አትሮኖስ
286K subscribers
121 photos
3 videos
41 files
570 links
╔╦╦╦═╦╗╔═╦═╦══╦═╗
║║║║╩╣╚╣═╣║║║║║╩╣
╚══╩═╩═╩═╩═╩╩╩
ግጥሞች አዳዲስና ቆየት ያሉ የታዋቂ ደራሲያን መፅሐፍቶችን በ PDF እንዲሁንም
ያልተነበቡ ድርሰቶችን ግጥሞችን ታሪኮችን ያገኙበታል።


Contact. @atronosebot
please dont touch the leave button.😔😳😳
Download Telegram
"አታስብ... ባትታመምም ደውልልሀለው.."በመልሷ ውስጡ በደስታ ረሰረሰ።
"አፈቅርሻለሁ"
"እሺ..ደህና እደር"አለችና ስልኩን ዘጋችና አንገቷን ትራስ ውስጥ ቀብራ ስላደረገችው ነገር ማሰላሰል ጀመረች።
"በፈጣሪ...ምን እየሠራሁ ነው? ደወልኩለት እኮ"እራሷን ወቀሰች።ቢሆንም በውስጧ እየተርመሠመሠ ያለው ደስታ  የተለየ አይነትና ያልተለመደ ነው።

ይቀጥላል......
    ሀሳብ አስተያየታችሁን 
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
   ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
81👍41👎7🤔3
አሮራ
ግማሽ ልቤንና ግማሽ ነፍሴን ያመኛል 
ምዕራፍ-20
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
🍎🍎
ዛሬ መንግስቱ ገስት ሀውስ ነው የዋለው።የእሱንም የትዕግስት ስራ ደርቦ ሲሰራ ።ትዕግስት ከቀኑ ስምንት ሰዓት ሲሆን ነበር ወደእሱ መጥታ ያናገረችው።
"መንጌ ዛሬ ሁለት ነገር ፈልጌ ነበር" አለችው
"ምንና ምን?"
"ብርና ፍቃድ"
እንዲህ አይነት ነገር ጠይቃው አታውቅም.."ምነው ?ችግር አለ እንዴ?"
"አይ ሰላም ነው ?ፊቴ እንዲህ ሳቅ በሳቅ ሆኖ እያየህ ስለችግር ታወራለህ።የሆነ ወሳኝ ቦታ  ለወሳኝ ነገር ነው የምሄደው"
"ምንድነው አንቺ ?ከሰውዬው እየሠረቅሽበት ነው እንዴ?"
"አረ ተው መንጌ... እንኳን ደርቤበት .አንድንም አልቻልኩት.. ለሌላ ወሳኝ ጉዳይ ነው አልኩህ እኮ..አሁን አልነግርህም... ስመለስ በዝርዝር ይነገርሀል።"
ከኪሱ ውስጥ ብር አወጣና አምስት ሺ ብር ሰጣት።
"ነፍስ እኮ ነህ...በቃ ቸው እሺ "
"እንዴ ዛሬ በቃ ጨርሱኑ ተመልሰሽ አትመጪም ማለት ነው?"
"አይመስለኝም ግን እደውልልሀለሁ...እና ደግሞ ለሁለቱም አመሠግናለሁ" ብላ እየተፍለቀለቀች ውጥታ ሄደች።በፈገግታ ሸኛት።ይህቺ ልጅ ለመንግስቱ ልዩ ነች።በአሁኑ ጊዜ የስራ አጋሩ ብቻ ሳትሆን ብቸኛ የልብ ጓደኛው ነች።ከዛም አልፎ እህቱ ነው የምትመስለው።በዛም ምክንያት ምንም ነገር ለእሷ ሲያደርግ በደስታ ነው።

"ይመቻት"አለና  እሷን ከአእምሮው አውጥቶ ወደአለበት ሁኔታ ተመለሠ።
ስራ ባታ መቆየቱ ካልቀረ ዘና ለማለት ፈለገ።አሁን የገስት ሀውሱ ቢሮ ቁጭ ብሎ ፊት ለፊቱ  የተደረደሩ ሶስት የኮምፒተር እስክሪን ላይ አፍጥጧል።ስክሪኖቹ ጠቅላላ ግቢ ውስጥ ያሉትን ካሜራዋች የሚቆጣጠሩበት  ነው።እርግጥ ግቢ ውስጥ ብቻ ሳይሆን እያንዳንድ መኝታ ክፍል ደንበኞች ሊያውቁ በማይችሉበት በጣም ስውር በሆነ ስፍራ በየክፍሉ አንድ አንድ ካሜራ ተቀምጧል።ይሄንን አሁን በገስት ሀውሱ በስራ ላይ ካሉ ሠራተኞች መካከል እሱና ትእግስት ብቻ ናቸው የሚያውቁት።
እሱ ግን ሱስ አስይዞታል።በየክፍሉ እየቀያየረ የየሰውን አፍዛዠ ገመና ማየት እጅግ የሚያስገርም እና የሚያዝናና ተግባር ሆኖለታል።እርግጥ አንዳንዴ የልክነት መጉደልና የነውርነት ፀፀት ይሸነቁጠዋል።ግን ደግሞ የተገልጋዬችን ደህንነትም ለመከታተል ይጠቀሙበታል።አሁን በቀደም   አንድ ፍቅረኛው ጋራ ተራ ክርክር ገጥመው ከዛ በመጋጋል አንገቷን ፈጥርቆ ሊገላግላት ሲል ነው ሮጠው በራፍ በማንኳኳት ወደቀልብ እንዲመለስ የረድትና ከዘላለም ፀፀት ያተረፉት..ከዛ በኃላ ሲከታተሏቸው እግሯ ስር ወድቆ ይቅርታ ከጠየቃት በኃላ ለሊቱን ሙሉ ሲፍቀሩና ሲዋሰብ አድረዋል።ያም ጉዳይ መንግስቱን በጣም ሲያስገርመው ነበር የከረመው።በዛቾ ደቂቃ በተፈጠረች ቅፅበታዊ ንዴት እንደዛ የሚፋቀሩ ጥንዶች እሷም ነፋሷን አጥታ እሱም ህይወቱን አበላሽቶ ነበር።
አሁንም በየክፍሉ ያለውን ኑኔታ እየቀያየረ  በማየት ላይ ነው።
101 ቁጥር አንድ አዛውንት ሽማግሌ ነገር ናቸው ።አልጋቸው ላይ ጋደም ብለው መፅሀፍ ቁድስ ያነባሉ።ለእይታ የሚጋብዝ ምንም እንቅስቃሴ በክፍሉ ውስጥ አይታይም።ዘለለው
🍎102 ቁጥር🍎
አንድ ደልደል ያለ የ50 አመት ጎልማሳ ነው ።ከታች ቁምጣ ነገር ለብሶ ከላይ እራቁቱን ነው።ቦርጩ ተቀብቶ ሊተረተር የደረሰ ቅሪላ መስሏል።ስልክ እያወራ ነው።
"መጣለሁ ብለሽ እንዴት እንዲህ ጉድ ትሰሪኛለሽ?"
"አንተ ደግሞ ሰውን አትረዳም እንዴ? ድንገት ወንድሜ ከክፍለሀገር መጣ...እንዴት ላድርግ እቤት ዘግቼበት መምጣት ነበረብኝ?"
"አይ እንደእሱ አላልኩም ቢያንስ ቀደም ብለሽ ብትነግሪኝ ገስት ሀውሱን አልከራይም ነበር ...እራሴንም አላነቃቃም ነበር"
"ቅንዝራም አትሁን እሺ...ደግሞ በጣም ካማረህ ወደቤትህ ተመልሰህ ሂድና ሚስትህ እንድትሰጥህ ጠይቃት።"
"ክፍለሀገር ለስራ ሄጂለሁ ነገ ነው ምመለሠው ብዬ ወደ ቤት እመለሣለሁ።
ንግግራቸውን ሳያልቅ ቀየረው
🍎ቁጥር 103🍎
ባዶ ነው።
🍎ቁጥር 104
አንድ ሰላሳዎቹ አካባቢ ያለች ግዙፍ ሴት ሙሉ በሙሉ እርቃኗን በመሆን እጇቾን ቅባት እያስነካች ሰውነቷን በቅባት ታሻሻለች።ከደቂቃዎች በፊት ከሻወር እንደወጣች በሁኔታዋ ያስታውቃል።ሰውነቷን ስታሻሽ በእርጋታና በስልት ነው።አልፎ አልፎ በገዛ አስተሻሸቷ እየተመሠጠች አይኖቾን ጨፈን ከፈት...ጨፈን ከፈት ታደርጋለች።ሆዷ ላይ በደረጃ የተጣጠፈ ትርፍ መሠል የተከማቸ ስጋ አለ።
እመቤት በደንብ እሺ...ቸው "አለና ቀጠለ
🍎ቀጥር 105"🍎
አፍላ በአስራዎቹ መጨረሻ የሚገኙ እኩያ ልጆች ናቸው የሚገኙት።ፍቅረኛሞች መሆናቸው ከሁኔታቸው ያስታውቃል።
አልጋው ጠርዝ ላይ ጎን ለጎን ተቀምጠው ከንፈር ለከንፈር ተጣብቀው  መሞጫሞጭ ጀመሩ።
መንግስቱ ተነቃቃ።አሪፍ የሚያየው ነገር እንዳገኘ ስለገባው ተመቻቸና ማየቱን ቀጠለ።
ልጅ እጅን ቀስ ብሎ አንቀሳቅሷ  ቀኝ ጡቷን ላይ አሳርፎ ሲጨምቃት "ዋይ እማዬ ብላ ከንፈሩን ለቃ ተፈናጥራ ከስሩ ራቀች።
"ምነው ፍቅር...?ምን አደረኩ...?ተስማምተን ተነጋግረን አይደል እንዴ የመጣነው?።"
"እንዴ ብንስማማስ ..?እኔ ጡቴን ሲነኩኝ አልወድማ"
"እሺ በቃ ...ይቅርት"
እንደመቆናጠር አለችና ወደልጅ ተለጠፈች...መሳሳማቸውን ካቋረጡበት ቀጠሉ።ከሶስት ደቂቃ መሳሳም በኃላ ልጅ ቀኝ እጅን ቀስ እያደረገ አንሸራተተና በልጅቷ በጀርባዋ በኩል ጉርድ ቀሚሳን ሰቅስቆ ፓንቶን አልፎ መቀመጫዋን ጨመቅ ጨመቅ ሲያደርጋት አሁንም በተመሳሳይ ልክ እንደፌንጣ ተፈናጥራ ራቀችው።
"አሁን ደግሞ ምን አደረኩ?"ለንቦጩን ጥሎ በመለማመጥ ጠየቃት.
"እንዴ ምን እያደረክ ነው...?ያስፈራል እኮ!"
መንግስቱ ሳቁ አመለጠው ..."ልጅቷ ገና ምኑንም የማታውቅ ጨቅላ እንደሆነች ገባው
ልጅ እንደፈረደበት ይቅርታውን ጠየቀ"እሺ ይቅርታ "
"እሺ በቃ"አለችና አሁንም ወደእሱ ተጠጋችና ለመሳም ከንፈሯን አሞጠሞጠች።ልጅ እራሱን ገታ አደረገና  "በቃ ማሬ ልብሳችንን አውልቀን ከውስጥ እንግባ?"
ክው ብላ ደነገጠች"ምነው...?ምን አስቸኮለህ..?.ትንሽ አንቆይም?"
"አይ ለሌላ እኮ አይደለም ...ዘና ብለን ለመሟሟቅ  አወላልቀን እንግባ..ምነው ትፈሪኛለሽ እንዴ?"
"አረ አልፈራህም?"
"እኮ"አለና ጃኬቱን ከላዩ ሊያወልቅ ሙከራ ሲያደርግ ልክ የእሷን ቀሚስ ላውልቅ እንዳለ ነገር ዘላ እጅን ቀጨም አደረገችው።በድንጋጤ አይኖቹ ፈጠጡ...
"አረ አንቺ ሴት ልጅን አታሰቃይው"አለ መንግስቱ በሁኔታው ተገርሞም ተበሳጭቶም።
በዚያች ቅፅበት  የመንግስቱ ስልክ ጠራ። ከዚህ መሰል መሳጭ ድርጊት  ስላናጠበው የደዋዩን ማንነት እንኳን ሳያይ  ዝም ብሎ በብስጭ አነሳ
"ሄሎ"
"እ..ትጊ  ሰላም ነው?።"
"አሁኑኑ የምልክልህ አድራሻ ጋር ና"ቆፍጠን ያለ ትዕዛዝ አዘዘችው።
"እንዴ ምነው ?ችግር ገጠመሽ እንዴ?"
"ፍፅም ሰላም ነኝ"
"ታዲያ ሰላም ከሆነ ትንሽ መቆየት አይችልም?የሆነች ስራ ይዤ ነበር"
"አይደለም ስራ   ፀሎት ይዘህም ቢሆን አቋርጥና ደቂቃ ሳታበክን ወደምልክልህ ቦታ ና...ከዘገየህ ፀፀቱ በአንድ አመትም አይለቅህም "አለችው።
"ይሄስ ጫን ያለው ነው...መጣሁ በቃ .."ብሎ መቀመጫውን ለቆ የመኪናውን ቁልፍ ይዞ ተንቀሳቀሰ


ይቀጥላል......
    ሀሳብ አስተያየታችሁን 
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
   ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍16024😁8👏3🥰2
አሮራ
ግማሽ ልቤንና ግማሽ ነፍሴን ያመኛል 
ምዕራፍ-21
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
🍎🍎

መንግስቱ ትዕግስት የላከችለት አድራሻ ጋር ደረሰ ።መኪናዋን አቆመና ገባ። ግሮሰሪ ነው።እንደዛ አይነት ቦታ ለምን እንደቀጠረችው ምንም ሊገባው አልቻለም።እንዲህ አይነት ቦታ አብረው ገብተውም  ተዝናንተው አያውቁም።
ወደውስጥ ገብቶ ዞር ዞር እያለ ሲፈልግ ከሩቅ  አያት..በደስታ እየፈገገች በፈንጠዝያ ትስቃለች።ከጎኗ ሌላ ወንድ አለ.. .ይበልጥ ድንግርግር አለው። ወደእነሱ እየተቃረበ ሲመጣ የሰውዬውን ማንነት ለየው።ያ ደግሞ ይበልጥ አስደንጋጭ ነው የሆነበት"ምን እየተካሄደ ነው?"እያለ ተጠጋቸው።
" ሀለቃ በስተመጨረሻ መጣህ?""ትዕግስት ነች የመጀመሪያውን ንግግር የተናገረችው።
"ምነው ቆየሁባችሁ እንዴ?""አለ እጅን  በየተራ ለሠላምታ እየዘረጋ።
"አይ የሞቀ ጫወታ ላይ ስለነበርን  ችግር የለውም"መለሰች ትዕግስት።
ወንበር ስቦ ተቀመጠ
"ትተዋወቃላችሁ አይደል...ጋሼ የአሮራ አጎት ነው።"
"አውቃቸዋለሁ...በጥቂቱም ቢሆን ተገናኝተን እናውቃለን" ሲል አረጋገጠላት።
"ስሜን ከፈለክ ደግሞ እዝራ እባላለሁ"
"እንግዲያው ከቀን ጀምሮ በአጋጣሚ ተገናኝተን ዘና ስንል ነው ያመሸነው..ድንገት ያንተ እና የአሮራ ጉዳይ ተነሳና  ለምን አንጠራውምና አብሮን ዘና አይልም ብለን አሰብን"ስትል አብራራችለት።
"ስለጠራችሁኝ ደስ ብሎኛል"
"ይሄኔ በልብህ አሁን ይሄ ሽማጊሌ ምን ይሰራልኛልና ነው ልታገናኚኝ ይሄን ያህል ያዋከብሺኝ....ጎበዝ ከሆንሽ እራሷን አግኝተሽ አታገኚኝም ነበር..እያልክ  በውስጥህ እያማሀት ነው አይደል?"አለው እዝራ።
መንግስቱ ደነገጠ"አረ ጋሼ እንደዛ አላሰብኩም...ከእርሶ ጋር በደንብ መተዋወቅ እኮ በተዘዋዋሪ ከአሮራ  በተወሰነ መጠንም ቢሆን መገናኘት ማለት  ነው...የአሮራ የሆነ ነገር ሁሉ ለእኔ ትልቅ ትርጉም አለው"
"ይገባኛል..ስቀልድ ነው...ለጫወታው ድምቀት ብዬ ነው"
የሚጠጣውን  አዘዘና ለጫወታው እራሱን ይበልጥ አነቃቃ። 
እዝራ ፊቱ ያለውን ደረቅ ጅን አነሳና ከተጎነጨለት በኃላ "ስለአንተና አሮራ ለአመታት ስከታተል ነበር...የተወሰነ መረጃ አለኝ...ቢሆንም ግን አንዳንድ እርግጠኛ ያልሆንኩባቸው ጉዳዬች ስላሉ አሁን ቀጥታ ልጠይቅህ...የእኔን አሮራ ምን ያህል  ታፈቅራታለህ?"
ፍርጥም ያለ ግን ደግም ያልጠበቀውን  ጥያቄ  ጠየቀው።ድንዝዝ ነው ያለው።"ግን አሮራን ምን ያህል ነው ማፈቅራት?"ድምፅ አውጥቶ አልጎመጎመ።
"መልሰህ እኛን እየጠየቅከን ነው ?"አለው እዝራ።
"አይ እራሴን እየጠየቅኩ ነው?"
"እሺ ምን  መልስ አገኘህ?"
"እኔ እንጃ ....የእውነት ምን ያህል እንደማፈቅራት አላውቅም"ሲል ቅዝዝ ባለ ድምፅ መለሰ።
ትዕግስት ሽምቅቅ አለች።ቀኑን ሙሉ ስትለፋበት የዋለችውን ጉዳይ ገደል እየከተተው መስሎ ተሠማት...ቀስ አለችና እግሯን አስረዝማ ረገጠችው...ይሄን ያደረገችው ነቃ ብሎ መልሱን እንዲያስተካክል ለማድረግ ነው።
እሱ  ግን ለእሷ ጉሽማ ምንም ትኩረት ሳይሰጥ በጀመረው ሀሳብ ገፋበት ?"እውነቴን ነው ጋሼ ..አውቄ ብነግርህ ደስ ይለኝ ነበር..እራሴን ምን ያህል እንደማፈቅረው እንደማላውቅ ሁሉ እሷንም በምን መጠን እንደማፈቅራት አላውቅም።"

መልሱ ትዕግስት ከተረዳችው በተቃራኒ የአሮራን አጎት የሚያስደምም ሆኖ ተገኘ።"ድንቅ የሆነ ሀቀኛ መልስ ነው የመለስክልኝ።...እንደገመትኩት እውነተኛው የፍቅር መብረቅ ነው ልብህን ከሁለት የሰነጠቀው...አውቃለሁ እስከአሁን ከአርራ ጋር በተነካካ ጉዳይ ብዙ ፈተናና መከራ አሳልፋሀል።ግን እሷን የራስህ  ማድረግ የምትፈልግ ከሆነ እስከአሁን ከጣርከው በላይ መጣር ይጠበቅብሀል።ምንአልባትም እስከአሁን ያገጠመህ  ፈተና ወደፊት ሊያጋጥምህ ከሚችለው ጋር ሲነፃፀር ቀልድ ሊሆን ይችላል።"
ፈገግ አለ መንግስቱ"ጋሼ እኔ እኮ እሷን ማግኘት አይደለም እቅዴ...እሷ የእኔ  እንደሆነች ነው የማስበው...በዛ ምክንያት ሞትን እንኳን ፊት ለፊት የመጋፈጥ ድፍረቱም ብቃቱም አለኝ።በእሷ ስም ይሁን እንጂ   ምንም ቢሆን ምንም ግድ አይሰጠኝም።"
"ጥሩ እንግዲህ ከዛሬ ጀምሮ ሦስታችን እንደ አንድ ብድን እንሰራለን።የመጀመሪያ አላማችን የአሮራ ልብ አንተ ላይ ሙሉ በሙሉ እንዲያርፍ ማድረግ ነው ።"
"በጣም ደስ ይላል...ልቧ አንተ ላይ አረፈ ማለት ደግሞ በቃ አለቀ አፈስካት ማለት ነው።"አለች ትዕግስት።
አጎቷ ተቃወሟት"አይ ...ያ እውነት አይደለም...ልጅቷ አሮራ ነች። ዝነኛ  ነች...በጥበቃ የምትንበሳቀስ ነች..በአባቷ ተፅዕኖ ውስጥ ያለች ነች...ብዙ ብዙ ነገር አለ። ጉዳዩ የምታስቢውን ያህል ቀላል አይደለም።"
"ግን ሌላ ፍቅረኛ የላትም አይደል..?ማለቴ ምን አልባት?"ትዕግስት በውስጧ የሚጉላላውን ጥያቄ ጠየቀች።
"ይሄንን ጥያቄ መመለስ አልችልም...በአሮራ ህይወት ዙሪያ ብዙ የተወሳሰብ ነገሮች አሉ..ለማንኛውም ሁሉን ነገር በሂደት የምናውቀው ይሆናል...እና ለተልዕኮው ዝግጅ ናችሁ።"እዝራ ነው ጠያቂው።
"በትክክል ጋሼ ዝግጅ ነን..እንዴት ነው ምናደርገው ግን ?"መንግስቱ ጠየቀ።
"ምን መሠላችሁ ሠሞኑን የአሮራ ረዳት ስራ ልትለቅ ነው።እና እሷን የሚተካ ሰው እየተፈለገ ነው..እኔ ያሠብኩት እንደምንም ብለን  ጓደኛህ ትእግስትን በዛ ቦታ ለማስቀጠር ነው።የአሮራ ረዳት መሆን ማለት ስራ ባታም ስትሄድ ሆነ እቤት እያለች ቀንም ሆነ ለሊት ከእሷ ጋር መሆን ማለት ነው።ይህ ደግሞ ያለችበትን ሁኔታ በጥልቀት ለመረዳት...የተሻለ ዕቅድ ለመንደፍ..ብሎም በአንተና በእሷ መካከል  ድልድይ ለመገንባት በጣም ፐርፌክት የሆነ መንገድ ነው።"አብራራላቸው።
መንግስቱ ያልጠበቀው ነገር ስለሆነ ምን እንደሚል ግራ ገባውና  ወደትዕግስት ዞሮ "ትጂ ምን ትያለሽ?"ሲል የእሷን አስተያያት ጠየቃት።
"ሀለቃ አንተ ከመምጣትህ በፊት በጉዳዩ ላይ ተነጋግረንበት ነበር...እኔ አንተ ለእሷ ባለህ ፍቅር በጣም ነው የምደመመው... ይህ ፍቅር የሁለት ወገን ሆኖ ፍሬ እንዲያፈራ ለማድረግ ማንኛውንም ነገር ለማድረግ ፍቃደኛ ነኝ...እና አንተ ፈቅደህ ከስራ ካሰናበትከኝ  እንደምንም  ተፋልጬ ስራውን አገኝና ሻንጣዬን ሸክፌ  እቤቷ በመግባት የእሷ ረዳት ለመሆን እና ለአንተም ፍቅር አንባአሳደር ለመሆን ፍቃደኛ መሆኔን ስነግርህ በደስታ ነው"ስትል በሙሉ ፈገግታ መለሰችለት።
"እሺ ስራውን ስሪ ለምንድነው ሻንጣሽን ይዘሽ እቤቷ የምትገቢው?"መንግስቱ ያልገባውን ጥያቄ ጠየቀ።
"ስራው እንደዛ ነው።የበፊቷም ልጅ እዛው ትልቁ ቤት የራሷ ክፍል ተሰጥቷት ነበር የምትሰራው...ስራው ልክ እንደነዳጅ ማደያ የ24/7  ነው"
"እዚ ጋር ነዋ ችግሩ" መንግስቱ ነው ተናጋሪው
"ይሄ እንደውም ለተልዕኮችን በጣም አሪፍ ይሆናል እንጂ እንዴት ሆኖ ነው ችግር የሚሆነው?።እዛው ክፍል ይዤ ገባሁ  ማለት እኮ ረዳቷም ፣ሞግዚቷም ፣ጓደኛዋም የመሆን እድል አገኘሁ ማለት ነው ።ያ ደግሞ በሂደት ሁሉን ነገር እንዳውቅና እናንተን ለማቀራረብ የምችልበትን መንገድ ለማወቅ እድል አገኘሁ ማለት ነው"ጥቅሙን አብራራችለት
👍7315👏1
"ገብቶኛል እኮ...ግን እሺ የእኔ ስራ ችግር የለውም ተልዕኮሽን እስክታጠናቅቂ ለራሴ ጥቅም ስል ልፍቀድልሽ...ባለቤትሽስ? ይሄንን የሚስማማ ይመስልሻል?"የዘነጋችው የመሠለውን ነገር ሊያስታውሳት ሞከረ።
የአሮራ አጎት እንደመደንገጥ አለና"እንዴ ባለቤት አለሽ እን? ሲል ጠየቃት።
"አዎ አላት"መለሰ መንግስቱ
"አይ እውነት አይደለም...ነበረኝ...አሁን ግን ነፃ ነኝ"
መንግስቱ ደነገጠ...ይሄንን በተመለከተ ምንም አይነት መረጃ የለውም"ከመቼ ጀምሮ?"
"አንድ ወር አለፈን?"
የእውነት ተበሳጨ"ምን አይነት ብሽቅ ነሽ...ግብስብስ ችግሬን ሁሉ አይደል በየቀኑ ምዘከዝክልሽ..ይሄን የሚያህል ከባድ  ችግር ሲያጋጥምሽ ካልነገርሺኝ ጓደኝነታችን ላይ ጥያቄ አለሽ ማለት ነው?"
እዝራ ጣልቃ ገባ"አይ እንደዛ እንኳን አይመስለኝም...ጓደኝነታችሁ ላይ ጥያቄ ቢኖራት አንተን ለመርዳት ይሄን ሁሉ እርቀት አትጓዝም ነበር..ግን ሰው ችግሮችን የሚፈታበት የራሱ መንገድ አለው።"በማለት ሊያረጋጋው ሞከረ።
"በቃ ወደጉዳያችን እንግባ"ትዕግስት ነች እየገብበት ያለው መስመሩን የሳተ አዲስ አጀንዳ ስላልጣማት ወደመስመራቸው እንዲመለሱ ያሳሰበችው
"እና ቆርጠሽ ትገቢያለሽ ማለት ነው?"መንግስቱ ጠየቃት።
"ከፈቀድክልኝ በደስታ  ..."
ስሜቱ ተነካ ...ከመቀመጫው ተነሳና ወደእሷ መቀመጫ ሄደ...አጠገቧ ተቀመጠና  ወደራሱ ሽጎጥ አድርጎ አቀፋትና ግንባሯን ሳማት።


