# ሚስቴና አባቷ!!
/በጥላሁን ተስፋዬ/
ክፍል -አንድ
በሰርጌ ሰሞን ነው። የሚሽቴ አባት ደግሰው በጠሩን ድግስ ላይ ተታደሙት መሀል ታመታት በፊት የኔን ሚሽት ታላቅ እህት ታገባው ጥጋቡ መሸሻ ጋር ቁጭ ብለን ትንጨዋወት ተፊት ለፉታችን ተባልንጀራዎቻቸው ጋር በሚያስፈራ ግርማ ሞገስ ተቀምጠው ወደሚያወጉት አቶ ዘርጋው በአይኑ እያመላከተይ።
"ዘርጋውን እንዴት አገኘኸው ? "አለይ።
አቶ ዘርጋው የሚሽቴ አባት ቲሆኑ በጥቅሉ ስድስት ሴት ልጆይ አሏቸው። ተስድስቱ ሁለቱ ገና ያላገቡ ቲሆን የኔዋን ጨምሮ አራቱ አግብተዋልይ ። አንዷ መፋታቷን ሰምቻለሁ።
"እንዴት አገኘሀቸው ስትል አልገባኝም!" አልሁት። በሰርጌ ማግስት ስለአማቼ ምን ሊያወራይ ነው ብዬ እያሰብሁ።
"ያው አማችህም አይደሉ ቅርርባችሁ እንዴት ነው ባህሪያቸውስ?" ማለቴ ነው አለይ።
ያው እስታሁን ባየሁት በቀያቸው በጣሙን የሚፈሩ እና የተከበሩ ትልቅ ሰው መሆናቸውን ተግንዝቢያለሁ ።
ታታሪ የስራ ሰው እንደነበሩም ያላቸው ሀብትና ንብረት ምስክር ነው ።
ተዛ ውጪ ለልጆቻቸው ታላቸው ፍቅር እና ስስት የተነሳ ልጆቻቸው ተአይናቸው እንዲርቁ የማይፈልጉ አባት መሆናቸውን አውቄያለሁ። ትለው•••
"በምን አወቅህ "አለይ።
" ምኑን?" ትለው••• "አሁን መጨረሻ ላይ ያልከውን" አለይ።
"ያው እንግዲህ እኔና ተዋቡ በትዳር ስንጠቃለል ይዣት ወደትውልድ መንደሬ ልገባ ተሰናድቼ ታበቃ•••"
ተጋብቻው በፊት እኔና ተዋቡን ጠሩንና ••• " ልጄ ከኔ ብዙ እንድትርቅ አልፈልግም የሚስፈልጋችሁን በሙሉ እኔ አሟላለሁ ትለዚህ እላይ መንደር ተስንት አመት በፊት ዝም ብዬ ገዝቼ ያስቀመጥሁት ሁለት ክፍል ቤት ያለው ትልቅ ግቢ አለ።
አጠገቡም የሚታለቡ ከብቶይ ያሉበት ሌላ ግቢ አለ ሁለቱንም ልሰጣችሁ ወስኛለሁ እዛው ትናራላችሁ!" አሉን"" ብለው•••
በረጅሙ ተነፈሰና •••
"ልክ ብለሀል ደግስ ደግ ናቸው
ደግነታቸው እንዳለ ሆኖ ሀይለኝነታቸው ግን አያድርስ ነው!
ለኔ እና ለምሽቴም ብዙ ነገር አርገውልናል ቆይቼ ታያቸው ግን ያረጉልን ነገር ቀርቶብን በኔና በሚሽቴ መሀል የማይገቡ አማች ቢሆኑ ይሻለይ ነበር!"አለይ።
"መሀል መግባት ማለት? " አልሁት ግር ብሎይ።
መሀል መግባት ቢሉህ መሀል መግባት መሰለህ ! አንዷ ልጃቸው ተባሏ ጋር ለመለያየት የበቃችው በሳቸው ጣልቃ መግባት ከባሏ ጋር ነገር ተካሮ እኮ ነው እይ ጠባቸው ለመለያየት የሚያበቃ ሆኖ መሰለህ?
በኔና በሚሽቴ መሀል እዚህ ግባ የማይባል ፀብ ተፈጥሮ ጆሮቸው ከደረሰ አበቃ ከታረቅን ቡሀላም ቢሆን መጥተው እንደአዲስ ነገር ይቀሰቅሳሉ።
መጥተው በገዛ ትዳራችን እኔ ፈላጭ ቆራጭ ታልሆንኩ እያሉ ስንት ግዜ እንዳማረሩይ የማውቀው እኔ ነኝ።
*በኔና በሷ መሀል ኮሽ ታለ ቴት መጡ ታይባል ከች ነው። አይጀመር እንጂ ጠብ ተተነሳ አባቷ አጠገባችን ባይኖሩም ተሁለት ሰው ጋር እንደምጣላ ነው እሚሰማይ
አሁንማ ድንገት ከሚሽቴ ትንጣላ ተሷ እና ተኔ ፀብ በላይ ያባቷ ነገር ነው የሚያሳስበኝ! "
"ኧረ ተው ጥጋቡ እሄን ያህል?" አልሁት ገርሞይ ። በልቤ እንደስምህ ሚሽትህን የምትደበድብ ጥጋበኛ ሆነህ እንዳይሆን ብቻ እያልሁ።
ዝርዝሩ ብዙ ነው እኔ አሁን የቤቴን ገበና ላወራልህ ፈልጌ ሳይሆን በኔም በሌሎቹም ላይ ከደረሰው አንፃር ፀብ ሲፈጠር ያላግባብ መግባት ከሚገባቸው በላይ ጣልቃ ገብተው እኔ ያልኩት ካልሆነ የማለት ባህሪ እንዳላቸው እንድታውቀው ያህል ነው።
ከሚስትህ ጋር ሰላም ከሆንክ አይደርሱብህም አትስጋ!" ሲለይ•••
ኧረ እኔ ምን አሰጋይ ! ቀድሞውንስ ተዋደን ተፋቅረን ተተጋባን ኋላ ምን ያጣላናል ብለህ ነው ?" ብለው•••
እኔም ፀብ በመሀላችሁ እንዲኖር አልመኝም ግን አለ አይደል እግር ተግርም ይጋጫል ይባል የለ በኑሮ መሀል የከፋ አይሁን እይ ጠብ አይጠፋም እንደውም የማይፋቀሩ ናቸው የማይጋጩት "
ብሎይ እርፍ ።
አላመንሁትም ። የማይፋቀሩ ናቸው የማይጣሉ ምን ማለት ነው? ምን ይላል እሄ!!?
ፊደል ቆጥሩያለሁ ብሎ ነው የማይሆን ነገር የሚቀባጥርብይ። እያልሁ ውስጥ ውስጡን ታልጎመጉም።
"ደሞ አንቱ መባል አይወዱም አንቱ አትበላቸው እሺ መልካም የጫጉላ ግዜ ይሁንላችሁ ብሎይ ወጣ።
የጫጉላ ግዜውም አለፈ ። ተትጋባን
በአመት ታአምስት ወራችን ወንድ ልዥ ወለድን ።
እስክንወልድ ድረስ በኑሮ መሀል አለመግባባት ቢኖርም ሀይለ ቃል እንኳ ብዙ ሳንጠቀም ለዘብ ያለ ጠብ እንጣላለን ። አልፎ አልፎም እንኳረፋለን። ኩርፊያችን ግን ተሁለት ቀን ዘሎ አያውቅም።
ተኳርፈን በተታረቅን ቁጥር አልጋው አፍ አውጥቶ እርይ እስቲል በፍቅር ትንጨፍርበት እናድራለን ።
አንዳንዴ እንደውም ተዋቡ ሚሽቴ ነገር ትትፈልገኝ ኋላ ስንታረቅ ልቧችን እስቲወልቅ የምንሰራው ፍቅር ናፍቋት ይሆን? እላለሁ።
ተወለደይ ቡሀላ ጠባዩዋ ተቀየረ ደርሳ በረባው ባልረባው ቡፍ ትላለይ።
እሱም ቢሆን የከፋ ጠብ ውስጥ ታይከተን ነብር ትትሆን ታጠገቧ ራቅ እያልሁ አሳልፈው እና አምሽቼ ትገባ በርዳ ትጠብቀኛለይ። ጠጅ እንደምወድ ታውቃለይ ። አታብዛ እይ አትጠጣ ብላይ አታውቅም ።
ነገር መመላለስ ታልሆነ በቀር እጄን አንስቼባት አላውቅም። አሁን በቀደም ልጃችን ሁለት አመት እንደሞልላው በማግስቱ እንደሁልግዜው አምሽቼ ወደ ቤት ትገባ
"እይይይይ ••ዛሬማ ጠጥተህ ታይሆን የጠጅ በርሜሉ ውስጥ ተነልብስህ ተጠምቀህ ነው መሰል የመጣህው ገና እበሩ ደጃፍ ላይ ትትደርስ ነው የሸተተይ!!" አለይ ።ለነገር እየተንዘረዘረይ።
"ተይ እንጂ ተዋቡ አሁን ትናንት ተጠጣሁት የዛሬው በምን ተለየ ትናንትም አምስት ብርሌ ዛሬም አምስት ብርሌ ነው እንግዲህ የጠጣሁት " ብላት•••
" የዛሬውማ ይለያል እግዚኦ ኧረ እንደው አንተስ ምን ይሻልሀል ብርሌ አልቆ በርሜሉ ውስጡ ገብተህ ነው እንዴ ትትጋት ያመሸኸው?"
ተይህ በፊት ጠጥቼ ትገባ አጉርሳ አልብሳ እንዳላስተኛችይ ዛሬ ሆን ብላ ስትለክፈይ
ተጠጣሁት በላይ የሷ ነገር ስካሬን ሁለት እጅ አደረገው መሰል•••
"አይ እንግድህ ያንቺ አፍንጫ ጢስ ቲደፍነው ስራውን እየረሳ ፣ ባዶ ሲሆን ከሩቅ እያሸተተ ይሆናል እይ እኔስ ትናንትም ዛሬም የጠጣሁት ለውጥም የለው ነገር አትፈልጊይ ይልቅ!"
"የማንን አፍንጫ ነው ጢስ እሚደፍነው አንተው የኔን ? እያለይ ያን እንደነገሩ ሸብ አርጋ የለቀቀችው ጠጉሯ ወርዶ የተጋደመበትን ቀጭን ወገቧን በሁለት እጆቻ ይዛ፣ እየተውረገረገይ ተኮሳትራ እንኳን እየሳቀይ የሚያስመስላትን ጠይም ክብ ፊቷን ለመጨፍገግ ፍዳዋን እያየይ ተፊቴ ቆመይ።
ብድግ እልሁና ተጠግቻት ቆምሁ። እስተደረቴ መጥታ የተቋረጠችውን የኔን ተዋቡ በንዴት ትትቁነጠነጥ ቁልቁል እያየኋት ምን ልትሆኚ ነው ዘለሽ የመጣሽው ?
ወደሽ ነው!! ጢስ እንኳን ያንቺን ጎራዳ አፍንጫ ስንት ነገር ይደፍን የለ እንዴ ! ስላት በገነይ•••
"አብዬ ዘርጋው ድረስ! የማን አፍንጫ ነው ጎራዳ አንተው! የኔ የተዋቡ! አለይ።
ሽቅብ ተንጠራርታ አንገቴን ልታንቅ እየከጀለይ።
"አይኔን አታስቀው ጥርሴስ ልማዱ ነው " አለይ እምዋ !""
ምን ልትሆኚ አማረሽ አንቺ ? ብዬ እጃን ያዝ አደረግሁና•••
"ተዋቡ ብለው ስም ያወጡልሽ እንደሆን ታድያ ቆንጆ የሆንሽ መሰለሽ እንዴ ስም አፍንጫ አያሳድግ እንግዲህ ምን ትሆኚ ካካካካካ"
መጣህብይ እንጂ አልመጣሁብህ ዛድያ ቆንጆ ታልሆንኩ ማን አግባኝ አለህ?!" ስትለይ•••
"ቆንጆ ሴት ብቻ ነይ እምታገባ ያለሽ ማነው አንቺው?
/በጥላሁን ተስፋዬ/
ክፍል -አንድ
በሰርጌ ሰሞን ነው። የሚሽቴ አባት ደግሰው በጠሩን ድግስ ላይ ተታደሙት መሀል ታመታት በፊት የኔን ሚሽት ታላቅ እህት ታገባው ጥጋቡ መሸሻ ጋር ቁጭ ብለን ትንጨዋወት ተፊት ለፉታችን ተባልንጀራዎቻቸው ጋር በሚያስፈራ ግርማ ሞገስ ተቀምጠው ወደሚያወጉት አቶ ዘርጋው በአይኑ እያመላከተይ።
"ዘርጋውን እንዴት አገኘኸው ? "አለይ።
አቶ ዘርጋው የሚሽቴ አባት ቲሆኑ በጥቅሉ ስድስት ሴት ልጆይ አሏቸው። ተስድስቱ ሁለቱ ገና ያላገቡ ቲሆን የኔዋን ጨምሮ አራቱ አግብተዋልይ ። አንዷ መፋታቷን ሰምቻለሁ።
"እንዴት አገኘሀቸው ስትል አልገባኝም!" አልሁት። በሰርጌ ማግስት ስለአማቼ ምን ሊያወራይ ነው ብዬ እያሰብሁ።
"ያው አማችህም አይደሉ ቅርርባችሁ እንዴት ነው ባህሪያቸውስ?" ማለቴ ነው አለይ።
ያው እስታሁን ባየሁት በቀያቸው በጣሙን የሚፈሩ እና የተከበሩ ትልቅ ሰው መሆናቸውን ተግንዝቢያለሁ ።
ታታሪ የስራ ሰው እንደነበሩም ያላቸው ሀብትና ንብረት ምስክር ነው ።
ተዛ ውጪ ለልጆቻቸው ታላቸው ፍቅር እና ስስት የተነሳ ልጆቻቸው ተአይናቸው እንዲርቁ የማይፈልጉ አባት መሆናቸውን አውቄያለሁ። ትለው•••
"በምን አወቅህ "አለይ።
" ምኑን?" ትለው••• "አሁን መጨረሻ ላይ ያልከውን" አለይ።
"ያው እንግዲህ እኔና ተዋቡ በትዳር ስንጠቃለል ይዣት ወደትውልድ መንደሬ ልገባ ተሰናድቼ ታበቃ•••"
ተጋብቻው በፊት እኔና ተዋቡን ጠሩንና ••• " ልጄ ከኔ ብዙ እንድትርቅ አልፈልግም የሚስፈልጋችሁን በሙሉ እኔ አሟላለሁ ትለዚህ እላይ መንደር ተስንት አመት በፊት ዝም ብዬ ገዝቼ ያስቀመጥሁት ሁለት ክፍል ቤት ያለው ትልቅ ግቢ አለ።
አጠገቡም የሚታለቡ ከብቶይ ያሉበት ሌላ ግቢ አለ ሁለቱንም ልሰጣችሁ ወስኛለሁ እዛው ትናራላችሁ!" አሉን"" ብለው•••
በረጅሙ ተነፈሰና •••
"ልክ ብለሀል ደግስ ደግ ናቸው
ደግነታቸው እንዳለ ሆኖ ሀይለኝነታቸው ግን አያድርስ ነው!
ለኔ እና ለምሽቴም ብዙ ነገር አርገውልናል ቆይቼ ታያቸው ግን ያረጉልን ነገር ቀርቶብን በኔና በሚሽቴ መሀል የማይገቡ አማች ቢሆኑ ይሻለይ ነበር!"አለይ።
"መሀል መግባት ማለት? " አልሁት ግር ብሎይ።
መሀል መግባት ቢሉህ መሀል መግባት መሰለህ ! አንዷ ልጃቸው ተባሏ ጋር ለመለያየት የበቃችው በሳቸው ጣልቃ መግባት ከባሏ ጋር ነገር ተካሮ እኮ ነው እይ ጠባቸው ለመለያየት የሚያበቃ ሆኖ መሰለህ?
በኔና በሚሽቴ መሀል እዚህ ግባ የማይባል ፀብ ተፈጥሮ ጆሮቸው ከደረሰ አበቃ ከታረቅን ቡሀላም ቢሆን መጥተው እንደአዲስ ነገር ይቀሰቅሳሉ።
መጥተው በገዛ ትዳራችን እኔ ፈላጭ ቆራጭ ታልሆንኩ እያሉ ስንት ግዜ እንዳማረሩይ የማውቀው እኔ ነኝ።
*በኔና በሷ መሀል ኮሽ ታለ ቴት መጡ ታይባል ከች ነው። አይጀመር እንጂ ጠብ ተተነሳ አባቷ አጠገባችን ባይኖሩም ተሁለት ሰው ጋር እንደምጣላ ነው እሚሰማይ
አሁንማ ድንገት ከሚሽቴ ትንጣላ ተሷ እና ተኔ ፀብ በላይ ያባቷ ነገር ነው የሚያሳስበኝ! "
"ኧረ ተው ጥጋቡ እሄን ያህል?" አልሁት ገርሞይ ። በልቤ እንደስምህ ሚሽትህን የምትደበድብ ጥጋበኛ ሆነህ እንዳይሆን ብቻ እያልሁ።
ዝርዝሩ ብዙ ነው እኔ አሁን የቤቴን ገበና ላወራልህ ፈልጌ ሳይሆን በኔም በሌሎቹም ላይ ከደረሰው አንፃር ፀብ ሲፈጠር ያላግባብ መግባት ከሚገባቸው በላይ ጣልቃ ገብተው እኔ ያልኩት ካልሆነ የማለት ባህሪ እንዳላቸው እንድታውቀው ያህል ነው።
ከሚስትህ ጋር ሰላም ከሆንክ አይደርሱብህም አትስጋ!" ሲለይ•••
ኧረ እኔ ምን አሰጋይ ! ቀድሞውንስ ተዋደን ተፋቅረን ተተጋባን ኋላ ምን ያጣላናል ብለህ ነው ?" ብለው•••
እኔም ፀብ በመሀላችሁ እንዲኖር አልመኝም ግን አለ አይደል እግር ተግርም ይጋጫል ይባል የለ በኑሮ መሀል የከፋ አይሁን እይ ጠብ አይጠፋም እንደውም የማይፋቀሩ ናቸው የማይጋጩት "
ብሎይ እርፍ ።
አላመንሁትም ። የማይፋቀሩ ናቸው የማይጣሉ ምን ማለት ነው? ምን ይላል እሄ!!?
ፊደል ቆጥሩያለሁ ብሎ ነው የማይሆን ነገር የሚቀባጥርብይ። እያልሁ ውስጥ ውስጡን ታልጎመጉም።
"ደሞ አንቱ መባል አይወዱም አንቱ አትበላቸው እሺ መልካም የጫጉላ ግዜ ይሁንላችሁ ብሎይ ወጣ።
የጫጉላ ግዜውም አለፈ ። ተትጋባን
በአመት ታአምስት ወራችን ወንድ ልዥ ወለድን ።
እስክንወልድ ድረስ በኑሮ መሀል አለመግባባት ቢኖርም ሀይለ ቃል እንኳ ብዙ ሳንጠቀም ለዘብ ያለ ጠብ እንጣላለን ። አልፎ አልፎም እንኳረፋለን። ኩርፊያችን ግን ተሁለት ቀን ዘሎ አያውቅም።
ተኳርፈን በተታረቅን ቁጥር አልጋው አፍ አውጥቶ እርይ እስቲል በፍቅር ትንጨፍርበት እናድራለን ።
አንዳንዴ እንደውም ተዋቡ ሚሽቴ ነገር ትትፈልገኝ ኋላ ስንታረቅ ልቧችን እስቲወልቅ የምንሰራው ፍቅር ናፍቋት ይሆን? እላለሁ።
ተወለደይ ቡሀላ ጠባዩዋ ተቀየረ ደርሳ በረባው ባልረባው ቡፍ ትላለይ።
እሱም ቢሆን የከፋ ጠብ ውስጥ ታይከተን ነብር ትትሆን ታጠገቧ ራቅ እያልሁ አሳልፈው እና አምሽቼ ትገባ በርዳ ትጠብቀኛለይ። ጠጅ እንደምወድ ታውቃለይ ። አታብዛ እይ አትጠጣ ብላይ አታውቅም ።
ነገር መመላለስ ታልሆነ በቀር እጄን አንስቼባት አላውቅም። አሁን በቀደም ልጃችን ሁለት አመት እንደሞልላው በማግስቱ እንደሁልግዜው አምሽቼ ወደ ቤት ትገባ
"እይይይይ ••ዛሬማ ጠጥተህ ታይሆን የጠጅ በርሜሉ ውስጥ ተነልብስህ ተጠምቀህ ነው መሰል የመጣህው ገና እበሩ ደጃፍ ላይ ትትደርስ ነው የሸተተይ!!" አለይ ።ለነገር እየተንዘረዘረይ።
"ተይ እንጂ ተዋቡ አሁን ትናንት ተጠጣሁት የዛሬው በምን ተለየ ትናንትም አምስት ብርሌ ዛሬም አምስት ብርሌ ነው እንግዲህ የጠጣሁት " ብላት•••
" የዛሬውማ ይለያል እግዚኦ ኧረ እንደው አንተስ ምን ይሻልሀል ብርሌ አልቆ በርሜሉ ውስጡ ገብተህ ነው እንዴ ትትጋት ያመሸኸው?"
ተይህ በፊት ጠጥቼ ትገባ አጉርሳ አልብሳ እንዳላስተኛችይ ዛሬ ሆን ብላ ስትለክፈይ
ተጠጣሁት በላይ የሷ ነገር ስካሬን ሁለት እጅ አደረገው መሰል•••
"አይ እንግድህ ያንቺ አፍንጫ ጢስ ቲደፍነው ስራውን እየረሳ ፣ ባዶ ሲሆን ከሩቅ እያሸተተ ይሆናል እይ እኔስ ትናንትም ዛሬም የጠጣሁት ለውጥም የለው ነገር አትፈልጊይ ይልቅ!"
"የማንን አፍንጫ ነው ጢስ እሚደፍነው አንተው የኔን ? እያለይ ያን እንደነገሩ ሸብ አርጋ የለቀቀችው ጠጉሯ ወርዶ የተጋደመበትን ቀጭን ወገቧን በሁለት እጆቻ ይዛ፣ እየተውረገረገይ ተኮሳትራ እንኳን እየሳቀይ የሚያስመስላትን ጠይም ክብ ፊቷን ለመጨፍገግ ፍዳዋን እያየይ ተፊቴ ቆመይ።
ብድግ እልሁና ተጠግቻት ቆምሁ። እስተደረቴ መጥታ የተቋረጠችውን የኔን ተዋቡ በንዴት ትትቁነጠነጥ ቁልቁል እያየኋት ምን ልትሆኚ ነው ዘለሽ የመጣሽው ?
ወደሽ ነው!! ጢስ እንኳን ያንቺን ጎራዳ አፍንጫ ስንት ነገር ይደፍን የለ እንዴ ! ስላት በገነይ•••
"አብዬ ዘርጋው ድረስ! የማን አፍንጫ ነው ጎራዳ አንተው! የኔ የተዋቡ! አለይ።
ሽቅብ ተንጠራርታ አንገቴን ልታንቅ እየከጀለይ።
"አይኔን አታስቀው ጥርሴስ ልማዱ ነው " አለይ እምዋ !""
ምን ልትሆኚ አማረሽ አንቺ ? ብዬ እጃን ያዝ አደረግሁና•••
"ተዋቡ ብለው ስም ያወጡልሽ እንደሆን ታድያ ቆንጆ የሆንሽ መሰለሽ እንዴ ስም አፍንጫ አያሳድግ እንግዲህ ምን ትሆኚ ካካካካካ"
መጣህብይ እንጂ አልመጣሁብህ ዛድያ ቆንጆ ታልሆንኩ ማን አግባኝ አለህ?!" ስትለይ•••
"ቆንጆ ሴት ብቻ ነይ እምታገባ ያለሽ ማነው አንቺው?
👍44🔥2
ነገሩ ያኔ ታይሽ ጠባዬ መልካም መስለሽይ ነበር ተጠባዩ ወይ ተመልኩ ታንዱም ያላደላት ሚሽት ማግባቴ የታወቀይ አሁን ነው •••
"መልከ ጥፉ በስም ይደገፍ "ነው ነገሩ ስም ብቻ ምን ይፈይዳል ስም ተማሪ ቤት ለመመዝገብ እይ ለመልክ አይሆን !"ብላት በንዴት እየተንተከተከይ•••
"እዛ ጠጅ ቤት ሰልካካዋን መልከመልካሟን ፍለጋ ነዋ ነጋ ጠባ የምትመላለስልይ ዛድያ ለምን እዛው አለደርህም ነበር ?" ስትለይ።
እጇን ለቀቅሁና " ተፈቀድሽ እማ ሄጄ አድራለኋ ምን ሽግር አለ ብዬ ራመድ ስል•••" እንደነብር ዘላ ተፊቴ በመምጣት ጥፍራን አንጨፍርራ ተከመረችብኝ።
ስትባጭረይ ! እኔም ብልጭ አለብይ።
ተዛ ቡሀላማ ዳር ቆሞ ፀቡ እስቲጀመር በጉጉት ምራቁን እየዋጠ ቲጠባበቅ የነበረው ሰይጣን በመሀል ፊሽካ እየነፋ የረፍት ሰአት ያውጅልናል መሰል እያረፍን ትንቧቀስ ቆይተን ቲደክመን ተኛን!
በጥዋት ተኔ ቀድማ ተነስታ ወጣይ ፣ ልጃችን እቤት ውስጥ ተኝቶ ስለነበር ከግቢያችን ጎን ወዳሉት ከብቶይ ሄዳ ሁለቱ ሰራተኛይ ወተቱን በጥዋት አልበው ለደንበኛቻችን መውሰዳቸውን አይታ ልመጣ ይሆናል ብዬ አሰብሁ።
ትንሽ እንደተኛሁ ተነስቼ ስወጣ እሷ ስትገባ ደጃፉ ላይ ተገናኘን ።
ይቅር በይኝ ተወቡ ብዬ ላናግራት ትሞክር ነብር አራስ ሆነችብይ። በቃ አምርራለይ አልሁና
ብድግ ብዬ ሁለቱ ጎረቤቶቻችን ጋር በመሄድ ሚሽቴን ማታ አድርጌው የማላውቀውን እጄን አንስቸባት አስቀይሚያታለሁና አማልዱይ ብዬ ለመንኋቸው ።
ግቢ ውስጥ ቆሜ ትጠብቃቸው ለሁለት ሰው ነግሬ ቴት እንደተጠራሩ እንጃ አምስት ሆነው ቲመጡ እንዳየሁ ደነገጥሁ።
ያልጠራኋችሁ ተመለሱ ልላቸው ምን ቀረይ።
አሁን ወሬ ማራባት ምን ይሉታል እኔ የነገርኋቸው ሁለቱ ብቻ ቢመጡ ምናለ
የድር ስብሰባ አለ የተባሉ ይመስል ተጠታርተው ይምጡ•••ጉድ እኮ ነው እናንተ" እያልሁ ትነጫነጭ ቆየሁና ገብተው እንደተቀመጡ ተከትያቸው ገባሁ።
ወድያው እሷ ተነስታ እንዲህ ብሎኝ እንዲህ አርጎኝ ፣ እንዲህ ደፍቶ፣ እንዲህ አንስቶ እያለይ የሞከርሁትም፣ የፎከርሁትንም የሰራሁትንም፣ ያልሰራሁትንም ሀጥያቴን ትታነበንብ••
ላስተባብል መሀል ትገባ •••
"ቆይ ዝም በል አንተ ትጨርስ !"
እያሉ እንዴት እንዴት ሆነው በአትኩሮት እንደሚከታተሏት ታይ ትክን እልሁ።
እሄን ግዜ አንድ ሰው ደግደጉን ወሬ እንዲህ እንደምሽቴ አንድ ሰአት ሙሉ ቆሞ ቢያወራ እንቅልፋቸው በመጣ ነበር።
የኔን ጉድ ለመስማት አይናቸው ፈጦ ጆሮቸው ተቀስሮ ታየው እኛ ተጣልተን ባንደርስላቸው በፀብ -ወሬ ጥም ሊሞቱ ተቃርበው ነበር እንዴ ?
በይህ አመት ይህን የመሰለ ጮማ ወሬ የሰሙም አይመስለይ ።
ተበዳዩን አጥናንተው፣ በዳዩን ገስፀው ወደ ሽምግልናቸው መቋጫ እኔን ተሷ በእርቅ ሊያቆራኙ አፍታ እንደቀራቸው •••
አሞራ ይንገረው ጅግራ ታይታወቅ ፣ የኔና የሚሽቴን መጣላት አጠገባችን ታሉት ጎሮቤቶቻችን ቀድሞ የሰማ የሚመስለው የሚሽቴ አባት ቴት መጣ ታይባል በሽምግልናው መሀል
በረጅም ቁመቱ ላይ ተመጥኖ በልኩ በተሰጠው ግዙፍ ሰውነቱ ጓንዴውን እጀርባው ላይ እንዳጋደመ ድንገት ዘው ብሎ ቲገባ •••
በድንጋጤ እጥዬ ዱብ አለይ !!••••
•••••••ይቀጥላል ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️
"መልከ ጥፉ በስም ይደገፍ "ነው ነገሩ ስም ብቻ ምን ይፈይዳል ስም ተማሪ ቤት ለመመዝገብ እይ ለመልክ አይሆን !"ብላት በንዴት እየተንተከተከይ•••
"እዛ ጠጅ ቤት ሰልካካዋን መልከመልካሟን ፍለጋ ነዋ ነጋ ጠባ የምትመላለስልይ ዛድያ ለምን እዛው አለደርህም ነበር ?" ስትለይ።
እጇን ለቀቅሁና " ተፈቀድሽ እማ ሄጄ አድራለኋ ምን ሽግር አለ ብዬ ራመድ ስል•••" እንደነብር ዘላ ተፊቴ በመምጣት ጥፍራን አንጨፍርራ ተከመረችብኝ።
ስትባጭረይ ! እኔም ብልጭ አለብይ።
ተዛ ቡሀላማ ዳር ቆሞ ፀቡ እስቲጀመር በጉጉት ምራቁን እየዋጠ ቲጠባበቅ የነበረው ሰይጣን በመሀል ፊሽካ እየነፋ የረፍት ሰአት ያውጅልናል መሰል እያረፍን ትንቧቀስ ቆይተን ቲደክመን ተኛን!
በጥዋት ተኔ ቀድማ ተነስታ ወጣይ ፣ ልጃችን እቤት ውስጥ ተኝቶ ስለነበር ከግቢያችን ጎን ወዳሉት ከብቶይ ሄዳ ሁለቱ ሰራተኛይ ወተቱን በጥዋት አልበው ለደንበኛቻችን መውሰዳቸውን አይታ ልመጣ ይሆናል ብዬ አሰብሁ።
ትንሽ እንደተኛሁ ተነስቼ ስወጣ እሷ ስትገባ ደጃፉ ላይ ተገናኘን ።
ይቅር በይኝ ተወቡ ብዬ ላናግራት ትሞክር ነብር አራስ ሆነችብይ። በቃ አምርራለይ አልሁና
ብድግ ብዬ ሁለቱ ጎረቤቶቻችን ጋር በመሄድ ሚሽቴን ማታ አድርጌው የማላውቀውን እጄን አንስቸባት አስቀይሚያታለሁና አማልዱይ ብዬ ለመንኋቸው ።
ግቢ ውስጥ ቆሜ ትጠብቃቸው ለሁለት ሰው ነግሬ ቴት እንደተጠራሩ እንጃ አምስት ሆነው ቲመጡ እንዳየሁ ደነገጥሁ።
ያልጠራኋችሁ ተመለሱ ልላቸው ምን ቀረይ።
አሁን ወሬ ማራባት ምን ይሉታል እኔ የነገርኋቸው ሁለቱ ብቻ ቢመጡ ምናለ
የድር ስብሰባ አለ የተባሉ ይመስል ተጠታርተው ይምጡ•••ጉድ እኮ ነው እናንተ" እያልሁ ትነጫነጭ ቆየሁና ገብተው እንደተቀመጡ ተከትያቸው ገባሁ።
ወድያው እሷ ተነስታ እንዲህ ብሎኝ እንዲህ አርጎኝ ፣ እንዲህ ደፍቶ፣ እንዲህ አንስቶ እያለይ የሞከርሁትም፣ የፎከርሁትንም የሰራሁትንም፣ ያልሰራሁትንም ሀጥያቴን ትታነበንብ••
ላስተባብል መሀል ትገባ •••
"ቆይ ዝም በል አንተ ትጨርስ !"
እያሉ እንዴት እንዴት ሆነው በአትኩሮት እንደሚከታተሏት ታይ ትክን እልሁ።
እሄን ግዜ አንድ ሰው ደግደጉን ወሬ እንዲህ እንደምሽቴ አንድ ሰአት ሙሉ ቆሞ ቢያወራ እንቅልፋቸው በመጣ ነበር።
የኔን ጉድ ለመስማት አይናቸው ፈጦ ጆሮቸው ተቀስሮ ታየው እኛ ተጣልተን ባንደርስላቸው በፀብ -ወሬ ጥም ሊሞቱ ተቃርበው ነበር እንዴ ?
በይህ አመት ይህን የመሰለ ጮማ ወሬ የሰሙም አይመስለይ ።
ተበዳዩን አጥናንተው፣ በዳዩን ገስፀው ወደ ሽምግልናቸው መቋጫ እኔን ተሷ በእርቅ ሊያቆራኙ አፍታ እንደቀራቸው •••
አሞራ ይንገረው ጅግራ ታይታወቅ ፣ የኔና የሚሽቴን መጣላት አጠገባችን ታሉት ጎሮቤቶቻችን ቀድሞ የሰማ የሚመስለው የሚሽቴ አባት ቴት መጣ ታይባል በሽምግልናው መሀል
በረጅም ቁመቱ ላይ ተመጥኖ በልኩ በተሰጠው ግዙፍ ሰውነቱ ጓንዴውን እጀርባው ላይ እንዳጋደመ ድንገት ዘው ብሎ ቲገባ •••
በድንጋጤ እጥዬ ዱብ አለይ !!••••
•••••••ይቀጥላል ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️
👍34
#እህቴ_ባትሆኚ_አገባሽ_ነበረ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሶስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
////
መቼስ የሀገራችን የሚካሄድ ትንሽም ሆነ ትላልቅ ዝግጅቶች ተሳስተው እንኳን ከመዝረክረክ አያመልጡም።እና ይጀመራል ከተባለበት ሰዓት 40 ደቂቃ አርፈደው ጀመሩ...ዝግጅቱ ከተጀመረ ከአንድ ሰአት በኃላ የሽልማቱ ፕሮግራም ተጀመረ ። እንደአጋጣሚ ሽልማቱ ከታችኛው ክፍል ነው የተጀመረው...
‹‹ አማካይ ውጤት 97.5 በማምጣት ከሁለተኛ-ለ ክፍል እንዲሁም ከአጠቃላዩ ሶስቱም የሁለተኛ ክፍል ተማሪዎች አንደኛ በመውጣት ልዩ ተሸላሚያችን ተአምር እዬብ ..››አካባቢው በጭብጨባ ተነጋ.. ቤተሰቦቼ ሁሉም ከተቀመጡበት ተነስተው አካባቢውን ቀወጡት..፡፡በስሜት ካሜራዬን ደቅኜ ወደፊት ተጠጋሁ .በተቻለኝ መጠን ልጄን በካሜራዬ ለማደን ሙከራዬን ቀጠልኩ...፡፡የእኔ ልዕልት እየተንሳፈፈች ወደመድረክ
እየቀረበች ነው...፡፡
እናትዬውና አክስቶቾ ሰፌድ የሚያካክል አይፓዳቸውን ቀስረው ከኃላ ተከተሏት...፡፡መድረክ ላይ ወጥታ ከክብር እንግዳው ሽልማቷን ስትቀበል ስመለከት እንባዬን ከመርገፍ ላግደው አልቻልኩም...የራስ ልጅ እንዲህ በክብር አደባባይ ላይ ብዙዎችን በአድናቆት ሲያስጨበጭብ ማየት ለአንድ ወላጅ ምን አይነት ልብን በደስታ የሚያጥለቀልቅ መባረክ እንደሆነ እድሉ የገጠመው ወላጅ ብቻ ነው የሚያውቀው።
እኔም በጊዜው እዚህ መድረክ ላይ እስኪሰለቸኝ ድረስ በተደጋጋሚ በመውጣት ተሸልሜበታለሁ...በዛን ወቅት ግን እቤተሠቧቼ አሁን እኔ የተሠማኝን አይነት ልዩ ስሜት እንደሚሰማቸው ገምቼ አላውቅም ነበር...፡፡ልጄ ሽልማቷን በአየር ላይ እያወዛወዘች ህዝብን አስጨበጨበች።ከዛ በእኔ አቅጣጫ ስትደርስ ሽልማቱን ባለበት አቆመችና ትኩር ብላ ወደእኔ ተመለከተች፤ እኔም በደስታ እጄን እስኪያመኝ በአየር ላይ አወናጨፍኩት..ከዛ ለሌላ ተሸላሚ መድረኩን ለቃ ስትወርድ እኔም ፈጠን ብዬ በፊት ወደነበኩበት ቦታ ተመለስኩ…፡፡
ዘመዶቾ ከበዋት ያውካካሉ እያንዳንዱ በየተራ አብረዋት ፎቶ ይነሳሉ…፡፡ቀናሁ… በጣም ቀናሁ…..እኔም ከመሀከላቸው መገኘት ነበረብኝ፡፡.ቁጭ አልኩና በሀሳብ ሰመጥኩ፡፡.አይኖቼ እንባ አግተዋል….፡፡ትንሽ ፊት ሚያሳየኝ ወይ ሚነካካኝ ነገር ባገኝ እዘረግፈዋለሁ….፡፡
አንድ ነገር ተከሻዬን ከኃላዬ ነካኝ…..ከሀሳብ ባነንኩና ዞር ስል ልጄ ነች…፡፡
‹‹አባዬ ተከተለኝ›› ብላ ብን ብላ ወደኃላ ሄደችና ከእኔ ጀርባ ባለ የመማሪያ ክፍል ግድግዳ ኮርነር ተጠመዘዘች፡፡ፊቴን ወደ ፊትለፊት ላኩ ፡፡ወደዘመዶቼ፡፡ በራሳቸው ነገር ተጠምደው ያውካካሉ.፡፡ፈጠን አልኩና ተንቀሳቀስኩ፡፡ ልጄ ወደሄደችበት በፍጥት ሄድኩ ፡፡እንደተጠመዝኩ አገኘኋት፡፡ እጄን ያዘችና በፈጣን እርምጃ ወደፊት መጓዝ ጀመረች.፡፡ዝምብዬ ተጎተትኩላት…፡፡ምን ልታደርግ እንደሆነ አልገባኝም…፡፡ክፍሉን አለፈችና ሌላ ጠባብ መንገድ ውስጥ ይዛኝ ገባች፡፡ጥቂት ተራመድንና በፅድና በአትክልት የደመቀ የት/ቤቱ መናፈሻ ውስጥ ገባን፡፡ ምትፈልግበት ቦታ ከደረሰች በኃላ አዲስ እንዳገኘችኝ ነገር ተጠመጠመችብኝ፡፡
‹‹እንዳያዩን ብዬ እኮ ነው እዚህ ይዤህ የመጣሁት››
‹‹አይፈልጉሽም?››
‹‹ቶሎ እመለሳለሁ… ሽንት ቤት ብያቸው ነው የመጣሁት››
‹‹የእኔ ብልጥ በጣም ነው የኮራሁብሽ….፡፡.በጣም ነው ያስደሰሽኝ ….፡፡እንቺ ይህቺ ያዘጋጀውልሽ ትንሽ ስጦታ ነች›አልኩና በሚያብረቀርቅ የስጦታ ወረቀት አምሮ የተጠቀለ እና በፔስታል ያለ ስጦታዬን ሰጣኋት..
