የተሰባበሩ ነፍሶች
ምዕራፍ-19
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
///
‹‹ስጋዬ ነው ነፍሴን በውስጡ አቅፎ የሚዞረው ወይስ ነፍሴ ነች ስጋዬን አዝላ ምትዞረው…?ነፍሴ ባትኖር ስጋዬ እራሱን መሸከም ይችላል?፡፡አይ በመሬት ስበት በማይክሮ ሰከንድ ውስጥ ተሸንፎ ዝልፍልፍ በሎ ከመሬት እንደሚዘረር ጥርጣሬ የለኝም፡፡ አሁን እኔ 56 ኪሎ ነኝ ሰላሳ ኪሎ የሚመዝን እቃ ትከሻዬ ላይ ቢጭኑ አጎብድጄ ልወድቅ እደርሳለሁ፡፡ግን ደግሞ አስቡት እግሬ ከቁርጭምጭሚቴ በታች ስንት ኪሎ ይሆናል? ሰባት ኪሎ ይሆናል ብዬ ባስብ ከላይ ያለውን 50 ኪሎ ሲያረፍበት እንዴት ቅንጥስ ብሎ አልወደቀም…?እንዴት ከበላይ ያለውን ቅጥልጥል ስጋ መሸከም ብቻ ሳይሆን ያለምንም ጫናና መዳከም ይዞ ያለማቋረጥ በኪሎ ሜትሮች ርዝመት ወደተራራው ጫፍ ይዞት ወጥቶ መልሶ ወደሸለቆው ይዞት የሚወርደው?
ለካ በጣም የሚፈልጉት ነገርም ቢሆን በተገቢው ጊዜ ቦታና ሁኔታ በእጅ ካልገባ ደስታው ሙሉ አይሆንም።ይሄን ልጅ ትፈልገዋለች።በጣም ትፈልገው ነበር።ጋብቻን 70 ፐርሰንት ትፈልግ የነበረው እንደቢጤዎቹ ዘመናዊ ሴቶች ለፍቅር ሳይሆን ለልጆች ነበር፡፡ጋብቻም ብቻ ሳይሆን ሀብታም መሆን የምፈልገውና ለዛም ቀንና ሌት ስትባክን ኖራ ያሳካችው ሳትሳቀቅ እስከቻለችው በቂ ልጅ መውለድ እንድትችል ነው።ከፕሮፌሰሩም ጋር ከጋብቻ በፊት ተደጋጋሚ ወሲብ የፈፀመችው ስሜቷን መቆጣጠር አቅቶቷት ወይም እሱን አቅሏን እስክትስት ስለምታፈቅረው ሳይሆን በምትወልዳቸው የልጆች ቁጥር ላይ በጊዜ ካልጀመረች ችግር ያመጣብኛል ብላ ስለሰጋች ነበር።ይሄ ችግር ከመከሰቱ በፊት አረገዝኩ አላረገዝኩ ብላ ብዙ ጊዜ ቼክ ታደርግ ነበር..በዛም ለብዙ ቀናት ተሳቃለች ...ብዙ ቀንም አልቅሳለች ..ተጠራጥራም የመሀንነት ምርመራ ሁሉ አድርጋ ነበር ። አሁን ይህ ችግር ከተፈጠረ በኃላ ግን ስለእንደዚህ አይነት ነገር ማሰብ ቅንጦት ከመሆኑም በላይ ጊዜ ማባከን ስለሆነ አድርጋውም አስባውም አታውቅም፡፡ግን ማርገዞን አሁን ሰማች?
‹‹ ሊያጠፋኝ ከሚያሳድደኝ ሰው እና ልገድለው ቃታውን ብቻ መሳብ ከሚቀረኝ ሰው ልጅ አርግዤያለሁ ።ይሄ ፅንስ የወላጆቹን ስራ እያየ ምን እያለ ይሆን።?››ስትል እራሷን ጠየቀች፡፡
ይህንን እያሰበች ያለችው ከሆስፒታል ወደቤት እየሄደች መንገድ ላይ ሆና ነው፡፡አሁን በዚህ ወቅት ከአደጋ መጠበቅና ከሞት የመትራፍ ፍላጎት አይደልም ያላት..እንደው በሆነ ተአምር ብን ብሎ የመጥፋት…ቢቻል በአስማት ቢሆንም የመሰወር …ወይ ደግማ አቧራ ሆኖ በመላው ምድር የመበትን ፍላጎት ነው ያላት፡፡.ልጅ በጣም ትፈልጋለች፡፡መውለድም ለረጅም ጊዜ ስታልመው የቆየችው ነገር ነው፡፡ሌላው ይቅር ከፕሮፈሰሩ ልጅ እንዲኖራት ስለት እስከመሳል ሁሉ ደርሳ ነበር…..ግን በዛ በምትለምንና በምትሳልበት ጊዜ ሳትፀንስ ለምን አሁን? ››ያ ነው እንቆቅልሽ የሆነባት፡፡፡
እቤት ደርሰው ስለነበረ አብዬት የመኪናውን ጡሩንባ ተጫነው.. ብዙም አላስጠበቋቸውም ..የውጪን በራፍ ከፈቱላቸው፡፡ገብቶ አቆመና …ተሎ ብሎ ከገቢና በመውረድ የእሷን በራፍ ከፈተላት፡፡እንዳለ የቤቱ ሰው እሷን ለመቀበል በረንዳውን ሞልተውታል፡፡የሰብለ ልጅ በእድሉ ድክ ድክ እያለ ከበረንዳ ሮጠና ተጠመጠመባት….ጎንበስ ብላ ጉንጮቹን እያገላበጠች ሳመችው….ሌሎቹም ከበረናዳው እየወረድ በደስታ ከበቧት…በመጠኑም ቢሆን የጨፈገጋት ስሜት እየበረደ ሲሄድ ተሰማት….የእሷ መጥፋት ይሄን ያህል ያስጨንቃቸዋል መፈታቶ ደግሞ ያስደስታቸዋል ብላ ግምት አልነበራም…እሷን ከፊት አስቀድመው ተከትለዋት ሳሎን ስትገባ ማመን አልቻለችም…በቃ አግብታ ወላጆቾ ቤት መልስ የተጠራች ነው የመሰላት..ሳሎኑ በተለያ ድሚ መብራቶችና ዶኮሬሽኖች ደምቆል፡፡ጠረጳዛው በምግብና በመጠጦች ተሞልቶል….ፊት ለፊት ግድግዳ ላይ በትልቁ
ደ/ር በሰላም ወደቤትሽ ስለተመለሽ ደስ ብሎናል፡፡
እንወድሻለን፡፡ይላል…፡
ቆማ አነበበችና
‹‹በእውነት በጣም አመስጋናሁ… እኔም በጣም ነው የምወዳችሁ…››ሳግ ተናነቃት..ድሮም በቋፍ ነች ..ስቅስቅ ብላ አለቀሰች..በድሉና የእሷ ሰራተኛ ተከተለዋት በለቅሶ አገዞት...አብዬት አንገቱን አቀረቀረ..ሌሎቹ ትከሻዋን መታ መታ እያደረጉ ያፅናኗት ጀመሩ…ወደ መቀመጫዋ ይዘዋት ሄድና የእራት ፕሮግራሙ ተከናወነ ፣ከአብዬት ከካሳና ከዶክተሯ በስተቀር ሎሎቹ በደስታ ወደመጠጡ ተሸጋገሩ…
. ዶክተር ‹‹በጣም ስለደከማኝ ባርፍ ቅር ይላችኋል?››ስትል ሁሉንም በትህትና ፍቃድ ጠየቀች፡፡
‹ችግር የለም..አሁን ነፃ ነሽ ነገም ተነገ ወዲያም አብረን ነን.. ተነሽ ተኚ…››ፈቀዱላት፡፡
በዚህ ጊዜ ከሳ ለንቦጩን እንደጣለ ወደመኝታው ቀድሞ ተንቀሳቀ..ሆስፒታል ዝም ያለ እስከአሁን አንድ ነጠላ ቃል እንኳን አልተናገረም.እንደዛ በመሆኑ አብዬት አስደስቶታል ፡እራት ፕሮግራሙ ላይ የሆነ ነገር ዘባርቆ የልጆቹን ስሜት ልክ እንደነሱ ያደፈራርሰው ይሆን? በሚል ስጋት ሲሳቀቅ ነበር ያመሸው….ዶክተሯ ከኃላ ተከተለችው..፡፡
አብዬትም ‹‹እመጣለሁ ተጫወቱ ››አለና ዶ/ሯን ከኃላ ተከተላት፡፡መኝታ ክፍላቸው ከሚገኝበት አንደኛ ፎቅ ላይ እንደደረሱ ቆማ ጠበቀችውና‹‹አቢ አንድ ነገር ፈልጋለሁ ››አለችው፡፡
‹‹ምንድነው ?ጠይቂኝ ምን ላድርግልሽ?››ተንሰፈሰፈ
‹‹ላናጋረው ፈልጋለሁ››
‹‹ማንን..?ማለት መቼ?››
‹‹አሁን››
‹‹እርግጠኛ ነሽ?››
‹‹አዎ››
ዝም ብሏት ቀድሟት ተራመደ… ከኃላው ተከተለችው…መጫረሻ ከሚገኙት ክፍሎች መካከል አንድን ከፈተና ‹‹አብሬሽ እንድገባ ትፈልጊያለሽ?››ሲል ጠየቃት
‹‹አይ ግድ የለም ብቻዬን ብሆን ይሻለኛል፡፡››
‹‹በቃ እዚሁ ኮሪደር ላይ ነው ያለሁት ..ስትፈልጊኝ ጥሪኝ› አላትና የበራፉን መግቢያ ለቀቀላት፤ አልፋ ወደውስጥ ገባች፡፡
ፌት ለፊቷ የምታየው ሰው እሱ መሆኑን ማመን አልቻለችም…ከግድግዳ ጋር ተበይዶ በተያያዘ ግዙፍ ብረት ጋር እጆቹ በሰንሰለት ወዲህና ወዲያ ተሰትረው ተንጠልለዋል፡፡ እግሮቹ ከተቀመጠበት ወንበር ጋር በተመሳሳይ ሰለንሰለት ተጠፍንጎ ስለታሰረ መንቀሳቀስ አይችልም፡፡ፊቱ በቦቅስና በጥፊዎች ብዛት ቆሳስሎና ተቦዳድሶ ሌላ መልክ ሰጥቶታል፡፡እላዬ ላይ የለበሰው ነጭ ሸሚዝ በደም ከመጨማለቁም በላይ ተቦተራርፎ ሲታይ ይቀፋል፡፡እሱ አንገቱን ድፍት አድርጎ ያንጎላጅጃል…፡.
ክፍል ውስጥ ያገኘችውን ባዶ ወንበር ወደእሱ አስጠጋችና በአንድ ሜትር እርቀት ላይ አስቀምጣ ተቀመጠችበት፡፡
‹እሺ….ፕሮፌሰር!!››
ድምፆን ሲሰማ ከገባበት ሰመመን እንደመበርገግ ብሎ ነቃአለና አይኖቹን ከፈተ….
‹‹አለሽ?››በሰለለና በደከመ ድምፅ ጠየቀት፡፡
ፐሮፌሰሩ ዶ/ራን እንዳያት ተገርሞልም ተደስቷልም፡እዚህ ቤት ታግቶ ከመጣበት ደቂቃ ጀምሮ እሷን ከአሁን አሁን ትመጣለች ብሎ ሲጠብቅ ነበር…እሱ ሊገድላት ወስኖ እያሳደዳት የነበረ ቢሆንም በሌላ ሰው ተገደለች ሚለውን ዜና ለመስማት ፈፅሞ ዝግጁ አልነበረም.ደግሞ ነገሮች እንዲህ ዝብርቅርቅ ብለው እሱም በገዳዬች እጅ ከገባ በኃላ የእሷ መገደል ለእሱ ምንም የሚያስገኝለት ፋይዳ እንደሌለ ገብቶታል፡፡ቢሆንም የእሷ የመታገት ዜና ውሎ ሲያድር ተስፋ ቆርጦ ነበር.ገድለው የሆነ ጥሻ ውስጥ እንደቀበሯት እርግጠኛ መሆን ጀምሮ ነበር.፡፡
ምዕራፍ-19
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
///
‹‹ስጋዬ ነው ነፍሴን በውስጡ አቅፎ የሚዞረው ወይስ ነፍሴ ነች ስጋዬን አዝላ ምትዞረው…?ነፍሴ ባትኖር ስጋዬ እራሱን መሸከም ይችላል?፡፡አይ በመሬት ስበት በማይክሮ ሰከንድ ውስጥ ተሸንፎ ዝልፍልፍ በሎ ከመሬት እንደሚዘረር ጥርጣሬ የለኝም፡፡ አሁን እኔ 56 ኪሎ ነኝ ሰላሳ ኪሎ የሚመዝን እቃ ትከሻዬ ላይ ቢጭኑ አጎብድጄ ልወድቅ እደርሳለሁ፡፡ግን ደግሞ አስቡት እግሬ ከቁርጭምጭሚቴ በታች ስንት ኪሎ ይሆናል? ሰባት ኪሎ ይሆናል ብዬ ባስብ ከላይ ያለውን 50 ኪሎ ሲያረፍበት እንዴት ቅንጥስ ብሎ አልወደቀም…?እንዴት ከበላይ ያለውን ቅጥልጥል ስጋ መሸከም ብቻ ሳይሆን ያለምንም ጫናና መዳከም ይዞ ያለማቋረጥ በኪሎ ሜትሮች ርዝመት ወደተራራው ጫፍ ይዞት ወጥቶ መልሶ ወደሸለቆው ይዞት የሚወርደው?
ለካ በጣም የሚፈልጉት ነገርም ቢሆን በተገቢው ጊዜ ቦታና ሁኔታ በእጅ ካልገባ ደስታው ሙሉ አይሆንም።ይሄን ልጅ ትፈልገዋለች።በጣም ትፈልገው ነበር።ጋብቻን 70 ፐርሰንት ትፈልግ የነበረው እንደቢጤዎቹ ዘመናዊ ሴቶች ለፍቅር ሳይሆን ለልጆች ነበር፡፡ጋብቻም ብቻ ሳይሆን ሀብታም መሆን የምፈልገውና ለዛም ቀንና ሌት ስትባክን ኖራ ያሳካችው ሳትሳቀቅ እስከቻለችው በቂ ልጅ መውለድ እንድትችል ነው።ከፕሮፌሰሩም ጋር ከጋብቻ በፊት ተደጋጋሚ ወሲብ የፈፀመችው ስሜቷን መቆጣጠር አቅቶቷት ወይም እሱን አቅሏን እስክትስት ስለምታፈቅረው ሳይሆን በምትወልዳቸው የልጆች ቁጥር ላይ በጊዜ ካልጀመረች ችግር ያመጣብኛል ብላ ስለሰጋች ነበር።ይሄ ችግር ከመከሰቱ በፊት አረገዝኩ አላረገዝኩ ብላ ብዙ ጊዜ ቼክ ታደርግ ነበር..በዛም ለብዙ ቀናት ተሳቃለች ...ብዙ ቀንም አልቅሳለች ..ተጠራጥራም የመሀንነት ምርመራ ሁሉ አድርጋ ነበር ። አሁን ይህ ችግር ከተፈጠረ በኃላ ግን ስለእንደዚህ አይነት ነገር ማሰብ ቅንጦት ከመሆኑም በላይ ጊዜ ማባከን ስለሆነ አድርጋውም አስባውም አታውቅም፡፡ግን ማርገዞን አሁን ሰማች?
‹‹ ሊያጠፋኝ ከሚያሳድደኝ ሰው እና ልገድለው ቃታውን ብቻ መሳብ ከሚቀረኝ ሰው ልጅ አርግዤያለሁ ።ይሄ ፅንስ የወላጆቹን ስራ እያየ ምን እያለ ይሆን።?››ስትል እራሷን ጠየቀች፡፡
ይህንን እያሰበች ያለችው ከሆስፒታል ወደቤት እየሄደች መንገድ ላይ ሆና ነው፡፡አሁን በዚህ ወቅት ከአደጋ መጠበቅና ከሞት የመትራፍ ፍላጎት አይደልም ያላት..እንደው በሆነ ተአምር ብን ብሎ የመጥፋት…ቢቻል በአስማት ቢሆንም የመሰወር …ወይ ደግማ አቧራ ሆኖ በመላው ምድር የመበትን ፍላጎት ነው ያላት፡፡.ልጅ በጣም ትፈልጋለች፡፡መውለድም ለረጅም ጊዜ ስታልመው የቆየችው ነገር ነው፡፡ሌላው ይቅር ከፕሮፈሰሩ ልጅ እንዲኖራት ስለት እስከመሳል ሁሉ ደርሳ ነበር…..ግን በዛ በምትለምንና በምትሳልበት ጊዜ ሳትፀንስ ለምን አሁን? ››ያ ነው እንቆቅልሽ የሆነባት፡፡፡
እቤት ደርሰው ስለነበረ አብዬት የመኪናውን ጡሩንባ ተጫነው.. ብዙም አላስጠበቋቸውም ..የውጪን በራፍ ከፈቱላቸው፡፡ገብቶ አቆመና …ተሎ ብሎ ከገቢና በመውረድ የእሷን በራፍ ከፈተላት፡፡እንዳለ የቤቱ ሰው እሷን ለመቀበል በረንዳውን ሞልተውታል፡፡የሰብለ ልጅ በእድሉ ድክ ድክ እያለ ከበረንዳ ሮጠና ተጠመጠመባት….ጎንበስ ብላ ጉንጮቹን እያገላበጠች ሳመችው….ሌሎቹም ከበረናዳው እየወረድ በደስታ ከበቧት…በመጠኑም ቢሆን የጨፈገጋት ስሜት እየበረደ ሲሄድ ተሰማት….የእሷ መጥፋት ይሄን ያህል ያስጨንቃቸዋል መፈታቶ ደግሞ ያስደስታቸዋል ብላ ግምት አልነበራም…እሷን ከፊት አስቀድመው ተከትለዋት ሳሎን ስትገባ ማመን አልቻለችም…በቃ አግብታ ወላጆቾ ቤት መልስ የተጠራች ነው የመሰላት..ሳሎኑ በተለያ ድሚ መብራቶችና ዶኮሬሽኖች ደምቆል፡፡ጠረጳዛው በምግብና በመጠጦች ተሞልቶል….ፊት ለፊት ግድግዳ ላይ በትልቁ
ደ/ር በሰላም ወደቤትሽ ስለተመለሽ ደስ ብሎናል፡፡
እንወድሻለን፡፡ይላል…፡
ቆማ አነበበችና
‹‹በእውነት በጣም አመስጋናሁ… እኔም በጣም ነው የምወዳችሁ…››ሳግ ተናነቃት..ድሮም በቋፍ ነች ..ስቅስቅ ብላ አለቀሰች..በድሉና የእሷ ሰራተኛ ተከተለዋት በለቅሶ አገዞት...አብዬት አንገቱን አቀረቀረ..ሌሎቹ ትከሻዋን መታ መታ እያደረጉ ያፅናኗት ጀመሩ…ወደ መቀመጫዋ ይዘዋት ሄድና የእራት ፕሮግራሙ ተከናወነ ፣ከአብዬት ከካሳና ከዶክተሯ በስተቀር ሎሎቹ በደስታ ወደመጠጡ ተሸጋገሩ…
. ዶክተር ‹‹በጣም ስለደከማኝ ባርፍ ቅር ይላችኋል?››ስትል ሁሉንም በትህትና ፍቃድ ጠየቀች፡፡
‹ችግር የለም..አሁን ነፃ ነሽ ነገም ተነገ ወዲያም አብረን ነን.. ተነሽ ተኚ…››ፈቀዱላት፡፡
በዚህ ጊዜ ከሳ ለንቦጩን እንደጣለ ወደመኝታው ቀድሞ ተንቀሳቀ..ሆስፒታል ዝም ያለ እስከአሁን አንድ ነጠላ ቃል እንኳን አልተናገረም.እንደዛ በመሆኑ አብዬት አስደስቶታል ፡እራት ፕሮግራሙ ላይ የሆነ ነገር ዘባርቆ የልጆቹን ስሜት ልክ እንደነሱ ያደፈራርሰው ይሆን? በሚል ስጋት ሲሳቀቅ ነበር ያመሸው….ዶክተሯ ከኃላ ተከተለችው..፡፡
አብዬትም ‹‹እመጣለሁ ተጫወቱ ››አለና ዶ/ሯን ከኃላ ተከተላት፡፡መኝታ ክፍላቸው ከሚገኝበት አንደኛ ፎቅ ላይ እንደደረሱ ቆማ ጠበቀችውና‹‹አቢ አንድ ነገር ፈልጋለሁ ››አለችው፡፡
‹‹ምንድነው ?ጠይቂኝ ምን ላድርግልሽ?››ተንሰፈሰፈ
‹‹ላናጋረው ፈልጋለሁ››
‹‹ማንን..?ማለት መቼ?››
‹‹አሁን››
‹‹እርግጠኛ ነሽ?››
‹‹አዎ››
ዝም ብሏት ቀድሟት ተራመደ… ከኃላው ተከተለችው…መጫረሻ ከሚገኙት ክፍሎች መካከል አንድን ከፈተና ‹‹አብሬሽ እንድገባ ትፈልጊያለሽ?››ሲል ጠየቃት
‹‹አይ ግድ የለም ብቻዬን ብሆን ይሻለኛል፡፡››
‹‹በቃ እዚሁ ኮሪደር ላይ ነው ያለሁት ..ስትፈልጊኝ ጥሪኝ› አላትና የበራፉን መግቢያ ለቀቀላት፤ አልፋ ወደውስጥ ገባች፡፡
ፌት ለፊቷ የምታየው ሰው እሱ መሆኑን ማመን አልቻለችም…ከግድግዳ ጋር ተበይዶ በተያያዘ ግዙፍ ብረት ጋር እጆቹ በሰንሰለት ወዲህና ወዲያ ተሰትረው ተንጠልለዋል፡፡ እግሮቹ ከተቀመጠበት ወንበር ጋር በተመሳሳይ ሰለንሰለት ተጠፍንጎ ስለታሰረ መንቀሳቀስ አይችልም፡፡ፊቱ በቦቅስና በጥፊዎች ብዛት ቆሳስሎና ተቦዳድሶ ሌላ መልክ ሰጥቶታል፡፡እላዬ ላይ የለበሰው ነጭ ሸሚዝ በደም ከመጨማለቁም በላይ ተቦተራርፎ ሲታይ ይቀፋል፡፡እሱ አንገቱን ድፍት አድርጎ ያንጎላጅጃል…፡.
ክፍል ውስጥ ያገኘችውን ባዶ ወንበር ወደእሱ አስጠጋችና በአንድ ሜትር እርቀት ላይ አስቀምጣ ተቀመጠችበት፡፡
‹እሺ….ፕሮፌሰር!!››
ድምፆን ሲሰማ ከገባበት ሰመመን እንደመበርገግ ብሎ ነቃአለና አይኖቹን ከፈተ….
‹‹አለሽ?››በሰለለና በደከመ ድምፅ ጠየቀት፡፡
ፐሮፌሰሩ ዶ/ራን እንዳያት ተገርሞልም ተደስቷልም፡እዚህ ቤት ታግቶ ከመጣበት ደቂቃ ጀምሮ እሷን ከአሁን አሁን ትመጣለች ብሎ ሲጠብቅ ነበር…እሱ ሊገድላት ወስኖ እያሳደዳት የነበረ ቢሆንም በሌላ ሰው ተገደለች ሚለውን ዜና ለመስማት ፈፅሞ ዝግጁ አልነበረም.ደግሞ ነገሮች እንዲህ ዝብርቅርቅ ብለው እሱም በገዳዬች እጅ ከገባ በኃላ የእሷ መገደል ለእሱ ምንም የሚያስገኝለት ፋይዳ እንደሌለ ገብቶታል፡፡ቢሆንም የእሷ የመታገት ዜና ውሎ ሲያድር ተስፋ ቆርጦ ነበር.ገድለው የሆነ ጥሻ ውስጥ እንደቀበሯት እርግጠኛ መሆን ጀምሮ ነበር.፡፡
👍34
አሁን ሲያያት አላመነም…እሱም እንዲህ በተአምር ከእዚህ እስር ወጥቶ ነፃ የሚሆንበት እድል እንዳለው ተሰማው.አዎ እሷ እድሉ ነች.፡፡ብቸኛ እድሉ.፡፡ቢያንስ ላሳለፍት በርካታ ጣፋጭ የፍቅር ጊዜያቶች ስትል ከእዚህ ጉድ ታወጣዋለች፡፡በዚህ አመነ፡፡እሷንም ሊያሳምናት ወሰነ፡፡ እንደምንም ተዳክሞና ተንጠፍፍፎ የነበረውን የውስጥ ኃይሉን አበረታ.
‹ይመስገነው እንደአንተ ሳይሆን እንደእግዚያብሄር አለሁ›››አለችው፡፡
‹‹በሰላም ስለተመለሽ ደስ ብሎኛል…አንቺንም እንደእኔ አድርገውሽ ይሆን? ብዬ ሳስብ ነበር››አላት .የተናገረው ከአንጀቱ ነው.እሷ ግን እንደማላጋጥ ነው የወሰደችው፡፡
‹‹አይ ፕሮፌሰር ፤በዚህ አይነት ቅጥፈትህ እኮ ለዘመናት ስታታልለኝና ስትጫወትብኝ ነበር፡፡ቢያንስ አሁን በዚህ ለመሞት ሳዕታት በቀረህ ቅፅበት አውነቱን ተናገር…እኔ እንደሆነ ምንም አይሰማኝም..እንዴት ትጠላኝ እንደነበር፣….ምን አይነት ርካሽ አሻንጉሊትህ እንደነበርኩ.. አዎ ጢባ ጢቢ መጫወቻህ እንደነበርኩና….በደደብነቴ ስትስቅብኝ እንደኖርክ ንገረኝ››
‹‹አረ ተይ…እንደማፈቅርሽ ታውቂያለሽ….እውነት ነው ምልሽ ከእነዚህ ሰዎች በሆነ መንገድ ካዳንሺኝ የእድሜ ልክ ባርያሽ ነው የምሆነው››
እሱ የሚያወራውን ችላ አለችና የራሷን ወሬ ማውራት ጀመረች‹‹ወደዚህ ከመምጣቴ በፊት አሞኝ ስለነበር አብዬት በግድ ሆስፒታል ወሰደኝ…ተመረመርኩ…ምን እንደተከሰተ እስኪ ገምት….?የሰባት ሳምንት እርጉዝ ነኝ…፡፡የሰባት ሳምንት ፅንስ በሆዴ አለ…ከማ ያው ከማን ይሆናል ታውቀዋለህ ካንተ..ያዛሬ15 ቀን በዛ አጋጣሚ ኤልያስ አስጠነንቅቆኝ ከእጃችሁ ባላመልጣችሁና ብትገድለኝ ኖሮ እኔና የአመስት ሳምንት ልጅህን ነበር የምትገድለው..››
ያለቸውን ሲሰማ በፊት እሷን ሲያይ ከነቃው በላይ አሁን ነቃ…..ይሄ ልጅ ለእሱ ተስፋውና ከዚህ ከገባበት ድቅድቅ ጨለማ የሚወጣበት ብቸኛ እድሉ እንደሆነ ተማመነበት…በውስጡ ፈነጠዘ፡፡
እሷ ንግግሮን ቀጠለች‹‹ሰሞኑን በታገትኩባቸው ቀናቶች እዛ የብቸኝነት ጉድጓድ ውስጥ ተወሽቄ ምን እየሠራው ያሰለፍኩ ይመስልሀል?።ስለበቀል ነበር የማስበው።አንተን ስለመበቀል። አዎ ስለአንተ ያለኝ ንዴት ልክ እንደነቀርሳ ሰውነቴን በልቶ ሊጨርሰው ነው። ቀድሞ ከወደድኩህ በላይ አምርሬ ጠልችሀለው።አየህ እድሜ ላንተ ይሁንና ጥላቻ ከፍቅር በላይ ጉልበታምና አስፈሪ መሆኑን ሰሞኑን በደንብ ተረድቼያለሁ። ስመጣ በእንቅፍ ውስጥ ገብተህ እያንጎላጅክ ነበር፡፡ እኔ አንተን ብሆን እንቅልፍ ለመተኛት አይኖቼን አልጨፍንም...በማንኛውም ሰዓት ድንገት ባለህበት ቦታ ደርሰው አንገትህን ቀንጥሰው እስከወዲያኛው ሊገላግሉህ የሚችሉ እኔን መሠል በርካታ ጠላቶች እያሉህ እንዴት ደፍረህ ልተኛ ትችላለህ?እንደሰው እንኳን ነፍሴን ለፈጣሪዬ አደራ ሰጥቼ ነው የማሸልበው አትለኝም፤ ምክንያቱም ከሚያሳድዱህ ሰዎች በፊት ያስቀየምከውና ያሳዘንከው አምላክህን ነው።በዛ የተነሳ አምላክህ ምንም እንኳን ልክ እንደኛ ሊያጠፍህ ባያሳድድህም ልናጠፍህ ስንንቀሳቀስ ግን ጣልቃ ገብቶ እንደማይታደግህ እርግጠኛ ነኝ።
እሱም የእሷን የምሬት ንግግር ችላ ብሎ የራሱን ማውራት ጀመረ፡፡‹‹ይሄ የእግዚያብሄር ተአምር ነው….እኔና እንቺ ለአመታት እንዴት ልጅ መውለድ እንፈልግ እንደነበር ትዝ ይልሻል አይደል፡፡… እኔም በጣም አብዝቼው ነበር..አየሽ ልጅ የተፀነሰው እግዚያብሄር ይቅር ሊለኝ ሲፈልግ ነው፡፡ በቃ አሁን እንደምንም እንዚህን ሰዎች አዘናጊና ከዚህ ይዘሺኝ ውጪ ፡፡ከዛ ይሄን ሀገር ጥለን እንጠፋለን፡፡ከዚህ ሁሉ ግርግር ተገልለን የፈለግሺው ሀገር ልጃችንን በሰላም እናሳድጋለን፡፡ደግሞ አትስጊ ሆስፒታሉ ቢወረስ እንኳን ግቢዬ ውስጥ የቀበርኩት መአት ገንዘብ አለኝ…አረ ገና ሌሎች ብዙ ልጆችም እንወልዳለን፡፡››
‹‹ግን ስንት ልጆች ነው መውለድ ምትፈልገው..?ማለት ከእኔ?››
‹‹ስድስት ልጅ….ገና አምስት ልጅ ይቀረናል፡፡››በራሱ መልስ ፈገግ ለማለት ቢሞክርም የቆሳሰለ ፊቱና ያበባጠ ከንፈሩ የፈለገውን ይህል እንዲፈግ አላደረገውም፡፡
‹‹እና ከእኔ ስድስት ልጅ መውለድ ትፈልጋለህ?››
‹‹አዎ…ከፈለግሽም እንጨምራለን፡፡››
ንዴቷን መቆጣጠር ተሳናት…አንገቱን አንቃው እስከወዲያኛው ልታሰናብተው ፈለገች..‹‹አይ እሱማ እሱን መተባበር ነው..ከመሞቱ በፊትማ በደንብ መሰቃየት አለበት…ይሄ እንዲህ የመጨረሻ ሞት አፋፍ ላይ ሆኖ እንኳን ሳለማታለል እና ማጭበርበር ብቻ የሚያስብ ሰው ሊታዘንለት አይገባም››ስትል ወሰነችና ድንገት ከመቀመጫዋ ተነሳች… ወደበራፉ ተራመደች..ከፍታ ወጣች..በረንዳ ላይ ከወዲህ ወዲያ እየተመላለሰ ሲጠብቃት የነበረው አብዬት ሮጦ ስሮ ደረሰ›፡፡
‹‹ጨረሽ በቃ…?ልቆልፈውና እንሂድ?››
‹‹አይ የሆኑ እቃዎች ፈለጌ ነበር፡፡››
‹‹ምን ልስጥሽ?››
‹‹ፒንሳ አገኛለሁ?››
‹‹ለምን….?››አለ አብዬት ግራ ገብቶት.. ‹‹ሰንሰለቱን ልትበጥስለት ፈልጋ ይሆን እንዴ…?.የልጇ አባት መሆኑን ስታውቅ አሳዘናት ይሆን….?›ስል በውስጡ አሰበ ከእሷ መልስ ሳይጠብቅ‹‹ቆይ ላምጣልሽ ጠብቂኝ››አለና እዛው ከጎኗ የሚገኘው መሳሪያ ማስቀመጫ ክፍላቸው ውስጥ ገባ… አንድ መለስተኛ ፒንሳ አምጥቶ ሰጣት…ምንም ብታደርግ ምንም በውሳኔዋ ጣልቃ ላለመግባት ለራሱ ቃል ገብቶል፡፡አሁን ፈታው በፊት ለፊቱ ብትለቀው ወይም ተከትላው ብትሄድ እንኳን..በሀዘኔታ ከመመልከት በስተቀር ሊያስቆማት በፍፅም አይሞክርም፡፡ይሄንን ወስኗል፡
ያመጣላትን ፒንሳ ተቀበለችውና ‹‹ይቅርታ ..መቀስ አገኛለሁ?›› ብላ ጠየቀችው፡፡አሁንም ተመልሶ ሄደና ይዞላት መጣ፡፡
አመሰግናለሁ፡፡ብላ ወደውስጥ ገባችና በራፉን ከውስጥ ቀረቀረችው፡፡ከላይ የለበሰችውን ሻርፕ ከላዬ ገፈፈችና ቀጥታ ወደፕሮፌሰሩ በመቅረብ አፉ ውስጥ ጠቀጠቀችው….ምን ልታደርግ እንዳሰበች ግራ ስለገባው ተወራጨ ….ግን ደግሞ እራሱን መከላከል የሚችልበት ምንም አይነት እድል የለውም፡፡ ፀጉሯን ጠቅልላ የሰረችበትን ጨርቅ አነሳችና የጠቀጠቀችውን ሻርፕ ተንሸራቶ እንዳይወድቅ በጭንቅላቱ ዙሪያ አዙር አንድ ላይ አሰረችው፡፡ አሁን ቢጮህም ድምፅ ከዚህ ግቢ አልፎ እንደማይሰማ እርግጠኛ ሆነች፡፡፡
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
‹ይመስገነው እንደአንተ ሳይሆን እንደእግዚያብሄር አለሁ›››አለችው፡፡
‹‹በሰላም ስለተመለሽ ደስ ብሎኛል…አንቺንም እንደእኔ አድርገውሽ ይሆን? ብዬ ሳስብ ነበር››አላት .የተናገረው ከአንጀቱ ነው.እሷ ግን እንደማላጋጥ ነው የወሰደችው፡፡
‹‹አይ ፕሮፌሰር ፤በዚህ አይነት ቅጥፈትህ እኮ ለዘመናት ስታታልለኝና ስትጫወትብኝ ነበር፡፡ቢያንስ አሁን በዚህ ለመሞት ሳዕታት በቀረህ ቅፅበት አውነቱን ተናገር…እኔ እንደሆነ ምንም አይሰማኝም..እንዴት ትጠላኝ እንደነበር፣….ምን አይነት ርካሽ አሻንጉሊትህ እንደነበርኩ.. አዎ ጢባ ጢቢ መጫወቻህ እንደነበርኩና….በደደብነቴ ስትስቅብኝ እንደኖርክ ንገረኝ››
‹‹አረ ተይ…እንደማፈቅርሽ ታውቂያለሽ….እውነት ነው ምልሽ ከእነዚህ ሰዎች በሆነ መንገድ ካዳንሺኝ የእድሜ ልክ ባርያሽ ነው የምሆነው››
እሱ የሚያወራውን ችላ አለችና የራሷን ወሬ ማውራት ጀመረች‹‹ወደዚህ ከመምጣቴ በፊት አሞኝ ስለነበር አብዬት በግድ ሆስፒታል ወሰደኝ…ተመረመርኩ…ምን እንደተከሰተ እስኪ ገምት….?የሰባት ሳምንት እርጉዝ ነኝ…፡፡የሰባት ሳምንት ፅንስ በሆዴ አለ…ከማ ያው ከማን ይሆናል ታውቀዋለህ ካንተ..ያዛሬ15 ቀን በዛ አጋጣሚ ኤልያስ አስጠነንቅቆኝ ከእጃችሁ ባላመልጣችሁና ብትገድለኝ ኖሮ እኔና የአመስት ሳምንት ልጅህን ነበር የምትገድለው..››
ያለቸውን ሲሰማ በፊት እሷን ሲያይ ከነቃው በላይ አሁን ነቃ…..ይሄ ልጅ ለእሱ ተስፋውና ከዚህ ከገባበት ድቅድቅ ጨለማ የሚወጣበት ብቸኛ እድሉ እንደሆነ ተማመነበት…በውስጡ ፈነጠዘ፡፡
እሷ ንግግሮን ቀጠለች‹‹ሰሞኑን በታገትኩባቸው ቀናቶች እዛ የብቸኝነት ጉድጓድ ውስጥ ተወሽቄ ምን እየሠራው ያሰለፍኩ ይመስልሀል?።ስለበቀል ነበር የማስበው።አንተን ስለመበቀል። አዎ ስለአንተ ያለኝ ንዴት ልክ እንደነቀርሳ ሰውነቴን በልቶ ሊጨርሰው ነው። ቀድሞ ከወደድኩህ በላይ አምርሬ ጠልችሀለው።አየህ እድሜ ላንተ ይሁንና ጥላቻ ከፍቅር በላይ ጉልበታምና አስፈሪ መሆኑን ሰሞኑን በደንብ ተረድቼያለሁ። ስመጣ በእንቅፍ ውስጥ ገብተህ እያንጎላጅክ ነበር፡፡ እኔ አንተን ብሆን እንቅልፍ ለመተኛት አይኖቼን አልጨፍንም...በማንኛውም ሰዓት ድንገት ባለህበት ቦታ ደርሰው አንገትህን ቀንጥሰው እስከወዲያኛው ሊገላግሉህ የሚችሉ እኔን መሠል በርካታ ጠላቶች እያሉህ እንዴት ደፍረህ ልተኛ ትችላለህ?እንደሰው እንኳን ነፍሴን ለፈጣሪዬ አደራ ሰጥቼ ነው የማሸልበው አትለኝም፤ ምክንያቱም ከሚያሳድዱህ ሰዎች በፊት ያስቀየምከውና ያሳዘንከው አምላክህን ነው።በዛ የተነሳ አምላክህ ምንም እንኳን ልክ እንደኛ ሊያጠፍህ ባያሳድድህም ልናጠፍህ ስንንቀሳቀስ ግን ጣልቃ ገብቶ እንደማይታደግህ እርግጠኛ ነኝ።
እሱም የእሷን የምሬት ንግግር ችላ ብሎ የራሱን ማውራት ጀመረ፡፡‹‹ይሄ የእግዚያብሄር ተአምር ነው….እኔና እንቺ ለአመታት እንዴት ልጅ መውለድ እንፈልግ እንደነበር ትዝ ይልሻል አይደል፡፡… እኔም በጣም አብዝቼው ነበር..አየሽ ልጅ የተፀነሰው እግዚያብሄር ይቅር ሊለኝ ሲፈልግ ነው፡፡ በቃ አሁን እንደምንም እንዚህን ሰዎች አዘናጊና ከዚህ ይዘሺኝ ውጪ ፡፡ከዛ ይሄን ሀገር ጥለን እንጠፋለን፡፡ከዚህ ሁሉ ግርግር ተገልለን የፈለግሺው ሀገር ልጃችንን በሰላም እናሳድጋለን፡፡ደግሞ አትስጊ ሆስፒታሉ ቢወረስ እንኳን ግቢዬ ውስጥ የቀበርኩት መአት ገንዘብ አለኝ…አረ ገና ሌሎች ብዙ ልጆችም እንወልዳለን፡፡››
‹‹ግን ስንት ልጆች ነው መውለድ ምትፈልገው..?ማለት ከእኔ?››
‹‹ስድስት ልጅ….ገና አምስት ልጅ ይቀረናል፡፡››በራሱ መልስ ፈገግ ለማለት ቢሞክርም የቆሳሰለ ፊቱና ያበባጠ ከንፈሩ የፈለገውን ይህል እንዲፈግ አላደረገውም፡፡
‹‹እና ከእኔ ስድስት ልጅ መውለድ ትፈልጋለህ?››
‹‹አዎ…ከፈለግሽም እንጨምራለን፡፡››
ንዴቷን መቆጣጠር ተሳናት…አንገቱን አንቃው እስከወዲያኛው ልታሰናብተው ፈለገች..‹‹አይ እሱማ እሱን መተባበር ነው..ከመሞቱ በፊትማ በደንብ መሰቃየት አለበት…ይሄ እንዲህ የመጨረሻ ሞት አፋፍ ላይ ሆኖ እንኳን ሳለማታለል እና ማጭበርበር ብቻ የሚያስብ ሰው ሊታዘንለት አይገባም››ስትል ወሰነችና ድንገት ከመቀመጫዋ ተነሳች… ወደበራፉ ተራመደች..ከፍታ ወጣች..በረንዳ ላይ ከወዲህ ወዲያ እየተመላለሰ ሲጠብቃት የነበረው አብዬት ሮጦ ስሮ ደረሰ›፡፡
‹‹ጨረሽ በቃ…?ልቆልፈውና እንሂድ?››
‹‹አይ የሆኑ እቃዎች ፈለጌ ነበር፡፡››
‹‹ምን ልስጥሽ?››
‹‹ፒንሳ አገኛለሁ?››
‹‹ለምን….?››አለ አብዬት ግራ ገብቶት.. ‹‹ሰንሰለቱን ልትበጥስለት ፈልጋ ይሆን እንዴ…?.የልጇ አባት መሆኑን ስታውቅ አሳዘናት ይሆን….?›ስል በውስጡ አሰበ ከእሷ መልስ ሳይጠብቅ‹‹ቆይ ላምጣልሽ ጠብቂኝ››አለና እዛው ከጎኗ የሚገኘው መሳሪያ ማስቀመጫ ክፍላቸው ውስጥ ገባ… አንድ መለስተኛ ፒንሳ አምጥቶ ሰጣት…ምንም ብታደርግ ምንም በውሳኔዋ ጣልቃ ላለመግባት ለራሱ ቃል ገብቶል፡፡አሁን ፈታው በፊት ለፊቱ ብትለቀው ወይም ተከትላው ብትሄድ እንኳን..በሀዘኔታ ከመመልከት በስተቀር ሊያስቆማት በፍፅም አይሞክርም፡፡ይሄንን ወስኗል፡
ያመጣላትን ፒንሳ ተቀበለችውና ‹‹ይቅርታ ..መቀስ አገኛለሁ?›› ብላ ጠየቀችው፡፡አሁንም ተመልሶ ሄደና ይዞላት መጣ፡፡
አመሰግናለሁ፡፡ብላ ወደውስጥ ገባችና በራፉን ከውስጥ ቀረቀረችው፡፡ከላይ የለበሰችውን ሻርፕ ከላዬ ገፈፈችና ቀጥታ ወደፕሮፌሰሩ በመቅረብ አፉ ውስጥ ጠቀጠቀችው….ምን ልታደርግ እንዳሰበች ግራ ስለገባው ተወራጨ ….ግን ደግሞ እራሱን መከላከል የሚችልበት ምንም አይነት እድል የለውም፡፡ ፀጉሯን ጠቅልላ የሰረችበትን ጨርቅ አነሳችና የጠቀጠቀችውን ሻርፕ ተንሸራቶ እንዳይወድቅ በጭንቅላቱ ዙሪያ አዙር አንድ ላይ አሰረችው፡፡ አሁን ቢጮህም ድምፅ ከዚህ ግቢ አልፎ እንደማይሰማ እርግጠኛ ሆነች፡፡፡
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
👍36❤1
የተሰባበሩ ነፍሶች
ምዕራፍ-20
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
//
አፉን በትክክል ድምፅ እንዳያወጣ እንዳደረገች እርግጠኛ ሆነች፡፡ ከዛ እግሩ የታሰረባቸውን ሰንሰለት ፈታችና አንድ ላይ ተቆራኝተው ተስረው የነበሩ እግሮቹን ለየብቻ ለይታ ወደግራና ወደቀኝ በለቃቅጣ ለየብቻ መልሳ አጥብቃ አሰረችው፡፡
ፕሮፌሰሩ አይኖች ፈጠው እንደህፃን ልጅ እንባ እያረገፉ ነው፡፡
እሷ ነገሬም ሳትለው…ወለል ላይ ያሰቀመጠችውን መቀስ አነሳችና አስተካክላ ወደ እሱ ቀረበች፡፡ በእግርና እግሩ መሀከል ገባች፡፡ ብልቱ አካባቢ ያለውን ሱሪውን በመቀሱ ተረተረችው፡፡ ሙሉ በሙሉ እስኪለያይና የውስጥ ፓንቱ እስኪታይ ድረስ ..ከዛ ፓንቱን ወደታች ጎተተችና ከላይ ጀምራ መሉ በሙሉ ወደታች ተረተረችውና ብልቱ እስከነፍሬው ወደውጭ ተዘርግፎ መውጣቱን ስታረጋጥ መቀሱን መልሳ ወንበሩ ላይ አስቀመጠችና ፒንሳውን ይዛ ቆመች፡፡እና ማውራት ጀመረች
‹ፕሮፌሰር ይሄንን ነገር ለማድረግ ፈፅሞ አላሰብኩም ነበር…. እንዴትስ ላስብ እችላለሁ?..እንደእዚህ አይነት ስራዎች እኮ በእኔ ሳይሆን በአንተ ተፈጥሮ ውስጥ ነው የሚገኙት..ግን አየህ አይደል..?እንዴት እንደቀየርከኝ..?እንዴት እኔንም ጭምረህ አውሬ እንዳደረከኝ…?አሁን ከእዚህ ቁጭ ብዬ ከአንተ ንግግረር እያደማጥኩ ሳለ ይሄንን ማድረግ አለብሽ የሚል ድምፅ በጆሮዬ ሹክ አለኝ..ምን አልባት አንተ ያስቀየምከው ያንተው ወዳጅ የሆነ ሰይጣን ይሆናል እንደዛ ያደረገው…..አንተ እንደዚህ ህይወቴን አመሰቃቀለህ….ስሜን፤ ስራዬን ገደል ከተህ…እናቴንና እህቴን እንደዛ አሰቃይተህ ካበቃህ በኃላም ከእኔ ስድስት ልጅ መውለድ ትፈልጋለህ?፡፡ያማ አይሆንም፡፡ነገ ወይም ተነገ ወዲያ የሚገድሉህ ይመስለኛል፡፡ግን ከእነሙሉ ዘርህ ወደመቃብር መውረድ የለብህም..አንተ በቁም መመክን አለብህ..እንደአንተ አይነት አውሬ በሰው ልጆች መካከል ዳግም እንዳይፈጠር ያንተ ዘር መምከን የግድ ነው፡፡››
አብዬት በጣም ከመጨነቁ የተነሳ ጆሮውን በራፍ ላይ ለጥፎ ያዳምጣል….ፕሮፌሰሩን በሰንሰለት ያሰረው እራሱ ባይሆን እንዲህ ተማምኖ ይሄን ሁሉ ሰአት አይቆይም ነበረ…የእሷ ድምፅ ብቻ ይሰማዋል…ለማንኳኳት ፈለገና የተወሰነ ደቂቃዎች ለመተገስ እራሱን አሰመነ፡፡
//
ዶክተር ፒንሳውን ቀስራ ወዲህና ወዲያ ተበለቃቅጠው በታሰሩ እግሮቹ መካከል ቁጭ አለች..ከአዚህ በፊት ብዙ ጊዜ በእግሮቹ መሀከል እንዲህ ተቀምጣ ታውቃለች..ግን ፍቅር ለመስራት ነበር፤ ደስታና እራካታ ፍለጋ፡፡አሁን ግን ድንበር በጣሰ የሲኦል ጥላቻ ነው በቦታው የተገኘችው፡፡ፒንሳውን በለቀጠችና በብልቱ ፍሬ መካከል አስተካክላ ያዘች፤ሰይጣን ባዋሳት ሀይል አንድ ላይ ጨምቃ ያዘችውና ወደግራና ወደቀኝ እየጠመዘዘች አሸችው፤ ለተወሰኑ ደቂቆች የኤሌክትሪክ ወንበር ላይ እንደተቀመጠ ሟች ፍርደኛ ተንሰዘረዘረ ተንዘረዘረና እራሱን ስቶ ዝርግትግት በማለት አንገቱና ደፋ፡፡
የቆለጡ ቆዳ ተሞሽልቆ ሲነሳ እጇ በደም ተሞላ.. እጇን እያነከረፈፈችና እንደእብድ እየተወራጨች ከአካሉ የተቦጨቀ ቆዳ የያዘውን ፒንሳ ወለል ላይ ወርውራ ወደ በራፍ ሄዳ ከፈተችና አብዬት ደረት ላይ ተደገፈች..በእጇ የሞላውን ደም ሲያይ ደነገጠ …የሆነ ነገር የሆነቸ ነው መሰለው፡፡
‹‹ምን ሆነሻል ፣ምን አደረገሽ?››
እጇን በማራገፍ ደሙን ወለሉ ላይ እየረጨች ከጥልቅ ማለክለክ ጋር ‹‹ምንም አለደረገኝ ..እኔ ነኝ ያደረኩት››አለችና ሸርተት ብላ እዛው በራፉ ጋር ከውጭ በኩል ግድግዳ ተደግፋ ተቀመጠች..