ይቀጥላል......
    ሀሳብ አስተያየታችሁን 
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
   ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍7120
አሮራ
ግማሽ ልቤንና ግማሽ ነፍሴን ያመኛል 
ምዕራፍ-22
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ

ገስት ሀውስ አንድ መኝታ ክፍል ገብቶ በጀርባው አልጋ ላይ በመንጋለለ ያስባል።ከወራት በፊት ከስር ቤት በወጣበት ቅፅበት  ምን ሰርቶ ምን በልቶ የት እንደሚኖር በመጨነቅ ላይ ነበር።እነዛ ጥያቂዎቹ በአጎቱ አማካይነት ተአምራዊ በሆነ ሁኔታ ያለምንም ልፋት ያለምንም ጥረት ተመልሷለታል።አሁንም ሲያስብ በጣም ይገርመዋል። ለሠው ልጆች ውድ የሆኑ  ነገሮች አየር-ውሀ እና ምግብ ናቸው።መጠለያም እንኳን የሞትና የህይወት ጉዳይ አይደለም።እንደውም ከመጠለያ በላይ ወሲብ ነው የህይወት እና የሞት ጉዳይ የሆነው።እድሜ ልካችንን ወሲብ ባናደርግ  ነፋሳችን መረረኝ ብላ ስጋችንን ለቃ አትሄድም።የተመረተወም  ዘር በራሱ ይወገዳል...ግን የጎንዬሽ ሞት እንሞታለን። ወሲብ ያልፈፀመ ሰው ልጅ አይወልድም .. አንድ ሰው እድሜውን ሙሉ ልጅ ካልወለደ ደግሞ ዘሩን ማስቀጠል አልቻለም ማለት ነው።እንዳዛ  ከሆነ ደግሞ የጎንዬሽ ሞት ሞተ ማለት ነው።ስለሆነም ልጅ ሆነን ለሰው ልጅ መሠረታዊ ነገሮች አየር ምግብ መጠለያ ተብሎ የተነገረን የተወሰነ ስህተት አለበት ሲል አሰበ...እንደዛ ሊያስብ የቻለው መጠለያን በወሲብ መተካት ነበረባቸው የሚል የፀና እምነት ስላለው ነው።የሚገርመው ግን እነዚህ በጣሞ ውድ እና አስፈላጊ የሆኑትን ነገሮች ወይ በነፃ ካልሆገም እርካሽ በሚባል ዋጋ ነው የምናገኛቸው። ህይወታችንን በስራ መጥመድና ብዙ ገንዘብ ለማግኘት ላባችንን ጠብ  የምናረገው እነዚህን መሠረታዊ ነገሮች ለማሟላት ሳይሆን ለቀሪዎቹ የቅንጦት እቃዋች ነው።አንገታችን  ላይ የሚንጠለጠል አስር ግራም የአልማዝ ሀብል ስንት ብር ያወጣል.?.ያን ብር ለማግኘት የስንት ሰው ላብ ይንጠባጠባል? የስንት ሰው መዳፍ ይላጣል..?መንግስቱ አሁን ባለበት ሁኔታ ልክ እንደማንኛውም ሰው ለህይወቱ  ወሳኝ የሆኑት ነገሮች ውሀ አየርና ምግብ ናቸው።እነሱን ለማግኘት ደግሞ የሚያስጨነቀው ነገር የለም።የእሱ ችግር ለህይወቱ አስፈላጊ ከሆኑት ነገሮች በላይ በጣም በጣም አስፈላጊ የሆነ አንድ ሌላ  ነገር መኖሩ  ነው...የአሮራ ፍቅር...አዎ ለእሱ  ያ ወሳኙ ነገር ነው ...ስልኩ ጮኸና  አነሳው....የደዋዩን ማንነት ሲያውቅ ገረመው።ስለእሷ እያሰበ ደወለች።አሮራ የእሱ የልብ ምት።
"አሮራ ነፋሴ እንዴት ነሽ?"
"አለውልህ"
"የት ነሽ.....ፀጥ ያለ ነገር ነው ሚሰማኝ ?"
""አዎ እቤት ክፍሌ ውስጥ  ሻወር እየወሰድኩ ነው...ገንዳ ውስጥ ነኝ"መለሰችለት።
"ውሀው ታድሎ?"
ከት ብላ ሳቀችና"እንዴት ማለት?"
"ሰውነትሽን እንደፈለገ ይነካካላ?"
"ታዲያ   ከውሀው ይልቅ ሳሙናውን ብትሆን አይሻልም?"
"እንዴት ?ሳሙና ይሻላል እንዴ?"
"ሳሙና ብትሆንማ በእጆቼ መዳፍ ይዝህና ከዛ መላ ሰውነቴን ከላይ ከአንገቴ ጀምሬ እስከእግሬ ጥፍር ድረስ እያመላለስኩ እቀባህ ነበር"
"ውይ በምኞት አሰከርሺኝ"አላት በመጎምዠት ምራቁን ውጦ።
"አይዞኝ ..እራስህ ነው የጀመርከው ...በል አሁን ተለቃልቄ ልውጣ ...የምሄድዘት ቦታ አለ "
"የት እንደሆነ መጠየቅ እችላለሁ?"
"ክለብ ነው የምሄድ ..ምርጥ የተባለች  ረዳቴ ስራ ልትለቅ ነው። እሷን የምትተካ ልጅ ካገኘሁ ልሞክር ነው። አንድ አምስት ልጆችን ኢንተርቨው ለማድረግ ቀጥሬቸዋለሁ።"
"ስለዚህ ነገር ሰምቼለሁ ልበል?"
ደነገጠች.."አይደረግም! እንዴት ልትሰማ ትችላለህ ?እጩዋቹ እኮ ሰሌክት የተደረጉት በጣም ቅርብ በሆኑ የቤተሠብ አባል ሪኮመንዴሽን ነው።
"እኔስ ቤተሠብሽ አይደለሁ? "
"እሱማ ነው ግን ገርሞኛል"
"ላስረዳሻ... በጣም ልዩ የነበረች ረዳቴ ነች የነገረችኝ...እንዴትና ከማን እንደሰማች አላውቅም ግን ልወዳደር ነው ብላኝ ሰሞኑን አኩርፌታለሁ"
"አትለኝም ... እንዴት አስደሳች ወሬ ነው የምትነግረኝ በጌት..ለመሆኑ ስሟ ማን ነው?"
"ትዕግስት ..ትዕግስት አደራ"
"ጥሩ ..እስኪ ስለትዕግስት ጥቂት ንገረኝ"
"ያው ታውቂያለሽ እኔ በአንቺ ፍቅር ነሁልዬ እንዲሁ ስንዘላዘል ነው የምውለው...የተሠበረውን ተክታ...የፈረሰውን አሳድሳ....የተደፋውን አቃንታ..ድርጅቱን በዋናነት የምታስተዳድረው እሷው ነች።  በአጠቃላይ ደም ስሬ  በያት...እሷን ቀጠርሺብኝ ማለት ቀጥታ እጄን ጎትተሽ  ኪሳራ ውስጥ አስገባሺኝ ማለት ነው...ካልሆነ እኔኑ ብትቀጥሪኝ ይሻለኛል።"
"በጣም እያስገረምከኝ ነው...እስኪ ስለፀባዮ  ትንሽ ንገረኝ።"
"ለሌላ ሰው አላውቅም ለእኔ ግን ነፍሷን ይማርና ከእናቴ ቀጥሎ የምትረዳኝም የሀሳቤን ሳልናገር የምትፈፅመኝ ልጅ ነች።"
"አመሠግናለሁ"
"አረ እኔ ነኝ ማመስገን ያለብኝ...ፈተናውን እንደወደቀች አድርገሽ   ትተይልኛለሽ።ይሄን ውለታሽን  መቼም አረሳውም"
"አይ ግድ የለም። የውለታው እዳ በእኔ ላይ ይሁን....እንዲህ አይነት ልጅ ላንተም አትጠቅምህም... ታሰንፋሀለች... እርግጠኛ ነኝ ያለእሷ የተሻልክ ጠንካራ ሰው ትሆናለህ"
"ምን እያልሽ ነው?"
"በቃ ቸው ...ትግስትን ተነጥቀሀል"""ብላ ስልኳን ዘጋችው።
መንግስቱም በደስታ ፈገግ አለ...በቅርብ ጊዚያቶች ያላሰባቸው ነገሮች እየተከወኑለት በመሆኑ ፈጣሪውን አመሠገነና ስልኩን አውጥቶ ለአጎቱ ሁለተኛ ሚስት ደወለ።
"እንዴት ነ?"
"አለሁልህ ሰላም ነኝ"
"የት ነሽ?"
"አሁን የትነሽ ማለት ምን ማለት ነው?እቤት ነኛ...ለአንተ ሳልነግር የት  እሄዳለሁ ?"
"ጥሩ...የሆነ ነገር አስቤ ነበር?"
"ምን አሁን ልትመጣ?"
"አይ... አይደለም.. አንቺ  እንድትመጪ"
" የት?"
"የት ቢሆን ትመጪያለሽ?"
"አንተ ጥራኝ እንጂ የትም ቢሆን እመጣለሁ"
"ትልቁ ቤትም ቢሆን?"
"አይ እንደዛ አላልኩም..ከሴቲዬዋ ልታደባድበን ነው እንዴ? "
"ምን ያደባድባችሀኅል?"
"በፊት አጎትህ ብቻ ነበረ ምክንያታችን አሁን አንተም ተጨምረሀል"
..."እንዴት ?አልገባኝም።"
"እሷንም እንደእኔ እየከካሀት እንደሆነ ማላውቅ መሠለህ?"
ያልጠበቀው ንግግር ስለሆነ ደነገጠ"ምን ማለት ነው..እንዴት እንደዛ ልትይ ቻልሽ"
"ሴት እኮ ነኝ ..እንዲህ አይነት ነገሮችን ቨቀላሉ እረዳለሁ...ለማንኛውም ይመችህ...በእኔ በኩል ችግር የለውም"
"በይ እሺ...የፈለኩሽ ገስት ሀውስ እንድትመጪ ነው።..ትዕግስት ለአንድ ወር ፍቃድ ልትወጣ ስለሆነ እንድታግዢኝ ፈልጌ ነበር"
"እውነትህን ነው?"
"አዎ እውነቴን ነው...ማለቴ ፍቃደኛ ከሆንሽ?"
"አረ ፍቃደኛ ነኝ...እንደእስረኛ እቤት ታፍኖ መዋል እንዴት መሮኛል መሠለህ...?እንደውም ይሄን እንደውለታ ነው የምቆጥረው...እናም እዛው በቀን አንድ አንድ ሰጥሀለው።"
"ምንድነው የምትሰጪኝ?"
""እሙሙዬ ነዋ?"
"በቃ ተስማምተናል...አጎቴ ሲደውልልሽ ግን እንዳትነግሪው...ቅር ሊለው ይችላል።"
"የትኛውን ነው የማልነግረው...?ስለስራው ነው ወይስ እንደምትከካኝ ?"
"አይ ስለስራው...ሌላውን ንገሪው ችግር የለውም"
ከት ብላ ሳቀች።ተሰናበታትና ስልኩን ዘጋው

ይቀጥላል......
    ሀሳብ አስተያየታችሁን 
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
   ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍1018🥰7😁4👏1
አሮራ
ግማሽ ልቤንና ግማሽ ነፍሴን ያመኛል 
ምዕራፍ-23
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
🍎🍎🍎

ትንሿ የአጎቱ ሚስት ትብለፅ እና መንግስቱ ገስትሀውስ ናቸው።የኮምፒተር እስክሪኑ ፊት ለፊት ተቀምጠዋል።ቁጥር 126 ያሉት ሁለት ጥንዶች ተአምራዊ አይነት አለም ላይ ናቸው።ካሜራው ስባ የሚያመጣላቸውን ምስል እያዩ ነው። ሴትዬዋ የቀይ ዳማ ነገር ስትሆን ሰውዬው ልጥልጥ ጥቁርና ዝግባ የሚባል መለሎ ነው። ሁለቱም እርቃናቸውን ናቸው።የሠውዬው እንትን የሰው አይመስልም።
ትብለፅ"በፈጣሪ ይሄንን እንዴት ነው የምትችለው?"ስትል ጠየቀች።
"ምነው ልታግዢያት አሰብሽ እንዴ?ያስጎመዣል አይደል?"
"ሂድ እዛ...መበለሻሸት ምፈልግ ይመስልሀል..?.እየው እስቲ ይሄ በአፌ አይወጣም?"
"ሲያስጨንቅ ትወድ የለ...."
"አይ የእኔ ልክ ይሄ ነው "አለችና እጆን ወደ ጭኖቹ መሀከል ላከችና የተወጣጠረ እንትኑን ጨመቅ ጨመቅ አደረገችለት..ባለበት ተቁነጠነጠ...የሁለቱም አይኖች የኮምፒተር እስክሪን ላይ በትኩረት እንደ ተሰካ ነው።  ሴትዬዋ ወለሉ ላይ በጉልበቷ  ተንበርክካ ፊቷ የተገተረውን የሰውዬውን እንት በምራቋ እያራሰች  በእጆ እያለበች እያቃተተችው ነው።
ትብለፅ የምታየው ነገር የወሲብ አፕታይቷን ስለከፋፈተላት የመንግስቱን ዚብ ከፈተችና ፓንቱን ወደታች ሰብስባ እንትኑን አወጣችው።
"እስቲ መጀመሪያ በራፍን ቀርቅሪው።"አላት
ሄደችና እንዳላት ዘግታ ተመለሠች።የለቀቀችውን እንቱኑን እያሻሸች መመልከታቸውን ቀጠሉ። ሰውዬው ሴትዮዋን ከተንበረከከችበት አነሳና ጎትቶ ወደአልጋው ሊወስዳት ነው ብለው ሲጠብቁ  ክፍል ውስጥ ባለ መለስተኛ ጠረጴዛ ላይ አስተኛትና እግሮቾን ወዲህ ወዲያ በለቃቀጧ መሀከል ገባ ...አባብሎ ...አለማምዶ የተወሰነ የብልቱን ክፍል ብልቷ ውስጥ አዋዶ ለማስገባት ከአምስት ደቂቃ በላይ ፈጅቷበታል። በዛአምስት ደቂቃ ውስጥ ሴትዬዎ ያሰማችው የደስታ መቃተት እና  ጩኸት የእነመንግስቱን የወሲብ አምሮት ካለበት በርብሮ ሀይለኛ ውስዋስ ውስጥ ስላስገባቸው እነሱም ልብሳቸውን አወላልቀው እነሱ እንዳደረጉት እዛው ጠረጴዛ ላይ ያለውን ኮተት ወደመሬት በማራገፍ ተመሳሳዩን ማድረግ ጀመሩ...ዘግይተው ቢጀምሩም ጣጣቸውን ቀድመው ነበር የጨረሱት።
🍎🍎🍎
ትዕግስት  ለኢንተርቪው አሮራ ፊት ለፊት ተቀምጣለች።
"እሺ  እስቲ እራስሽን አስተዋውቂ?"
"ትግስት  አደራ  እባላለሁ ።በማናጅመንት ዲግሪ አለነኝ።ከተመረቅኩ አራት አመት ሆኖኛል።አራት አመት   ሄቨን ኢንተርናሽናል ገስት ሀውስ በምክትል አስተዳዳሪነት ነበር የሠራሁት።አሁን ደግሞ እድሉን ከሰጠሺኝ  የአንቺ ረዳት በመሆን በተቻለኝ መጠን ላግዝሽና አገልግሎቴን በቀናነት ለመስጠት እፈልጋለሁ።"ስትል መለሰች።
"ጥሩ። እየሠራሽ ያለሽውን ስራ ለምን ልትለቂ ፈለግሽ?"
ትዕግስት ቅዝዝ እንደማለት ብላ ለደቂቃዋች እረፍት ከወሰደች በኃላ መመለስ ጀመረች"ስራውን መልቀቅ አልፈልግም ነበር።በጣም የምወደው የስራ ቦታ ነው።ኃለቃዬን በጣም ማከብረውና ለእኔ እንደወንድሜ የሚያስብልኝ ሰው ነው።የስራ ቦታዬ ሳይሆን የራሴ  ቤት ነው የሚመስለኝ።"
አሮራ ተደነጋገራት"ታዲያ እንዲህ የምትንሰፈሰፊለትንና እንደራስሽ  ቤት የምታይውን ስራ ለምን ለመልቀቅ ፈለግሽ?"
"ላንቺ ባለኝ የተጋነነ አድናቆት የተነሳ...በቃ ምክንያቴ ያ ነው።ዘፈኖችሽን በጣም ነው የምወዳቸው?"
"ጥሩ ግን ዘፈኖቼ ማለት እኮ እኔን ማለት አይደለሁም...እንደዘፈኖቼ ሆኜ ባታገኚኝስ?ምን ልታደርጊ ነው? ከሳምንት ብኃላ ጥለሽ ልቴጂ ነው?"
"ለምን እንደዛ አልሽ...እኔ እኮ ከብዙ አይነት ፀባይ ካላቸው ሰው ጋር ነው ስሰራ የኖርኩት ።ገስት ሀውስ ስንት ዝና ያላቸው ታዋቂ ሰዎች ይመጣሉ።ለቀናትም ከእኛ ጋር ይቆያሉ።እና በቆይታቸው ስራቸውና  ባህሪያቸው ምን ያህል እንደሚራራቅ   በተደጋጋሚ መታዘብ ችያለው።እና ግንዛቤው ስላለኝ ችግር የለውም።አንቺ ብቻ  እድሉን ስጪኝ።"
መልሷ በጣም አረካት።ቀጣይ ጥያቄ ልትጠይቃት ስታሰላስል ሞባይሏ ድምፅ አሰማ።መልዕክት ነው።አነሳችና አየችው።መንግስቱ ነው።መታገስ ስላልቻለች በመገረም ከፈተችና ማንበብ ጀመረች።
🍎🍎🍎
ሙዚቃ ከወንድ  ልብ ውስጥ እሳት መጫር ፣  ከሴት አይኖች  ደግሞ እንባ  ማመንጨት  አለበት። ይላል ሩሚ....አሁን ነው የሆነ መፅሀፍ ላይ ያነበብኩት።እናም አንቺ ትዝ አልሺኝ..መለከፍ እኮ ነው  ...ሙዚቃ  ማለት  እራሱ ሙሉ በሙሉ አንቺን ለመግለፅ የተፈጠረ መስሎ ነው የሚሰማኝአፈቅርሻለሁ እሺይላል
🍎🍎🍎
አንብባ ስትጨርስ ፈገግ አለችና  ስልኩን ጠረጴዛው ላይ መልሳ ትኩረቷን ወደ ትእግስት መለሰችና።