‹‹አባዬ ምንድነው? ልክፈተው?››
‹አይ እቤት ብቻሽን ስትሆኚ ተከፍቺዋለሽ›
‹‹እሺ አበባዬ አመሰግናለሁ…በጣም አስደስተህኛል›ብላ ወደታች አስጎንብሳ ጉንጬን ሳመቺኝና
‹አባዬ ፎቶ እንነሳና ልሂዳ..›
‹‹እሺ …እሺ›› አልኩና የያዝኩትን ካሜራ በራሱ እንዲያነሳ አጀስት በማድረግ አንድ አምስት የሚሆኑ ፎቶዎች ተነሳን፡፡
‹‹አሁን ልሂድ አባዬ››
‹የእኔ ማር ሂጀ …አሁን እኔም ወደአዲስአባ ልመለስ…ማታ ብቻሽን ስትሆኚ ደውይልኝ››
‹‹እሺ አባዬ…ሌላ ጊዜም መጥተህ ታየኛለህ አይደል.?››
‹‹የእኔ ማር ከአሁን ወዲህ አንቺን ሳላይ ብዙ ጊዜ መቆየት ስለማልችል .አዎ መጥቼ አይሻለሁ›
አገላብጬ ሳምኳት.እሷም ሳመችኝና እንዳመጣጧ እየተሹለከለክች ብን ብላ ሄደች.፡፡እኔ እዛ መናፈሻ ውስጥ ለታሪክ ድምቀት የታነፀ በድን ሀውልት መስዬ ለረጅም ደቂቃዎች ቆምኩ፡፡ አሁን እንደቅድሙ የተንጠለጠለውን እንባዬን ገድቤ ማቆየት አልቻልኩም….ዝርግፍ ብሎ ሲንጠባጠብ እኔም ልክ እንደሌላ ሰው በትዝብት እያየሁት ነው፡፡ከዛ በኃላማ ወደዝግጅቱም አልተመለስኩም፡፡ ምን ላደርግ…?ሹልክ ብዬ ግቢውን ለቅቄ ወጣሁና ወደመናኸሪያ ነው ያመራሁት.፡፡ከዛ ቀጥታ ወደ አዲስአባዬ ፡፡
✨ይቀጥላል✨
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሶስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
////
መቼስ የሀገራችን የሚካሄድ ትንሽም ሆነ ትላልቅ ዝግጅቶች ተሳስተው እንኳን ከመዝረክረክ አያመልጡም።እና ይጀመራል ከተባለበት ሰዓት 40 ደቂቃ አርፈደው ጀመሩ...ዝግጅቱ ከተጀመረ ከአንድ ሰአት በኃላ የሽልማቱ ፕሮግራም ተጀመረ ። እንደአጋጣሚ ሽልማቱ ከታችኛው ክፍል ነው የተጀመረው...
‹‹ አማካይ ውጤት 97.5 በማምጣት ከሁለተኛ-ለ ክፍል እንዲሁም ከአጠቃላዩ ሶስቱም የሁለተኛ ክፍል ተማሪዎች አንደኛ በመውጣት ልዩ ተሸላሚያችን ተአምር እዬብ ..››አካባቢው በጭብጨባ ተነጋ.. ቤተሰቦቼ ሁሉም ከተቀመጡበት ተነስተው አካባቢውን ቀወጡት..፡፡በስሜት ካሜራዬን ደቅኜ ወደፊት ተጠጋሁ .በተቻለኝ መጠን ልጄን በካሜራዬ ለማደን ሙከራዬን ቀጠልኩ...፡፡የእኔ ልዕልት እየተንሳፈፈች ወደመድረክ
እየቀረበች ነው...፡፡
እናትዬውና አክስቶቾ ሰፌድ የሚያካክል አይፓዳቸውን ቀስረው ከኃላ ተከተሏት...፡፡መድረክ ላይ ወጥታ ከክብር እንግዳው ሽልማቷን ስትቀበል ስመለከት እንባዬን ከመርገፍ ላግደው አልቻልኩም...የራስ ልጅ እንዲህ በክብር አደባባይ ላይ ብዙዎችን በአድናቆት ሲያስጨበጭብ ማየት ለአንድ ወላጅ ምን አይነት ልብን በደስታ የሚያጥለቀልቅ መባረክ እንደሆነ እድሉ የገጠመው ወላጅ ብቻ ነው የሚያውቀው።
እኔም በጊዜው እዚህ መድረክ ላይ እስኪሰለቸኝ ድረስ በተደጋጋሚ በመውጣት ተሸልሜበታለሁ...በዛን ወቅት ግን እቤተሠቧቼ አሁን እኔ የተሠማኝን አይነት ልዩ ስሜት እንደሚሰማቸው ገምቼ አላውቅም ነበር...፡፡ልጄ ሽልማቷን በአየር ላይ እያወዛወዘች ህዝብን አስጨበጨበች።ከዛ በእኔ አቅጣጫ ስትደርስ ሽልማቱን ባለበት አቆመችና ትኩር ብላ ወደእኔ ተመለከተች፤ እኔም በደስታ እጄን እስኪያመኝ በአየር ላይ አወናጨፍኩት..ከዛ ለሌላ ተሸላሚ መድረኩን ለቃ ስትወርድ እኔም ፈጠን ብዬ በፊት ወደነበኩበት ቦታ ተመለስኩ…፡፡
ዘመዶቾ ከበዋት ያውካካሉ እያንዳንዱ በየተራ አብረዋት ፎቶ ይነሳሉ…፡፡ቀናሁ… በጣም ቀናሁ…..እኔም ከመሀከላቸው መገኘት ነበረብኝ፡፡.ቁጭ አልኩና በሀሳብ ሰመጥኩ፡፡.አይኖቼ እንባ አግተዋል….፡፡ትንሽ ፊት ሚያሳየኝ ወይ ሚነካካኝ ነገር ባገኝ እዘረግፈዋለሁ….፡፡
አንድ ነገር ተከሻዬን ከኃላዬ ነካኝ…..ከሀሳብ ባነንኩና ዞር ስል ልጄ ነች…፡፡
‹‹አባዬ ተከተለኝ›› ብላ ብን ብላ ወደኃላ ሄደችና ከእኔ ጀርባ ባለ የመማሪያ ክፍል ግድግዳ ኮርነር ተጠመዘዘች፡፡ፊቴን ወደ ፊትለፊት ላኩ ፡፡ወደዘመዶቼ፡፡ በራሳቸው ነገር ተጠምደው ያውካካሉ.፡፡ፈጠን አልኩና ተንቀሳቀስኩ፡፡ ልጄ ወደሄደችበት በፍጥት ሄድኩ ፡፡እንደተጠመዝኩ አገኘኋት፡፡ እጄን ያዘችና በፈጣን እርምጃ ወደፊት መጓዝ ጀመረች.፡፡ዝምብዬ ተጎተትኩላት…፡፡ምን ልታደርግ እንደሆነ አልገባኝም…፡፡ክፍሉን አለፈችና ሌላ ጠባብ መንገድ ውስጥ ይዛኝ ገባች፡፡ጥቂት ተራመድንና በፅድና በአትክልት የደመቀ የት/ቤቱ መናፈሻ ውስጥ ገባን፡፡ ምትፈልግበት ቦታ ከደረሰች በኃላ አዲስ እንዳገኘችኝ ነገር ተጠመጠመችብኝ፡፡
‹‹እንዳያዩን ብዬ እኮ ነው እዚህ ይዤህ የመጣሁት››
‹‹አይፈልጉሽም?››
‹‹ቶሎ እመለሳለሁ… ሽንት ቤት ብያቸው ነው የመጣሁት››
‹‹የእኔ ብልጥ በጣም ነው የኮራሁብሽ….፡፡.በጣም ነው ያስደሰሽኝ ….፡፡እንቺ ይህቺ ያዘጋጀውልሽ ትንሽ ስጦታ ነች›አልኩና በሚያብረቀርቅ የስጦታ ወረቀት አምሮ የተጠቀለ እና በፔስታል ያለ ስጦታዬን ሰጣኋት..
‹‹አባዬ ምንድነው? ልክፈተው?››
‹አይ እቤት ብቻሽን ስትሆኚ ተከፍቺዋለሽ›
‹‹እሺ አበባዬ አመሰግናለሁ…በጣም አስደስተህኛል›ብላ ወደታች አስጎንብሳ ጉንጬን ሳመቺኝና
‹አባዬ ፎቶ እንነሳና ልሂዳ..›
‹‹እሺ …እሺ›› አልኩና የያዝኩትን ካሜራ በራሱ እንዲያነሳ አጀስት በማድረግ አንድ አምስት የሚሆኑ ፎቶዎች ተነሳን፡፡
‹‹አሁን ልሂድ አባዬ››
‹የእኔ ማር ሂጀ …አሁን እኔም ወደአዲስአባ ልመለስ…ማታ ብቻሽን ስትሆኚ ደውይልኝ››
‹‹እሺ አባዬ…ሌላ ጊዜም መጥተህ ታየኛለህ አይደል.?››
‹‹የእኔ ማር ከአሁን ወዲህ አንቺን ሳላይ ብዙ ጊዜ መቆየት ስለማልችል .አዎ መጥቼ አይሻለሁ›
አገላብጬ ሳምኳት.እሷም ሳመችኝና እንዳመጣጧ እየተሹለከለክች ብን ብላ ሄደች.፡፡እኔ እዛ መናፈሻ ውስጥ ለታሪክ ድምቀት የታነፀ በድን ሀውልት መስዬ ለረጅም ደቂቃዎች ቆምኩ፡፡ አሁን እንደቅድሙ የተንጠለጠለውን እንባዬን ገድቤ ማቆየት አልቻልኩም….ዝርግፍ ብሎ ሲንጠባጠብ እኔም ልክ እንደሌላ ሰው በትዝብት እያየሁት ነው፡፡ከዛ በኃላማ ወደዝግጅቱም አልተመለስኩም፡፡ ምን ላደርግ…?ሹልክ ብዬ ግቢውን ለቅቄ ወጣሁና ወደመናኸሪያ ነው ያመራሁት.፡፡ከዛ ቀጥታ ወደ አዲስአባዬ ፡፡
✨ይቀጥላል✨
👍99❤8🥰6😁5🔥2👏2👎1
# ሚስቴ እና አባቷ!?
/በጥላሁን ተስፋዬ ተፃፈ/
ክፍል~~~ሁለት
እንደገቡ ሁሉንም ሰላም ብለው እኔን ዘለውይ ገብተው እንደተቀመጡ ወደኔ አፍጥጠው
"ገና ልጅ አንዳርጌ!" ብለው ቲጠሩይ ምን ሹክ እንዳለኝ እንጃ አንተ ባለጌ ብለው ሲሰድቡኝ የሰማሁ መስሎኝ
"ምን አጠፋሁ የተዋቡ አባት!?" ሰላም ኖት!? አልኳቸው እምይዝ እምጨብጠው ጠፍቶይ እየተደናበርኩ።
የተዋቡ አባት እየገላመጠይ "ምን አጠፋህ ወጣኝ !?"
አለና እኔን ትቶ ምን እንደተፈጠረ እንድትነግረው ተዋቡን ጠየቃት።
በቃ በእርቅ ሊፈጠም የነበረው የሽምግልና ጉዳይ አቧቷ ተመጣ ቡሀላ ሀ ብሎ ካዲስ ዥመረ ።
የኔዋ ሚሽት ነገሩን ተስርመሰረቱ አንስታ ተበደልሁ የምትለውን ሁሉ አውርታ እንዳበቃይ የልጁን ብቻ አድምጦ
የኔን ሀሳብ ሳይሰማ ከተጣላነው ከኔና ከሷ በላይ ነገሩን አክርሮ አክሮ ሲደነፋ ቆየና ለሽምግልና የተቀመጡትን ጎረቤቶቻችንን እንኳን ተቁብ ሳይቆጥር•••
"በል አንተም ወደ ቀልብህ እስክትመለስ መጠጥህን እስክትተው ፣ መጠጥ መተውህን በተግባር እስክታረጋግጥ ተነኝህ ከዋናው ቤት ጋር ተያይዘው ከተሰሩት ሁለት ሰርቢሶይ መሀል በአንደኛው ቆይ፣ እሷ ልጇን ይዛ በዚህ በትልቁ ቤት ትሁን እስከዛው መለወጥህን መስክራ መሀል ገብተን እርቅ እስክናወርድ አትድረስባት አትደርስብህም አበቃ !"
አለ።
እኔ ብቻ ሳልሆን ለሽምግልና የመጡትም አመዳቸው ቡን አለ። አንዴ አቧቷን አንዴ እኔን እያዩ ቆዩና ተመሀላቸው አንደኛው
"አይ እንደሱማ ደግ አደለም ይልቅ••••" ብሎ ገና ቀሪ ሀሳቡን ታይጨርስ •••
"በቃ ወስኛለሁ እናንተም መሄድ ትችላላችሁ! አሉ አቧታ ።
ሁሉም እኔን አየት እያደረጉ ተራ በተራ ቤቱን ጥለው ወጡ። ባይናገሩትም ካስተያየታቸው " በል ጥናቱን ይስጥህ አንዳርጌ!" እያሉኝ የሄዱ መሰለይ።
ሶስታችን ተፋጠጥን ቀረን።
እየተቃወመይ ይሁን እየደገፈይ ባይገባኝም ተዋቡ ሚስቴ •••
"ኦሮ ወደ ሰርቪስ ቤት መግባቱ ምን ፋይዳ አለው አመሉን ታልተወ ሰክሮ እየመጣ በሩን ትከፍች እንደሆነ ክፈች ታልሆነ ገንጥየው ነው እምገባ ማለቱ መች ይቀራል!" አለይ።
ያኔ አንባገነኑ አባቷ አመሉ እስኪሻሻል እኔ እዚሁ አንቺው ጋር ሳሎን ቤት ውስጥ እተኛለሁ ።
ተጥፋቱ ተምሮ ፣ ጠባዩን አርሞ፣መጠጡን አቁሞ ቤቴን ትዳሬን ይል እንደሆነ እስተ አንድ ወር እናየዋለን።
በአንድ ወሩ የጥሞና ግዜ ውስጥ እራሱን ገዝቶ ፣ መጠጡን ትቶ አደብ ታልያዘ ልጄ
ተይህ በላይ ተሱ ጋር በትዳር እንድቀጥይ አልፈቅድም ትፋታላችሁ" ብለው አረፉት።
ያሁኑ ይባስ!!!
ጭራሽ ተሚስቴ መኝታም መአድም ለይተው ተትልቁ ቤት አስወጥተው ጠባቧ ሰርቪስ ውስጥ ይግባ ማለታቸው ሳያንስ ለአንድ ወር እኔ እዚሁ እየተኛሁ እጠብቅሻለሁ ማለታቸውን ትሰማ ጭውውውውው አለብይ ።
እየቀለዱም መሰለይ ። ታሁን ታሁን ሀሳባቸውን ይቀይራሉ አልያም ተዋቡ ሀሳባቸውን ለማስቀየር የሆነ ነገር ትላለይ ብዬ እየጠበቅሁ••
እምለው ጠፍቶይ አንዴ ሚሽቴን አንዴ አባቷን እያየሁ ትቁለጨለጭ •••
"በቃ ጨርሰናል አንዳርጌ እሄው ነው! አሉይ። ያን እያረፈ የሚተኩሰውን፣ ለመተኮስ ትታስቡ ቀደም ብላችሁ ንገሩኝ የሚለውን ያረጀ ያፈጀ ጓንዴ መሳሪያቸውን ታጠገባቸው እያጋደሙ።
ውጣ ማለታቸው ነው መሰል አልሁና ብድግ ብዬ ስወጣ ያኔ ተሶስት አመት በፊት በሰርጋችን ሰሞን ጥጋቡ ስለእሳቸው ያለኝ ነገር ትዝ አለይ።
ተይ ከጎመኑ አርጊ ከወጡ
ትናንት አጋብተው ሊያፋቱን መጡ!!
ብሎ የተቀኘው እንደተዋቡ አባት አይነቱ ቢገጥመው ይሆን ? ኧረ በጭራሽ እንደኝህ አይነት ሰውማ የለም! እንደወጉ እንደልማዱ ተሆነ ባልና ምሽት ቲጣላ መሀል ገብቶ እሚያስታርቅ ሽማግሌ እይ መሀል ገብቶ እሚተኛ ሽማግሌ ተአለም ዙርያ ቢፈለግ ተምሽቴ አባት ውጪ እኔ አለሁ የሚል የሚገኝም አይመስለይም።
እንዲሁ በነገረ ስራቸው ትብሰከሰክ ለሶስት ቀን ጠጅም ታልጠጣ እነሱንም ታላናግር ከስራ መልስ ክፍሌን ዘግቼ እየተኛሁ ቆየሁ።
በአራተኛው ቀን ለሉት ግን በህልሜ ሁሉም ነገር ዛፉም ቅጠሉም መንገዱም ቀለሙ ቢጫ ሆኖ ታየኝ የጠጅ አምሮት የፈጠረው ህልም ነው መሰል።
እረወድያ ነገስ የመጣው ይምጣ እይ ሄጄ ጠጣለሁ አልሁ።
ነግቶልይ ጠጅ ቤት እስትሄድ ቸኮልሁ።
ተልጅነቴ ዥምሮ ተቤታችን ጠጅ ቢጠፋ ጠላ ጠላ ቢጠፋ ጠጅ አይጠፋም እምዋ በየሰበቡ ትጠምቃለይ ዛድያ እኔን ምን አርግ ይሉኛል።
እሳቸውም ቢሆኑ እድሚያቸው ቲገፋ በህመም ምህንያት ተው እንጂ ይጠጡ እንደነበር ተዋቡ ነግራኛለይ። ያበጠው ይፈንዳ እይ በጥም አልሞትም ዛሬ እሄዳለሁ አልሁ።
አመሻሹ ላይ ሄድሁ።በንዴትም በናፍቆትም እሄን ጠጅ ልፌ ልፌ ሞቅ ሲለይ ከግራ ወደ ቀኝ ደሞ ወደ ግራ ዚግዛግ እየሰራሁ
እቤት ደርሼ ግቢ እንደገባሁ ቀጥ ብዬ የትልቁን ቤት በር አንኳኩቻለሁ ለካ ብቻ •••
የ ተዋቡ አባት "ማነው" ብለው ቲጮሁ ስካሬ ተላዬ ላይ ብን ብሎ ጠፋ።
"ይቅር በሉይ የተወቡ አባት ቤቴን ረስቼ ነው ለካ ሰርቪስ ውስጥ ብቻዬን እንድተኛ ፈርደውብኛል ዘንግቸው ነው!" ትላቸው•••
ምናልክ አንዳርጌ?" አሉይ ።
"ኧረ ምንም ምንም አላልኩም አማቼ ሰላም አመሹ ወይ ? ነው ያልሁት አልሁና መልስም ባይሰጡይ ሰላም ይደሩ የተዋቡ አባት እያልሁ ፊቴን መልሼ የጠባቧን ክፍሌን በር ተመለከትኋት። ደሞ እኮ እኔው ነይ የሰራኋት።
እንደተጋባን አባቷ የሰጡን ቤት አሁን እሳቸው ሳሎን እሷ ጓዳ የተኛይበትን ሁለት ክፍል ብቻ ነው ።
ቤቱ ራቅ ብለው ቱያዩት አግድም የተኛ ቁምሳጥን ይመስላል።
በሳሎኑና በመኝታ ቤቱ (በጓዳው ) መሀል ጠበብ ያለይ መዝግያ በር ያልተበጀላት ደጃፍ አለይ።
ተሳሎን ቤቱ ወደመኝታ ቤቱ በግልጥ እንዳይታይ ወፈር ያለ የጨርቅ መጋረጃ ተሰቅላል ።
ተሳሎኑ ወደደጅ መውጫ በር በስተግራ እምኝታ ቤቱ ግርግዳ ላይ ወደውጪ የምትከፈት የንጨት መስኮት አለይ።
ተጋብተን መኖር ከጀመርን ቡሀላ አሁን እኔ ባባቷ ውሳኔ እምተኛባት ክፍል ሚስቴ የለችበት ክፍል መስኮት ባለበት ግርግዳ ላይ ተቀጥላ ነው ቁልቁል የተሰራይው።
ሚሽቴ ያለችበት ክፍል መስኮት ሰርቪሷ ተተሰራይ ቡሀላም ስላልተደፈነ መስኮቱን ከፍታ በመስኮት ብትዘል እጠባባ ክፍል ውስጥ አሁን እምተኛባት አልጋ ላይ ነው እምታርፈው።
ደና ደሩ አማቼ እያልሁ ክፍሌ ተገባሁ ቡሀላ••••
ጥግ ላይ በተዘረጋይው ታጣፊ አልጋ ላይ ጋደም ብዬ ሽቅብ የተዘጋይውን የሚሽቴን መኝታ ቤት መስኮት እያየሁ እንቅልፍ ሳይወስደይ ታንድ ሰአት በላይ ቆየሁ።
ድንገት አንድ ሀሳብ ብልጭ ቲልልኝ•••
ብድግ ብዬ አልጋዬ ላይ በጉልበቴ ተንበረከክሁና በእንጨት መስኮቷ ክፋይ ስንጥር ክፍተት ሚስቴ ወደታኛትበት አጮለቅሁ !•••
መብራቱን ትላላጠፋችው ወለል ብላ ታየችይ ። ልጄ ፊቱን ወደ ግርግዳው አዙሮ ተኝቷል። የኔዋ ተዋቡ ወደ ልጄ ዞራ ተለተኛይ የሚታየኝ ጀርባዋ ነው ።
ብርድልብሱን የለበሰይው እስተ ባቷ ብቻ ነው ። ተራስ ጠጉሯ ዥምሬ ረጅም ጠጉሯን ተንጠላጥዬ በወገቧ ላይ ተንሸራተትሁና ስስ ውስጥ ልብሷ በከፍል እሸፈነው መቀመጫዋ ላይ ትደርስ ብርድ ልብስ ወደሸፈነው ባቷ ታልሻገር እዛው ቀረሁ።
ለአመታት የዳበስሁት መቀመጫ አልመስልህ አለኝ ። መቀመጫሽ እንዲህ ወጣ ያለ ነበር እንዴ ተዋቡ ? ዛሬ ነው እንዲህ ጉብ ያለ መሆኑ የታየኝ አልሁ በልቤ።
ታላስበው ምራቄን ደጋግሜ እየዋጥሁ እንደሆነ የታወቀይ አፌ ውስጥ ቶሎ ቶሎ ምራቅ ቲመነጭ ነበር።
/በጥላሁን ተስፋዬ ተፃፈ/
ክፍል~~~ሁለት
እንደገቡ ሁሉንም ሰላም ብለው እኔን ዘለውይ ገብተው እንደተቀመጡ ወደኔ አፍጥጠው
"ገና ልጅ አንዳርጌ!" ብለው ቲጠሩይ ምን ሹክ እንዳለኝ እንጃ አንተ ባለጌ ብለው ሲሰድቡኝ የሰማሁ መስሎኝ
"ምን አጠፋሁ የተዋቡ አባት!?" ሰላም ኖት!? አልኳቸው እምይዝ እምጨብጠው ጠፍቶይ እየተደናበርኩ።
የተዋቡ አባት እየገላመጠይ "ምን አጠፋህ ወጣኝ !?"
አለና እኔን ትቶ ምን እንደተፈጠረ እንድትነግረው ተዋቡን ጠየቃት።
በቃ በእርቅ ሊፈጠም የነበረው የሽምግልና ጉዳይ አቧቷ ተመጣ ቡሀላ ሀ ብሎ ካዲስ ዥመረ ።
የኔዋ ሚሽት ነገሩን ተስርመሰረቱ አንስታ ተበደልሁ የምትለውን ሁሉ አውርታ እንዳበቃይ የልጁን ብቻ አድምጦ
የኔን ሀሳብ ሳይሰማ ከተጣላነው ከኔና ከሷ በላይ ነገሩን አክርሮ አክሮ ሲደነፋ ቆየና ለሽምግልና የተቀመጡትን ጎረቤቶቻችንን እንኳን ተቁብ ሳይቆጥር•••
"በል አንተም ወደ ቀልብህ እስክትመለስ መጠጥህን እስክትተው ፣ መጠጥ መተውህን በተግባር እስክታረጋግጥ ተነኝህ ከዋናው ቤት ጋር ተያይዘው ከተሰሩት ሁለት ሰርቢሶይ መሀል በአንደኛው ቆይ፣ እሷ ልጇን ይዛ በዚህ በትልቁ ቤት ትሁን እስከዛው መለወጥህን መስክራ መሀል ገብተን እርቅ እስክናወርድ አትድረስባት አትደርስብህም አበቃ !"
አለ።
እኔ ብቻ ሳልሆን ለሽምግልና የመጡትም አመዳቸው ቡን አለ። አንዴ አቧቷን አንዴ እኔን እያዩ ቆዩና ተመሀላቸው አንደኛው
"አይ እንደሱማ ደግ አደለም ይልቅ••••" ብሎ ገና ቀሪ ሀሳቡን ታይጨርስ •••
"በቃ ወስኛለሁ እናንተም መሄድ ትችላላችሁ! አሉ አቧታ ።
ሁሉም እኔን አየት እያደረጉ ተራ በተራ ቤቱን ጥለው ወጡ። ባይናገሩትም ካስተያየታቸው " በል ጥናቱን ይስጥህ አንዳርጌ!" እያሉኝ የሄዱ መሰለይ።
ሶስታችን ተፋጠጥን ቀረን።
እየተቃወመይ ይሁን እየደገፈይ ባይገባኝም ተዋቡ ሚስቴ •••
"ኦሮ ወደ ሰርቪስ ቤት መግባቱ ምን ፋይዳ አለው አመሉን ታልተወ ሰክሮ እየመጣ በሩን ትከፍች እንደሆነ ክፈች ታልሆነ ገንጥየው ነው እምገባ ማለቱ መች ይቀራል!" አለይ።
ያኔ አንባገነኑ አባቷ አመሉ እስኪሻሻል እኔ እዚሁ አንቺው ጋር ሳሎን ቤት ውስጥ እተኛለሁ ።
ተጥፋቱ ተምሮ ፣ ጠባዩን አርሞ፣መጠጡን አቁሞ ቤቴን ትዳሬን ይል እንደሆነ እስተ አንድ ወር እናየዋለን።
በአንድ ወሩ የጥሞና ግዜ ውስጥ እራሱን ገዝቶ ፣ መጠጡን ትቶ አደብ ታልያዘ ልጄ
ተይህ በላይ ተሱ ጋር በትዳር እንድቀጥይ አልፈቅድም ትፋታላችሁ" ብለው አረፉት።
ያሁኑ ይባስ!!!
ጭራሽ ተሚስቴ መኝታም መአድም ለይተው ተትልቁ ቤት አስወጥተው ጠባቧ ሰርቪስ ውስጥ ይግባ ማለታቸው ሳያንስ ለአንድ ወር እኔ እዚሁ እየተኛሁ እጠብቅሻለሁ ማለታቸውን ትሰማ ጭውውውውው አለብይ ።
እየቀለዱም መሰለይ ። ታሁን ታሁን ሀሳባቸውን ይቀይራሉ አልያም ተዋቡ ሀሳባቸውን ለማስቀየር የሆነ ነገር ትላለይ ብዬ እየጠበቅሁ••
እምለው ጠፍቶይ አንዴ ሚሽቴን አንዴ አባቷን እያየሁ ትቁለጨለጭ •••
"በቃ ጨርሰናል አንዳርጌ እሄው ነው! አሉይ። ያን እያረፈ የሚተኩሰውን፣ ለመተኮስ ትታስቡ ቀደም ብላችሁ ንገሩኝ የሚለውን ያረጀ ያፈጀ ጓንዴ መሳሪያቸውን ታጠገባቸው እያጋደሙ።
ውጣ ማለታቸው ነው መሰል አልሁና ብድግ ብዬ ስወጣ ያኔ ተሶስት አመት በፊት በሰርጋችን ሰሞን ጥጋቡ ስለእሳቸው ያለኝ ነገር ትዝ አለይ።
ተይ ከጎመኑ አርጊ ከወጡ
ትናንት አጋብተው ሊያፋቱን መጡ!!
ብሎ የተቀኘው እንደተዋቡ አባት አይነቱ ቢገጥመው ይሆን ? ኧረ በጭራሽ እንደኝህ አይነት ሰውማ የለም! እንደወጉ እንደልማዱ ተሆነ ባልና ምሽት ቲጣላ መሀል ገብቶ እሚያስታርቅ ሽማግሌ እይ መሀል ገብቶ እሚተኛ ሽማግሌ ተአለም ዙርያ ቢፈለግ ተምሽቴ አባት ውጪ እኔ አለሁ የሚል የሚገኝም አይመስለይም።
እንዲሁ በነገረ ስራቸው ትብሰከሰክ ለሶስት ቀን ጠጅም ታልጠጣ እነሱንም ታላናግር ከስራ መልስ ክፍሌን ዘግቼ እየተኛሁ ቆየሁ።
በአራተኛው ቀን ለሉት ግን በህልሜ ሁሉም ነገር ዛፉም ቅጠሉም መንገዱም ቀለሙ ቢጫ ሆኖ ታየኝ የጠጅ አምሮት የፈጠረው ህልም ነው መሰል።
እረወድያ ነገስ የመጣው ይምጣ እይ ሄጄ ጠጣለሁ አልሁ።
ነግቶልይ ጠጅ ቤት እስትሄድ ቸኮልሁ።
ተልጅነቴ ዥምሮ ተቤታችን ጠጅ ቢጠፋ ጠላ ጠላ ቢጠፋ ጠጅ አይጠፋም እምዋ በየሰበቡ ትጠምቃለይ ዛድያ እኔን ምን አርግ ይሉኛል።
እሳቸውም ቢሆኑ እድሚያቸው ቲገፋ በህመም ምህንያት ተው እንጂ ይጠጡ እንደነበር ተዋቡ ነግራኛለይ። ያበጠው ይፈንዳ እይ በጥም አልሞትም ዛሬ እሄዳለሁ አልሁ።
አመሻሹ ላይ ሄድሁ።በንዴትም በናፍቆትም እሄን ጠጅ ልፌ ልፌ ሞቅ ሲለይ ከግራ ወደ ቀኝ ደሞ ወደ ግራ ዚግዛግ እየሰራሁ
እቤት ደርሼ ግቢ እንደገባሁ ቀጥ ብዬ የትልቁን ቤት በር አንኳኩቻለሁ ለካ ብቻ •••
የ ተዋቡ አባት "ማነው" ብለው ቲጮሁ ስካሬ ተላዬ ላይ ብን ብሎ ጠፋ።
"ይቅር በሉይ የተወቡ አባት ቤቴን ረስቼ ነው ለካ ሰርቪስ ውስጥ ብቻዬን እንድተኛ ፈርደውብኛል ዘንግቸው ነው!" ትላቸው•••
ምናልክ አንዳርጌ?" አሉይ ።
"ኧረ ምንም ምንም አላልኩም አማቼ ሰላም አመሹ ወይ ? ነው ያልሁት አልሁና መልስም ባይሰጡይ ሰላም ይደሩ የተዋቡ አባት እያልሁ ፊቴን መልሼ የጠባቧን ክፍሌን በር ተመለከትኋት። ደሞ እኮ እኔው ነይ የሰራኋት።
እንደተጋባን አባቷ የሰጡን ቤት አሁን እሳቸው ሳሎን እሷ ጓዳ የተኛይበትን ሁለት ክፍል ብቻ ነው ።
ቤቱ ራቅ ብለው ቱያዩት አግድም የተኛ ቁምሳጥን ይመስላል።
በሳሎኑና በመኝታ ቤቱ (በጓዳው ) መሀል ጠበብ ያለይ መዝግያ በር ያልተበጀላት ደጃፍ አለይ።
ተሳሎን ቤቱ ወደመኝታ ቤቱ በግልጥ እንዳይታይ ወፈር ያለ የጨርቅ መጋረጃ ተሰቅላል ።
ተሳሎኑ ወደደጅ መውጫ በር በስተግራ እምኝታ ቤቱ ግርግዳ ላይ ወደውጪ የምትከፈት የንጨት መስኮት አለይ።
ተጋብተን መኖር ከጀመርን ቡሀላ አሁን እኔ ባባቷ ውሳኔ እምተኛባት ክፍል ሚስቴ የለችበት ክፍል መስኮት ባለበት ግርግዳ ላይ ተቀጥላ ነው ቁልቁል የተሰራይው።
ሚሽቴ ያለችበት ክፍል መስኮት ሰርቪሷ ተተሰራይ ቡሀላም ስላልተደፈነ መስኮቱን ከፍታ በመስኮት ብትዘል እጠባባ ክፍል ውስጥ አሁን እምተኛባት አልጋ ላይ ነው እምታርፈው።
ደና ደሩ አማቼ እያልሁ ክፍሌ ተገባሁ ቡሀላ••••
ጥግ ላይ በተዘረጋይው ታጣፊ አልጋ ላይ ጋደም ብዬ ሽቅብ የተዘጋይውን የሚሽቴን መኝታ ቤት መስኮት እያየሁ እንቅልፍ ሳይወስደይ ታንድ ሰአት በላይ ቆየሁ።
ድንገት አንድ ሀሳብ ብልጭ ቲልልኝ•••
ብድግ ብዬ አልጋዬ ላይ በጉልበቴ ተንበረከክሁና በእንጨት መስኮቷ ክፋይ ስንጥር ክፍተት ሚስቴ ወደታኛትበት አጮለቅሁ !•••
መብራቱን ትላላጠፋችው ወለል ብላ ታየችይ ። ልጄ ፊቱን ወደ ግርግዳው አዙሮ ተኝቷል። የኔዋ ተዋቡ ወደ ልጄ ዞራ ተለተኛይ የሚታየኝ ጀርባዋ ነው ።
ብርድልብሱን የለበሰይው እስተ ባቷ ብቻ ነው ። ተራስ ጠጉሯ ዥምሬ ረጅም ጠጉሯን ተንጠላጥዬ በወገቧ ላይ ተንሸራተትሁና ስስ ውስጥ ልብሷ በከፍል እሸፈነው መቀመጫዋ ላይ ትደርስ ብርድ ልብስ ወደሸፈነው ባቷ ታልሻገር እዛው ቀረሁ።
ለአመታት የዳበስሁት መቀመጫ አልመስልህ አለኝ ። መቀመጫሽ እንዲህ ወጣ ያለ ነበር እንዴ ተዋቡ ? ዛሬ ነው እንዲህ ጉብ ያለ መሆኑ የታየኝ አልሁ በልቤ።
ታላስበው ምራቄን ደጋግሜ እየዋጥሁ እንደሆነ የታወቀይ አፌ ውስጥ ቶሎ ቶሎ ምራቅ ቲመነጭ ነበር።
👍36😢4❤3🤔1
ብቻ አንዳች ነገር •••"አንኳኳ አንኳኳ" ቲለኝ ፈራ ተባ እያልሁ በቀስታ••• ኳኳኳኳ አደረግሁ እና አይኔን ተሷ ላይ ታልነቅል ጆሮዬን እኔን እስወጥተው ሳሎን ወደተጋደሙት አባቷ ጣል አደረግሁ ። ድምጥ የለም።
ድምጡን ትንሽ ጨመር አድርጌ ደግሜ አንኳኳሁ።ገልበጥ አለይ ። ልቤ ዘለለይ።
አይኗን ጨፍናለይ ግን እንቅልፍ ጨርሶ የወሰዳት አትመስልም ፣ ደምግባት ታወዛው ጠይም ፊቷ ቁልቁል ትወርድ ተወለደችም ቡሀላ እንደልጃገረድ ጡት ተቀስረው አይን ተሚወጉት ሁለት ጡቶቿ መሀል አንደኛውን ተማስያዣው አምፆ በግልጥ አየሁት ።
አይ ተዋቡ የምርም ውብ እኮ ነሽ አልሁ ለራሴ ። ወድያው ግን በቀደም ትንጣላ ቆንጆ አይደለሽም ብዬ እንዳበሽቁሀት ትዝ አለይ።
ለሶስተኛ ግዜ አንኳኳሁ ሰምታኝ ነው መሰለኝ አይኗን ገልጣ እኔ ክፍል ውስጥ ሆኜ እሷን እያየሁ ወዳለሁበት መስኮት ተመለከተች ።የምታየኝ መስሎኝ ፈገግ አልሁ ••••• ይቀጥላል ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️
ድምጡን ትንሽ ጨመር አድርጌ ደግሜ አንኳኳሁ።ገልበጥ አለይ ። ልቤ ዘለለይ።
አይኗን ጨፍናለይ ግን እንቅልፍ ጨርሶ የወሰዳት አትመስልም ፣ ደምግባት ታወዛው ጠይም ፊቷ ቁልቁል ትወርድ ተወለደችም ቡሀላ እንደልጃገረድ ጡት ተቀስረው አይን ተሚወጉት ሁለት ጡቶቿ መሀል አንደኛውን ተማስያዣው አምፆ በግልጥ አየሁት ።
አይ ተዋቡ የምርም ውብ እኮ ነሽ አልሁ ለራሴ ። ወድያው ግን በቀደም ትንጣላ ቆንጆ አይደለሽም ብዬ እንዳበሽቁሀት ትዝ አለይ።
ለሶስተኛ ግዜ አንኳኳሁ ሰምታኝ ነው መሰለኝ አይኗን ገልጣ እኔ ክፍል ውስጥ ሆኜ እሷን እያየሁ ወዳለሁበት መስኮት ተመለከተች ።የምታየኝ መስሎኝ ፈገግ አልሁ ••••• ይቀጥላል ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️
👍19
#እህቴ_ባትሆኚ_አገባሽ_ነበረ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አራት
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
ከደብረብርሀን ከተመለስኩ በአራተኛው ቀን ይመስለኛል ማታ ከስራ ተመልሼ አልጋዬ ላይ ጋደም ብዬ ለመተኛት እየተገላበጥኩ ሳለ ልጄ ደወለች..አነሳሁና ስለእናቷ ስለቤተሰቡ ብዙ ብዙ ነገር ካወራን በኃላ
‹‹እናት…እናትሽ ከመጣች በኃላ እኮ ያቺን ነገር መላክ አቆምሽ››ስል ወቀስኳት
‹‹ምንድነው አባዬ?››
‹‹የእናትሽን ደብዳቤ ነዋ….ነው ወይስ ነጠቀችሽ?››
‹‹አይ አልነጠቀቺኝም እኔው ጋር ነው. ያለው...ግን እኮ አንድ ገፅ ብቻ ነች የቀረቺው..እሷን አሁን እልክልሀለሁ››
‹‹እሺ የእኔ ማር …እጠብቃለሁ..ደህና አደሪልኝ››
ከተሰናበትኳት ከ10 ደቂቃ በኃላ ቃሏን አክብራ የመጨረሻ ያለችውን ቅጠል በተለመደው መንገድ ላከችልኝ..እስኪ ከመተኛቴ በፊት የሪቾን የመጨረሻ ኑዛዜ አብረን እናንብባት፡፡
ሀምሌ 20/2008 ዓ.ም
ተስፋ መቁረጥ ብቻም ሳይሆን እግዚያብሄርን በጣም ነው የተቀየምኩት…. ወደ እዚህ ጉድ ከመግባት እንዲታደገኝ እቤቱ ተመላልሼ አቧራ ላይ እየተንከባለልኩ ብዙ ቀን ተማፅኜዋለሁ…. በመሰናክሉም ተሰናክሎ ላለመውደቅ ያቅሜን ያህል ሞክሬያለሁ፡፡
የማላፈቅረውን ሰው በተክሊል እስከማግባት ድረስ ሄጄለሁ፣እኔ ይሄንን ሁሉ ስጥር እግዚያብሄር ምን ረዳኝ…..?እንደውም በተቃራኒው ላልተገባ ሀጥያት አሳልፎ ሰጠኝ……..ምንአልባት ጥንቱን ሲፈጥረኝ ለሲኦል አጭቶኝ ስለሆነ ይሆናል….ስለዚህ እጅ ሰጥቼያለሁ……በመንፈሳዊም ሆነ በስጋዊ ህይወቴ ያለኝ ተስፋ ፈርሶል፡፡አሁን ነፍሴ ሴይጣን ይንገስባት….. በተሰነካከለ ተስፋዬም ዳቢሎስ ይደሰትበት ብዬ እራሴን ረገምኩ……
ከዛ በሃላ ብቸኛው ያስጨነቀኝ ጉዳይ የቤተሰቦቼ ሀዘን ነው…የእናቴ ቅስም መሰበር ነው…..እና እንደፈራሁትም በክስተቱ ቤተሰቦቼ የመጨረሻውን ሀዘን አዘኑ ..እናትና አባቴ የ30 አመት ትዳራቸውን በተኑ……በወቅቱ ሁሉን ነገር ጣጥዬ እራሴን ለማጥፍት ወስኜ ነበር……ግን ደግሞ ፈራሁ ..የፍራቻዬ ምክንያት ደግሞ የሚያስቅ ነው…‹‹ከሞትኩ በኃላ እዬቤ ቢናፍቀኝስ…..?እውነት ይሄ ልክፍት ነው…፡፡አንድ የሁለት ልጆች እናት የሆነች ባለ ጤነኛ አዕምሮ ሴት በሆነ ችግር እራሷን ለማጥፋት ስትነሳ ሊያሳስባት የሚገባው የመጀመሪያው ነገር ‹‹እኔ ከሞትኩ በኃላ ልጆቼ እንዴት ይሆናሉ?›› የሚለው ስጋት መሆን ነበረበት፡፡እኔ ግን ፈፅሞ እንደዛ አይት ሀሳብ አላስጨንቀኝም
…….ስላማያስጨንቀኝ ግን አፍራለሁ….እውነትም በጣም አፍራለሁ፡፡
በዛ መወዛገብ ውስጥ እያለሁ እዬብ የተአምር አባት እንደሆነ ሲያውቅ ማቄን ጨርቄን ሳይል እብስ ብሎ ጠፋ …ለአንድ ወር ፈለኩት እስከሀለማያ ሄጄ ፈለኩት…አውቆ የተኛ ቢቀሰቅሱት አይሰማም አይደል የሚባለው…ሊገኝ አልቻለም፡፡
በቃ ሁሉን ነገር ጣጥዬ በደስታ ሳይሆነ በሀዘን ተቆራምጄ..በተስፋ ሳይሆን በተሰባበረ ልብ ወደአሜሪካ ለመጓዝ ወሰንኩ፡፡ ……አዎ እራሴን ማጥፋት ካልቻልኩ እራሴን መርሳት አለብኝ …እራስ ለመርሳት ደግሞ አሜሪካ ምቹ ቦታ ትመስለኛለች፡፡አዎ እዛ ሄጄ እራሴን በስራ እጠምዳለሁ ……ልክ ከአሜሪካ ሮቦቶች ማካከል እንደአንዱ እሆናለሁ ……በቃ ከሶስት ቀን በኃላ ሁሉን ነገር ጣጥዬ የፈረሰ ተስፋዬን እና የቆሰለ ልቤን ይዤ ወደአሜሪካ… እዛ እንደረስኩ ከምፈታው ባሌ ጋር እበራለሁ..