አብዬት የሆነውን ሊያጣራ ወደውስጥ ገባ..ፐሮፌሰሩን ዝርግትግት ብሎ ፤አንገቱን ደፍቶ፤ አፍ ታሽጎ፤ ልብሱ ተበጣጥቆ በደም ተጨማልቆ ሲያገኘው‹‹..በቃ ገደለችው?››ሲል አሰበ፡፡ ተንደርድሮ ተጠጋውና ጣቶቹን ወደ አንገቱ ልኮ ሲያረጋገጥ ነፍሱ አለች..ቶሎ ብሎ አፍ ላይ የተጠቀጠቀውን ጨርቅ አላቀቀና አየር እንዲያገኝ አደረገ ..የእጅ ሰንሰለቱን ከተንጠለተለበት አላቀቀ….ከወንበሩ አወረደና መሬት ወለል ላይ አስተኛው፡፡ከክፍሉ በመውጣት መልሶ ከውጭ ቆለፈውና እሷን ደግፎ ከተቀመጠችበት አነሳትና ወደክፍሏ ይዞት ሄደ ….፡፡
ገፋ አድርጎ ሲገባ…አልጋዋ እንደተነጠፈ፤ መኝታ ቤቷም እንደፀዳ ነው..ይሄን እራሱነው የመምጣቷ ነገር እርግጠኛ ሲሆን ቀን ያዘዘውና በትክክል መሰራቱን ያረጋገጠው፡፡አሁን ያልጠበቀው ነገር ያጋጠመው ከአልጋው በታች ወለል ላይ ግዙፍ ፍራሽ ተዘርግቶሎ እላዩ ላይ ተጠቅልሎ የተኛ ግዙፍ ሰው ማየቱ ነው›
እርስ በርስ ተያዩ
‹‹ምንድነው ይሄ?››አብዬት ተበሳጨ...እሷን ደግፎ አልጋዋ ጠርዝ ላይ እንድትቀመጥ ካደረገ በኃላ ወደተጋደመው ሰው ሄዶ የተጠቀለለበትን አልጋ ልብስ ከላዩ ላይ ገፎ ሲያየው ካሳ ነው
‹‹ወይ..!!እንዴት ሳላስበው?..ከዚህ ንክ ውጭ እንዲህ የሚያደርግ ሌላ ሰው ከየት ይገኛል?..አንተ ተነስ ››ቀሰቀሰው፡፡
አይኑን እያሸ ተነሰና‹‹ምን ያስጮህሀል››
‹‹ምን ትሰራለህ እዚህ….መኝታ ቤትህ ምን ሆነ?ጉንዳን ወይስ አይጥ ነው ያባረህ?››
‹‹ከአንተ በላይ አይጥ አለ እንዴ?እሷ ያለችበት ክፍል መተኛት ጥሩ ህልም ለማለም ጥቅም እንዳለው እዛ አብረን በነበርንበት ግዜ ተረድቼለሁ..››
‹‹አና››አለው አብየት ተገርሞ፡፡
‹‹እናማ..ከዛሬ ጀመሮ ከእሷ ጋር አንድ ክፍል ውስጥ በዚህ አይነት ሁኔታ ነው የምተኛው…ለዛ ነው ፍራሼን ወደእዚህ አምጥቼ የዘረጋሁት፡፡››
‹‹ጅሎ እዚህ ከአንድ ሳምንት በኃላ አንኖርም..ሁላችንም በየቤታችን እንበታተናለን፡፡››
‹‹እናንተ ቅጥረኛ አሽከሮች ሰለነበራችሁ አዎ ጥቅማችሁ ስላበቃ በካልቾ ቂጣችሁ እየተጠለዘ ወደበፊት ድርዬነታችሁ ትበተናላችሁ.. እኔ ግን ከእሷ ጋር እሷ ቤት ነው የምሄደው… ከልሆነም እኔ ቤት ወስዳትና አኔ ክፍል አብረን እንተኛለን፡፡››
በጣም በተናደደበትና ግራ በተገባበት ወቅት ባይሆን አሁን እያየ እና እየሰማው ያለውን ነገር በጣም ያስቀው ነበር…
ዶ/ር በሁሉ ነገር የተሰላቸ በሚመስስ ስሜት‹‹አቢ ተወው ይተኛ››አለችው…
‹‹ይሄው ሰማሀት አይደል.?.ተወኝ አንተ ቀፋፊ….ደግሞ ልብህን መንቅራ አውጥታልህ ነው እንዴ እንዲህ እጇ ደም በደም የሆነው?›› አለና ሌላ መልስ ሳይጠብቅ የተገፈፈውን አልጋ ልብስ መልሶ ሙሉ በሙሉ ተጠቀለለና ወደእንቅልፉ ተመለሰ፡
አብዬትም ለካሳ መልስ መስጡን ችላ ብሎ ወደእሷ ዞረና ‹‹አሁን ግቢና ሻወር ውሰጂ›››እኔ ሰውዬውን አይቼው ልምጣ…በእንዲህ አይነት ሁኔታ መሞት የለበትም››አላትና ወጥቶ ሄደ፡፡
እሷም ቀጥታ ወደ ሻወር ቤት ገባችና ተስተካክላ ቆመች…. የሻወሩን ቀዝቃዛ ውሀ ከፈተችው ከነልብሷ ያረሰርሳት ጀመር… ወደታች በእግሮቾ እየተንኳለለ የሚወርደው ውሀ በደም የተበረዘና የደፈረሰ ነው..ቅፍፍ አላት፡፡
ምዕራፍ-20
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
//
አፉን በትክክል ድምፅ እንዳያወጣ እንዳደረገች እርግጠኛ ሆነች፡፡ ከዛ እግሩ የታሰረባቸውን ሰንሰለት ፈታችና አንድ ላይ ተቆራኝተው ተስረው የነበሩ እግሮቹን ለየብቻ ለይታ ወደግራና ወደቀኝ በለቃቅጣ ለየብቻ መልሳ አጥብቃ አሰረችው፡፡
ፕሮፌሰሩ አይኖች ፈጠው እንደህፃን ልጅ እንባ እያረገፉ ነው፡፡
እሷ ነገሬም ሳትለው…ወለል ላይ ያሰቀመጠችውን መቀስ አነሳችና አስተካክላ ወደ እሱ ቀረበች፡፡ በእግርና እግሩ መሀከል ገባች፡፡ ብልቱ አካባቢ ያለውን ሱሪውን በመቀሱ ተረተረችው፡፡ ሙሉ በሙሉ እስኪለያይና የውስጥ ፓንቱ እስኪታይ ድረስ ..ከዛ ፓንቱን ወደታች ጎተተችና ከላይ ጀምራ መሉ በሙሉ ወደታች ተረተረችውና ብልቱ እስከነፍሬው ወደውጭ ተዘርግፎ መውጣቱን ስታረጋጥ መቀሱን መልሳ ወንበሩ ላይ አስቀመጠችና ፒንሳውን ይዛ ቆመች፡፡እና ማውራት ጀመረች
‹ፕሮፌሰር ይሄንን ነገር ለማድረግ ፈፅሞ አላሰብኩም ነበር…. እንዴትስ ላስብ እችላለሁ?..እንደእዚህ አይነት ስራዎች እኮ በእኔ ሳይሆን በአንተ ተፈጥሮ ውስጥ ነው የሚገኙት..ግን አየህ አይደል..?እንዴት እንደቀየርከኝ..?እንዴት እኔንም ጭምረህ አውሬ እንዳደረከኝ…?አሁን ከእዚህ ቁጭ ብዬ ከአንተ ንግግረር እያደማጥኩ ሳለ ይሄንን ማድረግ አለብሽ የሚል ድምፅ በጆሮዬ ሹክ አለኝ..ምን አልባት አንተ ያስቀየምከው ያንተው ወዳጅ የሆነ ሰይጣን ይሆናል እንደዛ ያደረገው…..አንተ እንደዚህ ህይወቴን አመሰቃቀለህ….ስሜን፤ ስራዬን ገደል ከተህ…እናቴንና እህቴን እንደዛ አሰቃይተህ ካበቃህ በኃላም ከእኔ ስድስት ልጅ መውለድ ትፈልጋለህ?፡፡ያማ አይሆንም፡፡ነገ ወይም ተነገ ወዲያ የሚገድሉህ ይመስለኛል፡፡ግን ከእነሙሉ ዘርህ ወደመቃብር መውረድ የለብህም..አንተ በቁም መመክን አለብህ..እንደአንተ አይነት አውሬ በሰው ልጆች መካከል ዳግም እንዳይፈጠር ያንተ ዘር መምከን የግድ ነው፡፡››
አብዬት በጣም ከመጨነቁ የተነሳ ጆሮውን በራፍ ላይ ለጥፎ ያዳምጣል….ፕሮፌሰሩን በሰንሰለት ያሰረው እራሱ ባይሆን እንዲህ ተማምኖ ይሄን ሁሉ ሰአት አይቆይም ነበረ…የእሷ ድምፅ ብቻ ይሰማዋል…ለማንኳኳት ፈለገና የተወሰነ ደቂቃዎች ለመተገስ እራሱን አሰመነ፡፡
//
ዶክተር ፒንሳውን ቀስራ ወዲህና ወዲያ ተበለቃቅጠው በታሰሩ እግሮቹ መካከል ቁጭ አለች..ከአዚህ በፊት ብዙ ጊዜ በእግሮቹ መሀከል እንዲህ ተቀምጣ ታውቃለች..ግን ፍቅር ለመስራት ነበር፤ ደስታና እራካታ ፍለጋ፡፡አሁን ግን ድንበር በጣሰ የሲኦል ጥላቻ ነው በቦታው የተገኘችው፡፡ፒንሳውን በለቀጠችና በብልቱ ፍሬ መካከል አስተካክላ ያዘች፤ሰይጣን ባዋሳት ሀይል አንድ ላይ ጨምቃ ያዘችውና ወደግራና ወደቀኝ እየጠመዘዘች አሸችው፤ ለተወሰኑ ደቂቆች የኤሌክትሪክ ወንበር ላይ እንደተቀመጠ ሟች ፍርደኛ ተንሰዘረዘረ ተንዘረዘረና እራሱን ስቶ ዝርግትግት በማለት አንገቱና ደፋ፡፡
የቆለጡ ቆዳ ተሞሽልቆ ሲነሳ እጇ በደም ተሞላ.. እጇን እያነከረፈፈችና እንደእብድ እየተወራጨች ከአካሉ የተቦጨቀ ቆዳ የያዘውን ፒንሳ ወለል ላይ ወርውራ ወደ በራፍ ሄዳ ከፈተችና አብዬት ደረት ላይ ተደገፈች..በእጇ የሞላውን ደም ሲያይ ደነገጠ …የሆነ ነገር የሆነቸ ነው መሰለው፡፡
‹‹ምን ሆነሻል ፣ምን አደረገሽ?››
እጇን በማራገፍ ደሙን ወለሉ ላይ እየረጨች ከጥልቅ ማለክለክ ጋር ‹‹ምንም አለደረገኝ ..እኔ ነኝ ያደረኩት››አለችና ሸርተት ብላ እዛው በራፉ ጋር ከውጭ በኩል ግድግዳ ተደግፋ ተቀመጠች..
አብዬት የሆነውን ሊያጣራ ወደውስጥ ገባ..ፐሮፌሰሩን ዝርግትግት ብሎ ፤አንገቱን ደፍቶ፤ አፍ ታሽጎ፤ ልብሱ ተበጣጥቆ በደም ተጨማልቆ ሲያገኘው‹‹..በቃ ገደለችው?››ሲል አሰበ፡፡ ተንደርድሮ ተጠጋውና ጣቶቹን ወደ አንገቱ ልኮ ሲያረጋገጥ ነፍሱ አለች..ቶሎ ብሎ አፍ ላይ የተጠቀጠቀውን ጨርቅ አላቀቀና አየር እንዲያገኝ አደረገ ..የእጅ ሰንሰለቱን ከተንጠለተለበት አላቀቀ….ከወንበሩ አወረደና መሬት ወለል ላይ አስተኛው፡፡ከክፍሉ በመውጣት መልሶ ከውጭ ቆለፈውና እሷን ደግፎ ከተቀመጠችበት አነሳትና ወደክፍሏ ይዞት ሄደ ….፡፡
ገፋ አድርጎ ሲገባ…አልጋዋ እንደተነጠፈ፤ መኝታ ቤቷም እንደፀዳ ነው..ይሄን እራሱነው የመምጣቷ ነገር እርግጠኛ ሲሆን ቀን ያዘዘውና በትክክል መሰራቱን ያረጋገጠው፡፡አሁን ያልጠበቀው ነገር ያጋጠመው ከአልጋው በታች ወለል ላይ ግዙፍ ፍራሽ ተዘርግቶሎ እላዩ ላይ ተጠቅልሎ የተኛ ግዙፍ ሰው ማየቱ ነው›
እርስ በርስ ተያዩ
‹‹ምንድነው ይሄ?››አብዬት ተበሳጨ...እሷን ደግፎ አልጋዋ ጠርዝ ላይ እንድትቀመጥ ካደረገ በኃላ ወደተጋደመው ሰው ሄዶ የተጠቀለለበትን አልጋ ልብስ ከላዩ ላይ ገፎ ሲያየው ካሳ ነው
‹‹ወይ..!!እንዴት ሳላስበው?..ከዚህ ንክ ውጭ እንዲህ የሚያደርግ ሌላ ሰው ከየት ይገኛል?..አንተ ተነስ ››ቀሰቀሰው፡፡
አይኑን እያሸ ተነሰና‹‹ምን ያስጮህሀል››
‹‹ምን ትሰራለህ እዚህ….መኝታ ቤትህ ምን ሆነ?ጉንዳን ወይስ አይጥ ነው ያባረህ?››
‹‹ከአንተ በላይ አይጥ አለ እንዴ?እሷ ያለችበት ክፍል መተኛት ጥሩ ህልም ለማለም ጥቅም እንዳለው እዛ አብረን በነበርንበት ግዜ ተረድቼለሁ..››
‹‹አና››አለው አብየት ተገርሞ፡፡
‹‹እናማ..ከዛሬ ጀመሮ ከእሷ ጋር አንድ ክፍል ውስጥ በዚህ አይነት ሁኔታ ነው የምተኛው…ለዛ ነው ፍራሼን ወደእዚህ አምጥቼ የዘረጋሁት፡፡››
‹‹ጅሎ እዚህ ከአንድ ሳምንት በኃላ አንኖርም..ሁላችንም በየቤታችን እንበታተናለን፡፡››
‹‹እናንተ ቅጥረኛ አሽከሮች ሰለነበራችሁ አዎ ጥቅማችሁ ስላበቃ በካልቾ ቂጣችሁ እየተጠለዘ ወደበፊት ድርዬነታችሁ ትበተናላችሁ.. እኔ ግን ከእሷ ጋር እሷ ቤት ነው የምሄደው… ከልሆነም እኔ ቤት ወስዳትና አኔ ክፍል አብረን እንተኛለን፡፡››
በጣም በተናደደበትና ግራ በተገባበት ወቅት ባይሆን አሁን እያየ እና እየሰማው ያለውን ነገር በጣም ያስቀው ነበር…
ዶ/ር በሁሉ ነገር የተሰላቸ በሚመስስ ስሜት‹‹አቢ ተወው ይተኛ››አለችው…
‹‹ይሄው ሰማሀት አይደል.?.ተወኝ አንተ ቀፋፊ….ደግሞ ልብህን መንቅራ አውጥታልህ ነው እንዴ እንዲህ እጇ ደም በደም የሆነው?›› አለና ሌላ መልስ ሳይጠብቅ የተገፈፈውን አልጋ ልብስ መልሶ ሙሉ በሙሉ ተጠቀለለና ወደእንቅልፉ ተመለሰ፡
አብዬትም ለካሳ መልስ መስጡን ችላ ብሎ ወደእሷ ዞረና ‹‹አሁን ግቢና ሻወር ውሰጂ›››እኔ ሰውዬውን አይቼው ልምጣ…በእንዲህ አይነት ሁኔታ መሞት የለበትም››አላትና ወጥቶ ሄደ፡፡
እሷም ቀጥታ ወደ ሻወር ቤት ገባችና ተስተካክላ ቆመች…. የሻወሩን ቀዝቃዛ ውሀ ከፈተችው ከነልብሷ ያረሰርሳት ጀመር… ወደታች በእግሮቾ እየተንኳለለ የሚወርደው ውሀ በደም የተበረዘና የደፈረሰ ነው..ቅፍፍ አላት፡፡
👍24❤2😢1
አቢዬት ከእሷ እንደተመለሰ ቀጥታ ወደታች ወርደ ..ሁሉም እየጠጡና እየተጫወቱ ፈንጠዚያ ላይ ናቸው፡፡ ሊረብሻቸው አልፈልገም፡፡ ፈንጠር ብሎ የተቀምጦ የሚቆዝመውን ቶላን በምልክት ጠራው ።ያንን የሠማይ ስባሪ የሚያህል ሰውነቱን ይዞ ሲቆም የሳሎኑን ኮርኒስ በጭንቅላቱ ሊነካ ጥቂት ነው የቀረው አብዬት ፊቱን አዞረና ደረጃውን ወደ ላይ መውጣት ጀመረ...ቶላ ከኃላ ተከተለው..ፕሮፌሰሩ ያለበት ክፍል ደረሱት ከፍተው ወደውስጥ ገብ...ዝርግትግት ብሎ በደም እንደተጨመላለቀ እረሱ ስቶ ወለል ላይ እንደተዘረረ ነው።"አብዬት ጎንበስ አለና እግሩን የታሰረበትን ሰንሰለት ቁልፉን በማላቀቅ ፈታለትና እግሮቹን ነፃ አደረጋቸው።የእጆቹን ሰንሰለት ቅድም ነው የፈታለት ።ቶላ የክፍሉ መአከላዊ ስፍራ እንደቆመ ቁልቁል አዘቅዝቆ እራሱን የሳተውን ፕሮፌሰር ያለምንም የስሜት ለውጥ እያየው ነው።በእሱ ቦታ ማንሞ ቢሆን፤ ምን ሆኖ ነው?ለምንድነው በደም የተሸፈነው? ለምንድነው እራሱን የሳተው ?የሚሉ አያሌ ጥያቄዎችን ያቀርብ ነበር..እሱ ግን እንደዚ አይዳዳውም ፡፡ በማይመለከተው ነገር አይገባ።ካልጠየቁት አይመልስም። እንደውም ጠይቀውት እራሱ ብዙ ጊዜ አይመልስም።በዚህም ባህሪው አብዬት በጣም ይወደዋል።
‹‹ወደእኔ ክፍል እንድንወስደው ፈልጌ ነው"
ስሩ ተንበረከከና እንደሚታቀፍ ህፃን ልጅ እጆቹን በጀርባው ሰቅስቆ ለማስገባት መሞከር ጀመረ‹‹ ምን እያደረክ ነው?"
"እራሱን ስቶ የለ ላቅፈው ነዋ።››
"አይ እንደዛ አይደለም ..እግሩ መሀከል ስለቆሰለ ይበልጥ እንዳይጎዳ አብረን ነው የምንይዘው"
"እሺ"አለና ወደ ጭንቅላቱ ሄደና ግራና ቀኝ ብብቱ ውስጥ ግዙፍ የእጅ መዳፎቹን አስገባና ያዘው።አብዬት ሁለት እግሮቹን እርስ በረስ እንዳይፍተጉ እየተጠነቀቀ ያዘው ፡፡ወደላይ አንጠለጠሉትና ከክፍል ይዘውት ወጡ፡፡ወደአብዬት ክፍል አመሩ ፡፡ደሙ በመንገዳቸው ሁሉ እየተንጠባጠበ የቤቱ ወለል ላይ የራሱ መስመር ሰርቶ ነበር፡፡እንደደረሱ ከፍ አደረጉና አስተካክለው ምቹው አልጋ መሀከል ላይ አስቀመጡት።
አሁን የአንተ ሀላፊነት ይሄን ሰው እስኪነጋ መጠበቅ ነው አለው አብዬት ለቶላ
"ችግር የለም"አለና መግቢያው ጋር ካለች አንድ ደረቅ ወንበር ሄዶ ተቀመጠ.፡፡. አብዬት ስልኩን አወጣና እየደወለ ወጣ።
‹‹ሄሎ ዶክተር..."
"እባክህ ሆስፒታል መውሰድ የማልችለው አንድ የተጎዳ ሰው እጄ ላይ እራሱን ሳተ"
"አዎ አሁን ልወስድህ እየመጣሁ ነው"
"አዎ እራሴ ነኝ የምመጣው...በሀያ ደቂቃ ውስጥ እቤትህ በራፍ ጋ እደርሳለሁ።
"አመሠግናለሁ ዶክተር..."ዘጋውና መኪና ውስጥ ገብቶ ግቢውን ለቆ ወጣ፡፡ ይሄን ዶክተር የረጂም ጊዜ ወዳጅ ስለሆነ ለእንደ እዚህ አይነት ጉዳይ በሚስጥር ጠባቂነቱ የሚተማመንበት ብቸኛው ሰው ነው።
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
‹‹ወደእኔ ክፍል እንድንወስደው ፈልጌ ነው"
ስሩ ተንበረከከና እንደሚታቀፍ ህፃን ልጅ እጆቹን በጀርባው ሰቅስቆ ለማስገባት መሞከር ጀመረ‹‹ ምን እያደረክ ነው?"
"እራሱን ስቶ የለ ላቅፈው ነዋ።››
"አይ እንደዛ አይደለም ..እግሩ መሀከል ስለቆሰለ ይበልጥ እንዳይጎዳ አብረን ነው የምንይዘው"
"እሺ"አለና ወደ ጭንቅላቱ ሄደና ግራና ቀኝ ብብቱ ውስጥ ግዙፍ የእጅ መዳፎቹን አስገባና ያዘው።አብዬት ሁለት እግሮቹን እርስ በረስ እንዳይፍተጉ እየተጠነቀቀ ያዘው ፡፡ወደላይ አንጠለጠሉትና ከክፍል ይዘውት ወጡ፡፡ወደአብዬት ክፍል አመሩ ፡፡ደሙ በመንገዳቸው ሁሉ እየተንጠባጠበ የቤቱ ወለል ላይ የራሱ መስመር ሰርቶ ነበር፡፡እንደደረሱ ከፍ አደረጉና አስተካክለው ምቹው አልጋ መሀከል ላይ አስቀመጡት።
አሁን የአንተ ሀላፊነት ይሄን ሰው እስኪነጋ መጠበቅ ነው አለው አብዬት ለቶላ
"ችግር የለም"አለና መግቢያው ጋር ካለች አንድ ደረቅ ወንበር ሄዶ ተቀመጠ.፡፡. አብዬት ስልኩን አወጣና እየደወለ ወጣ።
‹‹ሄሎ ዶክተር..."
"እባክህ ሆስፒታል መውሰድ የማልችለው አንድ የተጎዳ ሰው እጄ ላይ እራሱን ሳተ"
"አዎ አሁን ልወስድህ እየመጣሁ ነው"
"አዎ እራሴ ነኝ የምመጣው...በሀያ ደቂቃ ውስጥ እቤትህ በራፍ ጋ እደርሳለሁ።
"አመሠግናለሁ ዶክተር..."ዘጋውና መኪና ውስጥ ገብቶ ግቢውን ለቆ ወጣ፡፡ ይሄን ዶክተር የረጂም ጊዜ ወዳጅ ስለሆነ ለእንደ እዚህ አይነት ጉዳይ በሚስጥር ጠባቂነቱ የሚተማመንበት ብቸኛው ሰው ነው።
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
👍19❤1🔥1
#ኢቫንጋዲ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አምስት
፡
፡
#በፍቅረማርቆስ_ደስታ
“ነገ ማታ እደውልልሃለሁ በመጭው ሦስት ቀናት
አልኖርም:: ጓደኛዬን ለመጠየቅና እግረ መንገዴን ለመሰናበት ባርሴሉና እሄዳለሁ... መልካም ጊዜ ለማሳለፍ ሞክር አሁን
መተኛት እፈልጋለሁ ኦርቫ" ብላው ከተቀመጠችበት ተነስታ ወደ መኝታ ክፍሏ ገባች:
በተቀመጠበት ህሊናው የስሜት ግጭት ተንቆራቆሰበት...
የሐሳብ ልዩነት.. ውሃና እሳት ትኩሳትና ብርድ... የስሜት
ጩሕት... የማይታኘክ ጉርሻ..
ከጥቁርና ነጭ ቀለም የተውጣጣው የቀይ ዳማ ቀለሟ ዞማ ፀጉሯ ከለግላጋ ቁመናዋ ጋር ፈጣን አስተሳሰቧ ሁሌም ጎልታ
እንድትታይ ያደርጋታል።
መርከበኛው አባቷ ፍራንሲስኮ ፔሶ ቤኒ በስራው ምክንያት
ከናቷ ከሎካዬ ጋር ለብዙ ወራት ተለያይቶ ሲቆይ ከህፃንነቷ ጀምሮ ናፍቆት ቢንጣትም እንኳን የተሟላው ኑሯቸው
ጨዋታ ወዳዱ አባቷ በየመዝናኛው ከናቷ ጋር ይዟት ስለሚዞር አብሯት
ስለሚቦርቅ ደስተኛ ሆና ለማደግ አስችሏታል።
በተማሪነቷ የስካውት አባል የነበረችውና በስካውትነቷ ብዙ ጉዞዎችን ከእድሜ እኮዮችዋ ጋር ያደረገችው ቅርፀ ማራኪዋ ኮንችት
ጊታር መጫወትን በጋራ ማዜምንና ከእስፔናውያን ባህላዊ ዳንስ በተጨማሪ የምዕራባውያንን ውዝዋዜ በስልት አጣጥማ የማቅረብ
ተሰጥኦዋ ተደጋጋሚ አድናቆትን ስላተረፉላት ከዘጠኝ ዓመት እድሜዋ ጀምሮ ጊዜዋ “የፋሽን ሾው" ስራ እየሰራች የራሷ ገቢ
እስከማግኘት አስችሏት ነበር።
አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቷን ከፈፀመች በኋላ በባልትና ሳይንስ ትምህርት ሰልጥና ከሙያዋ ይልቅ በሞዴሊስትነት
ሥራ በመሰማራት በጂምናዚዬም አካላዊ እንቅስቃሴ በማድረግ
ለሚስስ ካታሉንያነት ሁለት ጊዜ ተወዳድራ በሶስተኛው ሚስስ ካታሉንያ በመባል የቁንጅና ዘውዷን ደፍታለች።
ኮንችት በህፃንነት ያየችው አፍሪካዊ አያቷ ኤድዋርድ ሎካዬ ብቸኝነቱ ዝምታውና ደስታ አልባ ሆኖ ኖሮ ከሚናፍቃቸው ዘመዶቹ
ተገናኝቶ ያሰበው ሳይሳካለት ማለፉ እንደ እግር እሳት ሁሌም
ያቃጥላታል። አይቶት በማያውቀው እንደ ሰማይ በተዘረጋ ውቅያኖስ ላይ ጭነው ፖርቶሪኮ ውስጥ ኗሪ ለነበረው ለኤድዋርድ ጃኒፌር የተሸጠው አያቷ ከአንዱ አለም ወደ ሌላ ዓለም ከተወሰደ በኋላ
በቋንቋም በአስተሳሰብም ልዩ ሆኖ ፖርቶሪኮ ውስጥ በተነሳው የርስ በርስ ጦርነት እንደ አባቱ የሚቆጥረው ጌታው ኤድዋርድ ጃኒፈር
ወደ አሜሪካ ሜሪላንድ ሸሽቶ በመሄዱ እንግሊዘኛና እስፓኒሽ ቋንቋ
አፍንጫውን ተይዞ ተምሮ የዕለት ፍላጎቱን ለማርካት የታክሲ ሾፌር ሆነ።
ከዚያ ከኮንችት ሴት አያት ከራሚሬዝ ኦርኔዝ አኜስ ጋር
በአጋጣሚ ተገናኝተው የኮንችት አያት አኜስና ሉካያ እናቷን ከሪናን በመውለድ ስፔን ውስጥ አ ብረው መኖሩ ጀመሩ። ሎካዬ በተለያየ ጊዜ በአፍሪካ ጉብኝት አድርጎ ዘመዶቹን ፈልጎ ለማግኘት ቢሞክርም
ሊሳካለት አልቻለም ነበር:
በስተ እርጅናው ጣልያን ሮም ላይ የተደረገውን የማራቶን ውድድር ለመመልከት ሄዶ ግን ባጋጣሚ የአገሩ ፍንጭ ቢታወቅም ሽምግልናውና ጤና ማጣቱ ተዳምረው
ምኞቱን አሰናከለባት።
ኮንችት አያቷ ለመሞት ቀናት ሲቀሩት ጠርቷት ወደ
አታክልቱ ቦታ ሰውነቱ እየተንቀጠቀጠ ወስዷት ትክ ብሎ እያያት።
“ለሰባት ዓመት ልጅ አደራ መተው ምንኛ ይከብዳል
መሰለሽ” አለና አፉን በመሀረብ ይዞ ሲስል ቆይቶ፡
“አሁ ካንች ሌላ ማንስ አደራዬን ሊቀበል ይችላል-" ሲል ኮንችት የሚለውን ነገር ስላልገባት ግራ ገብቷት ስትቁለጨለጭ፡-
“የዘመዶቼን አገር አላውቅም ነበር። ጠንካራነቴ አሁን
የነበረውን ፍንጭ የዛኔ ቢኖረኝ ኖሮ ምን ነበረበት ግን አልሆነም
የኔ ልጅ ይህች ትንሽ ባንዲራ በልጅነቴ አሁን ስሙን ከማላውቀው
የገጠር ከተማ ከአባቴ ጋር ሄጄ አይቻት ነበር። በህፃንነት ልቦናዬ ያን
ጊዜ ስትውለበለብ ያየኋት ባንዲራ ሮም ላይ ሯጩ ይዟት አየኋት እና እንኪ ያዣት በጥንቃቄም አስቀምጫት! ሲሆንልሽ ግን አረንጓዴ ቢጫ ቀይ | ባንዲራ ወደ አለባት ኢትዮጵያ ወደሚሏት
ሃገር ሂጂ።
"ይህም መቀመጫ ስንተራሳት ስቀመጥባት ምንድናት?' እያልሽ የምትጠይቂኝ መቀመጫዬም 'በርኮቶ' ትባላለች በኮዬጉዎች።
“ምን?” አለች ኮንችት
ኩዬጕ ኩዬጉዎች… የኔ ዘመዶች የሚቀመጡባት
መቀመጫ ናት" ሳሉ እንደገና አሳለው ላቡ በግንባሩ ተንቆረቆረ
ወደ ሰማይ ቀና ብሎ፦
“ልዑል እግዚአብሔር! እባክህ ትንሽ ትንሽ ጊዜ ስጠኝ አለና እግዚአብሔርን ተማፅኖ፣ “አጠገባቸው ትልቅ ወንዝ አለ::
ሱርማዎች ኦሞ ይሉታል: ከወንዙ ተሻግረሽ ትንሽ ስትሄጂ ኩችሩ የሚባል መንደር አለ፡፡
ሰላም ሲሉ አሹቃ ይላሉ። አሳ አጥማጆች አትክልተኞች ከዱር ማር ሰብሳቢዎች ናቸው" እንደገና ሳለ፤ ቀና ብሉ ሰማዩን ተመለhተ።
ኮንችት የሚለው አልገባትም በጨቅላ ህሊናዋ ግን ስቃዩ
አሳዝኗታል።
“ሁሉንም ፅፌልሻለሁ ባንዲራዋን ከዘነጋኋት ዘመዶቼም ከመኖሪያቸው ለቀው ከሆነ ልፋትሽ መና ይቀራል። ወለላዬ እስቲ
እነዚያ ቆንጂዬ ጣቶችሽ? አላት ድንገት:: ሁለቱንም እጆችዋን ዘረጋችለት:: ጊዜ አልነበረውም መጣደፍ ነበረበት፡፡
ጳ..ጳ አርጎ በጥቁሩ ከንፈሩ በየተራ ሳማቸው: ጉንጯን
ሊስማት ፈለገ¦ ግን ፈራ ሳሉ ቢተላለፍባትስ:
“እንኪ በላስቲኩ
አሮጌ ካርቶን ውስጥ ይኸው ከትቼልሻለሁ። የኔ ልጅ እኒያን ዘመዶቼን ቀንቶሽ ካገኘሻቸው
እዘኝላቸው እንዳንች ንፁሆች ናቸው፡፡ ሎካዬ ናፍቋችኋል ሰላም
ብሏችኋል! በያቸው: ሞቷል አትበያቸው: ስንት ጊዜ በእኔ ይዘኑ ለእኔ ያልቅሱ አለ በያቸው ሲረጋጉ ደግሞ እኔ ነኝ ሎካዬ በያቸው እንደ ህፃን ያምኑሻል መጠራጠር አያውቁም ፤የሚጠራጠር ራሱ ሌባ ነው ይባል የለ! እነሱ ግን እንደ ዶሮ እየጫሩ
ተዛዝነው ያገኙትን ሲለቅሙ ይውሉና የኩችሩ ጫካ ክንፍ ውስጥ እንደ ጫጩት እየተሰገሰጉ ሙቀታቸውን እየተጋሩ ይተኛሉ…"
አሳለው! ሰውነቱ ራደ ላቡ ወረደ።
በይ ሄጂ ተጫወቺ እ..ኔ
ደ.ግ.ሞ እ ..ሁ ልረፍ” አላት ተስፋ በቆረጠ አስተያየት እያያት የአደራ ካርቶኗን ታቅፋ ስትሄድ ፈገግ ብሎ ከኋላዋ ለመጨረሻ ጊዜ ተመለከታት።
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አምስት
፡
፡
#በፍቅረማርቆስ_ደስታ
“ነገ ማታ እደውልልሃለሁ በመጭው ሦስት ቀናት
አልኖርም:: ጓደኛዬን ለመጠየቅና እግረ መንገዴን ለመሰናበት ባርሴሉና እሄዳለሁ... መልካም ጊዜ ለማሳለፍ ሞክር አሁን
መተኛት እፈልጋለሁ ኦርቫ" ብላው ከተቀመጠችበት ተነስታ ወደ መኝታ ክፍሏ ገባች:
በተቀመጠበት ህሊናው የስሜት ግጭት ተንቆራቆሰበት...