"ይቅርታ አንድ የመጨረሻ ጥያቄ..አንቺን ለዚህ ስራ  የጠቆመሽ የምወደው አጎቴ ነው...እሱ ደግሞ እንዲህ በቀላሉ ኃላፊነት አይወስድም...ከአጎቴ ጋር  እንዴት ተዋወቃችሁ?"ስትል የገረማትን ጥያቄ ጠየቀቻት።
"ጋሽ እዝራ  ከታላቅ ወንድሜ  ጋር ይተዋወቃል...በዛ ምክንያት ከእኔ ጋር የተወሰኑ ቀናቶች መገናኘት እና በአንዳንድ ጉዳዬች ላይ የመወያየት እድሉ ነበረን።እና ላንቺ ያለኝን አድናቆት ስነግር አጎቶ ነኝ አሉኝ።ከዛ ይበልጥ ተቀራረብን።ከዛ ሰሞኑን እንዲህ አይነት ጉዳይ አላ ትፈልጊያለሽ ወይ ሲሉኝ እባኮትን በጣም ነው የምፈልገው አልኳቸው።በአጭሩ እይሄ ነው።"ስትል አስረዳቻት።
አሮራ ከመቀመጫዋ ተነሳች።"እንግዲህ እንደማየው የምወደው አጎቴ ይወድሻል...እኔም ደስ ብለሺኛል...የመጨረሻ ውሳኔ የሚወስነው ግን አባቴ ግርማ  ነው።ተነሽ ወደእሱ ቢሮ  እንሂድና ላስተዋውቅሽ።የእሱን አስተያየት እንስማና የመጨረሻ ውሳኔ ላይ እንደርሳለን።"
ትዕግስት ከመቀመጫዋ ተነሳች"እሳቸውም እንደሚወድኝ ተስፋ አደርጋለሁ"ብላ ተከተለቻት።ተያይዘው ከቢሮ ሲወጡ የቢሮውን የግራና ቀኝ በር  ታከው በተጠንቀቅ ቆመው እየጠበቁ የነበሩ ፈርጣማ የሴት ጋርዶች ነበሩ።እነዚህን ጋርዶች ወደውስጥ ስትገባም በቦታቸው በተጠንቀቅ ቆመው ነበር።  ፈንጠር ብሎ ወደሚገኘው የአሮራ አባት ቢሮ ሲራመድ ጋርዶቹ ከኃላቸው ተከተሎቸው።ትእግስት ወደኃላ ዞር መለስ እያለች ስታይ። "እነሱን እርሻቸው...ጥላዎቼ ናቸው በየሄድኩበት  ከኃላዬ የማይጠፉ"አለቻት አሮራ
"ገባኝ ለአዲስ ሰው የሚከብድ ነገር አለው?"
"አይዞሽ ስራውን ከገኘሽ ትለምጂዋለሽ..."አለቻትና የአባቷን የቢሮ በራፍ  አንኳኳች።
" ይግብ የሚል ሻካራ ወንዳወንድ ድምፅ ከውስጥ ተሰማ። ትዕግስት የልብ ምቷ ፍጥነቱን ጨመረ...ስለእኚህ ሰውዬ የሠበሠበችው መረጃ ምቾት ሚሰጡ ሆነው አላገኘቻቸውም ።አይ አንቺ የልጄ ረዳት መሆን አትቺይም ብለው ሀሳቧን እንዳያኮላሹባት ፈርታለች።
አሮራ በራፍን ገፋ አድርጋ ከፈተችና   ትዕግስትን አስከትላ ወደውስጥ ገባች። በራፋን መልሳ ዘጋችና ወደአባቷ ዞራ
"አባዬ እንግዳ ይዤ ነው የመጣሁት።"
"ከእኔ ፀሀይ ጎን የምትታየው ጨረቃ ማን ነች?"በሚል ጥያቄ ተቀበሏቸው።
"አባ የአንተ ፀሀይ ይህቺን ጨረቃ ረዳቷ አድርጋ ለመቅጠር ትፈልጋለች...እናም አውራትና ብራኬህን እንድትሰጠን ነው ይዤት የመጣሁት...በሉ ለብቻችሁ ልተዋችሁ..."ብላ  ትዕግስት የቢሮ መሀል አካባቢ እንደቆመች  ትታት ክፋሉን ለቃ በመውጣት በራፉን ዘግታላቸው ሄደች...ትዕግስት ከአሮራ አባት ከአቶ ግርማ  ጋር ተፋጠጠች።


ይቀጥላል......
    ሀሳብ አስተያየታችሁን 
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
   ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍10222😱3
አሮራ
ግማሽ ልቤንና ግማሽ ነፍሴን ያመኛል 
ምዕራፍ-24
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
🍎🍎🍎

በተቀመጠበት ጀነን ብሎ ለሠላምታ እጅን እየዘረጋላት"እሺ ግርማ እባላለሁ...ስምሽሽን ማን ነበር ያልሺኝ?"አላት ።
በፍጥነትና በቅልጥፍና እሱ ወዳለበት ቀርባ የዘረጋውን እጅ በትህትና እየጨበጠች"ትዕግስት እባላለሁ..ትዕግስት አደራ"አለችው።
"ትዕግስት..ተቀመጪ"
ትዕዛዙን አክብራ ተቀመጠች
"እሺ አብዛኛውን ነገር ከአሮራ ጋር የተነጋገራችሁ መሠለኝ..?."
"አዎ ጌታዬ ተነጋግረናል"
"ጥሩ...ስራው የሙሉ ጊዜ ማለቴ ቀንም እንደአስፈላጊነቱ ለሊትም  እንደሆነ እና መኖሪያሽም ከእኛ ጋር እንደሆነ አውቀሻል?"
"አዎ እንደዛ በመሆኑ ተመችቶኛል..በፊትም የምኖረው ብቻዬንና ኪራይ ቤት ውስጥ ነበር....እሱን ለቆ ሙሉ በሙሉ እናንተ ጋር መግባት አይከብደኝም"
"ፍቅረኛ ምናምን አለሽ..?."ሲል ያልጠበቀችውን ጥያቄ ጠየቃት።
እንደመሽኮርመም አለችና.."በፊት ነበረኝ ሙሉ በሙሉ ከተለያየን ቆየን"ስትል መለሠችላት።
"እሺ ...አሁንም የአሮራ ረዳት እስከሆንሽ ድረስ ፍቅረኛ መያዝ አትችይም... እሱ ላይ ትስማሚያለሽ?"
"እኔም በቅርብ አመት ደግሜ ፍቅረኛ የመያዝና ራሴን ተመሳሳይ አይነት ችግር ውስጥ የመክተት ፍላጎት የለኝም..ግን......!!!"
"ግን ምን....."
"አለ አይደለ..."ንግግሯን አቋረጠችና አይኖቾን አንከባለለች....መልሳ አንገቷን  ደፍች"
"አይዞሽ..ከአሁኑ ነገሮችን በግልፅ መነጋገሩ ጥሩ ነው..ተናገሪ?"
የምትለውን ለመስማት የመፈለግ ጉጉት ያለበት በሚመስል ስሜት  አደፋፈሯት።
""እንዲሁ አምልጦኝ ነው..ያን ያህል አስፈላጊ ነገር አይደለም።"
አቶ ግርማ ተበሳጨ"አስፈላጊ ነው ወይስ አይደለም የሚለውን የምወስነው እኔ ነኝ..ትናገሪያለሽ ተናገሪ ..."አሏት።
"ያው ወጣት ነኝ..በሆነ ጊዜ የሆነ ነገር ሊያምረኝ ይችላል ..ፍቅረኛ ባይኖረኝም..ወጣ ማለት በምፈልግበት ጊዜ ፍቃድ ማግኘት እችላለሁ ወይ ብዬ ለመጠየቅ ነበር?"
አቶ ግርማ መስማት የፈለገውን ነገር የሠማ በሚመስል ሁኔታ ፈገግ ብሎ  "አይ ለእንደዚህ አይነት ጉዳይ ፍቃድ የምታገኚ አይመስለኝም...ባይሆን እንደዛ አይነት ፍላጎቶችሽን እዚሁ የምናሞላበትን መንገድ   እየተማከርን እናመቻቻለን..አይደለም እንዴ?እንደዛ አይሻልም?"
የሰውዬው አካሄድም ምኞትም ስለገባት በውስጧ ተደሰተች"ካሉ እሺ ተስማምቼያለሁ።"አለች።
(ትዕግስት እዚህ ቤት የአሮራ ረዳት በመሆን ተቀጥራ ለመስራት  ከአሮራ አጎት  ከእዝራ ጋር በምትዶልትበት ወቅት አንድ አጥብቆ የነገራት ነገር አላማቸው ፈጥኖ ስኬት እንዲያገኝ በተቻላት መጠን  አቶ ግርማን እንድታማልለው  ነበር።አሁን ለማድረግ እየሞከረች ያለችው ያንን ነው።ካሰበችው በፍጥነትም ፍንጭ ያየች መስሎ ስለተሰማት ደስ አላት።)
"በቃ አሁን ወደአሮሯ ተመለሺና ስራሽን መቼ  እንደምትጀምሪ ተነጋገሩ።"በማለት አሰናበታት።
ከተቀመጠችበት በፈገግታ እየተነሳች"ስራውን አገኘሁ ማለት ነው?"ስትል ጠየቀች።
"አዎ አንቺን የመሰለች እንብጥ ቆንጆ በምን አንጀቴ አይሆንም ብዬ መመለስ እችላለሁ?"አላት።
"ይተማመኑብኝ እርሷንም ሆነ ልጆትን በሙሉ ልቤ ለማገልገልና ለማስደሰት እጥራለሁ።"
"ጎበዝ.... እንደዛ እንደምታደርጊ እኔም ተሠምቶኛል።"
"በሉ ደህና ይቆዩ" ብላ ክፍሉን ለቃ ወጣችና ወደአሮራ ተመለሰች።
🍎🍎🍎
ምኞቴ የፈጣሪ የጥበብ ዜማ የሆነው ያንቺ ፍቅር ለዘላለም በውስጤ የሚንቆረቆርብኝ ወርቃማ ዋሽንት መሆን ነው።ከዋሽንቱ የሚወጣው የእግዚያብሄር ህልውና ያረፈበት አንቺን በጥልቀት የማፍቀር ፅናቴ ግጥምና ዜማ ተዘጋጅቶለት በአንቺ ውብ አንደበት ተዘፍኖ የእያንዳንድን ፍጥረት አለም ልብ ከርኩሮ እንዲገባና የተስፍና የመፅናናት መንፈስ እንዲበተን እፈልጋለሁ።
🍎🍎🍎🍎
ይሄንን ከላይ ያለውን ከመንግስቱ የተላከላትን መልዕክት እያነበበች ሳለች ነው በራፏ የተቆረቆረው።
እየጠበቀቻት ስለሆነ ትዕግስት እንደምትሆን ገምታለች። ሞባይሎን ጠረጴዛዋ ላይ አስቀመጠች...የሆነ የተለየ ሀሳብ መጣላትና ያስቀመጠችውን ስልክ መልሳ አነሳች...ድምፅ መቅጃውን አፕ  ተጫነችና  "ይግብ "አለች።በራፉ ተከፈተና ትዕግስት አንገቷን አስቀድማ ገባች።
አሮራ መቀመጫዋን  ለቀቀችና  ስልኳን በእጆ እንደያዘች ወደእሷ ተራመደች"እሺ እንዴት ሆንሽ...?ከአባዬ ጋር ተነጋገራችሁ?"ስትል ጠየቀቻት።
"አዎ ተነጋግረን ጨርሰናል"
"እ...ወጤቱስ?"
"ስራ የምጀምርበትን ቀን ከአንቺ ጋር እንድነጋገር ነገሩ።"
"እንኳን ደስ ያለሽ የእኔ ቆንጆ"ስልኳን በእጆ እንደያዘች ተጠመጠመችባት።
"ይሄንን እድል በማግኘቴ ተደስቼለሁ...በጣም እንደምትደሰቺብኝና  ረጅም ጊዜ አብረን እንደምንሰራ እምነት አለኝ"አለቻት ትዕግስት።
"ሹር... ጥሩ  የስራ ባለደረቦች ብቻ ሳይሆን ጓደኛሞች ጭምር እንደምንሆን እርግጠኛ ነኝ።እና...መች ነው መጀመር የምትፈልጊው።"
"ነገ ስራ ቦታ በመሄድ በእጄ ላይ ያሉ ነገሮችን ላስረክብና ከነገ ወዲያ በጥዋት ሻንጣዬን ይዤ መጣለሁ።"
"ችግር የለም...ተዘጋጅተሽ እንደጨረሽ ደውይልኝ ...መኪና ልክልሻለሁ"አለቻት አሮራ።
"እሺ አመሠግናለሁ"
ተሳስመው ተለያዩ።ትዕግስት ቢሮውን ለቃ ስትወጣ አሮራ በፈንጠዝያ  ወደመቀመጫዋ ተመለሰችና በስልኳ የቀዳችውን ድምፅ ሴቭ አድርጋ  ከፈተችና መልሳ አዳመጠችው። አስደሰታት።
ከዛ🍎አዝናለሁ እንግዲህ መፅናናት ነው ምን ይደረጋል።ልጅቷ እንደምታያት እኔ ጋር ለመምጣት ቸኩላለች።አይዞኝ።🍎
ከሚል ፅሁፍ ጋር አያይዛ የቀዳችውን የድምፅ ቅጂ ላከችለትና ቢሮዋ ያለው ፒያኖ ፊት ተቀምጣ ልስልስ ጣቷቾን ኪቦርድ ላይ  በደስታ ማንሸራሸር ጀመረች።
🍎🍎🍎
እንዲያበሳጨው ብላ ለመንግስቱ የላከችለት መልዕክትና የድምፅ ቅጂ ሲደርሰውና ሲያዳምጠው በውስጡ የፈጠረበት ደስታ አቅልን የሚያስት አይነት እና  ተራራ የሚያህል ተስፋ ነበር  በውስጡ  የተከለበት ።


ይቀጥላል......
    ሀሳብ አስተያየታችሁን 
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
   ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍8114🥰1👏1
አሮራ
ግማሽ ልቤንና ግማሽ ነፍሴን ያመኛል 
ምዕራፍ-25
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
🍎🍎🍎
አሮራ ከእንቅልፏ ባና እጇን ስትዘረጋ አልጋው ባዶ ነው።አባቷ ምን ጊዜ ተነስቶ እንደወጣ አላወቀችም። አይኗን ገለጠችና ግድግዳው ላይ የተሠቀለውን ሰዓት ስታይ ሁለት ሰዓት ከሀያ ሆኖል። እስከ ሰባት ሰዓት የምትሄድበት ቦታ ስለሌለ  አልጋውን ለመልቀቅ አልቸኮለችም።ከሰዓት ታናሽ እህቷን ሲኒማ ቤት ወስዳት እንደምታዝናናት ቃል ገብታላታለች።ከዛ ማታ ናይት ክለብ ዝግጅት ታቀርባለች።
አይኗን ከወዲህ ወዲያ ስታመላልስ  ትንሿ ጠረጴዛ ላይ ትኩስ ቀይ ፅጌረዳ አበባ  ተቀምጦ አየች።
"እንዴ ሼባው ፍቅር እንደአዲስ እያገረሸበት ነው እንዴ ?"ስትል አሰበችና በደስታ ፈገግ አለች።
"ለምንድነው ግን ሰዎች  ስንባል በዚህ መጠን የመወደድና የመፈቀር ረሀብ ያለብን...?የምንጠላው ሰው እንኳን እንደሚያፈቅረን ባወቅንበት ቅፅበት ለምንድነው  በውስጣችን  የደስታ ቅመም የሚረጨው."እራሷን ጠየቀች። አሮራ ስለእንደዚህ አይነት ጉዳይ    ስታስብ ሁሌ ነው የሚገርማት።
አበባውን  ከእንቅልፎ ተነስታ ስታየው በደስታ እንድትፈግ አስቦ እንዳስቀመጠላት የተጠራጠረችው የእንጀራ አባቷን ነበር።ግን መሳሳቷን ያወቀች ስልኳ  አዲስ መልዕክት መላኩን ድምፅ አሰምቶት አንስታ ከፍታ ስታነበው ነው።"እንዴት ክፍሌ ገባ..?ማንን ተጠቀም እንደዚ አደረገ...?"ጠየቀች...ትዕግስት ትዝ አለቻት ....
መልዕክቱን አነበበችው
🍎🍎🍎
ቀንሽ ጠረጴዛሽ ላይ እንዳለው አበባ የፈካና የደመቀ ይሁን"
አፍቃሪሽ ነኝ"ይላል
🤳🤳🤳🤳
አነበበችና መልስ ሰጠችው"አረ ባክህ ከቤተሰቦቼ መካከል ማንኛቸውን ነው በሙስና ማታለል የቻልከው?እንዴት ክፍሌ ገባህ?"
🤳🤳🤳🤳
አበባውን ይዤ በለሊት በራፍሽ ላይ ስንገላወድ ያየኝ  አንድ ለነፍሱ ያለ የዋህ ነው አባትሽ አይቶኝ ማጅራቴን ከመጠቅለሉ በፊት አበባውን ተቀብሎ የሸኘኝ "
🤳🤳🤳
ጥሩ አደረገ...ለማንኛውም ደስ ብሎኛል...ለአበባው አመሠግናለሁ።"
🤳🤳🤳
አንቺን ደስ ይበልሽ እንጂ እኔ ሁሌ እንደዚህ ማድረግ አይከብደኝም።ግን የእኔ ውድ አንድ ችግር አለ።  አንድ አይኔን እኮ ነው ያጠፋሺብኝ...እባክሽ ትዕግስትን መልሺልኝ...ሌሎች ሶስት ሴቶች ቀጥርልሻለሁ
🤳🤳🤳
መልዕክቱን እንዳነበበች ፍርፍር ብላ ሳቀች።እና መልሱን ፅፋ ላከችለት።
"ትዕግስት ለእኔ ደግሞ ሶስተኛ አይን ነው የሆነቺኝ ..እናም ጥያቄህን ልቀበልህ አልችልም...ለምን ሶስቱን ሴቶች ለራስ አታዳርጋቸውም?"
🤳🤳🤳
"እንደዛ  ከጨከንሽ...ለምን ታዲያ እኔንም አብረሽ አትቀጥሪኝም?"
🤳🤳🤳
"ውዬ ወንድ ሰራተኞች አንቀጥርም...የቤታችን ህግ አይፈቅድም።
🤳🤳🤳
"ቀሚስ ለብሼ መምጣት እችላለሁ።"
🤳🤳🤳
"ቆይ ያልገባኝ...አሁን ልጅቷን እንዲህ አምርረህ የፈለካት የስራ ጉዳይ ነው ወይስ ሌላ ችግር አለ?"
ቀልድ መሠል ግን በአእምሮዋ ደጋግሞ ተጭሮ የነበረን ጥያቄ ጠየቀችው።
🤳🤳🤳

"ሌላ ችግር ስትይ..?አልገባኝም?"
🤳🤳🤳
"የፍቅር ጉዳይ ማለቴ ነው"
🤳🤳🤳
" አረ በፍፅም...ከትጂ ጋር?"
🤳🤳🤳
"ምነው ...ቢሆን ምን ይገርማል?ልጅቷ ቆንጆ ነች...ቀልጣፋ ነች...ጫወታ አዎቂ ነች...ታዲያ ፍቅር ቢይዝህ ምን ይገርማል?።"
🤳🤳🤳
"አይ  እኔ ፍቅር ከአንቺ ጋር ብቻ ነው እስከ መጨረሻው   የያዘኝ...ከሌላ ሊይዘኝ አይችልም።ስለወሲብ የምታወሪ ከሆነም ከእሷ ጋር ምንም የተፈፀመም የሚፈፀምም ነገር የለም።"
🤳🤳🤳
"እንዴ ወሲብ እና ፍቅር ይለያያል እንዴ?"በድንጋጤና ግራ በመጋባት ፅፋ መለሠችለት።
🤳🤳🤳
"ልዋሽሽ አልፈልግም...ለእኔ ትልቅ ልዩነት አላቸው ...ማፈቅረው አንቺን ብቻ ነው...ግን ደስ ካለችኝ ሴት ጋር ወሲብ ፈፅማለው..አሪፍ ወሲብ ከአሪፍ ሴት ጋር የሚያዝናናኝ ነገር"
🤳🤳🤳
በቃ ቸው ...በንዴት ስልኳን አጠፍችው።
🤳🤳🤳
በጣም ነው ያበሳጫት።"አፈቅርሻለሁ ሞትልሻለሁ የሚለው እንዲሁ ሲቀባጥር  ነው  ማለት ነው?"ስትል እራሷን ጠየቀች።
"
"አሮራ ተረጋጊ እንጂ ...አንቺስ ከገዛ እንጀራ አባትሽ ጋር  እያጨመላለቅሽው አይደል?።ደግሞ እሱ እኮ አንደኛ ብቻውን ነው እያፈቀረሽ ያለው...አንድ ቀን እንኳን አፈቅርሻለው ሲልሽ አመሠግናለሁ  እንኳን ብለሽ መልሰሺለት አታውቂም....በዛ ላይ ሀቀኝነቱን ልታደንቂለት ይገባል...ቢያንስ አልዋሸሽም"
ከራሷ ጋር የማይሆን ሙግት ውስጥ ገባች... የበራፍ መንኳኳት ነበር ከሀሳቧ ያባነናት።
"ግብ"
ትዕግስት ከፍታ ገባች"
"እ ትጂ ፈለግሺኝ?"
"ቁርስ ደርሷል .."
"አባዬ አለ እንዴ?"
"አይ ወጥተዋል"
"እንግዲያው ላስቸግርሽ ...እዚሁ አምጪና አብረን እንብላ"
"እሺ...አመጣለሁ"ብላ በራፍን ዘጋችና ተመልሳ ሄደች።
🍎🍎🍎🍎
አርራ እና ትዕግስት ቁርስ እየበሉ ወሬ ጀመሩ።የጫወታውን ርዕስ የፈጠረችው እራሷ አሮራ ነች።
"መንግስቱ ጋር ብዙ ጊዜ አብራችሁ ሰራችሁ?"
"አይ ረጅም ጊዜ የሠራሁት ከአጎቱ ጋር ነው።አሁን ድርጅቱን በጠቅላላ ለእሱ አስረክቦት ወደ ካናዳ ሄዷል..ከመንጌ ጋር ከእስር ከወጣ በኃላ ነው አብረን መስራት የጀመርነው?"
"ብዙም አታውቂውማ?"
"መንጌን..አረ አብረን የሠራነው ለጥቂት ወራት ቢሆንም እድሜ ልክ  እንደማውቀው መስሎ ነው የሚሰማኝ...መንጌ ጥሩ ሰው ነው..የሠው ችግር በቀላሉ ይረዳል...ተጫዋችና ቀልደኛ ነው።"
በፈገግታ ታጅባ አስረዳቻት።
"ለምን እንደታሰረ ታውቂያለሽ?"
"አይ ስለእሱ እንኳን ምንም አላውቅም.. እሱም አልነገረኝም..ግን የታሰረው በሆነ ስህተት እንደሚሆን ገምታለሁ"የምታውቀውን እንደማታውቅ አድርጋ ዋሸቻት።
"እንዴት?"አሮራ ጠየቀች።
"እንዴ መንጌ ሆነ ብሎ ማንንም ሊጎዳ አይችልማ። በዛ እርግጠኛ ነኝ"
አሮራ በእርግጠኝነቷ መደመም ውስጥ ገባች። ስለእሱ ተጨማሪ ለመስማት ተጨማሪ ጥያቄዎችን ለመጠየቅ ማሰላሰል ጀመረች...