እዚህ ላይ ሪች ብዙ ነገር ሸፋፍና እና በጥቅሉ ጠቃቅሳ አልፋቸዋለች…. ለዛውም ዋናውን አስኳል ነገር ..እርግጠኛ ነኝ ሰለዛ ስታስብ እእምሮዋ ከተገቢው በላይ እየተጨናነቀባት አስቸግሯት በምልሰት እያስታወሰች መፃፍ ከብዶት መሰለኝ እንደዛ ያደረገቺው፡፡
እኔና ሪች ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ጻታዊ ግንኙነት ሰተት ብለን የገባናው ካገባች ከ10 ኛው ቀን በኃላ ነው፡:፡ሰርጉ አልፎ እኛ ቤትም መልስ ተጠርተው ከተመለሱ በኃላ እና ቤታቸው ገብተው ኑሮን አህድ ብለው እንደጀመሩ መስፍኔ አንድ ጎጃም ፍኖተሰላም ሚኖሩ አጎቱ ሞተው መርዶ ተነገረው፡፡
ከመሄዱ በፊት እኔን በአካል አግኝቶኝ በከፍተኛ አደራ ሪችን እንዳስተዳድራትና ቀንም ቢሆን ብቻዋን እንዳልተዋት በልመና ተማፀነኝ‹‹በሬ ከአራጁ ይውላል ይሎችኋል እንዲህ አይነቱን ነው››
…ለአስራአምስት ምናምን አመት አንድ አልጋ ላይ አብረን ተኝተን ምንም ያላደረግን ሰዎች..ይሄው ከሰርጎ በኃላ አብረን በተኛን በመጀመሪያው ቀን እንዲህ የሰማይ መስኮት ተከፍቶ የጥፋት ዘንዶ በላያችን ተጠመጠመ… ከሲኦል ድንገት የተረጨ ሚመስል የመርገምት እሳት ሁለታችንንም ለብልቦ አቃለጠን፡፡
.በመጀመሪያ ቀን ወሲብ ፈፅመን ነግቶ በማግስቱ ስንነሳ ከመተፋፈራችን የተነሳ አይን ለአይን መተያየትም ሆነ ቃል አውጥተን ምንም ነገር ማውራት አልቻልንም ነበር…፡፡ሁለታችንም ቀኑን ሙሉ በፀፀት ስንብሰለሰልና እና ግራ በመጋባት ደንዝዘን ነበር የዋልነው…፡፡
የሚገርመው ግን መሽቶ መልሰን ስንተኛ መልሰን ተመሳሳዩን ከመፈፀም እራሳችንን መግታት አልቻልንም…፡፡በአጠቃላይ ጥቅምት ላይ የዩኒቨርሲቲ ትመህርት ተከፍቶ ተመልሼ ወደ አለማይ እስከምሄድ ድረስ ከሰባት ወይም ስምንት ቀን በላይ ፍቅር ሰርተናል፤እና ደግሞ በስድስተኛው ወር ሊጠይቁኝ ሀለማያ ድረስ ከመስፍኔ ጋር መጥተው እራሱ እሱን ለሆነ ሰዓት ሸውደን ለብቻችን የመንሆንበትን ሁኔታ በማመቻቸት ፍቅር ሰርተናል፡፡ስሜቱ አስቀያሚ ግን ደግሞ በጣም ጣፋጭ ነበር..በተለይ መስፍኔን ፊት ለፊት ማየት ልብን ይሰብራል.፡፡
የሚገርመው ደግሞ በጣም ብዙ ብዙ ቀናት እሷ መሀል ሆና ሶስታችንም በአንድ አልጋ ላይ አንዳችንን በግራ እጇ ሌላችንን በቀኝ እጇ እያቀፈች ብዙ በጣም ብዙ የመሳቀቅ ለሊቶችን እንድናሳልፍ አድርጋናለች…አይ ወንዶች በፍቅር አይናችን ከተጋረደ እኮ በቃ በጣም የዋህና ገራሞች ነን፡፡ከዛ ያው እሷ እንደነገረቻችሁ የአሜሪካው ጉዳይ መጣና ዲ.ኤን.ኤ ምርመራ ምናምን ተባለ ሁሉን ነገር አደፈራረሰው..ሀጥያታችንን ፀሀይ ላይ ተሰጣ…..ሁሉ ነገር እንደምታውቁት ሆነ፡፡
✨ይቀጥላል✨
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አራት
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
ከደብረብርሀን ከተመለስኩ በአራተኛው ቀን ይመስለኛል ማታ ከስራ ተመልሼ አልጋዬ ላይ ጋደም ብዬ ለመተኛት እየተገላበጥኩ ሳለ ልጄ ደወለች..አነሳሁና ስለእናቷ ስለቤተሰቡ ብዙ ብዙ ነገር ካወራን በኃላ
‹‹እናት…እናትሽ ከመጣች በኃላ እኮ ያቺን ነገር መላክ አቆምሽ››ስል ወቀስኳት
‹‹ምንድነው አባዬ?››
‹‹የእናትሽን ደብዳቤ ነዋ….ነው ወይስ ነጠቀችሽ?››
‹‹አይ አልነጠቀቺኝም እኔው ጋር ነው. ያለው...ግን እኮ አንድ ገፅ ብቻ ነች የቀረቺው..እሷን አሁን እልክልሀለሁ››
‹‹እሺ የእኔ ማር …እጠብቃለሁ..ደህና አደሪልኝ››
ከተሰናበትኳት ከ10 ደቂቃ በኃላ ቃሏን አክብራ የመጨረሻ ያለችውን ቅጠል በተለመደው መንገድ ላከችልኝ..እስኪ ከመተኛቴ በፊት የሪቾን የመጨረሻ ኑዛዜ አብረን እናንብባት፡፡
ሀምሌ 20/2008 ዓ.ም
ተስፋ መቁረጥ ብቻም ሳይሆን እግዚያብሄርን በጣም ነው የተቀየምኩት…. ወደ እዚህ ጉድ ከመግባት እንዲታደገኝ እቤቱ ተመላልሼ አቧራ ላይ እየተንከባለልኩ ብዙ ቀን ተማፅኜዋለሁ…. በመሰናክሉም ተሰናክሎ ላለመውደቅ ያቅሜን ያህል ሞክሬያለሁ፡፡
የማላፈቅረውን ሰው በተክሊል እስከማግባት ድረስ ሄጄለሁ፣እኔ ይሄንን ሁሉ ስጥር እግዚያብሄር ምን ረዳኝ…..?እንደውም በተቃራኒው ላልተገባ ሀጥያት አሳልፎ ሰጠኝ……..ምንአልባት ጥንቱን ሲፈጥረኝ ለሲኦል አጭቶኝ ስለሆነ ይሆናል….ስለዚህ እጅ ሰጥቼያለሁ……በመንፈሳዊም ሆነ በስጋዊ ህይወቴ ያለኝ ተስፋ ፈርሶል፡፡አሁን ነፍሴ ሴይጣን ይንገስባት….. በተሰነካከለ ተስፋዬም ዳቢሎስ ይደሰትበት ብዬ እራሴን ረገምኩ……
ከዛ በሃላ ብቸኛው ያስጨነቀኝ ጉዳይ የቤተሰቦቼ ሀዘን ነው…የእናቴ ቅስም መሰበር ነው…..እና እንደፈራሁትም በክስተቱ ቤተሰቦቼ የመጨረሻውን ሀዘን አዘኑ ..እናትና አባቴ የ30 አመት ትዳራቸውን በተኑ……በወቅቱ ሁሉን ነገር ጣጥዬ እራሴን ለማጥፍት ወስኜ ነበር……ግን ደግሞ ፈራሁ ..የፍራቻዬ ምክንያት ደግሞ የሚያስቅ ነው…‹‹ከሞትኩ በኃላ እዬቤ ቢናፍቀኝስ…..?እውነት ይሄ ልክፍት ነው…፡፡አንድ የሁለት ልጆች እናት የሆነች ባለ ጤነኛ አዕምሮ ሴት በሆነ ችግር እራሷን ለማጥፋት ስትነሳ ሊያሳስባት የሚገባው የመጀመሪያው ነገር ‹‹እኔ ከሞትኩ በኃላ ልጆቼ እንዴት ይሆናሉ?›› የሚለው ስጋት መሆን ነበረበት፡፡እኔ ግን ፈፅሞ እንደዛ አይት ሀሳብ አላስጨንቀኝም
…….ስላማያስጨንቀኝ ግን አፍራለሁ….እውነትም በጣም አፍራለሁ፡፡
በዛ መወዛገብ ውስጥ እያለሁ እዬብ የተአምር አባት እንደሆነ ሲያውቅ ማቄን ጨርቄን ሳይል እብስ ብሎ ጠፋ …ለአንድ ወር ፈለኩት እስከሀለማያ ሄጄ ፈለኩት…አውቆ የተኛ ቢቀሰቅሱት አይሰማም አይደል የሚባለው…ሊገኝ አልቻለም፡፡
በቃ ሁሉን ነገር ጣጥዬ በደስታ ሳይሆነ በሀዘን ተቆራምጄ..በተስፋ ሳይሆን በተሰባበረ ልብ ወደአሜሪካ ለመጓዝ ወሰንኩ፡፡ ……አዎ እራሴን ማጥፋት ካልቻልኩ እራሴን መርሳት አለብኝ …እራስ ለመርሳት ደግሞ አሜሪካ ምቹ ቦታ ትመስለኛለች፡፡አዎ እዛ ሄጄ እራሴን በስራ እጠምዳለሁ ……ልክ ከአሜሪካ ሮቦቶች ማካከል እንደአንዱ እሆናለሁ ……በቃ ከሶስት ቀን በኃላ ሁሉን ነገር ጣጥዬ የፈረሰ ተስፋዬን እና የቆሰለ ልቤን ይዤ ወደአሜሪካ… እዛ እንደረስኩ ከምፈታው ባሌ ጋር እበራለሁ..
እዚህ ላይ ሪች ብዙ ነገር ሸፋፍና እና በጥቅሉ ጠቃቅሳ አልፋቸዋለች…. ለዛውም ዋናውን አስኳል ነገር ..እርግጠኛ ነኝ ሰለዛ ስታስብ እእምሮዋ ከተገቢው በላይ እየተጨናነቀባት አስቸግሯት በምልሰት እያስታወሰች መፃፍ ከብዶት መሰለኝ እንደዛ ያደረገቺው፡፡
እኔና ሪች ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ጻታዊ ግንኙነት ሰተት ብለን የገባናው ካገባች ከ10 ኛው ቀን በኃላ ነው፡:፡ሰርጉ አልፎ እኛ ቤትም መልስ ተጠርተው ከተመለሱ በኃላ እና ቤታቸው ገብተው ኑሮን አህድ ብለው እንደጀመሩ መስፍኔ አንድ ጎጃም ፍኖተሰላም ሚኖሩ አጎቱ ሞተው መርዶ ተነገረው፡፡
ከመሄዱ በፊት እኔን በአካል አግኝቶኝ በከፍተኛ አደራ ሪችን እንዳስተዳድራትና ቀንም ቢሆን ብቻዋን እንዳልተዋት በልመና ተማፀነኝ‹‹በሬ ከአራጁ ይውላል ይሎችኋል እንዲህ አይነቱን ነው››
…ለአስራአምስት ምናምን አመት አንድ አልጋ ላይ አብረን ተኝተን ምንም ያላደረግን ሰዎች..ይሄው ከሰርጎ በኃላ አብረን በተኛን በመጀመሪያው ቀን እንዲህ የሰማይ መስኮት ተከፍቶ የጥፋት ዘንዶ በላያችን ተጠመጠመ… ከሲኦል ድንገት የተረጨ ሚመስል የመርገምት እሳት ሁለታችንንም ለብልቦ አቃለጠን፡፡
.በመጀመሪያ ቀን ወሲብ ፈፅመን ነግቶ በማግስቱ ስንነሳ ከመተፋፈራችን የተነሳ አይን ለአይን መተያየትም ሆነ ቃል አውጥተን ምንም ነገር ማውራት አልቻልንም ነበር…፡፡ሁለታችንም ቀኑን ሙሉ በፀፀት ስንብሰለሰልና እና ግራ በመጋባት ደንዝዘን ነበር የዋልነው…፡፡
የሚገርመው ግን መሽቶ መልሰን ስንተኛ መልሰን ተመሳሳዩን ከመፈፀም እራሳችንን መግታት አልቻልንም…፡፡በአጠቃላይ ጥቅምት ላይ የዩኒቨርሲቲ ትመህርት ተከፍቶ ተመልሼ ወደ አለማይ እስከምሄድ ድረስ ከሰባት ወይም ስምንት ቀን በላይ ፍቅር ሰርተናል፤እና ደግሞ በስድስተኛው ወር ሊጠይቁኝ ሀለማያ ድረስ ከመስፍኔ ጋር መጥተው እራሱ እሱን ለሆነ ሰዓት ሸውደን ለብቻችን የመንሆንበትን ሁኔታ በማመቻቸት ፍቅር ሰርተናል፡፡ስሜቱ አስቀያሚ ግን ደግሞ በጣም ጣፋጭ ነበር..በተለይ መስፍኔን ፊት ለፊት ማየት ልብን ይሰብራል.፡፡
የሚገርመው ደግሞ በጣም ብዙ ብዙ ቀናት እሷ መሀል ሆና ሶስታችንም በአንድ አልጋ ላይ አንዳችንን በግራ እጇ ሌላችንን በቀኝ እጇ እያቀፈች ብዙ በጣም ብዙ የመሳቀቅ ለሊቶችን እንድናሳልፍ አድርጋናለች…አይ ወንዶች በፍቅር አይናችን ከተጋረደ እኮ በቃ በጣም የዋህና ገራሞች ነን፡፡ከዛ ያው እሷ እንደነገረቻችሁ የአሜሪካው ጉዳይ መጣና ዲ.ኤን.ኤ ምርመራ ምናምን ተባለ ሁሉን ነገር አደፈራረሰው..ሀጥያታችንን ፀሀይ ላይ ተሰጣ…..ሁሉ ነገር እንደምታውቁት ሆነ፡፡
✨ይቀጥላል✨
👍82🥰5❤3
# ሚስቴ እና አባቷ!?
/በጥላሁን ተስፋዬ/
ክፍል~~~ሶስት
ለሶስተኛ ግዜ አንኳኳሁ ሰምታኝ ነው መሰለኝ አይኗን ገልጣ እኔ ክፍል ውስጥ ሆኜ እሷን እያየሁ ወዳለሁበት መስኮት ተመለከተች ።የምታየኝ መስሎኝ ፈገግ አልሁ •••
አወይ መጃጃል! እንዲህ ጅል ላረጉይ አባቷ የስራቸውን ይስጣቸው አቦ እያልሁ እንደመንቀሳቀስ ስትል ተነስታ መስኮቷን በመክፈት አባቷ ታይሰሙ ልታስገባይ መስሎይ ትንፋሼን አጥፍቼ ትጠባበቅ ቀና አልይና መብራቱን ደረገመችው።
መብራቱን አጥፍታ ልከፍትልይ ይሆን ብዬ ብጠብቅም ድምጧን አጥፍታ ተሸፋፍና ተኛይ ።
"ያባቷ ልጅ!!"
አልሁና ታጣፊዋ አልጋዬ ላይ ሆድ ውስጥ እንዳለ ፅንስ ተጣጥፌ ተኛሁ።
በንጋታው ሆን ብዬ አባቷ ታይነሱ ቀደም ብዬ ተዋቡ ቁርስ በምታዘጋጅበት ሰአት ተነሳሁ።
ተዚህ በፊት እኔና ተወቡ የቱን ያህል ብንጣላ ተሁለት ቀን በላይ መኮራረፍ እንደማይሆንልን ጠንቅቄ ትለማውቅ በድፍረት ላናግራት ወሰንሁ።
ተትልቁ ቤት እኔ ታለሁበት በታች ወዳለው ማድ ቤት ሽር ጉድ እያለይ ቁርስ እያሰናዳይ ነው።
ለሽንት እንደሚወጣ ሰው ተክፍሌ ወጥቼ ሽንት ቤቱ ወዳለበት አቅጣጫ አንድ ሁለት እርምጃ ተራመድሁና ማድቤት መሆኗን አየት አድርጌ ታበቃ መለስ ብዬ ወደ ማድቤቱ ሄድሁ።
እማድቤቱ በር ላይ ቆም እንዳልሁ ቀና ብላ አየችይና ፊቷ ላይ ምንም ለውጥ ታታሳይ ምንም ታትለይ ስራዋን ቀጠለይ።
"ተዋቡዬ የኔ ድንብሽቡሽ እስቲ ንገርኝ እንደው እውነት አስችሎሽ ከልብሽ ጨክነሽ ነው እራት ቀን ሙሉ ጥርቅም አርገሽ የዘጋሽይ? አልኋት።
መልስ ሳትሰጠይ ዝምብላ ትንጎዳጎዳለይ።
"እኔ አሁን አንድ ነገር ብቻ ነው እምፈልገው እውነት ተልብሽ ተቀይመሽኝ ጠልተሽኝ ተሆነ ግልጡን ንገሪኝ ?! " ብላት አሁንም መልስ የለም ።
ብድግ ብላ ልትወጣ ትትል እግሬን ከፈት አርጌ መውጫ አሳጣኋትና •••
"ታልነገርሽኝ አታልፊም!" አልኋት።
"አንተ ወግድ ልለፍበት ኦሮ !" ብላ ያንን የበቆሎ እሸት የመሰለ ጥርሷን ብልጭ አድርጋ ፈገግ ትትልልይ ውስጤ እየፈገገ እግሬን ሰብስቤ አሳልፍኋትና ሽንቴን ልሸና ወረድሁ።
በቃ አበቃ እኔና ተዋቡ ታረቅን ። ድሮስ አባቷ ናቸው እይ የነገር እድሜ የሚያረዝሙት የኔ ተዋቡ በተጣላን እና በተናደደች ሰአት ንዴት እና እልኋ የምታረገውን ቢያሳጣትም፣ ንዴቷ ቲበርድላት ሁሉን ነገር ወድያው የምትረሳ ልቧ ውስጥ ለፍቅር እይ ለቂም የሚሆን ቦታ የሌላት፣ ገራገር ነይ።
ምን ያህል እንደማፈቅራትም ጠንቅቃ ታውቃለይ።
መነጋገር እንኳ ታያስፈልገን እኔና እሷ ተያይተን ብቻ የምንፈታውን ነገር ነው እንግዲህ ጠባችን እና መኳረፋችን ለወር እንዲራዘም የፈረዱብን እኛ አምባገነን አባቷ።
መሀላችን እንደጠብ ግድግዳ ተገሽረው ምን አርጉ እንደሚሉን እንጇ!።
ተሽንት ቤት ትመለስም ተያይተን ተሳሳቅን።
እንደጥዋት ጠሀይ ቀስ እያለ ደም በሚያሞቀው በተዋቡ ፈገግታ ደስ እያለኝ የጠባይ ማረሚያ እስር ቤት መስሏ ወደምትታየኝ ክፍሌ ገብቼ ጋደም አልሁ።
እኔና ተዋቡ ስለታረቅን ደስ ቢለኝም ተዋቡ "በቃ እኛ ታርቀናል ያንተ እዚህ መሆን አያስፈልግም!" ብላ አባቷን እንድሸኛቸው ብነግራት ደፈራ እንደማታደርገው እና እሺ እንደማትለኝ እያሰብሁ ምን ማረግ እንዳለብይ ታስብ ቆየሁ ።
እኔው እራሴው አሁኑኑ አባቷ ተንቅልፋቸው ሲነሱ ጠብቄ •••
"የተዋቡ አባት ! በቃ እኛ ታርቀናል እርሶ ተፈለጉ እዚሁ መክረም ታልያም መሄድ ይችላሉ እንደምርጫዋ!እኔን ግን ተንግዲህ ቡሀላ ተምሽቴ ጎን ተመተኛት ሊከለክሉይ አይችሉም ነው የምላችው !"
እያልሁ ትፎክር ቆየሁና እንደተነሱ አሁን እንዲህ ብላቸው •••
"ተደፈርሁ!! ክብሬ ተነካ ! "ብለው እንቧከረዩ ማለታቸው ታያንስ እኔ ያልሁት አንድ ወር እስቲሟላ ተዋቡ ልጄ እኔው ጋር ትቆያለይ ብለው ይዘዋት ተመሄድ የማይመለሱ መሆኑን ታስበው ፈርቼ ተውሁት።
ተዛ ይልቅ ተምሽቴ ጋር እንዴት አድርገን እንድሄዱ ማድረግ እንዳለብን ብንማከርባት እንደሚሻል ወሰንሁ።
ሁለት ቀን ተዋቡን አግኝቼ ላወራት ባደፍጥም አባቷ ለምን ቆየሽ እንዳይሏት ነው መሰል ምግብ እክፍሌ አምጥታልይ "እንዴት ነህ አንዱዬ?"
ብላ ፈገግታዋን ብልጭ እያረገይ አፍታም ታትቆይ ውልቅ ስለምትል ላወራት ቸገረይ።
አባቷን ያላከበረይ ባላን አታከብርምና ሚሽቴ ላባቷ ያላት ክብር ደስ ቢለኝም በትዳሯ በህይወታ መሀል ገብተው እኔ ያልሁት ታልሆነ እኔ የወሰንሁት ታልተተገበረ ቲሉ ተቀብላ ፍላጎታቸውን ለሟሟላት እየተሽቆጠቆጠይ ላማውራት እንኳን ግዜ ስታሳጣይ ስትቀር ዴሜ ፈላ።
በይህ ምክንያት አሁንም አባቷ ተመጡ በሰባተኛው ቀን ወደ ጠጅ ቤት ሄድሁ።
ሞቅ ብሎይ ተጠጅ ቤት እንደወጣሁ እቤት እስትደርስ የውስጤን ብሶት በንጉርጉሮ እየተነፈስሁ ሄድሁ።
ደርሼ ክፍሌ ተገባሁ ቡሀላም ዝፈን ዝፈን አለይ ። ዘፍናለኋ! በገዛ ክፍሌ አታንጎራጉር የሚለኝ ታለ አያለሁ እንግዲህ አልሁና
ተቀብል ብዬ ድምጤን ከፍ አድርጌ መዝፈን ጀመርሁ •••
እህህ ደማሙ እህህ ደማሙ
እህህ ደማሙ እህህ ደማሙ
እንኳንስ ላአንድ ወር ቢተኙ ላመት
ሰው አለ ተብሎ ይፈታል ወይ ሚስት!
እህህ ደማሙ እህህ ደማሙ(2)
እንኳንስ ሆድ ሆዴን ይብላው አንጀቴን
ባሌ አይደለም ወይ ያቆመው ቤቴን
ብላ እንድዘፍንልይ ብነግራት ሚሽቴን
ድምጧን አጥፍታለይ ፈርታ አባቷን!!
እህህ ደማሙ እህህ ደማሙ
እህህ ደማሙ እህህ ደማሙ
ጎመኑ ይቅርብኝ አውጪልኝ ከወጡ
ትናንት አጋብተውን ሊለያዩን መጡ
እህህ ደማሙ እህህ ደማሙ
እህህ ደማሙ እህህ ደማሙ
በተለ የመጨረሻዋን ይችን •••
ጎመኑ ይቅርብኝ አውጪልኝ ከወጡ
ትናንት አጋብተውን ሊለያዩን መጡ!
የምትለውን ቅኔ ሆን ብዬ እየደጋገምሁ እንቅልፍ እስቲጥለኝ ታዜማት ቆየሁና ተኛሁ።
በንጋታው ምሳ ሰአት አለፍ ታለ ቡሀላ ምሳ ይዛልይ የመጣይው ተዋቡ አልጋዬ ጠርዝ ቁጭ አለይና ።
አገጫን በግርምት በጇ መዳፍ ደግፋ እንደመሳቅ ቲቃጣት ።
ምንው ለምን ትታገይዋለሽ ሳቂና ይውጣልሽ አልኋት ማታ ሳንጎራጉር ሰምታይ እንደሆነ ገብቶኛል።
"ኪኪኪኩኩ እንድዬ ሙት እንዲህ ውብ ድምጥ እንዳለህ ትናንት ነው የሰማሁት "
ተይ እንጂ ድምጥ እንኳን የለኝም ምናልባት ሆድ የባሰው ሰው ተሆዱ ስለሚያንጎራጉር ድምጡ ሆድ ይበላ ይሆን እንደሆን እይ የለለውን ድምጥ ተዌት ያመጣዋል?
እሺ ድምጡስ ይሁን ግጥሙንስ ተዌት አመጣህው በል።
"ኬት አመጣዋለሁ እራሴው ነኛ የገጠምሁት ሰው ፍቅር ቲይዘውና ሆድ ቲብሰው ገጣሚ እንደሚሆን አታዉቂም።
አይ አንዱዬ የትናንት ማታው እማ የተለየ ነው። ተኝተህ ዝም እስትትል ድረስ እንዲሁ በተጋደምሁበት እየሰማሁህ ስስቅ እኮ ነው ያመሸሁት።አብዋም ተኝቶ አልሰማህም እይ ተመሳቅ ባልተመለሰ!"
" መች ስቀው ያውቁና? ይልቅ አንቺ ግን ሳቅሽ አደል? ሳቂ ምናለብሽ እኔ እንባ እንባ እያለኝ ታንጎራጉር መሳቅሽ ይገርማል!
ለኔ እንደቋጥኝ የከበደኝ ያባትሽ ውሳኔ ተስማምቶሻል ማለት ነው ተዋቡ ? 'ስላት።
"ምን ላድርግ የኔ አለም እስቲ ንገረኝ ምን ላድርግ?እኔም ሂድ አልለው ነገር ተቸገርሁ እኮ!ምን ላድርግ አለሜ እስቲ ንገረይ? አቡዋ እንደሁ አንድ ወር ይቀጣ ብሌ ተወሰነ ወሰነ ነው ፍንክች አይል እኛ ታርቀናል ሰላም ወርዷል ሂድ ብለው ያዋረድሁት ይመስለውና ይናደድብኛል ብዬ እይ ወድጄ መሰለህ ?
ተተናደደ ደሞ ታውቃለህ ያ መከረኛ ደም ብዛቱ ይጨምርና ሌላ ጦስ ይመጣብናል ብዬ ፈራሁ!"
/በጥላሁን ተስፋዬ/
ክፍል~~~ሶስት
ለሶስተኛ ግዜ አንኳኳሁ ሰምታኝ ነው መሰለኝ አይኗን ገልጣ እኔ ክፍል ውስጥ ሆኜ እሷን እያየሁ ወዳለሁበት መስኮት ተመለከተች ።የምታየኝ መስሎኝ ፈገግ አልሁ •••
አወይ መጃጃል! እንዲህ ጅል ላረጉይ አባቷ የስራቸውን ይስጣቸው አቦ እያልሁ እንደመንቀሳቀስ ስትል ተነስታ መስኮቷን በመክፈት አባቷ ታይሰሙ ልታስገባይ መስሎይ ትንፋሼን አጥፍቼ ትጠባበቅ ቀና አልይና መብራቱን ደረገመችው።
መብራቱን አጥፍታ ልከፍትልይ ይሆን ብዬ ብጠብቅም ድምጧን አጥፍታ ተሸፋፍና ተኛይ ።
"ያባቷ ልጅ!!"
አልሁና ታጣፊዋ አልጋዬ ላይ ሆድ ውስጥ እንዳለ ፅንስ ተጣጥፌ ተኛሁ።
በንጋታው ሆን ብዬ አባቷ ታይነሱ ቀደም ብዬ ተዋቡ ቁርስ በምታዘጋጅበት ሰአት ተነሳሁ።
ተዚህ በፊት እኔና ተወቡ የቱን ያህል ብንጣላ ተሁለት ቀን በላይ መኮራረፍ እንደማይሆንልን ጠንቅቄ ትለማውቅ በድፍረት ላናግራት ወሰንሁ።
ተትልቁ ቤት እኔ ታለሁበት በታች ወዳለው ማድ ቤት ሽር ጉድ እያለይ ቁርስ እያሰናዳይ ነው።
ለሽንት እንደሚወጣ ሰው ተክፍሌ ወጥቼ ሽንት ቤቱ ወዳለበት አቅጣጫ አንድ ሁለት እርምጃ ተራመድሁና ማድቤት መሆኗን አየት አድርጌ ታበቃ መለስ ብዬ ወደ ማድቤቱ ሄድሁ።
እማድቤቱ በር ላይ ቆም እንዳልሁ ቀና ብላ አየችይና ፊቷ ላይ ምንም ለውጥ ታታሳይ ምንም ታትለይ ስራዋን ቀጠለይ።
"ተዋቡዬ የኔ ድንብሽቡሽ እስቲ ንገርኝ እንደው እውነት አስችሎሽ ከልብሽ ጨክነሽ ነው እራት ቀን ሙሉ ጥርቅም አርገሽ የዘጋሽይ? አልኋት።
መልስ ሳትሰጠይ ዝምብላ ትንጎዳጎዳለይ።
"እኔ አሁን አንድ ነገር ብቻ ነው እምፈልገው እውነት ተልብሽ ተቀይመሽኝ ጠልተሽኝ ተሆነ ግልጡን ንገሪኝ ?! " ብላት አሁንም መልስ የለም ።
ብድግ ብላ ልትወጣ ትትል እግሬን ከፈት አርጌ መውጫ አሳጣኋትና •••
"ታልነገርሽኝ አታልፊም!" አልኋት።
"አንተ ወግድ ልለፍበት ኦሮ !" ብላ ያንን የበቆሎ እሸት የመሰለ ጥርሷን ብልጭ አድርጋ ፈገግ ትትልልይ ውስጤ እየፈገገ እግሬን ሰብስቤ አሳልፍኋትና ሽንቴን ልሸና ወረድሁ።
በቃ አበቃ እኔና ተዋቡ ታረቅን ። ድሮስ አባቷ ናቸው እይ የነገር እድሜ የሚያረዝሙት የኔ ተዋቡ በተጣላን እና በተናደደች ሰአት ንዴት እና እልኋ የምታረገውን ቢያሳጣትም፣ ንዴቷ ቲበርድላት ሁሉን ነገር ወድያው የምትረሳ ልቧ ውስጥ ለፍቅር እይ ለቂም የሚሆን ቦታ የሌላት፣ ገራገር ነይ።
ምን ያህል እንደማፈቅራትም ጠንቅቃ ታውቃለይ።
መነጋገር እንኳ ታያስፈልገን እኔና እሷ ተያይተን ብቻ የምንፈታውን ነገር ነው እንግዲህ ጠባችን እና መኳረፋችን ለወር እንዲራዘም የፈረዱብን እኛ አምባገነን አባቷ።
መሀላችን እንደጠብ ግድግዳ ተገሽረው ምን አርጉ እንደሚሉን እንጇ!።
ተሽንት ቤት ትመለስም ተያይተን ተሳሳቅን።
እንደጥዋት ጠሀይ ቀስ እያለ ደም በሚያሞቀው በተዋቡ ፈገግታ ደስ እያለኝ የጠባይ ማረሚያ እስር ቤት መስሏ ወደምትታየኝ ክፍሌ ገብቼ ጋደም አልሁ።
እኔና ተዋቡ ስለታረቅን ደስ ቢለኝም ተዋቡ "በቃ እኛ ታርቀናል ያንተ እዚህ መሆን አያስፈልግም!" ብላ አባቷን እንድሸኛቸው ብነግራት ደፈራ እንደማታደርገው እና እሺ እንደማትለኝ እያሰብሁ ምን ማረግ እንዳለብይ ታስብ ቆየሁ ።
እኔው እራሴው አሁኑኑ አባቷ ተንቅልፋቸው ሲነሱ ጠብቄ •••
"የተዋቡ አባት ! በቃ እኛ ታርቀናል እርሶ ተፈለጉ እዚሁ መክረም ታልያም መሄድ ይችላሉ እንደምርጫዋ!እኔን ግን ተንግዲህ ቡሀላ ተምሽቴ ጎን ተመተኛት ሊከለክሉይ አይችሉም ነው የምላችው !"
እያልሁ ትፎክር ቆየሁና እንደተነሱ አሁን እንዲህ ብላቸው •••
"ተደፈርሁ!! ክብሬ ተነካ ! "ብለው እንቧከረዩ ማለታቸው ታያንስ እኔ ያልሁት አንድ ወር እስቲሟላ ተዋቡ ልጄ እኔው ጋር ትቆያለይ ብለው ይዘዋት ተመሄድ የማይመለሱ መሆኑን ታስበው ፈርቼ ተውሁት።
ተዛ ይልቅ ተምሽቴ ጋር እንዴት አድርገን እንድሄዱ ማድረግ እንዳለብን ብንማከርባት እንደሚሻል ወሰንሁ።
ሁለት ቀን ተዋቡን አግኝቼ ላወራት ባደፍጥም አባቷ ለምን ቆየሽ እንዳይሏት ነው መሰል ምግብ እክፍሌ አምጥታልይ "እንዴት ነህ አንዱዬ?"
ብላ ፈገግታዋን ብልጭ እያረገይ አፍታም ታትቆይ ውልቅ ስለምትል ላወራት ቸገረይ።
አባቷን ያላከበረይ ባላን አታከብርምና ሚሽቴ ላባቷ ያላት ክብር ደስ ቢለኝም በትዳሯ በህይወታ መሀል ገብተው እኔ ያልሁት ታልሆነ እኔ የወሰንሁት ታልተተገበረ ቲሉ ተቀብላ ፍላጎታቸውን ለሟሟላት እየተሽቆጠቆጠይ ላማውራት እንኳን ግዜ ስታሳጣይ ስትቀር ዴሜ ፈላ።
በይህ ምክንያት አሁንም አባቷ ተመጡ በሰባተኛው ቀን ወደ ጠጅ ቤት ሄድሁ።
ሞቅ ብሎይ ተጠጅ ቤት እንደወጣሁ እቤት እስትደርስ የውስጤን ብሶት በንጉርጉሮ እየተነፈስሁ ሄድሁ።
ደርሼ ክፍሌ ተገባሁ ቡሀላም ዝፈን ዝፈን አለይ ። ዘፍናለኋ! በገዛ ክፍሌ አታንጎራጉር የሚለኝ ታለ አያለሁ እንግዲህ አልሁና
ተቀብል ብዬ ድምጤን ከፍ አድርጌ መዝፈን ጀመርሁ •••
እህህ ደማሙ እህህ ደማሙ
እህህ ደማሙ እህህ ደማሙ
እንኳንስ ላአንድ ወር ቢተኙ ላመት
ሰው አለ ተብሎ ይፈታል ወይ ሚስት!
እህህ ደማሙ እህህ ደማሙ(2)
እንኳንስ ሆድ ሆዴን ይብላው አንጀቴን
ባሌ አይደለም ወይ ያቆመው ቤቴን
ብላ እንድዘፍንልይ ብነግራት ሚሽቴን
ድምጧን አጥፍታለይ ፈርታ አባቷን!!
እህህ ደማሙ እህህ ደማሙ
እህህ ደማሙ እህህ ደማሙ
ጎመኑ ይቅርብኝ አውጪልኝ ከወጡ
ትናንት አጋብተውን ሊለያዩን መጡ
እህህ ደማሙ እህህ ደማሙ
እህህ ደማሙ እህህ ደማሙ
በተለ የመጨረሻዋን ይችን •••
ጎመኑ ይቅርብኝ አውጪልኝ ከወጡ
ትናንት አጋብተውን ሊለያዩን መጡ!
የምትለውን ቅኔ ሆን ብዬ እየደጋገምሁ እንቅልፍ እስቲጥለኝ ታዜማት ቆየሁና ተኛሁ።
በንጋታው ምሳ ሰአት አለፍ ታለ ቡሀላ ምሳ ይዛልይ የመጣይው ተዋቡ አልጋዬ ጠርዝ ቁጭ አለይና ።
አገጫን በግርምት በጇ መዳፍ ደግፋ እንደመሳቅ ቲቃጣት ።
ምንው ለምን ትታገይዋለሽ ሳቂና ይውጣልሽ አልኋት ማታ ሳንጎራጉር ሰምታይ እንደሆነ ገብቶኛል።
"ኪኪኪኩኩ እንድዬ ሙት እንዲህ ውብ ድምጥ እንዳለህ ትናንት ነው የሰማሁት "
ተይ እንጂ ድምጥ እንኳን የለኝም ምናልባት ሆድ የባሰው ሰው ተሆዱ ስለሚያንጎራጉር ድምጡ ሆድ ይበላ ይሆን እንደሆን እይ የለለውን ድምጥ ተዌት ያመጣዋል?
እሺ ድምጡስ ይሁን ግጥሙንስ ተዌት አመጣህው በል።
"ኬት አመጣዋለሁ እራሴው ነኛ የገጠምሁት ሰው ፍቅር ቲይዘውና ሆድ ቲብሰው ገጣሚ እንደሚሆን አታዉቂም።
አይ አንዱዬ የትናንት ማታው እማ የተለየ ነው። ተኝተህ ዝም እስትትል ድረስ እንዲሁ በተጋደምሁበት እየሰማሁህ ስስቅ እኮ ነው ያመሸሁት።አብዋም ተኝቶ አልሰማህም እይ ተመሳቅ ባልተመለሰ!"
" መች ስቀው ያውቁና? ይልቅ አንቺ ግን ሳቅሽ አደል? ሳቂ ምናለብሽ እኔ እንባ እንባ እያለኝ ታንጎራጉር መሳቅሽ ይገርማል!
ለኔ እንደቋጥኝ የከበደኝ ያባትሽ ውሳኔ ተስማምቶሻል ማለት ነው ተዋቡ ? 'ስላት።
"ምን ላድርግ የኔ አለም እስቲ ንገረኝ ምን ላድርግ?እኔም ሂድ አልለው ነገር ተቸገርሁ እኮ!ምን ላድርግ አለሜ እስቲ ንገረይ? አቡዋ እንደሁ አንድ ወር ይቀጣ ብሌ ተወሰነ ወሰነ ነው ፍንክች አይል እኛ ታርቀናል ሰላም ወርዷል ሂድ ብለው ያዋረድሁት ይመስለውና ይናደድብኛል ብዬ እይ ወድጄ መሰለህ ?
ተተናደደ ደሞ ታውቃለህ ያ መከረኛ ደም ብዛቱ ይጨምርና ሌላ ጦስ ይመጣብናል ብዬ ፈራሁ!"
👍38❤3👏2🤔1
"እና የሳቸው ደም ብዛት እንዳይነሳ የኔ ደም እየተንተከተከ አንድ ወር ልከርም ነው ተዋቡ?
አንድ ወር ሙሉ በይህ ሁኔታ እንድንቀጥል አንቺም ፈረድሽ ተዋቡ?!" ስላት ።
ወደኔ ጠጋ አለይና ፁጉሬን እየደባበሰይ•••
"አንተም እኮ ተሱ ጋር እልህ የተጋባህ ነው እምትመስለው!
እስቲ አሁን እሱ እዚህ ተመጣ ቡሀላ ሁለት ቀን ሄዶ መጠጣት ምን ይሉታል ?! ያው ታፍህ ባታወጣውም ምን ታመጣለህ ጠጣለሁ እያልህ እኮ ነው እሚመስለው!
እንደው ለኔ ስትል እስቲ አንዱዬ ለትንሽ ቀን ጠጥተህ እና አምሽተህ መምጣትህን ተወው።
ምናልባት ያኔ እሱም መለስ ይልና ሀሳቡን ይቀይር ይሆናል!" ብላ አይናይኔን ስታየይ እኔም መልስ ሳልሰጣት ዝም ብዬ አየኋት።
"እእ እንደው በኔ ሞት ለትንሽ ቀን ተወው የኔ አለም እ ለኔ ስትል!!
