሲወዳደር መለአክ ነው...በል አሁን ወደቤቴ ውሰደኝ….››
‹‹ያ የእኔ ቤት ነው።አንድ ልጅ 18 አመት ሞልቷት እራሷን ከቻለች በኃላ የወላጆቾን ቤት ትታ በመውጣት የራሷን ቤት መመስረት አለባት። ከዛሬ ጀምሮ እቤትሽ ይሄ ነው፡፡››አላት።
‹‹ምን …?ከህይወትህ በዘዴ እያስወገድከኝ ነው እንዴ?››
‹‹አይ የምትፈልጊውን ነፃነት ቀስ በቀስ እየሰጠሁሽ ነው፡፡››
‹‹አይ አይሆን ….እንዲህ ቀላል አይንልህም።››
‹‹እናያላን…ለማንኛውም አሁን ስራ ስላለብኝ ልወጣ ነው.. ከአንድ ሰዓት በኃላ ዶክተሩ መጥቶ ያይሻል ..የምትፈልጊው ነገር ካለ መጥሪያው ተጫኚ.... ጋርዶቹ በረንዳ ላይ ስላሉ የምትፈለጊውን ነገር ያቀርብልሻል››
‹‹ገደል ግባ…ስልኬን ፈልጋለሁ …..››
‹‹ስልክ አታስቢው…ቴሌቪዥን መክፈት ወይም ፊልም ማየት ከፈለግሽ ያው ሪሞቱ ..በተረፈ ስልክና ኢንተርኔት በደንብ ድነሽ እስክትነሺና ተነጋግረን ስምምነት እስክንደርስ ድረስ ከእነዚህ ነገሮች አትገናኚም..በይ ጥዋት መጥቼ አይሻለው››በማለት ከክፍሏ ለቆ ወጣ….ቀጥታ መኪናውን አስነስቶ ወደቤት ነበር የሄደው …ከትእግስት ጋር ላለው ቀጠሮ በሰዓቱ ለመድረስ ነው እቅድ።፡ይሄ ነገር መደፈራራሱ ካልቀረ ለእሱ በሚጠቅመው መንገድ መስመር ማስያዝና ሁኔታዎችን ማመቻቸት አለበት፡፡አሁን አቅዶ እየሠራ ያለው እንደዛ ነው።
🍎🍎🍎
መንግስት እና ትዕግስት ኤድናሞን አካባቢ ያለ አንድ ካፌ ውስጥ ለብቻ ገንጠል ያለ ወንበር ይዘው ቁጭ ብለዋል፡፡
መንግስቱ የትዕግስትን ፊት መጨለም ሲያይ ሰውነቱ ራደበት… "ምን አይነት መረጃ አገኘሽ? ብሎ ሊጠይቃት እራሱ ድፍረት አላገኘም፡፡ስልኳን ከፈተችና ቪዲዬውን ከፍታ ሰጠችው...ዝም ብሎ ተቀበላትና ማየት ጀመረ….
በህይወቱ በዚህ መጠን ሰውነቱ በድንጋጤ ርዶበት አያውቅም…ስልኩ ከእጁ ተንሸራቶ እንዳይወድቅ ስለፈራ ቀስ ብሎ ጠረጴዛው ላይ አስቀመጠው …እና አጎንብሶ ማየቱን ቀጠለ….በደም የተጨማለቀ አንሶለ…ሽጉጥና የአሮራ ፓስፖርት ...ከዛ የሆነ መኝታ ክፍል…አሁንም በደም የተነከረ አንሶላ …ከዛ ሽጉጥ ..ከዛ ደግሞ ፖስፖርት ..።ድንገት ከተቀመጠበት ተነሳ….።ተከተይኝ ብሎ ወደ መውጫው በር መራመድ ጀመረ….።ስልኳን ያዘችና ከኃላው ተከተለችው። ልትታዘዛቸው ወደእነሱ እያመራች የነበረች አስተናጋጅ ወደኃላዋ ተመለሰች፡፡
🍎ቀጥታ መኪና ውስጥ ነው የገባው …እሷም ተከትላው ገቢና ገባችና ቀበቷዋን አሰረች፡፡ዛሬ ለሁለተኛ ጊዜ እንደዚህ ሲያደርጋት ….አሁን እንደቅድሙ ወዴየት ልንሄድ ነው? ብላ አልጠየቀችውም። ወደፈለገው አቅጣጫ ነድቶ የፈለገው ቦታ ቢወስዳት ግድ አይሰጣትም…..ፊቷን ወደእሱ አዙራ ሁኔታው ስታየው አስፈሪ አውሬ ሆኗል….የሚያርድ ገፅታ ተላብሷል…
በቀጣይ ምን እንደሚከሰት መገመት እልቻለችም፡፡ የሆነ የተሰባበረ ልብ እየታያት ነው፡፡የአንተ ልዕለ ስብዕና የሚበቅለው በተሰበርክበት ወቅት ነው።ዘሩ የሚያጎነቁለው በስብርባሪው ቅሪት ላይ ነው።መሰበርህ ህመም ቢኖረውም ግን ደግሞ አሁን ላለህበት ማንነት ምክንያት ስለሆነ በምሬት የምታነሳው ብቻ ሳይሆን በምስጋናም የምትዘክረው ነው።ስለዚህ መሠበርህን አትጥላ ፤ሀዘንህንም አታጋኘው…..ይሄንን ዲስኩር የት እንደሰማችው አታውቅም ...ግን ትዝ አላት ..እንዴት ትዝ አላት?አታውቅም። ..ከዚህ ሀዘን በኃለ ደስታ ይመጣ ይሆን…?በደም ከጨቀየው አንሶላ ብሀላ መፅናናት ይቻል ይሆን ?ምንም መገመት አልቻለችም። ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍101❤19👏6🔥5🥰2
አሮራ
ግማሽ ልቤንና ግማሽ ነፍሴን ያመኛል
ምዕራፍ-34
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
🍎🍎🍎
መንግስቱ ትእግስትን ከጎኑ እንዳደረገ መኪናዋን በደመነፍስ እየነዳ በሰንዳፍ መስመር ከከተማ ወጣ...ትዕግስትም ስለደነዘዘች ምንም አላለችውም።ልክ ሰንዳፍ ሊደርስ አንድ ኪሎ ሜትር ያህል ሲቀራቸው ወደ ግራ ታጠፈና መኪናዋን ከአስፓልት አወጣት ።ሜዳውን እየሠነጠቀ አምስት መቶ ሜትር ያህል ከነዳ በኃላ አቆመ።ሞተሩን አጠፋና ወረደ።ትዕግስትም ተከትላው ወረደች።አረንጓዴ ሳር የለበሰው ሜዳ ላይ ቁጭ አለ።እሷም አንድ ሜትር ራቅ አለችና ከፊት ለፊቱ ቁጭ አለች።ከጃኬት ኪሱ ውስጥ ፎቶ አወጣና አትኩሮ ማየት ጀመረ...።ፎቶው የአሮሯ ነው...ይሄ የእሷ ፎቶ እስር ቤትም አብሮት የነበረ ፎቶ ነው።ይሄው ከእስር ቤት ከወጣም ከሁለት አመት በኃላም ከእሱ ጋር አለ..ፎቶውን በአዲስ እና በቅርብ በተነሳችው ዘመናይና ሽቅርቅር ፎቶም መቀየር አልፈለገም... ስሜቱ ድፍርስርስ አለበት...ሟች ዘመዶቹ ሁሉ በምናብ ተደረደሩበት....እናትና አባቱ ናፈቁት ...እንባው ፈንቅሎት ተዘረገፈ...ጭንቅላቱን ይዞ በመንሰቅሰቅ አለቀሰ...ትዕግስት ወደእሱ ተጠግታ አቅፋው አብራው ታለቅስ ጀመር...የተወሰነ መረጋጋት ላይ ለመድረስ ከ30 ደቂቃ በላይ ፈጀባቸው።
ድንገት"ምን ታስቢያለሽ?"ሲል ጠየቃት።
"ስለምኑ?"
"ስለአሮሯ ነዎ...የገደላት ይመስልሻል?..."
አንገቷን አቀርቅራ ዝም አለችው።በውስጧ እንደገደላት ነው እያሰበች ያለችው ...ግን እንዴት ብላ አዎ የገደላት ይመስለኛል ልትለው ትችላለ?።ከባድ ነው።
"ግን ምን አይነት ጭካኔ ቢኖረው ነው የእሷ ገላ ላይ ጉዳት የሚያደርሰው?ምንስ ብትበድለው እንኳን ግድያ ጥፊ ይገባታል...ሰው እንዴት የገዛ ልጅ ላይ እንዲህ ያደርጋል።"
"ልጅ ሳትሆን የእንጀራ ልጅ"
"ያው ነው..ይህቺ ልጅ እኮ ወላጅአባቷን አታውቅም ...ከህፃንነቷ ጀምሮ ያሳደጋት እሱ ነው።አባቷ ነው።"
ስለአሮራ እና ስለአባቷ ግርማ ፆታዊ ግንኙነት የምታውቀውን ሁሉ ልትነግረው ፈለገች...ግን የሚፈጠረውን ገመተችና ዝግንን ብሏት ለጊዜውም ቢሆን መልሳ ዋጠችው...በዚህ መሠበር ላይ ሌላ መሠበር መቋቋም አይችልም ብላ አሰበች
"አሁን ምን እናድርግ...ለፓሊስ ሪፓርት እናድርግ...?"የሚል ጥያቄ አቀረበችለት።ከእሱ መልስ ስትጠብቅ ስልኳ ጮኸ...ከኪሷ አወጣችና አየችው"ወይኔ ጉዴ ...እሱ ነው...እራት ሊጋብዘኝ ቀጠሮ ነበረን"
"አንሺዋ"አላት
"አንስቼውስ?ምን እለዋለው?"
"በቃ ታገኚዋለሻ...ቀርበን እኮ ነው የተሻለ መረጃ ማግኘት የምንችለው"
እነሱ ከመስማማታቸው በፊት ስልኩ ተቋረጠ።
"እንዴት አድርጌ ከገዳይ ጋር እራት በላለሁ..?.."ዘገነናት
"አረ በፈ ጣሪ እንደዛ አላደርግም..ይልቅ አሁን ለፓሊስ እናመልክት እና እነሱ ያደረጉትን ያድርጉ።"
"አይሆንም ..ፓሊስ እዚህ ውስጥ አይገባም...አሁን ከንቺ የምፈልገው በትክክል እንደገደላት የሚያረጋግጥልኝ አንኳር መረጃ እንድታገኚልኝ ነው...ከዛ እባክህ ግደለኝ እያለ እንስኪማፀነኝ ድረስ ቀስ በቀስ እያንዳንድን የሠውነቱን አካል በየተራ እየገነጠልኩ ለውሻ በማብላት ነው የምጨርሰው.... ደውይለት ...ደውይለትና አሁን 12፡20 ነው 1፡30 ላይ ቅጠሪው ።"
ከፍራቻዋ ሳትወጣ ደወለችቸት ...በሚንቀጠቀጥና በሚርገበገብ ድምፅ ታወራው ጀመር።
"ሄሎ አንቺ እንደዚህ ይደረጋል?"
"ምን አደረኩ?"
"እራት እንብላ ተባብለን ....ትልቅ ቀጠሮ ሰርዤ እቤት ብመጣ የለሽም..ስልክ ብደውል አታነሺም።"
"ጋሽ ግርማ በጣም ይቅርታ ...አንድ ጓደኛዬ ታማ ሆስፒታል ገባች ብለው ሲደውሉልኝ ደንግጬ ወደ ሆስፒታል ሄድኩ..."
"ውይ የት ሆስፒታል?"
"ሚኒሊክ"
"በቃ መጣልሻለው"
ደነገጠች"አረ አትምጣ ።አሁን እኳ ወጥታ ወደ ቤት እየወሰድናት ነው...እራት የምንበላበትን ቦታ ንገረኝና እስከ 1፡30 ደርሳለው።"
"እርግጠኛ ነሽ"
"አዎ እርግጠኛ ነኝ"
"በቃ እሺ በናፍቆት እጠብቅሻለው"
"እሺ ቸው"ስልኩ ተዘጋ
"በፈጣሪ አሁን ከዚህ ከገዳይ ፊት ቁጭ ብዬ እንዴት ነው ምግብ የሚዋጥልኝ?"ተነጫነጨች።
"ለእኔም ለአሮራም ስትይ ታደርጊዋለሽ...በይ ተነሽ እንሂድ" አለና መኪና ውስጥ ይዟት ገባ።ሞተሩን ከማስነሳቱ በፊት ከኪሱ ቼክ አዋጣና 200 ሺ ብር የትዕግስትን ስም ፅፎበት ፈረመና አቀበላት።
ደንግጣ"ምንድነው?ከሰውዬው ጋር እንድተኛ እየከፈልከኝ እንዳይሆን?።"
"በፍፁም ...የምታደርጊውን እያደረግሽ ያለው ለጓደኝነታችን እንደሆነ አውቃለው...ለዛም ትልቅ ክብር አለኝ ...ግን ማወቅ ያለብሽ አሁን ከሰውዬው ጋር ጦርነት ውስጥ ልንገባ ነው...ምን እንደሚፈጠር አናውቅም...ማን ቀድሞ እንደሚወድቅም መገመት ከባድ ነው...
የመኪናውን ሞተር አስነሳና ወደአስፓልቱ አስገብቶ የመልስ ጉዞ ጀመሩ
"እና ምን እያልከኝ ነው..?ብሩ እኮ ብዙ ነው።"
"እኔ የሆነ ነገር ከሆንኩ ሰውዬው የእጅን እንዲያገኝ ለማድረግ ትንሽም ቢሆን የምትንቀሳቀሺበት ብር ያስፈልግሻል..ለዛ ብዬ ነው"
"በፍፅም አንተ ምንም መሆን የለብህም"አለችው በመንዘርዘር
"መሆን ያለበትን ነገር እንዳይሆን ማስቀረት አንችልም... ህይወት ልክ እንደ ፊልም እስክሪፕት ነች።እዛ እስክሪኘት ላይ አፍቃሪና ተፈቃሪዋች አሉ..ገዳይና ተገዳይ ...ሀለቃና ምንዝር..ክፍና ደግ...ምጡቅና ደደብ...ሸርሙጣና ቁጥብ በእነዚህ ሁሉ የተዋቀረ ብዙ ቅንጭብጫቢ ታሪኳች የታጨቁበት አንድ ወጥ ታሪክ አለ...ታዲያ ይሄን እንዲያዘጋጅ የተሰጠው ዳሪክተሩ ብዙ ተዋናዬችን ይሰበስብና አንተ አፍቃሪ ሁን ...አንቺ ደግሞ ተፈቃሪ ...አንተ ትገድላለህ አንተ ደግሞ ትገደላለህ...አንተ ደደብን ትተውናለህ አንተ ደግሞ ጂንዬስ ትሆናለህ...እያለ ይደለድላል ።በዛ መሠረት ሁሉም የተሠጠውን ገፀባህሪ በብቃት ለመጫወት ጠንክሮ ይለማመዳል። ብቻውንም ሆነ ከሌላው ጋር ባለው መስተጋብር የተሠጠውን ገፀባህሪ ቦታ ለማግኘትና ሚናውን በታማኝነት ለመወጣት በሙሉ አቅሙ ይጥራል።ህይወትም ልክ እንደዚሁ ነው ...
ለያንዳንዳችን የምንጫወተውን የተለየ አይነት ሮል ሰጥታናለች።ልዩነቱ እስክሪኘቱ ተፅፎ አይሰጠንም በተፈጥሮ አእምሯችን ውስጥ የሚቀመጥ ነው።እና የተሠጠንን ሚና ደግሞ የእውነት እንጫወታለን..አፍቃሪው ከልብ በነፍሱ ጭምር ያፈቅራል ..ከዳተኛውም ቀሺም ምክንያት ፈልጎ ይከዳል...የሚገድለው ወይ በሽጉጥ ግንባር በርቅሷ ወይ ደግሞ በሳንጃ አንገት ቀንጥሷ ይገድላል።ሁላችንንም የተሠጠንን ህይወት ነው የሚኖረው "...ለተገዳይነት ተፈጥሮ ገዳይ ለመሆን መጋጋጥ ከተፈጥሯዊ ሚና ማፈንገጥ ነው።እና አሁን አንቺም ሚናሽን ተወጪ እኔም ሚናዬን እወጣለው። የሚሞተውም ይሞታል...ገዳዩም ይገድላል።"አላት
በዚህ ጊዜ አቶ ግርማ እንዲገናኙ የላከላት አድራሻ ጋር ደርሰው ስለነበረ መኪናዋን ቦታ አስይዞ አቆማት።
"በቃ እሺ...ስልክህን እንዳትዘጋ"አለችው።
"አልዘጋም...እና ደግሞ እዚሁ አካባቢ ነው የምጠብቅሽ..ከተቻለሽ በደንብ አስክሪውና ይዘሽው እደሪ ..አንዳንድ ሰው በስካርና በወሲብ ጡዘት ላይ እውነቱን የመለፍለፍ አመል አለው... እና ምንም ነገር ከፈለግሽ ወይ ደውይልኝ..ካልተመቸሽም ሚሴጅ ላኪልኝ"አላት።
"እውነቱ ላይ ለመድረስ የተቻለኝን አደርጋለሁ"አለችና ከመኪናው ወረደች... እያያት አስፓልቱን ተሻጋራ አቶግርማ ወደሚጠብቃት ሆቴል ገባች።
ግማሽ ልቤንና ግማሽ ነፍሴን ያመኛል
ምዕራፍ-34
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
🍎🍎🍎
መንግስቱ ትእግስትን ከጎኑ እንዳደረገ መኪናዋን በደመነፍስ እየነዳ በሰንዳፍ መስመር ከከተማ ወጣ...ትዕግስትም ስለደነዘዘች ምንም አላለችውም።ልክ ሰንዳፍ ሊደርስ አንድ ኪሎ ሜትር ያህል ሲቀራቸው ወደ ግራ ታጠፈና መኪናዋን ከአስፓልት አወጣት ።ሜዳውን እየሠነጠቀ አምስት መቶ ሜትር ያህል ከነዳ በኃላ አቆመ።ሞተሩን አጠፋና ወረደ።ትዕግስትም ተከትላው ወረደች።አረንጓዴ ሳር የለበሰው ሜዳ ላይ ቁጭ አለ።እሷም አንድ ሜትር ራቅ አለችና ከፊት ለፊቱ ቁጭ አለች።ከጃኬት ኪሱ ውስጥ ፎቶ አወጣና አትኩሮ ማየት ጀመረ...።ፎቶው የአሮሯ ነው...ይሄ የእሷ ፎቶ እስር ቤትም አብሮት የነበረ ፎቶ ነው።ይሄው ከእስር ቤት ከወጣም ከሁለት አመት በኃላም ከእሱ ጋር አለ..ፎቶውን በአዲስ እና በቅርብ በተነሳችው ዘመናይና ሽቅርቅር ፎቶም መቀየር አልፈለገም... ስሜቱ ድፍርስርስ አለበት...ሟች ዘመዶቹ ሁሉ በምናብ ተደረደሩበት....እናትና አባቱ ናፈቁት ...እንባው ፈንቅሎት ተዘረገፈ...ጭንቅላቱን ይዞ በመንሰቅሰቅ አለቀሰ...ትዕግስት ወደእሱ ተጠግታ አቅፋው አብራው ታለቅስ ጀመር...የተወሰነ መረጋጋት ላይ ለመድረስ ከ30 ደቂቃ በላይ ፈጀባቸው።
ድንገት"ምን ታስቢያለሽ?"ሲል ጠየቃት።
"ስለምኑ?"
"ስለአሮሯ ነዎ...የገደላት ይመስልሻል?..."
አንገቷን አቀርቅራ ዝም አለችው።በውስጧ እንደገደላት ነው እያሰበች ያለችው ...ግን እንዴት ብላ አዎ የገደላት ይመስለኛል ልትለው ትችላለ?።ከባድ ነው።
"ግን ምን አይነት ጭካኔ ቢኖረው ነው የእሷ ገላ ላይ ጉዳት የሚያደርሰው?ምንስ ብትበድለው እንኳን ግድያ ጥፊ ይገባታል...ሰው እንዴት የገዛ ልጅ ላይ እንዲህ ያደርጋል።"
"ልጅ ሳትሆን የእንጀራ ልጅ"
"ያው ነው..ይህቺ ልጅ እኮ ወላጅአባቷን አታውቅም ...ከህፃንነቷ ጀምሮ ያሳደጋት እሱ ነው።አባቷ ነው።"
ስለአሮራ እና ስለአባቷ ግርማ ፆታዊ ግንኙነት የምታውቀውን ሁሉ ልትነግረው ፈለገች...ግን የሚፈጠረውን ገመተችና ዝግንን ብሏት ለጊዜውም ቢሆን መልሳ ዋጠችው...በዚህ መሠበር ላይ ሌላ መሠበር መቋቋም አይችልም ብላ አሰበች
"አሁን ምን እናድርግ...ለፓሊስ ሪፓርት እናድርግ...?"የሚል ጥያቄ አቀረበችለት።ከእሱ መልስ ስትጠብቅ ስልኳ ጮኸ...ከኪሷ አወጣችና አየችው"ወይኔ ጉዴ ...እሱ ነው...እራት ሊጋብዘኝ ቀጠሮ ነበረን"
"አንሺዋ"አላት
"አንስቼውስ?ምን እለዋለው?"
"በቃ ታገኚዋለሻ...ቀርበን እኮ ነው የተሻለ መረጃ ማግኘት የምንችለው"
እነሱ ከመስማማታቸው በፊት ስልኩ ተቋረጠ።
"እንዴት አድርጌ ከገዳይ ጋር እራት በላለሁ..?.."ዘገነናት
"አረ በፈ ጣሪ እንደዛ አላደርግም..ይልቅ አሁን ለፓሊስ እናመልክት እና እነሱ ያደረጉትን ያድርጉ።"
"አይሆንም ..ፓሊስ እዚህ ውስጥ አይገባም...አሁን ከንቺ የምፈልገው በትክክል እንደገደላት የሚያረጋግጥልኝ አንኳር መረጃ እንድታገኚልኝ ነው...ከዛ እባክህ ግደለኝ እያለ እንስኪማፀነኝ ድረስ ቀስ በቀስ እያንዳንድን የሠውነቱን አካል በየተራ እየገነጠልኩ ለውሻ በማብላት ነው የምጨርሰው.... ደውይለት ...ደውይለትና አሁን 12፡20 ነው 1፡30 ላይ ቅጠሪው ።"
ከፍራቻዋ ሳትወጣ ደወለችቸት ...በሚንቀጠቀጥና በሚርገበገብ ድምፅ ታወራው ጀመር።
"ሄሎ አንቺ እንደዚህ ይደረጋል?"
"ምን አደረኩ?"
"እራት እንብላ ተባብለን ....ትልቅ ቀጠሮ ሰርዤ እቤት ብመጣ የለሽም..ስልክ ብደውል አታነሺም።"
"ጋሽ ግርማ በጣም ይቅርታ ...አንድ ጓደኛዬ ታማ ሆስፒታል ገባች ብለው ሲደውሉልኝ ደንግጬ ወደ ሆስፒታል ሄድኩ..."
"ውይ የት ሆስፒታል?"
"ሚኒሊክ"
"በቃ መጣልሻለው"
ደነገጠች"አረ አትምጣ ።አሁን እኳ ወጥታ ወደ ቤት እየወሰድናት ነው...እራት የምንበላበትን ቦታ ንገረኝና እስከ 1፡30 ደርሳለው።"
"እርግጠኛ ነሽ"
"አዎ እርግጠኛ ነኝ"
"በቃ እሺ በናፍቆት እጠብቅሻለው"
"እሺ ቸው"ስልኩ ተዘጋ
"በፈጣሪ አሁን ከዚህ ከገዳይ ፊት ቁጭ ብዬ እንዴት ነው ምግብ የሚዋጥልኝ?"ተነጫነጨች።
"ለእኔም ለአሮራም ስትይ ታደርጊዋለሽ...በይ ተነሽ እንሂድ" አለና መኪና ውስጥ ይዟት ገባ።ሞተሩን ከማስነሳቱ በፊት ከኪሱ ቼክ አዋጣና 200 ሺ ብር የትዕግስትን ስም ፅፎበት ፈረመና አቀበላት።
ደንግጣ"ምንድነው?ከሰውዬው ጋር እንድተኛ እየከፈልከኝ እንዳይሆን?።"
"በፍፁም ...የምታደርጊውን እያደረግሽ ያለው ለጓደኝነታችን እንደሆነ አውቃለው...ለዛም ትልቅ ክብር አለኝ ...ግን ማወቅ ያለብሽ አሁን ከሰውዬው ጋር ጦርነት ውስጥ ልንገባ ነው...ምን እንደሚፈጠር አናውቅም...ማን ቀድሞ እንደሚወድቅም መገመት ከባድ ነው...
የመኪናውን ሞተር አስነሳና ወደአስፓልቱ አስገብቶ የመልስ ጉዞ ጀመሩ
"እና ምን እያልከኝ ነው..?ብሩ እኮ ብዙ ነው።"
"እኔ የሆነ ነገር ከሆንኩ ሰውዬው የእጅን እንዲያገኝ ለማድረግ ትንሽም ቢሆን የምትንቀሳቀሺበት ብር ያስፈልግሻል..ለዛ ብዬ ነው"
"በፍፅም አንተ ምንም መሆን የለብህም"አለችው በመንዘርዘር
"መሆን ያለበትን ነገር እንዳይሆን ማስቀረት አንችልም... ህይወት ልክ እንደ ፊልም እስክሪፕት ነች።እዛ እስክሪኘት ላይ አፍቃሪና ተፈቃሪዋች አሉ..ገዳይና ተገዳይ ...ሀለቃና ምንዝር..ክፍና ደግ...ምጡቅና ደደብ...ሸርሙጣና ቁጥብ በእነዚህ ሁሉ የተዋቀረ ብዙ ቅንጭብጫቢ ታሪኳች የታጨቁበት አንድ ወጥ ታሪክ አለ...ታዲያ ይሄን እንዲያዘጋጅ የተሰጠው ዳሪክተሩ ብዙ ተዋናዬችን ይሰበስብና አንተ አፍቃሪ ሁን ...አንቺ ደግሞ ተፈቃሪ ...አንተ ትገድላለህ አንተ ደግሞ ትገደላለህ...አንተ ደደብን ትተውናለህ አንተ ደግሞ ጂንዬስ ትሆናለህ...እያለ ይደለድላል ።በዛ መሠረት ሁሉም የተሠጠውን ገፀባህሪ በብቃት ለመጫወት ጠንክሮ ይለማመዳል። ብቻውንም ሆነ ከሌላው ጋር ባለው መስተጋብር የተሠጠውን ገፀባህሪ ቦታ ለማግኘትና ሚናውን በታማኝነት ለመወጣት በሙሉ አቅሙ ይጥራል።ህይወትም ልክ እንደዚሁ ነው ...
ለያንዳንዳችን የምንጫወተውን የተለየ አይነት ሮል ሰጥታናለች።ልዩነቱ እስክሪኘቱ ተፅፎ አይሰጠንም በተፈጥሮ አእምሯችን ውስጥ የሚቀመጥ ነው።እና የተሠጠንን ሚና ደግሞ የእውነት እንጫወታለን..አፍቃሪው ከልብ በነፍሱ ጭምር ያፈቅራል ..ከዳተኛውም ቀሺም ምክንያት ፈልጎ ይከዳል...የሚገድለው ወይ በሽጉጥ ግንባር በርቅሷ ወይ ደግሞ በሳንጃ አንገት ቀንጥሷ ይገድላል።ሁላችንንም የተሠጠንን ህይወት ነው የሚኖረው "...ለተገዳይነት ተፈጥሮ ገዳይ ለመሆን መጋጋጥ ከተፈጥሯዊ ሚና ማፈንገጥ ነው።እና አሁን አንቺም ሚናሽን ተወጪ እኔም ሚናዬን እወጣለው። የሚሞተውም ይሞታል...ገዳዩም ይገድላል።"አላት
በዚህ ጊዜ አቶ ግርማ እንዲገናኙ የላከላት አድራሻ ጋር ደርሰው ስለነበረ መኪናዋን ቦታ አስይዞ አቆማት።
"በቃ እሺ...ስልክህን እንዳትዘጋ"አለችው።
"አልዘጋም...እና ደግሞ እዚሁ አካባቢ ነው የምጠብቅሽ..ከተቻለሽ በደንብ አስክሪውና ይዘሽው እደሪ ..አንዳንድ ሰው በስካርና በወሲብ ጡዘት ላይ እውነቱን የመለፍለፍ አመል አለው... እና ምንም ነገር ከፈለግሽ ወይ ደውይልኝ..ካልተመቸሽም ሚሴጅ ላኪልኝ"አላት።
"እውነቱ ላይ ለመድረስ የተቻለኝን አደርጋለሁ"አለችና ከመኪናው ወረደች... እያያት አስፓልቱን ተሻጋራ አቶግርማ ወደሚጠብቃት ሆቴል ገባች።
👍66❤8😁1
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️አሮራ
ግማሽ ልቤንና ግማሽ ነፍሴን ያመኛል
ምዕራፍ-34
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
🍎🍎🍎
መንግስቱ ትእግስትን ከጎኑ እንዳደረገ መኪናዋን በደመነፍስ እየነዳ በሰንዳፍ መስመር ከከተማ ወጣ...ትዕግስትም ስለደነዘዘች ምንም አላለችውም።ልክ ሰንዳፍ ሊደርስ አንድ ኪሎ ሜትር ያህል ሲቀራቸው ወደ ግራ ታጠፈና መኪናዋን ከአስፓልት አወጣት ።ሜዳውን እየሠነጠቀ አምስት መቶ ሜትር ያህል ከነዳ በኃላ አቆመ።ሞተሩን አጠፋና ወረደ።ትዕግስትም ተከትላው ወረደች።አረንጓዴ ሳር የለበሰው ሜዳ ላይ ቁጭ አለ።እሷም አንድ ሜትር ራቅ አለችና ከፊት ለፊቱ ቁጭ አለች።ከጃኬት ኪሱ ውስጥ ፎቶ አወጣና አትኩሮ ማየት ጀመረ...።ፎቶው የአሮሯ ነው...ይሄ የእሷ ፎቶ እስር ቤትም አብሮት የነበረ ፎቶ ነው።ይሄው ከእስር ቤት ከወጣም ከሁለት አመት በኃላም ከእሱ ጋር አለ..ፎቶውን በአዲስ እና በቅርብ በተነሳችው ዘመናይና ሽቅርቅር ፎቶም መቀየር አልፈለገም... ስሜቱ ድፍርስርስ አለበት...ሟች ዘመዶቹ ሁሉ በምናብ ተደረደሩበት....እናትና አባቱ ናፈቁት ...እንባው ፈንቅሎት ተዘረገፈ...ጭንቅላቱን ይዞ በመንሰቅሰቅ አለቀሰ...ትዕግስት ወደእሱ ተጠግታ አቅፋው አብራው ታለቅስ ጀመር...የተወሰነ መረጋጋት ላይ ለመድረስ ከ30 ደቂቃ በላይ ፈጀባቸው።
ድንገት"ምን ታስቢያለሽ?"ሲል ጠየቃት።
"ስለምኑ?"