ይቀጥላል......
    ሀሳብ አስተያየታችሁን 
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
   ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍10215👏1😁1🤔1
አሮራ
ግማሽ ልቤንና ግማሽ ነፍሴን ያመኛል 
ምዕራፍ-26
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
🍎🍎🍎

ትዕግስት የአሮራ ረዳት ሆና ስራ ከጀመረች አንድ ወር አለፍት።በአንድ ወር ውስጥ ብዙ ስራለሁ፤ የመንግስቱንና የአሮራን የፍቅር ጉዳይም መስመር አስይዛለሁ ብላ እቅድ አውጥታ ነበር።እስከአሁን ግን ምንም ያገኘችው ተጨባጭ ውጤት የለም።ይሄ ነገር ግራ ሲያጋባት ከቀናት በፊት መንግስቱን ሆነ የአሮራን  አጎት እዝራን ሳታማክር አንድ ነገር ለብቸዋ ወሰነች።እነሱን ያላማከረችበት ዋና ምክንያት  በሀሳቧ ሊስማሙ   እንደማይችሉ እርግጠ ኛ ስለሆነች ነው።ነገሩን ደግሞ  የግድ  ማድረግ  እንዳለባት ተሰምቷታል።ካለዛ እረፍት አታገኝም።በውስጧ የተፈጠረውን ውዠንብር  እና  ማዕበል መሳይ ነውጥ ልታጠራ የምትችለው  በዚህ መንገድ ከሆነ ብቻ እንደሆነ እርግጠኛ ነች።።
በአንድ ወር የስራ ቆይታዋ  በአሮራ እና በአቶ ግርማ መካከል  ያለው ግንኙነት እጅግ ውስብስብና  በቀላሉ ቋጠሮ ሊፈታ የማይችል ጤናማ ያልሆነ ስውር ገመና ነው የሆነባት።እርግጥ አቶ ግርማ ወላጅ አባቷ  እንዳልሆነ ማወቅ ችላለች።ያንንም ማወቋ ነው የምታያቸውን ነገሮች እርስ በርስ በማናበብ  አንድ አይነት ትርጉምና ፍቺ ለማግኘት መባከን የጀመረችው።ያንን በንድፈ ሀሳብ ደረጃ በአእምሮዋ የደረሰችበትን መላምት በተጨባጭ ማረጋገጥ  እና በማስረጃ ማስደገፍ አለባት።ከዛ በኃላ ነው ወደ  ሌሎች ሂደቶችን መሸጋገር የምትችለው።ለሁለት ቀን የአቶ ግርማና የአሮራ መኝታ ቤት ውስጥ በድብቅ ካሜራ አስቀምጣ ነበር።አሁን በድብቅ ያስቀመጠችውን ካሜራ በድብቅ አንስታ ምን እንደተቀረፀበት ለማየት ወደክፍሎ እየገባች ነው።በራፍን ከውስጥ ቆለፈችና ላኘቶፓን ይዛ አልጋዋ ላይ ወጣች።ሜሞሪውን አወጣችና ሪደር ውስጥ ከታ ላኘቶፑ ላይ ሰካችው። እንዲጫወት ፕለይን ተጭና በጉጉት መጠበቅ ጀመረች...ረዘም ያለ ደቂቃ እንቅስቃሴ አልባ ባዶ ክፍል የተቀረፀበት ስለነበረ የምትፈልገውን ነገር ለማየት ትዕግስቷን ተፈታተናት።
ከዛ የአሮሯ ምስል ታየ...ትዕግስት  ተነቃቃች።ስልኳን በእጆ ይዛ መልዕክት ትመላለሳለች ...ከመንግስቱ ጋር እንደሆነ እርግጠኛ ነች ..መልዕክቱን ፅፋ ስትልክም ሆነ መልዕክት መጥቶላት ከፍታ ስታነብ  በፊቷ ላይ የሚረጨው ደስታና በሳቅ የታጀበ ፈገግታዋ  ልዩ ነው።"ይህቺ ልጅ ቀስ በቀስ እያፈቀረችው ነው?"ስትል አሰበች።እናም ደስ አላት።መንግስቱ በሚያፈቅራት መጠን አሮራም እሱን ካፈቀረችው የእሷ ስራ ቀላል ሆነ ማለት ነው።ቀስ በቀስ በመሀከላቸው ያለውን እንቅፋት ማስወገድ ከቻለች የተቀረውን እራሳቸው እንደሚያስተካክሉት በማመን   ፊልሙን ማየቷን ቀጠለች።
🍎ድንገት አሮሯ በርግጋ ስልኳን አጠፋፍታ ኮመዲኖ ላይ በማስቀመጥ  ለብሳ የነበረውን ልብስ ስታወላልቅ ይታያል።ከዛ ዕርቃን ገላዋን በነጭ ፒኪኒ ፓንት ብቻ ዘላ አልጋዋ ላይ  ወጥታ  ዝርግትግት ብላ ከረጅም ሰዓት በፊት 🌒እንቅልፍ እንደወሰደው ሰው ስታስመስል ይታያል።
ትእግስት ልጅቷ ምን ለመስራት እየሞከረች እንደሆነ ምንም አልገባትም።መጨረሻውን ለማወቅ በጣም ተነቃቃች።የመኝታ ቤቱ በራፍ ተከፈተ።አቶ ግርማ ወደ ውስጥ ገብቶ መኝታ
ቤቱን መልሶ ሲቆልፍ ይታያል።ከዛ በቆመበት ቁልቁል ወደአሮራ  እየተመለከተ ለሁለት ደቂቃ ያህል በመጎምዠት ከተመለከታት በኃላ ከላይ  ጀምሮ አንድ በአንድ ልብሱን እያወለቀ እዛው የወለል ምንጣፉ ላይ ሲወረውር ይታያል...እሱ እንደአሮራ እንኳን እላዩ ላይ ፓንት እንኳን አላስቀረም።መለመላውን አልጋው ጠርዝ ላይ ተቀመጠ።ቀኝ እጅን አንቀሳቀሰና ቀስ ብሎ ጭኖቾ መሀከል አሳረፈ...
🍎ትዕግስት ባለችበት ሽምቅቅ አለች።
አቶ ግርማ ቀጠላ...እጆቹን  ጨኖቾ መሀከል እያርመሰመሰ ነው ።ሌላኛውን  እጅን  አነሳና ቀኝ ጡቷ ላይ ሲያሳርፍ ከእንቅልፍ እንደባነነ ሰው እንደመንጠራራት አለችና እጆቾን ዘርግታ ከተኛችበት ተነሳችና በአንገቱ ዙሪያ ጠምጥማ ከንፈሩ ላይ ተጣበቀችበት።
🍎ትዕግስት የምታየውን ነገር  ማመን ነው ያቃታት...አልጋዋን ለቃ ወረደች።ቨዲዬውን ዘጋችና ሪደሩን ነቅላ ኪሷ ውስጥ ከተተች። ክፍሏን ለቃ ወጣች ።ቀጥታ ወደአሮራ ነው የሄደችው።አሮራ እንዳየቻት የፊቷን መጨማደድና  የግንባሯን መቆጣጠር አስተውላ ደነገጠች።
"እንዴ ትጂ ምን ሆንሽ?"
"የጓደኛዬ እናት መሞታቸውን ደውለው ነግረውኝ ነው"ዋሸቻት 
"ትቀራረብ ነበር?"
"አዎ እንደእናቴ በያት..ከፈቀድሺልኝ ለቅሶ መድረስ ፈልጌ ነበር"
"ታዲያ ምን ችግር አለው ፤ሂጂአ.. ".ተንጠራርታ ከኮመዲኖ ላይ የመኪናውን ቁልፍ አነሳችና  እያቀበለቻት"እንቺ መኪናዋን ይዘሽ ሂጂ"አለቻት።
"አረ ችግር የለም ...ራይድ እጠቀማለሁ...አንቺ  ካስፈለገሽስ?"
"መውጣት ከፈለኩ መኪና የማጣ ይመስልሻል...?ለዛውም ዛሬ ከቤት የመውጣት ፕሮግራም የለኝም።እዚሁ ከታናሽ እህቴ ጋር ዘና እላለሁ።ባይሆን ሂጂ አትቁሚ"
ትዕግስት በራሷ የማስመሰል ችሎታ ተገርማ"እሺ አመሠግናለሁ"ብላ ቁልፉን ይዛ ወጣች።መኪናዋን አስነስታ ቀጥታ ወደበፊት የስራ ባታዋ ነው ያመራችው።መንግስቱን ለማግኘት።አዎ እስከአሁን ያየችውን ሆነ ገና ያላየችውን የአሮራንና የአባቷን  ድብቅ ገበና ታሳየዋለች።አርግጥ የአሮራን እና የእንጀራ አባቷን ጉድ ሲያይ በጣም እንደሚያዝን ...ለተወሰኑ ቀናት እንደሚታመም እና መኖርም እንደሚያስጠላው  እርግጠኛ ነች።ግን እድሜ ልኩን የእሷን ፍቅር እየተመኘና ተስፋ እያደረገ ለዘመናት ትንሽ ትንሽ ከሚታመም አንዴ የሚታመመውን ያህል ታሞ ቢወጣለት እንደሚሻል ወስናለች።በዛም የተነሳ መንግስቱን አግኝታ ያወቀችውን እውነት እንዲያውቅ ለማደረግ ቸኩላለች።ገስትሀውስ ደረሰችና መኪናዋን አቁማ ቀጥታ መንግስቱ ይገኝበታል ብላ ወደምታስብበት ቢሮ ሄደች።እንደምትመጣ አልደወለችለትም።ግቢ ውስጥ እንዳለ ከዘበኛው ተረድታለች።ቢሮ ደረሰች።ገፋ አደረገችና ወደውስጥ ገባች።


ይቀጥላል......
    ሀሳብ አስተያየታችሁን 
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
   ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍10614👏4😱3
አሮራ
ግማሽ ልቤንና ግማሽ ነፍሴን ያመኛል
ምዕራፍ-27
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
////
በራፉን  ገፋ አድርጋ ገባች፡፡ባዶ ነው፡፡ቢሮው ባለ ሁለት ክፍል ስለሆነ ውስጠኛው ክፍል ይሆና ብላ አስባ ወደውስጥ ዘለቀች፡፡በራፉን ገፋ አድርጋ ስትገባ እዛም ባዶ ነው፡፡ቁጭ ብላ ለመጠበቅ አሰበችና ወንበር ስባ ተቀመጠች፡፡ልትደውልለት አሰበችና ስልኳን አነሳችና ቁጥሩን አውጥታ ልትደውልለት ስትል የሚተረማመስ አይነት የእግር ኮቴ እና  ድምፅ ሰማች፡፡የወንድ ድምፅ ነው፤የሴት ድምፅ ተከተለው፡፡የፊት ለፊቱ በራፍ ተከፈተና ተመልሶ ተዘጋ
‹‹ቀስ በለ ምን አጣደፈህ?››ሴቲቷ ነች ተናጋሪዋ፡፡
መለሰላት‹‹የምን ቀስ ነው… ባማረን  ጊዜ መዠረጥ አድርጎ መደብደብ ነው እንጂ ፡፡››
የሴቲቱን ማንነት መለየት አቃታት፡፡ ወንዱ እራሱ መንግስቱ ነው ፡፡ቶሎ ብላ መቀመጫዋን ለቀቀችና በሶፋ መቀመጫ እና በግድግዳው መካከል ባለ ክፍት ቦታ እራሷን ቀበረችና ሁለኔታውን ለመከታተል አራሷን አመቻቸች..ጥንዶቹ እንደተያያዙ እሷ ወዳለችበት ወደውስጠኛው ክፍል ገቡ….ሁለቱም በመስገብበገብ የለበሱት ልብስ እያወለቁ  ወዲህና ወዲያ መጣል ጀመሩ..ሴቲቱ የመጨረሻውን ፓንቷን አውልቃ በእሷ አቅጣጫ ስትወረውር የትዕግስት አፍንጫ ላይ አረፈ ..ቀስ ብላ ድምፅ ሳታሰማ አለነሳችና ከራሷ አርቃ ወረወረች፡፡ጥንዶቹ እርቃን ሰውነታቸውን መልሰው አጣበቁና ሶፋ መቀመጫው ላይ ተያይዘው ወደቁ….፡፡ሶፋውን ሲጫኑት እሷን ይበልጥ ከግድግዳ ጋር አጣበቋት….እንደምንም ትንፋሿን አምቃ ህመሟን ቻለችው፡፡
የልጅቷ ማንነት እንቆቅልሽ ሆነባት ፡፡ገስት ሀውስ ውስጥ ከሚሰሩ ጥቂት ሽቀርቅር ሴቶች  መካከል አንዷ ልትሆን እንደምትችል ገመተች፡፡ከመሀከላቸው አንዱ ሁለቱ ወደአእምሮዋ መጡባት ፡፡ በተወሸቀችበት የእነሱን በወሲብ የታሸ የደስታ ሲቃ  ማዳመጧን ቀጠለች፡፡ትዕይንቱ ከመጠናቀቁ በፊት የበራፍ መከፈትና በዘጋት ድምፅ ተሰማ…….ግራ ተጋባች፡፡ሲስገበገቡ በራፉን እንኳን እንዳልረቀሩት  ገባት፡፡፡በራፉን የከፈተው ሰው ወደ ውስጠኛው ክፍል ከመዝለቁ በፊት ሮጣ ሄዳ ‹‹አይ  ቆይ ስራ ላይ ናቸው ትንሽ ቆይታችሁ ተመለሱ››  ልትላቸው ሁሉ አማራት…አንድ  ውሳኔ ላይ ከመድረሷ በፊት የውስጠኛው ክፍልም ተበርግዶ ተከፈተ….ሌላ ሴት እንደመጣች ከስር በምታየው  በቀሚሷ ጠርዝ አወቀች፡፡
ሴትዬዋ ከመግባቷ በንዴት የጦዘ ሰይጣናዊ ተንከትካች ሳቋን ለቀቀችው፡፡ሁለቱ ጥንዶች  ከተጣበቁበት ተላቀቁና እርቃናቸውን ሴትዬዋ ፊት ለፊት ተገትረው ቆሙ…
‹‹እንዴት ሳትደውይልኝ መጣሽ?››መንግስቱ  ሴትዬዋ ላይ ጮኸባት፡፡
‹‹ጭራሽ ልትቆጣኝ ባልሆነ .. ምንቱ ሙሉ ወደቤት ያልመጣኸው ለካ እንዲህ በስራ ቢዚ ሆነህ ነው››ሴትዬዋ ልክ እንደሰማንያ ሚስቱ ተንዘረዘረችበት…. ትእግስት የሴትዬዋን ማንነት ወዲያው ድምፃን እንደሳማች  ነው የለየቻት ውቤት ነች..የመንግስቱ የአጎቱ ዋና ሚስት…ያልገባት እንዲህ ያሚያነጋራቸው ምን ምስጢር በማሀለከላቸው እንዳለ ነው
ሴትዬዋ ትንፋሽ ከወሰደች በኃላ ንግግሯን አራዘመች…‹‹ደግሞ በሌላ ሴት ምክንያት  ብትረሳኝ እኮ ችግር አልነበረውም.. ካልጠፋ ሴት በእሷ…..ግን አጎትህን ሰራህለት… በጣም ነው የምትጠላው አይደል..?
ትእግስት አሁን እንቆቅልሹ ተፈታላት፡፡በጣም ነው የደነገጠችው፡፡
መንግስቱ‹‹ ለምን እንዳዛ አልሽ?እንዴት አጎቴን እንደምጠላው አሰብሽ?›› ብሎ ጠየቃት፡፡
‹‹ከሚስቱም ከውሽማውም ጋር እንዲህ  እያቀያየርክ በገዛ ቤቱ እየተኛህ ?ባትጠላውማ እንደዛ አታደርግም….በእውነት ደህና አድርገህ እየተበቀልከው ነው..ግን ያው ተሳስተሀል ልልህ አይደለም..እንዲሁ አስገርመሀኝ እንጂ››
‹‹ታዲያ  ይገባዋል ካልሽ ምን አነጫነጨሽ..ባክሽ በራፉን ዝጊልንና የጀመርነውን እንጨርስ››አለች ትብለፅ(የመንግስቱ አጎት ሁለተኛ ሚስት)
ትእግስት በተወሸቀችበት ሆና በምትሰማውና በምታየው ነገር ጭንቅላቷ ተናወፀ..መንግስቱ እንዲህ ያደርጋል ብሎ ሌላ ሰው ቢነግራት ስም አጥፊዎች ብላ ልትደባደብ ሁሉ ትችል ነበር..አሁን ግ በገዛ አይኖቾ የሚሆነውን ሁሉ እያየች ነው፡፡
ሴትዬዋ ጩኸቷን ጨምራበት በስድብ አጥረግርጋቸው ክፍሉን ለቃለቸው ትወጣለች ብላ ስትጠብቅ ‹‹ጥሩ እንግዲያው ጨርሱ ››ብላ ወደኃላ ተመልሳ በራፉን ዘጋችና አንድ ወንበር  አንስታ ወደበሩፍ አስጠግታ በማስቀመጥ  ተቀመጠችበትና ልክ አዲስ የወጣ ሲኒማ ለማየት እንዶቋመጠ ሰው አይኖቾን አፍጥጣ ዝግጁ ሆነች፡፡
‹‹እርግጠኛ ነሽ የምናደርገውን እንደዛ ተቀምጠሸ ማየት ትፈልጊያለሽ?››መንግስቱ ግራ በመጋት ጠየቃት፡፡
‹‹ይልቅ እንትንህ እየሞሸሸ ነው…ሙሉ በሙሉ ሰውነትህ በርዶ ስሜትህ ከመጥፋቱ በፊት ቀጥል›› አለችው፡፡
ትብለጽ መንግስቱ አፈፍ አድርጋ ሶፋው ላይ ጣለችውና ከላይ ሆና እየበረደ ያለ ሰውነቱ  እንደጋና እንዲግልና እንዲወጣጠር ትረዳው ጀመር..መንግስቱ ወደሪቱሙ ለመመለስ ደቂቃዎች ቢፈጂበትም ቀስ በቀስ ግን የበላይነቱን ተረክቦ ልጅቷን  ተሸከመና ከላዩ አንስቶ ከላይ ተከመረባት..ከዛ አቋርጣ የነበረውን ጣርና ማቃሰት ደመቅ አድርጋ ቀጠለች..
ትእግስት ባለችበት ሆነ በምታየው ነገር  ሳቆ ሊያመልጣት ይተናነቃት ጀመር፡፡፡
ውቢት ቁጭ ብሎ  ትእይንን የማየት አቀም ያጣች ይመስላል… ድንገት ከተቀመጠችበት ተነሳችና ቦርሳዋን አስቀምጣ የለበሰችውን ልብስ ከላይ ጀምሮ ማወላለቅ ጀመረች….ትዕግስት የምታየው ነገር ከማመን አቅሞ በላይ ስለሆነባት በድንጋጤ አይኖቾ ፈጠጡ … ውቢት እርቃኗን ከሆነች በኃላ ሄዳ በወሲብ እየቃተቱ ያሉት ጥንዶች  ተቀላቀለቻቸው…
ትእግስት መገረም ጉሮሮዋን አፈናት.ይህቺን ሴት በደንብ ታውቃታለች፡፡አሁን ካናዳ ከአባታቸው ጋር  የሄዱ ለአቅመ ሄዋን ለመድረስ እየተንደረደሩ ያሉ መንትያ ልጆች ያሏት በጣም የተረጋጋች ዘንካታ እና ደርባባ እመቤት ነበረች ፡፡በተለያየ ጊዜ ለልደትና ለባዓላት  ዝግጅት እቤት እየተጋበዘች ሄዳ ከእጇ በልታለቸ ጠጥታለች፡፡ባሏ ለእሷ ታማኝ እንዳልነበረ ብታውቅም እሷን ግን ፈፅሞ በእንደዚህ አይነት ሁኔታ የምትጠረጥራ ሴት አልነበረችም፡፡ለትዳሯ ፍጸም ታማኝና ለልጆቾ ስትል መላ ነገሯን መስዋዕት አድርጋ በክብር የምትኖር ቁጥብ እመቤት አድርጋ ነበር የምታያት‹‹ ታዲያ ከመቼው እንደዚህ አበለሻሻት?›› ስትል ተገረመች፡፡
ትዕግስት አሁን እንደምታየው ማንም ከማንም አያንስም..እዚህ የመጣችበትም ጉዳይ ዋጋ የለውም..አሁን አሮራ እንዲህ ታደርጋለች ብላ ለመንግስቱ የምትነግርበት ምንም ምክንያት አይታያትም፡፡ እሱም እየሰራ ያለው ነገር ለጆሮ ሚከብድ ነውር ነው፡፡
መንግስቱና ሁለቱ ሴቶች ጣጣቸውን ጨርሰው አውልቀው በየቦታው የጣሉትን ልብስ እየለቃቀሙ ለብሰው እየተሳሳቁ  ክፍሉን ለቀው ለመውጣት ከ30 ደቂቃ በላይ ወስዶባቸዋል፡፡የእነሱን መራቅ በድምፃቸው መጥፋትና በኮቴያቸው መደብዘዝ አረጋግጣ ከተወሸቀችበት ለመውጣት ብትሞክርም ቀላል ልሆነላትም፡፡ሰውነቷ ደንዝዞ ና እግሮቾ ተሳስረው ነበር፡፡እንደምንም እራሷን ቀስ በቀስ አለማምዳና አፍታታ ከተደበቀችበት ወጣችና ሹልክ ብላ ቢሮውን ለቃ በመውጣት መኪናዋ ወደ አቆመችበት ማንም ሳያያት ሄደች….ሞተሩን አስነሳችና  በፍጥነት ግቢውን ለቃ ወጣች፡፡