የሐሳብ ልዩነት.. ውሃና እሳት ትኩሳትና ብርድ... የስሜት
ጩሕት... የማይታኘክ ጉርሻ..
ከጥቁርና ነጭ ቀለም የተውጣጣው የቀይ ዳማ ቀለሟ ዞማ ፀጉሯ ከለግላጋ ቁመናዋ ጋር ፈጣን አስተሳሰቧ ሁሌም ጎልታ
እንድትታይ ያደርጋታል።
መርከበኛው አባቷ ፍራንሲስኮ ፔሶ ቤኒ በስራው ምክንያት
ከናቷ ከሎካዬ ጋር ለብዙ ወራት ተለያይቶ ሲቆይ ከህፃንነቷ ጀምሮ ናፍቆት ቢንጣትም እንኳን የተሟላው ኑሯቸው
ጨዋታ ወዳዱ አባቷ በየመዝናኛው ከናቷ ጋር ይዟት ስለሚዞር አብሯት
ስለሚቦርቅ ደስተኛ ሆና ለማደግ አስችሏታል።
በተማሪነቷ የስካውት አባል የነበረችውና በስካውትነቷ ብዙ ጉዞዎችን ከእድሜ እኮዮችዋ ጋር ያደረገችው ቅርፀ ማራኪዋ ኮንችት
ጊታር መጫወትን በጋራ ማዜምንና ከእስፔናውያን ባህላዊ ዳንስ በተጨማሪ የምዕራባውያንን ውዝዋዜ በስልት አጣጥማ የማቅረብ
ተሰጥኦዋ ተደጋጋሚ አድናቆትን ስላተረፉላት ከዘጠኝ ዓመት እድሜዋ ጀምሮ ጊዜዋ “የፋሽን ሾው" ስራ እየሰራች የራሷ ገቢ
እስከማግኘት አስችሏት ነበር።
አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቷን ከፈፀመች በኋላ በባልትና ሳይንስ ትምህርት ሰልጥና ከሙያዋ ይልቅ በሞዴሊስትነት
ሥራ በመሰማራት በጂምናዚዬም አካላዊ እንቅስቃሴ በማድረግ
ለሚስስ ካታሉንያነት ሁለት ጊዜ ተወዳድራ በሶስተኛው ሚስስ ካታሉንያ በመባል የቁንጅና ዘውዷን ደፍታለች።
ኮንችት በህፃንነት ያየችው አፍሪካዊ አያቷ ኤድዋርድ ሎካዬ ብቸኝነቱ ዝምታውና ደስታ አልባ ሆኖ ኖሮ ከሚናፍቃቸው ዘመዶቹ
ተገናኝቶ ያሰበው ሳይሳካለት ማለፉ እንደ እግር እሳት ሁሌም
ያቃጥላታል። አይቶት በማያውቀው እንደ ሰማይ በተዘረጋ ውቅያኖስ ላይ ጭነው ፖርቶሪኮ ውስጥ ኗሪ ለነበረው ለኤድዋርድ ጃኒፌር የተሸጠው አያቷ ከአንዱ አለም ወደ ሌላ ዓለም ከተወሰደ በኋላ
በቋንቋም በአስተሳሰብም ልዩ ሆኖ ፖርቶሪኮ ውስጥ በተነሳው የርስ በርስ ጦርነት እንደ አባቱ የሚቆጥረው ጌታው ኤድዋርድ ጃኒፈር
ወደ አሜሪካ ሜሪላንድ ሸሽቶ በመሄዱ እንግሊዘኛና እስፓኒሽ ቋንቋ
አፍንጫውን ተይዞ ተምሮ የዕለት ፍላጎቱን ለማርካት የታክሲ ሾፌር ሆነ።
ከዚያ ከኮንችት ሴት አያት ከራሚሬዝ ኦርኔዝ አኜስ ጋር
በአጋጣሚ ተገናኝተው የኮንችት አያት አኜስና ሉካያ እናቷን ከሪናን በመውለድ ስፔን ውስጥ አ ብረው መኖሩ ጀመሩ። ሎካዬ በተለያየ ጊዜ በአፍሪካ ጉብኝት አድርጎ ዘመዶቹን ፈልጎ ለማግኘት ቢሞክርም
ሊሳካለት አልቻለም ነበር:
በስተ እርጅናው ጣልያን ሮም ላይ የተደረገውን የማራቶን ውድድር ለመመልከት ሄዶ ግን ባጋጣሚ የአገሩ ፍንጭ ቢታወቅም ሽምግልናውና ጤና ማጣቱ ተዳምረው
ምኞቱን አሰናከለባት።
ኮንችት አያቷ ለመሞት ቀናት ሲቀሩት ጠርቷት ወደ
አታክልቱ ቦታ ሰውነቱ እየተንቀጠቀጠ ወስዷት ትክ ብሎ እያያት።
“ለሰባት ዓመት ልጅ አደራ መተው ምንኛ ይከብዳል
መሰለሽ” አለና አፉን በመሀረብ ይዞ ሲስል ቆይቶ፡
“አሁ ካንች ሌላ ማንስ አደራዬን ሊቀበል ይችላል-" ሲል ኮንችት የሚለውን ነገር ስላልገባት ግራ ገብቷት ስትቁለጨለጭ፡-
“የዘመዶቼን አገር አላውቅም ነበር። ጠንካራነቴ አሁን
የነበረውን ፍንጭ የዛኔ ቢኖረኝ ኖሮ ምን ነበረበት ግን አልሆነም
የኔ ልጅ ይህች ትንሽ ባንዲራ በልጅነቴ አሁን ስሙን ከማላውቀው
የገጠር ከተማ ከአባቴ ጋር ሄጄ አይቻት ነበር። በህፃንነት ልቦናዬ ያን
ጊዜ ስትውለበለብ ያየኋት ባንዲራ ሮም ላይ ሯጩ ይዟት አየኋት እና እንኪ ያዣት በጥንቃቄም አስቀምጫት! ሲሆንልሽ ግን አረንጓዴ ቢጫ ቀይ | ባንዲራ ወደ አለባት ኢትዮጵያ ወደሚሏት
ሃገር ሂጂ።
"ይህም መቀመጫ ስንተራሳት ስቀመጥባት ምንድናት?' እያልሽ የምትጠይቂኝ መቀመጫዬም 'በርኮቶ' ትባላለች በኮዬጉዎች።
“ምን?” አለች ኮንችት
ኩዬጕ ኩዬጉዎች… የኔ ዘመዶች የሚቀመጡባት
መቀመጫ ናት" ሳሉ እንደገና አሳለው ላቡ በግንባሩ ተንቆረቆረ
ወደ ሰማይ ቀና ብሎ፦
“ልዑል እግዚአብሔር! እባክህ ትንሽ ትንሽ ጊዜ ስጠኝ አለና እግዚአብሔርን ተማፅኖ፣ “አጠገባቸው ትልቅ ወንዝ አለ::
ሱርማዎች ኦሞ ይሉታል: ከወንዙ ተሻግረሽ ትንሽ ስትሄጂ ኩችሩ የሚባል መንደር አለ፡፡
ሰላም ሲሉ አሹቃ ይላሉ። አሳ አጥማጆች አትክልተኞች ከዱር ማር ሰብሳቢዎች ናቸው" እንደገና ሳለ፤ ቀና ብሉ ሰማዩን ተመለhተ።
ኮንችት የሚለው አልገባትም በጨቅላ ህሊናዋ ግን ስቃዩ
አሳዝኗታል።
“ሁሉንም ፅፌልሻለሁ ባንዲራዋን ከዘነጋኋት ዘመዶቼም ከመኖሪያቸው ለቀው ከሆነ ልፋትሽ መና ይቀራል። ወለላዬ እስቲ
እነዚያ ቆንጂዬ ጣቶችሽ? አላት ድንገት:: ሁለቱንም እጆችዋን ዘረጋችለት:: ጊዜ አልነበረውም መጣደፍ ነበረበት፡፡
ጳ..ጳ አርጎ በጥቁሩ ከንፈሩ በየተራ ሳማቸው: ጉንጯን
ሊስማት ፈለገ¦ ግን ፈራ ሳሉ ቢተላለፍባትስ:
“እንኪ በላስቲኩ
አሮጌ ካርቶን ውስጥ ይኸው ከትቼልሻለሁ። የኔ ልጅ እኒያን ዘመዶቼን ቀንቶሽ ካገኘሻቸው
እዘኝላቸው እንዳንች ንፁሆች ናቸው፡፡ ሎካዬ ናፍቋችኋል ሰላም
ብሏችኋል! በያቸው: ሞቷል አትበያቸው: ስንት ጊዜ በእኔ ይዘኑ ለእኔ ያልቅሱ አለ በያቸው ሲረጋጉ ደግሞ እኔ ነኝ ሎካዬ በያቸው እንደ ህፃን ያምኑሻል መጠራጠር አያውቁም ፤የሚጠራጠር ራሱ ሌባ ነው ይባል የለ! እነሱ ግን እንደ ዶሮ እየጫሩ
ተዛዝነው ያገኙትን ሲለቅሙ ይውሉና የኩችሩ ጫካ ክንፍ ውስጥ እንደ ጫጩት እየተሰገሰጉ ሙቀታቸውን እየተጋሩ ይተኛሉ…"
አሳለው! ሰውነቱ ራደ ላቡ ወረደ።
በይ ሄጂ ተጫወቺ እ..ኔ
ደ.ግ.ሞ እ ..ሁ ልረፍ” አላት ተስፋ በቆረጠ አስተያየት እያያት የአደራ ካርቶኗን ታቅፋ ስትሄድ ፈገግ ብሎ ከኋላዋ ለመጨረሻ ጊዜ ተመለከታት።
👍20
እሷ ስትሮጥ እሱ መሄድ አቃተው:? የህይወት ጉዞው
ሊያከትም ይሆን? ሰውነቱ ተንቀጠቀጠ፤ ጉልበቱ ራደ ቀዝቃዛ ላብ ሰውነቱን አራሰው። ጠንካራው ሎካዬ እንደ ሰከረ ሰው ዝልፍልፍ
ብሎ ወደቀ፤ሰማዩን አየው፤ እራቀበት… ዘመዶቹ ይንጫጫሉ…ኦሞ ወንዝ ቦዩን ጥሶ ወደ ውጭ ይፈሳል… ቀስተ ደመናዋ ግን ግራና ቀኝ እግሮችዋን ተራሮች ላይ አንቧትራ ቆማለች። አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ቀለማቷን ለአመል ያህል አያቸው. ጨለማ ግን ወደሷ ይገሰግሳል። ፍርሃቱ ሉካዬን ናጠው ፍርግጥግጥ አለ፡፡ እውነትም እንዳለው ሰማይ ሰማይ እያዬ ለዘላለሙ አይኖቹን አፍጥጦ ፀጥ
አለ፡ አረፈ!....
💫ይቀጥላል💫
ሊያከትም ይሆን? ሰውነቱ ተንቀጠቀጠ፤ ጉልበቱ ራደ ቀዝቃዛ ላብ ሰውነቱን አራሰው። ጠንካራው ሎካዬ እንደ ሰከረ ሰው ዝልፍልፍ
ብሎ ወደቀ፤ሰማዩን አየው፤ እራቀበት… ዘመዶቹ ይንጫጫሉ…ኦሞ ወንዝ ቦዩን ጥሶ ወደ ውጭ ይፈሳል… ቀስተ ደመናዋ ግን ግራና ቀኝ እግሮችዋን ተራሮች ላይ አንቧትራ ቆማለች። አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ቀለማቷን ለአመል ያህል አያቸው. ጨለማ ግን ወደሷ ይገሰግሳል። ፍርሃቱ ሉካዬን ናጠው ፍርግጥግጥ አለ፡፡ እውነትም እንዳለው ሰማይ ሰማይ እያዬ ለዘላለሙ አይኖቹን አፍጥጦ ፀጥ
አለ፡ አረፈ!....
💫ይቀጥላል💫
👍16
የተሰባበሩ ነፍሶች
ምዕራፍ-21
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
///
ማለዳ 12 ሰዓት ነው ከእንቅልፎ ነቅታ ካሳ እዛው በተኛበት ፍራሽ ላይ ሲገላበጥ ትታው ከክፍሏ የወጣችው…. ከአንደኛ ፎቅ ሳትወርድ ወደባልኮኒው ሄደችና ውጪውን አሻግራ ማየት ጀመረች፡፡የጥዋቷ ጸሀይ ገና ከማደሪያዋ ልውጣ ወይስ ትንሽ ልቆይ እያለች ከራሷ ጋር ሙግት የገጠመች ይመስላል፡ማዶ የሚታዬትን የተገጠገጡ ኮንደሚኒየም ቤቶች በመደመም ፈዛ መመልከት ጀመረች፡፡
‹‹በእውነት መንግስትና ሆነ ግለሰቦች ባለፉት አስር አመታት ውስጥ የገነቦቸው የቤት ብዛቶች በተለይ በአዲስአባ ከባለፈው መቶ አመት ከተገነቡት ይበልጠሉ፡ግን ደግሞ የቤት ጥሙ የህብረተሰቡን ጉሮሮ እንዲሰነጠቅ ከማድረገግ ባለፈ ጥቂት እንኳን እርካታ ሊያስገኝ አልቻለም፡፡ ይህ በአጠቃላይ በሀገሪቱ የሚታይ ሀቅ ቢሆንም በአዲስአባ ግን በመቶ እጥፍ ይበልጣል፡፡የዚህ ምክንያት መንግስትና ግለሰቦች በአንድ ላይ እቤት የመስራት አቅማቸው ወደ አዲስአባ ከተማ በየጊዜው እየተሰደዱ ከሚገብትና ከሚወለድባት የሰዎች ቁጥር ጋር ሲነፃፀር የሀይቅና የኩሬ ያህል ልዩነት ስላለው ነው፡፡
መሀል አዲስ አባ በኪራይ ቤት እየኖረ አራት ልጅ የወለደ ጎልማሳ የቀን ህልሙና የቀን ቅዣቱ የኮንደሚኒዬም እጣ ቢሆን ማን ይፈርድበታል..?ይሄ ሰው በአጋጣሚ እድላም ሆኖ እጣው ቢደርሰውና ልጆቹን ይዞ እዛ ቤት ቢገባ …በሚቀጥሉት 50 አመታት እነዛ ልጆቹ ከተማ ከልቀየሩ አዲስአባ ውስጥ ሌላ ቤት ሰርተው ወይም ገዝተው እቤቱን ለአባታቸው ለቀው መውጣታቸው ስንት ፐርሰንት የሚሳካ ነው?፡አሁንም እኮ በ40 አመቱ ከእናቱ ጋር የሚኖር ወይም የምትኖር የአዲስአባ ጎልማሳ ቁጠራቸው ቀላል አይደለም..እናም ደግሞ አይደፈረድባቸውም..
እስከአሁን ስለምን እያሰበች እንደሆነ ወደቀልቦ ተመልሳ ስታስብ ፈገግ አለች.‹‹.ያሉበትን ሁኔታ መቀየር አስተሳሰብንም እንዲህ ይቀይራል እንዴ?›› አለች..እስከዛሬ እኮ አሁን ከላይ ለረጂም ደቂቆች ያመነዠገቻቸውን ሀሰቧች ከዚህ በፊት እንደው ለሰከንደ ሽርፍራፊ እንኳን በአእምሮዋ በራፍ ሽው ብለው አያውቁም፡፡
ከዛ ከፊት ለፊቷ ግቢ የሚሰማት የቆ.ቆ…ድምፅ ቀልቧን ሳበውና ትኩረቷን ወደእዛ ላከች.ግቢው ጥግ ላይ አንድ ሰርቢስ ቤት አለ.፡፡ፊት ለፊት ወደመውጫው በራፍ ተጠግቶ አንድ የሚሊኒያ ዛፍ ይታያል….ዛፉ እጅግ ተመችቶት ቁመቱ እሷ ባለችበት የፎቅ ወለል ትክክል ሊሆን ትንሽ ነው የቀረው፡፡አዎ ድምፅን ከዛ አካባቢ መስማቷን አረጋገጠች…፡፡እታቸ ቂጡ አካባቢ የዛፍን ዙሪያ እየዞረ በሚያብረቀርቅ መጥረቢያ ባለ በሌለ ጉልበቱ ይለዋል፡፡፡ቋራጩ ከስር በመታው ቁጥር ጉማጅ ጉማጅ የዛፉ አካል እየተቀረፈ መሬቱን ይሞላል… ዛፉን ከስር በመታው ቁጥር የዛፉ ቅርንጫፎች ከላይ ሲላጉና ቅጠሎቹም ከመሀከል እየተቀነጠሱ ሱረግፉ ይታያሉ…
የቅርንጫፎቹ መንቀጥቀጥ ዛፉ ለራሱ ሞት የሚያሰማው ሙሾ መሰላት፤ የቅጠሎቹ መርገፍ ደግሞ ከዛፉ አይን ሚንጠባጠብ የምሬት እናባ አድርጋ ነው የወሰደቻ፡ ሰውነቷ ሽምቅቅ አለ፡
ይሄ ዛፍ እዚህ ለመድረስ ብዙ ጥሮል ...ስሮቹን ከምደር ከርስ አርቆ ለመቅበርና አስተማማኝ ውሀና የምግብ አቅርቦት ለማግኘት ምን አልባት አመታት ፈጅቶበታል፡፡ከዛም አልፎ ከስር ውሀና መአድናትን ተሸክሞ ለእያንዳንዱ ግንድ ቅርንጫፍና ቅጠሎች በየቀኑ ለማድረስ ምን ያህል አታካች መንገድ ተጉዞል?፡፡አሁን ደረጃው የዝናብ መዘግየት በቀላሉ የማያጠወልግበት…በሀይለኛ ንፋስ ተገፍቶ የማይወድቀበት የፀና መሰረት ላይ ደርሶ እፎይ ማለት ሲጀምር አንድ ግዴለሽ ዛፍ ቆራጭ ገና ፀሀይ በቅጡ እንኳን ሳትወጣ በዚህ ለሊት መጥቶ በሀያ ደቂቃ ውስጥ እንዳልነበረ ሲያደርገው በእውነት ልብ ይሰብራል…እንባዋ ረገፈ….ሰገነቱን ለቃ ወደታች ወረደች…ይሄ እንግዲህ እሷም የማታውቀው አዲሱ ማንነቷ ነው..በፊት እሰከመፈጠራቸውም የማታውቃቸው ነገሮች አሁን የእሷ ዋነኛ የልብ ህመም መሆን ጀምረዋል…ዞሮ ዞሮ ግን ምክንያትና ሰበብ እየፈለገች የምታዝነው ለራሷ ህይወት ነው….
ሁለት ሰዓት ሲሆን ሁሉም አንድ ላይ ሆነው ሳሎን ተቀምጠው ቁርስ እየበሉ ሳለ ቴሌቪዝኑ እነሱን የተመለከተ ዜና ያወራ ጀመር ..ድምፅን ጨምረው ሲያዳምጡ አቶ ሙሉ በቪዲዬ ተቀርፆ ለሚዲያ ሰዎች፤ለፖሊስና ለሚመለከተው ሁሉ እንዲበተን የተደረገው መረጃ ተተንትኖ እየቀረበ ነው፡፡ከዛ አንድ ሚኒስቴር ..ሁለት ዳሬክተሮች…ከአራት በላይ የፖሊስ አዛዦችና ዘጠኝ ፌዴራል ፖሊሶች ከየቦታው እየተለቀሙ ካቴና እጃቸው ላይ እየተጠለቀ ወደፖሊስ መኪና ሲገቡ ታየ….የሰው ቁጣና ደስታ መቀረብ ጀመረ....ሁሉም ዶ/ር ሰጲራን እንደጀግና ያንቆለጳጵሳታል.. ይህ ሁሉ የእሷ ጀግንነት እና በወንጀል እልተባበርም ብላ የገዛ እጮኛንም ጭምር በመቃወም ህይወትንም ጭምር መስዋዕት የሚያስከፍል ፊልሚያ ውስጥ ገብታ በቆራጥነት በመፋለሞ የተገኘችም ውጤት ተደርጎ ተወሰደ… ለዚህም ጀግንነቷ ዘላለማዊ ሀውልት ሊቆምላት የሚገባ ጀግና እንደሆነች ብዙዎች ተናገሩ …በስተመጨረሻም ሼክ ጠሀ ሆሲፒታሉን ወክለው ሲቃ እየተናነቃቸው ለህዝብ ያግዙን ጥሪ አቀረቡ…ዶ/ሯን በመፈለገ የኢትዬጵያ ህዝብ ሁሉ አንዲተባበሯቸውና አሁንም የ5 ሚሊዬን ብር ሽልማት እየጠበቃቸው እንደሆነ ተነገሩ፡፡…ፕሮግራሙ ተጠናቀቀ
‹‹ይሄ አጭበርባሪ ሽማግሌ አየህልኝ…?ፍፅም ፃድቅ እኮ ነው የሚመስለው፡፡››
‹‹እሱን ለእኔ ተይልኝ……የሚገባውን ቅጣት በቅርብ እሰጠዋለው….በቅርብ››አላት አብዬት
ቁርስ እንደተጠናቀቀ የቤት ሰራተኛዋን ከበብሽን ጠራችና የመኖሪያ ቤቷን ቁልፍ ሰጥታት እቤት ሄዳ እቃ እንድታመጣለት ላከቻት፤ ተመልሳ ስትመጣ ሰው እንዳልተከተላት እንድታረጋግጥ አብዬት አስጠነቀቃት።ከዛ ሁሉም ወደስራቸው እንደተበታተኑ ሳሎን ውስጥ አብዬትና ዶ/ር ብቻ ቀሩ።ወደእሷ በደንብ ተጠጋትና
"ምን እናድርግ ?"አላት
የደነዘዘ አእምሮዋን ለማንቃት እየጣረች"ስለምኑ?"ስትል መልሳ ጠየቀችው።
‹‹ስለ ሁሉ ነገሮ ነዋ… ሰዎቹን ምን እናድርጋቸው?"በዚህ አይነት ብዙ ልንቆይ አንችልንም።ያንቺን መጨረሻ ለማወቅ ህዝብ በጣም ስለፈለገ መንግስት ላይ ከፍተኛ ጫና እያደረገ ነው። እያንዳንዶ ሰፈር እየተፈተሸች ነው።በዛ ላይ አንቺን ያገኘ የ5 ሚሊዬን ብር ሽልማት ብለው እኛ ሽማግሌ አውጀዋል።እየዋለ ሲያድር ከእኛው ሰዎች መካከል እራሱ ማን እንደሚያፈነግጥ መገመት አይቻልም...ብር የማያታልለው ሰው የለም...ካልፈጠን ውስብስብ ችግር ውስጥ እንገባለን። ማለት ዛሬ ማታ እነዚህን ሰዎች አንድ ነገር ማድረግ አለብን..."
"ታውቃለህ እኔ እድለኛ ነኝ፡፡"
"እንዴት?"
"አንተ ስላለህልኝ ነዋ...ከጓኔ ሆነህ የእኔን ጦርነት ስለተፋለምክልኝ...ተፋልመህም እንዳሸንፍ ስላደረከኝ በጣም አመሰግናለሁ።››
"ይሄ የአንቺ ብቻ ሳይሆን የእኔም ጦርነት ነበር...ደግሞ አብረን ነው የተፋለምነው፤እና አብረን የመጨረሻውን ስኬት መደምደሚያ እንድናበጅለት እየጠየቅኩሽ ነው።››
"ታውቃለህ በሙሉ ልቤ የምተማመንብህ ታላቅ ወንድሜ ነው የምትመስለኝ፤ደግሞ ወንድም ኖሮኝ አያውቅም ።እና እንዴት አይነት ፀጋ እንዳጣሁ እንዳስብ አዶርገሀኛል።ደግሞም ይሄ ነገር ቢገባደድም፤የእኔና የአንተ ዝምድና የሚገባደድ አይሆንም። ማለት አንድ ላይ የምንሰራው ስራ መኖር አለበት።ጓደኞችህንም የሚያሳትፍ ንፅህና መልካም ስራ..ከአሁኑ አስብበት።››
"የሆስፒታልሽ ሰኪሪቲ እንሁን እንዴ?"አላት በቀልድ
ምዕራፍ-21
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
///
ማለዳ 12 ሰዓት ነው ከእንቅልፎ ነቅታ ካሳ እዛው በተኛበት ፍራሽ ላይ ሲገላበጥ ትታው ከክፍሏ የወጣችው…. ከአንደኛ ፎቅ ሳትወርድ ወደባልኮኒው ሄደችና ውጪውን አሻግራ ማየት ጀመረች፡፡የጥዋቷ ጸሀይ ገና ከማደሪያዋ ልውጣ ወይስ ትንሽ ልቆይ እያለች ከራሷ ጋር ሙግት የገጠመች ይመስላል፡ማዶ የሚታዬትን የተገጠገጡ ኮንደሚኒየም ቤቶች በመደመም ፈዛ መመልከት ጀመረች፡፡
‹‹በእውነት መንግስትና ሆነ ግለሰቦች ባለፉት አስር አመታት ውስጥ የገነቦቸው የቤት ብዛቶች በተለይ በአዲስአባ ከባለፈው መቶ አመት ከተገነቡት ይበልጠሉ፡ግን ደግሞ የቤት ጥሙ የህብረተሰቡን ጉሮሮ እንዲሰነጠቅ ከማድረገግ ባለፈ ጥቂት እንኳን እርካታ ሊያስገኝ አልቻለም፡፡ ይህ በአጠቃላይ በሀገሪቱ የሚታይ ሀቅ ቢሆንም በአዲስአባ ግን በመቶ እጥፍ ይበልጣል፡፡የዚህ ምክንያት መንግስትና ግለሰቦች በአንድ ላይ እቤት የመስራት አቅማቸው ወደ አዲስአባ ከተማ በየጊዜው እየተሰደዱ ከሚገብትና ከሚወለድባት የሰዎች ቁጥር ጋር ሲነፃፀር የሀይቅና የኩሬ ያህል ልዩነት ስላለው ነው፡፡
መሀል አዲስ አባ በኪራይ ቤት እየኖረ አራት ልጅ የወለደ ጎልማሳ የቀን ህልሙና የቀን ቅዣቱ የኮንደሚኒዬም እጣ ቢሆን ማን ይፈርድበታል..?ይሄ ሰው በአጋጣሚ እድላም ሆኖ እጣው ቢደርሰውና ልጆቹን ይዞ እዛ ቤት ቢገባ …በሚቀጥሉት 50 አመታት እነዛ ልጆቹ ከተማ ከልቀየሩ አዲስአባ ውስጥ ሌላ ቤት ሰርተው ወይም ገዝተው እቤቱን ለአባታቸው ለቀው መውጣታቸው ስንት ፐርሰንት የሚሳካ ነው?፡አሁንም እኮ በ40 አመቱ ከእናቱ ጋር የሚኖር ወይም የምትኖር የአዲስአባ ጎልማሳ ቁጠራቸው ቀላል አይደለም..እናም ደግሞ አይደፈረድባቸውም..
እስከአሁን ስለምን እያሰበች እንደሆነ ወደቀልቦ ተመልሳ ስታስብ ፈገግ አለች.‹‹.ያሉበትን ሁኔታ መቀየር አስተሳሰብንም እንዲህ ይቀይራል እንዴ?›› አለች..እስከዛሬ እኮ አሁን ከላይ ለረጂም ደቂቆች ያመነዠገቻቸውን ሀሰቧች ከዚህ በፊት እንደው ለሰከንደ ሽርፍራፊ እንኳን በአእምሮዋ በራፍ ሽው ብለው አያውቁም፡፡
ከዛ ከፊት ለፊቷ ግቢ የሚሰማት የቆ.ቆ…ድምፅ ቀልቧን ሳበውና ትኩረቷን ወደእዛ ላከች.ግቢው ጥግ ላይ አንድ ሰርቢስ ቤት አለ.፡፡ፊት ለፊት ወደመውጫው በራፍ ተጠግቶ አንድ የሚሊኒያ ዛፍ ይታያል….ዛፉ እጅግ ተመችቶት ቁመቱ እሷ ባለችበት የፎቅ ወለል ትክክል ሊሆን ትንሽ ነው የቀረው፡፡አዎ ድምፅን ከዛ አካባቢ መስማቷን አረጋገጠች…፡፡እታቸ ቂጡ አካባቢ የዛፍን ዙሪያ እየዞረ በሚያብረቀርቅ መጥረቢያ ባለ በሌለ ጉልበቱ ይለዋል፡፡፡ቋራጩ ከስር በመታው ቁጥር ጉማጅ ጉማጅ የዛፉ አካል እየተቀረፈ መሬቱን ይሞላል… ዛፉን ከስር በመታው ቁጥር የዛፉ ቅርንጫፎች ከላይ ሲላጉና ቅጠሎቹም ከመሀከል እየተቀነጠሱ ሱረግፉ ይታያሉ…
የቅርንጫፎቹ መንቀጥቀጥ ዛፉ ለራሱ ሞት የሚያሰማው ሙሾ መሰላት፤ የቅጠሎቹ መርገፍ ደግሞ ከዛፉ አይን ሚንጠባጠብ የምሬት እናባ አድርጋ ነው የወሰደቻ፡ ሰውነቷ ሽምቅቅ አለ፡
ይሄ ዛፍ እዚህ ለመድረስ ብዙ ጥሮል ...ስሮቹን ከምደር ከርስ አርቆ ለመቅበርና አስተማማኝ ውሀና የምግብ አቅርቦት ለማግኘት ምን አልባት አመታት ፈጅቶበታል፡፡ከዛም አልፎ ከስር ውሀና መአድናትን ተሸክሞ ለእያንዳንዱ ግንድ ቅርንጫፍና ቅጠሎች በየቀኑ ለማድረስ ምን ያህል አታካች መንገድ ተጉዞል?፡፡አሁን ደረጃው የዝናብ መዘግየት በቀላሉ የማያጠወልግበት…በሀይለኛ ንፋስ ተገፍቶ የማይወድቀበት የፀና መሰረት ላይ ደርሶ እፎይ ማለት ሲጀምር አንድ ግዴለሽ ዛፍ ቆራጭ ገና ፀሀይ በቅጡ እንኳን ሳትወጣ በዚህ ለሊት መጥቶ በሀያ ደቂቃ ውስጥ እንዳልነበረ ሲያደርገው በእውነት ልብ ይሰብራል…እንባዋ ረገፈ….ሰገነቱን ለቃ ወደታች ወረደች…ይሄ እንግዲህ እሷም የማታውቀው አዲሱ ማንነቷ ነው..በፊት እሰከመፈጠራቸውም የማታውቃቸው ነገሮች አሁን የእሷ ዋነኛ የልብ ህመም መሆን ጀምረዋል…ዞሮ ዞሮ ግን ምክንያትና ሰበብ እየፈለገች የምታዝነው ለራሷ ህይወት ነው….
ሁለት ሰዓት ሲሆን ሁሉም አንድ ላይ ሆነው ሳሎን ተቀምጠው ቁርስ እየበሉ ሳለ ቴሌቪዝኑ እነሱን የተመለከተ ዜና ያወራ ጀመር ..ድምፅን ጨምረው ሲያዳምጡ አቶ ሙሉ በቪዲዬ ተቀርፆ ለሚዲያ ሰዎች፤ለፖሊስና ለሚመለከተው ሁሉ እንዲበተን የተደረገው መረጃ ተተንትኖ እየቀረበ ነው፡፡ከዛ አንድ ሚኒስቴር ..ሁለት ዳሬክተሮች…ከአራት በላይ የፖሊስ አዛዦችና ዘጠኝ ፌዴራል ፖሊሶች ከየቦታው እየተለቀሙ ካቴና እጃቸው ላይ እየተጠለቀ ወደፖሊስ መኪና ሲገቡ ታየ….የሰው ቁጣና ደስታ መቀረብ ጀመረ....ሁሉም ዶ/ር ሰጲራን እንደጀግና ያንቆለጳጵሳታል.. ይህ ሁሉ የእሷ ጀግንነት እና በወንጀል እልተባበርም ብላ የገዛ እጮኛንም ጭምር በመቃወም ህይወትንም ጭምር መስዋዕት የሚያስከፍል ፊልሚያ ውስጥ ገብታ በቆራጥነት በመፋለሞ የተገኘችም ውጤት ተደርጎ ተወሰደ… ለዚህም ጀግንነቷ ዘላለማዊ ሀውልት ሊቆምላት የሚገባ ጀግና እንደሆነች ብዙዎች ተናገሩ …በስተመጨረሻም ሼክ ጠሀ ሆሲፒታሉን ወክለው ሲቃ እየተናነቃቸው ለህዝብ ያግዙን ጥሪ አቀረቡ…ዶ/ሯን በመፈለገ የኢትዬጵያ ህዝብ ሁሉ አንዲተባበሯቸውና አሁንም የ5 ሚሊዬን ብር ሽልማት እየጠበቃቸው እንደሆነ ተነገሩ፡፡…ፕሮግራሙ ተጠናቀቀ
‹‹ይሄ አጭበርባሪ ሽማግሌ አየህልኝ…?ፍፅም ፃድቅ እኮ ነው የሚመስለው፡፡››
‹‹እሱን ለእኔ ተይልኝ……የሚገባውን ቅጣት በቅርብ እሰጠዋለው….በቅርብ››አላት አብዬት
ቁርስ እንደተጠናቀቀ የቤት ሰራተኛዋን ከበብሽን ጠራችና የመኖሪያ ቤቷን ቁልፍ ሰጥታት እቤት ሄዳ እቃ እንድታመጣለት ላከቻት፤ ተመልሳ ስትመጣ ሰው እንዳልተከተላት እንድታረጋግጥ አብዬት አስጠነቀቃት።ከዛ ሁሉም ወደስራቸው እንደተበታተኑ ሳሎን ውስጥ አብዬትና ዶ/ር ብቻ ቀሩ።ወደእሷ በደንብ ተጠጋትና
"ምን እናድርግ ?"አላት
የደነዘዘ አእምሮዋን ለማንቃት እየጣረች"ስለምኑ?"ስትል መልሳ ጠየቀችው።
‹‹ስለ ሁሉ ነገሮ ነዋ… ሰዎቹን ምን እናድርጋቸው?"በዚህ አይነት ብዙ ልንቆይ አንችልንም።ያንቺን መጨረሻ ለማወቅ ህዝብ በጣም ስለፈለገ መንግስት ላይ ከፍተኛ ጫና እያደረገ ነው። እያንዳንዶ ሰፈር እየተፈተሸች ነው።በዛ ላይ አንቺን ያገኘ የ5 ሚሊዬን ብር ሽልማት ብለው እኛ ሽማግሌ አውጀዋል።እየዋለ ሲያድር ከእኛው ሰዎች መካከል እራሱ ማን እንደሚያፈነግጥ መገመት አይቻልም...ብር የማያታልለው ሰው የለም...ካልፈጠን ውስብስብ ችግር ውስጥ እንገባለን። ማለት ዛሬ ማታ እነዚህን ሰዎች አንድ ነገር ማድረግ አለብን..."
"ታውቃለህ እኔ እድለኛ ነኝ፡፡"
"እንዴት?"
"አንተ ስላለህልኝ ነዋ...ከጓኔ ሆነህ የእኔን ጦርነት ስለተፋለምክልኝ...ተፋልመህም እንዳሸንፍ ስላደረከኝ በጣም አመሰግናለሁ።››
"ይሄ የአንቺ ብቻ ሳይሆን የእኔም ጦርነት ነበር...ደግሞ አብረን ነው የተፋለምነው፤እና አብረን የመጨረሻውን ስኬት መደምደሚያ እንድናበጅለት እየጠየቅኩሽ ነው።››
"ታውቃለህ በሙሉ ልቤ የምተማመንብህ ታላቅ ወንድሜ ነው የምትመስለኝ፤ደግሞ ወንድም ኖሮኝ አያውቅም ።እና እንዴት አይነት ፀጋ እንዳጣሁ እንዳስብ አዶርገሀኛል።ደግሞም ይሄ ነገር ቢገባደድም፤የእኔና የአንተ ዝምድና የሚገባደድ አይሆንም። ማለት አንድ ላይ የምንሰራው ስራ መኖር አለበት።ጓደኞችህንም የሚያሳትፍ ንፅህና መልካም ስራ..ከአሁኑ አስብበት።››
"የሆስፒታልሽ ሰኪሪቲ እንሁን እንዴ?"አላት በቀልድ
👍25😢1
"በፍፅም፤እኔ ዳግመኛ ወደእዛ ሆስፒታል አልመለስም...አእምሮዬ ንፅህ ሆኖ በተረጋጋ መንፈስ በሽተኞችን ማከም የምችል አይመስለኝም።እና ደግሞ ከዛ ሽማግሌ ጋርም የጋራ ቢዝነስ እንዲኖሰኝ አልፈልግም..ሙሉ ያለኝን የአኪሲዬን ድርሻ እሽጥና የእኛ የራሳችን ድርጅት እንከፍታለን።
"ስለእሱ ለማሰብ በቂ ጊዜ አለን …አሁን የሠዎቹ ጉዳይ ነው አሳሳቢው።"
"ምን እናርጋቸው?"
"ውሳኔው ያንቺው ነው ..እናስወግዳቸው የምትይ ከሆነም ችግር የለውም..ለህግ ተላልፈው ይሰጡ የምትይ ከሆነም"
"ግራ ገባኝ እኮ...እነሱን ለህግ አሳልፎ መስጠትም ለእነሱ ድል ነው፤እነሱን መግደልም ያው ከእነሱ ጋር አንድ መሆን ነው››
‹‹እኔ በፍቃደኝነት እራሳቸውን እንዲያጠፍ ነበር እቅዴ ...አሁን ግን ያ ሚሰራ አይመስለኝም… በተለይ ለኘሮፌሰሩ››
"ለምን?››
‹‹ አንደኛ የፅንሱ ጉዳይ አለ (ምንም ቢሆን የልጅሽ አባት ነው) ወደፊት ለልጅሽ ምን ብለሽ ትነግሪዋለሽ።ሌላው እኛም ትንሽ ደብድበነዋል አንቺ ደግሞ አቆሳስለሽዋል..በዚህ አይነት ሁኔታ እራሱን አጥፍቶ ሬሳው ቢገኝ ምርመራ መደረጉ አይቀርም፤ምንም እንኳን የበሰበሰ ወንጀለኛ ቢሆንም በግለሰብ እጅ በዚህ መጠን እንዲሰቃይ ህግ ስለማይፈቅድ ዞሮ ዞሮ መጠየቃችን አይቀርም።"
"ሙሉስ?"
"እሱ እንኳን ጥፊም አላረፈበትም ... "
"እንግዲያው አንተ የመሠለህን አድርግ...እኔ በአንተ ውሳኔ እስማማለሁ…አሁን ደክሞኛል ትንሽ ልረፍ"
"አዎ ተነሽ እረፊ..."
