#ጠላፊዎቹ
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ስድስት
፡
፡
#በኬንፎሌት
፡
፡
#ትርጉም_ወንዳየሁ_ንጉሴ
መጋዘኑ ውስጥ አምጥቶ ሲወረውራት ክርኗና ጉልበቷ በመጎዳቱ ቁስሉ ጠዘጠዛት፡፡ ‹‹አንተ አሳማ!›› ብላ ፒተርን በሌለበት ተሳደበች፡፡
ጫማዋን አጠለቀችና ቦርሳዋን አንስታ ዙሪያውን ቃኘች። ሌላ በር አገኘችና ለመክፈት ብትሞክርም በጥብቅ የተዘጋ በመሆኑ መክፈት አልቻለችም::
ቤቱ ከባህር ዳርቻው የራቀ ቢሆንም የአይሮፕላኑ ተሳፋሪዎች ወይም
ሌላ ሰው በዚያ በኩል ሊያልፍ ይችላል፡፡ ናንሲም ጉሮሮዋ እስኪሰነጠቅ
‹‹የሰው ያለህ!›› ስትል ጮኸች፡
ጉሮሮዋ ደርቆ ድምጿ እንዳይዘጋ በየአንድ ደቂቃ ልዩነት አንድ ጊዜ
መጣራቷን ቀጠለች፡
ሁለቱም በሮች በወፍራም እንጨት የተሰሩና ግጥም ያሉ በመሆናቸው
ዲጂኖ ወይም ሌላ ብታገኝ ሰብራ ወይም ፈልቅቃ ትከፍተው ነበር፡፡
ምናልባትም አንድ የሆነ የእጅ መሳሪያ አገኝ ብላ አካባቢውን ቃኘች፡፡ የቤቱ
ባለቤት ዕቃውን በስርዓት የሚይዝ ኖሮ የእጅ መሳሪያዎቹን መጋዘኑ ውስጥ አልተዋቸውም፡፡ መጋዘኑ ውስጥ አንድም የሚታይ የአትክልት መኮትኮቻም ሆነ አካፋና ዶማ የለም፡፡
እንደገና ‹‹የሰው ያለህ!›› መልስ የለም፡፡
ቁጭ ብላ መተከዝ ሆነ ያላት አማራጭ፡ ኮቷን ይዛ በመምጣቷ ብርዱ
ብዙም አላስቸገራትም፡፡ መጣራቱን ባታቆምም ጊዜ እያለፈ ሲሄድ ተስፋዋ
እየተሟጠጠ ሄደ፡ ይሄን ጊዜ ተሳፋሪዎቹ አይሮፕላኑ ላይ እንደገና እየገቡ
ይሆናል፡፡ ጥቂት ቆይቶ እሷን ጥሎ ይበራል፡፡
በአሁኑ ሰዓት እያስጨነቃት ያለው ኩባንያውን ማጣቱ አይደለም፡፡አይበለውና ለሳምንት ያህል ሰው ወደ መጋዘኑ ዝር ባይል ምን ይውጣታል፡ እዚሁ ልትሞት አይደል፡፡ ይህም ጭንቀት ላይ ስለጣላት ያለማቋረጥ
ጩኸቷን አስነካችው፡፡
ጥረቷ ሁሉ አለመሳካቱን ስታውቅ ዝም ብላ ቁጭ አለች፡፡ ፒተር ክፉ
ሰው ቢሆንም ነፍሰ ገዳይ ስላልሆነ እዚህ እንድሞት አይተወኝም ብላ ገመተች፡፡ ሼዲያክ ፖሊስ መምሪያ ስልክ ደውሎ ከመጋዘኑ እንዲያወጧት ይነግራቸው ይሆናል፡፡ ነገር ግን ከቦርድ ስብሰባው በፊት
አይነግራቸውም፡፡ ያለችበት ቦታ የማያሰጋ ቢሆንም ስጋት መፍጠሩ አልቀረም፡ ፒተር ካሰበችው በላይ ጨካኝ ቢሆንስ! ቢረሳትስ? ቢያመውስ?
ወይም የሆነ አደጋ ቢገጥመውስ? ታዲያ ከዚህ ማጥ ውስጥ የሚያወጣት
መቼም ማነው?
የአይሮፕላኑ ሞተሮች ሲያስገመግሙ ስትሰማ የነበራት ተስፋ ሁሉ ጨለመ የገዛ ወንድሟ ለክፉ እንደዳረጋት መርቪንም ሊደርስላት እንደማይችል አወቀች፡፡ መርቪን ይህን ጊዜ አይሮፕላኑ ውስጥ ቁጭ ብሎ የአይሮፕላኑን መነሳት እየጠበቀ ይሆናል፡፡ አይሮፕላኑ ውስጥ ሲያጣት ‹ምን ሆና ይሆን?› ማለቱ ባይቀርም በመጨረሻ የተለያዩት ‹‹አንተ ጅል!›› ብላ ሰድባው ስለሆነ ከእሷ ጋር አብቅቷል ብሎ ያስብ ይሆናል፡፡እንግሊዝ አገር ተከትለሽኝ ነይ ማለቱ ብልግናውን ያሳያል፡ ሆኖም
ማንም ወንድ ይህን ስለሚል መናደድ አልነበረባትም፡፡ የተለያዩት በጥል ስለሆነ ካሁን በኋላ እንደማታገኘው ተገነዘበች፡፡ ‹‹ኩባንያዬንም ተነጠቅሁ፣
መርቪንንም ተነጠቅሁ፣ በረሃብም እሞታለሁ›› ስትል አላዘነች፡፡
ጉንጯ ላይ የፈሰሰውን እንባ በእጅጌዋ ጠረገች፡፡ ከእዚህ ችግር ለመውጣት ወገቧን ጠበቅ ማድረግ እንዳለባት ተገነዘበች፡፡ ከዚህ መውጪያ መንገድ መኖር አለበት፡፡ በዙሪያዋ በሩን ለመስበር የሚጠቅም አንዳች መሳሪያ ካለ ቃኘች፡ ግድግዳውን በጥፍሮቻቸው ፍቀው ከእስር ያመለጡ እስረኞች እንዳሉ አስታወሰች፡፡ እሷ ደግሞ የዓመታት ጊዜ
የላትም፡፡ ከጥፍር የጠነከረ መሳሪያ ያስፈልጋታል፡፡ ቦርሳዋን ፈታተሸች፡፡
ከዝሆን ጥርስ የተሰራ ማበጠሪያ፣ ሊፒስቲክ፣ መሃረብ፣ የባንክ ቼክ ቡክ፣
ገንዘብ፣ ከወርቅ የተሰራ ብዕር አላት፡፡ ሁሉም በር ለመክፈት አይጠቅሙም
የለበሰችውን ልብስ ተመለከተች፡፡ ቀበቶ ታጥቃለች: የቀበቶ ማያያዣው
ምናልባት በሩን ለመቦርቦር ሊጠቅም ይችል ይሆናል፡ ቡርቦራው ረጅም ጊዜ
ሊወስድ ይችላል ነገር ግን ከዚህ ሌላ አማራጭ የለም፡፡
ወደ በሩ አመራች፡፡ በሩ ከወፍራም እንጨት የተሰራ ነው፡፡ በሩን በሙሉ መቦርቦር አይኖርባትም፡፡ የተወሰነ ጥልቀት ከቦረቦረች ሊሰበር ይችላል፡፡ እንደገና ለእርዳታ ተጣራች፡፡ የሚሰማ የለም፡፡ቀበቶዋን ስትፈታ ቀሚሷ ወለቀ፡ ከዚያም ቀሚሷን አጠፈችና
አስቀመጠችው፡ የሚያያት ሰው ባይኖርም የሚያምር ፓንት አድርጋለች፡፡
በአራት ማዕዘን ቅርጽ ቦረቦረች፡ የቀበቶው ማያያዣ ጠንካራ ባለመሆኑ
ተጣመመ: ቢሆንም ቡርቦራዋን ቀጠለች፡፡ በመሃል በመሃል የድረሱልኝ
ጥሪዋን ታሰማለች፡፡ በትዕግስት ስትፈቀፍቅ የእንጨት ፍግፋጊ መሬቱ ላይ መርገፍ ጀመረ፡፡ እንጨቱ ለስለስ ያለ ነው፡፡ አየሩ እርጥበት ስላለው
ቡርቦራዋን በተስፋ ቀጠለች፡፡ ስትቦረቡር የቀበቶው ማያያዣ እየወለቀ
ያስቸግራታል፡፡ እያነሳች ትቀጥላለች፡፡ አምስት ስድስት ጊዜ እየወደቀ
እያነሳች ብትቦረቡርም ስራው ፈቀቅ አልል ሲላት ለቅሶዋን ለቀቀችው፡
በሲቃ በሩንም በጡጫ ደበደበች፡፡
ከውጨው ድምጽ ተሰማ፡፡ ‹‹ሰው አለ እዚህ›› አለ ድምጹ፡፡
ድምጹን ስትሰማ በሩን መደብደቧን አቆመች፡፡ በትክክል ድምጽ
ሰምታለች፡፡ ‹‹የሰው ያለህ! ከዚህ አውጡኝ›› አለች፡፡
‹‹ናንሲ አንቺ ነሽ?››
ናንሲ ልቧ በደስታ ዘለለ፡፡ የሰማችው ድምጽ የእንግሊዛውያን ቅላጼ
ያለው ነው፡፡ ድምጹንም አወቀችውና ‹‹መርቪን! ተመስገን አምላኬ!›› አለች፡፡
‹‹አንቺን ያልፈለግሁበት ቦታ የለም፡፡ እዚህ ምን ትሰሪያለሽ?››
‹‹ከዚህ ማጥ አውጣኝ መርቪኔ››
መርቪን በሩን ነቀነቀው፡፡ ‹‹ተዘግቷል!›› አላት
‹‹በጎን በኩል ና››
‹‹መጣሁ››
‹‹መርቪን?!››
‹‹በሩ ተቀርቅሯል፡፡ ትንሽ ጠብቂኝ›› አለ መርቪን፡፡
‹‹በፓንትና በስቶኪንግ ብቻ መሆኗ ትዝ አላትና ገላዋን በኮቷ ሸፈነች፡
ጥቂት ደቂቃ ቆይቶ በሩ ወለል ብሎ ተከፈተ፡፡ ሮጣ መርቪን ደረት ላይ
ተለጠፈች፡፡ ‹‹እዚህ ሞቼ እቀር ነበር›› አለችና ለቅሶዋን ለቀቀችው::
መርቪንም ደረቱ ላይ እንደተለጠፈች ጸጉሯን እያሻሽ ‹‹አይዞሽ
አይዞሽ!›› አላት፡፡
‹‹ፒተር ነው እዚህ የዘጋብኝ›› አለች ዓይኗ እምባ አቆርዝዞ::
‹‹ይሄ ወንድምሽ የሆነ በድብቅ የሚሰራው ነገር ሳይኖር አይቀርም፡፡
ወንድምሽ ርጉም ሰው ነው፡፡››
በአሁኗ ደቂቃ ናንሲ ስለወንድሟ ሳይሆን ስለመርቪን ነው
የምታስበው፡፡ በእምባ በተንቆረዘዙ ዓይኖቿ መላ አካላቱን ቃኘችና ጊዜ
ሳታጠፋ ፊቱን አገላብጣ ሳመችው፡፡ ለጠቀችና ከንፈሮቹን በስሜት
ጨመጨመቻቸው፡ በዚህ ጊዜ የወሲብ ፍላጎቷ በእጅጉ ተነሳሳ፡፡ እሱም
አላሳፈራትም፡፡ እጆቹን ሰደደና ደረቱ ውስጥ ከቶ እቅፍ አደረጋት፡ እሷም
የእሱን ገላ ስለተራበች ከእቅፉ ውስጥ መውጣት አልፈለገችም፡: እጆቹን ወደ
ቂጧ ሲሰድ ፓንቷን ነካና ደንገጥ ብሎ አቆመ:
‹‹ቀሚስሽ የት ሄደ?›› ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹በሩን ለመፈግፈግ ብዬ ቀበቶዬን ፈትቼው ስለነበር ቀሚሴም ያለቀበቶ
ወገቤ ላይ መቆም ስላልቻለ አሽቀንጥሬ ጣልኩት›› አለች እየሳቀች፡፡
‹‹እንዴት ጥሩ አጋጣሚ ነው›› አለና እጁን ሰዶ ቂጧንና ጭኗን መደባበስ ያዘ፡፡ በዚህ ጊዜ ብልቱ ቆሞ ሆዷን ሲነካካት ታወቃት፡ እሷም ሱሪው ውስጥ እጇን ከታ ብልቱን ታሻሸው ጀመር፡
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ስድስት
፡
፡
#በኬንፎሌት
፡
፡
#ትርጉም_ወንዳየሁ_ንጉሴ
መጋዘኑ ውስጥ አምጥቶ ሲወረውራት ክርኗና ጉልበቷ በመጎዳቱ ቁስሉ ጠዘጠዛት፡፡ ‹‹አንተ አሳማ!›› ብላ ፒተርን በሌለበት ተሳደበች፡፡
ጫማዋን አጠለቀችና ቦርሳዋን አንስታ ዙሪያውን ቃኘች። ሌላ በር አገኘችና ለመክፈት ብትሞክርም በጥብቅ የተዘጋ በመሆኑ መክፈት አልቻለችም::
ቤቱ ከባህር ዳርቻው የራቀ ቢሆንም የአይሮፕላኑ ተሳፋሪዎች ወይም
ሌላ ሰው በዚያ በኩል ሊያልፍ ይችላል፡፡ ናንሲም ጉሮሮዋ እስኪሰነጠቅ
‹‹የሰው ያለህ!›› ስትል ጮኸች፡
ጉሮሮዋ ደርቆ ድምጿ እንዳይዘጋ በየአንድ ደቂቃ ልዩነት አንድ ጊዜ
መጣራቷን ቀጠለች፡
ሁለቱም በሮች በወፍራም እንጨት የተሰሩና ግጥም ያሉ በመሆናቸው
ዲጂኖ ወይም ሌላ ብታገኝ ሰብራ ወይም ፈልቅቃ ትከፍተው ነበር፡፡
ምናልባትም አንድ የሆነ የእጅ መሳሪያ አገኝ ብላ አካባቢውን ቃኘች፡፡ የቤቱ
ባለቤት ዕቃውን በስርዓት የሚይዝ ኖሮ የእጅ መሳሪያዎቹን መጋዘኑ ውስጥ አልተዋቸውም፡፡ መጋዘኑ ውስጥ አንድም የሚታይ የአትክልት መኮትኮቻም ሆነ አካፋና ዶማ የለም፡፡
እንደገና ‹‹የሰው ያለህ!›› መልስ የለም፡፡
ቁጭ ብላ መተከዝ ሆነ ያላት አማራጭ፡ ኮቷን ይዛ በመምጣቷ ብርዱ
ብዙም አላስቸገራትም፡፡ መጣራቱን ባታቆምም ጊዜ እያለፈ ሲሄድ ተስፋዋ
እየተሟጠጠ ሄደ፡ ይሄን ጊዜ ተሳፋሪዎቹ አይሮፕላኑ ላይ እንደገና እየገቡ
ይሆናል፡፡ ጥቂት ቆይቶ እሷን ጥሎ ይበራል፡፡
በአሁኑ ሰዓት እያስጨነቃት ያለው ኩባንያውን ማጣቱ አይደለም፡፡አይበለውና ለሳምንት ያህል ሰው ወደ መጋዘኑ ዝር ባይል ምን ይውጣታል፡ እዚሁ ልትሞት አይደል፡፡ ይህም ጭንቀት ላይ ስለጣላት ያለማቋረጥ
ጩኸቷን አስነካችው፡፡
ጥረቷ ሁሉ አለመሳካቱን ስታውቅ ዝም ብላ ቁጭ አለች፡፡ ፒተር ክፉ
ሰው ቢሆንም ነፍሰ ገዳይ ስላልሆነ እዚህ እንድሞት አይተወኝም ብላ ገመተች፡፡ ሼዲያክ ፖሊስ መምሪያ ስልክ ደውሎ ከመጋዘኑ እንዲያወጧት ይነግራቸው ይሆናል፡፡ ነገር ግን ከቦርድ ስብሰባው በፊት
አይነግራቸውም፡፡ ያለችበት ቦታ የማያሰጋ ቢሆንም ስጋት መፍጠሩ አልቀረም፡ ፒተር ካሰበችው በላይ ጨካኝ ቢሆንስ! ቢረሳትስ? ቢያመውስ?
ወይም የሆነ አደጋ ቢገጥመውስ? ታዲያ ከዚህ ማጥ ውስጥ የሚያወጣት
መቼም ማነው?
የአይሮፕላኑ ሞተሮች ሲያስገመግሙ ስትሰማ የነበራት ተስፋ ሁሉ ጨለመ የገዛ ወንድሟ ለክፉ እንደዳረጋት መርቪንም ሊደርስላት እንደማይችል አወቀች፡፡ መርቪን ይህን ጊዜ አይሮፕላኑ ውስጥ ቁጭ ብሎ የአይሮፕላኑን መነሳት እየጠበቀ ይሆናል፡፡ አይሮፕላኑ ውስጥ ሲያጣት ‹ምን ሆና ይሆን?› ማለቱ ባይቀርም በመጨረሻ የተለያዩት ‹‹አንተ ጅል!›› ብላ ሰድባው ስለሆነ ከእሷ ጋር አብቅቷል ብሎ ያስብ ይሆናል፡፡እንግሊዝ አገር ተከትለሽኝ ነይ ማለቱ ብልግናውን ያሳያል፡ ሆኖም
ማንም ወንድ ይህን ስለሚል መናደድ አልነበረባትም፡፡ የተለያዩት በጥል ስለሆነ ካሁን በኋላ እንደማታገኘው ተገነዘበች፡፡ ‹‹ኩባንያዬንም ተነጠቅሁ፣
መርቪንንም ተነጠቅሁ፣ በረሃብም እሞታለሁ›› ስትል አላዘነች፡፡
ጉንጯ ላይ የፈሰሰውን እንባ በእጅጌዋ ጠረገች፡፡ ከእዚህ ችግር ለመውጣት ወገቧን ጠበቅ ማድረግ እንዳለባት ተገነዘበች፡፡ ከዚህ መውጪያ መንገድ መኖር አለበት፡፡ በዙሪያዋ በሩን ለመስበር የሚጠቅም አንዳች መሳሪያ ካለ ቃኘች፡ ግድግዳውን በጥፍሮቻቸው ፍቀው ከእስር ያመለጡ እስረኞች እንዳሉ አስታወሰች፡፡ እሷ ደግሞ የዓመታት ጊዜ
የላትም፡፡ ከጥፍር የጠነከረ መሳሪያ ያስፈልጋታል፡፡ ቦርሳዋን ፈታተሸች፡፡
ከዝሆን ጥርስ የተሰራ ማበጠሪያ፣ ሊፒስቲክ፣ መሃረብ፣ የባንክ ቼክ ቡክ፣
ገንዘብ፣ ከወርቅ የተሰራ ብዕር አላት፡፡ ሁሉም በር ለመክፈት አይጠቅሙም
የለበሰችውን ልብስ ተመለከተች፡፡ ቀበቶ ታጥቃለች: የቀበቶ ማያያዣው
ምናልባት በሩን ለመቦርቦር ሊጠቅም ይችል ይሆናል፡ ቡርቦራው ረጅም ጊዜ
ሊወስድ ይችላል ነገር ግን ከዚህ ሌላ አማራጭ የለም፡፡
ወደ በሩ አመራች፡፡ በሩ ከወፍራም እንጨት የተሰራ ነው፡፡ በሩን በሙሉ መቦርቦር አይኖርባትም፡፡ የተወሰነ ጥልቀት ከቦረቦረች ሊሰበር ይችላል፡፡ እንደገና ለእርዳታ ተጣራች፡፡ የሚሰማ የለም፡፡ቀበቶዋን ስትፈታ ቀሚሷ ወለቀ፡ ከዚያም ቀሚሷን አጠፈችና
አስቀመጠችው፡ የሚያያት ሰው ባይኖርም የሚያምር ፓንት አድርጋለች፡፡
በአራት ማዕዘን ቅርጽ ቦረቦረች፡ የቀበቶው ማያያዣ ጠንካራ ባለመሆኑ
ተጣመመ: ቢሆንም ቡርቦራዋን ቀጠለች፡፡ በመሃል በመሃል የድረሱልኝ
ጥሪዋን ታሰማለች፡፡ በትዕግስት ስትፈቀፍቅ የእንጨት ፍግፋጊ መሬቱ ላይ መርገፍ ጀመረ፡፡ እንጨቱ ለስለስ ያለ ነው፡፡ አየሩ እርጥበት ስላለው
ቡርቦራዋን በተስፋ ቀጠለች፡፡ ስትቦረቡር የቀበቶው ማያያዣ እየወለቀ
ያስቸግራታል፡፡ እያነሳች ትቀጥላለች፡፡ አምስት ስድስት ጊዜ እየወደቀ
እያነሳች ብትቦረቡርም ስራው ፈቀቅ አልል ሲላት ለቅሶዋን ለቀቀችው፡
በሲቃ በሩንም በጡጫ ደበደበች፡፡
ከውጨው ድምጽ ተሰማ፡፡ ‹‹ሰው አለ እዚህ›› አለ ድምጹ፡፡
ድምጹን ስትሰማ በሩን መደብደቧን አቆመች፡፡ በትክክል ድምጽ
ሰምታለች፡፡ ‹‹የሰው ያለህ! ከዚህ አውጡኝ›› አለች፡፡
‹‹ናንሲ አንቺ ነሽ?››
ናንሲ ልቧ በደስታ ዘለለ፡፡ የሰማችው ድምጽ የእንግሊዛውያን ቅላጼ
ያለው ነው፡፡ ድምጹንም አወቀችውና ‹‹መርቪን! ተመስገን አምላኬ!›› አለች፡፡
‹‹አንቺን ያልፈለግሁበት ቦታ የለም፡፡ እዚህ ምን ትሰሪያለሽ?››
‹‹ከዚህ ማጥ አውጣኝ መርቪኔ››
መርቪን በሩን ነቀነቀው፡፡ ‹‹ተዘግቷል!›› አላት
‹‹በጎን በኩል ና››
‹‹መጣሁ››
‹‹መርቪን?!››
‹‹በሩ ተቀርቅሯል፡፡ ትንሽ ጠብቂኝ›› አለ መርቪን፡፡
‹‹በፓንትና በስቶኪንግ ብቻ መሆኗ ትዝ አላትና ገላዋን በኮቷ ሸፈነች፡
ጥቂት ደቂቃ ቆይቶ በሩ ወለል ብሎ ተከፈተ፡፡ ሮጣ መርቪን ደረት ላይ
ተለጠፈች፡፡ ‹‹እዚህ ሞቼ እቀር ነበር›› አለችና ለቅሶዋን ለቀቀችው::
መርቪንም ደረቱ ላይ እንደተለጠፈች ጸጉሯን እያሻሽ ‹‹አይዞሽ
አይዞሽ!›› አላት፡፡
‹‹ፒተር ነው እዚህ የዘጋብኝ›› አለች ዓይኗ እምባ አቆርዝዞ::
‹‹ይሄ ወንድምሽ የሆነ በድብቅ የሚሰራው ነገር ሳይኖር አይቀርም፡፡
ወንድምሽ ርጉም ሰው ነው፡፡››
በአሁኗ ደቂቃ ናንሲ ስለወንድሟ ሳይሆን ስለመርቪን ነው
የምታስበው፡፡ በእምባ በተንቆረዘዙ ዓይኖቿ መላ አካላቱን ቃኘችና ጊዜ
ሳታጠፋ ፊቱን አገላብጣ ሳመችው፡፡ ለጠቀችና ከንፈሮቹን በስሜት
ጨመጨመቻቸው፡ በዚህ ጊዜ የወሲብ ፍላጎቷ በእጅጉ ተነሳሳ፡፡ እሱም
አላሳፈራትም፡፡ እጆቹን ሰደደና ደረቱ ውስጥ ከቶ እቅፍ አደረጋት፡ እሷም
የእሱን ገላ ስለተራበች ከእቅፉ ውስጥ መውጣት አልፈለገችም፡: እጆቹን ወደ
ቂጧ ሲሰድ ፓንቷን ነካና ደንገጥ ብሎ አቆመ:
‹‹ቀሚስሽ የት ሄደ?›› ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹በሩን ለመፈግፈግ ብዬ ቀበቶዬን ፈትቼው ስለነበር ቀሚሴም ያለቀበቶ
ወገቤ ላይ መቆም ስላልቻለ አሽቀንጥሬ ጣልኩት›› አለች እየሳቀች፡፡
‹‹እንዴት ጥሩ አጋጣሚ ነው›› አለና እጁን ሰዶ ቂጧንና ጭኗን መደባበስ ያዘ፡፡ በዚህ ጊዜ ብልቱ ቆሞ ሆዷን ሲነካካት ታወቃት፡ እሷም ሱሪው ውስጥ እጇን ከታ ብልቱን ታሻሸው ጀመር፡
👍19❤1🥰1
ሁለቱም በወሲብ ፍላጎት ጦዙ፡ ናንሲ እዚሁ ሴክስ ማድረግ ፈለገች፡፡
እሱም እንደዚሁ በግዙፍ መዳፉ ትናንሽ ጡቶቿን ይጎነታትላል፡፡ እሷም
እፍረቷን ጥላ እጇን ሰዳ የሱሪውን ዚፕ ከፍታ ብልቱን ጎትታ አወጣችው፡፡
ይህን እያደረገች እያለች ከዚህ ሰው ጋር ወሲብ ብፈጽም ምን ችግር
አለው፤ ሞቼ አልነበር! ከሞት ያተረፈኝ እኮ ይሄ ሰው ነው› አለች በልቧ፡
ይህ ሃሳቧ የበለጠ ሴክስ የማድረግ ፍላጎቷን አናረው:፡ አሁን ሁለቱም
በመሻፈዳቸው እያለከለኩ ነው፡፡ ትንሽ ፈንጠር አለችና ትንሿ እጇ ውስጥ
የተጋደመውን የመርቪንን ግዙፍ ብልት አየች፡፡በወሲብ ጉጉት እየተነዳችም
ላታቅማማ በጉልበቷ ተንበረከከች
ከተንበረከከችበት አንስቶ አቀፋትና ጣቶቹን በወሲብ ስሜት የረጠበው
ብልቷ ውስጥ ከቶ አፍተለተለው፡ ‹የት ጋ እንሂድና እናድርግ›› ስትል
ጠየቀችው።
‹‹እጆችሽን አንገቴ ላይ ጠምጥሚያቸው›› ሲላት እንዳላት አደረገች፡፡
እሱ ደግሞ በእጆቹ የቂጧን ፍንካቾች ያዝ አደረገና አንጠልጥሎ አነሳት፡
እሷ ለእሱ እንደ ገለባ የቀለለች ናት፡፡ ከዚያም ሁለቱን እግሮቿን ወገቡ ላይ
ጠምጥማ ከኋላው ቆልፋቸው ቀስ እያለች በተገተረው ብልቱ ላይ ተሰካች፡ወደላይ ወደታች እያለች ብልቱን ብልቷ ውስጥ እያጠለቀችና እያወጣች ታሾረው ጀመር፡ በዚህ ሁኔታ አስር ዓመት ብትቆይ በወደደች፡፡
እሱም ከላይ ሆና ስትጋልበው ባገኘው ደስታ ማቃሰት ጀመረ፡ ለዚህ
ደስታው እሷ ምክንያት መሆኗን ስታውቅ የበለጠ ስሜቷ ጨመረ፡ እሷም
ብዙ ከማታውቀው ሰው ጋር እንዲህ ያለ ወሲብ ያለ እፍረት መፈጸሟ
ሳይገርማት አልቀረም፡ በመጀመሪያ በቁሙ ተሸክሞ ሲያደርገኝ ይደክመው ይሆን?› ብላ አስባ ነበር፡፡ እሷ ከአፍ የወደቀች ጥሬ የምታክል መሆኗን እሱ ደግሞ ግዙፍ መሆኑን ስታውቅ ፍርሃቷ ለቀቃት፡፡ እሱም የቂጧን
ብርጭቆዎች አጥብቆ ይዞ ወደ ላይና ወደ ታች እየናጣት ይወስባታል፡
እግሮቿ በወገቡ ዙሪያ ተጠምጥመው ስለነበር በተከፈተው ብልቷ ውስጥ
ብልቱን ሲያስገባና ሲያወጣ ስሜቷን መቆጣጠር
አቅቷት ትጮሃለች፡
ትንሽ ቆየችና ዓይኖቿን ከፈተቻቸው፡፡ እንደምትወደው ልትነግረው
ፈለገች፡፡ ነገር ግን አዕምሮዋ መልሶ ተይ ገና ካሁኑ› ሲል ሸነቆጣት፡ ያም
ሆነ ይህ እየወደደችው መጥታለች፡፡ ‹‹አንተ ነፍስ ነገር ነህ›› ስትል በጆሮው
አንሾካሾከች በሲቃ: እሱም በስሜት ስሟን እየጠራ ቶሎ ቶሎ ይከትባታል።
ዓይኖቿን ከደነቻቸውና ብልቷ አካባቢ ስለሚካሄደው የወሲብ ማዕበል ብቻ ትኩረቷን አደረገች፡፡ ብልቱን ሲከትና ሲያወጣ በሚነዝራት ስሜት
እየጮኸች መሆኗ ይታወቃታል፡፡
እሷን በቁሙ ተሸክሞ ሲወስባት ቢያለከልክም ምንም የመዛል ስሜት
አይታይበትም፡፡ እያንዳንዱ እንቅስቃሴ የእሱን ስሜት እየጨመረው መሆኑን
ስታውቅ በደስታ ሲቃ ታቃስታለች፡፡ ላይ ታች እያለች ስትጋልበው
ስሜታቸው ጫፍ ደረሰና ፈነዳ፤ ሰውነታቸው በደስታ ተንቀጠቀጠ፡፡
በመጨረሻም ቀስ በቀስ እየቀዘቀዙ ሲመጡ ሰውነታቸው ተፍታታ፡ እሷም
ደረቱ ላይ ተለጥፋ አንገቱ ስር ተወሸቀች፡
እሱም ደረቱ ላይ እንደለጠፋት ‹‹አንቺ ሁልጊዜ እንደዚህ ነው ሴክስ የምታደርጊው?›› ሲል ጠየቃት፡፡
ጥያቄው ቢያስቃትም መልስ አልሰጠችውም::
ከዚያም መሬት ሲያወርዳት ተንገዳገደች፡፡ ልብሷን የለበሰችው እሱን
ተደግፋ ነው፡ ልብሷን የለበሰችው በፍላጎት አልነበረም፡፡ ዝንት ዓለም ከእሱ ጋር ራቁቷን ብትሆን በወደደች፡:
ከዚያ በኋላ ወጥተው ሲሄዱ እየተያዩ መሳሳቅ ብቻ፡፡ በዚህ ሁሉ መሀል ናንሲ ‹መርቪንን አግብቼ ኢንግላንድ መኖር እጣ ፈንታዬ ይሆን?