ይቀጥላል......
    ሀሳብ አስተያየታችሁን 
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
   ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍82😱17👎85
አሮራ
ግማሽ ልቤንና ግማሽ ነፍሴን ያመኛል 
ምዕራፍ-28
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
🍎🍎🍎
ይዛ የመጣችውን ምስጢር  የማወቅ መብት እንደሌለው ወሰነች፡፡አሮራ ጋር ያለው ሀጥያት መንግስቱ ጋርም አለ፡፡አሁን አሁን ስታስብ "እነዚህ ሰዎች የእውነትም ይፋቀራሉ ?" የሚለውን  ለማመን እጅግ ነው የከበዳት፡፡ወደቤት ተመልሳ ከአሮራ ጋር መፋጠጥ አልፈለገችም፡፡የሆነ አእምሮዋን የምታሳርፍበት ቦታ መሄድ ነው የፈለገችው፡፡እና መጠጣትም አምሮታል፡፡ስትጠጣ ደግሞ ብቻዋን መሆን  አልፈገችም፡፡በብቸኝነት ውስጥ ሰምጣ ከራሷ ህሊና ጋር በጥልቀት ለመሟገት ወኔው የላትም….አንድ ሰው ትዝ አላት፡፡የአሮራ አጎት እዝራ፡፡፡እሱ በደንብ ያጣጣታል ደግሞ በይሉኝታ ባልተገራ የፍልስፍና ወሬዎቹ ከገባችበት ቁዘማና ቅብዥርዝር ያለ ስሜት መንጭቆ ያወጣታል ፡፡መኪናዋን መንዳቷን ሳታቋርጥ ስልኳን አነሳችና ልትደውልለት ቁጥሩን እየፈለገች ሳለ  ድንገት ሌላ ስልክ  ተደወለላት…አየችው፡፡ አቶ ግርማ ነው፤የአሮራ የእንጀራ አባት፡፡ትንሽ ካቅማማች በኃላ አነሳችው፡፡
‹‹ጋሽ ግርማ እንዴት ነህ?››
‹‹ትዕግስታችን አለሁልሽ…የሆነ ነገር ላስቸግርሽ ነበር››
‹‹ምን ልታዘዝ?››
‹‹በቀደም አሮራ ኪሊፕ የተቀረፀችበት  የገርጂውን ቤታችንን ታውቂዋለሽ አይደል?››ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹አዎ አውቀዋለው››
‹‹እባክሽ መኪና ያዢና እዛ ሄደሽ መኝታ ቤት ኮዲኖ ላይ ኤምብሎፕ አለ፡፡ እሱን ይዘሺልኝ ክለብ ትመጪያለሽ?››
‹‹እሺ ጦር ሀይሎች አካባቢ ስለሆንኩ አሁን በዚሁ ሄጄ አመጣልሀለሁ››
‹‹ምን ?አሮራ አብራሽ ነች እንዴ?››ምቾት ባልተሰማው ድምፀት ጠየቃት፡፡
‹‹አይ እሷ እቤት ነች …የግል ጉዳይ ስለነበረኝ ብቻዬን ነበር የወጣሁት፡፡ አሁን ጨርሼ ወደ ቤት በመመለስ ላይ እያለሁ ነው የደወልክልኝ፡፡››
‹‹ታዲያ በትራንስፖርት ነሽ እንዴ?››
‹‹አይ የአሮራን መኪና ይዤለሁ››
‹‹እንደዛ ከሆነ አሪፍ ነው…ሂጂና እንደነገርኩሽ አድርጊልኝ፡፡››
‹‹እሺ›› አለችና ስልኳን ዘግታ የመኪናዋን አቅጣጫ አስተካከለች፡፡
አሁን ቀጥታ ወደቤት ሄዳ አሮራን ፊት ለፊት ከመጋፈጧ በፊት ስሜቷን በደንብ አቀዝቅዛ  መረጋጋት መቻል አለበት፡፡ካለበለዚያ ያልሆነ ፊት አሳይታት ወይም የምላስ ወለምታ አጋጥሟት የሆነ ነገር ተናግራት ነገሮችን እስከወዲያኛው ታበላሽ ይሆናል፡፡እርግጥ ከአሮራ በላይ አቶ ግርማን ፊት ለፊት ማግኘት አትፈልግም፡፡‹‹ምን አይነት ሰው ነው የገዛ ልጁን በእንዲህ አይነት ሁኔታ የወሲብ ባሪያ የሚያደርገው..?››በአእምሮዋ ተደጋግሞ በመምጣት እየረበሻት ያለ ጥያቄ ነው፡፡እንደሰማችው ከሆነ ባይወልዳትም ገና አንደበቷ ተላቆ አፍ ከመፍታቷ በፊት ነው እናቷን አግብቶ አባት የሆናት፡፡ በዛ ላይ የስጋ ልጅ ታላቅ እህት ነች።በየትኛውም መመዘኛ ይህቺ ልጅ የእንጀራ ልጅ ብቻ ተብላ  የምትታለፍ አይደለችም። ዝነኛ ሰው አድርጋዋለች።በእሷ የተነሳ ናይት ክለብ በከተማዋ ቁጥር 1  ተመራጭና አንደ ጉድ ብር የሚታፍስበት ሆኗል። በአጠቃላይ ለእሱ ባንኩ ነች።ያ አልበቃ ብሎት እንዴት ህይወቷን  ያጨመላልቀዋል?ስትል ትጠይቃለች።በጣም ጠልተዋላች።ተናዳበታለችም።
ትዕግስት በዛሬው ቀን ያየችውን እና  የተረዳችው ነገር ሁሉ በአጠቃላይ  ወንዶችን  በመንገሽገሽ እንድትጠላ ነው ያደረጋት።
ለእሱ  ስትል  መስዋዕትነት ከፍላ ከፍቅሩ ልታገናኘው ስንት  ነገር ውስጥ የገባችለት መንግስትቱ እንኳን ያስቀመጠችው ቦታ  አልተገኘም። ይሄው አጀራውን በላቶ የገዛ አጎቱን ሚስቶች ያለ ልዩነት  ሲያተረማምስ በገዛ አይኗ አይታለች። እናም ለእሱ ያላት ክብርና ፍቅር ዘጭ ብሎ ወርዶባታል።
አሁን አንድነገር ወሰነች።እንደምንም ብላ የእውነትም የውሸትም ታሪክ ፈጥራ አሮራን ከሁለቱም ቀጣፊ  ወንዶች ነፃ  ልታወጣት።አዎ እዚህ ታሪክ ውስጥ ብቸኛ ሚስኪንና ሊታዘንላት የሚገባ ተጠቂ እሷ ብቻ ነች።
አዎ ከዛሬ ጀምሮ ያላት ተልዕኮ እንደዛ ነው።"እኛ ሴቶችን እስከመቼ ነው በወንዶች ስንታለል እና ስንበዘበዝ የምንኖረው?"እራሷን ጠየቀች።
" በገዛ ድክመታቸው ገብቼ ድራሻቸውን ነው የማጠፋው"ፎከረች።
የተባለችው ቤት ደረሰች።የመኪናውን ክላክስ አስጮኸችና  ተከፈተላት እና መኪናዋን ወደውስጥ አስገብታ ሞተር ሳታጠፋ ወረደች።የተባለችውን ኢንቨሎፕ ትወስድና ናይት ክለብ ስትደርስ ለአንድ ሠራተኛ ሠጥታ ለአቶ ግርማ እንዲሰጡት ትነግርና ከሰውዬው ጋር ፊት ለፊት ሳትገናኝ ከአካባቢው ትሰወራለች። ከዛ እቤት ትሄድና መኪናዋን አስቀምጣ ሹልክ ብላ ትወጣለች።
ለእዝራ ትደውልለት እና ያለበት ድረሰ ትሄዳለች።ካገኘችው በኃላ ስልኳን ታጠፋለች።ስትዝናና ስትጠጣ ታመሻለች።ከዛ እዛው ውጭ ታድርና ጥዋት እራሷን አነቃቅታ  ወደስራዋ ትመለሳለች።በአዲስ ሞራልና ኃይል ትጋፈጣቸዋለች..ምንም ቢሏት አይጨንቃትም።ዕቅዷ እንደዛ ነው።በረንዳ ላይ ደረሰች።

🍎ፊቷን ወደ ዘበኛው መልሳ"ተደውሎልሀል አይደል የመኝታ ቤቱን ቁልፍ ትሰጠኛለህ?"ስትል ጠየቀችው።
"ክፍት ነው ሂጂ ግቢ "አለና ፊቱን አዙሮ ወደ መውጫው ተጓዘ...
ትዕግስት ወደ ውስጥ ዘልቃ ገባች።ሳሎኑን አለፈችና ወደ* ውስጠኛው ክፍል ዘልቃ  ገባች።ከቀናት በፊት ለክሊፕ ቀረፃ ከአሮራ እና ከባለሞያዋች ጋር  ከአራት ቀን በላይ አሳልፋለች። እያንዳንድን ክፍል በደንብ ስለምታውቀው
አልተቸገረችም።ደረች።
🍎የመኝታ ቤቱን በራፍ ገፋ አድርጋ ከፈተች።ወደ ውስጥ ስትገባ ድንዝዝ ነው ያለችው።ወለሉ በአጠቃላይ ቀይ ፅጌረዳ አበባ ተበትኖበት ደምቋል።ጠረጴዛው  በምግብና በወይን መጠጥ ተሞልቷል።አልጋው በልዩ ዲዛይን በባለሞያ እንደተነጠፈ ያስታውቃል።እንዲሁ ሲያዩት እንቅልፍ ያመጣል።ግራ ገባት።"ማነው እንዲህ ጠብ እርግፍ ብሎ ተዘጋጅቶ ፍቅረኛውን  እየጠበቀ ያለው?"ጠየቀች።በተሣሣተ ሰዓት የተሣሣተ ቦታ እንደተገኘች እርግጠኛ ሆነች። ሰዎቹ ሳይመጡ ቶሎ የምትወስደውን ወስዳ ከአካባቢውን ለመልቀቅ  ወሰነችና ወደውስጥ ገባች። የኮመዲኖውን የላይኛውን መሳቢያ  ከፈተች.. ባዶ ነው።ቁጢጥ አለችና የስረኛውን ለመክፈት ከቁልፍ  ጋር ስትታገል ከውስጠኛው የሻወር በር የመከፈት ድምፅ ሰማች...ደነገጠችና ባለችበት አይኖቾን አቃናች።
🍎
የሰውዬውን ማነነት ተመለከተች…ሌላ መገረም‹‹እንዴ ጋሽ ግርማ…አንተ?››
‹‹አዎ እኔ ..ምነው እኔ ዘና ማለት አይገባኝም እንዴ?››
‹‹አረ እንደዛ ማለቴ አይደለም…ስለልጠበኩህ ነው…እቃውን ይዘሺልኝ ናይት ክለብ ነይ ስላልከኝ እዚህ አይሀለው ብዬ አላሰብኩም ነበር፡፡››
ከታች ነጭ ፎጣ አገልድሞል፤ ሌላ ነጭ ፎጣ በአንገቱ ላይ ጣል አድርጎ በውሀ የራሰ ፀጉሩን እያደራረቀ ከፊል ገላውን አራቁቶ በነፃነት ያወራል፡፡
‹‹እንግዳ አለብህ መሰለኝ?››አለችው
‹‹አረ እንግዳዬማ አንቺው ነሽ ፡፡ከኳኳታውና ትርምሱ ገለል ብዬ በፀጥታ ማሳለፍ ፈለኩና ወደእዚህ መጣሁ፡፡ ከዛ አንቺ ትዝ አልሺኝና ዘዴ ፈጥሬ ይሄንን ምርጥ ጊዜ ከምርጥ ልጅ ጋር ባሳለፍ ምን አለበት ብዬ ደወልኩልሽ…ምነው አጠፋሁ እንዴ?››
‹‹አረ አላጠፋህም…እንዲሁ የጠበቅኩት ስላልሆነ ድንገት ሆኖብኝ ነው፡፡››ከዚህ ውጭ ምትሰጠው ሌላ መልስ አልነበራትም፡፡
👍534👎1
‹‹ቁጢጥ  ባልሽበት ቀረሽ እኮ …ተነሺና ወንበር ላይ ተቀመጪ እንጂ፡››
በርግጋ ከተንበረከከችበት ከኮሚዲኖ ስር ተነሳችና ወደውጭ መራመድ  ጀመረች…አቶ ግርማ ደነገጠ‹‹ምነው ?ወዴት እየሄድሽ ነው?››
‹‹መኪናው››
‹‹መኪናው ምን ሆነ?››
‹‹ሞተር አላጠፋሁም…ሞተር አጥፍቼ መጣሁ››
‹‹እሺ ጥሩ ..ሂጂ››
ተንደርድራ እቤቱን ለቃ ወጠች፡፡

ይቀጥላል......
    ሀሳብ አስተያየታችሁን 
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
   ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍458🥰2
አሮራ
ግማሽ ልቤንና ግማሽ ነፍሴን ያመኛል 
ምዕራፍ-29
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
🍎🍎🍎
ትዕግስት ከመደንገጧ የተነሳ ትንፋሿ እየተቆራረጠ ነው፡፡ቤቱን ለቃ ወጣችና  መኪናዋ ውስጥ ገባች፡፤መሪዋን ተደግፋ ማሰብ ጀመረች፡፡"አሁን ምን ላድርግ? መኪናዋን አስነስቼ ግቢውን ለቅቄ ልውጣ?"እራሷን ጠየቀች።እንደዛ ብታደርግ ሰውዬው እንደንቀት ነው የሚቆጥረው፡፡ስሜን ታጠፋዋለች በሚል ስጋት ቀጥታ በዚህ ምክንያት ከስራ ሊያባርራት ድፍረት ቢያጣም ዋል አደር ብሎ በሌላ ሰበብ አንደሚያባርራት እርግጠኛ ነች…ያ ከሆነ ደግሞ አንድ ፍሬ ያለው ነገር ሳትሰራ የእስከዛሬ ልፋቷ ሆነ አዲሡ  እቅዷ  ሁሉ ገደል ገባ ማለት ነው፡፡እንደዛ እንዲሆን ደግሞ ፈፅሞ አትፈልግም።
እንደምንም ትንፋሿን  ወደውስጥ እየሳበችና ወደውጭ እየለቀቀች እራሷን አረጋጋችና ሞተሩን አጥፍታ በዝግታ እርምጃ ተመልሳ  ወደውስጥ ተራመደች፡፡መኝታ ቤት ስትገባ አቶ ግርማ ከስር ሰማያዊ ቀለም ያለው ቁምጣ .. ከላይ ነጭ ፓካውት ለብሶ በላዩ ላይ ክፍት ነጭ ሸሚዝ ጣል አድርጎበት ወንበር ላይ ቁጭ ብሎ ፊት ለፊቱ ያለው ብርጭቆ ላይ ወይን እየቀዳ ነበር፡፡
እንዳያት በፈገግታ ደምቆ"ግቢ ትዕግስታችን››ብሎ እየቀዳ ያለውን ጠርሙሰ ጠረጴዛው ላይ መልሶ አስቀመጠና ከመቀመጫው ተነሳና ወደበራፉ ተራመደ...ወደእሷ ሄደ ከግማሽ መንገድ ተቀበላትና የእጇን መዳፍ  ይዞ በክብር እየመራ ወንበሩን ስቦ አስቀመጣት፡፡
"እንደውም ነይ ከሆቴል የመጣ ምግብ ስለሆነ ሳይቀዘቅዝ እንብላ ...እጃችንን እንታጠብ "አለና እጇን ይዞ  ወደታጠቢያ ክፍል ይዞት ሄደ …እጃቸውን ታጥበው ተመለሱና ወንበራቸው ላይ ተመልሰው ተቀመጡ። ምግብ ቀረበ ።ተበላ። አጠናቀው እጃቸውን ተጥበው ወይናቸውን እየተጎነጩ ከአንዱ ርዕስ ወደሌላ የሚስፈነጠር ወሬያቸውን ቀጠሉ፡፡እየቆዩ ሲመጡ ትዕግስት ጨፍግጓት የነበረው ስሜት እየለቀቃት  ብስጭቷም እየተነነ ሄደና  ዘና ማለት ጀመረች፡፡
"አረ አሮር ከፈለገችኝ…ከስራዬ እንዳታባርረኝ ልሂድ"አለችው።
"እንደውም ብታባርርሽ ደስ ይለኛል››ሲል ያልጠበቀችውን መልስ ሰጣት።
"እንዴ! ለምን? ምን አጠፋው?"
"አይ ምንም አላጠፋሽም …ግን እሷ ብታባርርሽ ለእኔ ትልቅ እድል ነው፡፡እሷን በምትንከባከቢያት  ልክ እኔንም ብትንከባከቢ ገነት እንደገባሁ ነው የምቆጥረው…እና እንደዛ አይነት አገልግሎትሽ ለማግኘት የምችለው ደግሞ እሷ ስታባርርሽ ብቻ ነው"
"እና እሷ ካባረረቺኝ አንተ ትቀጥረኛለህ ማለት ነው፡?"
"ክፍያሽን ባልችልም ባንክ ሰብሬም ቢሆን እንደዛ ማድረግ ነው የምፈልገው››
ከት ብላ ሳቀች"በጣም ትወዳታለህ አይደል?"ስትል ያልጠበቀውን አደናጋሪና  ጥያቄ ጠየቀችው።
"ትወደኛለህ ነው ትወዳታለህ?"
"አረ ትወዳታለህ ወይ?"
"ማንን?"
"አሮራን ነዋ ..ልጅህን"
"በጣም... ሁለቱ ሴት ልጆቼ  ሁለት የአይን ብሌኖቼ ናቸው...በጣም ነው የምወዳቸው "ሸፋፍና እንደጠየቀችው ሸፋፍኖ መለሠላት።
‹‹አይ ጋሽ ግርማ!››
‹‹ጋሼዋን ከፌት ብትደልቺያት አሪፍ ነበር››ሲል ቅሬታውን ነገራት።
"እንዲሁ በሌጣው ግርማ ልበልህ?››
"ግርምሽም ልትይኝ ትቺያለሽ"
በሳቅ ታጅባ ፊት ለፊቷ ያለውን የወይን ብርጭቆ አነሳችና ተጎነጨችለትና መልሳ አስቀመጠች፡፡ከዛ ወደጫወታው ተመለሠች"ደፈርሺኝ ካላልከኝ አንድ ጥያቄ ልጠይቅህ?››
"በፈለግሽው መጠንና ሁኔታ ልትደፍሪኝ  ትቺያለሽ..ማለቴ የፈለግሺውን ጥያቄ ጠይቂኝ"
ፈገግ አለችና ጥያቄዋን አስከተለች"እስከዛሬ ለምን ሳትገባ? ማለቴ የእነ አሮራ እናት ከሞተች በኃለ  ብዙ አመት ያለፈህ ይመስለኛል.. ልጆችህ አድገዋል ..ለብቻህ ይሄን ሁሉ አመት አይከብድም?›››
የሆነ ደቂቃ እንደመተከዘ አለና ‹‹እንደዛ ያደረኩት ለልጆቼ ምቾት ስል ነው።አሁን ግን እንዳልሽው ጊዜው ደረሰ ይመስለኛል።እንደመነኩሴ በተሀቅቦ ብቻዩን መኖር እየሠለቸኝ ነው።››
እንደመነኩሴ የሚለውን ቃል ስትሰማ ሳቋ ሊያመልጣት ነበረ"በጌታ ሠው እንዴት ነው የሚያስመስለው?"አለችና በውስጧ አጉረምርማ ንግግሯን ቀጠለች።"አዎ ማግባት አለብህ። ደርበብ ያለች ስንድ እመቤት የሆነች ሴት  ፈልገን ድል ባለ ሰርግ ጨፍረን እንድርሀለን››
"በቅድሚያ ግን ፍላጎትህ እንዴት አይነት ሴት ማግባት ነው ብለሽ አትጠይቂኝም….?››
"እሺ... እንደውም ያንተን ፍላጎት ጠንቅቆ ማወቁ ፍላጋውን ቀላል ያደርግልኛል››
"እግዲያው መቶ ፐርሰንት በፀባይ፣ በመልክ ፣በቁመና ፣በእድሜ ቁርጥ አንቺን የመሰለች  ብትሆንልኝ …አይኔን ሳላሽ ወዲያውኑ አገባ ነበር››
በንግግሩ ሰውነቷ ሞቀ"ምርጫህ ከባድ ነው››
"እንዴት ማለት?››
"እኔ መንታ እህት የለኝም ፣መቶ ፐርሰንት እኔን የመሰለች ሴት ማግኘት በጣም ከባድ ነው፡፡እርግጥ ማንኛውም ሰው እሱን መሰል 7 ሰው በዚህ አለም በተለያዩ ቦታ ላይ አሉ ይባላል፡፡ከነዛ በአለም ዙሪያ ከተበተኑት እኔን ከመሠሉ ሰባት ሴቶች መከካከል አንዷን ፈልጎ ማግኘት የእድሜ ልክ ልፋትን ይጠይቃል…በዛ ላይ ከሰባቱ ሶስቱ ገና ለአቅመ ሄዋን ያልደረሱ ህፃኖች የተቀሩት ሶስት ደግሞ እድሜያቸውን የጨረሱ አሮጊቶች ሊሆኑ ይችላሉ፡፡"አለችው።
"እኔ ግን  ስራዬ ብለሽ በቅንነት ከፈለግሽ ልጅቷን ማግኘት የሚከብድሽ አይመስለኝም››
"እንዴት አድርጌ..እስቲ ዘዴውን ንገረኝ?››
"ወንድሜ እዝራ ብዙውን ጊዜ ንግግሮቹ ፍልስፍና  ነክ ስለሆኑ ለመስማት ይከብዳል እና ምን ይላል መሰለሽ "ሰው የሚከብደው ሌላውን ፈልጎ ማግኘት አይደለም ከባዱ ነገር እራሷን ፈልጎ ማግኘት ነው "ይላል አይ የእብድ ነገር ምን ይቃዣል እል ነበር.አሁን ሳስበው ግን እውነቱን እንደሆነ ተገለፀልኝ ፡፡"
"እንዴት?"
"አታይም እንዴ ?አንቺን 100 ፐርሰንት  የምትመስል ልጅ ለማግኘት አህጉር  ከምታካልይ ለምን የእሱን አባባል አትጠቀሚበትም፡፡ከነዛ ሳበቱ አንዷ እኮ እዚሁ እቤት  ይህቺው እኔ ፊት ለፊት ተቀምጣለች፡፡ ለምን ልታያት አልፈለግሺም?"
"አረ ጫወታ" አለችና ከት ብላ ስቃ ፊቷ ያለውን ብርጭቆ በማንሳት  የቀረውን ሙሉ በሙሉ ጨልጣ ጠጣችና መልሳ አስቀመጠች ..ወንበሮን ለቃ ተነሳች፡፡
አቶ ግርማ ያላሰበው ነገር ስለሆነበት ደነገጠ ።ገና ብዙ ጫወታ፣ ገና ብዙ ተጨማሪ ክስተቶች ይኖራሉ የሚል ጉጉት ነበረው፡፡
"ምነው ያልሆነ ነገር ተናገርኩ እንዴ?"
"አረ እንደውም አስጎመዠኸኝ..እና ይህቺ ቀን እንዲሁ ጣፋጭ እንደሆነች እንድትጠናቀቅ  ፈልጋለው፡፡ሌላ ቀን በተመሳሳይ ሁኔታ እንዲህ ሮማንቲክ በሆነ አቀራረብ ተዘጋጅተህ ከጋበዝከኝ ይህቺን የነገርከኝን ልጅ ካለችበት ቦታ ከአንታርቲካም ቢሆን ፈልጌ ይዤልህ ለመምጣት ሞክራለው፡፡"አለችና ጎንበስ ብላ  በስሱ ጉንጩን ሳመችው።
እሱም ከመቀመጫው ተነሳ።
ጎንበስ ብላ አልጋውን በእጇ ጣቶች በቄንጥ እየዳሰሰች"ተመልሼ እስክመጣ ግን ይሄ አልጋ እንዲህ በውበትና በጥበብ እንደተነጠፈ ይጠብቀኝ"አለችው።
"አትጠራጠሪ ...አመት ብትቆይም ይጠብቅሻል"
"አይ የዛን ያህልማ ከርፋፋ አልሆንም "
ልቡ በደስታ ደነሰች፡፡ከዛ ባላይ  ብዙ ሊጫናት እና  ነገሮችን ሊያበላሽ አልፈለገም፡፡ዛሬ መስመሩን በደንብ እንደዘረጋ እየተሰማው ነው፣ በቀጣይ ደግሞ የኤሌክትሪክ ኃይሉን  በመስመሩ እንዲፈስ በመልቀቅ  የፍቅር ብርሀን በመሀከላቸው እንዲረጭ  ለማድረግ ይችላል።ሳይረፍድበት የህይወት መስመሩን ማስተካከል አለበት ፡፡ይሄንን ካሰበና በውስጡ ማብሠልሰል ከጀመረ ከራረመ...ቢሆንም  መንገዱን ማግኘት አልቻለም ነበር፡፡እድሜ  ለትእግስት ልቡ የሚሰነጥቅ ውበትና ነፍስን በሚያነቃቃ ጫወታ የተነሳ የሆነ ጭላንጭል የመውጫ
👍736😁3👏1😱1
በር እየታየው ነው፡፡
መኪናዋ ደረስ ሸኛት፡፡"ጠንቀቅ  ብለሽ ንጂ››አላት
‹‹ምነው? ሰከረች ብለህ ነው?››
"አይ!  እንዲሁ አንድትጎጂብን ያለመፈለግ ስሜት በውስጤ ስለበቀለ ነው፡፡"ሲል መለሰላት።
"ስለነበረን ቆይታ ደስ ብሎኛል....ለአሮራ ግን እንዳትነግራት?"አለችው።
ይህንን አስተያየት ሆነብላ ልብን ልትነቀንቅ ነው የሠነዘረችውደ
"አረ አልነግራትም..ማለቴ ቢያንስ ጊዜው እስኪደርስ በመሀከላችን ያሚቆይ  ሚስጥር ይሁን "አላት
"አንተን የሚያስደስትህ ሀለሉ ይመቸኛል" አለችና መኪናን አስነስታ በተከፈተው በር በመውጣት አስፓልቱን ያዘችበዝግታ በጥንቃቄ መንዳት ጀመረች።