"ስለአሮሯ ነዎ...የገደላት ይመስልሻል?..."
አንገቷን አቀርቅራ ዝም አለችው።በውስጧ እንደገደላት ነው እያሰበች ያለችው ...ግን እንዴት ብላ አዎ የገደላት ይመስለኛል ልትለው ትችላለ?።ከባድ ነው።
"ግን ምን አይነት ጭካኔ ቢኖረው ነው የእሷ ገላ ላይ ጉዳት የሚያደርሰው?ምንስ ብትበድለው እንኳን ግድያ ጥፊ ይገባታል...ሰው እንዴት የገዛ ልጅ ላይ እንዲህ ያደርጋል።"
"ልጅ ሳትሆን የእንጀራ ልጅ"
"ያው ነው..ይህቺ ልጅ እኮ ወላጅአባቷን አታውቅም ...ከህፃንነቷ ጀምሮ ያሳደጋት እሱ ነው።አባቷ ነው።"
ስለአሮራ እና ስለአባቷ ግርማ ፆታዊ ግንኙነት የምታውቀውን ሁሉ ልትነግረው ፈለገች...ግን የሚፈጠረውን ገመተችና ዝግንን ብሏት ለጊዜውም ቢሆን መልሳ ዋጠችው...በዚህ መሠበር ላይ ሌላ መሠበር መቋቋም አይችልም ብላ አሰበች
"አሁን ምን እናድርግ...ለፓሊስ ሪፓርት እናድርግ...?"የሚል ጥያቄ አቀረበችለት።ከእሱ መልስ ስትጠብቅ ስልኳ ጮኸ...ከኪሷ አወጣችና አየችው"ወይኔ ጉዴ ...እሱ ነው...እራት ሊጋብዘኝ ቀጠሮ ነበረን"
"አንሺዋ"አላት
"አንስቼውስ?ምን እለዋለው?"
"በቃ ታገኚዋለሻ...ቀርበን እኮ ነው የተሻለ መረጃ ማግኘት የምንችለው"
እነሱ ከመስማማታቸው በፊት ስልኩ ተቋረጠ።
"እንዴት አድርጌ ከገዳይ ጋር እራት በላለሁ..?.."ዘገነናት
"አረ በፈ ጣሪ እንደዛ አላደርግም..ይልቅ አሁን ለፓሊስ እናመልክት እና እነሱ ያደረጉትን ያድርጉ።"
"አይሆንም ..ፓሊስ እዚህ ውስጥ አይገባም...አሁን ከንቺ የምፈልገው በትክክል እንደገደላት የሚያረጋግጥልኝ አንኳር መረጃ እንድታገኚልኝ ነው...ከዛ እባክህ ግደለኝ እያለ እንስኪማፀነኝ ድረስ ቀስ በቀስ እያንዳንድን የሠውነቱን አካል በየተራ እየገነጠልኩ ለውሻ በማብላት ነው የምጨርሰው.... ደውይለት ...ደውይለትና አሁን 12፡20 ነው 1፡30 ላይ ቅጠሪው ።"
ከፍራቻዋ ሳትወጣ ደወለችቸት ...በሚንቀጠቀጥና በሚርገበገብ ድምፅ ታወራው ጀመር።
"ሄሎ አንቺ እንደዚህ ይደረጋል?"
"ምን አደረኩ?"
"እራት እንብላ ተባብለን ....ትልቅ ቀጠሮ ሰርዤ እቤት ብመጣ የለሽም..ስልክ ብደውል አታነሺም።"
"ጋሽ ግርማ በጣም ይቅርታ ...አንድ ጓደኛዬ ታማ ሆስፒታል ገባች ብለው ሲደውሉልኝ ደንግጬ ወደ ሆስፒታል ሄድኩ..."
"ውይ የት ሆስፒታል?"
"ሚኒሊክ"
"በቃ መጣልሻለው"
ደነገጠች"አረ አትምጣ ።አሁን እኳ ወጥታ ወደ ቤት እየወሰድናት ነው...እራት የምንበላበትን ቦታ ንገረኝና እስከ 1፡30 ደርሳለው።"
"እርግጠኛ ነሽ"
"አዎ እርግጠኛ ነኝ"
"በቃ እሺ በናፍቆት እጠብቅሻለው"
"እሺ ቸው"ስልኩ ተዘጋ
"በፈጣሪ አሁን ከዚህ ከገዳይ ፊት ቁጭ ብዬ እንዴት ነው ምግብ የሚዋጥልኝ?"ተነጫነጨች።
"ለእኔም ለአሮራም ስትይ ታደርጊዋለሽ...በይ ተነሽ እንሂድ" አለና መኪና ውስጥ ይዟት ገባ።ሞተሩን ከማስነሳቱ በፊት ከኪሱ ቼክ አዋጣና 200 ሺ ብር የትዕግስትን ስም ፅፎበት ፈረመና አቀበላት።
ደንግጣ"ምንድነው?ከሰውዬው ጋር እንድተኛ እየከፈልከኝ እንዳይሆን?።"
"በፍፁም ...የምታደርጊውን እያደረግሽ ያለው ለጓደኝነታችን እንደሆነ አውቃለው...ለዛም ትልቅ ክብር አለኝ ...ግን ማወቅ ያለብሽ አሁን ከሰውዬው ጋር ጦርነት ውስጥ ልንገባ ነው...ምን እንደሚፈጠር አናውቅም...ማን ቀድሞ እንደሚወድቅም መገመት ከባድ ነው...
የመኪናውን ሞተር አስነሳና ወደአስፓልቱ አስገብቶ የመልስ ጉዞ ጀመሩ
"እና ምን እያልከኝ ነው..?ብሩ እኮ ብዙ ነው።"
"እኔ የሆነ ነገር ከሆንኩ ሰውዬው የእጅን እንዲያገኝ ለማድረግ ትንሽም ቢሆን የምትንቀሳቀሺበት ብር ያስፈልግሻል..ለዛ ብዬ ነው"
"በፍፅም አንተ ምንም መሆን የለብህም"አለችው በመንዘርዘር
"መሆን ያለበትን ነገር እንዳይሆን ማስቀረት አንችልም... ህይወት ልክ እንደ ፊልም እስክሪፕት ነች።እዛ እስክሪኘት ላይ አፍቃሪና ተፈቃሪዋች አሉ..ገዳይና ተገዳይ ...ሀለቃና ምንዝር..ክፍና ደግ...ምጡቅና ደደብ...ሸርሙጣና ቁጥብ በእነዚህ ሁሉ የተዋቀረ ብዙ ቅንጭብጫቢ ታሪኳች የታጨቁበት አንድ ወጥ ታሪክ አለ...ታዲያ ይሄን እንዲያዘጋጅ የተሰጠው ዳሪክተሩ ብዙ ተዋናዬችን ይሰበስብና አንተ አፍቃሪ ሁን ...አንቺ ደግሞ ተፈቃሪ ...አንተ ትገድላለህ አንተ ደግሞ ትገደላለህ...አንተ ደደብን ትተውናለህ አንተ ደግሞ ጂንዬስ ትሆናለህ...እያለ ይደለድላል ።በዛ መሠረት ሁሉም የተሠጠውን ገፀባህሪ በብቃት ለመጫወት ጠንክሮ ይለማመዳል። ብቻውንም ሆነ ከሌላው ጋር ባለው መስተጋብር የተሠጠውን ገፀባህሪ ቦታ ለማግኘትና ሚናውን በታማኝነት ለመወጣት በሙሉ አቅሙ ይጥራል።ህይወትም ልክ እንደዚሁ ነው ...
ለያንዳንዳችን የምንጫወተውን የተለየ አይነት ሮል ሰጥታናለች።ልዩነቱ እስክሪኘቱ ተፅፎ አይሰጠንም በተፈጥሮ አእምሯችን ውስጥ የሚቀመጥ ነው።እና የተሠጠንን ሚና ደግሞ የእውነት እንጫወታለን..አፍቃሪው ከልብ በነፍሱ ጭምር ያፈቅራል ..ከዳተኛውም ቀሺም ምክንያት ፈልጎ ይከዳል...የሚገድለው ወይ በሽጉጥ ግንባር በርቅሷ ወይ ደግሞ በሳንጃ አንገት ቀንጥሷ ይገድላል።ሁላችንንም የተሠጠንን ህይወት ነው የሚኖረው "...ለተገዳይነት ተፈጥሮ ገዳይ ለመሆን መጋጋጥ ከተፈጥሯዊ ሚና ማፈንገጥ ነው።እና አሁን አንቺም ሚናሽን ተወጪ እኔም ሚናዬን እወጣለው። የሚሞተውም ይሞታል...ገዳዩም ይገድላል።"አላት
በዚህ ጊዜ አቶ ግርማ እንዲገናኙ የላከላት አድራሻ ጋር ደርሰው ስለነበረ መኪናዋን ቦታ አስይዞ አቆማት።
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️አሮራ
ግማሽ ልቤንና ግማሽ ነፍሴን ያመኛል
ምዕራፍ-34
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
🍎🍎🍎
መንግስቱ ትእግስትን ከጎኑ እንዳደረገ መኪናዋን በደመነፍስ እየነዳ በሰንዳፍ መስመር ከከተማ ወጣ...ትዕግስትም ስለደነዘዘች ምንም አላለችውም።ልክ ሰንዳፍ ሊደርስ አንድ ኪሎ ሜትር ያህል ሲቀራቸው ወደ ግራ ታጠፈና መኪናዋን ከአስፓልት አወጣት ።ሜዳውን እየሠነጠቀ አምስት መቶ ሜትር ያህል ከነዳ በኃላ አቆመ።ሞተሩን አጠፋና ወረደ።ትዕግስትም ተከትላው ወረደች።አረንጓዴ ሳር የለበሰው ሜዳ ላይ ቁጭ አለ።እሷም አንድ ሜትር ራቅ አለችና ከፊት ለፊቱ ቁጭ አለች።ከጃኬት ኪሱ ውስጥ ፎቶ አወጣና አትኩሮ ማየት ጀመረ...።ፎቶው የአሮሯ ነው...ይሄ የእሷ ፎቶ እስር ቤትም አብሮት የነበረ ፎቶ ነው።ይሄው ከእስር ቤት ከወጣም ከሁለት አመት በኃላም ከእሱ ጋር አለ..ፎቶውን በአዲስ እና በቅርብ በተነሳችው ዘመናይና ሽቅርቅር ፎቶም መቀየር አልፈለገም... ስሜቱ ድፍርስርስ አለበት...ሟች ዘመዶቹ ሁሉ በምናብ ተደረደሩበት....እናትና አባቱ ናፈቁት ...እንባው ፈንቅሎት ተዘረገፈ...ጭንቅላቱን ይዞ በመንሰቅሰቅ አለቀሰ...ትዕግስት ወደእሱ ተጠግታ አቅፋው አብራው ታለቅስ ጀመር...የተወሰነ መረጋጋት ላይ ለመድረስ ከ30 ደቂቃ በላይ ፈጀባቸው።
ድንገት"ምን ታስቢያለሽ?"ሲል ጠየቃት።
"ስለምኑ?"
"ስለአሮሯ ነዎ...የገደላት ይመስልሻል?..."
አንገቷን አቀርቅራ ዝም አለችው።በውስጧ እንደገደላት ነው እያሰበች ያለችው ...ግን እንዴት ብላ አዎ የገደላት ይመስለኛል ልትለው ትችላለ?።ከባድ ነው።
"ግን ምን አይነት ጭካኔ ቢኖረው ነው የእሷ ገላ ላይ ጉዳት የሚያደርሰው?ምንስ ብትበድለው እንኳን ግድያ ጥፊ ይገባታል...ሰው እንዴት የገዛ ልጅ ላይ እንዲህ ያደርጋል።"
"ልጅ ሳትሆን የእንጀራ ልጅ"
"ያው ነው..ይህቺ ልጅ እኮ ወላጅአባቷን አታውቅም ...ከህፃንነቷ ጀምሮ ያሳደጋት እሱ ነው።አባቷ ነው።"
ስለአሮራ እና ስለአባቷ ግርማ ፆታዊ ግንኙነት የምታውቀውን ሁሉ ልትነግረው ፈለገች...ግን የሚፈጠረውን ገመተችና ዝግንን ብሏት ለጊዜውም ቢሆን መልሳ ዋጠችው...በዚህ መሠበር ላይ ሌላ መሠበር መቋቋም አይችልም ብላ አሰበች
"አሁን ምን እናድርግ...ለፓሊስ ሪፓርት እናድርግ...?"የሚል ጥያቄ አቀረበችለት።ከእሱ መልስ ስትጠብቅ ስልኳ ጮኸ...ከኪሷ አወጣችና አየችው"ወይኔ ጉዴ ...እሱ ነው...እራት ሊጋብዘኝ ቀጠሮ ነበረን"
"አንሺዋ"አላት
"አንስቼውስ?ምን እለዋለው?"
"በቃ ታገኚዋለሻ...ቀርበን እኮ ነው የተሻለ መረጃ ማግኘት የምንችለው"
እነሱ ከመስማማታቸው በፊት ስልኩ ተቋረጠ።
"እንዴት አድርጌ ከገዳይ ጋር እራት በላለሁ..?.."ዘገነናት
"አረ በፈ ጣሪ እንደዛ አላደርግም..ይልቅ አሁን ለፓሊስ እናመልክት እና እነሱ ያደረጉትን ያድርጉ።"
"አይሆንም ..ፓሊስ እዚህ ውስጥ አይገባም...አሁን ከንቺ የምፈልገው በትክክል እንደገደላት የሚያረጋግጥልኝ አንኳር መረጃ እንድታገኚልኝ ነው...ከዛ እባክህ ግደለኝ እያለ እንስኪማፀነኝ ድረስ ቀስ በቀስ እያንዳንድን የሠውነቱን አካል በየተራ እየገነጠልኩ ለውሻ በማብላት ነው የምጨርሰው.... ደውይለት ...ደውይለትና አሁን 12፡20 ነው 1፡30 ላይ ቅጠሪው ።"
ከፍራቻዋ ሳትወጣ ደወለችቸት ...በሚንቀጠቀጥና በሚርገበገብ ድምፅ ታወራው ጀመር።
"ሄሎ አንቺ እንደዚህ ይደረጋል?"
"ምን አደረኩ?"
"እራት እንብላ ተባብለን ....ትልቅ ቀጠሮ ሰርዤ እቤት ብመጣ የለሽም..ስልክ ብደውል አታነሺም።"
"ጋሽ ግርማ በጣም ይቅርታ ...አንድ ጓደኛዬ ታማ ሆስፒታል ገባች ብለው ሲደውሉልኝ ደንግጬ ወደ ሆስፒታል ሄድኩ..."
"ውይ የት ሆስፒታል?"
"ሚኒሊክ"
"በቃ መጣልሻለው"
ደነገጠች"አረ አትምጣ ።አሁን እኳ ወጥታ ወደ ቤት እየወሰድናት ነው...እራት የምንበላበትን ቦታ ንገረኝና እስከ 1፡30 ደርሳለው።"
"እርግጠኛ ነሽ"
"አዎ እርግጠኛ ነኝ"
"በቃ እሺ በናፍቆት እጠብቅሻለው"
"እሺ ቸው"ስልኩ ተዘጋ
"በፈጣሪ አሁን ከዚህ ከገዳይ ፊት ቁጭ ብዬ እንዴት ነው ምግብ የሚዋጥልኝ?"ተነጫነጨች።
"ለእኔም ለአሮራም ስትይ ታደርጊዋለሽ...በይ ተነሽ እንሂድ" አለና መኪና ውስጥ ይዟት ገባ።ሞተሩን ከማስነሳቱ በፊት ከኪሱ ቼክ አዋጣና 200 ሺ ብር የትዕግስትን ስም ፅፎበት ፈረመና አቀበላት።
ደንግጣ"ምንድነው?ከሰውዬው ጋር እንድተኛ እየከፈልከኝ እንዳይሆን?።"
"በፍፁም ...የምታደርጊውን እያደረግሽ ያለው ለጓደኝነታችን እንደሆነ አውቃለው...ለዛም ትልቅ ክብር አለኝ ...ግን ማወቅ ያለብሽ አሁን ከሰውዬው ጋር ጦርነት ውስጥ ልንገባ ነው...ምን እንደሚፈጠር አናውቅም...ማን ቀድሞ እንደሚወድቅም መገመት ከባድ ነው...
የመኪናውን ሞተር አስነሳና ወደአስፓልቱ አስገብቶ የመልስ ጉዞ ጀመሩ
"እና ምን እያልከኝ ነው..?ብሩ እኮ ብዙ ነው።"
"እኔ የሆነ ነገር ከሆንኩ ሰውዬው የእጅን እንዲያገኝ ለማድረግ ትንሽም ቢሆን የምትንቀሳቀሺበት ብር ያስፈልግሻል..ለዛ ብዬ ነው"
"በፍፅም አንተ ምንም መሆን የለብህም"አለችው በመንዘርዘር
"መሆን ያለበትን ነገር እንዳይሆን ማስቀረት አንችልም... ህይወት ልክ እንደ ፊልም እስክሪፕት ነች።እዛ እስክሪኘት ላይ አፍቃሪና ተፈቃሪዋች አሉ..ገዳይና ተገዳይ ...ሀለቃና ምንዝር..ክፍና ደግ...ምጡቅና ደደብ...ሸርሙጣና ቁጥብ በእነዚህ ሁሉ የተዋቀረ ብዙ ቅንጭብጫቢ ታሪኳች የታጨቁበት አንድ ወጥ ታሪክ አለ...ታዲያ ይሄን እንዲያዘጋጅ የተሰጠው ዳሪክተሩ ብዙ ተዋናዬችን ይሰበስብና አንተ አፍቃሪ ሁን ...አንቺ ደግሞ ተፈቃሪ ...አንተ ትገድላለህ አንተ ደግሞ ትገደላለህ...አንተ ደደብን ትተውናለህ አንተ ደግሞ ጂንዬስ ትሆናለህ...እያለ ይደለድላል ።በዛ መሠረት ሁሉም የተሠጠውን ገፀባህሪ በብቃት ለመጫወት ጠንክሮ ይለማመዳል። ብቻውንም ሆነ ከሌላው ጋር ባለው መስተጋብር የተሠጠውን ገፀባህሪ ቦታ ለማግኘትና ሚናውን በታማኝነት ለመወጣት በሙሉ አቅሙ ይጥራል።ህይወትም ልክ እንደዚሁ ነው ...
ለያንዳንዳችን የምንጫወተውን የተለየ አይነት ሮል ሰጥታናለች።ልዩነቱ እስክሪኘቱ ተፅፎ አይሰጠንም በተፈጥሮ አእምሯችን ውስጥ የሚቀመጥ ነው።እና የተሠጠንን ሚና ደግሞ የእውነት እንጫወታለን..አፍቃሪው ከልብ በነፍሱ ጭምር ያፈቅራል ..ከዳተኛውም ቀሺም ምክንያት ፈልጎ ይከዳል...የሚገድለው ወይ በሽጉጥ ግንባር በርቅሷ ወይ ደግሞ በሳንጃ አንገት ቀንጥሷ ይገድላል።ሁላችንንም የተሠጠንን ህይወት ነው የሚኖረው "...ለተገዳይነት ተፈጥሮ ገዳይ ለመሆን መጋጋጥ ከተፈጥሯዊ ሚና ማፈንገጥ ነው።እና አሁን አንቺም ሚናሽን ተወጪ እኔም ሚናዬን እወጣለው። የሚሞተውም ይሞታል...ገዳዩም ይገድላል።"አላት
በዚህ ጊዜ አቶ ግርማ እንዲገናኙ የላከላት አድራሻ ጋር ደርሰው ስለነበረ መኪናዋን ቦታ አስይዞ አቆማት።
👍32❤5🥰2
"በቃ እሺ...ስልክህን እንዳትዘጋ"አለችው።
"አልዘጋም...እና ደግሞ እዚሁ አካባቢ ነው የምጠብቅሽ..ከተቻለሽ በደንብ አስክሪውና ይዘሽው እደሪ ..አንዳንድ ሰው በስካርና በወሲብ ጡዘት ላይ እውነቱን የመለፍለፍ አመል አለው... እና ምንም ነገር ከፈለግሽ ወይ ደውይልኝ..ካልተመቸሽም ሚሴጅ ላኪልኝ"አላት።
"እውነቱ ላይ ለመድረስ የተቻለኝን አደርጋለሁ"አለችና ከመኪናው ወረደች... እያያት አስፓልቱን ተሻጋራ አቶግርማ ወደሚጠብቃት ሆቴል ገባች።
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
"አልዘጋም...እና ደግሞ እዚሁ አካባቢ ነው የምጠብቅሽ..ከተቻለሽ በደንብ አስክሪውና ይዘሽው እደሪ ..አንዳንድ ሰው በስካርና በወሲብ ጡዘት ላይ እውነቱን የመለፍለፍ አመል አለው... እና ምንም ነገር ከፈለግሽ ወይ ደውይልኝ..ካልተመቸሽም ሚሴጅ ላኪልኝ"አላት።
"እውነቱ ላይ ለመድረስ የተቻለኝን አደርጋለሁ"አለችና ከመኪናው ወረደች... እያያት አስፓልቱን ተሻጋራ አቶግርማ ወደሚጠብቃት ሆቴል ገባች።
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍68❤11👎5🥰4🤔2
‹‹ባል አስይዞ ቁማር››
ምዕራፍ-35
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
በቀጠሯችን መሰረት ወደቃል ቤት እየሄደች ነው።ይህ ቀጠሮ ለእሷ ልክ እንደከዚ ቀደሞቹ ቀጠሮዎች አይነት አይደለም።ቀጠሮውን ሳታሲዘው እንኳን "ለብቻህ ለረጂም ሰዓት ነው የምፈልግህ..በምንም አይነት የማይሰረዝ የሞት ቀጠሮ ነው"ነበር ያለችው።ልክ ስድስት ሰዓት እሱ ቤት ለመገናኘት ነው የተቀጣጠሩት። ሁለት ሰዓት ከቤት ወጣች፤ የውበት ሳሎን ደንበኞቾ ጋር ሄደች ...ከጥፍሯ አንስቶ ቅንድቧን ፀጉሯን እስክታስተካክልላት አራት ተኩል ሆነ...እቤት ሄዳ በሀገሪቱ አለ በተባለች ዲዛይነር በልዩ ሁኔታ ያሰፋችውን የሀገር በሀል ቀሚስ ለብሳ እሱን ደስ ያሰኘዋል ብላ ባሰችው አለባበስ ዘንጣ መኪናዋን እሱ የሚኖርበት ግቢ አስገብታ ሳታቆም ሰዓቱ 6.03 ይል ነበር።የመኪናዋን ሞተር ከጠፋችና ለእለቱ ልዪ ዝግጅት ማድመቂያ ይሆን ዘንድ ይዛ የመጣችውን ቶርታ ኬክ፤ውስኪ፤ሻማዎች እና ቸኮሌቶችን ከእነ ዘንቢሉ እየተንገዳገደችም ቢሆን ይዛ ወረደችና ወደ ቃል ቤት ልትታጠፍ ስትል አሮጊቷ የቤት አከራይ ከእቤታቸው ሲወጡ ተገጣጠሙ ።
"ውይ በጌታ መጣሽ?"አሉ ከሞት የተነሳ ዘመዳቸውን ድንገት እንዳዩ አይነት ደንግጠው።አሮጌ ቷ መደንገጥ ብቻ ሳይሆን እንባቸውም እየረገፈ ነው ።
" ማዘር ምን ሆኑ?"
‹‹አረ ምንም አልሆንኩ..ምነው ጠየቅሺኝ?"
"አይ እያለቀሱ ነው ብዬ ነዋ"
"እ አይ ልጄ ጭስ ነገር ነበር ..እቤት ያው ያሮጊት ነገር ታውቂ የለ"
"በሉ እሺ"ብላ መንገዷን ስትቀጥል
"ቆይ ልጄ ቁልፍ ልስጥሸ"አሏትና አስቆሟት፡፡
ውስጧን ክፍት አለው"ምነው ቃል የለም እንዴ?››ለስለስ ባለ ድምፀት ጠየቀቻቸው ።
"ቃል ነው ያልሽው ?"አሉና ወደውስጥ መግባቱን እረስተው ፍዝዝ ብለው ቆሙ፡
"እንዴ እማማ ..ችግር አለ እንዴ?"