///
አይገርምም ግን አንዳንዴ የእግዜር ስውር እጆች ሳስብ እደነቃለሁ።ጠላቴን ለማጥፍት ቀስቴን አዘጋጅቼ ነበር ። የቀስቴንም ጫፍ ከበረሀ እባብ የተቀመመ በሁለት ደቂቃ ውስጥ አፍርጦ የሚገድለው መርዝ በጥንቃቄ ጫፍን ቀብቼ አነጣጥሬ ኢላማዬ ውስጥ እስኪገባ በእጆቼ ወጥሬ በአይኖቼ አጨንቁሬ እየጠበቅኩት ነበር...ግን ድንገት ደመና በሌለበት ዶፍ ዝናብ ዘነበና መርዙን ከጫፉ አጠበው ..አሁን ምን ላድርግ ?። ተረጋግቼ ማሰብ አለብኝ እቅዴን መከለስ አለብኝ።ይሄንን እያሰበች ያለችው ክፍሏ ቁጭ ብላ ነበር ..ከዛ ከበቡሽ እቤቷ ሄዳ ያመጣችላትን ቦርሳ አነሳችና ከፈተች…ውስጡ ያሉትን እቃዎች በጠቅላላ ውስጡ ተወችና አንድ ኪኒን ብቻ ከመሀከሉ አንስታ መኝታ ከፍሏን ለቃ ወጣች፡፡ቀጥታ ፕሮፌሰሩ ወደሚገኝበት የአብዬት ክፍል ነው ያመራችው፤ገፋ አድርጋ ገባች፤ፕሮፌሰሩ እግሮቹን ወዲህና ወዲያ ማዶ አንፈርክኮ አይኖቹን ወዲህና ወዲያ በፍረቻ የያወራጫ ተጋድሞል....ቶላ በራፉ ጋር ባለ ወንበር ቁጭ ብሎ እየጠበቀው ነው፡፡
‹‹ቶላ አንዴ ይሄንን ሰውዬ ማናገር እፈልጋለሁ ውጭ ትጠብቀኛለህ››አለችው
.ምን አልተናገረም…ብድግ ብሎ ወጣና በረንዳው ላይ ከውጨ በኩል ቆመ፤ እሷ ከውስጥ በራፉን ቆለፈችው … .አልጋው ላይ የተሰተረው ፕሮፌሰር ተስፋ ቆረጠ…. በቃ ልትጨርሰው እንደመጣች እርግጠኛ ሆነ…፡፡
‹‹እሺ ፕሮፌሰር ተሸለህ..?ወንበሩን ይዛ ወደእሱ ተጠጋችና በሁለት ሜትር እርቀት አስቀመጠችው.ረጋ ብላ ተቀመጠችበት
‹‹አረ በፈጠረሽ..አሁን ደግሞ ምን ልታደረጊኝ ነው?››
ምን አደርግሀለሁ.. አሁን ኮ ጥቅም የሌለህ ሙትቻና እሬሳ ሆነሀል…ከወር በፊት በዚህ ሀገር በጣም የተከበረክ ሙሁር….እጅግ የተሳከለት የቢዝነስ ሰው….ሙሉ ጤና የነበረህ ውብና ሽቅርቅር ሰው ነበርክ..ግን ዛሬ ተመልከት… መሁርነትህ መክኖ፤ ዝናህ ተኖ፤ ጤናህ ታውኮ ፤ውበትህ ይሄው እንደማየው ከስሞ አልባሌና ተራ ሰው ሆነሀል…ይሄም ሊሆን የቻለው በማን ነው በአንተው ስግገብግብነት..
አየህ አንዳንዴ የሰላ ጭንቅለትና አሰላሳይ አዕምሮ ስላለን ልዩ ሰዎች ነን ማለት አይደለም..ስለምንድነው የምናሰላስለው ?ችሎታችንን ለምን ጉዳይ እየተጠቀምንበት ነው….?ብለን ቆም ብለን አስበን እንደው በጊዜያዊ ፍላጎታች ተገፋፍተን መንገድ ስተን እንኳን ከሆነ ወዲያው እራሳችንን ገምግመን ወደትክክለኛው መንገድ በጊዜ መመለስ ካልቻልን የእኛ ምሁርነት የእኛ አዋቂነት ምንደነው እርባናው…?
ሰው ያለውን እውቀት ፤ዝናና ስልጣን በአግባቡ ካልተገለገለበት…ፕሮፌሰር ሆነ ሚኒስቴር ፤ሼኪ ሆነ ቄስ….ጀኔራል ሆነ ካፒቴን ያው ሄዶ ሄዶ ለውርደት ተዳርጎ ተራ ሰው ሆኖ እንዲህ እንደአንተ ተልከ ስክሶ መቅረቱ አይቀርም..እነዛ ሰሞች አነዛ ማዕረጎች በሚገባ ለሚጠቀምባቸውና በምስጋና ለሚያገለግልባቸው ብቻ ነው እስከመጨረሻው በክብር አብረውት የሚቆዩት፡፡ዳሩ ይሄንን ሁሉ ለአንተ መለፍለፉ ምን ይረባል….በዛ በሰላሙ ጊዜ በፍቅር እያነባው ከድርጊትህ እንድትታቀብ ስማፀንሀ ጥቂት እንኳን ሰምተሀኝ ቢሆን ዛሬ ባንተም ሆነ በእኔ ላይ ይሄ ሁሉ ጥፋትና ውድመት አይፈጠርም ነበር፡
ፕሮፌሰሩ የደ/ሯ ንግግሯን የደከመ መንፈሱን እየሰባበረው ነው…ምንም ትክክል ያልሆነ ንግግር አልተናገረችም፡፡
‹‹ትክክል ነሸ ..ላደረኩት ነገር ሁሉ በጣም አዝናለሁ…መኝታ ቤቴ አልጋዬ ያለበት ቦታ ላይ ወለሉ የሚነሳ ነው.. እዛ የተቀበረ መቶ ሚሊዬን የሚጠጋ ብር አለ…አንድ ነገር ከሆንኩ አስቆፍረሽ ውሰጂው…እቤቱም ያለው ባንቺ ስም ነው…ለሰርጋችን ስጦታ ሰርፕራይዝ ላደርግሽ ነበር ባንቺ ስም ያዘዋወርኩት…እና እቤቱም ሆነ ብሩ ለልጄ ይሁንልኝ፡፡
‹‹ልጅህ …››በእጇ የያዘችወን መድሀኒት አሳየችው….አይኑን አፍጦ… .‹‹ምንድ ነው?›› አለት..ከእይታው .ሰለራቀ መለየት አልቻለም፡፡ችግሩን ስለተረዳች ወደ እሱ በደንብ አስጠጋችለት››
የኪኒኑን ምንነት ሲረዳ ሰውነቱ ተንዘረዘረ‹‹አይሆንም…እንዳታደርጊው በፈጠረሽ››
ድምፅንና ጉልበቱን ከየት እንዳመጣው አያውቅም..አጓራ..ተማፀናት፡፡
እሷ ግን በእሱ መቃተት እየተደሰተች… ኪኒኖቹን ከእሽጉ ማውጣት ጀመረች..
‹‹አይሆንም ...በፈጠረሽ..››አልጋው ላይ እንዳለ እጅን ዘርግቶ መድሀኒቱን ሊነጥቃት ቢሞክርም ሊደርስባት አልቻለም… መንጠራራቱን ሲጨምር ከአልጋው ላይ ተንደባለና ወደቀ ..የብልቱን ቁስል በእግሮቹ ስለተጨፈለቀ በስቃይ ድምፅ አጎራ…
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
"ስለእሱ ለማሰብ በቂ ጊዜ አለን …አሁን የሠዎቹ ጉዳይ ነው አሳሳቢው።"
"ምን እናርጋቸው?"
"ውሳኔው ያንቺው ነው ..እናስወግዳቸው የምትይ ከሆነም ችግር የለውም..ለህግ ተላልፈው ይሰጡ የምትይ ከሆነም"
"ግራ ገባኝ እኮ...እነሱን ለህግ አሳልፎ መስጠትም ለእነሱ ድል ነው፤እነሱን መግደልም ያው ከእነሱ ጋር አንድ መሆን ነው››
‹‹እኔ በፍቃደኝነት እራሳቸውን እንዲያጠፍ ነበር እቅዴ ...አሁን ግን ያ ሚሰራ አይመስለኝም… በተለይ ለኘሮፌሰሩ››
"ለምን?››
‹‹ አንደኛ የፅንሱ ጉዳይ አለ (ምንም ቢሆን የልጅሽ አባት ነው) ወደፊት ለልጅሽ ምን ብለሽ ትነግሪዋለሽ።ሌላው እኛም ትንሽ ደብድበነዋል አንቺ ደግሞ አቆሳስለሽዋል..በዚህ አይነት ሁኔታ እራሱን አጥፍቶ ሬሳው ቢገኝ ምርመራ መደረጉ አይቀርም፤ምንም እንኳን የበሰበሰ ወንጀለኛ ቢሆንም በግለሰብ እጅ በዚህ መጠን እንዲሰቃይ ህግ ስለማይፈቅድ ዞሮ ዞሮ መጠየቃችን አይቀርም።"
"ሙሉስ?"
"እሱ እንኳን ጥፊም አላረፈበትም ... "
"እንግዲያው አንተ የመሠለህን አድርግ...እኔ በአንተ ውሳኔ እስማማለሁ…አሁን ደክሞኛል ትንሽ ልረፍ"
"አዎ ተነሽ እረፊ..."
///
አይገርምም ግን አንዳንዴ የእግዜር ስውር እጆች ሳስብ እደነቃለሁ።ጠላቴን ለማጥፍት ቀስቴን አዘጋጅቼ ነበር ። የቀስቴንም ጫፍ ከበረሀ እባብ የተቀመመ በሁለት ደቂቃ ውስጥ አፍርጦ የሚገድለው መርዝ በጥንቃቄ ጫፍን ቀብቼ አነጣጥሬ ኢላማዬ ውስጥ እስኪገባ በእጆቼ ወጥሬ በአይኖቼ አጨንቁሬ እየጠበቅኩት ነበር...ግን ድንገት ደመና በሌለበት ዶፍ ዝናብ ዘነበና መርዙን ከጫፉ አጠበው ..አሁን ምን ላድርግ ?። ተረጋግቼ ማሰብ አለብኝ እቅዴን መከለስ አለብኝ።ይሄንን እያሰበች ያለችው ክፍሏ ቁጭ ብላ ነበር ..ከዛ ከበቡሽ እቤቷ ሄዳ ያመጣችላትን ቦርሳ አነሳችና ከፈተች…ውስጡ ያሉትን እቃዎች በጠቅላላ ውስጡ ተወችና አንድ ኪኒን ብቻ ከመሀከሉ አንስታ መኝታ ከፍሏን ለቃ ወጣች፡፡ቀጥታ ፕሮፌሰሩ ወደሚገኝበት የአብዬት ክፍል ነው ያመራችው፤ገፋ አድርጋ ገባች፤ፕሮፌሰሩ እግሮቹን ወዲህና ወዲያ ማዶ አንፈርክኮ አይኖቹን ወዲህና ወዲያ በፍረቻ የያወራጫ ተጋድሞል....ቶላ በራፉ ጋር ባለ ወንበር ቁጭ ብሎ እየጠበቀው ነው፡፡
‹‹ቶላ አንዴ ይሄንን ሰውዬ ማናገር እፈልጋለሁ ውጭ ትጠብቀኛለህ››አለችው
.ምን አልተናገረም…ብድግ ብሎ ወጣና በረንዳው ላይ ከውጨ በኩል ቆመ፤ እሷ ከውስጥ በራፉን ቆለፈችው … .አልጋው ላይ የተሰተረው ፕሮፌሰር ተስፋ ቆረጠ…. በቃ ልትጨርሰው እንደመጣች እርግጠኛ ሆነ…፡፡
‹‹እሺ ፕሮፌሰር ተሸለህ..?ወንበሩን ይዛ ወደእሱ ተጠጋችና በሁለት ሜትር እርቀት አስቀመጠችው.ረጋ ብላ ተቀመጠችበት
‹‹አረ በፈጠረሽ..አሁን ደግሞ ምን ልታደረጊኝ ነው?››
ምን አደርግሀለሁ.. አሁን ኮ ጥቅም የሌለህ ሙትቻና እሬሳ ሆነሀል…ከወር በፊት በዚህ ሀገር በጣም የተከበረክ ሙሁር….እጅግ የተሳከለት የቢዝነስ ሰው….ሙሉ ጤና የነበረህ ውብና ሽቅርቅር ሰው ነበርክ..ግን ዛሬ ተመልከት… መሁርነትህ መክኖ፤ ዝናህ ተኖ፤ ጤናህ ታውኮ ፤ውበትህ ይሄው እንደማየው ከስሞ አልባሌና ተራ ሰው ሆነሀል…ይሄም ሊሆን የቻለው በማን ነው በአንተው ስግገብግብነት..
አየህ አንዳንዴ የሰላ ጭንቅለትና አሰላሳይ አዕምሮ ስላለን ልዩ ሰዎች ነን ማለት አይደለም..ስለምንድነው የምናሰላስለው ?ችሎታችንን ለምን ጉዳይ እየተጠቀምንበት ነው….?ብለን ቆም ብለን አስበን እንደው በጊዜያዊ ፍላጎታች ተገፋፍተን መንገድ ስተን እንኳን ከሆነ ወዲያው እራሳችንን ገምግመን ወደትክክለኛው መንገድ በጊዜ መመለስ ካልቻልን የእኛ ምሁርነት የእኛ አዋቂነት ምንደነው እርባናው…?
ሰው ያለውን እውቀት ፤ዝናና ስልጣን በአግባቡ ካልተገለገለበት…ፕሮፌሰር ሆነ ሚኒስቴር ፤ሼኪ ሆነ ቄስ….ጀኔራል ሆነ ካፒቴን ያው ሄዶ ሄዶ ለውርደት ተዳርጎ ተራ ሰው ሆኖ እንዲህ እንደአንተ ተልከ ስክሶ መቅረቱ አይቀርም..እነዛ ሰሞች አነዛ ማዕረጎች በሚገባ ለሚጠቀምባቸውና በምስጋና ለሚያገለግልባቸው ብቻ ነው እስከመጨረሻው በክብር አብረውት የሚቆዩት፡፡ዳሩ ይሄንን ሁሉ ለአንተ መለፍለፉ ምን ይረባል….በዛ በሰላሙ ጊዜ በፍቅር እያነባው ከድርጊትህ እንድትታቀብ ስማፀንሀ ጥቂት እንኳን ሰምተሀኝ ቢሆን ዛሬ ባንተም ሆነ በእኔ ላይ ይሄ ሁሉ ጥፋትና ውድመት አይፈጠርም ነበር፡
ፕሮፌሰሩ የደ/ሯ ንግግሯን የደከመ መንፈሱን እየሰባበረው ነው…ምንም ትክክል ያልሆነ ንግግር አልተናገረችም፡፡
‹‹ትክክል ነሸ ..ላደረኩት ነገር ሁሉ በጣም አዝናለሁ…መኝታ ቤቴ አልጋዬ ያለበት ቦታ ላይ ወለሉ የሚነሳ ነው.. እዛ የተቀበረ መቶ ሚሊዬን የሚጠጋ ብር አለ…አንድ ነገር ከሆንኩ አስቆፍረሽ ውሰጂው…እቤቱም ያለው ባንቺ ስም ነው…ለሰርጋችን ስጦታ ሰርፕራይዝ ላደርግሽ ነበር ባንቺ ስም ያዘዋወርኩት…እና እቤቱም ሆነ ብሩ ለልጄ ይሁንልኝ፡፡
‹‹ልጅህ …››በእጇ የያዘችወን መድሀኒት አሳየችው….አይኑን አፍጦ… .‹‹ምንድ ነው?›› አለት..ከእይታው .ሰለራቀ መለየት አልቻለም፡፡ችግሩን ስለተረዳች ወደ እሱ በደንብ አስጠጋችለት››
የኪኒኑን ምንነት ሲረዳ ሰውነቱ ተንዘረዘረ‹‹አይሆንም…እንዳታደርጊው በፈጠረሽ››
ድምፅንና ጉልበቱን ከየት እንዳመጣው አያውቅም..አጓራ..ተማፀናት፡፡
እሷ ግን በእሱ መቃተት እየተደሰተች… ኪኒኖቹን ከእሽጉ ማውጣት ጀመረች..
‹‹አይሆንም ...በፈጠረሽ..››አልጋው ላይ እንዳለ እጅን ዘርግቶ መድሀኒቱን ሊነጥቃት ቢሞክርም ሊደርስባት አልቻለም… መንጠራራቱን ሲጨምር ከአልጋው ላይ ተንደባለና ወደቀ ..የብልቱን ቁስል በእግሮቹ ስለተጨፈለቀ በስቃይ ድምፅ አጎራ…
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
👍31
#ኢቫንጋዲ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስድስት
፡
፡
#በፍቅረማርቆስ_ደስታ
“…ሶራ- የባህል ትንሽ ትልቅ አለው ብዬ ላነፃፀር
አልሻም። ልምዴና እውቀቴ ገና ውስን ነው: የባህል ልዩነት ግን አኗኗር ልዩነት እንደሚያመጣ አውቃለሁ፡፡
“ሁሉም ሰው ያለበትን አካባቢ ከሌላው በተሻለ ያውቃል! ይጠቀማል አያቴም ከለመደው ባህል ወጥቶ ካለፍላጎቱ ወደ
አለመደው ባህል ከመጣ በኋላ አስተሳሰቡ ከዘመነው ህብረተሰብ አንፃር ያነሰ ቢሆንም ከዚህኛው ህብረተሰብ የተሻለ ትዕግስትና ጨዋነት የነበረው ከዚህኛው የነበረው በመሆኑ ሴት አያቴን አስባውና
አልማው ያልነበረውን በጥቁር ፍቅር እንድትንቦራችና አያቴ ከዚህ
ዓለም በሞት ከተለየ በኋላም ፍቅሩ ጥቁር ድመት አቅፋ እንድትውል አድርጓታል፡
“ወንድ አያትሽን በመልክ ታውቂያቸዋለሽ? ሶራ ጠየቃት:
“ልጅ ነበርኩ እንጂ አስታውሰዋለሁ። ከእንጨት ጠርቦ የሰራት ትንሽና ልዩ በርጩማው ላይ ቁጭ አንዳንዴም ጋደም ብሎ
ይንተራስና ሽቅብ ሽቅብ እያየ ሰማዩ ላይ ማፍጠጥ ይወዳል:
“እኔም ከሌሎች ጋር ስሆን መዝለልና መጫወት
እንደማልወድ ሁሉ እሱ ደረት ወይ ትከሻ ላይ ሆኜ ግን ለረጅም ጊዜ
ከሚቆዝመው ጥቁርና ልዩው አያቴ ጋር ፀጥ ስለምል ሴት አያቴ፡-
“ሎካዬ! ካንተ ጋር ስትሆን ለምን ዝም እንደምትል
ታውቃለህ?" ስትለው ዘወር ብሎ ወይም አይኖቹን ከሰማዩ ላይ መልሶ ያያታል።
“ስለምትፈራህ ነው አንተ ስ
ለህፃንም ለአዋቂም ዝግ ነህ አዕምሮህ የዕድሜ ልዩነትን አይገምትም! መሣቅ መጫወት ለልጆች
ምን ያህል ጠቃሚ መሆኑን አታስብም…” ትለውና ለመውሲድ እጅዋን ስትዘረጋልኝ በእንቢታ ደረቱ ውስጥ ድብቅ እላለሁ፡
“ወለላዬ! ሂጂ፤ አብረሽኝ መሆንሽን እየዘነጋሁ በዝምታ እኔ የምፈራው አንሶኝ አንችንም አስፈራሁሽ ውሰጃት :ኜስ
ላጫውታት አልታደልሁም" ይላታል። ያን ጊዜ በትናንሽ እጆቼና እግሮቼ ቁልፍ አድርጌ እይዘውና “አልሄድም' እላለሁ
“ያኔ ሴት አያቴ ትኩር ብላ ታየንና ቀስ ብላ መጥታ
ትከሻውን ተደግፋ! …ሎካዬ ለምን ደስተኛ አትሆንም እወድሃለሁ እኮ መሣቅ መጫወት ግን ልትለምድልኝ አልቻልክም: ለምን
ታሳቅቀናለህ! ስትለው ዝም ብሏት ይቆይና፡-
"አኜስ እባክሽ ተይኝ" ይላታል:
ከኔ በላይ የሚቀርብህ ማን ሊመጣ ይችላል፡፡ ጭንቀትህ ውስጣዊ ብሶትህ ጊዜ የማይሽረው ዝምታህ ምንድነው?” ስትለው፡-
“የአባቴ ልማድና ወግ ከብቶቼ…"ሃሳቡን ሳይጨርስ
አይኖቹን ይጨፍናል
“የአንተ አገር ከብቶች ከኛ ይለያሉ?"
“እንዴታ! ይለያሉ እንጂ።"
“በምን?”
“በማእረግ ፧ አኜስ! ከብት ከስጋና ወተቱ ይልቅ ቅሩ
ያጠግባል። በምላሱ ሲልስሽ በሽንቱ ስትታጠቢ እነሱ እያገሱ አንች
እያንጎራጎርሽ ስትከተያቸው
ስትውይ የሆዳቸውን
ጩኸት እያዳመጥሽ
ትንፋሻቸውን እየሞቅሽ
አብረሻቸው ስትተኝ…
የህይወት ቁርኝቱ የተፈጥሮ ሰንሰለቱ በፍቅር የተገመደ ነውር ።
“እዚህ ግን ከብቶችና እኔ አረም ነን። የምግብ ክምር
ይሰጠንና ታስረን የምንውል ማግሳትና ማንጎራጎር የማንችል…"ሲላት ሴት አያቴ በወንድ አዬቴና ላይ ያለ የሌለ እርግማን ታወርድበታለች፡፡
“ምንም ሳይመልስላት አይኖቹን አድማስ ላይ ይተክላል። የእጅ ጣቶቹ ግን የሰራ አካላቴን ሳይታክቱ
ስለሚደባብሱኝ የመጨረሻውን ሳላውቅ እንቅልፍ ጭልጥ አድርጎ ይወስደኛል፡፡
“እና! የሴት አያቴ ዘመዶች ሴት አያቴን፡
“አፍሪካዊው ሎካዬን በማግባቷ ብዙ ነር ጎድሏታል እያሉ
ኢያቴን ለምን አብራው እንደምትኖር ሲጠይቋት-
ዝምታው ልቤን በፍቅር የባህር ጨው አድርጎታል::
የፍቅር ነፃነቴም ያስደስተኛል ሎካዬን እንለያይ ብለው እሺ እህትና ወንድም እንሁን 'እንዳልሽ' ከማለት ሌላ ታቃውሞ ግዴታዬ መለማመጥ ፍርሃት ስለማላይበት ከእሱ መለየት የማይታሰብ ነው ብላ አፋቸውን ታሲዛቸዋለች:
“ወንድ አያቴ ሎካዬ በግር መጓዝም ይወዳል! በተለይ
በረፍት ቀኑ ከተማው መሃል ካለው መናፈሻ የተወራረደ ሰው ሄዶ አያጣውም እፅዋት ስር ይገባና አላፊ
አግዳሚውን ሳያይ እንደ ስነ
ፍጥረት ተመራማሪ አይኑን ሰማዩ ላይ ሰክቶ በርጋታ ለብዙ ጊዜ ይቀመጣል።
ሶራ ወንድ አያቴ ማንም ሊረዳው ከሚችለው በላይ ውስጡ ናፍቆት ትዝታ የቦረቦረው ነበር ዘመናዊነት ደስታን ሊፈጥርለት አልቻለም በረጅሙ ህይወቱ ካገኘው ልምድ ይልቅ
የልጅነት ዘመነ ትዝታ እሱነቱን ሽፍኖለታል: ድሮ ስለ አያቴ ባሰብኩ ቁጥር የሱን ትውልድ ቦታ እንደ ገነት እቆጥረው ነበር።
እናቴ ግን አፍሪካ ድህነት ችግር….የተከመረባት ሰዎቹም እርስ በርሳቸው የሚበላሉ እንደሆኑና ሲኦል እንጂ ገነት እንደሊለባት
ስትነግረኝ ሌላ ሃሳብ በአእምሮዬ መፈጠር ጀምሮ ነበር። ይህች አለም ጥቁርና ነጭ አምላክ ያላት ሁለት ገነት የሚገኝባት ሆና
አንዱ የሌላው ጠላት እንደሆነ ይስማኝ ነበር፡፡
"አያቴ ስለ ወንድ አያቴ ሁለት ተቃራኒ እምነቶች ነበሯት በአንድ በኩል ዝምታውንና ጅንነቱን የምትወድለት ቢሆንም በሌላ በኩል ደግሞ አብረው ለመዝናናት ለመወያየት ስለማይችሉ ፀጉሯን እየነጨች ትበሳጫለች ያም ሆኖ ግን እናቴ እንደነገረችኝ ከሆነ
አያቴ ለወንድ አያቴ በተደጋጋሚ በፍቅር ስትናዘዝለት ሰምታታስች
ለምሳሌ እንድ ቀን አያቴ ከሁዌልቫ በስተምእራብ አስራ አምስት ኪሎሜትር ላይ ከሚገኘው የብርቱካን ማሳቸው አያቴን ይዛት
ትሄዳለች እዚያ ሲደርሱ ግን ወንድ አያቴ አልነበረም፡
“ስለዚህ እናቴ ከሪና ሁሌም እንደምታደርገው ወደ ብርቱካን ማሳው ገባ ብላ ብርቱኳን እየላጠች ስትበላ የቀሚሷ ጫፍ እየያዘች
ስትዘፍንና ስትዝናና ቆይታ አያቴን ወደተለየችበት ቦታ ስትመጣ አያቴን ታጣታለች።
“ደጋግማ ተጣርታ ወይ የሚላት ሲጠፋ የትም አትሄድም በሚል እራሷን አረጋግታ አያቴን አኜስን ስትፈልጋት እመስኖው
ውሃ ቦይ ትደርስና ውስጡ
ገብታ እየተንቦጫረቀች ስትሄድ የመስኖውን ውሃ ከሚስበው ሞተር ቤት ደረሰች፡፡
የሰው ድምፅ የሰማች መስሏት ፀጥ ስትል ድምፁ
ጠፋባት፡ ልትጣራ ፈለገች
ከመጣራቷ በፊት ግን ቀርቦ የራቃት ድምጽ ተመልሶ መጣ! ከሞተሩ ቤት የሚመጣውን ድምጽ በጆሮዋ ያዘችው። የሚያቃስት ሰው ድምጽ ነው የእናቷ! ደነገጠች ወደ
ሞተሩ ቤት ሄዳ በፍርሃት በጭላንጭል አየች እናቴን ከእግር ጥፍሯ እስከ ጸጉሯ አንዳች ነገር ነዘራት፡፡ ድምፁ እንደገና ቀሰቀሳት
አያቴ አኜስ ናት! ድምፅዋ ቁርጥርጥ እንደሚቀጣ ህፃን ትንፋሽዋን በሲቃ ውጥር ይልና ደሞ ይጠፋባታል፤
በመጨረሻ ድምፁ
መጠኑን ጨምሮ መጣ
የሁለት ሰው ድምፅ የሉካዬና አኜስ ጨመረ ድምፁ እናቴ ተጨነቀች። ልትሮጥ ዘወር ስትል
የፎይታ ድምጽ ሰማች። ከዚያ አያቴ ተረጋግታ ስትናገር ሰማቻት፡
“አመሰግናለሁ ሎካዬ የልቤን ነው ያደረስከው ከከሪና ጋር ወደ አንተ ስገሰግስ እንዲህ አንጀቴን እንደምታርሰው እርግጠኛ
ነበርሁ። የውጭ በግ…
የልጋ ላይ ግን አንበሳ ነህ. ብላ ስትናዘዝላት እናቴ አያቴን ሰምታታለች።
“ይህ ደግሞ ሴት አያቴ
ወንድ አያቴን የምታፈቅረው
በዲፕሎማሲያዊ አነጋገር በዝምታው ነው ትበል እንጂ ጌታውን እንዳዬ ውሻ እግሩ ስር የሚያልወሰውሳት ሚስጥሩ ሴላ ነው፡፡
ሶራ የሚገርምህ ግን እናቴ ያችን ቀን ፆታዬን
ያወቅሁበትና ረሃቤን ለማዳመጥ ትእግስት የጎደለኝና የተመኘሁትን
ያጣሁበት ቀን ናት' ብላ ታስታውሳለች፡፡
ይህ በሆነ ከአምስት ዓመት በኋላ ግን እናቴ ከአባቴ
ከፍራንሲስኮ ፔሶ ቤኒ ጋር ከሁዌልቫ ወደ ሊዝበን ለጉብኝት ስትሄድ
ተዋውቀው ግንኙነታቸውና መግባባታቸው እየጨመረ ሲሄድ የብርቱካን ማሳቸውን ልታሳየው ቀጠረችው፡፡
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስድስት
፡
፡
#በፍቅረማርቆስ_ደስታ
“…ሶራ- የባህል ትንሽ ትልቅ አለው ብዬ ላነፃፀር
አልሻም። ልምዴና እውቀቴ ገና ውስን ነው: የባህል ልዩነት ግን አኗኗር ልዩነት እንደሚያመጣ አውቃለሁ፡፡
“ሁሉም ሰው ያለበትን አካባቢ ከሌላው በተሻለ ያውቃል! ይጠቀማል አያቴም ከለመደው ባህል ወጥቶ ካለፍላጎቱ ወደ
አለመደው ባህል ከመጣ በኋላ አስተሳሰቡ ከዘመነው ህብረተሰብ አንፃር ያነሰ ቢሆንም ከዚህኛው ህብረተሰብ የተሻለ ትዕግስትና ጨዋነት የነበረው ከዚህኛው የነበረው በመሆኑ ሴት አያቴን አስባውና
አልማው ያልነበረውን በጥቁር ፍቅር እንድትንቦራችና አያቴ ከዚህ
ዓለም በሞት ከተለየ በኋላም ፍቅሩ ጥቁር ድመት አቅፋ እንድትውል አድርጓታል፡
“ወንድ አያትሽን በመልክ ታውቂያቸዋለሽ? ሶራ ጠየቃት:
“ልጅ ነበርኩ እንጂ አስታውሰዋለሁ። ከእንጨት ጠርቦ የሰራት ትንሽና ልዩ በርጩማው ላይ ቁጭ አንዳንዴም ጋደም ብሎ
ይንተራስና ሽቅብ ሽቅብ እያየ ሰማዩ ላይ ማፍጠጥ ይወዳል:
“እኔም ከሌሎች ጋር ስሆን መዝለልና መጫወት
እንደማልወድ ሁሉ እሱ ደረት ወይ ትከሻ ላይ ሆኜ ግን ለረጅም ጊዜ
ከሚቆዝመው ጥቁርና ልዩው አያቴ ጋር ፀጥ ስለምል ሴት አያቴ፡-
“ሎካዬ! ካንተ ጋር ስትሆን ለምን ዝም እንደምትል
ታውቃለህ?" ስትለው ዘወር ብሎ ወይም አይኖቹን ከሰማዩ ላይ መልሶ ያያታል።
“ስለምትፈራህ ነው አንተ ስ
ለህፃንም ለአዋቂም ዝግ ነህ አዕምሮህ የዕድሜ ልዩነትን አይገምትም! መሣቅ መጫወት ለልጆች
ምን ያህል ጠቃሚ መሆኑን አታስብም…” ትለውና ለመውሲድ እጅዋን ስትዘረጋልኝ በእንቢታ ደረቱ ውስጥ ድብቅ እላለሁ፡
“ወለላዬ! ሂጂ፤ አብረሽኝ መሆንሽን እየዘነጋሁ በዝምታ እኔ የምፈራው አንሶኝ አንችንም አስፈራሁሽ ውሰጃት :ኜስ
ላጫውታት አልታደልሁም" ይላታል። ያን ጊዜ በትናንሽ እጆቼና እግሮቼ ቁልፍ አድርጌ እይዘውና “አልሄድም' እላለሁ
“ያኔ ሴት አያቴ ትኩር ብላ ታየንና ቀስ ብላ መጥታ
ትከሻውን ተደግፋ! …ሎካዬ ለምን ደስተኛ አትሆንም እወድሃለሁ እኮ መሣቅ መጫወት ግን ልትለምድልኝ አልቻልክም: ለምን
ታሳቅቀናለህ! ስትለው ዝም ብሏት ይቆይና፡-
"አኜስ እባክሽ ተይኝ" ይላታል:
ከኔ በላይ የሚቀርብህ ማን ሊመጣ ይችላል፡፡ ጭንቀትህ ውስጣዊ ብሶትህ ጊዜ የማይሽረው ዝምታህ ምንድነው?” ስትለው፡-
“የአባቴ ልማድና ወግ ከብቶቼ…"ሃሳቡን ሳይጨርስ
አይኖቹን ይጨፍናል
“የአንተ አገር ከብቶች ከኛ ይለያሉ?"
“እንዴታ! ይለያሉ እንጂ።"
“በምን?”
“በማእረግ ፧ አኜስ! ከብት ከስጋና ወተቱ ይልቅ ቅሩ
ያጠግባል። በምላሱ ሲልስሽ በሽንቱ ስትታጠቢ እነሱ እያገሱ አንች
እያንጎራጎርሽ ስትከተያቸው
ስትውይ የሆዳቸውን
ጩኸት እያዳመጥሽ
ትንፋሻቸውን እየሞቅሽ
አብረሻቸው ስትተኝ…
የህይወት ቁርኝቱ የተፈጥሮ ሰንሰለቱ በፍቅር የተገመደ ነውር ።
“እዚህ ግን ከብቶችና እኔ አረም ነን። የምግብ ክምር
ይሰጠንና ታስረን የምንውል ማግሳትና ማንጎራጎር የማንችል…"ሲላት ሴት አያቴ በወንድ አዬቴና ላይ ያለ የሌለ እርግማን ታወርድበታለች፡፡
“ምንም ሳይመልስላት አይኖቹን አድማስ ላይ ይተክላል። የእጅ ጣቶቹ ግን የሰራ አካላቴን ሳይታክቱ
ስለሚደባብሱኝ የመጨረሻውን ሳላውቅ እንቅልፍ ጭልጥ አድርጎ ይወስደኛል፡፡
“እና! የሴት አያቴ ዘመዶች ሴት አያቴን፡
“አፍሪካዊው ሎካዬን በማግባቷ ብዙ ነር ጎድሏታል እያሉ
ኢያቴን ለምን አብራው እንደምትኖር ሲጠይቋት-
ዝምታው ልቤን በፍቅር የባህር ጨው አድርጎታል::
የፍቅር ነፃነቴም ያስደስተኛል ሎካዬን እንለያይ ብለው እሺ እህትና ወንድም እንሁን 'እንዳልሽ' ከማለት ሌላ ታቃውሞ ግዴታዬ መለማመጥ ፍርሃት ስለማላይበት ከእሱ መለየት የማይታሰብ ነው ብላ አፋቸውን ታሲዛቸዋለች:
“ወንድ አያቴ ሎካዬ በግር መጓዝም ይወዳል! በተለይ
በረፍት ቀኑ ከተማው መሃል ካለው መናፈሻ የተወራረደ ሰው ሄዶ አያጣውም እፅዋት ስር ይገባና አላፊ
አግዳሚውን ሳያይ እንደ ስነ
ፍጥረት ተመራማሪ አይኑን ሰማዩ ላይ ሰክቶ በርጋታ ለብዙ ጊዜ ይቀመጣል።
ሶራ ወንድ አያቴ ማንም ሊረዳው ከሚችለው በላይ ውስጡ ናፍቆት ትዝታ የቦረቦረው ነበር ዘመናዊነት ደስታን ሊፈጥርለት አልቻለም በረጅሙ ህይወቱ ካገኘው ልምድ ይልቅ
የልጅነት ዘመነ ትዝታ እሱነቱን ሽፍኖለታል: ድሮ ስለ አያቴ ባሰብኩ ቁጥር የሱን ትውልድ ቦታ እንደ ገነት እቆጥረው ነበር።
እናቴ ግን አፍሪካ ድህነት ችግር….የተከመረባት ሰዎቹም እርስ በርሳቸው የሚበላሉ እንደሆኑና ሲኦል እንጂ ገነት እንደሊለባት
ስትነግረኝ ሌላ ሃሳብ በአእምሮዬ መፈጠር ጀምሮ ነበር። ይህች አለም ጥቁርና ነጭ አምላክ ያላት ሁለት ገነት የሚገኝባት ሆና
አንዱ የሌላው ጠላት እንደሆነ ይስማኝ ነበር፡፡
"አያቴ ስለ ወንድ አያቴ ሁለት ተቃራኒ እምነቶች ነበሯት በአንድ በኩል ዝምታውንና ጅንነቱን የምትወድለት ቢሆንም በሌላ በኩል ደግሞ አብረው ለመዝናናት ለመወያየት ስለማይችሉ ፀጉሯን እየነጨች ትበሳጫለች ያም ሆኖ ግን እናቴ እንደነገረችኝ ከሆነ
አያቴ ለወንድ አያቴ በተደጋጋሚ በፍቅር ስትናዘዝለት ሰምታታስች
ለምሳሌ እንድ ቀን አያቴ ከሁዌልቫ በስተምእራብ አስራ አምስት ኪሎሜትር ላይ ከሚገኘው የብርቱካን ማሳቸው አያቴን ይዛት
ትሄዳለች እዚያ ሲደርሱ ግን ወንድ አያቴ አልነበረም፡
“ስለዚህ እናቴ ከሪና ሁሌም እንደምታደርገው ወደ ብርቱካን ማሳው ገባ ብላ ብርቱኳን እየላጠች ስትበላ የቀሚሷ ጫፍ እየያዘች
ስትዘፍንና ስትዝናና ቆይታ አያቴን ወደተለየችበት ቦታ ስትመጣ አያቴን ታጣታለች።
“ደጋግማ ተጣርታ ወይ የሚላት ሲጠፋ የትም አትሄድም በሚል እራሷን አረጋግታ አያቴን አኜስን ስትፈልጋት እመስኖው
ውሃ ቦይ ትደርስና ውስጡ
ገብታ እየተንቦጫረቀች ስትሄድ የመስኖውን ውሃ ከሚስበው ሞተር ቤት ደረሰች፡፡
የሰው ድምፅ የሰማች መስሏት ፀጥ ስትል ድምፁ
ጠፋባት፡ ልትጣራ ፈለገች
ከመጣራቷ በፊት ግን ቀርቦ የራቃት ድምጽ ተመልሶ መጣ! ከሞተሩ ቤት የሚመጣውን ድምጽ በጆሮዋ ያዘችው። የሚያቃስት ሰው ድምጽ ነው የእናቷ! ደነገጠች ወደ
ሞተሩ ቤት ሄዳ በፍርሃት በጭላንጭል አየች እናቴን ከእግር ጥፍሯ እስከ ጸጉሯ አንዳች ነገር ነዘራት፡፡ ድምፁ እንደገና ቀሰቀሳት
አያቴ አኜስ ናት! ድምፅዋ ቁርጥርጥ እንደሚቀጣ ህፃን ትንፋሽዋን በሲቃ ውጥር ይልና ደሞ ይጠፋባታል፤
በመጨረሻ ድምፁ
መጠኑን ጨምሮ መጣ
የሁለት ሰው ድምፅ የሉካዬና አኜስ ጨመረ ድምፁ እናቴ ተጨነቀች። ልትሮጥ ዘወር ስትል
የፎይታ ድምጽ ሰማች። ከዚያ አያቴ ተረጋግታ ስትናገር ሰማቻት፡
“አመሰግናለሁ ሎካዬ የልቤን ነው ያደረስከው ከከሪና ጋር ወደ አንተ ስገሰግስ እንዲህ አንጀቴን እንደምታርሰው እርግጠኛ
ነበርሁ። የውጭ በግ…
የልጋ ላይ ግን አንበሳ ነህ. ብላ ስትናዘዝላት እናቴ አያቴን ሰምታታለች።
“ይህ ደግሞ ሴት አያቴ
ወንድ አያቴን የምታፈቅረው
በዲፕሎማሲያዊ አነጋገር በዝምታው ነው ትበል እንጂ ጌታውን እንዳዬ ውሻ እግሩ ስር የሚያልወሰውሳት ሚስጥሩ ሴላ ነው፡፡
ሶራ የሚገርምህ ግን እናቴ ያችን ቀን ፆታዬን
ያወቅሁበትና ረሃቤን ለማዳመጥ ትእግስት የጎደለኝና የተመኘሁትን
ያጣሁበት ቀን ናት' ብላ ታስታውሳለች፡፡
ይህ በሆነ ከአምስት ዓመት በኋላ ግን እናቴ ከአባቴ
ከፍራንሲስኮ ፔሶ ቤኒ ጋር ከሁዌልቫ ወደ ሊዝበን ለጉብኝት ስትሄድ
ተዋውቀው ግንኙነታቸውና መግባባታቸው እየጨመረ ሲሄድ የብርቱካን ማሳቸውን ልታሳየው ቀጠረችው፡፡
👍32
“በቀጠርው ቀን እጁን ይዛ በብርቱካን ማሳው ውስጥ
ስትዘዋወር ብርቱካን እየላጡ እየተከፋፈሉ በመጎራረስ ሊጨዋወቱ
በመጀመሪያው የመስኖ ውሃውን ቀጥላ ደግሞ የሞተር ቤቱን አየችው: ወዲያው አምስት ዓመት ወደኋላ በትዝታ ተጓዘች:
ፊልሙ መጣባት ድምፁን ሰማችው ፧ ፔሶ ቤኒ በትዝታ የቦዘውን አይኗን እያዬ ምን እንደሆነች ጠየቃት! አይኗ ስልምልም አካሏ ዝልፍልፍ ሲል ጠጋ ብሉ ደገፋት፡
“የኔ ቆንጆ ምነው?" አላት ተጨንቆ እቅፍ አድርጎ ወደ
ደረቱ እያስጠጋት
“እዚያ…” አለች::
“ምን?'' አላት ወደ ሞተሩ ቤት እያዬ።
“እዚያ እንሂድ" አለችው እንደተባለው ይዟት ሄደ
ከአምስት ዓመት በፊት ፊልሙ ከተሰራበት ስፍራ ሄደው ተቃቀፉ ፊልሙ ጀመረ፤ ድምፁ ተሰማ ከተዋናዩ በቀር ተመልካች የሌለው ድንቅ ፊልም ታዬ፡"
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
የአያቷን አደራ ለመፈፀም ቆርጣ የተነሳችው ኮንችት ስለ ኢትዮጵያ የማወቅ ፍላጎቷ ጨምሯል ሶራ ደግሞ ስለ ኢትዮጵያ
እንዲያሳውቃት እስከአሁን እድል አልሰጠችውም ከአለም ካርታ ላይ
ኢትዮጵያ ከአፍሪካ በስተ ምስራቅ እሷ ካለችበት ስፔን ደግሞ በስተ ደቡብ ምስራቅ እንደምትገኝ አውቃለች፡፡
በዓለም ካርታ ላይ የጣና ሐይቅና አባይን ሸበሌን አዋሽን ኦሞን ወንዞችን 4620 ከፍታ ያለውን የራስ ዳሸንን ተራራ 4200
ከፍታ ያለውን የጉጂን ተራራ አይታለች፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ስራውን ከጀመረ አርባ አምስት አመት እንደሞላው የመጀመሪያውን አገር ውስጥ በረራ እ.ኤ.አ
1946 ዓ.ም እንዳደረገ በዚያው አመት አለማቀፍ በረራውን ከርእሰ ከተማው አዲስ አበባ ወደ ካይሮ በመብረር አሀዱ እንዳለ! በአገር ውስጥ 30 የበረራ ጣቢያዎች በ.ኤቲ.አር 42 ዲ.ኤች 5 ዲ.ኤች ሲ 6 እንደሚጠቀምና ከአገር ውጭ ደግሞ ከ35 ሀገሮች በላይ እንደሚበር ዘመናዊ የሚባሉት የቦይንግ 757 እና 767 ኤሮፕላኖች
ባለቤት መሆኑንም አውቃለች፡፡
ከዚህ በተጨማሪ ኢትዮጵያ 13 ወራት ፀሐይ የማይለያት ክረምትና በጋ በሚባሉ ወራቶችዋ በሁለት የተከፈለች የአየር ፀባይዋ
ደጋ ወይናደጋና ቆላ ተብሎ የተከፋፈለ 1.112.000.00 ስኩየር
ኪሉ ሜትር የቆዳ ስፋት ያላት የአለም ህዝብ የሚወደው የቡና ምርት መገኛ አርኬዎሉጂ ጥናት 4.3 ሚሊዮን ዓመት የቆዬ
ቅሬተ አፅም የተገኘባት ከኮሊያሊስቶች ወረራ በጀግኖችዋ ተጋድሎ
ራሷን ጠብቃ ነፃ ሁና የኖረች ታሪካዊ አገር መሆኗን አጥንታለች
በመናዊነቷ ስሟ የማይጠቀሰው ኢትዮጵ
በታሪካዊ ቅርሷ በተፈጥሮዋ በእንግዳ አክባሪው ህዝቧ በታሪክ ተመራማሪዎች በቱሪስቶችና በአንዳንድ ፀሐፍት የተሰጣትን መልካም ሙገሳም
አንብባለች፡፡
ከዚህ ውጭ ግን ኮንችት ከሶራ ብዙ ነገሮችን ማወቅ
ስለምትፈልግ አንድ ቀን ማስታወሻዋን አውጥታ
“ኢትዮጵያ ውስጥ ስንት ክፍለ ሃገራት ወይም መንግስታት አሉ? አለችው።
“ወደ አስራ አራት አካባቢ" አላት እየተጠራጠረ።
"ከነዚህ ውስጥ ስንቱን ታውቃለህ?"