ይቀጥላል......
    ሀሳብ አስተያየታችሁን 
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
   ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍5516😁4🔥3
አሮራ
ግማሽ ልቤንና ግማሽ ነፍሴን ያመኛል 
ምዕራፍ-30
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
🍎🍎🍎
መኝታ ቤታቸው ተያይዘው ሲገቡ ከምሽቱ 6 ሰዓት አልፎ ነበር፡፡ከናይት ክለብ ነው ተያይዘው የመጡት፡፡አሮራ የአንድ ሰዓት ዝግጅት ነበራት፡፡ከአራት ሰዓት እስከአምስት ሰዓት ስድስት ዘፈኖችን ዘፍና አድናቂዎቾን አስደስታ ለሌለኛው ዘፋኝ መድረኩን ለቃ ከአባቷ ጋር ወደቤት ተመለሰች፡፡በውስጧ ከወትሮ በተለየ ሁኔታ  ደስ የሚል ስሜት እየተሳማት ነው፡፡ዝግጅቷን ጀምራ እስክትጨርስ መንግስቱን ከጓደኞቹ ጋር ሆኖ እየተመለከታት ነበር…በሁሉም ዘፋኖቿ  መቀመጫው አካባቢ በደስታ እየዘለለ በመጨፈር እና በመደነሰ ነበር ያሳለፈው..እሷም እያንዳንዱን የፍቅር ዘፈን ስትዘፍን ወደእሱ ሰረቅ እያደርች  በማየትና  ለእሱ እየዘፈነች እንደሆነ በማሰብ ነበር ስትደሰት ያመሸችው፡፡
መኝታ ቤት ገብተው በራፍን እንደዘጉት አቶ ግርማ ጎትቶ አቀፋትና ከሰውነቱ አጣበቃት.. ከንፈሯን ጎረስውና ትንፋሽ እስኪያጥራት በረጅሙ ሳማት….
‹‹ምንድነው ይሄ ሁሉ ጉድ !ናፈቅኩህ እንዴ?››
‹‹ብታይ ዛሬ ልዩ ነበርሽ..እዛ መድረክ ላይ በልዩ ብቃት እየተ ውረገረግሽ በሚስረቀረቅ ድምፅሽ አዳራሹን ስታናጊው ምን እንደተመኘሁ ታውቂያለሽ?››
ሚለው ለመስማት በመጓጓት‹‹እንዴ ምን ተመኘህ?››አለችው ።
ወደመድረክ እሮጬ መጥቼ …ይሄንን የለበሰሽውን ልብስ ቀድጄ ከላይሽ ላይ በመጣል ያ ሁሉ ሰው እያየኝ.. ይህቺ የእኔ ፍቅር የልቤ ነግስት ነች… በማለት እዛው አሪፍ ወሲብ በማድረግ ወንዶቹ ሁሉ ምራቅ ሲውጡ መመልከት ነበር የተመኘሁት..አዎ እንደዛ ማድረግ ነበር የፈለኩት..እንደምንም በመከራ ነው እራሴን የተቆጣጠርኩት።››
‹‹ውይ ሰይጣናዊ ምኞት ነበር የተመኘኸው..ይታይህ እንደዛ አድረክ ማለት እኮ በማግስቱ  በየጋዜጣውና  በየሶሻል ሚዲያው ‹‹የክፍለ ዘመኑ ታላቁ ቅሌት… አባት ልጁን በአደባባይ ደፈራት….ታዋቂው ባለሀብት ልጁ የሆነችውን ታዋቂዋን ዘፋኝ በአደባባ ደፈራት…የርእስ አይነት ያዝጎደጉዱት ነበር››
‹‹አያደርጉትም  አይባልም..የተመኘሁትን ማድረግ ባልችልም አሁን ፈጠን በይ አናድርገው፡፡"አለና ከላይ ለብርድ ብላ የለበሰችው ጃኬት አወለቀላት…
‹‹እንዴት ነው ዝግጁ ነህ እንዴ ?››ብላ እጇን ሰዳ እንትኑን ስትጨብጠው ግትርትር ብሏል …
‹‹ኦ አባ ያስጎመዣል….ለማንኛውም እንዲሁ  እንደተገተረ ሳይላላ አቆይልኝ ..በፍጥነት ተለቃልቄ መጣሁ.. ብላ በእጇ የያዘችውን ስልኳን ኮመዲኗው ላይ ወርወር እድርጋ  ወደ ሻወር ቤት አመራች..ግርማም ልብሱን አወላለቀና እርቃን ሰውነቱን አንሶላውን ግልጦ በመግባት  መምጣቷን በናፍቆትና በመጎምዠት ይጠብቅ ጀመር፡፡
ወዲያው ግን የአሮራ ስልክ በተከታታይ ጢው… ጢው የሚል ድምጽ ማሰማት ቀጠለ..ሳያስበው ረበሸው..‹‹በዚህን ሰዓት የምን መልዕክት ነው?፡፡››እራሱን ጠየቀ…‹‹አይ እኚህ የማይሰለቻቸው ቴሌዎች ይሆናሉ›› ብሎ በማሰብ በቸልታ ሊያልፈው ሞከረ …ግን አላስቻለውም፡፡ተንጠራራና ስልኳን ከኮመዲኖዋ ላይ አነሳ ..ፓተርኑን ስለሚያውቅ በቀላሉ ከፈተው፡፡
ስድስት ሚሴጅ በተከታታይ ከአንድ ሰው ተልኮል..MG በሚል መለያ ከተመዘገበ ሰው… ‹‹MG ማን ነች?››የመጀመሪያውን ሚሴጅ ከፈተው..ከጭነቅላቱ እስከእግር ጥፍሩ የሚሰነጥቅ የድንጋጤ፤የንዴትና የቁጣ ስሜት ሰውነቱን አርገበገበው፡፡
🍎
‹የእኔ መልአክ…መድረኩ ላይ ሆነሽ እኮ 12 ክንፎችሽ እየታዩኝ ነበር….መቼስ የፍቅር ፍላፃ የመታው ሰው እንደፈለገው ቢያልም ቅዠታም ተብሎ ሊወቀስ አይገባም አይደል….?የእውነት በጣም ልዩ ነበርሽ…አንቺን በማፍቀሬ እንዴት እንድለኛ እንደሆንኩ››
🍎ሁለተኛውን ከፈተው
"አሁን ምን እየሰራሁ እንደሆነ ታውቂያለሽ? እቤቴ ገብቼ አልጋዬ ውስጥ ገብቼ ተኝቼለሁ። ከስልኬ ውስጥ በቀደም የላክሽኝ ውብ ፎቶ እየተመለከትኩ እየጎመዘው ነው፡፡ከዚህ ነጭ ቢጃማ ስር ምን አይነት ፓንት ይሆን ያደረገችው? እያልኩ አመራመራለሁ ።በሀሳቤ ጡቶችሽን አንድ ላይ አፍነው የያዙትን ጡት ማስያዛሽን እራገማለሁ….ምን አለ ነፃ ቢሆኑ እያልኩ እፈላሰፋለሁ……እና በዚህ ሁሉ ውስጥ እንዴት እንደማፈቅርሽ አስባለሁ…››ይላል
ምራቁን በሰፊው ገርገጭ አድርጎ ዋጠና ሶስተኛውን ከፈተው
🍎
‹‹አቤት ከመተኛትሽ በፊት ብትደውይልኝነና ድምፅሽን ብታሰሚኝ… ልክ ገነት ውስጥ ገፍትረሽ እንደጨመርሺኝ ነበር የምቆጥረው፡፡...አፈቅርሻለሁ እሺ

የተቀሩትን ከፍቶ ለማንበብ አቅም አላገኘም..የለበሰውን አንሶላና ብርድ ልብስ ከላዩ ላይ ገፎ አነሳ …መለመላውን አልጋውን ለቆ ወረደና ወደ ቁም ሳጥኑ ሄደ ከፈተ..ፈለግ ፈለግ አድርጎ አንድ አንሳላ አወጣ …ጠረጴዛ ላይ ያለ አንድ የበርቱካን መቁረጫ ቢላዋ አናሳና  አንሶላውን ከላይ ወደታች ብዙ ቦታ ይሸረካክተው ጀመረ….አሮራ ፎጣ አገልድማ ከሻወር ወጥታ የሚሰራውን ስታየው ግራ ተጋባች..የፊቱ መኮሳተር ሆነ ጠቅላላ ነገር ስራው ጥላው ስትገባ እንደነበረው አይደለም።
‹‹ምን እየሰራህ ነው….?››
"ምን እየሰራሁ እንደሆነ ላሳይሽ አይደል.".ብሎ ተንደርድሮ ሄደና አንገቷን አነቃት…በድንጋጤ የፎጣውን ጫፍ ስትለቀው ተንሸራቶ እግሯ ስር ወደቀ...ልክ እንደእሱ እርቃኗን ቀረች።
‹‹እንዴ አባዬ ምን እየሆንክ ነው?"
አልመለሰላትም...እየጎተተ ወሰደና ክፍል ውስጥ ያለ ግዙፍ ጠረጴዛ ላይ አስተኛት።በአንሶላው አንድ ቅዳጅ ቀኝ እጇን አሰረና ከጠረጴዛው አንድ እግር ጋር አሰረው……የሚያደርገውን ነገር ባለማመን በድንጋጤ እያየች ነው።"›ግራ እጇንም በተመሳሳይ አሰረና በተቃራኒ ባለው የጠረጴዛ እግር ጋረ አሰረው….
‹‹ደግሞ ዛሬ እንደዚህ አይነት አማረህ?››
"ዝጊ" አለና እግሮቾን ከታችኛው ጠረጴዛ እግሮች ጋር በለቀቃቅጦ አሰራት‹‹አሁን አሮራ እየሆነ ያለው ነገር የሰላም እንዳልሆነ ሙሉ በሙሉ ተረዳች፡፡ግርማ ሄደና ያወለቀውን ሱሪ አነሳ..ቀበቶውን ፈታ ...የእሷን ስልክ ከተቀመጠበት ኮመዲኖ ላይ አነሳና ወደእሷ ይዞ መጣ ፓተርኑን ሲከፍት ..ሰውነቷ ሽምቅቅ አለ፡፡
"..MG ማን ነው?"
"ጓደኛዬ ነች››በቀኝ  እጁ ይዞት የነበረውን ቀበቶ ሰነዘረ በጭኗ ላይ ሲጠመጠም ህመም ጭንቅላቷ ድረስ ተሰማት" …አረ በጌታ ምን እያደረግክነው….?"
"አትዋሺን…. ከማን ጋር ነው መሸርሞጥ የጀመርሺው..ያ መንግስቱ ቸብዬ ነው?"
በፍራቻ እየተንቀጠቀጠች ዝም አለች።
ለሁለተኛ ጊዜ ቀበቶውን ሰነዘረ ...አሁን መሀል ሰውነቷ እንብርቷ አካባቢ ነው የተጋደመው።ጣር የተቀላቀለበት ጩኸት አሰማች።

እሱ ንዴቱ ጭራሽ እየተንተከተከበት መጣ...የያዘውን ቀበቶ ወረወረና ተንደርድሮ ወደኃላው ሄደ...የኮመዲኖውን  መሳቢያ ከፈተና ሽጉጡን አወጣ... ከፈተና ጥይት ውስጡ መኖሩን አረጋግጧ አቀባበለና  ወደእሷ ቀረበ...አሮራ አይኖቾ ተስፋ በመቁረጥ ተጎለጎሉ... ፍራቻውን መቋቋም ስላልቻለች ፊኛዋ ተላቀቀና ሽንቷን አንፏለለችው..

ይቀጥላል......
    ሀሳብ አስተያየታችሁን 
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
   ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍9016👎7👏7🥰2
#አሮራ
ምዕራፍ-31
ግማሽ ልቤን እና ግማሽ ነፍሴን ያመኛል
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
///
ሽጉጡን እንደደቀነ ተጠጋት
‹‹እንዴ አባቴ !!ምን ልታደርገኝ ነው….?››እንባዋ ከአይኖቾ ረገፈ
‹‹በእኔ ላይ ማንም ሴት ልትሸረሙጥብኝ አትችልም .የእናትሽን ተግባር ነው የደገምሽው…ስለዚህ እናትሽን እንዳደረኳት ገላግልሻለሁ…››
ጭንቅላቷን የሆነ ሹል ጦር  መሳይ ነገር ጠቅ አደረጋት
‹‹ምን? እናትሽን….?ምን አድርገሀታል እናቴን?አንተነበርክ እንዴ የገደልካት?››
በጥያቄዋ እራሱ መልሶ ድንጋጤ ውስጥ ገባ….የንዴት መጥፎነቱ ይሄ ነው.. ስሜታችን ምንቆጣጠርበትን ብቃታችንን ያወርደውና ያልሆነ ነገር እንድናደርግ ወይም እንድንናገር ያደርገናል፡፡አሁን የተናገረው እውነት ለብቻው ለአመታት በልቡ ተቀምጦ የነበረ ስውር ምስጢሩ ነው፡፡ይሄ ለማንም ለሌላ ሰው ሊነገር የሚችል አልነበረም…ደግሞ ሌላ ሰው መስማት አለበት ቢባል እንኳን አሮራን በፍጽም የማያጠቃልል ምስጢር ነው፡፡ አሁን ግን አዳልጦታል፡፡
‹‹ዝም በይ ...ነገር ነገሩንማ ቀለብ ታደርጊያለሽ…››ሊሸፋፍን ሞከረ።
‹‹አንተ ቅሌታም ሽማግሌ ምን አባህ ነው ያደረከው?››
ባልጠበቀው ስድቧ ደነገጠ….እሷ አሁን ሌላ ስሜት ላይ ነች ፡፡ፍራቻው ከውስጧ  በኖ ጠፍቷል ።በምትኩ እልህ ፤ንዴትና እሳት የሚያስውጥ ቁጭት ነው ያለው….እጅ እና እግሯ መታሰሩ በጀ እንጂ በዚህን ጊዜ ወይ በጥፍሯ ትቧጭረው ነበር ካልሆነም በጥርሷ ለመዘንጠል መሞከሯ  የማይቀር ነበር፡፡
‹‹አንቺ ይሄን ያህል ተናንቀናል ..?››አለና መሬት ላይ የቀራውን የአንሶላ ቅዳጅ አነሳና አንዱን አፏ ውስጥ ጠቅጥቆ በሌላው ጆሮዋ ዙሪያ ጠምዝዞ አሰረው…..አይኖቾ በንዴት ተጎለጎሉ….
‹‹አሁን በደንብ መቀጣት አለብሽ…በዚህ ጥፋትሽ ተፀፅተሸ ፤ዳግመኛ እንደማታደርጊውም ምለሽ..ይቅርታ እስክትጠይቂ ድረስ መቀጣት አለብሽ..››አለና ሽጉጡን አስቀምጦ ወደእሷ በደንብ ተጠጋ… ጡቶቿን ጨመቃቸው..እንደበፊቱ ቢሆን በደስታ ሲቃ ታቃትት ነበር…አሁን ግን ምንም አይነት የስሜት ለውጥ እያሳየች አይደለም…እንትኑን ይዞ በስስ ፀጉር በተሸፈነ የብልቷ ስንጥቅ አካባቢ ያሸሸው ጀመር ..እንደመተኛት ብሎ የነበረው የእሱ ሲነቃቃና ሲገተር የእሷ ግን እንዳኮረፈና እንደደረቀ ነበር…ለማስገባት ሲታገል የመላጥና የመቆጥቆጥ ስሜት እስኪሰማው ድረስ አስቸግሮት ነበር…በመከራ ከውጥረቱ ለመርካት ቻለ..ሲጨርስ አስጠሊታ ስሜት ነው የተሰማው…..ግን መሸነፉን የሚያሳይ ስሜት ለእሷ ማሳየት አልፈለገም..፡፡
‹‹ስርአት የማትይዢ ከሆነ ከዚህ በላይ ቅጣት ነው የሚገጥምሽ›› ብሎ እየፎከረ  የአፏን እስር ፈታና ጨርቁንም አወጣላት፡፡
‹‹በጣም አስጠላኸኝ››አለችው….ትኩር ብሎ አያት…. ንግግሯ ለማለት ያህል ብቻ ሳይሆን የእውነትም ጥላቻ መሆኑን አይኖቾ ውስጥ የሚነደውን እሳት አይቶ ተረዳ፡፡ወደኃላተመልሷ ሊያስተካከልው ማይችለው ስህተት እንደሰራ ታወቀው፡፡
የሚያደርገው ግራ ገባው..አሁን እንደበፊቱ እየፈራችው አይደለም..ወንጀል ተጠያቂነት እሱን ሊያጠፋው የሚችል ሚስጥር ነግሯታል…ለዛውም ከገዛ ወላጅ እናቷ ጋር የተያያዘ ወንጀል…ፖሊስ ጋር ብትሄድ ያልሆነ ነገር ትቀሰቅስና ለጠላቶቹ  እሱን የሚያጠፉበት አሪፍ መጫወቻ ካርታ አሳልፋ ትሰጠዋለች፡፡ወሰነ፡፡በትክክል ተረጋጋታ ወደቀልቦ እስክትመለስ እና አሁንም ልክ እንደበፊቱ በእሱ ቁጥጥር ስር ተመልሳ ገብታ ያላትን እንዳላት ማድረግ እንደምትችል እርግጠኛ እስክትሆን ድረስ ከሰው እንድትገናኝ ማድረግ የለበትም።

እግሮቾን ቀድሞ ፈታት..እጇን ሊፈታት እየታገለ ሳለ በእርግጫ የተንጠለጠለ ቦርጩን ነረተችው….እህ ብሎ ቁጭ አለ….‹‹ገና ገድልሀለው..እናቴን ምን እንዳደረካት ትነግረኛለህ…ከዛ ለእያንዳንዱ  ለሰራሀው ስራ ትከፍላለህ..ልጅነቴን ስለተጫወትክበት ሴትነቴን ስለቆሸሽከው ስለሁሉም ትከፍላለህ፡፡››
ትንፋሹ ሲመለስ በንዴት ከተቀመጠበት ተነሳና ሽጉጡን ካስቀመጠበት አነሳ ፡፡፡በእጄታው ግንባሯን ቀወራት…እራሷን ስታ ጭንቅላቷን ወደጎን ዘንበል አደረገች….እንደብይ እብጥ አለባት..ከእዛው ቦታ ደሟ ፊን ብሎ ይወርድ ጀመረ…አሁን ደነገጠ…
‹‹ወይኔ ገደልኳት ..ወይኔ ገደልኳት..ሽጉጡን ወረወረና ቶሎ ብሎ የእጆቾን እስር ፈታ ፡፡ እየጎተተ ወሰደና አልጋ ላይ  አስተኛት፡፡አንሶላውን ጎተተና የሚፈሰው ደሞ አካባቢ በመያዝ ጆሮውን አፏ አካባቢ ደቅኖ ትንፋሿን ማዳመጥ ጀመረ፡፡ ትንሽ ትንሽ እየተቆራረጠ ትንፋሽ እንደምትተነፍስ ተሰማው ….ምን እንዲያደር ግራ ገባው፡፡ ሀኪም ቤት ሊወስዳት አይችልም…. በሰው ጥቃት መጎዳቷ ብቻ ሳይሆን ምርመራ ካደረጉ በግዳጅ እንደተደፈረችም  በቀላሉ ያውቃሉ…ከዛ ያበቃለታል..በዛ ላይ ከዳነች በኃላ እሷ ራሷ ለፖሊስ የምትሰጠው ቃል ተደራራቢ ወንጀሎቹን የሚያጋልጥ ሊሆን ይችል ይሆናል….ዝም ብሎ የምትሆነውን መጠበቅ ደግሞ አይችልም …በህይወቱ ተመሳሳይ አይነት ስህተት ለሁለተኛ ጊዜ አይሰራም…  .እናትዬውም ድንገት በጊዜያዊ ንዴት በሰነዘረባት ቦክስ ነው ከጠረጴዛ ጠርዝ ጋር ተጋጭታ እራሷን እንድትስት ያደረገው …ከዛ ከአሁን አሁን ተሸሏት ትነሳለች ብሎ ሲጠብቅ ጊዜው አለፈና ህይወቷን  አጣች….እሱም ያንን ወንጀል በቡዙ ወዳጆቹ እገዛና በከፍተኛ ብር ኃይል ነው ሊሸፋፍንና የተፈጥሮ ሞት እንደሆነ ሊያስመስል ቻለ..አሁን ግን እንደዛ አይነት እድል ላያገኝ ይችላል፡፡
ትእግስትን ሊጠራት እና  ምን ማድረግ እንዳለበት እንድታማክረው  ፈለገ ..ግን መልሶ ሀሳብን ሰረዘው...አይ እሷንም በዚህ ጉዳይ ላይ ሊተማመንባት አልቻለም……ሞባይሉን አወጣና የግል ሀኪሙ ጋር ደወለ….ብዙ ብር ይቀበለዋል እንጂ ምስጢር  ለመጠበቅ አስተማማኝ  ሰው እንደሆነ ብዙ ጊዜ ፈትኖታል…እሱ እስኪመጣ ልብሱን ለባብሶ እሷንም  ቢጃማ አልብሶ ደሙ ሊያቆም በመጣርና ትንፋሿን ሙሉ በሙሉ እንዳይቋረጥ በመፀለይ መጠበቁን ተያያዘው