"አረ የለም..ማለቴ ቃል ወጣ ብሎ ነው አልቆይም ብሎል"ብለዋት ወደ ውስጥ ገብ ።
"ቃል ደግሞ በዚህ ቀን?ለዛውም እንዲህ አስጠንቅቄህ"ቃል ስሯ ሆኖ ባይሰማትም ተነጫነጨችበት ።
አሮጊቷ አምጥተው ቁልፍን ሰጧት... ነገረ ስራቸው አላማራትም‹..አይናቸውን ከዓይኔ ለምንድነው የሚያሸሹት?›ቁልፉን ተቀብላ እያልጎመጎመች ወደጓሮ ዞረችና የቃልን ቤት ከፍታ ገባች።እንደወትሮ ፅድት እንዳለ ነው።እሷ ግን ከወትሮ የተለየ የደመቀና የፈካ እንዲሆን ነበር የፈለገችው።ለቧ ላይ እንደሚንቦገቦገው አይነት የደስታ ብርሀን እቤቱም እንደዛው ይሆናል ብላ ጠብቃ ነበር.. በሚገርም ሁኔታ ግን ምን እንኳን እቤቱ በውስጧ በፈለገችው ሆኔታ ባየሸበርቅም ጠረጰዛው ግን በምትወዳቸው የምግብ አይነቶች ተሞልቶል። ሞባይሏን አወጣችና ከተለያየ አቅጣጫ አንድ ሶስት ፎቶዎች አነሳችና።‹‹እንደውም ጥሩ አጋጣሚ ነው ።እስኪመለስ አንዳንድ ነገሮችን አስተካክላለሁ› ብላ አሰበችና ወደውስጥ ዘለቀች።የቤቱን መብራት አበራችው...ሌላ አነስ ያለች ጠረጰዛ የክፍሉን አንድ ግድግዳ ተጠግታ ትታያለች።የጠረጰዛውን አቅጣጫ አስተካከለችና ያመጣችውን ኬክ መሀከል ላይ አስቀመጠችው.. የውሰኪ ጠርሙሱን አወጣችና ከጎኑ አደረገችው...ዝርግ ሰሀኖችን ፈለገችና ቸኮሌቶቾን በመዘርገፍ ቦታ ሰጠዋቸው ።
‹‹አዎ አሁን የጎደለው ሙዚቃና ቃልዬ ብቻ ነው።››አለችና ሙዚቃ ለመክፈት ወደመኝታ ቤት ገባች።ወደጂፓሱ ሄደችና ሶኬቱን ሰካችው.. እላዩ ላይ ፍላሽ ስለነበረ ከፈተችውና ድምፅን መጥና ወደሳሎን ልትመልስ ስትል አይኗ የቃልን አልጋ ላይ አረፈ..ከተነጠፈው ሰማያዊ የአልጋ ልብስ ላይ ሁለት ነጫጭ ፓስታዎች ተደራርበው ተቀምጠዎል።ለምን እንደሆነ ባይገባትም አልፋቸው መሄድ አልፈለገችም።ወደኃላ ተመለሰችና የአልጋው ጠርዝ ላይ በመቀመጥ አነሳቻቸው፡፡ ሁለቱንም በሁለት እጆቾ ይዛ ከላይ የተፃፈባቸውን አድራሻ አነበበች፡፡
አንደኛው‹‹ከቃል ለጊፋቲ የተፃፈ የስንብት ደብዳቤ ››ይላል።
‹‹የስንብት› ማለት ምን ማለት ነው?።አዎ ገባኝ መድህኔን ልታገባ ስለሆነ እየተሰናታት ነው…።በዚህ መጠን ተበሳጭቶብሻል ማለት ነው..ደግ አደረገ›› አለችና በውስጧ በስኬቶ በመኩራራት ፈነጠዘች፡፡
"እሱን ወደነበረበት አልጋ ላይ ወርወር በማድረግ ሁለተኛውን ገልብጣ፡፡ አድራሻውን ማየት ጀመረች፡፡ በተመሳሳይ ቀለም በአንዳ አይነት የፊደል አጣጣል የተፃፈ ነው፡፡ከቃል ለልዩ የተፃፈ የስንብት ደብዳቤ ይላል፡፡በዚህ ወቅት የቤቱ አየር ተበከለ ፤መተንፈስ ብቻ ሳይሆን አይኖቾን ከፍታ አካባቢዋን ሁሉ ማየት ነው ያቃታት.. ፖስታውን በሚንቀጠቀጡ እጇቾ ቀዳዳ ከፈተችው፡፡
‹ልዩ እንዲህ ያደረኩት አንቺን በአካል አግኝቶ መሰናበት ቀላል ሆኖ ስላላገኘሁት ነው።አንቺና ጊፍቲ ከአባቴ ቀጥሎ በዚህች ምድር ያላችሁኝ የቅርቤም የልቤም ሰዎች ናችሁ።ልዩ እኔ ከአሁን ወዲህ የለውም...እንደምታውቂው ነፍሴ በዚህ አለም ኳኳታና ትርምስ ደስተኛ አይደለችም።ከዚህ በላይ በውስጧ መኳተን ለእኔም ሆነ በዙሪያዬ ላሉ ሰዎች መልካም መስሎ አልታየኝም።ወደእዚህች ምድር የመጣሁበትን ምክንያት ለመመርመር ፀጥታ ወደአረበበትና በፅሞና ማሰላሰል ወደምችልበት ቦታ ማለቴ ወደገዳም አምርቼያለሁ።ነግሬሽ ባላውቅም ወደእዛ መሄድ የረጅም ጊዜ ውጥኔ ነበር...ግን ያው ይህቺ አለም የራሷ የሆነ ወጥመድ አላትና እስከአሁን ሊሳካልኝ አልቻለም ነበር።
ለማንኛውም እግዚያብሄር ነገሮች እንዲከወኑ የሚፈቅድበት የራሱ የሆነ ጊዜ አለው ...እናም ዛሬ ቀኗ ሆነችና ህልሜ ተሳካ።ካዛሬ ጀምሮ እኔ የመንፈሳዊው አለም ምልምል ወታደር ሆኜ ተመርጬለሁ።ጮርቃ የሆነውን መንፈሳዊ ህይወቴንም ጥልቀት ያለው የበሰለና ለሌላው የሚተርፍ እስኪሆን ድረስ በልምምድ ተጋለሁ ሁለት አመትም ፈጀብኝ ሀያ አመት ካልሆነም እድሜ ልክ አያስጨንቀኝም...በመንፈሳዊ ልምምድ ውስጥ ወደ ሰማያዊ ንቃት ለማደግ ምችለውን ሁሉ አደርጋለሁ።እግዚያብሄርም እንደሚያግዘኝ እተማመናለሁ። አንቺም እንደምትፀልይልኝ ጥርጥር የለኝም።እንግዲህ ልዩ የህይወት አላማዬ አስገድዶኝ በመንፈሳዊ ተልዕኮ ተገድጄ ካልሆነ በስተቀር ከምሄድበት የፅሞናና የፀጥታ ቦታ ወጥቼ ወደእናንተ የምመጣ ስለማይመስለኝ ይህ ስንብት የመጨረሻችን ነው።ግን ደግሞ በሚቀጥለው አለም በተለየ ሁኔታ እንገናኛለን የሚል የፀና እምነት አለኝ።
በስተመጨረሻ ሁለት ነገሮችን እንድታደርጊልኝ እጠይቅሻለሁ ..የመጀመሪያው ለጊፍቲ ጥሩ ጓደኛ እንድትሆኚያትና ሁለተኛው ደግሞ በተቻለሽ መጠን አባቴን እንድትጠይቂው ነው።ያው አንቺም አባት የለሽም አይደል... አባቴን ሸልሜሻለሁ።የቤቱን ዕቃ ከጊፍቲ ጋር ተማክራችሁ እንደሚሆን አድርጉት ወይ ለተቸገረ ስጡት...ብቻ እንደመሠላችሁ። በስተመጨረሻ በእጆቼ ጣቶች በጥልቅ ምስጋናና በፍፅም ፍቅር የመጨረሻ ምሳ አዘጋጅቼልሻለሁ...ጣፍጦሽ እንደምትበይው እርግጠኛ ነኝ።በይ ቸው..እስከአሁን አብረን በቆየንባቸው ጊዜያቶች ስላሳየሽኝ ደግነት፤ስለ ሰጠሸኝ ፍቅር፡ስለአጎናፀፍሽኝ ደስታ ከልቤ አመሰግናለሁ!! አመስገናለሁ!!! አመሰግናለሁ... የእግዜያብሄር መንፈስ በልብሽ ይንገስ.. .አሜን
...እራሷን ተቆጣጥራ ፌንት በልታ ወደኃላዋ ተዘርራ ሳትወድቅ ደብዳቤውን አንብባ ጨረስችው.የዛ አይነት ፅናትና ብርታት ከየት እንዳመጣቸ ለራሷም ደነቃት...ምን እየተሠማት እንደሆነ ማወቅ አልቻለችም።
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
ምዕራፍ-35
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
በቀጠሯችን መሰረት ወደቃል ቤት እየሄደች ነው።ይህ ቀጠሮ ለእሷ ልክ እንደከዚ ቀደሞቹ ቀጠሮዎች አይነት አይደለም።ቀጠሮውን ሳታሲዘው እንኳን "ለብቻህ ለረጂም ሰዓት ነው የምፈልግህ..በምንም አይነት የማይሰረዝ የሞት ቀጠሮ ነው"ነበር ያለችው።ልክ ስድስት ሰዓት እሱ ቤት ለመገናኘት ነው የተቀጣጠሩት። ሁለት ሰዓት ከቤት ወጣች፤ የውበት ሳሎን ደንበኞቾ ጋር ሄደች ...ከጥፍሯ አንስቶ ቅንድቧን ፀጉሯን እስክታስተካክልላት አራት ተኩል ሆነ...እቤት ሄዳ በሀገሪቱ አለ በተባለች ዲዛይነር በልዩ ሁኔታ ያሰፋችውን የሀገር በሀል ቀሚስ ለብሳ እሱን ደስ ያሰኘዋል ብላ ባሰችው አለባበስ ዘንጣ መኪናዋን እሱ የሚኖርበት ግቢ አስገብታ ሳታቆም ሰዓቱ 6.03 ይል ነበር።የመኪናዋን ሞተር ከጠፋችና ለእለቱ ልዪ ዝግጅት ማድመቂያ ይሆን ዘንድ ይዛ የመጣችውን ቶርታ ኬክ፤ውስኪ፤ሻማዎች እና ቸኮሌቶችን ከእነ ዘንቢሉ እየተንገዳገደችም ቢሆን ይዛ ወረደችና ወደ ቃል ቤት ልትታጠፍ ስትል አሮጊቷ የቤት አከራይ ከእቤታቸው ሲወጡ ተገጣጠሙ ።
"ውይ በጌታ መጣሽ?"አሉ ከሞት የተነሳ ዘመዳቸውን ድንገት እንዳዩ አይነት ደንግጠው።አሮጌ ቷ መደንገጥ ብቻ ሳይሆን እንባቸውም እየረገፈ ነው ።
" ማዘር ምን ሆኑ?"
‹‹አረ ምንም አልሆንኩ..ምነው ጠየቅሺኝ?"
"አይ እያለቀሱ ነው ብዬ ነዋ"
"እ አይ ልጄ ጭስ ነገር ነበር ..እቤት ያው ያሮጊት ነገር ታውቂ የለ"
"በሉ እሺ"ብላ መንገዷን ስትቀጥል
"ቆይ ልጄ ቁልፍ ልስጥሸ"አሏትና አስቆሟት፡፡
ውስጧን ክፍት አለው"ምነው ቃል የለም እንዴ?››ለስለስ ባለ ድምፀት ጠየቀቻቸው ።
"ቃል ነው ያልሽው ?"አሉና ወደውስጥ መግባቱን እረስተው ፍዝዝ ብለው ቆሙ፡
"እንዴ እማማ ..ችግር አለ እንዴ?"
"አረ የለም..ማለቴ ቃል ወጣ ብሎ ነው አልቆይም ብሎል"ብለዋት ወደ ውስጥ ገብ ።
"ቃል ደግሞ በዚህ ቀን?ለዛውም እንዲህ አስጠንቅቄህ"ቃል ስሯ ሆኖ ባይሰማትም ተነጫነጨችበት ።
አሮጊቷ አምጥተው ቁልፍን ሰጧት... ነገረ ስራቸው አላማራትም‹..አይናቸውን ከዓይኔ ለምንድነው የሚያሸሹት?›ቁልፉን ተቀብላ እያልጎመጎመች ወደጓሮ ዞረችና የቃልን ቤት ከፍታ ገባች።እንደወትሮ ፅድት እንዳለ ነው።እሷ ግን ከወትሮ የተለየ የደመቀና የፈካ እንዲሆን ነበር የፈለገችው።ለቧ ላይ እንደሚንቦገቦገው አይነት የደስታ ብርሀን እቤቱም እንደዛው ይሆናል ብላ ጠብቃ ነበር.. በሚገርም ሁኔታ ግን ምን እንኳን እቤቱ በውስጧ በፈለገችው ሆኔታ ባየሸበርቅም ጠረጰዛው ግን በምትወዳቸው የምግብ አይነቶች ተሞልቶል። ሞባይሏን አወጣችና ከተለያየ አቅጣጫ አንድ ሶስት ፎቶዎች አነሳችና።‹‹እንደውም ጥሩ አጋጣሚ ነው ።እስኪመለስ አንዳንድ ነገሮችን አስተካክላለሁ› ብላ አሰበችና ወደውስጥ ዘለቀች።የቤቱን መብራት አበራችው...ሌላ አነስ ያለች ጠረጰዛ የክፍሉን አንድ ግድግዳ ተጠግታ ትታያለች።የጠረጰዛውን አቅጣጫ አስተካከለችና ያመጣችውን ኬክ መሀከል ላይ አስቀመጠችው.. የውሰኪ ጠርሙሱን አወጣችና ከጎኑ አደረገችው...ዝርግ ሰሀኖችን ፈለገችና ቸኮሌቶቾን በመዘርገፍ ቦታ ሰጠዋቸው ።
‹‹አዎ አሁን የጎደለው ሙዚቃና ቃልዬ ብቻ ነው።››አለችና ሙዚቃ ለመክፈት ወደመኝታ ቤት ገባች።ወደጂፓሱ ሄደችና ሶኬቱን ሰካችው.. እላዩ ላይ ፍላሽ ስለነበረ ከፈተችውና ድምፅን መጥና ወደሳሎን ልትመልስ ስትል አይኗ የቃልን አልጋ ላይ አረፈ..ከተነጠፈው ሰማያዊ የአልጋ ልብስ ላይ ሁለት ነጫጭ ፓስታዎች ተደራርበው ተቀምጠዎል።ለምን እንደሆነ ባይገባትም አልፋቸው መሄድ አልፈለገችም።ወደኃላ ተመለሰችና የአልጋው ጠርዝ ላይ በመቀመጥ አነሳቻቸው፡፡ ሁለቱንም በሁለት እጆቾ ይዛ ከላይ የተፃፈባቸውን አድራሻ አነበበች፡፡
አንደኛው‹‹ከቃል ለጊፋቲ የተፃፈ የስንብት ደብዳቤ ››ይላል።
‹‹የስንብት› ማለት ምን ማለት ነው?።አዎ ገባኝ መድህኔን ልታገባ ስለሆነ እየተሰናታት ነው…።በዚህ መጠን ተበሳጭቶብሻል ማለት ነው..ደግ አደረገ›› አለችና በውስጧ በስኬቶ በመኩራራት ፈነጠዘች፡፡
"እሱን ወደነበረበት አልጋ ላይ ወርወር በማድረግ ሁለተኛውን ገልብጣ፡፡ አድራሻውን ማየት ጀመረች፡፡ በተመሳሳይ ቀለም በአንዳ አይነት የፊደል አጣጣል የተፃፈ ነው፡፡ከቃል ለልዩ የተፃፈ የስንብት ደብዳቤ ይላል፡፡በዚህ ወቅት የቤቱ አየር ተበከለ ፤መተንፈስ ብቻ ሳይሆን አይኖቾን ከፍታ አካባቢዋን ሁሉ ማየት ነው ያቃታት.. ፖስታውን በሚንቀጠቀጡ እጇቾ ቀዳዳ ከፈተችው፡፡
‹ልዩ እንዲህ ያደረኩት አንቺን በአካል አግኝቶ መሰናበት ቀላል ሆኖ ስላላገኘሁት ነው።አንቺና ጊፍቲ ከአባቴ ቀጥሎ በዚህች ምድር ያላችሁኝ የቅርቤም የልቤም ሰዎች ናችሁ።ልዩ እኔ ከአሁን ወዲህ የለውም...እንደምታውቂው ነፍሴ በዚህ አለም ኳኳታና ትርምስ ደስተኛ አይደለችም።ከዚህ በላይ በውስጧ መኳተን ለእኔም ሆነ በዙሪያዬ ላሉ ሰዎች መልካም መስሎ አልታየኝም።ወደእዚህች ምድር የመጣሁበትን ምክንያት ለመመርመር ፀጥታ ወደአረበበትና በፅሞና ማሰላሰል ወደምችልበት ቦታ ማለቴ ወደገዳም አምርቼያለሁ።ነግሬሽ ባላውቅም ወደእዛ መሄድ የረጅም ጊዜ ውጥኔ ነበር...ግን ያው ይህቺ አለም የራሷ የሆነ ወጥመድ አላትና እስከአሁን ሊሳካልኝ አልቻለም ነበር።
ለማንኛውም እግዚያብሄር ነገሮች እንዲከወኑ የሚፈቅድበት የራሱ የሆነ ጊዜ አለው ...እናም ዛሬ ቀኗ ሆነችና ህልሜ ተሳካ።ካዛሬ ጀምሮ እኔ የመንፈሳዊው አለም ምልምል ወታደር ሆኜ ተመርጬለሁ።ጮርቃ የሆነውን መንፈሳዊ ህይወቴንም ጥልቀት ያለው የበሰለና ለሌላው የሚተርፍ እስኪሆን ድረስ በልምምድ ተጋለሁ ሁለት አመትም ፈጀብኝ ሀያ አመት ካልሆነም እድሜ ልክ አያስጨንቀኝም...በመንፈሳዊ ልምምድ ውስጥ ወደ ሰማያዊ ንቃት ለማደግ ምችለውን ሁሉ አደርጋለሁ።እግዚያብሄርም እንደሚያግዘኝ እተማመናለሁ። አንቺም እንደምትፀልይልኝ ጥርጥር የለኝም።እንግዲህ ልዩ የህይወት አላማዬ አስገድዶኝ በመንፈሳዊ ተልዕኮ ተገድጄ ካልሆነ በስተቀር ከምሄድበት የፅሞናና የፀጥታ ቦታ ወጥቼ ወደእናንተ የምመጣ ስለማይመስለኝ ይህ ስንብት የመጨረሻችን ነው።ግን ደግሞ በሚቀጥለው አለም በተለየ ሁኔታ እንገናኛለን የሚል የፀና እምነት አለኝ።
በስተመጨረሻ ሁለት ነገሮችን እንድታደርጊልኝ እጠይቅሻለሁ ..የመጀመሪያው ለጊፍቲ ጥሩ ጓደኛ እንድትሆኚያትና ሁለተኛው ደግሞ በተቻለሽ መጠን አባቴን እንድትጠይቂው ነው።ያው አንቺም አባት የለሽም አይደል... አባቴን ሸልሜሻለሁ።የቤቱን ዕቃ ከጊፍቲ ጋር ተማክራችሁ እንደሚሆን አድርጉት ወይ ለተቸገረ ስጡት...ብቻ እንደመሠላችሁ። በስተመጨረሻ በእጆቼ ጣቶች በጥልቅ ምስጋናና በፍፅም ፍቅር የመጨረሻ ምሳ አዘጋጅቼልሻለሁ...ጣፍጦሽ እንደምትበይው እርግጠኛ ነኝ።በይ ቸው..እስከአሁን አብረን በቆየንባቸው ጊዜያቶች ስላሳየሽኝ ደግነት፤ስለ ሰጠሸኝ ፍቅር፡ስለአጎናፀፍሽኝ ደስታ ከልቤ አመሰግናለሁ!! አመስገናለሁ!!! አመሰግናለሁ... የእግዜያብሄር መንፈስ በልብሽ ይንገስ.. .አሜን
...እራሷን ተቆጣጥራ ፌንት በልታ ወደኃላዋ ተዘርራ ሳትወድቅ ደብዳቤውን አንብባ ጨረስችው.የዛ አይነት ፅናትና ብርታት ከየት እንዳመጣቸ ለራሷም ደነቃት...ምን እየተሠማት እንደሆነ ማወቅ አልቻለችም።
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍30❤1🥰1😢1
✍ ልብ ወለድ በፅዮን ✍ fiction ❤️😘:
#አሮራ
ግማሽ ልቤንና ግማሽ ነፍሴን ያመኛል
ምዕራፍ-36
#ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
🍎🍎🍎
በየደቂቃዎ በሚሊዬን የሚሆን የሰውነታችን ሴሎች ሞተው በሚሊዬን የሚሆኑ አዳዲስ ሴሎች ይፈጠራሉ።ያ ማለት በየቀኑ ጥቂት በጥቂት እያረጀን እንፈርሳለን...በየቀኑ ደግሞ ጥቂት በጥቂት እየታደስንና እየተወለድን እንመጣለን።አሮራ ግን አሁን እየተሰማት ያለው ፈፅሞ መታደስ አይደለም ..እንደውም ፈርሶ መበታተን የጀመረ ያለፈ ስርዓት ባረጀ ርዕዬት ሳቢያ ያስገናባው ሀልት እንደሆነች አይነት ስሜት ነው እየተሰማት ያለው…
እንዴት ግን በ22 አመቴ እንደዚህ አረጀው….?እንዴት በዚህ እድሜዬ በእንደዚህ እይነት መንገድ በሰው ተጠልፌ ለመታልና ለመክሰም ተዘጋጀው…..በብረት ፍርግርግ በተሰራ የመስታወት መስኮት አጠገብ ባለ ወንበር ተቀምጣ አይኗን ግቢው ውስጥ ባሉ አረንጓዴ ትክሎችና አበቦች አማትራ መልስ የሌላቸው ጥያቄዎችን እራሷን በመጠየቅ እየተብሰለሰለች ነው፡፡ጋርዶቹ አሁንም በራፏ ላይ ተገትረው እየጠበቋት ነው፡፡አሮሯ ውጩ ናፍቋታል....መድረክ ላይ እየተወዛወዙ መዝፈን ናፍቋታል...የመንግስቱ ልብን የሚያቀልጡና ውስጥን የሚያሞቁ ውብ የፍቅር ሚሴጆችን ማንበብ በጣም ናፍቋታል...ከዚህ ሁሉ ውጥንቅጥ እራሷን የምታወጣበትን እና ነፃ ሰው የምትሆንበትን ቀን ናፍቋታል።
በራፉ ተከፈተ…‹‹..ምንም አልፈልግም …ውጡልኝ››እይታውን ከመስኳቱ ወደውስጥ ሳትመልስ አምቧረቀች፡፡
ወደውስጥ ዘልቆ እየገባ‹‹እኔንም አትፈልጊኝም ማለት ነው?››አላት..አቶ ግርማ ነበረ….
ድምጹን ስትሰማ አንዘረዘራት‹‹በህይወቴ በዚህ ልክ ሰው ያስጠላኛል ብዬ አስቤ አላውቅም ነበር…››አለችው ፡፡
‹‹ጥሩ ነው….ዛሬ ደግሞ ሙሉ በሙሉ ድነሽ ወደአቋምሽ ተመልሰሻል…የግንባርሽ ጠባሳም በቀላል ሰርጀሪ እንደሚስተካከል እርግጠኛ ነኝ››አላት፡፡
‹‹አዎ …ግን መገደሌ ላይቀር ወደአቋሜ መመለስ ሆነ ጠባሳዬን በሰርጀሪ ማስወገድ ምን ይረባኛል?››
‹‹አትሳሳቺ… ምንም ቢሆን እኮ ያስደኩሽ ልጄ እና ወለላሽን ያጠጣሺኝ ፍቅረኛዬ ነሽ…ዝም ብዬማ አልገልሽም…ከተስማማን ለምን ገድልሻለሁ?››አለና ከፊት ለፊቷ አልጋው ጠርዝ ላይ ተቀመጠ፡፡
‹‹ምንድነው የምትፈልገው …?.በቃ ወደፓሊስ ጣቢያ አልሄድም….ልቀቀኝ…ማለቴ ሙሉ በሙሉ ከህይወትህ አውጣኝ…ንብረቴን አስረክበኝ ከዛ አትደረስብኝ አልደርስብህም››በማለት ለቀናት ስታብሰለስለው የከረመችውን የመደራደሪያ ሀሳብ አቀረበችለት፡፡
‹ጥሩ… ወደፖሊስ ላለመሄድ መወሰንሽ ከስሜት የፀዳ ውሳኔ እየወሰንሽ እንደሆነ የስታውቃል…..ሙሉ በሙሉ ከህይወቴ ውጣ ላልሽውም እኔም ቀድሜ አስቤ ውሳኔ ላይ የደረስኩበት ጉዳይ ስለሆነ ያስማማናል….ያልገባኝ ንብረቴ ያልሽው ነው….?የእናትሽን ውርስ እየጠየቅሽ መሆኑ ነው?››
በድንጋጤና በገረሜታ አፍጥጣ አየችው‹‹የምን ውርስ ትላለህ እንዴ…..?ከ15 አመት ጀመሬ በናይትክለብ እየዘፈንኩ ነው…በአመት ከአምስት ጉዞ በላይ ወጭ ሀገር በመሄድ እንሰራለን…አንድ አልበም አሳትሜ በዛም ብዙ ብር ተገኝቶበታል….ይሄን ቤት በእኔ ብር ነው የገዛሀው…ስሙም በእኔ ነው….አንድ ኤክስካባተር ማሽንም በስሜ እንደተገዛ ነገረኸኛል…ሌላም ብዙ ብዙ…ግን እኔ አሁን ኤክስካባተሩንና ይሄንን ቤት ብቻ ከነሰነዶቹ አስረክበኝ ነው ምልህ…..ከዛ አህቴን ስጠኝ በቃ…የራሳችን ኑሮ እንኖራለን የራስሀን ኑሮ ኑር…ልናስቸግርህ አንፈልግም፡፡››
ከትከት ብሎ ሳቀ
‹‹ምነው የሚያስቅ ነገር ተናገርኩ…?››አለችው በመፀየፍ አስተያየት፡፡
‹‹አይ ገርሞኝ ነው…. አንቺ በቃ እንደሶስት አመት ህፃን ልጅ የተነገረሽን ሁሉ ታምኛለሽ ማለት ነው…?የምን ኤክስካቫተር ነው በአንቺ ስም ያለው…?ማሽኑ በእህትሽ ስም ነው ያለው….፡፡ይሄ ቤትም እንደዛው…፡፡በስምሽ ያለው አንድ ብቸኛ ነገር ቢኖር የምትነጂያት መኪና ብቻ ነው፡፡››
‹‹ምን አይነት አጋሰስ ሰው ነህ ግን..?››
‹‹አፍሽን መክፈት አቁመሽ የምልሽን ስሚኝ…አሁን ሻንጣሽን ሰብስበሽ ከዚህ ሀገር ትሄጂያለሽ…የፈለግሽን ሀገር ምረጪና ተዘጋጂ… እኔ ጉዞውን አመቻችልሻለው….በሰላምና በፀጥታ ትሄጂያለሽ…ማንንም አታገኚም ያንን ጎረምሳሽንም አታገኚም….ሄደሽም አትደውይለትም….እኔ ሳላውቅና ሳልፈቅድልሽም ወደሀገርቤት መመለስ አትችይም…እዛ አስክትለምጂና ስራ መስራት እስክትጀምሪ የምትጠቀሚበት አንድ 10ሺ ዶላር አዘጋጅልሻለው››
‹‹ቆይ ያን ያህል ጅል እመስልሀለው….?ልጅነቴን ዘርፍክ….ንብረቴን ዘርፈክህ….እናቴን ዘረፍክው…ሞራሊን ዘረፍክ …ባዶ ሙልጬን ወደውጭ ስትልከኝ አሺ ይሁን ብዬ የምሄድ ይመስልሀል…?ከዛ ይልቅ በለመደ እጅህ እንደእናቴ ብትገድለኝ እመርጣለው፡፡››
‹‹አይ እኔም አልገድልሽም..አንቺም እኔ አድርጊ እንዳልኩሽ ታደርጊያለሽ››
‹‹እንደዛ እንደማደርግ በምን እርግጠኛ ሆንክ…?አስገድደህና ጭንቅላቴ ላይ ሽጉጥ በመደቀን ኤርፖርት በራፍ ድረስ ልትወስደኝ ትችል ይሆናል…አውሮፕላን ውስጥ የምታስገባኝ ግን እንዴት አድርገህ ነው?›ስትል ያልገባትን ጥያቄ የጠየቀችው፡፡
‹‹ለእህትሽ ስትይ የምልሽን ታደርጊያለሽ››
‹‹ማለት .?.አልገባኝም…ይእ ጉዳይ ከእህቴ ጋር ምን ያገናኘዋል?››
‹‹እህትሽ ባንቺ አለመኖር ደስተኛ የሆነች መስለኛል…መኝታ ክፍሏን ሁላ ቀይራለች…አሁን አብራኝ ነው የምትተኛው››
…አሮራ አቅለሸለሻት…ከተቀመጠችበት ወንበር ተንሸራታ ወረደችና ወለሉ ላይ ተንበረከከች…..
‹‹አንተ..ስጋህ እኮ ነች….የአብራክህ ክፍይ…ለዛውም አንድ ፍረዬ ልጅ…››
‹‹እንግዲህ ነገርኩሸ…..እኔ አንዴ በእንደዚህ አይነት ጉዳይ ስለተጨመላለቅኩ ግድ አይሰጠኝም….ይሄ ሁሉ እንዳይሆን የምትፈልጊ ከሆነ እንዳልኩሽ አድርጊ… ..አትፈታተኚኝ…በይ ቸው … ነገ ስመጣ መሄድ የምትፈልጊበትን ሀገር መርጠሸ ጠብቂኝ ››ብሎ ከተቀመጠበት ተነሳና ወጥቷ ሄደ..አሮራ እዛው በተንበረከከችበት ወለላ ላይ ዝርር ብላ ተኛች፡፡
///
ትዕግስት ከመንግስቱ ጋር ቦሌ አካባቢ የሚገኝ አንድ ሆቴል ውስጥ ቁጭ ብለው የአሮራን አጎት እዝራን እየጠበቁት ነው፡፡ስለአሮራ ጉዳይ…እስከአሁን የደረሱበትን መረጃ በመነጋር በቀጣይ ምን ማድረግ እንዳለባቸው በጋራ ለመወሰን ነው፡፡
‹‹ማታ እንዴት ሆንሽ››ሲል ጠየቃት መንግስቱ ትዕግስት ማታ ከግርማ ጋርቤርጎ ውስጥ ገብታ አብራ በማደሮ ያጋጠማትን ነገር ነው የሚያወራት፡፡
‹‹ሲኦል ውስጥ ነው ያሳለፍኩት››በአጩሩ መለሰችለት፡፡
‹‹ከማትፈልጊው ሰው ጋር ለእኔ ስትይ አንድትተኚ በማድረግ በፀፀት ስቃጠል ነው ያደርኩት…..ያሰተሳሰብ ብቃቴ ደብዝዞል…..እምቢ ብትይኝ ጥሩ ነበር››አላት
‹‹አይዞህ እንደምንም አምልጬያለው››
የጨገገ ፊቱ በከፊልም ቢሆን ፈገግ አለ…‹‹አትይኝም …?እንዴት ሆኗ?››
የለበሰችውን የቀኝ እግር የጅንስ ሱሪ ወደላይ ሰበሰበችና የተጋጋጠ እግሯን አሳየችው‹‹እንዴ ምን ሆንሽ ?አምቢ ስላልሽው ደበደበሽ እንዴ?››
‹‹አይደለም….ስናወራ አምሽተን…ለአንተ ያላኩልህን ንግግራችን ካጠናቀቅን በኃላ መተኛ ሰዓታችን ሲደርስ…ከስልኬ ሙዚቃ ከፈትኩና እንድነስ አልኩት ..እሺ ብሎኝ ስንደንስ…በመሀከል ሲያሽከርክረኝ ሆነ ብዬ ተንሸራተትኩና ወለል ላይ ተዘረርኩ… ከዛ በቃ የውሸት ስሬ ዞረ ብዬ ተዘረርኩ….እግሬን አላስነካ አልኩ…የወገቤ ስር ተበጠሰ ..እህህሀህ..ስልበት አደርኩ…በለሊት ተነስቶ የግል ሆሲፒታል ወሰደኝ..እናቴ ጋር ሄጄ ብተኛ ይሻላል አልኩት..