እያለች ታስባለች። ኩባንያውን በእጇ ለማስገባት የገጠመችው ጦርነት በእሷ ሽንፈት ተጠናቋል፡፡ የቦርዱ ስብሰባ ላይ በጊዜ መገኘት የምትችልበት ምንም
መንገድ የለም፤ ፒተር ደግሞ ድምጹን በድምጽ በመሻር መብቱ አክስታቸውን ቲሊንና ዳኒ ሪሌይን ስለሚያስከነዳ ኩባንያውን መቆጣጠሩ
አይቀርም፡፡ ልጆቿም በአይነ ህሊናዋ ድቅን አሉባት፡ እነሱ እንደሆነ አድገዋል፡ ከዚህ በኋላ የእሷን ድጋፍ አይሹም፡ አሁን ባለው ሁኔታ
መርቪን ፍቅረኛዋ እንዲሆን እንደምትፈልግ ተገንዝባለች፡፡ ከጥቂት ጊዜ
በፊት በፈጸሙት ወሲብ ትንሽ ድካምና መዛል ተሰምቷታል፡፡ ‹ኢንግላንድ
ውስጥ ምን ልሰራ እችላለሁ? የቤት እመቤት ልሆን አልችልም!›› ትላለች
በሆዷ፡
ባህሩ ዳርቻ ላይ ሆነው አሻግረው ይመለከታሉ፡፡ መርቪንን ስለምታስበው ነገር ልትጠይቀው ስትል እሱም አንድ ነገር ላይ አትኩሮ ይመለከታል፡፡ ምንድነው እንዲህ አትኩረህ የምታየው?› ስትል ጠየቀችው፡
በጣቱ አሻግሮ እየጠቆማት ‹‹እዚያ ጋር ባህር ላይ የሚያርፍ አይሮፕላን አይታይሽም? አዲስ የወጣ አይሮፕላን ነው፡፡ እነዚህ
አይሮፕላኖች ስራ ከጀመሩ እንኳን ሁለት ዓመት አልሆናቸውም፡:
ከመጣንባቸው አይሮፕላኖች ጋር ሲነጻጸሩ እነዚህ ፈጣን ናቸው›› አላት
ናንሲ አይሮፕላኑን ቃኘች፡፡ ዘመናዊ ነው፡፡ መርቪን የሚያስበው ገብቷታል፡፡ በዚህ አይሮፕላን ከተሳፈረች የቦርዱ ስብሰባ ላይ ትደርሳለች፡
‹‹አይሮፕላኑን መከራየት እንችል ይሆን?›› ስትል መርቪንን ጠየቀችው፡
‹‹እኔም ይህንኑ ነበር የማስበው››
‹‹እንጠይቅ?›› አለችና ወደ አየር መንገዱ ቢሮ በፍጥነት ገሰገች፡
መርቪንም በረጅም ቅልጥሙ ተፍ ተፍ እያለ ተከተላት፡ ልቧ ይመታል
ኩባንያዋን የማዳን እድል ይኖራት ይሆን? ሆኖም ደስታዋን በገደብ
ማድረግ አለባት፤ ላይሳካ ይችላል፡፡
አየር መንገዱ ቢሮ ሲደርሱ አንድ የፓን አሜሪካን አየር መንገድ ዩኒፎርም የለበሰን ሰው ‹‹አይሮፕላኑን አስመለጣችሁኝ አይደል?›› አለችና ‹‹ባህሩ ላይ የቆመውን አይሮፕላን የማን እንደሆነ ታውቃለህ?›› ስትል ጠየቀችውና
‹‹አውቃለሁ፡ አልፍሬድ ሳውዝቦርን ይባላል ባለቤቱ››
‹‹ያከራየዋል?››
‹‹አዎ፤ ልትከራዩት ትፈልጋላችሁ?››
ናንሲ ልቧ ክፉኛ መታ ‹‹አዎ›› አለችው፡
‹‹hፓይለቶቹ ውስጥ አንዱ እዚህ አለላችሁ›› ከዚያም ቀጥሎ ያለው ክፍል ውስጥ ገባና ‹‹ኔድ አይሮፕላንህን ሰዎች ሊከራዩት ይፈልጋሉ››
አለው፡፡
ኔድ ከጓዳው ክፍል ወጣ፡፡ እድሜው ወደ ሰላሳ የሚሆነው ጥርሱ
የማይከደን ሰው ነው፡፡ በአክብሮት ራሱን ነቀነቀና ‹‹ልወስዳችሁ ዝግጁ ነኝ፧
ረዳት ፓይለቱ ግን እዚህ የለም፡፡ አይሮፕላኑ ደግሞ በሁለት ሰው ነው
የሚነዳው›› አላቸው፡
የናንሲ ልብ በደስታ የደለቀውን ያህል በድንጋጤም መታ፡
መርቪን ቀበል አደረገና ‹‹እኔ ፓይለት ነኝ›› አለው።
ኔድ በጥርጣሬ አየውና ‹‹ባህር ላይ የሚያርፍና ከባህር የሚነሳ
አይሮፕላን አብርረህ ታውቃለህ?›› ሲል ጠየቀው፡፡
ናንሲ ትንፋሿን ዋጠች፡
‹‹አዎ የውድድር አይሮፕላን አብርሬያለሁ›› አለው፡፡
‹‹ትወዳደራለህ ማለት ነው?››
‹‹ወጣት እያለሁ አዎ፧ አሁን ለመዝናናት ነው የማበረው፤ እኔም ትንሽ አይሮፕላን አለችኝ››
የውድድር አይሮፕላን ካበረርክ ለዚህ አይሮፕላን ረዳት አብራሪ
መሆን አያቅትህም፡፡ ባለቤቱ ነገ ነው የሚመጣው፡፡ የት ነው መሄድ የምትፈልጉት?››
‹‹ቦስተን››
‹‹አንድ ሺ ዶላር ትከፍላላችሁ››
‹‹እንከፍላለን›› አለች ናንሲ ቶሎ ብላ፤ ‹‹ነገር ግን አሁኑኑ መብረር
እሱም እንደዚሁ በግዙፍ መዳፉ ትናንሽ ጡቶቿን ይጎነታትላል፡፡ እሷም
እፍረቷን ጥላ እጇን ሰዳ የሱሪውን ዚፕ ከፍታ ብልቱን ጎትታ አወጣችው፡፡
ይህን እያደረገች እያለች ከዚህ ሰው ጋር ወሲብ ብፈጽም ምን ችግር
አለው፤ ሞቼ አልነበር! ከሞት ያተረፈኝ እኮ ይሄ ሰው ነው› አለች በልቧ፡
ይህ ሃሳቧ የበለጠ ሴክስ የማድረግ ፍላጎቷን አናረው:፡ አሁን ሁለቱም
በመሻፈዳቸው እያለከለኩ ነው፡፡ ትንሽ ፈንጠር አለችና ትንሿ እጇ ውስጥ
የተጋደመውን የመርቪንን ግዙፍ ብልት አየች፡፡በወሲብ ጉጉት እየተነዳችም
ላታቅማማ በጉልበቷ ተንበረከከች
ከተንበረከከችበት አንስቶ አቀፋትና ጣቶቹን በወሲብ ስሜት የረጠበው
ብልቷ ውስጥ ከቶ አፍተለተለው፡ ‹የት ጋ እንሂድና እናድርግ›› ስትል
ጠየቀችው።
‹‹እጆችሽን አንገቴ ላይ ጠምጥሚያቸው›› ሲላት እንዳላት አደረገች፡፡
እሱ ደግሞ በእጆቹ የቂጧን ፍንካቾች ያዝ አደረገና አንጠልጥሎ አነሳት፡
እሷ ለእሱ እንደ ገለባ የቀለለች ናት፡፡ ከዚያም ሁለቱን እግሮቿን ወገቡ ላይ
ጠምጥማ ከኋላው ቆልፋቸው ቀስ እያለች በተገተረው ብልቱ ላይ ተሰካች፡ወደላይ ወደታች እያለች ብልቱን ብልቷ ውስጥ እያጠለቀችና እያወጣች ታሾረው ጀመር፡ በዚህ ሁኔታ አስር ዓመት ብትቆይ በወደደች፡፡
እሱም ከላይ ሆና ስትጋልበው ባገኘው ደስታ ማቃሰት ጀመረ፡ ለዚህ
ደስታው እሷ ምክንያት መሆኗን ስታውቅ የበለጠ ስሜቷ ጨመረ፡ እሷም
ብዙ ከማታውቀው ሰው ጋር እንዲህ ያለ ወሲብ ያለ እፍረት መፈጸሟ
ሳይገርማት አልቀረም፡ በመጀመሪያ በቁሙ ተሸክሞ ሲያደርገኝ ይደክመው ይሆን?› ብላ አስባ ነበር፡፡ እሷ ከአፍ የወደቀች ጥሬ የምታክል መሆኗን እሱ ደግሞ ግዙፍ መሆኑን ስታውቅ ፍርሃቷ ለቀቃት፡፡ እሱም የቂጧን
ብርጭቆዎች አጥብቆ ይዞ ወደ ላይና ወደ ታች እየናጣት ይወስባታል፡
እግሮቿ በወገቡ ዙሪያ ተጠምጥመው ስለነበር በተከፈተው ብልቷ ውስጥ
ብልቱን ሲያስገባና ሲያወጣ ስሜቷን መቆጣጠር
አቅቷት ትጮሃለች፡
ትንሽ ቆየችና ዓይኖቿን ከፈተቻቸው፡፡ እንደምትወደው ልትነግረው
ፈለገች፡፡ ነገር ግን አዕምሮዋ መልሶ ተይ ገና ካሁኑ› ሲል ሸነቆጣት፡ ያም
ሆነ ይህ እየወደደችው መጥታለች፡፡ ‹‹አንተ ነፍስ ነገር ነህ›› ስትል በጆሮው
አንሾካሾከች በሲቃ: እሱም በስሜት ስሟን እየጠራ ቶሎ ቶሎ ይከትባታል።
ዓይኖቿን ከደነቻቸውና ብልቷ አካባቢ ስለሚካሄደው የወሲብ ማዕበል ብቻ ትኩረቷን አደረገች፡፡ ብልቱን ሲከትና ሲያወጣ በሚነዝራት ስሜት
እየጮኸች መሆኗ ይታወቃታል፡፡
እሷን በቁሙ ተሸክሞ ሲወስባት ቢያለከልክም ምንም የመዛል ስሜት
አይታይበትም፡፡ እያንዳንዱ እንቅስቃሴ የእሱን ስሜት እየጨመረው መሆኑን
ስታውቅ በደስታ ሲቃ ታቃስታለች፡፡ ላይ ታች እያለች ስትጋልበው
ስሜታቸው ጫፍ ደረሰና ፈነዳ፤ ሰውነታቸው በደስታ ተንቀጠቀጠ፡፡
በመጨረሻም ቀስ በቀስ እየቀዘቀዙ ሲመጡ ሰውነታቸው ተፍታታ፡ እሷም
ደረቱ ላይ ተለጥፋ አንገቱ ስር ተወሸቀች፡
እሱም ደረቱ ላይ እንደለጠፋት ‹‹አንቺ ሁልጊዜ እንደዚህ ነው ሴክስ የምታደርጊው?›› ሲል ጠየቃት፡፡
ጥያቄው ቢያስቃትም መልስ አልሰጠችውም::
ከዚያም መሬት ሲያወርዳት ተንገዳገደች፡፡ ልብሷን የለበሰችው እሱን
ተደግፋ ነው፡ ልብሷን የለበሰችው በፍላጎት አልነበረም፡፡ ዝንት ዓለም ከእሱ ጋር ራቁቷን ብትሆን በወደደች፡:
ከዚያ በኋላ ወጥተው ሲሄዱ እየተያዩ መሳሳቅ ብቻ፡፡ በዚህ ሁሉ መሀል ናንሲ ‹መርቪንን አግብቼ ኢንግላንድ መኖር እጣ ፈንታዬ ይሆን?
እያለች ታስባለች። ኩባንያውን በእጇ ለማስገባት የገጠመችው ጦርነት በእሷ ሽንፈት ተጠናቋል፡፡ የቦርዱ ስብሰባ ላይ በጊዜ መገኘት የምትችልበት ምንም
መንገድ የለም፤ ፒተር ደግሞ ድምጹን በድምጽ በመሻር መብቱ አክስታቸውን ቲሊንና ዳኒ ሪሌይን ስለሚያስከነዳ ኩባንያውን መቆጣጠሩ
አይቀርም፡፡ ልጆቿም በአይነ ህሊናዋ ድቅን አሉባት፡ እነሱ እንደሆነ አድገዋል፡ ከዚህ በኋላ የእሷን ድጋፍ አይሹም፡ አሁን ባለው ሁኔታ
መርቪን ፍቅረኛዋ እንዲሆን እንደምትፈልግ ተገንዝባለች፡፡ ከጥቂት ጊዜ
በፊት በፈጸሙት ወሲብ ትንሽ ድካምና መዛል ተሰምቷታል፡፡ ‹ኢንግላንድ
ውስጥ ምን ልሰራ እችላለሁ? የቤት እመቤት ልሆን አልችልም!›› ትላለች
በሆዷ፡
ባህሩ ዳርቻ ላይ ሆነው አሻግረው ይመለከታሉ፡፡ መርቪንን ስለምታስበው ነገር ልትጠይቀው ስትል እሱም አንድ ነገር ላይ አትኩሮ ይመለከታል፡፡ ምንድነው እንዲህ አትኩረህ የምታየው?› ስትል ጠየቀችው፡
በጣቱ አሻግሮ እየጠቆማት ‹‹እዚያ ጋር ባህር ላይ የሚያርፍ አይሮፕላን አይታይሽም? አዲስ የወጣ አይሮፕላን ነው፡፡ እነዚህ
አይሮፕላኖች ስራ ከጀመሩ እንኳን ሁለት ዓመት አልሆናቸውም፡:
ከመጣንባቸው አይሮፕላኖች ጋር ሲነጻጸሩ እነዚህ ፈጣን ናቸው›› አላት
ናንሲ አይሮፕላኑን ቃኘች፡፡ ዘመናዊ ነው፡፡ መርቪን የሚያስበው ገብቷታል፡፡ በዚህ አይሮፕላን ከተሳፈረች የቦርዱ ስብሰባ ላይ ትደርሳለች፡
‹‹አይሮፕላኑን መከራየት እንችል ይሆን?›› ስትል መርቪንን ጠየቀችው፡
‹‹እኔም ይህንኑ ነበር የማስበው››
‹‹እንጠይቅ?›› አለችና ወደ አየር መንገዱ ቢሮ በፍጥነት ገሰገች፡
መርቪንም በረጅም ቅልጥሙ ተፍ ተፍ እያለ ተከተላት፡ ልቧ ይመታል
ኩባንያዋን የማዳን እድል ይኖራት ይሆን? ሆኖም ደስታዋን በገደብ
ማድረግ አለባት፤ ላይሳካ ይችላል፡፡
አየር መንገዱ ቢሮ ሲደርሱ አንድ የፓን አሜሪካን አየር መንገድ ዩኒፎርም የለበሰን ሰው ‹‹አይሮፕላኑን አስመለጣችሁኝ አይደል?›› አለችና ‹‹ባህሩ ላይ የቆመውን አይሮፕላን የማን እንደሆነ ታውቃለህ?›› ስትል ጠየቀችውና
‹‹አውቃለሁ፡ አልፍሬድ ሳውዝቦርን ይባላል ባለቤቱ››
‹‹ያከራየዋል?››
‹‹አዎ፤ ልትከራዩት ትፈልጋላችሁ?››
ናንሲ ልቧ ክፉኛ መታ ‹‹አዎ›› አለችው፡
‹‹hፓይለቶቹ ውስጥ አንዱ እዚህ አለላችሁ›› ከዚያም ቀጥሎ ያለው ክፍል ውስጥ ገባና ‹‹ኔድ አይሮፕላንህን ሰዎች ሊከራዩት ይፈልጋሉ››
አለው፡፡
ኔድ ከጓዳው ክፍል ወጣ፡፡ እድሜው ወደ ሰላሳ የሚሆነው ጥርሱ
የማይከደን ሰው ነው፡፡ በአክብሮት ራሱን ነቀነቀና ‹‹ልወስዳችሁ ዝግጁ ነኝ፧
ረዳት ፓይለቱ ግን እዚህ የለም፡፡ አይሮፕላኑ ደግሞ በሁለት ሰው ነው
የሚነዳው›› አላቸው፡
የናንሲ ልብ በደስታ የደለቀውን ያህል በድንጋጤም መታ፡
መርቪን ቀበል አደረገና ‹‹እኔ ፓይለት ነኝ›› አለው።
ኔድ በጥርጣሬ አየውና ‹‹ባህር ላይ የሚያርፍና ከባህር የሚነሳ
አይሮፕላን አብርረህ ታውቃለህ?›› ሲል ጠየቀው፡፡
ናንሲ ትንፋሿን ዋጠች፡
‹‹አዎ የውድድር አይሮፕላን አብርሬያለሁ›› አለው፡፡
‹‹ትወዳደራለህ ማለት ነው?››
‹‹ወጣት እያለሁ አዎ፧ አሁን ለመዝናናት ነው የማበረው፤ እኔም ትንሽ አይሮፕላን አለችኝ››
የውድድር አይሮፕላን ካበረርክ ለዚህ አይሮፕላን ረዳት አብራሪ
መሆን አያቅትህም፡፡ ባለቤቱ ነገ ነው የሚመጣው፡፡ የት ነው መሄድ የምትፈልጉት?››
‹‹ቦስተን››
‹‹አንድ ሺ ዶላር ትከፍላላችሁ››
‹‹እንከፍላለን›› አለች ናንሲ ቶሎ ብላ፤ ‹‹ነገር ግን አሁኑኑ መብረር
👍27
እንፈልጋለን፡፡››
ፓይለቱ የናንሲ ቀደም ቀደም ማለት ገርሞታል፡ ሰውየው ነው የጉዳዩ
ኃላፊ የመሰለው፡፡ ‹‹አሁን እንበራለን፤ እንዴት ነው ክፍያ የምትፈጽሙት?››
‹‹ቼክ እፈርምልሃለሁ፤ ከፈለክ ደግሞ ለኔ ኩባንያ የክፍያ ኢንቮይስ
መላክ ትችላለህ፡፡ ብላክ ቡትስ የጫማ ፋብሪካ ይባላል፡››
‹‹ብላክ ቡስት ፋብሪካ ነው የምትሰሪው?››
‹‹የኔ ንብረት ነው››
‹‹እኔም ያንቺን ጫማ ነው ያደረኩት››
ጫማውን ተመለከተችና ‹‹እንዴት ነው ተስማምቶሃል?›› ስትል
ጠየቀችው፡፡
‹‹በጣም ይመቻል፤ ጥሩ ጫማ ነው፡፡››
ናንሲ ፈገግ አለች፡፡....
✨ይቀጥላል✨
ፓይለቱ የናንሲ ቀደም ቀደም ማለት ገርሞታል፡ ሰውየው ነው የጉዳዩ
ኃላፊ የመሰለው፡፡ ‹‹አሁን እንበራለን፤ እንዴት ነው ክፍያ የምትፈጽሙት?››
‹‹ቼክ እፈርምልሃለሁ፤ ከፈለክ ደግሞ ለኔ ኩባንያ የክፍያ ኢንቮይስ
መላክ ትችላለህ፡፡ ብላክ ቡትስ የጫማ ፋብሪካ ይባላል፡››
‹‹ብላክ ቡስት ፋብሪካ ነው የምትሰሪው?››
‹‹የኔ ንብረት ነው››
‹‹እኔም ያንቺን ጫማ ነው ያደረኩት››
ጫማውን ተመለከተችና ‹‹እንዴት ነው ተስማምቶሃል?›› ስትል
ጠየቀችው፡፡
‹‹በጣም ይመቻል፤ ጥሩ ጫማ ነው፡፡››
ናንሲ ፈገግ አለች፡፡....
✨ይቀጥላል✨
👍14
#ከቡስካ_በስተጀርባ
#ድንግል_ውበት
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አምስት
፡
፡
#በፍቅረማርቆስ_ደስታ
ካርለት ቆዳ ለባሽ፣ በባዶ እግሯ ተጓዥ፣ እንጨት ለቃሚ ብትሆንም ከዓለም ሕዝብ በመንፈስ አልራቀችም" ሕይወትን እስአ ሥሯ ድረስ ጠልቀው በማየት የኳተኑና የሰው ልጅን ውድቀትና ድል፣ ሽንፈትና ግብ፣ የሕይወትን ለስሳሳና ሻካራ፣አቀበት
ቁልቁለት ጐዳና እየለዩ ሳያሳርሩ ወይም በረዶ ሳያደርጉ የቀሩት
የታታሪ ሰዎች የሕሊና ጭማቂ የሆነውን መጽሐፍ ታነባለች" አዲሳባ
ከከሉ ጋር ስድስት ጊዜ ደርሳ ስትመለስ ይዛቸው የምትመጣቸው
መጽሔቶችም በዓለም ላይ በመከናወን ላይ ያለውን የፖለቲካ የኢኮኖሚ ለውጥ እንድትገነዘብ አስተዋጽኦ ከማድረጉ ሌላ ከተለያዩ
ጣቢያዎች የሬዲዮ ፕሮግራሞችን ትከታተላለች።
ካርለት በሐመር ለጥናት ለመቆየት ያሰበችው ጊዜ ስላነሳት እንዲራዘምላት ጠይቃ የተፈቀደላት ሲሆን፣ ለዓለም የሴቶች ድርጅት
ያቀረበችው የፕሮጀክት በጀትም ተቀባይነት በማግኘቱ በጀት
ተጨምሮላታል" ይህም ከሎና ጎይቲን የእንግሊዝን አገር አንዲጎበኙ ስቲቭ የተቻለውን ሁሉ እንዲጥርላት ለመንገር አደፋፈራት ካርለት በሐመር ኑሮዋ መጽሐፍ ከማንበቡ ሌላ ሙዚቃ ማዳመጥ
የምትወድ ሲሆን ከሦስት መቶ ዓመት በፊት የኖረውን የሐይደ ሲንፎኒ፣ የጀርመናዊው የባህን የባሮክ ሙዚቃ የሞዛርትንና የቤቶ ፒያኖ ሶናታና ኮንችት ከጥንቱ ሙዚቃ የምታዳምጥ ሲሆን፣ የተለያዩ ባለ ስርቅርቅ ድምፃውያን የአገረሰብ፣ ሮክና ሮል ሙዚቃ ከማዳመ
ጧም ሌላ በዘመናዊ መንገድ በኮምፒውተር፣ በሒሳባዊ ቀመርና
በአጋጣሚ የተቀነባበሩ «አጥንት በሽ» ሙዚቃ ሰው ሠራሽ እጅ ካልገባበት የተፈጥሮ አካባቢ ሆና ስታዳምጥ እሷም እውነተኛ
ስሜት ይሰማትና እንባዋ በእርጋታ እየተንኳለለ ሲወርድ ትንሽ ወንዝ
ዳር እንዳለች ሁሉ ኮለልታው ይሰማታል። ከስሜቷ ታዳምጣለች
ትመሰጣለች ትረካለች፤ ታነባለች ወደ ታች ጠልቃ ወደ ላይ መጥቃ ትጓዛለች" ትክክኛ ስሜት ንጹሕ አየር ይፈልጋል የተፈጥሮ መዓዛና ውበትን ይሻል" የሐመር ተፈጥሮ ደግሞ ለዚህ የተፈጠረ ነው አዕዋፍ በነፃነት የሚያዜሙበት፣ ዕጽዋት ጎንበስ ቀና
የሚሉበት፣ ንጹሕ አየር እንደ ጊሽጣ የሚገመጥበት ነው የሐመር ምድር!