ይቀጥላል......
    ሀሳብ አስተያየታችሁን 
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
   ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍1318🥰4😁4
አሮራ
ግማሽ ልቤንና ግማሽ ነፍሴን ያመኛል 
ምዕራፍ-32
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
🍎🍎🍎
መንግስቱ ጨንቆታል..በትክክልም ማሰብ እየቻለ አይደለም።ከትእግስት ጋር ፊት ለፊት ተቀምጠዋል። ያዘዙት  ማኪያቶ የሚጠጣው አጥቶ ቀዝቅዞል።ቸቀጣጥረው ነው የተገናኙት።
"እኔ እኮ ምንም ሊዎጥልኝ አልቻለም...እንዴት ማታ እስከስድስት ሰዓት ስራ ላይ ቆይቶ ጥዋት ለስራ ወደውጭ ሄደች ይባላል...?አኔን እሺ ተይኝ ለአንቺን  እንዴት የሆነ ፍንጭ ሳትነግር? እንዲ ሊሆንማ አይችልም....እረዳቷ አይደለሽ...?ሲሆን ሲሆን አብረሻት መሄድ የለብሽም...?እሱነ እንኳን ቢቀር የጉዞ ሰነዶን ማዘጋጀት ፣ትኬት መቁረጥ  የነበረብሽ አንቺ አልነበርሽም?"
"ነበርኩ ግን እንደዛ አልሆነም?"
"የት ነበረ ሄዳች  ያለው?.."
"ሲዊድን ...አንድ የኢትዬጰያዊ ከበርቴ የልጅ ሰርግ ላይ እንድትዘፍን ነው አለኝ"
"እሱ እኮ አይደለም የገረመኝ...ይሄ እንደሚሆን ወይ እኔ ወይ አንቺ ካልሆነም አጎቷ እዝራ እንዴት ሳያውቅ?"
"እንግዲህ አባት ተብዬው እንደነገረኝ ከሆነ ዝግጅቱ ላይ እንድትዘፍን የተመረጠችው ሌላ ዘፍኝ ነበረች...ግን ለሰርጉ አንድ ቀን ሲቀረው ድንገት እራሷን ስታ  ሆስፒታል ገባች  ... ከዛ እንድትተካት እድሉን አሮራ አገኘች ...ክፍያው ከፍተኛ ስለነበር እምቢ ማለት እንዳልቻሉና በዛ ላይ ከዚህ በፊት ሲዊድንን አይታው ሰለማታውቅ ለመሄድ እንደጓጓች ነው የነገረኝ"
"በስልክ አገናኘኝ አትይውም ነበር?"
ጥያቄው አበሳጫት"ያልጠየኩት ይመስልሀል..?.ስትረጋጋና ጊዜ ስታገኝ እራሷ ትደውልልሻለች ብሎ ፊት ነሳኝ።ምን ላድርግ ሽጉጥ ደቅኜ ከላስገድደው?"
"ቆይ ብቻዋን ነው እንዴ የሄደችው?"
"ከሁለቱ ጋርዶቾ ጋር ነው አሉ"
"ተኘሽ..ይሄ ጉዳይ ምኑም አላማረኝም።"ድፍን ሁለት መቶ ብር አወጣና ጠረጴዛ ላይ ወርውሮ  ወደ ውጭ መራመድ ጀመረ.. ተከተለችው።መኪና ውስጥ ሲገባ እሷም ገቢና ገባች።"
"እ ወዴት እንሂድ?"
"አንቺን መጀመሪያ ላድርስሽ"
"የት?"
"ወደ ቤት ነዋ!!! ተመለሺና ከእንደገና መረጃዋችን ፈትሺ...ሰውዬውንም ከእንደገና  አናግሪው...የሆነ ፍንጭ ነገር የምታገኚ ከሆነ  ክፍሏን በርብሪ...እኔ ደግሞ ወደ አየርመንገድ ሄጄ የሚረዳኝ ሰው ልፈልግ።"በዛ ተስማሙና ሰፈሯ ጥሏት ወደአየር መንገድ በረረ።
እንደገባች ቀጥታ ወደክፍሏ ነው የገባችው።ክፍሏ ውስጥ የምትሰራው ስራ ኖሯት ሳይሆን የተወሰነ ለመረጋጋትና ..ጥቂት ለማሰብ ነው።ስልኳን አወጣችና ደወለች ።
"ጋሽ ግርማ እንዴት ነህ?"
"ዛሬም ድረስ ጋሽ ግርማ ላይ ነሽ?"
""ምን ላርግ? ለምዶብኝ ነው"
"እሺ ይሁን የእኔ ቆንጆ ...ግን ምን ልታዘዝ ?"
"የት ነህ?"
"ምነው ፈለግሺኝ እንዴ?"
"አይ ብዙም አይደል። ብቻ ደባብሮኛል?"
"እንዴ ምነው ?ምን ተፈጠረ?"
"ውጭ ላለማውጣት ከሀለቃዬ ስር አስቀረኸኝ...መቼስ እኔን ጥሎ መሄድ የእሷ ሀሳብ እንዳልሆነ እርግጠኛ ነኝ?"
"አልተሳሳትሽም... የእኔ ሀሳብ ነበር...ምክንያቱ ግን አንቺ እንደምታስቢው አይደለም"
"ታዲያ እንዴት ነው?"
"በነፃነት ካንቺ ጋር ጊዜ ለማሳለፋ ስለፈለኩ ነው።  ቀስ በቀስ እያለያየዋችሁ ነው"
"እቅድህ ጥሩ ነበር። ግን አሁን እኔ በእሷ ናፍቆት እየተሰቃየሁ ነው። አንተ ደግሞ ከጎኔ ሆነህ  እንድረሳት እየረዳኸኝ አይደለህም"
"እዚህ ላይ እውነትሽን ነው..አሁን ለሆነች ስራ ራቅ ያለ ቦታ ነው ያለሁት ።ከሶስት ሰዓት በኃላ እመለሳለው።ከዛ እራት ከአዲስአበባ ውጭ አትበይኝ እንጂ የፈለግሺው ቦታ ጋብዝሻለሁ።
"ጥሩ ሶስት ሰዓት መታገስ አያቅተኝም"አለችው...ዋናው የፈለገችውን ነገር አግኝታለች።ሶስት ሰዓት አላት ማለት ነው?።በዚህ የጊዜ ክፍት  የሆነ ነገር ፈልጋ ማግኘት አለባት።
"እሺ ደህና ቆይልኝ የእኔ ቆንጆ"
"ቸው"ስልኩን ዘጋችውና ወደአሮራ መኝታ ክፍል ተንደረደረች። ደርሳ እጄታውን ስትጫን  አይከፈትም።ተቆልፏል። ቀጥታ ወደኪችን ነው የሄደችው።የቤቱን የሰራተኞች ሀላፊ ፈለገችና አገኘቻት። ለአስቸኳይ ስራ የሚፈለግ  ሰነድ ከአሮሯ ክፍል ውስጥ ማውጣት እንዳለባት  ነገረቻት።ሴትዬዋ ስራ ይዛ ስለነበር ምንም ሳትጠራጠር   ቁልፉን ከሽርጧ ኪስ ውስጥ አውጥታ ሰጠቻት ።እየተንደረደረች ሄደች ከፈተች፣ ገባች።ማንም እንዲረብሻት ስላለሰፈቸገች ከውስጥ ቆለፈችውና የክፍሉን ዙሪያ ገባ መቃኘት ጀመረች።ሁሉ ነገር ስርዓት ይዞ እንደተቀመጠ ነው።አልጋው በስርዓት ተነጥፏል።እቃዋቹ ቦታ ቦታቸውን ይዘው ተቀምጠዋል።ወደ ኮመዲኖ ተጠጋችና መሳቢያውን ሳብ አደረገችው ...ተከፈተ...የረባ ነገር የለበትም።ቁጢጥ አለችና የስረኛውን ተካፍች ልትከፍት ስትሞክር  ተቆልፏል። ተበሳጨች።ግን ወደያው የሆነ ነገር በአእምሮዋ ብልጭ አለባት... ።አንድ ቀን አሮሯ ይህን ኮመዲኖ ከፍታ ከዘጋች በኃላ ቁልፍን ከቁም ሳጥን በላይ ስታስቀምጥ አይታታለች።እሱ ነው ትዝ ይላታል።ወዲያው ተንርድራ ሄደችና ቦታውን ፈተሸች። አገኘችው።ፈጥና ሄደችና ከፈተች ።ውስጡ የተጠቀጠቀ አንሶላ አለ።"አንሷላ እዚህ ምን ይሰራል?።"በፍጥነት አወጣችው ዘረጋችው ...በደም ተጨማልቋል።ሰውነቷ ተንቀጠቀጠ... ጉሮሮዋ ደረቀ.."ወይኔ በጌታ ገደላት እንዴ?አሁን ምንድነው ማደርገው?"ሌላውን እቃ ጎልጎላ አውገጣች...ሽጉጥ እና ብዙ ወረቀቶች...እና ደግሞ ፓስፓርት እና መታወቂያ ኤቲኤም ካርድ ..በሚንቀጠቀጥ እጇ ፓስፓርቱን ከፈተችው። ውብ የሆነው የአሮሯ ፎቶ ገጭ ብሎል።እባብ እንደተጠመጠመባት አይነት ስሜት ተሰማትና ፓስፓርቱን ጣለችው።ከአካባቢው ሸሸች።
ስልኳን አወጣች...ግን ማን ጋር ልደውል እንደነበረ ጠፋት..በዚህ መሀከል ስልኳ ጠረ ።አነሳችው።
"ሄሎ..ትጂ  በዚህ ወር ውስጥ አሮሯ የምትባል ልጅ ወደሲዊዲን አልሄደችም...ሀገሩን ተሳስተሽ ይሆን እንዴ?"
"ትጂ እየሠማሺኝ ነው?"
"አዎ...ተወው ..አንድ  መረጃ አግኝቻለሁ  ...በ20 ደቂቃ ወስጥ ኤድናሞል አካባቢ እንገናኝ "
በጠቅላላ ሁኔታዋ ግራ ተጋባ"ትጂ ምን አገኘሽ ?ምንድነው የሆነው?"
"በቃ አሁን ምንም ልልህ አልችልም...ቸው "ስልኩን ዘጋችው።"እያንዳንድን ዕቃ ፣በደም የተጨማለቀውን አንሷላ፣ሽጉጡንና  ፓስፖርቷና ጭምር ከቤቱን ጠቅላላ  ቁሳቁስ ጋር የሶስት ደቂቃ ቪዲዬ ቀረፀችና ሁሉንም በባታው እንደነበረ መልሳ ክፍሉን ቆልፋ ወጣች።


