ጠይቀሽ መረዳት ትችያለሽ…በመካከላችን ላለው ዕድሜ ልዬነት ብዙ አትጨነቂ..ፍቅር በሁለት ተጣማሪዎች መካከል የሚገኙ ማንኛውንም ልዩነቶች የሚያጠፋበት የራሱ የሆነ ላጲስ አለው››
‹‹አንተ አውሬ …አንተ ጨካኝ..››ተንደርድራ ሄዳ ተከመረችበት ፤ ጠፈጠፈችው ፤በተቀመጠበት እራሱን ከመከላከል በስተቀር ምንም አላደረገም…ምክንያቱም እሷ የብስጭት እና የንዴት ጣሪያ ላይ ስትደርስ እሱ ደግሞ ደስታ እያጥለቀለቀው ነበር
‹‹ኸረ በፈጠረህ …እሺ በምታምነው አምላክ ተለመነኝ….. ልጄን ተውልኝ››
‹‹እንዲህ በቀላሉማ እንዴት ይሆናል…?››
‹‹እሺ እንድትተዋት ምን ላድርግ ..እራሴን ላጥፋልህ..ምን ላድርግ ንገረኝ?››
ከባለፈው ከሰጠሁሽ
ሁለት ትእዛዞች አንዱን አልፈፀምሽም ይሄ ደሞ ያሰብኩትን እንዳረግ አስገድዶኛል
‹‹በፈጠረህ አስብበት..ለልጄ በቃ የመጨረሻዋን እስትንፋሴንም ቢሆን እሰጣለው››
‹‹አይ እንድትሞቼ እንኳን አልፈልግም
አንድ እድል እሰጥሻለሁ በአጭር ጊዜ ውስጥ የሄለን አባት ማን እንደሆነ በራስሽ ድምፅ ቀድተሽ በእጄ እንድሰጪኝ ካለበለዝያ እየፈራሽው ያለው ነገር ሁሉ ይሆናል ይሄንን ማድረግ ከቻልሽ ግን ከልጅሽ ጋር ያለው ነገር አያሳስብሽ
‹‹አሺ እግዜር ይስጥልኝ››ብላ ቅዝቅዝ እንዳለች…. በእንባ እንደታጠበች..በስጋት እንደተወጠረች….እቤቱን ለቃ ወጥታ ሄደች
💫ይቀጥላል💫
Like 👍👍 ማድረግ እንዳይረሳ
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
‹‹አንተ አውሬ …አንተ ጨካኝ..››ተንደርድራ ሄዳ ተከመረችበት ፤ ጠፈጠፈችው ፤በተቀመጠበት እራሱን ከመከላከል በስተቀር ምንም አላደረገም…ምክንያቱም እሷ የብስጭት እና የንዴት ጣሪያ ላይ ስትደርስ እሱ ደግሞ ደስታ እያጥለቀለቀው ነበር
‹‹ኸረ በፈጠረህ …እሺ በምታምነው አምላክ ተለመነኝ….. ልጄን ተውልኝ››
‹‹እንዲህ በቀላሉማ እንዴት ይሆናል…?››
‹‹እሺ እንድትተዋት ምን ላድርግ ..እራሴን ላጥፋልህ..ምን ላድርግ ንገረኝ?››
ከባለፈው ከሰጠሁሽ
ሁለት ትእዛዞች አንዱን አልፈፀምሽም ይሄ ደሞ ያሰብኩትን እንዳረግ አስገድዶኛል
‹‹በፈጠረህ አስብበት..ለልጄ በቃ የመጨረሻዋን እስትንፋሴንም ቢሆን እሰጣለው››
‹‹አይ እንድትሞቼ እንኳን አልፈልግም
አንድ እድል እሰጥሻለሁ በአጭር ጊዜ ውስጥ የሄለን አባት ማን እንደሆነ በራስሽ ድምፅ ቀድተሽ በእጄ እንድሰጪኝ ካለበለዝያ እየፈራሽው ያለው ነገር ሁሉ ይሆናል ይሄንን ማድረግ ከቻልሽ ግን ከልጅሽ ጋር ያለው ነገር አያሳስብሽ
‹‹አሺ እግዜር ይስጥልኝ››ብላ ቅዝቅዝ እንዳለች…. በእንባ እንደታጠበች..በስጋት እንደተወጠረች….እቤቱን ለቃ ወጥታ ሄደች
💫ይቀጥላል💫
Like 👍👍 ማድረግ እንዳይረሳ
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
👍1
#ውይ_ወንዶች አሉ ሴቶች እውነታቸውን ነው
ቀልዱ የፈረንጅ ነው ወደኛ ስናመጣው እንዲህ ይነበባል .....
ሰውየው ሚስቴ ጠፋችብኝ ብሎ ፖሊስ ጣቢያ ያመለክታል ...በቃ እንደወጣች የውሃ ሽታ ሆነች ሳምንቷ ...እና ፖሊስ ስለጠፋችው ሚስት አንዳንድ ምልክት ጠየቀ
የባለቤትህ የአይኗ ቀለም ምናይነት ነው ?
የአይኗ ቀለም ? ....እኔጃ
የፀጉሯ ቀለም .?...
እኔጃ አንዳንዴ ቀይ ትቀባዎለች አንዳንዴ ብራውን ....ጎልደን ለመጨረሻ ጊዜ ምን እንደቀባችው አላስታውስም
ቁመቷ ?
ቁመቷ ....እኔጃ ያው አልጋ ላይ እኩል ነበርን
ስሟ ...ስሟ እ ....ርብቃ !
የአባቷ ስም ?
እኔጃ !
የልደቷ ቀን ?
እኔጃ !
ለመጨረሻ ጊዜ የለበሰችው ልብስ ...
አላስታውስም ! ግን የምወዳትን መኪና ይዛ ነው የወጣችው !
እሽ የመኪናዋን ልዩ ምልክት ትነግረኝ ?
በሚገባ ! መኪናየ ቀይ የ2005 ደብል ጋቢና ሃይሉክስ ነች በቀኝ በኩል ባለፈው ፒያሳ አንዱ ሚኒባስ ነካ አድርጓት ጭረት አላት ..ሁለት ጎማ ከስድስት ወር በፊት ቀይሬላታለሁ ታርጋ ቁጥሯ 54397 ነው .....መስተዋት መወልወያው የቀኙ ተበላሽቷል ልክ ሚስቴ ይዛት የሄደች ቀን 12 ሺህ 219 .4 ኪሎ ሜትር ተነድታ ነበር ......30 ሊትር ነዳጅም ነበራት ....
ፖሊሱ የሰውየው ከሚስቱ በላይ ለመኪናው ያለው ፍቅር ገርሞት
ችግር የለም ጌታየ መኪናህን በፍጥነት አግኝተን እንመልስልሃለን
ውይ ወንዶችና መኪና ሴቶች መኪና ያለው ወንድ ሲቀርቧችሁ አደራ .....እኛ እግረኞችን ግን ውድድድ ....እየነፈሰብን ዎክ ማድረግ ይሻላል :)ምንም ቢሆን እኛ እግረኞች ከእናተ በላይ ታክሲ ወላ ባቡር አንወድ ምናባታችን አማራጭ አለን እናተው ጋር ተያይዘን እየኳተንን "ሃኒ ዋናው ፍቅር ነው " ከማለት ውጭ
🔘አሌክስ አብርሃም🔘
ቀልዱ የፈረንጅ ነው ወደኛ ስናመጣው እንዲህ ይነበባል .....
ሰውየው ሚስቴ ጠፋችብኝ ብሎ ፖሊስ ጣቢያ ያመለክታል ...በቃ እንደወጣች የውሃ ሽታ ሆነች ሳምንቷ ...እና ፖሊስ ስለጠፋችው ሚስት አንዳንድ ምልክት ጠየቀ
የባለቤትህ የአይኗ ቀለም ምናይነት ነው ?
የአይኗ ቀለም ? ....እኔጃ
የፀጉሯ ቀለም .?...
እኔጃ አንዳንዴ ቀይ ትቀባዎለች አንዳንዴ ብራውን ....ጎልደን ለመጨረሻ ጊዜ ምን እንደቀባችው አላስታውስም
ቁመቷ ?
ቁመቷ ....እኔጃ ያው አልጋ ላይ እኩል ነበርን
ስሟ ...ስሟ እ ....ርብቃ !
የአባቷ ስም ?
እኔጃ !
የልደቷ ቀን ?
እኔጃ !
ለመጨረሻ ጊዜ የለበሰችው ልብስ ...
አላስታውስም ! ግን የምወዳትን መኪና ይዛ ነው የወጣችው !
እሽ የመኪናዋን ልዩ ምልክት ትነግረኝ ?
በሚገባ ! መኪናየ ቀይ የ2005 ደብል ጋቢና ሃይሉክስ ነች በቀኝ በኩል ባለፈው ፒያሳ አንዱ ሚኒባስ ነካ አድርጓት ጭረት አላት ..ሁለት ጎማ ከስድስት ወር በፊት ቀይሬላታለሁ ታርጋ ቁጥሯ 54397 ነው .....መስተዋት መወልወያው የቀኙ ተበላሽቷል ልክ ሚስቴ ይዛት የሄደች ቀን 12 ሺህ 219 .4 ኪሎ ሜትር ተነድታ ነበር ......30 ሊትር ነዳጅም ነበራት ....
ፖሊሱ የሰውየው ከሚስቱ በላይ ለመኪናው ያለው ፍቅር ገርሞት
ችግር የለም ጌታየ መኪናህን በፍጥነት አግኝተን እንመልስልሃለን
ውይ ወንዶችና መኪና ሴቶች መኪና ያለው ወንድ ሲቀርቧችሁ አደራ .....እኛ እግረኞችን ግን ውድድድ ....እየነፈሰብን ዎክ ማድረግ ይሻላል :)ምንም ቢሆን እኛ እግረኞች ከእናተ በላይ ታክሲ ወላ ባቡር አንወድ ምናባታችን አማራጭ አለን እናተው ጋር ተያይዘን እየኳተንን "ሃኒ ዋናው ፍቅር ነው " ከማለት ውጭ
🔘አሌክስ አብርሃም🔘
#የተቃጠለ_ልብ
:
#ክፍል_ሀያ_አምስት
:
✍ድርሰት፦በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
ለዘመን ለፍቼ…
ውጤት ለመጨበጥ፣ጥቂት ሲቀረኝ
ሚስጥራዊው አምላክ…..
ወደ ኃላ ስቦ፣ባዶ አስቀረኝ፡፡
እኔም መች የዋዛ፣መች ተስፋ ቆርጬ
ከአንዱ ጀመርኩኝ፣በእልክ ተመስጬ፡፡
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
ለጨረቃዋ ከፊል ምግባሯን አስረክባ ፀሀዮ ወደማደሪያዋ ኮብልላለች፡፡ቀኑ ቢጨልምም ጭላሎ ሆቴል ግን በሰውሰራሽ ብርሀን ደምቋል፡፡በውስጡ ከወዲያ ወዲህ የሚተረማመሱ ኮማሪቶች ቤቱን ሞልተውታል፡፡መቀመጫዎች በሙሉ በጠጩዎች ተይዘዋል፡ዲጄው ሞቅ ያሉ ሀገርኛ ሙዚቃዎችን በተከታታይ እየለቀቀ ነው፡፡እድምተኞቹ ግን ግማሾቹ ከሙዚቃው ምት ጋር ከወዲህ ወዲያ እየተውረገረጉ ይጨፍራሉ… ገሚሱ ደግሞ በየራሳቸው ጫወታ እና ሀሳብ ተጠምደዋል፡፡
ከወደ አንድ ጥግ የተቀመጡ ሶስት ሰዎችም መጠጣቸውን እየተጐነጩ በሀሳብ ሰምጠው የተኮራረፉ ጣውንታሞች መስለዋል፡፡በተለይ ሁለቱ ፊታቸው ተጨማዶ ና ዓይኖቻቸው ፈጠው ይታያሉ…ሶስተኛው ግን ምንም አንኳን በሀሳብ ቢዋጥም ፊቱ ላይ የሚነበበው ግን የእርጋታ እና የአሸናፊነት እርካታ ነው፡፡ይህ ሰው ኩማደር መሀሪ ነው፡፡ሁለቱ ደግሞ የዛሬዋ ጐዶሎ ቀን ከእሱ እጅ ላይ የጣላቸው የከተማዋ ሞጃዎች አቶ ዳዊት ይግዛው እና ገመዳ ነገኦ ናቸው፡፡
እንግዲህ በሌሎች መሰል ጓደኞቻቸው እንዲህ አደረጋቸው ተብሎ ሲወራና ሲነገር የሰሙትን ዛሬ የእነሱ ዕጣ ሆኖ በራሳቸው ሊከሰት ነው፡፡በተለይ ገመዳ ነገኦ ይሄ ገጠመኝ የሞት ያህል ነው የሆነባቸው.. ምክንያቱም ለዚህ ውድቀታቸው የገዛ ልጃቸው ተባባሪ ሆኖ ሲያዩ…የገዛ አብራካቸው ክፋይ ለውድቀታቸው ቋምጦ ወደ መቀመቅ ሲጐትታቸው መታዘብ…የሞት ሞት ነው የሆነባቸው፡፡
እኚ ሁለት ሀብታሞች ኮንትሮባንድ ከኬንያ ጭነው በከተማው ሰንጥቀው ወደመሀል ሀገር ሊያስተላልፉ ሲሉ ነው እጅ ከፍንጅ የያዛቸው፡፡አሁን ኮንትሮባንድ የተጫነባቸው መኪኖች እዚሁ ሆቴል ግቢ ውስጥ ተገትረው በራሱ ሰዎች በኤልያስ እና በባሪያው እየተጠበቁ ነው፡፡እሱ ደግሞ እንሆ ከባለቤቶቹ ጋር በአንድ ጠረጵዛ ዙሪያ ተቀምጦ መጠጡን እየኮመኮመ ነው፡፡
‹‹ተጫወቱ እንጂ …መጀመሪያውኑም እኮ እንደእዚህ አይነት ስራ ስትሰሩ አንድ ቀን እንደዚህ አይነት ችግር ላይ እንደሚጥል መቼስ ከልምድ ታውቁታላችሁ….እንግዲህ ምን ይደረጋል፡፡ የመጣውን ችግር እንደአመጣጡ መወጣት ነው››ሲል አላገጠባቸው፡፡
ከሁለቱ ጠና ያሉት አቶ ገመዳ ነገኦ መናገር ጀመሩ ፤ ከዚህ ቅሌት እንዴትም ብለው በየትኛውም መስዋዕትነት መውጣት አለባቸው…ካለበለዚያ በተከበሩበት ሀገር መዋረዳቸው ነው…እሳቸው እኮ የእዚህች ከተማ የተከበሩ ኢንቨስተር፤መንግስት የሚኮራባቸው ልምታዊ ባለሀብት ናቸው…..ታዲያ ይሄንን በስንት ረብጣ ብር እና ጥረት የገነቡትን ክብራቸውን በአንዴ ገደል ሲገባ ምን ይባላል ?፡፡ ወዳጀቻቸው የሆኑ እና ከእሳቸው ጋ በክብር በየአደባባዩ እና በየስብሰባው የሚታዩት እነዛ የመንግስት ትላልቅ ባለስልጣኖች ምን ያህል ያፍሩባቸዋል ….?ባለስልጣኖቹ እንኳን ምን ያፍሩባቸዋል..አብዛኞቹ ያው እንደእሳቸው ማፈሪያዎች ናቸው…‹‹ይሄውልህ ልጄ መቼስ ሰው ሆኖ የማይሳሳት የለም… እኛም ተሳስተናል…››
አቋረጣቸው…‹‹በቃ ምንም አይነት ዝባዝንኪ ዲስኩር አልፈልግም፡፡አሁን ያልኮችሁ መተከዛችሁን አቁሙና ዘና ብላችሁ ጠጡ ብቻ ነው››ቆሌያቸውን ነው የገፈፈው፡፡‹‹ታዲያ ለምን እዚህ አመጣን…. ?ቀጥታ ፖሊስ ጣቢያ አይወስደንም ነበር?›› ሲሉ ሁለቱም በውስጣቸው ማብሰልሰላቸውን ቀጠሉ..
ኩማንደር ችላ ብሎቸው መጠጡን መምጠጥ ጀመረ…ሲጋራ አወጣና ለኩሶ እያጬሰ ስለእነሱ እያሰበ ዘነ ማለቱን ቀጠለ‹‹አዎ የስንቱን ልብ እንዳቃጠላችሁ አሁን በተራችሁ ልባችሁን እንደ እዚህ ሲጋራ አቃጥለዋለው›.›ሲል በውስጡ ዛተባቸው፡፡
ኩማደር ስለ እነዚህ ከጐኑ ስለተቀመጡት ሁለት ግለሰቦች ታሪክ በደንብ ያውቃል፡፡አዎ ሁለቱም በአባ ሽፍንፍን አማካይነት በተቋቋመው የጐዳና ተዳዳሪዎች ማቋቋሚያ ማህበር ውስጥ በህዝበ ክርስቲያኑ ተመርጠው ኮሚቴ ከሆኑ አንስቶ ይከታተላቸው ነበር፡፡ሌላው ግሞ እነሱ ላይ ትኩረት እንዲያደርግ የገፋፋው ጉዳይ አንደኛው የእሱ አጋር የሆነው የኤልያስ አባትነው፤አንደኛው የእንጀራ አባቱ የወርቅአለማው የልብ ጓደኛ በመሆኑ ነው፡፡
ኩማደር ብርጭቆ ውስጥ ያለውን የመጨረሻውን መጠጥ ጨልጦ ባዶ ካደረገ ቡኃላ አስተናጋጇን ቢል እንድታመጣ አዘዛት..ብዙም አላስጠበቀቻቸው፡፡ እየተውረገረገች ቢሉን ይዛ መጥታ አቀበለችው…ሁለቱም ሂሳቡን ሊከፍሉ እጃቸውን ኪሳቸው ውስጥ በመክተት እኔ ልክፈል እኔ በማለት እርስ በራሳቸው ሲከራከሩ ‹‹ጉቦ መሆኑ ነው?››ሲል አሸማቀቃቸው እና እራሱ ከፍሎ ቀድሞቸው ወጣ ፡፡እየተሸቆጠቆጡ ተከተሉት፡፡ወደ መኖሪያ ቤቱ ነው ይዞቸው የሄደው፡፡እንደደረሰ የወንደላጤ ቤቱን ከፍቶ ገባ ..ተከትለውት ገቡ፡፡ የውስኪ ጠርሙስን ከባታው አነሳ እና ለሁለቱም ቀድቶላቸው ለራሱም ከያዘ ቡኃላ ከፊት ለፊታቸው ተቀመጠ፡፡ በማስተዋል ሲመለከታቸው በጣም እንደተረበሹ እና ግራ እንደተጋቡ ነው ተረዳ ..ይህም በመሆኑ ተደሰተ ፡፡
‹‹በነገራችን ላይ ጉዳያችሁ በህግ ይለቅላችሁ ወይስ እዚሁ እንደራደር?››ሲል አስደንጋጭ ግን በልባቸው ሲመኙት የቆዩትን ጉዳይ በጥያቄ መልክ አቀረበላቸው፡፡
‹‹እንዴት ግልፅ አልሆነልንም?››ጠየቁት አቶ ዳዊት
‹‹ንግግሬ አጭር እና ግልጽ ነው ..እኔ በምለው ተስማምታችሁ ..የማዛችሁን አድርጋችሁ ነጻ መውጣት ትፈልጋላችሁ ወይንስ በትክክለኛው መንገድ ወደ ፖሊስ ጣቢያ ሄዳችሁ በሀገሪቷ ህግ መደኘት ነው የምትፈልጉት?››
‹‹አረ ቅበረን..አንተው እንደፈለግክ አድርገን?››ለእሱ መማረካቸውን በመሽቆጥቆጥ አበሰሩት
‹‹አንግዲያው ጥሩ እንጀምራ…››
‹‹አሺ እንዳልክ ››ተርበተበቱ
‹‹ይሄ አሁን የጫናችሁት ኮንትሮባንድ ዋናችሁ ስንት ብር ነው?››
‹‹ሁለት ሚሊዬን ብር አካባቢ ነው››መለሱለት አቶ ዳዊት
‹‹ሲሸጥስ?››
‹‹አራት ሚሊዬን አካባቢ ያወጣል››
‹‹አንድ ሚሊዬን ለእኔ ትከፍላላችሁ››
‹‹አረ እሺ..እሺ››ሁለቱም በአንድ ቃል በደስታ ተስማሙ……..
‹‹እሱ ብቻ አይደለም››በማለት ከስጋት ተንፈስ ያለውን መንፈሳቸውን መልሶ ደግሞ ምን ሊለን ይሆን በሚል ስጋት እንዲወጠሩ አደረጋቸው
‹‹እሺ ሌላ ምን እንታዘዝ?››በለዘበ ድምጽ ጠየቁት ገመዳ ነገኦ
‹‹ወርቅአለማው ጓደኛችሁ ነው አይደል?››
‹‹አዎ ከእኔ ይልቅ ግን ከእሱ ጋር ወዳጆች ናቸው››አሁንም መልሱን የሰጡት አቶ ገመዳ ናቸው፡፡
‹‹ለምጠይቃችሁ ጥያቄ እውነቱን እንድትነግሩኝ ነው ምፈልገው..እሱ ከእናንተ ጋር ይሄንን ስራ አይሰራም እንዴ?››
‹‹ይሰራ ነበር..አሁን ግን እርም ብሎ ካቆመ አንድ ወር አለፈው..ሶስታችንም አንድ ላይ ነበር ይብቃን… አምላክ የያዝነውን ያስበላን ብለን ለማቆም የተስማማነው..ብኃላ እሱ በቃሉ ሲፀና እኔ እና እሱ ግን ይሄው እግዜር ተዋረዱ ሲለን መሰለኝ ቆይ ይህቺን የመጨረሻ ስንል…ቆይ አንዴ ስንል ይሄው ለዚህ ተዳረግን››ሲሉ በፀፀት አንገታቸውን አቀርቅረው አብራተው ያስረዱት አቶ ዳዊት ናቸው ..
የነገሩት ነገር ግን ኩማንደሩን የሚያስደስተው አልነበረም…..ለሁለተኛ ጊዜ በእዚህ ቀለም ወርቅ በሚባል ሰውዬ መበለጡን ሲገነዘብ ውስጡ እርር ድብን አለ…አሁን እፊቱ ቁጭ ብለው ምህረቱን በሚማፀኑት ሰዎች ቦታ እሱን ማየት ነበር የሚፈልገው…ኮንትሮባንድ ሲያመላልስ እጅ ከፍንጅ ይዞት ባዶ ሊያስቀረው ዕቅዱ ነበር..ግን አሁን የሚሰማው ዜና ሀሳቡ እንደተኮላሸበት የሚያረጋግጥ መርዶ
:
#ክፍል_ሀያ_አምስት
:
✍ድርሰት፦በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
ለዘመን ለፍቼ…
ውጤት ለመጨበጥ፣ጥቂት ሲቀረኝ
ሚስጥራዊው አምላክ…..
ወደ ኃላ ስቦ፣ባዶ አስቀረኝ፡፡
እኔም መች የዋዛ፣መች ተስፋ ቆርጬ
ከአንዱ ጀመርኩኝ፣በእልክ ተመስጬ፡፡
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
ለጨረቃዋ ከፊል ምግባሯን አስረክባ ፀሀዮ ወደማደሪያዋ ኮብልላለች፡፡ቀኑ ቢጨልምም ጭላሎ ሆቴል ግን በሰውሰራሽ ብርሀን ደምቋል፡፡በውስጡ ከወዲያ ወዲህ የሚተረማመሱ ኮማሪቶች ቤቱን ሞልተውታል፡፡መቀመጫዎች በሙሉ በጠጩዎች ተይዘዋል፡ዲጄው ሞቅ ያሉ ሀገርኛ ሙዚቃዎችን በተከታታይ እየለቀቀ ነው፡፡እድምተኞቹ ግን ግማሾቹ ከሙዚቃው ምት ጋር ከወዲህ ወዲያ እየተውረገረጉ ይጨፍራሉ… ገሚሱ ደግሞ በየራሳቸው ጫወታ እና ሀሳብ ተጠምደዋል፡፡
ከወደ አንድ ጥግ የተቀመጡ ሶስት ሰዎችም መጠጣቸውን እየተጐነጩ በሀሳብ ሰምጠው የተኮራረፉ ጣውንታሞች መስለዋል፡፡በተለይ ሁለቱ ፊታቸው ተጨማዶ ና ዓይኖቻቸው ፈጠው ይታያሉ…ሶስተኛው ግን ምንም አንኳን በሀሳብ ቢዋጥም ፊቱ ላይ የሚነበበው ግን የእርጋታ እና የአሸናፊነት እርካታ ነው፡፡ይህ ሰው ኩማደር መሀሪ ነው፡፡ሁለቱ ደግሞ የዛሬዋ ጐዶሎ ቀን ከእሱ እጅ ላይ የጣላቸው የከተማዋ ሞጃዎች አቶ ዳዊት ይግዛው እና ገመዳ ነገኦ ናቸው፡፡
እንግዲህ በሌሎች መሰል ጓደኞቻቸው እንዲህ አደረጋቸው ተብሎ ሲወራና ሲነገር የሰሙትን ዛሬ የእነሱ ዕጣ ሆኖ በራሳቸው ሊከሰት ነው፡፡በተለይ ገመዳ ነገኦ ይሄ ገጠመኝ የሞት ያህል ነው የሆነባቸው.. ምክንያቱም ለዚህ ውድቀታቸው የገዛ ልጃቸው ተባባሪ ሆኖ ሲያዩ…የገዛ አብራካቸው ክፋይ ለውድቀታቸው ቋምጦ ወደ መቀመቅ ሲጐትታቸው መታዘብ…የሞት ሞት ነው የሆነባቸው፡፡
እኚ ሁለት ሀብታሞች ኮንትሮባንድ ከኬንያ ጭነው በከተማው ሰንጥቀው ወደመሀል ሀገር ሊያስተላልፉ ሲሉ ነው እጅ ከፍንጅ የያዛቸው፡፡አሁን ኮንትሮባንድ የተጫነባቸው መኪኖች እዚሁ ሆቴል ግቢ ውስጥ ተገትረው በራሱ ሰዎች በኤልያስ እና በባሪያው እየተጠበቁ ነው፡፡እሱ ደግሞ እንሆ ከባለቤቶቹ ጋር በአንድ ጠረጵዛ ዙሪያ ተቀምጦ መጠጡን እየኮመኮመ ነው፡፡
‹‹ተጫወቱ እንጂ …መጀመሪያውኑም እኮ እንደእዚህ አይነት ስራ ስትሰሩ አንድ ቀን እንደዚህ አይነት ችግር ላይ እንደሚጥል መቼስ ከልምድ ታውቁታላችሁ….እንግዲህ ምን ይደረጋል፡፡ የመጣውን ችግር እንደአመጣጡ መወጣት ነው››ሲል አላገጠባቸው፡፡
ከሁለቱ ጠና ያሉት አቶ ገመዳ ነገኦ መናገር ጀመሩ ፤ ከዚህ ቅሌት እንዴትም ብለው በየትኛውም መስዋዕትነት መውጣት አለባቸው…ካለበለዚያ በተከበሩበት ሀገር መዋረዳቸው ነው…እሳቸው እኮ የእዚህች ከተማ የተከበሩ ኢንቨስተር፤መንግስት የሚኮራባቸው ልምታዊ ባለሀብት ናቸው…..ታዲያ ይሄንን በስንት ረብጣ ብር እና ጥረት የገነቡትን ክብራቸውን በአንዴ ገደል ሲገባ ምን ይባላል ?፡፡ ወዳጀቻቸው የሆኑ እና ከእሳቸው ጋ በክብር በየአደባባዩ እና በየስብሰባው የሚታዩት እነዛ የመንግስት ትላልቅ ባለስልጣኖች ምን ያህል ያፍሩባቸዋል ….?ባለስልጣኖቹ እንኳን ምን ያፍሩባቸዋል..አብዛኞቹ ያው እንደእሳቸው ማፈሪያዎች ናቸው…‹‹ይሄውልህ ልጄ መቼስ ሰው ሆኖ የማይሳሳት የለም… እኛም ተሳስተናል…››
አቋረጣቸው…‹‹በቃ ምንም አይነት ዝባዝንኪ ዲስኩር አልፈልግም፡፡አሁን ያልኮችሁ መተከዛችሁን አቁሙና ዘና ብላችሁ ጠጡ ብቻ ነው››ቆሌያቸውን ነው የገፈፈው፡፡‹‹ታዲያ ለምን እዚህ አመጣን…. ?ቀጥታ ፖሊስ ጣቢያ አይወስደንም ነበር?›› ሲሉ ሁለቱም በውስጣቸው ማብሰልሰላቸውን ቀጠሉ..
ኩማንደር ችላ ብሎቸው መጠጡን መምጠጥ ጀመረ…ሲጋራ አወጣና ለኩሶ እያጬሰ ስለእነሱ እያሰበ ዘነ ማለቱን ቀጠለ‹‹አዎ የስንቱን ልብ እንዳቃጠላችሁ አሁን በተራችሁ ልባችሁን እንደ እዚህ ሲጋራ አቃጥለዋለው›.›ሲል በውስጡ ዛተባቸው፡፡
ኩማደር ስለ እነዚህ ከጐኑ ስለተቀመጡት ሁለት ግለሰቦች ታሪክ በደንብ ያውቃል፡፡አዎ ሁለቱም በአባ ሽፍንፍን አማካይነት በተቋቋመው የጐዳና ተዳዳሪዎች ማቋቋሚያ ማህበር ውስጥ በህዝበ ክርስቲያኑ ተመርጠው ኮሚቴ ከሆኑ አንስቶ ይከታተላቸው ነበር፡፡ሌላው ግሞ እነሱ ላይ ትኩረት እንዲያደርግ የገፋፋው ጉዳይ አንደኛው የእሱ አጋር የሆነው የኤልያስ አባትነው፤አንደኛው የእንጀራ አባቱ የወርቅአለማው የልብ ጓደኛ በመሆኑ ነው፡፡
ኩማደር ብርጭቆ ውስጥ ያለውን የመጨረሻውን መጠጥ ጨልጦ ባዶ ካደረገ ቡኃላ አስተናጋጇን ቢል እንድታመጣ አዘዛት..ብዙም አላስጠበቀቻቸው፡፡ እየተውረገረገች ቢሉን ይዛ መጥታ አቀበለችው…ሁለቱም ሂሳቡን ሊከፍሉ እጃቸውን ኪሳቸው ውስጥ በመክተት እኔ ልክፈል እኔ በማለት እርስ በራሳቸው ሲከራከሩ ‹‹ጉቦ መሆኑ ነው?››ሲል አሸማቀቃቸው እና እራሱ ከፍሎ ቀድሞቸው ወጣ ፡፡እየተሸቆጠቆጡ ተከተሉት፡፡ወደ መኖሪያ ቤቱ ነው ይዞቸው የሄደው፡፡እንደደረሰ የወንደላጤ ቤቱን ከፍቶ ገባ ..ተከትለውት ገቡ፡፡ የውስኪ ጠርሙስን ከባታው አነሳ እና ለሁለቱም ቀድቶላቸው ለራሱም ከያዘ ቡኃላ ከፊት ለፊታቸው ተቀመጠ፡፡ በማስተዋል ሲመለከታቸው በጣም እንደተረበሹ እና ግራ እንደተጋቡ ነው ተረዳ ..ይህም በመሆኑ ተደሰተ ፡፡
‹‹በነገራችን ላይ ጉዳያችሁ በህግ ይለቅላችሁ ወይስ እዚሁ እንደራደር?››ሲል አስደንጋጭ ግን በልባቸው ሲመኙት የቆዩትን ጉዳይ በጥያቄ መልክ አቀረበላቸው፡፡
‹‹እንዴት ግልፅ አልሆነልንም?››ጠየቁት አቶ ዳዊት
‹‹ንግግሬ አጭር እና ግልጽ ነው ..እኔ በምለው ተስማምታችሁ ..የማዛችሁን አድርጋችሁ ነጻ መውጣት ትፈልጋላችሁ ወይንስ በትክክለኛው መንገድ ወደ ፖሊስ ጣቢያ ሄዳችሁ በሀገሪቷ ህግ መደኘት ነው የምትፈልጉት?››
‹‹አረ ቅበረን..አንተው እንደፈለግክ አድርገን?››ለእሱ መማረካቸውን በመሽቆጥቆጥ አበሰሩት
‹‹አንግዲያው ጥሩ እንጀምራ…››
‹‹አሺ እንዳልክ ››ተርበተበቱ
‹‹ይሄ አሁን የጫናችሁት ኮንትሮባንድ ዋናችሁ ስንት ብር ነው?››
‹‹ሁለት ሚሊዬን ብር አካባቢ ነው››መለሱለት አቶ ዳዊት
‹‹ሲሸጥስ?››
‹‹አራት ሚሊዬን አካባቢ ያወጣል››
‹‹አንድ ሚሊዬን ለእኔ ትከፍላላችሁ››
‹‹አረ እሺ..እሺ››ሁለቱም በአንድ ቃል በደስታ ተስማሙ……..
‹‹እሱ ብቻ አይደለም››በማለት ከስጋት ተንፈስ ያለውን መንፈሳቸውን መልሶ ደግሞ ምን ሊለን ይሆን በሚል ስጋት እንዲወጠሩ አደረጋቸው
‹‹እሺ ሌላ ምን እንታዘዝ?››በለዘበ ድምጽ ጠየቁት ገመዳ ነገኦ
‹‹ወርቅአለማው ጓደኛችሁ ነው አይደል?››
‹‹አዎ ከእኔ ይልቅ ግን ከእሱ ጋር ወዳጆች ናቸው››አሁንም መልሱን የሰጡት አቶ ገመዳ ናቸው፡፡
‹‹ለምጠይቃችሁ ጥያቄ እውነቱን እንድትነግሩኝ ነው ምፈልገው..እሱ ከእናንተ ጋር ይሄንን ስራ አይሰራም እንዴ?››
‹‹ይሰራ ነበር..አሁን ግን እርም ብሎ ካቆመ አንድ ወር አለፈው..ሶስታችንም አንድ ላይ ነበር ይብቃን… አምላክ የያዝነውን ያስበላን ብለን ለማቆም የተስማማነው..ብኃላ እሱ በቃሉ ሲፀና እኔ እና እሱ ግን ይሄው እግዜር ተዋረዱ ሲለን መሰለኝ ቆይ ይህቺን የመጨረሻ ስንል…ቆይ አንዴ ስንል ይሄው ለዚህ ተዳረግን››ሲሉ በፀፀት አንገታቸውን አቀርቅረው አብራተው ያስረዱት አቶ ዳዊት ናቸው ..
የነገሩት ነገር ግን ኩማንደሩን የሚያስደስተው አልነበረም…..ለሁለተኛ ጊዜ በእዚህ ቀለም ወርቅ በሚባል ሰውዬ መበለጡን ሲገነዘብ ውስጡ እርር ድብን አለ…አሁን እፊቱ ቁጭ ብለው ምህረቱን በሚማፀኑት ሰዎች ቦታ እሱን ማየት ነበር የሚፈልገው…ኮንትሮባንድ ሲያመላልስ እጅ ከፍንጅ ይዞት ባዶ ሊያስቀረው ዕቅዱ ነበር..ግን አሁን የሚሰማው ዜና ሀሳቡ እንደተኮላሸበት የሚያረጋግጥ መርዶ
👍1
ነው ‹‹ለመሆኑ ምን ያህል ሀብት ያለው ይመስላችሆል?››
‹‹አንድ አስር ሚሊዬን ብር አካባቢ ይኖረዋል ብለን እናስባለን››
‹‹አሁን ምን አይነት ሰራ እየሰራ ነው?››እሱን የሚያጠምድበት ሌላ ዕቅድ ለማቀድ የሚረዳውን መረጃ ይነግሩት ዘንድ ጥያቄውን ቀጠለ…
‹‹ለጊዜው ምንም እየሰራ አይደለም…በቅርቡ ግን ለእኛ በግልጽ ያልነገረንን አንድ ህጋዊ ስራ መስራት እንደሚጀምር ነግሮናል››
‹‹በሉ አሁን ወደ ቤታችሁ ሂዱ፡፡ ነገ ጥዋት እስከ አራት ሰዓት ድረስ በተነገጋርነው መሰረት ያልኮችሁን ብር ታመጣላችሁ ..ከዛ እቃችሁንም መኪናችሁን ትወስዳላችሁ..ተስማማን››
‹‹ ተስማምተናል..እግዜር ያክብርልን..››በመሽቆጥቆጥ ከመቀመጫቸው ተነሱ ሁለቱም
‹‹ደግሞ እኔን ለማጭበርበር የማይሆን ነገር እንሞክራለን ብላችሁ ቀሪ ህይወታችሁን ሙሉ የምትፀፀቱበትን ነገር ነው ሚደርስባችሁ…››አስጠነቀቃቸው፡፡ማስጠንቀቂያውን በፍራቻ በሚናወጽ መንፈስ አድምጠው ሹልክ ብለው ከቤቱ ወጡ…የፎቁን ደረጃ ቁልቁል ወደ ታች ሲወርዱ እግሮቻቸው ይንቀጠቀጡ ነበር…
💫ይቀጥላል💫
Like 👍👍 ማድረግ እንዳይረሳ
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
‹‹አንድ አስር ሚሊዬን ብር አካባቢ ይኖረዋል ብለን እናስባለን››
‹‹አሁን ምን አይነት ሰራ እየሰራ ነው?››እሱን የሚያጠምድበት ሌላ ዕቅድ ለማቀድ የሚረዳውን መረጃ ይነግሩት ዘንድ ጥያቄውን ቀጠለ…
‹‹ለጊዜው ምንም እየሰራ አይደለም…በቅርቡ ግን ለእኛ በግልጽ ያልነገረንን አንድ ህጋዊ ስራ መስራት እንደሚጀምር ነግሮናል››
‹‹በሉ አሁን ወደ ቤታችሁ ሂዱ፡፡ ነገ ጥዋት እስከ አራት ሰዓት ድረስ በተነገጋርነው መሰረት ያልኮችሁን ብር ታመጣላችሁ ..ከዛ እቃችሁንም መኪናችሁን ትወስዳላችሁ..ተስማማን››
‹‹ ተስማምተናል..እግዜር ያክብርልን..››በመሽቆጥቆጥ ከመቀመጫቸው ተነሱ ሁለቱም
‹‹ደግሞ እኔን ለማጭበርበር የማይሆን ነገር እንሞክራለን ብላችሁ ቀሪ ህይወታችሁን ሙሉ የምትፀፀቱበትን ነገር ነው ሚደርስባችሁ…››አስጠነቀቃቸው፡፡ማስጠንቀቂያውን በፍራቻ በሚናወጽ መንፈስ አድምጠው ሹልክ ብለው ከቤቱ ወጡ…የፎቁን ደረጃ ቁልቁል ወደ ታች ሲወርዱ እግሮቻቸው ይንቀጠቀጡ ነበር…
💫ይቀጥላል💫
Like 👍👍 ማድረግ እንዳይረሳ
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
#የተቃጠለ_ልብ
:
#ክፍል_ሀያ_ስድስት
:
✍ድርሰት፦በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
...አባ ሽፍንንፍን በአይጣማዋ ቪታራ መኪናቸው እራሳቸው እየነዱ ወደ ስብሰባ ስፍራ እያመሩ ነው፡፡በእለቱ የስብሰባ አጀንዳ በእሳቸው አነሳሽነት የተቋቋመውን የጓዳና ተዳዳሪዎች ማቋቋሚያ ድርጅትን ስራ እንቀስቃሴን ለመገምገም እና ቀጠይ አቅጣጫዎችን ለማስቀመጥ ነው፡፡የስብሰባው ቦታ በጽ/ቤቱ ውስጥ ነው፡፡ጽ/ቤቱ የሚገኘው ዜሮ ሶስት ቀበሌ ከጤና ጣቢያው በስተጀርባ በኩል ሲሆን ቤቱ በፊት የተሰራው ለመኖሪያ ቤትነት ነበር… ማህበሩ ሲቋቋም ተከራየውና ቢሮው አደረገው፡፡ ውጭ በሩ ላይ በጥቁር ቀለም ድርብ ጽሁፍ <የሻሻመኔ ከተማ የጐዳና ኑዋሪ ወገኖች ማቋቋሚያ በጐ አድራጐት ድርጅት> ይላል፡፡
አባ ልክ በሰዓቱ ነበር ስብሰባው ቦታ ላይ የደረሱት..ዘበኛው ቶሎ ብሎ በራፉን ከፈተላቸው….ወደ ውስጥ ዘልቀው ገቡና መኪናቸውን ጥግ አስይዘው በማቆም ሞተሩን አጥፍተው ወረዱ ..በተለመደው የእርጋታ እርምጃቸው ወደ ስብሰባው አዳራሽ ዘለቁ…የአባን መስቀል ለመሳለም እና ለእሳቸው ያላቸውን አክብሮት ለመግለጽ ሁሉም ከመቀመጫቸው ተነሱ ፡፡አባም በፈገግታ እና መንፈሳዊ የአባትነት ጸጋ በተጐናጸፈ ድባብ ሁሉንም አሳልመው ወደመሀል ወንበራቸው በመሄድ ተቀመጡ
…..አባ ተደላድለው ከተቀመጡ ቡኃላ የስራ ባለደረቦቻቸውን በማስተዋል ይመለከቷቸው ነበር ፡፡በዚህ የስብሰባ አዳራሽ ውስጥ አራት ወንዶች እና አንድ ሴት አለች፡፡ከፊት ለፊታቸው ወርቅ አለማው ይታያል..ዳለቻ ቀለም ያለው ሙሉ ሱፍ ለብሶ የፓርላማ ተወካይ መስሏል…ግን መረጋጋት አይነበብበትም…ምን ግዜም እኚ ቄስ ባሉበት አካባቢ ሲገኝ ይጨንቀዋል፡፡የሆነ የውስጥ ሀጥያቱን የሚያነቡበት ይመስለዋል፡፡ከጐኑ የተቀመጠችው ጸባየ ሸጋዋ እና ባለ ጥሩ ስነ-ምግባር ባለቤት የሆነችው ወ/ሮ ይርገዱ ነች፡፡በጣም ምትሽቀረቀር እና ለውበቷ አብዝታ ምትጨነቅ ሴት አይደለችም..ግን ደግሞ ለእራሷ የሚመጥናት አለባበስ ከመልበስ አትቦዝንም.. የዛሬውም አለባበሶ እንደዛው ነው፡፡ከጐኗ አቶ ገመዳ ነገኦ..ከሙሉ ግርማ ሞገሳቸው እና መጀነናቸው ጋር ተኮፍሰዋል…ቀጥሎ አቶ ዳዊት ሽበት የወረረው ጸጉራቸውን እየዳበሱ አቀርቅረው የስብሰባውን መጀመር ይጠባቃሉ….