ምናልባት አለመጠጣትህ እዚህ ብቻህን ትተኛ ተንዴቱ ጋር ተዳምሮ እንቅልፍ የሚነሳህ ተሆነ ደግሞ እኔ አንዳንድ ነገር ገዛለሁ እያልሁ ከተማ እወጣና በዛች ሶስት ሊትር በምትይዘው ቢጫ ጀርካን ሶስትም አራትም ብርሌ ጠጅ ተዛው ተምትጠጣበት ቤት ገዝቼልህ እመጣና አብዋ እንዳያይ ዘንቢሌ ውስጥ ሸሽጌ እዚሁ ክፍልህ ውስጥ አኖርልሀለሁ።
እራት ተበላህ ቡሀላ በርህን ዝግት አርገህ ትጠጣና ትተኛለህ እ አንዱዬ??•••አብዋም ያን ቀን እሄ ይመጣል ብዬ ታላስብ የንዴቴን ታወራ በጠጣህ ቁጥር እምትተናኮለይ ነው የመሰለው ለዛ ነው።
ትንሽ ቀን እንዲህ ብናረግ ሀሳቡን ይቀይር ይሆናል ብዬ እኮ ነው እሺ በለኝ ስሞትልህ !!"
ብላ ጉንጬን ሳም ስታረገይ እንደው አንዳች ስሜት መላ አካላቴን ነዘረይ ።
"እሺ እንዳልሽው እናረጋለን የኔ መለኛ!" አልኋት ፈገግ እያልሁ።
አብዋ ምሳ በልቶ ጋደም እንዳለ እንቅልፍ ጥሎታል ቲነቃ እንዳያጣይ ልሂድ በቃ እንደተባባልነው ተዛሬ ጀምሮ ጠጁን እኔው አመጣልሀለሁ እሺ የኔ ባል!" ብላይ ትትወጣ አንጀቴን በላችይ።
እንዳለችው ያንኑ ቀን ጠጁን ገዝታ ሸሽጋ አስገባችልይ ተራት ቡሀላ ጠጥቼ ተኛሁ።
በበነገው አምጥታ ክፍሌ ያስቀመጠችልኝን ጠጅ ግን ገና እራት ሳታመጣልኝ ቀደም ብዬ ጀምሬው ስለነበር እራት ይዛልይ ስትገባ ሞቅ ብሎይ ነበር።
ተዋቡም እራቴን ይዛልይ እንደገባች ሞቅ እንዳለይ አስተውላ ነው መሰል
እራቱን አስቀምጣ ተጣድፋ ልትወጣ ስትል ክንዷን ያዙሁና ጎትቼ ታጣፊዋ አልጋዬ ላይ አንጋለልኋት •••ይቀጥላል ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️
አንድ ወር ሙሉ በይህ ሁኔታ እንድንቀጥል አንቺም ፈረድሽ ተዋቡ?!" ስላት ።
ወደኔ ጠጋ አለይና ፁጉሬን እየደባበሰይ•••
"አንተም እኮ ተሱ ጋር እልህ የተጋባህ ነው እምትመስለው!
እስቲ አሁን እሱ እዚህ ተመጣ ቡሀላ ሁለት ቀን ሄዶ መጠጣት ምን ይሉታል ?! ያው ታፍህ ባታወጣውም ምን ታመጣለህ ጠጣለሁ እያልህ እኮ ነው እሚመስለው!
እንደው ለኔ ስትል እስቲ አንዱዬ ለትንሽ ቀን ጠጥተህ እና አምሽተህ መምጣትህን ተወው።
ምናልባት ያኔ እሱም መለስ ይልና ሀሳቡን ይቀይር ይሆናል!" ብላ አይናይኔን ስታየይ እኔም መልስ ሳልሰጣት ዝም ብዬ አየኋት።
"እእ እንደው በኔ ሞት ለትንሽ ቀን ተወው የኔ አለም እ ለኔ ስትል!!
ምናልባት አለመጠጣትህ እዚህ ብቻህን ትተኛ ተንዴቱ ጋር ተዳምሮ እንቅልፍ የሚነሳህ ተሆነ ደግሞ እኔ አንዳንድ ነገር ገዛለሁ እያልሁ ከተማ እወጣና በዛች ሶስት ሊትር በምትይዘው ቢጫ ጀርካን ሶስትም አራትም ብርሌ ጠጅ ተዛው ተምትጠጣበት ቤት ገዝቼልህ እመጣና አብዋ እንዳያይ ዘንቢሌ ውስጥ ሸሽጌ እዚሁ ክፍልህ ውስጥ አኖርልሀለሁ።
እራት ተበላህ ቡሀላ በርህን ዝግት አርገህ ትጠጣና ትተኛለህ እ አንዱዬ??•••አብዋም ያን ቀን እሄ ይመጣል ብዬ ታላስብ የንዴቴን ታወራ በጠጣህ ቁጥር እምትተናኮለይ ነው የመሰለው ለዛ ነው።
ትንሽ ቀን እንዲህ ብናረግ ሀሳቡን ይቀይር ይሆናል ብዬ እኮ ነው እሺ በለኝ ስሞትልህ !!"
ብላ ጉንጬን ሳም ስታረገይ እንደው አንዳች ስሜት መላ አካላቴን ነዘረይ ።
"እሺ እንዳልሽው እናረጋለን የኔ መለኛ!" አልኋት ፈገግ እያልሁ።
አብዋ ምሳ በልቶ ጋደም እንዳለ እንቅልፍ ጥሎታል ቲነቃ እንዳያጣይ ልሂድ በቃ እንደተባባልነው ተዛሬ ጀምሮ ጠጁን እኔው አመጣልሀለሁ እሺ የኔ ባል!" ብላይ ትትወጣ አንጀቴን በላችይ።
እንዳለችው ያንኑ ቀን ጠጁን ገዝታ ሸሽጋ አስገባችልይ ተራት ቡሀላ ጠጥቼ ተኛሁ።
በበነገው አምጥታ ክፍሌ ያስቀመጠችልኝን ጠጅ ግን ገና እራት ሳታመጣልኝ ቀደም ብዬ ጀምሬው ስለነበር እራት ይዛልይ ስትገባ ሞቅ ብሎይ ነበር።
ተዋቡም እራቴን ይዛልይ እንደገባች ሞቅ እንዳለይ አስተውላ ነው መሰል
እራቱን አስቀምጣ ተጣድፋ ልትወጣ ስትል ክንዷን ያዙሁና ጎትቼ ታጣፊዋ አልጋዬ ላይ አንጋለልኋት •••ይቀጥላል ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️
👍27😁1
#እህቴ_ባትሆኚ_አገባሽ_ነበረ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
////
ከጄኔራሏ ጋር ከአስራ አምስት ቀን በኃላ መገናኘታችን ነው፡፡ በጣም ናቃኛለች፡፡እኔም ሰሞኑን በጣም በተወጣጠረ እና በተጨናነቀ ሁኔታ ላይ ስለነበርኩ ላገኛት አልቻልኩም ነበር…እሷም ለምን እንደሆነ አላውቅም ላግኝህ ብላኝ አታውቅም ፡፡
‹‹እንዴት ነች ልጅህ?››
‹‹ደህና ነች…በጣም ደህና ነች››
‹‹ደህና ነች ስትል ፊትህ ላይ ብርሀን ይረጫል …ታድለሀል፡፡››
‹‹አዎ ..ትክክል ነሽ ታድያለሁ….በተለይ በአካል ካገኘዋት በኃላ ነው በጣም መታደሌን ያወቅኩት፡፡››
‹‹እናትዬውስ…?›
‹‹አናትዬው ምን….?››
‹‹ማለቴ ካየሀት በኃላ አላገረሸብህም?››
‹‹አይ እንዴት ያገረሽብኛል…በሩቅ አየኋት እንጂ በቅርብ አለላወራኋት..በዛ ላይ እህቴ እኮ ነች..››
‹‹መጀመሪያም እኮ እህትህ ነበረች››
‹‹መጀመሪያማ አለመብሰልና ልጅነት ነው…››
‹‹ብለህ ነው…?››
‹‹አዎ….››
‹‹ይሁንልህ…ለማንኛውም ልሄድ ነው››
‹አልገባኝም….ገና አሁን መምጣትሽ እኮ ነው›
ፈገግ አለችና‹‹ማለቴ ሰሞኑን መንገድ ልሄድ ነው..››
ይበልጥ ደንግጬ
‹‹ወደየት…?››
‹‹ግብፅ››
‹‹ግብፅ..ለምን …..?››
‹‹አባይን ተከትዬ…››
‹‹አትቀልጂ››
‹‹እሺ ለስራ …››
‹‹የምን ስራ…እዚህ ስራ ጀምራለው ብለሺኝ አልነበረ እንዴ…?አንተንም አግዝሀለው አላልሺኝም ነበር?››
‹‹አዎ ብዬህ ነበር..ግን…››
‹‹ግን ምን…;?
ያው እንደዛ ከተባባልን በኃላ አንተ ጋር ሆነ እኔ ጋ ብዙ የተቀያየሩ ነገሮች ተፈፅመዋል…..ደግሞ አሁን ያገኘሁትን የስራ እድል በቀላሉ ገሸሽ ላደርው አልፈልግም፡፡››
‹‹ለመሆኑ ምንድነው ስራው…?››
‹‹አንባሳደር ሆኜ ነው የተመደብኩት…››
‹‹ወታደር አምባሳደር……;››
‹‹አዎ፡፡ ምን ችግር አለው…?ብዙ ሰዎች ምታበሽቁኝ ወታደር ተኩሶ ከመግደል ውጭ ሌላ ዕውቀት ያለው አይመስላችሁም….ወታደር እኮ እንደሌላው ሰው ከሙሉ ጭንቅላት ጋር የተፈጠረ ነው፡፡ማንኛውንም ትምህርት ተምሮ የየትኛውም እውቀት ባለቤት የመሆን ብቃትም አቅሙም አለው..እኔም ወታደር ከመሆኔ በተጨማሪ ላይ በውጭ ግንኑነትና ፖለቲካል ሳይንስ ዲግሪ እንዳለኝ አትርሳ…፡፡››
‹‹አረ አታምርሪ እኔ እንደዛ ማለቴ አይደለም…››
‹‹ባክህ ነው…የንግግር ቃናህ እራሱ ይሻክራል፡፡››
‹‹እሺ እንደዛ እንዲሰማሽ ስላደረኩ ይቅርታ ,.እኔ ግን ባትርቂኝ ደስ ይለኝ ነበር..››
‹‹አይ የምን መራራቅ አመጣህ፡ ከአሁን በኃላ እኮ ልንለያይ የማንችል ዘመዳማቾች ሆነናል፡፡አንተ እኮ የጋሽ አያና ልጅ ነህ..ወንደሜ ማለት ነህ;››
የእውነት ተደንቄም ተበሳጭቼም‹‹ግን የእኔ እጣ ፋንታ ምን አይነት ነው?››አልኳት ‹‹ምነው ምን ሆነ? ››
‹‹እንዴት ምን ሆነ ትያለሽ..?ዘላለሜን የማፈቅረው እህቶቼን መሆኑ አይገርምም?››
‹‹የማፈቅረው….ከእኔ ፍቅር ይዞሀል እንዴ?››
‹‹እየቀለድሽ ነው….?ካገኘውሽ ከመጀመሪያዋ ቀን ጀምሮ አንቺን ከማፈቀር ውጭ ሌላ ምን ስራ አለኝ ብለሽ ነው››
ዝም አለች……..አንገቷን አቀረቀረችና ለደቂቃዎች በዝምታ ተውጣ አሰበች…እና እንደምንም ፈገግ ለማለት እየጣረች
‹‹ለማንኛውም ይሄንን ርዕስ ለጊዜው እንርሳው››አለችኝ፡፡
‹‹ለጊዜው ማለት?››
‹‹ለጊዜው ማለትማ …ጊዜ የራሱን መልስ አዘጋጅቶ በየልባችን ሹክ እስኪለን በነበረበት ተከድኖ ይቀመጥ ማለቴ ነው፡፡››
‹‹ይሻላል?›››
‹‹አዎ ይሻላል…ሳረሳው የፊታችን እሁድ እቤቴ ሽኝት ፕሮግራም አዘጋጅቼያለሁ.. ልክ 7 ሰዓት እንድትገኝ››
‹‹እኔ?››
‹‹አዎ አንተ..ዋናው የክብር እንግዳዬ ነህ››
‹‹አረ በፈጣሪ እኔ ፓለቲከኞችና ባለስልጣናት ያሉበት ቦታ መገኘት ይጨንቀኛል፡፡››
‹‹አይዞህ አታስብ…ግብዣው ላይ ሚገኙት ጓዶኞቼ እና ጥቂት ዘመዶቼ ናቸው፡፡ ተጋባዦቹ ከአሰር አይበልጡም፡፡››
‹‹እንደዛ ከሆነ እሺ…››
እጇን ወደ ቦርሳዋ ከተተችና ፖስታ ይዛ ወጣች…ከዛ ሰጠችኝ
‹‹ምንድነው?››
‹‹የጥሪ ካርድ››
‹‹በቃል ነገርሺኝ አይደል…አይበቃም፡፡››
‹‹አይ ለአንተ አይደለም››
‹‹እናስ?››
‹‹ ለአያትህ››
በጣም ደነገጥኩ..እስኪ ምን ሚያስደነግጥ ነገር አለ‹‹እየቀለድሽ ነው…?››
‹‹አንተ ምን አስጨነቀህ..ብቻ የታሸገውን ፖስታ ሳትነካካ ወስደህ ስጣቸው…. መምጣትና አለመምጣቱን እሳቸው ይወስኑ››
‹‹ቀልደኛ ነሽ…እኔማ ምን
ቸገረኝ እሰጠቸዋለሁ…ውሳኔያቸውን ግን እኔው ልንገርሽ አይመጡም… አታስቢው፡፡››
‹‹እሺ አንተ ብቻ ስጣቸው፡፡››
ተቀብዬ ኪሴ ከተትኩ
////
በተባለው እሁድ ቀን የልቤ ሰው የሆነችውን የጄኔራሏን የሽኝት በአል ላይ ለመታደም…ለዝግጅቱ የሚመጥን ሽክ ያለ አለባበስ ለብሼ አምሬና ተሸቀርቅሬ በእጄ ደግሞ ይመጥናታል ያልኩትን የማስታወሻ ስጦታና አንድ ጠርሙስ ውስኪ አንጠልጥዬ ልክ ከቀኑ ሰባት ሰዓት መኖሪያ ቤቷ በራፍ ላይ ተገኘሁ፡፡ወደውስጥ ለመግባት ግን ትንሽ አመነታሁ፡፡ውስጥ የማገኛቸውን የማላውቃቸው ሰዎች ጋር እንዴት ብዬ እንደምግባባቸውና እንዴት አይነት ጊዜ አብሬያቸው ላሳልፍ እንደምችል ሳስበው ጨነቀኝ…በተለይ እኛ ጄኔራል የቀድሞ ወዳጇ ተጠርተው ከሆነ ሙዴ ሁሉ ነው የሚከነተው…ለማንኛውም ምርጫ ስለሌለኝ እራሴን አበረታትቼ ወደግቢው ዘልቄ ገባሁ….በሩቅ በረንዳ ላይ አንድ ታዳጊ ልጅ ትታየኛለች…እየቀረብኩ ስመጣ የማየውን ማመን ነው ያቃተኝ ፡፡ልጅተቷ እኔን ሳታይ ተመልሳ ወደውስጥ ሮጣ ገባች ፡፡
በዛች ቅፅበት ምንም ነገር ማሰብ አልቻልኩም።ልክ ልጅቷ እንደወፍ በራ የምታመልጠኝ ይመስል በሩጫ ተከተልኳት……ታአምር ታምሬ እያልኩ ተንደርድሬ ወደቤት ገባሁ።አንድ እግሬን እቤት ውስጥ አንድ እግሬን በረንዳ ላይ አድርጌ ከነሀስ እንደተሠራ ሀውልት ተገትሬ ቆምኩ።ውስጥ ሳሎኑ ሙሉ ነው። የሚገርመው ደግሞ ሁሉንም ሰዎች አውቃቸዋለሁ… በቀጣይ ምን ማድረግ እንዳለብኝ እንዲህ ግራ ገብቶኝ አያውቅም።ወደኃላ ተመልሼ ሮጬ ማምለጥ ወደፊት ሄጄ ሁኔታዎችን መጋፈጥ.."ሁለቱንም ለማድረግ አእምሮዬን መጠቀም ሰውነቴንም ማዘዝ አልቻልኩም።
ጄኔራሏ ከሌላኛው ክፍል ወጣችና ቀጥታ ወደእኔ መጣች "እንዴ ግባ እንጂ"
ስሬ ደርሳ ክንዴን ቀጨም አድርጋ ያዘቺኝ እና ጎትታ ከተቸነከርኩበት አነቃነቀችኝ።ከውስጥ አፍጥጠው ከሚያዩኝ ሰዎች መካከል አንድ አዛውንት ወደእኔ መንቀሳቀስ ጀመሩ..ማን እንደሆኑ መገመት አትችሉም፤አያቴ ናቸው።ከሶስት አመት በኃላ እንዴት ክፍላቸውን ለቀው እዚህ ሊገኙ ቻሉ?የጥሪውን ካርድ በሰጠዋቸሁ ቀን ፈፅሞ እንዳላስበው በማያሻማ ቋንቋ ነግረውኝ እኔም አምኜያቸው ነበር….እና ታዲያ እንዴት ሀሳባቸውን ቀየሩ?ይሄ ነገር ህልም ይሆን እንዴ ?
‹‹ና በል አክስትህን ይቅርታ ጠይቅ።›አያቴ ናቸው የተናገሩት፡
ካለሁበት ድንዛዜ ድንገት ባንኜ በአየር ላይ እንደመንሳፈፍ ተንደርድሬ አክስቴ እግር ስር ድፍት አልኩ… እሷም ፈጥና ልታነሳኝ ትከሻዬን ለመያዝ ብትሞክርም እንደምንም አመለጥኳትና እግሯ ስር ተደፍቼ በእንባ እየታጠብኩ ‹‹እቴትዬ በፈጣሪ ይቅር በይኝ..አሳፍሬሻለሁ.››የመጣልኝን ቀባጠርኩ፡፡
✨ይቀጥላል✨
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አምስት
፡
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
////
ከጄኔራሏ ጋር ከአስራ አምስት ቀን በኃላ መገናኘታችን ነው፡፡ በጣም ናቃኛለች፡፡እኔም ሰሞኑን በጣም በተወጣጠረ እና በተጨናነቀ ሁኔታ ላይ ስለነበርኩ ላገኛት አልቻልኩም ነበር…እሷም ለምን እንደሆነ አላውቅም ላግኝህ ብላኝ አታውቅም ፡፡
‹‹እንዴት ነች ልጅህ?››
‹‹ደህና ነች…በጣም ደህና ነች››
‹‹ደህና ነች ስትል ፊትህ ላይ ብርሀን ይረጫል …ታድለሀል፡፡››
‹‹አዎ ..ትክክል ነሽ ታድያለሁ….በተለይ በአካል ካገኘዋት በኃላ ነው በጣም መታደሌን ያወቅኩት፡፡››
‹‹እናትዬውስ…?›
‹‹አናትዬው ምን….?››
‹‹ማለቴ ካየሀት በኃላ አላገረሸብህም?››
‹‹አይ እንዴት ያገረሽብኛል…በሩቅ አየኋት እንጂ በቅርብ አለላወራኋት..በዛ ላይ እህቴ እኮ ነች..››
‹‹መጀመሪያም እኮ እህትህ ነበረች››
‹‹መጀመሪያማ አለመብሰልና ልጅነት ነው…››
‹‹ብለህ ነው…?››
‹‹አዎ….››
‹‹ይሁንልህ…ለማንኛውም ልሄድ ነው››
‹አልገባኝም….ገና አሁን መምጣትሽ እኮ ነው›
ፈገግ አለችና‹‹ማለቴ ሰሞኑን መንገድ ልሄድ ነው..››
ይበልጥ ደንግጬ
‹‹ወደየት…?››
‹‹ግብፅ››
‹‹ግብፅ..ለምን …..?››
‹‹አባይን ተከትዬ…››
‹‹አትቀልጂ››
‹‹እሺ ለስራ …››
‹‹የምን ስራ…እዚህ ስራ ጀምራለው ብለሺኝ አልነበረ እንዴ…?አንተንም አግዝሀለው አላልሺኝም ነበር?››
‹‹አዎ ብዬህ ነበር..ግን…››
‹‹ግን ምን…;?
ያው እንደዛ ከተባባልን በኃላ አንተ ጋር ሆነ እኔ ጋ ብዙ የተቀያየሩ ነገሮች ተፈፅመዋል…..ደግሞ አሁን ያገኘሁትን የስራ እድል በቀላሉ ገሸሽ ላደርው አልፈልግም፡፡››
‹‹ለመሆኑ ምንድነው ስራው…?››
‹‹አንባሳደር ሆኜ ነው የተመደብኩት…››
‹‹ወታደር አምባሳደር……;››
‹‹አዎ፡፡ ምን ችግር አለው…?ብዙ ሰዎች ምታበሽቁኝ ወታደር ተኩሶ ከመግደል ውጭ ሌላ ዕውቀት ያለው አይመስላችሁም….ወታደር እኮ እንደሌላው ሰው ከሙሉ ጭንቅላት ጋር የተፈጠረ ነው፡፡ማንኛውንም ትምህርት ተምሮ የየትኛውም እውቀት ባለቤት የመሆን ብቃትም አቅሙም አለው..እኔም ወታደር ከመሆኔ በተጨማሪ ላይ በውጭ ግንኑነትና ፖለቲካል ሳይንስ ዲግሪ እንዳለኝ አትርሳ…፡፡››
‹‹አረ አታምርሪ እኔ እንደዛ ማለቴ አይደለም…››
‹‹ባክህ ነው…የንግግር ቃናህ እራሱ ይሻክራል፡፡››
‹‹እሺ እንደዛ እንዲሰማሽ ስላደረኩ ይቅርታ ,.እኔ ግን ባትርቂኝ ደስ ይለኝ ነበር..››
‹‹አይ የምን መራራቅ አመጣህ፡ ከአሁን በኃላ እኮ ልንለያይ የማንችል ዘመዳማቾች ሆነናል፡፡አንተ እኮ የጋሽ አያና ልጅ ነህ..ወንደሜ ማለት ነህ;››
የእውነት ተደንቄም ተበሳጭቼም‹‹ግን የእኔ እጣ ፋንታ ምን አይነት ነው?››አልኳት ‹‹ምነው ምን ሆነ? ››
‹‹እንዴት ምን ሆነ ትያለሽ..?ዘላለሜን የማፈቅረው እህቶቼን መሆኑ አይገርምም?››
‹‹የማፈቅረው….ከእኔ ፍቅር ይዞሀል እንዴ?››
‹‹እየቀለድሽ ነው….?ካገኘውሽ ከመጀመሪያዋ ቀን ጀምሮ አንቺን ከማፈቀር ውጭ ሌላ ምን ስራ አለኝ ብለሽ ነው››
ዝም አለች……..አንገቷን አቀረቀረችና ለደቂቃዎች በዝምታ ተውጣ አሰበች…እና እንደምንም ፈገግ ለማለት እየጣረች
‹‹ለማንኛውም ይሄንን ርዕስ ለጊዜው እንርሳው››አለችኝ፡፡
‹‹ለጊዜው ማለት?››
‹‹ለጊዜው ማለትማ …ጊዜ የራሱን መልስ አዘጋጅቶ በየልባችን ሹክ እስኪለን በነበረበት ተከድኖ ይቀመጥ ማለቴ ነው፡፡››
‹‹ይሻላል?›››
‹‹አዎ ይሻላል…ሳረሳው የፊታችን እሁድ እቤቴ ሽኝት ፕሮግራም አዘጋጅቼያለሁ.. ልክ 7 ሰዓት እንድትገኝ››
‹‹እኔ?››
‹‹አዎ አንተ..ዋናው የክብር እንግዳዬ ነህ››
‹‹አረ በፈጣሪ እኔ ፓለቲከኞችና ባለስልጣናት ያሉበት ቦታ መገኘት ይጨንቀኛል፡፡››
‹‹አይዞህ አታስብ…ግብዣው ላይ ሚገኙት ጓዶኞቼ እና ጥቂት ዘመዶቼ ናቸው፡፡ ተጋባዦቹ ከአሰር አይበልጡም፡፡››
‹‹እንደዛ ከሆነ እሺ…››
እጇን ወደ ቦርሳዋ ከተተችና ፖስታ ይዛ ወጣች…ከዛ ሰጠችኝ
‹‹ምንድነው?››
‹‹የጥሪ ካርድ››
‹‹በቃል ነገርሺኝ አይደል…አይበቃም፡፡››
‹‹አይ ለአንተ አይደለም››
‹‹እናስ?››
‹‹ ለአያትህ››
በጣም ደነገጥኩ..እስኪ ምን ሚያስደነግጥ ነገር አለ‹‹እየቀለድሽ ነው…?››
‹‹አንተ ምን አስጨነቀህ..ብቻ የታሸገውን ፖስታ ሳትነካካ ወስደህ ስጣቸው…. መምጣትና አለመምጣቱን እሳቸው ይወስኑ››
‹‹ቀልደኛ ነሽ…እኔማ ምን
ቸገረኝ እሰጠቸዋለሁ…ውሳኔያቸውን ግን እኔው ልንገርሽ አይመጡም… አታስቢው፡፡››
‹‹እሺ አንተ ብቻ ስጣቸው፡፡››
ተቀብዬ ኪሴ ከተትኩ
////
በተባለው እሁድ ቀን የልቤ ሰው የሆነችውን የጄኔራሏን የሽኝት በአል ላይ ለመታደም…ለዝግጅቱ የሚመጥን ሽክ ያለ አለባበስ ለብሼ አምሬና ተሸቀርቅሬ በእጄ ደግሞ ይመጥናታል ያልኩትን የማስታወሻ ስጦታና አንድ ጠርሙስ ውስኪ አንጠልጥዬ ልክ ከቀኑ ሰባት ሰዓት መኖሪያ ቤቷ በራፍ ላይ ተገኘሁ፡፡ወደውስጥ ለመግባት ግን ትንሽ አመነታሁ፡፡ውስጥ የማገኛቸውን የማላውቃቸው ሰዎች ጋር እንዴት ብዬ እንደምግባባቸውና እንዴት አይነት ጊዜ አብሬያቸው ላሳልፍ እንደምችል ሳስበው ጨነቀኝ…በተለይ እኛ ጄኔራል የቀድሞ ወዳጇ ተጠርተው ከሆነ ሙዴ ሁሉ ነው የሚከነተው…ለማንኛውም ምርጫ ስለሌለኝ እራሴን አበረታትቼ ወደግቢው ዘልቄ ገባሁ….በሩቅ በረንዳ ላይ አንድ ታዳጊ ልጅ ትታየኛለች…እየቀረብኩ ስመጣ የማየውን ማመን ነው ያቃተኝ ፡፡ልጅተቷ እኔን ሳታይ ተመልሳ ወደውስጥ ሮጣ ገባች ፡፡
በዛች ቅፅበት ምንም ነገር ማሰብ አልቻልኩም።ልክ ልጅቷ እንደወፍ በራ የምታመልጠኝ ይመስል በሩጫ ተከተልኳት……ታአምር ታምሬ እያልኩ ተንደርድሬ ወደቤት ገባሁ።አንድ እግሬን እቤት ውስጥ አንድ እግሬን በረንዳ ላይ አድርጌ ከነሀስ እንደተሠራ ሀውልት ተገትሬ ቆምኩ።ውስጥ ሳሎኑ ሙሉ ነው። የሚገርመው ደግሞ ሁሉንም ሰዎች አውቃቸዋለሁ… በቀጣይ ምን ማድረግ እንዳለብኝ እንዲህ ግራ ገብቶኝ አያውቅም።ወደኃላ ተመልሼ ሮጬ ማምለጥ ወደፊት ሄጄ ሁኔታዎችን መጋፈጥ.."ሁለቱንም ለማድረግ አእምሮዬን መጠቀም ሰውነቴንም ማዘዝ አልቻልኩም።
ጄኔራሏ ከሌላኛው ክፍል ወጣችና ቀጥታ ወደእኔ መጣች "እንዴ ግባ እንጂ"
ስሬ ደርሳ ክንዴን ቀጨም አድርጋ ያዘቺኝ እና ጎትታ ከተቸነከርኩበት አነቃነቀችኝ።ከውስጥ አፍጥጠው ከሚያዩኝ ሰዎች መካከል አንድ አዛውንት ወደእኔ መንቀሳቀስ ጀመሩ..ማን እንደሆኑ መገመት አትችሉም፤አያቴ ናቸው።ከሶስት አመት በኃላ እንዴት ክፍላቸውን ለቀው እዚህ ሊገኙ ቻሉ?የጥሪውን ካርድ በሰጠዋቸሁ ቀን ፈፅሞ እንዳላስበው በማያሻማ ቋንቋ ነግረውኝ እኔም አምኜያቸው ነበር….እና ታዲያ እንዴት ሀሳባቸውን ቀየሩ?ይሄ ነገር ህልም ይሆን እንዴ ?
‹‹ና በል አክስትህን ይቅርታ ጠይቅ።›አያቴ ናቸው የተናገሩት፡
ካለሁበት ድንዛዜ ድንገት ባንኜ በአየር ላይ እንደመንሳፈፍ ተንደርድሬ አክስቴ እግር ስር ድፍት አልኩ… እሷም ፈጥና ልታነሳኝ ትከሻዬን ለመያዝ ብትሞክርም እንደምንም አመለጥኳትና እግሯ ስር ተደፍቼ በእንባ እየታጠብኩ ‹‹እቴትዬ በፈጣሪ ይቅር በይኝ..አሳፍሬሻለሁ.››የመጣልኝን ቀባጠርኩ፡፡
✨ይቀጥላል✨
👍106❤7👏1
# ሚስቴ እና አባቷ!?
/በጥላሁን ተስፋዬ/
ክፍል~~~አራት
ተዋቡም እራቴን ይዛልይ እንደገባች ሞቅ እንዳለይ አስተውላ ነው መሰል
እራቱን አስቀምጣ ተጣድፋ ልትወጣ ስትል ክንዷን ያዙሁና ጎትቼ ታጣፊዋ አልጋዬ ላይ አንጋለልኋት•••
አይኗን እያስለመለመይ ሽቅብ እያየችይ •••
"ምን ልትሆን ነው አንዳርጌ እንደው በልጃችን እንደው •••" እያለይ ተአርባ አራቱ ታቦት ያልጠራችው የለለ እስቲመስለይ ድረስ እንድተዋት ስለምነይ ሁለመናዬ አልታዘዝልህ አለይ።
እንኳንስ እንዲህ ለምናይ ደስ ታላላት በስተቀር ታለፍጎቷ ገላዋን መንካት መች ይሆንልኛል።
እንደለቀቅኋት ብድግ ብላ ልብሷን እና ሻሿን ማስተካከል ጀመረይ። ተመውጣታ በፊት አንድ ጥያቄ ልጠይቃት ከጀልሁና•••
"ተዋቡ !" ብላት
"ወዬ አለሜ!" አለይችኝ።
እሷን ውብ አለም ብዬ ትጠራት ደስ እንደሚላት ነግራኛለይ። እኔም ብሆን ለሷ ባልነግራትም "አለሜ!" ብላ ስትጠራይ ውስጤ ተጋግሮ የተቀመጠ የሚመስል አንዳች የፍቅር ስሜት ፍንቅል ሲል ይታወቀኛል።
ግን••••አልኃት። "ግን ምን ?" አለችይ ለመሄድ እየተቻኮለይ።
"ተቀናት በፊት መስኮትሽን ሳንኳኳ እየሰማሽ ነው አደል ዝም ያልሽኝ !?" ስላት•••
"ኪኪኪኪኪኪ ••••እና ብሰማህስ ምን እንድሆን ጠብቀህ ነበር እእእእ!?" አለይ ።
"ምናል መስኮቱን ብከፍችው ?"
"ሂድ ወድያ አንተ ብሽቅ ሆሆሆሆ•••ኧረ አንተስ ጉደኛ ነህ!" እያለይ ተክፍሌ ስተወጣ•••
ዛሬ ሳንኳኳ እንድትከፍችልይ አልኋት። መልስ ሳሰጠይ ወደ ትልቁ ቤት ገባይ።
እሷን እያሰብሁ፣ ሁኔታዋን እያስታወስሁ ያመጣይልይን እራት በልቼ፣ የቀረችኝን ጠጅ ጠጥቼ እንደጨረስሁ ተመተኛቴ በፊት መስኮቷን ጎተት አርጌ ሞከርኋት ። አልተከፈተይም። ትንሽ ቆይቼ በስሱ ኳኳኳ አረግሁና አልጋዬ ላይ ተንጋልዬ ድምጤን አጥፍቼ መጠባበቅ ጀመርሁ ።
ድምጥ የለም።መብራቱ ጠፋ ሳትከፍትልይ ተኝታለይ ። እኔም ተኛሁ።
ጥዋት እባቷ ተቤቱ ጓሮ ወዳለው ሽንት ቤት ቲሄዱ ጠብቃ መጣይ ።
ማታ ለምን እንዳልከፈተይልኝ ጠየቅኋት።
"እብድ!" አለችይ እየሳቀይ። እኔው ነኝ እብድ አልሁና••••
"ውብ አለሜ ግን እንደው በሌላ ነገር አትውሰጅብይና አባትሽ ግን እኔ ያልሁት ታልሆነ ተማለታቸውና ተጨቋኝ ባህሪያቸው ባሻገር ጤናቸው ተነ ሙሉ ክብሩ አብሯቸው ያለ ይመስልሻል ??" ስላትይ•••
"እእእእእ ምን ለማለት ፈልገህ ነው አንዳርጌ ? እስቲ ልትል የፈለግኸውን ግልጥልጥ አርገህ ንገረይ !?" አለችኝ እየተቆናጠረይ።
"ምነው ተናደድሽ እንዴ ተዋቡ !" አልኋት ነግሯ አላምርህ ቲለኝ ጥያቄዬን በንጭጩ ልቃጨው እያሰብሁ።
"ኧረ ምን አናደደይ ተደም ብዛት ውጪ ሌላ ምንም በሽታ እንደለለበት ነው የማውቀው አንተ የምታውቀው ታለ ንገረይ?! አለች ቆምጨጭ እንዳለይ።
"ሰው የሚያስበው በጭንቅላቱም አይደል ዛድያ እሄ ደም ብዛት የሚባል ህመም ተማሰብ ጋር የሚያቆራኘው ነገር ይኖር ይሆን እንዴ?
"ቆይቆይቆይቆይ ወዴት ወዴት አባትሽ ማሰቢያቸው ተቃውሷል ልክ አይደለም እብድ ናቸው እያልኸኝ መሆኑ ነው አንዳርጌ ነው ንገረይ !?" አለይ እንደመርገፍገፍ እያደረጋት።
ሁኔታዋ ታየው ነገር ነገር ሸተተይ ። ለምን እንዲህ ብሎ ጠየቀይ ብላ ትትንጨረጨር ገና በወጉ ሳንታረቅ መልሷ ልትጣለይ እያኮበኮበይ መሆኑ ታወቀይና
ኧረ እኔ እንደዛ አልወጣኝም ተዋቡ ምን ሆነሻል ፣ ለምን ነገር ነገር ይልሻል በይ!! እኔ እንዲሁ የምታውቂው ነገር ታለ ብዬ ጠየኩሽ እይ እብድ ናቸው የሚል ነገር ታፌ ወጥቷል ተዋቡ?!" አልኋት ። በረድ አለይና•••
"እኔ እንግዲህ ተደም ግፊት ነው ደም ብዛት ? ውጪ ሌላ ነገር ሲያመው አይቼም አላውቅ እሱም ሌላ በሽታ እንዳለበት አልነገረኝም !" አለች ፈርጠም ብላ።
"እሱማ እሳቸው እንዴት ይነግሩሻል? ማሰቢያውን የታመመ ሰው በምኑ አስቦ ህመሙን ያውቀዋል ? በዙርያው ያለ ሰው ነው እይ የሚረዳው አንቺ ታልነገርሻቸው ማን ይነግራቸዋል ? አልሁ በልቤ ታፌ አውጥቼ ብናገረው አጠገቧ ያለውን ማንቆርቆርያ አንስታ እንደምትወረውርብኝ መች አጣሁት።
እሷስ ትወርውር ተጠቡ ቡህላ ሌላ ሁለተኛ ወር ያባቷ ቅጣት ተሚመጣ አፌን ብዘጋ እና በውስጤ ብልጎመጎም ይሻላል ብዬ እንጂ።
"ምንድን ነው ዝም ብለህ የምታየኝ !?" በውስጤ እያወራሁ ሳፈጥባት ።
እንግዲህ በጤናቸው ሆን ብለው ተሆነ እንዲህ አይነት ፍርድ የፈረዱብን •••
እዚህ ሰው የለውም፣ መሬቱን ፣ የወተት ከብቶቹን ፣ ቤቱ እና ንብረቱንም እኔ ሰጥቿቸው ነው ትዳር የመሰረቱት !!
ስለይህ በትዳራቸው ላይ ተልጄ ባል በላይ እኔ ነኝ የምወስነው ብለው ነው ማለት ነው እንዲህ የሚሆኑት ግድያለም!
ልጄን ይዘህብይ አትሂድ እዚሁ ሁኑ ትላሉ እይ እኔ ትዳሬን ለማቆም የሚበቃ ወረት አጥቼ ነው ተዋቡ ? አንቺን ብዬ እንጂ እንደሳቸውማ ቢሆን ቤቱን ጥየላቸው በሄድኩ!" ስላት•••
አባትሽ እብድ ነው አልከይ ብሏ ቁጣ ቁጣ ሲላት የነበረይው ተዋቡ ወድያው ቁጣዋ ወደ ድንጋጤ ቲቀየር ፊቷ ላይ አየሁ። ክው አለይ። እንዲህ ስደነግጥ አይቼም አላውቅ።
"ውይ በስመአም የሰይጣን ጆሮ አይስማው!
የምን ሰይጣን ነው እንዲህ ያለውን መጥፎ ሀሳብ ሹክ ያለህ በል!?" አለይ።
"ተይኝ ተዋቡ እንዳንታረቅ መሀል ገብተው የፀብ እድሜ ከማራዘም በላይ ሰይጣን መሆን ተዌት ይመጣል?!።
አንዱዬ ሙት እንደዛ አስቦ አይደለም ያባዬን ጠባይ ስለማታውቀው ነው እሺ?!
አዳራ አለሜ ታሁን ቡሀላ እንዲህ እንዳታስብ !" አለችኝ። መጥታ ወገቤን አጥብቃ እያቀፈችኝ።
ምን ላርግ አለሜ አንቺ ጠጅን እይህ ድረስ ስላመጣሽልይ ብቻ ደስተኛ እምሆን ይመስልሿል!
ያንቺ ናፍቆት በምን ይተካል ? ናፍቀሽኝ እኮ ነው እንዲህ ንጭንጭ የሚያረገይ ውባለሜ!" አልኋት።ቃል ታትተነፍስ ደረቴ ላይ እንደተለጠፈይ ቆየይና •••
"ልሂድ በቃ" ብላ ልትወጣ ስትል እጇን ያዝ አድርጌ ዛሬስ መስኮቱን ከፍተሽው አተኝም ?" አልኋት።
ፈገግ እንዳለይ እጇን መንጭቃይ ወጣይ።
አባቷ እንቅልፍ እስቲጥላቸው እራቴ በልቼ ቀስ እያልሁ ጠጄን ታጣጥም ሰአት ገፋሁና
አልጋዬ ላይ ወጥቼ መስኮቷን ጎተት ታረጋት ከፈት እለይ።
አይ ውብአለም ተቸግረሽ እይ በኔ አጨክኝም እኮ እያልሁ ልብሴን አወላለቅሁና በቁምጣ እሷ ዘንድ ልሄድ ተሰናዳሁ። አልጋዬ ላይ ወጥቼ እስተመጨረሻው ልበረግዳት ጎተተተተተት
ታረጋት••••
"ቀርርርርር እያለይ ታሳብቃለይ ።
ያንቺ ማቃጠር ደሞ ምን ይሉታል?አልሁና•••
በብልሀት ድምጧ እንዳይጎላ አድርጌ ለመክፈት በሞክርም ታልጮህ አልከፈትም ትላለይ እንደፍጥርጥርሽ ብዬ እያንቃረርይ ከፈትሁና ዘልዬ ገባሁ። ትደናበር አቅጣጫ ስቼ አባቷ ታሉበት ክፍል እንዳልገባ ብላ ነው መሰል መብራቱን አጥፍታ ፋኖሱን በደበዘዝ ሀይል አብርታ ብርሀኑ ተሷ መኝታ ውጪ እንይሄድ ባንድ በኩል በጨርቅ ጋርዳዋለይ።
ድምጤንም ኮቴዬንም አጥፍቼ ተዋቡ ወደተኛይበት አልጋ እየተጠጋሁ። አባቷ እዛኛው ክፍል ተኝተው ቲያንኮራፉ ተሰማኝ።
አልጋ ውስጥ እንደገባሁ ፋኖሷን ደረገመቻት።
ተዘጋጅታ ስለጠበቀይኝ መሳብም ማውለቅም ታይጠበቅብይ " ግባ በሞቴ "
እያለ ተላይ እስተታች የጨርቅ ዘር ታይለብስ የተንጋለለውን ፣ ተሳምንት በላይ የናፈቀይን ፣ የተዋቡን ገላ እያተረማመስሁ አስጨንቀው ጀመር።
ተዋቡዬ ትንፋሿ ቁርጥ ቁርጥ እያለ•••
"አንተ ቀስ በል እይ አልጋው እስቲያለቅስ አትነቅንቀይ!" አለይ።
/በጥላሁን ተስፋዬ/
ክፍል~~~አራት
ተዋቡም እራቴን ይዛልይ እንደገባች ሞቅ እንዳለይ አስተውላ ነው መሰል
እራቱን አስቀምጣ ተጣድፋ ልትወጣ ስትል ክንዷን ያዙሁና ጎትቼ ታጣፊዋ አልጋዬ ላይ አንጋለልኋት•••
አይኗን እያስለመለመይ ሽቅብ እያየችይ •••
"ምን ልትሆን ነው አንዳርጌ እንደው በልጃችን እንደው •••" እያለይ ተአርባ አራቱ ታቦት ያልጠራችው የለለ እስቲመስለይ ድረስ እንድተዋት ስለምነይ ሁለመናዬ አልታዘዝልህ አለይ።
እንኳንስ እንዲህ ለምናይ ደስ ታላላት በስተቀር ታለፍጎቷ ገላዋን መንካት መች ይሆንልኛል።
እንደለቀቅኋት ብድግ ብላ ልብሷን እና ሻሿን ማስተካከል ጀመረይ። ተመውጣታ በፊት አንድ ጥያቄ ልጠይቃት ከጀልሁና•••
"ተዋቡ !" ብላት
"ወዬ አለሜ!" አለይችኝ።
እሷን ውብ አለም ብዬ ትጠራት ደስ እንደሚላት ነግራኛለይ። እኔም ብሆን ለሷ ባልነግራትም "አለሜ!" ብላ ስትጠራይ ውስጤ ተጋግሮ የተቀመጠ የሚመስል አንዳች የፍቅር ስሜት ፍንቅል ሲል ይታወቀኛል።
ግን••••አልኃት። "ግን ምን ?" አለችይ ለመሄድ እየተቻኮለይ።
"ተቀናት በፊት መስኮትሽን ሳንኳኳ እየሰማሽ ነው አደል ዝም ያልሽኝ !?" ስላት•••
"ኪኪኪኪኪኪ ••••እና ብሰማህስ ምን እንድሆን ጠብቀህ ነበር እእእእ!?" አለይ ።
"ምናል መስኮቱን ብከፍችው ?"