#አሮራ
ግማሽ ልቤንና ግማሽ ነፍሴን ያመኛል
ምዕራፍ-36
#ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
🍎🍎🍎
በየደቂቃዎ በሚሊዬን የሚሆን የሰውነታችን ሴሎች ሞተው በሚሊዬን የሚሆኑ አዳዲስ ሴሎች ይፈጠራሉ።ያ ማለት በየቀኑ ጥቂት በጥቂት እያረጀን እንፈርሳለን...በየቀኑ ደግሞ ጥቂት በጥቂት እየታደስንና እየተወለድን እንመጣለን።አሮራ ግን አሁን እየተሰማት ያለው ፈፅሞ መታደስ አይደለም ..እንደውም ፈርሶ መበታተን የጀመረ ያለፈ ስርዓት ባረጀ ርዕዬት ሳቢያ ያስገናባው ሀልት እንደሆነች አይነት ስሜት ነው እየተሰማት ያለው…
እንዴት ግን በ22 አመቴ እንደዚህ አረጀው….?እንዴት በዚህ እድሜዬ በእንደዚህ እይነት መንገድ በሰው ተጠልፌ ለመታልና ለመክሰም ተዘጋጀው…..በብረት ፍርግርግ በተሰራ የመስታወት መስኮት አጠገብ ባለ ወንበር ተቀምጣ አይኗን ግቢው ውስጥ ባሉ አረንጓዴ ትክሎችና አበቦች አማትራ መልስ የሌላቸው ጥያቄዎችን እራሷን በመጠየቅ እየተብሰለሰለች ነው፡፡ጋርዶቹ አሁንም በራፏ ላይ ተገትረው እየጠበቋት ነው፡፡አሮሯ ውጩ ናፍቋታል....መድረክ ላይ እየተወዛወዙ መዝፈን ናፍቋታል...የመንግስቱ ልብን የሚያቀልጡና ውስጥን የሚያሞቁ ውብ የፍቅር ሚሴጆችን ማንበብ በጣም ናፍቋታል...ከዚህ ሁሉ ውጥንቅጥ እራሷን የምታወጣበትን እና ነፃ ሰው የምትሆንበትን ቀን ናፍቋታል።
በራፉ ተከፈተ…‹‹..ምንም አልፈልግም …ውጡልኝ››እይታውን ከመስኳቱ ወደውስጥ ሳትመልስ አምቧረቀች፡፡
ወደውስጥ ዘልቆ እየገባ‹‹እኔንም አትፈልጊኝም ማለት ነው?››አላት..አቶ ግርማ ነበረ….
ድምጹን ስትሰማ አንዘረዘራት‹‹በህይወቴ በዚህ ልክ ሰው ያስጠላኛል ብዬ አስቤ አላውቅም ነበር…››አለችው ፡፡
‹‹ጥሩ ነው….ዛሬ ደግሞ ሙሉ በሙሉ ድነሽ ወደአቋምሽ ተመልሰሻል…የግንባርሽ ጠባሳም በቀላል ሰርጀሪ እንደሚስተካከል እርግጠኛ ነኝ››አላት፡፡
‹‹አዎ …ግን መገደሌ ላይቀር ወደአቋሜ መመለስ ሆነ ጠባሳዬን በሰርጀሪ ማስወገድ ምን ይረባኛል?››
‹‹አትሳሳቺ… ምንም ቢሆን እኮ ያስደኩሽ ልጄ እና ወለላሽን ያጠጣሺኝ ፍቅረኛዬ ነሽ…ዝም ብዬማ አልገልሽም…ከተስማማን ለምን ገድልሻለሁ?››አለና ከፊት ለፊቷ አልጋው ጠርዝ ላይ ተቀመጠ፡፡
‹‹ምንድነው የምትፈልገው …?.በቃ ወደፓሊስ ጣቢያ አልሄድም….ልቀቀኝ…ማለቴ ሙሉ በሙሉ ከህይወትህ አውጣኝ…ንብረቴን አስረክበኝ ከዛ አትደረስብኝ አልደርስብህም››በማለት ለቀናት ስታብሰለስለው የከረመችውን የመደራደሪያ ሀሳብ አቀረበችለት፡፡
‹ጥሩ… ወደፖሊስ ላለመሄድ መወሰንሽ ከስሜት የፀዳ ውሳኔ እየወሰንሽ እንደሆነ የስታውቃል…..ሙሉ በሙሉ ከህይወቴ ውጣ ላልሽውም እኔም ቀድሜ አስቤ ውሳኔ ላይ የደረስኩበት ጉዳይ ስለሆነ ያስማማናል….ያልገባኝ ንብረቴ ያልሽው ነው….?የእናትሽን ውርስ እየጠየቅሽ መሆኑ ነው?››
በድንጋጤና በገረሜታ አፍጥጣ አየችው‹‹የምን ውርስ ትላለህ እንዴ…..?ከ15 አመት ጀመሬ በናይትክለብ እየዘፈንኩ ነው…በአመት ከአምስት ጉዞ በላይ ወጭ ሀገር በመሄድ እንሰራለን…አንድ አልበም አሳትሜ በዛም ብዙ ብር ተገኝቶበታል….ይሄን ቤት በእኔ ብር ነው የገዛሀው…ስሙም በእኔ ነው….አንድ ኤክስካባተር ማሽንም በስሜ እንደተገዛ ነገረኸኛል…ሌላም ብዙ ብዙ…ግን እኔ አሁን ኤክስካባተሩንና ይሄንን ቤት ብቻ ከነሰነዶቹ አስረክበኝ ነው ምልህ…..ከዛ አህቴን ስጠኝ በቃ…የራሳችን ኑሮ እንኖራለን የራስሀን ኑሮ ኑር…ልናስቸግርህ አንፈልግም፡፡››
ከትከት ብሎ ሳቀ
‹‹ምነው የሚያስቅ ነገር ተናገርኩ…?››አለችው በመፀየፍ አስተያየት፡፡
‹‹አይ ገርሞኝ ነው…. አንቺ በቃ እንደሶስት አመት ህፃን ልጅ የተነገረሽን ሁሉ ታምኛለሽ ማለት ነው…?የምን ኤክስካቫተር ነው በአንቺ ስም ያለው…?ማሽኑ በእህትሽ ስም ነው ያለው….፡፡ይሄ ቤትም እንደዛው…፡፡በስምሽ ያለው አንድ ብቸኛ ነገር ቢኖር የምትነጂያት መኪና ብቻ ነው፡፡››
‹‹ምን አይነት አጋሰስ ሰው ነህ ግን..?››
‹‹አፍሽን መክፈት አቁመሽ የምልሽን ስሚኝ…አሁን ሻንጣሽን ሰብስበሽ ከዚህ ሀገር ትሄጂያለሽ…የፈለግሽን ሀገር ምረጪና ተዘጋጂ… እኔ ጉዞውን አመቻችልሻለው….በሰላምና በፀጥታ ትሄጂያለሽ…ማንንም አታገኚም ያንን ጎረምሳሽንም አታገኚም….ሄደሽም አትደውይለትም….እኔ ሳላውቅና ሳልፈቅድልሽም ወደሀገርቤት መመለስ አትችይም…እዛ አስክትለምጂና ስራ መስራት እስክትጀምሪ የምትጠቀሚበት አንድ 10ሺ ዶላር አዘጋጅልሻለው››
‹‹ቆይ ያን ያህል ጅል እመስልሀለው….?ልጅነቴን ዘርፍክ….ንብረቴን ዘርፈክህ….እናቴን ዘረፍክው…ሞራሊን ዘረፍክ …ባዶ ሙልጬን ወደውጭ ስትልከኝ አሺ ይሁን ብዬ የምሄድ ይመስልሀል…?ከዛ ይልቅ በለመደ እጅህ እንደእናቴ ብትገድለኝ እመርጣለው፡፡››
‹‹አይ እኔም አልገድልሽም..አንቺም እኔ አድርጊ እንዳልኩሽ ታደርጊያለሽ››
‹‹እንደዛ እንደማደርግ በምን እርግጠኛ ሆንክ…?አስገድደህና ጭንቅላቴ ላይ ሽጉጥ በመደቀን ኤርፖርት በራፍ ድረስ ልትወስደኝ ትችል ይሆናል…አውሮፕላን ውስጥ የምታስገባኝ ግን እንዴት አድርገህ ነው?›ስትል ያልገባትን ጥያቄ የጠየቀችው፡፡
‹‹ለእህትሽ ስትይ የምልሽን ታደርጊያለሽ››
‹‹ማለት .?.አልገባኝም…ይእ ጉዳይ ከእህቴ ጋር ምን ያገናኘዋል?››
‹‹እህትሽ ባንቺ አለመኖር ደስተኛ የሆነች መስለኛል…መኝታ ክፍሏን ሁላ ቀይራለች…አሁን አብራኝ ነው የምትተኛው››
…አሮራ አቅለሸለሻት…ከተቀመጠችበት ወንበር ተንሸራታ ወረደችና ወለሉ ላይ ተንበረከከች…..
‹‹አንተ..ስጋህ እኮ ነች….የአብራክህ ክፍይ…ለዛውም አንድ ፍረዬ ልጅ…››
‹‹እንግዲህ ነገርኩሸ…..እኔ አንዴ በእንደዚህ አይነት ጉዳይ ስለተጨመላለቅኩ ግድ አይሰጠኝም….ይሄ ሁሉ እንዳይሆን የምትፈልጊ ከሆነ እንዳልኩሽ አድርጊ… ..አትፈታተኚኝ…በይ ቸው … ነገ ስመጣ መሄድ የምትፈልጊበትን ሀገር መርጠሸ ጠብቂኝ ››ብሎ ከተቀመጠበት ተነሳና ወጥቷ ሄደ..አሮራ እዛው በተንበረከከችበት ወለላ ላይ ዝርር ብላ ተኛች፡፡
///
ትዕግስት ከመንግስቱ ጋር ቦሌ አካባቢ የሚገኝ አንድ ሆቴል ውስጥ ቁጭ ብለው የአሮራን አጎት እዝራን እየጠበቁት ነው፡፡ስለአሮራ ጉዳይ…እስከአሁን የደረሱበትን መረጃ በመነጋር በቀጣይ ምን ማድረግ እንዳለባቸው በጋራ ለመወሰን ነው፡፡
‹‹ማታ እንዴት ሆንሽ››ሲል ጠየቃት መንግስቱ ትዕግስት ማታ ከግርማ ጋርቤርጎ ውስጥ ገብታ አብራ በማደሮ ያጋጠማትን ነገር ነው የሚያወራት፡፡
‹‹ሲኦል ውስጥ ነው ያሳለፍኩት››በአጩሩ መለሰችለት፡፡
‹‹ከማትፈልጊው ሰው ጋር ለእኔ ስትይ አንድትተኚ በማድረግ በፀፀት ስቃጠል ነው ያደርኩት…..ያሰተሳሰብ ብቃቴ ደብዝዞል…..እምቢ ብትይኝ ጥሩ ነበር››አላት
‹‹አይዞህ እንደምንም አምልጬያለው››
የጨገገ ፊቱ በከፊልም ቢሆን ፈገግ አለ…‹‹አትይኝም …?እንዴት ሆኗ?››
የለበሰችውን የቀኝ እግር የጅንስ ሱሪ ወደላይ ሰበሰበችና የተጋጋጠ እግሯን አሳየችው‹‹እንዴ ምን ሆንሽ ?አምቢ ስላልሽው ደበደበሽ እንዴ?››
‹‹አይደለም….ስናወራ አምሽተን…ለአንተ ያላኩልህን ንግግራችን ካጠናቀቅን በኃላ መተኛ ሰዓታችን ሲደርስ…ከስልኬ ሙዚቃ ከፈትኩና እንድነስ አልኩት ..እሺ ብሎኝ ስንደንስ…በመሀከል ሲያሽከርክረኝ ሆነ ብዬ ተንሸራተትኩና ወለል ላይ ተዘረርኩ… ከዛ በቃ የውሸት ስሬ ዞረ ብዬ ተዘረርኩ….እግሬን አላስነካ አልኩ…የወገቤ ስር ተበጠሰ ..እህህሀህ..ስልበት አደርኩ…በለሊት ተነስቶ የግል ሆሲፒታል ወሰደኝ..እናቴ ጋር ሄጄ ብተኛ ይሻላል አልኩት..
👍51❤8🔥1👏1😁1
ላድርስሽ ሲለኝ…እናቴ ሀይለኛ ሴት እንደሆነችና በሰፈር መታየት እንደሌለበት ነግሬው በራይድ ሸኘኝ..ከዛ ራይዱ እዙሮ አንተ ጋር አምጥቶ ጣለኝ…››ብላ ያጋጠማትን በአጭሩ አስረዳችው፡፡
‹‹በጣም አደገኛ ሴት ነሽ ..››ሲላት አዝራ አጠገባቸው ደርሶ ሰላም ሳይላቸው ወንበር ስቦ እየተቀመጠ ነበር፡፡
ስሜታችን ከምክንያታዊነት ጋር በተቃራኒ ገፅ የሚቆም አይደለም።ግን ነገሮች በምክንያታዊ ትንተና ተደግፈው ማረጋገጫ ከማግኘታቸው በፊት ቀድመው ከፊት እራሳቸውን ይገለፃሉ ።ቆይቶ ግን በምክንያት እና ሳቢያ ትንታኔ የመደገፍና የመረጋገጥ እድል ሊኖራቸው ይችላል።እና ስሜታዊ መሆን ጥሩ የሚሆኑባቸው ብዙ የህይወት አጋጣሚዋች አሉ።ትዕግስት አሁን ያለችበት የስሜት ንረት ጥሩ ነው አይደለም አታውቅም ..ግድም አይሰጣትም….አሁን የምታውቀውን ሚስጥር ለመናገር ወስናለች….ውሳኔዋ ምን እንደሚያስከትል መገመት አትችልም….ግን የሆነው ይሁን ብላ ወስናለች….ሞባይሎን ከፈተችና አተ ግርማና አሮራ ንታ ቤት ቢስጥር አስቀምታ የቀረፀችው የወሲብ ግንኑነታችውን የሚያሳየውን ቪዲዬ ልታሳቸው ዝግጁ ሆነች፡፡
"ይሄንን ቨዲዬ ካየ በኃላ ለእሷ መጨነቅና መፋለሙን ይቀጥላል ወይስ ቁርጥ አርጎለት እስከጭራሹ ይጠላታል..እንደገዛ ልጁ የሚያያት አጎቷስ ምን ይሰማዋል….?"በትዕግስት አእምሮ የሚጉላሉ የስጋት ጥያቄዎች ናቸው።
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
‹‹በጣም አደገኛ ሴት ነሽ ..››ሲላት አዝራ አጠገባቸው ደርሶ ሰላም ሳይላቸው ወንበር ስቦ እየተቀመጠ ነበር፡፡
ስሜታችን ከምክንያታዊነት ጋር በተቃራኒ ገፅ የሚቆም አይደለም።ግን ነገሮች በምክንያታዊ ትንተና ተደግፈው ማረጋገጫ ከማግኘታቸው በፊት ቀድመው ከፊት እራሳቸውን ይገለፃሉ ።ቆይቶ ግን በምክንያት እና ሳቢያ ትንታኔ የመደገፍና የመረጋገጥ እድል ሊኖራቸው ይችላል።እና ስሜታዊ መሆን ጥሩ የሚሆኑባቸው ብዙ የህይወት አጋጣሚዋች አሉ።ትዕግስት አሁን ያለችበት የስሜት ንረት ጥሩ ነው አይደለም አታውቅም ..ግድም አይሰጣትም….አሁን የምታውቀውን ሚስጥር ለመናገር ወስናለች….ውሳኔዋ ምን እንደሚያስከትል መገመት አትችልም….ግን የሆነው ይሁን ብላ ወስናለች….ሞባይሎን ከፈተችና አተ ግርማና አሮራ ንታ ቤት ቢስጥር አስቀምታ የቀረፀችው የወሲብ ግንኑነታችውን የሚያሳየውን ቪዲዬ ልታሳቸው ዝግጁ ሆነች፡፡
"ይሄንን ቨዲዬ ካየ በኃላ ለእሷ መጨነቅና መፋለሙን ይቀጥላል ወይስ ቁርጥ አርጎለት እስከጭራሹ ይጠላታል..እንደገዛ ልጁ የሚያያት አጎቷስ ምን ይሰማዋል….?"በትዕግስት አእምሮ የሚጉላሉ የስጋት ጥያቄዎች ናቸው።
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍52❤14
አሮራ
ግማሽ ልቤንና ግማሽ ነፍሴን ያመኛል
ምዕራፍ-35
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
🍎🍎🍎
መኪና ውስጥ ሆኖ ትዕግስትን ሲጠብቅ ሳዕታት አልፈውታል….እስከአሁን ከእሷ የተሰማ ምንም ነገር የለም….ስልኩ ደጋሞ እየተደወለት እየበጠበጠው ነው…አነሳው
‹‹.እሺ ምነው?››በተሰላቸ ድምጻት ጠየቃት፡፡
‹‹እንዴት ምነው …?የት ነህ ?እየጠበቅኩህ እኮ ነው.››
‹‹አልመጣም አትጠብቂኝ››ዘጋባት…የአጎቱ ሚስት ውቢት ነች
…ከደቂቃዎች በኃላ አሁንም ስልኩ ጠራ …እስከወዲያኛው ዘግቶት ቢገላገል ደስ ይለው ነበር….ግን ያንን ማድረግ አይችልም..ድንገት ትእግስት ልትፈልገው ትችላለች…ስልኩን ከዘጋው ደግሞ አታገኘውም።
አሁን ደግሞ ትብለፅ ነች፡፡
"ሄሎ ምን ፈለግሽ?
‹‹እንዴት ምን ፈለግሽ ?ስራ ቦታ እኮ ነኝ፡፡ እየጠበቅኩህ ነው ..ወደቤት ውሰደኝ እንጂ?
‹‹አልችልም እዛው እደሪ…››
‹‹አይ አሁኑኑ ናና እቤት ውሰደኝ….ደግሞ ብቻዬን ማደር እፈልግም››
ደሙ ተንተከተከ‹‹.ሴትዬ እዛ ገስት ሀውስ ውስጥ ተከራይተው ብቻቸውን የተኙ ወንዶች የሉም..?››
‹‹አሉ ምነው?››
‹‹እያንኳኳሽ ከመሀከላቸው የቆመበት ወንድ ካለ ጠይቂና እሺ ካለሽ አብረሽው ተኚ››ጠረቀመባት፡፡
15 ደቂቃ በኃላ መልሳ ደውለች….አሁን ከቁጥጥር ውጭ እየወጣ ነወ…‹‹.አንቺ አትሰሚኝም እንዴ …አንደትደውይልኝ አልልኩሽም …››
ከቅዱሙ ቀዝቀዝና ልስልስ ብላ ‹‹..እኔ አይደለሁም ውቢት መጥታ ውለጂው እያለችኝ ነው….››
‹‹ስርሽ ነች አሁን?››
‹‹አዎ ስሬ ነች….ስልኩን ላውድ ላይ አድርጊው››
‹‹እሺ ያው እየሰማች ነው ላውድ ላይ አድርጌዋለው››
‹‹ወቢት .››.አቤት
‹‹ትብለፅ…››አቤት
‹‹ሁታችሁም እየሰመችሁኝ ነው››
‹‹አዎ መንጌ …ሁለታችንም እየሰማንህ ነው፡፡
አሁን ሁለታችሁም ተያይዛችሁ ወደትልቁ ቤት ሄዱና…ከዛ ካናዳ ላለው ባላችሁ በቪዲ ኮል ደውሉለትና አውሩት…ከዛ እርስ በርሳችሁ ተቃቅፋችሁ ተኙ…ካለበለዚያ ወንድ ገዝታችሁ ግብ…እንደፈለጋችሁ..ከሁን በኃላ ግን አንዳችሁ ብትደውሉልኝ..ያላችሁበት መጥቼ ግንባራችሁን ነው የምፈረክሰው…ጠረቀመባቸው…..ከዛ ወዲህ አልደወሉለትም…ተንፈስ አለ፡፡
ከምሽቱ አራት ሰዓት አካባቢ በስልኩ ሚሴጅ ደረሰው…፡፡
‹‹ሰውዬው አብረን ካላደርን ብሎ ሙጭች አለ….እስከአሁን ምንም የረባ ነገር አላገኘሁም….የምናድርበት ቤርጎ ቁ-202 ነው…አትጠብቀኝ ወደቤት ሄድ..ጥዋት እንገናኛለን፡፡››የሚል መልዕክት ላከችለት፡፡
በቀጣይ ምን ማድረግ እንዳለበት አሰበ… ስልኩን አወጣና ደወለ….
‹‹ሄሎ የሆነ ስራ ነበረኝ››
‹‹በስልክ ማውራት አልችልም…አሁኑኑ በምልክልህ አድርሻ ና እና አግኘኝ፡፡››
አዎ ሰውዬውን ማሳፈን እንዳለበት ወስኗል…ትዕግስት .እስከ ጥዋት ድረስ ስለአሮራ ምንም ፍንጭ እና ተጨባጭ ነገር ካላመጣችለት ሰውዬውን ያሳፍነውና አንድ ስርቻ ወይም ድብቅ መጋዘን ውስጥ ወስዶ በማስገረፍ በገዛ አንደበቱ በግድ እንዲናዘዝ ያደርገዋል…ቢያንስ እሬሳዋን ያልሆነ ቦታ ጥሎት ከሆነ ያንን ሰብስቦ በክብር እንድትቀበር ያደርጋል….የሰውዬውን ቅሌትና ወንጀልም ሀገር እንዲያውቅ ያደርጋል…ግን ለመንግሰት አሳልፎ አይሰጠውም….አደባባይ ላይ ይሰቅለዋል….እና እሬሳው እንዲቃጠል ያደርጋል አዎ ውሳኔው እንደዛ ነው፡፡
ትእግስት እና አቶ ግርማ የተከራዩበት ክፍል እንደገቡ ነበር ሊከመርባት የፈለገው.."ቆይ ግረምሽዬ የት ይሄድብሀለው..ገና መጠጡን አልጠገብኩም..ትንሽ እየጠጣን እናውራ "አለችና አረጋጋችው።
"የእኔ እመቤት አንቺ ያልሽው ሁሉ ይፈጻማል" አለና ሶፋው ላይ ዘጭ ብሎ ተቀመጠ…ብርጭቆውን አነሳችን ውስኪውን ቀድታ አቀበለችው..ተጎነጨለትና አስቀመጠው..ለራሷም ቀዳችና ከጎኑ ቁጭ አለች፡፡
ከእሱ ዞር እንደማለት አለችና ስልኳን ርከርድ ላይ በማድረግ ወደእሱ ተጠግታ ተቀመጠች።
"ከአሮራ አኮ አንድ ቀን ብቻችንን ከከተማ ወጥተን ለመዝናናትና እንዲህ ዘና ለማለት ቃል ገብታልኝ ነበረ….
‹‹እርሺው….ከዛሬ በኃላ ከእሷ ጋር ለማድረግ ያሰብሽውን ከእኔ ጋር ነው ማድረግ የምትችይው››
‹‹እሱ እንኳን እውነት አይመስለኝም….ስትመጣ ቃሏን ትጠብቃለች…እንደውም ጨበራጩርጩራ ወይም ወንጪ ነው ይዛኝ የምትሄደው ››
‹‹ካልመጣችስ…?››
‹‹ካልመጣች ማለት?እንዴት ላትመጣ ትችላለች?››
‹‹እውነቱን ንገረኝ ካልሺኝ .. እዛው ሰዊድን መኖር ይሻለኛል እያለች ነው….እኔም ልፍቀድላት ወይስ ተመለሺ ልበላት ?እያልኩ ከራሴ ጋር ሙግት ገብቼለው››
‹‹እንዴ ስራዋስ? እዚህ እኮ በጣም ታዋቂና እና ዝነኛ እየሆነች ነው…ጥሩ ኑሮ ነው የምትኖረው ...ምን አጥታ ነው ሰው ሀገር ልኑር የምትለው.?.››
‹‹እኔም እንደዛ ነበር ያልኳት ….ግን ያው እናንተ ሴትች አንዳንዴ አመላችሁ አስቸጋሪ ነው….ትምህርት እማራለሁ..ምናምን እያለች ነው››
‹‹ያንተ የክለብ ስራ ራሱ በተወሰነ መጠን መቀዛቀዙ አይቀርም››
‹‹ለጥቂት ጊዜ አዎ…ግን መፍትሄ አላጣለትም››
‹‹እስቲ አሁን ደውልላትና አገናኘኝ…ሀሳቧን ላስቀይራት እችላለው.፡፡››
‹‹በዚህ ሰዓት…..?›
‹‹ምነው በዚህ ሰዓት እነሱ ጋር ቀን አይደለ….?›
‹‹ቢሆንም መደወል አልችለም…እኔ ስፈልግ ደውልልሀላው..እየደወልክ የምትጨቀጭቀኝ ከሆነ ስልኬን አጠፋለው ብላኛለች…..ስልኳን ካጠፋች ደግሞ ማናችንም ልናገኛት አንችልም…ተይ ባክሽ የእሷ ነገር ከባድ እየሆነብኝ ነው…ለዘላለም ላጣት ነው መሰለኝ…. ብታይ ጭንቅ ብሎኛል..አሮራ ተመልሳ የምትመጣ አይመስለኝም››ያዘነ መስሎ አንገቱን አቀረቀረ
‹‹ቆይ ጋርዶቾ አብራዋት አይደል የሄዱት››
‹‹ወይ አነሱን እኮ አልፈልጋችሁም ብለቸው አሰናብታቸዋለች… ነገ ወይም ተነገ ወዲያ ሊመጡ እየተዘጋጁ ነው፡፡ትእግስት ተስፋ እየቆረጠች መጣች….አሮራን ገድሎ ሳይቀብራት እንዳልቀረ አሁን ወደማመኑ ላይ ነች።
"አሁን ለሊቱን ሙሉ ስለአሮራ እያወራን እና እየተከዝን እናድራልን ወይስ ስለራሳችን እናውራ…?"አላት በመሠላቸት
ወይ ያው ታውቃለህ..አይደል የእንጀራ ጉዳይ ሆኖብኝ ነው…..እሷ ከሌለች እኮ እኔም ስራ የለኝም.."
"አንቺ እኮ ከዘሬ ጀምሮ ስራ አያስፈልግሽም…"
"እና….ድንጋይ ነው የምበላው
"አይ ፍቅር ነው የምትበይው…ከዛሬ ጀምሮ የእኔ ልዬ ረዳት ሆነሽ ተቀጥረሻል…ደሞዝሽም በእጥፍ ይሆንልሻል…"አላት በኩራት ተወጣጥሮ።
"እና ልደሰት?"
"ተደሰቺ…ትንሽ ቆየት ብለን ደግሞ እናሰድገዋለን….እንጋባ ይሆናል....ዋናው አንቺ ብቻ ጥሩ ተንከባካቢ ሁኚ፡፡"
አንጀቷ እያረረ በጥርሷ ግን እየፈገገች"በጥም ነው ምንከባከብህ እንጂ "አለችና ተንጠራርታ ጉንጩን ስማ "መጣሁ እየጠጣህ ጠብቀኝ" ብላ ወደ መታጠቢያ ቤት ገባች የሻወሩን ውሀ ለቀቀችና ስልኳን ከፍታ የቀዳችውን የድምፅ ቅጂ ቀጥታ ለመንግስቱ ላከችለት፡፡
🍎🍎🍎
መንግስቱ መልዕክቱ ሲድርሰው የገዛ መኪና ውስጥ ክንዴ ከሚባል በእስር ቤት ቆይታው አብሮት ታስሮ የነበረ አንድ የጋንግስተር ብድን መሪ ጋር ነበር።…ገቢናውን ከፍቶ ወረደና የተወሰነ ራቅ ብሎ ከፈተው…. አዳመጠው…. መልሶ ከፈተው አደመጠው….ወደመኪናው ተመልሶ መግባት አቃተው…መቼም ዳግመኛ አሮራን እንዳማያገኛት ገባው፣….አሁን ለእሷ ሊያደርግላት ሚችለው አንድነገር ቢኖር ሊበቀልላትና በሆነ ስርቻ በግፋ የፈሰሰ ደሞን በሌላ ደም ማጠብ ነው፡፡
ግማሽ ልቤንና ግማሽ ነፍሴን ያመኛል
ምዕራፍ-35
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
🍎🍎🍎
መኪና ውስጥ ሆኖ ትዕግስትን ሲጠብቅ ሳዕታት አልፈውታል….እስከአሁን ከእሷ የተሰማ ምንም ነገር የለም….ስልኩ ደጋሞ እየተደወለት እየበጠበጠው ነው…አነሳው
‹‹.እሺ ምነው?››በተሰላቸ ድምጻት ጠየቃት፡፡
‹‹እንዴት ምነው …?የት ነህ ?እየጠበቅኩህ እኮ ነው.››
‹‹አልመጣም አትጠብቂኝ››ዘጋባት…የአጎቱ ሚስት ውቢት ነች
…ከደቂቃዎች በኃላ አሁንም ስልኩ ጠራ …እስከወዲያኛው ዘግቶት ቢገላገል ደስ ይለው ነበር….ግን ያንን ማድረግ አይችልም..ድንገት ትእግስት ልትፈልገው ትችላለች…ስልኩን ከዘጋው ደግሞ አታገኘውም።
አሁን ደግሞ ትብለፅ ነች፡፡
"ሄሎ ምን ፈለግሽ?