አባ ሽፍንፍን ስለ ስብሰባው አጀንዳ አጠር ያለች ማብራሪያ እና መግቢያ ንግግር ካደረጉ ቡኃላ እድሉን ለተሰብሳቢዎች ሰጡ ..
በመጀመሪያ ወርቅ አለማው ነበር የስራ ድርሻውን አስመልክቷ እስከአሁን በእሱ በኩል ስለተከወኑ ስራዎች ሪፖርት ማቅረብ የጀመረው
ወርቅአለማው የመሀበሩ ገንዘብ ያዥ ነው፡፡
ጀመረ……
‹‹እንግዲህ እስከአሁን እርዳታ እንዲያደርጉልን ከጠየቅናቸው ድርጅቶች እና ግለሰብ ከሆኑ ምዕመናን መሰብሰብ የቻልነውን የገንዘብ መጠን ሪፖርት አደርጋለው…በመጀመሪያ አንድ የሆላንደ ግብረ ሰናይ ድርጅት 100 ሺ ዶላር ሰጥቶናል..አንድ በህፃናት ላይ ከሚሰራ አገር በቀል ድርጀት ደግሞ የአንድ ሚሊዬን ብር እርዳታ ማግኘት ችለናል..ከግለሰብ ምዕመናኖች ደግሞ በተለያየ ጊዜ የተሰበሰበ ወደ ሁለት መቶ ሃምሳ ሁለት ሺ ብር ማግኘት ችለናል…ሌላው የእዚሁ ኮሚቴ አባል ከሆኑት ውስጥ አባታችን በግላቸው መቶ ሺ ብር..አቶ ዳዊት 50 ሺ ብር አቶ ገመዳ 50 ሺ ብር ወይዘሮ ይርገዱ 75 ሺ ብር..የራሴን መግለጽ ካስፈለገ 50 ሺ ብር በአጠቃላይ እስከአሁን በአካውንታችን መግባት የቻለው ብር 3 ሚሊዬን 577 ሺ ብር ማግኘት ችለናል..ቃል የተገባልን ደግሞ ከሁለት ሚሊዬን ብር በላይ ነው…በጣም አስደሳቹ እና የሚገርመው ደግሞ የማህበራችን ዝና በሀገራችን ባሉ በተለያዩ ከተሞች በዚህ አጭር ቀናቶች ውስጥ መናኘቱ ነው፡፡ብዙዎቹ እንዲያውም ለምሳሌ እንደ ሀዋሳ እና ዝዋይ ያሉ ኑዋሪዎች በከተማቸው ቅርንጫፍ ቢሮ እንድንከፍት ሁሉ ጠይቀውናል››አመሰግናለው ብሎ ንግግሩን አጠናቀቀ…
ወይዘሮ ይርገዱ ተረከበችውና ንግግሮን ቀጠለች‹‹ያው እኔ እንድሰራው የተሰጠኝ ከሞላ ጐደል ጥሩ እየሄደልኝ ነው…ማህበራን እስከ አሁን አሁን አቶ ወርቅአለማው ከጠቀሳቸው ድርጅቶች ሌላ ከሶስት የውጭ አገር እና ከሁለት የሀገር ውስጥ ግብረ ሰናይ ድርጅቶች ጋር በአካልም ቢሮቸው ድረስ በመሄድና በኢንተርኔት ግንኙነት ፈጥረን ነበር ሁሉም በጐ ምላሽ ነው የሰጡን… ከአንድ ወር ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ እርግጠኛውን መልስ እንደሚሰጡን እና ከገንዘብ መጠኑ ጋር እደሚገልጹልን ነግረውናል…ቃላቸውንም እንደሚያከብሩ እተማመናለው..፡፡እንግዲህ በዚህ ሁኔታ ሌሎችን ማነጋገር እና ማግባባቱን ስራ እንቀጥላለን››አመሰግናለው
ቀጠሉ አዛውንቱ አቶ ዳዊት‹‹በእኔ በኩል የተሰጠኝን ስራ ቢያንስ የመጀመሪያውን ምዕራፍ ማስኬድ ችያለው..ከተሰጡኝ ሀላፊነቶች ውስጥ አንደኛው…ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመነጋገር ለጐዳና ልጆቹ የሚሆን የሞያ ማሰልጠኛ ተቋም ለማቋቋም እና ለመኖሪያ ቦታም ጭምር የሚሆናቸው ህንፃ ለመገንት የሚሆን ቦታ በስንት ጫቅጭቅም ቢሆን የከተማዋ መዘጋጃ ከከተማዋ ወጣ ቢልም ሰፋ ያለ መሬት አስረክቦናል..በሌላ በኩል ደግሞ በቦታው ላይ የሚገነቡ ህንጻዎችን ዲዛይን አንድ የኮንሰልታንት ድርጅት በነጻ እየሰራልን ይገኛል…ለጊዜው ግን አሁን መጩው ጊዜ የክረምት ወቅት በመሆኑ በጣም አጣዳፊ የሆነውን የመጠለያውን ጉዳይ 50 የሚሆኑ ሰርቢስ ቤቶችን ለመስራት በተወሰነው መሰረት ከአንድ ህንጻ ተቋራጭ ጋር ተስማምተናል…በሚቀጥለው ሳምንት የቁፋሮ ስራ እደሚጀምር እርግጠኛ ነኝ››አመሰግናለው
ቀጥሎ የአቶ ገመዳ ተራ ነበር…በተሰጣቸው የስራ ድርሻ ላይ ሪፖርት ሊያቀርብ ማስታወሻቸውን ገለጥ ገለጥ አድገው ለመናገር ጉሮራቸውን እያፀዳዱ ሳለ….የቢሮው በራፍ ተንኳኳ ..እና ተከፈተ…ዘበኛው ነበር..አልፎ ገባና ወደ አባ በመጠጋት በጆሮቸው ሹክ አላቸው‹‹ግባ በለው …ይግባ››አሉት
ዘበኛው እንዳመጣጡ ተመልሶ ወጣና ሌላ ሰው ላከ…የመጣው ሰው በእጁ ጥቁር ሳምሶናይት ይዞል..የዚህ ሰው መምጣት ከቤቱ አንድ ሰው በጣም አስደንግጦል…አቶ ገመዳ….አሁን ፊት ለፊታው የሚያዩት ልጃቸውም ጠላታቸውም የሆነውን ኤልያስን ነው..ምን ሊሰራ እንደመጣ ምንም ሊገምቱ እና ሊገለጽላቸው አልቻለም…‹‹ደግሞ የያዘው ምንድነው?››ግራ ተጋቡ..መቼስ ከእሱ መልካም ነገር አይጠበቅም…እሳቸውን የተመለከተ ምን መአት ይዞባቸው እንደመጣ እስኪሰሙ ነው የቸኮሉት፡፡
‹‹አቤት ወንድሜ ምን እንታዘዝ?››ዝግ ባለ እና በተረጋ ድምጽ ጠየቁት አባ
‹‹አባ ….ኩማደር መሀሪ ልኮኝ ነው.. ለአላማችሁ ማስፈጸሚያ ትንሽ ቢጠቅማችሁ ይህቺን ብር አስረክብልኝ ብሎኝ ነው…እሱ ስብሰባ ላይ ስለሆነ በአካል መጥቶ ማስረከብ አልቻለም››ይህ ንግር ደግሞ የመርዶ ያህል ያስደነገጠው አቶ ዘላለምን ሳይሆነ ቀለምወርቅን ነው
‹‹ኩማደር የቱ?›› እራሱን መቆጣጠር በተሳነው ስሜት ጠየቀ ወርቅ አለማው
‹‹ኩማንደር መሀሪ አልኩ እኮ.. የፖሊስ አዛዡ››በእርጋታ መለሰ ኤልያስ
‹‹እንዴት ሆኖ?››ድጋሚ ጥያቄ አቶ ወርቅአለማው
‹‹ምን ማለት ነው አቶ ወርቅ አለማው..?ነው ወይስ እኛ ማናውቀው ችግር አለ?››ጠየቁት አባ በጥቁር መነጽራቸው ውስጥ አጨንቁረው እያዩት
‹‹ኸረ በፍጹም..ምንም አላውቅም እንዲሁ ገርሞኝ ነው እንጂ..››
‹‹እኮ ምኑ ገረመህ …ከኩማንደሩ ጋ እውቂያ አላችሁ እንዴ?››ጥያቄያቸውን አላቆረጡም አባ
‹‹አረ በዝና እና በስም ብቻ ነው የማውቀው…እንዲሁ አንድ የመንግስት ቅጥረኛ እንዲህ የማህበራችን አላማ ገብቶት ቢሮችን ድረስ መጥቶ ሲለግሰን በማየቴ ተደስቼ ነው…››በማለት ከውስጥ የተሰማውን ስሜት ሸመጠጠ
‹‹ትክክል ነህ
:
#ክፍል_ሀያ_ስድስት
:
✍ድርሰት፦በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
...አባ ሽፍንንፍን በአይጣማዋ ቪታራ መኪናቸው እራሳቸው እየነዱ ወደ ስብሰባ ስፍራ እያመሩ ነው፡፡በእለቱ የስብሰባ አጀንዳ በእሳቸው አነሳሽነት የተቋቋመውን የጓዳና ተዳዳሪዎች ማቋቋሚያ ድርጅትን ስራ እንቀስቃሴን ለመገምገም እና ቀጠይ አቅጣጫዎችን ለማስቀመጥ ነው፡፡የስብሰባው ቦታ በጽ/ቤቱ ውስጥ ነው፡፡ጽ/ቤቱ የሚገኘው ዜሮ ሶስት ቀበሌ ከጤና ጣቢያው በስተጀርባ በኩል ሲሆን ቤቱ በፊት የተሰራው ለመኖሪያ ቤትነት ነበር… ማህበሩ ሲቋቋም ተከራየውና ቢሮው አደረገው፡፡ ውጭ በሩ ላይ በጥቁር ቀለም ድርብ ጽሁፍ <የሻሻመኔ ከተማ የጐዳና ኑዋሪ ወገኖች ማቋቋሚያ በጐ አድራጐት ድርጅት> ይላል፡፡
አባ ልክ በሰዓቱ ነበር ስብሰባው ቦታ ላይ የደረሱት..ዘበኛው ቶሎ ብሎ በራፉን ከፈተላቸው….ወደ ውስጥ ዘልቀው ገቡና መኪናቸውን ጥግ አስይዘው በማቆም ሞተሩን አጥፍተው ወረዱ ..በተለመደው የእርጋታ እርምጃቸው ወደ ስብሰባው አዳራሽ ዘለቁ…የአባን መስቀል ለመሳለም እና ለእሳቸው ያላቸውን አክብሮት ለመግለጽ ሁሉም ከመቀመጫቸው ተነሱ ፡፡አባም በፈገግታ እና መንፈሳዊ የአባትነት ጸጋ በተጐናጸፈ ድባብ ሁሉንም አሳልመው ወደመሀል ወንበራቸው በመሄድ ተቀመጡ
…..አባ ተደላድለው ከተቀመጡ ቡኃላ የስራ ባለደረቦቻቸውን በማስተዋል ይመለከቷቸው ነበር ፡፡በዚህ የስብሰባ አዳራሽ ውስጥ አራት ወንዶች እና አንድ ሴት አለች፡፡ከፊት ለፊታቸው ወርቅ አለማው ይታያል..ዳለቻ ቀለም ያለው ሙሉ ሱፍ ለብሶ የፓርላማ ተወካይ መስሏል…ግን መረጋጋት አይነበብበትም…ምን ግዜም እኚ ቄስ ባሉበት አካባቢ ሲገኝ ይጨንቀዋል፡፡የሆነ የውስጥ ሀጥያቱን የሚያነቡበት ይመስለዋል፡፡ከጐኑ የተቀመጠችው ጸባየ ሸጋዋ እና ባለ ጥሩ ስነ-ምግባር ባለቤት የሆነችው ወ/ሮ ይርገዱ ነች፡፡በጣም ምትሽቀረቀር እና ለውበቷ አብዝታ ምትጨነቅ ሴት አይደለችም..ግን ደግሞ ለእራሷ የሚመጥናት አለባበስ ከመልበስ አትቦዝንም.. የዛሬውም አለባበሶ እንደዛው ነው፡፡ከጐኗ አቶ ገመዳ ነገኦ..ከሙሉ ግርማ ሞገሳቸው እና መጀነናቸው ጋር ተኮፍሰዋል…ቀጥሎ አቶ ዳዊት ሽበት የወረረው ጸጉራቸውን እየዳበሱ አቀርቅረው የስብሰባውን መጀመር ይጠባቃሉ….
አባ ሽፍንፍን ስለ ስብሰባው አጀንዳ አጠር ያለች ማብራሪያ እና መግቢያ ንግግር ካደረጉ ቡኃላ እድሉን ለተሰብሳቢዎች ሰጡ ..
በመጀመሪያ ወርቅ አለማው ነበር የስራ ድርሻውን አስመልክቷ እስከአሁን በእሱ በኩል ስለተከወኑ ስራዎች ሪፖርት ማቅረብ የጀመረው
ወርቅአለማው የመሀበሩ ገንዘብ ያዥ ነው፡፡
ጀመረ……
‹‹እንግዲህ እስከአሁን እርዳታ እንዲያደርጉልን ከጠየቅናቸው ድርጅቶች እና ግለሰብ ከሆኑ ምዕመናን መሰብሰብ የቻልነውን የገንዘብ መጠን ሪፖርት አደርጋለው…በመጀመሪያ አንድ የሆላንደ ግብረ ሰናይ ድርጅት 100 ሺ ዶላር ሰጥቶናል..አንድ በህፃናት ላይ ከሚሰራ አገር በቀል ድርጀት ደግሞ የአንድ ሚሊዬን ብር እርዳታ ማግኘት ችለናል..ከግለሰብ ምዕመናኖች ደግሞ በተለያየ ጊዜ የተሰበሰበ ወደ ሁለት መቶ ሃምሳ ሁለት ሺ ብር ማግኘት ችለናል…ሌላው የእዚሁ ኮሚቴ አባል ከሆኑት ውስጥ አባታችን በግላቸው መቶ ሺ ብር..አቶ ዳዊት 50 ሺ ብር አቶ ገመዳ 50 ሺ ብር ወይዘሮ ይርገዱ 75 ሺ ብር..የራሴን መግለጽ ካስፈለገ 50 ሺ ብር በአጠቃላይ እስከአሁን በአካውንታችን መግባት የቻለው ብር 3 ሚሊዬን 577 ሺ ብር ማግኘት ችለናል..ቃል የተገባልን ደግሞ ከሁለት ሚሊዬን ብር በላይ ነው…በጣም አስደሳቹ እና የሚገርመው ደግሞ የማህበራችን ዝና በሀገራችን ባሉ በተለያዩ ከተሞች በዚህ አጭር ቀናቶች ውስጥ መናኘቱ ነው፡፡ብዙዎቹ እንዲያውም ለምሳሌ እንደ ሀዋሳ እና ዝዋይ ያሉ ኑዋሪዎች በከተማቸው ቅርንጫፍ ቢሮ እንድንከፍት ሁሉ ጠይቀውናል››አመሰግናለው ብሎ ንግግሩን አጠናቀቀ…
ወይዘሮ ይርገዱ ተረከበችውና ንግግሮን ቀጠለች‹‹ያው እኔ እንድሰራው የተሰጠኝ ከሞላ ጐደል ጥሩ እየሄደልኝ ነው…ማህበራን እስከ አሁን አሁን አቶ ወርቅአለማው ከጠቀሳቸው ድርጅቶች ሌላ ከሶስት የውጭ አገር እና ከሁለት የሀገር ውስጥ ግብረ ሰናይ ድርጅቶች ጋር በአካልም ቢሮቸው ድረስ በመሄድና በኢንተርኔት ግንኙነት ፈጥረን ነበር ሁሉም በጐ ምላሽ ነው የሰጡን… ከአንድ ወር ባልበለጠ ጊዜ ውስጥ እርግጠኛውን መልስ እንደሚሰጡን እና ከገንዘብ መጠኑ ጋር እደሚገልጹልን ነግረውናል…ቃላቸውንም እንደሚያከብሩ እተማመናለው..፡፡እንግዲህ በዚህ ሁኔታ ሌሎችን ማነጋገር እና ማግባባቱን ስራ እንቀጥላለን››አመሰግናለው
ቀጠሉ አዛውንቱ አቶ ዳዊት‹‹በእኔ በኩል የተሰጠኝን ስራ ቢያንስ የመጀመሪያውን ምዕራፍ ማስኬድ ችያለው..ከተሰጡኝ ሀላፊነቶች ውስጥ አንደኛው…ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመነጋገር ለጐዳና ልጆቹ የሚሆን የሞያ ማሰልጠኛ ተቋም ለማቋቋም እና ለመኖሪያ ቦታም ጭምር የሚሆናቸው ህንፃ ለመገንት የሚሆን ቦታ በስንት ጫቅጭቅም ቢሆን የከተማዋ መዘጋጃ ከከተማዋ ወጣ ቢልም ሰፋ ያለ መሬት አስረክቦናል..በሌላ በኩል ደግሞ በቦታው ላይ የሚገነቡ ህንጻዎችን ዲዛይን አንድ የኮንሰልታንት ድርጅት በነጻ እየሰራልን ይገኛል…ለጊዜው ግን አሁን መጩው ጊዜ የክረምት ወቅት በመሆኑ በጣም አጣዳፊ የሆነውን የመጠለያውን ጉዳይ 50 የሚሆኑ ሰርቢስ ቤቶችን ለመስራት በተወሰነው መሰረት ከአንድ ህንጻ ተቋራጭ ጋር ተስማምተናል…በሚቀጥለው ሳምንት የቁፋሮ ስራ እደሚጀምር እርግጠኛ ነኝ››አመሰግናለው
ቀጥሎ የአቶ ገመዳ ተራ ነበር…በተሰጣቸው የስራ ድርሻ ላይ ሪፖርት ሊያቀርብ ማስታወሻቸውን ገለጥ ገለጥ አድገው ለመናገር ጉሮራቸውን እያፀዳዱ ሳለ….የቢሮው በራፍ ተንኳኳ ..እና ተከፈተ…ዘበኛው ነበር..አልፎ ገባና ወደ አባ በመጠጋት በጆሮቸው ሹክ አላቸው‹‹ግባ በለው …ይግባ››አሉት
ዘበኛው እንዳመጣጡ ተመልሶ ወጣና ሌላ ሰው ላከ…የመጣው ሰው በእጁ ጥቁር ሳምሶናይት ይዞል..የዚህ ሰው መምጣት ከቤቱ አንድ ሰው በጣም አስደንግጦል…አቶ ገመዳ….አሁን ፊት ለፊታው የሚያዩት ልጃቸውም ጠላታቸውም የሆነውን ኤልያስን ነው..ምን ሊሰራ እንደመጣ ምንም ሊገምቱ እና ሊገለጽላቸው አልቻለም…‹‹ደግሞ የያዘው ምንድነው?››ግራ ተጋቡ..መቼስ ከእሱ መልካም ነገር አይጠበቅም…እሳቸውን የተመለከተ ምን መአት ይዞባቸው እንደመጣ እስኪሰሙ ነው የቸኮሉት፡፡
‹‹አቤት ወንድሜ ምን እንታዘዝ?››ዝግ ባለ እና በተረጋ ድምጽ ጠየቁት አባ
‹‹አባ ….ኩማደር መሀሪ ልኮኝ ነው.. ለአላማችሁ ማስፈጸሚያ ትንሽ ቢጠቅማችሁ ይህቺን ብር አስረክብልኝ ብሎኝ ነው…እሱ ስብሰባ ላይ ስለሆነ በአካል መጥቶ ማስረከብ አልቻለም››ይህ ንግር ደግሞ የመርዶ ያህል ያስደነገጠው አቶ ዘላለምን ሳይሆነ ቀለምወርቅን ነው
‹‹ኩማደር የቱ?›› እራሱን መቆጣጠር በተሳነው ስሜት ጠየቀ ወርቅ አለማው
‹‹ኩማንደር መሀሪ አልኩ እኮ.. የፖሊስ አዛዡ››በእርጋታ መለሰ ኤልያስ
‹‹እንዴት ሆኖ?››ድጋሚ ጥያቄ አቶ ወርቅአለማው
‹‹ምን ማለት ነው አቶ ወርቅ አለማው..?ነው ወይስ እኛ ማናውቀው ችግር አለ?››ጠየቁት አባ በጥቁር መነጽራቸው ውስጥ አጨንቁረው እያዩት
‹‹ኸረ በፍጹም..ምንም አላውቅም እንዲሁ ገርሞኝ ነው እንጂ..››
‹‹እኮ ምኑ ገረመህ …ከኩማንደሩ ጋ እውቂያ አላችሁ እንዴ?››ጥያቄያቸውን አላቆረጡም አባ
‹‹አረ በዝና እና በስም ብቻ ነው የማውቀው…እንዲሁ አንድ የመንግስት ቅጥረኛ እንዲህ የማህበራችን አላማ ገብቶት ቢሮችን ድረስ መጥቶ ሲለግሰን በማየቴ ተደስቼ ነው…››በማለት ከውስጥ የተሰማውን ስሜት ሸመጠጠ
‹‹ትክክል ነህ
👍1
እሱስ በጣም አስደሳች ነው››
አቶ ገመዳም እስከአሁን የሰሙትን ነገር ሁሉ ማመን ነው ያቃታቸው…ኩማደሩ እንዴት አምኖት ይህን ሁሉ ብር አሸክሞ ላከው..?የሄ እኮ አህያን ለጅብ አደራ መስጠጥ ማለት ነው፡፡…ሌባ እና ፖሊስ ድሮውስ ምን ይለያቸዋል?››ሲሉ በውጣቸው አሰቡ በኮትሮባንድ የተያዘባቸውንም እቃ ለማስለቀቅ የከፈሉትንም ብር እያስታወሱ
‹‹አግዜር ይስጥልን እግዜር ያክብርልን …ቀለም ወርቅ የገቢ መቀበያ ደረሰኝ ይዘኸል እንዴ?.››
‹‹አዎ ይዤያለው››
በል ለጊዜው ስብሰባው በእረፍት ይቋረጥ ‹‹ቁጠር እና ተረከበው… ካርኒም ስጠው በማለት አባ ትዕዛዝ አስተላለፉ
‹‹ቁጭ በል ወንድሜ ..››የያዘውን ሳምሶናይት አቶ ቀለም ወርቅ ፊት ለፊት አስቀመጠውና የተጠቆመበት ቦታ ሄዶ ተቀመጠ..ቀለም ወርቅም ሳምሶናይቱ ውስጥ ያለውን ብር ጠረዛጴዛ ላይ ዘረገፈ እና በሉ ይሄን ሁሉ ብር ብቻዬን ስቆጥር ማደሬ ነው አግዙኝ አላቸው….››ሁሉም መቁጠር ጀመሩ..ሲጠናቀቅ ግማሽ ሚሊዬን ብር ነበር የሆነው….ሌሎች ኮሚቴዎች ላይ ከምስጋና እና ከደስ በስተቀር ሌላ የተለየ ነገር ባይተይም አቶ ገመዳ እና ወርቅ አለማው ግን ፊታቸውንም ውስጣቸውም እንደጨለመ ነበር…ኤልያስን ካሰናበቱት ቡኃላ ስብሰባው ለ30 ደቂቃ ቀጠለና ሲጠናቀቅ ከምሽቱ አንድ ሰዓት ተኩል ሆኖ ነበር..ሁሉም ወደየገዛ መኪኖቻው በመግባት ወደ የአቅጣጫቸው ተበታተኑ..ወርቅ አለማውም የተረከበውን ብር በዚያን ሰዓት ባንክ ቤት ወስዶ ገቢ ማድረግ ስለማይችል ቀጥታ ወደቤቱ ነበር ይዞ የሄደው…..ይንን ደግሞ ኤልያስ ተሸሽጎ እቤቱ ድረስ በመከተል አረጋግጦል…አረጋግጦም ለኩማደሩ ነግሮታል፡፡
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
ኩማንደር መሀሪ የጥዋት ፀሀይ በመኝታ ቤቱ መስኮት ሾልካ አካባውን ስታደምቀው ነው መኝውን ለቆ ወደ በረንዳው የወጣው…ጸሀዬ ለሰስ ብላ ሰለወጣች ደስ ታሰኛለች..በረንዳ ለይ ከሚገኝ አንድ ኩርሲ ላይ ቁጭ ብሎ እሷኑ በመሞቅ መደሰት ጀመረ….አይኑን ከጸሀዬ ላይ ነቅሎ ቁልቁል ወደ ታች ወደ አባ ሽንፍን ቤት ላከ ሳይወቀው ከአንደበቱ ቃላቶች ሾልከው ወጡ‹‹አይ አባ …እንደ አንተ አይነት አባም ታይቶ አይታወቅም…. አሁንማ ሰው ሁሉ ያመልክህ ጀምሯል…እኔ ግን እንደ ሌሎች ሰዋች አላመልክህም..እንደ እነሱ አልወድህም ..እንደውም እረግምሀለው… እናም በጣም ነው የምጠላህ..በጣም..በጣም እጠላኸለው..ቢሆንም ቀጥል በርታ አንተ ምርኩዜ ነህ..አንተ በቄስ እነትህና በበጐ ምግባርህ እኔ በወታደርነቴ እና በጉበኝነቴ ይህቺን ከተማ እናተረማምሳት….አንተም ባለህበት እኔም ባለውበት…መገናኘትም መተዋወቅም አያስፈለገንም፡፡››
ሀሳቡን አስቦ ሳያጠቃልል ሁለቱ ወዳጆቹ የፎቁን ደረጃ ሽቅብ እየወጡ ወደእሱ ሲያመሩ ተመለከታቸውና…ፈገግ አለ….
💫ይቀጥላል💫
Like 👍👍 ማድረግ እንዳይረሳ
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
አቶ ገመዳም እስከአሁን የሰሙትን ነገር ሁሉ ማመን ነው ያቃታቸው…ኩማደሩ እንዴት አምኖት ይህን ሁሉ ብር አሸክሞ ላከው..?የሄ እኮ አህያን ለጅብ አደራ መስጠጥ ማለት ነው፡፡…ሌባ እና ፖሊስ ድሮውስ ምን ይለያቸዋል?››ሲሉ በውጣቸው አሰቡ በኮትሮባንድ የተያዘባቸውንም እቃ ለማስለቀቅ የከፈሉትንም ብር እያስታወሱ
‹‹አግዜር ይስጥልን እግዜር ያክብርልን …ቀለም ወርቅ የገቢ መቀበያ ደረሰኝ ይዘኸል እንዴ?.››
‹‹አዎ ይዤያለው››
በል ለጊዜው ስብሰባው በእረፍት ይቋረጥ ‹‹ቁጠር እና ተረከበው… ካርኒም ስጠው በማለት አባ ትዕዛዝ አስተላለፉ
‹‹ቁጭ በል ወንድሜ ..››የያዘውን ሳምሶናይት አቶ ቀለም ወርቅ ፊት ለፊት አስቀመጠውና የተጠቆመበት ቦታ ሄዶ ተቀመጠ..ቀለም ወርቅም ሳምሶናይቱ ውስጥ ያለውን ብር ጠረዛጴዛ ላይ ዘረገፈ እና በሉ ይሄን ሁሉ ብር ብቻዬን ስቆጥር ማደሬ ነው አግዙኝ አላቸው….››ሁሉም መቁጠር ጀመሩ..ሲጠናቀቅ ግማሽ ሚሊዬን ብር ነበር የሆነው….ሌሎች ኮሚቴዎች ላይ ከምስጋና እና ከደስ በስተቀር ሌላ የተለየ ነገር ባይተይም አቶ ገመዳ እና ወርቅ አለማው ግን ፊታቸውንም ውስጣቸውም እንደጨለመ ነበር…ኤልያስን ካሰናበቱት ቡኃላ ስብሰባው ለ30 ደቂቃ ቀጠለና ሲጠናቀቅ ከምሽቱ አንድ ሰዓት ተኩል ሆኖ ነበር..ሁሉም ወደየገዛ መኪኖቻው በመግባት ወደ የአቅጣጫቸው ተበታተኑ..ወርቅ አለማውም የተረከበውን ብር በዚያን ሰዓት ባንክ ቤት ወስዶ ገቢ ማድረግ ስለማይችል ቀጥታ ወደቤቱ ነበር ይዞ የሄደው…..ይንን ደግሞ ኤልያስ ተሸሽጎ እቤቱ ድረስ በመከተል አረጋግጦል…አረጋግጦም ለኩማደሩ ነግሮታል፡፡
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
ኩማንደር መሀሪ የጥዋት ፀሀይ በመኝታ ቤቱ መስኮት ሾልካ አካባውን ስታደምቀው ነው መኝውን ለቆ ወደ በረንዳው የወጣው…ጸሀዬ ለሰስ ብላ ሰለወጣች ደስ ታሰኛለች..በረንዳ ለይ ከሚገኝ አንድ ኩርሲ ላይ ቁጭ ብሎ እሷኑ በመሞቅ መደሰት ጀመረ….አይኑን ከጸሀዬ ላይ ነቅሎ ቁልቁል ወደ ታች ወደ አባ ሽንፍን ቤት ላከ ሳይወቀው ከአንደበቱ ቃላቶች ሾልከው ወጡ‹‹አይ አባ …እንደ አንተ አይነት አባም ታይቶ አይታወቅም…. አሁንማ ሰው ሁሉ ያመልክህ ጀምሯል…እኔ ግን እንደ ሌሎች ሰዋች አላመልክህም..እንደ እነሱ አልወድህም ..እንደውም እረግምሀለው… እናም በጣም ነው የምጠላህ..በጣም..በጣም እጠላኸለው..ቢሆንም ቀጥል በርታ አንተ ምርኩዜ ነህ..አንተ በቄስ እነትህና በበጐ ምግባርህ እኔ በወታደርነቴ እና በጉበኝነቴ ይህቺን ከተማ እናተረማምሳት….አንተም ባለህበት እኔም ባለውበት…መገናኘትም መተዋወቅም አያስፈለገንም፡፡››
ሀሳቡን አስቦ ሳያጠቃልል ሁለቱ ወዳጆቹ የፎቁን ደረጃ ሽቅብ እየወጡ ወደእሱ ሲያመሩ ተመለከታቸውና…ፈገግ አለ….
💫ይቀጥላል💫
Like 👍👍 ማድረግ እንዳይረሳ
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
👍1🥰1
#እንዳበድኩኝ_ልኑር
ያ'ለም ነገር ሁላ ደስታን ባያመጣ
እራሴን ጣጥዬ ለሰው ግድ ባጣ
ልብሴ ከላዬ አልቆ አካሌም ደንዝዞ
እራፊ ለብሼ ህሊናዬ ናውዞ
ገራባ እየለቀምኩ ከሜዳ ብተኛ
እብድ ነው ይሉኛል ምድረ በሽተኛ
:
ዛሬማ ድኛለሁ መች ነበር ያበድኩት ?
በተያየንበት ባፈቀርኩሽ ሰአት
ያኔ ጀምሮኛል አንቺን ብቻ መጥራት
ስላንቺ እያሰቡ ስላንቺ መቸገር
በዋልሽበት ውሎ ባደርሽበት ማደር
፡
ባይገባቸው እንጂ አሁንማ ዳንኩኝ
ጨርቄን ቀዳድጄ ሜዳ ላይ አደርኩኝ
እንድታይኝ ብዬ መዘነጤም ቀረ
በአዲስ ማንነት ሁሉም ተቀየረ
እናልሽ አለሜ
ለንደ'ኔ አይነቱ ላፈቀረማ ሰው
ማበድኮ ማለት በሰላም መኖር ነው
ያ'ለም ነገር ሁላ ደስታን ባያመጣ
እራሴን ጣጥዬ ለሰው ግድ ባጣ
ልብሴ ከላዬ አልቆ አካሌም ደንዝዞ
እራፊ ለብሼ ህሊናዬ ናውዞ
ገራባ እየለቀምኩ ከሜዳ ብተኛ
እብድ ነው ይሉኛል ምድረ በሽተኛ
:
ዛሬማ ድኛለሁ መች ነበር ያበድኩት ?
በተያየንበት ባፈቀርኩሽ ሰአት
ያኔ ጀምሮኛል አንቺን ብቻ መጥራት
ስላንቺ እያሰቡ ስላንቺ መቸገር
በዋልሽበት ውሎ ባደርሽበት ማደር
፡
ባይገባቸው እንጂ አሁንማ ዳንኩኝ
ጨርቄን ቀዳድጄ ሜዳ ላይ አደርኩኝ
እንድታይኝ ብዬ መዘነጤም ቀረ
በአዲስ ማንነት ሁሉም ተቀየረ
እናልሽ አለሜ
ለንደ'ኔ አይነቱ ላፈቀረማ ሰው
ማበድኮ ማለት በሰላም መኖር ነው
👍1
#የተቃጠለ_ልብ
:
#ክፍል_ሀያ_ሰባት
:
✍ድርሰት:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
*የፍትህ ሚዛን መዛነፍ …የእምነት መጓደል ሸክሙ
ደስታን በቁም መዘረፍ…ያለው ሰቆቃ ህመሙ
የተገረዘ ተስፋ…ኑሮው ነገር ዓለሙ፡፡
በቀል ላጨለመው ልብ …ጥቁር ነው የህይወት ቀለሙ፡፡
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
...አልያስ እና ባሪያው ናቸው…ሁለቱም በዚህን ሰዓት ወደ እሱ ቤት አመጣጣቸው የተልኮቸውን ሪፖርት ሊያቀርቡለት መሆኑን ያውቃል…ሁለቱንም የተለያየ ተልዕኮ ሰጥቶ አሳማርቶቸው ነበር….አሪፍ የምስራችም ይዘውለት እንደመጡ ውስጡ እየነገረው ነው…
‹‹እሺ እንዴት ናችሁ ?››በፍቅር እና በፈገግታ እየተቀበላቸው ጠየቃቸው
‹‹ሁሉም ነገር ሰላም ነው..አንተስ?››ኤልያስ መለሰለት
‹‹ሰላም ነኝ..ይሄውና የጥዋቷን ፀሀይን በፍቅር እየሞቅኮት ነው?››
‹‹አሪፍ ነው ደስ ትላለች..››ባሪያው ነው የተናገረው
‹‹ኑ ወደ ውስጥ እንግባ››በማለት ቀድሞቸው ወደ ቤት ዘለቀ እና ወንበር ይዞ ተቀመጠ..እነሱም ከፊት ለፊቱ ባለው ወንበር ጐን ለጐን ተቀመጡ…
‹‹እሺ ኤልያስ እንዴት ነበር ለሊቱ?››
የሚገርም ሁኔታ ነው የገጠመን…. ልክ ዘጠኝ ሰዓት ሲል ነበር የተሰማራነው..በተነጋገርነው መሰረት ከእኔ ውጭ ሌሎች ሁለት ልጆች ይዤ ነበር የሄድኩት… በኃላ በኩል አጥር ዘለን ነበር የገባነው…ሁለቱን አጋሮቼን ወጭ ጥዬ ወደቤቱ ተጠጋው..የውስጥ መብራት እንደበራ ነው…በያዝኮቸው ማስተር ቁልፎች ተጠቅሜ ቁልፉን ለመክፈት ስሞክር እሯሱ ተከፈተልኝ..ደስ አላለኝም፡፡ፈተና የሌለው ነገር ድሮም አይደላኝ…ወደውስጥ ዘልቄ ገባው..በጓሮ በኩል ባለው በራፍ ስለገባው ቀድሜ ኮሪደር ላይ ነው ያረፍኩት..እንደጠረጠርኩት ውስጥ መልካም ነገር አልገጠመኝም ..ከወደ ሳሎን ድምፅ ይሰማል… ጭቅጭቅ ፡፡ ተጠጋውና ከሳሎኑ ቀጥሎ ባለ አንድ ጨለማ ክፍል ውስጥ በመግባት እራሴን ሸሽጌ ጆሮዬን ግድግዳ ላይ ለጥፌ ማዳመጥ ጀመርኩ……..