“ሶስቱን።"
“ማን ማንን?"
“ጋሞጎፋን ሸዋን ሲዳሞን"
"አገራችሁ ውስጥ ስንት ታሪካዊ ቦታዎች አሉ?
“በቁጥር አላውቃቸውም። ጎንደር ላሊበላ ሶፍ ኡመር,
አክሱም…"
“ከነሱ ውስጥ የቱን የቱን አይተሃል"
“ሁሉንም አላየሁም:"
“ለምን?
“ኢትዮጵያ ውስጥ ጉብኝት ባህል አይደለም።“
“ታዲያ ታሪካዊ ቦታዎችን ካላየህ በየቦታው ያለውን
ተፈጥሮ ካልጎበኘህ ኢትዮጵያዊነትህን አፍሪካዊነትህን እንዴት
ማፍቀርና ማክበር ትችላለህ" በትዝብት አየችውና “በረፍት ጊዜ
ምን ታደርጋለህ?"
ቤት መዋል መጽሓፍ ማንበብ በግር መንቀሳቀስ''
አቋረጠችው:
በሣምንት ስንት መጽሐፍት ታነባለህ? ሳቅ አለና፦በወር አድርጊልኝ?” አላት
እሽ" ፈገግ አለችና እሺ በወር ስንት መፅሐፍ
ታነባለህ
ቢበዛ ሁለት ሶራ በራሱ አፈረ በወር በወር ሁለት
መጽሀፍት ያነበበት ጊዜ ግን የለም:
“ሁለት ብቻ”
“አዎ!”
የሥራ ሰዓት ስንት ነው ኢትዮጵያ?
“ስምንት”
ስምንት ሰዓት ትሰራለህ ስምንት ለዓት ትተኛለህ
ቀሪውን ስምንት ሰዓት በየቀኑ እንዴት ታሳልፈዋለሀ ኮንችት አዘነችበት:: “ሁሉም እንዳንተ ነው?"
“አዎ! እንዲያውም ብዙው ከኔ የባሰ ነው። በአመት አንድ መጽሐፍ እንኳ የሚያነብ ከመንደሩ የማይርቅ" አላት:
ማንበብ እኮ ነው ሰውን አዋቂ ያደረገው:: አገራችሁ
የውጭ ቱሪስቶች ለምን እንደሚመጡ ታውቃለህ?"
"ለመዝናናት"
“ሌላስ?”
“ዋናው ለመዝናናት ነው" አላት ትከሻውን ሰብቆ።
“በማህበራዊ ህይወትና በተፈጥሮ ላይ ያላቸውን እውቀት ለማሳደግ ነው፡፡ እውቀት ደግሞ ከመዝናናት ጋር ይጥማል፡፡ የምዕራቡ ዓለም ጊዜን በቁጥጥሩ ስር ከማዋል አልፎ እያስገበረው
ነው እናንተ ደግሞ ለጊዜ
ጊዜያችሁን ከሚገመተው በላይ ትገብራላችሁ፡፡ ጊዜ ከአፍሪካ የተረፈውን ታክስ ለምዕራቡ ዓለም በብዙ እጥፍ ጨምሮ ይከፍላል ማለት ነው፡" ኮንችት አንገቷን ደፋች፡ ሶራ ደግሞ ስለጊዜ ማሰብ ጀመረ!
💫ይቀጥላል💫
ስትዘዋወር ብርቱካን እየላጡ እየተከፋፈሉ በመጎራረስ ሊጨዋወቱ
በመጀመሪያው የመስኖ ውሃውን ቀጥላ ደግሞ የሞተር ቤቱን አየችው: ወዲያው አምስት ዓመት ወደኋላ በትዝታ ተጓዘች:
ፊልሙ መጣባት ድምፁን ሰማችው ፧ ፔሶ ቤኒ በትዝታ የቦዘውን አይኗን እያዬ ምን እንደሆነች ጠየቃት! አይኗ ስልምልም አካሏ ዝልፍልፍ ሲል ጠጋ ብሉ ደገፋት፡
“የኔ ቆንጆ ምነው?" አላት ተጨንቆ እቅፍ አድርጎ ወደ
ደረቱ እያስጠጋት
“እዚያ…” አለች::
“ምን?'' አላት ወደ ሞተሩ ቤት እያዬ።
“እዚያ እንሂድ" አለችው እንደተባለው ይዟት ሄደ
ከአምስት ዓመት በፊት ፊልሙ ከተሰራበት ስፍራ ሄደው ተቃቀፉ ፊልሙ ጀመረ፤ ድምፁ ተሰማ ከተዋናዩ በቀር ተመልካች የሌለው ድንቅ ፊልም ታዬ፡"
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
የአያቷን አደራ ለመፈፀም ቆርጣ የተነሳችው ኮንችት ስለ ኢትዮጵያ የማወቅ ፍላጎቷ ጨምሯል ሶራ ደግሞ ስለ ኢትዮጵያ
እንዲያሳውቃት እስከአሁን እድል አልሰጠችውም ከአለም ካርታ ላይ
ኢትዮጵያ ከአፍሪካ በስተ ምስራቅ እሷ ካለችበት ስፔን ደግሞ በስተ ደቡብ ምስራቅ እንደምትገኝ አውቃለች፡፡
በዓለም ካርታ ላይ የጣና ሐይቅና አባይን ሸበሌን አዋሽን ኦሞን ወንዞችን 4620 ከፍታ ያለውን የራስ ዳሸንን ተራራ 4200
ከፍታ ያለውን የጉጂን ተራራ አይታለች፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ስራውን ከጀመረ አርባ አምስት አመት እንደሞላው የመጀመሪያውን አገር ውስጥ በረራ እ.ኤ.አ
1946 ዓ.ም እንዳደረገ በዚያው አመት አለማቀፍ በረራውን ከርእሰ ከተማው አዲስ አበባ ወደ ካይሮ በመብረር አሀዱ እንዳለ! በአገር ውስጥ 30 የበረራ ጣቢያዎች በ.ኤቲ.አር 42 ዲ.ኤች 5 ዲ.ኤች ሲ 6 እንደሚጠቀምና ከአገር ውጭ ደግሞ ከ35 ሀገሮች በላይ እንደሚበር ዘመናዊ የሚባሉት የቦይንግ 757 እና 767 ኤሮፕላኖች
ባለቤት መሆኑንም አውቃለች፡፡
ከዚህ በተጨማሪ ኢትዮጵያ 13 ወራት ፀሐይ የማይለያት ክረምትና በጋ በሚባሉ ወራቶችዋ በሁለት የተከፈለች የአየር ፀባይዋ
ደጋ ወይናደጋና ቆላ ተብሎ የተከፋፈለ 1.112.000.00 ስኩየር
ኪሉ ሜትር የቆዳ ስፋት ያላት የአለም ህዝብ የሚወደው የቡና ምርት መገኛ አርኬዎሉጂ ጥናት 4.3 ሚሊዮን ዓመት የቆዬ
ቅሬተ አፅም የተገኘባት ከኮሊያሊስቶች ወረራ በጀግኖችዋ ተጋድሎ
ራሷን ጠብቃ ነፃ ሁና የኖረች ታሪካዊ አገር መሆኗን አጥንታለች
በመናዊነቷ ስሟ የማይጠቀሰው ኢትዮጵ
በታሪካዊ ቅርሷ በተፈጥሮዋ በእንግዳ አክባሪው ህዝቧ በታሪክ ተመራማሪዎች በቱሪስቶችና በአንዳንድ ፀሐፍት የተሰጣትን መልካም ሙገሳም
አንብባለች፡፡
ከዚህ ውጭ ግን ኮንችት ከሶራ ብዙ ነገሮችን ማወቅ
ስለምትፈልግ አንድ ቀን ማስታወሻዋን አውጥታ
“ኢትዮጵያ ውስጥ ስንት ክፍለ ሃገራት ወይም መንግስታት አሉ? አለችው።
“ወደ አስራ አራት አካባቢ" አላት እየተጠራጠረ።
"ከነዚህ ውስጥ ስንቱን ታውቃለህ?"
“ሶስቱን።"
“ማን ማንን?"
“ጋሞጎፋን ሸዋን ሲዳሞን"
"አገራችሁ ውስጥ ስንት ታሪካዊ ቦታዎች አሉ?
“በቁጥር አላውቃቸውም። ጎንደር ላሊበላ ሶፍ ኡመር,
አክሱም…"
“ከነሱ ውስጥ የቱን የቱን አይተሃል"
“ሁሉንም አላየሁም:"
“ለምን?
“ኢትዮጵያ ውስጥ ጉብኝት ባህል አይደለም።“
“ታዲያ ታሪካዊ ቦታዎችን ካላየህ በየቦታው ያለውን
ተፈጥሮ ካልጎበኘህ ኢትዮጵያዊነትህን አፍሪካዊነትህን እንዴት
ማፍቀርና ማክበር ትችላለህ" በትዝብት አየችውና “በረፍት ጊዜ
ምን ታደርጋለህ?"
ቤት መዋል መጽሓፍ ማንበብ በግር መንቀሳቀስ''
አቋረጠችው:
በሣምንት ስንት መጽሐፍት ታነባለህ? ሳቅ አለና፦በወር አድርጊልኝ?” አላት
እሽ" ፈገግ አለችና እሺ በወር ስንት መፅሐፍ
ታነባለህ
ቢበዛ ሁለት ሶራ በራሱ አፈረ በወር በወር ሁለት
መጽሀፍት ያነበበት ጊዜ ግን የለም:
“ሁለት ብቻ”
“አዎ!”
የሥራ ሰዓት ስንት ነው ኢትዮጵያ?
“ስምንት”
ስምንት ሰዓት ትሰራለህ ስምንት ለዓት ትተኛለህ
ቀሪውን ስምንት ሰዓት በየቀኑ እንዴት ታሳልፈዋለሀ ኮንችት አዘነችበት:: “ሁሉም እንዳንተ ነው?"
“አዎ! እንዲያውም ብዙው ከኔ የባሰ ነው። በአመት አንድ መጽሐፍ እንኳ የሚያነብ ከመንደሩ የማይርቅ" አላት:
ማንበብ እኮ ነው ሰውን አዋቂ ያደረገው:: አገራችሁ
የውጭ ቱሪስቶች ለምን እንደሚመጡ ታውቃለህ?"
"ለመዝናናት"
“ሌላስ?”
“ዋናው ለመዝናናት ነው" አላት ትከሻውን ሰብቆ።
“በማህበራዊ ህይወትና በተፈጥሮ ላይ ያላቸውን እውቀት ለማሳደግ ነው፡፡ እውቀት ደግሞ ከመዝናናት ጋር ይጥማል፡፡ የምዕራቡ ዓለም ጊዜን በቁጥጥሩ ስር ከማዋል አልፎ እያስገበረው
ነው እናንተ ደግሞ ለጊዜ
ጊዜያችሁን ከሚገመተው በላይ ትገብራላችሁ፡፡ ጊዜ ከአፍሪካ የተረፈውን ታክስ ለምዕራቡ ዓለም በብዙ እጥፍ ጨምሮ ይከፍላል ማለት ነው፡" ኮንችት አንገቷን ደፋች፡ ሶራ ደግሞ ስለጊዜ ማሰብ ጀመረ!
💫ይቀጥላል💫
👍15❤5
የተሰባበሩ ነፍሶች
ምዕራፍ-22
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
///
የሻወር ቤቱ በር ተከፈተ..አብዬት ከውስጡ ወጣ…
.ዶ/ር ማንም እቤት ውስጥ ይኖራል ብላ አልጠበቀችም ነበር..ፕሮፌሰሩም ተኝቶ ስለነበረ አብዬት ምን ጊዜ ወደ ሻወር ቤት እንደገባ አያውቅም…ሻወር ቤቱ ተከፍቶ ከውስጥ ሲወጣ ሲመለከተው .. አምላክ መላዐክ እንደላከለት ነው የተሰማው፡፡
አብዬት ሻወር ቤት ለመታጠብ ገብቶ ልክ ጨርሶ ልብሱን እየለበሳ ሳለ ነበር የዶክተሯን ድምፅ የሰማው..ከዛ ወጥቶ ሊረብሻት ስላልፈለገ እዛው መቆየትን ወስኖ ነበር የዘገየው...አሁን ግን ጪኸትና ማጎራት ሲሰማ ሰውየውን የጨረሰችው መስሎት ከሻወር ቤት ወጣ
‹‹ምንድነው? ምን ተፈጠረ…?ተንደርድሮ ፕሮፌሰሩን ለማገዝ ወለሉ ላይ ተንበረከከ…
‹‹እባክህ እኔን ተውና ከእሷ መድሀኒቱን ተቀበላለት?›
‹‹የምን መድሀኒት ነው?›
‹‹ዝም ብለህ ተቀበላት…››ተንደርድሮ ተነሳና ስሯ ደረሰ ..መዳፏ መካከል የኖረቻቸውን አራት ፍሬ ኪኒኖች ለመዋጥ አጆን አየር ላይ አንዳንጠለጠለች ተሸከረከረና እጇን በካራቴ ሲጠልዘው ኪኒኖች ቤቱ ጥጋ ጥግ ተበታተኑ…እሷ ክው ብላ ደነገጠች..እጇን በጣም አመማትና እንዳንከረፈፈች ከመቀመጫዋ ተነስተታ ቆመች
‹‹ምን እየሰራሽ ነው?ለዚህ አውሬ ብለሽ እራስሽን ልታጠፊ ነው?››
‹‹ለማን ብዬ?››
‹‹ታዲያ ኪኒኑ ምንደነው?››
‹‹የእሱን ልጅ የሚገድል ነበር…ፅንስ ለማስወረድ የሚያግዙ መድሀኒቶች ናቸው››
‹‹አንዴት እንዲህ ታደርጊያለሽ…?.ነይ በይ አግዢኝ.. ሰውዬውን እናንሳው.››
ተጋግዘው ወደ አልጋው መለሱት
በንዴት ‹‹ቁጭ በይ…›ብሎ ወንበሩ ላይ ተመልሳ እንድትቀመጥ.አደረገና እሱ አልጋው ጠርዝ ላይ ተቀመጠ..
‹‹ዶ/ር በጣም እያበሳጨሺኝ ነው…አሁን አንድ ነገር ብትሆኚስ? ደግሞ ልጅ ምን ባጠፋ ነው እንዲህ አይነት ቅጣት ሚደርስበት…?ይሄ ልጅ ይወለዳል…ሰምተሺኛል አይደል ይወለዳል… በቃ ይሄ የእኔ ውሳኔ ነው…ይሄ ሰውዬንም ሆነ ሙሉን ዛሬ ማታ ለህግ አሳልፈን እንሰጣቸዋለን፡፡››
‹‹ምን?›› አሉ ሁለቱም፡፡
‹‹አዎ ..ባንተ ውሳኔ እስማማለሁ አላልሺኝም?››
‹‹አዎ ብየሀለው….ግን እንዲህ ቆሳስሎ ፖሊሶች ሲያገኙት ምን ይላሉ..እራስህ እኮ ነህ እንደሚያስጠይቀን የነገርከኝ?›
አዎ ግን ለዚህ መፍትሄ አለው ..እሺ ፕሮፌሰር ምን ትላለህ…?ልጅህ እንዳታስወርደው ከልፈለክ …ይሄ የደረሰብህ ነገር ሁሉ ከዶክተሯ ጋርም ሆነ ከእኛ ጋር ምንም ግንኙነት እንደሌለው ቃልህን ለመስጠት ትስማማለህ?››
‹አዎ.እኔ ልጅ መውለድ ምን ያህል እንደምፈልግ እሷ ታውቃለች…እኔ በዚህ ምድር ብቸኛ ሰው ነኝ…..ወላጆቼንም ዘመዶቼንም አላውቅም… በዘንቢል መንገድ ዳር ተጥዬ የተገኘው..ከዛም በማደጎ ቤት ብዙ ስቃይና ችግር እያየው ያደኩ ሰው ነኝ…በዛም የተነሳ ብዙ ልጆችና ትልቅ ቤተሰብ የመመስረት ከፈተኛ ፍላጎት ነበረኝ….ይመሰለኛል ለዛም ነው እንዲ ስግብግባና ማልጠግብ የሆንኩት..ለማንኛውም ለዚህ ልጅ ስል አደርግ ያላችሁኝኝን ሁሉ ያለማቅማማት አደርጋለሁ፡፡››
‹‹ሰማሽ አይደል…በቃ በዘርዝር ምን እንደምናደርግ ደግሞ እኔ እቅዱን ጨርሰና ለሁለታችሁም አሳውቃችኋለው….አሁን ተነሽ ከእዚህ አንውጣ ››ብሎ ይዞት ወጣ፡፡ክፍሏ አስገባትና..አሁን እራስሽን አጠንክሪና ተዘጋጅተሸ ጠብቂኝ..1፡30 ሰዓት ላይ የመጨረሻውን ተልዕኮ ለመፈፀም እንንቀሳቀሳለን ብሎት ተለይቶት ሄደ
///
ሰዓቱ አንድ ሰዓት ከሩብ ሆኖል -አብዬት አቶ ሙሉ ፊት ለፊት ተቀምጦል።
‹‹እሺ ትናንት የተነጋገርነውን አሰብክበት?››
‹‹አዎ እንዳላችሁት አደርጋለሁ"
"ማለት››
‹‹ እራሴን አጠፍለሁ"
"ጥሩ.. በእውነት የጀግና ውሳኔ ነው..ታዲያ በምን ይሁንልህ?"
ትንሽ እንደማቅማማት አለና "በሽጉጥ ይሻለኛል...በሽጉጥ"
"ጥሩ ምርጫ ነው...ምንም ሳትሰቃይ ከዚህ ሁሉ ጣጣ ትገላገላለህ ማለት ነው...ተነስ በል እንሂድ"
"ወደ የት?"
"እንዴ እራሴን ማጥፋት ፈልጋለሁ አላልክም ? ...እዚህ እኛው ቤት ካደረከውማ እኛን ያለስራችን ይጠረጥሩናል...ስለዚህ ሌላ የተመቻቸ ቦታ እንፈልግልሀለን ።
‹‹እና ዛሬውኑ ነው የምትገሉኝ?"
"አንተ ደግሞ.. አሁን እንግደልህ ወጣን ..?.እራስህ ነህ ለመሞት የመረጥከው...መሞትህ ካልቀረ ደግሞ የምን ዛሬ ነገ እያሉ ጊዜ መፍጀት ነው"
ቀድሞት ክፍሉን ለቀቀና ሽጉጥ በጎኑ ጩቤ በእጅ ይዞ በራፍ ላይ ወደሚጠብቀው ቶላ.‹‹.ይሄን ሰውዬ ይዘህ ወደ መኪና ውሰድልኝ መጣሁ›› አለና ወደዶክተር ክፍል አመራ ..ዝግጅ ሆና ስትጠብቀው ነበር።
"ዶክተር እንሂድ"ምንም መያዝ ስይጠበቅባት ብድግ ብላ ለመሄድ ዝግጅ ሆነች።ካሳ ሻንጣውን ይዞ ተከተላት
"እንዴ ወዴት ነው?"አብዬት ጠየቀው
"ልንታገት አይደል?"
"እና ለመታገት ይሄን ያህል መስገብገብ"
"አዎ ከእሷ ጋር አይደለ እንዴ ..?."
"አብሽ ዛሬ ተራው የእኔ ነው ።አንተ ዛሬ እዚሁ ዘና ብለህ እደርና ነገ በጥዋት ተነስተህ ወደቀድሞ ስራህ?ስራ አለህ እኮ እረሳሀው እንዴ?"
‹‹አረሳሁትም...የሦስት ቀን ፍቃድ ይቀረኛል..ሶስት ቀን መታገት እችላለሁ"
"አረ ባክህ ትችላለህ...?።ዶ/ር መሀከል ገብታ ታስረዳው ጀመር..."ይሄ ጉዳይ ለዛሬ ለሊት ብቻ ነው።ነገ ጥዎት እኔ ቤት እንገናኛለን።ብላ ተጠጋችውና ጉንጩን ሳመችው።
ምንም ሳይናገር ሻንጣውን ትከሻው ላይ እንዳንጠለጠለ ወደ ክፍሉ መራመድ ጀመረ...ዶ/ርና አብዬት ጎን ለጎን ሆነው ወደታች ወረድና እቤቱን ለቀው ወጡ።መኪናዋ ጋር ሲደርሱ ቶሌ አቶ ሙሉን መኪና ውስጥ አስገብቶ እሱ ከጎኑ ቁጭ ብሎ ለማምለጥም ሆነ ለመንፈራገጥ እንዳይሞክር ጩቤውን ጎኑ ላይ ሽጦበት በተጠንቀቅ ሲጠብቀው ደረሱ።ሁለቱም ገቢና ገብና በአብዬት ሹፌርነት ከጊቢው ወጥተው መጓዝ ጀመሩ።
///
ቀጥታ የሄድት አቃቂ ድልድዩ አካባቢ 500ሜትር ገባ ብሎ ከሚገኝ አንድ አዲስ የሚሰራ ቤት ውስጥ ነው።ቤቱ ከቀለም መልስ ያሉ ግንባታዎች ያተጠናቀቁበት ቢሆንም ...ባለቤቶቹ አልገብበትም።እቤቱን ከዘበኛው ጋር በመነጋገር ሁለት ቀን ሊጠቀሙበትና 5000ብር እንደሚከፍሉት ነግረውት 3 ሺ ብር ቅድሚያ ተቀብሎ በደስታ ፈቅዶላቸዋል። ባለቤቶቹ የክፍለሀገር ሰዎች ስለሆኑ ከወር ወደእዚ እንደማይመጡ ተረጋግጦል።
አቶ ሙሉ ይሄ ሁሉ መጓዝና ይሄ ሁሉ ግርግር ለምን እንደሆነ አልገባውም‹‹ ..እዚሁ መንገድ ላይ አውርዳችሁ ሽጉጡን ብትሰጡኝ እኮ.. ግልግል ነው"አለ
‹‹እዚህ መሞት ይሻልሀል?"አብዬት ጠየቀው፡፡
‹‹አዎ"
"እኛ እኮ የተሻለ ቦታ ...በጥሩ ሴርሞኒ ብታደርገው ይሻላል ብለን ነው።››
"የምን ሴርሞኒ እያሾፋችሁብኝ ነው?..ባካችሁ እዚሁ ልገላገል.. መኪውን አቁሙት››
"እሺ እንዳልክ"አለና ቤት ሆነ የሠው እንቅስቃሴ የሌለበለት ቦታ ሲደርስ መኪናዋን ጠርዝ አሲይዞ አቆመ...የውስጥ መብራቱን አበራ ..ዶ/ር አብዬት ምን እየሠራ እንደሆነ ስላልገባት ግራ ገባት፡፡
"ምን እያደረክ ነው ..የእውነት እሱን ሰምተህ እያቆምክ ነው?።"ስትል ጠየቀችው፡፡
"አዎ ለመሞት እንዲህ ከቸኮለ ለምን እናዘገየዋለን...አለና ከጎኑ ሽጦ የነበረውን ሽጉጥ መዠርጦ አወጣ…
"በሽጉጥ ነበር አይደለ መሞት ፈልጋለሁ ያልከው?››ወደኃላ ዞረና ...በመንጠራራት ሽጉጡን በእጅ አስጨበጠው"
ዶ/ር አብዬት አሁን እያደረገ ያለው ነገር እየገባት ስላልሆነ ተደነጋግራለች ..እንዲህ አልነበረም ንግግራቸው።
"እና ምን ትጠብቃለህ ?አድርገዋ"
"እዚሁ?"
ምዕራፍ-22
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
///
የሻወር ቤቱ በር ተከፈተ..አብዬት ከውስጡ ወጣ…
.ዶ/ር ማንም እቤት ውስጥ ይኖራል ብላ አልጠበቀችም ነበር..ፕሮፌሰሩም ተኝቶ ስለነበረ አብዬት ምን ጊዜ ወደ ሻወር ቤት እንደገባ አያውቅም…ሻወር ቤቱ ተከፍቶ ከውስጥ ሲወጣ ሲመለከተው .. አምላክ መላዐክ እንደላከለት ነው የተሰማው፡፡
አብዬት ሻወር ቤት ለመታጠብ ገብቶ ልክ ጨርሶ ልብሱን እየለበሳ ሳለ ነበር የዶክተሯን ድምፅ የሰማው..ከዛ ወጥቶ ሊረብሻት ስላልፈለገ እዛው መቆየትን ወስኖ ነበር የዘገየው...አሁን ግን ጪኸትና ማጎራት ሲሰማ ሰውየውን የጨረሰችው መስሎት ከሻወር ቤት ወጣ
‹‹ምንድነው? ምን ተፈጠረ…?ተንደርድሮ ፕሮፌሰሩን ለማገዝ ወለሉ ላይ ተንበረከከ…
‹‹እባክህ እኔን ተውና ከእሷ መድሀኒቱን ተቀበላለት?›
‹‹የምን መድሀኒት ነው?›
‹‹ዝም ብለህ ተቀበላት…››ተንደርድሮ ተነሳና ስሯ ደረሰ ..መዳፏ መካከል የኖረቻቸውን አራት ፍሬ ኪኒኖች ለመዋጥ አጆን አየር ላይ አንዳንጠለጠለች ተሸከረከረና እጇን በካራቴ ሲጠልዘው ኪኒኖች ቤቱ ጥጋ ጥግ ተበታተኑ…እሷ ክው ብላ ደነገጠች..እጇን በጣም አመማትና እንዳንከረፈፈች ከመቀመጫዋ ተነስተታ ቆመች
‹‹ምን እየሰራሽ ነው?ለዚህ አውሬ ብለሽ እራስሽን ልታጠፊ ነው?››
‹‹ለማን ብዬ?››
‹‹ታዲያ ኪኒኑ ምንደነው?››
‹‹የእሱን ልጅ የሚገድል ነበር…ፅንስ ለማስወረድ የሚያግዙ መድሀኒቶች ናቸው››
‹‹አንዴት እንዲህ ታደርጊያለሽ…?.ነይ በይ አግዢኝ.. ሰውዬውን እናንሳው.››
ተጋግዘው ወደ አልጋው መለሱት
በንዴት ‹‹ቁጭ በይ…›ብሎ ወንበሩ ላይ ተመልሳ እንድትቀመጥ.አደረገና እሱ አልጋው ጠርዝ ላይ ተቀመጠ..
‹‹ዶ/ር በጣም እያበሳጨሺኝ ነው…አሁን አንድ ነገር ብትሆኚስ? ደግሞ ልጅ ምን ባጠፋ ነው እንዲህ አይነት ቅጣት ሚደርስበት…?ይሄ ልጅ ይወለዳል…ሰምተሺኛል አይደል ይወለዳል… በቃ ይሄ የእኔ ውሳኔ ነው…ይሄ ሰውዬንም ሆነ ሙሉን ዛሬ ማታ ለህግ አሳልፈን እንሰጣቸዋለን፡፡››
‹‹ምን?›› አሉ ሁለቱም፡፡
‹‹አዎ ..ባንተ ውሳኔ እስማማለሁ አላልሺኝም?››
‹‹አዎ ብየሀለው….ግን እንዲህ ቆሳስሎ ፖሊሶች ሲያገኙት ምን ይላሉ..እራስህ እኮ ነህ እንደሚያስጠይቀን የነገርከኝ?›
አዎ ግን ለዚህ መፍትሄ አለው ..እሺ ፕሮፌሰር ምን ትላለህ…?ልጅህ እንዳታስወርደው ከልፈለክ …ይሄ የደረሰብህ ነገር ሁሉ ከዶክተሯ ጋርም ሆነ ከእኛ ጋር ምንም ግንኙነት እንደሌለው ቃልህን ለመስጠት ትስማማለህ?››
‹አዎ.እኔ ልጅ መውለድ ምን ያህል እንደምፈልግ እሷ ታውቃለች…እኔ በዚህ ምድር ብቸኛ ሰው ነኝ…..ወላጆቼንም ዘመዶቼንም አላውቅም… በዘንቢል መንገድ ዳር ተጥዬ የተገኘው..ከዛም በማደጎ ቤት ብዙ ስቃይና ችግር እያየው ያደኩ ሰው ነኝ…በዛም የተነሳ ብዙ ልጆችና ትልቅ ቤተሰብ የመመስረት ከፈተኛ ፍላጎት ነበረኝ….ይመሰለኛል ለዛም ነው እንዲ ስግብግባና ማልጠግብ የሆንኩት..ለማንኛውም ለዚህ ልጅ ስል አደርግ ያላችሁኝኝን ሁሉ ያለማቅማማት አደርጋለሁ፡፡››
‹‹ሰማሽ አይደል…በቃ በዘርዝር ምን እንደምናደርግ ደግሞ እኔ እቅዱን ጨርሰና ለሁለታችሁም አሳውቃችኋለው….አሁን ተነሽ ከእዚህ አንውጣ ››ብሎ ይዞት ወጣ፡፡ክፍሏ አስገባትና..አሁን እራስሽን አጠንክሪና ተዘጋጅተሸ ጠብቂኝ..1፡30 ሰዓት ላይ የመጨረሻውን ተልዕኮ ለመፈፀም እንንቀሳቀሳለን ብሎት ተለይቶት ሄደ
///
ሰዓቱ አንድ ሰዓት ከሩብ ሆኖል -አብዬት አቶ ሙሉ ፊት ለፊት ተቀምጦል።
‹‹እሺ ትናንት የተነጋገርነውን አሰብክበት?››
‹‹አዎ እንዳላችሁት አደርጋለሁ"
"ማለት››
‹‹ እራሴን አጠፍለሁ"
"ጥሩ.. በእውነት የጀግና ውሳኔ ነው..ታዲያ በምን ይሁንልህ?"
ትንሽ እንደማቅማማት አለና "በሽጉጥ ይሻለኛል...በሽጉጥ"
"ጥሩ ምርጫ ነው...ምንም ሳትሰቃይ ከዚህ ሁሉ ጣጣ ትገላገላለህ ማለት ነው...ተነስ በል እንሂድ"
"ወደ የት?"
"እንዴ እራሴን ማጥፋት ፈልጋለሁ አላልክም ? ...እዚህ እኛው ቤት ካደረከውማ እኛን ያለስራችን ይጠረጥሩናል...ስለዚህ ሌላ የተመቻቸ ቦታ እንፈልግልሀለን ።
‹‹እና ዛሬውኑ ነው የምትገሉኝ?"
"አንተ ደግሞ.. አሁን እንግደልህ ወጣን ..?.እራስህ ነህ ለመሞት የመረጥከው...መሞትህ ካልቀረ ደግሞ የምን ዛሬ ነገ እያሉ ጊዜ መፍጀት ነው"
ቀድሞት ክፍሉን ለቀቀና ሽጉጥ በጎኑ ጩቤ በእጅ ይዞ በራፍ ላይ ወደሚጠብቀው ቶላ.‹‹.ይሄን ሰውዬ ይዘህ ወደ መኪና ውሰድልኝ መጣሁ›› አለና ወደዶክተር ክፍል አመራ ..ዝግጅ ሆና ስትጠብቀው ነበር።
"ዶክተር እንሂድ"ምንም መያዝ ስይጠበቅባት ብድግ ብላ ለመሄድ ዝግጅ ሆነች።ካሳ ሻንጣውን ይዞ ተከተላት
"እንዴ ወዴት ነው?"አብዬት ጠየቀው
"ልንታገት አይደል?"
"እና ለመታገት ይሄን ያህል መስገብገብ"
"አዎ ከእሷ ጋር አይደለ እንዴ ..?."
"አብሽ ዛሬ ተራው የእኔ ነው ።አንተ ዛሬ እዚሁ ዘና ብለህ እደርና ነገ በጥዋት ተነስተህ ወደቀድሞ ስራህ?ስራ አለህ እኮ እረሳሀው እንዴ?"
‹‹አረሳሁትም...የሦስት ቀን ፍቃድ ይቀረኛል..ሶስት ቀን መታገት እችላለሁ"
"አረ ባክህ ትችላለህ...?።ዶ/ር መሀከል ገብታ ታስረዳው ጀመር..."ይሄ ጉዳይ ለዛሬ ለሊት ብቻ ነው።ነገ ጥዎት እኔ ቤት እንገናኛለን።ብላ ተጠጋችውና ጉንጩን ሳመችው።
ምንም ሳይናገር ሻንጣውን ትከሻው ላይ እንዳንጠለጠለ ወደ ክፍሉ መራመድ ጀመረ...ዶ/ርና አብዬት ጎን ለጎን ሆነው ወደታች ወረድና እቤቱን ለቀው ወጡ።መኪናዋ ጋር ሲደርሱ ቶሌ አቶ ሙሉን መኪና ውስጥ አስገብቶ እሱ ከጎኑ ቁጭ ብሎ ለማምለጥም ሆነ ለመንፈራገጥ እንዳይሞክር ጩቤውን ጎኑ ላይ ሽጦበት በተጠንቀቅ ሲጠብቀው ደረሱ።ሁለቱም ገቢና ገብና በአብዬት ሹፌርነት ከጊቢው ወጥተው መጓዝ ጀመሩ።
///
ቀጥታ የሄድት አቃቂ ድልድዩ አካባቢ 500ሜትር ገባ ብሎ ከሚገኝ አንድ አዲስ የሚሰራ ቤት ውስጥ ነው።ቤቱ ከቀለም መልስ ያሉ ግንባታዎች ያተጠናቀቁበት ቢሆንም ...ባለቤቶቹ አልገብበትም።እቤቱን ከዘበኛው ጋር በመነጋገር ሁለት ቀን ሊጠቀሙበትና 5000ብር እንደሚከፍሉት ነግረውት 3 ሺ ብር ቅድሚያ ተቀብሎ በደስታ ፈቅዶላቸዋል። ባለቤቶቹ የክፍለሀገር ሰዎች ስለሆኑ ከወር ወደእዚ እንደማይመጡ ተረጋግጦል።
አቶ ሙሉ ይሄ ሁሉ መጓዝና ይሄ ሁሉ ግርግር ለምን እንደሆነ አልገባውም‹‹ ..እዚሁ መንገድ ላይ አውርዳችሁ ሽጉጡን ብትሰጡኝ እኮ.. ግልግል ነው"አለ
‹‹እዚህ መሞት ይሻልሀል?"አብዬት ጠየቀው፡፡
‹‹አዎ"
"እኛ እኮ የተሻለ ቦታ ...በጥሩ ሴርሞኒ ብታደርገው ይሻላል ብለን ነው።››
"የምን ሴርሞኒ እያሾፋችሁብኝ ነው?..ባካችሁ እዚሁ ልገላገል.. መኪውን አቁሙት››
"እሺ እንዳልክ"አለና ቤት ሆነ የሠው እንቅስቃሴ የሌለበለት ቦታ ሲደርስ መኪናዋን ጠርዝ አሲይዞ አቆመ...የውስጥ መብራቱን አበራ ..ዶ/ር አብዬት ምን እየሠራ እንደሆነ ስላልገባት ግራ ገባት፡፡
"ምን እያደረክ ነው ..የእውነት እሱን ሰምተህ እያቆምክ ነው?።"ስትል ጠየቀችው፡፡
"አዎ ለመሞት እንዲህ ከቸኮለ ለምን እናዘገየዋለን...አለና ከጎኑ ሽጦ የነበረውን ሽጉጥ መዠርጦ አወጣ…
"በሽጉጥ ነበር አይደለ መሞት ፈልጋለሁ ያልከው?››ወደኃላ ዞረና ...በመንጠራራት ሽጉጡን በእጅ አስጨበጠው"
ዶ/ር አብዬት አሁን እያደረገ ያለው ነገር እየገባት ስላልሆነ ተደነጋግራለች ..እንዲህ አልነበረም ንግግራቸው።
"እና ምን ትጠብቃለህ ?አድርገዋ"
"እዚሁ?"
👍30❤1🔥1
"አዎ እዚሁ …ቶሌ ደሙ ተፈነጣጥቆ ልብስህን እንዳያበላሽ ራቅ በለው ..ጥግህን ያዝ።››ቶላ እጅ ላይ የነበረውን ጩቤ እያገለባበጠ የታዘዘውን አደረገ።አቶ ሙሉ ሽጉጡን አቀባበለና መሀል ጭንቅላቱ ላይ ደቀነ...ዶክተር በፍራቻ እየተንቀጠቀጠች የሚንጣጣ የሽጉጥ ድምፅ ላለመስማትና የሚበረቀስ የራስ ቅል ላለማየት አይኖቾን ጨፍና ጆሮዎቾን በመዳፏ ሸፈነች።
"ስንት ጥይት አለው?"ሲል ጠየቀ
"አታስብ ይበቃሀል ...እንደውም ትርፍ ነው ..6 ጥይት አለው ..ሁለቱን ከተጠቀም ሌላውን አታባክንብን ጓደኛህም በዚሁ ካንተ በተረፈው ነው እራሱን የሚያሰናብተው።››
አቶ ሙሉ አእምሮውን ማሰራት ጀመረ...‹‹አዎ እድሉን መሞከር አለብኝ፤ ከፈጠንኩ ሊሳካልኛል ይችላል...ቀድሜ ይሄ የሠማይ ስባሪ የሚያህለው ጠረንገሎ ጭንቅላት ላይ ሁለት ጥይት ብለቅበት …ከዛ ያኛው ሌላ መሣራያ ከማውጣቱ በፊት የተቀረውን በጀርባውም በጭንቅላቱም ባንጣጣበት አበቃ ማለት ነው.. ዶ/ሯን በእጄም አያቅተኝ ።ከዛ የሶስቱንም እሬሳ እዚሁ ቅርብ ድልድይ ስር ገልብጬ.. በዚህችው መኪና ወደቤት ሄድና በቀደም ለሚስቴ ከሰጦት ብር ቢያንስ 10ሚሊዬንን ይዤ ከእዚህ አገር ላጥ..በሰከንዶች የጊዜ ልኬት ሁስጥ የወራት እቅድ አውጥቶ ጨረሰ..