‹‹እንዴት ምን ፈለግሽ ?ስራ ቦታ እኮ ነኝ፡፡ እየጠበቅኩህ ነው ..ወደቤት ውሰደኝ እንጂ?
‹‹አልችልም እዛው እደሪ…››
‹‹አይ አሁኑኑ ናና እቤት ውሰደኝ….ደግሞ ብቻዬን ማደር እፈልግም››
ደሙ ተንተከተከ‹‹.ሴትዬ እዛ ገስት ሀውስ ውስጥ ተከራይተው ብቻቸውን የተኙ ወንዶች የሉም..?››
‹‹አሉ ምነው?››
‹‹እያንኳኳሽ ከመሀከላቸው የቆመበት ወንድ ካለ ጠይቂና እሺ ካለሽ አብረሽው ተኚ››ጠረቀመባት፡፡
15 ደቂቃ በኃላ መልሳ ደውለች….አሁን ከቁጥጥር ውጭ እየወጣ ነወ…‹‹.አንቺ አትሰሚኝም እንዴ …አንደትደውይልኝ አልልኩሽም …››
ከቅዱሙ ቀዝቀዝና ልስልስ ብላ ‹‹..እኔ አይደለሁም ውቢት መጥታ ውለጂው እያለችኝ ነው….››
‹‹ስርሽ ነች አሁን?››
‹‹አዎ ስሬ ነች….ስልኩን ላውድ ላይ አድርጊው››
‹‹እሺ ያው እየሰማች ነው ላውድ ላይ አድርጌዋለው››
‹‹ወቢት .››.አቤት
‹‹ትብለፅ…››አቤት
‹‹ሁታችሁም እየሰመችሁኝ ነው››
‹‹አዎ መንጌ …ሁለታችንም እየሰማንህ ነው፡፡
አሁን ሁለታችሁም ተያይዛችሁ ወደትልቁ ቤት ሄዱና…ከዛ ካናዳ ላለው ባላችሁ በቪዲ ኮል ደውሉለትና አውሩት…ከዛ እርስ በርሳችሁ ተቃቅፋችሁ ተኙ…ካለበለዚያ ወንድ ገዝታችሁ ግብ…እንደፈለጋችሁ..ከሁን በኃላ ግን አንዳችሁ ብትደውሉልኝ..ያላችሁበት መጥቼ ግንባራችሁን ነው የምፈረክሰው…ጠረቀመባቸው…..ከዛ ወዲህ አልደወሉለትም…ተንፈስ አለ፡፡
ከምሽቱ አራት ሰዓት አካባቢ በስልኩ ሚሴጅ ደረሰው…፡፡
‹‹ሰውዬው አብረን ካላደርን ብሎ ሙጭች አለ….እስከአሁን ምንም የረባ ነገር አላገኘሁም….የምናድርበት ቤርጎ ቁ-202 ነው…አትጠብቀኝ ወደቤት ሄድ..ጥዋት እንገናኛለን፡፡››የሚል መልዕክት ላከችለት፡፡
በቀጣይ ምን ማድረግ እንዳለበት አሰበ… ስልኩን አወጣና ደወለ….
‹‹ሄሎ የሆነ ስራ ነበረኝ››
‹‹በስልክ ማውራት አልችልም…አሁኑኑ በምልክልህ አድርሻ ና እና አግኘኝ፡፡››
አዎ ሰውዬውን ማሳፈን እንዳለበት ወስኗል…ትዕግስት .እስከ ጥዋት ድረስ ስለአሮራ ምንም ፍንጭ እና ተጨባጭ ነገር ካላመጣችለት ሰውዬውን ያሳፍነውና አንድ ስርቻ ወይም ድብቅ መጋዘን ውስጥ ወስዶ በማስገረፍ በገዛ አንደበቱ በግድ እንዲናዘዝ ያደርገዋል…ቢያንስ እሬሳዋን ያልሆነ ቦታ ጥሎት ከሆነ ያንን ሰብስቦ በክብር እንድትቀበር ያደርጋል….የሰውዬውን ቅሌትና ወንጀልም ሀገር እንዲያውቅ ያደርጋል…ግን ለመንግሰት አሳልፎ አይሰጠውም….አደባባይ ላይ ይሰቅለዋል….እና እሬሳው እንዲቃጠል ያደርጋል አዎ ውሳኔው እንደዛ ነው፡፡
ትእግስት እና አቶ ግርማ የተከራዩበት ክፍል እንደገቡ ነበር ሊከመርባት የፈለገው.."ቆይ ግረምሽዬ የት ይሄድብሀለው..ገና መጠጡን አልጠገብኩም..ትንሽ እየጠጣን እናውራ "አለችና አረጋጋችው።
"የእኔ እመቤት አንቺ ያልሽው ሁሉ ይፈጻማል" አለና ሶፋው ላይ ዘጭ ብሎ ተቀመጠ…ብርጭቆውን አነሳችን ውስኪውን ቀድታ አቀበለችው..ተጎነጨለትና አስቀመጠው..ለራሷም ቀዳችና ከጎኑ ቁጭ አለች፡፡
ከእሱ ዞር እንደማለት አለችና ስልኳን ርከርድ ላይ በማድረግ ወደእሱ ተጠግታ ተቀመጠች።
"ከአሮራ አኮ አንድ ቀን ብቻችንን ከከተማ ወጥተን ለመዝናናትና እንዲህ ዘና ለማለት ቃል ገብታልኝ ነበረ….
‹‹እርሺው….ከዛሬ በኃላ ከእሷ ጋር ለማድረግ ያሰብሽውን ከእኔ ጋር ነው ማድረግ የምትችይው››
‹‹እሱ እንኳን እውነት አይመስለኝም….ስትመጣ ቃሏን ትጠብቃለች…እንደውም ጨበራጩርጩራ ወይም ወንጪ ነው ይዛኝ የምትሄደው ››
‹‹ካልመጣችስ…?››
‹‹ካልመጣች ማለት?እንዴት ላትመጣ ትችላለች?››
‹‹እውነቱን ንገረኝ ካልሺኝ .. እዛው ሰዊድን መኖር ይሻለኛል እያለች ነው….እኔም ልፍቀድላት ወይስ ተመለሺ ልበላት ?እያልኩ ከራሴ ጋር ሙግት ገብቼለው››
‹‹እንዴ ስራዋስ? እዚህ እኮ በጣም ታዋቂና እና ዝነኛ እየሆነች ነው…ጥሩ ኑሮ ነው የምትኖረው ...ምን አጥታ ነው ሰው ሀገር ልኑር የምትለው.?.››
‹‹እኔም እንደዛ ነበር ያልኳት ….ግን ያው እናንተ ሴትች አንዳንዴ አመላችሁ አስቸጋሪ ነው….ትምህርት እማራለሁ..ምናምን እያለች ነው››
‹‹ያንተ የክለብ ስራ ራሱ በተወሰነ መጠን መቀዛቀዙ አይቀርም››
‹‹ለጥቂት ጊዜ አዎ…ግን መፍትሄ አላጣለትም››
‹‹እስቲ አሁን ደውልላትና አገናኘኝ…ሀሳቧን ላስቀይራት እችላለው.፡፡››
‹‹በዚህ ሰዓት…..?›
‹‹ምነው በዚህ ሰዓት እነሱ ጋር ቀን አይደለ….?›
‹‹ቢሆንም መደወል አልችለም…እኔ ስፈልግ ደውልልሀላው..እየደወልክ የምትጨቀጭቀኝ ከሆነ ስልኬን አጠፋለው ብላኛለች…..ስልኳን ካጠፋች ደግሞ ማናችንም ልናገኛት አንችልም…ተይ ባክሽ የእሷ ነገር ከባድ እየሆነብኝ ነው…ለዘላለም ላጣት ነው መሰለኝ…. ብታይ ጭንቅ ብሎኛል..አሮራ ተመልሳ የምትመጣ አይመስለኝም››ያዘነ መስሎ አንገቱን አቀረቀረ
‹‹ቆይ ጋርዶቾ አብራዋት አይደል የሄዱት››
‹‹ወይ አነሱን እኮ አልፈልጋችሁም ብለቸው አሰናብታቸዋለች… ነገ ወይም ተነገ ወዲያ ሊመጡ እየተዘጋጁ ነው፡፡ትእግስት ተስፋ እየቆረጠች መጣች….አሮራን ገድሎ ሳይቀብራት እንዳልቀረ አሁን ወደማመኑ ላይ ነች።
"አሁን ለሊቱን ሙሉ ስለአሮራ እያወራን እና እየተከዝን እናድራልን ወይስ ስለራሳችን እናውራ…?"አላት በመሠላቸት
ወይ ያው ታውቃለህ..አይደል የእንጀራ ጉዳይ ሆኖብኝ ነው…..እሷ ከሌለች እኮ እኔም ስራ የለኝም.."
"አንቺ እኮ ከዘሬ ጀምሮ ስራ አያስፈልግሽም…"
"እና….ድንጋይ ነው የምበላው
"አይ ፍቅር ነው የምትበይው…ከዛሬ ጀምሮ የእኔ ልዬ ረዳት ሆነሽ ተቀጥረሻል…ደሞዝሽም በእጥፍ ይሆንልሻል…"አላት በኩራት ተወጣጥሮ።
"እና ልደሰት?"
"ተደሰቺ…ትንሽ ቆየት ብለን ደግሞ እናሰድገዋለን….እንጋባ ይሆናል....ዋናው አንቺ ብቻ ጥሩ ተንከባካቢ ሁኚ፡፡"
አንጀቷ እያረረ በጥርሷ ግን እየፈገገች"በጥም ነው ምንከባከብህ እንጂ "አለችና ተንጠራርታ ጉንጩን ስማ "መጣሁ እየጠጣህ ጠብቀኝ" ብላ ወደ መታጠቢያ ቤት ገባች የሻወሩን ውሀ ለቀቀችና ስልኳን ከፍታ የቀዳችውን የድምፅ ቅጂ ቀጥታ ለመንግስቱ ላከችለት፡፡
🍎🍎🍎
መንግስቱ መልዕክቱ ሲድርሰው የገዛ መኪና ውስጥ ክንዴ ከሚባል በእስር ቤት ቆይታው አብሮት ታስሮ የነበረ አንድ የጋንግስተር ብድን መሪ ጋር ነበር።…ገቢናውን ከፍቶ ወረደና የተወሰነ ራቅ ብሎ ከፈተው…. አዳመጠው…. መልሶ ከፈተው አደመጠው….ወደመኪናው ተመልሶ መግባት አቃተው…መቼም ዳግመኛ አሮራን እንዳማያገኛት ገባው፣….አሁን ለእሷ ሊያደርግላት ሚችለው አንድነገር ቢኖር ሊበቀልላትና በሆነ ስርቻ በግፋ የፈሰሰ ደሞን በሌላ ደም ማጠብ ነው፡፡
👍79❤5👎3👏2😁1
እንደምንም የመኪናውን ገቢና ከፍቶ ገባ…".ፖሊስ ሆነ ሌላ ሰው ማይደርስበት በጣም ድብቅ ቦታ እንድታዘጋጅልኝ እፈልጋለው..ያንን ማድረግ ትችላለህ?"ሲል ጠየቀው
"ቀላል ነው…"
"በጣም ታማኝና ብቃት ያላቸው ከአራት እስከ ስድስት ሰዎች እፈልጋለው… ከዛ አንድ ሰው እንጠልፋለን፡፡"
"ይልከኸውን ማዘጋጀት ቀላልን ነው፡፡ክፍያው ነው ዋናው…"አለው።
"ክፍያው አሳሳቢ አይደለም…ዋናው በብቃት ስራውን መስራት ነው…እስከነገ አስር ሰዓት ድረስ ሁሉኑ ነገር አዘጋጅና ደውልልኝ….ከዛ ቀጣዩን እንነጋራለን….መንቀሳቀሻ ብር ጥዋት አቀብልሀለው››
"ችግር የለውም"
"አደራ"
"መንጌ ታቀኛለህ እኮ.. ያልኩትን ነገር እፈፅማለው….የማልችለውን አደርጋለው አልልም›፡፡"
"አውቃለው ለዛ ነው አንተን የመረጥኩት..በል ደህና እደር"…ክንዴ ከመኪናው ወርዶ ወደራሱ መኪና ሲሔድ እሱ የራሱን መኪና አንቀሳቀሰ…እቤቱ ሲደርስ ከሊቱ 7፡20 ሆኖ ነበር።
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
"ቀላል ነው…"
"በጣም ታማኝና ብቃት ያላቸው ከአራት እስከ ስድስት ሰዎች እፈልጋለው… ከዛ አንድ ሰው እንጠልፋለን፡፡"
"ይልከኸውን ማዘጋጀት ቀላልን ነው፡፡ክፍያው ነው ዋናው…"አለው።
"ክፍያው አሳሳቢ አይደለም…ዋናው በብቃት ስራውን መስራት ነው…እስከነገ አስር ሰዓት ድረስ ሁሉኑ ነገር አዘጋጅና ደውልልኝ….ከዛ ቀጣዩን እንነጋራለን….መንቀሳቀሻ ብር ጥዋት አቀብልሀለው››
"ችግር የለውም"
"አደራ"
"መንጌ ታቀኛለህ እኮ.. ያልኩትን ነገር እፈፅማለው….የማልችለውን አደርጋለው አልልም›፡፡"
"አውቃለው ለዛ ነው አንተን የመረጥኩት..በል ደህና እደር"…ክንዴ ከመኪናው ወርዶ ወደራሱ መኪና ሲሔድ እሱ የራሱን መኪና አንቀሳቀሰ…እቤቱ ሲደርስ ከሊቱ 7፡20 ሆኖ ነበር።
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍56❤6👏1😁1
#አሮራ
ግማሽ ልቤንና ግማሽ ነፍሴን ያመኛል
ምዕራፍ-37
#ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
🍎🍎🍎
ትእግስት እዝራ ዝም ብሎ ስለተቀላቀላቸው ግር ብሏት‹‹ደህና ነህ ጋሽ እዝራ?››ስትል ጠየቀችው።
‹‹እንዴት ደህና እንደምሆን ጠበቅሽ?….አሮራ ወደ ውጭ አልሄደችም ማለት ምን ማለት ነው..?ካልሄደች….የት ተሰወረች?››
‹‹እሱን የሚያውቀው ወንድምህ ብቻ ነው፡፡››መንግስቱ መለሰለት፡፡
‹‹ጎረምሳው ምን ለማለት ፈልገህ ነው?…አባቷ ምን ያደርጋታል ብለህ አሰብክ?››
‹‹እኔ እንጃ…አኔ ማስበው ምንም ሊያደርጋት እንደሚችል ነው ፡፡››
‹‹ተሳስተሀል…ወንድሜ አሮራን ከልጁ በላይ ነው ሚወዳት…እርግጥ አንተን ለአመታ አሳስሮሀል ..በዛም ቂም እንደያዝክበትና ሰለ እሱ ጥሩ ልታስብ እንደማትችል አውቃለው….።እረዳሀለውም…።አንተን ብቻ ሳይሆን በእሷ ዙሪያ የሚያንዣብቡ ብዙ ጎረምሶችን አስደብድቧል ፤ጎድቷቸዋል ወይም ልክ እንደአንተ አሳስሯቸው ሊሆን ይችላል፡፡ ይሄን ሁሉ የሚያደርው ግን እሷን ከጥቃት ለመጠበቅና የማይሆን ሰው ላይ እንዳትወድቅ አብዝቶ በመጨነቅ ነው…..፡፡ እርግጥ እንደዛ አይነት አካሄዱን እኔ ፈፅሞ አልደግፈውም…ብዙ ጊዜም ተጣልተንበታል…ግን እሷን ለመጉዳት ብሎ እንደማያደርገው አውቃለው….ምን ነካህ አባቷ እኮ ነው››
ትግስት ብልጨ አለባት‹‹አይደለም...ማለቴ እሱ አባቷ ሊሆን አይችልም››
እዝራ አፍጥጦ አያት
‹‹ምን ለማለት ፈልገሽ ነው….?የስጋ አባቷ አይደለም ግን ደግሞ ከህፃንነቷ ጀምሮ ተንከባክቦ አሳድጎታል ፡፡ትምህርት ቤት እያመላለሰ አስትምሯታል….ኮትኩቶ ባለሞያ ቀጥሮ ድምፃን እንዲሞረድ በማድረግ አሁን ምታውቋትን አይነት ድምጻዊ እንድትሆን አድርጎታል ….ታዲያ ወላጅ አባቷስ ቢሆን ከእዚህ በላይ ምን ሊያደርግላት እንዴትስ ሊያሳድጋት ይችል ነበር…?ሁለቱም ላይ ተሳስታችኋል በሚል ስሜት አፈጠጠባቸው፡፡
ትዕግስት "እንግዲህ ሁለታችሁም በተረጋጋ ስሜት የማሳያችሁን እዩ ..››አለቸና ስልኳን መሀከላቸው አድርጋ ቪዲዬውን አጫወተችው….
እርቃን የተጣጠፈ ቦርጭ ያለው የግርማ ሰውነት…ሽንቅጥቅጥ ያለ ጠይም ለጋ የአሮራ ሰውነት ሰፊ ነጭ አልጋ ልበስ የተነጠፈበት ግዙፍ አልጋ…ቪዲዬ ውስጥ ሲንቀሳቀሱ የሚታዩ ናቸው፡፡ግርማ እጁን ሰዶ ጡቶቾን ሲጨምቃቸው ይታያል…እጆቹን ሳያነሳ ወደ ከንፈሯ ሄደና ጎረሳት…መንግስቱ ትንፋሽ እያጠረው ነው…..
አሮራ ግርማን ከላዮ ላይ ገፍትራ በጥፊ ታልሰዋለች በሚል ምኞት እየተጠባበቀ ነበረ…እየተመለከተ ያለው ግን ተቃራኒውን ነው፡፡እያየ ያለው እንደዛ አይደለም…እጇቾን በአንገቱ ዙሪያ ጠመጠመችና እጇን ወደ ብልቱ ልክ የጥዋት ፀሀይ እየሞቀ እንዳለ አራስ ልጅ በዝግታና በቄንጥ ታሽልት ጀመር…የእሷ እጅ ሲያርፍበት እርዝመቱም ሆነ ውፍረቱ ሲጨምር ያስታውቃል…
መንግስቱ ቪዲዬው እስኪያልቅ ለማየት ዪያስችል አቅም አጣ….ጭንቅላቱን ያዘና መቀመጫውን ለቆ ወደሽንት ቤት ተንደረረ….. ሊያስመለልሰውም ሊያስቀምጠውም መሰለው….ጉሮሮውንም የሚቧጥጠው ነገር አለ…..ተንርድሮ ፊት ለፊት ያገኘው አንዱ መፀዳጃ ክፍል ገባና በላዩ ላይ ጠረቀመው፡
እዝራ እንደደነዘዘ ነው…ምንም አይነት የሰሜት ለውጥ እየታየበት አይደለም….ዝም ብሎ በእርጋታ የተከፈተለትን ቪዲዬ እያየ ነው..አሁን ሁለቱም እርስ በእርስ ተቆላለፈፈው እየተጮጮሁነው…..ትዕግስት የመንግስቱ ሁኔታ ስላሳሰባት ስልኩንም ሆነ እዝራን ባሉበት ትታ ወደመንግስቱ ሄደች….
መንግስቱ እንደምንም እራሱን ለማረጋጋት ከወሰነ በኃላ ስልኩን አወጣና ደወለ…
‹‹ክንዴ…ሰውዬውን እየተከታተላችሁት ነው?…›››ሲል ጠየቀ፡፡
‹‹አዎ …በቃ ይታፈን….አዎ ዛሬውኑ ከተቻለ አሁኑኑ››ትዕዛዙን አስተላለፈ…
‹‹እሺ በቃ…ወስዳችሁ ቦታው ላይ ስታደርሱት ደውሉልኝ…ወዲያው እመጣለው..››ስልኩን ዘጋው፡፡
‹‹ያለበት መፃዳጃ ቤት ተንኳኳ…ሲከፍተው ትግስት ነች…ወጣና አልፏት ሄደ …በዝምታ ከኃላው ተከተለችው፡፡ ሲደርስው እዝራ የሚያየውን ቪዲዬ ጨርሶ ሙሉ የጅን ጠርሙስ በእጁ ይዞ ከነጠረሙሱ እያንቀደቀ እየጠጣ ነው፡፡ሁለቱም ወደየቦታቸው ተመለሱና ቁጭ አሉ፡፡
መንግስቱ በምልክት አሰታናጋጇን ጠራት…ስትመጣ….ሙሉ ብላክ ሌብል ከሁለት ብርጭቆ ጋር አዘዛት…ትእግስት ሞባይሏን ከነበረበት ቦታ ወደራሷ አንሸራተተችና ከፍተችና ሰዓቱን አየች ..ከረፋዱ 5፡10 ይላል…ፈገግ አለች፡፡
ሰባት ሰዓት እስኪሆን ማንም ማንንም አላናገርነበር….ሁሉም መጠጣቸውን እየተጋቱ ሀሳባቸውን እያመኘዠዘጉ ነበር፡፡
የመጀመሪያውን አረፍተ ነገር የተናገረው እዝራ ነው‹‹መንግስቱ››
‹‹አቤት ጋሽ እዝራ››
‹‹ሽጉጥ አለህ…?››
‹‹አዎ››
‹‹በአንተ ስም የተመዘገበ ካልሆነ ታውሰኛለህ…ወንድሜን ከገደልኩበት በኃላ መልስልሀለው..ካልሆነም ሌላ ግዛልኝ…ብሩን እኔ ከፍላለው››
ትዕግስት አፍጥጣ አየችው..አይኑ ደም ለብሷል…የግንባሩ ስሮች ሁሉ ግትርትር ብለዋል…የተነገረው ሁሉ ከልቡ እንደሆነ እልተጠራጠችም…ፊቷን ወደ መንግስቱ አዞረች….ተመሳሳይ ፊት ገፅታ ነው የሚታያት …ሁለት በበቀልና በመጠጥ የሰከሩ ወንዶች መሀከል ቁጭ ብላ እየተቁለጨለቀጨች መሆኗን ማመን አልቻለችም‹››
‹‹ጋሽ እዝራ አይዞህ ለእዛ አታስብ…ባይሆን እድር ምናምን ካለው እንዲዘጋጁ ንገራቸው… ሌላው ለእኔ ተውልኝ…ለአሮራ መበቀል የእኔ ሀላፊነት ነው፡፡››
‹‹እናንተ ሰዎች ምን አልባት በህይወት ኖራ የሆነ ቦታ ደብቋት ወይም ቆልፎባት ከሆነ እኮ ችግር ውስጥ እንገባለን፡፡ እናንተ ከገደላችሁት የሚፈጠረውን አውቃችኃል…በተዘዋዋሪ እሷንም ገደላችኋት ማለት እኮ ነው››
‹‹አይ ...ያ አይከሰትም…ከመሞቱ በፊትማ ሁሉን ነገር እንዲናዘዝ ይደረጋል…ከገደላትም የት እንደቀበራት ወስዶ ያሳየኛል…ከደበቃትም ካደበቀበት ቦታ አውጥቶ ይሰጠናል..››
‹‹ካልገደላት አትገድሉትም አይደል?›ትእግስት በማፈራረቅ ሁለቱንም በየተራ እያየች በመለማመጥ ጠየቀቻቸው።
ሁለቱ ወንዷች እርስ በርስ ተያዩ…።ለመናገር አሁንም እዝራ ቅድሚያውን ወሰደ‹‹አይ ይሄ አውሬ መሞት አለበት እኔ ምንም ሆነ ምንም እንዲሞት ነው የምፈልገው››
‹‹በቃ ይሞታል››ተስማሙና ብርጭቆቸውን አጋጩ።እና ሁሉም ወደገዛ ሀሳባቸው ተመለሱ።
የሠው ልጅ ልብ እንዲህ ቦታዋን ለቃ ብዙ ሴንቲ ሜትሮች ወደታች ዝቅ ትላለች እንዴ?እንደዛነው መንግስቱን የተሠማው።
ግማሽ ልቤንና ግማሽ ነፍሴን ያመኛል
ምዕራፍ-37
#ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
🍎🍎🍎
ትእግስት እዝራ ዝም ብሎ ስለተቀላቀላቸው ግር ብሏት‹‹ደህና ነህ ጋሽ እዝራ?››ስትል ጠየቀችው።
‹‹እንዴት ደህና እንደምሆን ጠበቅሽ?….አሮራ ወደ ውጭ አልሄደችም ማለት ምን ማለት ነው..?ካልሄደች….የት ተሰወረች?››
‹‹እሱን የሚያውቀው ወንድምህ ብቻ ነው፡፡››መንግስቱ መለሰለት፡፡
‹‹ጎረምሳው ምን ለማለት ፈልገህ ነው?…አባቷ ምን ያደርጋታል ብለህ አሰብክ?››
‹‹እኔ እንጃ…አኔ ማስበው ምንም ሊያደርጋት እንደሚችል ነው ፡፡››
‹‹ተሳስተሀል…ወንድሜ አሮራን ከልጁ በላይ ነው ሚወዳት…እርግጥ አንተን ለአመታ አሳስሮሀል ..በዛም ቂም እንደያዝክበትና ሰለ እሱ ጥሩ ልታስብ እንደማትችል አውቃለው….።እረዳሀለውም…።አንተን ብቻ ሳይሆን በእሷ ዙሪያ የሚያንዣብቡ ብዙ ጎረምሶችን አስደብድቧል ፤ጎድቷቸዋል ወይም ልክ እንደአንተ አሳስሯቸው ሊሆን ይችላል፡፡ ይሄን ሁሉ የሚያደርው ግን እሷን ከጥቃት ለመጠበቅና የማይሆን ሰው ላይ እንዳትወድቅ አብዝቶ በመጨነቅ ነው…..፡፡ እርግጥ እንደዛ አይነት አካሄዱን እኔ ፈፅሞ አልደግፈውም…ብዙ ጊዜም ተጣልተንበታል…ግን እሷን ለመጉዳት ብሎ እንደማያደርገው አውቃለው….ምን ነካህ አባቷ እኮ ነው››
ትግስት ብልጨ አለባት‹‹አይደለም...ማለቴ እሱ አባቷ ሊሆን አይችልም››
እዝራ አፍጥጦ አያት
‹‹ምን ለማለት ፈልገሽ ነው….?የስጋ አባቷ አይደለም ግን ደግሞ ከህፃንነቷ ጀምሮ ተንከባክቦ አሳድጎታል ፡፡ትምህርት ቤት እያመላለሰ አስትምሯታል….ኮትኩቶ ባለሞያ ቀጥሮ ድምፃን እንዲሞረድ በማድረግ አሁን ምታውቋትን አይነት ድምጻዊ እንድትሆን አድርጎታል ….ታዲያ ወላጅ አባቷስ ቢሆን ከእዚህ በላይ ምን ሊያደርግላት እንዴትስ ሊያሳድጋት ይችል ነበር…?ሁለቱም ላይ ተሳስታችኋል በሚል ስሜት አፈጠጠባቸው፡፡
ትዕግስት "እንግዲህ ሁለታችሁም በተረጋጋ ስሜት የማሳያችሁን እዩ ..››አለቸና ስልኳን መሀከላቸው አድርጋ ቪዲዬውን አጫወተችው….
እርቃን የተጣጠፈ ቦርጭ ያለው የግርማ ሰውነት…ሽንቅጥቅጥ ያለ ጠይም ለጋ የአሮራ ሰውነት ሰፊ ነጭ አልጋ ልበስ የተነጠፈበት ግዙፍ አልጋ…ቪዲዬ ውስጥ ሲንቀሳቀሱ የሚታዩ ናቸው፡፡ግርማ እጁን ሰዶ ጡቶቾን ሲጨምቃቸው ይታያል…እጆቹን ሳያነሳ ወደ ከንፈሯ ሄደና ጎረሳት…መንግስቱ ትንፋሽ እያጠረው ነው…..
አሮራ ግርማን ከላዮ ላይ ገፍትራ በጥፊ ታልሰዋለች በሚል ምኞት እየተጠባበቀ ነበረ…እየተመለከተ ያለው ግን ተቃራኒውን ነው፡፡እያየ ያለው እንደዛ አይደለም…እጇቾን በአንገቱ ዙሪያ ጠመጠመችና እጇን ወደ ብልቱ ልክ የጥዋት ፀሀይ እየሞቀ እንዳለ አራስ ልጅ በዝግታና በቄንጥ ታሽልት ጀመር…የእሷ እጅ ሲያርፍበት እርዝመቱም ሆነ ውፍረቱ ሲጨምር ያስታውቃል…
መንግስቱ ቪዲዬው እስኪያልቅ ለማየት ዪያስችል አቅም አጣ….ጭንቅላቱን ያዘና መቀመጫውን ለቆ ወደሽንት ቤት ተንደረረ….. ሊያስመለልሰውም ሊያስቀምጠውም መሰለው….ጉሮሮውንም የሚቧጥጠው ነገር አለ…..ተንርድሮ ፊት ለፊት ያገኘው አንዱ መፀዳጃ ክፍል ገባና በላዩ ላይ ጠረቀመው፡
እዝራ እንደደነዘዘ ነው…ምንም አይነት የሰሜት ለውጥ እየታየበት አይደለም….ዝም ብሎ በእርጋታ የተከፈተለትን ቪዲዬ እያየ ነው..አሁን ሁለቱም እርስ በእርስ ተቆላለፈፈው እየተጮጮሁነው…..ትዕግስት የመንግስቱ ሁኔታ ስላሳሰባት ስልኩንም ሆነ እዝራን ባሉበት ትታ ወደመንግስቱ ሄደች….