‹‹አንቺ አውሬ አመንዝራ ከገዛ ጓደኛዬ ጋ በገዛ አልጋዬ ትወድቂያለሽ?›››ወርቅአለማው ያንቧርቃል
‹‹አረ በፍጹም ምንም አላደረግኩም››ትመልሳለች
‹‹ታዲያ ከለሊቱ ስድስት ሰዓት እቤቴ ምን አባቱ ይሰራል?››
‹‹በጊዜ እኮ ነው የመጣው ..አንተን እየጠበቀ ነበር››
‹‹አረ ባክሽ እኔን እየጠበቀ..አንቺም ውጭ የማድር መስሎሽ ደውለሽ ጠርተሺው ነው…ደግሞ የእኔን መኪና እያየ እንዴት ተስፈንጥሮ እንደተፈተለከ ይገርማል…እሱን ግድ የለም እሰራለታለው››ይለፈልፋል
‹‹አረ ቀለም …ተረጋጋ››
‹‹ጭራሽ ልረጋጋ..ምን አገኘው ብዬ ልረጋጋ .. ?ከለሊቱ ስድስት ሰዓት ወንድ ከቤቴ ሲወጣ ደረስኩ …የመኝታ ቤቴ አልጋ ምስቅልቅሉ ወጥቷል…ፓንትሽ ወለሉ ላይ ወድቆ ነው ያገኘውት …አየሽ አልመጣም አድራለው ብዬ ተሰናብቼሽ የወጣውት እውነቴን መሰለሽ..?የሰሞኑ ሁኔታሽ ስላላማረኝ ተጠራጥሬሽ ነው…ትክክል ነበርኩ… ይሄ ሁሉ ሆኖ ምንም አላደረግኩም ትይኛለሽ? ››
‹‹እሺ ከመሰለህም ይቅር በላኝ በቃ››
‹‹ላንቺ የሚሆን ምንም ምህረት የለኝም …አንቺ አይደለሽም ማንም በእኔ ላይ አሻጥር ለመስራት የሞከረ ሰው መጨረሻው መቃብር ነው…በቀል ለእኔ ቀለቤ ነው …የእርካታዬም ምንጭ ነው …አጥፊዎቼን ቀድሜ ማጥፋት የአሸናፊነት እርካታ ያጐናፅፈኛል..ስለዚህ አንቺንም አሁኑኑ አጠፋሻለው››ይሄንን ሁሉ አስጨናቂ እና አሸባሪ ንግረግር እያዳመጥኩ ቢሆንም ፈጽሞ ግን ያለውን ያደርጋል ብዬ አልገመትኩም ነበር…እንጂማ ቢያንስ አንድ ነገር አደርግ ነበር..ከደቂቃዎች ቡኃላ ሚሰቀጥጥ የጣር ድምፅ ጆሮዬን ሰንጥቆ ገባ .. ‹‹.ዋጋሽ ይህ ነው… ለዘላለሙ በሰላም አንቀላፊ››የሚል ንግግር ሰማው..የሆነ ነገር እንዳደረጋት ገመትኩ፡፡ የማደርገው ግራ ገባኝ፡፡
ወዲያው መኝታ ቤቱ ተከፈተ እና ወርቅአለማው ወጣ.. እቤቱን ለቆ ወደውጭ ነው የወጣው ፡፡ ቀስ ብዬ ከተወሸቅኩበት በመውጣት ወደ መኝታ ቤት በፍጥነት ገብቼ የሄድኩበትን ተለወኮዬን ለመወጣት ገንዘብ ያለበትን ሳምሶናይት ይዤ ወደ ሳሎኑ ስወጣ ሴትዬዋ ሳሎን መሀል ወለል ላይ ተዘርራ አየዋት…የሽንኩርት መክተፊያ ቢላዋ ልቧ ላይ ተሰክቷባት ዙሪያ በደም ተጥለቅልቋል .…እራሴን ሁሉ መቋጣጠር አቅቶኝ ነበር.. በያዝኩት ሽጉጥ ግንባሩን ላፈርሰውም አሰብኩ..ግን ምን ላድርግ ያተን ተልዕኮ አጉል ማደረግ እና እራሴንም ማጋለጥ ይሆናል ብዬ በማሰብ እደምንም እራሴን አረጋጋው….በጓሮ በር ተመልሼ ወጣውና ጨለማ ውስጥ ተሸሽጌ እሱን ምን እንደሚሰራ መቃኘት ጀመርኩ…ጓደኞቼም ጠብቁኝ ካልኮቸው ቦታ የሉም… እርግጠኛ ነኝ ቀለምወርቅ ከቤት ሲወጣ ሲያዩት እንዳያያቸው ተሸሽገው እንደሆነ ገመትኩ..ትክል ነበርኩ…፡፡ቀለም ወርቅ ሽማጊሌውን ዘበኛ አንገት በለበሱት ፎጣ አንቆ እያንፈራፈራቸው ነው‹‹አንተ ሙትቻ ሽማጊሌ….ከእጄ እየበላህ ከእጄ እየጠጣህ የዛች ሻርሙጣ ተባባሪ ትሆናለህ?››
‹‹አረ ጌታዬ የሚሉትን ምኑንም አላውቅ››በታፈነ እና በሚርገበገብ የልመና ድምጽ መለሱለት
‹‹አትዋሸኝ..ለምትወረውርልህ ፍርፋሪ ነው አይደል የከደሀኝ..?ለከርስህ ብለህ..?ከርሳም ሙትቻ ሽማጊሌ››ወዝውዞ ወዝውዞ በጣር እስኪቃትቱ ጠብቆ ሲዝለፈለፉለት ለቀቃቸው..መሬት ላይ ዝርግፍ ብለው ተዘረሩ… እየተራገመ እና እየለፈለፈ ወደቤት ተመልሶ ገባ እኔም ልጆቼን ከያሉበት ሰባስቤ ግቢውን ለቀን ወጣን..፡፡
በሰላም ወደቤት ብገባም የሰላም እንቅልፍ ሊወስደኝ ግን ፈፅሞ አልቻለም እዛ ሳሎን ተዘርራ በደም ተጨማልቃ ያየዋት ሚስቱ በህልሜ እየመጣች ስታቃዠኝ ነበር..አለስችል ሲለኝ ወደ እዚህ ከመምጣቴ በፊት እስኪ ሁኔታውን ልይ ብዬ ከባርች ጋር በዛ በኩል ነበር የመጣነው..ይገርምሀል ድንኳን ተጥሎል ህዝቡ ከያለበት ተገልብጦል ..አቶ ወርቅ አለማው ያዙኝ ልቀቁኝ እያለ ለቅሶውን ‹‹ሚስቴ ሚስቴ ..አካሌ ሚስቴ… ጉድ አደረግሺኝ›› እያለ ያስነካዋል…በጣም ነው የገረመኝ…ሰው ለካ ህይወቱ በድራማ እና በማስመሰል የተሞላ ነው..እየተገረምን ወደ አዚህ መጣን እልሀለው..ብሎ ከለሊት ጀምሮ እሱ ጋር እስኪመጣ ድረስ ያጋጠመው ዘግናኝ ታሪክ በዝርዝር ነገረው…
ይህንን ታሪክ ኩማደር ሲሰማ ይሰቀጥጠዋል ብሎ ጠብቆ ነበር.. በተቃራኒው ተፍለቅላቂ ፊት ነው ያሳየው..ይሄም አልያስን በጣም አስገረመው…‹‹ይሄ ሰው እኔ ከማስበው በላይ አረመኔ ነው ማለት ነው›› ሲል በውስጡ አብሰለሰለ…የኩማንደር ደስታ ግን የመነጨው ከሰዎቹ ስቃይ እና ሞት ሳይሆን ያን ተከትሎ ቀለም ወርቅን እንዴት እንደሚበቀለው ሲታሰበው ነው..በቃ ቀለም ወርቅን ለማጥፋት ጊዜው እንደቀረበች ሲገለጽለት ነው የፈነጠዘው፡፡
‹‹ጥሩ ነው እኔም ለቅሶ ደርሰዋለው..የሚስቱ ቀብር ላይም እገኛለው
አሁን ተነሱ ለእዚህ በድል ለታጀበ ብስራታችሁ ቆንጆ ቁርስ ልጋብዘዛችሁ..ልብሴን ቀይሬ እስክመጣ አንድ አምስት ደቂቃ በትዕግስት ጠብቁኝ ››ብሏቸው ወደመኝታ ቤቱ ገባ…
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
ሰዓቱ ከምሽቱ 11 ሰዓት አካባቢ ላይ ነው፡፡ ፀሐይ ወደ ማደሪያዋ እየገሰገሰች ባለችበት ሰዓት ኩማደር መሀሪ ወደ ድሮ የእንጀራ አባቱ ቤት እየሄደ ነው፡፡በዚህ አስራአምስት ቀን ውስጥ ወደ እሱ ቤት ሲሄደ ዛሬ ለሁለተኛ ጊዜ ነው፡፡ከአስራአምስት ቀን በፊት ለቀብር ነበር የሄደው....መቼስ ያንን ቀብር ከአንጀቱ አስቦበት ሊያጽናናው እንዳልሆነ እሱም ሆነ ወርቃለማው በደንብ ያውቃሉ.የሄደበት ዋና አላማ በስነልቦና ሊጫነው እና ሊያበሳጨው ስለፈለገ ነው….ዛሬ ደግሞ ለሌላ ብርቱ ጉዳይ ነው አካሄዱ..ደርሶ የውጩን በራፍን አንኳኳ..
ከሶስት ደቂቃ
:
#ክፍል_ሀያ_ሰባት
:
✍ድርሰት:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
*የፍትህ ሚዛን መዛነፍ …የእምነት መጓደል ሸክሙ
ደስታን በቁም መዘረፍ…ያለው ሰቆቃ ህመሙ
የተገረዘ ተስፋ…ኑሮው ነገር ዓለሙ፡፡
በቀል ላጨለመው ልብ …ጥቁር ነው የህይወት ቀለሙ፡፡
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
...አልያስ እና ባሪያው ናቸው…ሁለቱም በዚህን ሰዓት ወደ እሱ ቤት አመጣጣቸው የተልኮቸውን ሪፖርት ሊያቀርቡለት መሆኑን ያውቃል…ሁለቱንም የተለያየ ተልዕኮ ሰጥቶ አሳማርቶቸው ነበር….አሪፍ የምስራችም ይዘውለት እንደመጡ ውስጡ እየነገረው ነው…
‹‹እሺ እንዴት ናችሁ ?››በፍቅር እና በፈገግታ እየተቀበላቸው ጠየቃቸው
‹‹ሁሉም ነገር ሰላም ነው..አንተስ?››ኤልያስ መለሰለት
‹‹ሰላም ነኝ..ይሄውና የጥዋቷን ፀሀይን በፍቅር እየሞቅኮት ነው?››
‹‹አሪፍ ነው ደስ ትላለች..››ባሪያው ነው የተናገረው
‹‹ኑ ወደ ውስጥ እንግባ››በማለት ቀድሞቸው ወደ ቤት ዘለቀ እና ወንበር ይዞ ተቀመጠ..እነሱም ከፊት ለፊቱ ባለው ወንበር ጐን ለጐን ተቀመጡ…
‹‹እሺ ኤልያስ እንዴት ነበር ለሊቱ?››
የሚገርም ሁኔታ ነው የገጠመን…. ልክ ዘጠኝ ሰዓት ሲል ነበር የተሰማራነው..በተነጋገርነው መሰረት ከእኔ ውጭ ሌሎች ሁለት ልጆች ይዤ ነበር የሄድኩት… በኃላ በኩል አጥር ዘለን ነበር የገባነው…ሁለቱን አጋሮቼን ወጭ ጥዬ ወደቤቱ ተጠጋው..የውስጥ መብራት እንደበራ ነው…በያዝኮቸው ማስተር ቁልፎች ተጠቅሜ ቁልፉን ለመክፈት ስሞክር እሯሱ ተከፈተልኝ..ደስ አላለኝም፡፡ፈተና የሌለው ነገር ድሮም አይደላኝ…ወደውስጥ ዘልቄ ገባው..በጓሮ በኩል ባለው በራፍ ስለገባው ቀድሜ ኮሪደር ላይ ነው ያረፍኩት..እንደጠረጠርኩት ውስጥ መልካም ነገር አልገጠመኝም ..ከወደ ሳሎን ድምፅ ይሰማል… ጭቅጭቅ ፡፡ ተጠጋውና ከሳሎኑ ቀጥሎ ባለ አንድ ጨለማ ክፍል ውስጥ በመግባት እራሴን ሸሽጌ ጆሮዬን ግድግዳ ላይ ለጥፌ ማዳመጥ ጀመርኩ……..
‹‹አንቺ አውሬ አመንዝራ ከገዛ ጓደኛዬ ጋ በገዛ አልጋዬ ትወድቂያለሽ?›››ወርቅአለማው ያንቧርቃል
‹‹አረ በፍጹም ምንም አላደረግኩም››ትመልሳለች
‹‹ታዲያ ከለሊቱ ስድስት ሰዓት እቤቴ ምን አባቱ ይሰራል?››
‹‹በጊዜ እኮ ነው የመጣው ..አንተን እየጠበቀ ነበር››
‹‹አረ ባክሽ እኔን እየጠበቀ..አንቺም ውጭ የማድር መስሎሽ ደውለሽ ጠርተሺው ነው…ደግሞ የእኔን መኪና እያየ እንዴት ተስፈንጥሮ እንደተፈተለከ ይገርማል…እሱን ግድ የለም እሰራለታለው››ይለፈልፋል
‹‹አረ ቀለም …ተረጋጋ››
‹‹ጭራሽ ልረጋጋ..ምን አገኘው ብዬ ልረጋጋ .. ?ከለሊቱ ስድስት ሰዓት ወንድ ከቤቴ ሲወጣ ደረስኩ …የመኝታ ቤቴ አልጋ ምስቅልቅሉ ወጥቷል…ፓንትሽ ወለሉ ላይ ወድቆ ነው ያገኘውት …አየሽ አልመጣም አድራለው ብዬ ተሰናብቼሽ የወጣውት እውነቴን መሰለሽ..?የሰሞኑ ሁኔታሽ ስላላማረኝ ተጠራጥሬሽ ነው…ትክክል ነበርኩ… ይሄ ሁሉ ሆኖ ምንም አላደረግኩም ትይኛለሽ? ››
‹‹እሺ ከመሰለህም ይቅር በላኝ በቃ››
‹‹ላንቺ የሚሆን ምንም ምህረት የለኝም …አንቺ አይደለሽም ማንም በእኔ ላይ አሻጥር ለመስራት የሞከረ ሰው መጨረሻው መቃብር ነው…በቀል ለእኔ ቀለቤ ነው …የእርካታዬም ምንጭ ነው …አጥፊዎቼን ቀድሜ ማጥፋት የአሸናፊነት እርካታ ያጐናፅፈኛል..ስለዚህ አንቺንም አሁኑኑ አጠፋሻለው››ይሄንን ሁሉ አስጨናቂ እና አሸባሪ ንግረግር እያዳመጥኩ ቢሆንም ፈጽሞ ግን ያለውን ያደርጋል ብዬ አልገመትኩም ነበር…እንጂማ ቢያንስ አንድ ነገር አደርግ ነበር..ከደቂቃዎች ቡኃላ ሚሰቀጥጥ የጣር ድምፅ ጆሮዬን ሰንጥቆ ገባ .. ‹‹.ዋጋሽ ይህ ነው… ለዘላለሙ በሰላም አንቀላፊ››የሚል ንግግር ሰማው..የሆነ ነገር እንዳደረጋት ገመትኩ፡፡ የማደርገው ግራ ገባኝ፡፡
ወዲያው መኝታ ቤቱ ተከፈተ እና ወርቅአለማው ወጣ.. እቤቱን ለቆ ወደውጭ ነው የወጣው ፡፡ ቀስ ብዬ ከተወሸቅኩበት በመውጣት ወደ መኝታ ቤት በፍጥነት ገብቼ የሄድኩበትን ተለወኮዬን ለመወጣት ገንዘብ ያለበትን ሳምሶናይት ይዤ ወደ ሳሎኑ ስወጣ ሴትዬዋ ሳሎን መሀል ወለል ላይ ተዘርራ አየዋት…የሽንኩርት መክተፊያ ቢላዋ ልቧ ላይ ተሰክቷባት ዙሪያ በደም ተጥለቅልቋል .…እራሴን ሁሉ መቋጣጠር አቅቶኝ ነበር.. በያዝኩት ሽጉጥ ግንባሩን ላፈርሰውም አሰብኩ..ግን ምን ላድርግ ያተን ተልዕኮ አጉል ማደረግ እና እራሴንም ማጋለጥ ይሆናል ብዬ በማሰብ እደምንም እራሴን አረጋጋው….በጓሮ በር ተመልሼ ወጣውና ጨለማ ውስጥ ተሸሽጌ እሱን ምን እንደሚሰራ መቃኘት ጀመርኩ…ጓደኞቼም ጠብቁኝ ካልኮቸው ቦታ የሉም… እርግጠኛ ነኝ ቀለምወርቅ ከቤት ሲወጣ ሲያዩት እንዳያያቸው ተሸሽገው እንደሆነ ገመትኩ..ትክል ነበርኩ…፡፡ቀለም ወርቅ ሽማጊሌውን ዘበኛ አንገት በለበሱት ፎጣ አንቆ እያንፈራፈራቸው ነው‹‹አንተ ሙትቻ ሽማጊሌ….ከእጄ እየበላህ ከእጄ እየጠጣህ የዛች ሻርሙጣ ተባባሪ ትሆናለህ?››
‹‹አረ ጌታዬ የሚሉትን ምኑንም አላውቅ››በታፈነ እና በሚርገበገብ የልመና ድምጽ መለሱለት
‹‹አትዋሸኝ..ለምትወረውርልህ ፍርፋሪ ነው አይደል የከደሀኝ..?ለከርስህ ብለህ..?ከርሳም ሙትቻ ሽማጊሌ››ወዝውዞ ወዝውዞ በጣር እስኪቃትቱ ጠብቆ ሲዝለፈለፉለት ለቀቃቸው..መሬት ላይ ዝርግፍ ብለው ተዘረሩ… እየተራገመ እና እየለፈለፈ ወደቤት ተመልሶ ገባ እኔም ልጆቼን ከያሉበት ሰባስቤ ግቢውን ለቀን ወጣን..፡፡
በሰላም ወደቤት ብገባም የሰላም እንቅልፍ ሊወስደኝ ግን ፈፅሞ አልቻለም እዛ ሳሎን ተዘርራ በደም ተጨማልቃ ያየዋት ሚስቱ በህልሜ እየመጣች ስታቃዠኝ ነበር..አለስችል ሲለኝ ወደ እዚህ ከመምጣቴ በፊት እስኪ ሁኔታውን ልይ ብዬ ከባርች ጋር በዛ በኩል ነበር የመጣነው..ይገርምሀል ድንኳን ተጥሎል ህዝቡ ከያለበት ተገልብጦል ..አቶ ወርቅ አለማው ያዙኝ ልቀቁኝ እያለ ለቅሶውን ‹‹ሚስቴ ሚስቴ ..አካሌ ሚስቴ… ጉድ አደረግሺኝ›› እያለ ያስነካዋል…በጣም ነው የገረመኝ…ሰው ለካ ህይወቱ በድራማ እና በማስመሰል የተሞላ ነው..እየተገረምን ወደ አዚህ መጣን እልሀለው..ብሎ ከለሊት ጀምሮ እሱ ጋር እስኪመጣ ድረስ ያጋጠመው ዘግናኝ ታሪክ በዝርዝር ነገረው…
ይህንን ታሪክ ኩማደር ሲሰማ ይሰቀጥጠዋል ብሎ ጠብቆ ነበር.. በተቃራኒው ተፍለቅላቂ ፊት ነው ያሳየው..ይሄም አልያስን በጣም አስገረመው…‹‹ይሄ ሰው እኔ ከማስበው በላይ አረመኔ ነው ማለት ነው›› ሲል በውስጡ አብሰለሰለ…የኩማንደር ደስታ ግን የመነጨው ከሰዎቹ ስቃይ እና ሞት ሳይሆን ያን ተከትሎ ቀለም ወርቅን እንዴት እንደሚበቀለው ሲታሰበው ነው..በቃ ቀለም ወርቅን ለማጥፋት ጊዜው እንደቀረበች ሲገለጽለት ነው የፈነጠዘው፡፡
‹‹ጥሩ ነው እኔም ለቅሶ ደርሰዋለው..የሚስቱ ቀብር ላይም እገኛለው
አሁን ተነሱ ለእዚህ በድል ለታጀበ ብስራታችሁ ቆንጆ ቁርስ ልጋብዘዛችሁ..ልብሴን ቀይሬ እስክመጣ አንድ አምስት ደቂቃ በትዕግስት ጠብቁኝ ››ብሏቸው ወደመኝታ ቤቱ ገባ…
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
ሰዓቱ ከምሽቱ 11 ሰዓት አካባቢ ላይ ነው፡፡ ፀሐይ ወደ ማደሪያዋ እየገሰገሰች ባለችበት ሰዓት ኩማደር መሀሪ ወደ ድሮ የእንጀራ አባቱ ቤት እየሄደ ነው፡፡በዚህ አስራአምስት ቀን ውስጥ ወደ እሱ ቤት ሲሄደ ዛሬ ለሁለተኛ ጊዜ ነው፡፡ከአስራአምስት ቀን በፊት ለቀብር ነበር የሄደው....መቼስ ያንን ቀብር ከአንጀቱ አስቦበት ሊያጽናናው እንዳልሆነ እሱም ሆነ ወርቃለማው በደንብ ያውቃሉ.የሄደበት ዋና አላማ በስነልቦና ሊጫነው እና ሊያበሳጨው ስለፈለገ ነው….ዛሬ ደግሞ ለሌላ ብርቱ ጉዳይ ነው አካሄዱ..ደርሶ የውጩን በራፍን አንኳኳ..
ከሶስት ደቂቃ
👍4
#የተቃጠለ_ልብ
:
#ክፍል_ሀያ_ስምንት
:
✍ድርሰት:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
...‹‹ደህና ዋልሽ?››አላት
‹‹ዴና››መለሰችለት በአጭሩ..
‹‹የቤቱ ባለቤት ይኖራል?››
‹‹ማ ጋሺዬ ኖ?››አማርኛ ስለሚቸግራት ብዙ ለማውራት አትደፍርም
‹‹አዎ››
‹‹ግቢ ››በማለት እንዲገባ ጋበዘችው..ገባ፡፡በሩን ዘግታ ከኃላ ተከተለችው፡፡ሳሎኑን ዘልቆ ሲገባ ተደመመ..እጅግ የተዋበ እና የተንጣለለ ቤተ-መንግስት መሳይ ሳሎን ነው እየተመለከተ ያለው፡፡ ባለፈው የመጣ ጊዜ ወደ ሳሎኑ የመዝለቅ ዕድል አልገጠመውም ነበር .....ከድንኳን ነበር የተመለሰው..እንዲሁ የቤቱን ውጫዊ ይዞታ ሲመለከተው አሪፍ የሚባል ቤት እንደሆነ መገመት ከባድ አልነበረም ግን ውስጡን አሁን ሲያየው ከግምቱ በላይ ነው የሆነበት…
‹‹ጥሪልኝ እስቲ…›› አላት ዝምብላ ቆማ አፍጥጣ የምታየውን ሰራተኛ..እንደመባነን አለችና ወደፎቁ መወጣጫ በረረች…ከሁለት ደቂቃ ቡኃላ ቀለምወርቅ መጣ ...የእንግዳውን ማንነት ሲያውቅ ግን ስቅጥጥ አለው‹‹ይሄ ከይሲ ምን ሊፈጥር መጣ?››ሲል እራሱን ጠየቀ፡፡መኝታ ቤቱ ያለችው ሽጉጥ ትዝ አለችው..እንደምንም እራሱን ተቆጣጣረ እና ወደ እሱ በእርጋታ ተራምዶ ሰላምታ ሰጥቶት ከቅርቡ ካገኘው ወንበር ላይ ተቀመጥ….ኩማንደሩ ግን እንደቆመ ስለቀረ
‹‹ ተቀመጥ እንጂ.. ›› አለው ፈራ ተባ እያለ.
‹‹ አይ በቤቱ ጥራት እኮ ተደምሜ መቆሜንም ዘነጋውት››አለው
ወርቅ አለማው ያለውን እንዳልሰማ ሆኖ ››ሻይ ወይስ ቡና?››ሲል ጠየቀው
‹‹ቡና ካለይመረጣል››
መለሰለት…..ወርቅአለማው ሰራተኛውን ጠራና ሁለት ቡና እንድታመጣላቸው አዘዛት
‹‹እሺ ሰላም ነህ››ሲል ጠየቀው ወርቅ አለማው…. እወነት የእሱ ሰለም መሆን አሳስቦት ሳይሆን እንዲሁ የሚያወራው ስለጠፋበት ነበር ያንን ጥያቄ የጠየቀው ፡፡
‹‹አዎ ሰላም ነኝ ››በአጭሩ መለሰለት፡፡የታዘዘው ቡና መጣና ለሁለቱም ቀረበላቸው…. ሁለቱም ያለንግግር ትኩሱን ቡና መጠጣት ጀመሩ….. ወርቅ አለማው ጨነቀው እና መናገር ጀመረ
‹‹…እሺ ኩማደር..››
ቀና ቡሎ ዓይኑ ውስጥ ትክ ብሎ ተመለከተው ..አስተያቱ ይበልጥ አስበረገገው..የድሮ ሚስቱን መንፈስ እሱ ላይ ያየው መሰለው፡፡አሁን ኩማንደሩ መናገር ጀመረ ‹‹ወርቅአለማው ባለፈው መጥቼ ነበር …ግርግሩ ትንሽ አስቸጋሪ ስለነበር ሳላናግርህ ነው የሄድኩት…በዛ ላይ ሀዘን ላይ ስለነበርክ ትንሽ ጊዜ ልስጥህ ብዬ ነው፡፡ ለመሆኑ ባለቤትህ ብዙ ታማ ነው የሞተችው?››
አንገቱን ወደ መሬት በማቀርቀር አይኖቹን ወለሉ ላይ ተክሎ እየተቅለሰለሰ ‹‹እሱ እንኳን በጣም ታማ ነበር ለማለት አይቻልም..ብቻ አልፎ አልፎ የጤና መታወክ ያጋጥማት ነበር…..ግን እንዲህ በአንድ ቀን ለሊት አጣታለው ብዬ አስቤ አላውቅም.. ..ምን ይደረጋል እግዚያብሄር ቀማኝ፡፡››
‹‹ኩማንደር ከመቀመጫው ተነስቶ ሳሎን ውስጥ እየተንጐራደደ ተንከትክቶ መሳቅ ጀመረ ቀለምወርቅ ደነገጠ..ምን የተሳሳተ ነገር ከአንደበቱ እንዳመለጠው ሊገለጽለት አልቻለም ፡፡
‹‹ቆይ እግዚያብሄር ቀማኝ እንጂ ነው ያልከው?››
‹‹አዎ መቼስ ሚሰጥም ሚነሳም እሱ ነው›› አለ በሚንቀጠቀጥ ድምጽ.. ኩማናንደር የጀመሩትን ርዕስ ድንገት ቀይሮ ሌላ ርዕስ ውስጥ ገባ
‹‹አንድ ኢንፎርሜሽን ሰምቼ ነበር …ሞች ሚስትህ በሞተችበት ቀን አንድ ዕቃ ተሰርቆብህ ነበር አሉ ..ስለ እሱ ጉዳይ እስቲ ትንሽ ብታስረዳኝ?››
‹‹ኸረ ውሸት ነው ....ኸረ በፍጹም፡፡ ..በእለቱ ከሚስቴ ነፍስ ውጭ ምንም አልተሰረቅኩም››በመርበትበት መለሰለት፡፡
‹‹የእርዳታ ድርጅቱ በእለቱ ግምሽ ሚሊዬን ብር ተረክበህ ወደ ቤትህ ይዘህ ገብተህ ነበር?››ግራ ተጋባ... ግን እጅ መስጠት እንደሌለበት እራሱን በውስጡ አሳመነ.. እና ኮስተር አለ ‹‹በወቅቱ እንዳጋጣመሚ ሆኖ በጥሬ ብር ነበር እርዳታውን የተረከብነው ..ይሄን ደግሞ አንተም በደንብ ታውቃለህ ምክንያቱም ገንዘቡን የለገስከው አንተ ነህ…ጊዜውም መሽቷ ስለነበረ ባንክ ቤት ዝግ ነበር ወደ ቤቴ ይዤ መጣው… በዛው ለሊት ያ መጥፎ አጋጣሚ በሚስቴ ላይ ደረሰ ስለዚህ በማግስቱም ወደ ባንክ ሄጄ ማስገባት አልቻኩም፡፡አሁን ከአራት ቀን በፊት ግን አስገብቼዋለው… ይሄንንም ማወቅ ከፈለግክ ደግሞ ንግድ ባንክ ጐራ ብለህ ማረጋገጥ ትችላለህ..››
‹‹አውቃለው ያስገባኸው ግን በአዋሽ ባንክ ካለህ አካውንት ላይ ወጪ አድርገህ ነው ..ተሳሳትኩ ?›› ወርቅ አለማው ከእስከ አሁን ካለው በበለጠ ሁኔታ ደነገጠ ‹‹መረጃውን ከየት አገኘ.?ለማንም አልተነፈስኩም››ደነገጠ ወርቅ አለማው..ምን ማድረግ እንዳለበት እንኳን አስቦ መወሰን አልተቻለም ይህ የድሮ ሚስቱ ብቸኛ ልጅ በውስጡ ክፉኛ ቂም እንደቋጠረበት በእርግጠኝነት ያውቃል…አድፍጦ አንድ ቀን ባገኘው አጋጣሚ ሊበቀለው ጥረት እንደሚያደርግም ይጠብቅ ነበር …እንዲህ በፍጥነት ይሆናል ብሎ ግን አላሰበም ነበር፡፡
ኩማደር መሀሪ መንጐራደዱን አቋርጦ ወደመቀመጫው ተመለሰና ተረጋግቶ ተቀመጠ..‹‹በጣም ይገርማል ...ይሄ እግዜር አንተን በስንቱ ነው የሚበድልህ? ያን ሁሉ ብር ተሰረቅክ… ሚስትህን ከሌላ ወንድ ጋር ተኝታለች ብለህ ስለጠረጠርካት .. እግዝብሄር ባንተ ልቦና አድሮ በቅናት ተነሳስቶ የሚያብረቀርቅ ጩቤ በልቧ ውስጥ ሸቀሸቀባት..ይገርማል!!
…››አላገጠበት
ሶፋው ላይ ያለው ወርቅ አለማው ባለበት ሰውነቱ ሁሉ ደነዘዘበት …አይኖቹ ከጉድጎዳቸው በገዛ ፍቃዳቸው ተጐልጉለው በመውጣት ፊት ለፊት ፈጠጡ
ኩማደንደሩ‹ ብረትን ማጣመም እንደጋለ ነው› በሚለው መርህ መሰረት በድል አድራጊነት መንፈስ ዘና ብሎ ንግግሩን ቀጠለ‹‹ሌላው ሽማግሌው ዘበኛህንም በገዛ ፎጣው አንቆ የገደለው እግዜር ይሆን..?አይ ይሄ እግዜር ጭካኔው…›.የኩማደሩ የሽሙጥ ንግግር ለወርቅ አለማው ከሚቆጣጠረው በላይ ሆነበት..
‹‹ምንድነው የምትቀባጥረው?››አንቧረቀበት
‹‹የምታውቀውን እና ያደረግከውን ነገር እየነገርኩህ ነው..››
‹‹አጉል መዘባረቅ አይሆንብህም ታዲያ?››
‹‹ነው ብለህ ነው?››
‹‹እሺ አሁን እቤቱን ለቀህልኝ ልትወጣ ትችላለህ?››
‹‹ይሻልሀል..ክህደቱ ያዋጣኸል?ማታምንልኝ ከሆነ አሁን እንዳልከው እቤትህን ለቅቄ ሄድልሀለው..ግን ነገ በማለዳው ፖሊስ ይዤ እመጣና የሚስትህን ቀብር ተቆፍሮ እንዲወጣ እና አስከሬኖ እንዲመረመር አደርጋለው…›
‹‹አትችልም..ይሄንን የሚወስነው ፍርድ ቤት ነው…›
‹‹እርግጠኛ ነኝ የምትለውን ፍቃዱን በቀላሉ ማግኘት እንደምችል ምትረዳ ይመስለኛል፡፡››
‹‹ምንድነው ከእኔ የምትፈልገው?››
‹‹እንድንስማማ››
‹‹ምንድነው የምንስማማው?››
‹‹..መጀመሪያ ገድለሀታል ወይስ አልገደልካትም?››
‹‹ገድያታለው››ከአሁን ወዲህ መንፈራገጡ ለመላላጥ ብቻ ካልሆነ ምንም እንደማይረባው ስላወቀ እጅ ሰጠ …
‹‹ሸማግሌውንስ?››
‹‹እሱም ተባባሪዋ ስለሆነ ገድዬዋለው››
‹‹ከገደልከው ቡኃላ እሬስውን እንዴት አደረግከው?››
‹‹ሁለቱም በምግባር አንድ ስለሆኑ አንድ ጉድጐድ ውስጥ ነው የከተትኮቸው..››
‹‹እሺ ጥሩ ነው አሁን ወደ ድርድራችን መግባት እንችላለን››አለው ኩማንደር በእርጋታ እየተመለከተው..
‹‹በምንድነው ምንስማማው?››
‹‹በብር››አጭር መልስ
ሳይወድ በግዱ መስማማት አለበት በብርም ከማረው ተመስገን ነው.‹‹እሺ እንዳልክ.. ስንት ልክፈልህ?››
‹‹አምስት ሚሊዬን››፥
‹‹ምን?››በድንጋጤ ጭንቅላቱን ያዘ
‹‹ምን ያስደነግጥሀል.ያው የራሴን ብር ነው መልሼ ስጠኝ ያልኩህ የዘረፍከኝን የእናቴን ነፍስ ልትመልስልኝ ባትችልም.. የዘረፍከንን ብር ግን ልትመልስልኝ የግድ ይላል...>>
:
#ክፍል_ሀያ_ስምንት
:
✍ድርሰት:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
...‹‹ደህና ዋልሽ?››አላት
‹‹ዴና››መለሰችለት በአጭሩ..
‹‹የቤቱ ባለቤት ይኖራል?››
‹‹ማ ጋሺዬ ኖ?››አማርኛ ስለሚቸግራት ብዙ ለማውራት አትደፍርም
‹‹አዎ››
‹‹ግቢ ››በማለት እንዲገባ ጋበዘችው..ገባ፡፡በሩን ዘግታ ከኃላ ተከተለችው፡፡ሳሎኑን ዘልቆ ሲገባ ተደመመ..እጅግ የተዋበ እና የተንጣለለ ቤተ-መንግስት መሳይ ሳሎን ነው እየተመለከተ ያለው፡፡ ባለፈው የመጣ ጊዜ ወደ ሳሎኑ የመዝለቅ ዕድል አልገጠመውም ነበር .....ከድንኳን ነበር የተመለሰው..እንዲሁ የቤቱን ውጫዊ ይዞታ ሲመለከተው አሪፍ የሚባል ቤት እንደሆነ መገመት ከባድ አልነበረም ግን ውስጡን አሁን ሲያየው ከግምቱ በላይ ነው የሆነበት…
‹‹ጥሪልኝ እስቲ…›› አላት ዝምብላ ቆማ አፍጥጣ የምታየውን ሰራተኛ..እንደመባነን አለችና ወደፎቁ መወጣጫ በረረች…ከሁለት ደቂቃ ቡኃላ ቀለምወርቅ መጣ ...የእንግዳውን ማንነት ሲያውቅ ግን ስቅጥጥ አለው‹‹ይሄ ከይሲ ምን ሊፈጥር መጣ?››ሲል እራሱን ጠየቀ፡፡መኝታ ቤቱ ያለችው ሽጉጥ ትዝ አለችው..እንደምንም እራሱን ተቆጣጣረ እና ወደ እሱ በእርጋታ ተራምዶ ሰላምታ ሰጥቶት ከቅርቡ ካገኘው ወንበር ላይ ተቀመጥ….ኩማንደሩ ግን እንደቆመ ስለቀረ
‹‹ ተቀመጥ እንጂ.. ›› አለው ፈራ ተባ እያለ.
‹‹ አይ በቤቱ ጥራት እኮ ተደምሜ መቆሜንም ዘነጋውት››አለው
ወርቅ አለማው ያለውን እንዳልሰማ ሆኖ ››ሻይ ወይስ ቡና?››ሲል ጠየቀው
‹‹ቡና ካለይመረጣል››
መለሰለት…..ወርቅአለማው ሰራተኛውን ጠራና ሁለት ቡና እንድታመጣላቸው አዘዛት
‹‹እሺ ሰላም ነህ››ሲል ጠየቀው ወርቅ አለማው…. እወነት የእሱ ሰለም መሆን አሳስቦት ሳይሆን እንዲሁ የሚያወራው ስለጠፋበት ነበር ያንን ጥያቄ የጠየቀው ፡፡
‹‹አዎ ሰላም ነኝ ››በአጭሩ መለሰለት፡፡የታዘዘው ቡና መጣና ለሁለቱም ቀረበላቸው…. ሁለቱም ያለንግግር ትኩሱን ቡና መጠጣት ጀመሩ….. ወርቅ አለማው ጨነቀው እና መናገር ጀመረ
‹‹…እሺ ኩማደር..››
ቀና ቡሎ ዓይኑ ውስጥ ትክ ብሎ ተመለከተው ..አስተያቱ ይበልጥ አስበረገገው..የድሮ ሚስቱን መንፈስ እሱ ላይ ያየው መሰለው፡፡አሁን ኩማንደሩ መናገር ጀመረ ‹‹ወርቅአለማው ባለፈው መጥቼ ነበር …ግርግሩ ትንሽ አስቸጋሪ ስለነበር ሳላናግርህ ነው የሄድኩት…በዛ ላይ ሀዘን ላይ ስለነበርክ ትንሽ ጊዜ ልስጥህ ብዬ ነው፡፡ ለመሆኑ ባለቤትህ ብዙ ታማ ነው የሞተችው?››
አንገቱን ወደ መሬት በማቀርቀር አይኖቹን ወለሉ ላይ ተክሎ እየተቅለሰለሰ ‹‹እሱ እንኳን በጣም ታማ ነበር ለማለት አይቻልም..ብቻ አልፎ አልፎ የጤና መታወክ ያጋጥማት ነበር…..ግን እንዲህ በአንድ ቀን ለሊት አጣታለው ብዬ አስቤ አላውቅም.. ..ምን ይደረጋል እግዚያብሄር ቀማኝ፡፡››
‹‹ኩማንደር ከመቀመጫው ተነስቶ ሳሎን ውስጥ እየተንጐራደደ ተንከትክቶ መሳቅ ጀመረ ቀለምወርቅ ደነገጠ..ምን የተሳሳተ ነገር ከአንደበቱ እንዳመለጠው ሊገለጽለት አልቻለም ፡፡
‹‹ቆይ እግዚያብሄር ቀማኝ እንጂ ነው ያልከው?››
‹‹አዎ መቼስ ሚሰጥም ሚነሳም እሱ ነው›› አለ በሚንቀጠቀጥ ድምጽ.. ኩማናንደር የጀመሩትን ርዕስ ድንገት ቀይሮ ሌላ ርዕስ ውስጥ ገባ
‹‹አንድ ኢንፎርሜሽን ሰምቼ ነበር …ሞች ሚስትህ በሞተችበት ቀን አንድ ዕቃ ተሰርቆብህ ነበር አሉ ..ስለ እሱ ጉዳይ እስቲ ትንሽ ብታስረዳኝ?››
‹‹ኸረ ውሸት ነው ....ኸረ በፍጹም፡፡ ..በእለቱ ከሚስቴ ነፍስ ውጭ ምንም አልተሰረቅኩም››በመርበትበት መለሰለት፡፡
‹‹የእርዳታ ድርጅቱ በእለቱ ግምሽ ሚሊዬን ብር ተረክበህ ወደ ቤትህ ይዘህ ገብተህ ነበር?››ግራ ተጋባ... ግን እጅ መስጠት እንደሌለበት እራሱን በውስጡ አሳመነ.. እና ኮስተር አለ ‹‹በወቅቱ እንዳጋጣመሚ ሆኖ በጥሬ ብር ነበር እርዳታውን የተረከብነው ..ይሄን ደግሞ አንተም በደንብ ታውቃለህ ምክንያቱም ገንዘቡን የለገስከው አንተ ነህ…ጊዜውም መሽቷ ስለነበረ ባንክ ቤት ዝግ ነበር ወደ ቤቴ ይዤ መጣው… በዛው ለሊት ያ መጥፎ አጋጣሚ በሚስቴ ላይ ደረሰ ስለዚህ በማግስቱም ወደ ባንክ ሄጄ ማስገባት አልቻኩም፡፡አሁን ከአራት ቀን በፊት ግን አስገብቼዋለው… ይሄንንም ማወቅ ከፈለግክ ደግሞ ንግድ ባንክ ጐራ ብለህ ማረጋገጥ ትችላለህ..››
‹‹አውቃለው ያስገባኸው ግን በአዋሽ ባንክ ካለህ አካውንት ላይ ወጪ አድርገህ ነው ..ተሳሳትኩ ?›› ወርቅ አለማው ከእስከ አሁን ካለው በበለጠ ሁኔታ ደነገጠ ‹‹መረጃውን ከየት አገኘ.?ለማንም አልተነፈስኩም››ደነገጠ ወርቅ አለማው..ምን ማድረግ እንዳለበት እንኳን አስቦ መወሰን አልተቻለም ይህ የድሮ ሚስቱ ብቸኛ ልጅ በውስጡ ክፉኛ ቂም እንደቋጠረበት በእርግጠኝነት ያውቃል…አድፍጦ አንድ ቀን ባገኘው አጋጣሚ ሊበቀለው ጥረት እንደሚያደርግም ይጠብቅ ነበር …እንዲህ በፍጥነት ይሆናል ብሎ ግን አላሰበም ነበር፡፡
ኩማደር መሀሪ መንጐራደዱን አቋርጦ ወደመቀመጫው ተመለሰና ተረጋግቶ ተቀመጠ..‹‹በጣም ይገርማል ...ይሄ እግዜር አንተን በስንቱ ነው የሚበድልህ? ያን ሁሉ ብር ተሰረቅክ… ሚስትህን ከሌላ ወንድ ጋር ተኝታለች ብለህ ስለጠረጠርካት .. እግዝብሄር ባንተ ልቦና አድሮ በቅናት ተነሳስቶ የሚያብረቀርቅ ጩቤ በልቧ ውስጥ ሸቀሸቀባት..ይገርማል!!