ይቀጥላል......
    ሀሳብ አስተያየታችሁን 
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
   ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍669🔥1🥰1👏1
አሮራ
ግማሽ ልቤንና ግማሽ ነፍሴን ያመኛል
ምዕራፍ-33
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
🍎🍎🍎
አሮራ ቢጃማ ቱታ እንደለበሰች በብርድልብስ ተጀብና አልጋ ላይ ተዘርራ ተኝታለች።በእጇ ላይ ጉልኮስ ተሰክቶል...ግንባሯ ላይ በቁስል ፕላስተር ተለጣጥፎ በፍሻ ታስሯል።
አዎ በእንደዚህ አይነት ሁኔታ ሙሉ በሙሉ በፀጥታ ውስጥ ከገባች ሶስት ቀን አልፏታል። ለመጀመሪያ ጊዜ አይኗን ስትገልጥ ተራራ ጭንቅላቷ ላይ ተጣጥፎ የተቀመጠ ነው የመሰላት። እራስ ምታት እየወቀራት ነው።አይኖቾን ብትገልጥም ወዲያው አካባቢዋን በጥራት አይታ ያለችበትን ቦታ መለየት አልቻለችም።ብቻ በአካባቢዋ እየተንቀሳቀሰ የሚለፈልፍ አስጠሊታ አይነት ድምፅ ይሰማታል።
"የእኔ ውድ ...እንኳንም ነቃሺልኝ...በጣም ነበር የተጨነቅኩት...በጣም አዝናለሁ...ሁለተኛ እንዲህ አይነት ነገር አይፈጠርም...."የእንጀራ አባቷ ግርማ ነው።
ድምፁ መለፍለፍን ቀጥሏል...እጆቾን አንቀሳቅሳ ጆሮዋን መድፈን ፈለገች ...ግን ለዛ የሚሆን አቅም አልነበራትም።
እንደምንም አይኖቾ ከቤቱ ብርሀን ጋር ቀስ በቀስ አለማምዳ አካቢውን ማየት ቻለች ...ያለችው የራሷ ክፍል ውስጥ አይደለም ።እርግጥ ይሄም የራሳቸው ቤት ነው። አልፎ አልፎ ከእንጀራ አባቷ ጋር በነፃነት ዘና ለማለት ሲፈልጉ ጎራ የሚሉበት ቤት ነው።ነገሮችን ለማስታወስ ሞከረች...ያ ሁሉ ትርምስ ሲፈጠር ዋናው ቤት የገዛ ክፍሏ ውስጥ ነበረች።እዛ ነው ሁሉ ነገር የሆነው ...የተሠደበችው...የተገረፈችው.... የተደበደበችው..... ሽጉጥ የተደቀነባት.... ከሁሉም በላይ ደግሞ ስለእናቷ ሞት አስደንጋጭ ዜና የሰማችው ዋናው ቤት የራሷ መኝ ታ ክፍል ሆና ነበር ።እራሷንም የሳተችው እዛ ነው።አሁን ስትነቃ ግን በብዙ ኪ.ሜትር ርቀት ላይ በሚገኝ ሌላ ቤት ውስጥ ነው እራሷን ያገኘችው።ያን ሁሉ በደል የፈፀመባት ሰው ደግሞ ከአጠገቧ ቆማ አዘቅዝቆ ወደታች እያያት ነው።ማየት ብቻም ሳይሆን እየለፈለፈባት ነው።
"ለምን እዚህ አመጣኸኝ?"ጠየቀችው።
"ግርግርና ጥያቄ እንዳይበዛብሽ ብዬ ነው የእኔ ቆንጆ?"
‹‹የኔ ቆንጆ አትበለኝ ...የአንተ ቆንጆ አይደለሁም..እኔ ያንተ ሰለባ ነኝ...ደግሞ ጥያቄ ምትፈራው አንተ ነህ እንጂ እኔ አይደለሁም።››
"አሁን ተረጋጊ..በደንብ ስትድኚ ሁሉን ነገር እንነጋገራለን።››
"ስድንማ ከእኔ ጋር አይደለም የምትነጋገረው ..ከፖሊሶች ጋር ነው የሚሆነው..የመጨረሻህ መኖሪያህ የሚሆነው ቂሊንጦ ነው››አለችው በመረረ ጥላቻ።
"እሱማ መቼም አይሆንም….››
"እናያላን …እስከዛሬ እንደእስረኛ በጠባቂ ስገባ ስወጣ ሽንት ቤት ስጋባ ሳይቀር ስታስጠብቀኝ ነበር ...ይሄን እብደት ለእኔ አስቦ ነው በማለት በየዎህነት እና በቀናነት ያለተቃውሞ ስቀበል መኖሬ በጣም ያስገርመኛል... የገዛ ወንድምህ (አጎቴ )ሳይቀር "ወደ መቃብር ሲወርድ ካልሆነ በስተቀር ድምፁ ለማይሰማ፤ እንዲሁም አንገቱ በሰይፍ እና በግንዲላ መካከል ሲጋደም ካልሆነ በስተቀር ለማያምፅ ህዝብ እዘኑለት...››እያለ ዘወትር በአሽሙር ደጋግሞ ሲነግረኝ አልነቃ ያልኩ ደደብ ሰው ነበርኩ..አሁን ግን...?
‹‹አሁን ግ ምን?ይሄ እብድ ወንድም ተብዬ ከየመፅሀፉ እየለቃቀመ የሚለፈልፈውን ከቁም ነገር ወስደሽ ካሰላሰልሽማ ያሳብድሻል››
‹‹እሱ እኮ ካንተ ጋር ሲወዳደር መለአክ ነው...በል አሁን ወደቤቴ ውሰደኝ….››
‹‹ያ የእኔ ቤት ነው።አንድ ልጅ 18 አመት ሞልቷት እራሷን ከቻለች በኃላ የወላጆቾን ቤት ትታ በመውጣት የራሷን ቤት መመስረት አለባት። ከዛሬ ጀምሮ እቤትሽ ይሄ ነው፡፡››አላት።
‹‹ምን …?ከህይወትህ በዘዴ እያስወገድከኝ ነው እንዴ?››
‹‹አይ የምትፈልጊውን ነፃነት ቀስ በቀስ እየሰጠሁሽ ነው፡፡››
‹‹አይ አይሆን ….እንዲህ ቀላል አይንልህም።››
‹‹እናያላን…ለማንኛውም አሁን ስራ ስላለብኝ ልወጣ ነው.. ከአንድ ሰዓት በኃላ ዶክተሩ መጥቶ ያይሻል ..የምትፈልጊው ነገር ካለ መጥሪያው ተጫኚ.... ጋርዶቹ በረንዳ ላይ ስላሉ የምትፈለጊውን ነገር ያቀርብልሻል››
‹‹ገደል ግባ…ስልኬን ፈልጋለሁ …..››
‹‹ስልክ አታስቢው…ቴሌቪዥን መክፈት ወይም ፊልም ማየት ከፈለግሽ ያው ሪሞቱ ..በተረፈ ስልክና ኢንተርኔት በደንብ ድነሽ እስክትነሺና ተነጋግረን ስምምነት እስክንደርስ ድረስ ከእነዚህ ነገሮች አትገናኚም..በይ ጥዋት መጥቼ አይሻለው››በማለት ከክፍሏ ለቆ ወጣ….ቀጥታ መኪናውን አስነስቶ ወደቤት ነበር የሄደው …ከትእግስት ጋር ላለው ቀጠሮ በሰዓቱ ለመድረስ ነው እቅድ።፡ይሄ ነገር መደፈራራሱ ካልቀረ ለእሱ በሚጠቅመው መንገድ መስመር ማስያዝና ሁኔታዎችን ማመቻቸት አለበት፡፡አሁን አቅዶ እየሠራ ያለው እንደዛ ነው።
🍎🍎🍎
መንግስት እና ትዕግስት ኤድናሞን አካባቢ ያለ አንድ ካፌ ውስጥ ለብቻ ገንጠል ያለ ወንበር ይዘው ቁጭ ብለዋል፡፡
መንግስቱ የትዕግስትን ፊት መጨለም ሲያይ ሰውነቱ ራደበት… "ምን አይነት መረጃ አገኘሽ? ብሎ ሊጠይቃት እራሱ ድፍረት አላገኘም፡፡ስልኳን ከፈተችና ቪዲዬውን ከፍታ ሰጠችው...ዝም ብሎ ተቀበላትና ማየት ጀመረ….
በህይወቱ በዚህ መጠን ሰውነቱ በድንጋጤ ርዶበት አያውቅም…ስልኩ ከእጁ ተንሸራቶ እንዳይወድቅ ስለፈራ ቀስ ብሎ ጠረጴዛው ላይ አስቀመጠው …እና አጎንብሶ ማየቱን ቀጠለ….በደም የተጨማለቀ አንሶለ…ሽጉጥና የአሮራ ፓስፖርት ...ከዛ የሆነ መኝታ ክፍል…አሁንም በደም የተነከረ አንሶላ …ከዛ ሽጉጥ ..ከዛ ደግሞ ፖስፖርት ..።ድንገት ከተቀመጠበት ተነሳ….።ተከተይኝ ብሎ ወደ መውጫው በር መራመድ ጀመረ….።ስልኳን ያዘችና ከኃላው ተከተለችው። ልትታዘዛቸው ወደእነሱ እያመራች የነበረች አስተናጋጅ ወደኃላዋ ተመለሰች፡፡
🍎ቀጥታ መኪና ውስጥ ነው የገባው …እሷም ተከትላው ገቢና ገባችና ቀበቷዋን አሰረች፡፡ዛሬ ለሁለተኛ ጊዜ እንደዚህ ሲያደርጋት ….አሁን እንደቅድሙ ወዴየት ልንሄድ ነው? ብላ አልጠየቀችውም። ወደፈለገው አቅጣጫ ነድቶ የፈለገው ቦታ ቢወስዳት ግድ አይሰጣትም…..ፊቷን ወደእሱ አዙራ ሁኔታው ስታየው አስፈሪ አውሬ ሆኗል….የሚያርድ ገፅታ ተላብሷል…
በቀጣይ ምን እንደሚከሰት መገመት እልቻለችም፡፡ የሆነ የተሰባበረ ልብ እየታያት ነው፡፡የአንተ ልዕለ ስብዕና የሚበቅለው በተሰበርክበት ወቅት ነው።ዘሩ የሚያጎነቁለው በስብርባሪው ቅሪት ላይ ነው።መሰበርህ ህመም ቢኖረውም ግን ደግሞ አሁን ላለህበት ማንነት ምክንያት ስለሆነ በምሬት የምታነሳው ብቻ ሳይሆን በምስጋናም የምትዘክረው ነው።ስለዚህ መሠበርህን አትጥላ ፤ሀዘንህንም አታጋኘው…..ይሄንን ዲስኩር የት እንደሰማችው አታውቅም ...ግን ትዝ አላት ..እንዴት ትዝ አላት?አታውቅም። ..ከዚህ ሀዘን በኃለ ደስታ ይመጣ ይሆን…?በደም ከጨቀየው አንሶላ ብሀላ መፅናናት ይቻል ይሆን ?ምንም መገመት አልቻለችም። ይቀጥላል......
    ሀሳብ አስተያየታችሁን 
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
   ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍10119👏6🔥5🥰2
አሮራ
ግማሽ ልቤንና ግማሽ ነፍሴን ያመኛል 
ምዕራፍ-34
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
🍎🍎🍎
መንግስቱ  ትእግስትን ከጎኑ እንዳደረገ መኪናዋን በደመነፍስ እየነዳ በሰንዳፍ መስመር ከከተማ ወጣ...ትዕግስትም ስለደነዘዘች ምንም አላለችውም።ልክ ሰንዳፍ ሊደርስ አንድ ኪሎ ሜትር  ያህል  ሲቀራቸው  ወደ ግራ ታጠፈና መኪናዋን ከአስፓልት አወጣት ።ሜዳውን እየሠነጠቀ  አምስት መቶ ሜትር ያህል ከነዳ በኃላ አቆመ።ሞተሩን አጠፋና ወረደ።ትዕግስትም ተከትላው ወረደች።አረንጓዴ ሳር የለበሰው ሜዳ ላይ ቁጭ አለ።እሷም አንድ ሜትር ራቅ አለችና ከፊት ለፊቱ ቁጭ አለች።ከጃኬት ኪሱ ውስጥ ፎቶ አወጣና አትኩሮ ማየት ጀመረ...።ፎቶው የአሮሯ ነው...ይሄ የእሷ ፎቶ እስር ቤትም አብሮት የነበረ ፎቶ ነው።ይሄው ከእስር ቤት ከወጣም ከሁለት አመት በኃላም ከእሱ ጋር አለ..ፎቶውን በአዲስ እና በቅርብ በተነሳችው ዘመናይና ሽቅርቅር  ፎቶም መቀየር አልፈለገም... ስሜቱ ድፍርስርስ አለበት...ሟች ዘመዶቹ ሁሉ በምናብ ተደረደሩበት....እናትና አባቱ ናፈቁት ...እንባው ፈንቅሎት  ተዘረገፈ...ጭንቅላቱን ይዞ በመንሰቅሰቅ አለቀሰ...ትዕግስት ወደእሱ ተጠግታ አቅፋው አብራው ታለቅስ ጀመር...የተወሰነ መረጋጋት ላይ ለመድረስ ከ30 ደቂቃ በላይ ፈጀባቸው።
ድንገት"ምን ታስቢያለሽ?"ሲል ጠየቃት።
"ስለምኑ?"
"ስለአሮሯ ነዎ...የገደላት ይመስልሻል?..."
አንገቷን አቀርቅራ ዝም አለችው።በውስጧ እንደገደላት ነው እያሰበች ያለችው ...ግን እንዴት ብላ አዎ የገደላት ይመስለኛል ልትለው ትችላለ?።ከባድ ነው።
"ግን ምን  አይነት ጭካኔ ቢኖረው ነው የእሷ ገላ ላይ ጉዳት  የሚያደርሰው?ምንስ ብትበድለው እንኳን ግድያ ጥፊ ይገባታል...ሰው እንዴት የገዛ ልጅ ላይ እንዲህ ያደርጋል።"
"ልጅ ሳትሆን የእንጀራ ልጅ"
"ያው ነው..ይህቺ ልጅ እኮ ወላጅአባቷን አታውቅም ...ከህፃንነቷ ጀምሮ ያሳደጋት እሱ ነው።አባቷ ነው።"
ስለአሮራ እና ስለአባቷ ግርማ ፆታዊ ግንኙነት  የምታውቀውን ሁሉ ልትነግረው ፈለገች...ግን የሚፈጠረውን ገመተችና ዝግንን ብሏት ለጊዜውም ቢሆን መልሳ ዋጠችው...በዚህ መሠበር ላይ ሌላ መሠበር መቋቋም አይችልም ብላ አሰበች
"አሁን ምን እናድርግ...ለፓሊስ ሪፓርት እናድርግ...?"የሚል ጥያቄ አቀረበችለት።ከእሱ መልስ ስትጠብቅ ስልኳ ጮኸ...ከኪሷ አወጣችና አየችው"ወይኔ ጉዴ ...እሱ ነው...እራት ሊጋብዘኝ ቀጠሮ ነበረን"
"አንሺዋ"አላት
"አንስቼውስ?ምን እለዋለው?"
"በቃ  ታገኚዋለሻ...ቀርበን እኮ ነው የተሻለ መረጃ ማግኘት የምንችለው"
እነሱ ከመስማማታቸው በፊት ስልኩ ተቋረጠ።
"እንዴት አድርጌ ከገዳይ ጋር እራት በላለሁ..?.."ዘገነናት
"አረ በፈ ጣሪ እንደዛ አላደርግም..ይልቅ አሁን ለፓሊስ እናመልክት እና እነሱ ያደረጉትን  ያድርጉ።"
"አይሆንም ..ፓሊስ እዚህ ውስጥ አይገባም...አሁን  ከንቺ የምፈልገው በትክክል እንደገደላት የሚያረጋግጥልኝ  አንኳር መረጃ እንድታገኚልኝ ነው...ከዛ እባክህ ግደለኝ  እያለ እንስኪማፀነኝ ድረስ ቀስ በቀስ እያንዳንድን የሠውነቱን አካል በየተራ እየገነጠልኩ ለውሻ በማብላት ነው የምጨርሰው.... ደውይለት ...ደውይለትና አሁን 12፡20 ነው 1፡30 ላይ ቅጠሪው ።"
ከፍራቻዋ ሳትወጣ ደወለችቸት ...በሚንቀጠቀጥና በሚርገበገብ ድምፅ ታወራው ጀመር።
"ሄሎ አንቺ እንደዚህ ይደረጋል?"
"ምን አደረኩ?"
"እራት እንብላ ተባብለን ....ትልቅ ቀጠሮ ሰርዤ እቤት ብመጣ የለሽም..ስልክ ብደውል አታነሺም።"
"ጋሽ ግርማ በጣም ይቅርታ  ...አንድ ጓደኛዬ ታማ ሆስፒታል ገባች ብለው ሲደውሉልኝ ደንግጬ ወደ ሆስፒታል ሄድኩ..."
"ውይ የት ሆስፒታል?"
"ሚኒሊክ"
"በቃ መጣልሻለው"
ደነገጠች"አረ አትምጣ ።አሁን እኳ ወጥታ ወደ ቤት እየወሰድናት ነው...እራት የምንበላበትን ቦታ ንገረኝና እስከ 1፡30 ደርሳለው።"
"እርግጠኛ ነሽ"
"አዎ እርግጠኛ ነኝ"
"በቃ እሺ በናፍቆት እጠብቅሻለው"
"እሺ ቸው"ስልኩ ተዘጋ
"በፈጣሪ አሁን ከዚህ ከገዳይ ፊት ቁጭ ብዬ እንዴት ነው ምግብ የሚዋጥልኝ?"ተነጫነጨች።
"ለእኔም ለአሮራም ስትይ  ታደርጊዋለሽ...በይ ተነሽ እንሂድ" አለና መኪና ውስጥ ይዟት ገባ።ሞተሩን ከማስነሳቱ በፊት ከኪሱ ቼክ አዋጣና 200 ሺ ብር  የትዕግስትን ስም ፅፎበት  ፈረመና አቀበላት።
ደንግጣ"ምንድነው?ከሰውዬው ጋር እንድተኛ እየከፈልከኝ እንዳይሆን?።"
"በፍፁም ...የምታደርጊውን እያደረግሽ ያለው ለጓደኝነታችን እንደሆነ አውቃለው...ለዛም ትልቅ ክብር አለኝ ...ግን ማወቅ ያለብሽ  አሁን ከሰውዬው ጋር ጦርነት ውስጥ ልንገባ ነው...ምን እንደሚፈጠር አናውቅም...ማን ቀድሞ እንደሚወድቅም መገመት ከባድ ነው...
የመኪናውን ሞተር አስነሳና ወደአስፓልቱ አስገብቶ የመልስ ጉዞ ጀመሩ
"እና ምን እያልከኝ ነው..?ብሩ እኮ ብዙ ነው።"
"እኔ የሆነ ነገር ከሆንኩ  ሰውዬው የእጅን እንዲያገኝ ለማድረግ ትንሽም ቢሆን የምትንቀሳቀሺበት ብር ያስፈልግሻል..ለዛ ብዬ ነው"
"በፍፅም አንተ ምንም መሆን የለብህም"አለችው በመንዘርዘር
"መሆን ያለበትን ነገር እንዳይሆን ማስቀረት አንችልም... ህይወት ልክ እንደ ፊልም እስክሪፕት ነች።እዛ እስክሪኘት ላይ አፍቃሪና ተፈቃሪዋች አሉ..ገዳይና ተገዳይ ...ሀለቃና ምንዝር..ክፍና ደግ...ምጡቅና ደደብ...ሸርሙጣና  ቁጥብ በእነዚህ ሁሉ የተዋቀረ ብዙ ቅንጭብጫቢ ታሪኳች የታጨቁበት አንድ ወጥ ታሪክ  አለ...ታዲያ ይሄን እንዲያዘጋጅ የተሰጠው ዳሪክተሩ ብዙ ተዋናዬችን ይሰበስብና አንተ አፍቃሪ ሁን ...አንቺ ደግሞ ተፈቃሪ ...አንተ ትገድላለህ አንተ ደግሞ ትገደላለህ...አንተ ደደብን ትተውናለህ አንተ ደግሞ ጂንዬስ ትሆናለህ...እያለ ይደለድላል ።በዛ መሠረት ሁሉም የተሠጠውን ገፀባህሪ በብቃት ለመጫወት ጠንክሮ ይለማመዳል። ብቻውንም ሆነ ከሌላው ጋር ባለው መስተጋብር የተሠጠውን ገፀባህሪ ቦታ ለማግኘትና  ሚናውን በታማኝነት ለመወጣት  በሙሉ አቅሙ ይጥራል።ህይወትም ልክ እንደዚሁ ነው ...
ለያንዳንዳችን የምንጫወተውን የተለየ አይነት ሮል ሰጥታናለች።ልዩነቱ እስክሪኘቱ ተፅፎ አይሰጠንም በተፈጥሮ አእምሯችን ውስጥ የሚቀመጥ ነው።እና የተሠጠንን ሚና ደግሞ የእውነት  እንጫወታለን..አፍቃሪው ከልብ በነፍሱ ጭምር ያፈቅራል ..ከዳተኛውም ቀሺም ምክንያት ፈልጎ ይከዳል...የሚገድለው  ወይ በሽጉጥ ግንባር በርቅሷ ወይ ደግሞ በሳንጃ አንገት ቀንጥሷ ይገድላል።ሁላችንንም የተሠጠንን ህይወት ነው የሚኖረው "...ለተገዳይነት ተፈጥሮ ገዳይ ለመሆን መጋጋጥ  ከተፈጥሯዊ ሚና ማፈንገጥ ነው።እና   አሁን አንቺም ሚናሽን ተወጪ እኔም ሚናዬን እወጣለው። የሚሞተውም ይሞታል...ገዳዩም ይገድላል።"አላት
በዚህ ጊዜ አቶ ግርማ እንዲገናኙ የላከላት አድራሻ ጋር ደርሰው ስለነበረ መኪናዋን ቦታ አስይዞ አቆማት።
"በቃ እሺ...ስልክህን እንዳትዘጋ"አለችው።
"አልዘጋም...እና ደግሞ እዚሁ አካባቢ ነው የምጠብቅሽ..ከተቻለሽ በደንብ አስክሪውና ይዘሽው እደሪ ..አንዳንድ ሰው በስካርና በወሲብ ጡዘት ላይ እውነቱን የመለፍለፍ አመል አለው... እና ምንም ነገር ከፈለግሽ ወይ ደውይልኝ..ካልተመቸሽም ሚሴጅ ላኪልኝ"አላት።
"እውነቱ ላይ ለመድረስ የተቻለኝን አደርጋለሁ"አለችና ከመኪናው  ወረደች... እያያት አስፓልቱን ተሻጋራ አቶግርማ ወደሚጠብቃት ሆቴል ገባች።
👍668😁1
ይቀጥላል......
    ሀሳብ አስተያየታችሁን 
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
   ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️አሮራ
ግማሽ ልቤንና ግማሽ ነፍሴን ያመኛል 
ምዕራፍ-34
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
🍎🍎🍎
መንግስቱ  ትእግስትን ከጎኑ እንዳደረገ መኪናዋን በደመነፍስ እየነዳ በሰንዳፍ መስመር ከከተማ ወጣ...ትዕግስትም ስለደነዘዘች ምንም አላለችውም።ልክ ሰንዳፍ ሊደርስ አንድ ኪሎ ሜትር  ያህል  ሲቀራቸው  ወደ ግራ ታጠፈና መኪናዋን ከአስፓልት አወጣት ።ሜዳውን እየሠነጠቀ  አምስት መቶ ሜትር ያህል ከነዳ በኃላ አቆመ።ሞተሩን አጠፋና ወረደ።ትዕግስትም ተከትላው ወረደች።አረንጓዴ ሳር የለበሰው ሜዳ ላይ ቁጭ አለ።እሷም አንድ ሜትር ራቅ አለችና ከፊት ለፊቱ ቁጭ አለች።ከጃኬት ኪሱ ውስጥ ፎቶ አወጣና አትኩሮ ማየት ጀመረ...።ፎቶው የአሮሯ ነው...ይሄ የእሷ ፎቶ እስር ቤትም አብሮት የነበረ ፎቶ ነው።ይሄው ከእስር ቤት ከወጣም ከሁለት አመት በኃላም ከእሱ ጋር አለ..ፎቶውን በአዲስ እና በቅርብ በተነሳችው ዘመናይና ሽቅርቅር  ፎቶም መቀየር አልፈለገም... ስሜቱ ድፍርስርስ አለበት...ሟች ዘመዶቹ ሁሉ በምናብ ተደረደሩበት....እናትና አባቱ ናፈቁት ...እንባው ፈንቅሎት  ተዘረገፈ...ጭንቅላቱን ይዞ በመንሰቅሰቅ አለቀሰ...ትዕግስት ወደእሱ ተጠግታ አቅፋው አብራው ታለቅስ ጀመር...የተወሰነ መረጋጋት ላይ ለመድረስ ከ30 ደቂቃ በላይ ፈጀባቸው።
ድንገት"ምን ታስቢያለሽ?"ሲል ጠየቃት።
"ስለምኑ?"
"ስለአሮሯ ነዎ...የገደላት ይመስልሻል?..."
አንገቷን አቀርቅራ ዝም አለችው።በውስጧ እንደገደላት ነው እያሰበች ያለችው ...ግን እንዴት ብላ አዎ የገደላት ይመስለኛል ልትለው ትችላለ?።ከባድ ነው።
"ግን ምን  አይነት ጭካኔ ቢኖረው ነው የእሷ ገላ ላይ ጉዳት  የሚያደርሰው?ምንስ ብትበድለው እንኳን ግድያ ጥፊ ይገባታል...ሰው እንዴት የገዛ ልጅ ላይ እንዲህ ያደርጋል።"
"ልጅ ሳትሆን የእንጀራ ልጅ"
"ያው ነው..ይህቺ ልጅ እኮ ወላጅአባቷን አታውቅም ...ከህፃንነቷ ጀምሮ ያሳደጋት እሱ ነው።አባቷ ነው።"
ስለአሮራ እና ስለአባቷ ግርማ ፆታዊ ግንኙነት  የምታውቀውን ሁሉ ልትነግረው ፈለገች...ግን የሚፈጠረውን ገመተችና ዝግንን ብሏት ለጊዜውም ቢሆን መልሳ ዋጠችው...በዚህ መሠበር ላይ ሌላ መሠበር መቋቋም አይችልም ብላ አሰበች
"አሁን ምን እናድርግ...ለፓሊስ ሪፓርት እናድርግ...?"የሚል ጥያቄ አቀረበችለት።ከእሱ መልስ ስትጠብቅ ስልኳ ጮኸ...ከኪሷ አወጣችና አየችው"ወይኔ ጉዴ ...እሱ ነው...እራት ሊጋብዘኝ ቀጠሮ ነበረን"
"አንሺዋ"አላት
"አንስቼውስ?ምን እለዋለው?"
"በቃ  ታገኚዋለሻ...ቀርበን እኮ ነው የተሻለ መረጃ ማግኘት የምንችለው"
እነሱ ከመስማማታቸው በፊት ስልኩ ተቋረጠ።
"እንዴት አድርጌ ከገዳይ ጋር እራት በላለሁ..?.."ዘገነናት
"አረ በፈ ጣሪ እንደዛ አላደርግም..ይልቅ አሁን ለፓሊስ እናመልክት እና እነሱ ያደረጉትን  ያድርጉ።"
"አይሆንም ..ፓሊስ እዚህ ውስጥ አይገባም...አሁን  ከንቺ የምፈልገው በትክክል እንደገደላት የሚያረጋግጥልኝ  አንኳር መረጃ እንድታገኚልኝ ነው...ከዛ እባክህ ግደለኝ  እያለ እንስኪማፀነኝ ድረስ ቀስ በቀስ እያንዳንድን የሠውነቱን አካል በየተራ እየገነጠልኩ ለውሻ በማብላት ነው የምጨርሰው.... ደውይለት ...ደውይለትና አሁን 12፡20 ነው 1፡30 ላይ ቅጠሪው ።"
ከፍራቻዋ ሳትወጣ ደወለችቸት ...በሚንቀጠቀጥና በሚርገበገብ ድምፅ ታወራው ጀመር።
"ሄሎ አንቺ እንደዚህ ይደረጋል?"
"ምን አደረኩ?"
"እራት እንብላ ተባብለን ....ትልቅ ቀጠሮ ሰርዤ እቤት ብመጣ የለሽም..ስልክ ብደውል አታነሺም።"
"ጋሽ ግርማ በጣም ይቅርታ  ...አንድ ጓደኛዬ ታማ ሆስፒታል ገባች ብለው ሲደውሉልኝ ደንግጬ ወደ ሆስፒታል ሄድኩ..."
"ውይ የት ሆስፒታል?"
"ሚኒሊክ"
"በቃ መጣልሻለው"
ደነገጠች"አረ አትምጣ ።አሁን እኳ ወጥታ ወደ ቤት እየወሰድናት ነው...እራት የምንበላበትን ቦታ ንገረኝና እስከ 1፡30 ደርሳለው።"
"እርግጠኛ ነሽ"
"አዎ እርግጠኛ ነኝ"
"በቃ እሺ በናፍቆት እጠብቅሻለው"
"እሺ ቸው"ስልኩ ተዘጋ
"በፈጣሪ አሁን ከዚህ ከገዳይ ፊት ቁጭ ብዬ እንዴት ነው ምግብ የሚዋጥልኝ?"ተነጫነጨች።
"ለእኔም ለአሮራም ስትይ  ታደርጊዋለሽ...በይ ተነሽ እንሂድ" አለና መኪና ውስጥ ይዟት ገባ።ሞተሩን ከማስነሳቱ በፊት ከኪሱ ቼክ አዋጣና 200 ሺ ብር  የትዕግስትን ስም ፅፎበት  ፈረመና አቀበላት።
ደንግጣ"ምንድነው?ከሰውዬው ጋር እንድተኛ እየከፈልከኝ እንዳይሆን?።"
"በፍፁም ...የምታደርጊውን እያደረግሽ ያለው ለጓደኝነታችን እንደሆነ አውቃለው...ለዛም ትልቅ ክብር አለኝ ...ግን ማወቅ ያለብሽ  አሁን ከሰውዬው ጋር ጦርነት ውስጥ ልንገባ ነው...ምን እንደሚፈጠር አናውቅም...ማን ቀድሞ እንደሚወድቅም መገመት ከባድ ነው...
የመኪናውን ሞተር አስነሳና ወደአስፓልቱ አስገብቶ የመልስ ጉዞ ጀመሩ
"እና ምን እያልከኝ ነው..?ብሩ እኮ ብዙ ነው።"
"እኔ የሆነ ነገር ከሆንኩ  ሰውዬው የእጅን እንዲያገኝ ለማድረግ ትንሽም ቢሆን የምትንቀሳቀሺበት ብር ያስፈልግሻል..ለዛ ብዬ ነው"
"በፍፅም አንተ ምንም መሆን የለብህም"አለችው በመንዘርዘር
"መሆን ያለበትን ነገር እንዳይሆን ማስቀረት አንችልም... ህይወት ልክ እንደ ፊልም እስክሪፕት ነች።እዛ እስክሪኘት ላይ አፍቃሪና ተፈቃሪዋች አሉ..ገዳይና ተገዳይ ...ሀለቃና ምንዝር..ክፍና ደግ...ምጡቅና ደደብ...ሸርሙጣና  ቁጥብ በእነዚህ ሁሉ የተዋቀረ ብዙ ቅንጭብጫቢ ታሪኳች የታጨቁበት አንድ ወጥ ታሪክ  አለ...ታዲያ ይሄን እንዲያዘጋጅ የተሰጠው ዳሪክተሩ ብዙ ተዋናዬችን ይሰበስብና አንተ አፍቃሪ ሁን ...አንቺ ደግሞ ተፈቃሪ ...አንተ ትገድላለህ አንተ ደግሞ ትገደላለህ...አንተ ደደብን ትተውናለህ አንተ ደግሞ ጂንዬስ ትሆናለህ...እያለ ይደለድላል ።በዛ መሠረት ሁሉም የተሠጠውን ገፀባህሪ በብቃት ለመጫወት ጠንክሮ ይለማመዳል። ብቻውንም ሆነ ከሌላው ጋር ባለው መስተጋብር የተሠጠውን ገፀባህሪ ቦታ ለማግኘትና  ሚናውን በታማኝነት ለመወጣት  በሙሉ አቅሙ ይጥራል።ህይወትም ልክ እንደዚሁ ነው ...
ለያንዳንዳችን የምንጫወተውን የተለየ አይነት ሮል ሰጥታናለች።ልዩነቱ እስክሪኘቱ ተፅፎ አይሰጠንም በተፈጥሮ አእምሯችን ውስጥ የሚቀመጥ ነው።እና የተሠጠንን ሚና ደግሞ የእውነት  እንጫወታለን..አፍቃሪው ከልብ በነፍሱ ጭምር ያፈቅራል ..ከዳተኛውም ቀሺም ምክንያት ፈልጎ ይከዳል...የሚገድለው  ወይ በሽጉጥ ግንባር በርቅሷ ወይ ደግሞ በሳንጃ አንገት ቀንጥሷ ይገድላል።ሁላችንንም የተሠጠንን ህይወት ነው የሚኖረው "...ለተገዳይነት ተፈጥሮ ገዳይ ለመሆን መጋጋጥ  ከተፈጥሯዊ ሚና ማፈንገጥ ነው።እና   አሁን አንቺም ሚናሽን ተወጪ እኔም ሚናዬን እወጣለው። የሚሞተውም ይሞታል...ገዳዩም ይገድላል።"አላት
በዚህ ጊዜ አቶ ግርማ እንዲገናኙ የላከላት አድራሻ ጋር ደርሰው ስለነበረ መኪናዋን ቦታ አስይዞ አቆማት።
👍325🥰2
"በቃ እሺ...ስልክህን እንዳትዘጋ"አለችው።
"አልዘጋም...እና ደግሞ እዚሁ አካባቢ ነው የምጠብቅሽ..ከተቻለሽ በደንብ አስክሪውና ይዘሽው እደሪ ..አንዳንድ ሰው በስካርና በወሲብ ጡዘት ላይ እውነቱን የመለፍለፍ አመል አለው... እና ምንም ነገር ከፈለግሽ ወይ ደውይልኝ..ካልተመቸሽም ሚሴጅ ላኪልኝ"አላት።
"እውነቱ ላይ ለመድረስ የተቻለኝን አደርጋለሁ"አለችና ከመኪናው  ወረደች... እያያት አስፓልቱን ተሻጋራ አቶግርማ ወደሚጠብቃት ሆቴል ገባች።


ይቀጥላል......
    ሀሳብ አስተያየታችሁን 
@Tsiyon_awit አድርሱኝ
   ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️
👍6811👎5🥰4🤔2