"ሰውዬ ፈራህ እንዴ,.?.እየጠበቅንህ እኮ ነው?"አለው አብዬት፡፡
አቶ ሙሉ በጥልቀት ተነፈሰ እራሱን ከዘጋጀ...በህይወቱ ሙሉ ፈጥኖ ከሚያውቀው ፍጥነት በተለየ ሽጉጥ የጨበጠው እጁን ቶላ ጭንቅላት ላይ ቀሰረና ቃታውን ደጋግሞ ሳበ.ቃ... ቃ.. ደገመው"ቃ..ቃ"ምንም የፈነዳ ድምፅ የለም...ምንም ተፈናጥሮ የወደቀ ቀለሀም የለም ..የተፈረከሰ ጭንቅላትም አይታይም፤ አብዬት እየተንከተከተ ተንጠራራና ሽጉጡን ከእጅ መንጭቆ ተቀበለው...
"እንደማስብህ ከርፋፋ ሰው አይደለህም"ብሎ መኪናዋን አንቀሳቀሰ..ዶ/ር ቀስ ብላ አይኖቾንም ገለጠችና የተፈጠረውን ለማየት ወደኃላ ዞረች ሁሉ ነገር ሰላም ነው ..አቶ ሙሉ አይኖቹን በፍራቻ ቁልጭ ቁልጭ እያደረገ ነው።መዳፎን ከጆሮዋ አነሳች። "ምን ተፈጠረ?"አብዬትን ጠየቀችው።
"ሙሉ የሚባለው ሰውዬሽ ገና ለመሞት ዝግጅ አይደለም"
"እና? "
"እናማ ...ቶላ ላይ ደቀነና ቃታውን ሳበ...በጣም ጥሩ ገዳይ መሆኑን በደንብ አረጋገጠልን፡፡"
"እንዴ ቶሌ ተጎዳህ?"መልሳ ባለማመኖ ጠየቀችው..ቶላ እየተደረገ ያለውን ነገር ሁሉ እሱ የማይሳተፍበት ቀሺም ፊልም እንደሚያይ ሰው ነው በቸልተኝነት እየታዘበ ያለው።ሽጉጥ ሲደቀንበትና ቃታ ሲሳብበት እንኳን የስሜት ለውጥ፤ የመፍራት ፤የመደንገጥ ሁኔታ በፊቱ ላይ አልታየም።
"እድሜ ለእኔ ከቤት ስንወጣ ዘንግቼው ሽጉጡ ውስጥ ጥይት አልጨመርኩበትም ነበር...ለዝንጉነቴ ይቅርታ አቶ ሙሉ"አሾፈበት።
"አንተ ክፉ ሰው ነህ ባዶ ሽጉጥ ሰጥተሀው ነው እንዲህ የምታጨናንቀኝ...እርጉዝ እኮ ነኝ "ደነጠ"ውይ ይቅርታ ...ፈፅሞ እንደዛ አላሰብኩም"
"አረ ስቀልድ ነው… የክፉ ሰው ፅንስ እንዲህ በቀላሉ ይሸበራል ብለህ ነው?።ደረሱ ቶሌ ክንድን ጨምድዶ ጎትቶ አወጣው
ቶሌ ቆይ አለና ቅድም ከአቶ ሙሉ እጅ የነጠቀውን ሽጉጥ አወጣ …ኪሱ ገባና ጥይቶች በማውጣት ሞላበት ...
"አሁን ልስጥህ እንደ?"የቀዘቀዘው ና የደነዘዘው አቶ ሙሉ ፀጥ እንዳለ ነው፡፡ቶሌ እሱን ለእኔ ተውልኝ አንተ እዚሁ ቦታህን ያዝና እስክደውልልህ ጠብቅ….ደክተር ተከተይኝ..››አለ
ዶክተሮ ፈራ ተባ ስትል ያያት አብዬት ወደዶክተሯ ጠጋ አለና
‹‹አይዞሽ ዶክተር ችግር የለውም ..ይሄውልሽ እዛ ጥግ ሰብለ ክላሽ ደቅና ገቢ ወጪውን እየጠበቀች ነው ..በተቃራኒው እዛ ደግሞ አቤል እስናይፐሩን ሰትሮ እየጠበቀ ነው እዛ ፊት ለፊት ደግሞ ዛፍ ተከልሎ ባርቾ ዝግጁ ሆኖ እየጠበቀ ነው።ቶላም አሁን ቦታን ይይዛል/..ችግር ከተፈጠረ ወዲያው አንቺን ከዚህ ያስወጡሻል"
"አንተ ከጎኔ ካለህ አልፈራም ..››አለችው
‹‹አቶ ሙሉ ቀጥል"መራመድ ጀመረ...ግቢ ውስጥ ተከታትለው ገቡ ...እቤቱ በረንዳ ላይ ባለ አግዳሚ ወንበር ላይ የዶዬ 3 ሰዎች ተኮልኩለው ተቀምጠዋል።
አቶ ሙሉ ግራ ተጋባ ..እነዚህን ሰዎች ያውቃቸዋል ..ለረጅም ጊዜ ለእነሱ ሲሰሩ የነበሩ የዶዬ ሰዎች ናቸው።‹‹እዚህ ምን እየሰሩ ነው?"››እራሱን ጠየቀ ‹‹ከመጀመሪያውም ከእኛ በተቃራኒ ሆነው እየሠሩ ነበር እንዴ?"ጥያቄውን እርግፍ አድርጎ ተወው...አሁን ምንም ሆነ ምንም ለእሱ የሚጠቅመው ነገር የለም ። የእሱ ጉዳይ አብቅቶለታል …ልጆቹ የአብዬትን መሞጣት ሲያዩ ከተቀመጡበት ተነስተው ቆም...አብዬት ምንም ሳይላቸው ሰውዬውን በሽጉጡ አፈሙዝ እየገፋ ወደቤቱ ውስጥ ይዞት ገባ..ዶክተሯ ሁኔታውን እየቃኘች ከኃላቸው ተከትላለች፡፡
ሳሎኑ ውስጥ ሁለት ወንበር፣ አንድ ጠረጰዛ ፣ ምንጣፍ፣ ምንጣፍ ላይ የተዘረጋ ፍራሽ፣ አንሶላና ብርድ ልብስ ፣እሽግ ውሀ በደርዘን.. በቃ ይሄ ነው ያለው...
አብዬት ማውራት ጀመረ‹‹ስማኝ።አንተ ማንም አላገተህም። እስከዛሬ ለአንድ ሳምንት እዚህ ነበርክ...የምትተኛው እዚህ ፍራሽ ነው ፤ውሀውም እነዛ ኩኪሶችና ቆሎዎች ለአንተ የተዘጋጅ ናቸው። ፍራሹን ገለጥ አደረገና አሳየው..አየህ 500 ሺ ብር ነው ..እርግጥ 50 ሺ ብር አካባቢ ተነስቶለታል ..ያንተ ነው።ስትያዝ የተወሰነ ብር በእጅህ መገኘት አለበት ከለዛ አያሳምንም፡፡ በራፍ ላይ ያየሀቸው ካንተ ጋር የሚሰሩ አንተ የቀጠርካቸው ናቸው።እነሱን ስትቀጥር ዶዬም ሆነ ሼኪው አያውቅም። አንተና ፕሮፌሰሩ ብቻ ናችሁ የምታውቁት፡፡ከዶዬ በብር ኃይል ለእነሱ መቶ ሺ ብር ከፍላችሁ ነው ያስኮበለልካቸው።በስምህ በየአካውንታቸው መቶ መቶ ሺ ብር ገብቶላቸዋል፡፡››
ፍዝዝ ሲልበት።"ሰውዬ የምለውን እየሠማኸኝ ነው አይደል?
"አዎ በደንብ እየሠማውህ ነው..ግን አልገባኝም"
"ቆያ ትንሽ ታገስ እያስረዳውህ ያለውት እኮ እንዲገባህ ነው። ከሳሎኑ ቀጥሎ ያለውን ክፍል ከፈተው ..."ዶ/ር ነይ ግቢ፤ እዛ ወንበር ላይ ቁጭ በይ ...ቁጭ አለች..ተጠጋትና ፀጉሯን ያሰረችበትን ፀጉር ማስያዣ ፈታችውና ፀጉሯን ብትንትን አደረገው...፡፡
‹‹ምን እያደረክ ነው?››አለች ግራ ገብቶት፡፡
"ትንሽ መጎሳቆል አለብሽ ...››አለና ከላይ የለበሰችውን ቲሸርት እንድታወልቀው አደረገ፡፡ ወለል ላይ ጥሎ በእግሮቹ በማሻሸት እንዲቆሽሽ ካደረገ በሀላ አንስቶ የለበሰችው ሱሪዋ ላይ አራገፈው.. ሽሮ መልክ ያለው ሱሪዋ በቀላሉ ቆሸሸ… ሸሚዙን ሶስት ቦታ ቀደድ ቀደድ አደረገና መልሶ አለበሳት
"ትናንት ገዝተህልኝ ዛሬ ስትቀደው ትንሽ አያሳዝንህም? አለችው
‹‹አይ የገዛሁበት ብር ያንቺ ስለሆነ አያሳዝነኝም"
እጇን በገመድ አንድ ላይ ጠፍሮ አሰራት...‹‹በጣም አሳመምከኝ .."
‹‹በደንብ መምሰል አለበት እንደውም ክርክር ቢያወጣ ወይም ቢደማ አሪፍ ነው..››.ጎንበስ ብሎ እግሯንም ከወንበሩ እግር ጋር አሰረኸው..ግድግዳውን ተደግፏ ፈዞ ለሚያየው አቶ ሙሉ ..።‹‹ስማኝ አሁን በህይወት ላተርፍህ እየጣርኩ ነው። እድሜ ለዶ/ር በል …እኛ እንደ እነሱ ገዳይ አንሆንም ስላለች ...እጃችሁን ለመንግስት እንድትሰጡ እያመቻቸን ነው።ህግ ፊት ደግሞ የሞት ፍርድ ቢወሰኖብህ እራሱ ገና መረጃ ተሠብስቦ ፤ስንት ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጥቶ፤ ክስ ቀርቦ፤ የምስክሮች ቃል ተሠምቶ፤የቅጣት ውሳኔ ተላልፎ ፍርድ ታውቆ ፕሬዘዳንቷ ፈርማ እስኪባል ቢያንስ አምስት አመት በህይወት ትኖራለህ..አስርና ሀያ አመትም ልትኖር ትችላለህ።እ ምን ትላለህ?።
‹‹አረ በጣም ነው የማመሰግነው ...እውነት ዶ/ር ላደረግሺልኝ ምህረት አመሠግናለው"አለ
"ስንት ጥይት አለው?"ሲል ጠየቀ
"አታስብ ይበቃሀል ...እንደውም ትርፍ ነው ..6 ጥይት አለው ..ሁለቱን ከተጠቀም ሌላውን አታባክንብን ጓደኛህም በዚሁ ካንተ በተረፈው ነው እራሱን የሚያሰናብተው።››
አቶ ሙሉ አእምሮውን ማሰራት ጀመረ...‹‹አዎ እድሉን መሞከር አለብኝ፤ ከፈጠንኩ ሊሳካልኛል ይችላል...ቀድሜ ይሄ የሠማይ ስባሪ የሚያህለው ጠረንገሎ ጭንቅላት ላይ ሁለት ጥይት ብለቅበት …ከዛ ያኛው ሌላ መሣራያ ከማውጣቱ በፊት የተቀረውን በጀርባውም በጭንቅላቱም ባንጣጣበት አበቃ ማለት ነው.. ዶ/ሯን በእጄም አያቅተኝ ።ከዛ የሶስቱንም እሬሳ እዚሁ ቅርብ ድልድይ ስር ገልብጬ.. በዚህችው መኪና ወደቤት ሄድና በቀደም ለሚስቴ ከሰጦት ብር ቢያንስ 10ሚሊዬንን ይዤ ከእዚህ አገር ላጥ..በሰከንዶች የጊዜ ልኬት ሁስጥ የወራት እቅድ አውጥቶ ጨረሰ..
"ሰውዬ ፈራህ እንዴ,.?.እየጠበቅንህ እኮ ነው?"አለው አብዬት፡፡
አቶ ሙሉ በጥልቀት ተነፈሰ እራሱን ከዘጋጀ...በህይወቱ ሙሉ ፈጥኖ ከሚያውቀው ፍጥነት በተለየ ሽጉጥ የጨበጠው እጁን ቶላ ጭንቅላት ላይ ቀሰረና ቃታውን ደጋግሞ ሳበ.ቃ... ቃ.. ደገመው"ቃ..ቃ"ምንም የፈነዳ ድምፅ የለም...ምንም ተፈናጥሮ የወደቀ ቀለሀም የለም ..የተፈረከሰ ጭንቅላትም አይታይም፤ አብዬት እየተንከተከተ ተንጠራራና ሽጉጡን ከእጅ መንጭቆ ተቀበለው...
"እንደማስብህ ከርፋፋ ሰው አይደለህም"ብሎ መኪናዋን አንቀሳቀሰ..ዶ/ር ቀስ ብላ አይኖቾንም ገለጠችና የተፈጠረውን ለማየት ወደኃላ ዞረች ሁሉ ነገር ሰላም ነው ..አቶ ሙሉ አይኖቹን በፍራቻ ቁልጭ ቁልጭ እያደረገ ነው።መዳፎን ከጆሮዋ አነሳች። "ምን ተፈጠረ?"አብዬትን ጠየቀችው።
"ሙሉ የሚባለው ሰውዬሽ ገና ለመሞት ዝግጅ አይደለም"
"እና? "
"እናማ ...ቶላ ላይ ደቀነና ቃታውን ሳበ...በጣም ጥሩ ገዳይ መሆኑን በደንብ አረጋገጠልን፡፡"
"እንዴ ቶሌ ተጎዳህ?"መልሳ ባለማመኖ ጠየቀችው..ቶላ እየተደረገ ያለውን ነገር ሁሉ እሱ የማይሳተፍበት ቀሺም ፊልም እንደሚያይ ሰው ነው በቸልተኝነት እየታዘበ ያለው።ሽጉጥ ሲደቀንበትና ቃታ ሲሳብበት እንኳን የስሜት ለውጥ፤ የመፍራት ፤የመደንገጥ ሁኔታ በፊቱ ላይ አልታየም።
"እድሜ ለእኔ ከቤት ስንወጣ ዘንግቼው ሽጉጡ ውስጥ ጥይት አልጨመርኩበትም ነበር...ለዝንጉነቴ ይቅርታ አቶ ሙሉ"አሾፈበት።
"አንተ ክፉ ሰው ነህ ባዶ ሽጉጥ ሰጥተሀው ነው እንዲህ የምታጨናንቀኝ...እርጉዝ እኮ ነኝ "ደነጠ"ውይ ይቅርታ ...ፈፅሞ እንደዛ አላሰብኩም"
"አረ ስቀልድ ነው… የክፉ ሰው ፅንስ እንዲህ በቀላሉ ይሸበራል ብለህ ነው?።ደረሱ ቶሌ ክንድን ጨምድዶ ጎትቶ አወጣው
ቶሌ ቆይ አለና ቅድም ከአቶ ሙሉ እጅ የነጠቀውን ሽጉጥ አወጣ …ኪሱ ገባና ጥይቶች በማውጣት ሞላበት ...
"አሁን ልስጥህ እንደ?"የቀዘቀዘው ና የደነዘዘው አቶ ሙሉ ፀጥ እንዳለ ነው፡፡ቶሌ እሱን ለእኔ ተውልኝ አንተ እዚሁ ቦታህን ያዝና እስክደውልልህ ጠብቅ….ደክተር ተከተይኝ..››አለ
ዶክተሮ ፈራ ተባ ስትል ያያት አብዬት ወደዶክተሯ ጠጋ አለና
‹‹አይዞሽ ዶክተር ችግር የለውም ..ይሄውልሽ እዛ ጥግ ሰብለ ክላሽ ደቅና ገቢ ወጪውን እየጠበቀች ነው ..በተቃራኒው እዛ ደግሞ አቤል እስናይፐሩን ሰትሮ እየጠበቀ ነው እዛ ፊት ለፊት ደግሞ ዛፍ ተከልሎ ባርቾ ዝግጁ ሆኖ እየጠበቀ ነው።ቶላም አሁን ቦታን ይይዛል/..ችግር ከተፈጠረ ወዲያው አንቺን ከዚህ ያስወጡሻል"
"አንተ ከጎኔ ካለህ አልፈራም ..››አለችው
‹‹አቶ ሙሉ ቀጥል"መራመድ ጀመረ...ግቢ ውስጥ ተከታትለው ገቡ ...እቤቱ በረንዳ ላይ ባለ አግዳሚ ወንበር ላይ የዶዬ 3 ሰዎች ተኮልኩለው ተቀምጠዋል።
አቶ ሙሉ ግራ ተጋባ ..እነዚህን ሰዎች ያውቃቸዋል ..ለረጅም ጊዜ ለእነሱ ሲሰሩ የነበሩ የዶዬ ሰዎች ናቸው።‹‹እዚህ ምን እየሰሩ ነው?"››እራሱን ጠየቀ ‹‹ከመጀመሪያውም ከእኛ በተቃራኒ ሆነው እየሠሩ ነበር እንዴ?"ጥያቄውን እርግፍ አድርጎ ተወው...አሁን ምንም ሆነ ምንም ለእሱ የሚጠቅመው ነገር የለም ። የእሱ ጉዳይ አብቅቶለታል …ልጆቹ የአብዬትን መሞጣት ሲያዩ ከተቀመጡበት ተነስተው ቆም...አብዬት ምንም ሳይላቸው ሰውዬውን በሽጉጡ አፈሙዝ እየገፋ ወደቤቱ ውስጥ ይዞት ገባ..ዶክተሯ ሁኔታውን እየቃኘች ከኃላቸው ተከትላለች፡፡
ሳሎኑ ውስጥ ሁለት ወንበር፣ አንድ ጠረጰዛ ፣ ምንጣፍ፣ ምንጣፍ ላይ የተዘረጋ ፍራሽ፣ አንሶላና ብርድ ልብስ ፣እሽግ ውሀ በደርዘን.. በቃ ይሄ ነው ያለው...
አብዬት ማውራት ጀመረ‹‹ስማኝ።አንተ ማንም አላገተህም። እስከዛሬ ለአንድ ሳምንት እዚህ ነበርክ...የምትተኛው እዚህ ፍራሽ ነው ፤ውሀውም እነዛ ኩኪሶችና ቆሎዎች ለአንተ የተዘጋጅ ናቸው። ፍራሹን ገለጥ አደረገና አሳየው..አየህ 500 ሺ ብር ነው ..እርግጥ 50 ሺ ብር አካባቢ ተነስቶለታል ..ያንተ ነው።ስትያዝ የተወሰነ ብር በእጅህ መገኘት አለበት ከለዛ አያሳምንም፡፡ በራፍ ላይ ያየሀቸው ካንተ ጋር የሚሰሩ አንተ የቀጠርካቸው ናቸው።እነሱን ስትቀጥር ዶዬም ሆነ ሼኪው አያውቅም። አንተና ፕሮፌሰሩ ብቻ ናችሁ የምታውቁት፡፡ከዶዬ በብር ኃይል ለእነሱ መቶ ሺ ብር ከፍላችሁ ነው ያስኮበለልካቸው።በስምህ በየአካውንታቸው መቶ መቶ ሺ ብር ገብቶላቸዋል፡፡››
ፍዝዝ ሲልበት።"ሰውዬ የምለውን እየሠማኸኝ ነው አይደል?
"አዎ በደንብ እየሠማውህ ነው..ግን አልገባኝም"
"ቆያ ትንሽ ታገስ እያስረዳውህ ያለውት እኮ እንዲገባህ ነው። ከሳሎኑ ቀጥሎ ያለውን ክፍል ከፈተው ..."ዶ/ር ነይ ግቢ፤ እዛ ወንበር ላይ ቁጭ በይ ...ቁጭ አለች..ተጠጋትና ፀጉሯን ያሰረችበትን ፀጉር ማስያዣ ፈታችውና ፀጉሯን ብትንትን አደረገው...፡፡
‹‹ምን እያደረክ ነው?››አለች ግራ ገብቶት፡፡
"ትንሽ መጎሳቆል አለብሽ ...››አለና ከላይ የለበሰችውን ቲሸርት እንድታወልቀው አደረገ፡፡ ወለል ላይ ጥሎ በእግሮቹ በማሻሸት እንዲቆሽሽ ካደረገ በሀላ አንስቶ የለበሰችው ሱሪዋ ላይ አራገፈው.. ሽሮ መልክ ያለው ሱሪዋ በቀላሉ ቆሸሸ… ሸሚዙን ሶስት ቦታ ቀደድ ቀደድ አደረገና መልሶ አለበሳት
"ትናንት ገዝተህልኝ ዛሬ ስትቀደው ትንሽ አያሳዝንህም? አለችው
‹‹አይ የገዛሁበት ብር ያንቺ ስለሆነ አያሳዝነኝም"
እጇን በገመድ አንድ ላይ ጠፍሮ አሰራት...‹‹በጣም አሳመምከኝ .."
‹‹በደንብ መምሰል አለበት እንደውም ክርክር ቢያወጣ ወይም ቢደማ አሪፍ ነው..››.ጎንበስ ብሎ እግሯንም ከወንበሩ እግር ጋር አሰረኸው..ግድግዳውን ተደግፏ ፈዞ ለሚያየው አቶ ሙሉ ..።‹‹ስማኝ አሁን በህይወት ላተርፍህ እየጣርኩ ነው። እድሜ ለዶ/ር በል …እኛ እንደ እነሱ ገዳይ አንሆንም ስላለች ...እጃችሁን ለመንግስት እንድትሰጡ እያመቻቸን ነው።ህግ ፊት ደግሞ የሞት ፍርድ ቢወሰኖብህ እራሱ ገና መረጃ ተሠብስቦ ፤ስንት ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጥቶ፤ ክስ ቀርቦ፤ የምስክሮች ቃል ተሠምቶ፤የቅጣት ውሳኔ ተላልፎ ፍርድ ታውቆ ፕሬዘዳንቷ ፈርማ እስኪባል ቢያንስ አምስት አመት በህይወት ትኖራለህ..አስርና ሀያ አመትም ልትኖር ትችላለህ።እ ምን ትላለህ?።
‹‹አረ በጣም ነው የማመሰግነው ...እውነት ዶ/ር ላደረግሺልኝ ምህረት አመሠግናለው"አለ
👍28❤1😢1
እንግዲያው የምልህን በደንብ አስተውለህ ስማኝ…..በቪዲዬ ተቀርፀሀ የለቀቅከውን እያንዳንዱን መረጃ እንዳትዘነጋ ..ና ተከተለኝ አለና ዶ/ሮን እዛው ተዋትና ቀጣዩ ክፍል ይዞት ገባ…እዛ ክፍል በተነጠፈ አልጋ ላይ ፕሮፌሰሩ ዝርግትግት ብሎ ተኝቶ ያቃስታል…እነሱ እዚህ ከመድረሳቸው ከ30 ደቂቃ በፊት ነው ከቤት አምጥተው እዚህ ያስተኙት፡፡ከፍተኛ ስቃይ ላይ ቢሆንም ግን ንቁ ነው….ክፍል ውስጥ ሙሉንና አብዬትን ሲያይ ማቃሰቱን ቀነስ አደረገና ትኩረቱን ወደእነሱ አዞረ
‹‹እሺ ፕሮፌሰር ወዳጅህን ይዤልህ መጥቼያለው…..››
አቶ ሙሉ የፕሮፌሰሩን ሁኔታ ሲያይ ዝግንን አለው..ያ ኩሩ ቀብራራ..ያ ሽቅርቅር መሬት አይንካኝ ብሎ በአየር ላይ የሚበር ግለሰብ እንዲህ ተገጣጥቦና ጠቋቁሮ፤ ዝሎና ደክሞ፤ልክ በሰመመን አድክሞ አልጋ ላይ አስተኝቶ እንደሚቀዳቸው በሽተኞቹ እሱም ተሰትሮ ሲያየው የሰው ልጅ ከንቱነት ፍንትው ብሎ ተገለፀለት..እሱን ስላላሰቃዩት በውስጡ አመሰገናቸው፡፡
‹‹አሁን ሁለታችሁም ሱሙኝ….እንደተለመደው..ይሄን ቦታ ከዘበኛው በሌላ ሰው አማካይነት ተከራይታችሁ ነው፡፡ የተከለከራያቸሁት 5 ሺ ብር ሲሆን 3 ሺብር ከፍላችኋል፡፡እዚህ ሳምንት ተቀምጣችኋል….ዶክተሯንና አግታችሁ ሁኔታዎችን እየተከታተላችሁ ነበር….አንተ አቶ ሙሉ ስሜታዊ ሆነህ እራስህን እንደምታጠፋ ገልፀህ የንዛዜ ቪዲዬውን የለቀቅከው…በጎደኛህ እንዲህ መሆን ተስፋ ቆርጠህ ነበር…ምክንያም ፕሮፌሰሩን ከሁለት ቀን በፊት ማታ አራት ሰዓት ላይ ወደከተማ ደርሼ ልምጣ ብሎ ወጥቶ ሲመለስ ጨለማ ተገን አድርገው እዚህ መግቢያ ላይ ጠብቀው ነው እንዲህ አበለሻሽተው ጥለውት የሄዱት፡፡አንተ ስትገማት እንዲህ ያደረጉት ሰዎች ምክንያታቸው ደግሞ ፕሮፌሰሩ ቀድሞ ከሰራቸው ስራዎች ጋር በተያያዘ ቂም የያዙበት ሰዎች እንደሆኑ ጥርጣሬው ፡፡እነዚህ የህክምና ቁሳቁሶች ይታዩሀል እነሱን ከፋርማሲ ገዝተህ በእናንተ እገታ ስር ያለችውን ዶክተር በግድ እንድታከመው አስገድዳችሁ ከሞት እንዲተርፍ አድርገሀል…ገባህ››
‹‹አዎ የገባኝ መሰለኝ››
‹‹ጥያቄ አላችሁ?››
አቶ ሙሉ ጠየቀ‹‹የመሞት ሀሳብህን ለምን ቀየርክ ካሉኝስ?››
‹‹ያው ፈሪ ስለሆንኩ በላቸዋ››
‹‹ፕሮፌሰሩ በሚርገበገብ ድምፅ‹‹ልጄስ?›ሲል ጠየቀ
‹ፕሮፌሰር እንደውም አስታወስከኝ.. ዶ/ሯን ሳትገድላት እስከአሁን ያቆሀት ልጅህን ማርገዞን ስላወቅክ እንደሆነ ብትናገር በጣም አሳማኝ ምክንያት ነው››
‹‹እሺ አደርገዋለሁ አታስብ…ልጄን ብቻ እዳታስወርደው ተከታተልልኝ…ውለታህን አልዘናጋውም››
‹‹ላንተ ውለታ የመዋል ምንም አይነት ፍላጎት የለኝም.. ግን ለእሷ ስል ልጆንም ሆነ እሷን እጠብቃቸዋለሁ፡፡››
‹‹እኔም የምፈልገው ያንን ነው….አመሰግናለሁ››
‹‹እንግዲያው የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ልንገራችሁ….በምንም አይነት ሁኔታ ዶ/ሯን ለአንድ ቀን እንኳን እስር ቤት የሚያስገባትን መረጃ አሳልፋችሁ ብትሰጡና ከስምምነታችን ውጭ ብትንቀሳቀሱ እስር ቤት ሆናችሁ የትም አንድ ቀን አታድሩም፤ምንም አላዝንላችሁም፡፡አንተ ሙሉ ተብዬው…. ቅድም መኪና ውስጥ እንዳደረከው ብልጥ ልሁን ብትል መጀመሪያ ልጆችህን ከዛ ሚስትህን ጨርስና ወደአንተ መጣለሁ… አሁን በሉ ፖሊሶቹ ጥቆማ ይደርሳቸዋል…በሀያ ደቂቃ ውስጥ መጥተው ይከቦችኋል፡፡ በረንዳ ላይ ከእናንተ ጋ እጃቸውን ለመስጠት የተዘጋጁ ጠባቂዎች አሉ፡፡ወጭ ደግሞ የእኔ ልጆች ችግር ከተፈጠረ ..ማለቴ ለማምለጥ የምትሞክሩ ወይም አልማረክም ብላችሁ ፖሊሶችን የምታስቸግሩ ከሆነ በእስናይፐራቸው ይቀልቡና ይገላግላችኋል፡፡በሉ መልካም የእስር ዘመን በጣም ትናፍቁኛላችሁ››ብሎ ወጣና ወደ ዶ/ር ክፍል ተመለሰ፡፡
ዶ/ር እንግዲህ ሰዓቱ ደርሶል፡፡በቃ ልሂድና ፖሊቹን ይዣቸው ልምጣ››
‹‹እንዴ እራስህ ነህ እንዴ የምትጠቁመው››
‹‹አዎ…እንዚህን ወንጀለኞች በመጠቆም እራሴንም ከተጠርጣሪነት ነፃ ማውጣት አለብኝ..በዛ ላይ የሼኪው 5 ሚሊዬን ብር ሽልማት አለ››
‹‹ትቀልዳለህ አይደል?››
‹‹በይ..ደግሞ ሰውዬሽን እንደዛ ደብድበውና አኮላሽተው እዚ ባራፍ ላይ ጥለውት ሲሄዱ አቶ ሙሉና ጠባቂዎቹ በግድ አስገድደው እንድታክሚው አድርገውሻል..አንቺ ነሽ ያከምሽው››
ዝግንን አላት
‹‹በይ…አልቆይም ፖሊስ ይዤ መጥቼ አድንሻለሁ፡፡››ብሎ ወጣ፡፡
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
‹‹እሺ ፕሮፌሰር ወዳጅህን ይዤልህ መጥቼያለው…..››
አቶ ሙሉ የፕሮፌሰሩን ሁኔታ ሲያይ ዝግንን አለው..ያ ኩሩ ቀብራራ..ያ ሽቅርቅር መሬት አይንካኝ ብሎ በአየር ላይ የሚበር ግለሰብ እንዲህ ተገጣጥቦና ጠቋቁሮ፤ ዝሎና ደክሞ፤ልክ በሰመመን አድክሞ አልጋ ላይ አስተኝቶ እንደሚቀዳቸው በሽተኞቹ እሱም ተሰትሮ ሲያየው የሰው ልጅ ከንቱነት ፍንትው ብሎ ተገለፀለት..እሱን ስላላሰቃዩት በውስጡ አመሰገናቸው፡፡
‹‹አሁን ሁለታችሁም ሱሙኝ….እንደተለመደው..ይሄን ቦታ ከዘበኛው በሌላ ሰው አማካይነት ተከራይታችሁ ነው፡፡ የተከለከራያቸሁት 5 ሺ ብር ሲሆን 3 ሺብር ከፍላችኋል፡፡እዚህ ሳምንት ተቀምጣችኋል….ዶክተሯንና አግታችሁ ሁኔታዎችን እየተከታተላችሁ ነበር….አንተ አቶ ሙሉ ስሜታዊ ሆነህ እራስህን እንደምታጠፋ ገልፀህ የንዛዜ ቪዲዬውን የለቀቅከው…በጎደኛህ እንዲህ መሆን ተስፋ ቆርጠህ ነበር…ምክንያም ፕሮፌሰሩን ከሁለት ቀን በፊት ማታ አራት ሰዓት ላይ ወደከተማ ደርሼ ልምጣ ብሎ ወጥቶ ሲመለስ ጨለማ ተገን አድርገው እዚህ መግቢያ ላይ ጠብቀው ነው እንዲህ አበለሻሽተው ጥለውት የሄዱት፡፡አንተ ስትገማት እንዲህ ያደረጉት ሰዎች ምክንያታቸው ደግሞ ፕሮፌሰሩ ቀድሞ ከሰራቸው ስራዎች ጋር በተያያዘ ቂም የያዙበት ሰዎች እንደሆኑ ጥርጣሬው ፡፡እነዚህ የህክምና ቁሳቁሶች ይታዩሀል እነሱን ከፋርማሲ ገዝተህ በእናንተ እገታ ስር ያለችውን ዶክተር በግድ እንድታከመው አስገድዳችሁ ከሞት እንዲተርፍ አድርገሀል…ገባህ››
‹‹አዎ የገባኝ መሰለኝ››
‹‹ጥያቄ አላችሁ?››
አቶ ሙሉ ጠየቀ‹‹የመሞት ሀሳብህን ለምን ቀየርክ ካሉኝስ?››
‹‹ያው ፈሪ ስለሆንኩ በላቸዋ››
‹‹ፕሮፌሰሩ በሚርገበገብ ድምፅ‹‹ልጄስ?›ሲል ጠየቀ
‹ፕሮፌሰር እንደውም አስታወስከኝ.. ዶ/ሯን ሳትገድላት እስከአሁን ያቆሀት ልጅህን ማርገዞን ስላወቅክ እንደሆነ ብትናገር በጣም አሳማኝ ምክንያት ነው››
‹‹እሺ አደርገዋለሁ አታስብ…ልጄን ብቻ እዳታስወርደው ተከታተልልኝ…ውለታህን አልዘናጋውም››
‹‹ላንተ ውለታ የመዋል ምንም አይነት ፍላጎት የለኝም.. ግን ለእሷ ስል ልጆንም ሆነ እሷን እጠብቃቸዋለሁ፡፡››
‹‹እኔም የምፈልገው ያንን ነው….አመሰግናለሁ››
‹‹እንግዲያው የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ልንገራችሁ….በምንም አይነት ሁኔታ ዶ/ሯን ለአንድ ቀን እንኳን እስር ቤት የሚያስገባትን መረጃ አሳልፋችሁ ብትሰጡና ከስምምነታችን ውጭ ብትንቀሳቀሱ እስር ቤት ሆናችሁ የትም አንድ ቀን አታድሩም፤ምንም አላዝንላችሁም፡፡አንተ ሙሉ ተብዬው…. ቅድም መኪና ውስጥ እንዳደረከው ብልጥ ልሁን ብትል መጀመሪያ ልጆችህን ከዛ ሚስትህን ጨርስና ወደአንተ መጣለሁ… አሁን በሉ ፖሊሶቹ ጥቆማ ይደርሳቸዋል…በሀያ ደቂቃ ውስጥ መጥተው ይከቦችኋል፡፡ በረንዳ ላይ ከእናንተ ጋ እጃቸውን ለመስጠት የተዘጋጁ ጠባቂዎች አሉ፡፡ወጭ ደግሞ የእኔ ልጆች ችግር ከተፈጠረ ..ማለቴ ለማምለጥ የምትሞክሩ ወይም አልማረክም ብላችሁ ፖሊሶችን የምታስቸግሩ ከሆነ በእስናይፐራቸው ይቀልቡና ይገላግላችኋል፡፡በሉ መልካም የእስር ዘመን በጣም ትናፍቁኛላችሁ››ብሎ ወጣና ወደ ዶ/ር ክፍል ተመለሰ፡፡
ዶ/ር እንግዲህ ሰዓቱ ደርሶል፡፡በቃ ልሂድና ፖሊቹን ይዣቸው ልምጣ››
‹‹እንዴ እራስህ ነህ እንዴ የምትጠቁመው››
‹‹አዎ…እንዚህን ወንጀለኞች በመጠቆም እራሴንም ከተጠርጣሪነት ነፃ ማውጣት አለብኝ..በዛ ላይ የሼኪው 5 ሚሊዬን ብር ሽልማት አለ››
‹‹ትቀልዳለህ አይደል?››
‹‹በይ..ደግሞ ሰውዬሽን እንደዛ ደብድበውና አኮላሽተው እዚ ባራፍ ላይ ጥለውት ሲሄዱ አቶ ሙሉና ጠባቂዎቹ በግድ አስገድደው እንድታክሚው አድርገውሻል..አንቺ ነሽ ያከምሽው››
ዝግንን አላት
‹‹በይ…አልቆይም ፖሊስ ይዤ መጥቼ አድንሻለሁ፡፡››ብሎ ወጣ፡፡
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
👍31❤1👎1🔥1
#ኢቫንጋዲ
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሰባት
፡
፡
#በፍቅረማርቆስ_ደስታ
ትልቁ የሮማ ስታዲዬም በተመልካቾች ተጨናንቋል፡፡
መንገዶች ተጣበዋል
ለተሽከርካሪ ዝግ በሆነው መንገድ ላይ ህዝቡ
እንደ ጉንዳን ይርመሰመሳል፡ ሳቅ ጨዋታ, ዳንኪራ ሁሉም እንደየግል ዝንባሌው ያሻውን ይፈፅማል። ከዘመናዊው ስታዲዬም
በጣልያንኛ በእንግሊዝኛ• በፈረንሳይኛ… ስለውድድሩ ታላቅነት ስለ ውድድሩ አጀማመር ተወዳዳሪዎች ምርጥነት ስለ ያሸንፋሉ
ተብለው ስለሚገመቱ አትሌቶች በተለያየ ቋንቋ ይተነበያል።
አኜስ ሎካዬን ወደ ሮማ እንዲሄድና ውድድሩን እንዲያይ ያግባባቸው ከብዘ ልፋትና ድካም በኋላ ነው፡፡
“…ሉካዬ ውድድሩን ማዬት መቻል አለብን!” ስትለው:
"አኜስ አንች ሂጂ እኔ ግን እዚሁ መቆየት እፈልጋለሁ።
ምናልባት አንቺ ከተመለሽ በኋላ ወደ ምስራቅ አፍሪካ ሄጄ ዘመዶቼን ብፈልግ ደስ ይለኛል"
“ሎካዬ አብረኸኝ እንድትሆን እፈልጋለሁ: ጣልያን ውስጥ ጥሩ የመዝናናት እድል ይኖረናል። ወንድሜና ሴት ጓደኛው አብረን እንድንሆን ይፈልጋሉ ልጃችንም ክሪናም ከሁለታችን ጋር መሆኑን
እንደምትመርጥ ነግራኛለች፡፡
“ሊሆን ይችላል አኜስ ከእነሱ ይልቅ አንች እኔን በሚገባ ታውቂኛለሽ፡ ሮማ በመሄድ ደስተኛ ይሆናል ብለሽ እንደማትገምች
ነው የማስበው፡ እዚህ ብሆን ግን ቢያንስ የልጅነት ጊዜዬን እያሰብኩ
በፀጥታው ልዝናና እችላለሁ: ወደ አትላንቲክ ውቅያኖስም በመሄድ
በማዕበሉ ውሃ እግሮቼን እየነከርሁ ለመደሰት እሞክራለሁ: ሮም ሄጄ ግን ጎንና ጎኔ ጨዋታ ወዳድና ደስተኛ ሰዎች ይቀመጡና
እየጎነታተሉ እንድጫወት ተፅዕኖ ያደርጉብኛል፡፡ እየቆየ ግን ዝምታዬ እየከበዳቸው ሲመጣ ይሸሹኛል። ያኔ ጩኸቱ በሚያስበረግግ
ፀጥታ እዋጥና አዕምሮዬ ይረበሻል። ስለዚህ አኜስ! እባክሽን እኔን እንሂድ ማለትሽን ተይኝና ከሌሉች ጋር ሄደሽ ተዝናንተሽ ተመለሽ አላት ረጋ ብሎ
“ኦ አምላኬ! ለምን ይኸን ቅዠትህን አታቆምም። ስግብግብ አትሁን እሽ! ለሌሎች ደስታ ማሰብ መቻል ኦለብህ፡ ግትርነትህንና
የገነተረ አስተሳሰብህን አለዝበው" አፈጠጠችበት፡፡
…ለሌሎች ደስታ ማሰብ መቻል አለብህ አባባሏ ውስጡን ረበሸው፡ ሉካዩ ራሱን አይወድም ሌሎች ደስ ሲላቸው ማየት
ያረካዋል። እራሱን ግን ለማዝናናት እንዳይችል በልጅነቱ ከወላጆቹና
ከዘመዶቹ ካደገበት ቀዬ ነጥቀው በጭንቀት በሃዘን… እያለቀሰ!
ማንነታቸውን የማያውቃቸው ሰዎች እንደ
አውሬ ደስታውን
ገነጣጥለው በልተውበታል፡ ተስፋውን አምክነውበታል፧ ስሜቱን ጭምትርትር አድርገው አኮራምተውበታል፡፡ እድሜው እየጨመረ
በሄደ ቁጥር ከጠባሳው በታች ሊድን የማይችል የቁስሉ ጎሚ እየበረታበት መጣ። ራሱን ሊያክም ሞከረ ውስጡ ግን እያመረቀዘ በሰራ አካላቱ የስቃይ መርዙ ተሰራጨ፡
“አኜስ! ለምን ስቃዬን አትረጅልኝም ሁሌ ለሞን አሸናፊነት ትመርጫለሽ!"