…››አላገጠበት
ሶፋው ላይ ያለው ወርቅ አለማው ባለበት ሰውነቱ ሁሉ ደነዘዘበት …አይኖቹ ከጉድጎዳቸው በገዛ ፍቃዳቸው ተጐልጉለው በመውጣት ፊት ለፊት ፈጠጡ
ኩማደንደሩ‹ ብረትን ማጣመም እንደጋለ ነው› በሚለው መርህ መሰረት በድል አድራጊነት መንፈስ ዘና ብሎ ንግግሩን ቀጠለ‹‹ሌላው ሽማግሌው ዘበኛህንም በገዛ ፎጣው አንቆ የገደለው እግዜር ይሆን..?አይ ይሄ እግዜር ጭካኔው…›.የኩማደሩ የሽሙጥ ንግግር ለወርቅ አለማው ከሚቆጣጠረው በላይ ሆነበት..
‹‹ምንድነው የምትቀባጥረው?››አንቧረቀበት
‹‹የምታውቀውን እና ያደረግከውን ነገር እየነገርኩህ ነው..››
‹‹አጉል መዘባረቅ አይሆንብህም ታዲያ?››
‹‹ነው ብለህ ነው?››
‹‹እሺ አሁን እቤቱን ለቀህልኝ ልትወጣ ትችላለህ?››
‹‹ይሻልሀል..ክህደቱ ያዋጣኸል?ማታምንልኝ ከሆነ አሁን እንዳልከው እቤትህን ለቅቄ ሄድልሀለው..ግን ነገ በማለዳው ፖሊስ ይዤ እመጣና የሚስትህን ቀብር ተቆፍሮ እንዲወጣ እና አስከሬኖ እንዲመረመር አደርጋለው…›
‹‹አትችልም..ይሄንን የሚወስነው ፍርድ ቤት ነው…›
‹‹እርግጠኛ ነኝ የምትለውን ፍቃዱን በቀላሉ ማግኘት እንደምችል ምትረዳ ይመስለኛል፡፡››
‹‹ምንድነው ከእኔ የምትፈልገው?››
‹‹እንድንስማማ››
‹‹ምንድነው የምንስማማው?››
‹‹..መጀመሪያ ገድለሀታል ወይስ አልገደልካትም?››
‹‹ገድያታለው››ከአሁን ወዲህ መንፈራገጡ ለመላላጥ ብቻ ካልሆነ ምንም እንደማይረባው ስላወቀ እጅ ሰጠ …
‹‹ሸማግሌውንስ?››
‹‹እሱም ተባባሪዋ ስለሆነ ገድዬዋለው››
‹‹ከገደልከው ቡኃላ እሬስውን እንዴት አደረግከው?››
‹‹ሁለቱም በምግባር አንድ ስለሆኑ አንድ ጉድጐድ ውስጥ ነው የከተትኮቸው..››
‹‹እሺ ጥሩ ነው አሁን ወደ ድርድራችን መግባት እንችላለን››አለው ኩማንደር በእርጋታ እየተመለከተው..
‹‹በምንድነው ምንስማማው?››
‹‹በብር››አጭር መልስ
ሳይወድ በግዱ መስማማት አለበት በብርም ከማረው ተመስገን ነው.‹‹እሺ እንዳልክ.. ስንት ልክፈልህ?››
‹‹አምስት ሚሊዬን››፥
‹‹ምን?››በድንጋጤ ጭንቅላቱን ያዘ
‹‹ምን ያስደነግጥሀል.ያው የራሴን ብር ነው መልሼ ስጠኝ ያልኩህ የዘረፍከኝን የእናቴን ነፍስ ልትመልስልኝ ባትችልም.. የዘረፍከንን ብር ግን ልትመልስልኝ የግድ ይላል...>>
👍4
‹‹ብሩ በጣም በዛ እኮ!!››
‹‹አምስት ሳንቲም ብትጐል አልቀበልም››
‹‹የዛን ያህል ብር እኮ እኔም የለኝም..ከየት አመጣለው?››
‹‹በ 3 ባንኮች ውስጥ ባሉህ ደብተሮች ላይ ሰባት ሚሊዬን ጥሬ ብር እንዳለህ አውቃለው….በእነዚህ ሶስት ቀናት ውስጥ ያልኩህን ያህል ብር ካላስረከብከኝ በቃ ያልኩህን አደርጋለው..በል ደህና ሰንብት››ብሎ እንደፈዘዘ ቤቱን ጥሎለት ወጣ..
ወርቅ አለማው ከደነዘዘበት መቀመጫ ላይ ተስፈንጥሮ ተነሳና ወደ መኝታ ክፍሉ አመራ፡፡ አልጋው ላይ በጀርባው ተዘርሮ አይኑን ጣሪያው ላይ ተክሎ ምስቅልቅል ሀሳቦችን ያስብ ጀመር ..ደግሞም ተነሳ እና ኮሞዲኖ ላይ የተቀመጠውን ውስኪ ጠርሙስ አነሳ እና ከእነ ጠርሙሱ አፉ ላይ ደቅኖ አንደቀደቀው………. የንዴት እና የሽንፈት አጠጣጥ ነበር፡፡እሩብ ያህሉን አጋመሰ እና ቀሪውን ይዞ ወደ መስኮቱ ተጠጋና በጨለማው እየተሸነፈ ያለውን ውጭ እየቃኘ ምን ማድረግ እንዳለበት ማሰብ ቀጠለ‹‹አምስት ሚሊዬን ብር ቆጥሮ ሲሰጥ ታየው …. ሰውነቱ በላብ ወረዛ‹‹መሆን የለበትም በፍጹም አይደረግም››ወሰነ‹‹አዎ መገደል አለበት …አላርፍ ካለ እሱንም አጠፋዋለው…እናቱ ወደላችበት መቃብር እልከዋለው››በውሳኔው ረካ.. እና ከት ብሎ ሳቀ..የበቀል ሳቅ…..የመብለጥ ሳቅ….የአሸናፊነት ሳቅ……ይሄስ ይሳካለት ይሆን ? ጊዜ ነው ሚመልሰው።
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
ቀለም ወርቅ ሸዋ በር የሚገኘው የእኛ ሆቴል አንድ ጥግ ውስጥ ደበቅ ያለ ቦታ ተቀምጦ ቢራውን እየኮመኮመ ሰው እየጠበቀ ነው…የሚጠበቀው ሰው መጣለት፡፡ወንድ አፍራሽ ይባለል..፡፡አንዳንዴ የሰው ልጅ አቋምና ባህሪ ከስሙ ጋር ይሄዳል ..ለዚህ ይሆናል
<<ስምን መላዕክ ያወጣዋል>>የሚል ተረት ያለን..ግን መልአክ ብቻ ነው እንዴ ትክለኛ ስም የማውጣ ችሎታ ያለው..?ሰይጣንስ ይህ ችሎታ እንደሌለው በምን አወቅን . ?.ለማኛውም ወንድአፍራሽ እንደስሙም መላ ነገሩ ያስፈራል..ግዙፍ ነው አንድ ሜትር ከዘጠና ሁለት በሆነ ቁመቱ ላይ 103 ኪ.ግራም ስጋ ተሸክሞበታል …አፈፍ አርጎ ቀለምወርቅን በጠንካራ እጁ ጨበጠውና ከፊት ለፊቱ ተቀመጠ
‹‹ምን ይምጣልህ?››አለውና እንድትታዘዘው አስተናጋጆን ጠራለት
‹‹ምን ልታዘዝ?››
‹‹ሶስት ጃንቦ››ግራ ገባት
‹‹ስንት ጃንቦ?››መልሳ ጠየቀችው
‹‹ሶስት ጃንቦ አምጪለት››አላት አመሉን የሚያውቀው ቀለም ወርቅ
‹‹ልጅቷ ፈገግ እያለች ልታመጣ ሄደች ..ወንድአፍራሽ አንድ ጃንቦ የሚያዘው የገንዘብ እጥረት ካለበትና እራሱን በራሱ የሚጋብዝ ከሆነ ብቻ ነው..ካለበለዚያ ቁጥ ቁጥ ማዘዝ እርካታ አይሰጠውም…….እሱ ከመርካቱ በፊት ድንገት ከምንጩ የሚያልቅበት ይመስለዋል፡፡
‹‹እሺ ምን ነበር ስራው?››በማለት ቀጥታ ወደ ቁምነገሩ ገባ ወንድ አፍራሽ
‹‹ያው የተለመደው ነው››
‹‹ይገባኛል..ማለቴ የሚሸኝ ነው ወይስ…››
‹‹አዎ የሚሸኝ ነው››አለው..እስከአሁን የተለያዩ ሰዎችን ላይ ባለው ቂምና በስራ በተፈጠረ መቀናቀን ከአራት ሰዎች በላይ ቀጥቅጦለታል …አስፈራርቶለታል…አንድ ሰው ደግሞ አስወግዶለታል…ለዚህም ሁለቱም ተገቢ ነው የሚሉትን እና የተስማሙበትን ክፍያ ከፍሎታል…በዚህም ምክንያት ደንበኞች ሆነዋል….
‹‹እንግዲያው ጥሩ ነው ግን ሂሳብ ትንሽ ይጨምርብሀል››
‹‹ለምን?›› አለ ቀመለምወርቅ
‹‹ያው ኑሮ ተወደደአ ..ምን ያልጨመረ ነገር አለ ብለህ ነው..፡፡ባለበት በድሮ ዋጋ ያለ የእግዜሩ አየር ብቻ ነው….እነሱም ቢሆኑ ቢያንስ በጥራት ለውጥ ማሳየታቸው አልቀረም››
‹‹እሺ እንዳልክ..ስንት ልክፈልህ?››
‹‹100 ሺ ብር››
‹‹ትገርማለህ …ጭማሪ ቢሉህ እንዲህ ነው እንዴ…?በአንዴ ከ50ሺ ብር ወደ 100 ሺ ብር›››
‹‹አዎ ምን አላት ብለህ ነው….ህይወት ላይ አይደል የምንደራደረው››
‹‹እሺ ይሁን ስራውን ግን ያለምንም መዝረክረክ በጥንቃቄ ነው የምትፈጽምልኝ››
‹‹ለእሱ አታስብ የተከበረ ሞያችንን አናረክስም››አለና እጆቹን አጨብጭቦ አስተናጋጆን ሌላ ሶስት ጃንቦ እንድታመጣለት አዘዛት..አስቀድማ ወዳመጣቻቸው ሶስት ብርጭቆዎች ስታይ ባዶ ናቸው፡፡
‹‹እሺ የሰውዬውን ፎቶ እና አድራሻውን ስጠኝ››ጠየቀ ወንድአፍራሽ
‹‹አያስፈልግህም››
‹‹እንዴት?››
‹‹ሰውዬውን ታውቀዋለህ››
ደንገጥ እንደማለት አለ ..መቼስ ምንም እንኳን ለእሱ ስራ ቢሆን ከሚያውቀው ሰው ይልቅ የማያውቀውን ሰው መግደል ቀለል ይለዋል፡፡
‹‹ማን ነው?››
‹‹ኩማንደር መሀሪ ይባላል የፖሊስ አዛዡ››
ወንድአፍራሽ ከተቀመጠበት በርግጎ ተነሳ… መልሶ ቁጭ አለ..ዙሪያውን ተገለማመጠ
‹‹ምነው ፈራህ እንዴ?››አለው ቀለም ወርቅ የእሱ እንዲህ መበርገግ መልሶ እሱን እያስበረገገው…
‹‹ለምን አልፈራ …ማንን ግደል እያልከኝ እደሆነ ታውቃለህ…?እኔ በአሁኑ ሰዓት በዚህ ከተማ በጣም የሚቀፈኝ እና ትከሻዬ የማይወደው አንድ ሰው ቢኖር እሱ ነው››
‹‹ጥሩ ነዋ››
‹‹ምኑ ነው ጥሩ?››
‹‹እሱን መጥላትህ ነዋ …በዛውም ተገላገልከው ማለት ነው››ሊያበረታው ሞከረ
‹‹ትቀልዳለህ እንዴ …እጠላዋለው ብቻ እኮ አይደለም ያልኩት…እፈራዋለውም ነው የምልህ››
‹‹ኸረ ተው …. ፍራቻ ባንተ አያምርብህም››
ለደቂቃዎች እንደመተከዝ አለና‹‹ይሄን ልስራው ብል እንኳን ብቻዬን አልወጣውም አንድ ጠንካራ አጋር ማሳተፍ አለብኝ›››
‹‹ጥሩ ነዋ የምታምነው ሰው ካለ ምን ቸገረኝ››
‹‹የማምነው ሰው አለ ሂሳብ ግን በሁለት እጥፍ ይጨምራል››
‹‹ማለት..?››
‹‹ያው እሱም ቢያንስ 100 ሺ ብር ይጠይቃል..ስለዚህ 300ሺ ብር መክፈል ይኖርብሀል››
‹‹ትቀልዳለህ ..ይሄን ያህልማ አልከፍላችሁም››
‹‹እንግድያው ደህና ሁን በሌላ ስራ እንገናኝ›› ብሎ የመጨረሻ የቀረችውን አንድ ብርጭቆ ድራፍት በአንድ ትንፋሽ በመጨለጥ ተነሳ
ቀለምወርቅ ደነገጠ… ብሩን እንዲሁ ለመከራከር ያህል ነው እንጂ መቼስ አምስት ሚሊዬን ብር ለማዳን ሰስት መቶ ሺ ብር መክፈል ጥሩ የሚባል ድርድር ነው… በዛ ላይ የዘላለም የሚባል ጠላቱን አስወግዶለት ነው....
💫ይቀጥላል💫
Like 👍👍 ማድረግ እንዳይረሳ
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
‹‹አምስት ሳንቲም ብትጐል አልቀበልም››
‹‹የዛን ያህል ብር እኮ እኔም የለኝም..ከየት አመጣለው?››
‹‹በ 3 ባንኮች ውስጥ ባሉህ ደብተሮች ላይ ሰባት ሚሊዬን ጥሬ ብር እንዳለህ አውቃለው….በእነዚህ ሶስት ቀናት ውስጥ ያልኩህን ያህል ብር ካላስረከብከኝ በቃ ያልኩህን አደርጋለው..በል ደህና ሰንብት››ብሎ እንደፈዘዘ ቤቱን ጥሎለት ወጣ..
ወርቅ አለማው ከደነዘዘበት መቀመጫ ላይ ተስፈንጥሮ ተነሳና ወደ መኝታ ክፍሉ አመራ፡፡ አልጋው ላይ በጀርባው ተዘርሮ አይኑን ጣሪያው ላይ ተክሎ ምስቅልቅል ሀሳቦችን ያስብ ጀመር ..ደግሞም ተነሳ እና ኮሞዲኖ ላይ የተቀመጠውን ውስኪ ጠርሙስ አነሳ እና ከእነ ጠርሙሱ አፉ ላይ ደቅኖ አንደቀደቀው………. የንዴት እና የሽንፈት አጠጣጥ ነበር፡፡እሩብ ያህሉን አጋመሰ እና ቀሪውን ይዞ ወደ መስኮቱ ተጠጋና በጨለማው እየተሸነፈ ያለውን ውጭ እየቃኘ ምን ማድረግ እንዳለበት ማሰብ ቀጠለ‹‹አምስት ሚሊዬን ብር ቆጥሮ ሲሰጥ ታየው …. ሰውነቱ በላብ ወረዛ‹‹መሆን የለበትም በፍጹም አይደረግም››ወሰነ‹‹አዎ መገደል አለበት …አላርፍ ካለ እሱንም አጠፋዋለው…እናቱ ወደላችበት መቃብር እልከዋለው››በውሳኔው ረካ.. እና ከት ብሎ ሳቀ..የበቀል ሳቅ…..የመብለጥ ሳቅ….የአሸናፊነት ሳቅ……ይሄስ ይሳካለት ይሆን ? ጊዜ ነው ሚመልሰው።
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
ቀለም ወርቅ ሸዋ በር የሚገኘው የእኛ ሆቴል አንድ ጥግ ውስጥ ደበቅ ያለ ቦታ ተቀምጦ ቢራውን እየኮመኮመ ሰው እየጠበቀ ነው…የሚጠበቀው ሰው መጣለት፡፡ወንድ አፍራሽ ይባለል..፡፡አንዳንዴ የሰው ልጅ አቋምና ባህሪ ከስሙ ጋር ይሄዳል ..ለዚህ ይሆናል
<<ስምን መላዕክ ያወጣዋል>>የሚል ተረት ያለን..ግን መልአክ ብቻ ነው እንዴ ትክለኛ ስም የማውጣ ችሎታ ያለው..?ሰይጣንስ ይህ ችሎታ እንደሌለው በምን አወቅን . ?.ለማኛውም ወንድአፍራሽ እንደስሙም መላ ነገሩ ያስፈራል..ግዙፍ ነው አንድ ሜትር ከዘጠና ሁለት በሆነ ቁመቱ ላይ 103 ኪ.ግራም ስጋ ተሸክሞበታል …አፈፍ አርጎ ቀለምወርቅን በጠንካራ እጁ ጨበጠውና ከፊት ለፊቱ ተቀመጠ
‹‹ምን ይምጣልህ?››አለውና እንድትታዘዘው አስተናጋጆን ጠራለት
‹‹ምን ልታዘዝ?››
‹‹ሶስት ጃንቦ››ግራ ገባት
‹‹ስንት ጃንቦ?››መልሳ ጠየቀችው
‹‹ሶስት ጃንቦ አምጪለት››አላት አመሉን የሚያውቀው ቀለም ወርቅ
‹‹ልጅቷ ፈገግ እያለች ልታመጣ ሄደች ..ወንድአፍራሽ አንድ ጃንቦ የሚያዘው የገንዘብ እጥረት ካለበትና እራሱን በራሱ የሚጋብዝ ከሆነ ብቻ ነው..ካለበለዚያ ቁጥ ቁጥ ማዘዝ እርካታ አይሰጠውም…….እሱ ከመርካቱ በፊት ድንገት ከምንጩ የሚያልቅበት ይመስለዋል፡፡
‹‹እሺ ምን ነበር ስራው?››በማለት ቀጥታ ወደ ቁምነገሩ ገባ ወንድ አፍራሽ
‹‹ያው የተለመደው ነው››
‹‹ይገባኛል..ማለቴ የሚሸኝ ነው ወይስ…››
‹‹አዎ የሚሸኝ ነው››አለው..እስከአሁን የተለያዩ ሰዎችን ላይ ባለው ቂምና በስራ በተፈጠረ መቀናቀን ከአራት ሰዎች በላይ ቀጥቅጦለታል …አስፈራርቶለታል…አንድ ሰው ደግሞ አስወግዶለታል…ለዚህም ሁለቱም ተገቢ ነው የሚሉትን እና የተስማሙበትን ክፍያ ከፍሎታል…በዚህም ምክንያት ደንበኞች ሆነዋል….
‹‹እንግዲያው ጥሩ ነው ግን ሂሳብ ትንሽ ይጨምርብሀል››
‹‹ለምን?›› አለ ቀመለምወርቅ
‹‹ያው ኑሮ ተወደደአ ..ምን ያልጨመረ ነገር አለ ብለህ ነው..፡፡ባለበት በድሮ ዋጋ ያለ የእግዜሩ አየር ብቻ ነው….እነሱም ቢሆኑ ቢያንስ በጥራት ለውጥ ማሳየታቸው አልቀረም››
‹‹እሺ እንዳልክ..ስንት ልክፈልህ?››
‹‹100 ሺ ብር››
‹‹ትገርማለህ …ጭማሪ ቢሉህ እንዲህ ነው እንዴ…?በአንዴ ከ50ሺ ብር ወደ 100 ሺ ብር›››
‹‹አዎ ምን አላት ብለህ ነው….ህይወት ላይ አይደል የምንደራደረው››
‹‹እሺ ይሁን ስራውን ግን ያለምንም መዝረክረክ በጥንቃቄ ነው የምትፈጽምልኝ››
‹‹ለእሱ አታስብ የተከበረ ሞያችንን አናረክስም››አለና እጆቹን አጨብጭቦ አስተናጋጆን ሌላ ሶስት ጃንቦ እንድታመጣለት አዘዛት..አስቀድማ ወዳመጣቻቸው ሶስት ብርጭቆዎች ስታይ ባዶ ናቸው፡፡
‹‹እሺ የሰውዬውን ፎቶ እና አድራሻውን ስጠኝ››ጠየቀ ወንድአፍራሽ
‹‹አያስፈልግህም››
‹‹እንዴት?››
‹‹ሰውዬውን ታውቀዋለህ››
ደንገጥ እንደማለት አለ ..መቼስ ምንም እንኳን ለእሱ ስራ ቢሆን ከሚያውቀው ሰው ይልቅ የማያውቀውን ሰው መግደል ቀለል ይለዋል፡፡
‹‹ማን ነው?››
‹‹ኩማንደር መሀሪ ይባላል የፖሊስ አዛዡ››
ወንድአፍራሽ ከተቀመጠበት በርግጎ ተነሳ… መልሶ ቁጭ አለ..ዙሪያውን ተገለማመጠ
‹‹ምነው ፈራህ እንዴ?››አለው ቀለም ወርቅ የእሱ እንዲህ መበርገግ መልሶ እሱን እያስበረገገው…
‹‹ለምን አልፈራ …ማንን ግደል እያልከኝ እደሆነ ታውቃለህ…?እኔ በአሁኑ ሰዓት በዚህ ከተማ በጣም የሚቀፈኝ እና ትከሻዬ የማይወደው አንድ ሰው ቢኖር እሱ ነው››
‹‹ጥሩ ነዋ››
‹‹ምኑ ነው ጥሩ?››
‹‹እሱን መጥላትህ ነዋ …በዛውም ተገላገልከው ማለት ነው››ሊያበረታው ሞከረ
‹‹ትቀልዳለህ እንዴ …እጠላዋለው ብቻ እኮ አይደለም ያልኩት…እፈራዋለውም ነው የምልህ››
‹‹ኸረ ተው …. ፍራቻ ባንተ አያምርብህም››
ለደቂቃዎች እንደመተከዝ አለና‹‹ይሄን ልስራው ብል እንኳን ብቻዬን አልወጣውም አንድ ጠንካራ አጋር ማሳተፍ አለብኝ›››
‹‹ጥሩ ነዋ የምታምነው ሰው ካለ ምን ቸገረኝ››
‹‹የማምነው ሰው አለ ሂሳብ ግን በሁለት እጥፍ ይጨምራል››
‹‹ማለት..?››
‹‹ያው እሱም ቢያንስ 100 ሺ ብር ይጠይቃል..ስለዚህ 300ሺ ብር መክፈል ይኖርብሀል››
‹‹ትቀልዳለህ ..ይሄን ያህልማ አልከፍላችሁም››
‹‹እንግድያው ደህና ሁን በሌላ ስራ እንገናኝ›› ብሎ የመጨረሻ የቀረችውን አንድ ብርጭቆ ድራፍት በአንድ ትንፋሽ በመጨለጥ ተነሳ
ቀለምወርቅ ደነገጠ… ብሩን እንዲሁ ለመከራከር ያህል ነው እንጂ መቼስ አምስት ሚሊዬን ብር ለማዳን ሰስት መቶ ሺ ብር መክፈል ጥሩ የሚባል ድርድር ነው… በዛ ላይ የዘላለም የሚባል ጠላቱን አስወግዶለት ነው....
💫ይቀጥላል💫
Like 👍👍 ማድረግ እንዳይረሳ
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
👍3
#የተቃጠለ_ልብ
:
#ክፍል_ሀያ_ዘጠኝ
:
✍ድርሰት:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
...‹‹አረ ቁጭ በል ..ከጨከንክ ምን አድረጋለው እከፍልሀለው››
‹‹ተመልሶ ቁጭ አለ..እሺ ቅድሚያ ለስራ ማስኬጃ 25 ሺ ብር እፈልጋለው፡፡ሌላው ስራው ሲጠናቀቅ››
‹‹እሺ ››አለና ቀለም ወርቅ ምንም ሌላ ትርፍ ነገር ሳይናገር ከለበሰው ግዙፍ የውስጥ ጃኬት ውስጥ ወንድአፍራሽ የጠየቀውን ቅድሚያ ክፍያ አውጥቶ ሰጠውና በአንድ ሳማንት ጊዜ ውስጥ መጨረሻውን ውጤት እፈልጋለው››ብሎት ተነሳ
‹‹ግድ የለም በሶስት ቀን ለማጠናቀቅ እሞክራለው››
‹‹ይቅናህ››
ብሎት የሆቴሉን ግቢ ለቆ ወጣ
ወንድ አፍራሽ አስተናጋጆን ጠራትና‹‹ሁለት ክትፎ አንድ ጥብስ እና ሶስት ጃንቦ ሲል አዘዛት››አሁን ግራ እደተጋባች ትዛዙን ልታስተላልፍ ወደ ውስጥ ሄደች እሱ ሞባይሉን አወጣና ደወለ
‹‹ሄሎ ኤልያስ››
‹‹ሄሎ ወንድ››
‹‹የት ነህ?››ጠየቀው ወንድ አፍራሽ
‹‹ሸዋ በር››
‹‹እኔም እዛው አካባቢ እኮ ነኝ ለአሪፍ ሽቀላ እፈልግህ ነበር..የእኛ ሆቴል ብቅ ማለት ትችላለህ? ››
‹‹መቼ ?››
‹‹አሁን እዛው ነኝ ››
‹‹እሺ..መጣው››
ስልኩ ከተዘጋ ከ10 ደቂቃ ቡኃላ ኤልያስ መጣለት በሞቀ ሰላምታ ተቀበለው ወዲያው አስተናጋጆ የታዘዘችውን ምግብ ይዛ መጣች…በልተው እንዳጠናቀቁ ኩማንደር የተባለውን የፖሊስ አዛዥ ለመግደል ከተባበረው 30 ሺ ብር እንደሚከፍለው ነገረው..ኤልያስ በሰማው ያልተጠበቅ አስደንጋጭ ዜና ውስጡ እየተንቀጠቀጠ ቢሆንም በላይ ገጽታወ ግን ምንም የስሜት መለዋወጥ ሳይንፀባረቅበት ወንድ አፍራሽም ልክፈልህ ባለው የዋጋ መጠን ሳይከራከር በሀሳቡ ተስማማ..ከነገ ጀምሮ ስራቸውን እንደሚጀምሩ ተስማምተው ለዚህም ማረጋገጫ ኤልያስ 5 ሺ ብር ቀብዲ ተቀብሎ ማታ ሊገናኙና በዝርዝር ጉዳዬች ላይ ሊነጋሩ ተስማምተው ተለያዩ …ኤልያስ ቀጥታ ከወንድ አፍራሽ እንደተለየ..ለኩማደሩ ነበር የደወለው
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
ወንድአፍራሽ እና ኤልያስ በቀጠሮቸው መሰረት ተገናኝተዋል፡፡አሁን ሰዓቱ ከምሽቱ አራት ሰዓት አካባቢ ነው፡፡ የሚገኙት ከበቀለ ሞላ ሆቴል በቀኝ በኩል መቶ ሜትር ያህል ርቀት ላይ በሚገኘው ትንሳኤ ሆቴል ነው፡፡ይሄንን ሆቴል የመረጡበት ምክንያት ዋናው ለኩማንደሩ ቤት ብዙም ስለማይርቅ ነው… ሌላው ደግሞ ወንድ አፍራሽ ቀልቡ ያረፈባት አዲስ ገቢ ልጅ አሁን ያሉበት ሆቴል ውስጥ ስላለች ነው፡፡ሰሞኑን እጁ አጥሮት ነው እንጂ ከጅሏት ነበር፡፡እና አሁን ሁለቱም እዛ ነው ያሉት አንድ ጥግ ይዘው መጠጡን እያወራረዱ ከሰዓታት ቡኃላ ስላለባቸው ተልዕኮ ይወያያሉ፡፡
‹‹ግን አሁን እቤቱ እንዳለ አጣርተህልኛል አይደል?››ወንድአፍራሽ ነው ጠያቂው
‹‹አዎ ባዘዝከኝ መሰረት በቤቱ አካባቢ አድፍጬ ስከታተለው ነበር…ሁለት ሰዓት አካባቢ ነው ወደቤቱ የገባው.››
‹‹ከገባ ቡኃላ እንደማይወጣ በምን አወቅክ?››
‹‹ሁለት ሰዓት ተኩል አካባቢ የለሊት ቢጃማ ለብሶ ስሊፐር ጫማ አድርጎ ከቤቱ በመውጣት ሰፈር ወዳለች አንድ ኪወክስ ሄዶ ሲጋራ በመግዛት ወደቤቱ በመመለስ እቤቱን ዘግቷል..እርግጠኛ ነኝ ተመልሶ የመውጣት ሀሳብ ቢኖረው ኑሮ እንደዛ አይነት አለባበስ አይለብስም ነበር››
‹‹አሪፍ ሰላይ ነሽ..ለዚህ ቅልጥፍናሽ እኮ ነው አንቺን የመረጥኩት››ሲል አደነቀው..‹‹በል አሁን ሰዓቱ እስኪደርስ ዘና እንበል…ሰባት ሰዓት ሲሆን እንንቀሳቀሳለን እስከ ስምንት ሰዓት ሁሉን ነገር ፈጽመን በድል እንመለሳለን››
‹‹እርግጠኛ ነህ ግን ይሳካልናል?››እልያስ ነው የወንድአፍራሽን የውስጥ ጥንካሬ ለመገምገም የጠየቀው
‹‹አትጠራጠር..እንኳን አንተን ከጐን አሰልፌ ይቅርና እኔ ብቻዬን ብሆን እንኳን ለእሱ አላንስም…ያው እንደማንኛውም ሰው እሱም ሰው እኮ ነው….በጣም ገዝፎ የሚታየን እና አስፈሪ የሚሆንብን ከእነ ማዕረጉ ስለምናስበው እኮ ነው…እኛ ደግሞ እሱን ምናገኝበት ሰአት ወድቅት ለሊት ነው..በዛ ሰዓት ደግሞ ህዝብም እንቅልፍ ላይ መንግስትም ደግሞ በማሸለብ ላይ ሰለሚገኙ ማዕረግ አይሰራም››
ሲል ለመፈላሰፍ ሞከረ
‹‹እንደአፍህ ይሁንልህ..እኔ ግን ትንሽም ቢሆን ፈርቼያለው››አለው ኤልያስ
‹‹መፍራትህ ጥሩ ነው….ከመጠን ያላለፈ ፍርሀት ጥንቃቄን ይወልዳል…ጥንቃቄ ደግሞ የድል በር የምንከፍትበትን ቁልፍ ያስጨብጠናል›..ትል ነበር አያቴ…እና እንኳንም ፈራህ.. እኔም ፍርቼለው..አሁን ግን ዘና በል ጠጣ፤ ጨፍር፤ ተዳራ ከዛ ድፍረት ታገኛለህ ››ብሎ አደፋፈረውና በእጁ ምልክት ሰሞኑን ሲከጅላት የሰነበታትን ልጅ ጠራት..እየተውረገረገችም እየተንዘረዘረችም ወደእሱ ቀረበች
‹‹የእኔ ቆንጆ ተቀመጪ›› አላት ወንድአፍራሽ…
በተቀመጠበት አንዴ ሸምድዳ በመመልከት ገመገመችውና ተቀመጠች…የምትጠጣውን አዘዘች
‹‹በጣም ውብ ነሽ›› አላት ወደጆሮዋ ተጠግቶ
‹‹አንተም ሸበላ ነህ››አለችው ሙዚቃዊ ለዛ በላው ድምጽ ..ደስ አለው ..ወደዳት
‹‹ለዛሬም ቢሆን ላገባሽ እፈልጋለው››
‹‹የምታስርልኝ ቀለበት ከተስማማኝ ችግር የለውም፡፡››
‹‹አረ አስርልሻለው…ሰሞኑን በብር ቀለበት ነው አይደል ይዘውሽ የሚያድሩት ዛሬ እኔ የወርቅ ቀለበት ነው ማጠልቅልሽ››
‹‹እንደዛ ከሆነ እኔም ገነታዊ የሆነ ለሊት እንደምታሳልፍ ዋስትና እሰጥሀለው››አለችው በፈገግታ
በቃ ወደዳት…ሲያያት በመልኳ ከተማረከው በላይ አሁን ቀርቦ ሲያወራት በድምጾ እና በብልጠታዊው ንግግሯ ተማረከ
ወንድአፍራሽ ወደ ኤልያስ ዞረና
‹‹ሰዓት ስንት ሆነ ?››ሲል ጠየቀው
‹‹ሰባት ሰአት እስኪሆን ጠጣ ጨፍር ፤ዘና በል››አለው ኤልያስ..ወንድ አፍራሽም የኤልያስን ምክር ሰምቶ የልጅቷን እጅ እየጐተተ ወደ ዳንሱ ሜዳ ይዞት ሄደ..አብሮት ሊጨፍር
በዚህን ጊዜ ኤልያስ ሽንቱን እንደሚሸና በጐሮ በኩል ወደውጭ ወጣና ለኩማንደሩ ደወለለት››
‹‹እሺ ኩማንደር ሰላም ነው?››
‹‹ሰላም ነው››
‹‹ዝግጅታችሁን አጠናቀቃችሁ?››
‹‹አዎ የእናንተን መምጣት ነው በናፍቆት እየጠበቅን ያለነው››
‹‹እንግዲያው በቃ ከአንድ ሰዓት ቡኃላ እንመጣለን ››
‹‹እሺ እስከዛው ቻው››
‹‹ቻው››ስልኩን ዘጋ ና ወደ ውስጥ ተመለሰ..
ወንድአፍራሽ አሁንም ከልጅቷ ጋር በደስታ እየተፍነከነከ እና እየደነሰ ነው..ከደቂቃዎች ቡኃላ ሰው ሊገል ለፊልሚያ የሚሰማራ ሳይሆን ወደሰርግ ቤት ለመጨፈር ለመሄድ ቀጠሮ ያለው ይመስል ነበር..ወደ ልጅቷ ጆሮ ጠጋ ብሎ ‹‹ዛሬ በእውነት ውድ ቀን ነች›› አላት
እየተፍለቀለቀች‹‹እንዴት?››ስትል ጠየቀችው
‹‹በቃ በሁሉ ነገር ጣፋጭ ነሻ..በጣም ወድጄሻለው..ዛሬ አብረን ነው የምናድረው››
‹‹ይመቸኛል ..የት ነው አልጋ የያዝከው?››
‹‹አልያዝኩም እዚህ አልጋ የለም እንዴ?››
‹‹ብር ስጠኝና ጠይቄ ልምጣ››
‹‹እሺ ቆንጆ አለና ኪሱ ገብቶ አልጋ ለመከራየት ይበቃል ያለውን ብር አውጥቷ ሰጣት..ብሩን ተቀበለችውና ከእቅፉ ሹልክ ብላ በጓሮ በር ወጥታ ሄደች …እሱም ከደናሾቹ መካከል ወጣና ወደ ኤልያስ ሄደ
‹‹ወፍህስ…ወደሌላው በረረችብህ እንዴ?›› ጠየቀው ኤልያስ
‹‹አረ በደንብ አጥምጄያታለው ዛሬ ከእኔው ጋ ነች… አልጋ ልትከራይ ነው የሄዳለች››
‹‹እንዴ ሀሳብህን ቀየርክ እንዴ?››ግራ በመጋት ጠየቀው
‹‹የምኑን ሀሳብ?››
‹‹ሰውዬው ጋር የመሄዱን ነዋ››
‹‹አንተ ደግሞ እንዴት ቀይራለው .. ?ምን ግዜም እኮ ለስራ ቅድሚያ መስጠት የግድ ነው››
‹‹ታዲያ አልጋ ልትከራይ ሄደች ስትለኝ ምን ልበል?››
‹‹እሱማ እውነቴን ነው አየህ ሄደን ስራችንን አጠናቀን ስንመጣ ..ይታይህ ከዚህች የመሰለች ልጅ ጋር ዘና ብል ያንስብኛል
:
#ክፍል_ሀያ_ዘጠኝ
:
✍ድርሰት:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
...‹‹አረ ቁጭ በል ..ከጨከንክ ምን አድረጋለው እከፍልሀለው››
‹‹ተመልሶ ቁጭ አለ..እሺ ቅድሚያ ለስራ ማስኬጃ 25 ሺ ብር እፈልጋለው፡፡ሌላው ስራው ሲጠናቀቅ››
‹‹እሺ ››አለና ቀለም ወርቅ ምንም ሌላ ትርፍ ነገር ሳይናገር ከለበሰው ግዙፍ የውስጥ ጃኬት ውስጥ ወንድአፍራሽ የጠየቀውን ቅድሚያ ክፍያ አውጥቶ ሰጠውና በአንድ ሳማንት ጊዜ ውስጥ መጨረሻውን ውጤት እፈልጋለው››ብሎት ተነሳ
‹‹ግድ የለም በሶስት ቀን ለማጠናቀቅ እሞክራለው››
‹‹ይቅናህ››
ብሎት የሆቴሉን ግቢ ለቆ ወጣ
ወንድ አፍራሽ አስተናጋጆን ጠራትና‹‹ሁለት ክትፎ አንድ ጥብስ እና ሶስት ጃንቦ ሲል አዘዛት››አሁን ግራ እደተጋባች ትዛዙን ልታስተላልፍ ወደ ውስጥ ሄደች እሱ ሞባይሉን አወጣና ደወለ
‹‹ሄሎ ኤልያስ››
‹‹ሄሎ ወንድ››
‹‹የት ነህ?››ጠየቀው ወንድ አፍራሽ
‹‹ሸዋ በር››
‹‹እኔም እዛው አካባቢ እኮ ነኝ ለአሪፍ ሽቀላ እፈልግህ ነበር..የእኛ ሆቴል ብቅ ማለት ትችላለህ? ››
‹‹መቼ ?››
‹‹አሁን እዛው ነኝ ››
‹‹እሺ..መጣው››
ስልኩ ከተዘጋ ከ10 ደቂቃ ቡኃላ ኤልያስ መጣለት በሞቀ ሰላምታ ተቀበለው ወዲያው አስተናጋጆ የታዘዘችውን ምግብ ይዛ መጣች…በልተው እንዳጠናቀቁ ኩማንደር የተባለውን የፖሊስ አዛዥ ለመግደል ከተባበረው 30 ሺ ብር እንደሚከፍለው ነገረው..ኤልያስ በሰማው ያልተጠበቅ አስደንጋጭ ዜና ውስጡ እየተንቀጠቀጠ ቢሆንም በላይ ገጽታወ ግን ምንም የስሜት መለዋወጥ ሳይንፀባረቅበት ወንድ አፍራሽም ልክፈልህ ባለው የዋጋ መጠን ሳይከራከር በሀሳቡ ተስማማ..ከነገ ጀምሮ ስራቸውን እንደሚጀምሩ ተስማምተው ለዚህም ማረጋገጫ ኤልያስ 5 ሺ ብር ቀብዲ ተቀብሎ ማታ ሊገናኙና በዝርዝር ጉዳዬች ላይ ሊነጋሩ ተስማምተው ተለያዩ …ኤልያስ ቀጥታ ከወንድ አፍራሽ እንደተለየ..ለኩማደሩ ነበር የደወለው
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
ወንድአፍራሽ እና ኤልያስ በቀጠሮቸው መሰረት ተገናኝተዋል፡፡አሁን ሰዓቱ ከምሽቱ አራት ሰዓት አካባቢ ነው፡፡ የሚገኙት ከበቀለ ሞላ ሆቴል በቀኝ በኩል መቶ ሜትር ያህል ርቀት ላይ በሚገኘው ትንሳኤ ሆቴል ነው፡፡ይሄንን ሆቴል የመረጡበት ምክንያት ዋናው ለኩማንደሩ ቤት ብዙም ስለማይርቅ ነው… ሌላው ደግሞ ወንድ አፍራሽ ቀልቡ ያረፈባት አዲስ ገቢ ልጅ አሁን ያሉበት ሆቴል ውስጥ ስላለች ነው፡፡ሰሞኑን እጁ አጥሮት ነው እንጂ ከጅሏት ነበር፡፡እና አሁን ሁለቱም እዛ ነው ያሉት አንድ ጥግ ይዘው መጠጡን እያወራረዱ ከሰዓታት ቡኃላ ስላለባቸው ተልዕኮ ይወያያሉ፡፡
‹‹ግን አሁን እቤቱ እንዳለ አጣርተህልኛል አይደል?››ወንድአፍራሽ ነው ጠያቂው
‹‹አዎ ባዘዝከኝ መሰረት በቤቱ አካባቢ አድፍጬ ስከታተለው ነበር…ሁለት ሰዓት አካባቢ ነው ወደቤቱ የገባው.››
‹‹ከገባ ቡኃላ እንደማይወጣ በምን አወቅክ?››
‹‹ሁለት ሰዓት ተኩል አካባቢ የለሊት ቢጃማ ለብሶ ስሊፐር ጫማ አድርጎ ከቤቱ በመውጣት ሰፈር ወዳለች አንድ ኪወክስ ሄዶ ሲጋራ በመግዛት ወደቤቱ በመመለስ እቤቱን ዘግቷል..እርግጠኛ ነኝ ተመልሶ የመውጣት ሀሳብ ቢኖረው ኑሮ እንደዛ አይነት አለባበስ አይለብስም ነበር››
‹‹አሪፍ ሰላይ ነሽ..ለዚህ ቅልጥፍናሽ እኮ ነው አንቺን የመረጥኩት››ሲል አደነቀው..‹‹በል አሁን ሰዓቱ እስኪደርስ ዘና እንበል…ሰባት ሰዓት ሲሆን እንንቀሳቀሳለን እስከ ስምንት ሰዓት ሁሉን ነገር ፈጽመን በድል እንመለሳለን››
‹‹እርግጠኛ ነህ ግን ይሳካልናል?››እልያስ ነው የወንድአፍራሽን የውስጥ ጥንካሬ ለመገምገም የጠየቀው
‹‹አትጠራጠር..እንኳን አንተን ከጐን አሰልፌ ይቅርና እኔ ብቻዬን ብሆን እንኳን ለእሱ አላንስም…ያው እንደማንኛውም ሰው እሱም ሰው እኮ ነው….በጣም ገዝፎ የሚታየን እና አስፈሪ የሚሆንብን ከእነ ማዕረጉ ስለምናስበው እኮ ነው…እኛ ደግሞ እሱን ምናገኝበት ሰአት ወድቅት ለሊት ነው..በዛ ሰዓት ደግሞ ህዝብም እንቅልፍ ላይ መንግስትም ደግሞ በማሸለብ ላይ ሰለሚገኙ ማዕረግ አይሰራም››
ሲል ለመፈላሰፍ ሞከረ
‹‹እንደአፍህ ይሁንልህ..እኔ ግን ትንሽም ቢሆን ፈርቼያለው››አለው ኤልያስ
‹‹መፍራትህ ጥሩ ነው….ከመጠን ያላለፈ ፍርሀት ጥንቃቄን ይወልዳል…ጥንቃቄ ደግሞ የድል በር የምንከፍትበትን ቁልፍ ያስጨብጠናል›..ትል ነበር አያቴ…እና እንኳንም ፈራህ.. እኔም ፍርቼለው..አሁን ግን ዘና በል ጠጣ፤ ጨፍር፤ ተዳራ ከዛ ድፍረት ታገኛለህ ››ብሎ አደፋፈረውና በእጁ ምልክት ሰሞኑን ሲከጅላት የሰነበታትን ልጅ ጠራት..እየተውረገረገችም እየተንዘረዘረችም ወደእሱ ቀረበች
‹‹የእኔ ቆንጆ ተቀመጪ›› አላት ወንድአፍራሽ…
በተቀመጠበት አንዴ ሸምድዳ በመመልከት ገመገመችውና ተቀመጠች…የምትጠጣውን አዘዘች
‹‹በጣም ውብ ነሽ›› አላት ወደጆሮዋ ተጠግቶ
‹‹አንተም ሸበላ ነህ››አለችው ሙዚቃዊ ለዛ በላው ድምጽ ..ደስ አለው ..ወደዳት
‹‹ለዛሬም ቢሆን ላገባሽ እፈልጋለው››
‹‹የምታስርልኝ ቀለበት ከተስማማኝ ችግር የለውም፡፡››
‹‹አረ አስርልሻለው…ሰሞኑን በብር ቀለበት ነው አይደል ይዘውሽ የሚያድሩት ዛሬ እኔ የወርቅ ቀለበት ነው ማጠልቅልሽ››
‹‹እንደዛ ከሆነ እኔም ገነታዊ የሆነ ለሊት እንደምታሳልፍ ዋስትና እሰጥሀለው››አለችው በፈገግታ
በቃ ወደዳት…ሲያያት በመልኳ ከተማረከው በላይ አሁን ቀርቦ ሲያወራት በድምጾ እና በብልጠታዊው ንግግሯ ተማረከ
ወንድአፍራሽ ወደ ኤልያስ ዞረና
‹‹ሰዓት ስንት ሆነ ?››ሲል ጠየቀው
‹‹ሰባት ሰአት እስኪሆን ጠጣ ጨፍር ፤ዘና በል››አለው ኤልያስ..ወንድ አፍራሽም የኤልያስን ምክር ሰምቶ የልጅቷን እጅ እየጐተተ ወደ ዳንሱ ሜዳ ይዞት ሄደ..አብሮት ሊጨፍር
በዚህን ጊዜ ኤልያስ ሽንቱን እንደሚሸና በጐሮ በኩል ወደውጭ ወጣና ለኩማንደሩ ደወለለት››
‹‹እሺ ኩማንደር ሰላም ነው?››
‹‹ሰላም ነው››
‹‹ዝግጅታችሁን አጠናቀቃችሁ?››
‹‹አዎ የእናንተን መምጣት ነው በናፍቆት እየጠበቅን ያለነው››
‹‹እንግዲያው በቃ ከአንድ ሰዓት ቡኃላ እንመጣለን ››
‹‹እሺ እስከዛው ቻው››
‹‹ቻው››ስልኩን ዘጋ ና ወደ ውስጥ ተመለሰ..