"ሂድ ወድያ አንተ ብሽቅ ሆሆሆሆ•••ኧረ አንተስ ጉደኛ ነህ!" እያለይ ተክፍሌ ስተወጣ•••
ዛሬ ሳንኳኳ እንድትከፍችልይ አልኋት። መልስ ሳሰጠይ ወደ ትልቁ ቤት ገባይ።
እሷን እያሰብሁ፣ ሁኔታዋን እያስታወስሁ ያመጣይልይን እራት በልቼ፣ የቀረችኝን ጠጅ ጠጥቼ እንደጨረስሁ ተመተኛቴ በፊት መስኮቷን ጎተት አርጌ ሞከርኋት ። አልተከፈተይም። ትንሽ ቆይቼ በስሱ ኳኳኳ አረግሁና አልጋዬ ላይ ተንጋልዬ ድምጤን አጥፍቼ መጠባበቅ ጀመርሁ ።
ድምጥ የለም።መብራቱ ጠፋ ሳትከፍትልይ ተኝታለይ ። እኔም ተኛሁ።
ጥዋት እባቷ ተቤቱ ጓሮ ወዳለው ሽንት ቤት ቲሄዱ ጠብቃ መጣይ ።
ማታ ለምን እንዳልከፈተይልኝ ጠየቅኋት።
"እብድ!" አለችይ እየሳቀይ። እኔው ነኝ እብድ አልሁና••••
"ውብ አለሜ ግን እንደው በሌላ ነገር አትውሰጅብይና አባትሽ ግን እኔ ያልሁት ታልሆነ ተማለታቸውና ተጨቋኝ ባህሪያቸው ባሻገር ጤናቸው ተነ ሙሉ ክብሩ አብሯቸው ያለ ይመስልሻል ??" ስላትይ•••
"እእእእእ ምን ለማለት ፈልገህ ነው አንዳርጌ ? እስቲ ልትል የፈለግኸውን ግልጥልጥ አርገህ ንገረይ !?" አለችኝ እየተቆናጠረይ።
"ምነው ተናደድሽ እንዴ ተዋቡ !" አልኋት ነግሯ አላምርህ ቲለኝ ጥያቄዬን በንጭጩ ልቃጨው እያሰብሁ።
"ኧረ ምን አናደደይ ተደም ብዛት ውጪ ሌላ ምንም በሽታ እንደለለበት ነው የማውቀው አንተ የምታውቀው ታለ ንገረይ?! አለች ቆምጨጭ እንዳለይ።
"ሰው የሚያስበው በጭንቅላቱም አይደል ዛድያ እሄ ደም ብዛት የሚባል ህመም ተማሰብ ጋር የሚያቆራኘው ነገር ይኖር ይሆን እንዴ?
"ቆይቆይቆይቆይ ወዴት ወዴት አባትሽ ማሰቢያቸው ተቃውሷል ልክ አይደለም እብድ ናቸው እያልኸኝ መሆኑ ነው አንዳርጌ ነው ንገረይ !?" አለይ እንደመርገፍገፍ እያደረጋት።
ሁኔታዋ ታየው ነገር ነገር ሸተተይ ። ለምን እንዲህ ብሎ ጠየቀይ ብላ ትትንጨረጨር ገና በወጉ ሳንታረቅ መልሷ ልትጣለይ እያኮበኮበይ መሆኑ ታወቀይና
ኧረ እኔ እንደዛ አልወጣኝም ተዋቡ ምን ሆነሻል ፣ ለምን ነገር ነገር ይልሻል በይ!! እኔ እንዲሁ የምታውቂው ነገር ታለ ብዬ ጠየኩሽ እይ እብድ ናቸው የሚል ነገር ታፌ ወጥቷል ተዋቡ?!" አልኋት ። በረድ አለይና•••
"እኔ እንግዲህ ተደም ግፊት ነው ደም ብዛት ? ውጪ ሌላ ነገር ሲያመው አይቼም አላውቅ እሱም ሌላ በሽታ እንዳለበት አልነገረኝም !" አለች ፈርጠም ብላ።
"እሱማ እሳቸው እንዴት ይነግሩሻል? ማሰቢያውን የታመመ ሰው በምኑ አስቦ ህመሙን ያውቀዋል ? በዙርያው ያለ ሰው ነው እይ የሚረዳው አንቺ ታልነገርሻቸው ማን ይነግራቸዋል ? አልሁ በልቤ ታፌ አውጥቼ ብናገረው አጠገቧ ያለውን ማንቆርቆርያ አንስታ እንደምትወረውርብኝ መች አጣሁት።
እሷስ ትወርውር ተጠቡ ቡህላ ሌላ ሁለተኛ ወር ያባቷ ቅጣት ተሚመጣ አፌን ብዘጋ እና በውስጤ ብልጎመጎም ይሻላል ብዬ እንጂ።
"ምንድን ነው ዝም ብለህ የምታየኝ !?" በውስጤ እያወራሁ ሳፈጥባት ።
እንግዲህ በጤናቸው ሆን ብለው ተሆነ እንዲህ አይነት ፍርድ የፈረዱብን •••
እዚህ ሰው የለውም፣ መሬቱን ፣ የወተት ከብቶቹን ፣ ቤቱ እና ንብረቱንም እኔ ሰጥቿቸው ነው ትዳር የመሰረቱት !!
ስለይህ በትዳራቸው ላይ ተልጄ ባል በላይ እኔ ነኝ የምወስነው ብለው ነው ማለት ነው እንዲህ የሚሆኑት ግድያለም!
ልጄን ይዘህብይ አትሂድ እዚሁ ሁኑ ትላሉ እይ እኔ ትዳሬን ለማቆም የሚበቃ ወረት አጥቼ ነው ተዋቡ ? አንቺን ብዬ እንጂ እንደሳቸውማ ቢሆን ቤቱን ጥየላቸው በሄድኩ!" ስላት•••
አባትሽ እብድ ነው አልከይ ብሏ ቁጣ ቁጣ ሲላት የነበረይው ተዋቡ ወድያው ቁጣዋ ወደ ድንጋጤ ቲቀየር ፊቷ ላይ አየሁ። ክው አለይ። እንዲህ ስደነግጥ አይቼም አላውቅ።
"ውይ በስመአም የሰይጣን ጆሮ አይስማው!
የምን ሰይጣን ነው እንዲህ ያለውን መጥፎ ሀሳብ ሹክ ያለህ በል!?" አለይ።
"ተይኝ ተዋቡ እንዳንታረቅ መሀል ገብተው የፀብ እድሜ ከማራዘም በላይ ሰይጣን መሆን ተዌት ይመጣል?!።
አንዱዬ ሙት እንደዛ አስቦ አይደለም ያባዬን ጠባይ ስለማታውቀው ነው እሺ?!
አዳራ አለሜ ታሁን ቡሀላ እንዲህ እንዳታስብ !" አለችኝ። መጥታ ወገቤን አጥብቃ እያቀፈችኝ።
ምን ላርግ አለሜ አንቺ ጠጅን እይህ ድረስ ስላመጣሽልይ ብቻ ደስተኛ እምሆን ይመስልሿል!
ያንቺ ናፍቆት በምን ይተካል ? ናፍቀሽኝ እኮ ነው እንዲህ ንጭንጭ የሚያረገይ ውባለሜ!" አልኋት።ቃል ታትተነፍስ ደረቴ ላይ እንደተለጠፈይ ቆየይና •••
"ልሂድ በቃ" ብላ ልትወጣ ስትል እጇን ያዝ አድርጌ ዛሬስ መስኮቱን ከፍተሽው አተኝም ?" አልኋት።
ፈገግ እንዳለይ እጇን መንጭቃይ ወጣይ።
አባቷ እንቅልፍ እስቲጥላቸው እራቴ በልቼ ቀስ እያልሁ ጠጄን ታጣጥም ሰአት ገፋሁና
አልጋዬ ላይ ወጥቼ መስኮቷን ጎተት ታረጋት ከፈት እለይ።
አይ ውብአለም ተቸግረሽ እይ በኔ አጨክኝም እኮ እያልሁ ልብሴን አወላለቅሁና በቁምጣ እሷ ዘንድ ልሄድ ተሰናዳሁ። አልጋዬ ላይ ወጥቼ እስተመጨረሻው ልበረግዳት ጎተተተተተት
ታረጋት••••
"ቀርርርርር እያለይ ታሳብቃለይ ።
ያንቺ ማቃጠር ደሞ ምን ይሉታል?አልሁና•••
በብልሀት ድምጧ እንዳይጎላ አድርጌ ለመክፈት በሞክርም ታልጮህ አልከፈትም ትላለይ እንደፍጥርጥርሽ ብዬ እያንቃረርይ ከፈትሁና ዘልዬ ገባሁ። ትደናበር አቅጣጫ ስቼ አባቷ ታሉበት ክፍል እንዳልገባ ብላ ነው መሰል መብራቱን አጥፍታ ፋኖሱን በደበዘዝ ሀይል አብርታ ብርሀኑ ተሷ መኝታ ውጪ እንይሄድ ባንድ በኩል በጨርቅ ጋርዳዋለይ።
ድምጤንም ኮቴዬንም አጥፍቼ ተዋቡ ወደተኛይበት አልጋ እየተጠጋሁ። አባቷ እዛኛው ክፍል ተኝተው ቲያንኮራፉ ተሰማኝ።
አልጋ ውስጥ እንደገባሁ ፋኖሷን ደረገመቻት።
ተዘጋጅታ ስለጠበቀይኝ መሳብም ማውለቅም ታይጠበቅብይ " ግባ በሞቴ "
እያለ ተላይ እስተታች የጨርቅ ዘር ታይለብስ የተንጋለለውን ፣ ተሳምንት በላይ የናፈቀይን ፣ የተዋቡን ገላ እያተረማመስሁ አስጨንቀው ጀመር።
ተዋቡዬ ትንፋሿ ቁርጥ ቁርጥ እያለ•••
"አንተ ቀስ በል እይ አልጋው እስቲያለቅስ አትነቅንቀይ!" አለይ።
👍26❤1
አንቺ ታታለቅሽ አልጋው ምኔ ተነካ ብሎ ነው የሚያለቅሰው ውብ አለም !" አልኋት ጆሮዋን እየነከስሁ።
"አብዬ ሰምቶ ላባብለው እንዳይል ብዬ ነው" ትትለኝ•••
"አባትሽ ቲያንኮራፋ የሚያወጣው ድምጥ ታልጋው ለቅሶ ይከፋል እኮ አይሰማሽም እንዴ ?"እያልሁ ተስር የነበርይውን ተወቡን ብድግ አርጌ ተላይ እንድትሆን ታመቻቻት ተላይ ቁብ ብላ ትጋልበይ ጀመር ።
ትንሽ ቆይታ የአባቷን መኖር ረሳይው መሰለይ ተሚያንኮራፉት አባቷም ተሚያለቅሰው አልጋም በላይ መጮህ ትትዥምር መልሼ ታታች አረግኃትና እስትንጨርስ ድረስ አፍንጫዋን ትቸላት ባንድ እጄ አፏን በመላ አካላቴ መላ አካላን አፍኝ አስጨንቃት ዠመር።
ሁለታችንም ተንዘፍዝፈን ጣፋጭ ቆታችንን እንደቋጨን••• በጀርባችን ተንጋለን በፀጥታ በተግባር የቋጨነውን በሀሳብ ትናጣጥመው ቆየን ።
እዛው እንደተንጋለልሁ እንቅልፍ ሊወስደይ ቲከጅል ፋኖሷን መልሳ አበራቻትና•••
"አንተ እይሁ ልተኛ ነው እንዴ ተነስ እይ ወደ ክፍልህ ሂድ ሆሆሆሆ!" አለይ ። ድምጧ እንዳይሰማ አፏን ገጥማ እየሳቀይ።
ብድግ አልሁና ተመውጣቴ በፊት ወደ ጆሮዋ ጠጋ ብዬ•••
"ተወገኑ የተለየ አንበጣ ይሆናል ፌንጣ!" ትል ነበር እምዋ፣ እግዜር ይስጣቸው አባትሽ !
ታንቺ ተምሽቴ ለይተው ተባልነት በመስኮት እየዘለለ ወደ ሚገባ ውሽማነት ስለቀየሩይ አመስግኝልኝ እሺ?!"
አልኃት። ሊያመልጣት የሚታገላትን ሳቅ አፏ ውስጥ ብርድ ልብሱን ጎስጉሳ አስቀረችው።
በዚህ መሀል እኔና ሚሽቴ ካለንበትን ክፍል አባቷ ወደ ተኙበት ክፍል የሚያስገባው መሀለኛው በር የተንጠለጠለው መጋረጃ ገለጥ ሲል እኔም የኔ ተዋቡም እኩል አየነው ድምጣችን ብቻ ታይሆን ትንፋሻችን ጠፋ •••ይቀጥላል ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️
"አብዬ ሰምቶ ላባብለው እንዳይል ብዬ ነው" ትትለኝ•••
"አባትሽ ቲያንኮራፋ የሚያወጣው ድምጥ ታልጋው ለቅሶ ይከፋል እኮ አይሰማሽም እንዴ ?"እያልሁ ተስር የነበርይውን ተወቡን ብድግ አርጌ ተላይ እንድትሆን ታመቻቻት ተላይ ቁብ ብላ ትጋልበይ ጀመር ።
ትንሽ ቆይታ የአባቷን መኖር ረሳይው መሰለይ ተሚያንኮራፉት አባቷም ተሚያለቅሰው አልጋም በላይ መጮህ ትትዥምር መልሼ ታታች አረግኃትና እስትንጨርስ ድረስ አፍንጫዋን ትቸላት ባንድ እጄ አፏን በመላ አካላቴ መላ አካላን አፍኝ አስጨንቃት ዠመር።
ሁለታችንም ተንዘፍዝፈን ጣፋጭ ቆታችንን እንደቋጨን••• በጀርባችን ተንጋለን በፀጥታ በተግባር የቋጨነውን በሀሳብ ትናጣጥመው ቆየን ።
እዛው እንደተንጋለልሁ እንቅልፍ ሊወስደይ ቲከጅል ፋኖሷን መልሳ አበራቻትና•••
"አንተ እይሁ ልተኛ ነው እንዴ ተነስ እይ ወደ ክፍልህ ሂድ ሆሆሆሆ!" አለይ ። ድምጧ እንዳይሰማ አፏን ገጥማ እየሳቀይ።
ብድግ አልሁና ተመውጣቴ በፊት ወደ ጆሮዋ ጠጋ ብዬ•••
"ተወገኑ የተለየ አንበጣ ይሆናል ፌንጣ!" ትል ነበር እምዋ፣ እግዜር ይስጣቸው አባትሽ !
ታንቺ ተምሽቴ ለይተው ተባልነት በመስኮት እየዘለለ ወደ ሚገባ ውሽማነት ስለቀየሩይ አመስግኝልኝ እሺ?!"
አልኃት። ሊያመልጣት የሚታገላትን ሳቅ አፏ ውስጥ ብርድ ልብሱን ጎስጉሳ አስቀረችው።
በዚህ መሀል እኔና ሚሽቴ ካለንበትን ክፍል አባቷ ወደ ተኙበት ክፍል የሚያስገባው መሀለኛው በር የተንጠለጠለው መጋረጃ ገለጥ ሲል እኔም የኔ ተዋቡም እኩል አየነው ድምጣችን ብቻ ታይሆን ትንፋሻችን ጠፋ •••ይቀጥላል ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️
👍37🥰5😱1
ሚስቴ እና አባቷ!? 😡
ክፍል~~~አምስት
በዚህ መሀል እኔና ሚሽቴ ካለንበትን ክፍል አባቷ ወደ ተኙበት ክፍል የሚያስገባው መሀለኛው በር የተንጠለጠለው መጋረጃ ገለጥ ሲል እኔም የኔ ተዋቡም እኩል አየነው ድምጣችን ብቻ ታይሆን ትንፋሻችን ጠፋ••••••
የተገለጠው መጋረጇ ወደ ቦታው ቲመለስ አይተውን ተመልሰው ሄደው ተኙ እንዴ? ብዬ ጆሮዬን ትቀስር ማንኮራፋታቸው ድምጡ ቢቀንስም አሁንም ጨርሶ አልጠፋም።
እያንኮራፉ ነው ።እሳቸው ተሆኑ መጋረጃውን የገለጡት ምንግዜ ተኝተው ምንግዜ ማንኮራፋታቸውን ቀጠሉ እያልሁ በመሀል ወደ ክፋሉ ወለል ትመለከት መጋረጃውን እንደሰው ገልጦ የገባው
ያ ጥላሸት የመሰለ የተዋቡ ድመት ሽቅብ እያየዪ ይንጠራራል።
ደንግጣ ወደ እምትቁለጨለጨው ተዋቡ ጆሮ ጠጋ አልሁን
"ኤድያ ቆሌውን ይግፈፈውና ያ ሻንቅላ ድመትሽ ነው ባክሽ ቄሌያችንን የገፈፈው እሄው እታች ቆሞ እየገላመጠኝ ይንጠራራል ፣ እኔማ አንዳንዴ አስተያየቱን ስመለከት እንደማልወደው ልቡ የነገረው እኮ ነው የሚመስለኝ ።
መጥቶ አጠገብሽ ሊተኛ አስቧል መሰል ሄዶ ላባትሽ ተማቃጠሩ በፊት ቦታ ልልቀቅለት "
ብያት በገዛ ቤቷ እንደልቧ የመሳቅ መብቷን የተነጠቀይው ተዋቡ ታፈናት ሳቅ ጋር ትትታገል እኔ ተነስቼ በገባሁባት መስኮት ወደ ክፍሌ ተመለስሁ።
መስኮቷን ስዘጋት ቅድም ትከፍታት ተጮኸችው በላይ
"ቀርርርርርርር እያለይ ትትጮህ ተሳቀኹይ ኧረ እሚያሳቅቅ ነገር ያሳቆት አቦ
ተዋቡ አቅሏን ስታ ስትጬህ አፏን አፈንኋት ይችን መስኮት ምኗን ላፍናት እናንተው?"
ጥርሴን መንከሴ ተጩኸት ያስጥላት ይመስል ጥርሴን ነክሼ ዘጋኋትና "ነግቶ ተዋቡ ትትነሳ ተውስጥ ትሸጉረዋለይ " እያልሁ ታጣፊዋ አልጋዬን ቁልቁል ታያት አስጠላችኝ።
በላብ ተሚያጠምቅ የፍቅር እሳት ተሚዘንብበት አልጋ ላይ አውርደህ በረዶ ላይ ያስተኛኸይ የተዋቡ አባት የስራህን ይስጥህ ብዬ ሽቅብ ተራገምሁና ተጠቅልዬ ተኛሁ።
ተሁለት ቀን ቡሀላ ዳግም መስኮቷን ከፈተችልይ። ተመግባቴ በፊት
"አባቷ ሰማ አልሰማ እያልሁ ታልሳቀቅ አልጋውንም ተዋቡንም እያስጮሁክ ታሰኛይ እኔም እየጮሁክ የልቤን በማድረስ አባቷ በብስጭት በውድቅት ለሊት በሮ እንዲጠፋ ታላረግሁ እኔ አንዳርጌ አይደለሁም !!"
ብዬ ፈክሬ ገባሁ። ተገባሁ ኋላ ግን ተዋቡ "ተው ቀስበል አለሜ አብዋ እንዳይሰማ !"
እያለይ ስለምነይ ለሷ ትል ተውሁት። አቧቷ በመሀል ድንገት ማንኮሯፋቱን አቁሞ መገላበጥ ቲያበዛ ተዋቡ •••
"ታይሰማን አይቀርም!" ብላ በጭንቀት ነፍሷ ልትወጣ ደረሰይ። እኔም የሷ ጭንቀት ትላስጨነቀይ በመሀል አቋርጬ ድምጣችንን አጥፍተን ትንሽ ቆየንና መገላበጡን አቁሞ ማንኮራፋት ቲጀምር ተነስቼ ወደክፍሌ ተመለስሁ።
ተስድስት ቀን በላይ በግዜ እየገባሁ እክፍሌ እያመሸው ብቆይም አባቷ ሀሳባቸውን ለመቀየር ፍንጭም ታያሳዩ ስለቆዩ ተበሳጨሁ።
እኝህ ሰው በምን ብልሀት ተኔም ተሚሽቴም አናት ላይ ሊወርዱ እንደሚችሉ ቁጭ ብዬ ታሰላስል ዋልሁ። አንድ ሀሳብ ስለመጣልይ ተዋቡ ማታ እራት ይዛ ክፍሌ ትትመጣ ያሰብሁትን ነገርዃት።
ምን አሰብሁ መሰለሽ ውብ አለሜ እኔ ሆን ብዬ ታምሚያለሁ ብዬ እተኛለሁ ። ያኔ አንቺ እንደተጨነቅሽ ሆነሽ •••
"እንዲህ ታሞማ ብቻውን እይህ ክፍል ውስጥ መተኛቱ ደግ አደለም እላይ ቤት ተኝቶ ላስታመው እይ ብለሽ ሀሳብ ታቀርቢያለሽ ።
መቼስ ሰው ናቸውና ታምሜ እያዩ አይሆንም አይሉም አደል?" ስላት።
"ኧረ አይልም አባዬ እኮ እንደሀይለኝነቱ ሁሉ ሩህሩህ ነው !" አለይ።
"ደግ እንግዲህ አንዴ እላይ ቤት ተገባሁ ቡሀላ ተሻለኝም አልተሻለኝም እይህ የሚቀመጡበት ምህንያት ስለማይኖራቸው መሄዳቸው አይቀርም"
"ልክ ብለሀል! አወይ አለሜ እንደው ምን ስትል እሄን መላ አሰብኸው በል !
ታብዋ ጋር ታንቀያየም በሰላም ችግራችንን የምንፈታበት ብልህ መላ ነው።
በል ነገ ተምኝታህም ሳትነሳ የታመምህ መስለህ ተኛ!" ብላይ ወጣይ።
አባቷ ጥዋት ጥዋት እኔ ታለሁባት ክፍል በር ላይ ጠሀይ እንደሚሞቁ አውቃለሁ ። ተንቅልፌ ቀደም ብዬ ብነቃም ሰአታቸው እስክትደርስ እዛው ትገላበጥ ቆየሁ።
ሁለት ሰአት ላይ ተምኝታዬ ተነስቼ በበሩ ፍንጭት ወደ ውጪ አጮለቅሁ።
እተለመደው ቦታ በርጬማቸው ላይ ተቀምጠው ጠሀይ እየሞቁ ዳዊት ቲደግሙ አየኋቸው••••
"ተሀምሳ ዳዊት የልብ ቅንነት" አለይ እምዋ
የኛን ትዳር እያሳመሙ ዳዊት ቢደግሙ ምን ዋጋ አለው።
ለሊቱን አብረን እንዳንሆን መከልከላቸው ታያንስ ቀንም እንደወንድ ወጣ ብለው ስለማይመለሱ እምንገናኝበትን ቀዳዳ ሁሉ ደፍነው በናፍቆት ርሀብ እየቀጡን ዳዊት ትለደገሙ ተቅጣት የሚያመልጡ መሰላቸው እንዴ?
ተመጡ ጀምሮ የለሊቱ ይሁን ቀን እንኳን ተቤት አይወጡም እኮ እናንተው
ተሁለት እስተ አራት ሰአት ጠሀይ ቲሞቁ ይቆያሉ ።
ጠሀይዋ አየል እያለይ ትትመጣ ተነስተው ግቢ ውስጥ ወዳለ አንድ ትልቅ ዛፍ ስር ይሄዱና ቆዳ ለበስ የሆነይ ራድዬናቸውን ከፍተው ምሳ ሰአት እስቲደርስ ጣብያ እየቀያየሩ የባጥ የቆጡን ቲሰሙ ይቆያሉ።
ምሳ በልተው ትንሽ እረፍት ይወስዱና ግቢ ውስጥ እየተንጎራደዱ እሚሰራ ስራ ቢያጡንኳ ምንም ያልሆነውን የግቢውን የንጨት አጥር ቲያጠባብቁ ይውላሉ።
የኛን የትዳር አጥር እያፈረሱ ምንም ያልሆነው የግቢያችንን አጥር ቲያጠባብቁ ታይ "እኝህ ሰው ግን ተቀልባቸው ጋር ታይጣሉም አይቀሩ!" እላለሁ።
በበሩ ፍንጭት መኖራቸውን ታረጋገጥሁ ቡሀላ ወድያው ወደ መኝታዬ ተመለስሁና እኔና ውብዬ ባቀድነው መሰረት እንዳመመው ሰው ማቃሰት ጀመርሁ።
"እህህህም •••እህህህም •••እትትትትት እህህህም•••" ለደቂቃዎይ እንዳቃሰትሁ እሳቸው ሰምተው ምንሆንክም ታይሉኝ እኔ ደከመይ ።
ዦሮዎትም አይስማ እንዴ የተዋቡ አባት አልሁና ትንሽ አረፌ ፣ ትንፋሽ ወስጄ ድምጤን ዘለግ አድርጌ ማቃሰቴን ቀጠልሁ ••• ።
ምንም ታይሉዪ ቆይተው ተዋቡ እምኝታ ቤቷ ሆኖ ሰምታዪ ነው መሰለዪ (መቸስ መስማቷ አይቀርም)
"ባሌ ምጥ ላይ እንዳለይ ሴት እሄን ሁሉ ቲያቃስት አባዬ ምንሆንክ የማይለው አልሰማሁም ለማለት ነው? " ብላ ነው መሰል ተትልቁ ቤት ብቅ ትትል እሳቸውም የሷን መውጣት ጠብቀው•••
"ተዋቡ እሄ ልዥ በደናው ነው?" ብለው ቲጠይቋት ትለሰማሁ ማቃሰቴን ገታ አድርጌ ምላሿን መጠበቅ ዠመርሁ።
እንዳልሰማይ ስትሆን ደግመው ጠየቋት።
" ማነው እሱ ?" አለይ እንዳላወቀይ መስላ።
"ያንቺው አንዳርጌ ነዋ !" አሉ የተዋቡ አባት አያ ዘርጋው።
ጉድ እኮ ነው እናንተ የሷ መሆኔን ታወቁ ዛድያ የሷን ነገር ለኔው ትተውልይ ብሄዱ ምናለ ያንቺው እያሉ ተሷ መነጠል ምን ይሉታል? ።
ባልና ሚሽት ማራራቅ ለትዳር ይጠቅማል የሚል ጥሁፍ ተይትኛው መጥሀፍ ላይ ነው ያነበቡት? እያልሁ በልቤ የኔዋ ተዋቡ•••
"ኧረ እንጃ ! ምን ሆኗል ? መችስ ተነሳ? ምን ሰማህ አቡዋ!?" ትትል ሰማሁ ። አይ ተዋቡ ያልተስተማረይ ምሁር ነይ እኮ እምዋን ይንሳይ።
"እኔ ምን አውቃለሁ ? እየቃዥ ይሁን አሞት ብቻ ሲያቃስት የሰማሁ መሰለዪ" አሏት።
"መች አሁን ነው?" አለይ ተዋቡ።
ኧረ እዚህ ተተቀመጥሁ ዥምሮ እያቃሰተ ነው በጤናውም አይመስለይ!"አሉ።
ጆሮዬን ማመን ተሳነይ ዛድያ ተተቀመጡ ጀምሮ እየሰሙዪ ኖሯል እንደዛ ትንፋሽ እስቲያጥረይዪ ታቃስት ዝም ያሉይ !! እኔስ በጤናዬ ነው እርሶ ግን ጤነኛም አይመስሉዪ አልሁ ባይሰሙኝም ንዴቴን ልትንፍሰው ብዬ።
"እስቲ ቆይ" አለችና ወደ በሬ ተጠግታ አንኳኳይ።
ቲያቀብጠኝ እንዴ ትድገመው ብዬ ዝም ስል•••
ክፍል~~~አምስት
በዚህ መሀል እኔና ሚሽቴ ካለንበትን ክፍል አባቷ ወደ ተኙበት ክፍል የሚያስገባው መሀለኛው በር የተንጠለጠለው መጋረጃ ገለጥ ሲል እኔም የኔ ተዋቡም እኩል አየነው ድምጣችን ብቻ ታይሆን ትንፋሻችን ጠፋ••••••
የተገለጠው መጋረጇ ወደ ቦታው ቲመለስ አይተውን ተመልሰው ሄደው ተኙ እንዴ? ብዬ ጆሮዬን ትቀስር ማንኮራፋታቸው ድምጡ ቢቀንስም አሁንም ጨርሶ አልጠፋም።
እያንኮራፉ ነው ።እሳቸው ተሆኑ መጋረጃውን የገለጡት ምንግዜ ተኝተው ምንግዜ ማንኮራፋታቸውን ቀጠሉ እያልሁ በመሀል ወደ ክፋሉ ወለል ትመለከት መጋረጃውን እንደሰው ገልጦ የገባው
ያ ጥላሸት የመሰለ የተዋቡ ድመት ሽቅብ እያየዪ ይንጠራራል።
ደንግጣ ወደ እምትቁለጨለጨው ተዋቡ ጆሮ ጠጋ አልሁን
"ኤድያ ቆሌውን ይግፈፈውና ያ ሻንቅላ ድመትሽ ነው ባክሽ ቄሌያችንን የገፈፈው እሄው እታች ቆሞ እየገላመጠኝ ይንጠራራል ፣ እኔማ አንዳንዴ አስተያየቱን ስመለከት እንደማልወደው ልቡ የነገረው እኮ ነው የሚመስለኝ ።
መጥቶ አጠገብሽ ሊተኛ አስቧል መሰል ሄዶ ላባትሽ ተማቃጠሩ በፊት ቦታ ልልቀቅለት "
ብያት በገዛ ቤቷ እንደልቧ የመሳቅ መብቷን የተነጠቀይው ተዋቡ ታፈናት ሳቅ ጋር ትትታገል እኔ ተነስቼ በገባሁባት መስኮት ወደ ክፍሌ ተመለስሁ።
መስኮቷን ስዘጋት ቅድም ትከፍታት ተጮኸችው በላይ
"ቀርርርርርርር እያለይ ትትጮህ ተሳቀኹይ ኧረ እሚያሳቅቅ ነገር ያሳቆት አቦ
ተዋቡ አቅሏን ስታ ስትጬህ አፏን አፈንኋት ይችን መስኮት ምኗን ላፍናት እናንተው?"
ጥርሴን መንከሴ ተጩኸት ያስጥላት ይመስል ጥርሴን ነክሼ ዘጋኋትና "ነግቶ ተዋቡ ትትነሳ ተውስጥ ትሸጉረዋለይ " እያልሁ ታጣፊዋ አልጋዬን ቁልቁል ታያት አስጠላችኝ።
በላብ ተሚያጠምቅ የፍቅር እሳት ተሚዘንብበት አልጋ ላይ አውርደህ በረዶ ላይ ያስተኛኸይ የተዋቡ አባት የስራህን ይስጥህ ብዬ ሽቅብ ተራገምሁና ተጠቅልዬ ተኛሁ።
ተሁለት ቀን ቡሀላ ዳግም መስኮቷን ከፈተችልይ። ተመግባቴ በፊት
"አባቷ ሰማ አልሰማ እያልሁ ታልሳቀቅ አልጋውንም ተዋቡንም እያስጮሁክ ታሰኛይ እኔም እየጮሁክ የልቤን በማድረስ አባቷ በብስጭት በውድቅት ለሊት በሮ እንዲጠፋ ታላረግሁ እኔ አንዳርጌ አይደለሁም !!"
ብዬ ፈክሬ ገባሁ። ተገባሁ ኋላ ግን ተዋቡ "ተው ቀስበል አለሜ አብዋ እንዳይሰማ !"
እያለይ ስለምነይ ለሷ ትል ተውሁት። አቧቷ በመሀል ድንገት ማንኮሯፋቱን አቁሞ መገላበጥ ቲያበዛ ተዋቡ •••
"ታይሰማን አይቀርም!" ብላ በጭንቀት ነፍሷ ልትወጣ ደረሰይ። እኔም የሷ ጭንቀት ትላስጨነቀይ በመሀል አቋርጬ ድምጣችንን አጥፍተን ትንሽ ቆየንና መገላበጡን አቁሞ ማንኮራፋት ቲጀምር ተነስቼ ወደክፍሌ ተመለስሁ።
ተስድስት ቀን በላይ በግዜ እየገባሁ እክፍሌ እያመሸው ብቆይም አባቷ ሀሳባቸውን ለመቀየር ፍንጭም ታያሳዩ ስለቆዩ ተበሳጨሁ።
እኝህ ሰው በምን ብልሀት ተኔም ተሚሽቴም አናት ላይ ሊወርዱ እንደሚችሉ ቁጭ ብዬ ታሰላስል ዋልሁ። አንድ ሀሳብ ስለመጣልይ ተዋቡ ማታ እራት ይዛ ክፍሌ ትትመጣ ያሰብሁትን ነገርዃት።
ምን አሰብሁ መሰለሽ ውብ አለሜ እኔ ሆን ብዬ ታምሚያለሁ ብዬ እተኛለሁ ። ያኔ አንቺ እንደተጨነቅሽ ሆነሽ •••
"እንዲህ ታሞማ ብቻውን እይህ ክፍል ውስጥ መተኛቱ ደግ አደለም እላይ ቤት ተኝቶ ላስታመው እይ ብለሽ ሀሳብ ታቀርቢያለሽ ።
መቼስ ሰው ናቸውና ታምሜ እያዩ አይሆንም አይሉም አደል?" ስላት።
"ኧረ አይልም አባዬ እኮ እንደሀይለኝነቱ ሁሉ ሩህሩህ ነው !" አለይ።
"ደግ እንግዲህ አንዴ እላይ ቤት ተገባሁ ቡሀላ ተሻለኝም አልተሻለኝም እይህ የሚቀመጡበት ምህንያት ስለማይኖራቸው መሄዳቸው አይቀርም"
"ልክ ብለሀል! አወይ አለሜ እንደው ምን ስትል እሄን መላ አሰብኸው በል !
ታብዋ ጋር ታንቀያየም በሰላም ችግራችንን የምንፈታበት ብልህ መላ ነው።
በል ነገ ተምኝታህም ሳትነሳ የታመምህ መስለህ ተኛ!" ብላይ ወጣይ።
አባቷ ጥዋት ጥዋት እኔ ታለሁባት ክፍል በር ላይ ጠሀይ እንደሚሞቁ አውቃለሁ ። ተንቅልፌ ቀደም ብዬ ብነቃም ሰአታቸው እስክትደርስ እዛው ትገላበጥ ቆየሁ።
ሁለት ሰአት ላይ ተምኝታዬ ተነስቼ በበሩ ፍንጭት ወደ ውጪ አጮለቅሁ።
እተለመደው ቦታ በርጬማቸው ላይ ተቀምጠው ጠሀይ እየሞቁ ዳዊት ቲደግሙ አየኋቸው••••
"ተሀምሳ ዳዊት የልብ ቅንነት" አለይ እምዋ
የኛን ትዳር እያሳመሙ ዳዊት ቢደግሙ ምን ዋጋ አለው።
ለሊቱን አብረን እንዳንሆን መከልከላቸው ታያንስ ቀንም እንደወንድ ወጣ ብለው ስለማይመለሱ እምንገናኝበትን ቀዳዳ ሁሉ ደፍነው በናፍቆት ርሀብ እየቀጡን ዳዊት ትለደገሙ ተቅጣት የሚያመልጡ መሰላቸው እንዴ?
ተመጡ ጀምሮ የለሊቱ ይሁን ቀን እንኳን ተቤት አይወጡም እኮ እናንተው
ተሁለት እስተ አራት ሰአት ጠሀይ ቲሞቁ ይቆያሉ ።
ጠሀይዋ አየል እያለይ ትትመጣ ተነስተው ግቢ ውስጥ ወዳለ አንድ ትልቅ ዛፍ ስር ይሄዱና ቆዳ ለበስ የሆነይ ራድዬናቸውን ከፍተው ምሳ ሰአት እስቲደርስ ጣብያ እየቀያየሩ የባጥ የቆጡን ቲሰሙ ይቆያሉ።
ምሳ በልተው ትንሽ እረፍት ይወስዱና ግቢ ውስጥ እየተንጎራደዱ እሚሰራ ስራ ቢያጡንኳ ምንም ያልሆነውን የግቢውን የንጨት አጥር ቲያጠባብቁ ይውላሉ።
የኛን የትዳር አጥር እያፈረሱ ምንም ያልሆነው የግቢያችንን አጥር ቲያጠባብቁ ታይ "እኝህ ሰው ግን ተቀልባቸው ጋር ታይጣሉም አይቀሩ!" እላለሁ።
በበሩ ፍንጭት መኖራቸውን ታረጋገጥሁ ቡሀላ ወድያው ወደ መኝታዬ ተመለስሁና እኔና ውብዬ ባቀድነው መሰረት እንዳመመው ሰው ማቃሰት ጀመርሁ።
"እህህህም •••እህህህም •••እትትትትት እህህህም•••" ለደቂቃዎይ እንዳቃሰትሁ እሳቸው ሰምተው ምንሆንክም ታይሉኝ እኔ ደከመይ ።
ዦሮዎትም አይስማ እንዴ የተዋቡ አባት አልሁና ትንሽ አረፌ ፣ ትንፋሽ ወስጄ ድምጤን ዘለግ አድርጌ ማቃሰቴን ቀጠልሁ ••• ።
ምንም ታይሉዪ ቆይተው ተዋቡ እምኝታ ቤቷ ሆኖ ሰምታዪ ነው መሰለዪ (መቸስ መስማቷ አይቀርም)
"ባሌ ምጥ ላይ እንዳለይ ሴት እሄን ሁሉ ቲያቃስት አባዬ ምንሆንክ የማይለው አልሰማሁም ለማለት ነው? " ብላ ነው መሰል ተትልቁ ቤት ብቅ ትትል እሳቸውም የሷን መውጣት ጠብቀው•••
"ተዋቡ እሄ ልዥ በደናው ነው?" ብለው ቲጠይቋት ትለሰማሁ ማቃሰቴን ገታ አድርጌ ምላሿን መጠበቅ ዠመርሁ።
እንዳልሰማይ ስትሆን ደግመው ጠየቋት።
" ማነው እሱ ?" አለይ እንዳላወቀይ መስላ።
"ያንቺው አንዳርጌ ነዋ !" አሉ የተዋቡ አባት አያ ዘርጋው።
ጉድ እኮ ነው እናንተ የሷ መሆኔን ታወቁ ዛድያ የሷን ነገር ለኔው ትተውልይ ብሄዱ ምናለ ያንቺው እያሉ ተሷ መነጠል ምን ይሉታል? ።
ባልና ሚሽት ማራራቅ ለትዳር ይጠቅማል የሚል ጥሁፍ ተይትኛው መጥሀፍ ላይ ነው ያነበቡት? እያልሁ በልቤ የኔዋ ተዋቡ•••
"ኧረ እንጃ ! ምን ሆኗል ? መችስ ተነሳ? ምን ሰማህ አቡዋ!?" ትትል ሰማሁ ። አይ ተዋቡ ያልተስተማረይ ምሁር ነይ እኮ እምዋን ይንሳይ።
"እኔ ምን አውቃለሁ ? እየቃዥ ይሁን አሞት ብቻ ሲያቃስት የሰማሁ መሰለዪ" አሏት።
"መች አሁን ነው?" አለይ ተዋቡ።
ኧረ እዚህ ተተቀመጥሁ ዥምሮ እያቃሰተ ነው በጤናውም አይመስለይ!"አሉ።
ጆሮዬን ማመን ተሳነይ ዛድያ ተተቀመጡ ጀምሮ እየሰሙዪ ኖሯል እንደዛ ትንፋሽ እስቲያጥረይዪ ታቃስት ዝም ያሉይ !! እኔስ በጤናዬ ነው እርሶ ግን ጤነኛም አይመስሉዪ አልሁ ባይሰሙኝም ንዴቴን ልትንፍሰው ብዬ።
"እስቲ ቆይ" አለችና ወደ በሬ ተጠግታ አንኳኳይ።
ቲያቀብጠኝ እንዴ ትድገመው ብዬ ዝም ስል•••
👍48🔥1
"ተይው በቃ ተኝቶ እየቃዥ ነው ማለት ነው" አሉ አባቷ። ወድያው •••
" ማማማ •••ማ ነው" አልሁ ቀና ብዬ።
ድምጤን የታመመ ሰው ድምጥ ለማስመሰል እየሞከርሁ።
"እኔ ነዪ በሩን ክፈተው እስቲ" አለዪ ተዋቡ።
"ምን ሆነሀል አመመህ ወይ? አትይውም ከበሩ መከፈት ምን አለሽ !" አሉ ከፍቼላት ወደ ውስጥ እንዳትዘልቅ በሰበቡም አውርታኝ እንዳንታረቅ ሰግተው ነው መሰለይ።
"ምኑን ጠረ ፍቅር የሆኑትን አማች ሰጠኸኝ ፈጣሪዬ!"እያልሁ ተነስቼ በሩን ከፈትሁላትና ተጠቅልዬ ተኛሁ።
በሩን ገፋ አድርጋ ትትገባ ተከትለዋት ገቡ።
"አብዋ እያቃሰተ ነው ብሎኝ እኮ ነው ደናም አይደለህ እንዴ?" አለችይ።
አንዴ እሳቸውን አንዴ እኔን እያየይ።
"ኧረ አሞኛል! እንቅልፍ አልነሳችሁም ብዬ እንጂ እኩለ ለሊት እኮ ነው የጀመረይ።
መዥመሪያ እራስ ምታት ቲያነደኝ ቆየና ለጥቆ ደግሞ ተሆዴ ዥምሮ ብርድ ብርድ እያለ ያንሰፈስፈይ ገባ።
እሱን ቲጨርስ መላ አካላቴን በላብ የሚያጠምቅ ትኩሳት ለቀቀብይ ።
አሁን ተነጋ ደግሞ ቁርጥማት እና ብርድ ብርዱን አልቻልሁትም!"