በዓለማችን ስንቱ ሕፃናት፣ ሴቶች፣ አሮጊቶች,በጦርነት
የእሳት ላንቃ ተጠበሱ፤ dንትና ስንት ሰው በተፈጥሮ አደጋ አለቀ ስንቱስ በረሃብ ላንቃ ተቀጠፈ አቤት ይህች ዓለም ስንት ዋይታ
ተሰማባት? ስንቱ እንባውን አፈሰሰባት? እነዚያ ሁሉ እንባዎች እስከ አሁን ብዙ ውቅያኖስና ባሕር ፈጥረዋል፤ ወደፊትም ለቁጥር የሚታክት ውቅያኖስ መፍጠራቸው አይቀሬ ነው የዘመናችን
ውጣውረድና ጠባሳ ከቶ በምን ይለካ ይሆን?
ካርለት ዋይታው፣ ለቅሶው፣ የዝናቡ ነጠብጣብ ሳይቀር ሕሊናዋን እየሰረሰሩ የሚገቡ እስኪመስላት ተመስጣ ታነባለች የሙዚቃ
ቃናዎችን ትረዳለች። አዎ ማየትማ ሁሉም ያያል መስማትማ ሁሉም ይሰማል። ሁሉም አምስት የስሜት ሕዋሳት አለው።
ብዙዎቻችን ግን አምስቱን ሕዋሶቻችንን የምንጠቀመው ለየቅል
ተናጠል ነው ጥቂቶች ብቻ አንድ አድርገው ያዩትን ይዳስሱታል ያሸቱታል፤ ይቀምሱታል፤ ይስሙታል።
ካርለትና ከሎ ሆራ የታደሉት ይህን ጸጋ ነው" የሚፈልጉትን ነገር በመላ ሕዋስ መፈተሽ፣ በሥራ መበርታት፣ ለዓላማ ስኬት
መሞት፣ ያሰቡትን ከፍጻሜ ማድረስ መቻልን ከልምድ ተማሩ።
ስለዚህ ሲጀምሩት ራሳቸውን የወቀራቸው ጭንቀት በአእምሮ ፈውስ
ተተካ። ዛሬ ዛሬ ከነበሩበት ይልቅ እየፈሩ የገቡበት ሕይወት ጥልቅና እውነተኛ ነው። ካርለት የደልቲ ገልዲ ሚስት ሆና ለመገረፍ፣
በእንብርክኳ ትንባሆ ለማቀበል፣ ሸፈሮ ቡና ለማፍላት፣ የከብት አዛባ
ለመዛቅ ቸኩላለች። ካርለት አሁን የእውነተኛ አንትሮፖሎጂስትነት
ስሜት እየተሰማት፣ ራሷን በራሷ የማትደልል፣ ከሕሊና ወቀሳ የራቀችና ከአምላክ የተሰጠውን ጸጋ የተላበሰች ናት። ሁሉን ለማወቅ፣
ከባዱን ለመሞከር መቻሏን ፈትናለች ከእንግዲህ በዚህ ውድድሯ አሸንፋ ለመውጣት ከቻለች፣ «ለመሆኑ በማሸነፍሽ ለምን ደስ አለሽ?» ተብላ ብትጠየቅ መልሷ፣ «ምክንያቱም ውድድሩ አስቸጋሪ ስለሆነ ነው» ብላ መመለሷ አይቀርም" ማሸነፍ የሚያረካው ደግሞ
የውድድሩ ውጣ ውረድ ሲበዛና ተወዳዳሪዎችም ጠንክረው ሲገኙ ነው።
«በሕይወት ውድድር ላይ ያለ ሰው ውድድሩ ከራሱ ጋር እንጂ በምድራችን ያሉትን ቢሊዮን ሕዝቦች በማሰብ መሆን የለበትም"
ይህን ካሰበ ግን በጭንቀት ብቻ ተደናቅፎ ይወድቃል» በማለት ካርለት ከሎን ደጋግማ መክራዋለች።
ደልቲ ገልዲ ካርለትን ለማግባት ኮይታው በሽማግሎች እንዲወሰን አስደረገ። ጥሎሹ ብዙም ከባድ አልነበረም፤ ቢያንስ
አራትና አምስት ዓመት በማይሞላ ጊዜ ውስጥ ከፍሎ ሊጨርስና
እንግዳዋን የራሱ አድርጎ ያኔ በሚያውቀው ባህላዊ ደንብ ደህና አድርጎ ይገራታል።
ካርለት አሸዋማና ገላጣ ስፍራ ላይ፣ ዙሪያውን የፌጦ፣ የኩንኩሮ፣ የጠዬ የዝግባና ዋንዛ ዛፍና የሻንቆ መንደር ባለበት
የኢቫንጋዲ ጭፈራ ቦታ ከደልቲ ገልዲ ጋር ሲጨፍሩ በተለይም ወደ ጫካ ሲገቡ የምታወልቀው የውስጥ ሱሪ፣ ወደ ላይ ከፍ አድርጋ
የምትገልበው ልብስ፣ አሁን የላትም። የውስጥ ሱሪዋም ሆነ ልብሷ ቆዳዋ ነው፤ በውኃ መታጠቧን አቍማለች፤ ጸጕሯን በቅቤ የተለወሰ አፈር ትቀባለች። ይህን በማድረጓ የደረሰባት የጤና ችግር የለም"
በእርግጥ መጀመሪያ አካባቢ ቆዳዋ ለብ ለብ የተደረገ ለጋ ስጋ ጥብስ፣ ቀጥሎ ተዘልዝሎ የደረቀ ቋንጣ መስሉ ጠቁሮ ታይቷል።በተረፈ የቈሰለው ሁሉ ድኖላት፣ ወዟ እንደ ሐመር ልጃገረዶች ነው፤
ሕሊናዋም ደስተኛ ነው።
ደልቲ ገልዲ ግን አሁንም ብዙ የምታስተካክለው እንዳለ ያምናል" ያ ደግሞ የሚሆነው እሱ እሷን አጠቃሉ የራሱ ካደረገ
በኋላ ነው። ስለሆነም ጥሎሹን በቶሎ ለመጀመር ወስኗል።
በመካከሉ ግን፣ ከሎና ካርለት ከተመካከሩ በኋላ ከሎ ሆራ ደልቲ ገልዲ ዘንድ ሄደ። ደልቲ ገልዲ፥ ከሎ ሆራ የሱ ፍቅረኛ የሆነችውን
ጎይቲ አንተነህን ለማግባት የተሪ ቆዳ አጋድሞ፣ ኩርኩፋ
አጉርሷታል። ስታስደንሰው፣ ስታዝናናው የነበረችውን ፍቅረኛውን ሊነጥቀው ነው። ደልቲ ገልዲ እሷን ሊያጣ በመቃረቡ ልቡ እየዘለለ
ፈርጦበታል። ከከሎ ሆራ ጋር ግን ነገር የለውም። ከሎ ሆራ ሐመር ነው። በሐመርነቱም ብቻ ሳይሆን ባህላዊ ሥርዓቱንና ደንቡን
አሟልቶ እጮኛውን ለመምረጥ ዞሮ ጎይቲን መርጧል። ይህ መብት
የመላው ሐመር ማኅበረሰብ መብት ነው፣ «ፍቅረኛዬን ቀማኸኝ
እገላለሁ፤ እታነቃለሁ» እያሉ ማላዘን ንክ ያሰኛል" ጀርባን
ግርፋት፣ የበረት ከብትን ለጥፋት ይዳርጋል። በማኅበረሰቡ ትልቁ
ኃይል ያለው በዚያው በማኅበረሰቡ እጅ ነው። መሣሪያና ጕልበት
ያለው ጀግና የሚባለውም የማኅበረሰቡን ባህልና ደንብ ሲያከብር ነው። ካለበለዚያ ግን በኃይል የሚያምን ልብ እንደ ጌሾ በማኅበረሰቡ እጅ ይወቀጣል። «ከባሕር የወጣ ዓሣ» ይሆናል። ስለዚህ፣ ከሎ ደልቲ ገልዲ ዘንድ ሲሄድ በፍቅር ተቀበለውና ሲጨዋወቱ ቆዩ።በዚህ መልክ ትንሽ እንደ ቆዩ ከሎ ሆራ ወደ መጣበት ርዕሰ ጉዳይ
ተመለሰና፣ «...እንግዳዋ ለብዙ ጊዜ እዚህ አትቆይም። ከተወሰነ
ጊዜ ቆይታ በኋላ ትመለሳለች። ስለዚህ አንተን በቅርቡ ልታገባህና
ልታገለግልህ ትፈልጋለች» አለው፣ ከሎ።
«ይእ! ጥሎሹን ገና ሳልጀምር፤ እንዴት ሆኖ ይሆናል? መቆየት አለባት እንጂ። ደግሞስ የኔ ሚስት መሆን ከፈለገች የት ነው
የምትሄደው? እኔስ ይህን እፈቅድላታለሁ? የትም አትሄድም። እዚሁ ሥራ ትሠራለች» አለ ደልቲ።
#ድንግል_ውበት
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አምስት
፡
፡
#በፍቅረማርቆስ_ደስታ
ካርለት ቆዳ ለባሽ፣ በባዶ እግሯ ተጓዥ፣ እንጨት ለቃሚ ብትሆንም ከዓለም ሕዝብ በመንፈስ አልራቀችም" ሕይወትን እስአ ሥሯ ድረስ ጠልቀው በማየት የኳተኑና የሰው ልጅን ውድቀትና ድል፣ ሽንፈትና ግብ፣ የሕይወትን ለስሳሳና ሻካራ፣አቀበት
ቁልቁለት ጐዳና እየለዩ ሳያሳርሩ ወይም በረዶ ሳያደርጉ የቀሩት
የታታሪ ሰዎች የሕሊና ጭማቂ የሆነውን መጽሐፍ ታነባለች" አዲሳባ
ከከሉ ጋር ስድስት ጊዜ ደርሳ ስትመለስ ይዛቸው የምትመጣቸው
መጽሔቶችም በዓለም ላይ በመከናወን ላይ ያለውን የፖለቲካ የኢኮኖሚ ለውጥ እንድትገነዘብ አስተዋጽኦ ከማድረጉ ሌላ ከተለያዩ
ጣቢያዎች የሬዲዮ ፕሮግራሞችን ትከታተላለች።
ካርለት በሐመር ለጥናት ለመቆየት ያሰበችው ጊዜ ስላነሳት እንዲራዘምላት ጠይቃ የተፈቀደላት ሲሆን፣ ለዓለም የሴቶች ድርጅት
ያቀረበችው የፕሮጀክት በጀትም ተቀባይነት በማግኘቱ በጀት
ተጨምሮላታል" ይህም ከሎና ጎይቲን የእንግሊዝን አገር አንዲጎበኙ ስቲቭ የተቻለውን ሁሉ እንዲጥርላት ለመንገር አደፋፈራት ካርለት በሐመር ኑሮዋ መጽሐፍ ከማንበቡ ሌላ ሙዚቃ ማዳመጥ
የምትወድ ሲሆን ከሦስት መቶ ዓመት በፊት የኖረውን የሐይደ ሲንፎኒ፣ የጀርመናዊው የባህን የባሮክ ሙዚቃ የሞዛርትንና የቤቶ ፒያኖ ሶናታና ኮንችት ከጥንቱ ሙዚቃ የምታዳምጥ ሲሆን፣ የተለያዩ ባለ ስርቅርቅ ድምፃውያን የአገረሰብ፣ ሮክና ሮል ሙዚቃ ከማዳመ
ጧም ሌላ በዘመናዊ መንገድ በኮምፒውተር፣ በሒሳባዊ ቀመርና
በአጋጣሚ የተቀነባበሩ «አጥንት በሽ» ሙዚቃ ሰው ሠራሽ እጅ ካልገባበት የተፈጥሮ አካባቢ ሆና ስታዳምጥ እሷም እውነተኛ
ስሜት ይሰማትና እንባዋ በእርጋታ እየተንኳለለ ሲወርድ ትንሽ ወንዝ
ዳር እንዳለች ሁሉ ኮለልታው ይሰማታል። ከስሜቷ ታዳምጣለች
ትመሰጣለች ትረካለች፤ ታነባለች ወደ ታች ጠልቃ ወደ ላይ መጥቃ ትጓዛለች" ትክክኛ ስሜት ንጹሕ አየር ይፈልጋል የተፈጥሮ መዓዛና ውበትን ይሻል" የሐመር ተፈጥሮ ደግሞ ለዚህ የተፈጠረ ነው አዕዋፍ በነፃነት የሚያዜሙበት፣ ዕጽዋት ጎንበስ ቀና
የሚሉበት፣ ንጹሕ አየር እንደ ጊሽጣ የሚገመጥበት ነው የሐመር ምድር!
በዓለማችን ስንቱ ሕፃናት፣ ሴቶች፣ አሮጊቶች,በጦርነት
የእሳት ላንቃ ተጠበሱ፤ dንትና ስንት ሰው በተፈጥሮ አደጋ አለቀ ስንቱስ በረሃብ ላንቃ ተቀጠፈ አቤት ይህች ዓለም ስንት ዋይታ
ተሰማባት? ስንቱ እንባውን አፈሰሰባት? እነዚያ ሁሉ እንባዎች እስከ አሁን ብዙ ውቅያኖስና ባሕር ፈጥረዋል፤ ወደፊትም ለቁጥር የሚታክት ውቅያኖስ መፍጠራቸው አይቀሬ ነው የዘመናችን
ውጣውረድና ጠባሳ ከቶ በምን ይለካ ይሆን?
ካርለት ዋይታው፣ ለቅሶው፣ የዝናቡ ነጠብጣብ ሳይቀር ሕሊናዋን እየሰረሰሩ የሚገቡ እስኪመስላት ተመስጣ ታነባለች የሙዚቃ
ቃናዎችን ትረዳለች። አዎ ማየትማ ሁሉም ያያል መስማትማ ሁሉም ይሰማል። ሁሉም አምስት የስሜት ሕዋሳት አለው።
ብዙዎቻችን ግን አምስቱን ሕዋሶቻችንን የምንጠቀመው ለየቅል
ተናጠል ነው ጥቂቶች ብቻ አንድ አድርገው ያዩትን ይዳስሱታል ያሸቱታል፤ ይቀምሱታል፤ ይስሙታል።
ካርለትና ከሎ ሆራ የታደሉት ይህን ጸጋ ነው" የሚፈልጉትን ነገር በመላ ሕዋስ መፈተሽ፣ በሥራ መበርታት፣ ለዓላማ ስኬት
መሞት፣ ያሰቡትን ከፍጻሜ ማድረስ መቻልን ከልምድ ተማሩ።
ስለዚህ ሲጀምሩት ራሳቸውን የወቀራቸው ጭንቀት በአእምሮ ፈውስ
ተተካ። ዛሬ ዛሬ ከነበሩበት ይልቅ እየፈሩ የገቡበት ሕይወት ጥልቅና እውነተኛ ነው። ካርለት የደልቲ ገልዲ ሚስት ሆና ለመገረፍ፣
በእንብርክኳ ትንባሆ ለማቀበል፣ ሸፈሮ ቡና ለማፍላት፣ የከብት አዛባ
ለመዛቅ ቸኩላለች። ካርለት አሁን የእውነተኛ አንትሮፖሎጂስትነት
ስሜት እየተሰማት፣ ራሷን በራሷ የማትደልል፣ ከሕሊና ወቀሳ የራቀችና ከአምላክ የተሰጠውን ጸጋ የተላበሰች ናት። ሁሉን ለማወቅ፣
ከባዱን ለመሞከር መቻሏን ፈትናለች ከእንግዲህ በዚህ ውድድሯ አሸንፋ ለመውጣት ከቻለች፣ «ለመሆኑ በማሸነፍሽ ለምን ደስ አለሽ?» ተብላ ብትጠየቅ መልሷ፣ «ምክንያቱም ውድድሩ አስቸጋሪ ስለሆነ ነው» ብላ መመለሷ አይቀርም" ማሸነፍ የሚያረካው ደግሞ
የውድድሩ ውጣ ውረድ ሲበዛና ተወዳዳሪዎችም ጠንክረው ሲገኙ ነው።
«በሕይወት ውድድር ላይ ያለ ሰው ውድድሩ ከራሱ ጋር እንጂ በምድራችን ያሉትን ቢሊዮን ሕዝቦች በማሰብ መሆን የለበትም"
ይህን ካሰበ ግን በጭንቀት ብቻ ተደናቅፎ ይወድቃል» በማለት ካርለት ከሎን ደጋግማ መክራዋለች።
ደልቲ ገልዲ ካርለትን ለማግባት ኮይታው በሽማግሎች እንዲወሰን አስደረገ። ጥሎሹ ብዙም ከባድ አልነበረም፤ ቢያንስ
አራትና አምስት ዓመት በማይሞላ ጊዜ ውስጥ ከፍሎ ሊጨርስና
እንግዳዋን የራሱ አድርጎ ያኔ በሚያውቀው ባህላዊ ደንብ ደህና አድርጎ ይገራታል።
ካርለት አሸዋማና ገላጣ ስፍራ ላይ፣ ዙሪያውን የፌጦ፣ የኩንኩሮ፣ የጠዬ የዝግባና ዋንዛ ዛፍና የሻንቆ መንደር ባለበት
የኢቫንጋዲ ጭፈራ ቦታ ከደልቲ ገልዲ ጋር ሲጨፍሩ በተለይም ወደ ጫካ ሲገቡ የምታወልቀው የውስጥ ሱሪ፣ ወደ ላይ ከፍ አድርጋ
የምትገልበው ልብስ፣ አሁን የላትም። የውስጥ ሱሪዋም ሆነ ልብሷ ቆዳዋ ነው፤ በውኃ መታጠቧን አቍማለች፤ ጸጕሯን በቅቤ የተለወሰ አፈር ትቀባለች። ይህን በማድረጓ የደረሰባት የጤና ችግር የለም"
በእርግጥ መጀመሪያ አካባቢ ቆዳዋ ለብ ለብ የተደረገ ለጋ ስጋ ጥብስ፣ ቀጥሎ ተዘልዝሎ የደረቀ ቋንጣ መስሉ ጠቁሮ ታይቷል።በተረፈ የቈሰለው ሁሉ ድኖላት፣ ወዟ እንደ ሐመር ልጃገረዶች ነው፤
ሕሊናዋም ደስተኛ ነው።
ደልቲ ገልዲ ግን አሁንም ብዙ የምታስተካክለው እንዳለ ያምናል" ያ ደግሞ የሚሆነው እሱ እሷን አጠቃሉ የራሱ ካደረገ
በኋላ ነው። ስለሆነም ጥሎሹን በቶሎ ለመጀመር ወስኗል።
በመካከሉ ግን፣ ከሎና ካርለት ከተመካከሩ በኋላ ከሎ ሆራ ደልቲ ገልዲ ዘንድ ሄደ። ደልቲ ገልዲ፥ ከሎ ሆራ የሱ ፍቅረኛ የሆነችውን
ጎይቲ አንተነህን ለማግባት የተሪ ቆዳ አጋድሞ፣ ኩርኩፋ
አጉርሷታል። ስታስደንሰው፣ ስታዝናናው የነበረችውን ፍቅረኛውን ሊነጥቀው ነው። ደልቲ ገልዲ እሷን ሊያጣ በመቃረቡ ልቡ እየዘለለ
ፈርጦበታል። ከከሎ ሆራ ጋር ግን ነገር የለውም። ከሎ ሆራ ሐመር ነው። በሐመርነቱም ብቻ ሳይሆን ባህላዊ ሥርዓቱንና ደንቡን
አሟልቶ እጮኛውን ለመምረጥ ዞሮ ጎይቲን መርጧል። ይህ መብት
የመላው ሐመር ማኅበረሰብ መብት ነው፣ «ፍቅረኛዬን ቀማኸኝ
እገላለሁ፤ እታነቃለሁ» እያሉ ማላዘን ንክ ያሰኛል" ጀርባን
ግርፋት፣ የበረት ከብትን ለጥፋት ይዳርጋል። በማኅበረሰቡ ትልቁ
ኃይል ያለው በዚያው በማኅበረሰቡ እጅ ነው። መሣሪያና ጕልበት
ያለው ጀግና የሚባለውም የማኅበረሰቡን ባህልና ደንብ ሲያከብር ነው። ካለበለዚያ ግን በኃይል የሚያምን ልብ እንደ ጌሾ በማኅበረሰቡ እጅ ይወቀጣል። «ከባሕር የወጣ ዓሣ» ይሆናል። ስለዚህ፣ ከሎ ደልቲ ገልዲ ዘንድ ሲሄድ በፍቅር ተቀበለውና ሲጨዋወቱ ቆዩ።በዚህ መልክ ትንሽ እንደ ቆዩ ከሎ ሆራ ወደ መጣበት ርዕሰ ጉዳይ
ተመለሰና፣ «...እንግዳዋ ለብዙ ጊዜ እዚህ አትቆይም። ከተወሰነ
ጊዜ ቆይታ በኋላ ትመለሳለች። ስለዚህ አንተን በቅርቡ ልታገባህና
ልታገለግልህ ትፈልጋለች» አለው፣ ከሎ።
«ይእ! ጥሎሹን ገና ሳልጀምር፤ እንዴት ሆኖ ይሆናል? መቆየት አለባት እንጂ። ደግሞስ የኔ ሚስት መሆን ከፈለገች የት ነው
የምትሄደው? እኔስ ይህን እፈቅድላታለሁ? የትም አትሄድም። እዚሁ ሥራ ትሠራለች» አለ ደልቲ።
👍18👎1👏1😁1
«አየህ! እሷ አንተ ጥሎሽ በመክፈል እንድትቸገር አትፈልግም።ለጥሎሽ የሚያስፈልገውን ሁሉ ደንቡን ለማክበር ያህል ለአንተ ታቀርብልሃለች፤ ከብትም በገንዘቧ ገዝታ ልትሰጥህ ትችላለች።»
«ይእ! ይህ እንዴት ይናገራል? እኔ ደልቲ ገልዲ ያባቴን ደንብ ሽሬ፣ ከሴት እጅ ጥሎሽ ልቀበል? እኔ ከሷ የምፈልገው ልጅ እንድ
ትወልድልኝና እንድትሠራልኝ እንጂ፣ ከሷ ምንም የምፈልገው የለኝም። ምነው እሷም ጋብቻውን ተቀብላለች። ሽማግሎች ሲጠይቋት ምንም ተቃውሞ አላቀረበችም። እንደ አባቴ ጠላቶች እንደማትዋሽ ደግሞ እርግጠኛ ነኝ»አለው ደልቲ ኰስተርና ረጋ ብሎ"
ከሎ ሆራ አንገቱን ቀና አድርጎ ነገሩን ካወጣ ካወረደ በኋላ፣
«ከሐመሮች ጋር በጥቅም ድርድርና በሌሎች ተመሳሳይ ማግባቢያ
ዎች መስማማት አይቻልም። እነሱ የኖሩትና ወደፊትም የሚኖሩት
በአባት ደንብና ባህል ነው» ብሎ አሰበና ከሎ ሆራ የካርለት ፍላጎት ባለመሟላቱ እያዘነ ወደሷ ተመለሰ።
ከሎ ሆራ ሁኔታውን ለካርለት ሲነግራት መጀመሪያ ስቅስቅ ብላ አለቀሰች። ስታለቅስ ሲያያት ሁኔታው አላስችለው አለ። ሆኖም ግን አስተያየቱን ከመስጠቱ በፊት ከሎ ካርለት ያስጠነቀቀችውን ነገር
አስታወሰ ይኸውም፣ «ሳለቅስ በመካከል ጣልቃ አትግባብኝ፤ የማለቅሰው ደስ ሲለኝ ወይንም በጣም ሲከፋኝ ነው!ደስታና
መከፋቴን በልቅሶ ስቀበል ሰውነቴ እንግዳውን ገጠመኜን በጸጋ
ይቀበልልኛል» ስላለችው ስታለቅስ ጣልቃ አልገባባትም።
ካርለት ትንሽ ቆይታ ደግሞ በሣቅ ተፍለቀለቀች። ከሎም የሕሊናው ውጥረት ትንሽ ቀለል ብሎለት አብሯት ፈገግ አለ። ካርለት
ተመልሳ ደግሞ ጸጥ ብላ ማሰብ ቀጠለች።
«ከሎ ስላስጨነቅሁህ ይቅርታ አድርግልኝ። ያለቀስኩት በደልቲ
ገልዲ ንጹሕ ሕሊና ነው። ዓለማችን በስግብግቦች የተሞላች ናት ይህች ደንታቢስ ዓለም አንዱ ሌላውን የሻጉራ የሚያይባት ናት የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዕድገት ራሱ ኅብረ ትርጓሜ ያጣ፣ በሚያመጣው ጥቅም ላይ የተመሠረተ ነው። ይህ ሰው ግን የሚኖረው ለጥቅሙ ሳይሆን ለእምነቱ ነው። አምስት ዓመት ሙሉ እየተጨነቀ የሚከፍለው ጥሎሽ ይቅርልህ ስንለው አሻፈረኝ አለ" ለራሱ
ሊያደርግ የሚፈልገውን በስጦታ ሊቀበል አልፈለገም" ይህን
ማድረግ ሕሊናውን እንደ መግደል ቈጠረው፤ ትክክል ሆነም አልሆነም የሚኖረው በሕሊናው ፍርድ ነው። እራሱን ሆኖ፣ እምነቱን
ሆኖ ነው የሚኖረው። አጋሰስ ሆኖ ሕሊናውን ለጥቅሙ ሲል
ጨፍልቆ ያልገደለ ሰው ነው
ትክክለኛ ሰው።»
«የሣቅሁት ግን ደልቲ ገልዲ እኔ ባሰብሁት አንፃር የሐመር ሴቶችን የጋብቻ ሕይወት በራሴ ላይ ደርሶ ማየት ባልችልም አንተ ጎይቲ እንተነህን በአጭር ጊዜ ውስጥ እንድታገባ የሚጠየቀውን ጥሎሽ ወዲያው እንክፈልና እኔም ከጎይቲ ጋር ባህላዊ ሥርዓቱን አብሬ መሳተፍ መቻሌን በማሰቤ ነው የሣቅሁት» አለችው"
ከሎ ሆራ «ዳሚት» ብሎ አላመናጨቃትም። የትላንቱን ከሎን ትናንት ከልብሱ ጋር አውልቆ ጥሎታል። ፍቅር የራበው ከሎ ዛሬ "ሚያፈቅረው መሃል እጁ ውስጥ ሊገባለት ነው፤ ብቸኛው ከሎ ዛሬ
ሰው ጋር ነው። ከሎ ሆራ ዛሬ አምርሮ የሚጠላው የለውም። አዲስ ልምድ አዲስ የሕይወት ተሐድሶ አዲስ ወኔ በሕሊናው ታጭቋል አዲስ የተስፋ ሕይወት መኖር ጀምሯል። ካልፈሩት ሁሉም ነገር ቀላል ነው። ብቻ መቻል፣ መጣር.