ወንድአፍራሽ አሁንም ከልጅቷ ጋር በደስታ እየተፍነከነከ እና እየደነሰ ነው..ከደቂቃዎች ቡኃላ ሰው ሊገል ለፊልሚያ የሚሰማራ ሳይሆን ወደሰርግ ቤት ለመጨፈር ለመሄድ ቀጠሮ ያለው ይመስል ነበር..ወደ ልጅቷ ጆሮ ጠጋ ብሎ ‹‹ዛሬ በእውነት ውድ ቀን ነች›› አላት
እየተፍለቀለቀች‹‹እንዴት?››ስትል ጠየቀችው
‹‹በቃ በሁሉ ነገር ጣፋጭ ነሻ..በጣም ወድጄሻለው..ዛሬ አብረን ነው የምናድረው››
‹‹ይመቸኛል ..የት ነው አልጋ የያዝከው?››
‹‹አልያዝኩም እዚህ አልጋ የለም እንዴ?››
‹‹ብር ስጠኝና ጠይቄ ልምጣ››
‹‹እሺ ቆንጆ አለና ኪሱ ገብቶ አልጋ ለመከራየት ይበቃል ያለውን ብር አውጥቷ ሰጣት..ብሩን ተቀበለችውና ከእቅፉ ሹልክ ብላ በጓሮ በር ወጥታ ሄደች …እሱም ከደናሾቹ መካከል ወጣና ወደ ኤልያስ ሄደ
‹‹ወፍህስ…ወደሌላው በረረችብህ እንዴ?›› ጠየቀው ኤልያስ
‹‹አረ በደንብ አጥምጄያታለው ዛሬ ከእኔው ጋ ነች… አልጋ ልትከራይ ነው የሄዳለች››
‹‹እንዴ ሀሳብህን ቀየርክ እንዴ?››ግራ በመጋት ጠየቀው
‹‹የምኑን ሀሳብ?››
‹‹ሰውዬው ጋር የመሄዱን ነዋ››
‹‹አንተ ደግሞ እንዴት ቀይራለው .. ?ምን ግዜም እኮ ለስራ ቅድሚያ መስጠት የግድ ነው››
‹‹ታዲያ አልጋ ልትከራይ ሄደች ስትለኝ ምን ልበል?››
‹‹እሱማ እውነቴን ነው አየህ ሄደን ስራችንን አጠናቀን ስንመጣ ..ይታይህ ከዚህች የመሰለች ልጅ ጋር ዘና ብል ያንስብኛል
👍3
እንደውም አንተም አንዷን መርጠህ አስቀምጠህ ብትሄድ መልካም ነው››ምክሩን ለገሰው
‹‹ይቅርብኝ‹መብላቷን ሳታውቅ እጆን ታጠበች›
እንዳይሆንብኝ …ወደ ጦር ሜዳ የሚሄድ ወታደር ሚስት ባያገባ ይመረጣል…በመመለሱ አስተማማኝ መሆን ስለማይችል ፡፡››አለው፡፡
‹‹አንተ ደግሞ ያለወትሮህ ዛሬ ሟርት አበዛህ››
‹‹ሟርት አይደለም የተሰማኝን ነገር ነው የነገርኩህ?››
በዚህ ጊዜ የወንድአፍራሽ ሴት ከሄደችበት ተመልሳ መጣች እና ከጐኑ ተወሸቀችበት
‹‹መጣሽ ቆንጆ?››
‹‹ተከራይቻለው የእኔ ዋርካ ››እያለች እላዬ ላይ ተለጠፈችበት እና የመኝታ ቤቱን ቁጥር ነገረችው..
‹‹ስንት ልክፈልሽ? ››አላት
ነገረችው..ከጠየቀችው አስበልጦ ሰጣትና‹‹ አሁን ይሄን ጓደኛዬን እቤቱ አድርሼው እመጣለው…ክፍልሽ ገብተሸ ተኝተሸ ጠብቂኝ….››
‹‹እንዴ ምነው ይፈራል እንዴ… ለምን ብቻውን አይሄድም?››
‹‹ሳይሆን እቤቱ ድረስ አብሬው ሄጄ የምወስደው ዕቃ አለ››
‹‹እሺ ግን ትቆያለህ?››
‹‹አይ አንድ 30 ደቂቃ ብቻ ባስጠብቅሽ ነው…አንቺ ብቻ ዝግጁ ሆነሽ ጠብቂኝ..ደግሞ አስደሳችነትሽ በዚሁ ከቀጠለ ጥዋት አሪፍ ቦነስ ይኖርሻል›› ...ብሎ ጉንጮን ሳማትና ተያይዘው ወጡ ..ወደ ኩማደር መሀሪ ቤት….የቀለም ወርቅን ትዕዛዝ ተቀብለው ሊገድሉት…..
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
መብራት እየበራ ነው ሁሉም ነገር ፍንትው ብሎ ይታያል..ምንም አይነት እንቅስቃሴ ግን አይታይም‹‹ምን እናድርግ››ሲል ኤልያስ ወንድአፍራሽን ጠየቀው ‹‹መጀመሪያ አጥሩን ዘለን ወደግቢ ውስጥ እንግባ››ተስማሙ እና ምቹ በሆነ ቦታ መርጠው በመንጠላጠል ዘለው ገቡ..አጥር በመዝለል ከፍተኛ ልምድ ስላላቸው አልተቸገሩም..በፍጥነት ወደቤቱ ተጠጉ ….በተረከዛቸው እየተራመዱ ድምጽ ላለማሰማት እየተጠነቀቁ የፎቁን ደረጃ ወጡ..…ብዛት ያላቸው ቁልፎች እና ለቁልፍ መሰርሰሪያነት የሚያገለግሉትን መሳሪያዎች በጀርባው አንግቶት ከነበረው ቦርሳ አወጣና በራፍን ያለኮሽታ እና ቅጭታ ሊከፍት ሊሞክር እጁን ወደ በራፍ ሲልክ ንቅናቄ ተመለከተ …ሲሞክረው ተከፈተለት፡፡ደነገጠ..፡፡ወዲያው ሙሉ በሙሉ ከመክፈቱ በፊት እቃዎቹን ወደ ቦርሳው መለሰና ሽጉጡን አወጣ …
ለኤልያስ በተጠንቀቅ እንዲሆን ምልክት ሰጠውና በራፉን ገፋ ሲያደርገው ሙሉ በሙሉ ተከፈተ፡፡…ሁለቱም በግራና በቀኝ በራፉ አቅጣጫ ሆነው በተጠንቀቅ ወደ ውስጥ አተኮሩ…… ያዩትን ነገር ግን ማመን የሚከብድ ነው፡፡ ኩማደሩ ሶፋ ላይ ቁጭ ብሎ እግሩን እንደ ስርአት-አልባ የሀብታም ልጅ ጠረጵዛ ላይ ሰቅሎ በቀኝ እጁ ብርጭቆ ጨብጦ ይጠጣል…ሁለቱም ሽጉጣቸውን እንደደቀኑ ወደ ውስጥ ዘልቀው ገቡ…ምንም የመገረም ምንም የመደንገጥ ስሜት ሳያሳይ ዘና እንዳለ ነው….ወንድአፍራሽ ግራ ተጋባ
‹‹‹ይሄን ጥጋበኛ ፈትሸው››ሲል ለኤልያስ ትዕዛዝ አስተላለፈ…ኤልያስ የቀሰረውን ሽጉጥ ጐኑ ሸጐጠና ወደ ኩማንደሩ ተጠጋ
‹‹እግርህን አውርድ››
‹‹ኸረ የተከበራችሁ አንግዶቼ በራሳችሁ ጭንቀት ሽብር አትፍጠሩ ..ይልቅ ኖር ብዬለው…ቁጭ በሉና እየጠጣው ያለውትን መጠጥ ልጋብዛችሁ››
‹‹እያሾፍክ ነው በቁጥጥራችን ስር እኮ ነው ያለኸው…ይልቅ በጨዋ ደንብ ተነስና ተፈተሸ››
‹‹እሺ ካልክ›› አለና ዘና እንዳለ ብርጭቆውን ጠረጵዛ ላይ አስቀምጧት ቆመ ….ኤልያስ ፈተሸው…‹‹ምንም መሳሪያ አልያዘም…››
‹‹ቁጭ በል ››ወንድአፍራሽ ኩማንደሩን አዘዘው
ቁጭ አለና ‹‹አንተም የቀሰርከወን ሽጉጥ ስለማይጠቅምህ አስቀምጠኸው ከእኔው ጋር ቁጭ ብለህ መጠጡን እየጠጣን ዘና ብንል የእኔ ምክር ነው፡፡››
ወንድአፍራሽ የዚህ የኩማደር ትዕቢት ትዕግስቱን እየተፈታተነው ነው… በአስቸኳይ የሚያደርገውን qአድርጎ መገላገል ፈለገ..በዛ ላይ እዛ ሆቴል ትቷት የመጣው ቆንጆ ባይኑ ውልብ እያለችበት ተቸግሯል.... ‹‹አሁን ምላጩን ልስብ ነው ፍቅረኛ ወይም ሌላ ለምትወደው ሰው እንዲደርስልህ የምትፈልገው የመጨረሻ ሰዓት ኑዛዜ ካለህ እድሉን እንሰጥሀለን….መልዕክትህንም እንደምናደርስልህ በተከበረው ሞያችን ስም ቃል እንገባልሀለን››
‹‹ምንም የለኝም››
‹‹እጮኛ የለህም?››ተገርሞ ጠየቀው
‹‹አይ ኑዛዜ ነው የሌለኝ..ነገ ስለማገኛት ማለት የምፈልገውን ነገር ቀጥታ ለራሷ እነግራታለው››
‹‹አልገባህም እንዴ!!! የነገዋን ብርሀን እኮ አታያትም እያልኩህ ነው..ነው ወይስ እጮኛህንም እንላክልህ..?››
‹‹ግድ የለም በህይወት እኔም እሷም ብዙ እንኖራለን››
ወንድአፋራሽ የኩማንደሩን በራስ የመተማመን ጉዳይ ግራ አጋባው…አበሳጨውም፡፡ልብን በጥይት በስቷት ደም ከሰውነቱ ቡልቅ ..ቡልቅ እያለ ሲወጣ..ቤቱን ሲያጥለቀልቅ ለማየት ጓጓ…ውሳኔ ላይ ደረሰ ፡፡ ሽጉጡን አስተካክሎ ምላጩን ከመሳቡ በፊት ግን ከኃላ ጭንቅላቱ ላይ የሆነ ባዕድ ነገር ዳበሰው..ግራ ተጋብቶ በመጠኑ ዞር ሲል የፖሊስ ደንብ ልብስ ለብሶ ፊቱን በጭንብል የከለለ አንድ ግዙፍ ሰው ሽጉጥ ደቅኖበታል ‹‹ሽጉጡህን ወደመሬት ጣል››የሚል ትዕዛዝ ተከተለው
መጀመሪያውኑ በኩማንደሩ የንቀት እና በራስ መተማመን ሁኔታ እየራደ የነበረው ወንድአፍራሽ አሁን ሙሉ በሙሉ ተስፋ ቆረጦ ሽጉጥ የያዘው እጁ ወደታች ተዝለለፈለፈበት….ሽጉጡ ከእጁ ሾለከ እና ወደመሬት ወደቀ….፡፡በዝግታ ሁኔታዎችን ሲከታተል የነበረው ኩማንደር ከቆመበት ተንቀሳቀሰ እና ወንድ አፍራሽ የጣለውን ሽጉጥ አንስቶ ውስጡ ያለትን ጥይቶች አወጣና ቀፎውን ወደ ጠረጵዛው ወረወረው…ፖሊሱ ሽጉጡን እንደደቀነ ወደኃላው አፈገፈገ እና በራፉ ጋር ያለውን ግድግዳ ተደግፎ ሽጉጡን ግን እንደደቀነ በተጠንቀቅ ቆመ..ኩማደር ወደ መኝታ ቤቱ ሄደና አንድ ያልተከፈተ ሙሉ ጐርደን ጅን ውስኪ ከሶስት ብርጭቆ ጋር ይዞ መጥቶ ከፈተው..ከዛ መቅዳት ጀመረ
‹‹.እንዴ እስከአሁን ቆማችሆል እንዴ .. ?አሁን እኮ የተከበራችሁ እንግዶቼ ናችሁ ቁጭ በሉ…››
‹‹እሺ እናመሰግናለን›› ብሎ ኤልያስ ቀድሞ ተቀመጠ…ወንድአፍራሽ ግራ በመጋባት እና ምርጫ በማጣት ተከትሎት ተቀመጠ..የቀዳውን ውስኪ ለሁለቱም አቀበላቸው እና የራሱን ድርሻ ይዞ ከፊት ለፊታቸው ተቀመጠ
‹‹እሺ ወንድአፍራሽ አሁን ዘና ብላችሁ ተጫወቱ››አለው ኩማንደር
ወንድ አፍራሽ ስሙን ከኩማንደሩ አፍ ሲሰማ መብክረኩ ጨመረበት‹‹..ስሜን ደግሞ እንዴት አወቀው..?ወይኔ በቃ አልቆልኛል››ሲል በውስጡ አሰላሰለ
ወንዳፍራሽ ኩማደር መሀሪን በትኩረት አየውና ‹‹በጣም የምትደነቅ ሰው ነህ!!! ››ሲል አስተያቱን ሰጠው
‹‹እንዴት?››ጠየቀው መሀሪ …ኤልያስ ምንም እንዳልተፈጠረ ሁሉ መድረኩን ለእነሱ ትቶ ውስኪውን በእፎይታ ይጐነጫል
‹‹አደገኛ ነሀ›› መለሰለት ወንድአፍራሽ
‹‹ግን ካንተ አልበልጥም..››
‹‹የበላይነቱንማ እንደምጐናፀፍ ገና ስትመጣ ነው የነገርኩህ..ልትሰማኝ አልፈቀድክም እንጂ››
‹‹አዎ መስማት ነበረብኝ›› በቁጭት ተናገረ..ዞር ብሎ ከጐኑ የተቀመጠውን ኤልያስን ሲመለከት ግብዣ እንደተጠራ ሰው በፍጹም መረጋጋት እና በፀጥተ መጠጡን ይመጣል
ወንድአፍራሽ ኤልያስን ‹‹የት ነው ያለኸው?›› ወደጆሮው ጠጋ ብሎ በሹክሹክታ ጠየቀው
‹‹አንድ ሽጉጥ በደቀነ ፖሊስ ታግቼ በኩማንደሩ ቤት ቁጭ ብዬ ውስኪ እየጠጣው››መለሰለት
‹‹እና ይሄ አያስደነግጥህም?››
‹‹ምኑ?››
‹‹በፖሊስ እጅ መውደቅህ ነዋ?››
ኤልያስ በግድየለሽነት መለሰለት‹‹ብደነግጥስ እራሴን ከመጉዳት ውጭ ምን አተርፋለው…መጀመሪያውኑ ይሄን ስራ እንድንሰራ ስታማክረኝና እኔም ስስማማ..50 ፐርሰንት እንደሚሳካልን 50 ፐርሰንት ደግሞ እንዲህ አይነት ጉዳይ እንደሚያጋጥመን አስቤበት ነው
‹‹ይቅርብኝ‹መብላቷን ሳታውቅ እጆን ታጠበች›
እንዳይሆንብኝ …ወደ ጦር ሜዳ የሚሄድ ወታደር ሚስት ባያገባ ይመረጣል…በመመለሱ አስተማማኝ መሆን ስለማይችል ፡፡››አለው፡፡
‹‹አንተ ደግሞ ያለወትሮህ ዛሬ ሟርት አበዛህ››
‹‹ሟርት አይደለም የተሰማኝን ነገር ነው የነገርኩህ?››
በዚህ ጊዜ የወንድአፍራሽ ሴት ከሄደችበት ተመልሳ መጣች እና ከጐኑ ተወሸቀችበት
‹‹መጣሽ ቆንጆ?››
‹‹ተከራይቻለው የእኔ ዋርካ ››እያለች እላዬ ላይ ተለጠፈችበት እና የመኝታ ቤቱን ቁጥር ነገረችው..
‹‹ስንት ልክፈልሽ? ››አላት
ነገረችው..ከጠየቀችው አስበልጦ ሰጣትና‹‹ አሁን ይሄን ጓደኛዬን እቤቱ አድርሼው እመጣለው…ክፍልሽ ገብተሸ ተኝተሸ ጠብቂኝ….››
‹‹እንዴ ምነው ይፈራል እንዴ… ለምን ብቻውን አይሄድም?››
‹‹ሳይሆን እቤቱ ድረስ አብሬው ሄጄ የምወስደው ዕቃ አለ››
‹‹እሺ ግን ትቆያለህ?››
‹‹አይ አንድ 30 ደቂቃ ብቻ ባስጠብቅሽ ነው…አንቺ ብቻ ዝግጁ ሆነሽ ጠብቂኝ..ደግሞ አስደሳችነትሽ በዚሁ ከቀጠለ ጥዋት አሪፍ ቦነስ ይኖርሻል›› ...ብሎ ጉንጮን ሳማትና ተያይዘው ወጡ ..ወደ ኩማደር መሀሪ ቤት….የቀለም ወርቅን ትዕዛዝ ተቀብለው ሊገድሉት…..
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
መብራት እየበራ ነው ሁሉም ነገር ፍንትው ብሎ ይታያል..ምንም አይነት እንቅስቃሴ ግን አይታይም‹‹ምን እናድርግ››ሲል ኤልያስ ወንድአፍራሽን ጠየቀው ‹‹መጀመሪያ አጥሩን ዘለን ወደግቢ ውስጥ እንግባ››ተስማሙ እና ምቹ በሆነ ቦታ መርጠው በመንጠላጠል ዘለው ገቡ..አጥር በመዝለል ከፍተኛ ልምድ ስላላቸው አልተቸገሩም..በፍጥነት ወደቤቱ ተጠጉ ….በተረከዛቸው እየተራመዱ ድምጽ ላለማሰማት እየተጠነቀቁ የፎቁን ደረጃ ወጡ..…ብዛት ያላቸው ቁልፎች እና ለቁልፍ መሰርሰሪያነት የሚያገለግሉትን መሳሪያዎች በጀርባው አንግቶት ከነበረው ቦርሳ አወጣና በራፍን ያለኮሽታ እና ቅጭታ ሊከፍት ሊሞክር እጁን ወደ በራፍ ሲልክ ንቅናቄ ተመለከተ …ሲሞክረው ተከፈተለት፡፡ደነገጠ..፡፡ወዲያው ሙሉ በሙሉ ከመክፈቱ በፊት እቃዎቹን ወደ ቦርሳው መለሰና ሽጉጡን አወጣ …
ለኤልያስ በተጠንቀቅ እንዲሆን ምልክት ሰጠውና በራፉን ገፋ ሲያደርገው ሙሉ በሙሉ ተከፈተ፡፡…ሁለቱም በግራና በቀኝ በራፉ አቅጣጫ ሆነው በተጠንቀቅ ወደ ውስጥ አተኮሩ…… ያዩትን ነገር ግን ማመን የሚከብድ ነው፡፡ ኩማደሩ ሶፋ ላይ ቁጭ ብሎ እግሩን እንደ ስርአት-አልባ የሀብታም ልጅ ጠረጵዛ ላይ ሰቅሎ በቀኝ እጁ ብርጭቆ ጨብጦ ይጠጣል…ሁለቱም ሽጉጣቸውን እንደደቀኑ ወደ ውስጥ ዘልቀው ገቡ…ምንም የመገረም ምንም የመደንገጥ ስሜት ሳያሳይ ዘና እንዳለ ነው….ወንድአፍራሽ ግራ ተጋባ
‹‹‹ይሄን ጥጋበኛ ፈትሸው››ሲል ለኤልያስ ትዕዛዝ አስተላለፈ…ኤልያስ የቀሰረውን ሽጉጥ ጐኑ ሸጐጠና ወደ ኩማንደሩ ተጠጋ
‹‹እግርህን አውርድ››
‹‹ኸረ የተከበራችሁ አንግዶቼ በራሳችሁ ጭንቀት ሽብር አትፍጠሩ ..ይልቅ ኖር ብዬለው…ቁጭ በሉና እየጠጣው ያለውትን መጠጥ ልጋብዛችሁ››
‹‹እያሾፍክ ነው በቁጥጥራችን ስር እኮ ነው ያለኸው…ይልቅ በጨዋ ደንብ ተነስና ተፈተሸ››
‹‹እሺ ካልክ›› አለና ዘና እንዳለ ብርጭቆውን ጠረጵዛ ላይ አስቀምጧት ቆመ ….ኤልያስ ፈተሸው…‹‹ምንም መሳሪያ አልያዘም…››
‹‹ቁጭ በል ››ወንድአፍራሽ ኩማንደሩን አዘዘው
ቁጭ አለና ‹‹አንተም የቀሰርከወን ሽጉጥ ስለማይጠቅምህ አስቀምጠኸው ከእኔው ጋር ቁጭ ብለህ መጠጡን እየጠጣን ዘና ብንል የእኔ ምክር ነው፡፡››
ወንድአፍራሽ የዚህ የኩማደር ትዕቢት ትዕግስቱን እየተፈታተነው ነው… በአስቸኳይ የሚያደርገውን qአድርጎ መገላገል ፈለገ..በዛ ላይ እዛ ሆቴል ትቷት የመጣው ቆንጆ ባይኑ ውልብ እያለችበት ተቸግሯል.... ‹‹አሁን ምላጩን ልስብ ነው ፍቅረኛ ወይም ሌላ ለምትወደው ሰው እንዲደርስልህ የምትፈልገው የመጨረሻ ሰዓት ኑዛዜ ካለህ እድሉን እንሰጥሀለን….መልዕክትህንም እንደምናደርስልህ በተከበረው ሞያችን ስም ቃል እንገባልሀለን››
‹‹ምንም የለኝም››
‹‹እጮኛ የለህም?››ተገርሞ ጠየቀው
‹‹አይ ኑዛዜ ነው የሌለኝ..ነገ ስለማገኛት ማለት የምፈልገውን ነገር ቀጥታ ለራሷ እነግራታለው››
‹‹አልገባህም እንዴ!!! የነገዋን ብርሀን እኮ አታያትም እያልኩህ ነው..ነው ወይስ እጮኛህንም እንላክልህ..?››
‹‹ግድ የለም በህይወት እኔም እሷም ብዙ እንኖራለን››
ወንድአፋራሽ የኩማንደሩን በራስ የመተማመን ጉዳይ ግራ አጋባው…አበሳጨውም፡፡ልብን በጥይት በስቷት ደም ከሰውነቱ ቡልቅ ..ቡልቅ እያለ ሲወጣ..ቤቱን ሲያጥለቀልቅ ለማየት ጓጓ…ውሳኔ ላይ ደረሰ ፡፡ ሽጉጡን አስተካክሎ ምላጩን ከመሳቡ በፊት ግን ከኃላ ጭንቅላቱ ላይ የሆነ ባዕድ ነገር ዳበሰው..ግራ ተጋብቶ በመጠኑ ዞር ሲል የፖሊስ ደንብ ልብስ ለብሶ ፊቱን በጭንብል የከለለ አንድ ግዙፍ ሰው ሽጉጥ ደቅኖበታል ‹‹ሽጉጡህን ወደመሬት ጣል››የሚል ትዕዛዝ ተከተለው
መጀመሪያውኑ በኩማንደሩ የንቀት እና በራስ መተማመን ሁኔታ እየራደ የነበረው ወንድአፍራሽ አሁን ሙሉ በሙሉ ተስፋ ቆረጦ ሽጉጥ የያዘው እጁ ወደታች ተዝለለፈለፈበት….ሽጉጡ ከእጁ ሾለከ እና ወደመሬት ወደቀ….፡፡በዝግታ ሁኔታዎችን ሲከታተል የነበረው ኩማንደር ከቆመበት ተንቀሳቀሰ እና ወንድ አፍራሽ የጣለውን ሽጉጥ አንስቶ ውስጡ ያለትን ጥይቶች አወጣና ቀፎውን ወደ ጠረጵዛው ወረወረው…ፖሊሱ ሽጉጡን እንደደቀነ ወደኃላው አፈገፈገ እና በራፉ ጋር ያለውን ግድግዳ ተደግፎ ሽጉጡን ግን እንደደቀነ በተጠንቀቅ ቆመ..ኩማደር ወደ መኝታ ቤቱ ሄደና አንድ ያልተከፈተ ሙሉ ጐርደን ጅን ውስኪ ከሶስት ብርጭቆ ጋር ይዞ መጥቶ ከፈተው..ከዛ መቅዳት ጀመረ
‹‹.እንዴ እስከአሁን ቆማችሆል እንዴ .. ?አሁን እኮ የተከበራችሁ እንግዶቼ ናችሁ ቁጭ በሉ…››
‹‹እሺ እናመሰግናለን›› ብሎ ኤልያስ ቀድሞ ተቀመጠ…ወንድአፍራሽ ግራ በመጋባት እና ምርጫ በማጣት ተከትሎት ተቀመጠ..የቀዳውን ውስኪ ለሁለቱም አቀበላቸው እና የራሱን ድርሻ ይዞ ከፊት ለፊታቸው ተቀመጠ
‹‹እሺ ወንድአፍራሽ አሁን ዘና ብላችሁ ተጫወቱ››አለው ኩማንደር
ወንድ አፍራሽ ስሙን ከኩማንደሩ አፍ ሲሰማ መብክረኩ ጨመረበት‹‹..ስሜን ደግሞ እንዴት አወቀው..?ወይኔ በቃ አልቆልኛል››ሲል በውስጡ አሰላሰለ
ወንዳፍራሽ ኩማደር መሀሪን በትኩረት አየውና ‹‹በጣም የምትደነቅ ሰው ነህ!!! ››ሲል አስተያቱን ሰጠው
‹‹እንዴት?››ጠየቀው መሀሪ …ኤልያስ ምንም እንዳልተፈጠረ ሁሉ መድረኩን ለእነሱ ትቶ ውስኪውን በእፎይታ ይጐነጫል
‹‹አደገኛ ነሀ›› መለሰለት ወንድአፍራሽ
‹‹ግን ካንተ አልበልጥም..››
‹‹የበላይነቱንማ እንደምጐናፀፍ ገና ስትመጣ ነው የነገርኩህ..ልትሰማኝ አልፈቀድክም እንጂ››
‹‹አዎ መስማት ነበረብኝ›› በቁጭት ተናገረ..ዞር ብሎ ከጐኑ የተቀመጠውን ኤልያስን ሲመለከት ግብዣ እንደተጠራ ሰው በፍጹም መረጋጋት እና በፀጥተ መጠጡን ይመጣል
ወንድአፍራሽ ኤልያስን ‹‹የት ነው ያለኸው?›› ወደጆሮው ጠጋ ብሎ በሹክሹክታ ጠየቀው
‹‹አንድ ሽጉጥ በደቀነ ፖሊስ ታግቼ በኩማንደሩ ቤት ቁጭ ብዬ ውስኪ እየጠጣው››መለሰለት
‹‹እና ይሄ አያስደነግጥህም?››
‹‹ምኑ?››
‹‹በፖሊስ እጅ መውደቅህ ነዋ?››
ኤልያስ በግድየለሽነት መለሰለት‹‹ብደነግጥስ እራሴን ከመጉዳት ውጭ ምን አተርፋለው…መጀመሪያውኑ ይሄን ስራ እንድንሰራ ስታማክረኝና እኔም ስስማማ..50 ፐርሰንት እንደሚሳካልን 50 ፐርሰንት ደግሞ እንዲህ አይነት ጉዳይ እንደሚያጋጥመን አስቤበት ነው
👍2❤1
የተስማማውት..በዚህች አለም ላይ ሁሌ ስኬታማ እና አሸናፊ መሆን እንደማይቻል ከልምድ ተምሬያለው››
በዚህ ቅጽበት በራፉ ተንኳኳ… በራፍ አካባቢ ያለው ፖሊስ በቀኝ እጁ ሽጉጡን እነወንድአፍራሽ ላይ እንደደቀነ በግራ እጁ በራፉን ከፈተው… ሰማያዊ የለሊት ቢጃማ የለበሰ ጐልማሳ ሰው..አንገቱን አቀርቅሮ ኩምሽሽ እንዳለ ዘልቆ ወደውስጥ ገባ..ሰውዬው ወርቅአለማው ነው..ከሞት መንደር አምልጦ የመጣ ይመስላል..ፊቱ ግርጥት ብሎ አመድ የተነሰነሰበት ይመስላል..ቤት ውስጥ ያሉ ሰዎች አይን ሁሉ እሱ ላይ ተተከሉ..ወንድአፍራሽ አይኑን ማመን አልቻለም..በዚህ ቤት ትርኢት እየተሰራ ያለ መሰለው
ግባ ቁጭ በል››ከእነወንዳፍራሽ ጐን ወንበር ሰጠው..ያለ ምንም ንግግር ኩስስ ብሎ ተቀመጠ
‹‹አትተዋወቁም እንዴ?››ወንድአፍራሽን ጠየቀው
‹‹አረ በደንብ ..ምን እዚህ እንዳገናኘን ነው እንጂ እንቆቅልሽ የሆነብኝ››
‹‹ያው ለሁለተኛ ጊዜ አንድ ስራ ከመስራታችሁ በፊት ከማን ጋ እንደምትሰሩ እና ለማን እደምትሰሩም ጭምር ጥንቃቄ እንድታደርጉ ትምህርት እዲሆናችሁ ነው..አሁን ከእናንተ ያለኝን ነገር ጨርሼያለው…ከፈለጋችሁ መቆየት እንሄዳለን የምትሉም ከሆነ ነጻ ነችሁ››
ወንድአፍራሽ ባለማመን እና በጉጉት ጠየቀው ‹‹ነጻ ናችሁ ስትል?››
‹‹በቃ ወደቤታችሁ መሄድ ትችላላችሁ››አረጋገጠላቸው ኩማደሩ
እናመሰግናለን እግዜር ይስጥልን..ተፈናጥሮ ከመቀመጫው ተነሳ..የጀመረውን መጠጥ እንኳን እስኪጨርስ መታገስ አልቻለም..ይሄን የጭንቅ ቤት ለቆ መብረር አለበት..አዎ ተኝታ እሱን ወደምትጠብቀው ቆንጆ ጋር በሮ መድረስ አለበት….
‹‹ተነስ እንሂድ እንጂ››ኤልያስን እንዲነሳ ጠየቀው
‹‹እኔ መጠጡ ተመችቶኛል..መቆየት እፈልጋለው›› አልተስማማም ኤልያስ
የዚህ ልጅ ፀባይ ምንም ሊገባው አልቻለም.‹‹የራስህ ጉዳይ›› ብሎ ጥሎት እቤቱን ለቆ ወጣ እግሩ የጊቢውን አጥር አልፎ እስኪርቅ ድረስ አላመነም ነበር …ሀሳባቸውን ቀይረው ተመለስ የሚሉት እየመሰለው
ኩማንደር ወደ ቀለምወርቅ ሀሳቡን ሰበሰበ እና‹‹እሺ አቶ ወርቅአለማው…አሁንስ?››
‹‹አሁን ምን?››
‹‹ወደ ድርድራችን እንሂድ ወይስ እንዴት ነው?››
‹‹ምን ምርጫ አለኝ ..ተሸንፌያለው እጅህ ላይ ወድቄያለው..ነገ ጥዋት የጠየቅከኝን ብር በእጅህ አስረክብሀለው››
‹‹ጥሩ የብልህ ሰው ውሳኔ ነው የወሰንከው..ብሩ ግን ወደ 8 ሚሊዬን ብር አድጓል››
‹‹8 ሚሊዬን!!! ››በድንጋጤ ከመቀመጫው ተነሳ››
‹‹ምንም ማድረግ አልችልም ..በራስህ እጅ ያመጣኸው ጣጣ ነው.›
‹‹አረ በፈጠረህ በቃ ተሸነፍኩ እኮ ..የጠየቅከውን 5 ሚሊዬን ብር ልክፈልህ››
በፍፁም አይሆንም… ነገ እስከ ስድስት ሰዓት 8 ሚሊዬን ብር ታስረክበኛለህ ወይም 7 ሰዓት ሲሆን የሚስትህ መቃብር ይቆፈርልሀል››በል ፖሊስ እቤቱ ድረስ መልሰህ ሸኘው››ብሎ ትዕዛዝ አስተላለፈ እና ወደ መጠጡ ተመለሰ…
💫ይቀጥላል💫
Like 👍👍 ማድረግ እንዳይረሳ
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
በዚህ ቅጽበት በራፉ ተንኳኳ… በራፍ አካባቢ ያለው ፖሊስ በቀኝ እጁ ሽጉጡን እነወንድአፍራሽ ላይ እንደደቀነ በግራ እጁ በራፉን ከፈተው… ሰማያዊ የለሊት ቢጃማ የለበሰ ጐልማሳ ሰው..አንገቱን አቀርቅሮ ኩምሽሽ እንዳለ ዘልቆ ወደውስጥ ገባ..ሰውዬው ወርቅአለማው ነው..ከሞት መንደር አምልጦ የመጣ ይመስላል..ፊቱ ግርጥት ብሎ አመድ የተነሰነሰበት ይመስላል..ቤት ውስጥ ያሉ ሰዎች አይን ሁሉ እሱ ላይ ተተከሉ..ወንድአፍራሽ አይኑን ማመን አልቻለም..በዚህ ቤት ትርኢት እየተሰራ ያለ መሰለው
ግባ ቁጭ በል››ከእነወንዳፍራሽ ጐን ወንበር ሰጠው..ያለ ምንም ንግግር ኩስስ ብሎ ተቀመጠ
‹‹አትተዋወቁም እንዴ?››ወንድአፍራሽን ጠየቀው
‹‹አረ በደንብ ..ምን እዚህ እንዳገናኘን ነው እንጂ እንቆቅልሽ የሆነብኝ››
‹‹ያው ለሁለተኛ ጊዜ አንድ ስራ ከመስራታችሁ በፊት ከማን ጋ እንደምትሰሩ እና ለማን እደምትሰሩም ጭምር ጥንቃቄ እንድታደርጉ ትምህርት እዲሆናችሁ ነው..አሁን ከእናንተ ያለኝን ነገር ጨርሼያለው…ከፈለጋችሁ መቆየት እንሄዳለን የምትሉም ከሆነ ነጻ ነችሁ››
ወንድአፍራሽ ባለማመን እና በጉጉት ጠየቀው ‹‹ነጻ ናችሁ ስትል?››
‹‹በቃ ወደቤታችሁ መሄድ ትችላላችሁ››አረጋገጠላቸው ኩማደሩ
እናመሰግናለን እግዜር ይስጥልን..ተፈናጥሮ ከመቀመጫው ተነሳ..የጀመረውን መጠጥ እንኳን እስኪጨርስ መታገስ አልቻለም..ይሄን የጭንቅ ቤት ለቆ መብረር አለበት..አዎ ተኝታ እሱን ወደምትጠብቀው ቆንጆ ጋር በሮ መድረስ አለበት….