አልሁ እንኳን ለተዋቡና ላባቷ ለሀኪምም የሚቸግር የህመም አይነት ደርድሬ ታበቃ ህመሙን በተግባር ለማሳየት ታገጬ ዥምሬ መላ አካላቴን ማንቀጥቀጥ ዥመርሁ።
"አውቂያታለሁ ያቺ እርኩስ ታትነድፈው አቀርም በይ አንቺ ሂጅና ትኩስ ትኩስ ነገር አዘጋጅለት!
እኔ ታች መንደር ልሂድና ለመድሃኒት የሚሆን ቅጠላ ቅጠል ፈላልጌ ላምጣለት"
ብለው ተክፍሌ ወጡ።
እኔና ተዋቡ ተያይተን ተሳሳቅን "በይ ሂጂ የደጁን በር ዝጊው " አልኋት።
"ኧረ ቆይ ትንሽ ራቅ ይበል !" አለችይ ፈገግ እንዳለይ።
"እዚህ ተመጡ ቡሀላ ለመዠመሪያ ግዜ ነው አይደል ግቢውን ለቀው ቲወጡ!" ስላት•••
"ሂድ ወድያ ብሽቅ!' ብላይ እየሳቀይ እሷም ተክፍሌ ወጣይና የደጁን በር ዘግታ ቁርስ ይዛልይ መጣይ።
እንደው ስከለከል ነው መሰል ተዋቡን ባየኋት ቁጥር ታሰኘይ ዥመር።
አባቷ ሰሙይ አልሰሙኝ ሳልል በነጣነት
እሷኑ ላጣጥማት ከጀልሁና ታመጣችልኝ ቁርስ በፊት እሷኑ ተሸክሜ
አልጋው ላይ•••የልባችንን አድርሰን ቁርሳችንን በልተን ትንጨርስ ሄዳ የደጁን በር ከፈተችው።
አባቷ ቲመለሱ ምን አዘጋጀሽለት?
እንዳይሏት ለይምሰል አንዳንድ ነገር ሰራርታ ወደ ክፍሌ ታመጣይ ቡሀላ •••
"በል እንግዲህ አብዋ እውነትም የታመምህ ስለመሰለው አመሻሹን እሱም "ወደላይኛው ቤት ይምጣ" ማለቱ አይቀርም እሱ ባይልም እኔው እያመመው እዚህ እንዴት ብቻውን ይተኛል እልና እላይ ቤት እንገባለን ።
እስተዛው መምጫው ስለማይታወቅ ዝም ብለህ ተኛ እኔ አሁን ስራ አለብይ ፣ ወደከብቶቹ ቤትም ተነጋ አልሄድኩም ወተቱን በወጉ አልበው ወደከተማ መውሰዳቸውን አረጋግጬ እመለሳለሁይ" ብላይ ወጣይ።
ትለደከመይ አፍታም ታልቆይ እንቅልፍ ጣለዪ።
አቧቷ እንደመጡ ተንቅልፌ ቀስቅሰው በወጉም ሳልነቃ ምሬቱ እንጥል የሚበጥስ የቅጠላ ቅጠል ዱቄት በጥብጠው ቲግቱኝ እንቢ ማለት አልቻልሁም።
ተጠጣሁ ቡሀላ አንገፈገፈይ።
እሄን ተምጠጣ እንኳን አንድ ወር አንድ አመትስ ተምሽቴ ባልተኛ ምናል አልሁ ።
እንደውም ጤነኛ የነበርሁት ሰውዬ ቅጠላ ቅጠሉን በጥብጠው ተጋቱዪ ኋላ አመመይ።
እንደገባ አጥወለወለይ ፣ ትንሽ ቆይቶ ታልወጣሁ እያለ ይተናነቀይ ገባ።
ተቀኑ ዘጠይ ሰአት ጀምሮ በየሰኮንዱ ወደሽንት ቤት ያሯሩጠይ ገባ ፣
መጣሁ ባለይ ቁጥር ወደ ሽንት ቤት መሮጡ ሰልችቶይ ፍራሼን ይዤ እሽንት ቤቱ በር ላይ መተኛት ተመኘሁ።
ምን አቀበጠይ ።
"ሳልታመም ታምሚያለሁ ብዬ የእውነት አደረከው ኧረ ይቅር በለይ ጌታዬ !"••••
••••ይቀጥላል ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️
" ማማማ •••ማ ነው" አልሁ ቀና ብዬ።
ድምጤን የታመመ ሰው ድምጥ ለማስመሰል እየሞከርሁ።
"እኔ ነዪ በሩን ክፈተው እስቲ" አለዪ ተዋቡ።
"ምን ሆነሀል አመመህ ወይ? አትይውም ከበሩ መከፈት ምን አለሽ !" አሉ ከፍቼላት ወደ ውስጥ እንዳትዘልቅ በሰበቡም አውርታኝ እንዳንታረቅ ሰግተው ነው መሰለይ።
"ምኑን ጠረ ፍቅር የሆኑትን አማች ሰጠኸኝ ፈጣሪዬ!"እያልሁ ተነስቼ በሩን ከፈትሁላትና ተጠቅልዬ ተኛሁ።
በሩን ገፋ አድርጋ ትትገባ ተከትለዋት ገቡ።
"አብዋ እያቃሰተ ነው ብሎኝ እኮ ነው ደናም አይደለህ እንዴ?" አለችይ።
አንዴ እሳቸውን አንዴ እኔን እያየይ።
"ኧረ አሞኛል! እንቅልፍ አልነሳችሁም ብዬ እንጂ እኩለ ለሊት እኮ ነው የጀመረይ።
መዥመሪያ እራስ ምታት ቲያነደኝ ቆየና ለጥቆ ደግሞ ተሆዴ ዥምሮ ብርድ ብርድ እያለ ያንሰፈስፈይ ገባ።
እሱን ቲጨርስ መላ አካላቴን በላብ የሚያጠምቅ ትኩሳት ለቀቀብይ ።
አሁን ተነጋ ደግሞ ቁርጥማት እና ብርድ ብርዱን አልቻልሁትም!"
አልሁ እንኳን ለተዋቡና ላባቷ ለሀኪምም የሚቸግር የህመም አይነት ደርድሬ ታበቃ ህመሙን በተግባር ለማሳየት ታገጬ ዥምሬ መላ አካላቴን ማንቀጥቀጥ ዥመርሁ።
"አውቂያታለሁ ያቺ እርኩስ ታትነድፈው አቀርም በይ አንቺ ሂጅና ትኩስ ትኩስ ነገር አዘጋጅለት!
እኔ ታች መንደር ልሂድና ለመድሃኒት የሚሆን ቅጠላ ቅጠል ፈላልጌ ላምጣለት"
ብለው ተክፍሌ ወጡ።
እኔና ተዋቡ ተያይተን ተሳሳቅን "በይ ሂጂ የደጁን በር ዝጊው " አልኋት።
"ኧረ ቆይ ትንሽ ራቅ ይበል !" አለችይ ፈገግ እንዳለይ።
"እዚህ ተመጡ ቡሀላ ለመዠመሪያ ግዜ ነው አይደል ግቢውን ለቀው ቲወጡ!" ስላት•••
"ሂድ ወድያ ብሽቅ!' ብላይ እየሳቀይ እሷም ተክፍሌ ወጣይና የደጁን በር ዘግታ ቁርስ ይዛልይ መጣይ።
እንደው ስከለከል ነው መሰል ተዋቡን ባየኋት ቁጥር ታሰኘይ ዥመር።
አባቷ ሰሙይ አልሰሙኝ ሳልል በነጣነት
እሷኑ ላጣጥማት ከጀልሁና ታመጣችልኝ ቁርስ በፊት እሷኑ ተሸክሜ
አልጋው ላይ•••የልባችንን አድርሰን ቁርሳችንን በልተን ትንጨርስ ሄዳ የደጁን በር ከፈተችው።
አባቷ ቲመለሱ ምን አዘጋጀሽለት?
እንዳይሏት ለይምሰል አንዳንድ ነገር ሰራርታ ወደ ክፍሌ ታመጣይ ቡሀላ •••
"በል እንግዲህ አብዋ እውነትም የታመምህ ስለመሰለው አመሻሹን እሱም "ወደላይኛው ቤት ይምጣ" ማለቱ አይቀርም እሱ ባይልም እኔው እያመመው እዚህ እንዴት ብቻውን ይተኛል እልና እላይ ቤት እንገባለን ።
እስተዛው መምጫው ስለማይታወቅ ዝም ብለህ ተኛ እኔ አሁን ስራ አለብይ ፣ ወደከብቶቹ ቤትም ተነጋ አልሄድኩም ወተቱን በወጉ አልበው ወደከተማ መውሰዳቸውን አረጋግጬ እመለሳለሁይ" ብላይ ወጣይ።
ትለደከመይ አፍታም ታልቆይ እንቅልፍ ጣለዪ።
አቧቷ እንደመጡ ተንቅልፌ ቀስቅሰው በወጉም ሳልነቃ ምሬቱ እንጥል የሚበጥስ የቅጠላ ቅጠል ዱቄት በጥብጠው ቲግቱኝ እንቢ ማለት አልቻልሁም።
ተጠጣሁ ቡሀላ አንገፈገፈይ።
እሄን ተምጠጣ እንኳን አንድ ወር አንድ አመትስ ተምሽቴ ባልተኛ ምናል አልሁ ።
እንደውም ጤነኛ የነበርሁት ሰውዬ ቅጠላ ቅጠሉን በጥብጠው ተጋቱዪ ኋላ አመመይ።
እንደገባ አጥወለወለይ ፣ ትንሽ ቆይቶ ታልወጣሁ እያለ ይተናነቀይ ገባ።
ተቀኑ ዘጠይ ሰአት ጀምሮ በየሰኮንዱ ወደሽንት ቤት ያሯሩጠይ ገባ ፣
መጣሁ ባለይ ቁጥር ወደ ሽንት ቤት መሮጡ ሰልችቶይ ፍራሼን ይዤ እሽንት ቤቱ በር ላይ መተኛት ተመኘሁ።
ምን አቀበጠይ ።
"ሳልታመም ታምሚያለሁ ብዬ የእውነት አደረከው ኧረ ይቅር በለይ ጌታዬ !"••••
••••ይቀጥላል ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️
👍42👎1🥰1
#እህቴ_ባትሆኚ_አገባሽ_ነበረ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ስድስት
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
እኔ ይቅርታዬን ሳልጨርስ ምስርም ካለችበት ተንደርድራ መጥታ ልክ እኔ እንዳደረኩት እቴቴ እግር ስር ድፍት አለች።አንዳንድ እግር ተከፍፋልን ።እቤቱ ለቅሶ በለቅሶ ተደበላለቀ።ተረባርበው ሁለታችንንም ከተደፋንበት አነሱን ..እንደተነሳን በግራና ቀኝ ትከሻዋን ተከፋፍለን ተጠመጠምንባት፡፡ ተአምርን ጨምሮ ሌሎቹም እየመጡ ተቀላቀሉን። መላቀሱና መሳሳሙ አልቆ ስርአት ይዘን ለመቀመጥ ምን አልባት ከ20 ደቂቃ በላይ ሳይፈጅ አልቀረም።የዛ ሁሉ አመት ስቃይ….የዛ ሁሉ ጊዜ ቁጭትና ፀፀት ….የዛ ሁሉ ለሊትና ቀን የልብ ድማትና የጨጓራ ቁስለት እንዲህ በአስር ደቂቃ የይቅርታ ቃላቶች እና መላቀሶች መሻሩእና መጠገኑ የሚገርም ነው፡፡ይቅርታ የሚባል ነገር ባይኖር የሰው ልጅ ጠቅላላ ህይወቱ ምን መልከ ይኖረው ነበር ?ብዬ አሰበብኩና ዝግንን አለኝ ፡፡ብቻ ቀስ በቀስ መረጋጋቱ ሲመጣ ወደ ጫወታና መሳሳቅ ገባን።
"አያቴ ግን እንዴት..?"እኔ ነኝ ለመጀመሪያ ጊዜ አያቴን ፊት ለፊት በአካል ከእነአዛውንት ውበቱና ግርማ ሞገሱ በማየቴ እየተደመምኩ የጠየቅኩት፡፡
"እንዴት ምን..?"
"ዛሬ እንዴት ወጡ..አታስበው አልመጣም ብለውኝ ነበርኮ"
‹ሀሳቤን ቀየርኮ…ይሄ ተአምራዊ ቀን እንዲያመልጠኝ ፈፅሞ አልፈለኩም..ስለልጅህ ስለአክስትህ በአጠቃላይ ስለመላው ቤተሠብ ለሁለት አመት በእየለቱ ስታወራልኝ ስለከረምክ ለእኔም ልክ እንደቤተሠቤ ነበር የሚናፍቁኝ.ጄኔራል ሁኔታውንና የተቀደሰ ሀሳቧን አብራርታ ስትነግረኝ በእንቢታዬ መግፋት አልቻለልኩም።"
‹‹እሱሰ እውነቷትን ነው አያቴ. ግን ይሄ በጣም የሚገደርም ውሳኔ ነው ?መቼስ ጋሼ ይሄንን ቢያይ ተገርሞም አያባራም…››
ከዛ ብዙ ብዙ ጫወታ ተጫወትን..ምሳ ቀረበ የሚጣጡ መጠጦች እንደየምራጫችን ታደሉን …በሳቅና ጫወታ ያወራረድን በደስታ ተመገብን፡፡
እስከ10 ሰዓት ስንጫወት ቆየንና ከሳምንት በኃላ ወይ እኔ ሄጄ ልጠይቃቸው ወይ ደግሞ ሁሉም ተሰብስበው እኔ ቤት ሊመጡ ተነጋገርንና እንዳመጣጣቸው ሸኘናቸው….በመጨረሻ እኔና ጄኔራሎ ብቻ ቀረን፡፡ከዛ የተደመምኩባቸውን ጥያቄዎች ተራ በተራ አቀርብላት ጀመር፡፡
"ግን እንዴት?"
"እንዴት ማለት?"
"እነ አክስቴን እንዴት አገኘሽ ?እንዴት አሳመንሻቸው?"
"ቀላል ነበር..የአንተን ማንነት ካወቅኩ በኃላ የወላጆችህን ቤት የተከራዪት ሰዎች ጋር ሄድኩና ያክስትህን ስልክ ተቀበልኩ …ከዛ ወደ ደብረብርሀን ሄድኩ።"
"ደብረ ብርሀን ድረስ?"
"ደብረብርሀን እኮ እዚሁ አዲስ አበባ አፍንጫ ስር ነች።"
"እሺ ይሁን .ከዛስ..?"
"ከዛማ ደረስኩና ደወልኩላት… የሞች እህቷ የድሮ ወዳጅ እንደሆንኩ ነግሬ የቤቷን አድራሻ ጠየቅኩ ።በቀላሉ ነገረችኝ፡፡ቀጥታ እቤት ሄጄ አዋዝቼ ስላንተ ነገርኳት።"
"በፈጣሪ ምን አለች ..?አልተበሳጨችም?"በከፍተኛ ጉጉት ጠየቅኳት
"ወይ መበሳጨት ..እዬብ በህይወት አለ ስላት እህተሽ ከመቃብር ወጣች ያልኳት ነው የመሠላት ..ለአንድ ሰዓት ስታለቅስ፤ ስትስመኘ፤ስትመርቀኝ ምኑን ልንገርህ..እውነት መሆኑን አላመነችም እህትቶችህ..በተለይ በተለይ እማ!!ያው ይገባሀል..አሁንም የፍቅር ስቃይ ፊቷ ላይ አለ…አሁንም በናፍቆት እየቃተተች ነው..አሁንም በማይድነው አጉል በሽታ ተለክፋ ትንፍሽ እንዳጠራት መሆኑን ሁኔታዎን ለደቂቃ አይቶ መረዳት ይቻላል።››
"ልጅህ ደግሞ።"
"ልጄ ምን?"
"አደገኛ አክተር ይወጣታል ..ልክ ስለአንተ ለመጀመሪያ ቀን እንደሰማ ሰው አብራ ስታዳንቅ ሳይ እኔ እራሴ ይሄ ልጅ ዋሽቶኛል እንዴ?በእርግጥስ የእውነት አግኝቶት ያውቃል? ብዬ እራሴን ለመጠየቅ ተገደድኩ"
"አዎ ቆቅ የሆነች ልጅ ነች ያለቺኝ"
"እስማማለሁ"
"እሺ አያቴንስ እንዴት አሳምነሽ አመጣሻቸው?"
ቀላል አልነበረም፣የጥሪ ካርዱን ባንተ በኩል ል እንዳልተስማሙ ከነገርከኝ ቡኃላ ያንተን አለመኖር እየጠበቅኩ ከሶስት ቀን በላይ መመላለስ ነበረብኝ..ቢያለፋኝም ተሳክቶልኛል።በዚህ አጋጣሚ ልንገርህ ..መቼም መቼም አያትህን እንዳታስቀይማቸው።የእውነትም እንደልጃቸው ነው የሚያዪህ።በጣም ነው የሚወድህ"
"አውቃለሁ..እኔም አያቴ ስላቸው ለማስመሰል አይደለም...የእውነት ከልቤ እንደዛ ስለሚሰማኝ ነው።
"ታድለህ"
እንዴት ታድለህ ልትይ ቻልሽ?"
"ብዙ ሰዎች ብዙ ደክመው ብዙ ጥረው የማይሳካላቸውን የሠው መውደድ አንተ በቀላሉ አለህ..አክስትህ..እህቶችህ.ልጅህ..አያትህ ..እኔ..ሁላችንም አምርረን እንወድሀለን "
"የእውነት ..?አንቺም አምርረሽ ትወጂኛለሽ?"
"ከዝርዝሩ ውስጥ የእኔ ነው አጠራጣሪው?"
"አይ እንደዛ ማለቴ አይደለም ..እንዲሁ አለ አይደል ..ለማረጋገጥ ነው የጠየቅኩት"
‹‹አይዞህ አትጠራጠር ..አንተ በጣም ውድድድ የማደርግህ ፤ታናሽ ወንድሜ ነህ?"
"በለው....አየሽ እድሌን?"
"እንዴት?"
"አሁን እኔ እህት የናፈቀኝ ይመስልሻል..?"
"አሁን እኳ ምርጫ የለህም ..የልጅህ እናት አሁንም እንደተራበችህ ነው..እርግጠኛ ነኝ አንተን ሳትይዝ ወደአሜሪካዋ አትመለስም።"
"ይዛኝ ሄዳስ?"
"እሱን እንግዲህ ጊዜ የሚመልሰው አስቸጋሪ ጥያቄ ይሆናል።››
"እሺ እንዳልሽ አሁን ትንሽ ጉዳይ ስላለችብኝ ልሂድ… ነገ እመጣና እዚሁ አድሬ እሸኝሻለሁ..ይቻላል አይደል?"
"በጣም ደስ ይለኛል።ጉንጯን ስሜ ተሠናብቼ ወጣሁ።››
✨ይቀጥላል✨
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ስድስት
፡
#በዘሪሁን_ገመቹ_ዋቤ
///
እኔ ይቅርታዬን ሳልጨርስ ምስርም ካለችበት ተንደርድራ መጥታ ልክ እኔ እንዳደረኩት እቴቴ እግር ስር ድፍት አለች።አንዳንድ እግር ተከፍፋልን ።እቤቱ ለቅሶ በለቅሶ ተደበላለቀ።ተረባርበው ሁለታችንንም ከተደፋንበት አነሱን ..እንደተነሳን በግራና ቀኝ ትከሻዋን ተከፋፍለን ተጠመጠምንባት፡፡ ተአምርን ጨምሮ ሌሎቹም እየመጡ ተቀላቀሉን። መላቀሱና መሳሳሙ አልቆ ስርአት ይዘን ለመቀመጥ ምን አልባት ከ20 ደቂቃ በላይ ሳይፈጅ አልቀረም።የዛ ሁሉ አመት ስቃይ….የዛ ሁሉ ጊዜ ቁጭትና ፀፀት ….የዛ ሁሉ ለሊትና ቀን የልብ ድማትና የጨጓራ ቁስለት እንዲህ በአስር ደቂቃ የይቅርታ ቃላቶች እና መላቀሶች መሻሩእና መጠገኑ የሚገርም ነው፡፡ይቅርታ የሚባል ነገር ባይኖር የሰው ልጅ ጠቅላላ ህይወቱ ምን መልከ ይኖረው ነበር ?ብዬ አሰበብኩና ዝግንን አለኝ ፡፡ብቻ ቀስ በቀስ መረጋጋቱ ሲመጣ ወደ ጫወታና መሳሳቅ ገባን።
"አያቴ ግን እንዴት..?"እኔ ነኝ ለመጀመሪያ ጊዜ አያቴን ፊት ለፊት በአካል ከእነአዛውንት ውበቱና ግርማ ሞገሱ በማየቴ እየተደመምኩ የጠየቅኩት፡፡
"እንዴት ምን..?"
"ዛሬ እንዴት ወጡ..አታስበው አልመጣም ብለውኝ ነበርኮ"
‹ሀሳቤን ቀየርኮ…ይሄ ተአምራዊ ቀን እንዲያመልጠኝ ፈፅሞ አልፈለኩም..ስለልጅህ ስለአክስትህ በአጠቃላይ ስለመላው ቤተሠብ ለሁለት አመት በእየለቱ ስታወራልኝ ስለከረምክ ለእኔም ልክ እንደቤተሠቤ ነበር የሚናፍቁኝ.ጄኔራል ሁኔታውንና የተቀደሰ ሀሳቧን አብራርታ ስትነግረኝ በእንቢታዬ መግፋት አልቻለልኩም።"
‹‹እሱሰ እውነቷትን ነው አያቴ. ግን ይሄ በጣም የሚገደርም ውሳኔ ነው ?መቼስ ጋሼ ይሄንን ቢያይ ተገርሞም አያባራም…››
ከዛ ብዙ ብዙ ጫወታ ተጫወትን..ምሳ ቀረበ የሚጣጡ መጠጦች እንደየምራጫችን ታደሉን …በሳቅና ጫወታ ያወራረድን በደስታ ተመገብን፡፡
እስከ10 ሰዓት ስንጫወት ቆየንና ከሳምንት በኃላ ወይ እኔ ሄጄ ልጠይቃቸው ወይ ደግሞ ሁሉም ተሰብስበው እኔ ቤት ሊመጡ ተነጋገርንና እንዳመጣጣቸው ሸኘናቸው….በመጨረሻ እኔና ጄኔራሎ ብቻ ቀረን፡፡ከዛ የተደመምኩባቸውን ጥያቄዎች ተራ በተራ አቀርብላት ጀመር፡፡
"ግን እንዴት?"
"እንዴት ማለት?"
"እነ አክስቴን እንዴት አገኘሽ ?እንዴት አሳመንሻቸው?"
"ቀላል ነበር..የአንተን ማንነት ካወቅኩ በኃላ የወላጆችህን ቤት የተከራዪት ሰዎች ጋር ሄድኩና ያክስትህን ስልክ ተቀበልኩ …ከዛ ወደ ደብረብርሀን ሄድኩ።"
"ደብረ ብርሀን ድረስ?"
"ደብረብርሀን እኮ እዚሁ አዲስ አበባ አፍንጫ ስር ነች።"
"እሺ ይሁን .ከዛስ..?"
"ከዛማ ደረስኩና ደወልኩላት… የሞች እህቷ የድሮ ወዳጅ እንደሆንኩ ነግሬ የቤቷን አድራሻ ጠየቅኩ ።በቀላሉ ነገረችኝ፡፡ቀጥታ እቤት ሄጄ አዋዝቼ ስላንተ ነገርኳት።"
"በፈጣሪ ምን አለች ..?አልተበሳጨችም?"በከፍተኛ ጉጉት ጠየቅኳት
"ወይ መበሳጨት ..እዬብ በህይወት አለ ስላት እህተሽ ከመቃብር ወጣች ያልኳት ነው የመሠላት ..ለአንድ ሰዓት ስታለቅስ፤ ስትስመኘ፤ስትመርቀኝ ምኑን ልንገርህ..እውነት መሆኑን አላመነችም እህትቶችህ..በተለይ በተለይ እማ!!ያው ይገባሀል..አሁንም የፍቅር ስቃይ ፊቷ ላይ አለ…አሁንም በናፍቆት እየቃተተች ነው..አሁንም በማይድነው አጉል በሽታ ተለክፋ ትንፍሽ እንዳጠራት መሆኑን ሁኔታዎን ለደቂቃ አይቶ መረዳት ይቻላል።››
"ልጅህ ደግሞ።"
"ልጄ ምን?"
"አደገኛ አክተር ይወጣታል ..ልክ ስለአንተ ለመጀመሪያ ቀን እንደሰማ ሰው አብራ ስታዳንቅ ሳይ እኔ እራሴ ይሄ ልጅ ዋሽቶኛል እንዴ?በእርግጥስ የእውነት አግኝቶት ያውቃል? ብዬ እራሴን ለመጠየቅ ተገደድኩ"
"አዎ ቆቅ የሆነች ልጅ ነች ያለቺኝ"
"እስማማለሁ"
"እሺ አያቴንስ እንዴት አሳምነሽ አመጣሻቸው?"
ቀላል አልነበረም፣የጥሪ ካርዱን ባንተ በኩል ል እንዳልተስማሙ ከነገርከኝ ቡኃላ ያንተን አለመኖር እየጠበቅኩ ከሶስት ቀን በላይ መመላለስ ነበረብኝ..ቢያለፋኝም ተሳክቶልኛል።በዚህ አጋጣሚ ልንገርህ ..መቼም መቼም አያትህን እንዳታስቀይማቸው።የእውነትም እንደልጃቸው ነው የሚያዪህ።በጣም ነው የሚወድህ"
"አውቃለሁ..እኔም አያቴ ስላቸው ለማስመሰል አይደለም...የእውነት ከልቤ እንደዛ ስለሚሰማኝ ነው።
"ታድለህ"
እንዴት ታድለህ ልትይ ቻልሽ?"
"ብዙ ሰዎች ብዙ ደክመው ብዙ ጥረው የማይሳካላቸውን የሠው መውደድ አንተ በቀላሉ አለህ..አክስትህ..እህቶችህ.ልጅህ..አያትህ ..እኔ..ሁላችንም አምርረን እንወድሀለን "
"የእውነት ..?አንቺም አምርረሽ ትወጂኛለሽ?"
"ከዝርዝሩ ውስጥ የእኔ ነው አጠራጣሪው?"
"አይ እንደዛ ማለቴ አይደለም ..እንዲሁ አለ አይደል ..ለማረጋገጥ ነው የጠየቅኩት"
‹‹አይዞህ አትጠራጠር ..አንተ በጣም ውድድድ የማደርግህ ፤ታናሽ ወንድሜ ነህ?"
"በለው....አየሽ እድሌን?"
"እንዴት?"
"አሁን እኔ እህት የናፈቀኝ ይመስልሻል..?"
"አሁን እኳ ምርጫ የለህም ..የልጅህ እናት አሁንም እንደተራበችህ ነው..እርግጠኛ ነኝ አንተን ሳትይዝ ወደአሜሪካዋ አትመለስም።"
"ይዛኝ ሄዳስ?"
"እሱን እንግዲህ ጊዜ የሚመልሰው አስቸጋሪ ጥያቄ ይሆናል።››
"እሺ እንዳልሽ አሁን ትንሽ ጉዳይ ስላለችብኝ ልሂድ… ነገ እመጣና እዚሁ አድሬ እሸኝሻለሁ..ይቻላል አይደል?"
"በጣም ደስ ይለኛል።ጉንጯን ስሜ ተሠናብቼ ወጣሁ።››
✨ይቀጥላል✨
👍80❤8😢2🔥1🤔1
ሚስቴ እና አባቷ!? 😡
ክፍል~~~ስድስት
ምን አቀበጠይ ።
"ሳልታመም ታምሚያለሁ ብዬ የእውነት አደረከው ኧረ ይቅር በለኝ ጌታዬ !"••••
ሚሽቴምኮ አብራይ ተሰቃየይ ነገሩ አብረን ነን እሄን ተንኮል የሸረብነው ቢሆንም ማስታመም ተመታመም አይተናነስምና ለሷ ጭንቀት ስትል ማረይ!!!! " አልሁ ተልቤ።ጭንቁ ቲበዛብይ።
ተምሽቱ አንድ ሰአት አከባቢ የገባሁ ሁሉ ወጥቶ አለቀ መሰለይ ሁሉም ነገር ቀጥ አለ ። ተሶስት ሰአት በላይ በተከታታይ ቲያሯሩጠኝ ስለቆየ ሁለ መናዬ ዝሎ እራሴን ስቼ እዛቹ ታጣፊ አልጋዬ ላይ እንደተዘረጋጋሁ እንቅልፍ ጣለይ።
ምን ያህል እንደተኛሁ እንጃ ብቻ ብንን ትል ተዋቡና አቧቷ እክፍሌ ውስጥ ተቀምጠዋል ።
"ነቅቷል መሰለይ ወደላይ ቤት ይዘነው እንሂድ አደል አቡዋ?" አለች የኔ ተዋቡ ።
ወባ ነች ያመመችው አልሁሽ እኮ ለኔና ላንቺስ ግድ የለም ለህጣና ልጅ አታስቢም ይልቅ ሂጂና እምኝታችሁ ላይ አጎበሩን ዘርጊና ተልጅሽ ጋር ተኚ ! ዛሬን እዚሁ ይደርና እስከጥዋት ለውጥ ከሌለው ከተማ ወዳለው ሀኪም ቤት ይዘነው እንሄዳለን ። አሏት።
ውባ አለሜ እባቷ እንዲያ ሲሏት በሀፍረት ኩምሽሽ ብላ አይን አይኔን ትታየኝ አየኋት።
በንዴት እርርርርርይ ብዬ ልጬህ ምንም አልቀረይ ።
ልጩህ ብልስ መድሀኒት ነው ብለው ያጠጡይ በሽታ አቅም አሳጥቶኛል በምን አቅሜ እጮሀለሁ።
"ወባ ነይ ብለህ ነው አቡዋ እኔ አይመስለኝም " አለይ ኮስተር ብላ።
እቅዳችን ትላልተሳካ እና እንዳለችው ይዛኝ ወደላይቤት እንዳንገባ የማይነቀል እንቅፋት በሆኑባት በገዛ አባቷ ተማፈሯም በላይ ተናደለይ ።
"ወባ ነች አንቺ ነሽ እምውቂው እኔ ይልቅ ሂጂ ልጅሽም ተነስታለይ መሰለይ ድምጣ ይሰማል?" አሏት። እሄን ግዜ ብሽቅ አልሁና •••
"ወባማ አይደለም ያመመኝ!"አልሁ።
"እና እምትንቀጠቀጠው ጎጃምኛ እየጨፈርህ ኖሯል ምን ይላል እሄ!" አሉ አባቷ በቁጣ።
"ኧረ አልተንቀጠቀጥሁም መች ተንቀጠቀጥሁ!"
እንኳን አካልህ ድምጥህም እየተንቀጠቀጠ ነው ተወባ ውጪ እንዲህ የሚያደርግ በሽታ የታለ አንተ ልዥ ሰው የሚልህን ስማ!" አሉይ አይናቸውን አፍጠው"
ዝም አልኋቸው ። ሁለቱም ዝም ብለው ቲያዩኝ እሳቸውን ትቼ ወደምሽቴ ዞርሁና
"እንደኔ እንደኔ ተሆነ ግን
ያመመኝ ወባ ታይሆን ብርድ ነው ተዋቡ።
የዚህን ክፍል ግርግዳ እይው እስቲ ተሰነጣጥቋል እኮ!!!
ያን ግዜ እሄን ቤት ጭቃ ትናስመርገው ሳንቲም ቀነሰልን ብለን በማይረባ ሰው ነው ያስመረግነው።
ምርጉ አይረባ ልስኑ አይረባ ሞላ ግርግዳው እኮ ሽንቁር ብቻ ነው ።
ብርድ የማይገባበት ቀዳዳ የለም ስልሽ እግሬን ትሸፍን ታናቴ በኩል ይገባል፣ አናቴን ትሸፈን ተጎኔ በኩል ይገባል እሱ ነው በየቅጣጫው ትነፍስብይ ሰንብቶ ለበሽታ የዳረገይ!" አልሁ።
"ዛድያ አንተ ምን ቆራጣ ብርድልብስ የለበስህ ይመስል አንዴ እግርህን አንዴ አናትህን እያልህ በፈረቃ አሸፋፈነህ? ሁለመናህን ተሸፋፍነህ ለጥ አትልም አሉኝ አቶ ዘርጋው ።የተዋቡ አባት።
ኡፍፍፍፍ ሚሽቴን ባወራትም መልስ የሚሰጡይ እሳቸው ናቸው ። አሁንስ አበዙት እኝህ ሰው ብዬ በውስጤ ተልጌልጉሜ ታልጨርስ ቀጠል አረጉና•••
"ምርጉም ሆነ ልስኑ ሽግር ታለበት ደግሞ ተሽሎህ ስትነሳ እይሁ ግቢ ውስጥ እዛ እመውጫው በር በስተግራ በኩል ትቆፍርና ድንጋዩንም ጠጠሩም ለይተህ ለምርግ የሚበቃ አፈር ታዘገጀህ ቡሀላ ጭቃ ታቦካለህ።
በየሶስት ቀኑ እያሸህ ፣እያገላበጥህ እስቲበስል ድረስ ለሁለት ሳምንት በደንብ ታቦካኸው ቡሀላ ይህን የተሰናጣጠቀ ግድግዳ አፍርሰህ ወድያ ትጥልና ግጥም አርገህ ትመርገዋለህ ! እስታሁንስ ዝም ያልከው አንተ ለዚህ አንሰህ ነው አንዳርጌ ?
ባይሆን እኔም እስተዛው እዚሁ ስላለሁ ልሱኑ ላይ አግዝሀለሁ !" ሲሉይ •••
ሀሞቴ ፍስስ አለይ።
"በለፈለፉ ባፍ ይጠፉ " ያለይው ማን ነበርሳ ። እሳቸውን ተቤቴ ላበር በጠነሰስሁር ሴራ እኔኑ ሊያበሩኝ ነው መሰል አሁንስ።
"ለማንኛቸውም እኔ ብርድ እይ ወባ አላመመኝም አላመመኝም አበቃሁ !”
አልሁና ተሸፋፍኜ ተኛሁ አባትና ልጅ ተከታትለው ተክፍሌ ወጡ ። ተውጪ ዘጉብይ።
ጥዋት ላይ ተንቅልፌ ብንን ትል ተምኝታዬ ፊት የሚሽቴ አባት ቁጭ ብለዋል።
"ደና አደርህ አንዳርጌ? አዳርህ እንዴት ነው ለውጥ አለው?"
" ምንም አልል "አልሁ እየተንጠራራሁ።
"አይዞህ ለማንኛቸውም እንዳልኸው ብርድ ተሆነ የመታህ አንድ ተቡና ጋር የምትወሰድ ፍቱን ቅጠል አለይ ታች መንደር ወርጄ ይዤልህ ልምጣ!" ሲሉይ ገና ታያመጡት አንቀጠቀጠይ።
ኧረ በዲማው ጊዬርጊስ !!!
ተሽሎኛል እኮ! እንደኔ ጤነኛ አለ እንዴ!
ብርድ•••••
ኧረ የምን ብርድ ? ለሊቱን ነው በላብ ንቅል ብሎ የወጣልይ !
አብዋ አይድከሙ፣ እውነቴን ነው ምንም የህመም ዘር ውስጤ የለም።
እንኳን ሊበርደይ ሞቆኛል!"
አልኋቸው ቅጠል ላምጣልህ ቲሉኝ በድንጋጤ ያላበኝን እግንባሬ ላይ ችፍ ያለ ላብ እየጠረግሁ።
"ታልህ ይሁን አንዳንድ በሽታ ሄድ መለስ ይላልና መልሶ ታመመህ ንገረይ !"
ብለውይ ተክፍሌ ቲወጡ አንገቴን ሽቅብና ቁልቁል እያወዛወዝሁ በጀ አልኋቸው።
እንኳን የውሸት የእውነት ብታመምስ መች ለርሶ እነግሮታለሁ ሆሆ•••ቅጠል!! አልሄድ ብላቸው እዚሁ ሊገላግሉይ አስበዋል እንዴ እኝህ ሰው።
ሳልወድ በግዳጅ በሳቸው ውሳኔ ተተሰደድኩበት ክፍል ወጥቼ በህመም ሰበብ ወደቤቴ ልመለስ ፣ ስንት አውጥቼ ስንት አውርጄይ ባመጣሁት መላ የውሸት ብታመም መዳኒት ብለው ባጠጡይ ነገር የእውነት ታምሜ ለሶስት ሰአት ያህል ሽንት ቤት ተሯሯጥሁ።
ኪሎዬም ቀነሰ፣ ወዘናዬ ተመጦ ፊቴም ገረጣ፣ አቅሜም ተዳከመ ።
ታሁን ቡሀላ እኝህ ሰው እኔና ምሽቴ ተትዳራችን መሀል ገለል ይበሉ!!! ብለን ሰላማዊ ሰልፍ ታልወጣን በስተቀር ወር ታይሞላቸው ተዛች ቤት ንቅንቅ እንደማይሉ እርግጠኛ ትለሆንኩ ተስፋ ቆረጥሁ።
አዎ እኚ ሰው በመላም በበላም አይወጡም።
ሌላ መላ ለመፈለግ መባዘኑን ይቅርብይ አልሁና የተጎዳውን አካሌን ለመጠገን ለሁለት ቀን ተክፍሌ ታልወጣ ተቀለብሁ።
ተዋቡዬም ጥሩ ጥሩውን እየሰራይ ስለምታመጣልይ በሁለት ቀን ሰውነቴም ጉልበቴም መለስ አለ።
እቤት መጠጣትም በመስኮት እንደሌባ እየገቡ ሚሽቴን ማግኘትም ምርር አለይ።
አመሻሹ ላይ ተዋቡ ታታየኝ ወጥቼ ወደ ጠጅ ቤት ሄድሁ።
ገና ገብቼ አንድ ሁለት እንዳልሁ•••
" ምን ሆነሀል ጃል? ስትገባም ሰላም አላልከኝ፣ ከገባህ ቡሀላም ሀሳብ ገብቶሀል ።
እዚህ አካልህ ተቀመጠ እይ ቀልብህ የለም እኮ በደህና ነው?" አለይ ።
ተጀርባዬ የተቀመጠው ተጠጅቤት ጋደኛቼ መሀል አንዱ የሆነው ዳምጤ።
ቀደም ብሎ ነው መሰል የገባው ሞቅ ብሎታል !