መንግስቱ እንደምንም እራሱን ለማረጋጋት ከወሰነ በኃላ ስልኩን አወጣና ደወለ…
‹‹ክንዴ…ሰውዬውን እየተከታተላችሁት ነው?…›››ሲል ጠየቀ፡፡
‹‹አዎ …በቃ ይታፈን….አዎ ዛሬውኑ ከተቻለ አሁኑኑ››ትዕዛዙን አስተላለፈ…
‹‹እሺ በቃ…ወስዳችሁ ቦታው ላይ ስታደርሱት ደውሉልኝ…ወዲያው እመጣለው..››ስልኩን ዘጋው፡፡
‹‹ያለበት መፃዳጃ ቤት ተንኳኳ…ሲከፍተው ትግስት ነች…ወጣና አልፏት ሄደ …በዝምታ ከኃላው ተከተለችው፡፡ ሲደርስው እዝራ የሚያየውን ቪዲዬ ጨርሶ ሙሉ የጅን ጠርሙስ በእጁ ይዞ ከነጠረሙሱ እያንቀደቀ እየጠጣ ነው፡፡ሁለቱም ወደየቦታቸው ተመለሱና ቁጭ አሉ፡፡
መንግስቱ በምልክት አሰታናጋጇን ጠራት…ስትመጣ….ሙሉ ብላክ ሌብል ከሁለት ብርጭቆ ጋር አዘዛት…ትእግስት ሞባይሏን ከነበረበት ቦታ ወደራሷ አንሸራተተችና ከፍተችና ሰዓቱን አየች ..ከረፋዱ 5፡10 ይላል…ፈገግ አለች፡፡
ሰባት ሰዓት እስኪሆን ማንም ማንንም አላናገርነበር….ሁሉም መጠጣቸውን እየተጋቱ ሀሳባቸውን እያመኘዠዘጉ ነበር፡፡
የመጀመሪያውን አረፍተ ነገር የተናገረው እዝራ ነው‹‹መንግስቱ››
‹‹አቤት ጋሽ እዝራ››
‹‹ሽጉጥ አለህ…?››
‹‹አዎ››
‹‹በአንተ ስም የተመዘገበ ካልሆነ ታውሰኛለህ…ወንድሜን ከገደልኩበት በኃላ መልስልሀለው..ካልሆነም ሌላ ግዛልኝ…ብሩን እኔ ከፍላለው››
ትዕግስት አፍጥጣ አየችው..አይኑ ደም ለብሷል…የግንባሩ ስሮች ሁሉ ግትርትር ብለዋል…የተነገረው ሁሉ ከልቡ እንደሆነ እልተጠራጠችም…ፊቷን ወደ መንግስቱ አዞረች….ተመሳሳይ ፊት ገፅታ ነው የሚታያት …ሁለት በበቀልና በመጠጥ የሰከሩ ወንዶች መሀከል ቁጭ ብላ እየተቁለጨለቀጨች መሆኗን ማመን አልቻለችም‹››
‹‹ጋሽ እዝራ አይዞህ ለእዛ አታስብ…ባይሆን እድር ምናምን ካለው እንዲዘጋጁ ንገራቸው… ሌላው ለእኔ ተውልኝ…ለአሮራ መበቀል የእኔ ሀላፊነት ነው፡፡››
‹‹እናንተ ሰዎች ምን አልባት በህይወት ኖራ የሆነ ቦታ ደብቋት ወይም ቆልፎባት ከሆነ እኮ ችግር ውስጥ እንገባለን፡፡ እናንተ ከገደላችሁት የሚፈጠረውን አውቃችኃል…በተዘዋዋሪ እሷንም ገደላችኋት ማለት እኮ ነው››
‹‹አይ ...ያ አይከሰትም…ከመሞቱ በፊትማ ሁሉን ነገር እንዲናዘዝ ይደረጋል…ከገደላትም የት እንደቀበራት ወስዶ ያሳየኛል…ከደበቃትም ካደበቀበት ቦታ አውጥቶ ይሰጠናል..››
‹‹ካልገደላት አትገድሉትም አይደል?›ትእግስት በማፈራረቅ ሁለቱንም በየተራ እያየች በመለማመጥ ጠየቀቻቸው።
ሁለቱ ወንዷች እርስ በርስ ተያዩ…።ለመናገር አሁንም እዝራ ቅድሚያውን ወሰደ‹‹አይ ይሄ አውሬ መሞት አለበት እኔ ምንም ሆነ ምንም እንዲሞት ነው የምፈልገው››
‹‹በቃ ይሞታል››ተስማሙና ብርጭቆቸውን አጋጩ።እና ሁሉም ወደገዛ ሀሳባቸው ተመለሱ።
የሠው ልጅ ልብ እንዲህ ቦታዋን ለቃ ብዙ ሴንቲ ሜትሮች ወደታች ዝቅ ትላለች እንዴ?እንደዛነው መንግስቱን የተሠማው።
👍57❤4👏3🥰2
አይኖቹን ዙሪያውን ሲያሽከረክር በሆቴሉ የተለያዩ ኮሪደሮች የተሠቀሉት ባለሰፋፊ ፍላት እስክሪን ቲቪዎች በጠቅላላ እያሳዩ ያለው የግርማንና የአሮሯን የወሲብ ጫወታ እየመሠለው ነው? በእሱ እይታ ፊት ለፊት ከመንገድ አሻግሮ ያለው ቢልቦርድም እንደዛው የአሮሯ እርቃን ገላ ነው የሞላው...
...ግን ይሄ ሁሉ ከሆነ በኃላ ለምን በእሷ እንዳልተበሳጨ እየገባው አይደለም... አሁንም በውስጡ ያለው ለእሷ የመንሰፍሰፍና የማዘን ስሜት ባለበት እንዳለ ነው...እንደውም ይበልጥ መጠኑን እየጨመረ እየመሠለው ነው....ግርማ በሆነ ድክመቷ ገብቶ እንዳታለላት በሆነ የልጅነት ክፍተቷ ገብቶ ህይወቷን እንዳጨመላለቀባት ነው እየተሠማው ያለው።በዚህ ምክንያት ይበልጥ ግማሽ ልብና ግማሽ ነፍሱ ታመውበታል።አርራ አሳዘነችው።አርራ ናፈቀችው።በዛ ምክንያት ግርማን በተቃራኒው በፊት ከሚጠላው በላይ ጠላው...በፊት ሊያሰቃየው...ሊቀጠቅጠው... ሊቦጫጭቀው ...ሊበቀለው ከሚፈልገው በላይ ለማድረግ ቸኮለ...።
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
...ግን ይሄ ሁሉ ከሆነ በኃላ ለምን በእሷ እንዳልተበሳጨ እየገባው አይደለም... አሁንም በውስጡ ያለው ለእሷ የመንሰፍሰፍና የማዘን ስሜት ባለበት እንዳለ ነው...እንደውም ይበልጥ መጠኑን እየጨመረ እየመሠለው ነው....ግርማ በሆነ ድክመቷ ገብቶ እንዳታለላት በሆነ የልጅነት ክፍተቷ ገብቶ ህይወቷን እንዳጨመላለቀባት ነው እየተሠማው ያለው።በዚህ ምክንያት ይበልጥ ግማሽ ልብና ግማሽ ነፍሱ ታመውበታል።አርራ አሳዘነችው።አርራ ናፈቀችው።በዛ ምክንያት ግርማን በተቃራኒው በፊት ከሚጠላው በላይ ጠላው...በፊት ሊያሰቃየው...ሊቀጠቅጠው... ሊቦጫጭቀው ...ሊበቀለው ከሚፈልገው በላይ ለማድረግ ቸኮለ...።
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
❤41👍18😱3
ልሂድ አልኩት ነፃነቴን እወደው ነበር እንዳሻኝ መብረር ፍላጎቴ ነበር። ፊቱ ላይ ተተንትኖ የማያልቅ ብዙ ስሜት አነበብኩበት...
አወደዋለሁ ከሱ በላይ ግን ነፃነቴን እወደዋለሁ። ለስሜቱ ግድ ሳይሰጠኝ ከእቅፉ ወጥቼ ወዳሻኝ በረርኩ... በ ረ ር ኩ.. ጥቂት ለማይባሉ ጊዜያቶች ያማረኝ የወደድኩት ላይ እያረፍኩ በረርኩ። አምሮኝ ያረፍኩበት ላይ ሁሉ ግን ጎጆዬን መቀለስ አልቻልኩም...
ቋሚ ማረፊያ ፈለግሁ፣ ጎጄዬ ናፈቀኝ፣ ያን ጊዜ ትዝ አለኝ የት ይሆን? ያለው ያስታውሰኝ ይሆን?
ናፈቀኝ... ስለሱ ሳስብ የተዳፈነ ፍቅሩ ተቆሰቆሰብኝ እቅፉ...፣ በስስት የተሞላ አስተያየቱ...፣ ስሜን ሲጠራ ማቆላመጡ(አፉ ላይ ሲያምር እኮ) ብዙ ነገሩ ትዝ አለኝ።
ለምን ነበር የተለየሁት? ምን አድርጎኝ ነበር? በዚያን ጊዜ እኔን ለማስደሰት ያደረጋቸው ነገሮች ሁሉ በቀስታ እየተንቆረቆሩ ወደ ትውስታዬ መጡ። ከሱ ምን አጥቼ ነው? ምን ነክቶኝ ነው ያን የመሰለ ፍቅር ረግጬ የሄድኩት...ስለሱ ባሰብኩ ቁጥር ናፍቆቱ አንገበገበኝ።
ልፈልገው ተነሳሁ የት እንዳለ ባላውቅም የጋራ ጓደኛችን ወደነበረው ልጅ ቤት አመራሁ። ሲያየኝ ብዙ መገረም አየሁበት። "ከሳሽ በጣም ተጎሳቁለሻል ታመሽ ነበር" አለኝ። አይ አልኩት መች ነው የተጎሳቆልኩት? ድሮ እንዴት ነበርኩ? አሁንስ ምን የተለየ ነገር ሆንኩ?
ቤቱን በሩቅ አሳይቴኝ በቃ ልመለስ አለ። የድሮ የጓደኝነታችን ወዝ ሙጥጥ ብሎ ጠፍቷል ልክ ለአንድ መንገድ ለጠፋባት ሴት መንገድ አሳይቶ የሚመለስ ሰው ነው የሚመስለው።
ስለሱ ማሰቤን ትቼ ወደ ጠቄመኝ ቤት አመራሁና በሩን አንኳኳሁ ትንሽ ቆይቶ በአንድ ጎልማሳ በሩ ተከፈተ
" አቤት ማንን ፈልገሽ ነው እናትዋ" አለኝ። ቃል አብን ፈልጌ ነበር ይኖራል።
"ጋሼ ሲመሽ ነው የሚመጡ ወይም ስልክሺን ጣፊና ስጪኝ እንዲደውሉብሽ እነግራቸዋለሁ" በቋንቋው ለዛ እየተገረምኩ። እንደማያስፈልግ ነግሬው ወደ ቤት ተመለስኩ
በማግስቱ ወፍ ሳይንጫጫ ውጪ በሩ ስር ቁጭ ብዬ መጠበቅ ጀመርኩ። ቆይቴ በሩ ተከፈተ ወደጎን ሆንኩና የሚወጣውን ሰው መጠባበቅ ጀመርኩ የኔ ቃል የምታምር መኪና ይዟል። ከጎኑ የምታምር ሴት ተቀምጣለች። ከግቢው ከውስጥ " ቻው ዳዲ" የሚል የህፃን ድምፅ ሰማሁ። "ቻው የኔ ልጅ (እጁን ሲያውለበልብ የሚያበራ የጋብቻ ቀለበት አየሁ) ወደ ውስጥ አስገቢያት ብርድ ነው" ላላየኋት ሴት ትዛዝ አስተላለፈ።
ብርድ ነው..... ብርድ ሰውነቴ ተንዘፈዘፈ እንዳያየኝ ፊቴን አዙሬ ትንሽ ተራሙድኩና ጭብጥ ብዬ ተቀመጥኩ። የማስበውን አላውቅም ብዙ ሀሳቦች በፍጥነት ጭንቅላቴ ውስጥ መጥተው ይሄዳሉ?
ምንድነበር የማስበው ያሻኝ ጋ በርሬ ስመጣ ጌጆዬን እንደማገኘው? እንዴት ለሰከንድ እንኳን ስመለስ ጎጆዬን እንደማጣው ሌላ ወፍ ማሳደር እንደሚጀምር ሳላስብ ቀረሁ?
ቀስ ብዬ ተነሳሁናእግሬን እየጎተትኩ መጓዝ ጀመርኩ ሰፈሬ ካለሁበት በጣም ቢርቅም ታክሲ መያዝ አልፈለኩም። እርምጃዌቼ በጨመሩ ቁጥር እኔ አሁን የተሰማኝን ስሜት ድሮ እሱ ሊሰማው ከሚችለው ጋር አነፃፀርኩት። እንዴት አለፈው??
በእውነት የእጄን ነው ያገኘሁት እሱ ግን ተክሷል
አይቀጥልም
ተፃፈ✍በፅዮን
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
አወደዋለሁ ከሱ በላይ ግን ነፃነቴን እወደዋለሁ። ለስሜቱ ግድ ሳይሰጠኝ ከእቅፉ ወጥቼ ወዳሻኝ በረርኩ... በ ረ ር ኩ.. ጥቂት ለማይባሉ ጊዜያቶች ያማረኝ የወደድኩት ላይ እያረፍኩ በረርኩ። አምሮኝ ያረፍኩበት ላይ ሁሉ ግን ጎጆዬን መቀለስ አልቻልኩም...
ቋሚ ማረፊያ ፈለግሁ፣ ጎጄዬ ናፈቀኝ፣ ያን ጊዜ ትዝ አለኝ የት ይሆን? ያለው ያስታውሰኝ ይሆን?
ናፈቀኝ... ስለሱ ሳስብ የተዳፈነ ፍቅሩ ተቆሰቆሰብኝ እቅፉ...፣ በስስት የተሞላ አስተያየቱ...፣ ስሜን ሲጠራ ማቆላመጡ(አፉ ላይ ሲያምር እኮ) ብዙ ነገሩ ትዝ አለኝ።
ለምን ነበር የተለየሁት? ምን አድርጎኝ ነበር? በዚያን ጊዜ እኔን ለማስደሰት ያደረጋቸው ነገሮች ሁሉ በቀስታ እየተንቆረቆሩ ወደ ትውስታዬ መጡ። ከሱ ምን አጥቼ ነው? ምን ነክቶኝ ነው ያን የመሰለ ፍቅር ረግጬ የሄድኩት...ስለሱ ባሰብኩ ቁጥር ናፍቆቱ አንገበገበኝ።
ልፈልገው ተነሳሁ የት እንዳለ ባላውቅም የጋራ ጓደኛችን ወደነበረው ልጅ ቤት አመራሁ። ሲያየኝ ብዙ መገረም አየሁበት። "ከሳሽ በጣም ተጎሳቁለሻል ታመሽ ነበር" አለኝ። አይ አልኩት መች ነው የተጎሳቆልኩት? ድሮ እንዴት ነበርኩ? አሁንስ ምን የተለየ ነገር ሆንኩ?
ቤቱን በሩቅ አሳይቴኝ በቃ ልመለስ አለ። የድሮ የጓደኝነታችን ወዝ ሙጥጥ ብሎ ጠፍቷል ልክ ለአንድ መንገድ ለጠፋባት ሴት መንገድ አሳይቶ የሚመለስ ሰው ነው የሚመስለው።
ስለሱ ማሰቤን ትቼ ወደ ጠቄመኝ ቤት አመራሁና በሩን አንኳኳሁ ትንሽ ቆይቶ በአንድ ጎልማሳ በሩ ተከፈተ
" አቤት ማንን ፈልገሽ ነው እናትዋ" አለኝ። ቃል አብን ፈልጌ ነበር ይኖራል።
"ጋሼ ሲመሽ ነው የሚመጡ ወይም ስልክሺን ጣፊና ስጪኝ እንዲደውሉብሽ እነግራቸዋለሁ" በቋንቋው ለዛ እየተገረምኩ። እንደማያስፈልግ ነግሬው ወደ ቤት ተመለስኩ
በማግስቱ ወፍ ሳይንጫጫ ውጪ በሩ ስር ቁጭ ብዬ መጠበቅ ጀመርኩ። ቆይቴ በሩ ተከፈተ ወደጎን ሆንኩና የሚወጣውን ሰው መጠባበቅ ጀመርኩ የኔ ቃል የምታምር መኪና ይዟል። ከጎኑ የምታምር ሴት ተቀምጣለች። ከግቢው ከውስጥ " ቻው ዳዲ" የሚል የህፃን ድምፅ ሰማሁ። "ቻው የኔ ልጅ (እጁን ሲያውለበልብ የሚያበራ የጋብቻ ቀለበት አየሁ) ወደ ውስጥ አስገቢያት ብርድ ነው" ላላየኋት ሴት ትዛዝ አስተላለፈ።
ብርድ ነው..... ብርድ ሰውነቴ ተንዘፈዘፈ እንዳያየኝ ፊቴን አዙሬ ትንሽ ተራሙድኩና ጭብጥ ብዬ ተቀመጥኩ። የማስበውን አላውቅም ብዙ ሀሳቦች በፍጥነት ጭንቅላቴ ውስጥ መጥተው ይሄዳሉ?
ምንድነበር የማስበው ያሻኝ ጋ በርሬ ስመጣ ጌጆዬን እንደማገኘው? እንዴት ለሰከንድ እንኳን ስመለስ ጎጆዬን እንደማጣው ሌላ ወፍ ማሳደር እንደሚጀምር ሳላስብ ቀረሁ?
ቀስ ብዬ ተነሳሁናእግሬን እየጎተትኩ መጓዝ ጀመርኩ ሰፈሬ ካለሁበት በጣም ቢርቅም ታክሲ መያዝ አልፈለኩም። እርምጃዌቼ በጨመሩ ቁጥር እኔ አሁን የተሰማኝን ስሜት ድሮ እሱ ሊሰማው ከሚችለው ጋር አነፃፀርኩት። እንዴት አለፈው??
በእውነት የእጄን ነው ያገኘሁት እሱ ግን ተክሷል
አይቀጥልም
ተፃፈ✍በፅዮን
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍67❤14😢13
#አሮራ
ግማሽ ልቤንና ግማሽ ነፍሴን ያመኛል
ምዕራፍ-38
#ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
🍎🍎🍎
አቶ ግርማ ናይትክለቡ ውስጥ በሚገኝ የግል ቢሮው ቁጭ ብሎ እያብሰለሰለ ነው፡፡የአሮራን ነገር መስመር እያስያዘ ነው፡፡ከሳምንት ባነሰ ጊዜ ወደቱርክ ይልካታል….ከዛ ደግሞ እዛ ባሉ ወዳጆቹ አማካይነት ወደ ሌላ ወደፈለገችው ሀገር እንድትሻገር ይረዷታል..ያንን ካደረገ በኃላ ደግሞ እስከወዲያኛው ይገላገላትና ቀጣይ ህይወቱን በአዲስ መልክ ይጀምራ…ይህቺን ትእግስት የምትባለዋን ልጅ ወዷታል..እናም ቀጣይ ህይወቱን ከእሷ ጋር መሞከር ፈልጎል፡፡ስለ እሷ ሲያስብ ናፈቀችው፡፡
ስልኩን አወጣና ደወለላት...፡አልተነሳም ተዘጋበት…ከዛ ወዲያው ሚሴጅ መጣለት።
ꔚꔚꔚ
ግርምሽዬ ..ይቅርታ እማዬ ስሬ ስላለች ስልክህን ማንሳት አልቻልም…ምንም አታስብ..አሁን ስብራቴን ታሽቼ አልጋዬ ውስጥ ተኝቼ እናቴ የሰራችልኝን አጥሚት እየጠጣሁ ነው፡፡
ꔚꔚꔚየሚል መልዕክት ላከችለት፡፡
ደስ አለው፡፡
ꔚꔚꔚ
‹‹ደህና መሆንሽን ስለሰማሁ ደስ ብሎኛል…..እኔ ብንከባብሽ በጣም ደስ ይለኝ ነበር፡፡ለማንኛውም ቶሎ ዳኚልኝ…የምትፈልጊው ማንኛውም ነገር ካለ ደውይልኝ ወይም በመልዕክት አሳውቂኝ፡፡ እና ደግሞ እየወደድኩሽ ስለሆነ ደስ ብሎኛል።
ꔚꔚꔚብሎ ፃፈና ላከላት፡፡
እና ሌላ ስልክ ደወለ።መንግስቱን እንዲያግቱለት ወደቀጠራቸው ሰዎች ነው የደወለው።
‹‹እና እንዴት ናችሁ?››
‹‹አቶ ግርማ እየተከታተልነው ነው፡፡››
‹‹በጥንቃቄ ተከታተሉት…ልጁ ወሮ በላ ስለሆነ አቅልላችሁ እንዳታዩት››
‹‹ችግር የለውም..አንድ ሆቴል ውስጥ ከአንደ ሴትንና ከሌላ አንድ ወንድ ጋር ቁጭ ብለው ውስኪ እየተጋቱ ነው..ፎቶ አንስቼያቸዋለሁ አሁን እልክልሀለው››
‹‹በዚህ በጠራራ ፀሀይ መጠጥ?››አቶ ግርማ በገረሜታ ጠየቀ፡፡
‹‹አዎ የሆነ የምስራች ሰምተው እያከበሩ ይመስላል››
‹‹አሪፍ ነው …..ሰከር ማለቱ ስራችሁን በተወሰነ መጠን ያቀልላችኋል…በሉ አድፍጣችሁ ጠብቁና ከሰዎቹ ሲነጠል አድርጉትና ያሳየዋችሁ ቦታ ውሰዱት ..ከዛ ደውሉልኝ …..››
‹‹እሺ ሀለቃ››
ስልኩ ተዘጋ፡፡ወዲያው መልእክት መጣ፡፡ፎቶ ነው የተላከለት።ከፈተው ድንዝዝ ነው ያለው ፡፡ታማለች ብሎ ሲጨነቅላት የነበረችው ሴት ከቁጥር አንድ ጠላቱ ጋር በደስታ ሆቴል ቀጭ ብላ መጠጥ እየተጋተች ነው…ከዛም በላይ ደግሞ የገዛ ወንድሙም የጠላቶቹን ቡድን ተቀላቅሏል፡፡ማመን አልቻለም..."መጀመሪያውኑስ እንዴት ባለ አጋጣሚ ከየት የት ብለው ተገናኝተው ተዋወቁ....?"ጭንቅላቱን የበላው ትልቅ ጥያቄ ነበር።
‹‹ምን እየተካሄደ ነው ?››ጠየቀ
አሁን ጠላቶቹ አንድ ላይ ተሰብስበው እየጠጡ ያሉት የት ቦታ እንዳለ ፎቶው ላይ በግልፅ ያስታውቃል… የመሳቢያውን ኪስ ከፈተና ሽጉጡን አወጣ… ውስጡ ሙሉ ጥይት መኖሩን አረጋግጦ ጎኑ ሸጎጠና ኮቱን ከማንጠልጠያው ላይ በማንሳት እየተንደረደረ ወደ ውጭ ወጣ….መኪና ውስጥ ሲገባ ጋርዱ እየሮጠ ወደእሱ መጣ …ችላ አለውና መኪናዋን አስነስቶ ተፈተለከ…ከናይት ክለቡ ማዶ መኪና ውስጥ ሆነው ሲከታተሉት የነበሩት መንግስቱ የቀጠራቸው ጋንግስተሮች የመኪናቸውን ሞተር አስነሱና ከኃላ ይከተሉት ጀመር ፡፡
በመንገድ መካከል ወደነዳጅ ማደያ ጎራ አለ...
መኪናዋ ቀይ አብርታለች ።በዛ ላይ ፊኛው ወጥሮታል...መኪናውን ለነዳጅ ቀጂው አስተካክሎ ሲያቆም ከኃላው በመንግስቱ የተቀጠሩት በክንዴ የሚመራው አጋች ብድን ከኃላው መጥተው ተከው ቆሙ። አቶ ግርማ ነዳጅ ከተሞላ በኃላ ቦታውን ለሌላ ተረኛ በመልቀቅ መኪናውን ጠጋ አድርጎ አቆሙና ከፍቶ ወረደ....የመኪናውን በራፍ መልሰው ዘጋና ወደ ማደያው የካፌ መፀዳጃ ቤት ተንቀሳቀሰ.. ክንዴ መኪናዋን ወደ ጎሮ በኩል አንቀሳቀሰና የሽንት ቤቱን በራፍ ዘግቶ አቆመው...
"ቶሎ ብላችሁ ውረድ"የሚል ትዕዛዝ ሰጠ።
መኪና ውስጥ ካሉ አራት አጋቾች ሁለቱ ወረድና ተንደርድረው ወደሽንት ቤት ገብ ...እራሱን አስተው መኪናቸው ውስጥ አምጥተው ሲጥሉት ሁለት ደቂቃ አልፈጀባቸውም...ይህንን ሲያደርጉ ልብ ብሎ ያያቸው ስው እንኳን አልነበረም።ከዛ አንደኛው ከኪሱ ውስጥ የመኪናውን ቁልፍ አወጣና ቀጥታ ወደእሱ መኪና በመሄድ ከፍቶ ገብቶ በማንቀሳቀስ..ይዞት ወጣ...ጓደኞቹ ከኃላ ተከተሉት።አምስት መቶ ሜትር ያህል ከተጓዙ ብኃላ ሁለቱ መኪኖች የተለያየ አቅጣጫ ያዙ...። የአቶ ግርማን መኪና እየነዳ የወሰዳት በጥንቃቄ ናይት ክለብ አቅራቢያ ወስዶ አቆማትና አሻራው መኪና ውስጥ እንዳይገኝ በጥንቃቄ ካፀዳዳ ብኃላ ማንም ስያየው ከቦታው ተሠወረ ።
ሌሎቹ ደግሞ አቶ ግርማን ይዘው ቀድመው ወዳዘጋጅት ከከተማው ዳርቻ ወደሚገኘው ስውር ስፍራ ወሰድት።
🍎🍎🍎
መንግስቱ በመጠጥ ከታጀበ ሀሳብ ውስጥ የስልኩ ድምፅ ማሰማት ነው ያባነነው። ይጠብቀው የነበረ ስልክ ስለነበረ ቁጥሩን እንኳን ሳያይ አነሳው...
"ሄሎ ተሳካልህ.?
"ምኑ ነው ሚሳካው?"
"ወሽመጡ ብጥስ አለ...በንዴት ከተቀመጠበት ተነሳ..."ውቢት አሁን በዚህ ሰዓት ምን ፈለግሽ ደሞ?"
"ሰውዬ ቀስ በል...አጎትህ መምጣቱን ልነግርህ ነው"
"አጎቴ!!! ምን ሊሰራ?"
የማሾፍ ቃና ባለው የድምፅ ቅላፄ"በፈጣሪ!! አሁን ሰው ወደቤቱ ሲመጣ ምን ሊሠራ ይባላል..?.ናፍቄው ነዋ የመጣው ...ሚስቱ እኮ ነኝ"አለችው
"አንቺ ስልክሽን ላውድ ላይ አርገሽው እንዳይሆን?"