‹‹ተነስ እንሂድ እንጂ››ኤልያስን እንዲነሳ ጠየቀው
‹‹እኔ መጠጡ ተመችቶኛል..መቆየት እፈልጋለው›› አልተስማማም ኤልያስ
የዚህ ልጅ ፀባይ ምንም ሊገባው አልቻለም.‹‹የራስህ ጉዳይ›› ብሎ ጥሎት እቤቱን ለቆ ወጣ እግሩ የጊቢውን አጥር አልፎ እስኪርቅ ድረስ አላመነም ነበር …ሀሳባቸውን ቀይረው ተመለስ የሚሉት እየመሰለው
ኩማንደር ወደ ቀለምወርቅ ሀሳቡን ሰበሰበ እና‹‹እሺ አቶ ወርቅአለማው…አሁንስ?››
‹‹አሁን ምን?››
‹‹ወደ ድርድራችን እንሂድ ወይስ እንዴት ነው?››
‹‹ምን ምርጫ አለኝ ..ተሸንፌያለው እጅህ ላይ ወድቄያለው..ነገ ጥዋት የጠየቅከኝን ብር በእጅህ አስረክብሀለው››
‹‹ጥሩ የብልህ ሰው ውሳኔ ነው የወሰንከው..ብሩ ግን ወደ 8 ሚሊዬን ብር አድጓል››
‹‹8 ሚሊዬን!!! ››በድንጋጤ ከመቀመጫው ተነሳ››
‹‹ምንም ማድረግ አልችልም ..በራስህ እጅ ያመጣኸው ጣጣ ነው.›
‹‹አረ በፈጠረህ በቃ ተሸነፍኩ እኮ ..የጠየቅከውን 5 ሚሊዬን ብር ልክፈልህ››
በፍፁም አይሆንም… ነገ እስከ ስድስት ሰዓት 8 ሚሊዬን ብር ታስረክበኛለህ ወይም 7 ሰዓት ሲሆን የሚስትህ መቃብር ይቆፈርልሀል››በል ፖሊስ እቤቱ ድረስ መልሰህ ሸኘው››ብሎ ትዕዛዝ አስተላለፈ እና ወደ መጠጡ ተመለሰ…
💫ይቀጥላል💫
Like 👍👍 ማድረግ እንዳይረሳ
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
👍2
#የተቃጠለ_ልብ
:
#ክፍል_ሰላሳ
:
✍ድርሰት:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
:
...ወርቅአለማው ሳይወድ በግድ 8 ሚሊዬን ብሩን ለኩማደሩ በዛሬው ቀን ለማስረከብ ተዘጋጅቷል…አዎ ምርጫ የለውም.…ግን ብሩን ማስረከብ ማለት እንዲሁ ከናጠጠ ኑሮው ወደ ድህነት መንደር ያሽቀነጥረዋል የሚለው አገላለጽ ብቻ አይገልፀውም..ይሄንን ሀብት ያፈራው በብዙ ፈተና እና መከራ ነው…ብዙ ሰው ከድቶ …ብዙ ሰው ገድሎ ከህሊናውም ከአምላኩም ተቀያሞ ያካበተውን ገንዘብ ነው፡፡ …አሁን በዚህ ወቅት ቀለምወርቅ ለመኖር ያለው ፍላጐት ተንጠፍጥፎ አልቆ ጥቂት ጠብታ ብቻነች የቀረችው….ሰሞኑን እቤቱን ዘግቶ ብቻውን ደረቅ አልኮል ሲጋት ነው የሚውለው … የሚያድረው፡፡ዛሬ ቀጠሮው ስምንት ሰዓት ላይ ነው…ስምንት ሰዓት ላይ በተቃጠሩት ቦታ በሚስጥር ይሄድና ያስረክበዋል…ከዛ ቡኃላ ምን እደሚያደርግ ምንም የሚያውቀው ነገር የለም…መኖር ከቻለ ይኖራል….መኖር ከደከመው ደግሞ እራሱን ያጠፋል…ወይም ሁሉም ነገር በቃኝ ብሎ ንሰሀ ገብቶ ወደ አንዱ ገዳም በመግባት መልኩሶ ቀሪ ህይወቱን በፃም እና በፀሎት ያሳልፋል…መቼስ አንዳንዴ ስንሸነፍ ወይም ስንሰበር አይደል ፊታችንን ወደፈጣሪ ማዞር የምንጀምረው ‹‹እሁድ የትንሳኤ እና የሰላም ቀን ነች..ምነው ለእኔ ሲሆን የውድቀቴ እና የመክሰሚያ እለት ሆነች›› ሲል ከራሱ ጋር አጉረመረመ
ኮማንደር መሀሪ በዛሬው እለት ሌላም አንድ ሰው ለብርቱ ጉዳይ ቀጥሮል እሳቸውም አባ ሽፍንፍን በመሰረቱት የበጎ አድራጎት ድርጅት ውስጥ በታማኝነትና ከልብ የሚሰሩትን ወይዘሮ አረገዱን ነው ይሄም ደሞ ግልፅ ነው ወረቅአለማው ያለውን ገንዘብ ጠቅላላ በመረከብ ራቁቱን ያስቀረዋል..አዎ ዋናው የኩማንደሩ ሀሳብ ከድሮ የእንጀራ አባቱ በሚቀበለው ገንዘብ ለመፈንጠዝ እና ሀብታም ለመሆን አይደለም..እንደውም ብሩን ተቀብሎት ቢያቃጥለው እንኳን ግድ የለውም…ዋናው ዓላማው እሱን ወደነበረበት የድህነት አዘቅት በመመለስ መበቀል ብቻ ነው እና ከሱ የሚቀበለውን ገንዘብ ሙሉ በሙሉ ለአባ ሽፍንፍን ድርጅት መለገስ አስቧል እናም ለዚ ነው የወይዘሮ አረገዱ የዛሬ ቀጠሮ
ቀለም ወርቅ ከዘይዘሮ አረገዱ ጋር ተመሳሳይ በሆነ ሁኔታ ተቃጥረዋል እሱም ከቀጠሮ ሰአት ቀደም ብሎ በመኪናው በሁለት ሻንጣ የተሞላ ብር አጭቆ በቀጠሮው ቦታ ቀደም ብሎ ነው የተገኘው ኮማንደር ሰአት ባይጠብቅና ወዲያው ተረክቦት እፎይ ብሎ ድህነቱን አሜን ብሎ ተቀብሎ ስለቀሪ ህይወቱ ቢጨነቅ ነው ሚሻለው
የማይደርስ የለም ሰአቱ ደረሰ ኮማንደር መሀሪ ጥንቃቄ በተሞላበት መልኩ ነው ነገሮችን የሚያስኬደው ከአንድ ቀን ቀደም ብሎ ነው አብዛኛውን ስራ የጨረሰው ለአባ ሽፍንፍን የበጎ አድራጎት ድርጅት በቋሚነት የገንዘብ ድጋፍ በሚያደርጉት በአንዱ ድርጅት ስም 8 ሚሊዎን ብር ድጋፍ እንደሚገኝና ይሄንንም እንዲያስጨርሱ በአባ ሽፍንፍን መራጭነት ወይዘሮ አረገዱ ተወክለው ነው የተላኩት
ቀለም ወርቅ ያለውን ሙሉ አስረክቦ ወደ ኦና ቤቱ በመጓዝ ላይ ይገኛል ይሄ ቤት ለጊዜው ብሎ የተከራየው ኦና ቤት ነው በዚ ቤት ምን ያሆል ጊዜ እንደሚቆይ እሱም አያውቀውም
ኮማንደር ለረጅም ጊዜ በተለያዩ ሙከራዎች ከጁ እያመለጠ እችን ቀን በጉጉት ሲጠብቃት የነበረች ቀን ነች የእንጀራ አባቱን ባዶ አስቀርቶታል በሀሳቡ የእናቱን ሀሳብ ያሳካ ያህል ነው የተሰማው ደስ የሚል በቀል።
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
አባ ሽፍንፍን ቤተክርስቲያን ቆይተው ቅዳሴ አስቀድሰው ወደቤታቸው እየተመለሱ ነው፡፡ በቤት መኪናቸው ናቸው..እራሳቸው ናቸው እየሾፈሩ ያሉት..በውስጣቸው ግን ብዙ ሀሳብ እየተተረማመሰ ነው..የዛሬዋ ቀን ብዙ በጣም ብዙ ነገሮችን ያከናወኑባት ቀን ነች…ለዓመታት የዘሩትን ዘር ያጨዱበት ውብ ቀን…ይሄንን እያሰቡ ጐጐቲ ድልድይ ጋር እንደደረሱ ያላሰቡት ነገር ገጠማቸው.. ልክ ድልድዩን ተሻግረው ሃያ ሜትር ያህል ሳይጓዙ የመኪናቸው መሪ አልታዘዝ አላቸው ..አስባልቱን እንደምንም ለቀቁና ፍሬን ይዘው ለማቆም ሞከሩ… ግን ተሳክቶላቸው ከማቆማቸው በፊት አንድ እግረኛ ላይ ወጡ… በቃ ሄዱበት እና ፊትለፊት ካገኙት አንድ የግንብ አጥር ጋር ተላትመው ቆሙ…. ወዲያው አካባቢው ድብልቅልቁ ወጣ.. ድሮም ሰው የማያጣው አካባቢ ሰላማዊ ሰልፍ የሚካሄድበት ቦታ መሰለ..፡፡ አምፑላንስ ቢደርስም የተገጨው ሰው እስትንፋሱ ወዲው ነበረ የተቋረጠችው…የሞቹ ማንነት እንደታወቀ ዘመዶቹ በቅርብ አካባቢ ስለነበሩ በአንዴ ሰፈሩን አጥለቀለቁት…በጣም ተሰሚና በአካባቢው በሀይለኝነታቸው የሚታወቁ ቤተሰቦች ናቸው…ደግነቱ በወቅቱ ፖሊስ በአካባቢው ደርሶ ስለነበረ ደንዝዘውና ፈዘው የነበሩትን አባሽፍንፍንን ቶሎ ብለው ከግርግሩ መካከል በማውጣት ወደ ፖሊስ ጣቢያ ይዘዋቸው ሄዱና ማረፊያ ቤት እንዲቆዩ አደረጓቸው… ይህም ክስተት እንደ ሰደድ እሳት በአንዴ ተሰራጭቶ በከተማዋ የዕለቱ መነጋገሪያ ሆነ …
ሄለንም ሆነች አያቷ ወሬውን እንደ ሰሙ ነበር እየበረሩ ፖሊስ ጣቢያ የደረሱት ግን በወቅቱ ምንም ማድረግ አልቻሉም መረጃዎች አጠናቅረው በ48 ሰዓት ውስጥ ፍርድ ቤት እንደሚቀርቡ እና ምን አልባት ፖሊስ ፍርድ ቤቱ የዋስ መብታቸውን ሊያከብርላቸው እንደሚችል ተነግሮቸው ወደ ቤት ተመለሱ….ቤት እንደተመለሱ ሮዝ ከአዲስ አበባ ተመልሳ ቤት ቁጭ ብላ ነበር የጠበቀቻቸው ሮዝ ከአቤል ጋር ወደ አዲስ አባባ ሄዳ ነበር ይህም በኮማንደር ትዛዝ ነበር አዲስአበባ እግሯ እንደረገጠ ነበር ሆቴሏን የዘጋችው መዝጋት ብቻም አይደለም ዕቃዎቾንም ነው የሸጠችው …ይሄን ያደረገችው በእሷ ፍቃድ አይደለም…በመሀሪ ትዕዛዝ እንጂ፡፡ ሄለንን እንዲተውላት.. እንዳይጐዳባት ነው፡፡ ለዛ ስትል ኩማደሩ እንዳዘዛት እያደረገች ነው… በአንድ ሳምንት ጊዜ ውስጥ ሆቴሏን ዘግታ ያላትን ሁሉ ሸጣ ብሩን አምጥታ ለእናቷ እንድታስረክብ አስጠንቅቆታል....የሆነውን ስትሰማ በጣም ነው የደነገጠችው…ግን ቀጥታ አባን ለመጠየቅ ፖሊስ ጣቢያ ከመሄዶ በፊት አንድ የምትሄድበት ቦታ አላት… አዎ ኩማደር መሀሪን አግኝታ በቀጣይ ከእሷ ምን እንደሚፈልግ ማወቅ አለባት ልጆን ከጥቃት ለመከላለከል እራስሽን አጥፊ ቢላት ራሱ ከማድረግ ወደኃላ አትልም አዲስአበባ ሳለች ደውሎላት ዛሬ ሰባት ሰዓት ላይ ቀጥሯታል.. አሁን ደግሞ 6 ሰዓት ሆኖል …እና መሄድ አለባት ደግሞ የቀጠሮ ሰዓቶን አርፍዳ ደርሳ ልታበሳጨው አትፈልግም..
ከሰባት ሰዓት እስከ አስራሁለት ሰዓት አንድ ቦታ ተጐልታ ኩማንደሩን ስትጠብቀው ነው የዋለችው….ሊመጣና ሊያገኛት ግን አልቻለም፡፡ በዛ ላይ ስልኩም ጥሪ አይቀበልም…አውቆ እሷን በሀሳብ ለማሰቃየት ሆነ ብሎ እንደእዛ እንዳደረገ እርግጠኛ ነች…ይሄኔ ተሸሽጐ ቀኑን ሙሉ ሲመለከታት እና ሲደሰትባት እንደዋለ ጠርጥራለች ይሄም በጣም አንጀቷን አድብኗታል…
ሄለን አባ ሽፍንፍንን ለመጠየቅ ከፖሊስ ጣቢያ እንደተመለሰች የመጣለት አንድ አሳብ በአስቸኳይ ኩማደር መሀሪን መፈለግ ነው… አዎ እሱ ብዙ ሊረዳት የሚችላቸው ጉዳዬች አሉ ቶሎ ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ ማድረግ ይችላል የዋስ መብታቸው እንዲጠበቅ እና ውጭ ሆነው ክሳቸውን እንዲከታተሉ ሊረዳት ይችላል… በዛ ላይ ከወንጀል ነጻ ሆነው እንዲወጡ የሚያደርግ ጐበዝ ጠበቃ ሊያገኝላቸው ይችላል. ስለዚህ ቅድሚያ እሱን ማግኘት እንዳለበት ወሰነች..ክፋቱ ግን ስልኩ ጥሪ አይቀበልም እቤቱ ሄደች እንደተቆለፈ ነው በእሁድ ቀን ስራ እንደሌለበት ብታውቅም ምን አልባት ለአስቸኳይ ስራ ተፈልጐ ገብቶ እንደሆነ ብላ ቢሮው ድረስ ሄዳ ጠይቃ ነበር ..ከነጋ እንዳልገባና
:
#ክፍል_ሰላሳ
:
✍ድርሰት:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
:
...ወርቅአለማው ሳይወድ በግድ 8 ሚሊዬን ብሩን ለኩማደሩ በዛሬው ቀን ለማስረከብ ተዘጋጅቷል…አዎ ምርጫ የለውም.…ግን ብሩን ማስረከብ ማለት እንዲሁ ከናጠጠ ኑሮው ወደ ድህነት መንደር ያሽቀነጥረዋል የሚለው አገላለጽ ብቻ አይገልፀውም..ይሄንን ሀብት ያፈራው በብዙ ፈተና እና መከራ ነው…ብዙ ሰው ከድቶ …ብዙ ሰው ገድሎ ከህሊናውም ከአምላኩም ተቀያሞ ያካበተውን ገንዘብ ነው፡፡ …አሁን በዚህ ወቅት ቀለምወርቅ ለመኖር ያለው ፍላጐት ተንጠፍጥፎ አልቆ ጥቂት ጠብታ ብቻነች የቀረችው….ሰሞኑን እቤቱን ዘግቶ ብቻውን ደረቅ አልኮል ሲጋት ነው የሚውለው … የሚያድረው፡፡ዛሬ ቀጠሮው ስምንት ሰዓት ላይ ነው…ስምንት ሰዓት ላይ በተቃጠሩት ቦታ በሚስጥር ይሄድና ያስረክበዋል…ከዛ ቡኃላ ምን እደሚያደርግ ምንም የሚያውቀው ነገር የለም…መኖር ከቻለ ይኖራል….መኖር ከደከመው ደግሞ እራሱን ያጠፋል…ወይም ሁሉም ነገር በቃኝ ብሎ ንሰሀ ገብቶ ወደ አንዱ ገዳም በመግባት መልኩሶ ቀሪ ህይወቱን በፃም እና በፀሎት ያሳልፋል…መቼስ አንዳንዴ ስንሸነፍ ወይም ስንሰበር አይደል ፊታችንን ወደፈጣሪ ማዞር የምንጀምረው ‹‹እሁድ የትንሳኤ እና የሰላም ቀን ነች..ምነው ለእኔ ሲሆን የውድቀቴ እና የመክሰሚያ እለት ሆነች›› ሲል ከራሱ ጋር አጉረመረመ
ኮማንደር መሀሪ በዛሬው እለት ሌላም አንድ ሰው ለብርቱ ጉዳይ ቀጥሮል እሳቸውም አባ ሽፍንፍን በመሰረቱት የበጎ አድራጎት ድርጅት ውስጥ በታማኝነትና ከልብ የሚሰሩትን ወይዘሮ አረገዱን ነው ይሄም ደሞ ግልፅ ነው ወረቅአለማው ያለውን ገንዘብ ጠቅላላ በመረከብ ራቁቱን ያስቀረዋል..አዎ ዋናው የኩማንደሩ ሀሳብ ከድሮ የእንጀራ አባቱ በሚቀበለው ገንዘብ ለመፈንጠዝ እና ሀብታም ለመሆን አይደለም..እንደውም ብሩን ተቀብሎት ቢያቃጥለው እንኳን ግድ የለውም…ዋናው ዓላማው እሱን ወደነበረበት የድህነት አዘቅት በመመለስ መበቀል ብቻ ነው እና ከሱ የሚቀበለውን ገንዘብ ሙሉ በሙሉ ለአባ ሽፍንፍን ድርጅት መለገስ አስቧል እናም ለዚ ነው የወይዘሮ አረገዱ የዛሬ ቀጠሮ
ቀለም ወርቅ ከዘይዘሮ አረገዱ ጋር ተመሳሳይ በሆነ ሁኔታ ተቃጥረዋል እሱም ከቀጠሮ ሰአት ቀደም ብሎ በመኪናው በሁለት ሻንጣ የተሞላ ብር አጭቆ በቀጠሮው ቦታ ቀደም ብሎ ነው የተገኘው ኮማንደር ሰአት ባይጠብቅና ወዲያው ተረክቦት እፎይ ብሎ ድህነቱን አሜን ብሎ ተቀብሎ ስለቀሪ ህይወቱ ቢጨነቅ ነው ሚሻለው
የማይደርስ የለም ሰአቱ ደረሰ ኮማንደር መሀሪ ጥንቃቄ በተሞላበት መልኩ ነው ነገሮችን የሚያስኬደው ከአንድ ቀን ቀደም ብሎ ነው አብዛኛውን ስራ የጨረሰው ለአባ ሽፍንፍን የበጎ አድራጎት ድርጅት በቋሚነት የገንዘብ ድጋፍ በሚያደርጉት በአንዱ ድርጅት ስም 8 ሚሊዎን ብር ድጋፍ እንደሚገኝና ይሄንንም እንዲያስጨርሱ በአባ ሽፍንፍን መራጭነት ወይዘሮ አረገዱ ተወክለው ነው የተላኩት
ቀለም ወርቅ ያለውን ሙሉ አስረክቦ ወደ ኦና ቤቱ በመጓዝ ላይ ይገኛል ይሄ ቤት ለጊዜው ብሎ የተከራየው ኦና ቤት ነው በዚ ቤት ምን ያሆል ጊዜ እንደሚቆይ እሱም አያውቀውም
ኮማንደር ለረጅም ጊዜ በተለያዩ ሙከራዎች ከጁ እያመለጠ እችን ቀን በጉጉት ሲጠብቃት የነበረች ቀን ነች የእንጀራ አባቱን ባዶ አስቀርቶታል በሀሳቡ የእናቱን ሀሳብ ያሳካ ያህል ነው የተሰማው ደስ የሚል በቀል።
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
አባ ሽፍንፍን ቤተክርስቲያን ቆይተው ቅዳሴ አስቀድሰው ወደቤታቸው እየተመለሱ ነው፡፡ በቤት መኪናቸው ናቸው..እራሳቸው ናቸው እየሾፈሩ ያሉት..በውስጣቸው ግን ብዙ ሀሳብ እየተተረማመሰ ነው..የዛሬዋ ቀን ብዙ በጣም ብዙ ነገሮችን ያከናወኑባት ቀን ነች…ለዓመታት የዘሩትን ዘር ያጨዱበት ውብ ቀን…ይሄንን እያሰቡ ጐጐቲ ድልድይ ጋር እንደደረሱ ያላሰቡት ነገር ገጠማቸው.. ልክ ድልድዩን ተሻግረው ሃያ ሜትር ያህል ሳይጓዙ የመኪናቸው መሪ አልታዘዝ አላቸው ..አስባልቱን እንደምንም ለቀቁና ፍሬን ይዘው ለማቆም ሞከሩ… ግን ተሳክቶላቸው ከማቆማቸው በፊት አንድ እግረኛ ላይ ወጡ… በቃ ሄዱበት እና ፊትለፊት ካገኙት አንድ የግንብ አጥር ጋር ተላትመው ቆሙ…. ወዲያው አካባቢው ድብልቅልቁ ወጣ.. ድሮም ሰው የማያጣው አካባቢ ሰላማዊ ሰልፍ የሚካሄድበት ቦታ መሰለ..፡፡ አምፑላንስ ቢደርስም የተገጨው ሰው እስትንፋሱ ወዲው ነበረ የተቋረጠችው…የሞቹ ማንነት እንደታወቀ ዘመዶቹ በቅርብ አካባቢ ስለነበሩ በአንዴ ሰፈሩን አጥለቀለቁት…በጣም ተሰሚና በአካባቢው በሀይለኝነታቸው የሚታወቁ ቤተሰቦች ናቸው…ደግነቱ በወቅቱ ፖሊስ በአካባቢው ደርሶ ስለነበረ ደንዝዘውና ፈዘው የነበሩትን አባሽፍንፍንን ቶሎ ብለው ከግርግሩ መካከል በማውጣት ወደ ፖሊስ ጣቢያ ይዘዋቸው ሄዱና ማረፊያ ቤት እንዲቆዩ አደረጓቸው… ይህም ክስተት እንደ ሰደድ እሳት በአንዴ ተሰራጭቶ በከተማዋ የዕለቱ መነጋገሪያ ሆነ …
ሄለንም ሆነች አያቷ ወሬውን እንደ ሰሙ ነበር እየበረሩ ፖሊስ ጣቢያ የደረሱት ግን በወቅቱ ምንም ማድረግ አልቻሉም መረጃዎች አጠናቅረው በ48 ሰዓት ውስጥ ፍርድ ቤት እንደሚቀርቡ እና ምን አልባት ፖሊስ ፍርድ ቤቱ የዋስ መብታቸውን ሊያከብርላቸው እንደሚችል ተነግሮቸው ወደ ቤት ተመለሱ….ቤት እንደተመለሱ ሮዝ ከአዲስ አበባ ተመልሳ ቤት ቁጭ ብላ ነበር የጠበቀቻቸው ሮዝ ከአቤል ጋር ወደ አዲስ አባባ ሄዳ ነበር ይህም በኮማንደር ትዛዝ ነበር አዲስአበባ እግሯ እንደረገጠ ነበር ሆቴሏን የዘጋችው መዝጋት ብቻም አይደለም ዕቃዎቾንም ነው የሸጠችው …ይሄን ያደረገችው በእሷ ፍቃድ አይደለም…በመሀሪ ትዕዛዝ እንጂ፡፡ ሄለንን እንዲተውላት.. እንዳይጐዳባት ነው፡፡ ለዛ ስትል ኩማደሩ እንዳዘዛት እያደረገች ነው… በአንድ ሳምንት ጊዜ ውስጥ ሆቴሏን ዘግታ ያላትን ሁሉ ሸጣ ብሩን አምጥታ ለእናቷ እንድታስረክብ አስጠንቅቆታል....የሆነውን ስትሰማ በጣም ነው የደነገጠችው…ግን ቀጥታ አባን ለመጠየቅ ፖሊስ ጣቢያ ከመሄዶ በፊት አንድ የምትሄድበት ቦታ አላት… አዎ ኩማደር መሀሪን አግኝታ በቀጣይ ከእሷ ምን እንደሚፈልግ ማወቅ አለባት ልጆን ከጥቃት ለመከላለከል እራስሽን አጥፊ ቢላት ራሱ ከማድረግ ወደኃላ አትልም አዲስአበባ ሳለች ደውሎላት ዛሬ ሰባት ሰዓት ላይ ቀጥሯታል.. አሁን ደግሞ 6 ሰዓት ሆኖል …እና መሄድ አለባት ደግሞ የቀጠሮ ሰዓቶን አርፍዳ ደርሳ ልታበሳጨው አትፈልግም..
ከሰባት ሰዓት እስከ አስራሁለት ሰዓት አንድ ቦታ ተጐልታ ኩማንደሩን ስትጠብቀው ነው የዋለችው….ሊመጣና ሊያገኛት ግን አልቻለም፡፡ በዛ ላይ ስልኩም ጥሪ አይቀበልም…አውቆ እሷን በሀሳብ ለማሰቃየት ሆነ ብሎ እንደእዛ እንዳደረገ እርግጠኛ ነች…ይሄኔ ተሸሽጐ ቀኑን ሙሉ ሲመለከታት እና ሲደሰትባት እንደዋለ ጠርጥራለች ይሄም በጣም አንጀቷን አድብኗታል…
ሄለን አባ ሽፍንፍንን ለመጠየቅ ከፖሊስ ጣቢያ እንደተመለሰች የመጣለት አንድ አሳብ በአስቸኳይ ኩማደር መሀሪን መፈለግ ነው… አዎ እሱ ብዙ ሊረዳት የሚችላቸው ጉዳዬች አሉ ቶሎ ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ ማድረግ ይችላል የዋስ መብታቸው እንዲጠበቅ እና ውጭ ሆነው ክሳቸውን እንዲከታተሉ ሊረዳት ይችላል… በዛ ላይ ከወንጀል ነጻ ሆነው እንዲወጡ የሚያደርግ ጐበዝ ጠበቃ ሊያገኝላቸው ይችላል. ስለዚህ ቅድሚያ እሱን ማግኘት እንዳለበት ወሰነች..ክፋቱ ግን ስልኩ ጥሪ አይቀበልም እቤቱ ሄደች እንደተቆለፈ ነው በእሁድ ቀን ስራ እንደሌለበት ብታውቅም ምን አልባት ለአስቸኳይ ስራ ተፈልጐ ገብቶ እንደሆነ ብላ ቢሮው ድረስ ሄዳ ጠይቃ ነበር ..ከነጋ እንዳልገባና
👍2❤1
ማንም እንዳላየው ነገሯትና ወደ ቤት ተመለሰች.. ቀኑን ሙሉ ከእነሱ ቤት ወደ እሱ ቤት እየተመላለሰች… ከአሁን አሁን መጥቶ ይሆን ብላ ስትሰቃይ በየአስር ደቂቃ ልዩነት ስልኩን ከፍቶ ይሆን ብላ ስትሞክር ዋለች…
12 ሰዓት ላይ አያቷ የሰሩትን እራት እና መኝታ የሚሆን ፍራሽ ይዛ ወደ ፖሊስ ጣቢያ በመሄድ ለአባ አስረከበች… ልታናግራቸው ሞክራ ነበር.. ግን በጣም መደበት ውስጥ ናቸው.. ድንጋጤውም ብስጭቱም አለቀቃቸውም…. ምንም ሊሏት አልፈለጉም ብቻ ይዛላቸው የሄደችውን ዕቃ ተረክበዋት ሸኟት።
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
ሄለን ለአያቷ የሆነ ቦታ ደርሼ መጣው በማለት ተናግራ አሁንም ተስፋ ባለመቁረጥ ወደ ኩማንደር ቤት አመራች ..አሁንም አልመጣም… እንደተለመደው ቁልፍ ከተሸሸገበት ቦታ አነሳችና ከፍታ ገባች.. መልሳ ከውስጥ ቅረቀረችውና ሶፋው ላይ ሄዳ ተኛች..ቀኑን ሙሉ ከወዲህ ወዲያ ስትባዝን ስለቆየች ደክሞታል… አዎ እዚሁ ተኝታ እስኪመጣ መጠበቅ እና አባሽፍንፍንን ከገቡበት መከራ እንዲወጡ እንዲያግዛት ማሳመን አለባት.. እሷቸው እሷን ከነአያቷ በዛ በመከራ ጊዜያቸው ጐዳና ከመውደቅ እና በረሀብ ከመጠበስ ታድገዋቸዋል..ታዲያ ዛሬ ነው ያንን ውለታቸውን በጥቂቱም ቢሆን ለመመለስ መሞከር ያለባት..አዎ ለዚህ ደግሞ ኩማንደር ይረዳታል..በዛ እርግጠኛ ነች..ይሄንን እና የመሳሰለውን እያሰበች ሳታውቀው ጭልጥ ያለ እንቅልፍ ይዞት ጥርግ አለ..በእንቅልፍ ተውጣ ምን ያህል ሰዓት እንደቆየች ባታውቅም የሞባይሎ መንጫረር ነበር ከእንቅልፎ ያባነናት..ፈጠን ብላ አነሳችው..አያቷ ነበሩ
‹‹ወይ እማዬ››
‹‹ምነው ልጄ..? የት ጠፋሽ....?››
‹‹ወይ እማዬ ሳልነግርሽ ..አባን የሚረዳ ጠበቃ ለማናገር ሀዋሳ ሄጄ መሸብኝና እዛው አደርኩ››
ታዲያ አትናገሪም… ሰው ያስባል አትይም እንዴ..?››
‹‹ይቅርታ እማ …ስለዞረብኝ በትክክል ማሰብ አልችልም.››
‹‹እሱስ ሁላችንም ነን እንደዛ የሆነው..ታዲያ የሄድሽበት ቀናሽ..?››
‹‹አዎ ቀንቶኛል ..በጥዋት እመጣለው
በይ ደህና አደሪ››ስልኩ ተዘጋ..የዋሸችው ውሸት ለራሶም አስገርሞታል…እና እዚሁ ስጠብቀው ማደሬ ነው ማለት ነው…ፈገግ አለችና ከሳሎኑን ለቃ ወደመኝታ ቤት አመራች….አልጋ እንደተነጠፈ ነው..አልጋ ልብሱን ብቻ ገለጥ አደረገችና ብርድ ልብሱ ላይ ጋደም አለች .. አዕመሮዋ በብዙ መተረማመስ ውስጥ ነው…‹እኚ ቅድስ ሰው ምን መአት ነው የመጣባቸው....?አሁን ከወንጀል ቅጣት ነፃ ቢሆኑ እንኳን በአዕምሮ ፀፀት ሲሰቃዩ ነው የሚኖሩት…ዝንብ ገድለው የማያውቁ ሰውዬ የሰውን ነፍስ የሚያህል በእጃቸው ጠፍቶ….!!!ግን በምን መመዘኛ ነው የዝንብ ነፍስ ከሰው ነፍስ ይበልጥ ሚዛን የሚደፋው....?››እራሷን ጠየቀችና ፈገግ አለች..
ለረጅም ደቂቃዎች ብትገላበጥም እንቅልፍ ሊወስዳት ስላልቻለ በተኛችበት ሆና ኮመዲኖ ላይ ያሉ መጽሀፎችን እያነሳች ማገለባበጥ ጀመረች..
💫ይቀጥላል💫
🔘ነገ የመጨረሻውን ክፍል ይዘን እንቀርባለን🔘
Like 👍👍 ማድረግ እንዳይረሳ
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
12 ሰዓት ላይ አያቷ የሰሩትን እራት እና መኝታ የሚሆን ፍራሽ ይዛ ወደ ፖሊስ ጣቢያ በመሄድ ለአባ አስረከበች… ልታናግራቸው ሞክራ ነበር.. ግን በጣም መደበት ውስጥ ናቸው.. ድንጋጤውም ብስጭቱም አለቀቃቸውም…. ምንም ሊሏት አልፈለጉም ብቻ ይዛላቸው የሄደችውን ዕቃ ተረክበዋት ሸኟት።
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
ሄለን ለአያቷ የሆነ ቦታ ደርሼ መጣው በማለት ተናግራ አሁንም ተስፋ ባለመቁረጥ ወደ ኩማንደር ቤት አመራች ..አሁንም አልመጣም… እንደተለመደው ቁልፍ ከተሸሸገበት ቦታ አነሳችና ከፍታ ገባች.. መልሳ ከውስጥ ቅረቀረችውና ሶፋው ላይ ሄዳ ተኛች..ቀኑን ሙሉ ከወዲህ ወዲያ ስትባዝን ስለቆየች ደክሞታል… አዎ እዚሁ ተኝታ እስኪመጣ መጠበቅ እና አባሽፍንፍንን ከገቡበት መከራ እንዲወጡ እንዲያግዛት ማሳመን አለባት.. እሷቸው እሷን ከነአያቷ በዛ በመከራ ጊዜያቸው ጐዳና ከመውደቅ እና በረሀብ ከመጠበስ ታድገዋቸዋል..ታዲያ ዛሬ ነው ያንን ውለታቸውን በጥቂቱም ቢሆን ለመመለስ መሞከር ያለባት..አዎ ለዚህ ደግሞ ኩማንደር ይረዳታል..በዛ እርግጠኛ ነች..ይሄንን እና የመሳሰለውን እያሰበች ሳታውቀው ጭልጥ ያለ እንቅልፍ ይዞት ጥርግ አለ..በእንቅልፍ ተውጣ ምን ያህል ሰዓት እንደቆየች ባታውቅም የሞባይሎ መንጫረር ነበር ከእንቅልፎ ያባነናት..ፈጠን ብላ አነሳችው..አያቷ ነበሩ
‹‹ወይ እማዬ››
‹‹ምነው ልጄ..? የት ጠፋሽ....?››
‹‹ወይ እማዬ ሳልነግርሽ ..አባን የሚረዳ ጠበቃ ለማናገር ሀዋሳ ሄጄ መሸብኝና እዛው አደርኩ››
ታዲያ አትናገሪም… ሰው ያስባል አትይም እንዴ..?››
‹‹ይቅርታ እማ …ስለዞረብኝ በትክክል ማሰብ አልችልም.››
‹‹እሱስ ሁላችንም ነን እንደዛ የሆነው..ታዲያ የሄድሽበት ቀናሽ..?››
‹‹አዎ ቀንቶኛል ..በጥዋት እመጣለው
በይ ደህና አደሪ››ስልኩ ተዘጋ..የዋሸችው ውሸት ለራሶም አስገርሞታል…እና እዚሁ ስጠብቀው ማደሬ ነው ማለት ነው…ፈገግ አለችና ከሳሎኑን ለቃ ወደመኝታ ቤት አመራች….አልጋ እንደተነጠፈ ነው..አልጋ ልብሱን ብቻ ገለጥ አደረገችና ብርድ ልብሱ ላይ ጋደም አለች .. አዕመሮዋ በብዙ መተረማመስ ውስጥ ነው…‹እኚ ቅድስ ሰው ምን መአት ነው የመጣባቸው....?አሁን ከወንጀል ቅጣት ነፃ ቢሆኑ እንኳን በአዕምሮ ፀፀት ሲሰቃዩ ነው የሚኖሩት…ዝንብ ገድለው የማያውቁ ሰውዬ የሰውን ነፍስ የሚያህል በእጃቸው ጠፍቶ….!!!ግን በምን መመዘኛ ነው የዝንብ ነፍስ ከሰው ነፍስ ይበልጥ ሚዛን የሚደፋው....?››እራሷን ጠየቀችና ፈገግ አለች..
ለረጅም ደቂቃዎች ብትገላበጥም እንቅልፍ ሊወስዳት ስላልቻለ በተኛችበት ሆና ኮመዲኖ ላይ ያሉ መጽሀፎችን እያነሳች ማገለባበጥ ጀመረች..
💫ይቀጥላል💫
🔘ነገ የመጨረሻውን ክፍል ይዘን እንቀርባለን🔘
Like 👍👍 ማድረግ እንዳይረሳ
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
👍2❤1
#የተቃጠለ_ልብ
:
#ክፍል_ሰላሳ_አንድ ( #የመጨረሻ_ክፍል )
:
✍ድርሰት:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
:
ከአንደኛው መጽሀፍ መሀል ያየቻቸው ሁለት ፎቶዎች ግን ተስፈንጥራ አልጋዋን ለቃ ወለሉ ላይ እንድትቆም አደረጋት…፡፡.ሰውነቷ እየተንቀጠቀጠ ነው..የምታየውን ማመን አልቻለችም..የኮማንዳሩና የወላጅ እናቷ ፎቶ ነው…አንዱ ፎቶ ሁለቱም በዋና ልብስ ሆነው ሙሉ በሙሉ አቅፎት መዋኛ ገንዳ ውስጥ ሆነው የተነሱት ነው…ሌላው ደግሞ ከንፈር ለከንፈር እየተሳሳሙ…… ይሄን ያህል ሄደዋል ብላ አታስብም ነበር ..ስልኮን አነሳችና ደወለች..እሮዝ ጋር ነው..ተነሳ..?
‹‹አሁኑኑ እፈልግሻለው››
‹‹ምነው ልጄ ምን ሆንሺብኝ..?››
‹‹መቀባጠሩን ተይና በአስቸኮይ ኩማደሩ ቤት ነይ››ስልኩን ጠረቀመችው
ሮዝ የለበሰችውን የለሊት ቢጃማ እንኳን ለመቀየር ጊዜ ማባከን አልፈለገችም…ብን ብላ ነው ግቢውን ለቃ ወደኩማንደሩ ቤት የበረረችው ..ልጄን… ልጄን ምን አደረክብኝ....?የሳሎኑን በር በርግዳ ከፈተችና ወደውስጥ ገባች…
‹‹ምን አደረገብኝ ..?ምነ ሆንሺብኝ ..?ተንደርድራ ልትጠመጠምባት ስትል ገፍትራ ከላዬ አራቀቻት….››
‹‹ይሄ የመቼ ፎቶ ነው....?››ሄለን ነች ጠያቂዋ
‹‹የቱ..? እኔጃ..››ግራ ተጋብታ መለሰች
በእጇ የያዘችውን ፎቶ ወረወረችላት .ደረቷ ላይ አርፎ ወደመሬት ወደቀ… ጎንበስ ብላ አነሳችውና ተመለከተችው..
‹‹እሺ መንም አልጀመርንም ብለሽኝ አልነበር..?››ሄለን ነች በሽሙጥ የጠየቀቻት
‹‹ያው ድሮ እኮ ነው…ግን ከተለያየን ብዙ አመት አልፎናል..?››
‹‹በቀደምለታ የመጣሽው እንታረቅ ልትይው ነበር....?››
‹‹አረበፍጽም ..ስንለያይ ተጣልተን ስለነበረ ቂም ይዞብኛል..አንቺን በማጥቃት እንዳይቀለኝ ስለፈራው ከአንቺ እንዲርቅ ልለምነው ነው…››
‹‹ኦኬ አሁን በጣም ገባኝ….ለመሆኑ ኩማደሩን እንደማፈቅረው ታቂያለሽ..?››
‹‹አታደርጊውም ልጄ..እኔ በህይወት እያለው አታደርጊውም››
‹‹አትጠራጠሪ አደርገዋለው..እንደውም ማግባት ሁሉ የምፈልገው እሱን ነው››
‹‹አረ ተይ ልጄ…እራስሽን ወጥመድ ውስጥ ለምን ትከቺያለሽ....?እሱ እኮ ውስጡ በቀል እንጂ ፍቅር የለበትም…..››
እሱ እኔን አይመለከተኝም…እንደውም እኔም አንቺን ለመበቀል ስለምፈልግ ጥሩ አጋጣሚ ነው…ለመሆኑ ምን ያል ብትበድይው ነው .. ..?ለነገሩ አንቺ አይደለሽ ምንም ብታደርጊው አይደንቀኝም….ለማንኛመው ከዛሬ ጀምሮ በመሀከላችን እንዳትገቢ ልነግርሽ ነው..አሁን የድሮ ፎቶሽን ይዘሽ ወጭልኝ…;››
‹‹በፈጠረሽ ልጄ›› እግሯ ላይ ተደፋች..