።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ከሎ ሆራ በሦስት ወራት ውስጥ ጥሎሹን ከፍሎ ጨረሰ። ስድስት በሬ፣ አራት ላም፣ ሦስት ጊደር፣ ሰባት ፍየል፣ አራት ዋንኬ በግ፣
ሁለት ስልቻ ማር ለአንተነህ ይመር (ጋልታምቤ) ሽማግሎች የወሰኑትን አቀረበ።
ይህን ጉድ ድፍን የላላ፣ ሻንቆ፣ የወሮ መንደር ኗሪ ሕዝብ አፉን ከፍቶ በአድናቆት ተመለከተው። በሦስት ወራት ውስጥ በካርለት ትብብር ከሉ ሆራ የአንተነህ ይመርን በረት ሞላው።
ደልቲ ገልዲ የጥሎሹን ስጦታ በዝርዝር ሲሰማ ሞራሉ በመጠኑም
ቢሆን ተሸክሽኮ ወደ ታች ወረደ፣ «ይእ! በሦስት ወር ውስጥ ኮይታ ከፍሉ መጨረስ መቼም በሐመር እምብዛም ያልተለመደ ነው። እኔ መቼም እንኳ በቅርብ ጊዜ ብዙ ጨረቃ ወድቃና ተነሥታ እንኳን ጥሉሹን ከፍሎ ይጨርሳል፣ አላልሁም ነበር። የዘረፈ እንኳን እንዲህ በአንዴ አይሟላለትም፤ እንኳን ተነጋዴ ተሸምቶ!» ብሎ ለጎይቲ ሲያጫውታት፤
«እኔስ ብሆን ይህ ይሆናል ብዬ መቼ አስቤ? ይህ መናጢ እንግዲህ ከአንተ ሊነጥለኝ ነው አይደል? እንግዲህ የሱና የታናሽ
ወንድሞቹ ብቻ ሆኜ መቅረቴ ነው። ከአንግዲህ
ልቤ ከከጀለው ጋር መጫወቱ ሊቀርብኝ ነው። በኢቫንጋዲ ጭፈራ ከልጃገረዶች ጋር እንዳልሄድ መታገዴ ነው። ስንቶች የኔ ታላላቅ ልጃገረዶች፣ እጮኛ ከያዙ በኋላ እንኳን ስንትና ስንት ጨረቃ ሲቀብጡና ሲደሰቱ እኔ ግን ዕድሌ ሆኖ እንደ በቆሎ ደስታዬን በሦስት ወር ተሸለቀቅሁ አይደል!» እያለች እንባዋን መንታ በመንታ አፈሰሰችው።
«እንግዲህ በቃሽ ብዙ አትዘኝ። እኔ መጀመሪያ ፍርሃቴ የነበረው ከሎ ጥሎሹን መክፈል ላይችል ለምን የእሷን ዕድል ይሰብራል ብዬ ነበር። አሁን ጥሎሹን በጣም ፈጥኖ ጨርሷል። ምንም እንኳን ለኛ ባይገልጥልንም ብዙ ሀብት እንዳለው አያጠራጥርም። ስለዚ
መጽናናት አለብሽ።»
«ይእ! አያ ደልቲ ገልዲ፣ አንተ የማገባውን ሰው አላወቅኸውም ማለት ነው። የማገባው ሰው እኮ ሴት ነው። ሴት፤ አይጥ ያልገደለ፧
በጨርቅ ተጀቡኖ የኖረ፤ ፍርሃቱ ከሴት የባሰ፤ እስከ አሁን ከአንድ ልጃገረድ ጋር እንኳን ተጫውቶ ምንነቱን ያላስመሰከረ ሴት እንዳገባ
አንተም ጨክነህ ልትፈርድ?» አለችው፣ ጎይቲ ልቅሶዋን በእልህ ተክታ።
«ይእ! እሱ ላይስ ልክ ነሽ። እንኳን የአባቱን ጠላቶች ሊገል፣ ታላላቅ አውሬዎች ሊፈነግል፣ መተኰስ እንኳን የሚያውቅ አይመስለኝም» ሲል ጎይቲ ከአፉ ነጠቅ አድርጋ፥ «መተኰስ ከጀመረማ ወንድ ነው! አይጥ ለመግደል ጦር እንኳን ወርውሮም አያውቅም ነውእኮ የምልህ። እና፣ ከዚህ ሰው ጋር እንዴት እንኳኋናለን?»
«ይእ! እንግዲህ ምን መላ አለው። ባለቀ ነገር ነው እኮ የምታስጨንቂኝ። ከብት ዘሎ፣ ጨርቆሌ ማዝ ሆኖ፣ አንችን የተሪ ቆዳ አጋድሞና ኩርኩፋ አጉርሶ፣ ከዚያም አልፎ ጥሎሹን ከፍሎ ከጨረሰ በኋላ ጀግና ባለመሆኑ አንቺን ከወሰደ በኋላ ለአደን በረሃ ይወርዳል በጦርነትም ዘምቶ የአባቱን ጠላት ይገድላል፣ ወይ ይሞታል። እንግዲህ ወዲያ ማሰብ ያለብሽ፣ መውደድ ያለብሽ፣ መውለድ ያለብሽ
ለሱ ነው» አላት በሕሊናው ውስጥ ሲመላለስ የነበረውን ሐሳብ።
ጎይቲ አንተነህ ደልቲ ገልዲ በመጨረሻ የሰጣትን ማጠቃለያ እንደ ሰማች ተመስጣ አጤነችው" የሐመር ዕጽዋት ከፊሉ ጠውልገው ጥቂቶቹም አብበዋልI ንፋሱ እንደ ወትሮው ሁሉ አሁንም
ወደ ሐመር ይነፍሳል።
ጎይቲ አንተነህ ለምለም ቅጠሎችን ይዛ በንፋስ የምትወዛወዘውን
ዛፍ ስታይ በርቀት የማይታዩ የደረቁና የጠወለጉ ቅጠሎች አልፎ አልፎ ይወዳድቃሉ። ወፎቹ፣ ንቦቹ ለምለሟን ቅጠልና ማራኪ
አበባዎችን እየዞሩ፣ እየዘመሩ፣ እየቀሰሙ ይበራሉ" ሆድ ባሳትI
ጎይቲ አንተነህ ልትወድቅ የተቃረበች መሆኗን ጠርጥራለች"
«ደልቲ እቀፈኝł» አለችው"
ደልቲ እንደ ታዘዘው ሳዳጎራውን አውልቆ ተጠጋት" እንደ ለመደው ጠበቅ አድርጎ አቀፋት
«ይእ! ይህ እንዴት ይናገራል? እኔ ደልቲ ገልዲ ያባቴን ደንብ ሽሬ፣ ከሴት እጅ ጥሎሽ ልቀበል? እኔ ከሷ የምፈልገው ልጅ እንድ
ትወልድልኝና እንድትሠራልኝ እንጂ፣ ከሷ ምንም የምፈልገው የለኝም። ምነው እሷም ጋብቻውን ተቀብላለች። ሽማግሎች ሲጠይቋት ምንም ተቃውሞ አላቀረበችም። እንደ አባቴ ጠላቶች እንደማትዋሽ ደግሞ እርግጠኛ ነኝ»አለው ደልቲ ኰስተርና ረጋ ብሎ"
ከሎ ሆራ አንገቱን ቀና አድርጎ ነገሩን ካወጣ ካወረደ በኋላ፣
«ከሐመሮች ጋር በጥቅም ድርድርና በሌሎች ተመሳሳይ ማግባቢያ
ዎች መስማማት አይቻልም። እነሱ የኖሩትና ወደፊትም የሚኖሩት
በአባት ደንብና ባህል ነው» ብሎ አሰበና ከሎ ሆራ የካርለት ፍላጎት ባለመሟላቱ እያዘነ ወደሷ ተመለሰ።
ከሎ ሆራ ሁኔታውን ለካርለት ሲነግራት መጀመሪያ ስቅስቅ ብላ አለቀሰች። ስታለቅስ ሲያያት ሁኔታው አላስችለው አለ። ሆኖም ግን አስተያየቱን ከመስጠቱ በፊት ከሎ ካርለት ያስጠነቀቀችውን ነገር
አስታወሰ ይኸውም፣ «ሳለቅስ በመካከል ጣልቃ አትግባብኝ፤ የማለቅሰው ደስ ሲለኝ ወይንም በጣም ሲከፋኝ ነው!ደስታና
መከፋቴን በልቅሶ ስቀበል ሰውነቴ እንግዳውን ገጠመኜን በጸጋ
ይቀበልልኛል» ስላለችው ስታለቅስ ጣልቃ አልገባባትም።
ካርለት ትንሽ ቆይታ ደግሞ በሣቅ ተፍለቀለቀች። ከሎም የሕሊናው ውጥረት ትንሽ ቀለል ብሎለት አብሯት ፈገግ አለ። ካርለት
ተመልሳ ደግሞ ጸጥ ብላ ማሰብ ቀጠለች።
«ከሎ ስላስጨነቅሁህ ይቅርታ አድርግልኝ። ያለቀስኩት በደልቲ
ገልዲ ንጹሕ ሕሊና ነው። ዓለማችን በስግብግቦች የተሞላች ናት ይህች ደንታቢስ ዓለም አንዱ ሌላውን የሻጉራ የሚያይባት ናት የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዕድገት ራሱ ኅብረ ትርጓሜ ያጣ፣ በሚያመጣው ጥቅም ላይ የተመሠረተ ነው። ይህ ሰው ግን የሚኖረው ለጥቅሙ ሳይሆን ለእምነቱ ነው። አምስት ዓመት ሙሉ እየተጨነቀ የሚከፍለው ጥሎሽ ይቅርልህ ስንለው አሻፈረኝ አለ" ለራሱ
ሊያደርግ የሚፈልገውን በስጦታ ሊቀበል አልፈለገም" ይህን
ማድረግ ሕሊናውን እንደ መግደል ቈጠረው፤ ትክክል ሆነም አልሆነም የሚኖረው በሕሊናው ፍርድ ነው። እራሱን ሆኖ፣ እምነቱን
ሆኖ ነው የሚኖረው። አጋሰስ ሆኖ ሕሊናውን ለጥቅሙ ሲል
ጨፍልቆ ያልገደለ ሰው ነው
ትክክለኛ ሰው።»
«የሣቅሁት ግን ደልቲ ገልዲ እኔ ባሰብሁት አንፃር የሐመር ሴቶችን የጋብቻ ሕይወት በራሴ ላይ ደርሶ ማየት ባልችልም አንተ ጎይቲ እንተነህን በአጭር ጊዜ ውስጥ እንድታገባ የሚጠየቀውን ጥሎሽ ወዲያው እንክፈልና እኔም ከጎይቲ ጋር ባህላዊ ሥርዓቱን አብሬ መሳተፍ መቻሌን በማሰቤ ነው የሣቅሁት» አለችው"
ከሎ ሆራ «ዳሚት» ብሎ አላመናጨቃትም። የትላንቱን ከሎን ትናንት ከልብሱ ጋር አውልቆ ጥሎታል። ፍቅር የራበው ከሎ ዛሬ "ሚያፈቅረው መሃል እጁ ውስጥ ሊገባለት ነው፤ ብቸኛው ከሎ ዛሬ
ሰው ጋር ነው። ከሎ ሆራ ዛሬ አምርሮ የሚጠላው የለውም። አዲስ ልምድ አዲስ የሕይወት ተሐድሶ አዲስ ወኔ በሕሊናው ታጭቋል አዲስ የተስፋ ሕይወት መኖር ጀምሯል። ካልፈሩት ሁሉም ነገር ቀላል ነው። ብቻ መቻል፣ መጣር.
።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ከሎ ሆራ በሦስት ወራት ውስጥ ጥሎሹን ከፍሎ ጨረሰ። ስድስት በሬ፣ አራት ላም፣ ሦስት ጊደር፣ ሰባት ፍየል፣ አራት ዋንኬ በግ፣
ሁለት ስልቻ ማር ለአንተነህ ይመር (ጋልታምቤ) ሽማግሎች የወሰኑትን አቀረበ።
ይህን ጉድ ድፍን የላላ፣ ሻንቆ፣ የወሮ መንደር ኗሪ ሕዝብ አፉን ከፍቶ በአድናቆት ተመለከተው። በሦስት ወራት ውስጥ በካርለት ትብብር ከሉ ሆራ የአንተነህ ይመርን በረት ሞላው።
ደልቲ ገልዲ የጥሎሹን ስጦታ በዝርዝር ሲሰማ ሞራሉ በመጠኑም
ቢሆን ተሸክሽኮ ወደ ታች ወረደ፣ «ይእ! በሦስት ወር ውስጥ ኮይታ ከፍሉ መጨረስ መቼም በሐመር እምብዛም ያልተለመደ ነው። እኔ መቼም እንኳ በቅርብ ጊዜ ብዙ ጨረቃ ወድቃና ተነሥታ እንኳን ጥሉሹን ከፍሎ ይጨርሳል፣ አላልሁም ነበር። የዘረፈ እንኳን እንዲህ በአንዴ አይሟላለትም፤ እንኳን ተነጋዴ ተሸምቶ!» ብሎ ለጎይቲ ሲያጫውታት፤
«እኔስ ብሆን ይህ ይሆናል ብዬ መቼ አስቤ? ይህ መናጢ እንግዲህ ከአንተ ሊነጥለኝ ነው አይደል? እንግዲህ የሱና የታናሽ
ወንድሞቹ ብቻ ሆኜ መቅረቴ ነው። ከአንግዲህ
ልቤ ከከጀለው ጋር መጫወቱ ሊቀርብኝ ነው። በኢቫንጋዲ ጭፈራ ከልጃገረዶች ጋር እንዳልሄድ መታገዴ ነው። ስንቶች የኔ ታላላቅ ልጃገረዶች፣ እጮኛ ከያዙ በኋላ እንኳን ስንትና ስንት ጨረቃ ሲቀብጡና ሲደሰቱ እኔ ግን ዕድሌ ሆኖ እንደ በቆሎ ደስታዬን በሦስት ወር ተሸለቀቅሁ አይደል!» እያለች እንባዋን መንታ በመንታ አፈሰሰችው።
«እንግዲህ በቃሽ ብዙ አትዘኝ። እኔ መጀመሪያ ፍርሃቴ የነበረው ከሎ ጥሎሹን መክፈል ላይችል ለምን የእሷን ዕድል ይሰብራል ብዬ ነበር። አሁን ጥሎሹን በጣም ፈጥኖ ጨርሷል። ምንም እንኳን ለኛ ባይገልጥልንም ብዙ ሀብት እንዳለው አያጠራጥርም። ስለዚ
መጽናናት አለብሽ።»
«ይእ! አያ ደልቲ ገልዲ፣ አንተ የማገባውን ሰው አላወቅኸውም ማለት ነው። የማገባው ሰው እኮ ሴት ነው። ሴት፤ አይጥ ያልገደለ፧
በጨርቅ ተጀቡኖ የኖረ፤ ፍርሃቱ ከሴት የባሰ፤ እስከ አሁን ከአንድ ልጃገረድ ጋር እንኳን ተጫውቶ ምንነቱን ያላስመሰከረ ሴት እንዳገባ
አንተም ጨክነህ ልትፈርድ?» አለችው፣ ጎይቲ ልቅሶዋን በእልህ ተክታ።
«ይእ! እሱ ላይስ ልክ ነሽ። እንኳን የአባቱን ጠላቶች ሊገል፣ ታላላቅ አውሬዎች ሊፈነግል፣ መተኰስ እንኳን የሚያውቅ አይመስለኝም» ሲል ጎይቲ ከአፉ ነጠቅ አድርጋ፥ «መተኰስ ከጀመረማ ወንድ ነው! አይጥ ለመግደል ጦር እንኳን ወርውሮም አያውቅም ነውእኮ የምልህ። እና፣ ከዚህ ሰው ጋር እንዴት እንኳኋናለን?»
«ይእ! እንግዲህ ምን መላ አለው። ባለቀ ነገር ነው እኮ የምታስጨንቂኝ። ከብት ዘሎ፣ ጨርቆሌ ማዝ ሆኖ፣ አንችን የተሪ ቆዳ አጋድሞና ኩርኩፋ አጉርሶ፣ ከዚያም አልፎ ጥሎሹን ከፍሎ ከጨረሰ በኋላ ጀግና ባለመሆኑ አንቺን ከወሰደ በኋላ ለአደን በረሃ ይወርዳል በጦርነትም ዘምቶ የአባቱን ጠላት ይገድላል፣ ወይ ይሞታል። እንግዲህ ወዲያ ማሰብ ያለብሽ፣ መውደድ ያለብሽ፣ መውለድ ያለብሽ
ለሱ ነው» አላት በሕሊናው ውስጥ ሲመላለስ የነበረውን ሐሳብ።
ጎይቲ አንተነህ ደልቲ ገልዲ በመጨረሻ የሰጣትን ማጠቃለያ እንደ ሰማች ተመስጣ አጤነችው" የሐመር ዕጽዋት ከፊሉ ጠውልገው ጥቂቶቹም አብበዋልI ንፋሱ እንደ ወትሮው ሁሉ አሁንም
ወደ ሐመር ይነፍሳል።
ጎይቲ አንተነህ ለምለም ቅጠሎችን ይዛ በንፋስ የምትወዛወዘውን
ዛፍ ስታይ በርቀት የማይታዩ የደረቁና የጠወለጉ ቅጠሎች አልፎ አልፎ ይወዳድቃሉ። ወፎቹ፣ ንቦቹ ለምለሟን ቅጠልና ማራኪ
አበባዎችን እየዞሩ፣ እየዘመሩ፣ እየቀሰሙ ይበራሉ" ሆድ ባሳትI
ጎይቲ አንተነህ ልትወድቅ የተቃረበች መሆኗን ጠርጥራለች"
«ደልቲ እቀፈኝł» አለችው"
ደልቲ እንደ ታዘዘው ሳዳጎራውን አውልቆ ተጠጋት" እንደ ለመደው ጠበቅ አድርጎ አቀፋት
👍21
እሷ ግን ጠራችው፣ «ጠበቅ አድርገህ እቀፈኝ ትንፋሼን ሳትጠብቅ ሳመኝ፤ ትጨነቃለች፣ መተንፈስ ያቅታታል ብለህ እንዳታስብ"
እቀፈኝ ሳመኝ...አካሌ ካንቲ ጋር አንድ እስኪሆን ወዳንተ
ለጥፈኝ" በእቅፍህ ውስጥ እንደ ተደሰትኩ፣ በእቅፍህ ውስጥ ነፍሴ ትለፍ» አለችው ደልቲ እንደ ተባለው አቀፋት በመካከላቸው አየር እንኳን የሚያልፍበት ቀዳዳ አልተወም" ሁለመናዋን ከፋፍታ ሰጠችውI
እሱ ደግሞ ሁለመናዋን ዘጋጋላት። በጣም አጥብቆ ዘጋው። እሱ የዘጋውን ማንም ሰው ሳይከፍተው ዘላለም ዝግ እንደሆነ እንዲኖር ጎይቲ ተመኘች።
።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ካርለትና ከሎ ሆራ አስፈላጊውን ጥሎሽ ለጋልታምቤ ከሰጡ
በኋላ በአንዳንድ ነገሮች ላይ በቂ ውይይት አደረጉ በእነሱ አካባቢ መሟላትና መስተካከል የሚገባውንም አሳክተው ጨረሱ"
ከሎ ሆራ ለጊዜው አጎቱ ቤት እንዲኖርና ሚስቱ ወደዚያ መጥታ ሻላ ላይ እንድትደበቅ ካርለትም ሁኔታውን በቅርብ እንድትከታተል
አብራት እንድትሆን ካርለትና ጎይቲ ሌሊት ሌሊት እየተነሡ የፍየሎችን በጠጥ እንዲጠርጉና ሸፈሮ ቡናውን አፍልተው፣ ሌሎቹን
ሴቶች በመቀስቀስ እንዲደበቁ ሆኖ ባህሉ የሚጠይቀውን ሁሉ ከሎ
እንዲያሟላና ጎይቲን ፊት ለፊት ሲያገኛት እንዲገርፋት ተመካክረው ካርለት፣ የከሎ ሆራ እናትና ሌሉች ሴት ጐረቤቶች ጎይቲን ለማም
ጣት ወደ አንተነህ ይመር ዘንድ ወደ ወሮ ሄዱ
አንተነህ ይመርና ሚስቱ ለእንግዶች ልጃቸውን ሲያስረክቡ አደጋ የደረሰ ያህል ሁሉም በያሉበት ለቅሶ በለቅሶ ሆኑ ከእንግዲህ ጎይቲ አንተነህ ለእናቷ ውኃ አትቀዳላትም እንጨት አትለቅምላትም! አብራት ውላ፣ አታድርም" ሲደክማት አታበረታታትም
ወልዳ አጥብታ ለአካለ መጠን አድርሳ የኔ ናት ስትላት፣ «ሁለት ዓመት፣ ሦስት ዓመት የምሳሳላት ልጄ ከአጠገቤ አትሄድም» እያለች ስትጽናና ያ ሁሉ ምኞቷ የውኃ ሽታ ሆኖ ሳታስበው ድንገት ጥላት
ልትሄድ ነው። ቤታቸው ሊቀዘቅዝ፣ መንደሩ ጭር ሊል ነው።
አንተነህ ይመር በበኩሉ ስቅስቅ እያለ ፊቱን ዞሮ አለቀሰ" እሱ የሚያለቅሰው ግን ለራሱ ነው" ልጁም፣ ሚስቱም፣ እንግዶቹም
አያዩትም። ውስጥ ለውስጥ ሲንሰፈሰፍ፣ እንባው ግን እንደ ቀልድ በዓይኑ ፍጭጭ ፍጭጭ ብቻ ይላል" እንባውን እንደ ሚስቱ አያወርድም። ብዙው ወደ ራሱ አካል እየተስረገረገ ይቆጠቁጠዋል፣
ያቃጥለዋል"
ጎይቲ አንተነህ ለሱ ልጁ ብቻ አይደለችም፤ እኅቱም፣ እናቱም ናት። እንደ እኅት መካሪው፣ እንደ እናት አዛኙ ናት" የሐመሯ ባለቤቱና የሐመር ኑሮው ድልድይ ልጁ ናት። የመኖር ተስፋውና መጽናኛውም እሷው ነበረች" ደግሞ ሆዱን ለመብላት ጥርሶቿና
ዓይኖቿ የሱን ስለሚመስሉ የራሱን ምስል በልጁ የሚያይ ይመስለዋል" ስለዚህ፣ «መስተዋቴ ነሽ» ይላት ነበርI ድሮ ሕፃን
እያለ አንድ ጊዜ ብቻ በመስተዋት መልኩን ያየውን እያስታወሰ"
ጎይቲ አንተነህ የስሙ መጠሪያI የሀብቱ ምንጭ ብቻ አይደለችም” ለእሱ ምኑም ናት መደሰቻl መተከዣ ተስፋው ሆና
ኖራለች" አሁን ግን ከአጠገቡ መሄዷ ነው ጎጆው መቀዝቀዝ
ሊጀምር ነው ከእንግዲህ ዓይን ዓይኗን እያየ ያፈላችውን ቡና
አይጠጣም፣ «እግርህን ልጠብህ» ብላ፣ እግሩን ስታጥበው ፍቅሯ ሽቅብ ወደ ሆዱ መፍሰሱ ሊቆም ነው" የረሳው የሕሊና ቅዠትና ውጥረቱ ደግሞ ሊያገረሽበት ነው"
ጋልታምቤ እንግዲህ ለልጁ ለጎይቲ ብሎ የሚኖረውን ሕይወት ዘግቶ እንደገና የራሱን ሕይወት ባለፈው ከቆመበት መጀመር
አለበት"
«በቁርጥ ቀን ወንድ ልጅ ቀበቶውን ማጥበቅ አለበት" እስከ አሁን ሞትን ለእሷ ስል ስሸሽ ኖሬያለሁ" አሁን ግን የምኖረው ለራሴ ነው ያኔ እኔም እናቷን አይጌን ሳገባ አባቷ ሲሸማቀቁ፣ የእኔ ልብ
በደስታ እየዘለለ ፈርጦ አልነበረም? ‹ብድር በምድር ይሏል ይህ አይደል! በሉ ይብቃ» አለና ሁሉንም በቀላው ዓይኑ ቃኛቸው
ውስጣዊ ስሜቱ ግን ያነባ ነበር።
«መስተዋቴ» አላት አንተነህ ልጁን"
«ይእ!» አለች ጎይቲ በርhክ ብላ ኩማዋ ላይ በመቀመጥ፣ እንባዋን በመንታ በመንታ እያንዠቀዠቀች ዓይን ዓይኑን በማየት
«ተይ የኔ ልጅ...ተይ ምርር ብለሽ አትዘኝ" ከወላጅ ጉያ ወጥቶ ወደ ባል መሄድ የአባት ደንብ ነው የኔ ልጅ ቦርጆ ከከፋ ስንት የደም
እንባ እሚያስለቅስ መከራ አለ መሰለሽ» አላት ትከሻዋን ይዞ"