"ደህና ነይ!" አልሁት።
"አሞህ ነበር እንዴ ?ፊትህም ጭር ብሏል ሰሞኑንም መጥተህም አታውቅም ሰላም ነህ ግን ወዳጄ?" አለይ ደግሞ።
ተወኝ እስቲ ዳምጤ አልሁና ያለሁበትን ሁናታ በግርድፉ ነግሬው
"ባልና ሚስት ካንድ ወንዝ ይቀዳሉ" ይባላል የኔ ሚሽት ግን ከኔ ጋር ታይሆን ካባቷ ጋር ሳይሆን አይቀርም ካንድ ወንዝ የተቀዱት አልሁት።
ታለበት ተነስቶ ተጎኔ በመቀመጥ ለወሬ ተመቻቸና •••
"ስማ አባቷማ አባት ነው ከሱ መወለዷ ካንድ ወንዝ ከመቀዳት አይበልጥም ብለህ ነው ? ግን እሄ አባብል በመሰረቱ አይጥመኝም በጣም ነው የሚያናድደኝ !" አለይ።
"የቱ? አልሁት ።ግራ ገብቶይ።
"እሄ •••ባልና ሚሽት ታንድ ወንዝ ይቀዳሉ" የሚሉት ነገር"" አለይ።
ክፍል~~~ስድስት
ምን አቀበጠይ ።
"ሳልታመም ታምሚያለሁ ብዬ የእውነት አደረከው ኧረ ይቅር በለኝ ጌታዬ !"••••
ሚሽቴምኮ አብራይ ተሰቃየይ ነገሩ አብረን ነን እሄን ተንኮል የሸረብነው ቢሆንም ማስታመም ተመታመም አይተናነስምና ለሷ ጭንቀት ስትል ማረይ!!!! " አልሁ ተልቤ።ጭንቁ ቲበዛብይ።
ተምሽቱ አንድ ሰአት አከባቢ የገባሁ ሁሉ ወጥቶ አለቀ መሰለይ ሁሉም ነገር ቀጥ አለ ። ተሶስት ሰአት በላይ በተከታታይ ቲያሯሩጠኝ ስለቆየ ሁለ መናዬ ዝሎ እራሴን ስቼ እዛቹ ታጣፊ አልጋዬ ላይ እንደተዘረጋጋሁ እንቅልፍ ጣለይ።
ምን ያህል እንደተኛሁ እንጃ ብቻ ብንን ትል ተዋቡና አቧቷ እክፍሌ ውስጥ ተቀምጠዋል ።
"ነቅቷል መሰለይ ወደላይ ቤት ይዘነው እንሂድ አደል አቡዋ?" አለች የኔ ተዋቡ ።
ወባ ነች ያመመችው አልሁሽ እኮ ለኔና ላንቺስ ግድ የለም ለህጣና ልጅ አታስቢም ይልቅ ሂጂና እምኝታችሁ ላይ አጎበሩን ዘርጊና ተልጅሽ ጋር ተኚ ! ዛሬን እዚሁ ይደርና እስከጥዋት ለውጥ ከሌለው ከተማ ወዳለው ሀኪም ቤት ይዘነው እንሄዳለን ። አሏት።
ውባ አለሜ እባቷ እንዲያ ሲሏት በሀፍረት ኩምሽሽ ብላ አይን አይኔን ትታየኝ አየኋት።
በንዴት እርርርርርይ ብዬ ልጬህ ምንም አልቀረይ ።
ልጩህ ብልስ መድሀኒት ነው ብለው ያጠጡይ በሽታ አቅም አሳጥቶኛል በምን አቅሜ እጮሀለሁ።
"ወባ ነይ ብለህ ነው አቡዋ እኔ አይመስለኝም " አለይ ኮስተር ብላ።
እቅዳችን ትላልተሳካ እና እንዳለችው ይዛኝ ወደላይቤት እንዳንገባ የማይነቀል እንቅፋት በሆኑባት በገዛ አባቷ ተማፈሯም በላይ ተናደለይ ።
"ወባ ነች አንቺ ነሽ እምውቂው እኔ ይልቅ ሂጂ ልጅሽም ተነስታለይ መሰለይ ድምጣ ይሰማል?" አሏት። እሄን ግዜ ብሽቅ አልሁና •••
"ወባማ አይደለም ያመመኝ!"አልሁ።
"እና እምትንቀጠቀጠው ጎጃምኛ እየጨፈርህ ኖሯል ምን ይላል እሄ!" አሉ አባቷ በቁጣ።
"ኧረ አልተንቀጠቀጥሁም መች ተንቀጠቀጥሁ!"
እንኳን አካልህ ድምጥህም እየተንቀጠቀጠ ነው ተወባ ውጪ እንዲህ የሚያደርግ በሽታ የታለ አንተ ልዥ ሰው የሚልህን ስማ!" አሉይ አይናቸውን አፍጠው"
ዝም አልኋቸው ። ሁለቱም ዝም ብለው ቲያዩኝ እሳቸውን ትቼ ወደምሽቴ ዞርሁና
"እንደኔ እንደኔ ተሆነ ግን
ያመመኝ ወባ ታይሆን ብርድ ነው ተዋቡ።
የዚህን ክፍል ግርግዳ እይው እስቲ ተሰነጣጥቋል እኮ!!!
ያን ግዜ እሄን ቤት ጭቃ ትናስመርገው ሳንቲም ቀነሰልን ብለን በማይረባ ሰው ነው ያስመረግነው።
ምርጉ አይረባ ልስኑ አይረባ ሞላ ግርግዳው እኮ ሽንቁር ብቻ ነው ።
ብርድ የማይገባበት ቀዳዳ የለም ስልሽ እግሬን ትሸፍን ታናቴ በኩል ይገባል፣ አናቴን ትሸፈን ተጎኔ በኩል ይገባል እሱ ነው በየቅጣጫው ትነፍስብይ ሰንብቶ ለበሽታ የዳረገይ!" አልሁ።
"ዛድያ አንተ ምን ቆራጣ ብርድልብስ የለበስህ ይመስል አንዴ እግርህን አንዴ አናትህን እያልህ በፈረቃ አሸፋፈነህ? ሁለመናህን ተሸፋፍነህ ለጥ አትልም አሉኝ አቶ ዘርጋው ።የተዋቡ አባት።
ኡፍፍፍፍ ሚሽቴን ባወራትም መልስ የሚሰጡይ እሳቸው ናቸው ። አሁንስ አበዙት እኝህ ሰው ብዬ በውስጤ ተልጌልጉሜ ታልጨርስ ቀጠል አረጉና•••
"ምርጉም ሆነ ልስኑ ሽግር ታለበት ደግሞ ተሽሎህ ስትነሳ እይሁ ግቢ ውስጥ እዛ እመውጫው በር በስተግራ በኩል ትቆፍርና ድንጋዩንም ጠጠሩም ለይተህ ለምርግ የሚበቃ አፈር ታዘገጀህ ቡሀላ ጭቃ ታቦካለህ።
በየሶስት ቀኑ እያሸህ ፣እያገላበጥህ እስቲበስል ድረስ ለሁለት ሳምንት በደንብ ታቦካኸው ቡሀላ ይህን የተሰናጣጠቀ ግድግዳ አፍርሰህ ወድያ ትጥልና ግጥም አርገህ ትመርገዋለህ ! እስታሁንስ ዝም ያልከው አንተ ለዚህ አንሰህ ነው አንዳርጌ ?
ባይሆን እኔም እስተዛው እዚሁ ስላለሁ ልሱኑ ላይ አግዝሀለሁ !" ሲሉይ •••
ሀሞቴ ፍስስ አለይ።
"በለፈለፉ ባፍ ይጠፉ " ያለይው ማን ነበርሳ ። እሳቸውን ተቤቴ ላበር በጠነሰስሁር ሴራ እኔኑ ሊያበሩኝ ነው መሰል አሁንስ።
"ለማንኛቸውም እኔ ብርድ እይ ወባ አላመመኝም አላመመኝም አበቃሁ !”
አልሁና ተሸፋፍኜ ተኛሁ አባትና ልጅ ተከታትለው ተክፍሌ ወጡ ። ተውጪ ዘጉብይ።
ጥዋት ላይ ተንቅልፌ ብንን ትል ተምኝታዬ ፊት የሚሽቴ አባት ቁጭ ብለዋል።
"ደና አደርህ አንዳርጌ? አዳርህ እንዴት ነው ለውጥ አለው?"
" ምንም አልል "አልሁ እየተንጠራራሁ።
"አይዞህ ለማንኛቸውም እንዳልኸው ብርድ ተሆነ የመታህ አንድ ተቡና ጋር የምትወሰድ ፍቱን ቅጠል አለይ ታች መንደር ወርጄ ይዤልህ ልምጣ!" ሲሉይ ገና ታያመጡት አንቀጠቀጠይ።
ኧረ በዲማው ጊዬርጊስ !!!
ተሽሎኛል እኮ! እንደኔ ጤነኛ አለ እንዴ!
ብርድ•••••
ኧረ የምን ብርድ ? ለሊቱን ነው በላብ ንቅል ብሎ የወጣልይ !
አብዋ አይድከሙ፣ እውነቴን ነው ምንም የህመም ዘር ውስጤ የለም።
እንኳን ሊበርደይ ሞቆኛል!"
አልኋቸው ቅጠል ላምጣልህ ቲሉኝ በድንጋጤ ያላበኝን እግንባሬ ላይ ችፍ ያለ ላብ እየጠረግሁ።
"ታልህ ይሁን አንዳንድ በሽታ ሄድ መለስ ይላልና መልሶ ታመመህ ንገረይ !"
ብለውይ ተክፍሌ ቲወጡ አንገቴን ሽቅብና ቁልቁል እያወዛወዝሁ በጀ አልኋቸው።
እንኳን የውሸት የእውነት ብታመምስ መች ለርሶ እነግሮታለሁ ሆሆ•••ቅጠል!! አልሄድ ብላቸው እዚሁ ሊገላግሉይ አስበዋል እንዴ እኝህ ሰው።
ሳልወድ በግዳጅ በሳቸው ውሳኔ ተተሰደድኩበት ክፍል ወጥቼ በህመም ሰበብ ወደቤቴ ልመለስ ፣ ስንት አውጥቼ ስንት አውርጄይ ባመጣሁት መላ የውሸት ብታመም መዳኒት ብለው ባጠጡይ ነገር የእውነት ታምሜ ለሶስት ሰአት ያህል ሽንት ቤት ተሯሯጥሁ።
ኪሎዬም ቀነሰ፣ ወዘናዬ ተመጦ ፊቴም ገረጣ፣ አቅሜም ተዳከመ ።
ታሁን ቡሀላ እኝህ ሰው እኔና ምሽቴ ተትዳራችን መሀል ገለል ይበሉ!!! ብለን ሰላማዊ ሰልፍ ታልወጣን በስተቀር ወር ታይሞላቸው ተዛች ቤት ንቅንቅ እንደማይሉ እርግጠኛ ትለሆንኩ ተስፋ ቆረጥሁ።
አዎ እኚ ሰው በመላም በበላም አይወጡም።
ሌላ መላ ለመፈለግ መባዘኑን ይቅርብይ አልሁና የተጎዳውን አካሌን ለመጠገን ለሁለት ቀን ተክፍሌ ታልወጣ ተቀለብሁ።
ተዋቡዬም ጥሩ ጥሩውን እየሰራይ ስለምታመጣልይ በሁለት ቀን ሰውነቴም ጉልበቴም መለስ አለ።
እቤት መጠጣትም በመስኮት እንደሌባ እየገቡ ሚሽቴን ማግኘትም ምርር አለይ።
አመሻሹ ላይ ተዋቡ ታታየኝ ወጥቼ ወደ ጠጅ ቤት ሄድሁ።
ገና ገብቼ አንድ ሁለት እንዳልሁ•••
" ምን ሆነሀል ጃል? ስትገባም ሰላም አላልከኝ፣ ከገባህ ቡሀላም ሀሳብ ገብቶሀል ።
እዚህ አካልህ ተቀመጠ እይ ቀልብህ የለም እኮ በደህና ነው?" አለይ ።
ተጀርባዬ የተቀመጠው ተጠጅቤት ጋደኛቼ መሀል አንዱ የሆነው ዳምጤ።
ቀደም ብሎ ነው መሰል የገባው ሞቅ ብሎታል !
"ደህና ነይ!" አልሁት።
"አሞህ ነበር እንዴ ?ፊትህም ጭር ብሏል ሰሞኑንም መጥተህም አታውቅም ሰላም ነህ ግን ወዳጄ?" አለይ ደግሞ።
ተወኝ እስቲ ዳምጤ አልሁና ያለሁበትን ሁናታ በግርድፉ ነግሬው
"ባልና ሚስት ካንድ ወንዝ ይቀዳሉ" ይባላል የኔ ሚሽት ግን ከኔ ጋር ታይሆን ካባቷ ጋር ሳይሆን አይቀርም ካንድ ወንዝ የተቀዱት አልሁት።
ታለበት ተነስቶ ተጎኔ በመቀመጥ ለወሬ ተመቻቸና •••
"ስማ አባቷማ አባት ነው ከሱ መወለዷ ካንድ ወንዝ ከመቀዳት አይበልጥም ብለህ ነው ? ግን እሄ አባብል በመሰረቱ አይጥመኝም በጣም ነው የሚያናድደኝ !" አለይ።
"የቱ? አልሁት ።ግራ ገብቶይ።
"እሄ •••ባልና ሚሽት ታንድ ወንዝ ይቀዳሉ" የሚሉት ነገር"" አለይ።
👍43❤4🔥1😁1
"እምትናደድበት ነገር ቸግሮሀል መሰል ወዳጄ እሚካፈል ቢሆን ባከፈልኩህ ኧረ እንደውም ሁሉንም በሰጠሁህ
እንዴት
ምን እንዴት አለው አሁን እምትናደድበት አጥተህ ነው በዚህ እምትናደደው
"እስቲ አንድ ጥያቄ ልጠይቅህ
"ባልና ሚሽት ካንድ ወንዝ ይቀዳሉ" ብሎ ለመጀመሪያ ግዜ የተናገረው ወይ የጣፈው ግን ማን እንደሆን ታውቃለህ ? ""
ቲለኝ•••
አባቷ የጀመሩይን እሱ ሊጨርሰይ ነው እንዴ አልሁና በሆዴ!!
አብደሀል እንዴ አንተ ሰው እሄ ተስንት ዘመን ዥምሮ ቲወርድ ቲዋረድ የመጣ አባብልም እይደል እንዴ
እንደዛ ሲሉ እሰማለሁ እይ ማን እንዳለው በምን አውቃለሁ ዳምጤ !?" ብለው ።
"እሄን ሰው ባገኘው አንድ ጥያቄ እጠይቀው ነበር አንድ ብቻ !ሳልደግም ሳልሰልስ አንድ ብቻ ጠይቄው ምን እንደሚለኝ በሰማሁ "
ምን ብለህ ነው እምጠይቀው ጃል?አልሁት ለካ እኔ ብቻ አይደለሁም ቀልቤን ያጣሁት እያልሁ።
"ከነኝህ ከንድ ወንዝ ከሚቀዱ ወይ ከሚጨለፉ ባልና ሚሽቶች ስም ዝርዝር መሀል የኔና የሚሽቴን ስም ልታሳየኝ ትችላለህ ወይ ብዬነዋ?
እንደው ባገኘው ይህን ጠይቄ ጉዱን ነበር እማፈላው! መልሱ የናንተ ሽም የለም እንደሚሆን መች አጣሁት!•••
ቀኑን ተወው ሳምንቱን ፣ሳምንቱን ተወው ወርና አመቱን የኔና የባልተቤቴን ሽም ለማግኘት ቢኳትን አያገኘውም ስልህ••
ታይኔ ነው ብሎ መነጥር ቢደረግም፣ ተመነጥሩ ነው ብሎ አጉሊ መነጥር ቢገረግድ ያልሆነውን ተዌት ያመጣናል!"
ተው እይ ጃል ታንድ ወንዝ ባትቀዱ ምን አቆራኛችሁ እህል ውሃ ባንተና በሷ መሀል ባይጣፍ ስሜት ጋልቧችሁ ብትጋቡ እንኳ ተሶስት ወር በላይ አብራችሁ ባልዘለቃችሁ ? ብለው ቱግ ብሎ ተመቀመጫው ተነሳና•••
"እኔና ሚስቴ ነን ታንድ ወንዝ የተቀዳነው?
ስማ ትሰማኛለህ እኔና ሚሽቴ አይደለም
ታንድ ወንዝ ልንቀዳ ተሁለት የተለያዩ ወንዞይ እንኳ አልተቀዳንም
ምን ይላል እሄ •••" አለይ።ቱግ ሲል በረድ ብዬ
እንዴት ? ብለው "እንዴት ማለት ጥሩ ነው" አለና•••
ስለኔ እና ስለሚስቴ እውነቱን ማወቅ እምትፈልግ ተሆነ ልንገርህ አድምጠይ
እኔ እና አሷ ማለት እኔ ወንዝ ትሆን እሷ ተራራ ነይ ተራራ ታውቃለህ አደል
ወንዝ ተራራ ላይ ይወጣል??
በፍፁም አይወጣም! ቁልቁል ተሆነ ይሄዳል ብለው
"ልክ ብለሀል ብሄደም ሽቅብ ታይሆን ቁልቁል ተምዘግዝጎ ባናቱ መፈጥፈጥ ይሆናል እጣ ፋንታው
ዛድያ እሷ ተራራም አይደለይ እኔ ከሷ ጋር የምኖረው ሁሌ እየተፈጠፈጥሁ ስልህ ምን ነካህ ፊቴን ተመልከተው እይ
እውነቱን ተናገር እሄ ድሮ የምታውቀው የዳምጠው ፊት ነው ? በጭራሽ !•••
እሄውልህ የኔ ሚሽት ማለት አዘውትራ የምትለብሰው ልብሱን እኔ ያልወደድሁት እንደሆነ ብቻ ነው። አዘውትራ የምትሰራው ወጥም እኔ ባልበላው ደስ ይለኛል ያልኋትን ነው!"
ተው እንጂ ዳምጤ መስሎህ እንዳይሆን?
"መስሎህ እንዳይሆን ይለኛል እንዴ እሄ ሰው ምን ነካው ዛሬ?
እሄውልህ የኔ ሚስት አጥብቃ የምትይዛት ጋደኛ ምናልባት ይቺ ልዥ ምኗም አይጥመይ፣ ደስ አትለኝም ፣ ያልሁ እንደሆነ ነው!"
ኧረ ተው እታጋነው ዳምጤ! •••
"እስቲ ዝም ብልህ ስማይ ! •••
እኔ ነኝ ያለሁበትን ንዳድ የማውቀው ወይ ጉድ ገና ሲሶውን እንኳ መች ነገርኩህና የውልህ •••
ገብስማ ዶሮ አልወድም የሚል ቃል ታፌ ተወጣ ገብስማ ዶሮ ገዝታ ለመምጣት ተትናገርሁበት ቀን ቀጥሎ ያለውን አመትባል እንደሷ በጉጉት የሚጠብቅ ሰው በመላ ምድሪቱ እግርህ እስቲነቃ ብትፈልግ አታገኝም ስልህ ቲለኝ •••
ካካካካ ኦሮ አሁንስ በግድ ልታስቀይ ነው መሰል አንተ ሰው ብለው
ይልቅ ስማኝማ ለሳቁ ኋላ ትደርስበታለህ ብሎ •••
"ስማኝ ወዳጄ አንዳርጌ•••
ጥቁር በግ አልወድም ታልኋት መግዣ ገንዘብ ብታጣ ብታጣ ስታረግዝ ጠብቃ ጥቁር በግ አማረይ ትለኛለይ።
ያኔ የገባሁበት ገብቼ ተለቅቼም ቢሆን እልወድም ያልኋትን ጥቁር በግ እኔው ገዥቼ እየጎተትሁ ይዧላት እመጣለሁ።
ገና ጥቁሩን በግ ይዤ ስገባ እንዳየይ ደስታዋን እንዴት ብዬ ልግለጥልህ ጃል?
እንደው ተግር ጥፍራ እስተራስ ጠጉሯ ሁለመናዋ ጥርስ እስቲመስለይ ድረስ ስታገጥብይ ትውላለይ።
ዛድያ የገብስማ ዶሮውንም የጥቁር በጉንም ስጋ እንዲች ታልቀምስ ብቻዋን ቅርጥፍ አርጋነው የበላችው። ብትለምነኝም አልቀምሳት ። እየተጠየፍሁ ብብላውስ መች ሆዴ ውስጥ ይረጋልኝ እና•••
ምስር ወጥ ደስ አይለኝም ካልሁ ሳምንቱን ሙሉ ተምስር ወጥ ውጪ አትስራም ስልህ።
እየው አሁን ባለፈ ለት በዶሮው እና በበጉ ግዜ ጠብቃ የማልወደውን እየገዛይ ትታነደኝ ቆይታ የለ ሆን ብዬ ጥቁር በሬ በጣም ነው እምጠላው አልኋት ።
ተዌት ታምጣው ?እንዴት እርጋ ጥቁር በሬ አርዳ ታብግነይ ?
መንደሩን አስተባብራ እቁብ ሰብስባ ቅርጫ ልታሳርድም አሰበይ፣
ዛድያ በሬውን እሷ ሄዳ አትገዛው ነገር ። አልያም ገዥዎቹን
ጥቁር በሬ ታልሆነ ሌላ እንዳትገዙ ብትል ስንት ሰው ባዋጣው ብር ምን ብላ ብቻዋን ታዛለይ ?
ብትል እንኳ ገዥዎቹ ጥቁር በሬ ያለይው ምን አስባ ነው ?
እኛ ልንበላ እይ ለሷ ሰይጣን ልንገብር አላዋጣን ብለው ነገር እንደሚያጠሙባት ጠንቅቃ ታውቀዋለይ ።
ሁሉንም እኔን ሊያናድዱ የሚችሉ ነገሮችን አድርጋ ስታበቃ እሄን ማድረግ ተሳናት ስልህ።
እኔም በዚህ ተረታለይ ብዬ ደረቴን ነፋቼ ትንጎማለል ተቀናት ቡሀላ ዘመድ ጥየቃ ወደኸተማው አብረን ወጣን።
ድንገት እጥርግያው መንገድ መሀል •••
"ዳምጥዬ! "
አለይኝ ትከሻዬን ነካ አድርጋ ።
ሁሌም እንዲህ ብላ ትትጠራይ ለምን እንደሆን እንጃ ልቤ ትርክክ ትላለይ ብቻ ምን ልትለይ ነው ብዬ
"ወዬ!" አልኋት ••••
እስቲ በደንብ እየው ስሞትልህ ዳምጥዬ ያኛው በሬ ደስ አይልም በዲማው ጊዬርጊስ አለችይ።
ዘወር ብዬ ወደአመላከተችይ አቅጣጫ ትመለከት እመንገዱ ዳር ላይ ታለ አንድ ስጋ ቤት ነጭ እተቀባ ግርግዳ ላይ የተሳለ ትልቅ ጥቁር በሬ ነው !
እንደው አንዳርጌ ሙት ነው እምልህ ብልጭጭ አለብይ!" ••••ይቀጥላል ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️
እንዴት
ምን እንዴት አለው አሁን እምትናደድበት አጥተህ ነው በዚህ እምትናደደው
"እስቲ አንድ ጥያቄ ልጠይቅህ
"ባልና ሚሽት ካንድ ወንዝ ይቀዳሉ" ብሎ ለመጀመሪያ ግዜ የተናገረው ወይ የጣፈው ግን ማን እንደሆን ታውቃለህ ? ""
ቲለኝ•••
አባቷ የጀመሩይን እሱ ሊጨርሰይ ነው እንዴ አልሁና በሆዴ!!
አብደሀል እንዴ አንተ ሰው እሄ ተስንት ዘመን ዥምሮ ቲወርድ ቲዋረድ የመጣ አባብልም እይደል እንዴ
እንደዛ ሲሉ እሰማለሁ እይ ማን እንዳለው በምን አውቃለሁ ዳምጤ !?" ብለው ።
"እሄን ሰው ባገኘው አንድ ጥያቄ እጠይቀው ነበር አንድ ብቻ !ሳልደግም ሳልሰልስ አንድ ብቻ ጠይቄው ምን እንደሚለኝ በሰማሁ "
ምን ብለህ ነው እምጠይቀው ጃል?አልሁት ለካ እኔ ብቻ አይደለሁም ቀልቤን ያጣሁት እያልሁ።
"ከነኝህ ከንድ ወንዝ ከሚቀዱ ወይ ከሚጨለፉ ባልና ሚሽቶች ስም ዝርዝር መሀል የኔና የሚሽቴን ስም ልታሳየኝ ትችላለህ ወይ ብዬነዋ?
እንደው ባገኘው ይህን ጠይቄ ጉዱን ነበር እማፈላው! መልሱ የናንተ ሽም የለም እንደሚሆን መች አጣሁት!•••
ቀኑን ተወው ሳምንቱን ፣ሳምንቱን ተወው ወርና አመቱን የኔና የባልተቤቴን ሽም ለማግኘት ቢኳትን አያገኘውም ስልህ••
ታይኔ ነው ብሎ መነጥር ቢደረግም፣ ተመነጥሩ ነው ብሎ አጉሊ መነጥር ቢገረግድ ያልሆነውን ተዌት ያመጣናል!"
ተው እይ ጃል ታንድ ወንዝ ባትቀዱ ምን አቆራኛችሁ እህል ውሃ ባንተና በሷ መሀል ባይጣፍ ስሜት ጋልቧችሁ ብትጋቡ እንኳ ተሶስት ወር በላይ አብራችሁ ባልዘለቃችሁ ? ብለው ቱግ ብሎ ተመቀመጫው ተነሳና•••
"እኔና ሚስቴ ነን ታንድ ወንዝ የተቀዳነው?
ስማ ትሰማኛለህ እኔና ሚሽቴ አይደለም
ታንድ ወንዝ ልንቀዳ ተሁለት የተለያዩ ወንዞይ እንኳ አልተቀዳንም
ምን ይላል እሄ •••" አለይ።ቱግ ሲል በረድ ብዬ
እንዴት ? ብለው "እንዴት ማለት ጥሩ ነው" አለና•••
ስለኔ እና ስለሚስቴ እውነቱን ማወቅ እምትፈልግ ተሆነ ልንገርህ አድምጠይ
እኔ እና አሷ ማለት እኔ ወንዝ ትሆን እሷ ተራራ ነይ ተራራ ታውቃለህ አደል
ወንዝ ተራራ ላይ ይወጣል??
በፍፁም አይወጣም! ቁልቁል ተሆነ ይሄዳል ብለው
"ልክ ብለሀል ብሄደም ሽቅብ ታይሆን ቁልቁል ተምዘግዝጎ ባናቱ መፈጥፈጥ ይሆናል እጣ ፋንታው
ዛድያ እሷ ተራራም አይደለይ እኔ ከሷ ጋር የምኖረው ሁሌ እየተፈጠፈጥሁ ስልህ ምን ነካህ ፊቴን ተመልከተው እይ
እውነቱን ተናገር እሄ ድሮ የምታውቀው የዳምጠው ፊት ነው ? በጭራሽ !•••
እሄውልህ የኔ ሚሽት ማለት አዘውትራ የምትለብሰው ልብሱን እኔ ያልወደድሁት እንደሆነ ብቻ ነው። አዘውትራ የምትሰራው ወጥም እኔ ባልበላው ደስ ይለኛል ያልኋትን ነው!"
ተው እንጂ ዳምጤ መስሎህ እንዳይሆን?
"መስሎህ እንዳይሆን ይለኛል እንዴ እሄ ሰው ምን ነካው ዛሬ?
እሄውልህ የኔ ሚስት አጥብቃ የምትይዛት ጋደኛ ምናልባት ይቺ ልዥ ምኗም አይጥመይ፣ ደስ አትለኝም ፣ ያልሁ እንደሆነ ነው!"
ኧረ ተው እታጋነው ዳምጤ! •••
"እስቲ ዝም ብልህ ስማይ ! •••
እኔ ነኝ ያለሁበትን ንዳድ የማውቀው ወይ ጉድ ገና ሲሶውን እንኳ መች ነገርኩህና የውልህ •••
ገብስማ ዶሮ አልወድም የሚል ቃል ታፌ ተወጣ ገብስማ ዶሮ ገዝታ ለመምጣት ተትናገርሁበት ቀን ቀጥሎ ያለውን አመትባል እንደሷ በጉጉት የሚጠብቅ ሰው በመላ ምድሪቱ እግርህ እስቲነቃ ብትፈልግ አታገኝም ስልህ ቲለኝ •••
ካካካካ ኦሮ አሁንስ በግድ ልታስቀይ ነው መሰል አንተ ሰው ብለው
ይልቅ ስማኝማ ለሳቁ ኋላ ትደርስበታለህ ብሎ •••
"ስማኝ ወዳጄ አንዳርጌ•••
ጥቁር በግ አልወድም ታልኋት መግዣ ገንዘብ ብታጣ ብታጣ ስታረግዝ ጠብቃ ጥቁር በግ አማረይ ትለኛለይ።
ያኔ የገባሁበት ገብቼ ተለቅቼም ቢሆን እልወድም ያልኋትን ጥቁር በግ እኔው ገዥቼ እየጎተትሁ ይዧላት እመጣለሁ።
ገና ጥቁሩን በግ ይዤ ስገባ እንዳየይ ደስታዋን እንዴት ብዬ ልግለጥልህ ጃል?
እንደው ተግር ጥፍራ እስተራስ ጠጉሯ ሁለመናዋ ጥርስ እስቲመስለይ ድረስ ስታገጥብይ ትውላለይ።
ዛድያ የገብስማ ዶሮውንም የጥቁር በጉንም ስጋ እንዲች ታልቀምስ ብቻዋን ቅርጥፍ አርጋነው የበላችው። ብትለምነኝም አልቀምሳት ። እየተጠየፍሁ ብብላውስ መች ሆዴ ውስጥ ይረጋልኝ እና•••
ምስር ወጥ ደስ አይለኝም ካልሁ ሳምንቱን ሙሉ ተምስር ወጥ ውጪ አትስራም ስልህ።
እየው አሁን ባለፈ ለት በዶሮው እና በበጉ ግዜ ጠብቃ የማልወደውን እየገዛይ ትታነደኝ ቆይታ የለ ሆን ብዬ ጥቁር በሬ በጣም ነው እምጠላው አልኋት ።
ተዌት ታምጣው ?እንዴት እርጋ ጥቁር በሬ አርዳ ታብግነይ ?
መንደሩን አስተባብራ እቁብ ሰብስባ ቅርጫ ልታሳርድም አሰበይ፣
ዛድያ በሬውን እሷ ሄዳ አትገዛው ነገር ። አልያም ገዥዎቹን
ጥቁር በሬ ታልሆነ ሌላ እንዳትገዙ ብትል ስንት ሰው ባዋጣው ብር ምን ብላ ብቻዋን ታዛለይ ?
ብትል እንኳ ገዥዎቹ ጥቁር በሬ ያለይው ምን አስባ ነው ?
እኛ ልንበላ እይ ለሷ ሰይጣን ልንገብር አላዋጣን ብለው ነገር እንደሚያጠሙባት ጠንቅቃ ታውቀዋለይ ።
ሁሉንም እኔን ሊያናድዱ የሚችሉ ነገሮችን አድርጋ ስታበቃ እሄን ማድረግ ተሳናት ስልህ።
እኔም በዚህ ተረታለይ ብዬ ደረቴን ነፋቼ ትንጎማለል ተቀናት ቡሀላ ዘመድ ጥየቃ ወደኸተማው አብረን ወጣን።
ድንገት እጥርግያው መንገድ መሀል •••
"ዳምጥዬ! "
አለይኝ ትከሻዬን ነካ አድርጋ ።
ሁሌም እንዲህ ብላ ትትጠራይ ለምን እንደሆን እንጃ ልቤ ትርክክ ትላለይ ብቻ ምን ልትለይ ነው ብዬ
"ወዬ!" አልኋት ••••
እስቲ በደንብ እየው ስሞትልህ ዳምጥዬ ያኛው በሬ ደስ አይልም በዲማው ጊዬርጊስ አለችይ።
ዘወር ብዬ ወደአመላከተችይ አቅጣጫ ትመለከት እመንገዱ ዳር ላይ ታለ አንድ ስጋ ቤት ነጭ እተቀባ ግርግዳ ላይ የተሳለ ትልቅ ጥቁር በሬ ነው !
እንደው አንዳርጌ ሙት ነው እምልህ ብልጭጭ አለብይ!" ••••ይቀጥላል ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️
👍50👏2
#የዘርሲዎች_ፍቅር
፡
፡
#በፍቅረማርቆስ_ደስታ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አንድ
...ደግመን ልንበድላት አይገባም የዱላን ፍቅር አሳይዋት እሷም ተተወሰነ ጊዜ በኋላ ፍርሃቱ ይወጣላታል!"
"እእ! እሽ ዛሬስ እኛም አስበናታል ና እንጂ አንተስ
ተጫዋት?"
አለሁ የት እሄዳለሁ አዳሬ ተዚሁ ነው" ብሎ ደልቲ
ከበርኮታው ላይ ተነሳ ጎረምሳው ደግሞ የባራዛ አርጩሜውን ወደ
ደበቁበት ጉቶ ሄዶ ሶስት ለበቆችን አነሳ ደልቲም ከወንዶች ግማሽ ክብ ሰልፍ ገብቶ ወገብ ለወገብ ተያያዘ
አንዱ ጎረምሳ አንደ መፎከሪያ በርኮታውን በቀኝ እጁ ይዞ የመፎከሪያ በሬውን ጥንካሬና ውበት የጓደኝነታቸውን ምሥጢር
ሲደረድር ሁለት ልጃገረዶች አንባራቸውን እያፋጩ: ከፊት ለፊቱ ቆመው ሲያሞጋግሱት ቆይቶ እያቀነቀነ መዝለልና መጨፈር ጀመረ
ከዚያ የእድሜ ጓደኞቹ ተቃቅፈው ሄደው በቃህ ብለው በትህትና
ጠይቀው አጅበው ተሰልፉ አስገቡት ወዲያው ግን
ጧ ጧ፥ጣጣ.ጣ… የሚል ግርፊያ ተሰማና ልጃገረዶች እያውካኩ፥ ብትን ብለው ሲስቁ ቀጭን የሲቃ ልቅሶ ከመካከላቸው ተሰማ"
ያች ባለጌ ናት! አለ ደልቲ ንድድ እያለው"
ኮቶ ምን አደረኩት ..." ካርለት እንባዋ እየረገፈ ሰውነቷ
እየተንቀጠቀጠ፥ ኮቶን ተጠምጥማ ጠየቀቻት ለበለባት የተገረፈችው
ቦታ ሰንበሩ ጀርባዋ ላይ እንደ እባብ ተጋድሞ ቆጠቆጣት እንባዋ
እርግፍ እርግፍ አለ
"ኮቶ ለምን ገረፉኝ ..." አለቻት ህቅ ብላ እያለቀሰች,
"ይእ! ካርለቴ ደንብ ነው ብየሽ! ዘመድሽኮ ነው፤ “ለምን ተኔ ጋር አትደንሽም ብሎ ነው የመታሽ ሄደሽ አብረሽው ደንሽ
ይልቅ ታለበለዚያ ይደግምሻል"" ስትላት ካርለት ቦታውን ለቃ
ልትሄድ አሰበች ህሊናዋ ተሟገተ
"ኮቶ ለምን እገረፋለሁ!- እኔ'ኮ መመታት አለመድሁም?" ብላ
በቀላው ዐይኗ ትክ ብላ አየቻት
"ይእ! ስንወለድ እኮ እኛም አለመድነውም ትርጉሙን
ስናውቅ ማድረግ ያለብን ነው ብለን ስናምን ልባችን ደንድኖ ለመድነው አንችስ ሰው መስለሽኝ ስትመጭ የካሮ አፈር ፈጭተሽ መች ትቀቢ ነበር ቆዳ መልበስ:
በእግር መሄድ እንጨት
መልቀም የተማርሽው እዚህ አይደል ግርፊያም የሚለመደው ስትደፍሪ ነው
የፍቅር ማባያ ይሆንሻል
የተማርሽው እዚህ አይደል
ስትገረፊ መጀመሪያ እንደቃሪያ ያቃጥልሻል ቀጥሎ የፍቅር ማባያ ይሆንሻል በመጨረሻ ደግሞ የሚለበልበው ቃሪያ
ያምርሻል! አይዞሽ የኔ እህት ያን ጊዜ እንደ ሱስ በልቦናሽ
ውል እያለ አምጭ አምጭ' እያለ ተሐመር አንበሶች ክርን ስር ያልወሰውስሻል
ከዚያ ትለምጅዋለሽ" ብላ ደረቷ ላይ አስጠግታ አግባባቻት,
"እሽ ኮቶ ካርለት በጽሞና ስታዳምጣት ቆይታ እንባና ሳቋ ተቀላቀለባት
"እሽ! ዓላማ ታውቂያለሽ ኮቶ" አለቻት ትክ ብላ በጨረቃ ብርሃን እያየቻት
"ይእ! ኢላማ ማለትሽ ነው ማነጣጠሪያ የዓልሞ ተኳሽ
መለያ ነው ኢላማ ተሆነ "
"ልክ ነሽ! የአነጣጠርኩት: ዓልሜ የምመታው ኢላማ አለኝ ኮቶ! ስለዚህ
"ይእ! አይ ካርለቴ መቼም የአንች ነገር እንደ እርጎ ዝንብ ወንዶች መዋያ ጥብሉቅ ማለት ስትወጂ እስቲ እንደ ሴት ኢላማሽ
ልጅ መውለድ: ለባል ታዛዥ ለመሆን ይሁን የአባት ደንብ ለማክበር ይሁን ኢላማሽ!"
"እንደንስ ኮቶ! ዳንስ አማረኝ ግርፊያ ፈለግሁኝ... ንኪው ልቤን የፍርሃት እርግጫውን አቆመ
አደፋፈርሽው አስተማርሽው ህዋን የሰው ልጅ በእግሩ ሲረግጥ እኔም በጭንቅላቴ
የመሬትን እንብርት እነካዋለሁ…ቃሪያውን እየበላሁ ጥቅምና
ጉዳቱን ለሌላው አሳያለሁ እነ ዲያና ፎሲ ከጉሬላ ጋር ቅጠል በልተውስ ኖረው የለ
"ይእ!- ካርለቴ!" ወዘወዘቻት ትከሻዋን"
"ደህና ነኝ ኮቶ"
"እየቃዠሽ! ቢጫ ሐሞት እንደሚያስተፋ ወባ እንደያዘው ሰው
"የለም ደህና ነኝ ቃል ኪዳን ነው ኮቶ ሰው ለመሆን፥
ጠንካራ ሰው!... በተሰጠኝ የሰውነት ክፍል ሁሉ ተጠቅሜ ከቦርጆ
ወቀሳ ለመዳን ባህሉ ተጠየቀኝ ለዓላማዬ ስል እኔም የእባብንም
አንገት አንቄ ጥርሶቹን ላይ መርዛም ነው የሚባለውን እባብ ጥቅምና
ጉዳቱን ጉሮሮውን ፈልቅቄ ላይ ተገርፌ፥ አልቅሼ: ቧጥጬ ባህሌን ጥሼ ባህል ላሳውቅ ኮቶ!"
"ይእ! መንደር እንሂድ ካርለቴ?"z
"ተይኝ! ትንሽ ጊዜ ብቻዬን ተይኝ! እሽ?"
"ይእ! እሽ " ኮቶ ሄደች ዝምታ ፀጥታ ህሊናን
እንዳይደነብር እንደሚያረጋጋ ተከብቶች ከአባቷ ከመንደሯ…
ተምራለችና ሄደች
ካርለት ራሷን ከፈተችው... ወደ ራሷ ገባች ... የላላውን
አጠባበቀች የተወጠረውን አላላች የአበጠውን አፈረጠች የቆሸሸውን አፀዳች ካርለት እንደ አዳኝ ውሻ ዐይኗን ጠበብ አድርጋ ደልቲን አየችው አያያትም" ወደ ዳንሱም ልትጋብዘው አትችልም፤ ዳንሱ
እንደገና ተጋጋለ
"ይእ! ካርለቴ ነይ ጋብዥው የገረፈሽን?" ብላ ኮቶ ጠራቻት ወገባቸውን ተቃቀፉ ከዚያ በቄንጥ እንደ ፔንዱለም ፊትና ኋላ
ተወዛወዙና ሶሰት ጊዜ ዘለል: ወዝወዝ… ብለው ሾረው ሄደው ሁለት
ጎረምሶችን ጋበዙ"
የገረፋት ጎረምሳ ካርለት ስትጋብዘው እየሰገረ ሄዶ የካርለትን ጭኖች እንደ መሮ እየሰረሰረ ገብቶ: በእጆቹ ቀጭኑን ወገቧን
ጨምድዶ አሻት ጎረምሳው ሳያቋርጥ እየሰረሰራት ጭኖችዋን በስቶ
ገባ "የት ሊደርስ ነው?" እያለች ሸሸችው እሱ ግን
ወገቧን የጨመደደበትን እጁን እየወጠረ ሲጠጋት ቆየና ከገለዋ ተጣበቀ
የሚታሸው አካሏ የአምቦ ውሃ እንደጠጣ ሰው አስገሳት እሷም
ሰረሰረችው፥ ወዘወዘችው.