“ሎካዬ! ተው እንዲህ ምርር አትበል ልለይህ አለመፈለጌ
ላንተ ካለማሰብ የመጣ ነው ብለህ ታስባለህ? እንደዚያማ ላለማሰብ
ሞክር" ብላ አንገቷን ሰበር ስታደርግ ሎካዬ ጠጋ ብሎ ፀጉሯን ደባበሰና፡-
“ይቅር በይኝ እሽ አብረን እንሄዳለን" ሲል ቀና ብላ
አይታው እንባዋ ከአይኖችዋ ረገፉ:: ሎካዬ ግን እንባዋን ማየቱ
ከብዶት ፀጉሯን ስሞ ወጣ።
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
በተለያየ ቀለማት ያሸበረቁ ወጣት ወንዶችና ሴቶች ሜዳውን ሞልተው እክሮባት ሲያሳዩ እንደቆዩ እውቁ ጣሊያናዊ አቀንቃኝ
ከሙዚቃው ጋር አጣጥሞ ድምፁ ሲያስረቀርቀው በስቴዲየሙ ውስጥ
ያለው ህዝብ አድናቆቱን በጭብጨባ በፉጨት በጩኸት በጥሩንባ በከበሮ
ሲገልፅ ድምፃዊው አሳ እንደሚውጥ ትልቅ አሳ ፉን
ከፍቶ ሲዘፍን በስታዲየሙ ዙሪያ የተደገኑት ማጉያዎች ድምፁን አስተጋቡት:: አሁንም ጭብጨባ ጩኸት ደስታ ሁካታ ሆነ፤
ጭፈራው ቀለጠ፡ ርችት ተለኮሰ፡፡
ከዚያ ከያገሩ የመጡት ሯጮች ወደ መወዳደሪያው ቦታ ሲወጡ ተመልካቹ
ቆሞ በጭብጨባ
ተቀበላቸው፡፡ ከያገሩ
ስለተወከሉት ተወዳዳሪዎች ማንነት ጋዜጠኞች በየቋንቋው መዘርዘር
ቀጠሉ፡
አኜስ ሎካዬ ከሪናና የአኜስ ወንድም ከሴት ጓደኛው ጋር
ሮም ስታዲዬም ናቸው: ከሎካዬ በስተቀር ሁሉም ያጨበጭባሉ ብድግ ቁጭ ይላሉ ይለፈልፋሉ… ሎካዬ ግን በብዙ ሺ ህዝብ መሀል ሆኖ ያልማል የልጅነቱን ህይወት የወላጆቹን ቀዬ...
ተወዳዳሪዎች ተደረደሩ፤ ችቦው ተለኮሰ፤ ማራቶን የሮማ ማራቶን ተጀመረ፡
ከዚያ በስቴዲየሙ ውስጥ የጥቂት አትሌቶች ገድልና
በዛኔው ውድድርም ያሸንፉ ይሆናል የሚለው ግምት ተለፈፈ፡፡አውሮፓውያን አሜሪካውያን ሩቀ ምስራቆች የአሰለፏቸው
አትሌቶች መጠን በ ውድድር አፍሪካውያን ተወዳዳሪዎችም በተወሰኑ አትሌቶች መወከላቸው ተነገረ፡፡
ከክርስቶስ ልደት በፊት በአራት መቶ ዘጠና በፔርሽያና አቴና በተፈጠረው ድንገተኛ የጦር ወረራ ትንኮሳ የተደናገጡት
አቴናውያን ፊዲፒደስ የተባለውን ጀግና ስፖርት ላኩት: ፊዲፒደስም
ለሃምሳ ሰዓታት ካለ ምግብና መጠጥ ሩጦ መልዕክቱን አድርሶ
በመመለሱ ውጊያው ተጀመረ፡፡
የአምባገነኑ የፔርሺያ ኃይል
ግን የማታ ማታ ሟሾ የውጊያው ድል ፎክሮ ጦር አውድማ ከሄደው ከፔርሽያው መሪ
ከዳሪዮስ እጅ ወጥቶ አቴናውያን እጅ ገባ፡፡
የአቴና ፍቅር ያማለለው ጀግናው ሯጭና ተዋጊ
ፌዲፒደስም ያንን ያገሩን ታላቅ ድል ሲያይ ደስታ
ፈንቅሎት አቅጠበጠው ስለዚህ ያንን ታላቅ ድል ለወገኑ ለማብሰር ቂጤማ
የያዘች እርግቡን ህሊናው ቆጥ ላይ አስፍሮ ሀያ ሁለት ማይልስ ካለ እረፍት የተነሳውን ክቡር ቃል ሊያደርስ ሮጠ፡፡
ፊዲፒደስ ከተማ
ሲደርስ አካሉ ደክሞ ! ሕይወቱ የተንጠለጠለችው ጠንካራ ሞራሉ ላይ ነበርና ወገን ሊያገኝ ያን
እንደ አልማዝ የሚያንፀባርቅ ቃል እያከለከለከ “ቪክትሪ" ብሉ ቃሏን ብቻ አሰምቶ ህዝቡ ሲደሰት እሱ ግን ሕይወቱን ለአገሩ ድል ሰዋ እየሳቀ አንቀላፋ!
መልካም ሥራና እውነት
ግን ውሎ አድሮ ከትቢያ
መነሳታቸው የክብር ሥፍራቸውን መያዛቸው አይቀርምና በአስራ
ስምንት መቶ ዘጠና ስድስት ግሪኮች የፊዲፒደስን ውለታ ለመክፈልተ ተስማሙ፡፡ መልካሙ ስሙን ከመቃብር ውጭ ሊያውለበልቡት
አቀዱ! ስለዚህ ባምላካቸው መሪ በዜውስ ስም ሰይመው የኦለምፒክ
ማራቶን ጀመሩ… ያ የመልካም ስራ ሽቶ መዓዛም አለማችንን
አወዳት፡፡ ከዚያ የማራቶን ሩጫ ውድድር ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ መምጣቱንና በምዕራባውያን አገሮች በተለይ ሩጫን ዘመናዊ
ለማድረግ ሳይንሳዊ አሰለጣጠን ዘዴዎች እየተስፋፉ መምጣታቸውን አትሌቶች ከህፃንነታቸው ጀምሮ እየተመለመሉ ድንቅ
ተወዳዳሪዎችን ማፍራት መቻሉም ተናገረ፡፡
ሚዲያዎች ተወዳዳሪዎች የደረሱበትን ማን እየመራ
እንደሆነ ገለፁ፡፡የሚመራው አፍሪካዊ' ነው ሲባል ስለ ዘመናዊ የሩጫ አሰለጣጠን ዘዴ የሰማው ተመልካች ግራ የገባው መሰለ፡፡ብዙዎች ግን በማራቶን እሩጫ ትልቁ ዘዴ ትንፋሽን መጠበቅና ሃይልን እየቆጠቡ ቆይቶ የተወስነ ርቀት ሲቀር አፈትልኮ እንደ
ቀስት መወርወር ነው፡፡ ሲጀመር አካባቢ የቀደመ በስተመጨረሻ አትሌቶችን እየተሰናበተ ውራ ይወጣል' እየተባባሉ ተሳለቁ፡፡
ህዝቡን ከሚያዝናና ዝግጅቶች ጣልቃ ላይ የማራቶን ተወዳዳሪዎች ደረጃ እንደገና ተጠቀሰ:: አሁንም “አፍሪካዊው
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሰባት
፡
፡
#በፍቅረማርቆስ_ደስታ
ትልቁ የሮማ ስታዲዬም በተመልካቾች ተጨናንቋል፡፡
መንገዶች ተጣበዋል
ለተሽከርካሪ ዝግ በሆነው መንገድ ላይ ህዝቡ
እንደ ጉንዳን ይርመሰመሳል፡ ሳቅ ጨዋታ, ዳንኪራ ሁሉም እንደየግል ዝንባሌው ያሻውን ይፈፅማል። ከዘመናዊው ስታዲዬም
በጣልያንኛ በእንግሊዝኛ• በፈረንሳይኛ… ስለውድድሩ ታላቅነት ስለ ውድድሩ አጀማመር ተወዳዳሪዎች ምርጥነት ስለ ያሸንፋሉ
ተብለው ስለሚገመቱ አትሌቶች በተለያየ ቋንቋ ይተነበያል።
አኜስ ሎካዬን ወደ ሮማ እንዲሄድና ውድድሩን እንዲያይ ያግባባቸው ከብዘ ልፋትና ድካም በኋላ ነው፡፡
“…ሉካዬ ውድድሩን ማዬት መቻል አለብን!” ስትለው:
"አኜስ አንች ሂጂ እኔ ግን እዚሁ መቆየት እፈልጋለሁ።
ምናልባት አንቺ ከተመለሽ በኋላ ወደ ምስራቅ አፍሪካ ሄጄ ዘመዶቼን ብፈልግ ደስ ይለኛል"
“ሎካዬ አብረኸኝ እንድትሆን እፈልጋለሁ: ጣልያን ውስጥ ጥሩ የመዝናናት እድል ይኖረናል። ወንድሜና ሴት ጓደኛው አብረን እንድንሆን ይፈልጋሉ ልጃችንም ክሪናም ከሁለታችን ጋር መሆኑን
እንደምትመርጥ ነግራኛለች፡፡
“ሊሆን ይችላል አኜስ ከእነሱ ይልቅ አንች እኔን በሚገባ ታውቂኛለሽ፡ ሮማ በመሄድ ደስተኛ ይሆናል ብለሽ እንደማትገምች
ነው የማስበው፡ እዚህ ብሆን ግን ቢያንስ የልጅነት ጊዜዬን እያሰብኩ
በፀጥታው ልዝናና እችላለሁ: ወደ አትላንቲክ ውቅያኖስም በመሄድ
በማዕበሉ ውሃ እግሮቼን እየነከርሁ ለመደሰት እሞክራለሁ: ሮም ሄጄ ግን ጎንና ጎኔ ጨዋታ ወዳድና ደስተኛ ሰዎች ይቀመጡና
እየጎነታተሉ እንድጫወት ተፅዕኖ ያደርጉብኛል፡፡ እየቆየ ግን ዝምታዬ እየከበዳቸው ሲመጣ ይሸሹኛል። ያኔ ጩኸቱ በሚያስበረግግ
ፀጥታ እዋጥና አዕምሮዬ ይረበሻል። ስለዚህ አኜስ! እባክሽን እኔን እንሂድ ማለትሽን ተይኝና ከሌሉች ጋር ሄደሽ ተዝናንተሽ ተመለሽ አላት ረጋ ብሎ
“ኦ አምላኬ! ለምን ይኸን ቅዠትህን አታቆምም። ስግብግብ አትሁን እሽ! ለሌሎች ደስታ ማሰብ መቻል ኦለብህ፡ ግትርነትህንና
የገነተረ አስተሳሰብህን አለዝበው" አፈጠጠችበት፡፡
…ለሌሎች ደስታ ማሰብ መቻል አለብህ አባባሏ ውስጡን ረበሸው፡ ሉካዩ ራሱን አይወድም ሌሎች ደስ ሲላቸው ማየት
ያረካዋል። እራሱን ግን ለማዝናናት እንዳይችል በልጅነቱ ከወላጆቹና
ከዘመዶቹ ካደገበት ቀዬ ነጥቀው በጭንቀት በሃዘን… እያለቀሰ!
ማንነታቸውን የማያውቃቸው ሰዎች እንደ
አውሬ ደስታውን
ገነጣጥለው በልተውበታል፡ ተስፋውን አምክነውበታል፧ ስሜቱን ጭምትርትር አድርገው አኮራምተውበታል፡፡ እድሜው እየጨመረ
በሄደ ቁጥር ከጠባሳው በታች ሊድን የማይችል የቁስሉ ጎሚ እየበረታበት መጣ። ራሱን ሊያክም ሞከረ ውስጡ ግን እያመረቀዘ በሰራ አካላቱ የስቃይ መርዙ ተሰራጨ፡
“አኜስ! ለምን ስቃዬን አትረጅልኝም ሁሌ ለሞን አሸናፊነት ትመርጫለሽ!"
“ሎካዬ! ተው እንዲህ ምርር አትበል ልለይህ አለመፈለጌ
ላንተ ካለማሰብ የመጣ ነው ብለህ ታስባለህ? እንደዚያማ ላለማሰብ
ሞክር" ብላ አንገቷን ሰበር ስታደርግ ሎካዬ ጠጋ ብሎ ፀጉሯን ደባበሰና፡-
“ይቅር በይኝ እሽ አብረን እንሄዳለን" ሲል ቀና ብላ
አይታው እንባዋ ከአይኖችዋ ረገፉ:: ሎካዬ ግን እንባዋን ማየቱ
ከብዶት ፀጉሯን ስሞ ወጣ።
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
በተለያየ ቀለማት ያሸበረቁ ወጣት ወንዶችና ሴቶች ሜዳውን ሞልተው እክሮባት ሲያሳዩ እንደቆዩ እውቁ ጣሊያናዊ አቀንቃኝ
ከሙዚቃው ጋር አጣጥሞ ድምፁ ሲያስረቀርቀው በስቴዲየሙ ውስጥ
ያለው ህዝብ አድናቆቱን በጭብጨባ በፉጨት በጩኸት በጥሩንባ በከበሮ
ሲገልፅ ድምፃዊው አሳ እንደሚውጥ ትልቅ አሳ ፉን
ከፍቶ ሲዘፍን በስታዲየሙ ዙሪያ የተደገኑት ማጉያዎች ድምፁን አስተጋቡት:: አሁንም ጭብጨባ ጩኸት ደስታ ሁካታ ሆነ፤
ጭፈራው ቀለጠ፡ ርችት ተለኮሰ፡፡
ከዚያ ከያገሩ የመጡት ሯጮች ወደ መወዳደሪያው ቦታ ሲወጡ ተመልካቹ
ቆሞ በጭብጨባ
ተቀበላቸው፡፡ ከያገሩ
ስለተወከሉት ተወዳዳሪዎች ማንነት ጋዜጠኞች በየቋንቋው መዘርዘር
ቀጠሉ፡
አኜስ ሎካዬ ከሪናና የአኜስ ወንድም ከሴት ጓደኛው ጋር
ሮም ስታዲዬም ናቸው: ከሎካዬ በስተቀር ሁሉም ያጨበጭባሉ ብድግ ቁጭ ይላሉ ይለፈልፋሉ… ሎካዬ ግን በብዙ ሺ ህዝብ መሀል ሆኖ ያልማል የልጅነቱን ህይወት የወላጆቹን ቀዬ...
ተወዳዳሪዎች ተደረደሩ፤ ችቦው ተለኮሰ፤ ማራቶን የሮማ ማራቶን ተጀመረ፡
ከዚያ በስቴዲየሙ ውስጥ የጥቂት አትሌቶች ገድልና
በዛኔው ውድድርም ያሸንፉ ይሆናል የሚለው ግምት ተለፈፈ፡፡አውሮፓውያን አሜሪካውያን ሩቀ ምስራቆች የአሰለፏቸው
አትሌቶች መጠን በ ውድድር አፍሪካውያን ተወዳዳሪዎችም በተወሰኑ አትሌቶች መወከላቸው ተነገረ፡፡
ከክርስቶስ ልደት በፊት በአራት መቶ ዘጠና በፔርሽያና አቴና በተፈጠረው ድንገተኛ የጦር ወረራ ትንኮሳ የተደናገጡት
አቴናውያን ፊዲፒደስ የተባለውን ጀግና ስፖርት ላኩት: ፊዲፒደስም
ለሃምሳ ሰዓታት ካለ ምግብና መጠጥ ሩጦ መልዕክቱን አድርሶ
በመመለሱ ውጊያው ተጀመረ፡፡
የአምባገነኑ የፔርሺያ ኃይል
ግን የማታ ማታ ሟሾ የውጊያው ድል ፎክሮ ጦር አውድማ ከሄደው ከፔርሽያው መሪ
ከዳሪዮስ እጅ ወጥቶ አቴናውያን እጅ ገባ፡፡
የአቴና ፍቅር ያማለለው ጀግናው ሯጭና ተዋጊ
ፌዲፒደስም ያንን ያገሩን ታላቅ ድል ሲያይ ደስታ
ፈንቅሎት አቅጠበጠው ስለዚህ ያንን ታላቅ ድል ለወገኑ ለማብሰር ቂጤማ
የያዘች እርግቡን ህሊናው ቆጥ ላይ አስፍሮ ሀያ ሁለት ማይልስ ካለ እረፍት የተነሳውን ክቡር ቃል ሊያደርስ ሮጠ፡፡
ፊዲፒደስ ከተማ
ሲደርስ አካሉ ደክሞ ! ሕይወቱ የተንጠለጠለችው ጠንካራ ሞራሉ ላይ ነበርና ወገን ሊያገኝ ያን
እንደ አልማዝ የሚያንፀባርቅ ቃል እያከለከለከ “ቪክትሪ" ብሉ ቃሏን ብቻ አሰምቶ ህዝቡ ሲደሰት እሱ ግን ሕይወቱን ለአገሩ ድል ሰዋ እየሳቀ አንቀላፋ!
መልካም ሥራና እውነት
ግን ውሎ አድሮ ከትቢያ
መነሳታቸው የክብር ሥፍራቸውን መያዛቸው አይቀርምና በአስራ
ስምንት መቶ ዘጠና ስድስት ግሪኮች የፊዲፒደስን ውለታ ለመክፈልተ ተስማሙ፡፡ መልካሙ ስሙን ከመቃብር ውጭ ሊያውለበልቡት
አቀዱ! ስለዚህ ባምላካቸው መሪ በዜውስ ስም ሰይመው የኦለምፒክ
ማራቶን ጀመሩ… ያ የመልካም ስራ ሽቶ መዓዛም አለማችንን
አወዳት፡፡ ከዚያ የማራቶን ሩጫ ውድድር ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ መምጣቱንና በምዕራባውያን አገሮች በተለይ ሩጫን ዘመናዊ
ለማድረግ ሳይንሳዊ አሰለጣጠን ዘዴዎች እየተስፋፉ መምጣታቸውን አትሌቶች ከህፃንነታቸው ጀምሮ እየተመለመሉ ድንቅ
ተወዳዳሪዎችን ማፍራት መቻሉም ተናገረ፡፡
ሚዲያዎች ተወዳዳሪዎች የደረሱበትን ማን እየመራ
እንደሆነ ገለፁ፡፡የሚመራው አፍሪካዊ' ነው ሲባል ስለ ዘመናዊ የሩጫ አሰለጣጠን ዘዴ የሰማው ተመልካች ግራ የገባው መሰለ፡፡ብዙዎች ግን በማራቶን እሩጫ ትልቁ ዘዴ ትንፋሽን መጠበቅና ሃይልን እየቆጠቡ ቆይቶ የተወስነ ርቀት ሲቀር አፈትልኮ እንደ
ቀስት መወርወር ነው፡፡ ሲጀመር አካባቢ የቀደመ በስተመጨረሻ አትሌቶችን እየተሰናበተ ውራ ይወጣል' እየተባባሉ ተሳለቁ፡፡
ህዝቡን ከሚያዝናና ዝግጅቶች ጣልቃ ላይ የማራቶን ተወዳዳሪዎች ደረጃ እንደገና ተጠቀሰ:: አሁንም “አፍሪካዊው
👍25🥰2👏2❤1🔥1😁1
ይመራል" ተባለ። ተመልካቹ እርስ በርሱ ተያዩ: “አፍሪካውያን ድሮም መጀመሪያ ላይ ይቀድማሉ፡ ጉልበት እንጂ ብልጠት
ከለሌላቸው ግን በኋላ መጨረሻነቱን ይረከባሉ። ስልት የላቸውም!ጥበብ ይጎድላቸዋል! አዕምሮአቸው ዝንጉ ስለሆነ በስተመጨረሻ መወዳደራቸውንም ይረሳሉ
ያንጎላቻሉ…"ባዬች
በዕብሪት አስተያየታቸው ተመልካቹን ሊያረጋጉ ሞከሩ። ተመልካቹ በብዙ ሺ
የሚቆጠር ለስላሳዎችን ሣንዱቾችን… እየበላና እየጠጣ የአሸናፊነቱን
ክብር በሳይንሳዊ ስልት በሰለጠኑ አትሌቶቹ ተጎናፅፎ እልልታ
ሆታውን አያቅለጠ ለመሄድ ቋምጧል፡፡
አጋጣሚና ዕድል ያጋጠመቻቸው በደጋፊነት ስም በዝንባሌ መመሳሰል
ባለሰባበስ ውበት… እንዲያው በአንዱ ምክንያት
ይቀራረቡና ሁሉንም ዘንግተው መሳሳሙን ያጦፉታል:: ተመልካች
ከጎናቸው ይዘላል ያጨበጭባል ይቀባጥራል…
የማራቶን ሯጮች ዜና እንደገና ተሰማ “ሯጮች አንዱ ሌላውን ለማሸነፍ ፍጥነት እየጨመሩ ነው፡፡ ቅልጥማሙ አፍሪካዊ
ግን አሁንም ይመራል… ተወዳዳዎች ሰላሳ አምስት ኪሎ ሜትር እስከ አሁን ሮጠዋል፡"
ተመልካቹ በከፊል ግራ ተጋባ “ሰላሳ አምስት ኪሎ ሜትር ድረስ እንዴት አፍሪካዊው ሊመራ ይችላል? እነ እከሌ እነ እከሌ…አሁን መሳብ አለባቸው: መድረስ፤ ጥለውት ማለፍ! ሰዓት
አሻሽለው የክብረወሰን ባለቤት መሆን" አስተያየቱ ጭንቀቱ ጨመረ፡ የሚበላ የሚጠጣው ቀነሰ፡ ሮም ስታዲየም ላይ ዳመና
አንዣበበ ዳመናው ጠቆረ የውሃ እንክብል አዝሎ ሊያነባ ተቃረበ፡፡
ቅልጥማሙ አፍሪካዊ ኢትዮጵያን የወከለ ሲሆን ጃፓን ቶኪዮ በተካሄው ዓለማቀፍ ማራቶን ተወዳድሮ አንደኛ በመውጣት ያሸነፈ ነው:: ህዝቡ ሚዲያዎችን መውቀስ ጀመረ፡ ከዚህ ቀደም የማራቶን አሸናፊዎች ሲዘረዘሩ እንዴት ስለ እሱ እንዳልተተቀሰ
ብዙዎቹን አስገረመ፡፡
“ኢትዮጵያዊው አትሌት በባዶ እግሩ ትንሽ ፀጥታ ሆነ ጋጠኛው ለጥቂት ጊዜ ሊታመን የማይችለውን ጉድ ከመናገር ይልቅ ዝምታን መረጠ፡፡ ከዚያ አትሌቱ በባዶ እግሩ እየሮጠ እዚህ ይደርሳል ያለ አልነበረም…" የስታዲዬሙ ህዝብ አንዴ ከዳር እስከዳር የመገረም ድምፅ አሰማ፡፡
ለተለያዩ ትርዒቶች ሜዳ ውስጥ የነበሩት በፍጥነት ሜዳውን መልቀቅ ጀመሩ፡
አፍሪካዊው… በባዶ እግሩ…
ሊታመን የሚከብድ... ድንቅ
ታምር… እንዴት… ሳይንሳዊው ስልጠናስ… ከህፃንነት ጀምሮ በእንክብካቤ ያደጉት አትሌቶችስ
የማራቶን ሯጮች ዜና እንደገና ተሰማ የቀራቸው...
እሯጮቹ አምስት ኪሉ ሜትር ብቻ ነው፡፡ ያ ቅልጥማም አሁንም
በባዶ እግሩ እየመራ ነው፡፡ ሊደርስበት የቻለ የለም! እሱ እንደ አቦ ሽማኔ ፍጥነቱን በመጨመር በሚያስደንቅ ፍጥነት ወደ ስታዲየሙ
እየተወረወረ ነው" አሉ ሲቃ የያዛቸው የሚዲያ ዘጋቢዎች፡፡
“አፍሪካዊው ሯጭ… ኢትዮጵያዊው… በቂላ አበበ ይባላል፡ እሚደንቅ ነው! በባዶ እግሩ… ከኔ ድምፅ ቀድሞ ሁለቱን ኪሎ
ሜትር ላስ አርጎ ጨረሰ... የቀረው ሶስት ኪሎ ሜትር ብቻ ነው"በተለያየ ቋንቋ አፍሪካ ኢትዮጵያ በቂላ ብቻ ሆነ የሚሰማው፡፡
ብዙው ተመልካች! ተአምረኛውን አትሌት ማድነቅና መናፈቅ ጀመረ፡፡ “በመምራት ጀምሮ በመምራት የሚጨርስ ያውም በባዶ እግሩ…" ግርምታው ሁሉንም አዳረሰ፡፡
የማራቶን ሯጮች ዜና “...አንድ ኪሎ ሜትር ብቻ ቀረ ኢትዮጵያዊው በቂላ" ማንም ሳይጠይቀው ህዝቡ
በስሜት ከመቀመጫው
ተነስቶ ጭብጨባውን ጩኸቱን…ፉጨቱን አቀለጠው፡ ስታዲየሙ ደመቀ ሯጩ ተጠጋ
ቀረበ ወደ ስታዲየሙ ገባ “ኢትዮጵያ እጆችዋን ወደ ስማይ አነሳች" ልጅዋ
ብቻውን ነው! የተከተለው የለም! ረጃጅም እግሮቹ ይወረወራሉ ሽበላ ነው፡፡ ህዝቡ እንደ ህፃን ልጅ ደለቀ
“ፍሪካዊው….ኢትዮጵያዊው ቢቂላ ተፎካካሪዎቹን ጥሎ በባዶ እግሩ…" ጋዜጠኛው መናገር አቃተው፡፡ በየቋንቋው ስሙ ደጋግሞ ተነሳ፡፡
አበበ ፍጥነቱን ጨመረ ፉክሩ ከራሱ ጋር ነበር፡ ጀግናው ኢትዮጵያዊ ገመዱን በጥሶ ለአገሩ ሶስተኛውን ድል አጎናፀፋት
የአፍሪካው ጥቁር አንበሳ በመላው ስቴዲዬም ድሉን ለማብሰር ደጋግሞ አገሳ፡
..የማራቶኑ ጀግና የአህጉሩን የአገሩን የጥቁሩን የህዝብ
የድል ባለቤትነት አረጋገጠ፡፡ አልወደቀም አልተልፈሰፈሰም ይልቁንስ ከአሰልጣኙ ባንዲራ ተቀብሎ እያውለበለበ
በደስታ የሰከረውን ህዝብ እየተዟዟረ ሲያመሰግን
ሉካዬ ከነበረበት ነቃ፡ ትኩር ብሎ አየው አትሌቱን፤ ከዚያ እንደ ሚዳቋ እየዘለለ ያገኘውን ሰው እየገፋ ወደ ጀግናው አትሌት ሮጠ፡፡ ልሎቹ ከበቡት
አኜስ ከተቀመጠችበት ተነስታ
“ሉካዬ… ሎካዬ… ሎካዬ…" እያለች እየጠራች ተከተለችው: እሱ ይዘላል! ወደፊት ወደ አትሌቱ፡፡ ከፊት ለፊቱ ቆመጥ የያዙ ወታደሮች መጡበት ገፈታትሮ ጥሏቸው ሮጠ፡፡
ሌሎች ከበቡት:፡ ያዙት። ከላይ ከላይ ያቃትታል፡፡ ወታደሮቹን አምልጦ ለመሄድ ታገላቸው፡፡ አለከለከ፤ እንባው ፈሰለ፧ ለመጀመሪያ ጊዜ አይኑ በሙቅ እንባ ረጠበ ግን ደስ ብሎታል፡
አኜስ አጠገቡ ደረሰች፡፡ ለጊዜው መናገር አቃታት፡፡ ቀስ ብላ ተጠጋችው፡ ወታደሮቹ ማንነቷን ጠየቋት፡፡ “ባለቤቱ ነኝ ባሌ ነው".ብላ መልሳቸውን ሳትጠብቅ “ሎካዬ… ሎካዬ…" ጠራችው፡፡ ወይ
አላላትም፡ ሩቅ ሄዷል። ሩቅ ወደ ልጅነቱ… ወደ ኩችሩ…
አኜስ እንደገና ደግማ ደጋግማ እየጠራች ስትወዘውዘው ነቃ: አትሌቱ ብዙም ሳይርቅ ለሚያደንቀው ህዝብ ባንዲራውን እያውለበለበ
ፈገግታውን ይለግሳል።
የሉካዬ ጣቶች ወደ አትሌቱ አመለከቱ፡፡ አኜስ አትሌቱን
አየችው። ሉካዬ ለስፖርት ደንታ እንደሌለው ታውቃለች፡፡
“ምንድነው?” አለችው።ዝም አላት ወዘወዘችው፡ እንደገና
ነቃ ባንዲራዋ አውቃታለሁ." አላት: አኜስ ግራ ገባት
“አገሬ ያችን ባንዲራ አውቃታለሁ፡፡እርግጠኛ ነኝ
አውቃታለሁ፡ ይችን ባንዲራ እስከዛሬ ቀስተዳመናው ላይ ካልሆነ አይቻት አላውቅም:፡ ሁሌ ሰማይ ሳይ ሳያት ከለማይ የመጣሁ ይመስልኝ ነበር
ያች ባንዲራ…" እንደ እብድ ቀበጣጠረ፡፡ የያዙት
ፖሊሶች ጤንነቱን ተጠራጠሩ፡፡ አዘኑለት እሱ ግን ደስ ብሎታል፡
ዘመዶቹን ባንዲራው ውስጥ አያቸው! ከብቶቹ ሲጮሁ ተሰሙት! አሳ ሊያጠምዱ ዘመዶቹ ታዩት ደስ አለው አኜስም ደስ አላት
ሎካዩን እንዲህ ደስ ብሎት አይታው አታውቅም፡፡ እንዲህ ልቡ ሲቦርቅ ከዚህ ቀደም አላየችውም፡፡
አኜስ አፏን ከፍታ ሳቅ አይሉት ልቅሶ የስሜት መምታታት እየታየባት ወደ ሎካዬ ልብ ጠጋ አለች፡፡ ልቡ ጆሮዋን ደለቃት፡
ይበልጥ ተጠጋችው እጆችዋ ወገቡ ላይ ተጠመጠሙ። እሱም
አቀፋት:: ባንዲራዋን እያዬ ፀጉሯን “ጳ" አድርጎ ሳማት፡
“ከሃገሩ ስም ይልቅ የአገሩን
ኢትዮጵያዊው ፍቅሬ" ብላ ሽቅብ ሽቅብ እምባ በሞሉ አይኖቹዋ ስታየው ፈገግ ፈገግ እያለ አትሌቱን ባንዲራዋን አየና ሳቁን
ለቀቀው ድል አደረገ፡፡ ብቻውን ማንነቱን ሳያውቅ ኖሮ በመጨረሻ
ግን መሰረቱን አገኘ…
💫ይቀጥላል💫
ከለሌላቸው ግን በኋላ መጨረሻነቱን ይረከባሉ። ስልት የላቸውም!ጥበብ ይጎድላቸዋል! አዕምሮአቸው ዝንጉ ስለሆነ በስተመጨረሻ መወዳደራቸውንም ይረሳሉ
ያንጎላቻሉ…"ባዬች
በዕብሪት አስተያየታቸው ተመልካቹን ሊያረጋጉ ሞከሩ። ተመልካቹ በብዙ ሺ
የሚቆጠር ለስላሳዎችን ሣንዱቾችን… እየበላና እየጠጣ የአሸናፊነቱን
ክብር በሳይንሳዊ ስልት በሰለጠኑ አትሌቶቹ ተጎናፅፎ እልልታ
ሆታውን አያቅለጠ ለመሄድ ቋምጧል፡፡
አጋጣሚና ዕድል ያጋጠመቻቸው በደጋፊነት ስም በዝንባሌ መመሳሰል
ባለሰባበስ ውበት… እንዲያው በአንዱ ምክንያት
ይቀራረቡና ሁሉንም ዘንግተው መሳሳሙን ያጦፉታል:: ተመልካች
ከጎናቸው ይዘላል ያጨበጭባል ይቀባጥራል…
የማራቶን ሯጮች ዜና እንደገና ተሰማ “ሯጮች አንዱ ሌላውን ለማሸነፍ ፍጥነት እየጨመሩ ነው፡፡ ቅልጥማሙ አፍሪካዊ
ግን አሁንም ይመራል… ተወዳዳዎች ሰላሳ አምስት ኪሎ ሜትር እስከ አሁን ሮጠዋል፡"
ተመልካቹ በከፊል ግራ ተጋባ “ሰላሳ አምስት ኪሎ ሜትር ድረስ እንዴት አፍሪካዊው ሊመራ ይችላል? እነ እከሌ እነ እከሌ…አሁን መሳብ አለባቸው: መድረስ፤ ጥለውት ማለፍ! ሰዓት
አሻሽለው የክብረወሰን ባለቤት መሆን" አስተያየቱ ጭንቀቱ ጨመረ፡ የሚበላ የሚጠጣው ቀነሰ፡ ሮም ስታዲየም ላይ ዳመና
አንዣበበ ዳመናው ጠቆረ የውሃ እንክብል አዝሎ ሊያነባ ተቃረበ፡፡
ቅልጥማሙ አፍሪካዊ ኢትዮጵያን የወከለ ሲሆን ጃፓን ቶኪዮ በተካሄው ዓለማቀፍ ማራቶን ተወዳድሮ አንደኛ በመውጣት ያሸነፈ ነው:: ህዝቡ ሚዲያዎችን መውቀስ ጀመረ፡ ከዚህ ቀደም የማራቶን አሸናፊዎች ሲዘረዘሩ እንዴት ስለ እሱ እንዳልተተቀሰ
ብዙዎቹን አስገረመ፡፡
“ኢትዮጵያዊው አትሌት በባዶ እግሩ ትንሽ ፀጥታ ሆነ ጋጠኛው ለጥቂት ጊዜ ሊታመን የማይችለውን ጉድ ከመናገር ይልቅ ዝምታን መረጠ፡፡ ከዚያ አትሌቱ በባዶ እግሩ እየሮጠ እዚህ ይደርሳል ያለ አልነበረም…" የስታዲዬሙ ህዝብ አንዴ ከዳር እስከዳር የመገረም ድምፅ አሰማ፡፡
ለተለያዩ ትርዒቶች ሜዳ ውስጥ የነበሩት በፍጥነት ሜዳውን መልቀቅ ጀመሩ፡
አፍሪካዊው… በባዶ እግሩ…
ሊታመን የሚከብድ... ድንቅ
ታምር… እንዴት… ሳይንሳዊው ስልጠናስ… ከህፃንነት ጀምሮ በእንክብካቤ ያደጉት አትሌቶችስ
የማራቶን ሯጮች ዜና እንደገና ተሰማ የቀራቸው...