«ይእ...እ! ባል አልኸውI ወንድ መስሎህ እኮ ነው...ወንድማ ቢሆን በማን ዕድሌ ለሴት ዕድሜ ልኬን መሰጠቴን አሁን እውነት
አጥተኸው ነው። የኔስ ይቅር፣ ይብላኝ ለልጆቼ...» አለች ጎይቲ፣ ገና የሚወለዱት ልጆች የጀግና ልጅ አለመባላቸው እየከነከናት።
«አይ ሞኝት! አንድ ወንድ ጀግና እሚባለው በረፋድ ውሎ እኮ ነው" ይህ ሰው ወጣት ነው፣ ወደፊት ጀግና ለመሆን ጎሽ ወይንም
አንበሳ...መግደል ያቅተዋል ብለሽ ሠጋሽ? የማያስጨንቅሽን ነው
ልጄ ያሰብሽው» አላት በአባታዊ ተግሣፅ"
«እስቲ እንግዲህ የአንተ ቦርጆ ይርዳው እንጂ እኔማ እንግዲህ ምን እሆናለሁ» አለች፣ ዓይኗን በቀኝ እጇ መዳፍ ግራና ቀኝ
እየሞዠቀች"
«ቦርጆ ሦስት ምስክሮች አሉት መስተዋቴ ምድር ፀሐይና ጨረቃ እነሱ ይታደጉሽ ልጄ ንቀት ደግ አደለም ተነሽ ብሎ ልጁንና እናቷንም ተቆጥቶ ሸኛቸው።
ካርለት ጎይቲ ባለቀሰች ቁጥር እሷም ስፍስፍ ብላ አላቀስቻት ለካ ሁሉም ከለመደው ሲለይ ማዘኑ ማልቀሱ አይቀርም" እረ
ይህ አብሮ መኖር ምን ያለ ጠንካራ ሰንሰለት ነው» እያለች ጎይቲን ሊያመጡ ሄደው የሆኑትን ለከሎ ነገረችው" ከሎ ይህን
ስሜቱን ፈንቅሎ አንድ ነገር ልውጣ እያለ ሲተናነቀው ቆየና፣«ካርለት፣ ሰው መማር የሚችል ፍጡር መሆኑን አምናለሁ ዛሬ የአንድን ነገር ውጤቱን ብቻ ሳይሆን ምክንያቱንም ለማወቅ መጣር እንዳለብኝ በመረዳቴ በሕይወቴ ሙሉ እሷንና ወገኖቿን፣ እንዲሁም
ጠቅላላውን የሰው ልጅ በመሉ እያስደሰትሁ ለመኖር ቃል አገባልሻለሁ" ከእንግዲህ ወዲያ የምጠላውና የምንቀው
የለም" ሁሉም ያስባል ሁሉም እምነት አለው ሁሉም ፍቅር አለው» ብሎ ከሎ መናገር አቃተው" ለመጀመሪያ ጊዜ ዓይኑ
እያጠበ የሚወርድ ደስ የሚል እንባ በጉንጮቹ እየተንኳለለ ወረደ
ያ ከሕሊናው የፈለቀው የፈውስ ጠበል የነተበ አስተሳሰቡን አጥቦ
አስወገደለት"
ካርለት ተሸበረችI ልቧ ለሁለት የተተረተረ መሰላት፤ ሕሊናዋ ዞረባት ስለዚህ እጇን ዘርግታ ከሎን አቀፈችውና ሁለቱም በጋራ
አነቡ" የቃል ኪዳን እንባ እውነተኛ ንጹሕ እንባ ወደታች ፈሰሰ"
አዎ! የሐሳብ መጣጣም ከሒሳብ ስሌት ቀመር ውጭ ሁለቱን አንድ
ያደርጋል" የተራራቀውን ያቀራርባል።
💫ይቀጥላል💫
እቀፈኝ ሳመኝ...አካሌ ካንቲ ጋር አንድ እስኪሆን ወዳንተ
ለጥፈኝ" በእቅፍህ ውስጥ እንደ ተደሰትኩ፣ በእቅፍህ ውስጥ ነፍሴ ትለፍ» አለችው ደልቲ እንደ ተባለው አቀፋት በመካከላቸው አየር እንኳን የሚያልፍበት ቀዳዳ አልተወም" ሁለመናዋን ከፋፍታ ሰጠችውI
እሱ ደግሞ ሁለመናዋን ዘጋጋላት። በጣም አጥብቆ ዘጋው። እሱ የዘጋውን ማንም ሰው ሳይከፍተው ዘላለም ዝግ እንደሆነ እንዲኖር ጎይቲ ተመኘች።
።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ካርለትና ከሎ ሆራ አስፈላጊውን ጥሎሽ ለጋልታምቤ ከሰጡ
በኋላ በአንዳንድ ነገሮች ላይ በቂ ውይይት አደረጉ በእነሱ አካባቢ መሟላትና መስተካከል የሚገባውንም አሳክተው ጨረሱ"
ከሎ ሆራ ለጊዜው አጎቱ ቤት እንዲኖርና ሚስቱ ወደዚያ መጥታ ሻላ ላይ እንድትደበቅ ካርለትም ሁኔታውን በቅርብ እንድትከታተል
አብራት እንድትሆን ካርለትና ጎይቲ ሌሊት ሌሊት እየተነሡ የፍየሎችን በጠጥ እንዲጠርጉና ሸፈሮ ቡናውን አፍልተው፣ ሌሎቹን
ሴቶች በመቀስቀስ እንዲደበቁ ሆኖ ባህሉ የሚጠይቀውን ሁሉ ከሎ
እንዲያሟላና ጎይቲን ፊት ለፊት ሲያገኛት እንዲገርፋት ተመካክረው ካርለት፣ የከሎ ሆራ እናትና ሌሉች ሴት ጐረቤቶች ጎይቲን ለማም
ጣት ወደ አንተነህ ይመር ዘንድ ወደ ወሮ ሄዱ
አንተነህ ይመርና ሚስቱ ለእንግዶች ልጃቸውን ሲያስረክቡ አደጋ የደረሰ ያህል ሁሉም በያሉበት ለቅሶ በለቅሶ ሆኑ ከእንግዲህ ጎይቲ አንተነህ ለእናቷ ውኃ አትቀዳላትም እንጨት አትለቅምላትም! አብራት ውላ፣ አታድርም" ሲደክማት አታበረታታትም
ወልዳ አጥብታ ለአካለ መጠን አድርሳ የኔ ናት ስትላት፣ «ሁለት ዓመት፣ ሦስት ዓመት የምሳሳላት ልጄ ከአጠገቤ አትሄድም» እያለች ስትጽናና ያ ሁሉ ምኞቷ የውኃ ሽታ ሆኖ ሳታስበው ድንገት ጥላት
ልትሄድ ነው። ቤታቸው ሊቀዘቅዝ፣ መንደሩ ጭር ሊል ነው።
አንተነህ ይመር በበኩሉ ስቅስቅ እያለ ፊቱን ዞሮ አለቀሰ" እሱ የሚያለቅሰው ግን ለራሱ ነው" ልጁም፣ ሚስቱም፣ እንግዶቹም
አያዩትም። ውስጥ ለውስጥ ሲንሰፈሰፍ፣ እንባው ግን እንደ ቀልድ በዓይኑ ፍጭጭ ፍጭጭ ብቻ ይላል" እንባውን እንደ ሚስቱ አያወርድም። ብዙው ወደ ራሱ አካል እየተስረገረገ ይቆጠቁጠዋል፣
ያቃጥለዋል"
ጎይቲ አንተነህ ለሱ ልጁ ብቻ አይደለችም፤ እኅቱም፣ እናቱም ናት። እንደ እኅት መካሪው፣ እንደ እናት አዛኙ ናት" የሐመሯ ባለቤቱና የሐመር ኑሮው ድልድይ ልጁ ናት። የመኖር ተስፋውና መጽናኛውም እሷው ነበረች" ደግሞ ሆዱን ለመብላት ጥርሶቿና
ዓይኖቿ የሱን ስለሚመስሉ የራሱን ምስል በልጁ የሚያይ ይመስለዋል" ስለዚህ፣ «መስተዋቴ ነሽ» ይላት ነበርI ድሮ ሕፃን
እያለ አንድ ጊዜ ብቻ በመስተዋት መልኩን ያየውን እያስታወሰ"
ጎይቲ አንተነህ የስሙ መጠሪያI የሀብቱ ምንጭ ብቻ አይደለችም” ለእሱ ምኑም ናት መደሰቻl መተከዣ ተስፋው ሆና
ኖራለች" አሁን ግን ከአጠገቡ መሄዷ ነው ጎጆው መቀዝቀዝ
ሊጀምር ነው ከእንግዲህ ዓይን ዓይኗን እያየ ያፈላችውን ቡና
አይጠጣም፣ «እግርህን ልጠብህ» ብላ፣ እግሩን ስታጥበው ፍቅሯ ሽቅብ ወደ ሆዱ መፍሰሱ ሊቆም ነው" የረሳው የሕሊና ቅዠትና ውጥረቱ ደግሞ ሊያገረሽበት ነው"
ጋልታምቤ እንግዲህ ለልጁ ለጎይቲ ብሎ የሚኖረውን ሕይወት ዘግቶ እንደገና የራሱን ሕይወት ባለፈው ከቆመበት መጀመር
አለበት"
«በቁርጥ ቀን ወንድ ልጅ ቀበቶውን ማጥበቅ አለበት" እስከ አሁን ሞትን ለእሷ ስል ስሸሽ ኖሬያለሁ" አሁን ግን የምኖረው ለራሴ ነው ያኔ እኔም እናቷን አይጌን ሳገባ አባቷ ሲሸማቀቁ፣ የእኔ ልብ
በደስታ እየዘለለ ፈርጦ አልነበረም? ‹ብድር በምድር ይሏል ይህ አይደል! በሉ ይብቃ» አለና ሁሉንም በቀላው ዓይኑ ቃኛቸው
ውስጣዊ ስሜቱ ግን ያነባ ነበር።
«መስተዋቴ» አላት አንተነህ ልጁን"
«ይእ!» አለች ጎይቲ በርhክ ብላ ኩማዋ ላይ በመቀመጥ፣ እንባዋን በመንታ በመንታ እያንዠቀዠቀች ዓይን ዓይኑን በማየት
«ተይ የኔ ልጅ...ተይ ምርር ብለሽ አትዘኝ" ከወላጅ ጉያ ወጥቶ ወደ ባል መሄድ የአባት ደንብ ነው የኔ ልጅ ቦርጆ ከከፋ ስንት የደም
እንባ እሚያስለቅስ መከራ አለ መሰለሽ» አላት ትከሻዋን ይዞ"
«ይእ...እ! ባል አልኸውI ወንድ መስሎህ እኮ ነው...ወንድማ ቢሆን በማን ዕድሌ ለሴት ዕድሜ ልኬን መሰጠቴን አሁን እውነት
አጥተኸው ነው። የኔስ ይቅር፣ ይብላኝ ለልጆቼ...» አለች ጎይቲ፣ ገና የሚወለዱት ልጆች የጀግና ልጅ አለመባላቸው እየከነከናት።
«አይ ሞኝት! አንድ ወንድ ጀግና እሚባለው በረፋድ ውሎ እኮ ነው" ይህ ሰው ወጣት ነው፣ ወደፊት ጀግና ለመሆን ጎሽ ወይንም
አንበሳ...መግደል ያቅተዋል ብለሽ ሠጋሽ? የማያስጨንቅሽን ነው
ልጄ ያሰብሽው» አላት በአባታዊ ተግሣፅ"
«እስቲ እንግዲህ የአንተ ቦርጆ ይርዳው እንጂ እኔማ እንግዲህ ምን እሆናለሁ» አለች፣ ዓይኗን በቀኝ እጇ መዳፍ ግራና ቀኝ
እየሞዠቀች"
«ቦርጆ ሦስት ምስክሮች አሉት መስተዋቴ ምድር ፀሐይና ጨረቃ እነሱ ይታደጉሽ ልጄ ንቀት ደግ አደለም ተነሽ ብሎ ልጁንና እናቷንም ተቆጥቶ ሸኛቸው።
ካርለት ጎይቲ ባለቀሰች ቁጥር እሷም ስፍስፍ ብላ አላቀስቻት ለካ ሁሉም ከለመደው ሲለይ ማዘኑ ማልቀሱ አይቀርም" እረ
ይህ አብሮ መኖር ምን ያለ ጠንካራ ሰንሰለት ነው» እያለች ጎይቲን ሊያመጡ ሄደው የሆኑትን ለከሎ ነገረችው" ከሎ ይህን
ስሜቱን ፈንቅሎ አንድ ነገር ልውጣ እያለ ሲተናነቀው ቆየና፣«ካርለት፣ ሰው መማር የሚችል ፍጡር መሆኑን አምናለሁ ዛሬ የአንድን ነገር ውጤቱን ብቻ ሳይሆን ምክንያቱንም ለማወቅ መጣር እንዳለብኝ በመረዳቴ በሕይወቴ ሙሉ እሷንና ወገኖቿን፣ እንዲሁም
ጠቅላላውን የሰው ልጅ በመሉ እያስደሰትሁ ለመኖር ቃል አገባልሻለሁ" ከእንግዲህ ወዲያ የምጠላውና የምንቀው
የለም" ሁሉም ያስባል ሁሉም እምነት አለው ሁሉም ፍቅር አለው» ብሎ ከሎ መናገር አቃተው" ለመጀመሪያ ጊዜ ዓይኑ
እያጠበ የሚወርድ ደስ የሚል እንባ በጉንጮቹ እየተንኳለለ ወረደ
ያ ከሕሊናው የፈለቀው የፈውስ ጠበል የነተበ አስተሳሰቡን አጥቦ
አስወገደለት"
ካርለት ተሸበረችI ልቧ ለሁለት የተተረተረ መሰላት፤ ሕሊናዋ ዞረባት ስለዚህ እጇን ዘርግታ ከሎን አቀፈችውና ሁለቱም በጋራ
አነቡ" የቃል ኪዳን እንባ እውነተኛ ንጹሕ እንባ ወደታች ፈሰሰ"
አዎ! የሐሳብ መጣጣም ከሒሳብ ስሌት ቀመር ውጭ ሁለቱን አንድ
ያደርጋል" የተራራቀውን ያቀራርባል።
💫ይቀጥላል💫
👍26🥰6❤1
😘 #ቃል 😘
#ዳንኤላ_ስቴል
ትርጉም፣ ባሴ ሐብቴ
ምዕራፍ አርባ አንድ (41) «ቢያንስ ምክንያቱን . . . ማለት የማትፈልጊበትን ምክንያት ልትገልጭልኝ ትችያለሽ?። አለ ማይክል በለሰሰሰ ድምፅ። እዚህ ድምፅ ውስጥ አዲስ ነገር ተሰማት ።
እዚህ ድምፅ ውስጥ ማይክል ያለውን ሥልጣን የሚያውቅ ሰው እንደሆነ ተገነዘበች። ይህን በራሱ ላይ ያለውን መተማመን ትወደዋለች ናፈቃት ። በዚህም ተናደደች ። ይህ ንዴት ግን የሙውደድም ሆነ የናፍቆት ስሜቷን ከልቧ ሊያወጣው አልቻለም ። «ለምን?» አለ ማይክል ደግሞ ። «ምናልባት ቅብጥብጥ ሰው ብሆን ይሆናል ። ቅጥየለሽ የጥበብ ሰው ብለህ ጥራኝ ብትፈልግ ። የፈለገውን ብትለኝም፣ ምክንያት ብነግርህ ባልነግርሀም መልሴ አንድ ነው .... አልችልም » አለች ።
ይህን ብላ ቡናዋን ጨልጣ ሲኒዋን ካስቀመጠች በኋሳ ከተቀመጠችበት ተነስታ እዚያው ቆማ ላፍታ ሁለቱን ሰዎች ተራ በተራ እየቻቸው ። ከዚያም እጅዋን ዘረጋች ። ማይክልን ስትጨብጥ በፅሞና ጨበጠችና « የፎቶግራፍ ሥራዎቼን ስለወደዳችሁልኝ አመሰግናለሁ ። ለስራችሁ መቃናት ደሞ ችግር አይኖርም ። የተሻለ ሰው ልታገኙ ትችላላችሁ እንዲያውም በዚህ አዳራሽ ሥራዎቻቸውን የሚያሳዩ ኢያሌ ሠዓሊዎችና ፎተግራፍ አንሺዎች ስላሉ በጃክ በኩል በቀላሉ ልትገናኙዋቸው ትችላላችሁ » አለች፡፡ «ሌላ ሳይሆን አንችን ነው እምንፈልገው » አለ ማይክል።
ማይክል ይህን ሲል ግትር እንደማለት ብሎ መሆኑ በድምጹ ይታወቅ ነበር። ቅሬታም ይሰማበት ነበርና ጃክ በይቅርታ አድርግልን አስተያየት አየው ። ሜሪ ግን ፍንክች አላለችም ። ከዚህ በፊት ያጠፋችው በቂ ነው ። በጥቅሟ ደሰታዋን ሸጣለች ። ዳግም? አይለምዳትም ። ስለዚሀም ፤ «ይህ እንኳ አጉል ነገር መሰለኝ ፤ ሚስተር ሂልያርድ ። የልጅ ነገር ሆነ ልበል። እኔ አይሆንም ካንተ ጋር አልሰራም ብያለሁ ። ስለዚህ ሌላ ሰው መፈለጉ ይሻላል ። ከዚህ የቀለለ ምንም ነገር ያለ አይመስለኝም » አለች ። «እኔን ተይኝ፤ ለድርጅቱ ከሌላ ሰው ጋርም ለመሥራት ፈቃደኛ አይደለሽም ? » በአሉታ ራሷን ነቅንቃ ወደ በሩ አመራች ። « ባይሆን አስቢበት ። አስበሽበት እንኳ ልትነግሪኝ አትሞክሪም» ይሀን ሲናገር እበሩ ዘንድ ደርሳ ነበር። ጥያቄውን ስትሰማ ፊቷን ወደነሱ ሳታዞር ቆመች ። የምታስብ ትመስላለች ። ካፍታ በኋላ ራሷን በአሉታ ነቅንቃ በሩን ከፍታ ስትወጣ «አይሆንም አልኩ » የሚለውን ቃል ሰሙ ። ፍሬድ (ውሻዋ) አብሯት ወጣ ።
ማይክል ጊዜ አላጠፋም ። ጃክን ሳይሰናበት ከመቀመጫው ብድግ ብሎ ተከትሏት እየተጣደፈ ወጣ። ጃክ ነገሩ ሁሉ መላቅጥ የጠፋው ሆኖበት ባለበት ላይ እንደተቀመጠ ቀረ ። « አንዴ….. ጠብቂኝ » አለ ማይክ ፤ ከአዳራሹ እንደወጣ ሜሪን እየጠራ ። ለምን እንዲህ እንደሚያደርግ ራሱን አልጠየቀም ። ይሀን ያህል መለማመጥ ይኖርብኛል ? አላለም ። ተከተላት ደረሰባት እና ጎን ጎኗን እየሔደ፤ « አብሬሽ በእግሬ ትንሽ መጓዝ ይፈቀድልኛል? » አላት፡፡ «ትርፉ ድካም ነው እንጂ ትችላለህ » አለችው ። አንዴም ዞር ብላ አላየችውም ። ቀጥታ ፊት ለፈቷን እየተመለከተች ጉዞዋን ቀጠለች ፤ እሱም በጎን በጎንዋ ። «ለምንድነው እንዲህ ክርር ብለሽ እምቢ ያልሽው ? የተቀየምሽበት ጉዳይ አለ ? በኔ ወይስ በሌላ ሰው ? ወይስ የሰማሽው ነገር አለ? ስለድርጅቱ ? ወይም ስለኔ » አለ ማይክል ። « ሰማሁ አልሰማሁ ፤ ተቀየምኩ ቀረ ልዩነት አያመጣም »
« ለምን አያመጣም ? ያመጣል ። በደምብ አድርጎ ልዩነት ያመጣል » አለና ፊት ለፊቷ ቆመ ። አቆማት ። ያዛትና፤ « ንገሪኝ ፤ መንገር አለብሽ ። የማወቅ መብት አለኝ። ። «መብት አለህ? » አለችው፡፡ ሁለቱም ፊት ለፊት ተፋጠው ቆሙ ። ለዘለዓለም አለም በዚህ ሁኔታ የቆሙ ያህል ነበር ። ከዚህ በኋላ ንዴቷ ጋብ አለ። ‹‹ነገሩ ምስጢር ነው » አለች ። «ደግ ፤ ግን ንክ እንዳይደለሽ ይገባኛል » ይህን ስትሰማ ከት ብላ ሳቀችና «እንደሆንኩስ ማን ያውቃል ? » አለች ። « ንክ ናት ብዬ ባምን ነገሩ ቀለል ይለኝ ነበር ።ግን መስለሽ አልታየሽም አይደለሽም ። የሚታየኝ ነገር ወይ እኔን ትጠያለሽ ወይ ኮተር ሂልያርድን » አለ ። በልቡ የማይረባ ሀሳብኮ ነው ። እኔንስ ምን አድርጌያት አውቄያት ? ኮተር- ሂልያርድስ ምን አድርጐ ? ኮተር ሂልያርድ ስሙን ጠብቆ ሸርና ማጭበርበር ካለበት ውል ተጠብቆ የሚኖር ድርጅት ነው ሲል አሰበ ። በመቀጠልም ይህ ፈፅሞ ሊሆን አይችልም ። ምናልባት፣ አዎ ምናልባት ካንድ የቅርንጫፍ መሥሪያ ቤት ባልደረባ ከሆነ ሰው ጋር ኣንድ ግንኙ ፈጥራ በዚያ ቂም ይዛ ይሆናል ። እንዲያውም እንዲያ ቢሆን ነው አለ አሁንም በልቡ ። « አንተን አልጠላሁም ሚስተር ሂልያርድ » አለች ቆይታ። ጉዞ ጀምረው ነበር ይህን ስትለው ።
‹‹ግን እንዴት ያለሽ ተዋናይ ነሽ እባክሽ » አላት ፊቱ በፈገግታ ተሞልቶ ። ከተገናኙ ጊዜ ጀምሮ ይህን ማይክል አላየችዉም ይህ ያ ማይክል ነው ። ማይክል ፤ ያ የዱሮው፤ እሷ አፓርታማ ውስጥ ወይም እሌላ ቦታ ከቤን አቭሪ ጋር ነቃብህ የሚጫወቱት የጫዋታ ሸር የሚችለው ማይክል ነው... ይህኑ ያለፈ ጊዜ ነገር ስታስብ ልቧ ተሸነፈ ። ማይክልን ላለማየት ወዲያ ማየት ጀመረች ። « ቡና ልግዛልሽ ? » አላት ። አልችልም ልትለው አሰበች ። ግን ዶግሞ ሀሳቧን ለወጠች። ሁልጊዜ ከምሰቃይ ዛሬውኑ ተስፋ ላስቆርጠው ዳግም በዚህ ጉዳይ ላይ መነጋገር የለብንም ስትል አሰበች ። ይህን አሳብም «ና ይቻላል » ስትል መለሰችለት ።
ወደ አንዲት ኤስፕሬሰ ሄዱ ። ወፍራምና ለየት ያለ ቡና የሚጠጣባት ቤት ። ሁለቱም ቡና አዘዙ ። ቡናው ሲመጣ ለሷ ከጨመረች በኋላ ሁለት አንኳር ስኳር የያዘውን ማቅረቢያ ሰጠችው ። ሳታስበው ሁልጊዜ ሁለት አንኳር እንደሚጨምር ታውቃለች ። እሱ ግን እንዴት አወቀች የሚለውን ጥያቄ አላሰበም ። ምክንያቱም ሀሳቡ እሷን በማሸነፍ ላይ ነበረና ትዝ ሳይለው ቀረ ። ስሩን ስለሰጠችው አመስግኖ ማስቀመጫውን እጠረጴዛው ላይ አኖረው በናውን እያማሰለ ወሬ ቀጠለ ። «ፎቶግራፎችሽን ሳይ አንድ ነገር ይሰማኛል ። ምን እንደሆኑ ሊገባኝ አልቻለም። ማለት ይኸ ነው ይኸ ልልሽ አልችልም አንድ የማይገባኝ ስሜት ግን እንዳለ እርግጠኛ ነኝ ምንድነው? እላለሁ ። አላገኘውም ፤ እንደ ጥንውት ቆጠሪው ። ምን ማለቴ ነው? አዲስ አይሆንብኝም ። ከዚህ በፊት ያየኋቸው በደንብ የማውቃቸው ይመስለኛል ። ልትይው የፈለግሽው የሚገባኝ ፤ ያየሽው የሚታየኝ ይመስለኛል ። ምን ማለት ነው ይኸ? የሆነ ትርጉም አለው ?»