ካርለት ያላየች መስላ ደልቲን አየችው ደስ ብሎታል እሷም ደስ አላት ደልቲ አልቀናም ቅናት ባህል እንጂ ተፈጥሯዊ
እንዳልሆነ አሰበች ጭፈራው ቀጠለ ጨዋታው ደመቀ።
"ኮቶ!"
"ዬ ሳቀች ከትከት ብላ ቀጣዩ ዳንስ እስኪጀመር
ቦታቸው ሲመለሱ
"ምን ሆንሽ ካርለቴ?" አለቻት
ሃሣቧን ሳትጨርስው ደልቲ እጅዋን ያዝ አድርጎ
ከሴቶች መሐል ጠራት የሆነ ነገር እንደ ፍላፃ ተወርውሮ ስሜቷን
አጋጋለው" ፈገግ አለችለት ለስሜቷ-ለደልቲ…
ከዚያ በኋላ ብዙ አልተነጋገሩም ቀስ ቀስ እያሉ ፈንጠር ፈንጠር ብለው ጨረቃን አሹፈውባት ሰማይ ይግቡ መሬት ጠፉ….የኢቫንጋዲ ጭፈራው ግን ቀጥሏል ወደፊትም ለቀናት: ለዓመታት ይቀጥል ይሆናል ከዚያ ግን ይሸነቆራል
ወይንም ለዘመናት
ጥቅም፥ ገንዘብ‥ የተባለው ቆሻሻ ስልክልክ ብሎ ገብቶ ይበክለዋል ደስታም ጥቁር ከል ለብሳ: ተስፋ ቆርጣ: መባዘኗን ትጀምራለች
ካልያም አንድዬ አንች ከርታታ ተዛሬ ጀምሮ መባዘንሽ ያቆማል'
ብሎ ይጠራታል… እግዚኦ ያች ቀን ምናለ ባትደርስ! እግዚኦ!…
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ቀትር ነው፤ የፀሐይዋ ሙቀት አሸዋው ላይ ነጥሮ እንደ ሐይቅ
ማዕበል እየተንቀሳቀሰ ከርቀት ጀምሮ ይታያል በዚያ አይነቱ ሐሩር የዛፍ ጥላ ህይወት አዳኝ ነው" የሐመር ወንዶች በእንዲህ ዓይነቱ ሙቀት ወቅት ዛፍ ጥላ ሥር ይሄዱና ሲጫወቱ: ሲወያዩ
ቆይተው አሸዋውን ይደለድሉና በበርኮታቸው ጭንቅላታቸውን ደገፍ
አድርገው እረፍት መውሰድ የተለመደ ነው
የሐመር ህይወት የሆነው ከስኬ ወንዝ ከጥም አርኪነቱ ሌላ ከለላ ችግርን መፍቻ በከብት ዝላይ ወቅት የልጃገረዶች መገረፊያ
መጋጌጫ… ማረፊያ ነው ለሰውም ለከብቱም ጫርጫር ሲደረግ ውስጡ ውኃ ይፈልቃል ላዩ መኝታ ይሆናል መወያያ መድረክም ነው ሐመሮች የከስኬ ናቸው ከስኬም የነሱ ነው ያጌጡበታል
፡
፡
#በፍቅረማርቆስ_ደስታ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አንድ
...ደግመን ልንበድላት አይገባም የዱላን ፍቅር አሳይዋት እሷም ተተወሰነ ጊዜ በኋላ ፍርሃቱ ይወጣላታል!"
"እእ! እሽ ዛሬስ እኛም አስበናታል ና እንጂ አንተስ
ተጫዋት?"
አለሁ የት እሄዳለሁ አዳሬ ተዚሁ ነው" ብሎ ደልቲ
ከበርኮታው ላይ ተነሳ ጎረምሳው ደግሞ የባራዛ አርጩሜውን ወደ
ደበቁበት ጉቶ ሄዶ ሶስት ለበቆችን አነሳ ደልቲም ከወንዶች ግማሽ ክብ ሰልፍ ገብቶ ወገብ ለወገብ ተያያዘ
አንዱ ጎረምሳ አንደ መፎከሪያ በርኮታውን በቀኝ እጁ ይዞ የመፎከሪያ በሬውን ጥንካሬና ውበት የጓደኝነታቸውን ምሥጢር
ሲደረድር ሁለት ልጃገረዶች አንባራቸውን እያፋጩ: ከፊት ለፊቱ ቆመው ሲያሞጋግሱት ቆይቶ እያቀነቀነ መዝለልና መጨፈር ጀመረ
ከዚያ የእድሜ ጓደኞቹ ተቃቅፈው ሄደው በቃህ ብለው በትህትና
ጠይቀው አጅበው ተሰልፉ አስገቡት ወዲያው ግን
ጧ ጧ፥ጣጣ.ጣ… የሚል ግርፊያ ተሰማና ልጃገረዶች እያውካኩ፥ ብትን ብለው ሲስቁ ቀጭን የሲቃ ልቅሶ ከመካከላቸው ተሰማ"
ያች ባለጌ ናት! አለ ደልቲ ንድድ እያለው"
ኮቶ ምን አደረኩት ..." ካርለት እንባዋ እየረገፈ ሰውነቷ
እየተንቀጠቀጠ፥ ኮቶን ተጠምጥማ ጠየቀቻት ለበለባት የተገረፈችው
ቦታ ሰንበሩ ጀርባዋ ላይ እንደ እባብ ተጋድሞ ቆጠቆጣት እንባዋ
እርግፍ እርግፍ አለ
"ኮቶ ለምን ገረፉኝ ..." አለቻት ህቅ ብላ እያለቀሰች,
"ይእ! ካርለቴ ደንብ ነው ብየሽ! ዘመድሽኮ ነው፤ “ለምን ተኔ ጋር አትደንሽም ብሎ ነው የመታሽ ሄደሽ አብረሽው ደንሽ
ይልቅ ታለበለዚያ ይደግምሻል"" ስትላት ካርለት ቦታውን ለቃ
ልትሄድ አሰበች ህሊናዋ ተሟገተ
"ኮቶ ለምን እገረፋለሁ!- እኔ'ኮ መመታት አለመድሁም?" ብላ
በቀላው ዐይኗ ትክ ብላ አየቻት
"ይእ! ስንወለድ እኮ እኛም አለመድነውም ትርጉሙን
ስናውቅ ማድረግ ያለብን ነው ብለን ስናምን ልባችን ደንድኖ ለመድነው አንችስ ሰው መስለሽኝ ስትመጭ የካሮ አፈር ፈጭተሽ መች ትቀቢ ነበር ቆዳ መልበስ:
በእግር መሄድ እንጨት
መልቀም የተማርሽው እዚህ አይደል ግርፊያም የሚለመደው ስትደፍሪ ነው
የፍቅር ማባያ ይሆንሻል
የተማርሽው እዚህ አይደል
ስትገረፊ መጀመሪያ እንደቃሪያ ያቃጥልሻል ቀጥሎ የፍቅር ማባያ ይሆንሻል በመጨረሻ ደግሞ የሚለበልበው ቃሪያ
ያምርሻል! አይዞሽ የኔ እህት ያን ጊዜ እንደ ሱስ በልቦናሽ
ውል እያለ አምጭ አምጭ' እያለ ተሐመር አንበሶች ክርን ስር ያልወሰውስሻል
ከዚያ ትለምጅዋለሽ" ብላ ደረቷ ላይ አስጠግታ አግባባቻት,
"እሽ ኮቶ ካርለት በጽሞና ስታዳምጣት ቆይታ እንባና ሳቋ ተቀላቀለባት
"እሽ! ዓላማ ታውቂያለሽ ኮቶ" አለቻት ትክ ብላ በጨረቃ ብርሃን እያየቻት
"ይእ! ኢላማ ማለትሽ ነው ማነጣጠሪያ የዓልሞ ተኳሽ
መለያ ነው ኢላማ ተሆነ "
"ልክ ነሽ! የአነጣጠርኩት: ዓልሜ የምመታው ኢላማ አለኝ ኮቶ! ስለዚህ
"ይእ! አይ ካርለቴ መቼም የአንች ነገር እንደ እርጎ ዝንብ ወንዶች መዋያ ጥብሉቅ ማለት ስትወጂ እስቲ እንደ ሴት ኢላማሽ
ልጅ መውለድ: ለባል ታዛዥ ለመሆን ይሁን የአባት ደንብ ለማክበር ይሁን ኢላማሽ!"
"እንደንስ ኮቶ! ዳንስ አማረኝ ግርፊያ ፈለግሁኝ... ንኪው ልቤን የፍርሃት እርግጫውን አቆመ
አደፋፈርሽው አስተማርሽው ህዋን የሰው ልጅ በእግሩ ሲረግጥ እኔም በጭንቅላቴ
የመሬትን እንብርት እነካዋለሁ…ቃሪያውን እየበላሁ ጥቅምና
ጉዳቱን ለሌላው አሳያለሁ እነ ዲያና ፎሲ ከጉሬላ ጋር ቅጠል በልተውስ ኖረው የለ
"ይእ!- ካርለቴ!" ወዘወዘቻት ትከሻዋን"
"ደህና ነኝ ኮቶ"
"እየቃዠሽ! ቢጫ ሐሞት እንደሚያስተፋ ወባ እንደያዘው ሰው
"የለም ደህና ነኝ ቃል ኪዳን ነው ኮቶ ሰው ለመሆን፥
ጠንካራ ሰው!... በተሰጠኝ የሰውነት ክፍል ሁሉ ተጠቅሜ ከቦርጆ
ወቀሳ ለመዳን ባህሉ ተጠየቀኝ ለዓላማዬ ስል እኔም የእባብንም
አንገት አንቄ ጥርሶቹን ላይ መርዛም ነው የሚባለውን እባብ ጥቅምና
ጉዳቱን ጉሮሮውን ፈልቅቄ ላይ ተገርፌ፥ አልቅሼ: ቧጥጬ ባህሌን ጥሼ ባህል ላሳውቅ ኮቶ!"
"ይእ! መንደር እንሂድ ካርለቴ?"z
"ተይኝ! ትንሽ ጊዜ ብቻዬን ተይኝ! እሽ?"
"ይእ! እሽ " ኮቶ ሄደች ዝምታ ፀጥታ ህሊናን
እንዳይደነብር እንደሚያረጋጋ ተከብቶች ከአባቷ ከመንደሯ…
ተምራለችና ሄደች
ካርለት ራሷን ከፈተችው... ወደ ራሷ ገባች ... የላላውን
አጠባበቀች የተወጠረውን አላላች የአበጠውን አፈረጠች የቆሸሸውን አፀዳች ካርለት እንደ አዳኝ ውሻ ዐይኗን ጠበብ አድርጋ ደልቲን አየችው አያያትም" ወደ ዳንሱም ልትጋብዘው አትችልም፤ ዳንሱ
እንደገና ተጋጋለ
"ይእ! ካርለቴ ነይ ጋብዥው የገረፈሽን?" ብላ ኮቶ ጠራቻት ወገባቸውን ተቃቀፉ ከዚያ በቄንጥ እንደ ፔንዱለም ፊትና ኋላ
ተወዛወዙና ሶሰት ጊዜ ዘለል: ወዝወዝ… ብለው ሾረው ሄደው ሁለት
ጎረምሶችን ጋበዙ"
የገረፋት ጎረምሳ ካርለት ስትጋብዘው እየሰገረ ሄዶ የካርለትን ጭኖች እንደ መሮ እየሰረሰረ ገብቶ: በእጆቹ ቀጭኑን ወገቧን
ጨምድዶ አሻት ጎረምሳው ሳያቋርጥ እየሰረሰራት ጭኖችዋን በስቶ
ገባ "የት ሊደርስ ነው?" እያለች ሸሸችው እሱ ግን
ወገቧን የጨመደደበትን እጁን እየወጠረ ሲጠጋት ቆየና ከገለዋ ተጣበቀ
የሚታሸው አካሏ የአምቦ ውሃ እንደጠጣ ሰው አስገሳት እሷም
ሰረሰረችው፥ ወዘወዘችው.
ካርለት ያላየች መስላ ደልቲን አየችው ደስ ብሎታል እሷም ደስ አላት ደልቲ አልቀናም ቅናት ባህል እንጂ ተፈጥሯዊ
እንዳልሆነ አሰበች ጭፈራው ቀጠለ ጨዋታው ደመቀ።
"ኮቶ!"
"ዬ ሳቀች ከትከት ብላ ቀጣዩ ዳንስ እስኪጀመር
ቦታቸው ሲመለሱ
"ምን ሆንሽ ካርለቴ?" አለቻት
ሃሣቧን ሳትጨርስው ደልቲ እጅዋን ያዝ አድርጎ
ከሴቶች መሐል ጠራት የሆነ ነገር እንደ ፍላፃ ተወርውሮ ስሜቷን
አጋጋለው" ፈገግ አለችለት ለስሜቷ-ለደልቲ…
ከዚያ በኋላ ብዙ አልተነጋገሩም ቀስ ቀስ እያሉ ፈንጠር ፈንጠር ብለው ጨረቃን አሹፈውባት ሰማይ ይግቡ መሬት ጠፉ….የኢቫንጋዲ ጭፈራው ግን ቀጥሏል ወደፊትም ለቀናት: ለዓመታት ይቀጥል ይሆናል ከዚያ ግን ይሸነቆራል
ወይንም ለዘመናት
ጥቅም፥ ገንዘብ‥ የተባለው ቆሻሻ ስልክልክ ብሎ ገብቶ ይበክለዋል ደስታም ጥቁር ከል ለብሳ: ተስፋ ቆርጣ: መባዘኗን ትጀምራለች
ካልያም አንድዬ አንች ከርታታ ተዛሬ ጀምሮ መባዘንሽ ያቆማል'
ብሎ ይጠራታል… እግዚኦ ያች ቀን ምናለ ባትደርስ! እግዚኦ!…
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ቀትር ነው፤ የፀሐይዋ ሙቀት አሸዋው ላይ ነጥሮ እንደ ሐይቅ
ማዕበል እየተንቀሳቀሰ ከርቀት ጀምሮ ይታያል በዚያ አይነቱ ሐሩር የዛፍ ጥላ ህይወት አዳኝ ነው" የሐመር ወንዶች በእንዲህ ዓይነቱ ሙቀት ወቅት ዛፍ ጥላ ሥር ይሄዱና ሲጫወቱ: ሲወያዩ
ቆይተው አሸዋውን ይደለድሉና በበርኮታቸው ጭንቅላታቸውን ደገፍ
አድርገው እረፍት መውሰድ የተለመደ ነው
የሐመር ህይወት የሆነው ከስኬ ወንዝ ከጥም አርኪነቱ ሌላ ከለላ ችግርን መፍቻ በከብት ዝላይ ወቅት የልጃገረዶች መገረፊያ
መጋጌጫ… ማረፊያ ነው ለሰውም ለከብቱም ጫርጫር ሲደረግ ውስጡ ውኃ ይፈልቃል ላዩ መኝታ ይሆናል መወያያ መድረክም ነው ሐመሮች የከስኬ ናቸው ከስኬም የነሱ ነው ያጌጡበታል
👍25🔥1
ያርፉበታል የተፈታውን ያስሩበታል የላላ
አንድነታቸውን
ያጠብቁበታል
ፍቅራቸውን ያመነዥኩበታል
ከስኬና ሐመር የሚለያዩት በዝናብ ወቅት ከየካቲት እስከ ግንቦት ባለው ጊዜ ብቻ ነው" በዚያ ወቅት አንዱ ሌላውን አይቀርብም ተራርቆ የብቸኝነት
ጣዕሙን ያጣጥማል መለያየት የሚፈጥረውን ናፍቆት ያልማል…
በዝናብ ወቅትከስኬ አትድረሱብኝ
ይላል ፀባዩ ይከፋል:
ይደነፋል፥ የውሃ ኃይሉን እያንዶለዶለ፥ ዛፉን እየገነደሰ: ብቸኝነቱን
የሚዳፈሩትን ሰዎችና ከብቶች እየጠለፈ ይበላል"
በበጋ ወቅት ግን ገራም ነው ዝምተኛ የተመቸ... ይህ ተቀያያሪ ባህሪው ሐመሮችን ይማርካቸዋል ሁሌ ገራም የለም ሁሌም ደንፊ አይኖርም… ሁሉም መቀያየር አለበት
የተፈጥሮም: የሰውም ባህሪ! ይህ ለውጥ የመኖር ቅመም ነው ማህበራዊ ህይወት የሚጣፍጥበት:
ምሥጢሩ የለውጣቸው ፍሰት ነው"
በበጋ ገራሙ ከሰኬ ወንዝ ማረፊያ ነው ከብቶች ጭሮሽ ውሃውን ጠጥተው ይፈነጩበታል፥ይሳረሩበታል ያርፉበታል ይታከኩበታል ዝንጀሮና ጦጣዎች ከዛፍ ዛፍ እየዘለሉ ሲወናጨፉ፥
ቅጠልና ፍሬያቸውን
ሲበላሉ ቆይተው
አሸዋውን ጭረው፥
ውሃ አፍልቀው እየጠጡ
ይዝናኑበታል ለውጥ ነው ለነሱ ለዛፍ ዓለም ፍጡራን ለአሸዋ ላይ መዝናናት በሐመር አሸዋ ጭሮ ውሃ ማፍለቅ የሰው ልጅ ብቻ
ጥበብ አይደለም አውሬዎችና አዕዋፋትም ያን መላ ያውቁታል
ለመኖር ሁሉም የሚያስፈልገውን ማግኘት አይሳነውም ያውም
ሳያዛባ ሳያበላሽ: ሳያዝረከርክ ይጠቀማል ውህደቱ አለ መተሳሰቡ አለ አንዱ ሌላውን በስግብግብነት በግፍ እየቆፈረ ሌላውን
አያደማም ለመኖር ብቻ ይደጋገፋሉ የችግር ምንጩ ሆዳምነት ነው ያ ደግሞ ገና አየር ላይ ያለ ብክለት ነው በቢጫው በሬ አገር
በሐመር ምድር አስቀያሚው ግዙፍ አካሉን አኮብኩቦ ሙሉ በሙሉ
አላሳረፈም
ስምንት ሐመሮች ከስኬ ወንዝ ካለው የጎሚ ዛፍ ስር ያወጋሉ፤መሳርያቸውን
ጉያቸው እንደሸጎጡ ጠጋ ጠጋ ብለው ሃሳብ ይለዋወጣሉ ከብቶቻቸው
እንደእነሱ ሌላው ዛፍ ጥላ ስር ተጠጋግተው አንዱ የሌላውን ትንፋሽ እያዳመጠ ያመነዥካሉ፤ አዕዋፍ ደግሞ በተንተን ተመልሰው ሰብሰብ እያሉ: ዛፎች ላይ
እያረፉ አንዳንዴም እየበረሩ ያዜማሉ፤ ንፋሱ ያፏጭላቸዋል:
ቅጠሎች ይደንሳሉ፥ እየተንሾካሾኩ ያደንቃሉ… ንቦች ይራወጣሉ
ከአበባ አበባ: ከዛፍ ዛፍ ባዶ እጃቸውን ወደ ቀፎአቸው ላለመመለስ
እየተራወጡ ይቀስማሉ ሌሎች ውኃ ይቀዳሉ
"ሚሶ!" አለ አንዱ ሐመር ከተቀመጡት መካከል የጥርሱን.መፋቂያ ከአፉ አውጥቶ: ከንፈሩን በቀኝ እጁ ግራና ቀኝ በማፅዳት
"ሚሶ!" አሉት የአደን ጓደኞቹ ዐይኑን እያዟዟረ ከብቶቹን
አሸዋውን: ዛፎችን አዕዋፍንና ሰማዩን. አያቸው
".ጓደኛ መሬት ነው ገመና ይሸፍናል…" ብሎ ንግግሩን
ሳይጨርስው ተወው" ሐመር ላይ ምግብ አቅርቦ ማጉረስ
የሚያስፈልገው ለህፃን ብቻ ነው
"ሚሶ!" አለ ቀጣዩ
"ሚሶ! አሉ ሌሎች ጓደኞቹ
ለአደን ስንሄድ የምንተኛበት ዛፍ ሥር የጋራችን ነው
አድነን ግዳይ የጣልነው ሥጋም ተካፍለን ነው የምንበላው፤ ካለ
ጓደኛው እገዛ ጀግና የለም ጓደኛ በጠላት ጥይት ሲወድቅ እስትንፋሱ ሳትወጣ ፈገግ ብሎ አይቶ, አደራውን ሰጥቶ ለዘላለሙ
የሚተኛው ለጓደኛው ነው፥ ጓደኛ ሁሉንም ነው…" ብሎ ንግግሩን አቆመ
"ሚሶ!"
"ሚሶ!"
ጓደኛ አብሮ ይጫወታል፤
አብሮ ይተኛል አብሮም
ይበላል… አብሮም ይሞታል ጓደኛ ታልመረቀ: ጓደኛ ካልሰጠ ሆድ ቢበላም ባዶ ነው፤ ጋብቻ ማጣፈጫ አይኖረውም ጓደኛ ወተት ነው በትኩስነቱ የሚጠጣ ሲረጋ የሚጠጣ ሲናጥ ቅቤ የሚወጣው" ብሎ
ተናጋሪው አካባቢውን እያዬ ፀጥ አለ
ሁሉም ስለ ጓደኞቻቸው ስለጓደኝነት አሰቡ በልቦናቸው የጓደኝነትን ክብር: ኃይል… አለሙት ጓደኝነት የእርዝማኔው ችካል እጅግ የተራራቀ ነው ከልጅነት እስከ ሞት
ከማጣት እስከ ማግኘት
ከአለመሆን እስከ መሆን ከሰሜን እስከ ደቡብ ጫፍ: ከላም ቀንድ እስከ ጅናዋ ጭራ…
"ሚሶ!" አለ ከመካከላቸው አሸዋውን በእጁ ዘግኖ እየበተነ
"ሚሶ!" አሉት የአደን ጓደኞቹ
"ደልቲ ነጯን ሐመር ሊያገባ ነው" የሶስተኛ ሚስቱን ጥሎሽ ገና ሳይጨርስ ለዚህችኛዋም ጥሎሽ ጀምር ብለው ሽማግሌዎች
ወስነውበታል ጓደኛችን ሃዘን ገብቶታል" አለ የመጀመሪያ ሚስቱን ካገባ ሰባት ወራት የሞላው
"ሚሶ!" አለ ሌላው መሣሪያውን ጭኑ ላይ አጋድሞ ከወገቡ
ቀና ብሎ እየተቀመጠ
"ሚሶ! አሉት ጓደኞቹ
"ደልቲ እኛ ቁጭ ብለን ብቻውን አያስብም!" ብሎ ዝም አለ ሲቃ በተሞላበት የልብ ጓደኝነት ስሜት ይህኛው ደግሞ የአጫት ገና የአምስት ዓመት ልጅ ስለሆነች አድጋ: ለአካለ መጠን ደርሳ
እስኪያገባት ከወላጆቹ ጋር የሚኖር ነው በእድሜው የነ ደልቲ ጓደኛ ቢሆንም
ከመካከላቸው አንዱ:
"እኔ አንድ በሬና ጥጃ እሰጣለሁ "
"..እኔ አንዲት ላም" እሰጣለሁ
"እኔ አንድ ወይፈን"
"እኔ ሶስት ቅል ማር" ሁሉም የሚችል የሚችለውን ተናገረ ሶስት በሬ አምስት ወይፈን አራት ላምና ሶስት ጥጃ ሆነ ይህ ደግሞ የጥሎሹን ሶስት አራተኛ ይሸፍናል።
ጓደኛሞች ዝም ተባብለው ከራሳቸው ጋር ሲነጋገሩ አንዱ
"ሚሶ" አለ
"ሚሶ!"
በፍጡም ከብቶቹ ከነገ ጀምሮ ለአጎቱ ይሰጡ
መስጠታችንን እንዳይሰማ ልጃገረዷና ቤተሰቦችዋም እንዳይሰሙ
"… እህ ወንድሜ ምን ነካህ! እኔ ተኩሼ ብጨረፍና ጓደኛዬ ደግሞ ተኩሶ ቢጥል የጨረፈው ገዳይ ሲሆን የጣለው ረዳት እንጂ
ገዳይ ነኝ ብሎ ያውቃል! ከጓደኛው እኩል እንጂ ጓደኛውን የመብለጥ ምኞት ያለው ሐመር ከሽልነት አልፎ ሊፈጠር አይችልም ጓደኛ ሚስት ሲያጭ አዲስ ህይወት ሊጀምር ሲል ጓደኛ ጓደኛውን ይረዳል እንጂ ይህን አደረግሁ ይላል ለባልንጀር! እንባው
ተናነቀውና ሃሣቡን ተወው"
ለራሴ እንዲህ አደረግሁ ማለት ይሻላል ለጓደኛዬ እንዲህ አደረገሁ ከሚባል ጓደኛ እንደ እናት በውድቅት ጨለማ በተኛበት
የሚዳስስ የመልካም ጊዜ ተጋሪ: የመከራ ጊዜ አጋዥ ነው እህ! ለጓደኛ እንዴት አፍ ተሞልቶ እንዲህ አደረግሁ ይባላል!"
ተውት አሁን የደልቲን በዚህ ጨረስን እየተከታተልን
ደግሞ የሚያስፈልገው ታለ ገመናው ሳይታወቅ እሱም ሳይሳቀቅ ከላይ ከላይ እናነሳለታለን መልካም ሥራ የአደራ እቃ ይመስል
የሚመለስ አይደል ውርስ ነው መልካም ያገኘ መልካም ነገሩን
በተራው ለሚያስፈልገው ያስተላልፋል እንጂ ለሰጠው ለመመለስ
ፍለጋ አይገባም መልካም የሰራለትንስ የት አውቆት ግና አደራው ከህሊናው አይጠፋም ስለዚህ ለሌላው ማስተላለፉን አይረሳም ልቦናው አለ! ውለታውን መልካም ሥራ ለጓደኞቹ በመስራት
ይመልሳል
"በሉ በቃ አሁን ጨዋታ አምጡ?"
ጨዋታማ ሞልቶ! ያን አውሬ እንዲገሉ ሽማግሌዎች
hመረጡት መካከል ከእኛ ውስጥ አለ?"
"አለ እንጂ አንተ ራስህ እኔ " ተሳሳቁ
"ኋላ ለኮፍ አድርጋችሁ ሴቱን እንዳታስጨርሱት!"
"ብልቱ እማይታወቅ አውሬ ወርች የለው ግንባር ምኑን
ነው ቀድመን የምንመታው?"
"ሆድ እቃውን ነው እንጂ ቀጥሎ ያ ማታ ማታ ብርሃን ፏ የሚያደርገውን ዐይኑን ማጥፋት"
"ምድረ ወንድ ሃሣብ በሃሣብ ሆኗል አሁንማ ሲሰማ ስንቱን እየወጉ ይገላሉ አሉ ኮ! ጎይቲ ስትናገር አውሬው ተሰው ጋር እንደምስጥ ሲርመሰመስ ነው አሉ ነግቶ የሚመሸው "
"ተዋት እሷን ጓዴ ይህች ቀላማጅ ሲያቀብጣት ተሐመር ወጥታ ብልቷን ውሃ በማስነካቷ ይኸው በሌላ ሴት ተለውጣ ፈት
ሆና ቤት ልትውል ነው ከእንግዲህ ካለ እድሜዋ ዐይኗ በእንባ ጠፍቶ ጧሪና መሪ የሌላት ትሆናለች "
"ያችን የመሰለች ቆንጆ ሳትተካ መቅረቷ ያሳዝናል!"
"የአባት ደንብ ሻረቻ ብለው ተክዘው ሌላ ጨዋታ ደግሞ ቀየሩ
💫ይቀጥላል💫
አንድነታቸውን
ያጠብቁበታል
ፍቅራቸውን ያመነዥኩበታል
ከስኬና ሐመር የሚለያዩት በዝናብ ወቅት ከየካቲት እስከ ግንቦት ባለው ጊዜ ብቻ ነው" በዚያ ወቅት አንዱ ሌላውን አይቀርብም ተራርቆ የብቸኝነት
ጣዕሙን ያጣጥማል መለያየት የሚፈጥረውን ናፍቆት ያልማል…
በዝናብ ወቅትከስኬ አትድረሱብኝ
ይላል ፀባዩ ይከፋል:
ይደነፋል፥ የውሃ ኃይሉን እያንዶለዶለ፥ ዛፉን እየገነደሰ: ብቸኝነቱን
የሚዳፈሩትን ሰዎችና ከብቶች እየጠለፈ ይበላል"
በበጋ ወቅት ግን ገራም ነው ዝምተኛ የተመቸ... ይህ ተቀያያሪ ባህሪው ሐመሮችን ይማርካቸዋል ሁሌ ገራም የለም ሁሌም ደንፊ አይኖርም… ሁሉም መቀያየር አለበት
የተፈጥሮም: የሰውም ባህሪ! ይህ ለውጥ የመኖር ቅመም ነው ማህበራዊ ህይወት የሚጣፍጥበት:
ምሥጢሩ የለውጣቸው ፍሰት ነው"
በበጋ ገራሙ ከሰኬ ወንዝ ማረፊያ ነው ከብቶች ጭሮሽ ውሃውን ጠጥተው ይፈነጩበታል፥ይሳረሩበታል ያርፉበታል ይታከኩበታል ዝንጀሮና ጦጣዎች ከዛፍ ዛፍ እየዘለሉ ሲወናጨፉ፥
ቅጠልና ፍሬያቸውን
ሲበላሉ ቆይተው
አሸዋውን ጭረው፥
ውሃ አፍልቀው እየጠጡ
ይዝናኑበታል ለውጥ ነው ለነሱ ለዛፍ ዓለም ፍጡራን ለአሸዋ ላይ መዝናናት በሐመር አሸዋ ጭሮ ውሃ ማፍለቅ የሰው ልጅ ብቻ
ጥበብ አይደለም አውሬዎችና አዕዋፋትም ያን መላ ያውቁታል
ለመኖር ሁሉም የሚያስፈልገውን ማግኘት አይሳነውም ያውም
ሳያዛባ ሳያበላሽ: ሳያዝረከርክ ይጠቀማል ውህደቱ አለ መተሳሰቡ አለ አንዱ ሌላውን በስግብግብነት በግፍ እየቆፈረ ሌላውን
አያደማም ለመኖር ብቻ ይደጋገፋሉ የችግር ምንጩ ሆዳምነት ነው ያ ደግሞ ገና አየር ላይ ያለ ብክለት ነው በቢጫው በሬ አገር
በሐመር ምድር አስቀያሚው ግዙፍ አካሉን አኮብኩቦ ሙሉ በሙሉ
አላሳረፈም
ስምንት ሐመሮች ከስኬ ወንዝ ካለው የጎሚ ዛፍ ስር ያወጋሉ፤መሳርያቸውን
ጉያቸው እንደሸጎጡ ጠጋ ጠጋ ብለው ሃሳብ ይለዋወጣሉ ከብቶቻቸው
እንደእነሱ ሌላው ዛፍ ጥላ ስር ተጠጋግተው አንዱ የሌላውን ትንፋሽ እያዳመጠ ያመነዥካሉ፤ አዕዋፍ ደግሞ በተንተን ተመልሰው ሰብሰብ እያሉ: ዛፎች ላይ
እያረፉ አንዳንዴም እየበረሩ ያዜማሉ፤ ንፋሱ ያፏጭላቸዋል:
ቅጠሎች ይደንሳሉ፥ እየተንሾካሾኩ ያደንቃሉ… ንቦች ይራወጣሉ
ከአበባ አበባ: ከዛፍ ዛፍ ባዶ እጃቸውን ወደ ቀፎአቸው ላለመመለስ
እየተራወጡ ይቀስማሉ ሌሎች ውኃ ይቀዳሉ
"ሚሶ!" አለ አንዱ ሐመር ከተቀመጡት መካከል የጥርሱን.መፋቂያ ከአፉ አውጥቶ: ከንፈሩን በቀኝ እጁ ግራና ቀኝ በማፅዳት
"ሚሶ!" አሉት የአደን ጓደኞቹ ዐይኑን እያዟዟረ ከብቶቹን
አሸዋውን: ዛፎችን አዕዋፍንና ሰማዩን. አያቸው
".ጓደኛ መሬት ነው ገመና ይሸፍናል…" ብሎ ንግግሩን
ሳይጨርስው ተወው" ሐመር ላይ ምግብ አቅርቦ ማጉረስ
የሚያስፈልገው ለህፃን ብቻ ነው
"ሚሶ!" አለ ቀጣዩ
"ሚሶ! አሉ ሌሎች ጓደኞቹ
ለአደን ስንሄድ የምንተኛበት ዛፍ ሥር የጋራችን ነው
አድነን ግዳይ የጣልነው ሥጋም ተካፍለን ነው የምንበላው፤ ካለ
ጓደኛው እገዛ ጀግና የለም ጓደኛ በጠላት ጥይት ሲወድቅ እስትንፋሱ ሳትወጣ ፈገግ ብሎ አይቶ, አደራውን ሰጥቶ ለዘላለሙ
የሚተኛው ለጓደኛው ነው፥ ጓደኛ ሁሉንም ነው…" ብሎ ንግግሩን አቆመ
"ሚሶ!"
"ሚሶ!"
ጓደኛ አብሮ ይጫወታል፤
አብሮ ይተኛል አብሮም
ይበላል… አብሮም ይሞታል ጓደኛ ታልመረቀ: ጓደኛ ካልሰጠ ሆድ ቢበላም ባዶ ነው፤ ጋብቻ ማጣፈጫ አይኖረውም ጓደኛ ወተት ነው በትኩስነቱ የሚጠጣ ሲረጋ የሚጠጣ ሲናጥ ቅቤ የሚወጣው" ብሎ
ተናጋሪው አካባቢውን እያዬ ፀጥ አለ
ሁሉም ስለ ጓደኞቻቸው ስለጓደኝነት አሰቡ በልቦናቸው የጓደኝነትን ክብር: ኃይል… አለሙት ጓደኝነት የእርዝማኔው ችካል እጅግ የተራራቀ ነው ከልጅነት እስከ ሞት
ከማጣት እስከ ማግኘት
ከአለመሆን እስከ መሆን ከሰሜን እስከ ደቡብ ጫፍ: ከላም ቀንድ እስከ ጅናዋ ጭራ…
"ሚሶ!" አለ ከመካከላቸው አሸዋውን በእጁ ዘግኖ እየበተነ
"ሚሶ!" አሉት የአደን ጓደኞቹ
"ደልቲ ነጯን ሐመር ሊያገባ ነው" የሶስተኛ ሚስቱን ጥሎሽ ገና ሳይጨርስ ለዚህችኛዋም ጥሎሽ ጀምር ብለው ሽማግሌዎች
ወስነውበታል ጓደኛችን ሃዘን ገብቶታል" አለ የመጀመሪያ ሚስቱን ካገባ ሰባት ወራት የሞላው
"ሚሶ!" አለ ሌላው መሣሪያውን ጭኑ ላይ አጋድሞ ከወገቡ
ቀና ብሎ እየተቀመጠ
"ሚሶ! አሉት ጓደኞቹ
"ደልቲ እኛ ቁጭ ብለን ብቻውን አያስብም!" ብሎ ዝም አለ ሲቃ በተሞላበት የልብ ጓደኝነት ስሜት ይህኛው ደግሞ የአጫት ገና የአምስት ዓመት ልጅ ስለሆነች አድጋ: ለአካለ መጠን ደርሳ
እስኪያገባት ከወላጆቹ ጋር የሚኖር ነው በእድሜው የነ ደልቲ ጓደኛ ቢሆንም
ከመካከላቸው አንዱ:
"እኔ አንድ በሬና ጥጃ እሰጣለሁ "
"..እኔ አንዲት ላም" እሰጣለሁ
"እኔ አንድ ወይፈን"
"እኔ ሶስት ቅል ማር" ሁሉም የሚችል የሚችለውን ተናገረ ሶስት በሬ አምስት ወይፈን አራት ላምና ሶስት ጥጃ ሆነ ይህ ደግሞ የጥሎሹን ሶስት አራተኛ ይሸፍናል።
ጓደኛሞች ዝም ተባብለው ከራሳቸው ጋር ሲነጋገሩ አንዱ
"ሚሶ" አለ
"ሚሶ!"
በፍጡም ከብቶቹ ከነገ ጀምሮ ለአጎቱ ይሰጡ
መስጠታችንን እንዳይሰማ ልጃገረዷና ቤተሰቦችዋም እንዳይሰሙ
"… እህ ወንድሜ ምን ነካህ! እኔ ተኩሼ ብጨረፍና ጓደኛዬ ደግሞ ተኩሶ ቢጥል የጨረፈው ገዳይ ሲሆን የጣለው ረዳት እንጂ
ገዳይ ነኝ ብሎ ያውቃል! ከጓደኛው እኩል እንጂ ጓደኛውን የመብለጥ ምኞት ያለው ሐመር ከሽልነት አልፎ ሊፈጠር አይችልም ጓደኛ ሚስት ሲያጭ አዲስ ህይወት ሊጀምር ሲል ጓደኛ ጓደኛውን ይረዳል እንጂ ይህን አደረግሁ ይላል ለባልንጀር! እንባው
ተናነቀውና ሃሣቡን ተወው"
ለራሴ እንዲህ አደረግሁ ማለት ይሻላል ለጓደኛዬ እንዲህ አደረገሁ ከሚባል ጓደኛ እንደ እናት በውድቅት ጨለማ በተኛበት
የሚዳስስ የመልካም ጊዜ ተጋሪ: የመከራ ጊዜ አጋዥ ነው እህ! ለጓደኛ እንዴት አፍ ተሞልቶ እንዲህ አደረግሁ ይባላል!"
ተውት አሁን የደልቲን በዚህ ጨረስን እየተከታተልን
ደግሞ የሚያስፈልገው ታለ ገመናው ሳይታወቅ እሱም ሳይሳቀቅ ከላይ ከላይ እናነሳለታለን መልካም ሥራ የአደራ እቃ ይመስል
የሚመለስ አይደል ውርስ ነው መልካም ያገኘ መልካም ነገሩን
በተራው ለሚያስፈልገው ያስተላልፋል እንጂ ለሰጠው ለመመለስ
ፍለጋ አይገባም መልካም የሰራለትንስ የት አውቆት ግና አደራው ከህሊናው አይጠፋም ስለዚህ ለሌላው ማስተላለፉን አይረሳም ልቦናው አለ! ውለታውን መልካም ሥራ ለጓደኞቹ በመስራት
ይመልሳል
"በሉ በቃ አሁን ጨዋታ አምጡ?"
ጨዋታማ ሞልቶ! ያን አውሬ እንዲገሉ ሽማግሌዎች
hመረጡት መካከል ከእኛ ውስጥ አለ?"
"አለ እንጂ አንተ ራስህ እኔ " ተሳሳቁ
"ኋላ ለኮፍ አድርጋችሁ ሴቱን እንዳታስጨርሱት!"
"ብልቱ እማይታወቅ አውሬ ወርች የለው ግንባር ምኑን
ነው ቀድመን የምንመታው?"
"ሆድ እቃውን ነው እንጂ ቀጥሎ ያ ማታ ማታ ብርሃን ፏ የሚያደርገውን ዐይኑን ማጥፋት"
"ምድረ ወንድ ሃሣብ በሃሣብ ሆኗል አሁንማ ሲሰማ ስንቱን እየወጉ ይገላሉ አሉ ኮ! ጎይቲ ስትናገር አውሬው ተሰው ጋር እንደምስጥ ሲርመሰመስ ነው አሉ ነግቶ የሚመሸው "
"ተዋት እሷን ጓዴ ይህች ቀላማጅ ሲያቀብጣት ተሐመር ወጥታ ብልቷን ውሃ በማስነካቷ ይኸው በሌላ ሴት ተለውጣ ፈት
ሆና ቤት ልትውል ነው ከእንግዲህ ካለ እድሜዋ ዐይኗ በእንባ ጠፍቶ ጧሪና መሪ የሌላት ትሆናለች "
"ያችን የመሰለች ቆንጆ ሳትተካ መቅረቷ ያሳዝናል!"
"የአባት ደንብ ሻረቻ ብለው ተክዘው ሌላ ጨዋታ ደግሞ ቀየሩ
💫ይቀጥላል💫
👍43❤1👎1