"አረ እንደመጣ ነው ደክሞኛል ትንሽ ላሳልፍ ብሎ ወደመኝታ ቤት የገባው"
"እና ታዲያ እኔ ጋር ምን አስደወለሽ...አብረሽው አትተኚም?"አለና ስልኩን ዘግቶ ወደ መቀመጫው ተመለሰ። በጣም ተበሳጭቶል ።በቅርብ እንደሚመጣ ከሳምንት በፊት ሲደዋወሉ ነግሮት ነበር...እንደዚህ በፍጥነት ይመጣል ብሎ ግን ምንም አይነት ግምት አልነበረውም።
"ገደል ይግባ"ሳያስበው ነው ድምፅን ከፍ አድርጎ የተራገመው።
"ማነው ገደል የሚገባው?"በስካር ምክንያት በተኮላተፈ አንደበት የጠየቀችው ትዕግስት ነች።
"አሁን በዚህ ሰአት ማን ገደል እንዲገባለት እንደሚፈልግ አታውቂም?"አላት እዝራ።
"ገባኝ....አዎ ገደል ይግባ"
🍎🍎
በዚህን ጊዜ በድጋሚ ስልኩ ድምፅ አሰማ..ሚሴጅ ነው ከፍቶ አነበበው።
🍎🍎
ሀለቃ...እቃውን አግኝተን በጥንቃቄ ቦታው ላይ አድርሰናል።በተመቸህ ሰዓት መጥተህ ማየት ትችላለህ"
🍎🍎ይላል።
ፈገግ አለ።ከመቀመጫው ተነሳ።"ሰዎች የሆነች ጉዳይ አለችብኝ ...ልለያችሁ ነው"
"ካስፈለግንህ እንከተልህ?"ትዕግስት ጠየቀች
"አይ የምታስፈልጉኝ ከሆነ ደውላለሁ...በሉ ይመቻችሁ"አለና ብርጭቆ ውስጥ የቀረችውን መጠጥ ጨለጠና በፍጥነት የሆቴሉን ግቢ ለቆ ወጣ።
❤❤❤
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
ግማሽ ልቤንና ግማሽ ነፍሴን ያመኛል
ምዕራፍ-38
#ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
🍎🍎🍎
አቶ ግርማ ናይትክለቡ ውስጥ በሚገኝ የግል ቢሮው ቁጭ ብሎ እያብሰለሰለ ነው፡፡የአሮራን ነገር መስመር እያስያዘ ነው፡፡ከሳምንት ባነሰ ጊዜ ወደቱርክ ይልካታል….ከዛ ደግሞ እዛ ባሉ ወዳጆቹ አማካይነት ወደ ሌላ ወደፈለገችው ሀገር እንድትሻገር ይረዷታል..ያንን ካደረገ በኃላ ደግሞ እስከወዲያኛው ይገላገላትና ቀጣይ ህይወቱን በአዲስ መልክ ይጀምራ…ይህቺን ትእግስት የምትባለዋን ልጅ ወዷታል..እናም ቀጣይ ህይወቱን ከእሷ ጋር መሞከር ፈልጎል፡፡ስለ እሷ ሲያስብ ናፈቀችው፡፡
ስልኩን አወጣና ደወለላት...፡አልተነሳም ተዘጋበት…ከዛ ወዲያው ሚሴጅ መጣለት።
ꔚꔚꔚ
ግርምሽዬ ..ይቅርታ እማዬ ስሬ ስላለች ስልክህን ማንሳት አልቻልም…ምንም አታስብ..አሁን ስብራቴን ታሽቼ አልጋዬ ውስጥ ተኝቼ እናቴ የሰራችልኝን አጥሚት እየጠጣሁ ነው፡፡
ꔚꔚꔚየሚል መልዕክት ላከችለት፡፡
ደስ አለው፡፡
ꔚꔚꔚ
‹‹ደህና መሆንሽን ስለሰማሁ ደስ ብሎኛል…..እኔ ብንከባብሽ በጣም ደስ ይለኝ ነበር፡፡ለማንኛውም ቶሎ ዳኚልኝ…የምትፈልጊው ማንኛውም ነገር ካለ ደውይልኝ ወይም በመልዕክት አሳውቂኝ፡፡ እና ደግሞ እየወደድኩሽ ስለሆነ ደስ ብሎኛል።
ꔚꔚꔚብሎ ፃፈና ላከላት፡፡
እና ሌላ ስልክ ደወለ።መንግስቱን እንዲያግቱለት ወደቀጠራቸው ሰዎች ነው የደወለው።
‹‹እና እንዴት ናችሁ?››
‹‹አቶ ግርማ እየተከታተልነው ነው፡፡››
‹‹በጥንቃቄ ተከታተሉት…ልጁ ወሮ በላ ስለሆነ አቅልላችሁ እንዳታዩት››
‹‹ችግር የለውም..አንድ ሆቴል ውስጥ ከአንደ ሴትንና ከሌላ አንድ ወንድ ጋር ቁጭ ብለው ውስኪ እየተጋቱ ነው..ፎቶ አንስቼያቸዋለሁ አሁን እልክልሀለው››
‹‹በዚህ በጠራራ ፀሀይ መጠጥ?››አቶ ግርማ በገረሜታ ጠየቀ፡፡
‹‹አዎ የሆነ የምስራች ሰምተው እያከበሩ ይመስላል››
‹‹አሪፍ ነው …..ሰከር ማለቱ ስራችሁን በተወሰነ መጠን ያቀልላችኋል…በሉ አድፍጣችሁ ጠብቁና ከሰዎቹ ሲነጠል አድርጉትና ያሳየዋችሁ ቦታ ውሰዱት ..ከዛ ደውሉልኝ …..››
‹‹እሺ ሀለቃ››
ስልኩ ተዘጋ፡፡ወዲያው መልእክት መጣ፡፡ፎቶ ነው የተላከለት።ከፈተው ድንዝዝ ነው ያለው ፡፡ታማለች ብሎ ሲጨነቅላት የነበረችው ሴት ከቁጥር አንድ ጠላቱ ጋር በደስታ ሆቴል ቀጭ ብላ መጠጥ እየተጋተች ነው…ከዛም በላይ ደግሞ የገዛ ወንድሙም የጠላቶቹን ቡድን ተቀላቅሏል፡፡ማመን አልቻለም..."መጀመሪያውኑስ እንዴት ባለ አጋጣሚ ከየት የት ብለው ተገናኝተው ተዋወቁ....?"ጭንቅላቱን የበላው ትልቅ ጥያቄ ነበር።
‹‹ምን እየተካሄደ ነው ?››ጠየቀ
አሁን ጠላቶቹ አንድ ላይ ተሰብስበው እየጠጡ ያሉት የት ቦታ እንዳለ ፎቶው ላይ በግልፅ ያስታውቃል… የመሳቢያውን ኪስ ከፈተና ሽጉጡን አወጣ… ውስጡ ሙሉ ጥይት መኖሩን አረጋግጦ ጎኑ ሸጎጠና ኮቱን ከማንጠልጠያው ላይ በማንሳት እየተንደረደረ ወደ ውጭ ወጣ….መኪና ውስጥ ሲገባ ጋርዱ እየሮጠ ወደእሱ መጣ …ችላ አለውና መኪናዋን አስነስቶ ተፈተለከ…ከናይት ክለቡ ማዶ መኪና ውስጥ ሆነው ሲከታተሉት የነበሩት መንግስቱ የቀጠራቸው ጋንግስተሮች የመኪናቸውን ሞተር አስነሱና ከኃላ ይከተሉት ጀመር ፡፡
በመንገድ መካከል ወደነዳጅ ማደያ ጎራ አለ...
መኪናዋ ቀይ አብርታለች ።በዛ ላይ ፊኛው ወጥሮታል...መኪናውን ለነዳጅ ቀጂው አስተካክሎ ሲያቆም ከኃላው በመንግስቱ የተቀጠሩት በክንዴ የሚመራው አጋች ብድን ከኃላው መጥተው ተከው ቆሙ። አቶ ግርማ ነዳጅ ከተሞላ በኃላ ቦታውን ለሌላ ተረኛ በመልቀቅ መኪናውን ጠጋ አድርጎ አቆሙና ከፍቶ ወረደ....የመኪናውን በራፍ መልሰው ዘጋና ወደ ማደያው የካፌ መፀዳጃ ቤት ተንቀሳቀሰ.. ክንዴ መኪናዋን ወደ ጎሮ በኩል አንቀሳቀሰና የሽንት ቤቱን በራፍ ዘግቶ አቆመው...
"ቶሎ ብላችሁ ውረድ"የሚል ትዕዛዝ ሰጠ።
መኪና ውስጥ ካሉ አራት አጋቾች ሁለቱ ወረድና ተንደርድረው ወደሽንት ቤት ገብ ...እራሱን አስተው መኪናቸው ውስጥ አምጥተው ሲጥሉት ሁለት ደቂቃ አልፈጀባቸውም...ይህንን ሲያደርጉ ልብ ብሎ ያያቸው ስው እንኳን አልነበረም።ከዛ አንደኛው ከኪሱ ውስጥ የመኪናውን ቁልፍ አወጣና ቀጥታ ወደእሱ መኪና በመሄድ ከፍቶ ገብቶ በማንቀሳቀስ..ይዞት ወጣ...ጓደኞቹ ከኃላ ተከተሉት።አምስት መቶ ሜትር ያህል ከተጓዙ ብኃላ ሁለቱ መኪኖች የተለያየ አቅጣጫ ያዙ...። የአቶ ግርማን መኪና እየነዳ የወሰዳት በጥንቃቄ ናይት ክለብ አቅራቢያ ወስዶ አቆማትና አሻራው መኪና ውስጥ እንዳይገኝ በጥንቃቄ ካፀዳዳ ብኃላ ማንም ስያየው ከቦታው ተሠወረ ።
ሌሎቹ ደግሞ አቶ ግርማን ይዘው ቀድመው ወዳዘጋጅት ከከተማው ዳርቻ ወደሚገኘው ስውር ስፍራ ወሰድት።
🍎🍎🍎
መንግስቱ በመጠጥ ከታጀበ ሀሳብ ውስጥ የስልኩ ድምፅ ማሰማት ነው ያባነነው። ይጠብቀው የነበረ ስልክ ስለነበረ ቁጥሩን እንኳን ሳያይ አነሳው...
"ሄሎ ተሳካልህ.?
"ምኑ ነው ሚሳካው?"
"ወሽመጡ ብጥስ አለ...በንዴት ከተቀመጠበት ተነሳ..."ውቢት አሁን በዚህ ሰዓት ምን ፈለግሽ ደሞ?"
"ሰውዬ ቀስ በል...አጎትህ መምጣቱን ልነግርህ ነው"
"አጎቴ!!! ምን ሊሰራ?"
የማሾፍ ቃና ባለው የድምፅ ቅላፄ"በፈጣሪ!! አሁን ሰው ወደቤቱ ሲመጣ ምን ሊሠራ ይባላል..?.ናፍቄው ነዋ የመጣው ...ሚስቱ እኮ ነኝ"አለችው
"አንቺ ስልክሽን ላውድ ላይ አርገሽው እንዳይሆን?"
"አረ እንደመጣ ነው ደክሞኛል ትንሽ ላሳልፍ ብሎ ወደመኝታ ቤት የገባው"
"እና ታዲያ እኔ ጋር ምን አስደወለሽ...አብረሽው አትተኚም?"አለና ስልኩን ዘግቶ ወደ መቀመጫው ተመለሰ። በጣም ተበሳጭቶል ።በቅርብ እንደሚመጣ ከሳምንት በፊት ሲደዋወሉ ነግሮት ነበር...እንደዚህ በፍጥነት ይመጣል ብሎ ግን ምንም አይነት ግምት አልነበረውም።
"ገደል ይግባ"ሳያስበው ነው ድምፅን ከፍ አድርጎ የተራገመው።
"ማነው ገደል የሚገባው?"በስካር ምክንያት በተኮላተፈ አንደበት የጠየቀችው ትዕግስት ነች።
"አሁን በዚህ ሰአት ማን ገደል እንዲገባለት እንደሚፈልግ አታውቂም?"አላት እዝራ።
"ገባኝ....አዎ ገደል ይግባ"
🍎🍎
በዚህን ጊዜ በድጋሚ ስልኩ ድምፅ አሰማ..ሚሴጅ ነው ከፍቶ አነበበው።
🍎🍎
ሀለቃ...እቃውን አግኝተን በጥንቃቄ ቦታው ላይ አድርሰናል።በተመቸህ ሰዓት መጥተህ ማየት ትችላለህ"
🍎🍎ይላል።
ፈገግ አለ።ከመቀመጫው ተነሳ።"ሰዎች የሆነች ጉዳይ አለችብኝ ...ልለያችሁ ነው"
"ካስፈለግንህ እንከተልህ?"ትዕግስት ጠየቀች
"አይ የምታስፈልጉኝ ከሆነ ደውላለሁ...በሉ ይመቻችሁ"አለና ብርጭቆ ውስጥ የቀረችውን መጠጥ ጨለጠና በፍጥነት የሆቴሉን ግቢ ለቆ ወጣ።
❤❤❤
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍110❤19🥰4😁1
አሮራ
ግማሽ ልቤንና ግማሽ ነፍሴን ያመኛል
ምዕራፍ-39
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
///
መንግስቱ ግርማን አግኝቶ እስኪ ቦጫጭቀው ቸኩሏል፡፡ደግሞ ሲያገኘው ምን ሊነግረው እንደሚችል ሲያስብም ፈርቷል፡፡‹‹ገድያታለው ቢለኝ እና እሬሳዋን የቀበረበት ቦታ ወስዶ ቢያሳየኝስ››ሲል አሰበና ዝግንን አለው፡፡ይሄን በሰማ በደቂቃዎች ውስጥ የግርማን ግንባር በርቅሶ እንደሚገላግለው እርግጠኛ ነው፡፡ጥያቄ ሊሆን የሚችለው ከዛስ የሚለው ነው….? እሷ የሌለችበት አለም እየኖረ እሷ የማትስበውን አየር እየሳበ መቀጠል ይችላል ወይስ እሱም እራሱን አጥፍቶ ይላገላል?፡፡እርግጠኛ መሆን አልቻለም…፡፡መንገድ ጠርዝ አቁሟት ወደነበረችው መኪና መጓዝ ጀመረ፡፡ቀጥታ አሁን ግርማን አግደው ወደአስቀመጡት ቦታ ነው የሚሄደው….ቁልፉን አወጣና ሪሚቱን ተጭኖ የመኪናውን በራፍ ለመከፍት በሚስብበት ቅፅበት ሁለት ከእሱም የሚገዝፉ ጠብደል ጎረምሶች ልክ እንደ ቅርብ ወዳጅ ከግራና ቀኝ መጥተው ከበቡት፣..በግራ በኩል ያለው እንደውም እጁን ትከሻው ላይ ጣል አደረገበት እና አቀፈው ፡፡መንግስቱ ግራ ገባው…መልካቸውን ተመለከተ ..ካለዛሬም አይቷቸው አያውቅም…ኪስ አውላቂዎች ነበር የመሰሉት… በቀኝ በኩል ያለው ከትልቅ ጃኬቱ እጅን እንደከለለ የሆነ ነገር ወደጎኑ አስጠጋ ..ቆረቆረው፡፡ሹጉጥ መሆኑን አወቀ፡፡
‹‹ነፍሱ ግርግር ሳትፈጥሪ ወደ መኪናው ግቢ ››አለው፡፡
ቀስ ብሎ ገባ ..አንደኛው ቶሎ ብሎ ከኃላ ወንበር ገባ እና ሽጉጡን በስር አሾልኮ ትከሻው አካባቢ ደቀነበት…ሌለኛው ዘና ብሎ ዞረና ገቢና ገባ፡፡
‹‹በል አሁን ወደ አስኮ ንደው፡፡››
‹‹አስኮ…ለምን?››
‹‹ለሽርሽር…ባክህ አትቀልድ…ወይ ንዳው ካለበለዚያ እዚሁ ደፍተንህ እንሄዳን…ሁለቱም ይመቸናል፡፡››አለው፡፡
መኪናዋን አንቀሳቀሰና ወደአሉት አቅጣጫ አስተካክሎ መንዳት ጀመረ….መንግስቱ ሲጠጣ ከቆየው መጠጥ ጋር ተቀላቅሎ ያጋጠመው ነገር ብዥ እንዲልበት አደረገ…በጣም ነው ግራ የተጋባው..በዚህ ቀን ማን ነው ሊያሳግተው የሚችለው?‹‹አጋቹ ሲታገት›› የሚል ፊልም እየሰራሁ ይሆን እንዴ? ሲል በውስጡ አሰበና ፈገግ አለ፡፡
አጎቱ ትዝ አለው‹‹አጎቴ ነው የላካችሁ?››
‹‹እንዴ አቶ ግርማ አጎትህ ነው እንዴ?›› አንደኛው ጠየቀው፡፡
ክው አለ….‹‹ግርማ ነው ያሳገተኝ?››ጠየቀ…ያሳገተው ሰው በየት በየት ዞሮ ሊያሳግተው እንደቻለ ሊገባው አልቻለም፡፡
‹‹ነፍሱ ዝም ብለሽ ነጂው….ሁሉን ነገር ስትደርሺ ታይው የለ….?ያው እኛ ስራችንን እየሰራን ነው..ነገሩን ፐርሰናል አትድርጊው፡፡››
ሊደራደራቸው ፈለገ‹‹…አይ ችግር የለውም …ስራችሁን እየሰራችሁ እነደሆነም ይገባኛል..ግን ቀጣሪያችሁ ከሚከፍላችሁ እጥፍ ልከፍላችሁ ችላለው…››
‹‹ጥሩ ነበር…. ግን የሞያ ስነምግባራችን አይፈቅድልንም…በዛ ላይ ስራ ያበላሽብናል፡፡››
‹////
ትዕግስት እና እዝራ እዛው በተቀመጡበት ሆነው ሲጠጡ ከቀኑ ዘጠኝ ሰዓት ሆነ…..በተለይ ትዕግስት በመጠጡ እየተዳከመች ነው …እዝራ ያው ቀኑን ሙሉ የመጠጣት የብዙ አመት ልምድ ስላለው ገና ብዙ የሚቀረው ይመስላል፡፡
‹‹ጋሽ እ…ዝራ››ጠራችው ትዕግስት፡፡
‹‹ወዬ ትእግስት፡፡››
‹‹ወደቤ…ት ወሰደኝ››
‹‹ምነው ደከመሽ እንዴ?››
‹‹አዎ ..በጣም …ነው የደከመኝ…. እዚሁ ጠረጴዛ ላይ ልወድቅ ነው››
‹‹እኔ ደግሞ ገና አልጠገብኩም….››
‹‹ስለዚህ ምን ይሻላል….?እዚህ ተ…ዘርሬ ብወድቅ አላሳዝንህም?››
‹‹በጣም ታሳዝኚኛሽ…ግን እንዲህ ማድረግ እንችላለን…እዚህ ክፍል እንያዝና መጠጣችንን ይዘን እንግባ..አንቺ ትተኛለሽ እኔ ደግሞ አንቺን እየጠበቅኩ መጠጣቴን ቀጥላለሁ፡፡››
‹‹አይ ጭንቅላት…ሁሌ እኮ እንዳስደመምከኝ ነው››እጇን አውለበለበችና አስተናጋጁን ጠራችው..ሂሳብ ነው የጠየቀችው….የታሰረ እሽግ ብር ከቦርሳዋ አወጣችና ጠረጴዛ ላይ አስቀመጠቸ…ሂሳብ ከፍለው ከጨረሱ በኃላ ጋሽ እዝራ በአንድ እጁ እሩብ የቀረለትን የውስኪ ጠርሙስ ይዞ በሌላው እጁ እሷን ደግፎ ወደ ሪሴፕሽን ሩም ሄዱና አንድ ክፍል ተከራይተው ተያይዘው ገቡ፡ጫማዋን አውልቃ በቁሞ ነው አልጋ ላይ የተዘረረችው፡፡እዝራ በራፉን ዘጋና የመጠጥ ጠርሙሱን ይዞ ክፍል ውስጥ ያለው ደረቅ ወንበር ላይ ተቀመጠ….ከዛ ከኪሱ ውስጥ ሮዝማን ሲጋራውን እና ላይተሩን አወጣና ለኮሰ…መጠጡን እየተጎነጨና ሲጋራውን እያቦነነ በተመስጦ ይመለካታት ጀመር.. ከሴት ጋር አንድ ክፍል ውስጥ እንዲህ ተፋጦ ሲቀመጥ ስንት አመት አለፈው?፡፡ትዝ አይለውም፡፡
ተኝታለች ብሎ ሲጠብቅ‹‹ጋሽ እ…ዝ…ር››ብላ ጠራችው፡፡
‹‹አቤት››
‹‹ቤቱ እየተገለባበጠብኝ ነው፡፡ሻወር መውስድ ፈልጋለሁ…››
‹‹ብተኚ አይሻልሽም..ስትነሺ ያልፍልሻል››
‹‹አይ መተ…ኛት አይደ…ለም የምፈልገው…እባክህ ደግፈህ ወደ ሻ…ወር ውሰደ…ኝ ፡፡››
ጥያቄዋን ፍላጎቷ ግራ ቢያጋባውም እምቢ ሊላት አልፈለገም..እያጨሰ ያለውን ቁራች ሲጋራ አጠፋና በእጁ ይዞ የነበረውን ጠርሙስ አጠገቡ ባለ ጠረጴዛ ላይ አስቀመጠና እራሱን አበረታቷ ተነሳ፡፡ ወደአልጋው ተጠጋ፡፡ክንዷን ያዘና ወደላይ ጎተታት…ተነሳች፡፡ ትከሻው ላይ ተደግፋ እግሯን የመጎተት ያህል እያንቀሳቀሰች ወደሻወር ቤት ተያይዘው ሄዱ…ከፈተና ወደውስጥ ይዟት ገባ፡፡
‹‹ጋሽ እዝራ››
‹‹አቤት››
‹‹ስብ..ር..ብር አልኩ እኮ….››
‹‹እንደአልሽው አሁን ውሀ ሲነካሽ ትጠነክሪያለሽ፡፡››
‹‹እሺ ውሀውን ክፈትልኝ…ቆይ መጀመሪያ ልብሴን ላውልቅ..››
‹‹በቃ እኔ ልውጣልሻ››
‹‹አይ ማውለቁን አግ..ዘኝ እንጂ….አልች…ልም አ…ኮ››
‹‹እርግጠኛ ነሽ››
‹‹ችግር የለውም….አውልቅልኝ…›››
‹‹እሺ ካልሽ….››አለና ያግዛት ጀመረ…ሰውነቷ ላይ ሰማያዊ ፓንት ብቻ ቀረ…
‹‹አሁን በቃ ››ብሎ ሊወጣ ሲል ወደራሷ ጎተተችና ተጠመጠመችበት…እዝራ ግራ ገብቷት ምን ማድረግ እንዳለበት በማሰብ ላይ ሳለ ትእግስት እጆቾን ዘርግታ ውሀው እስከመጨረሻ ከፈተችው….ሁለቱም በውሀው ረሰረሱ…በተለይ እዝራ ከእነልብሱ ነው የረጠበው…ይሄም ጉዳይ ትእግስትን በጣም አዝናናት
‹‹ምንድነው የሰራሽው…?››
‹‹እኔ እንጃ …እንደህ አድርጊ አድርጊ አለኝ…..በቃ አውልቀው..››
ምርጫ ስላልነበረው አወላለቀውና እርቃን ቀረ….እራቅ አለችና አፍጥጣ አየችው‹‹…ጋሽ እዝራ በጣም እንደምወድህ ግን ታውቃለህ››ስትል ያልጠበቀውን ነገር ጠየቀችው፡፡
‹‹አላውቅም….እንዴት ግን እኔን ልትወጂኝ ቻልሽ….?ምርጫሽ ጥሩ አይደለም፡፡››
‹‹ፍቅር የምርጫ ጉዳይ እኮ አይደለም…››
‹‹እሱስ እውነትሽን ነው..ፍቅር የምርጫ ጉዳይ ሳይሆን መለከፍ ነው…ድንገት በመብረቅ መመታት››
ትዕግስት ውሀው ሰውነቷን ሲያረሰርሳት ይሆን የእዝራን እርቃን ገላ ማየትና ሰውነቱን ሳሙና እየመታች ስታሸው በውስጧ ተዝለፍልፎ የነበረውን ጥንካሬዋን ሲያገግምና ሲበረታ ታወቃት….
‹‹ትእግስት….››ጠራት እዝራ፡፡
‹‹ወዬ››
‹‹ለአሮራ ስሟን ያወጣሁላት እኔ እንደሆንኩ ታውቂያለሽ…?››
‹‹አላውቅም….አንተ ነህ ያወጣህላት? ››
‹‹አዎ እኔ ነኝ ያወጣሁላት… አሮራ ማለት ለመጀመሪያ ጊዜ ብልጭ ስትል የምታያት ልብ ሰንጣቂ የፀሀይ ብርሀን ማለት ነው…በሌላ ጎኑም ማታ ለመጨረሻ ጊዜ ውስጥሽ በፍራቻ እየተሸበረ እያየች ግን ደግሞ ተሠናብታሽ የምትጠልቀው የመጨረሻዋ የፀሀይ ፍንጣቂ ማለት ጭምር ነው።ስሙ ኢጣሊያን እያለሁ እስክሞት ድረስ አፍቅሬያት የነበረችው ስፔናዊት ፍቅረኛዬ ስም ነው….እሷ ስትሞትብኝ ነው ሁሉን ነገር ጥዬ ወደሀገር የተመለስኩት ..በዛን ወቅት አሮራ የሁለት አመት ልጅ ነበረች…ሌላ ስም
ግማሽ ልቤንና ግማሽ ነፍሴን ያመኛል
ምዕራፍ-39
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
///
መንግስቱ ግርማን አግኝቶ እስኪ ቦጫጭቀው ቸኩሏል፡፡ደግሞ ሲያገኘው ምን ሊነግረው እንደሚችል ሲያስብም ፈርቷል፡፡‹‹ገድያታለው ቢለኝ እና እሬሳዋን የቀበረበት ቦታ ወስዶ ቢያሳየኝስ››ሲል አሰበና ዝግንን አለው፡፡ይሄን በሰማ በደቂቃዎች ውስጥ የግርማን ግንባር በርቅሶ እንደሚገላግለው እርግጠኛ ነው፡፡ጥያቄ ሊሆን የሚችለው ከዛስ የሚለው ነው….? እሷ የሌለችበት አለም እየኖረ እሷ የማትስበውን አየር እየሳበ መቀጠል ይችላል ወይስ እሱም እራሱን አጥፍቶ ይላገላል?፡፡እርግጠኛ መሆን አልቻለም…፡፡መንገድ ጠርዝ አቁሟት ወደነበረችው መኪና መጓዝ ጀመረ፡፡ቀጥታ አሁን ግርማን አግደው ወደአስቀመጡት ቦታ ነው የሚሄደው….ቁልፉን አወጣና ሪሚቱን ተጭኖ የመኪናውን በራፍ ለመከፍት በሚስብበት ቅፅበት ሁለት ከእሱም የሚገዝፉ ጠብደል ጎረምሶች ልክ እንደ ቅርብ ወዳጅ ከግራና ቀኝ መጥተው ከበቡት፣..በግራ በኩል ያለው እንደውም እጁን ትከሻው ላይ ጣል አደረገበት እና አቀፈው ፡፡መንግስቱ ግራ ገባው…መልካቸውን ተመለከተ ..ካለዛሬም አይቷቸው አያውቅም…ኪስ አውላቂዎች ነበር የመሰሉት… በቀኝ በኩል ያለው ከትልቅ ጃኬቱ እጅን እንደከለለ የሆነ ነገር ወደጎኑ አስጠጋ ..ቆረቆረው፡፡ሹጉጥ መሆኑን አወቀ፡፡
‹‹ነፍሱ ግርግር ሳትፈጥሪ ወደ መኪናው ግቢ ››አለው፡፡
ቀስ ብሎ ገባ ..አንደኛው ቶሎ ብሎ ከኃላ ወንበር ገባ እና ሽጉጡን በስር አሾልኮ ትከሻው አካባቢ ደቀነበት…ሌለኛው ዘና ብሎ ዞረና ገቢና ገባ፡፡
‹‹በል አሁን ወደ አስኮ ንደው፡፡››
‹‹አስኮ…ለምን?››
‹‹ለሽርሽር…ባክህ አትቀልድ…ወይ ንዳው ካለበለዚያ እዚሁ ደፍተንህ እንሄዳን…ሁለቱም ይመቸናል፡፡››አለው፡፡
መኪናዋን አንቀሳቀሰና ወደአሉት አቅጣጫ አስተካክሎ መንዳት ጀመረ….መንግስቱ ሲጠጣ ከቆየው መጠጥ ጋር ተቀላቅሎ ያጋጠመው ነገር ብዥ እንዲልበት አደረገ…በጣም ነው ግራ የተጋባው..በዚህ ቀን ማን ነው ሊያሳግተው የሚችለው?‹‹አጋቹ ሲታገት›› የሚል ፊልም እየሰራሁ ይሆን እንዴ? ሲል በውስጡ አሰበና ፈገግ አለ፡፡
አጎቱ ትዝ አለው‹‹አጎቴ ነው የላካችሁ?››
‹‹እንዴ አቶ ግርማ አጎትህ ነው እንዴ?›› አንደኛው ጠየቀው፡፡
ክው አለ….‹‹ግርማ ነው ያሳገተኝ?››ጠየቀ…ያሳገተው ሰው በየት በየት ዞሮ ሊያሳግተው እንደቻለ ሊገባው አልቻለም፡፡
‹‹ነፍሱ ዝም ብለሽ ነጂው….ሁሉን ነገር ስትደርሺ ታይው የለ….?ያው እኛ ስራችንን እየሰራን ነው..ነገሩን ፐርሰናል አትድርጊው፡፡››
ሊደራደራቸው ፈለገ‹‹…አይ ችግር የለውም …ስራችሁን እየሰራችሁ እነደሆነም ይገባኛል..ግን ቀጣሪያችሁ ከሚከፍላችሁ እጥፍ ልከፍላችሁ ችላለው…››
‹‹ጥሩ ነበር…. ግን የሞያ ስነምግባራችን አይፈቅድልንም…በዛ ላይ ስራ ያበላሽብናል፡፡››
‹////
ትዕግስት እና እዝራ እዛው በተቀመጡበት ሆነው ሲጠጡ ከቀኑ ዘጠኝ ሰዓት ሆነ…..በተለይ ትዕግስት በመጠጡ እየተዳከመች ነው …እዝራ ያው ቀኑን ሙሉ የመጠጣት የብዙ አመት ልምድ ስላለው ገና ብዙ የሚቀረው ይመስላል፡፡
‹‹ጋሽ እ…ዝራ››ጠራችው ትዕግስት፡፡
‹‹ወዬ ትእግስት፡፡››
‹‹ወደቤ…ት ወሰደኝ››
‹‹ምነው ደከመሽ እንዴ?››
‹‹አዎ ..በጣም …ነው የደከመኝ…. እዚሁ ጠረጴዛ ላይ ልወድቅ ነው››
‹‹እኔ ደግሞ ገና አልጠገብኩም….››
‹‹ስለዚህ ምን ይሻላል….?እዚህ ተ…ዘርሬ ብወድቅ አላሳዝንህም?››
‹‹በጣም ታሳዝኚኛሽ…ግን እንዲህ ማድረግ እንችላለን…እዚህ ክፍል እንያዝና መጠጣችንን ይዘን እንግባ..አንቺ ትተኛለሽ እኔ ደግሞ አንቺን እየጠበቅኩ መጠጣቴን ቀጥላለሁ፡፡››
‹‹አይ ጭንቅላት…ሁሌ እኮ እንዳስደመምከኝ ነው››እጇን አውለበለበችና አስተናጋጁን ጠራችው..ሂሳብ ነው የጠየቀችው….የታሰረ እሽግ ብር ከቦርሳዋ አወጣችና ጠረጴዛ ላይ አስቀመጠቸ…ሂሳብ ከፍለው ከጨረሱ በኃላ ጋሽ እዝራ በአንድ እጁ እሩብ የቀረለትን የውስኪ ጠርሙስ ይዞ በሌላው እጁ እሷን ደግፎ ወደ ሪሴፕሽን ሩም ሄዱና አንድ ክፍል ተከራይተው ተያይዘው ገቡ፡ጫማዋን አውልቃ በቁሞ ነው አልጋ ላይ የተዘረረችው፡፡እዝራ በራፉን ዘጋና የመጠጥ ጠርሙሱን ይዞ ክፍል ውስጥ ያለው ደረቅ ወንበር ላይ ተቀመጠ….ከዛ ከኪሱ ውስጥ ሮዝማን ሲጋራውን እና ላይተሩን አወጣና ለኮሰ…መጠጡን እየተጎነጨና ሲጋራውን እያቦነነ በተመስጦ ይመለካታት ጀመር.. ከሴት ጋር አንድ ክፍል ውስጥ እንዲህ ተፋጦ ሲቀመጥ ስንት አመት አለፈው?፡፡ትዝ አይለውም፡፡
ተኝታለች ብሎ ሲጠብቅ‹‹ጋሽ እ…ዝ…ር››ብላ ጠራችው፡፡
‹‹አቤት››
‹‹ቤቱ እየተገለባበጠብኝ ነው፡፡ሻወር መውስድ ፈልጋለሁ…››
‹‹ብተኚ አይሻልሽም..ስትነሺ ያልፍልሻል››
‹‹አይ መተ…ኛት አይደ…ለም የምፈልገው…እባክህ ደግፈህ ወደ ሻ…ወር ውሰደ…ኝ ፡፡››
ጥያቄዋን ፍላጎቷ ግራ ቢያጋባውም እምቢ ሊላት አልፈለገም..እያጨሰ ያለውን ቁራች ሲጋራ አጠፋና በእጁ ይዞ የነበረውን ጠርሙስ አጠገቡ ባለ ጠረጴዛ ላይ አስቀመጠና እራሱን አበረታቷ ተነሳ፡፡ ወደአልጋው ተጠጋ፡፡ክንዷን ያዘና ወደላይ ጎተታት…ተነሳች፡፡ ትከሻው ላይ ተደግፋ እግሯን የመጎተት ያህል እያንቀሳቀሰች ወደሻወር ቤት ተያይዘው ሄዱ…ከፈተና ወደውስጥ ይዟት ገባ፡፡
‹‹ጋሽ እዝራ››
‹‹አቤት››
‹‹ስብ..ር..ብር አልኩ እኮ….››
‹‹እንደአልሽው አሁን ውሀ ሲነካሽ ትጠነክሪያለሽ፡፡››
‹‹እሺ ውሀውን ክፈትልኝ…ቆይ መጀመሪያ ልብሴን ላውልቅ..››
‹‹በቃ እኔ ልውጣልሻ››
‹‹አይ ማውለቁን አግ..ዘኝ እንጂ….አልች…ልም አ…ኮ››
‹‹እርግጠኛ ነሽ››
‹‹ችግር የለውም….አውልቅልኝ…›››
‹‹እሺ ካልሽ….››አለና ያግዛት ጀመረ…ሰውነቷ ላይ ሰማያዊ ፓንት ብቻ ቀረ…
‹‹አሁን በቃ ››ብሎ ሊወጣ ሲል ወደራሷ ጎተተችና ተጠመጠመችበት…እዝራ ግራ ገብቷት ምን ማድረግ እንዳለበት በማሰብ ላይ ሳለ ትእግስት እጆቾን ዘርግታ ውሀው እስከመጨረሻ ከፈተችው….ሁለቱም በውሀው ረሰረሱ…በተለይ እዝራ ከእነልብሱ ነው የረጠበው…ይሄም ጉዳይ ትእግስትን በጣም አዝናናት
‹‹ምንድነው የሰራሽው…?››
‹‹እኔ እንጃ …እንደህ አድርጊ አድርጊ አለኝ…..በቃ አውልቀው..››
ምርጫ ስላልነበረው አወላለቀውና እርቃን ቀረ….እራቅ አለችና አፍጥጣ አየችው‹‹…ጋሽ እዝራ በጣም እንደምወድህ ግን ታውቃለህ››ስትል ያልጠበቀውን ነገር ጠየቀችው፡፡
‹‹አላውቅም….እንዴት ግን እኔን ልትወጂኝ ቻልሽ….?ምርጫሽ ጥሩ አይደለም፡፡››
‹‹ፍቅር የምርጫ ጉዳይ እኮ አይደለም…››
‹‹እሱስ እውነትሽን ነው..ፍቅር የምርጫ ጉዳይ ሳይሆን መለከፍ ነው…ድንገት በመብረቅ መመታት››
ትዕግስት ውሀው ሰውነቷን ሲያረሰርሳት ይሆን የእዝራን እርቃን ገላ ማየትና ሰውነቱን ሳሙና እየመታች ስታሸው በውስጧ ተዝለፍልፎ የነበረውን ጥንካሬዋን ሲያገግምና ሲበረታ ታወቃት….