አዎን ማይክል ። ደንበኛ ትርጉም አለው። ለሥዕል እመርጣቸው የነበሩ ሀሳቦችን ነው ለፎቶግራፍም የምመርጣቸው ። ሥዕሎቹ ደሞ እንዳንተ የሚገቡት ሰው አልነበረም ፤ አለች በሀሳቧ ።
#ዳንኤላ_ስቴል
ትርጉም፣ ባሴ ሐብቴ
ምዕራፍ አርባ አንድ (41) «ቢያንስ ምክንያቱን . . . ማለት የማትፈልጊበትን ምክንያት ልትገልጭልኝ ትችያለሽ?። አለ ማይክል በለሰሰሰ ድምፅ። እዚህ ድምፅ ውስጥ አዲስ ነገር ተሰማት ።
እዚህ ድምፅ ውስጥ ማይክል ያለውን ሥልጣን የሚያውቅ ሰው እንደሆነ ተገነዘበች። ይህን በራሱ ላይ ያለውን መተማመን ትወደዋለች ናፈቃት ። በዚህም ተናደደች ። ይህ ንዴት ግን የሙውደድም ሆነ የናፍቆት ስሜቷን ከልቧ ሊያወጣው አልቻለም ። «ለምን?» አለ ማይክል ደግሞ ። «ምናልባት ቅብጥብጥ ሰው ብሆን ይሆናል ። ቅጥየለሽ የጥበብ ሰው ብለህ ጥራኝ ብትፈልግ ። የፈለገውን ብትለኝም፣ ምክንያት ብነግርህ ባልነግርሀም መልሴ አንድ ነው .... አልችልም » አለች ።
ይህን ብላ ቡናዋን ጨልጣ ሲኒዋን ካስቀመጠች በኋሳ ከተቀመጠችበት ተነስታ እዚያው ቆማ ላፍታ ሁለቱን ሰዎች ተራ በተራ እየቻቸው ። ከዚያም እጅዋን ዘረጋች ። ማይክልን ስትጨብጥ በፅሞና ጨበጠችና « የፎቶግራፍ ሥራዎቼን ስለወደዳችሁልኝ አመሰግናለሁ ። ለስራችሁ መቃናት ደሞ ችግር አይኖርም ። የተሻለ ሰው ልታገኙ ትችላላችሁ እንዲያውም በዚህ አዳራሽ ሥራዎቻቸውን የሚያሳዩ ኢያሌ ሠዓሊዎችና ፎተግራፍ አንሺዎች ስላሉ በጃክ በኩል በቀላሉ ልትገናኙዋቸው ትችላላችሁ » አለች፡፡ «ሌላ ሳይሆን አንችን ነው እምንፈልገው » አለ ማይክል።
ማይክል ይህን ሲል ግትር እንደማለት ብሎ መሆኑ በድምጹ ይታወቅ ነበር። ቅሬታም ይሰማበት ነበርና ጃክ በይቅርታ አድርግልን አስተያየት አየው ። ሜሪ ግን ፍንክች አላለችም ። ከዚህ በፊት ያጠፋችው በቂ ነው ። በጥቅሟ ደሰታዋን ሸጣለች ። ዳግም? አይለምዳትም ። ስለዚሀም ፤ «ይህ እንኳ አጉል ነገር መሰለኝ ፤ ሚስተር ሂልያርድ ። የልጅ ነገር ሆነ ልበል። እኔ አይሆንም ካንተ ጋር አልሰራም ብያለሁ ። ስለዚህ ሌላ ሰው መፈለጉ ይሻላል ። ከዚህ የቀለለ ምንም ነገር ያለ አይመስለኝም » አለች ። «እኔን ተይኝ፤ ለድርጅቱ ከሌላ ሰው ጋርም ለመሥራት ፈቃደኛ አይደለሽም ? » በአሉታ ራሷን ነቅንቃ ወደ በሩ አመራች ። « ባይሆን አስቢበት ። አስበሽበት እንኳ ልትነግሪኝ አትሞክሪም» ይሀን ሲናገር እበሩ ዘንድ ደርሳ ነበር። ጥያቄውን ስትሰማ ፊቷን ወደነሱ ሳታዞር ቆመች ። የምታስብ ትመስላለች ። ካፍታ በኋላ ራሷን በአሉታ ነቅንቃ በሩን ከፍታ ስትወጣ «አይሆንም አልኩ » የሚለውን ቃል ሰሙ ። ፍሬድ (ውሻዋ) አብሯት ወጣ ።
ማይክል ጊዜ አላጠፋም ። ጃክን ሳይሰናበት ከመቀመጫው ብድግ ብሎ ተከትሏት እየተጣደፈ ወጣ። ጃክ ነገሩ ሁሉ መላቅጥ የጠፋው ሆኖበት ባለበት ላይ እንደተቀመጠ ቀረ ። « አንዴ….. ጠብቂኝ » አለ ማይክ ፤ ከአዳራሹ እንደወጣ ሜሪን እየጠራ ። ለምን እንዲህ እንደሚያደርግ ራሱን አልጠየቀም ። ይሀን ያህል መለማመጥ ይኖርብኛል ? አላለም ። ተከተላት ደረሰባት እና ጎን ጎኗን እየሔደ፤ « አብሬሽ በእግሬ ትንሽ መጓዝ ይፈቀድልኛል? » አላት፡፡ «ትርፉ ድካም ነው እንጂ ትችላለህ » አለችው ። አንዴም ዞር ብላ አላየችውም ። ቀጥታ ፊት ለፈቷን እየተመለከተች ጉዞዋን ቀጠለች ፤ እሱም በጎን በጎንዋ ። «ለምንድነው እንዲህ ክርር ብለሽ እምቢ ያልሽው ? የተቀየምሽበት ጉዳይ አለ ? በኔ ወይስ በሌላ ሰው ? ወይስ የሰማሽው ነገር አለ? ስለድርጅቱ ? ወይም ስለኔ » አለ ማይክል ። « ሰማሁ አልሰማሁ ፤ ተቀየምኩ ቀረ ልዩነት አያመጣም »
« ለምን አያመጣም ? ያመጣል ። በደምብ አድርጎ ልዩነት ያመጣል » አለና ፊት ለፊቷ ቆመ ። አቆማት ። ያዛትና፤ « ንገሪኝ ፤ መንገር አለብሽ ። የማወቅ መብት አለኝ። ። «መብት አለህ? » አለችው፡፡ ሁለቱም ፊት ለፊት ተፋጠው ቆሙ ። ለዘለዓለም አለም በዚህ ሁኔታ የቆሙ ያህል ነበር ። ከዚህ በኋላ ንዴቷ ጋብ አለ። ‹‹ነገሩ ምስጢር ነው » አለች ። «ደግ ፤ ግን ንክ እንዳይደለሽ ይገባኛል » ይህን ስትሰማ ከት ብላ ሳቀችና «እንደሆንኩስ ማን ያውቃል ? » አለች ። « ንክ ናት ብዬ ባምን ነገሩ ቀለል ይለኝ ነበር ።ግን መስለሽ አልታየሽም አይደለሽም ። የሚታየኝ ነገር ወይ እኔን ትጠያለሽ ወይ ኮተር ሂልያርድን » አለ ። በልቡ የማይረባ ሀሳብኮ ነው ። እኔንስ ምን አድርጌያት አውቄያት ? ኮተር- ሂልያርድስ ምን አድርጐ ? ኮተር ሂልያርድ ስሙን ጠብቆ ሸርና ማጭበርበር ካለበት ውል ተጠብቆ የሚኖር ድርጅት ነው ሲል አሰበ ። በመቀጠልም ይህ ፈፅሞ ሊሆን አይችልም ። ምናልባት፣ አዎ ምናልባት ካንድ የቅርንጫፍ መሥሪያ ቤት ባልደረባ ከሆነ ሰው ጋር ኣንድ ግንኙ ፈጥራ በዚያ ቂም ይዛ ይሆናል ። እንዲያውም እንዲያ ቢሆን ነው አለ አሁንም በልቡ ። « አንተን አልጠላሁም ሚስተር ሂልያርድ » አለች ቆይታ። ጉዞ ጀምረው ነበር ይህን ስትለው ።
‹‹ግን እንዴት ያለሽ ተዋናይ ነሽ እባክሽ » አላት ፊቱ በፈገግታ ተሞልቶ ። ከተገናኙ ጊዜ ጀምሮ ይህን ማይክል አላየችዉም ይህ ያ ማይክል ነው ። ማይክል ፤ ያ የዱሮው፤ እሷ አፓርታማ ውስጥ ወይም እሌላ ቦታ ከቤን አቭሪ ጋር ነቃብህ የሚጫወቱት የጫዋታ ሸር የሚችለው ማይክል ነው... ይህኑ ያለፈ ጊዜ ነገር ስታስብ ልቧ ተሸነፈ ። ማይክልን ላለማየት ወዲያ ማየት ጀመረች ። « ቡና ልግዛልሽ ? » አላት ። አልችልም ልትለው አሰበች ። ግን ዶግሞ ሀሳቧን ለወጠች። ሁልጊዜ ከምሰቃይ ዛሬውኑ ተስፋ ላስቆርጠው ዳግም በዚህ ጉዳይ ላይ መነጋገር የለብንም ስትል አሰበች ። ይህን አሳብም «ና ይቻላል » ስትል መለሰችለት ።
ወደ አንዲት ኤስፕሬሰ ሄዱ ። ወፍራምና ለየት ያለ ቡና የሚጠጣባት ቤት ። ሁለቱም ቡና አዘዙ ። ቡናው ሲመጣ ለሷ ከጨመረች በኋላ ሁለት አንኳር ስኳር የያዘውን ማቅረቢያ ሰጠችው ። ሳታስበው ሁልጊዜ ሁለት አንኳር እንደሚጨምር ታውቃለች ። እሱ ግን እንዴት አወቀች የሚለውን ጥያቄ አላሰበም ። ምክንያቱም ሀሳቡ እሷን በማሸነፍ ላይ ነበረና ትዝ ሳይለው ቀረ ። ስሩን ስለሰጠችው አመስግኖ ማስቀመጫውን እጠረጴዛው ላይ አኖረው በናውን እያማሰለ ወሬ ቀጠለ ። «ፎቶግራፎችሽን ሳይ አንድ ነገር ይሰማኛል ። ምን እንደሆኑ ሊገባኝ አልቻለም። ማለት ይኸ ነው ይኸ ልልሽ አልችልም አንድ የማይገባኝ ስሜት ግን እንዳለ እርግጠኛ ነኝ ምንድነው? እላለሁ ። አላገኘውም ፤ እንደ ጥንውት ቆጠሪው ። ምን ማለቴ ነው? አዲስ አይሆንብኝም ። ከዚህ በፊት ያየኋቸው በደንብ የማውቃቸው ይመስለኛል ። ልትይው የፈለግሽው የሚገባኝ ፤ ያየሽው የሚታየኝ ይመስለኛል ። ምን ማለት ነው ይኸ? የሆነ ትርጉም አለው ?»
አዎን ማይክል ። ደንበኛ ትርጉም አለው። ለሥዕል እመርጣቸው የነበሩ ሀሳቦችን ነው ለፎቶግራፍም የምመርጣቸው ። ሥዕሎቹ ደሞ እንዳንተ የሚገቡት ሰው አልነበረም ፤ አለች በሀሳቧ ።
👍22👎1
በቃል፣ «አዎን ትርጉም አለው ። ፎቶግራፎቹን ሳነሳኮ ሃሳቤ ወዳንተም እንዲደርስ ለማድረግ አስቤበት ነው » ስትል መለሰችለት። «እሱማ ለሁሉም ሰው ነው ። እኔ'ኮ ምልሽ… እንዴት ብዬ ላስረዳሽ ? ልክ አንዱን ፎቶ አየሁ ልበል። ያኔ. . .ምን ልበልሽ ያን ፎቶ በደንብ… አለ አይደለም… እማውቀው ይመስለኛል ። ብቻ ስናገረው ለራሴም የጅል ነገር ሆኖ ይሰማኛል » አለ ። ግን ማይክል እኔን አታውቀኝም ? ሌላው ይቅር እስኪ እኒህን ዓይኖች እያቸው ። አታውቃቸውም ? በልቧ ። እነዚህን ጥያቄዎች ልትጠይቀው አማራት ። ጸጥ ብለው ቡናቸውን ሲጠጡ «በቃ በእምቢታ ልትጸና ነው የሚል ደስ እማይል ስሜት ደርሶ ተሰማኝ » አላት በመከፋት ። ራሷን በአዎንታ ነቀነቀች «ልክ ነህ አይቻልም » እያለች ።
«ችግሩ ምንድነው? ገንዘብ ይሆን? » አለ ።
«በፍጹም የገንዘብ ጉዳይ አይደለም »
«እኔም አልመሰለኝም »
እውነቱን ነበር « አልመሰለኝም » ያለው ። ቢመስለው ኖሮማ ገና ቅድም ያዘጋጀውን የሥራ ኮንትራት ውል አውጥቶ ያሳያት ነበር ። ውሉን አዘጋጅቶ ይዟል ። በዚያ ውል ብትስማማ እጅግ ብዙ ገንዘብ ታገኛለች ። ግን ሁኔታዋን ሲያይ የገንዘብና የውልን ነገር አለማንሳቱ የተሻለ ሆኖ አገኘው ። ይህን ጉዳይ ቢያነሳ ነገሩን ይበልጥ እንደሚያከረው ተገነዘበ ። « እንዲህ ምርር ብለሽ እምቢ እንድትይ ያደረገሽን ነገር ባወቅኩ » አለ «ምንም አይደለም ። አንዳንዴ ነካ ሲያደርገኝ እንዲሀ ነኝ ። ያለፈ ኑሮዬን የምበቀለው በዚህ ሁኔታ ነው ። ሌላ ምንም›› አለች ። የልቧን ስትናገር ደነገጠች ። እሱ ግን ምንም አድናቆት ወይም ትርጉም አላሳየም ። « እኔም የዚያ ዓይነት ነገር ሳይሆን አይቀርም እያልኩ ሳስብ ነበር» አለ። በመካከላቸው ሰላም ነበር ። ግን ደግሞ ማይክል አንድ ዓይነት መራራነት ያለው ጣፋጭ ስሜትም ይሰማዋል። ያ ስሜት ምን እንደሆነ ግን ሊገባው አልቻለም ። « እማዬ በሥራሽ እጅግ ተደስታለች ። ይህ ራሱም የሚገርም ነው ። ምክንያቱም ለሆነ ላልሆነው የምትንገበገብ ሰው አይደለችም » አለ ማይክል ። «እንዳልከው ነው እኔም እምሰማው ። እንድ ውል ስትዋዋል እንኳ ሁሉን ነገር እሳስራ ነው አሉ›› አለች ናንሲ ። «ነው…. ግን እንዲያ ማድረጓም ከንቱ እንዳይመስልሽ ። ኮተር ሂልያርድን እዚህ ያደረሰችው በዚህ ጥንካሬዋ ነዉ ። ዛሬ እኔ ምን ችግር ኣለብኝ? በሚገባ የተያዘች- መርከብ ካፒቴንነት እንደምረከብ ነው የሆነልኝ »
« እንዴት ታድለሃል » ይህን ሰትል ድምጺ ምሬት የተሞላ ነበር። ይህን ደግሞ ማይክል አጢኖታል ። ለምን? ግራ ተጋባ። ለምን ? ተቅበዘበዘ ። እና እጁን እነሳና እጉንጩ ላይ ያለች ትንሽ ጠባሳ መነካካት ጀመረ ይሄኔ ሜሪ ድንገች ሲኒዋን እጠረጴዛው ላይ እስቀምጣ ቀና ብላ እየችው ። እና «ምን ሆነህ ነው?» ስችል ጠየቆችው ። «ምኑ?» ሲል በጥያቄ መለሰላት ።
« ጠባሳው » እለችው ። ዓይኗን ከዚያች ጠባሳ ላይ ልትነቅል ኣልቻለችም ። ያች ጠባሳ ምን እንደሆነች በሚገባ ታውቃለች ። ያን እለት... «ምንም አይደለም ። አብሮኝ የቆየ ነው » ኣላት ። « የቆየ አይመስለኝም ፤ በቅርብ ጊዜ የሆነ ይመስላል » አለችው ።
«ሁለት ዓመት ያህል » አለ እያፈረ ። « ምንም አይደለም ቀላል ነገር ነው ። ከጓደኞቼ ጋር ቀላል አደጋ ደረሰብንና በቃ » ነገሩን አቃልሎ ሊያልፈው ሲፈልግ ስታይ ብልጭ እለባት ። ፊቱን በያዘችው ቡና ልታጠናፍረው አማራት ። የውሻ ልጅ ። ትንሽ አደጋ ይበል ! አመሰግናለሁ የኔ ቆንጆ ። አሁን ሁሉ ነገር ግልፅ ሆኖልኛል አለች በሀሳቧ ። እና... እና ቦርሳዋን አነሳች ። ተነሳች በክፉ ዓይን ቁልቁል ተመለከተችው። ልትጨብጠው እጅዋን ዘረጋችለት። « ጥሩ ጊዜ አብረን አሳለፍን ። አመሰግናለሁ ። እዚህ በምትቆይበት ጊዜ ሁሉ መልካም እንዲያጋጥምህ እመኝልሀለሁ›› አለች «ምን ? ልትሔጂ ነው ? ምን መጥፎ ነገር ተናገርኩ ?›› አለ ማይክል ፤ ነገሩ ሁሉ ግራ ሆኖበት ። አረ የክርስቶስ ያለህ ምናይነቷ አስቸጋሪ ፍጡር ናት ያጋጠመችኝ ! አሁን ደሞ እስኪ ምን ሆንኩ ነው እምትለው ? አሰበ ። ምን ብዬ ይሆን ? ቀና ብሎ አያት ። ዓይኗን ሲያይ እዚያ ውስጥ የሚንቀለቀለውን ቁጣ ሲመለከት ደነገጠ ። «ምን ? አጠፋሁ እንዴ ?» እለ ደግሞ ። «እንክት አርገህ እንጂ» አለችው ። ደንግጦ ዝም ብሎ ያያት ጀመር ።
«አየህ ፤ ስለዚህ ሰለደረሰብህ አደጋ አንብቤ ነበር ። ትዝ እንደሚለኝ ከሆነ እንዲህ ቀላል ተብሎ የሚጠራ አደጋም አልነበረም ። እነዚያ ያልካቸው ሁለት ጓደኞችህም እንደገመትኩት በጣም ነበር የተጐዱት ። ግን አንተ አነስተኛ አደጋ ትላለህ ። እንዲያው ለሰው ትንሽ እንኳ ልብ የለህም ? አታዝንም ማይክል ? ሁሉን ትተህ ሌትም ቀንም በቃ ስለዚህ እርጉም ሥራህ ብቻ ነው እምታስበው ማለቅ ነው!»
« ምናባሽ . . ምን ነካሽ ? ደሞስ በኔ ጉዳይ ምን ጥልቅ አደረገሽ !? »
« ሰው ነኝና ያገባኛል ። አንት ግን ሰው አይደለህም »
« እብድ ነሽ »
« አይይ !? ተሳሳትክ ጌታው ። እብድ አይደለሁም ። የለም አሁን እብድ አይደለሁም » ይህን ተናግራ እየተፈናጠረች ወጣች ። ማይክል ካለበት አፍጥጦ ተመለከታት ። ካይኑ ስትሰወር ድንገት ነቃ ። ተፈናጠረና ተነሳ ። የአምስት ዶላር ኖት እጠረጴዛው ላይ ወርውሮ እንዳበደ እየሮጠ ወጣ ። አዎ መንገር ይኖርበታል ። የለም ኣደጋው ቅላል አደጋ አልነበረም ። ሕይወቱን የለወጠ አደጋ ነበር ። በጣም የሚወዳት ፤ ሕይወቱን ፍቅሩን ያጣው በዚያ አደጋ የተነሳ ነው ። ይህን ሊነግራት ይገባል አሰበ ። ግን ይህን ለማወቅ ምን መብት አላት? ተናደደ ። ቢሆንም ... መንገድ ላይ ሲደርስ ታክሲው ይዟት ነጐደ።
አልነገራትም…. ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
«ችግሩ ምንድነው? ገንዘብ ይሆን? » አለ ።
«በፍጹም የገንዘብ ጉዳይ አይደለም »
«እኔም አልመሰለኝም »
እውነቱን ነበር « አልመሰለኝም » ያለው ። ቢመስለው ኖሮማ ገና ቅድም ያዘጋጀውን የሥራ ኮንትራት ውል አውጥቶ ያሳያት ነበር ። ውሉን አዘጋጅቶ ይዟል ። በዚያ ውል ብትስማማ እጅግ ብዙ ገንዘብ ታገኛለች ። ግን ሁኔታዋን ሲያይ የገንዘብና የውልን ነገር አለማንሳቱ የተሻለ ሆኖ አገኘው ። ይህን ጉዳይ ቢያነሳ ነገሩን ይበልጥ እንደሚያከረው ተገነዘበ ። « እንዲህ ምርር ብለሽ እምቢ እንድትይ ያደረገሽን ነገር ባወቅኩ » አለ «ምንም አይደለም ። አንዳንዴ ነካ ሲያደርገኝ እንዲሀ ነኝ ። ያለፈ ኑሮዬን የምበቀለው በዚህ ሁኔታ ነው ። ሌላ ምንም›› አለች ። የልቧን ስትናገር ደነገጠች ። እሱ ግን ምንም አድናቆት ወይም ትርጉም አላሳየም ። « እኔም የዚያ ዓይነት ነገር ሳይሆን አይቀርም እያልኩ ሳስብ ነበር» አለ። በመካከላቸው ሰላም ነበር ። ግን ደግሞ ማይክል አንድ ዓይነት መራራነት ያለው ጣፋጭ ስሜትም ይሰማዋል። ያ ስሜት ምን እንደሆነ ግን ሊገባው አልቻለም ። « እማዬ በሥራሽ እጅግ ተደስታለች ። ይህ ራሱም የሚገርም ነው ። ምክንያቱም ለሆነ ላልሆነው የምትንገበገብ ሰው አይደለችም » አለ ማይክል ። «እንዳልከው ነው እኔም እምሰማው ። እንድ ውል ስትዋዋል እንኳ ሁሉን ነገር እሳስራ ነው አሉ›› አለች ናንሲ ። «ነው…. ግን እንዲያ ማድረጓም ከንቱ እንዳይመስልሽ ። ኮተር ሂልያርድን እዚህ ያደረሰችው በዚህ ጥንካሬዋ ነዉ ። ዛሬ እኔ ምን ችግር ኣለብኝ? በሚገባ የተያዘች- መርከብ ካፒቴንነት እንደምረከብ ነው የሆነልኝ »
« እንዴት ታድለሃል » ይህን ሰትል ድምጺ ምሬት የተሞላ ነበር። ይህን ደግሞ ማይክል አጢኖታል ። ለምን? ግራ ተጋባ። ለምን ? ተቅበዘበዘ ። እና እጁን እነሳና እጉንጩ ላይ ያለች ትንሽ ጠባሳ መነካካት ጀመረ ይሄኔ ሜሪ ድንገች ሲኒዋን እጠረጴዛው ላይ እስቀምጣ ቀና ብላ እየችው ። እና «ምን ሆነህ ነው?» ስችል ጠየቆችው ። «ምኑ?» ሲል በጥያቄ መለሰላት ።
« ጠባሳው » እለችው ። ዓይኗን ከዚያች ጠባሳ ላይ ልትነቅል ኣልቻለችም ። ያች ጠባሳ ምን እንደሆነች በሚገባ ታውቃለች ። ያን እለት... «ምንም አይደለም ። አብሮኝ የቆየ ነው » ኣላት ። « የቆየ አይመስለኝም ፤ በቅርብ ጊዜ የሆነ ይመስላል » አለችው ።
«ሁለት ዓመት ያህል » አለ እያፈረ ። « ምንም አይደለም ቀላል ነገር ነው ። ከጓደኞቼ ጋር ቀላል አደጋ ደረሰብንና በቃ » ነገሩን አቃልሎ ሊያልፈው ሲፈልግ ስታይ ብልጭ እለባት ። ፊቱን በያዘችው ቡና ልታጠናፍረው አማራት ። የውሻ ልጅ ። ትንሽ አደጋ ይበል ! አመሰግናለሁ የኔ ቆንጆ ። አሁን ሁሉ ነገር ግልፅ ሆኖልኛል አለች በሀሳቧ ። እና... እና ቦርሳዋን አነሳች ። ተነሳች በክፉ ዓይን ቁልቁል ተመለከተችው። ልትጨብጠው እጅዋን ዘረጋችለት። « ጥሩ ጊዜ አብረን አሳለፍን ። አመሰግናለሁ ። እዚህ በምትቆይበት ጊዜ ሁሉ መልካም እንዲያጋጥምህ እመኝልሀለሁ›› አለች «ምን ? ልትሔጂ ነው ? ምን መጥፎ ነገር ተናገርኩ ?›› አለ ማይክል ፤ ነገሩ ሁሉ ግራ ሆኖበት ። አረ የክርስቶስ ያለህ ምናይነቷ አስቸጋሪ ፍጡር ናት ያጋጠመችኝ ! አሁን ደሞ እስኪ ምን ሆንኩ ነው እምትለው ? አሰበ ። ምን ብዬ ይሆን ? ቀና ብሎ አያት ። ዓይኗን ሲያይ እዚያ ውስጥ የሚንቀለቀለውን ቁጣ ሲመለከት ደነገጠ ። «ምን ? አጠፋሁ እንዴ ?» እለ ደግሞ ። «እንክት አርገህ እንጂ» አለችው ። ደንግጦ ዝም ብሎ ያያት ጀመር ።
«አየህ ፤ ስለዚህ ሰለደረሰብህ አደጋ አንብቤ ነበር ። ትዝ እንደሚለኝ ከሆነ እንዲህ ቀላል ተብሎ የሚጠራ አደጋም አልነበረም ። እነዚያ ያልካቸው ሁለት ጓደኞችህም እንደገመትኩት በጣም ነበር የተጐዱት ። ግን አንተ አነስተኛ አደጋ ትላለህ ። እንዲያው ለሰው ትንሽ እንኳ ልብ የለህም ? አታዝንም ማይክል ? ሁሉን ትተህ ሌትም ቀንም በቃ ስለዚህ እርጉም ሥራህ ብቻ ነው እምታስበው ማለቅ ነው!»
« ምናባሽ . . ምን ነካሽ ? ደሞስ በኔ ጉዳይ ምን ጥልቅ አደረገሽ !? »
« ሰው ነኝና ያገባኛል ። አንት ግን ሰው አይደለህም »
« እብድ ነሽ »
« አይይ !? ተሳሳትክ ጌታው ። እብድ አይደለሁም ። የለም አሁን እብድ አይደለሁም » ይህን ተናግራ እየተፈናጠረች ወጣች ። ማይክል ካለበት አፍጥጦ ተመለከታት ። ካይኑ ስትሰወር ድንገት ነቃ ። ተፈናጠረና ተነሳ ። የአምስት ዶላር ኖት እጠረጴዛው ላይ ወርውሮ እንዳበደ እየሮጠ ወጣ ። አዎ መንገር ይኖርበታል ። የለም ኣደጋው ቅላል አደጋ አልነበረም ። ሕይወቱን የለወጠ አደጋ ነበር ። በጣም የሚወዳት ፤ ሕይወቱን ፍቅሩን ያጣው በዚያ አደጋ የተነሳ ነው ። ይህን ሊነግራት ይገባል አሰበ ። ግን ይህን ለማወቅ ምን መብት አላት? ተናደደ ። ቢሆንም ... መንገድ ላይ ሲደርስ ታክሲው ይዟት ነጐደ።
አልነገራትም…. ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
👍28❤2
#ጠላፊዎቹ
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ሰባት
፡
፡
#በኬንፎሌት
፡
፡
#ትርጉም_ወንዳየሁ_ንጉሴ
ከሼዲያክ ወደ ቤይ ኦፍ ፈንዲ
አይሮፕላኑ ከካናዳ ወደ ኒውዮርክ ሲያቀና ማርጋሬት በጭንቀት ተወጥራለች ሄሪን ምን ዋጠው?› እያለች ታስባለች፡፡
ፖሊሶች ሄሪ በሃሰት ፓስፖርት እንደሚጓዝ አውቀዋል፡፡ ተሳፋሪዎቹም
ይህን ነው የተገነዘቡት፡ ፖሊሶቹ እንዴት እንደደረሱበት አልገባት ብሏታል ከያዙት ምን እንደሚያደርጉት ነው ያልታወቀው:: ምናልባትም ወደ እንግሊዝ አገር ይመልሱትና ጌጣጌጦቹን በመስረቁ እስር ቤት ይወረውሩት ይሆናል፤ ወይም ወደ ጦር ሰራዊት ውስጥ ይጨምሩታል። ታዲያ እንዴት ልታገኘው ነው?
እስካሁን እንዳልያዙት ግን አውቃለች፡፡ ለመጨረሻ ጊዜ ያየችው ሼዲያክ ላይ አይሮፕላኑ ሲያርፍ ወደ መታጠቢያ ቤት ሲገባ ነው፡ ታዲያ ያኔ ይሆን ያቀደው? ችግር እንደደረሰበት አውቋል ማለት ነው፡፡
ፖሊሶቹ አይሮፕላኑን በሙሉ ቢያስሱም አላገኙትም፡፡ አይሮፕላኑ ሲያርፍ ሾልኮ ጠፍቷል ማለት ነው:: ታዲያ የት ሄደ? ምናልባትም
ከአይሮፕላኑ ወርዶ ጫካ ጫካውን እያሳበረና ሊፍት እየጠየቀ ሄዶ ይሆናል፡
ታዲያ ከዚህ በኋላ በዓይነ ስጋ ታየው ይሆን?