‹‹ምንም ብታርጊ ሀሳቤን አታስቀይሪኝም…ምን አልባት በአንድ ነገር..››
‹‹ምንድነው ልጄ …የፈለግሽውን ጠይቂኝ..ከዚህ ሰይጣን ራቂለኝ እንጂ ያልሺኝን ሁሉ አደርጋለው››
‹‹ያው የእኔን ጥያቄ ታውቂያለሽ… ተመሳሳይና የማይቀየር ነው…የአባቴን ማንነት ከነገርሺኝ እተወዋለው…››
‹‹አባቴን....?››ከተደፋችበት ተነሳችና መቀመጫ ይዛ ተቀመጠች
‹‹አዎ ንገሪኝ..ከእሱ እንድርቅ ከፈለግሽ ንገሪኝ››
‹‹እሺ ቁጭ በይ….ነግርሻለው››
ሁለቱም ፊት ለፊት ተፋጠው ተቀመጡ
‹‹እንግዲያው ንገሪኝ ካልሽ ምርጫ የለኝም ነግርሻለው….ግን ለምትሰሚው ነገር እራስሽን አዘጋጂ››
‹‹ግድ የለሽም መግቢያውን ተይና ወደዋናው ታሪክ በቀጥታ ግቢልኝ››
‹‹ይሄውልሽ ልጄ ግማሽ ዕድሜዬን ይሄንን ታሪክ ለሌላ ሰው ይቅርና ለእኔው ለእራሴው ለመናገር ስሸሸው የኖርኩትን ነገር ነው፡፡ይሄው ዛሬ ሳልወድ በግድ ለመናገር ተገድጄያለው፡፡እስከዛሬ ነገሩን ሚስጥር አድርጌው የኖርኩት ለእናቴ ስል ነበር..አሁን ደግሞ ለመናገር የተገደድኩት ለአንቺ ለልጄ ስል ነው..ከእናቴ ስሜትና ደህንነት ይልቅ የልጄን ስሜት እና ደህንነት አስቀድሜ ነው..መቼስ አናቴ ልጅ ማለት ምን ማለት እንደሆነ ስለምታውቅ ይቅር ትለኛለች ብዬ አስባለው፡፡
ማንኛውም የሰው ልጅ በትዝታ ፈረስ ፊቱን ወደ ኃላው አዙሮ ትናንትናውን ሲያይ መዝለል የሚፈልገው ወይም አለማሰብ የሚመኘው ወይም ምነው ባልኖርኩት ኖሮ ብሎ የሚጠየፈው በጊዜዎች ክፍተት መሀከል የተከወነ ጨለማ ታሪክ ይኖረዋል፡፡የእኔን የተለየ የሚያደርገው ግን ያለፈ ህይወቴ ውስጥ የተከሰተው ጠባሳ አይደለም መሰረዝ እንዲደበዝዝ ማድረግ እንኳን የማይቻል ስለሆነ ዕድለኛ አይደለውም፡፡
ልጄ አንቺ ለእኔ ማለት የበደሌ ምልክት፤ የክስረቴ ትርፍ ነሽ፡፡ሰው ህይወቱን የሚያሳጣው …ማንነትን የሚያወድመው ነገር ከስሮ በዛው ልክ ህይወቱን የሚያለመልምለት እና ለመኖሩ ምክንያት የሆነ ነገር ያተርፋል…እኔ ማለት እንዲያ ነኝ..የነገ ተስፋዬን፤ለመኖር የሚረዳኝን ሞራሌን፤ማንነቴን አጥቼ በምትኩ ግን አንቺን አገኘው፡፡
‹‹አረ የምትይው ነገር ምንም እየገባኝ አይደለም…››መለሰችላት ሄለን
‹‹የእኔ ህይወት ለእኔም ለእራሴ ብዙ ጊዜ አይገባኝም፡፡ግን ቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ልግባ፡፡አንቺን የወለድኩሽ ተደፍሬ ነው፡፡መቼ? ገና 15 ዓመት ሳይሞላኝ፡፡ማን የደፈረኝ ይመስልሻል..?የምትወጂው አጓቴ ነው፡፡ላስተምርሽ ብሎ ከእናቴ በአደራ ተቀብሎ አዲሳባ ወስዶ ደፈረኝ ..አስረገዘኝ …››
‹አጎቴ!!!!.. አጎቴ ማለት የማዬ ወንድም … አንቺን››
‹‹አዎ አጎቴ እኔን …ያ ማለት ደግሞ አንቺ የእሱ ልጅ ነሽ… አባትሽ ነው፡፡
‹‹እኔ አላምንም…››ሄለን ምትሆነው ምትናገረው ነገር ጠፋት
‹‹ልጄ ነፍስ ካወቅሽበት ጊዜ አንስቶ አባቴ ማን ነው ?ብለሽ ስትጠይቂኝ..የተለያየ ሰበብ እየፈጠርኩ ልነግርሽ ያልቻልኩት ነገሩ ለሰሚውም ግራ ሰለሆነብኝ ነው፡፡ ልጄ እስቲ አስቢው በገዛ አጐቴ ተደፍሬ አንቺን እንደወለድኩሽ ስትሰሚ በአንቺ ሰነ-ልቦና ላይ የሚያደርሰውን መረበሽና ተፅዕኖ በምን ማረጋገጥ እችላለው? እንደእኔ ስብርብር ብትይብኝስ.?.ከሁሉም በላይ ደግሞ ይሄ ጉዳይ እናቴ ጆሮ ይሄ ዜና ቢደርስስ ?የገዛ መንትያ ወንድሟ ከመሀጸኖ ፈልቅቃ አምጣ የወለደቻትን እና አደራ አሳድግልኝ ብላ ያስረከበቻትን ጨቅላ ልጆን በድልዱም ቢላዎ ገዝግዞ እንዳረዳት እና ህይወቷን እንዳበከተባት ብትረዳ በድንጋጤ ህይወቷ ባያልፍ እንኳን ጨርቋን ጥላ ማበዶ ይቀራል ብለሽ ታስቢያለሽ…?.ለዚህ ነው ከአንቺ ጋር ስጋጭ እና ስጣላ የኖርኩት፡፡ ለዚህ ነው እራሴን እንደ ጥፋጠኛ አስቆጥሬ ስባልግ እና ስንዘላዘል በገዛ ስህተቴ እደወለድኩሽ እዲታሰብ አድርጌ ግማሽ ዕድሜዬን እንደጋጠወጥ እና እንደ አለሌ ሸርሙጣ እየታሰብኩ በመኖር እራሴን ያሰቃየውት...እርግጥ አልዋሽም ሸርሙጣ የሚለው ስም አይገባኝም አልልሽም..በደንብ ይገባኛል..፡፡ግን በሽታ ሆኖብኝ ነው፡፡ከመደፈሬ ጋር የተፀናወተኝ እኔ እራሴ የምጠየፈው እና የምፀፀትበት ክፉ በሽታዬ ነው፡፡
ልጄ እንግዲህ እውነቱ ይሄ ነው፡፡አባትሽ የምትወጂው አጐትሽ ነው..ከአሁን ቡኃላስ እሱን መውደድሽን ትቀጥያለሽ…?እንግዲህ እሱ የአንቺ ጉዳይ ነው፡፡እኔን ግን ካጠፋውት በላይ ስቀጣ የኖርኩ ሚስኪን እናት ነኝና እባክሽ ይቅር በይኝ እና ቀሪ ህይወቴን ትንሽም ቢሆን ተስፋ እንዲኖራት እርጂኝ፡፡ከእዚህ ሰውዬ ራቂ..እሱን በጣም በድዬዋለው….ሊያገባኝ ሲዘጋጅ ነው ጥዬው ወደአዲስ አበባ የገባውት ..ስለዚህ ለአመታት ሊበቀልኝ ሲጥር እደነበረ አውቃለው..እና ልጄ ….
…ሄለን ከተቀመጠችበት ተነስታ ተንደርድራ ነው እግሯ ላይ የተደፋችባት….‹‹እማዬ የምትችይ ከሆነ ይቅር በይኝ..ባክሽ ይቅር በይኝ››እየነፈረቀች ተማፀነቻት
ሮዝ ከገባችበት መደንዘዝ ውስጥ እንደምንም ነቃችና እሷም ተከትላት ቁጢጥ በማለት ልጆን ከተደፋችበት አንስታት አቀፈቻት… አገላብጣ ሳመቻት ‹‹ልጄ ….ልጄ
:
#ክፍል_ሰላሳ_አንድ ( #የመጨረሻ_ክፍል )
:
✍ድርሰት:-በዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
:
:
:
ከአንደኛው መጽሀፍ መሀል ያየቻቸው ሁለት ፎቶዎች ግን ተስፈንጥራ አልጋዋን ለቃ ወለሉ ላይ እንድትቆም አደረጋት…፡፡.ሰውነቷ እየተንቀጠቀጠ ነው..የምታየውን ማመን አልቻለችም..የኮማንዳሩና የወላጅ እናቷ ፎቶ ነው…አንዱ ፎቶ ሁለቱም በዋና ልብስ ሆነው ሙሉ በሙሉ አቅፎት መዋኛ ገንዳ ውስጥ ሆነው የተነሱት ነው…ሌላው ደግሞ ከንፈር ለከንፈር እየተሳሳሙ…… ይሄን ያህል ሄደዋል ብላ አታስብም ነበር ..ስልኮን አነሳችና ደወለች..እሮዝ ጋር ነው..ተነሳ..?
‹‹አሁኑኑ እፈልግሻለው››
‹‹ምነው ልጄ ምን ሆንሺብኝ..?››
‹‹መቀባጠሩን ተይና በአስቸኮይ ኩማደሩ ቤት ነይ››ስልኩን ጠረቀመችው
ሮዝ የለበሰችውን የለሊት ቢጃማ እንኳን ለመቀየር ጊዜ ማባከን አልፈለገችም…ብን ብላ ነው ግቢውን ለቃ ወደኩማንደሩ ቤት የበረረችው ..ልጄን… ልጄን ምን አደረክብኝ....?የሳሎኑን በር በርግዳ ከፈተችና ወደውስጥ ገባች…
‹‹ምን አደረገብኝ ..?ምነ ሆንሺብኝ ..?ተንደርድራ ልትጠመጠምባት ስትል ገፍትራ ከላዬ አራቀቻት….››
‹‹ይሄ የመቼ ፎቶ ነው....?››ሄለን ነች ጠያቂዋ
‹‹የቱ..? እኔጃ..››ግራ ተጋብታ መለሰች
በእጇ የያዘችውን ፎቶ ወረወረችላት .ደረቷ ላይ አርፎ ወደመሬት ወደቀ… ጎንበስ ብላ አነሳችውና ተመለከተችው..
‹‹እሺ መንም አልጀመርንም ብለሽኝ አልነበር..?››ሄለን ነች በሽሙጥ የጠየቀቻት
‹‹ያው ድሮ እኮ ነው…ግን ከተለያየን ብዙ አመት አልፎናል..?››
‹‹በቀደምለታ የመጣሽው እንታረቅ ልትይው ነበር....?››
‹‹አረበፍጽም ..ስንለያይ ተጣልተን ስለነበረ ቂም ይዞብኛል..አንቺን በማጥቃት እንዳይቀለኝ ስለፈራው ከአንቺ እንዲርቅ ልለምነው ነው…››
‹‹ኦኬ አሁን በጣም ገባኝ….ለመሆኑ ኩማደሩን እንደማፈቅረው ታቂያለሽ..?››
‹‹አታደርጊውም ልጄ..እኔ በህይወት እያለው አታደርጊውም››
‹‹አትጠራጠሪ አደርገዋለው..እንደውም ማግባት ሁሉ የምፈልገው እሱን ነው››
‹‹አረ ተይ ልጄ…እራስሽን ወጥመድ ውስጥ ለምን ትከቺያለሽ....?እሱ እኮ ውስጡ በቀል እንጂ ፍቅር የለበትም…..››
እሱ እኔን አይመለከተኝም…እንደውም እኔም አንቺን ለመበቀል ስለምፈልግ ጥሩ አጋጣሚ ነው…ለመሆኑ ምን ያል ብትበድይው ነው .. ..?ለነገሩ አንቺ አይደለሽ ምንም ብታደርጊው አይደንቀኝም….ለማንኛመው ከዛሬ ጀምሮ በመሀከላችን እንዳትገቢ ልነግርሽ ነው..አሁን የድሮ ፎቶሽን ይዘሽ ወጭልኝ…;››
‹‹በፈጠረሽ ልጄ›› እግሯ ላይ ተደፋች..
‹‹ምንም ብታርጊ ሀሳቤን አታስቀይሪኝም…ምን አልባት በአንድ ነገር..››
‹‹ምንድነው ልጄ …የፈለግሽውን ጠይቂኝ..ከዚህ ሰይጣን ራቂለኝ እንጂ ያልሺኝን ሁሉ አደርጋለው››
‹‹ያው የእኔን ጥያቄ ታውቂያለሽ… ተመሳሳይና የማይቀየር ነው…የአባቴን ማንነት ከነገርሺኝ እተወዋለው…››
‹‹አባቴን....?››ከተደፋችበት ተነሳችና መቀመጫ ይዛ ተቀመጠች
‹‹አዎ ንገሪኝ..ከእሱ እንድርቅ ከፈለግሽ ንገሪኝ››
‹‹እሺ ቁጭ በይ….ነግርሻለው››
ሁለቱም ፊት ለፊት ተፋጠው ተቀመጡ
‹‹እንግዲያው ንገሪኝ ካልሽ ምርጫ የለኝም ነግርሻለው….ግን ለምትሰሚው ነገር እራስሽን አዘጋጂ››
‹‹ግድ የለሽም መግቢያውን ተይና ወደዋናው ታሪክ በቀጥታ ግቢልኝ››
‹‹ይሄውልሽ ልጄ ግማሽ ዕድሜዬን ይሄንን ታሪክ ለሌላ ሰው ይቅርና ለእኔው ለእራሴው ለመናገር ስሸሸው የኖርኩትን ነገር ነው፡፡ይሄው ዛሬ ሳልወድ በግድ ለመናገር ተገድጄያለው፡፡እስከዛሬ ነገሩን ሚስጥር አድርጌው የኖርኩት ለእናቴ ስል ነበር..አሁን ደግሞ ለመናገር የተገደድኩት ለአንቺ ለልጄ ስል ነው..ከእናቴ ስሜትና ደህንነት ይልቅ የልጄን ስሜት እና ደህንነት አስቀድሜ ነው..መቼስ አናቴ ልጅ ማለት ምን ማለት እንደሆነ ስለምታውቅ ይቅር ትለኛለች ብዬ አስባለው፡፡
ማንኛውም የሰው ልጅ በትዝታ ፈረስ ፊቱን ወደ ኃላው አዙሮ ትናንትናውን ሲያይ መዝለል የሚፈልገው ወይም አለማሰብ የሚመኘው ወይም ምነው ባልኖርኩት ኖሮ ብሎ የሚጠየፈው በጊዜዎች ክፍተት መሀከል የተከወነ ጨለማ ታሪክ ይኖረዋል፡፡የእኔን የተለየ የሚያደርገው ግን ያለፈ ህይወቴ ውስጥ የተከሰተው ጠባሳ አይደለም መሰረዝ እንዲደበዝዝ ማድረግ እንኳን የማይቻል ስለሆነ ዕድለኛ አይደለውም፡፡
ልጄ አንቺ ለእኔ ማለት የበደሌ ምልክት፤ የክስረቴ ትርፍ ነሽ፡፡ሰው ህይወቱን የሚያሳጣው …ማንነትን የሚያወድመው ነገር ከስሮ በዛው ልክ ህይወቱን የሚያለመልምለት እና ለመኖሩ ምክንያት የሆነ ነገር ያተርፋል…እኔ ማለት እንዲያ ነኝ..የነገ ተስፋዬን፤ለመኖር የሚረዳኝን ሞራሌን፤ማንነቴን አጥቼ በምትኩ ግን አንቺን አገኘው፡፡
‹‹አረ የምትይው ነገር ምንም እየገባኝ አይደለም…››መለሰችላት ሄለን
‹‹የእኔ ህይወት ለእኔም ለእራሴ ብዙ ጊዜ አይገባኝም፡፡ግን ቀጥታ ወደ ዋናው ጉዳይ ልግባ፡፡አንቺን የወለድኩሽ ተደፍሬ ነው፡፡መቼ? ገና 15 ዓመት ሳይሞላኝ፡፡ማን የደፈረኝ ይመስልሻል..?የምትወጂው አጓቴ ነው፡፡ላስተምርሽ ብሎ ከእናቴ በአደራ ተቀብሎ አዲሳባ ወስዶ ደፈረኝ ..አስረገዘኝ …››
‹አጎቴ!!!!.. አጎቴ ማለት የማዬ ወንድም … አንቺን››
‹‹አዎ አጎቴ እኔን …ያ ማለት ደግሞ አንቺ የእሱ ልጅ ነሽ… አባትሽ ነው፡፡
‹‹እኔ አላምንም…››ሄለን ምትሆነው ምትናገረው ነገር ጠፋት
‹‹ልጄ ነፍስ ካወቅሽበት ጊዜ አንስቶ አባቴ ማን ነው ?ብለሽ ስትጠይቂኝ..የተለያየ ሰበብ እየፈጠርኩ ልነግርሽ ያልቻልኩት ነገሩ ለሰሚውም ግራ ሰለሆነብኝ ነው፡፡ ልጄ እስቲ አስቢው በገዛ አጐቴ ተደፍሬ አንቺን እንደወለድኩሽ ስትሰሚ በአንቺ ሰነ-ልቦና ላይ የሚያደርሰውን መረበሽና ተፅዕኖ በምን ማረጋገጥ እችላለው? እንደእኔ ስብርብር ብትይብኝስ.?.ከሁሉም በላይ ደግሞ ይሄ ጉዳይ እናቴ ጆሮ ይሄ ዜና ቢደርስስ ?የገዛ መንትያ ወንድሟ ከመሀጸኖ ፈልቅቃ አምጣ የወለደቻትን እና አደራ አሳድግልኝ ብላ ያስረከበቻትን ጨቅላ ልጆን በድልዱም ቢላዎ ገዝግዞ እንዳረዳት እና ህይወቷን እንዳበከተባት ብትረዳ በድንጋጤ ህይወቷ ባያልፍ እንኳን ጨርቋን ጥላ ማበዶ ይቀራል ብለሽ ታስቢያለሽ…?.ለዚህ ነው ከአንቺ ጋር ስጋጭ እና ስጣላ የኖርኩት፡፡ ለዚህ ነው እራሴን እንደ ጥፋጠኛ አስቆጥሬ ስባልግ እና ስንዘላዘል በገዛ ስህተቴ እደወለድኩሽ እዲታሰብ አድርጌ ግማሽ ዕድሜዬን እንደጋጠወጥ እና እንደ አለሌ ሸርሙጣ እየታሰብኩ በመኖር እራሴን ያሰቃየውት...እርግጥ አልዋሽም ሸርሙጣ የሚለው ስም አይገባኝም አልልሽም..በደንብ ይገባኛል..፡፡ግን በሽታ ሆኖብኝ ነው፡፡ከመደፈሬ ጋር የተፀናወተኝ እኔ እራሴ የምጠየፈው እና የምፀፀትበት ክፉ በሽታዬ ነው፡፡
ልጄ እንግዲህ እውነቱ ይሄ ነው፡፡አባትሽ የምትወጂው አጐትሽ ነው..ከአሁን ቡኃላስ እሱን መውደድሽን ትቀጥያለሽ…?እንግዲህ እሱ የአንቺ ጉዳይ ነው፡፡እኔን ግን ካጠፋውት በላይ ስቀጣ የኖርኩ ሚስኪን እናት ነኝና እባክሽ ይቅር በይኝ እና ቀሪ ህይወቴን ትንሽም ቢሆን ተስፋ እንዲኖራት እርጂኝ፡፡ከእዚህ ሰውዬ ራቂ..እሱን በጣም በድዬዋለው….ሊያገባኝ ሲዘጋጅ ነው ጥዬው ወደአዲስ አበባ የገባውት ..ስለዚህ ለአመታት ሊበቀልኝ ሲጥር እደነበረ አውቃለው..እና ልጄ ….
…ሄለን ከተቀመጠችበት ተነስታ ተንደርድራ ነው እግሯ ላይ የተደፋችባት….‹‹እማዬ የምትችይ ከሆነ ይቅር በይኝ..ባክሽ ይቅር በይኝ››እየነፈረቀች ተማፀነቻት
ሮዝ ከገባችበት መደንዘዝ ውስጥ እንደምንም ነቃችና እሷም ተከትላት ቁጢጥ በማለት ልጆን ከተደፋችበት አንስታት አቀፈቻት… አገላብጣ ሳመቻት ‹‹ልጄ ….ልጄ
..ልጄ››ተንሰፈሰፈች
‹‹እማ ..ይቅር አልሺኝ?ሳላውቅ ነው ሳመናጭቅሽ የኖርኩት..ሳላውቅ ነው ሀጥያትሽን ሳበዛው የኖርኩት››
‹‹ያንቺ ጥፋት እኮ አይደለም.. አታልቅሺ ልጄ››
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
አባ ሽፍንፍንን እንደማንኛውም እስረኛ በእለቱ በተለያየ ወንጀሎች ተጠርጥረውም ሆነ እጅ ከፍንጅ ተይዘው ከታሰሩ 13 እስረኞች ጋር ነው ያሰሯቸው.. በእለቱ ብዛት ያላቸው የከተማዋ ኑዋሪዎች ወሬውን ሰምተው እሳቸውን ለመጠየቅ በፖሊስ ጣቢያ ቅጥር ግቢ ሲያጨናንቁት ነው ውለው ያመሹት..፡፡በእለቱ ወደ አመሻሹ ላይ ሁለት ሰዋች እርስ በርስ በመደባደብ አንድ ሰው ደግሞ ሌላ ሰው ደግሞ በስርቆት ወንጃል ከእስረኞቹ ጋ ተቀላቅለው 13 የነበሩት እስረኞች ቁጥር ወደ 16 አድጎ ጠባቧ የማቆያ ክፍል ተጨናንቃለች…ለአባ ሽፍንፍን ግን እስረኞቹም በማክበር የተለየ እንክብካቤ ነበር ያደረጉላቸው…ፍራሻቸውን በስርአት የሚዘረጉበት በቂ ቦታ ሰጥቷዋቸዋል…ሌላው ተደራርቦ ና ተጨናንቆ ሲተኛ እሳቸው ግን ለቀቅ ብለው ባልተጨናነቀ ሁኔታ ነበር ጀርባቸውን ያሳረፉት…በእለቱ ያጋጠማቸውን ነገር እና የሚያስከትልባቸውን ውጣ ውረድ ሲያሰላስሉ እንቀልፍ አልወሰዳቸውም ነበር…ከለሊቱ ስምንት ሰዓት አካባቢ ከእሳቸው በቅርብ ርቀት የተኙ ሌሎች እስረኞች ሲንሾካሾኩ ሰሙ… ምንድነው ብለው የለበሱትን አልጋልብስ ከጭንቅላታቸው ገለጥ አድርገው ለማየት ቀና ሊሉ ሲሉ አንድ እጅ ጉሮሮቸውን ፈጠረቃቸው ..ሊወራጩ እግሮቻቸውን ሲያንቀሳቅሱ ሌላው ጠንካራ እጅ በፍጥነት እግሮቻቸውን ከመሬቱ ጋር ሰፍቶ አስቀራቸው፡፡ የሚፋለሟቸውን ሰዎች ማንነቱ ጨለማ በመሆኑን መለያት አልተቻላቸውም…ጉሮሮቸውን ፈጥርቆ የያዘው አፋቸውንም አፈናቸውና ወደ ጆሮቸው ጠጋ ብሎ በሹክሹክታ ‹‹አንተ የተረገምክ ቄስ …ላፈሰስከው ወንድማችን ደም ቅጣቱን እየከፈልንህ ነው…. እርስ በርሳችን ተደባድበን አንተን ተከትለን የታሰርነው አውቀን መታሰር ፈልገን ነው ….አንተን ለማጥፋት ..ወንድማችን እንዳያያት የፈረድክበትን የነገዋን ፀሀይ አንተም አታያትም›› አባ ድምጽ አልባ መቃተት ቃተቱ…ግን እራሳቸውን ማትረፍ አልቻሉም ቀስ በቀስ እየዛሉ…እየዛሉ …መጨረሻ ላይ ሙሉ በሙሉ ተሸነፉ …እጅሰጡ…..እስትንፋሳቸው ተቋረጠች
ጥዋት የአባ ሽፍንፍን ከተኙበት እንደተሸፋፈኑ ከእንቅልፍ ሊነሱ አልቻሉም ነበር…ሲቀሰቀሱ ባለመስማታቸው ከላያቸው ላይ ሸፈናቸውን አልጋ ልብስ ሲገልጡት…ከእነ ግርማ ሞገሱ ያለውን የአባን የፊት ገጽ አልነበረም የተገኘው…ለመጀመሪያ ጊዜ ፊታቸው ሙሉ በሙሉ በግልጽ ለእይታ ታጋልጦ ነበር…ጉድ ተባለ በማረፊያ ክፍል ውስጥ ጩኸት እና ትርምስ ነገሰ ..ፖሊሶች አመጽ የተነሳ መስሎቸው መሳሪያቸውን አቀባብለው እና ደቅነው ቆመጣቸውን ቀስረው አካባቢውን ከበቡት…የአባ ሽፍንነፍን እሬሳ በአስቸኮይ ተሸፋፍኖ ወጣ ..ለምርመራም ወደ ሆስፒታል ተላከ ..ይሄንን የሰማው የከተማው ህዝብ ፖሊስ ጣቢያውን ወረረው ከጥዋቱ ሁለት ሰዓት ተኩል ስምንት ፖሊሶችን የጫነች ፒካፕ መኪና የፍርድ ቤት የፍተሻ ትዕዛዝ ይዛ ኩማንደር መሀሪ ቤት ደረሰች፡፡ አራቱ ፖሊሶች በፊትለፊት በኩል ያለውን የአባ ሽፍንፍን ግቢ ሲያንኮኩ የከፈተችላቸው ሮዝ ነበረች…የትዕዛዝ ወረቀቱን አሳዬት እና አልፈዋት ወደ ውስጥ ገቡ ጠቅላላ የአባ ሽፍንፍን ቤትን በርብረው ሊፈትሹ ወደ ውስጥ ገቡና ከሳሎንጀመሩ
የተቀሩት አራቱ ፖሊሶች ደግሞ በጀርባ በኩል ያለውን የኩማደር መሀሪን አጥር ጊቢ አልፈው ደረጃውን በመጠቀም ወደ ላይ ወጡ …ሲያንኮኩ ሄለን ነበረች የከፈተችላቸው…እነሱም የያዙትን የፍተሸ ትዕዛዝ ወረቀት አሳዬት እና ገፍተዋት ወደ ውስጥ ገቡ ምድር ባለው የአባ ሽፍንፍን ቤት የሚደረገው ፍተሸ እና እላይ ፎቅ ላይ የሚደረገው የኩማደር ቤት ፍተሸ ከ30 ደቂቃ ቡኃላ ከአባ ሽፍንፍን የፀሎት ቤት ወደ ላይኛው ኩማደር ወደሚኖርበት ፎቅ የሚያስወጣ መሾለኪ አግኝተው አንዱ ፖሊስ ወደ ላይ ለመውጣት መሰላል ተጠቅሞ በመውጣት ለመሹለክ ጭንቅላቱን ሲያስተካክል እላይ ኩማደር መሀሪ ቤት ከነበሩት ፖሊሶች አንድ ደግሞ በዛው ተመሳሳይ መተላለፊያ ወደታች ሊወርድ እግሩን ሲያስቀድም ተገጣጠሙ
አባ ሽፍንፍ....ኮማንደር
ኮማንደር..አባሽፍንፍን አንድ ሰው ሆነው ተገኙ
💫ተፈፀመ💫
ስለነበረን ቆይታ አጅግ በጣም አመሰግናለው🙏
Like 👍👍 ማድረግ እንዳይረሳ
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
‹‹እማ ..ይቅር አልሺኝ?ሳላውቅ ነው ሳመናጭቅሽ የኖርኩት..ሳላውቅ ነው ሀጥያትሽን ሳበዛው የኖርኩት››
‹‹ያንቺ ጥፋት እኮ አይደለም.. አታልቅሺ ልጄ››
፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦፦
አባ ሽፍንፍንን እንደማንኛውም እስረኛ በእለቱ በተለያየ ወንጀሎች ተጠርጥረውም ሆነ እጅ ከፍንጅ ተይዘው ከታሰሩ 13 እስረኞች ጋር ነው ያሰሯቸው.. በእለቱ ብዛት ያላቸው የከተማዋ ኑዋሪዎች ወሬውን ሰምተው እሳቸውን ለመጠየቅ በፖሊስ ጣቢያ ቅጥር ግቢ ሲያጨናንቁት ነው ውለው ያመሹት..፡፡በእለቱ ወደ አመሻሹ ላይ ሁለት ሰዋች እርስ በርስ በመደባደብ አንድ ሰው ደግሞ ሌላ ሰው ደግሞ በስርቆት ወንጃል ከእስረኞቹ ጋ ተቀላቅለው 13 የነበሩት እስረኞች ቁጥር ወደ 16 አድጎ ጠባቧ የማቆያ ክፍል ተጨናንቃለች…ለአባ ሽፍንፍን ግን እስረኞቹም በማክበር የተለየ እንክብካቤ ነበር ያደረጉላቸው…ፍራሻቸውን በስርአት የሚዘረጉበት በቂ ቦታ ሰጥቷዋቸዋል…ሌላው ተደራርቦ ና ተጨናንቆ ሲተኛ እሳቸው ግን ለቀቅ ብለው ባልተጨናነቀ ሁኔታ ነበር ጀርባቸውን ያሳረፉት…በእለቱ ያጋጠማቸውን ነገር እና የሚያስከትልባቸውን ውጣ ውረድ ሲያሰላስሉ እንቀልፍ አልወሰዳቸውም ነበር…ከለሊቱ ስምንት ሰዓት አካባቢ ከእሳቸው በቅርብ ርቀት የተኙ ሌሎች እስረኞች ሲንሾካሾኩ ሰሙ… ምንድነው ብለው የለበሱትን አልጋልብስ ከጭንቅላታቸው ገለጥ አድርገው ለማየት ቀና ሊሉ ሲሉ አንድ እጅ ጉሮሮቸውን ፈጠረቃቸው ..ሊወራጩ እግሮቻቸውን ሲያንቀሳቅሱ ሌላው ጠንካራ እጅ በፍጥነት እግሮቻቸውን ከመሬቱ ጋር ሰፍቶ አስቀራቸው፡፡ የሚፋለሟቸውን ሰዎች ማንነቱ ጨለማ በመሆኑን መለያት አልተቻላቸውም…ጉሮሮቸውን ፈጥርቆ የያዘው አፋቸውንም አፈናቸውና ወደ ጆሮቸው ጠጋ ብሎ በሹክሹክታ ‹‹አንተ የተረገምክ ቄስ …ላፈሰስከው ወንድማችን ደም ቅጣቱን እየከፈልንህ ነው…. እርስ በርሳችን ተደባድበን አንተን ተከትለን የታሰርነው አውቀን መታሰር ፈልገን ነው ….አንተን ለማጥፋት ..ወንድማችን እንዳያያት የፈረድክበትን የነገዋን ፀሀይ አንተም አታያትም›› አባ ድምጽ አልባ መቃተት ቃተቱ…ግን እራሳቸውን ማትረፍ አልቻሉም ቀስ በቀስ እየዛሉ…እየዛሉ …መጨረሻ ላይ ሙሉ በሙሉ ተሸነፉ …እጅሰጡ…..እስትንፋሳቸው ተቋረጠች
ጥዋት የአባ ሽፍንፍን ከተኙበት እንደተሸፋፈኑ ከእንቅልፍ ሊነሱ አልቻሉም ነበር…ሲቀሰቀሱ ባለመስማታቸው ከላያቸው ላይ ሸፈናቸውን አልጋ ልብስ ሲገልጡት…ከእነ ግርማ ሞገሱ ያለውን የአባን የፊት ገጽ አልነበረም የተገኘው…ለመጀመሪያ ጊዜ ፊታቸው ሙሉ በሙሉ በግልጽ ለእይታ ታጋልጦ ነበር…ጉድ ተባለ በማረፊያ ክፍል ውስጥ ጩኸት እና ትርምስ ነገሰ ..ፖሊሶች አመጽ የተነሳ መስሎቸው መሳሪያቸውን አቀባብለው እና ደቅነው ቆመጣቸውን ቀስረው አካባቢውን ከበቡት…የአባ ሽፍንነፍን እሬሳ በአስቸኮይ ተሸፋፍኖ ወጣ ..ለምርመራም ወደ ሆስፒታል ተላከ ..ይሄንን የሰማው የከተማው ህዝብ ፖሊስ ጣቢያውን ወረረው ከጥዋቱ ሁለት ሰዓት ተኩል ስምንት ፖሊሶችን የጫነች ፒካፕ መኪና የፍርድ ቤት የፍተሻ ትዕዛዝ ይዛ ኩማንደር መሀሪ ቤት ደረሰች፡፡ አራቱ ፖሊሶች በፊትለፊት በኩል ያለውን የአባ ሽፍንፍን ግቢ ሲያንኮኩ የከፈተችላቸው ሮዝ ነበረች…የትዕዛዝ ወረቀቱን አሳዬት እና አልፈዋት ወደ ውስጥ ገቡ ጠቅላላ የአባ ሽፍንፍን ቤትን በርብረው ሊፈትሹ ወደ ውስጥ ገቡና ከሳሎንጀመሩ
የተቀሩት አራቱ ፖሊሶች ደግሞ በጀርባ በኩል ያለውን የኩማደር መሀሪን አጥር ጊቢ አልፈው ደረጃውን በመጠቀም ወደ ላይ ወጡ …ሲያንኮኩ ሄለን ነበረች የከፈተችላቸው…እነሱም የያዙትን የፍተሸ ትዕዛዝ ወረቀት አሳዬት እና ገፍተዋት ወደ ውስጥ ገቡ ምድር ባለው የአባ ሽፍንፍን ቤት የሚደረገው ፍተሸ እና እላይ ፎቅ ላይ የሚደረገው የኩማደር ቤት ፍተሸ ከ30 ደቂቃ ቡኃላ ከአባ ሽፍንፍን የፀሎት ቤት ወደ ላይኛው ኩማደር ወደሚኖርበት ፎቅ የሚያስወጣ መሾለኪ አግኝተው አንዱ ፖሊስ ወደ ላይ ለመውጣት መሰላል ተጠቅሞ በመውጣት ለመሹለክ ጭንቅላቱን ሲያስተካክል እላይ ኩማደር መሀሪ ቤት ከነበሩት ፖሊሶች አንድ ደግሞ በዛው ተመሳሳይ መተላለፊያ ወደታች ሊወርድ እግሩን ሲያስቀድም ተገጣጠሙ
አባ ሽፍንፍ....ኮማንደር
ኮማንደር..አባሽፍንፍን አንድ ሰው ሆነው ተገኙ
💫ተፈፀመ💫
ስለነበረን ቆይታ አጅግ በጣም አመሰግናለው🙏
Like 👍👍 ማድረግ እንዳይረሳ
ማንኛዉንም አስተያየት በ @atronosebot አድርሱን
👍2
#በሕይወት_አንድ_ጥግ
ትላንትና እሁድ እነሮዛ ቤት አንድ ሰውየ መጣና በሩን አንኳኳ…… እኔ ፣መአዛና የመአዛ እናት ተመስጠን ፊልም እያየን ነበር ! ሮዛ ጎረቤቴ አብሮ አደጌ ናት ! አስቴር ደግሞ እናቷ . . .ለእኔም እናቴ ማለት ነች ኧረ …የእኔና የሮዛ ፍቅር ለብቻው ነው ከህፃንነታችን ጀምሮ ንፁህ የሆነ ምንም ፆታዊ ክጃሎት ውል ያላለበት ፍቅር እንዳለን አገር መንደሩ ምስክር ነው … እህቴ !!
ሮዚ ዩኒቨርስቲ ቆይታ ለእረፍት መምጣቷ ነበር ፡፡ የሚገረመው እናቴና የሮዛ እናት አስቴር የመረረ ጥል ያላቸው ኩርፈኞች ናቸው ! ግን እኔም እነሮዛ ቤት ሮዛም እኛ ቤት ልጆች ነን ! ስለእናቴ አስቴር ፊት ከተነሳ …‹‹ውይ ውይ የሷን ነገር አታንሳብኝ ጋኔል ….ምን ያረጋል እንዳንተ እይነት መለአክ ወለደች ››ትለኛለች እናቴን ለእኔ ታማልኛለች ! ‹‹ ቱ ሰው አይደለችምኮ !›› ትላታለች ! በእናቴ የመጣብኝን ሰው ይቅር ብየ አላውቅም አስቱ ግን ስትረግማት እንኳን ምርቃት የሚመስለኝ ለምን እንደሆነ እንጃ !
እሮዛ እኛ ቤት ስትመጣ ደግሞ እናቴ በተራዋ ለሮዛ ስለእናቷ ክፋት ጋኔልነት ትነግራታለች ‹‹ እናትሽ ….ምን እናት ናት እች እቴ …የሰይጣን ቁራጭ ከጥላዋ የተጣላች …እኔ ለሷ እንዲህ አልነበርኩም ….›› እያለች
እኔ እና ሮዚ እናቶቻችንን ረስተን እብድ ያለ ጓደኝነታችንን ቀጥለን አለን ! የሮዚ አባት በሂወት የሉም ! ‹‹ችግር የለም አባባን እንካፈላለን ›› ትላለች አንዳንድ ቀን ስንቃለድ አባባ የምትለው የእኔን አባት ነው ! ‹‹እናቶቻችን አባባን እንዳይካፈሉ ብቻ ›› እላታለሁ ‹‹ባለጌ ስድ ›› ብላ ትግል ትጀምረኛለች ቀይ ፊቷ በሃፍረት ይቀላል ! ሮዛ ቆንጆ ናት ግን ምኗ ነው ቆንጆ ቢባል አላውቅም እንዲሁ ጠቅለል አድርገው ሲመለከቷት በጣም ቆንጆ የምታሳሳ ኑሮ ምችት ያላት ልጅ ነች ! አንዳንዴ ሰውን ስንወድ ፍቅራችን የወደድነው ሰው ላይ ጎዶሎውን ሞልቶ ያሳየናል መሰል ሮዛ ጉድለት የላትም ለእኔ ! አዎ #ፍቅር አፍንጫ ፀጉር አይን ቁመት ጥርስ ከንፈር ሳይሆን አይቀርም ! ለነገሩ የሚጠይቃት ጎረምሳ ብዛትም ለሳቢነቷ ምስክር ነው !
ሮዛን የጠየቁትን ጎረምሶች እኔ እና ሮዚ የእለት ውሎ መመዝገቢያችን ላይ እንመዘግብ ነበር ! የሚገርመው ‹‹ዳይሪያችን›› አንድ ነበረች ሁለታችንም ውሏችንን ምንመዘግብባት ! ለሮዛ የሚላክ የፍቅር ደብዳቤ አብረን ነው የምናነበው እኔም ለሴት የምልከው አብረን ፅፈን እናውቃለን ! ታዲያ ሮዛ ብትሞት ለፍቅር አትሸነፍም ትምህርቷ ላይ አትደራደርም . . . ልቧ የገባም ወንድ የለም ‹‹ወንዶች ጅል ይመስሉኛል›› ትላለች አባቷ እናቷ ላይ ያደረሰው በደል ሁሉ (ነብሱን ይማረውና ) መጥፎ ጠባሳ ጥሎባታል ! አባቷ አይጠጣ አያጨስ ግን እናቷን መቀጠቀጥ ሱስ የሆነበት ሰው ነበር ጥርሷን ሁሉ አውልቆት ወርቅ ጥርስ አስተክሎላታል ! ሮዛ ልብ ውስጥ የነበረውን ወንድን የመሻት ተፈጥሯዊ ስሜትም ነቅሎ ባዶውን ትቶታል !
(አሁንም ነብሱን ይማረውና ግን የሚምረው አይመስለኝም )
እና ……ትላንትና እሁድ እነሮዛ ቤት አንድ ሰውየ መጣና በሩን አንኳኳ…… እኔ ፣መአዛና የመአዛ እናት ቡና ተፈልቶ ተመስጠን ፊልም እያየን ነበር ! እንዳጋጣሚ ለበሩ የምቀርበው እኔ ስለነበርኩ ተነስቼ በሩን ከፈትኩ ! ከተወለደ ጀምሮ ዛሬ ገና የዘነጠ የሚመስል ሙሉ ግራጫ ልብስ የለበሰ ቀጫጫና ረዥም ሰውየ በሩ ላይ እየተሸቆጠቆጠ ቁሟል ! ሰውየው ሙሉ ልብስ ቢለብስም ለምን እንደሆነ እንጃ ሙሉ ልብስ የለበሰ አይመስልም . . . መቼም ሕይወት በሰወች አይን ፊት ስታጎለህ እንኳን ሙሉ ልብስ ሙሉ ብርጌድ አሰልፈህ ብትመጣ ግርማ ሞገስ የሚባል ነገር አይጠጋህም ! ቅልል ትላለህ ! እማማ ሩቅያ እንደሚሉት ‹‹ቀድረ ቀላል ›› ትሆናለህ !