እሯጮቹ አምስት ኪሉ ሜትር ብቻ ነው፡፡ ያ ቅልጥማም አሁንም
በባዶ እግሩ እየመራ ነው፡፡ ሊደርስበት የቻለ የለም! እሱ እንደ አቦ ሽማኔ ፍጥነቱን በመጨመር በሚያስደንቅ ፍጥነት ወደ ስታዲየሙ
እየተወረወረ ነው" አሉ ሲቃ የያዛቸው የሚዲያ ዘጋቢዎች፡፡
“አፍሪካዊው ሯጭ… ኢትዮጵያዊው… በቂላ አበበ ይባላል፡ እሚደንቅ ነው! በባዶ እግሩ… ከኔ ድምፅ ቀድሞ ሁለቱን ኪሎ
ሜትር ላስ አርጎ ጨረሰ... የቀረው ሶስት ኪሎ ሜትር ብቻ ነው"በተለያየ ቋንቋ አፍሪካ ኢትዮጵያ በቂላ ብቻ ሆነ የሚሰማው፡፡
ብዙው ተመልካች! ተአምረኛውን አትሌት ማድነቅና መናፈቅ ጀመረ፡፡ “በመምራት ጀምሮ በመምራት የሚጨርስ ያውም በባዶ እግሩ…" ግርምታው ሁሉንም አዳረሰ፡፡
የማራቶን ሯጮች ዜና “...አንድ ኪሎ ሜትር ብቻ ቀረ ኢትዮጵያዊው በቂላ" ማንም ሳይጠይቀው ህዝቡ
በስሜት ከመቀመጫው
ተነስቶ ጭብጨባውን ጩኸቱን…ፉጨቱን አቀለጠው፡ ስታዲየሙ ደመቀ ሯጩ ተጠጋ
ቀረበ ወደ ስታዲየሙ ገባ “ኢትዮጵያ እጆችዋን ወደ ስማይ አነሳች" ልጅዋ
ብቻውን ነው! የተከተለው የለም! ረጃጅም እግሮቹ ይወረወራሉ ሽበላ ነው፡፡ ህዝቡ እንደ ህፃን ልጅ ደለቀ
“ፍሪካዊው….ኢትዮጵያዊው ቢቂላ ተፎካካሪዎቹን ጥሎ በባዶ እግሩ…" ጋዜጠኛው መናገር አቃተው፡፡ በየቋንቋው ስሙ ደጋግሞ ተነሳ፡፡
አበበ ፍጥነቱን ጨመረ ፉክሩ ከራሱ ጋር ነበር፡ ጀግናው ኢትዮጵያዊ ገመዱን በጥሶ ለአገሩ ሶስተኛውን ድል አጎናፀፋት
የአፍሪካው ጥቁር አንበሳ በመላው ስቴዲዬም ድሉን ለማብሰር ደጋግሞ አገሳ፡
..የማራቶኑ ጀግና የአህጉሩን የአገሩን የጥቁሩን የህዝብ
የድል ባለቤትነት አረጋገጠ፡፡ አልወደቀም አልተልፈሰፈሰም ይልቁንስ ከአሰልጣኙ ባንዲራ ተቀብሎ እያውለበለበ
በደስታ የሰከረውን ህዝብ እየተዟዟረ ሲያመሰግን
ሉካዬ ከነበረበት ነቃ፡ ትኩር ብሎ አየው አትሌቱን፤ ከዚያ እንደ ሚዳቋ እየዘለለ ያገኘውን ሰው እየገፋ ወደ ጀግናው አትሌት ሮጠ፡፡ ልሎቹ ከበቡት
አኜስ ከተቀመጠችበት ተነስታ
“ሉካዬ… ሎካዬ… ሎካዬ…" እያለች እየጠራች ተከተለችው: እሱ ይዘላል! ወደፊት ወደ አትሌቱ፡፡ ከፊት ለፊቱ ቆመጥ የያዙ ወታደሮች መጡበት ገፈታትሮ ጥሏቸው ሮጠ፡፡
ሌሎች ከበቡት:፡ ያዙት። ከላይ ከላይ ያቃትታል፡፡ ወታደሮቹን አምልጦ ለመሄድ ታገላቸው፡፡ አለከለከ፤ እንባው ፈሰለ፧ ለመጀመሪያ ጊዜ አይኑ በሙቅ እንባ ረጠበ ግን ደስ ብሎታል፡
አኜስ አጠገቡ ደረሰች፡፡ ለጊዜው መናገር አቃታት፡፡ ቀስ ብላ ተጠጋችው፡ ወታደሮቹ ማንነቷን ጠየቋት፡፡ “ባለቤቱ ነኝ ባሌ ነው".ብላ መልሳቸውን ሳትጠብቅ “ሎካዬ… ሎካዬ…" ጠራችው፡፡ ወይ
አላላትም፡ ሩቅ ሄዷል። ሩቅ ወደ ልጅነቱ… ወደ ኩችሩ…
አኜስ እንደገና ደግማ ደጋግማ እየጠራች ስትወዘውዘው ነቃ: አትሌቱ ብዙም ሳይርቅ ለሚያደንቀው ህዝብ ባንዲራውን እያውለበለበ
ፈገግታውን ይለግሳል።
የሉካዬ ጣቶች ወደ አትሌቱ አመለከቱ፡፡ አኜስ አትሌቱን
አየችው። ሉካዬ ለስፖርት ደንታ እንደሌለው ታውቃለች፡፡
“ምንድነው?” አለችው።ዝም አላት ወዘወዘችው፡ እንደገና
ነቃ ባንዲራዋ አውቃታለሁ." አላት: አኜስ ግራ ገባት
“አገሬ ያችን ባንዲራ አውቃታለሁ፡፡እርግጠኛ ነኝ
አውቃታለሁ፡ ይችን ባንዲራ እስከዛሬ ቀስተዳመናው ላይ ካልሆነ አይቻት አላውቅም:፡ ሁሌ ሰማይ ሳይ ሳያት ከለማይ የመጣሁ ይመስልኝ ነበር
ያች ባንዲራ…" እንደ እብድ ቀበጣጠረ፡፡ የያዙት
ፖሊሶች ጤንነቱን ተጠራጠሩ፡፡ አዘኑለት እሱ ግን ደስ ብሎታል፡
ዘመዶቹን ባንዲራው ውስጥ አያቸው! ከብቶቹ ሲጮሁ ተሰሙት! አሳ ሊያጠምዱ ዘመዶቹ ታዩት ደስ አለው አኜስም ደስ አላት
ሎካዩን እንዲህ ደስ ብሎት አይታው አታውቅም፡፡ እንዲህ ልቡ ሲቦርቅ ከዚህ ቀደም አላየችውም፡፡
አኜስ አፏን ከፍታ ሳቅ አይሉት ልቅሶ የስሜት መምታታት እየታየባት ወደ ሎካዬ ልብ ጠጋ አለች፡፡ ልቡ ጆሮዋን ደለቃት፡
ይበልጥ ተጠጋችው እጆችዋ ወገቡ ላይ ተጠመጠሙ። እሱም
አቀፋት:: ባንዲራዋን እያዬ ፀጉሯን “ጳ" አድርጎ ሳማት፡
“ከሃገሩ ስም ይልቅ የአገሩን
ኢትዮጵያዊው ፍቅሬ" ብላ ሽቅብ ሽቅብ እምባ በሞሉ አይኖቹዋ ስታየው ፈገግ ፈገግ እያለ አትሌቱን ባንዲራዋን አየና ሳቁን
ለቀቀው ድል አደረገ፡፡ ብቻውን ማንነቱን ሳያውቅ ኖሮ በመጨረሻ
ግን መሰረቱን አገኘ…
💫ይቀጥላል💫
👍27❤3
የመጨረሻ ክፍል
የተሰባበሩ ነፍሶች
ምዕራፍ-23
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
///
ደ/ር ሰጵራ ከሁሉ ነገር ነፃ ሆኖ እቤቷ ከገባች አንድ ወር ሆኗታል፡፡ በእንዲህ አይነት ሁኔታ ያለምንም እንከንነና የአካል ጉዳት የነፃነት አየር እተነፋሳለሁ የሚል ግምት ፍፅም አልነበራትም..ተስፋ ቆርጣ ነበር፡፡አሁን ማዕበሉ ሁሉ እንዲህ ፀጥ ብሎ ወጀብና መናወጹ ቆሞ ሁሉ ነገር ሰላማዊ ሆነ ማየቷ ማመን ነው ያቃታት፡፡
ወደቤቷ ስትመለስ ሶስት ሰዎች አብረዋት ተመልሰው ከእሷ ጋር እየኖሩ ነው፡፡የመጀመሪያው የቀድሞ ተመላላሽ ሰራተኛዋ የሆነችው ከበብሽ አሁን በቆሚነት ለብቻዋ ከኃላ ያለ አንድ ሰርቢስ ክፍል ተሰጥቶት እዛው እየኖረች የቀድሞ ስራዋን እንድትቀጥል ተደርጎል፡ሁለተኛው ከእሷ ጋር መኖር የጀመረው ሰው ካሳ ነው፡፡ ከፖሊስ ጣቢያ በነፃ ተለቃ እቤቷ በገባች ከሶስት ቀን በኃላ በፒካፕ መኪና ጠቅላላ እቃውን ጭኖ መጣና ግቢው ውስጥ ዘረገፈው... እንደዚህ ያደረገው ለእሷ ምንም ሳይነግራት ምንም ሳያማክራት ነው፡፡ አልከፋትም፤ እንደውም በተቃራኒው ደስታ ነው የተሰማት፡፡ ቤቷ ካለው ሶስት መኝታ ክፍሎች መካከል አንድን ሰጠችው.ከዕቃዎቹ መሀከል ያቻለለትን ያህል ወደክፍሉ እንዲያስገባ ካተደረገ በኃላ የቀሩት ዕቃዎች ታሽገው ወደእቃ ማከማቸ መጋዘን እንዲገቡ ተደረገ፡፡የመጨረሻውን ሶስተኛው አብሮት ለመኖር የመጣውና እሰከአሁን የራሱ መኝታ ቤት ስላልተዘጋጀለት ከእሷው ጋር ጉያዋ ውስጥ ገብቶ እየተኛ የሚገኘው ህፃኑ በድሉ ነው፡፡ይሄ የሆነው ዶ/ር ህጻኑን በተመለከተ ከእናቱ ጋር ከተነጋገረች በሃላ ልታሳድገው ተስማምታ ወደቤቷ ስላመጣችው ነው፡፡በአንድ ጊዜ የሁለት ልጆች እናት ልትሆን በመሆኗ ጥልቅ ደስታ ነው የተሰማት፡፡ የበድሉ እናት ልጇን ማየት በፈለገች በማንኛውም ሰዓት መጥታ ማየትና ልታዝናናውም በፈለገች ጊዜ ወደፈለገችበት ቦታ ወስዳ መመለስ እንደምትችል ተስማምተው በሁለቱም ፍቃድ ነው እንደዛ የሆነው፡
ከአስር ቅን በፊት ጎንደር ሄዳ ለሁለት ቀን በማደር እናቷንና ቀሪ ቤተሰቦቾን ጠይቃና አረጋግታ ነው የመጣችው፡፡
በዚህ አንድ ወር ውስጥ እራሳቸው ለህግ አሳለፈው አንዲሰጡ የተደረጉት ፐሮፌሰሩ፤ አቶ ሙሉና ሶስቱ ጠባቂዎች በአንድ መዝገብ በተከፈታቸው ክስ በከፍኛ የፀጥታ ጥበቃ እስከአሁን ሶስት ጊዜ ፍርድ ቤት ቀርበዋል..እያንዳንዱ የፍርድ ቤት ውሎቸው በሀገሪቱ ሚዲያዎች ሆነ በማህበራዊ ሚዲያዎች ከፍተኛ ትኩረት የሚያገኝ ትኩስ ዜና ሆኗል…በተለይ ከእነሱ ጋር ንክኪ ባላቸው ባለስልጣንና የፖሊስ አባላት አብሮ መታሰር እና በወንጀሉ ተጠያቂ መሆን ለጉዳዩ ተጨማሪ ድምቀት ፈጥሮለታል፡፡ የፓለቲካ ተቃዋሚሆችም ነገሩን በማራገብ መንግስትንና ባለስልጣኖቹን አንዲያጥላሉበት መንገድ ከፍቶላቸዋል፡፡
ሌላው በፍርድ ቤት ውሰኔ የሆስፒታሉን ህልውና ለመጠበቅና የግለሰቦቹ ብቻ ሳይሆን የሀገሪቱ የህክምና አገልግሎት ላይ የማይናቅ ድርሻ ሰላለው እና በዚህም የተነሳ የህዝብ ሀብት ጭምር መሆኑን ከግምት በማስገባት ሆስፒታሉ ሰሙን አድሶ እንደአዲስ ሰራውን እንዲቀጥል በመንግስትም ሆነ በፍርድቤት በኩል ከፍተኛ አርብርብ ተደርጎ ውጤት ተገኝቷል፡፡
በዚህም የተነሳ የዶክተሯን ለፍትህ ያደረገችውን ከፍተኛ ተጋድሎና አስተዋፅኦ ከግምት በማስገባት..የፕሮፌሰሩንና የአቶ ሙሉን የአክሲዬን ድርሻ ለእሷ እንዲተላለፍና እሷ ደግሞ በወንጀለኛቹ ምክንያት ጥቃትና የአካል ዘረፋ ለደረሰባቸው በአካል ቀርበው ለፍርድ ቤቱ በማስረዳት ተጨባጭ መስረጃ ላቀረብ 78 ግለሰቦች እንደጉዳታቸው መጠን የሚከፈል ካሳ 30 ሚ ብር እንድትከፍል ተወሰነ፡፡
በዚህ ውሳኔ ወንጀለኞቹ ፕሮፌሰሩና አቶ ሙሉም ስለተስማሙ የሀግ ሂደቱ ያለምንም እንከን ነው የተከናወነው፡፡.እሷም ሚፈለግባትን ብር እጇ ላይ ያላውን ብር በመሰብሰብ የጎደላትን ከባንክ በመበደር ወዲያው ለተወሰነላቸው ተጠቂዎች እንዲውል ለፍርድ ቤቱ አስረከበች….፡፡
በዚህ ምክንያት የሆስፒታሉ 23ፐርሰንት የራሶ 16 ፐርሰንት የፕሮፌሰሩና 5 ፐርሰንት የአቶ ሙሉ በአጠቃላይ 44 ፐርሰንት ባለድርሻ ሆነች፡፡፡ 10 ፐርሰንት የሞቹ የአቶ ኤልያስ ሲሆን ለቤተሰቦቹ እንዲተላለፍ ተደርጎል…..ግን ከቤቱ ስራውን ለመስራት የደረሰ ልጅ ስላልነበረና ባለቤቱም ለስራ ፍቃደኛ ስላልሆነች…ውክልናዋን ለዶ/ሯ በመስጠቷ ደክተሯ ከሌሎቸ ፅቃቅን ባለአክሲዬኖች ከሰጧት ድምፅ ጋር ተዳምሮ ከ60 ፐርሰንት በላይ በሆነ ድምፅ ሆስፒታሉን የማስተዳደሩን ኃላፊነት ተረከበች፡፡ቀሪው 35 ፐርሰንቱ ደግሞ ቀጥታ የአቶ ጠሀ ድርሻ ሲሆን ሌሎች 5 ፐርሰንት ድርሻ ያላቸው የእሳቸው ደጋፊዎች አሉ ፡፡እርግጥ በምንም አይነት መንገድ እሷቸው ባለንብረት በሆኑበት ሆስፒታል ዳግም እደማትመለስ ድርሻዋንም እንደምትሸጥ ምላ ነበር፡አሁንም ማሀላዋን አላፈረስችም፡እቤቷ በተመለሰች በሶስተኛው ቀን ነበረ ሼክ ጠሀ በልብ ድካም በሽታ ሆስፒታል መግባታቸው የሰማችው፡፡ ወዲያው ከ3 ሰዓት በኃላ ሌላ ስልክ ተደውሎ መሞታቸውን ሰማች፡፡ በማግስቱ ቀብራቸው ላይ ከአብዬት ጋር ተገኘች፡፡እዛው ወደ ግብአተ-መሬታቸው በሚገቡበት ጊዜ ነበር‹‹አንተ ነህ ወይስ እግዜር ነው የወሰዳቸው››ብላ አብዬትን የጠየቀችው፡፡›
እሱም ‹ተጋግዘን ነው›ብሎ መለሰላት፡፡.እንዴት አድርጎ ሀኪሞች እንኳን መለየት በማይችሉበት ሁኔታ እንደመረዛቸው ዝርዝሩን አልጠየቀችውም፤እሱም ሊነግራት ፍቃደኛ አልነበረም፤ግን እንዳለው ቃሉን ጠብቋል፡፡
ከዛ በሃላ ፍፅም የእሳቸው ልጅ የማይመስል መሀመድ የሚባል ከድሮም ጀምሮ የምትወደው የ50 ዓመት ጎልማሳ የተማረና በስነ-ምግባር የታነፀ ልጃቸው የቤተሰቦቻቸውን ሙሉ ፍቃድና ውክልና አግኝቶ ቦታውን ተረክቦ ከእሷ ጋር ለመስራት መጣ…እሷም ከዛ በኃላ ነው የመጣላትን ሁሉ እድል ተጠቅማ 55 ፐርሰንት ድርሻ ወስዳ ሆስፒታሉና በመረከብ ወደቀድሞ ስራዋ በአዲስ ሞራል የተመለሰችው፡፡
///
ዛሬ ይሄ ሁሉ ከሆነ አንድ ወር በላይ ሆኖታል፤ለዚህ ያበቁአትን ሰዎች ለማመስገን ቤቷ የትረፈረፈ ድግስ በማዘጋጀት አቢዬትንና ልጆቹን ጠርታለች ፡፡ምሳ ተበልቶ …ብና ተፈልቶ፤ተጠጥቶ ካበቃ በኃላ ሁሉም ፊቱ የሚፈልጉትን መጠጥ አስቀምጠው እየጠጡ መጫወት እና መሳቃቅ ጀመሩ… ዶክተር ሁሉም እየተደሰቱና እየተፍነከነኩ ስታይ ደስ አላት፡፡
..እና ንግግር ለማድረግ ፈለገች… ትኩረት እንዲሰጧት አጇን በማጨብጨብ በተቀመጠችበት ሆና መውራት ጀመረች፡፡
ዛሬ ይሄን የምሳ ግብዣ ያዘጋጀሁት ሁላችሁንም አመሰግናለሁ ለማለት ነው፡፡እናንተ ለእኔ ነፍሴን መልሳችሁ ሰጥታችሁኛል፤ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ አልፋችሁ ከገባሁበት የህይወት ማጥ ጎትታችሁ ታድጋችሁኛል..በኢትየጳያ ህዝብ ዘንድ ጀግና ተብዬ በየመንገዱ እንድከበር እድሉን አመቻችታችሁልኛል፡፡ሆስፒታሌን በ44 ፐርሰንት ድርሻ እና በ60 ፐርሰንት የድጋፍ ድምፅ መልሼ እንድቆጣጠር የሆነው በእናንተ ቀና ድጋፍ ነው፡፡
በአሁኑ ሰአት በጣም ሀብታም፤ስኬታማና ዝነኛ ሴት ሆኜያለሁ.. እናንተ እኔን ማዳን ብቻ ሳይሆን እነዚህ ሰዎች በተደላደለ ሁኔታ ቢቀጥሉ ኖሮ አጉል የሚያደርጎቸውን በሺ ሚቆጠሩ ንፅሀንን ከሚደርስባቸው አሰቃቂ የአካል ዘረፋን ህይወት ማጣት አድናችኋል…ስለዚህ ልትኮሩ ይገባል.እኔም በጣም ነው የምኮራባችው፡፡
የተሰባበሩ ነፍሶች
ምዕራፍ-23
ደራሲ-ዘሪሁን ገመቹ ዋቤ
///
ደ/ር ሰጵራ ከሁሉ ነገር ነፃ ሆኖ እቤቷ ከገባች አንድ ወር ሆኗታል፡፡ በእንዲህ አይነት ሁኔታ ያለምንም እንከንነና የአካል ጉዳት የነፃነት አየር እተነፋሳለሁ የሚል ግምት ፍፅም አልነበራትም..ተስፋ ቆርጣ ነበር፡፡አሁን ማዕበሉ ሁሉ እንዲህ ፀጥ ብሎ ወጀብና መናወጹ ቆሞ ሁሉ ነገር ሰላማዊ ሆነ ማየቷ ማመን ነው ያቃታት፡፡
ወደቤቷ ስትመለስ ሶስት ሰዎች አብረዋት ተመልሰው ከእሷ ጋር እየኖሩ ነው፡፡የመጀመሪያው የቀድሞ ተመላላሽ ሰራተኛዋ የሆነችው ከበብሽ አሁን በቆሚነት ለብቻዋ ከኃላ ያለ አንድ ሰርቢስ ክፍል ተሰጥቶት እዛው እየኖረች የቀድሞ ስራዋን እንድትቀጥል ተደርጎል፡ሁለተኛው ከእሷ ጋር መኖር የጀመረው ሰው ካሳ ነው፡፡ ከፖሊስ ጣቢያ በነፃ ተለቃ እቤቷ በገባች ከሶስት ቀን በኃላ በፒካፕ መኪና ጠቅላላ እቃውን ጭኖ መጣና ግቢው ውስጥ ዘረገፈው... እንደዚህ ያደረገው ለእሷ ምንም ሳይነግራት ምንም ሳያማክራት ነው፡፡ አልከፋትም፤ እንደውም በተቃራኒው ደስታ ነው የተሰማት፡፡ ቤቷ ካለው ሶስት መኝታ ክፍሎች መካከል አንድን ሰጠችው.ከዕቃዎቹ መሀከል ያቻለለትን ያህል ወደክፍሉ እንዲያስገባ ካተደረገ በኃላ የቀሩት ዕቃዎች ታሽገው ወደእቃ ማከማቸ መጋዘን እንዲገቡ ተደረገ፡፡የመጨረሻውን ሶስተኛው አብሮት ለመኖር የመጣውና እሰከአሁን የራሱ መኝታ ቤት ስላልተዘጋጀለት ከእሷው ጋር ጉያዋ ውስጥ ገብቶ እየተኛ የሚገኘው ህፃኑ በድሉ ነው፡፡ይሄ የሆነው ዶ/ር ህጻኑን በተመለከተ ከእናቱ ጋር ከተነጋገረች በሃላ ልታሳድገው ተስማምታ ወደቤቷ ስላመጣችው ነው፡፡በአንድ ጊዜ የሁለት ልጆች እናት ልትሆን በመሆኗ ጥልቅ ደስታ ነው የተሰማት፡፡ የበድሉ እናት ልጇን ማየት በፈለገች በማንኛውም ሰዓት መጥታ ማየትና ልታዝናናውም በፈለገች ጊዜ ወደፈለገችበት ቦታ ወስዳ መመለስ እንደምትችል ተስማምተው በሁለቱም ፍቃድ ነው እንደዛ የሆነው፡
ከአስር ቅን በፊት ጎንደር ሄዳ ለሁለት ቀን በማደር እናቷንና ቀሪ ቤተሰቦቾን ጠይቃና አረጋግታ ነው የመጣችው፡፡
በዚህ አንድ ወር ውስጥ እራሳቸው ለህግ አሳለፈው አንዲሰጡ የተደረጉት ፐሮፌሰሩ፤ አቶ ሙሉና ሶስቱ ጠባቂዎች በአንድ መዝገብ በተከፈታቸው ክስ በከፍኛ የፀጥታ ጥበቃ እስከአሁን ሶስት ጊዜ ፍርድ ቤት ቀርበዋል..እያንዳንዱ የፍርድ ቤት ውሎቸው በሀገሪቱ ሚዲያዎች ሆነ በማህበራዊ ሚዲያዎች ከፍተኛ ትኩረት የሚያገኝ ትኩስ ዜና ሆኗል…በተለይ ከእነሱ ጋር ንክኪ ባላቸው ባለስልጣንና የፖሊስ አባላት አብሮ መታሰር እና በወንጀሉ ተጠያቂ መሆን ለጉዳዩ ተጨማሪ ድምቀት ፈጥሮለታል፡፡ የፓለቲካ ተቃዋሚሆችም ነገሩን በማራገብ መንግስትንና ባለስልጣኖቹን አንዲያጥላሉበት መንገድ ከፍቶላቸዋል፡፡
ሌላው በፍርድ ቤት ውሰኔ የሆስፒታሉን ህልውና ለመጠበቅና የግለሰቦቹ ብቻ ሳይሆን የሀገሪቱ የህክምና አገልግሎት ላይ የማይናቅ ድርሻ ሰላለው እና በዚህም የተነሳ የህዝብ ሀብት ጭምር መሆኑን ከግምት በማስገባት ሆስፒታሉ ሰሙን አድሶ እንደአዲስ ሰራውን እንዲቀጥል በመንግስትም ሆነ በፍርድቤት በኩል ከፍተኛ አርብርብ ተደርጎ ውጤት ተገኝቷል፡፡
በዚህም የተነሳ የዶክተሯን ለፍትህ ያደረገችውን ከፍተኛ ተጋድሎና አስተዋፅኦ ከግምት በማስገባት..የፕሮፌሰሩንና የአቶ ሙሉን የአክሲዬን ድርሻ ለእሷ እንዲተላለፍና እሷ ደግሞ በወንጀለኛቹ ምክንያት ጥቃትና የአካል ዘረፋ ለደረሰባቸው በአካል ቀርበው ለፍርድ ቤቱ በማስረዳት ተጨባጭ መስረጃ ላቀረብ 78 ግለሰቦች እንደጉዳታቸው መጠን የሚከፈል ካሳ 30 ሚ ብር እንድትከፍል ተወሰነ፡፡
በዚህ ውሳኔ ወንጀለኞቹ ፕሮፌሰሩና አቶ ሙሉም ስለተስማሙ የሀግ ሂደቱ ያለምንም እንከን ነው የተከናወነው፡፡.እሷም ሚፈለግባትን ብር እጇ ላይ ያላውን ብር በመሰብሰብ የጎደላትን ከባንክ በመበደር ወዲያው ለተወሰነላቸው ተጠቂዎች እንዲውል ለፍርድ ቤቱ አስረከበች….፡፡
በዚህ ምክንያት የሆስፒታሉ 23ፐርሰንት የራሶ 16 ፐርሰንት የፕሮፌሰሩና 5 ፐርሰንት የአቶ ሙሉ በአጠቃላይ 44 ፐርሰንት ባለድርሻ ሆነች፡፡፡ 10 ፐርሰንት የሞቹ የአቶ ኤልያስ ሲሆን ለቤተሰቦቹ እንዲተላለፍ ተደርጎል…..ግን ከቤቱ ስራውን ለመስራት የደረሰ ልጅ ስላልነበረና ባለቤቱም ለስራ ፍቃደኛ ስላልሆነች…ውክልናዋን ለዶ/ሯ በመስጠቷ ደክተሯ ከሌሎቸ ፅቃቅን ባለአክሲዬኖች ከሰጧት ድምፅ ጋር ተዳምሮ ከ60 ፐርሰንት በላይ በሆነ ድምፅ ሆስፒታሉን የማስተዳደሩን ኃላፊነት ተረከበች፡፡ቀሪው 35 ፐርሰንቱ ደግሞ ቀጥታ የአቶ ጠሀ ድርሻ ሲሆን ሌሎች 5 ፐርሰንት ድርሻ ያላቸው የእሳቸው ደጋፊዎች አሉ ፡፡እርግጥ በምንም አይነት መንገድ እሷቸው ባለንብረት በሆኑበት ሆስፒታል ዳግም እደማትመለስ ድርሻዋንም እንደምትሸጥ ምላ ነበር፡አሁንም ማሀላዋን አላፈረስችም፡እቤቷ በተመለሰች በሶስተኛው ቀን ነበረ ሼክ ጠሀ በልብ ድካም በሽታ ሆስፒታል መግባታቸው የሰማችው፡፡ ወዲያው ከ3 ሰዓት በኃላ ሌላ ስልክ ተደውሎ መሞታቸውን ሰማች፡፡ በማግስቱ ቀብራቸው ላይ ከአብዬት ጋር ተገኘች፡፡እዛው ወደ ግብአተ-መሬታቸው በሚገቡበት ጊዜ ነበር‹‹አንተ ነህ ወይስ እግዜር ነው የወሰዳቸው››ብላ አብዬትን የጠየቀችው፡፡›
እሱም ‹ተጋግዘን ነው›ብሎ መለሰላት፡፡.እንዴት አድርጎ ሀኪሞች እንኳን መለየት በማይችሉበት ሁኔታ እንደመረዛቸው ዝርዝሩን አልጠየቀችውም፤እሱም ሊነግራት ፍቃደኛ አልነበረም፤ግን እንዳለው ቃሉን ጠብቋል፡፡
ከዛ በሃላ ፍፅም የእሳቸው ልጅ የማይመስል መሀመድ የሚባል ከድሮም ጀምሮ የምትወደው የ50 ዓመት ጎልማሳ የተማረና በስነ-ምግባር የታነፀ ልጃቸው የቤተሰቦቻቸውን ሙሉ ፍቃድና ውክልና አግኝቶ ቦታውን ተረክቦ ከእሷ ጋር ለመስራት መጣ…እሷም ከዛ በኃላ ነው የመጣላትን ሁሉ እድል ተጠቅማ 55 ፐርሰንት ድርሻ ወስዳ ሆስፒታሉና በመረከብ ወደቀድሞ ስራዋ በአዲስ ሞራል የተመለሰችው፡፡
///
ዛሬ ይሄ ሁሉ ከሆነ አንድ ወር በላይ ሆኖታል፤ለዚህ ያበቁአትን ሰዎች ለማመስገን ቤቷ የትረፈረፈ ድግስ በማዘጋጀት አቢዬትንና ልጆቹን ጠርታለች ፡፡ምሳ ተበልቶ …ብና ተፈልቶ፤ተጠጥቶ ካበቃ በኃላ ሁሉም ፊቱ የሚፈልጉትን መጠጥ አስቀምጠው እየጠጡ መጫወት እና መሳቃቅ ጀመሩ… ዶክተር ሁሉም እየተደሰቱና እየተፍነከነኩ ስታይ ደስ አላት፡፡
..እና ንግግር ለማድረግ ፈለገች… ትኩረት እንዲሰጧት አጇን በማጨብጨብ በተቀመጠችበት ሆና መውራት ጀመረች፡፡
ዛሬ ይሄን የምሳ ግብዣ ያዘጋጀሁት ሁላችሁንም አመሰግናለሁ ለማለት ነው፡፡እናንተ ለእኔ ነፍሴን መልሳችሁ ሰጥታችሁኛል፤ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ አልፋችሁ ከገባሁበት የህይወት ማጥ ጎትታችሁ ታድጋችሁኛል..በኢትየጳያ ህዝብ ዘንድ ጀግና ተብዬ በየመንገዱ እንድከበር እድሉን አመቻችታችሁልኛል፡፡ሆስፒታሌን በ44 ፐርሰንት ድርሻ እና በ60 ፐርሰንት የድጋፍ ድምፅ መልሼ እንድቆጣጠር የሆነው በእናንተ ቀና ድጋፍ ነው፡፡
በአሁኑ ሰአት በጣም ሀብታም፤ስኬታማና ዝነኛ ሴት ሆኜያለሁ.. እናንተ እኔን ማዳን ብቻ ሳይሆን እነዚህ ሰዎች በተደላደለ ሁኔታ ቢቀጥሉ ኖሮ አጉል የሚያደርጎቸውን በሺ ሚቆጠሩ ንፅሀንን ከሚደርስባቸው አሰቃቂ የአካል ዘረፋን ህይወት ማጣት አድናችኋል…ስለዚህ ልትኮሩ ይገባል.እኔም በጣም ነው የምኮራባችው፡፡
👍44❤1
ግን አሁን ይሄንን የመሰለ የፅድቅና የጀግንነት ስራ ከሰራችሁ በኃላ መልሳችሁ ወደድሮ ህይወታችሁ የምትመለሱ ከሆነ ዋጋ አይኖረውም፡፡እናንተ ከአሁን በኃላ ልዩ ሰው መሆን አለባችሁ.. በዚሁ ንፅሀንን ምትታደጉ፤ ስውር ወንጀለኞን የምታጋልጡ፤ ለተግፉት ዋስትና …ለተረገጡት ድምፅ የምትሆኑና መቀጣት ያለበትንም ለህግም እያሳለፈችሁ የምትሰጡ ስውር የነፃነትና የፍትህ አርበኞች መሆን አለባችሁ፡፡ዝርዝር ጥናቱ ገና እኔ አበዬትና ካሳ እያዘጋጀነው ሲሆን ሁሉ ነገረ ካለቀ ለእናተ እንድታውቁት ይደረጋል፡፡
ግን ከአሁን ወዲህ ሁላችሁም የአብዬት ሰራተኞች እንደሆናችሁና በየወሩ የራሳችሁ የሆነ ደሞዝ እንዳላችሁ ስናገር ደስ እያለኝ ነው፡፡እቤቱን በጭብጨባ አናጉት
አብዬት ተራውን መናገር ጀመረ‹‹አዎ .ደ/ር እንዳለችው ከአሁን በኃላ ከመካከላችን ማንም የበፊቱን ስራ የሚሰራ አይኖርም...መስረቅ ፤ማጅራት መምታት ወዘተ መሰል ስራዎች አይፈቀዱም..ይሄንን ለማድረግ ሁላችሁም ቃል እንድትገቡልኝ እፈልገላው..››
‹‹ቀለል እንገባለን .ቃል እንገባለን…››
እንግዲህ ዶክተር እንዳለችው ለሁላችሁም በዳይመንድ ኢንተርናሽናል ሆስፒታል ውስጥ ቆሚ ስራ ይሰጣችኋል….ማለቴ የጥበቃ ክፍል ፤ጉዳይ አስፈፃሚ የመሳሰለው፡፡ግን ከዛም በተጨማሪ በልዩ ሁኔታ የምንሰራው ሰራ ይኖረናል….ዶ/ር ቅድም ለመነካካት እንደሞከረችው.ልክ እሷ እንዳጋጠማት አይነትቸ ችግር ውስጥ ያሉትን የተገፍትን በወንጀለኞችና ባለስልጣን በደል ደርሶባቸው ከቤታቸው ከንብረታቸው የተፈናቀሉትን ማንኛውንም ግለሰብ ሳንመርጥ በአቅማችን እንረዳለን፤እራሳችንን ሳናጋልጥ ማድረግ የምንችለውን ሁሉ እንደርጋለን፡፡.ሌላው ጠቅላላ የስራችን ይዘት ምንድነው የሚለውን ግን በዘርዝር በቅርብ እንነጋገርበታለን፡፡ ከዚህ አፈንግጦ ወደበፊት ህይወቴ እመለሳለው ሚል ግን የሁላችንም ጠለት ስለሚሆን እኛም አሳልፈን እንሰጠዋለን… እንደማንኛውም ሌላ ወንጀለኛ ጠላታችን አድርገን እንፋለመዋለን፡፡
ካሳ እጁን አወጣ
‹‹እሺ ካሳ››አለው አብዬት የሚናገረውን ነገር ለመስማት በመጓጓት
‹‹ይህ ፊትህ ላይ ያለውን ጠባሳ ሰርጀሪ ተሰራው.. ከቂጥህ ላይ ቦጨቀው ይለጥፉና ያጠፉልሀል.የህክምና ወጪውን እኔ እሸፍናለሁ››አለው፡፡
በተናገረው ነገር ሁሉም ግራ ተጋቡ‹‹ያን ያህል ምን አሳሰበህ?››
‹‹ለአንተ አስቤልህ አይደለም.ለራሴ ብዬ ነው›
‹‹አልገባኝም››
‹‹ያው ከአሁን በኃላም አብረን የምንሰራና ደጋግመን የምንገናኝ ከሆነ ይህንን ፊትህን እያየሁ መፍራትና መሳቅ አልፈልግም››
‹‹እሺ ከፈለክ አሰራዋለሁ..ሌላ የምትለው ነገር አለህ?›አለው እየሳቀ
‹‹አዎ እዚህ ቤት የተጠራቀሙ የተሰባበሩ ነፍሶች በጣም ነው አንጀቴን የሚበሉኝ .አሁን ምን አልባት ቀስ በቀስ እየተጠገኑና እየተስተከካከሉ ይሄዳሉ ብዬ አስባለሁ.እዚህ ቤት ካሉ ነፍሶች ውስጥ የእኔዋ ነፍስ ብቻ ያልተሰባበረች በመሆኗ ኩራት ይሰማኛል፡፡›አለ
አብዬት ፈገግ አለና‹‹አይ ካሳ ብዙም አትኩራራ…የራስ ነፍስ መሰበር እኮ ለራስ አይታይም፤እኔ አሁን ያንተን ነፍስ ሳያት ስንጥቅጥቅ ብላ ነው የምትታየኝ ››አለው፡፡
ዶክተር መሀከል ገባችና‹‹በሉ እንግዲህ እቤታችሁ ነው ..ብሉ ጠጡ፤ ሙዚቃውን ሞቅ አድርጉትና ጨፍሩ.. ተዝናኑ ዛሬ ሁላችንም እዚሁ ነው የምታድሩት…ለሁላችሁም መኝታ ተዘጋጅቷል፤የጎደለ ነገር ካለ ጠይቁ›አለቻቸው ሁሉም በጭብጨባ መስማማታቸቸውን ገለፅ
በዚህ ጊዜ ከእንቅልፍ የተነሳው ህፃኑ በድሎ ፈንደስ ፈንደስ እያለ መጣና ጉያዋ ተሸጎጠ….ዶ/ር አንስታ አቀፈችው…ከወንዶቹ መካከል ሆና ቢራዋን እየላፈች የነበረችው እናቱ በቆረጣ የልጇን እና የዶ/ርን ሀኔታ አየችና በደስታ ፈገግ አለች፡፡
//
ከምሽቱ አራት ሰዓት አካባቢ ዶክተር ሰጵራ ንፋስ ለመቀበል ወደበረንዳ ስትወጣ አብዬት ከኃላው ተከተላት
‹‹ምነው ደ/ር እንደ እኔ ሰከርሽ እንዴ?››አላት
‹‹ምነው አንተ ሰክረሀል እንዴ….?ብዙ ስትጠጣ እንኳን አላየውህም፡፡››
‹‹መጠጥ ብቻ መሰለሽ ደስታም እኮ ያሰክራል፡፡››
‹‹እሱስ እውነትህን ነው…እንደዛ ከሆነማ እኔም ሰክሬላሁ፡››
‹‹ልጅሽስ?››
‹‹ማለት? ሆዴ ውስጥ ነዋ!!››
‹‹አይ ..አሱን አይደለም የጠየቅኩሽ…ታላቅዬውን… በድሉን ››
‹‹እ ..እናቱ ይዛው ተኝታለች.. ከእሷ ጋር ነው፡፡››
‹እ ..ዛሬ ብቻሽን ነዋ የምታድሪው ››አላት
‹‹ብቻዬን…?አዎ ምነው የተገናኘን ቀን የጀመርከውን ልትጨርሰው ፈለክ እንዴ?›››አለችው
በእፍረት አንገቱን አቀረቀረ…ዶክተር ሁልጊዜ ስለዛች ቀኗ ድርጊቴ ሳስብ ትንሽነት ነው የሚሰማኝ..እባክሽ ይቅርታ አድረግልኝና ሁለተኛ መልሰሽ አታንሺብኘ››
‹‹አይ አንተ..እኔ ደግሞ ስለእዛች ቀን ሳስብ ያንተን ትልቅነት እና ስሜትን የመቆጣጠር ችሎታ እያሰብኩ ነው…ምደነቅብህ….››
‹‹ተይ እንጂ ዶክተር››
‹‹እውነቴን ነው..እንደውም የዛን ቀን የጀመርከውን መጨረስ አለብህ…ና›› ብላ ክንዱን ያዘችና ያለምንም ይሉኝታ ሳሎን ውስጥ እየጨፈሩ ባሉት ጓደኞቻቸው መካከል ሰንጥቃ ወደመኝታ ቤቷ ይዛወ ሄደች…ሲደርሱ ካሳ በራፍ ጋር ተገትሮ..ለንቦጩን ጥሎ እየጠበቃቸው ነበር…አብዬት እርር አለ፡፡ ተ ፈ ፀ መ ::
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
ግን ከአሁን ወዲህ ሁላችሁም የአብዬት ሰራተኞች እንደሆናችሁና በየወሩ የራሳችሁ የሆነ ደሞዝ እንዳላችሁ ስናገር ደስ እያለኝ ነው፡፡እቤቱን በጭብጨባ አናጉት
አብዬት ተራውን መናገር ጀመረ‹‹አዎ .ደ/ር እንዳለችው ከአሁን በኃላ ከመካከላችን ማንም የበፊቱን ስራ የሚሰራ አይኖርም...መስረቅ ፤ማጅራት መምታት ወዘተ መሰል ስራዎች አይፈቀዱም..ይሄንን ለማድረግ ሁላችሁም ቃል እንድትገቡልኝ እፈልገላው..››
‹‹ቀለል እንገባለን .ቃል እንገባለን…››
እንግዲህ ዶክተር እንዳለችው ለሁላችሁም በዳይመንድ ኢንተርናሽናል ሆስፒታል ውስጥ ቆሚ ስራ ይሰጣችኋል….ማለቴ የጥበቃ ክፍል ፤ጉዳይ አስፈፃሚ የመሳሰለው፡፡ግን ከዛም በተጨማሪ በልዩ ሁኔታ የምንሰራው ሰራ ይኖረናል….ዶ/ር ቅድም ለመነካካት እንደሞከረችው.ልክ እሷ እንዳጋጠማት አይነትቸ ችግር ውስጥ ያሉትን የተገፍትን በወንጀለኞችና ባለስልጣን በደል ደርሶባቸው ከቤታቸው ከንብረታቸው የተፈናቀሉትን ማንኛውንም ግለሰብ ሳንመርጥ በአቅማችን እንረዳለን፤እራሳችንን ሳናጋልጥ ማድረግ የምንችለውን ሁሉ እንደርጋለን፡፡.ሌላው ጠቅላላ የስራችን ይዘት ምንድነው የሚለውን ግን በዘርዝር በቅርብ እንነጋገርበታለን፡፡ ከዚህ አፈንግጦ ወደበፊት ህይወቴ እመለሳለው ሚል ግን የሁላችንም ጠለት ስለሚሆን እኛም አሳልፈን እንሰጠዋለን… እንደማንኛውም ሌላ ወንጀለኛ ጠላታችን አድርገን እንፋለመዋለን፡፡
ካሳ እጁን አወጣ
‹‹እሺ ካሳ››አለው አብዬት የሚናገረውን ነገር ለመስማት በመጓጓት
‹‹ይህ ፊትህ ላይ ያለውን ጠባሳ ሰርጀሪ ተሰራው.. ከቂጥህ ላይ ቦጨቀው ይለጥፉና ያጠፉልሀል.የህክምና ወጪውን እኔ እሸፍናለሁ››አለው፡፡
በተናገረው ነገር ሁሉም ግራ ተጋቡ‹‹ያን ያህል ምን አሳሰበህ?››
‹‹ለአንተ አስቤልህ አይደለም.ለራሴ ብዬ ነው›
‹‹አልገባኝም››
‹‹ያው ከአሁን በኃላም አብረን የምንሰራና ደጋግመን የምንገናኝ ከሆነ ይህንን ፊትህን እያየሁ መፍራትና መሳቅ አልፈልግም››
‹‹እሺ ከፈለክ አሰራዋለሁ..ሌላ የምትለው ነገር አለህ?›አለው እየሳቀ
‹‹አዎ እዚህ ቤት የተጠራቀሙ የተሰባበሩ ነፍሶች በጣም ነው አንጀቴን የሚበሉኝ .አሁን ምን አልባት ቀስ በቀስ እየተጠገኑና እየተስተከካከሉ ይሄዳሉ ብዬ አስባለሁ.እዚህ ቤት ካሉ ነፍሶች ውስጥ የእኔዋ ነፍስ ብቻ ያልተሰባበረች በመሆኗ ኩራት ይሰማኛል፡፡›አለ
አብዬት ፈገግ አለና‹‹አይ ካሳ ብዙም አትኩራራ…የራስ ነፍስ መሰበር እኮ ለራስ አይታይም፤እኔ አሁን ያንተን ነፍስ ሳያት ስንጥቅጥቅ ብላ ነው የምትታየኝ ››አለው፡፡
ዶክተር መሀከል ገባችና‹‹በሉ እንግዲህ እቤታችሁ ነው ..ብሉ ጠጡ፤ ሙዚቃውን ሞቅ አድርጉትና ጨፍሩ.. ተዝናኑ ዛሬ ሁላችንም እዚሁ ነው የምታድሩት…ለሁላችሁም መኝታ ተዘጋጅቷል፤የጎደለ ነገር ካለ ጠይቁ›አለቻቸው ሁሉም በጭብጨባ መስማማታቸቸውን ገለፅ
በዚህ ጊዜ ከእንቅልፍ የተነሳው ህፃኑ በድሎ ፈንደስ ፈንደስ እያለ መጣና ጉያዋ ተሸጎጠ….ዶ/ር አንስታ አቀፈችው…ከወንዶቹ መካከል ሆና ቢራዋን እየላፈች የነበረችው እናቱ በቆረጣ የልጇን እና የዶ/ርን ሀኔታ አየችና በደስታ ፈገግ አለች፡፡
//
ከምሽቱ አራት ሰዓት አካባቢ ዶክተር ሰጵራ ንፋስ ለመቀበል ወደበረንዳ ስትወጣ አብዬት ከኃላው ተከተላት
‹‹ምነው ደ/ር እንደ እኔ ሰከርሽ እንዴ?››አላት
‹‹ምነው አንተ ሰክረሀል እንዴ….?ብዙ ስትጠጣ እንኳን አላየውህም፡፡››
‹‹መጠጥ ብቻ መሰለሽ ደስታም እኮ ያሰክራል፡፡››
‹‹እሱስ እውነትህን ነው…እንደዛ ከሆነማ እኔም ሰክሬላሁ፡››
‹‹ልጅሽስ?››
‹‹ማለት? ሆዴ ውስጥ ነዋ!!››
‹‹አይ ..አሱን አይደለም የጠየቅኩሽ…ታላቅዬውን… በድሉን ››
‹‹እ ..እናቱ ይዛው ተኝታለች.. ከእሷ ጋር ነው፡፡››
‹እ ..ዛሬ ብቻሽን ነዋ የምታድሪው ››አላት
‹‹ብቻዬን…?አዎ ምነው የተገናኘን ቀን የጀመርከውን ልትጨርሰው ፈለክ እንዴ?›››አለችው
በእፍረት አንገቱን አቀረቀረ…ዶክተር ሁልጊዜ ስለዛች ቀኗ ድርጊቴ ሳስብ ትንሽነት ነው የሚሰማኝ..እባክሽ ይቅርታ አድረግልኝና ሁለተኛ መልሰሽ አታንሺብኘ››
‹‹አይ አንተ..እኔ ደግሞ ስለእዛች ቀን ሳስብ ያንተን ትልቅነት እና ስሜትን የመቆጣጠር ችሎታ እያሰብኩ ነው…ምደነቅብህ….››
‹‹ተይ እንጂ ዶክተር››
‹‹እውነቴን ነው..እንደውም የዛን ቀን የጀመርከውን መጨረስ አለብህ…ና›› ብላ ክንዱን ያዘችና ያለምንም ይሉኝታ ሳሎን ውስጥ እየጨፈሩ ባሉት ጓደኞቻቸው መካከል ሰንጥቃ ወደመኝታ ቤቷ ይዛወ ሄደች…ሲደርሱ ካሳ በራፍ ጋር ተገትሮ..ለንቦጩን ጥሎ እየጠበቃቸው ነበር…አብዬት እርር አለ፡፡ ተ ፈ ፀ መ ::
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
👍35🥰14😁10👏1😢1