በዚህ ተስፋ መቁረጥ እንደሌለባት ተገንዝባለች፡፡ ሄሪን በማጣቷ ብትጎዳም ናንሲ አለችላት፡፡
አባቷ ዓላማዋን ከማሳካት አያግዷትም፡ ለራሳቸው ሁሉ ነገር የጠመመባቸውና ስደተኛ ስለሆኑ የማስገደድ ኃይላቸው ተዳክሟል፡ ሆኖም እንደ ቆሰለ አውሬ እንደገና አገርሽቶባቸው ዓላማዋን የሚያሰናክል ነገር ያደርጉ ይሆናል፡፡
አይሮፕላኑ ሽቅብ መጎኑን ጨርሶ የመቀመጫ ቀበቶዋን ፈትታ ናንሲን ለማነጋገር ሄደች።
አስተናጋጁ ለምሳ ጠረጴዛ እያዘጋጀ ነው፡፡ አባቷ ቦታቸው ላይ ቁጭ
ብለዋል ኦሊስ ፊልድ ከፍራንክ ጎርደን ጋር በካቴና ተጠፍሮ ቁጭ ብሏል፡
ማርጋሬት ወደ ሙሽሮቹ ክፍል ሄዳ ደጋግማ አንኳክታ ምላሽ ስታጣ በሩን
ከፈተች፤ ማንም የለም፡፡
በድንጋጤ ክው አለች፡፡
ምናልባትም ናንሲ መታጠቢያ ክፍል ውስጥ እየተቆነጃጀች ይሆናል፡
መርቪን ላቭሴይ የት ሄደ? ወደ መታጠቢያ ክፍል የሄደ ከሆነ ታየው ነበር ክፍሉ ውስጥ አንድ ቦታ ተደብቀው እንደሆን ቃኘች፡፡ ነገር ግን ምንም መደበቂያ የለም፡፡
የናንሲ ወንድም ፒተርና ጓደኛው የሙሽሮቹ ክፍል አጠገብ ተቀምጠዋል፡ ‹‹ሚስስ ሌኔሃን የት ነች?›› ስትል ጠየቀችው ፒተርን
‹‹ሼዲያክ ላይ ነው የወረደችው››
‹‹ምን አልክ?›› ስትል ጠየቀችው ‹‹አንተ እንዴት አወቅህ?››
‹‹ነግራኛለች››
‹‹ለምን ግን?›› ስትል ጠየቀችው ‹‹ለምንድነው የወረደችው?››
ፒተር የተሰደበ ያህል ተሰማው፡ ‹‹እኔ እንጃ›› ሲል መለሰላት፡ ‹‹ወደ ኒውዮርክ እንደማልሄድ ለፓይለቱ ንገርልኝ ነው ያለችኝ›› አላት ፊቱን አኮሳትሮ፡፡
ማርጋሬት ፒተርን በጥያቄ ማጣደፍ ነውር መሆኑን ብታውቅም አጥብቃ መጠየቁን አላቋረጠችም:፡ ‹‹ናንሲ የት ሄደች?››
ፒተር በዚህ ጊዜ አጠገቡ ያለውን ጋዜጣ አነሳና ‹‹እኔ የማውቀው ነገር የለም›› ሲል መልስ ሰጥቷት ማንበቡን ቀጠለ
ማርጋሬት ሆድ ባሳት፡ ናንሲ እንዴት እንዲህ ታደርጋለች አለች ምን ያህል በእሷ ላይ ተስፋዋን እንደጣለች ታውቃለች፡ ሆኖም
ነገር ሳይገጥማት ከመንገዷ አልተስተጎለችም መልእክት ትታ ይሆናል።
ከአስተያየቱ የነገራት ውሽቱን እንደሆነ ጠረጠረች ማርጋሬት እንደ ፖሊስ ስለመረመረችው ደስ አላለውም፡፡ በደመነፍስ ‹‹እውነቱን አይደለም
የነገርከኝ›› ስትል አፈጠጠችበት፡፡ አባባሏ ትክክል ባይሆንም ምላሹን ግን ትጠብቃለች፡፡
ፒተር ፊቱ በንዴት ቲማቲም መስሏል፡ ‹‹እንደ አባትሽ ጋጠወጥ ነሽ ከፊቴ ጥፊ!›› አላት፡
የፒተር ስድብ አንገቷን አስደፋት። ያባትሽን መጥፎ ባህሪ ይዘሻል ከሚል ስድብ በላይ የምትጠላው ነገር የለም፡፡ ምንም ሳትተነፍስ ውልቅ ብላ ሄደች፤ በዓይኗ እንባ እንደሞላ አልፋ ስትሄድ ውቧን የመርቪንን ሚስት ዳያና ላቭስሌይን አየቻት። አይሮፕላኑ ውስጥ ያለው ተጓዥ በሙሉ ባሏን
ከድታ ከፍቅረኛዋ ጋር ስለኮበለለችው ሚስትና መልሶ በእጁ ለማስገባት አገር አቋርጦ ስለተከተላት ባሏና ቦታ አጥቶ ባሏ ከሞተባት ሴት ጋር በሙሽሮች ክፍል ውስጥ ለመዳበል የመገደዱን ወሬ በደስታ እየተቀባበለ ሲያወጋ ነው የሰነበተው፡፡ ማርጋሬት ባሏና ናንሲ የት እንደገቡ ዳያና ታውቅ እንደሆን መጠየቅ ፈለገች፡፡ በርግጥ ይህን ጥያቄ መጠየቅ የሚያሳፍር ቢሆንም መጥፋታቸው አሳስቧታል፡፡ ዳያና አጠገብ ተቀመጠችና ‹‹ይቅርታ መርቪንና ናንሲ የት እንደገቡ ታውቂ ይሆን?›› ስትል ጠየቀቻት፡ ዳያና ጥያቄው አስገርሟት ‹‹ምን ሆኑ? በሙሽሮች ክፍል ውስጥ የሉም እንዴ?››
‹‹ጭራሽ አይሮፕላኑ ውስጥ የሉም፡፡ እኛ ስንሳፈር እነሱ ቀርተዋል››
‹‹እውነት?›› ዳያና ደነገጠች አጠፋፋቸውም እንቆቅልሽ ሆኖባታል፡
‹‹እንዴት ሊሆን ይችላል? አይሮፕላኑ አመለጣቸው እንዴ?››
‹‹የናንሲ ወንድም ጉዞውን ለማቋረጥ ወስነዋል ቢልም አላመንኩትም›› አለች ማርጋሬት፡፡
ሁለቱም ለኔ የነገሩኝ ነገር የለም›› አለች ዳያና፡፡ ‹‹ብቻ ክፉ ነገር.አይድረስባቸው::››
‹‹ምን ማለትሽ ነው ማርዬ?›› ሲል ጠየቃት ፍቅረኛዋ፡፡
‹‹ክፉ አይንካቸው ነው ያልኩት?››
ማርጋሬትም የዳያናን ሃሳብ መቀበሏን ራሷን በመነቅነቅ ገለጸች፡
‹‹ወንድምየውን ግን አላመንኩትም፡፡ የተናገረው ውሸት ይመስለኛል››
ማርክም ቀበል አደረገና ‹‹እኔም ይመስለኛል፡፡ አሁን አየር ላይ ስለሆንን የሚሆነውን ከመጠበቅ በስተቀር ማድረግ የምንችለው ነገር የለም››
‹‹ከዚህ በኋላ የሚያደርገው ነገር አያገባኝም›› አለች ዳያና መናደዷ በግልጽ እየታወቀባት፡፡ ‹‹የአምስት ዓመት ባሌ ስለሆነ ግን ክፉ እንዲያገኘው አልፈልግም፤ ያስጨነቀኝ ደግሞ ይኸው ነው››
‹‹አሜሪካ ስንደርስ ከእሱ መልእክት እናገኝ ይሆናል›› አለ ማርክ በማስተዛዘን አይነት፡፡
‹‹እስቲ እሱ ይሁነና›› አለች ዳያና፡፡
አስተናጋጁ የማርጋሬትን ክንድ ነካ አደረገና ‹‹ክብርት ማርጋሬት ምሳ ደርሷል፧ ቤተሰቦችሽ ለመብል ተሰይመዋል›› አላት
‹‹አመሰግናለሁ›› አለች ማርጋሬት ‹የምግብ አፒታይቴ ተዘግቷል፡፡››
ማርጋሬት ለመሄድ ስትነሳ ዳያና ‹‹ከናንሲ ጋር ወዳጅ ናችሁ?›› ስትል ጠየቀቻት፡፡
በፋብሪካዋ ውስጥ ስራ ልትቀጥረኝ ቃል ገብታልኝ ነበር›› አለች ማርጋሬት በምሬት፡፡ ከንፈሯን እንደነከሰች ዞራ ሄደች፡፡
እናትና አባቷ እንዲሁም እንዲሁም ፔርሲ የመጀመርያው ዙር ምግብ
ቀርቦላቸዋል፡ ማርጋሬትም እንደተቀመጠች ‹‹ይቅርታ አባባ ስለዘገየሁ››
አለች፡፡ የቀረበላትንም ምግብ ትቆነጣጥራለች፡ አልቅሽ አልቅሽ አላት፡ ሄሪና
ናንሲ ሳይነግሯት እብስ ብለዋል፡ አሁን የሚረዳት የለም፡ እንደ እህቷ
ኤልሳቤት ለመኮብለል አስባ ነበር አሁን ግን ሁሉ ነገር ተበላሽቶባታል፡
ሁለተኛው ዙር ምግብ ቀረበ፡፡ ሾርባ ነው፡፡ ሾርባውን አንድ ጊዜ ፉት
አደረገችና ተወችው: ድካምና ንዴት በአንድ ላይ ተሰማት አሟታል፡ የምግብ ፍላጎቷ ተዘግቷል፡ ምቹው አይሮፕላን እስር ቤት
ሆኖባታል፡ ለሃያ ሰባት ሰዓት ስለበረሩ ጉዞው ሰልችቷቸዋል፡ እናቷ
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ሰባት
፡
፡
#በኬንፎሌት
፡
፡
#ትርጉም_ወንዳየሁ_ንጉሴ
ከሼዲያክ ወደ ቤይ ኦፍ ፈንዲ
አይሮፕላኑ ከካናዳ ወደ ኒውዮርክ ሲያቀና ማርጋሬት በጭንቀት ተወጥራለች ሄሪን ምን ዋጠው?› እያለች ታስባለች፡፡
ፖሊሶች ሄሪ በሃሰት ፓስፖርት እንደሚጓዝ አውቀዋል፡፡ ተሳፋሪዎቹም
ይህን ነው የተገነዘቡት፡ ፖሊሶቹ እንዴት እንደደረሱበት አልገባት ብሏታል ከያዙት ምን እንደሚያደርጉት ነው ያልታወቀው:: ምናልባትም ወደ እንግሊዝ አገር ይመልሱትና ጌጣጌጦቹን በመስረቁ እስር ቤት ይወረውሩት ይሆናል፤ ወይም ወደ ጦር ሰራዊት ውስጥ ይጨምሩታል። ታዲያ እንዴት ልታገኘው ነው?
እስካሁን እንዳልያዙት ግን አውቃለች፡፡ ለመጨረሻ ጊዜ ያየችው ሼዲያክ ላይ አይሮፕላኑ ሲያርፍ ወደ መታጠቢያ ቤት ሲገባ ነው፡ ታዲያ ያኔ ይሆን ያቀደው? ችግር እንደደረሰበት አውቋል ማለት ነው፡፡
ፖሊሶቹ አይሮፕላኑን በሙሉ ቢያስሱም አላገኙትም፡፡ አይሮፕላኑ ሲያርፍ ሾልኮ ጠፍቷል ማለት ነው:: ታዲያ የት ሄደ? ምናልባትም
ከአይሮፕላኑ ወርዶ ጫካ ጫካውን እያሳበረና ሊፍት እየጠየቀ ሄዶ ይሆናል፡
ታዲያ ከዚህ በኋላ በዓይነ ስጋ ታየው ይሆን?
በዚህ ተስፋ መቁረጥ እንደሌለባት ተገንዝባለች፡፡ ሄሪን በማጣቷ ብትጎዳም ናንሲ አለችላት፡፡
አባቷ ዓላማዋን ከማሳካት አያግዷትም፡ ለራሳቸው ሁሉ ነገር የጠመመባቸውና ስደተኛ ስለሆኑ የማስገደድ ኃይላቸው ተዳክሟል፡ ሆኖም እንደ ቆሰለ አውሬ እንደገና አገርሽቶባቸው ዓላማዋን የሚያሰናክል ነገር ያደርጉ ይሆናል፡፡
አይሮፕላኑ ሽቅብ መጎኑን ጨርሶ የመቀመጫ ቀበቶዋን ፈትታ ናንሲን ለማነጋገር ሄደች።
አስተናጋጁ ለምሳ ጠረጴዛ እያዘጋጀ ነው፡፡ አባቷ ቦታቸው ላይ ቁጭ
ብለዋል ኦሊስ ፊልድ ከፍራንክ ጎርደን ጋር በካቴና ተጠፍሮ ቁጭ ብሏል፡
ማርጋሬት ወደ ሙሽሮቹ ክፍል ሄዳ ደጋግማ አንኳክታ ምላሽ ስታጣ በሩን
ከፈተች፤ ማንም የለም፡፡
በድንጋጤ ክው አለች፡፡
ምናልባትም ናንሲ መታጠቢያ ክፍል ውስጥ እየተቆነጃጀች ይሆናል፡
መርቪን ላቭሴይ የት ሄደ? ወደ መታጠቢያ ክፍል የሄደ ከሆነ ታየው ነበር ክፍሉ ውስጥ አንድ ቦታ ተደብቀው እንደሆን ቃኘች፡፡ ነገር ግን ምንም መደበቂያ የለም፡፡
የናንሲ ወንድም ፒተርና ጓደኛው የሙሽሮቹ ክፍል አጠገብ ተቀምጠዋል፡ ‹‹ሚስስ ሌኔሃን የት ነች?›› ስትል ጠየቀችው ፒተርን
‹‹ሼዲያክ ላይ ነው የወረደችው››
‹‹ምን አልክ?›› ስትል ጠየቀችው ‹‹አንተ እንዴት አወቅህ?››
‹‹ነግራኛለች››
‹‹ለምን ግን?›› ስትል ጠየቀችው ‹‹ለምንድነው የወረደችው?››
ፒተር የተሰደበ ያህል ተሰማው፡ ‹‹እኔ እንጃ›› ሲል መለሰላት፡ ‹‹ወደ ኒውዮርክ እንደማልሄድ ለፓይለቱ ንገርልኝ ነው ያለችኝ›› አላት ፊቱን አኮሳትሮ፡፡
ማርጋሬት ፒተርን በጥያቄ ማጣደፍ ነውር መሆኑን ብታውቅም አጥብቃ መጠየቁን አላቋረጠችም:፡ ‹‹ናንሲ የት ሄደች?››
ፒተር በዚህ ጊዜ አጠገቡ ያለውን ጋዜጣ አነሳና ‹‹እኔ የማውቀው ነገር የለም›› ሲል መልስ ሰጥቷት ማንበቡን ቀጠለ
ማርጋሬት ሆድ ባሳት፡ ናንሲ እንዴት እንዲህ ታደርጋለች አለች ምን ያህል በእሷ ላይ ተስፋዋን እንደጣለች ታውቃለች፡ ሆኖም
ነገር ሳይገጥማት ከመንገዷ አልተስተጎለችም መልእክት ትታ ይሆናል።
ከአስተያየቱ የነገራት ውሽቱን እንደሆነ ጠረጠረች ማርጋሬት እንደ ፖሊስ ስለመረመረችው ደስ አላለውም፡፡ በደመነፍስ ‹‹እውነቱን አይደለም
የነገርከኝ›› ስትል አፈጠጠችበት፡፡ አባባሏ ትክክል ባይሆንም ምላሹን ግን ትጠብቃለች፡፡
ፒተር ፊቱ በንዴት ቲማቲም መስሏል፡ ‹‹እንደ አባትሽ ጋጠወጥ ነሽ ከፊቴ ጥፊ!›› አላት፡
የፒተር ስድብ አንገቷን አስደፋት። ያባትሽን መጥፎ ባህሪ ይዘሻል ከሚል ስድብ በላይ የምትጠላው ነገር የለም፡፡ ምንም ሳትተነፍስ ውልቅ ብላ ሄደች፤ በዓይኗ እንባ እንደሞላ አልፋ ስትሄድ ውቧን የመርቪንን ሚስት ዳያና ላቭስሌይን አየቻት። አይሮፕላኑ ውስጥ ያለው ተጓዥ በሙሉ ባሏን
ከድታ ከፍቅረኛዋ ጋር ስለኮበለለችው ሚስትና መልሶ በእጁ ለማስገባት አገር አቋርጦ ስለተከተላት ባሏና ቦታ አጥቶ ባሏ ከሞተባት ሴት ጋር በሙሽሮች ክፍል ውስጥ ለመዳበል የመገደዱን ወሬ በደስታ እየተቀባበለ ሲያወጋ ነው የሰነበተው፡፡ ማርጋሬት ባሏና ናንሲ የት እንደገቡ ዳያና ታውቅ እንደሆን መጠየቅ ፈለገች፡፡ በርግጥ ይህን ጥያቄ መጠየቅ የሚያሳፍር ቢሆንም መጥፋታቸው አሳስቧታል፡፡ ዳያና አጠገብ ተቀመጠችና ‹‹ይቅርታ መርቪንና ናንሲ የት እንደገቡ ታውቂ ይሆን?›› ስትል ጠየቀቻት፡ ዳያና ጥያቄው አስገርሟት ‹‹ምን ሆኑ? በሙሽሮች ክፍል ውስጥ የሉም እንዴ?››
‹‹ጭራሽ አይሮፕላኑ ውስጥ የሉም፡፡ እኛ ስንሳፈር እነሱ ቀርተዋል››
‹‹እውነት?›› ዳያና ደነገጠች አጠፋፋቸውም እንቆቅልሽ ሆኖባታል፡
‹‹እንዴት ሊሆን ይችላል? አይሮፕላኑ አመለጣቸው እንዴ?››
‹‹የናንሲ ወንድም ጉዞውን ለማቋረጥ ወስነዋል ቢልም አላመንኩትም›› አለች ማርጋሬት፡፡
ሁለቱም ለኔ የነገሩኝ ነገር የለም›› አለች ዳያና፡፡ ‹‹ብቻ ክፉ ነገር.አይድረስባቸው::››
‹‹ምን ማለትሽ ነው ማርዬ?›› ሲል ጠየቃት ፍቅረኛዋ፡፡
‹‹ክፉ አይንካቸው ነው ያልኩት?››
ማርጋሬትም የዳያናን ሃሳብ መቀበሏን ራሷን በመነቅነቅ ገለጸች፡
‹‹ወንድምየውን ግን አላመንኩትም፡፡ የተናገረው ውሸት ይመስለኛል››
ማርክም ቀበል አደረገና ‹‹እኔም ይመስለኛል፡፡ አሁን አየር ላይ ስለሆንን የሚሆነውን ከመጠበቅ በስተቀር ማድረግ የምንችለው ነገር የለም››
‹‹ከዚህ በኋላ የሚያደርገው ነገር አያገባኝም›› አለች ዳያና መናደዷ በግልጽ እየታወቀባት፡፡ ‹‹የአምስት ዓመት ባሌ ስለሆነ ግን ክፉ እንዲያገኘው አልፈልግም፤ ያስጨነቀኝ ደግሞ ይኸው ነው››
‹‹አሜሪካ ስንደርስ ከእሱ መልእክት እናገኝ ይሆናል›› አለ ማርክ በማስተዛዘን አይነት፡፡
‹‹እስቲ እሱ ይሁነና›› አለች ዳያና፡፡
አስተናጋጁ የማርጋሬትን ክንድ ነካ አደረገና ‹‹ክብርት ማርጋሬት ምሳ ደርሷል፧ ቤተሰቦችሽ ለመብል ተሰይመዋል›› አላት
‹‹አመሰግናለሁ›› አለች ማርጋሬት ‹የምግብ አፒታይቴ ተዘግቷል፡፡››
ማርጋሬት ለመሄድ ስትነሳ ዳያና ‹‹ከናንሲ ጋር ወዳጅ ናችሁ?›› ስትል ጠየቀቻት፡፡
በፋብሪካዋ ውስጥ ስራ ልትቀጥረኝ ቃል ገብታልኝ ነበር›› አለች ማርጋሬት በምሬት፡፡ ከንፈሯን እንደነከሰች ዞራ ሄደች፡፡
እናትና አባቷ እንዲሁም እንዲሁም ፔርሲ የመጀመርያው ዙር ምግብ
ቀርቦላቸዋል፡ ማርጋሬትም እንደተቀመጠች ‹‹ይቅርታ አባባ ስለዘገየሁ››
አለች፡፡ የቀረበላትንም ምግብ ትቆነጣጥራለች፡ አልቅሽ አልቅሽ አላት፡ ሄሪና
ናንሲ ሳይነግሯት እብስ ብለዋል፡ አሁን የሚረዳት የለም፡ እንደ እህቷ
ኤልሳቤት ለመኮብለል አስባ ነበር አሁን ግን ሁሉ ነገር ተበላሽቶባታል፡
ሁለተኛው ዙር ምግብ ቀረበ፡፡ ሾርባ ነው፡፡ ሾርባውን አንድ ጊዜ ፉት
አደረገችና ተወችው: ድካምና ንዴት በአንድ ላይ ተሰማት አሟታል፡ የምግብ ፍላጎቷ ተዘግቷል፡ ምቹው አይሮፕላን እስር ቤት
ሆኖባታል፡ ለሃያ ሰባት ሰዓት ስለበረሩ ጉዞው ሰልችቷቸዋል፡ እናቷ
👍22
ፊታቸው ገርጥቷል፡፡ ድካም ይነበብባቸዋል፡ ድብርት ተጫጭኖአቸዋል።
ዓይኖቻቸው በእንቅልፍ እጦት በርበሬ መስለዋል፡፡ ፔርሲ ቅዥቅዥ ያደርገዋል፡፡ አባቱን በክፉ ነው የሚያያቸው፡ ለጠብ ያሰፈሰፈ ይመስላል
ከፊት ለፊቷ ያሉትን ደባሪ ቀኖች አሰበች ማርጋሬት፡፡ በኒውዮርክ ሆቴል ከአባት ከእናቷ ጋር ነው የምትቆየው፡፡ ሄሪ ወደ መኝታ ክፍሏ አሸምቆ ሊመጣ አይችልም፡፡ እሱን እያሰበች ብቻዋን ትተኛለች፡፡ ከእናቷ ጋር ገበያ ለገበያ ትዞራለች፡ ከዚያ ወደ መኖሪያቸው ኮኔክቲከት ስቴት ይሄዳሉ።እሷን ሳያማክሯት የፈረስ መለማመጃና ቴኒስ ክለብ ያስመዘግቧታል፡
ፓርቲም እንድትሄድ ያዟታል፡፡ ከዚያ በኋላማ እናቷ ከከተማው ትላልቅ
ሰዎች ልጆች ጋር እንድትወዳጅ የሻይ ግብዣ በመጋበዝ ያስተዋውቋታል፡
አገሯ እንግሊዝ የጦርነት ወላፈን እየገረፋት እንዴት ነው እሷ እዚህ
የምትምነሸነሸው? ይሄን ባሰበችው ቁጥር ሀዘኗ ይበረታል፡፡
ማርጋሬት የቀረበላትን አይስክሬም ልሳ ጨረሰች፡፡
አባቷ ብራንዲና ቡናቸውን ጨልጠው ሲያበቁ ጉሮሯቸውን እህህ እህህ
በማለት አጸዱ፡ አንድ ነገር ማለት ፈልገዋል፡ መቼም ትናንትና ራት ላይ ለፈጸሙት አሳፋሪ ድርጊት ይቅርታ ሊጠይቁ እንዳልሆነ መገመት አያስቸግርም::
‹‹እናትሽና እኔ ስላንቺ ተነጋግረናል›› ሲሉ ንግግራቸውን ጀመሩ፡
‹‹ልክ ትዕዛዝ እንደማትቀበል ገረድ ቆጥራችሁኛል›› ስትል ማርጋሬት ጮኸች::
እናትም ቀበል አደረጉና ‹‹ሞገደኛ ልጅ ነሽ›› አሏት
«አስራ ዘጠኝ ዓመት ያለፈኝ ወጣት ነኝ እንዴት እኔን ልጅ
ትሉኛላችሁ?››
‹‹ዝም በይ!›› ሲሉ እናት ተቆጡ፡፡ አባባሏ አስደንግጧቸው ‹‹እንዲህ
አይነት የብልግና ቃል በአባትሽ ፊት ከተናገርሽ ገና ህጻን ልጅ ነሽ ማለት
ነው›› አሉ፡
‹‹በቃ ተዉኝ!›› አለች ማርጋሬት፡፡
አባትም ቀበል አደረጉና ‹‹የምታሳይው ጋጠወጥ ባህሪ የምንለው
እውነት መሆኑን ያመለክታል፡ በደህናው ህብረተሰብ መካከል ገብተሽ ትኖሪያለሽ ብለን አናምንም››
‹‹ለዚህ አምላክ ይመስገን!›› አለች ማርጋሬት፡
ፔርሲ ይህን ሲሰማ ከት ብሎ ሳቀ፤ አባት በፔርሲ አድራጎት ቢናደዱም
እሱን ናቅ አድርገው ማርጋሬትን ‹‹ብትበጠብጪም አንድ ብዙም ችግር
የማትፈጥሪበት ቦታ እንልክሻለን››
‹‹ገዳም ልትልኩኝ ነው?››
እንደዚህ የብልግና መልስ ሰጥታ ባታውቅም ንዴታቸውን እንደምንም
ዋጥ አድርገው ‹‹እንዲህ አይነት ንግግር አይረባሽም›› አሏት፡፡
‹‹አይረባሽም! ለመሆኑ ለእኔ ጥሩ የሆነው የቱ ነው:፡ የሚወዱኝ ወላጆቼ የእኔን ፍላጎት በማክበር የወደፊት ህይወቴን ይወስኑብኛል፣ ሌላ
ምን እፈልጋለሁ›› አለች በምሬት፡፡
‹‹ማርጋሬት አንቺ ጨካኝ ነሽ›› አሉና እናት ለቅሷቸውን ለቀቁት፡፡
ማርጋሬት በዚህ ጊዜ ልቧ ተነካ። እናቷ ሲያለቅሱ ስታይ ጉልበቷ ተብረከረከባት፡፡ ከዚያም ድምጿን አለሳልሳ ‹‹ታዲያ ምን ላድርግ እማማ?››
ስትል እናቷን ጠየቀች፡፡
‹‹አክስትሽ ክሌር ዘንድ ትኖሪያለሽ›› አሉ አባት፡ ‹‹ቬርሞንት ስቴት
ውስጥ ቤት አላት፡፡ የምትኖሪው ተራራ ስር እና ሩቅ ስለሆነ የምታሳፍሪው
ሰው አጠገብሽ የለም››
እናትም ጨመሩና ‹‹እህቴ ጥሩ ሴት ናት፡: ባል አላገባችም፡፡ የአካባቢው
ኤጵስ ቆጶስ ቤተክርስቲያን ዋና አባል ናት፡፡››
ማርጋሬት እንደገና ብስጭት ቢወራትም ንዴቷን ዋጥ አድርጋ ‹‹አክስቴ ክሌር ስንት አመቷ ነው?›› ስትል ጠየቀች።
‹‹ከሃምሳ ዓመት በላይ ይሆናታል››
‹‹ብቻዋን ነው የምትኖረው?››
‹‹ገረዶች ካልተቀጠሩ አዎ››
ማርጋሬት በንዴት ተንዘፈዘፈች፡፡ ‹‹ለብቻዬ ልኑር ባልኩ ነው ይሄ
ሁሉ ቅጣት!›› አለች ድምጿ እየተንቀጠቀጠ፤ ‹‹ምን ባጠፋሁ ነው ቆማ ከቀረች መበለቲት ጋር ተራራ ስር እንድኖር የተፈረደብኝ፤ ለመሆኑ ምን ያህል ጊዜ ነው እዚያ የምቆየው?››
‹‹አደብ እስክትገዥ ድረስ›› አሉ ‹‹አንድ አመት ያክል››
‹‹ዓመት!›› እድሜ ልክ መሰላት ማርጋሬት ‹‹ጅል አትሁኑ፤ ልታግቱኝ
አትችሉም ወይ አብዳለሁ ወይ ደግሞ እሞታለሁ ወይ ደግሞ አገር ጥዬ እጠፋለሁ›› አለች፡፡
‹‹ያለኛ ፈቃድ የትም ንቅንቅ አትይም፤ከፈቃዳችን ውጭ ብትሆኚ ደግሞ. . ›› አሉና ንግግራቸውን አቋረጡ፡፡
ማርጋሬት አባቷን ገረመመቻቸው ሊል ያሰበው ነገር አሳፍሮት