ሰላም አልኩት … እየተሸቆጠቆጠና ዳማከሴ እንደሚያሽ ሰው እጆቹን አርሰ በእርስ እያፋተገ ሰላምታየን ከወገቡ ጎብጦ መለሰልኝ ! ከርዝመቱ እና ከእንቅስቃሴው ፍጥነት የተነሳ ለሰላምታ ከወገቡ ሲታጠፍ ከላይ ተምዘግዝጎ የመጣ የሆነ ወገቡ ላይ ተሰብሮ የሚወድቅ ባህር ዛፍ ነበር የሚመስለው !
‹‹ይ….ሄ የነሮዛ ቤት ነው አይደል …›› አለና እራሱ መልሱን መለሰው ‹‹አዎ ነው አውቀዋለሁ ›› አነጋገሩ የሚርበተበትና ከአፉ የሚወጡት ቃላት በጠባብ በር እንደሚወጣ ብዙ ህዝብ የሚገፋፉ የሚተሸሹ ይመስላሉ ዝም ብየ ስመለከተው ‹‹ እ. … የሮዛ እናት ይኖራሉ ወይም አባቷ ›› አለና መልሶ ለራሱ ‹‹ አውቃለሁ አባቷ እንኳን በህይወት የሉም …ግን እናቷ . . . ›› ተርበተበተ
‹‹እናቷ አለች ›› አልኩት
‹‹ልግባ ? ›› ሲል ገነት በር ላይ የቆምኩ መልአክ የሆንኩ እስኪመስለኝ ወደቤቱ ውስጥ በጉጉት አይኖቹን ልኮ ለማየት እየሞከረ ለመነኝ (ምን የተቀመጠ መስሎት ይሆን እነዲህ የጓጓው )
‹‹ግባ ›› ብየ በሩን ለቀኩለት ገባ !! አረማመዱ የሆነ የሚጮህ አይነት ነው የሚራመድ ሳይሆን በአንድ እግሩ ብቻ የሚዘል አይነት ላይ ታች ያረገርጋል …. እድሜው ሰላሰ አምስት ቢሆን ነው ! የሮዛን እናት ( አስቱ ነው የምንላት) በሁለት እጁ ሰላም ብሎ ወደሮዛ ዞረ እርሷንም በሁለት እጁ ሰላም አላት ! ሲመለስ የእኔን እግር ረገጠና ተንገዳግዶ ጠረንጴዛ ጫፍ ላይ ተቀምጦ የነበረውን ባዶ ስኒ ከነበለው ! ስኒው ስር ቀርቶ የነበረው የረጋ የቡና ዝቃጭ ምንጣፉ ላይ ጥቁር ደብ መስሎ ተረጨ ! (ይሄ ሰው መርዶ ይዞ ነው እንዴ የመጣው ምን ያደናብረዋል )
ከ አስቱ ፊት ለፊት ተቀመጠ ! ሁላችንም ምን እንደሚል ለመስማት አይን አይኑን እናየው ጀመረ ‹‹ እ …ሰላም ነዎት ታዲያ እትየ ….አስቴር ›› አለ
‹‹እግዚአብሔር ይመስገን ደህና ነኝ ›› ፊቷ ላይ ‹‹የት ይሆን የሚያውቀኝ ›› የሚል ግርታ ይታያል በፈገግታ ልትሸፍነው ብትሞክርም አልተሳካላት !
‹‹ልጆች ሰላም ናቸው ….ማለቴ ልጅዎት …አዎ አንድ ልጅ ብቻ ነች ያለችዎ ›› አለ ወደሮዛ አየት አድርጎ ያጠናውን ነበር የሚናገረው ያስታውቃል …..ፊቱን አልቦት ነው መሰል በመዳፉ አንዴ ሞዠቀው እና መዳፉን አየት አድርጎ በኮቱ እጅጌ እንደገና ግንባሩን ጠረገው !
‹‹ደህና ናት ›› አለች አስቱ እናም ኮስተር ብላ አየችኝ ! ትካሻየን በቀስታ ወደላይ ሰበኩት … እርሷ ያየችኝ ‹‹ማነው›› ማለቷ ሲሆን እኔም በትካሻየ ምላስ ‹‹እኔጃ ›› አልኳት ለትንሽ ደይቃ እንግዳውም አቀርቅሮ አኛም እንግዳው ላይ አፍጥጠን እንደቆየን እንግዳው ተናገረ
‹‹አንተ አብርሃም ነህ …እዚህ ጎረቤት ያለከው ልጅ አይደለም እንዴ ›› አለኝ
‹‹አ . . .አዎ ››
‹‹ያው ለሮዛ ወንድሟ ማለት ነህ …ማዘርም ጋር ትቀራረባለህ ያው ልጃቸው ማለት እኮ ነህ ››
‹‹አዎ ያው ልጀ ማለት ነው ›› አለችው አስቱ
‹‹ጥሩ ያው የቤተሰብ ጉዳይ ስለምናወራ ላረጋግጥ ብየ ነው ›› አለ ወደአስቱ በፈገግታ እየተመለከተ . . .ፈገግታው ይጨንቃል ከንፈሮቹ ወይ በደንብ አይከፈቱ ወይ አይገጠሙ ሄድ መለስ እያሉ ይንቀጠቀጣሉ ! በማጭድ የተጋጠጠ የሚመስል ፂሙ ቅሪቱን ጉንጩ ላይ ዘርቶት በሽተኛ አስመስሎታል … ጥላሸት የተዘራበት አጥንታም ጉንጭ ! ደግሞ እኮ ሲያረጉ አይቶ ‹ኦ › ቅርፅ ! አፉ በፂሙ ተከቦ ሲታይ በኮሸሽላ ዙሪያውን የታጠረ የደረቀ የውሃ ጉድጓድ ይመስላል ! ወቸ ጉድ ምን ሊል ይሆን . . .ጭንቀት ገደለኝ
‹‹ የመጣሁት ሌላ የሚመጣልኝ ሰው ስለሌለ ነው .ላቀው እባላለሁ .›› አለና ድንገት ቁሞ አስቱን ሰላም አላት እኔንም ሮዛን ግን ረሳን ….‹‹ እ….ያው የመጣሁት መጥቼ መናገር ስላለብኝ እና
ትላንትና እሁድ እነሮዛ ቤት አንድ ሰውየ መጣና በሩን አንኳኳ…… እኔ ፣መአዛና የመአዛ እናት ተመስጠን ፊልም እያየን ነበር ! ሮዛ ጎረቤቴ አብሮ አደጌ ናት ! አስቴር ደግሞ እናቷ . . .ለእኔም እናቴ ማለት ነች ኧረ …የእኔና የሮዛ ፍቅር ለብቻው ነው ከህፃንነታችን ጀምሮ ንፁህ የሆነ ምንም ፆታዊ ክጃሎት ውል ያላለበት ፍቅር እንዳለን አገር መንደሩ ምስክር ነው … እህቴ !!
ሮዚ ዩኒቨርስቲ ቆይታ ለእረፍት መምጣቷ ነበር ፡፡ የሚገረመው እናቴና የሮዛ እናት አስቴር የመረረ ጥል ያላቸው ኩርፈኞች ናቸው ! ግን እኔም እነሮዛ ቤት ሮዛም እኛ ቤት ልጆች ነን ! ስለእናቴ አስቴር ፊት ከተነሳ …‹‹ውይ ውይ የሷን ነገር አታንሳብኝ ጋኔል ….ምን ያረጋል እንዳንተ እይነት መለአክ ወለደች ››ትለኛለች እናቴን ለእኔ ታማልኛለች ! ‹‹ ቱ ሰው አይደለችምኮ !›› ትላታለች ! በእናቴ የመጣብኝን ሰው ይቅር ብየ አላውቅም አስቱ ግን ስትረግማት እንኳን ምርቃት የሚመስለኝ ለምን እንደሆነ እንጃ !
እሮዛ እኛ ቤት ስትመጣ ደግሞ እናቴ በተራዋ ለሮዛ ስለእናቷ ክፋት ጋኔልነት ትነግራታለች ‹‹ እናትሽ ….ምን እናት ናት እች እቴ …የሰይጣን ቁራጭ ከጥላዋ የተጣላች …እኔ ለሷ እንዲህ አልነበርኩም ….›› እያለች
እኔ እና ሮዚ እናቶቻችንን ረስተን እብድ ያለ ጓደኝነታችንን ቀጥለን አለን ! የሮዚ አባት በሂወት የሉም ! ‹‹ችግር የለም አባባን እንካፈላለን ›› ትላለች አንዳንድ ቀን ስንቃለድ አባባ የምትለው የእኔን አባት ነው ! ‹‹እናቶቻችን አባባን እንዳይካፈሉ ብቻ ›› እላታለሁ ‹‹ባለጌ ስድ ›› ብላ ትግል ትጀምረኛለች ቀይ ፊቷ በሃፍረት ይቀላል ! ሮዛ ቆንጆ ናት ግን ምኗ ነው ቆንጆ ቢባል አላውቅም እንዲሁ ጠቅለል አድርገው ሲመለከቷት በጣም ቆንጆ የምታሳሳ ኑሮ ምችት ያላት ልጅ ነች ! አንዳንዴ ሰውን ስንወድ ፍቅራችን የወደድነው ሰው ላይ ጎዶሎውን ሞልቶ ያሳየናል መሰል ሮዛ ጉድለት የላትም ለእኔ ! አዎ #ፍቅር አፍንጫ ፀጉር አይን ቁመት ጥርስ ከንፈር ሳይሆን አይቀርም ! ለነገሩ የሚጠይቃት ጎረምሳ ብዛትም ለሳቢነቷ ምስክር ነው !
ሮዛን የጠየቁትን ጎረምሶች እኔ እና ሮዚ የእለት ውሎ መመዝገቢያችን ላይ እንመዘግብ ነበር ! የሚገርመው ‹‹ዳይሪያችን›› አንድ ነበረች ሁለታችንም ውሏችንን ምንመዘግብባት ! ለሮዛ የሚላክ የፍቅር ደብዳቤ አብረን ነው የምናነበው እኔም ለሴት የምልከው አብረን ፅፈን እናውቃለን ! ታዲያ ሮዛ ብትሞት ለፍቅር አትሸነፍም ትምህርቷ ላይ አትደራደርም . . . ልቧ የገባም ወንድ የለም ‹‹ወንዶች ጅል ይመስሉኛል›› ትላለች አባቷ እናቷ ላይ ያደረሰው በደል ሁሉ (ነብሱን ይማረውና ) መጥፎ ጠባሳ ጥሎባታል ! አባቷ አይጠጣ አያጨስ ግን እናቷን መቀጠቀጥ ሱስ የሆነበት ሰው ነበር ጥርሷን ሁሉ አውልቆት ወርቅ ጥርስ አስተክሎላታል ! ሮዛ ልብ ውስጥ የነበረውን ወንድን የመሻት ተፈጥሯዊ ስሜትም ነቅሎ ባዶውን ትቶታል !
(አሁንም ነብሱን ይማረውና ግን የሚምረው አይመስለኝም )
እና ……ትላንትና እሁድ እነሮዛ ቤት አንድ ሰውየ መጣና በሩን አንኳኳ…… እኔ ፣መአዛና የመአዛ እናት ቡና ተፈልቶ ተመስጠን ፊልም እያየን ነበር ! እንዳጋጣሚ ለበሩ የምቀርበው እኔ ስለነበርኩ ተነስቼ በሩን ከፈትኩ ! ከተወለደ ጀምሮ ዛሬ ገና የዘነጠ የሚመስል ሙሉ ግራጫ ልብስ የለበሰ ቀጫጫና ረዥም ሰውየ በሩ ላይ እየተሸቆጠቆጠ ቁሟል ! ሰውየው ሙሉ ልብስ ቢለብስም ለምን እንደሆነ እንጃ ሙሉ ልብስ የለበሰ አይመስልም . . . መቼም ሕይወት በሰወች አይን ፊት ስታጎለህ እንኳን ሙሉ ልብስ ሙሉ ብርጌድ አሰልፈህ ብትመጣ ግርማ ሞገስ የሚባል ነገር አይጠጋህም ! ቅልል ትላለህ ! እማማ ሩቅያ እንደሚሉት ‹‹ቀድረ ቀላል ›› ትሆናለህ !
ሰላም አልኩት … እየተሸቆጠቆጠና ዳማከሴ እንደሚያሽ ሰው እጆቹን አርሰ በእርስ እያፋተገ ሰላምታየን ከወገቡ ጎብጦ መለሰልኝ ! ከርዝመቱ እና ከእንቅስቃሴው ፍጥነት የተነሳ ለሰላምታ ከወገቡ ሲታጠፍ ከላይ ተምዘግዝጎ የመጣ የሆነ ወገቡ ላይ ተሰብሮ የሚወድቅ ባህር ዛፍ ነበር የሚመስለው !
‹‹ይ….ሄ የነሮዛ ቤት ነው አይደል …›› አለና እራሱ መልሱን መለሰው ‹‹አዎ ነው አውቀዋለሁ ›› አነጋገሩ የሚርበተበትና ከአፉ የሚወጡት ቃላት በጠባብ በር እንደሚወጣ ብዙ ህዝብ የሚገፋፉ የሚተሸሹ ይመስላሉ ዝም ብየ ስመለከተው ‹‹ እ. … የሮዛ እናት ይኖራሉ ወይም አባቷ ›› አለና መልሶ ለራሱ ‹‹ አውቃለሁ አባቷ እንኳን በህይወት የሉም …ግን እናቷ . . . ›› ተርበተበተ
‹‹እናቷ አለች ›› አልኩት
‹‹ልግባ ? ›› ሲል ገነት በር ላይ የቆምኩ መልአክ የሆንኩ እስኪመስለኝ ወደቤቱ ውስጥ በጉጉት አይኖቹን ልኮ ለማየት እየሞከረ ለመነኝ (ምን የተቀመጠ መስሎት ይሆን እነዲህ የጓጓው )
‹‹ግባ ›› ብየ በሩን ለቀኩለት ገባ !! አረማመዱ የሆነ የሚጮህ አይነት ነው የሚራመድ ሳይሆን በአንድ እግሩ ብቻ የሚዘል አይነት ላይ ታች ያረገርጋል …. እድሜው ሰላሰ አምስት ቢሆን ነው ! የሮዛን እናት ( አስቱ ነው የምንላት) በሁለት እጁ ሰላም ብሎ ወደሮዛ ዞረ እርሷንም በሁለት እጁ ሰላም አላት ! ሲመለስ የእኔን እግር ረገጠና ተንገዳግዶ ጠረንጴዛ ጫፍ ላይ ተቀምጦ የነበረውን ባዶ ስኒ ከነበለው ! ስኒው ስር ቀርቶ የነበረው የረጋ የቡና ዝቃጭ ምንጣፉ ላይ ጥቁር ደብ መስሎ ተረጨ ! (ይሄ ሰው መርዶ ይዞ ነው እንዴ የመጣው ምን ያደናብረዋል )
ከ አስቱ ፊት ለፊት ተቀመጠ ! ሁላችንም ምን እንደሚል ለመስማት አይን አይኑን እናየው ጀመረ ‹‹ እ …ሰላም ነዎት ታዲያ እትየ ….አስቴር ›› አለ
‹‹እግዚአብሔር ይመስገን ደህና ነኝ ›› ፊቷ ላይ ‹‹የት ይሆን የሚያውቀኝ ›› የሚል ግርታ ይታያል በፈገግታ ልትሸፍነው ብትሞክርም አልተሳካላት !
‹‹ልጆች ሰላም ናቸው ….ማለቴ ልጅዎት …አዎ አንድ ልጅ ብቻ ነች ያለችዎ ›› አለ ወደሮዛ አየት አድርጎ ያጠናውን ነበር የሚናገረው ያስታውቃል …..ፊቱን አልቦት ነው መሰል በመዳፉ አንዴ ሞዠቀው እና መዳፉን አየት አድርጎ በኮቱ እጅጌ እንደገና ግንባሩን ጠረገው !
‹‹ደህና ናት ›› አለች አስቱ እናም ኮስተር ብላ አየችኝ ! ትካሻየን በቀስታ ወደላይ ሰበኩት … እርሷ ያየችኝ ‹‹ማነው›› ማለቷ ሲሆን እኔም በትካሻየ ምላስ ‹‹እኔጃ ›› አልኳት ለትንሽ ደይቃ እንግዳውም አቀርቅሮ አኛም እንግዳው ላይ አፍጥጠን እንደቆየን እንግዳው ተናገረ
‹‹አንተ አብርሃም ነህ …እዚህ ጎረቤት ያለከው ልጅ አይደለም እንዴ ›› አለኝ
‹‹አ . . .አዎ ››
‹‹ያው ለሮዛ ወንድሟ ማለት ነህ …ማዘርም ጋር ትቀራረባለህ ያው ልጃቸው ማለት እኮ ነህ ››
‹‹አዎ ያው ልጀ ማለት ነው ›› አለችው አስቱ
‹‹ጥሩ ያው የቤተሰብ ጉዳይ ስለምናወራ ላረጋግጥ ብየ ነው ›› አለ ወደአስቱ በፈገግታ እየተመለከተ . . .ፈገግታው ይጨንቃል ከንፈሮቹ ወይ በደንብ አይከፈቱ ወይ አይገጠሙ ሄድ መለስ እያሉ ይንቀጠቀጣሉ ! በማጭድ የተጋጠጠ የሚመስል ፂሙ ቅሪቱን ጉንጩ ላይ ዘርቶት በሽተኛ አስመስሎታል … ጥላሸት የተዘራበት አጥንታም ጉንጭ ! ደግሞ እኮ ሲያረጉ አይቶ ‹ኦ › ቅርፅ ! አፉ በፂሙ ተከቦ ሲታይ በኮሸሽላ ዙሪያውን የታጠረ የደረቀ የውሃ ጉድጓድ ይመስላል ! ወቸ ጉድ ምን ሊል ይሆን . . .ጭንቀት ገደለኝ
‹‹ የመጣሁት ሌላ የሚመጣልኝ ሰው ስለሌለ ነው .ላቀው እባላለሁ .›› አለና ድንገት ቁሞ አስቱን ሰላም አላት እኔንም ሮዛን ግን ረሳን ….‹‹ እ….ያው የመጣሁት መጥቼ መናገር ስላለብኝ እና
👍3🔥1
. . . ›› ስልኩ ጮኸች ልክ እንደአይጥ ነበር ፂው ፂው እያለች የጮኸችው …. ገና ሳያወጣት ስልኳን ‹‹ቀድረ ቀላል ›› መሆኗን አውቂያታለሁ … እጁን እስከክንዱ ሱሪው ኪስ ውስጥ ከተተና ዙሪያዋን በፕላስተር መቀነት የተተበተበች ቀይ ስልክ አወጣ (ይሄው እንዳልከዋት ናት ካልኳትም ትብሳለች) …. ስልኳን ከኪሱ ሲያወጣት ጩኸቷ ተቋረጠ … የሆነ ነገሯ ኪሱ ውስጥ ስለቀረ እንደገና ኪሱን ፈትሾ ክዳኗንና ባትሪዋን አወጣ ተበታትና ነበር የወጣችው . . .በጥንቃቄ ገጣጠመና ኮቱ ኪስ ውስጥ አስቀምጦ ወሬውን ቀጠለ
‹‹ ….እና የመጣሁት መጥቼ እርሰዎን ለማግኘት ነበር…..ያው አገኝቼዎታለሁ ›› ብሎ ፈገግ አለ ! አስቱን እንዳገኛት ለራሱ አላመነም መሰል !
‹‹አዎ አግኝተኸኛል …ከየት ነው ግን የመጣሃው እንደው ዘነጋሁህ መሰል አላወኩህም ›› አለች በጨዋነት
‹‹አ ……ይ አልዘነጉኝም ….ድሮም አያውቁኝም ›› አለ
‹‹ኧረ ….እንደዛ ነው ? …እምምም ታዲያ እኔን እንዴት አወከኝ ››
‹‹አላወኩዎትም . . . ያው ልተዋወቅዎት ነው የመጣሁት ›› እልሄን ነበር ያስጨረሰኝ ….ኤጭጭ ወደዚያ ማን እንደሆንክ ተናገር ›› ማለት አመሮኝ ነበር ! እግዜር ይይለት መንዛዛቱን ቀጠለው
‹‹ ሰው እኮ ደፍሮ ካልተዋወቀ መቸስ …››
‹‹ልክ ነው ›› አለች አስቱ እንዲናገር ለማደፋፈር እንጅ ያላለቀ አረፍተ ነገር መቸም ቢሆን ልክ ሁኖ አያውቅም !
‹‹የመጣሁት . . . ለዚህ ነው እኔም ››
‹‹ለምን ? ›› አለች አስቱ ገርሟት
‹‹ያው ለመተዋወቅና ከተዋወቅን በኋላ አንዳንድ ቤተሰባዊ ጉዳዮችን ለመነጋገር ››
‹‹ይሄው ተዋወቅን እስቲ የመጣህበትን ንገረኝ ›› አስቱ ትንሽ ኮስተር ያለች መሰለኝ
‹‹የመጣሁት ያው ሮዛን …ማለቴ ልጅዎትን ሮዛን ላገባት ስለፈለኩ እርስዎ እንዲፈቅዱልኝ ነው …. እባክወትን እማማ አስቴር ›› ብሎ ተንደርድሮ አስቱ እግር ስር ተደፋ …ቀስ ብየ ወደ ሮዛ ዞርኩ ሶፋ ላይ ሳይሆን ኤሌክትሪክ ወንበር ላይ እንዳስቀመጡት የሞት ፍርደኛ ደርቃ ቀርታለች ፡፡ ሙልት ያሉ ቀይ ጉንጮቿ ገረጥተው አይኗ ባዶ ጠርሙዝ መስሏል !
‹‹ኧረ ተነስ ተነስ የኔ ልጅ›› አለች አስቱ ምኑም ምኑም እንዳልጣማት ታስታውቃለች ! ልጁ ተነስቶ ቆመና ‹‹እሽ አሉኝ ማዘር›› ሲል በጉጉት ጠየቀ
‹‹አክብረኸኝ ስለመጣህ ተባረክ ….ግን አሁን ዘመኑ ሰልጥኗል ማነህ …….››
‹‹ላቀው›› አለ እራሳችሁ ተነጋገሩ እዛው ›› ብላ ሮዚን አጋፈጠቻት
ሮዚ በርግጋ ተነሳች ከዛም ‹‹ ምናይነቱ ነው ›› ብላ ወደገዋዳ ገባች
አስቱ ግራ ተጋብታ እንዲህ አለችው ‹‹ እንደው ወጉም በሃሉም እንዲህ አልነበረም … ቢጠፋ ቢጠፋ ያንተ ቢጤ እንኳን አንድ ሁለት ሰው ይላካል . . .ሰተት ተብሎ ነውር እኮ ነው ››
‹‹አስቤ ነበር . . .›› አለ አንገቱን ደፍቶ ግን ሰው አጣሁ ! ዘመድም የለኝም … እና ደግሞ የምነግራቸው ሰወች ሁሉ ‹‹ለራስህ ሳትሆን ሚስት …ጠግበህ ሳትበላ ሌላ እዳ መጨመር እያሉ አሸማቀቁኝ ….አስቤ ነበር ሰው የለኝም …..አስቤ ነበር ሮዛን ስለወደድኳት ነው …እንደው እሽ ቢሉኝም ቀጥሎ ምን አባቴ አደርግ እንደነበር እንጃ እራሴ እሷን በማሰብ ከሚፈነዳ እንዲህ ነገሩን አፈንድቸው ይለይለት ብየ ነው ….ሮዛን እወዳታለሁ ሮዛ ቀይ ቆንጆ ልጅ ናት ….. ሰው ለራሱ ሽማግሌ ቢሆን አልኩ ….ትክክለኛው ሽማግሌ እኔ ነኝ የሮዛን ፍቅር ምን ያህል እንዳለምኩት የሚያውቅ ሽማግሌ ማን አለ ….በማድርባት የፈራረሰች ቤት ብርሃን የዘራችው ማናት ሮዛ ናት ….ሮዛ የእርሰዎ ልጅ …….ማንም እንደሰው በማያይብኝ አገር እንደጥራጊ በተጣልኩበት መንደር ሰው መሆኔን ለልቤ የነገረው የሮዛ ፍቅር ነው …..ሮዛ የእርሰዎ ልጅ ›› ወደበሩ መንገድ ጀመረ አነጋገሩ ተረጋግቶ ነበር ፍርሃቱ ሁሉ ጠፍቶ !
‹‹… መቼስ የፈጣሪ ትልቅነት ይሄን ፍቅር ሰው እንኳን ቀና ብየ የማላይ ትንሽ ሰው ላይ ጥሎት ሰው ፊት አቆመኝ …እንደው ሰው ልሁን ብየ እንጂ እሱስ እሽ ቢሉኝም ሮዛን የት እንደምወስዳት እንጃ … ሮዛ እኮ … አራት አመት ከልጅነቷ ጀምሮ አስራ ሁለተኛ ክፍል እስክትሆን . . . ዩኒቨርስቲ እስክትገባ ስወዳት ስወዳት ስወዳት ከረምኩ . . .
አልተማርኩም ..... እንደው የእግዜር ነገር እኔ ላይ ይሄን ፍቅር ቢጥለው እኔው ሽማግሌ ሆንኩ …ሆድህን ሳትሞላ ይላሉ ፍቅር በሆድ ይመስል ለራስህ ሳትሆን ይላሉ ምንድነው እኔ እኔ ማለት ?….ለራስ ከሆኑ በኋላ በተረፈው ይፈቀራል እንዴ . . . እራስን ጥሎ እንጅ ለሌላው መኖር … ሮዛን ….የእርስዎን ልጅ ወድጄ ስንት አመት ሙሉ ……ዘመድ የለኝም ሮዛን እያሰብኩ ሽ እልፍ ሁኜ ኖርኩ . . . ማንም አይደለሁም ለራስ ሲቆርሱ አያሳንሱ ይባል እንጅ ቅሉ ስለራሴ አብዝቼም አሳንሼም የምቆርሰው የሌለኝ ኑሮ ቆራርሶ እዚህ ያደረሰኝ ከንቱ ነኝ …ሮዛ የአንቱ ልጅ ግን በሂወቴ ውስጥ ትልቋ ቁራሽ ትልቅ ድርሻየ ነበረች ! ሮዛ የአንቱ ልጅ . . .
‹‹ . . . ሳያት እኮ ልቤ ውስጥ ገነት ይፈጠራል … ፍቅሯ እንደግዜር የገነቱ አስተዳዳሪ …መንገዱ ምንድነው የሚነጠፍበት …ሮዛ ስታልፍ ቢጫ ይሆናል … ሮዛ ስትስቅ በደስታ አለቅሳለሁ እጆቿ እንደሩቅ አገር ህልም ናቸው እግሮቿ … ደህና ዋልሽ አልከዋት አንድ ቀን አየት አድርጋኝ በዝምታ አለፈች …..አየችኝ አይኖቿ አዩኝ ቢያንስ የምታይ ሰው ነኝ በክፉም ይሁን በደግ መታየት መኖርን ነው የሚገልፀው ሮዛ አየችኝ አይኖቿ ካለመኖር ፈውሰውኝ ይሄው አለሁ ….›› አለና በሃሴት ፈገግ አለ ከንፈሮቹ አልተንቀጠቀጡም በነፃነት ፈገገ !
ከተቀመጠበት ተነሳና ከቤት ወጣ ሲወጣ አንዴ የበሩ ጉበን አናቱን ገጨው …. ደህና ዋሉም አላለ ! ተከትየው ወጣሁና በሩ ላይ ቁሜ በግርምት አየሁት . . .የማይሰማ ነገር እያነበነበ በጣም የሰፋው ሱሪው እጅግ በጣም የሰፋበት ኮቱ እየተርገበገቡ እየተውለበለቡ …..ሆድ የባሰው አገር ባንዲራ መስለው …..ወደታች ወረደ እየተጣደፈ . . . ከሩቅ ሳየው ከኋላው አሳዘነኝ ! ከዛ በኋላ እስከማታ እኔም ሮዛም አስቱም ስለዚህ ጉዳይ አንዲትም ነገር ትንፍሽ አላልንም በየፊናችን እያሰብነው እንደነበር ግን አያጠየይቅም !
ማታ ወደቤቴ ስሄድ አስቱ ሮዚ ሸኘችኝ እንደሁል ጊዜው እኛ ግቢ በር ላይ ቁመን ከላይ ጨረቃ ከታች የነፍሳት ሲርሲርታ እና የንፋስ ፉጨት ማየለበት ጨለማ ውስጥ ሮዛ ለስለስ ባለ ድምፅ እንዲህ አለችኝ ‹‹አብርሽ የቅድሙ ሰውየ አሳዘነኝ ሙሉ ቀን ሌላ ነገር ማሰብ አልቻልኩም . . . ››
‹‹እኔስ ብትይ ››
‹‹ግን እዚህ ሰፈር አይተኸው ታውቃለህ እንዴ ››
‹‹እኔጃ አላስታወስኩትም ›› ዝምምምምምምምምምመምምምም
ምምምምምምምምምምምምም ዛፎች ይንኮሻኮሻሉ ነፍሳት ሲር ሲር ፂው ፂው ይላሉ …ጨረቃ እንደትልቅ የቅቤ እንክብክብ ወዛም ብርሃኗ በእኛ ላይ እየቀለጠ ፍስስስ ይላል …..የጨለማ ድርቀቱን እያረሰረሰ …
‹‹ ቁመቱ ደግሞ ሲያምር ›› አለች ሮዛ ልስልስ ባለ እንደጨረቃ በሚቀልጥ ድምፅ ….. ለመጀመሪያ ጊዜ ወንድ ስታደንቅ ሰማሁ !
💫ተፈፀመ💫
🔘አሌክስ አብርሃም🔘
‹‹ ….እና የመጣሁት መጥቼ እርሰዎን ለማግኘት ነበር…..ያው አገኝቼዎታለሁ ›› ብሎ ፈገግ አለ ! አስቱን እንዳገኛት ለራሱ አላመነም መሰል !
‹‹አዎ አግኝተኸኛል …ከየት ነው ግን የመጣሃው እንደው ዘነጋሁህ መሰል አላወኩህም ›› አለች በጨዋነት
‹‹አ ……ይ አልዘነጉኝም ….ድሮም አያውቁኝም ›› አለ
‹‹ኧረ ….እንደዛ ነው ? …እምምም ታዲያ እኔን እንዴት አወከኝ ››
‹‹አላወኩዎትም . . . ያው ልተዋወቅዎት ነው የመጣሁት ›› እልሄን ነበር ያስጨረሰኝ ….ኤጭጭ ወደዚያ ማን እንደሆንክ ተናገር ›› ማለት አመሮኝ ነበር ! እግዜር ይይለት መንዛዛቱን ቀጠለው
‹‹ ሰው እኮ ደፍሮ ካልተዋወቀ መቸስ …››
‹‹ልክ ነው ›› አለች አስቱ እንዲናገር ለማደፋፈር እንጅ ያላለቀ አረፍተ ነገር መቸም ቢሆን ልክ ሁኖ አያውቅም !
‹‹የመጣሁት . . . ለዚህ ነው እኔም ››
‹‹ለምን ? ›› አለች አስቱ ገርሟት
‹‹ያው ለመተዋወቅና ከተዋወቅን በኋላ አንዳንድ ቤተሰባዊ ጉዳዮችን ለመነጋገር ››
‹‹ይሄው ተዋወቅን እስቲ የመጣህበትን ንገረኝ ›› አስቱ ትንሽ ኮስተር ያለች መሰለኝ
‹‹የመጣሁት ያው ሮዛን …ማለቴ ልጅዎትን ሮዛን ላገባት ስለፈለኩ እርስዎ እንዲፈቅዱልኝ ነው …. እባክወትን እማማ አስቴር ›› ብሎ ተንደርድሮ አስቱ እግር ስር ተደፋ …ቀስ ብየ ወደ ሮዛ ዞርኩ ሶፋ ላይ ሳይሆን ኤሌክትሪክ ወንበር ላይ እንዳስቀመጡት የሞት ፍርደኛ ደርቃ ቀርታለች ፡፡ ሙልት ያሉ ቀይ ጉንጮቿ ገረጥተው አይኗ ባዶ ጠርሙዝ መስሏል !
‹‹ኧረ ተነስ ተነስ የኔ ልጅ›› አለች አስቱ ምኑም ምኑም እንዳልጣማት ታስታውቃለች ! ልጁ ተነስቶ ቆመና ‹‹እሽ አሉኝ ማዘር›› ሲል በጉጉት ጠየቀ
‹‹አክብረኸኝ ስለመጣህ ተባረክ ….ግን አሁን ዘመኑ ሰልጥኗል ማነህ …….››
‹‹ላቀው›› አለ እራሳችሁ ተነጋገሩ እዛው ›› ብላ ሮዚን አጋፈጠቻት
ሮዚ በርግጋ ተነሳች ከዛም ‹‹ ምናይነቱ ነው ›› ብላ ወደገዋዳ ገባች
አስቱ ግራ ተጋብታ እንዲህ አለችው ‹‹ እንደው ወጉም በሃሉም እንዲህ አልነበረም … ቢጠፋ ቢጠፋ ያንተ ቢጤ እንኳን አንድ ሁለት ሰው ይላካል . . .ሰተት ተብሎ ነውር እኮ ነው ››
‹‹አስቤ ነበር . . .›› አለ አንገቱን ደፍቶ ግን ሰው አጣሁ ! ዘመድም የለኝም … እና ደግሞ የምነግራቸው ሰወች ሁሉ ‹‹ለራስህ ሳትሆን ሚስት …ጠግበህ ሳትበላ ሌላ እዳ መጨመር እያሉ አሸማቀቁኝ ….አስቤ ነበር ሰው የለኝም …..አስቤ ነበር ሮዛን ስለወደድኳት ነው …እንደው እሽ ቢሉኝም ቀጥሎ ምን አባቴ አደርግ እንደነበር እንጃ እራሴ እሷን በማሰብ ከሚፈነዳ እንዲህ ነገሩን አፈንድቸው ይለይለት ብየ ነው ….ሮዛን እወዳታለሁ ሮዛ ቀይ ቆንጆ ልጅ ናት ….. ሰው ለራሱ ሽማግሌ ቢሆን አልኩ ….ትክክለኛው ሽማግሌ እኔ ነኝ የሮዛን ፍቅር ምን ያህል እንዳለምኩት የሚያውቅ ሽማግሌ ማን አለ ….በማድርባት የፈራረሰች ቤት ብርሃን የዘራችው ማናት ሮዛ ናት ….ሮዛ የእርሰዎ ልጅ …….ማንም እንደሰው በማያይብኝ አገር እንደጥራጊ በተጣልኩበት መንደር ሰው መሆኔን ለልቤ የነገረው የሮዛ ፍቅር ነው …..ሮዛ የእርሰዎ ልጅ ›› ወደበሩ መንገድ ጀመረ አነጋገሩ ተረጋግቶ ነበር ፍርሃቱ ሁሉ ጠፍቶ !
‹‹… መቼስ የፈጣሪ ትልቅነት ይሄን ፍቅር ሰው እንኳን ቀና ብየ የማላይ ትንሽ ሰው ላይ ጥሎት ሰው ፊት አቆመኝ …እንደው ሰው ልሁን ብየ እንጂ እሱስ እሽ ቢሉኝም ሮዛን የት እንደምወስዳት እንጃ … ሮዛ እኮ … አራት አመት ከልጅነቷ ጀምሮ አስራ ሁለተኛ ክፍል እስክትሆን . . . ዩኒቨርስቲ እስክትገባ ስወዳት ስወዳት ስወዳት ከረምኩ . . .
አልተማርኩም ..... እንደው የእግዜር ነገር እኔ ላይ ይሄን ፍቅር ቢጥለው እኔው ሽማግሌ ሆንኩ …ሆድህን ሳትሞላ ይላሉ ፍቅር በሆድ ይመስል ለራስህ ሳትሆን ይላሉ ምንድነው እኔ እኔ ማለት ?….ለራስ ከሆኑ በኋላ በተረፈው ይፈቀራል እንዴ . . . እራስን ጥሎ እንጅ ለሌላው መኖር … ሮዛን ….የእርስዎን ልጅ ወድጄ ስንት አመት ሙሉ ……ዘመድ የለኝም ሮዛን እያሰብኩ ሽ እልፍ ሁኜ ኖርኩ . . . ማንም አይደለሁም ለራስ ሲቆርሱ አያሳንሱ ይባል እንጅ ቅሉ ስለራሴ አብዝቼም አሳንሼም የምቆርሰው የሌለኝ ኑሮ ቆራርሶ እዚህ ያደረሰኝ ከንቱ ነኝ …ሮዛ የአንቱ ልጅ ግን በሂወቴ ውስጥ ትልቋ ቁራሽ ትልቅ ድርሻየ ነበረች ! ሮዛ የአንቱ ልጅ . . .
‹‹ . . . ሳያት እኮ ልቤ ውስጥ ገነት ይፈጠራል … ፍቅሯ እንደግዜር የገነቱ አስተዳዳሪ …መንገዱ ምንድነው የሚነጠፍበት …ሮዛ ስታልፍ ቢጫ ይሆናል … ሮዛ ስትስቅ በደስታ አለቅሳለሁ እጆቿ እንደሩቅ አገር ህልም ናቸው እግሮቿ … ደህና ዋልሽ አልከዋት አንድ ቀን አየት አድርጋኝ በዝምታ አለፈች …..አየችኝ አይኖቿ አዩኝ ቢያንስ የምታይ ሰው ነኝ በክፉም ይሁን በደግ መታየት መኖርን ነው የሚገልፀው ሮዛ አየችኝ አይኖቿ ካለመኖር ፈውሰውኝ ይሄው አለሁ ….›› አለና በሃሴት ፈገግ አለ ከንፈሮቹ አልተንቀጠቀጡም በነፃነት ፈገገ !
ከተቀመጠበት ተነሳና ከቤት ወጣ ሲወጣ አንዴ የበሩ ጉበን አናቱን ገጨው …. ደህና ዋሉም አላለ ! ተከትየው ወጣሁና በሩ ላይ ቁሜ በግርምት አየሁት . . .የማይሰማ ነገር እያነበነበ በጣም የሰፋው ሱሪው እጅግ በጣም የሰፋበት ኮቱ እየተርገበገቡ እየተውለበለቡ …..ሆድ የባሰው አገር ባንዲራ መስለው …..ወደታች ወረደ እየተጣደፈ . . . ከሩቅ ሳየው ከኋላው አሳዘነኝ ! ከዛ በኋላ እስከማታ እኔም ሮዛም አስቱም ስለዚህ ጉዳይ አንዲትም ነገር ትንፍሽ አላልንም በየፊናችን እያሰብነው እንደነበር ግን አያጠየይቅም !
ማታ ወደቤቴ ስሄድ አስቱ ሮዚ ሸኘችኝ እንደሁል ጊዜው እኛ ግቢ በር ላይ ቁመን ከላይ ጨረቃ ከታች የነፍሳት ሲርሲርታ እና የንፋስ ፉጨት ማየለበት ጨለማ ውስጥ ሮዛ ለስለስ ባለ ድምፅ እንዲህ አለችኝ ‹‹አብርሽ የቅድሙ ሰውየ አሳዘነኝ ሙሉ ቀን ሌላ ነገር ማሰብ አልቻልኩም . . . ››
‹‹እኔስ ብትይ ››
‹‹ግን እዚህ ሰፈር አይተኸው ታውቃለህ እንዴ ››
‹‹እኔጃ አላስታወስኩትም ›› ዝምምምምምምምምምመምምምም
ምምምምምምምምምምምምም ዛፎች ይንኮሻኮሻሉ ነፍሳት ሲር ሲር ፂው ፂው ይላሉ …ጨረቃ እንደትልቅ የቅቤ እንክብክብ ወዛም ብርሃኗ በእኛ ላይ እየቀለጠ ፍስስስ ይላል …..የጨለማ ድርቀቱን እያረሰረሰ …
‹‹ ቁመቱ ደግሞ ሲያምር ›› አለች ሮዛ ልስልስ ባለ እንደጨረቃ በሚቀልጥ ድምፅ ….. ለመጀመሪያ ጊዜ ወንድ ስታደንቅ ሰማሁ !
💫ተፈፀመ💫
🔘አሌክስ አብርሃም🔘
👍1