‹‹ትእግስት….››ጠራት እዝራ፡፡
‹‹ወዬ››
‹‹ለአሮራ ስሟን ያወጣሁላት እኔ እንደሆንኩ ታውቂያለሽ…?››
‹‹አላውቅም….አንተ ነህ ያወጣህላት? ››
‹‹አዎ እኔ ነኝ ያወጣሁላት… አሮራ ማለት ለመጀመሪያ ጊዜ ብልጭ ስትል የምታያት ልብ ሰንጣቂ የፀሀይ ብርሀን ማለት ነው…በሌላ ጎኑም ማታ ለመጨረሻ ጊዜ ውስጥሽ በፍራቻ እየተሸበረ እያየች ግን ደግሞ ተሠናብታሽ የምትጠልቀው የመጨረሻዋ የፀሀይ ፍንጣቂ ማለት ጭምር ነው።ስሙ ኢጣሊያን እያለሁ እስክሞት ድረስ አፍቅሬያት የነበረችው ስፔናዊት ፍቅረኛዬ ስም ነው….እሷ ስትሞትብኝ ነው ሁሉን ነገር ጥዬ ወደሀገር የተመለስኩት ..በዛን ወቅት አሮራ የሁለት አመት ልጅ ነበረች…ሌላ ስም
👍77❤8🤔1
ነበራት እኔ ግን አሮራ አልኳት ከዛ እሱ ጸደቀላት..››
‹‹ያሳዝናል…››
‹‹አዎ ሀያ አንድ አመት ሙሉ አዝኛለሁ…አሁን ልግርሽ የፈለኩት…ይሄ ነገር ይቅርብን ለማለት ነው..››አለና ከውሀውም ከእሷም ራቅ አለ…፡፡
‹‹ለምን ?ደስ አልልህም?››
‹‹አይ….እንደዛ አይደለም..እኔ አንዴ ካፈቀርኩሽ ላጣሽ አልፈልግም…ፍቅሬ የሞኝ ነው…ብትተይኝ ወይም ጥለሺኝ ብትሂጂ መቋቋም አልችልም.›› አለና ከመስቀያ ላይ ያለውን አንደኛውን ፎጣ ይዞ ሰውነቱን እያደራረቀ ወጣ…..ከዛ ወዲያው ሲጋራውን ከፀረጴዛው ላይ አነሳና ለኩሶ ከሀሳቡ ጋር አንድ ላይ ቀላቅሎ ሟብነን ጀመረ….እሷም ጊዚ አልፈጀችም …፡፡ ለብሳ የነበረው ፓንት አውልቃ ጣለችና ሌላውን ፎጣ በማንሳት ሰውነቷን እያደራረቀች ከሻወር ወጥታ ወደእሱ ሄደች…
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
‹‹ያሳዝናል…››
‹‹አዎ ሀያ አንድ አመት ሙሉ አዝኛለሁ…አሁን ልግርሽ የፈለኩት…ይሄ ነገር ይቅርብን ለማለት ነው..››አለና ከውሀውም ከእሷም ራቅ አለ…፡፡
‹‹ለምን ?ደስ አልልህም?››
‹‹አይ….እንደዛ አይደለም..እኔ አንዴ ካፈቀርኩሽ ላጣሽ አልፈልግም…ፍቅሬ የሞኝ ነው…ብትተይኝ ወይም ጥለሺኝ ብትሂጂ መቋቋም አልችልም.›› አለና ከመስቀያ ላይ ያለውን አንደኛውን ፎጣ ይዞ ሰውነቱን እያደራረቀ ወጣ…..ከዛ ወዲያው ሲጋራውን ከፀረጴዛው ላይ አነሳና ለኩሶ ከሀሳቡ ጋር አንድ ላይ ቀላቅሎ ሟብነን ጀመረ….እሷም ጊዚ አልፈጀችም …፡፡ ለብሳ የነበረው ፓንት አውልቃ ጣለችና ሌላውን ፎጣ በማንሳት ሰውነቷን እያደራረቀች ከሻወር ወጥታ ወደእሱ ሄደች…
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍75❤7
#አሮራ
ግማሽ ልቤንና ግማሽ ነፍሴን ያመኛል
ምዕራፍ-40
#ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
🍎🍎🍎
ከምሽቱ 11 ሰዓት አካባቢ ነው። ትዕግስት ስልኳ ሲጠራ እዝራ ደረት ላይ ተኝታ ጭልጥ ያለ እንቅልፍ ወስዷት ነበር። ተንጠራራና ስልኩን አንስቶ ሰጣት።አየችው ።የምታውቀው ቁጥር አይደለም።ግራ በመጋባት ውስጥ ሆና አነሳችው።
"ሄሎ"ነጎድጓዳማ እና የሚገፋተር ድምፅ ነው።
"ትዕግስት ነሽ?"
"አዎ ነኝ...ማን ልበል? አላወቅኩህም።"
"አታውቂኝም ክንዴ እባላለሁ...መንግስቱ ነበር ከቀናት በፊት ስልክሽን የሠጠኝ....የእኔ ስልክ ካልሰራልህ በእሷ በኩል ታገኘኛለህ ብሎኝ ነበር"
"እሺ ምን ልታዘዝ?"
"ሰባት ሰዓት አካባቢ ደውዬለት ወደአንተ እየመጣሁ ነው ብሎኝ ነበር ።ከዛ ስልኩ ይጠራል አይነሳም አሁን ደግሞ ጭራሽ አይሰራም.....ምን ነካህ እቃውን ይዘን እየጠበቅንህ ነው በይልኝ።"
"ምን? የምን ዕቃ?"
ስልኩ ተቋርጧል።
መኝታዋን ለቃ ወረደችና እርቃኗን ወለል ላይ ቆመች።
"ምንድነው ችግር አለ?"እዝራ ነው ግራ በመጋባቷ ግራ ተጋብቶ የጠየቃት።
"እኔ እንጃ ...በደንብ አልገባኝም"መንግስቱ ጋር ደወለች። አይጠራም።ገስትሀውስ ደወሐለች..በአይን ካዩት ሶስት ቀን እንደሆናቸው ነገሯት።
"ወይኔ ጉዴ?!!!ልጅ ምን ሆነ? ክንዴ ነኝ ብሎ የደወለላትን ልጅ ጋር ደወለችለት።
"ወንድሜ ይመስለኛል በጠቀስከው ሰዓት እኛ ጋር ነበረ ..ስትደውልለት ወደአንተ ነበር የመጣው"
"ታዲያ ወደእኔ እየመጣ ከሆነ የሰላሳ ደቂቃ አምስት ሰአት ሙሉ ምን ይሰራል?"
"እኔም አልገባኝም"
"እና ምን ላድርግ? እቃውን ልልቀቀው?"
"ምንድነበረ ስምምነታችሁ?"
"መጥቶ ሊያናግረውና ሰውዬውን ተረክቦ ብራችንን ሊከፍለን ነበራ።"
"አሁን የዕቃው ምንነት ገባት።"
"በቃ ሁኔታውን አጣርቼ መልሼ ደውልልሀለው"
"ቶሎ በይ ካልሆነ ዕቃውን ወደቦታው እንመልሰዋለን።"
"አይ...እሱ ካልመጣ, እኔ መጣለሁ..ስንት ብር ነበር የተስማማችሁት።"
"መቶ ሺ ብር ተስማምተናል።ሰላሳ ከፍሎናል።"
"በቃ እስከጥዋት አቆዩት ፤እስከዛ መንጌ እንኳን ባይገኝ እኔ ጥዋት ቦታው ድረስ ብሩን ይዤ እመጣና እቃውን ትሰጡኛላችሁ"
"እንደዛ ከሆነ አሪፍ ነው...በቃ ቸው የደረሺበትን ደውለሽ አሳውቂኝ"
"እሺ...ዕቃውን ፎቶ አንስተህ በዚህ ቁጥር ትልክልኛለህ?"
"ይቻላል"ስልኩ ሲዘጋ እዝራ ልብሷን ከመታጠቢያ ቤት አምጥቶ እንድትለብስ እያቀበላት ነበር።
"ያንተስ አልደረቀ?"
"ለበስኩት እኮ...ከጃኬቱ በስተቀር ሌላው ምንም አይልም"
"በቃ ስንወጣ ጃኬት እንገዛለን ...እኔም ፓንቴ ስላልደረቀ ባዶ ቂጤን መሆኔ ነው።"
"አስወልቆ ሚያይሽ የለ ምን ችግር አለው።ለመሆኑ ምን እየተከሰተ ነው?"
"እኔ እንጃ ።እየሆነ ያለው እኔንም ግራ እያጋባኝ ነው።መንግስቱ እምጥ ይግባ ስምጥ የሚያውቅ ሰው የለም...ወንድምህ ግርማ ደግሞ..."ንግግሯን ሳትጨርስ ስልኳ ድምፅ አሰማ... ከፈተችው።እና ቀጥታ ለእዝራ አቀበለችው።የወንድሙ የግርማ ፎቶ ነው።እጅና እግሩ ከወንበር ጋር ታስሮ ሲቁለጨለጭ ይታያል።"
"ማነው ያሳገተው?"ጥርጣሬውን ለማረጋገጥ ጠየቃት።
"ማን ይሆናል ?መንግስቱ ነዋ ።የሚገርመው አሳግቶት የት እንደጠፋ ነው?"ለማንኛውም ተነስ እንውጣና እየሄድን ምን ማድረግ እንዳለብን እንነጋገር።"
"እሺ"አለና በሀሳቧ ተስማምቶ ተከተላት።
መንግስቱ ይገኝበታል ብለው የሚጠረጥሩት ቦታ ሁሉ እስከምሽቱ አራት ሰዓት እየተዞዞሩ ፈለጉ...ያቃቸዋል ብለው የሚገምቱት ሰዎች ጋር ሁሉ እየደወሉ ጠየቁ።አንዳቸውም መንግስቱን እንዳላዩት አረጋገጡላቸው።እሷ ጋም መንግስቱን ፍለጋ የደወሉ ሰዎች ነበሩ።ከካናዳ የተመለሠው አጎቱና ሚስቱ ውቢት በየተራ ደውለውላት መንግስቱ የት እንዳለ የምታውቅ ከሆነ ጠይቀዋት ነበር።እንደማታውቅና ካገኘችው እየፈለጉት እንደሆነ መልዕክቱን እንደምትነግረው ነግራቸው ነበር...።
"አሁን ከዚህ በላይ ምንም ማድረግ የምንችል አይመስለኝም...ባይሆን ይንጋና ጥዋት ማድረግ የምንችለውን ነገር እናያለን?"
"ትክክል ነሽ"በቃ ወደቤት እንሂዳ አላት እዝራ።ትእግስት ስለእዛ ቤት ስታስብ የሚታያት በደም የተጨማለቀ አንሶላ...ሽጉጥና የአሮራ በጥይት የተበሳሳ ሰውነት ነው።
"አይ እዛ ቤትማ አልሄድም... "
"በቃ ቤርጎ እንያዛ..."
"እሺ ..ጥሩ ሀሳብ ነው"
"ቆይ እዚህ ሰፈር ያለውን የግርማን ቤት ታውቀዋለህ"
"አዎ አንዴ አይቼው ነበር...ምነው"
"ዘበኛው ካስገባን እዛ እንደር"
"ዘበኛው እኮ እታች ቤት የሚሰራ ነበር...በደንብ ነው የማውቀው"
እና እንሂድ "
"አዎ እንሂድ"ለላደው ቦታውን ነገሩት።ወደእዛው መንዳት ጀመረ።
እዝራ ሲከነክነው የነበረውን ጥያቄ ጠየቃት"እቤቱን እንዴት አወቅሽው?"
"እንዴ የአሮራን የመጨረሻ ክሊኘ የተቀረፀው እኮ እዚህ ቤት ነው ...ሶስት ቀን አድረናል"
"እ...እንደዛ ነው?"አለ ፈገግ ብሎ።
"አዎ...አይዞህ ከወንድምህ ጋር ምንም የተፈፀመ ነገር የለም....ማለቴ ሙከራው ነበረ ..ግን ሙከራ ብቻ ነው።"
"ይሁን"
ደረሱና ለላዳው ተገቢውን ክፍያው ከፍለው አሰናበቱት እና
ወደ ጊቢው ተጠጉ።ጭልምልም ብሏል። ከዚህ በፊት በውጭ መብራት ድምቅምቅ ያለ ነበር።የውጩን መጥሪያ ደጋግመው ተጫኑ።ከደቂቃዎች በኃላ"ማን ነው?"የሚል ድምፅ ከውስጥ ተሰማ።
"ጋረደው እኔ እዝራ ነኝ ክፈት...ግርማ ልኮኝ ነው?"
የውጩ የብረት በር ወለል ብሎ ተከፈተ...ከፍቹ በበራፉ እራሱን ከልሏል..ትዕግስትና እዝራ ተከታትለው ገብ።በራፍ በፍጥነት ተዘጋ ።ፊት ለፊታቸው ጠብደል ወጠምሻ የሆነ ሰው ሽጉጥ ደቅኖባችዋል።የጠበቁት ጋረደው በቦታው የለም።ደነገጡ።
"ምንድነው...እኔ እዝራ ነኝ የግርማ ወንድ?"
"ሠማሁህ እኮ...አሁን ቀጥሉ ..ወደቤት ግብ"ቆፍጠን ያለ ትዕዛዝ።
እጅ ለእጅ ተያይዘው እንዳላቸው ወደቤት ተንቀሳቀሱ። ግቢ ውስጥ አራት የሚሆኑ ክላሽ ጭምር የታጠቁ ሰዎች ፈንጠርጠር ብለው በጥንቃቄ ቆመዋል።ሳሎን ሲገብ ወደ ውስጥ (ወደ መኝታ ቤቶች) የሚወስደው ኮሪደር ላይ ሌሎች ሁለት መሳሪያ የታጠቁ ሰዎች ይታያሉ።ይዟቸው የመጣው ሰው የደቀነባቸውን ሽጉጥ ወደጎኑ መልሶ ሻጠና ወደ ሳፋው በአገጩ እየጠቆመ ተቀመጡና ለምን እንደመጣችሁ አስረድኝ?"አላቸው።
እንዳላቸው ተቀመጡና በፍራቻ መቁለጭለጭ ጀመሩ።
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
ግማሽ ልቤንና ግማሽ ነፍሴን ያመኛል
ምዕራፍ-40
#ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
🍎🍎🍎
ከምሽቱ 11 ሰዓት አካባቢ ነው። ትዕግስት ስልኳ ሲጠራ እዝራ ደረት ላይ ተኝታ ጭልጥ ያለ እንቅልፍ ወስዷት ነበር። ተንጠራራና ስልኩን አንስቶ ሰጣት።አየችው ።የምታውቀው ቁጥር አይደለም።ግራ በመጋባት ውስጥ ሆና አነሳችው።
"ሄሎ"ነጎድጓዳማ እና የሚገፋተር ድምፅ ነው።
"ትዕግስት ነሽ?"
"አዎ ነኝ...ማን ልበል? አላወቅኩህም።"
"አታውቂኝም ክንዴ እባላለሁ...መንግስቱ ነበር ከቀናት በፊት ስልክሽን የሠጠኝ....የእኔ ስልክ ካልሰራልህ በእሷ በኩል ታገኘኛለህ ብሎኝ ነበር"
"እሺ ምን ልታዘዝ?"
"ሰባት ሰዓት አካባቢ ደውዬለት ወደአንተ እየመጣሁ ነው ብሎኝ ነበር ።ከዛ ስልኩ ይጠራል አይነሳም አሁን ደግሞ ጭራሽ አይሰራም.....ምን ነካህ እቃውን ይዘን እየጠበቅንህ ነው በይልኝ።"
"ምን? የምን ዕቃ?"
ስልኩ ተቋርጧል።
መኝታዋን ለቃ ወረደችና እርቃኗን ወለል ላይ ቆመች።
"ምንድነው ችግር አለ?"እዝራ ነው ግራ በመጋባቷ ግራ ተጋብቶ የጠየቃት።
"እኔ እንጃ ...በደንብ አልገባኝም"መንግስቱ ጋር ደወለች። አይጠራም።ገስትሀውስ ደወሐለች..በአይን ካዩት ሶስት ቀን እንደሆናቸው ነገሯት።
"ወይኔ ጉዴ?!!!ልጅ ምን ሆነ? ክንዴ ነኝ ብሎ የደወለላትን ልጅ ጋር ደወለችለት።
"ወንድሜ ይመስለኛል በጠቀስከው ሰዓት እኛ ጋር ነበረ ..ስትደውልለት ወደአንተ ነበር የመጣው"
"ታዲያ ወደእኔ እየመጣ ከሆነ የሰላሳ ደቂቃ አምስት ሰአት ሙሉ ምን ይሰራል?"
"እኔም አልገባኝም"
"እና ምን ላድርግ? እቃውን ልልቀቀው?"
"ምንድነበረ ስምምነታችሁ?"
"መጥቶ ሊያናግረውና ሰውዬውን ተረክቦ ብራችንን ሊከፍለን ነበራ።"
"አሁን የዕቃው ምንነት ገባት።"
"በቃ ሁኔታውን አጣርቼ መልሼ ደውልልሀለው"
"ቶሎ በይ ካልሆነ ዕቃውን ወደቦታው እንመልሰዋለን።"
"አይ...እሱ ካልመጣ, እኔ መጣለሁ..ስንት ብር ነበር የተስማማችሁት።"
"መቶ ሺ ብር ተስማምተናል።ሰላሳ ከፍሎናል።"
"በቃ እስከጥዋት አቆዩት ፤እስከዛ መንጌ እንኳን ባይገኝ እኔ ጥዋት ቦታው ድረስ ብሩን ይዤ እመጣና እቃውን ትሰጡኛላችሁ"
"እንደዛ ከሆነ አሪፍ ነው...በቃ ቸው የደረሺበትን ደውለሽ አሳውቂኝ"
"እሺ...ዕቃውን ፎቶ አንስተህ በዚህ ቁጥር ትልክልኛለህ?"
"ይቻላል"ስልኩ ሲዘጋ እዝራ ልብሷን ከመታጠቢያ ቤት አምጥቶ እንድትለብስ እያቀበላት ነበር።
"ያንተስ አልደረቀ?"
"ለበስኩት እኮ...ከጃኬቱ በስተቀር ሌላው ምንም አይልም"
"በቃ ስንወጣ ጃኬት እንገዛለን ...እኔም ፓንቴ ስላልደረቀ ባዶ ቂጤን መሆኔ ነው።"
"አስወልቆ ሚያይሽ የለ ምን ችግር አለው።ለመሆኑ ምን እየተከሰተ ነው?"
"እኔ እንጃ ።እየሆነ ያለው እኔንም ግራ እያጋባኝ ነው።መንግስቱ እምጥ ይግባ ስምጥ የሚያውቅ ሰው የለም...ወንድምህ ግርማ ደግሞ..."ንግግሯን ሳትጨርስ ስልኳ ድምፅ አሰማ... ከፈተችው።እና ቀጥታ ለእዝራ አቀበለችው።የወንድሙ የግርማ ፎቶ ነው።እጅና እግሩ ከወንበር ጋር ታስሮ ሲቁለጨለጭ ይታያል።"
"ማነው ያሳገተው?"ጥርጣሬውን ለማረጋገጥ ጠየቃት።
"ማን ይሆናል ?መንግስቱ ነዋ ።የሚገርመው አሳግቶት የት እንደጠፋ ነው?"ለማንኛውም ተነስ እንውጣና እየሄድን ምን ማድረግ እንዳለብን እንነጋገር።"
"እሺ"አለና በሀሳቧ ተስማምቶ ተከተላት።
መንግስቱ ይገኝበታል ብለው የሚጠረጥሩት ቦታ ሁሉ እስከምሽቱ አራት ሰዓት እየተዞዞሩ ፈለጉ...ያቃቸዋል ብለው የሚገምቱት ሰዎች ጋር ሁሉ እየደወሉ ጠየቁ።አንዳቸውም መንግስቱን እንዳላዩት አረጋገጡላቸው።እሷ ጋም መንግስቱን ፍለጋ የደወሉ ሰዎች ነበሩ።ከካናዳ የተመለሠው አጎቱና ሚስቱ ውቢት በየተራ ደውለውላት መንግስቱ የት እንዳለ የምታውቅ ከሆነ ጠይቀዋት ነበር።እንደማታውቅና ካገኘችው እየፈለጉት እንደሆነ መልዕክቱን እንደምትነግረው ነግራቸው ነበር...።
"አሁን ከዚህ በላይ ምንም ማድረግ የምንችል አይመስለኝም...ባይሆን ይንጋና ጥዋት ማድረግ የምንችለውን ነገር እናያለን?"
"ትክክል ነሽ"በቃ ወደቤት እንሂዳ አላት እዝራ።ትእግስት ስለእዛ ቤት ስታስብ የሚታያት በደም የተጨማለቀ አንሶላ...ሽጉጥና የአሮራ በጥይት የተበሳሳ ሰውነት ነው።
"አይ እዛ ቤትማ አልሄድም... "
"በቃ ቤርጎ እንያዛ..."
"እሺ ..ጥሩ ሀሳብ ነው"
"ቆይ እዚህ ሰፈር ያለውን የግርማን ቤት ታውቀዋለህ"
"አዎ አንዴ አይቼው ነበር...ምነው"
"ዘበኛው ካስገባን እዛ እንደር"
"ዘበኛው እኮ እታች ቤት የሚሰራ ነበር...በደንብ ነው የማውቀው"
እና እንሂድ "
"አዎ እንሂድ"ለላደው ቦታውን ነገሩት።ወደእዛው መንዳት ጀመረ።
እዝራ ሲከነክነው የነበረውን ጥያቄ ጠየቃት"እቤቱን እንዴት አወቅሽው?"
"እንዴ የአሮራን የመጨረሻ ክሊኘ የተቀረፀው እኮ እዚህ ቤት ነው ...ሶስት ቀን አድረናል"
"እ...እንደዛ ነው?"አለ ፈገግ ብሎ።
"አዎ...አይዞህ ከወንድምህ ጋር ምንም የተፈፀመ ነገር የለም....ማለቴ ሙከራው ነበረ ..ግን ሙከራ ብቻ ነው።"
"ይሁን"
ደረሱና ለላዳው ተገቢውን ክፍያው ከፍለው አሰናበቱት እና
ወደ ጊቢው ተጠጉ።ጭልምልም ብሏል። ከዚህ በፊት በውጭ መብራት ድምቅምቅ ያለ ነበር።የውጩን መጥሪያ ደጋግመው ተጫኑ።ከደቂቃዎች በኃላ"ማን ነው?"የሚል ድምፅ ከውስጥ ተሰማ።
"ጋረደው እኔ እዝራ ነኝ ክፈት...ግርማ ልኮኝ ነው?"
የውጩ የብረት በር ወለል ብሎ ተከፈተ...ከፍቹ በበራፉ እራሱን ከልሏል..ትዕግስትና እዝራ ተከታትለው ገብ።በራፍ በፍጥነት ተዘጋ ።ፊት ለፊታቸው ጠብደል ወጠምሻ የሆነ ሰው ሽጉጥ ደቅኖባችዋል።የጠበቁት ጋረደው በቦታው የለም።ደነገጡ።
"ምንድነው...እኔ እዝራ ነኝ የግርማ ወንድ?"
"ሠማሁህ እኮ...አሁን ቀጥሉ ..ወደቤት ግብ"ቆፍጠን ያለ ትዕዛዝ።
እጅ ለእጅ ተያይዘው እንዳላቸው ወደቤት ተንቀሳቀሱ። ግቢ ውስጥ አራት የሚሆኑ ክላሽ ጭምር የታጠቁ ሰዎች ፈንጠርጠር ብለው በጥንቃቄ ቆመዋል።ሳሎን ሲገብ ወደ ውስጥ (ወደ መኝታ ቤቶች) የሚወስደው ኮሪደር ላይ ሌሎች ሁለት መሳሪያ የታጠቁ ሰዎች ይታያሉ።ይዟቸው የመጣው ሰው የደቀነባቸውን ሽጉጥ ወደጎኑ መልሶ ሻጠና ወደ ሳፋው በአገጩ እየጠቆመ ተቀመጡና ለምን እንደመጣችሁ አስረድኝ?"አላቸው።
እንዳላቸው ተቀመጡና በፍራቻ መቁለጭለጭ ጀመሩ።
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍113❤12🔥8