መናገር አቃተው› አለች በሆዷ፤ ምን ሊል ፈልጎ ነው?›
ከዚያም ከንፈራቸውን ሸርመም አድርገው ‹‹ከአክስትሽ ቤት ብትኮበልይ አዕምሮዋ በሽተኛ ናት ብለን የእብዶች ሃኪም ቤት እናዘጋብሻለን››
ማርጋሬት በንዴት ትንፋሿን በረጅሙ ለቀቀች መናገር አቃታት እንዲህ አይነት ጭካኔ አባቴ ይፈጽምብኛል ብላ አስባ አታውቅም፡ ወደ
እናቷ ፊቷን ስታዞር ዓይኗን ማየት አቃታቸው፡፡
ፔርሲ ከመቀመጫው ተነስቶ የአፍ መጥረጊያ ሶፍቱን ጣለና ‹‹አንተ
ጅል ሽማግሌ! አላበዛኸውም አሁንስ!›› አለና ጥሎ ሄደ፡ ፔርሲ ይህን ያለው ከሳምንት በፊት ቢሆን አልቆለት ነበር፡፡ ነገር ግን ስድቡን ናቅ አድርገው ምንም ሳይሉት ተዉት፡፡
ማርጋሬት አባቷ ላይ አፈጠጠች፡፡ ፊታቸው ላይ የሚነበበው የጸጸት
ስሜት ነው፡፡ የተናገሩት ተገቢ እንዳልሆነ ቢያውቁም ከአቋማቸው ንቅንቅ አላሉም፡፡
ከዚያም ስትረጋጋ ‹‹አባባ በቁሜ ቀብረኸኛል›› አለች፡፡
እናትም ድምጽ ሳያሰሙ አነቡ፡፡
ድንገት የሞተሩ ድምጽ ተለወጠ፤ሁሉም ተሳፋሪ የሆነውን ሁሉ ባለማወቁ በፍርሃት ረጭ አለ፡፡ አይሮፕላኑ ተንቀጠቀጠና ወደ ታች መውረድ ጀመረ፡
✨ይቀጥላል✨
ዓይኖቻቸው በእንቅልፍ እጦት በርበሬ መስለዋል፡፡ ፔርሲ ቅዥቅዥ ያደርገዋል፡፡ አባቱን በክፉ ነው የሚያያቸው፡ ለጠብ ያሰፈሰፈ ይመስላል
ከፊት ለፊቷ ያሉትን ደባሪ ቀኖች አሰበች ማርጋሬት፡፡ በኒውዮርክ ሆቴል ከአባት ከእናቷ ጋር ነው የምትቆየው፡፡ ሄሪ ወደ መኝታ ክፍሏ አሸምቆ ሊመጣ አይችልም፡፡ እሱን እያሰበች ብቻዋን ትተኛለች፡፡ ከእናቷ ጋር ገበያ ለገበያ ትዞራለች፡ ከዚያ ወደ መኖሪያቸው ኮኔክቲከት ስቴት ይሄዳሉ።እሷን ሳያማክሯት የፈረስ መለማመጃና ቴኒስ ክለብ ያስመዘግቧታል፡
ፓርቲም እንድትሄድ ያዟታል፡፡ ከዚያ በኋላማ እናቷ ከከተማው ትላልቅ
ሰዎች ልጆች ጋር እንድትወዳጅ የሻይ ግብዣ በመጋበዝ ያስተዋውቋታል፡
አገሯ እንግሊዝ የጦርነት ወላፈን እየገረፋት እንዴት ነው እሷ እዚህ
የምትምነሸነሸው? ይሄን ባሰበችው ቁጥር ሀዘኗ ይበረታል፡፡
ማርጋሬት የቀረበላትን አይስክሬም ልሳ ጨረሰች፡፡
አባቷ ብራንዲና ቡናቸውን ጨልጠው ሲያበቁ ጉሮሯቸውን እህህ እህህ
በማለት አጸዱ፡ አንድ ነገር ማለት ፈልገዋል፡ መቼም ትናንትና ራት ላይ ለፈጸሙት አሳፋሪ ድርጊት ይቅርታ ሊጠይቁ እንዳልሆነ መገመት አያስቸግርም::
‹‹እናትሽና እኔ ስላንቺ ተነጋግረናል›› ሲሉ ንግግራቸውን ጀመሩ፡
‹‹ልክ ትዕዛዝ እንደማትቀበል ገረድ ቆጥራችሁኛል›› ስትል ማርጋሬት ጮኸች::
እናትም ቀበል አደረጉና ‹‹ሞገደኛ ልጅ ነሽ›› አሏት
«አስራ ዘጠኝ ዓመት ያለፈኝ ወጣት ነኝ እንዴት እኔን ልጅ
ትሉኛላችሁ?››
‹‹ዝም በይ!›› ሲሉ እናት ተቆጡ፡፡ አባባሏ አስደንግጧቸው ‹‹እንዲህ
አይነት የብልግና ቃል በአባትሽ ፊት ከተናገርሽ ገና ህጻን ልጅ ነሽ ማለት
ነው›› አሉ፡
‹‹በቃ ተዉኝ!›› አለች ማርጋሬት፡፡
አባትም ቀበል አደረጉና ‹‹የምታሳይው ጋጠወጥ ባህሪ የምንለው
እውነት መሆኑን ያመለክታል፡ በደህናው ህብረተሰብ መካከል ገብተሽ ትኖሪያለሽ ብለን አናምንም››
‹‹ለዚህ አምላክ ይመስገን!›› አለች ማርጋሬት፡
ፔርሲ ይህን ሲሰማ ከት ብሎ ሳቀ፤ አባት በፔርሲ አድራጎት ቢናደዱም
እሱን ናቅ አድርገው ማርጋሬትን ‹‹ብትበጠብጪም አንድ ብዙም ችግር
የማትፈጥሪበት ቦታ እንልክሻለን››
‹‹ገዳም ልትልኩኝ ነው?››
እንደዚህ የብልግና መልስ ሰጥታ ባታውቅም ንዴታቸውን እንደምንም
ዋጥ አድርገው ‹‹እንዲህ አይነት ንግግር አይረባሽም›› አሏት፡፡
‹‹አይረባሽም! ለመሆኑ ለእኔ ጥሩ የሆነው የቱ ነው:፡ የሚወዱኝ ወላጆቼ የእኔን ፍላጎት በማክበር የወደፊት ህይወቴን ይወስኑብኛል፣ ሌላ
ምን እፈልጋለሁ›› አለች በምሬት፡፡
‹‹ማርጋሬት አንቺ ጨካኝ ነሽ›› አሉና እናት ለቅሷቸውን ለቀቁት፡፡
ማርጋሬት በዚህ ጊዜ ልቧ ተነካ። እናቷ ሲያለቅሱ ስታይ ጉልበቷ ተብረከረከባት፡፡ ከዚያም ድምጿን አለሳልሳ ‹‹ታዲያ ምን ላድርግ እማማ?››
ስትል እናቷን ጠየቀች፡፡
‹‹አክስትሽ ክሌር ዘንድ ትኖሪያለሽ›› አሉ አባት፡ ‹‹ቬርሞንት ስቴት
ውስጥ ቤት አላት፡፡ የምትኖሪው ተራራ ስር እና ሩቅ ስለሆነ የምታሳፍሪው
ሰው አጠገብሽ የለም››
እናትም ጨመሩና ‹‹እህቴ ጥሩ ሴት ናት፡: ባል አላገባችም፡፡ የአካባቢው
ኤጵስ ቆጶስ ቤተክርስቲያን ዋና አባል ናት፡፡››
ማርጋሬት እንደገና ብስጭት ቢወራትም ንዴቷን ዋጥ አድርጋ ‹‹አክስቴ ክሌር ስንት አመቷ ነው?›› ስትል ጠየቀች።
‹‹ከሃምሳ ዓመት በላይ ይሆናታል››
‹‹ብቻዋን ነው የምትኖረው?››
‹‹ገረዶች ካልተቀጠሩ አዎ››
ማርጋሬት በንዴት ተንዘፈዘፈች፡፡ ‹‹ለብቻዬ ልኑር ባልኩ ነው ይሄ
ሁሉ ቅጣት!›› አለች ድምጿ እየተንቀጠቀጠ፤ ‹‹ምን ባጠፋሁ ነው ቆማ ከቀረች መበለቲት ጋር ተራራ ስር እንድኖር የተፈረደብኝ፤ ለመሆኑ ምን ያህል ጊዜ ነው እዚያ የምቆየው?››
‹‹አደብ እስክትገዥ ድረስ›› አሉ ‹‹አንድ አመት ያክል››
‹‹ዓመት!›› እድሜ ልክ መሰላት ማርጋሬት ‹‹ጅል አትሁኑ፤ ልታግቱኝ
አትችሉም ወይ አብዳለሁ ወይ ደግሞ እሞታለሁ ወይ ደግሞ አገር ጥዬ እጠፋለሁ›› አለች፡፡
‹‹ያለኛ ፈቃድ የትም ንቅንቅ አትይም፤ከፈቃዳችን ውጭ ብትሆኚ ደግሞ. . ›› አሉና ንግግራቸውን አቋረጡ፡፡
ማርጋሬት አባቷን ገረመመቻቸው ሊል ያሰበው ነገር አሳፍሮት
መናገር አቃተው› አለች በሆዷ፤ ምን ሊል ፈልጎ ነው?›
ከዚያም ከንፈራቸውን ሸርመም አድርገው ‹‹ከአክስትሽ ቤት ብትኮበልይ አዕምሮዋ በሽተኛ ናት ብለን የእብዶች ሃኪም ቤት እናዘጋብሻለን››
ማርጋሬት በንዴት ትንፋሿን በረጅሙ ለቀቀች መናገር አቃታት እንዲህ አይነት ጭካኔ አባቴ ይፈጽምብኛል ብላ አስባ አታውቅም፡ ወደ
እናቷ ፊቷን ስታዞር ዓይኗን ማየት አቃታቸው፡፡
ፔርሲ ከመቀመጫው ተነስቶ የአፍ መጥረጊያ ሶፍቱን ጣለና ‹‹አንተ
ጅል ሽማግሌ! አላበዛኸውም አሁንስ!›› አለና ጥሎ ሄደ፡ ፔርሲ ይህን ያለው ከሳምንት በፊት ቢሆን አልቆለት ነበር፡፡ ነገር ግን ስድቡን ናቅ አድርገው ምንም ሳይሉት ተዉት፡፡
ማርጋሬት አባቷ ላይ አፈጠጠች፡፡ ፊታቸው ላይ የሚነበበው የጸጸት
ስሜት ነው፡፡ የተናገሩት ተገቢ እንዳልሆነ ቢያውቁም ከአቋማቸው ንቅንቅ አላሉም፡፡
ከዚያም ስትረጋጋ ‹‹አባባ በቁሜ ቀብረኸኛል›› አለች፡፡
እናትም ድምጽ ሳያሰሙ አነቡ፡፡
ድንገት የሞተሩ ድምጽ ተለወጠ፤ሁሉም ተሳፋሪ የሆነውን ሁሉ ባለማወቁ በፍርሃት ረጭ አለ፡፡ አይሮፕላኑ ተንቀጠቀጠና ወደ ታች መውረድ ጀመረ፡
✨ይቀጥላል✨
👍21😁1
#ከቡስካ_በስተጀርባ
#ድንግል_ውበት
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስድስት
፡
፡
#በፍቅረማርቆስ_ደስታ
ጎይቲ አንተነህ ከሎ ሆራ አጎት ቤት እንደ መጣች ፈጽሞ መንፈሷ ሊረጋጋላት ባለመቻሉ ካርለት የምታደርገውን አጣች" ጎይቲ ጽጕሯን ስትላጭ ካርለት ብቸኝነት እንዳይሰማት አብራት ተላጨች በከሰልና በቅቤ የተለወሰውንም ቅባት መላ ሰውነቷን ስትቀባ ካርለትም አብራት ተቀባች"
ጎይቲ አንተነህና ካርለት አልፈርድ ቆጥ ላይ ከተደበቁ በኋላ ካርለት ጎይቲን ለማጽናናትና ለማደፋፈር ብትጣጣርም አልሳካልሽ አላት ጎይቲ እንዲያውም ፊቷን ወደ ሌላ አቅጣጫ አዞረችባት
ካርለት ሁኔታው አስደንጋጭ መሆኑን ብታውቅም ሦስት ወር እስኪሞላቸው ድረስ ቆጡ ላይ መቆየት ነበረባቸውና እስከዚያ ድረስ
በመካከላቸው እርቀ ሰላም እንደሚወርድ ተመኘች"
ቀኑንና ምሽቱን ቆጥ ላይ ከቆዩ በኋላ ለአንድ አፍታ ወረድ ብለው ከሎ ከመምጣቱ በፊት ለመናፈስ ወጡ" ጎይቲ አነተነህ ቆጥ ላይ መውጣቱ አልዋጥልሽ ብሏታል።
«አሁን እሱ የወንድ ልብ አግኝቶ እኔን ሊመታኝ? በየትኛው ወኔውና ጀግንነቱ፤ ወይ ሲያየኝ እሱ ራሱ ባልተርበተበተ አይደል?
ወይኔ ጎይቲ የወንድ ልጅ ዱላም ይናፍቃል ለካ?» አለች ለካርለት ይሁን ለማን እንደተናገረች ሳይታወቅ።
ወደ ጎጇቸው ሲመለሱ እንደ አጋጣሚ ሆኖ ከከሎ ሆራ ጋር ፊት ለፊት ተገናኙ" ከሎ ሆራ ሁለቱንም ሲያይ ደንገጥ ብሎ ቆመ!
ካርለት በዓይኗ ጠቅሳ እንዲመታት ልትነግረው ፈልጋ ነበር። ለእሱ
«ና ምታት» ብላ በዓይን ለማመልከት እንዴት እንደምታደርግ ስከታስብ ግን እሱ ከቆመበት ደረሱ። ከሎ ሆራ መንገዱን ለቆ
አሳለፋቸው። ካለፉ በኋላ ግን ተሰማው፤ በባህሉ መሠረት እንዳያት ደህና አድርጎ መግረፍ ነበረበት። ያን ሲያስብ የብሽቀት ስሜት ታየበት፤ ጎይቲ አንተነህን ይወዳታል፣ ባህሉንም ያከብራል
ቅሬታና ቂም የሚይዝ ከሆነ አካል በማይጎድልበት መንገድ መምታቱ
የሚያመጣው ችግር የለም።
«ወደፊት ግን ይህን ጥፋት መድገም የለብኝም" በመምታቴ ጎይቲ አንተነህን የሚሰማት ነገር የለም። እንዲያውም እሷን ባለመደብደቤ ቅሬታ ሊያድርባት ይችል ይሆናል» እያለ፣ ራሱን ወቅሷል"
ካርለትም በበኩሏ ትንሽ በሽቋታል። ከሎ ሆራ ጎይቲ አንተነህን ፊት ለፊት ባገኛት ጊዜ ሁሉ እንዲገርፋት ተመካክረዋል። ጎይቲ
አንተነህ ደግሞ የከሎን የፍቅር ፍርሃት ባለመረዳት ሲርበተበት ስታየው ባሕርይው ያስጠላታል። ከሎ ወንድ ወንድ አልሸትሽ
ብሏታል። «ከሎ ትክክል አልሠራም። እሱ ጎይቲን ልክ ከተማ እንዳየው
ብዙ ሕይወቱን እንዳሳለፈበት በጠባይ ሊያግባባት፣ ሊያቀርባት
ፍቅሩን ሊገልጽላት ይፈልጋል" ጎይቲ ግን ወንድ ልጅ በቅድሚያ የምትፈልገው ኰስታራነት ነው ኵሩ ወንድ፣ ሸንቆጥ የሚያደርግ ወንድ፣ እሷን በፍቅር ገርቶ፣ በፍቅር አብሯት መጋለብ ይችላል
ሴት ልጅ ዱላ ሲያርፍባት የሴትነት ፍላጎቷ ከአሸለበበት ይቃል»
አምጭ አምጭ የሚላት፣ ፍቅር የሚናፍቃት፣ ድሪያ የሚታወሳት ያኔ ነው፤ ከሎ ደግሞ ይህን አልተረዳውም። እንግዳ ነገር ሆኖበታል ሕጉን እያወቀ በተግባር ግን አያከብርም። ይህ ደግሞ ስሕተቱ ነው ካርለት በእንግሊዝኛ ለጎይቲ ነገረቻት። ጎይቲ አንተነህ ግን ያለችው በጭራሽ አልገባትም እንግሊዝኛ ደግሞ የት አውቃ
ጎይቲ አንተነህ አጠገቧ ያለችው ቀውስ ብቻዋን ስትለፈልፍ ብትደነቅም፣ እሷም ተመሳሳዩን ፈጸመች።
«ይኸዋ ይህ ቦቅቧቃ! እንኳንስ ሲያየኝ እንደ ወንዶቹ ሊገርፈ
ይቅርና መንገድ ለቆ አሳለፈኝ" ባል እኔ ነኛ! እሱ ሚስት ነው እንዴት ሆኜ ከዚህ ሴት ጋር እኖራለሁ? ምነው ያን ቀን ደልቲ
ገልዲን ብዬ ባልሄድሁ ኖሮ፤ እሱን ብዬ በመሄዴ ቀናው እንጂ የታባቱ ያገኘኝ ነበር ይህ ሴት" ሴት ልጅ የባሏ ዱላ ሕይወቷ ፍቅሯ ነው" ታዲያ ይህ ሰው እኔንኮ ሕይወቴን እያጠፋ ነው" እሽ
የኔስ ነገር ይቅር ነገር ግን የሚወለዱት የሁለት ሴት ልጆች መባላቸው አይደል? ወይኔ ያልታደሉት" ወይኔ ወይኔ» እያለች፣ እንባዋ
ታወርደው ጀመር"
ካርለት ትንሿን ቴፕ ከፍታ የምትለውን እየቀዳች በማስታወሻ ደግሞ የሚሰማትን ትከትባለች» ካርለት በአንዳንድ ሁኔታ ላይ እሷም ራሷ እየተስማማች መጣች» በአገሯም፣ አንዳንድ እውቅ ሴቶች ስለ ወንድ ፍቅረኛቸውና ከእሱ ስለሚጠብቁት ባሕርይ ሲያወሱ ነካ አድርገው የሚያልፉት ነገር አለ፣ «ከፍቅረኛዩ ጋር ስንላፋ
ስንታገል፣ የፍቅር ዱላ ገላዬ ላይ ሲያርፍ ልቤ እስኪጠፋ ድረስ ራሴን እሰጠውና የሱን ደግሞ ለመውሰድ ሙሉ ፍላጎት አሳያለሁ ከዚያ በኋላ የምንሠራው የፍቅር ጨዋታ ሁሉ እንደ አይስhሬም እየጣፈጠኝ፣ መላ አካሌ ከጸጕር እስከ እግር ጥፍሬ በርካታ
ሲንበሸበሽ ይሰማኛል" እንደዚህ አድርገው ከኔ ጋር የተጫወቱ ወዶች የፍቅር ዙፋኑን ማንም ሊነጥቃቸው አይችልም» ብለው
የተለያዩ ሴቶች አስተያየት ሲሰጡ ሰምታለች።
እሷም ቢሆን አንዳንድ ልምዶችን አሳልፋለች" አንድ ጊዜ፣ ስሜ ጃክ ነው ብሎ የተዋወቃት አሜሪካዊ፣ ማንችስተር ውስጥ
ለጉዳይ መጥቶ አንድ የምሽት ዳንስ ላይ ይተዋወቃሉ“ ካርለት
በእርግጥ ወደ ዳንሱ ቦታ የሄደችው ከወንድ ጓደኛዋ ከዴቪድ ጋር ነው ታዲያ አሜሪካዊው አንድ ሁለት ጊዜ በትእዛዝ መልክ ዳንስ
ጋበዛትና ሰውነቷን በጠንካራ እጆቹ ጠበቅ አድርጎ እያሸ፣
አሳመማት። ቀደም ብላ ባሳለፈችው ሕይወቷ ወንዶች እንደዚያ ሰው
አድርገዋት አያውቁም" ሰውነቷን የሚደባብሱት ቀስና ላላ አድርገው
ነው። ሰውዬው ግን መሞረዱ አንሶ በረጅም እጁ መቀመጫዋን ደህና አድርጎ ቸብ ቸብ አደረገላት «ተው» ማለት እየፈለገች፣ ቃሉ ግን
ከጕሮሮዋ አልወጣልሽ አላት" በእርግጥ፣ ዴቪድም ከሌላ ሴት ጋር እየደነሰ ስለነበር እነሱን ልብ አላላቸውም።
አሜሪካዊው ፍጹም በማታውቀው መንገድ ሰውነቷን እየመታ፣ እየሞረደ፣ ልቧን ስልቱን አስቀየረው ከንፈሯን እንኳን
ሲስማት የንከሻ ያህል ሆኖባት እግሯን አንሥታ ለመጮህ ትንሽ ቀርቷት ነበር ግን አልጮኸችም" ዳንሱ አብቅቶ ሲለያዩ ካለልብ ወደ ቦታዋ ተመለሰች እንደ ምንም ታግሣ ሁለት ጨዋታዎችን
አሳልፋ ልቧን ወደ ቦታው ለመመለስ ወደ አሜሪካዊው ሰው ሄደች።
ቆንጅት እንደምትመጪ አውቅ ነበር...» ብሎ አሜሪካዊው ተመጻድቆባታል" ግን ፊቷን አዙራ አልተመለሰችም፤ ተመልሳ ካቴና እጆቹ መሃል ወደቀች ሞራርዶ፤ ቸባችቦ፤ ብድግ አድርጎ ተሸክሟት ወደ አንድ ክፍል ሲገባ፣ እግሮቿ አልተፈራገጡም"
እጆቿ አልተወራጩም፤ አፏም አልቀባጠረም።
ካርለት ይህንን አሜሪካዊ እስከ አሁን ድረስ በዚያች ለሰዓታት ብቻ በዘለቀች የፍቅር ጨዋታ የማትረሳው ትዝታ አስታቅፏት ነግዷላ" ያንን ሰው ለብዙ ጊዜ የተካው ወንድ አልነበረም። ኖራ ኖራ ግን ሐመር ላይ ተመሳሳዩን አገኘች" የሷም ብቻ ሳይሆን የጎይቲም የሆነው ሰው በእርግጥ ለየት ያለ በመሆኑ ሳይወዱ በግድ ሌላ ወንድ ቢያስንቃቸው አይፈረድባቸውም"
ካርለት ቆጥ ላይ እንዳሉ እንዲህ በሐሳብ ተዘፍቃ ቆየችና እናቷ ትዝአሏት" ስለዚህ፣ ደብዳቤ ለመጻፍ ብዕርና ወረቀቷን
አስተካከለችና መጻፍ ጀመረች።
ውድ እናቴ፣
ምን ጊዜም እንደማፈቅርሽ፤ እንደማልምሽ የምትዘነጊ
#ድንግል_ውበት
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስድስት
፡
፡
#በፍቅረማርቆስ_ደስታ
ጎይቲ አንተነህ ከሎ ሆራ አጎት ቤት እንደ መጣች ፈጽሞ መንፈሷ ሊረጋጋላት ባለመቻሉ ካርለት የምታደርገውን አጣች" ጎይቲ ጽጕሯን ስትላጭ ካርለት ብቸኝነት እንዳይሰማት አብራት ተላጨች በከሰልና በቅቤ የተለወሰውንም ቅባት መላ ሰውነቷን ስትቀባ ካርለትም አብራት ተቀባች"
ጎይቲ አንተነህና ካርለት አልፈርድ ቆጥ ላይ ከተደበቁ በኋላ ካርለት ጎይቲን ለማጽናናትና ለማደፋፈር ብትጣጣርም አልሳካልሽ አላት ጎይቲ እንዲያውም ፊቷን ወደ ሌላ አቅጣጫ አዞረችባት
ካርለት ሁኔታው አስደንጋጭ መሆኑን ብታውቅም ሦስት ወር እስኪሞላቸው ድረስ ቆጡ ላይ መቆየት ነበረባቸውና እስከዚያ ድረስ
በመካከላቸው እርቀ ሰላም እንደሚወርድ ተመኘች"
ቀኑንና ምሽቱን ቆጥ ላይ ከቆዩ በኋላ ለአንድ አፍታ ወረድ ብለው ከሎ ከመምጣቱ በፊት ለመናፈስ ወጡ" ጎይቲ አነተነህ ቆጥ ላይ መውጣቱ አልዋጥልሽ ብሏታል።
«አሁን እሱ የወንድ ልብ አግኝቶ እኔን ሊመታኝ? በየትኛው ወኔውና ጀግንነቱ፤ ወይ ሲያየኝ እሱ ራሱ ባልተርበተበተ አይደል?
ወይኔ ጎይቲ የወንድ ልጅ ዱላም ይናፍቃል ለካ?» አለች ለካርለት ይሁን ለማን እንደተናገረች ሳይታወቅ።
ወደ ጎጇቸው ሲመለሱ እንደ አጋጣሚ ሆኖ ከከሎ ሆራ ጋር ፊት ለፊት ተገናኙ" ከሎ ሆራ ሁለቱንም ሲያይ ደንገጥ ብሎ ቆመ!
ካርለት በዓይኗ ጠቅሳ እንዲመታት ልትነግረው ፈልጋ ነበር። ለእሱ
«ና ምታት» ብላ በዓይን ለማመልከት እንዴት እንደምታደርግ ስከታስብ ግን እሱ ከቆመበት ደረሱ። ከሎ ሆራ መንገዱን ለቆ
አሳለፋቸው። ካለፉ በኋላ ግን ተሰማው፤ በባህሉ መሠረት እንዳያት ደህና አድርጎ መግረፍ ነበረበት። ያን ሲያስብ የብሽቀት ስሜት ታየበት፤ ጎይቲ አንተነህን ይወዳታል፣ ባህሉንም ያከብራል
ቅሬታና ቂም የሚይዝ ከሆነ አካል በማይጎድልበት መንገድ መምታቱ
የሚያመጣው ችግር የለም።
«ወደፊት ግን ይህን ጥፋት መድገም የለብኝም" በመምታቴ ጎይቲ አንተነህን የሚሰማት ነገር የለም። እንዲያውም እሷን ባለመደብደቤ ቅሬታ ሊያድርባት ይችል ይሆናል» እያለ፣ ራሱን ወቅሷል"
ካርለትም በበኩሏ ትንሽ በሽቋታል። ከሎ ሆራ ጎይቲ አንተነህን ፊት ለፊት ባገኛት ጊዜ ሁሉ እንዲገርፋት ተመካክረዋል። ጎይቲ
አንተነህ ደግሞ የከሎን የፍቅር ፍርሃት ባለመረዳት ሲርበተበት ስታየው ባሕርይው ያስጠላታል። ከሎ ወንድ ወንድ አልሸትሽ
ብሏታል። «ከሎ ትክክል አልሠራም። እሱ ጎይቲን ልክ ከተማ እንዳየው
ብዙ ሕይወቱን እንዳሳለፈበት በጠባይ ሊያግባባት፣ ሊያቀርባት
ፍቅሩን ሊገልጽላት ይፈልጋል" ጎይቲ ግን ወንድ ልጅ በቅድሚያ የምትፈልገው ኰስታራነት ነው ኵሩ ወንድ፣ ሸንቆጥ የሚያደርግ ወንድ፣ እሷን በፍቅር ገርቶ፣ በፍቅር አብሯት መጋለብ ይችላል
ሴት ልጅ ዱላ ሲያርፍባት የሴትነት ፍላጎቷ ከአሸለበበት ይቃል»
አምጭ አምጭ የሚላት፣ ፍቅር የሚናፍቃት፣ ድሪያ የሚታወሳት ያኔ ነው፤ ከሎ ደግሞ ይህን አልተረዳውም። እንግዳ ነገር ሆኖበታል ሕጉን እያወቀ በተግባር ግን አያከብርም። ይህ ደግሞ ስሕተቱ ነው ካርለት በእንግሊዝኛ ለጎይቲ ነገረቻት። ጎይቲ አንተነህ ግን ያለችው በጭራሽ አልገባትም እንግሊዝኛ ደግሞ የት አውቃ
ጎይቲ አንተነህ አጠገቧ ያለችው ቀውስ ብቻዋን ስትለፈልፍ ብትደነቅም፣ እሷም ተመሳሳዩን ፈጸመች።
«ይኸዋ ይህ ቦቅቧቃ! እንኳንስ ሲያየኝ እንደ ወንዶቹ ሊገርፈ
ይቅርና መንገድ ለቆ አሳለፈኝ" ባል እኔ ነኛ! እሱ ሚስት ነው እንዴት ሆኜ ከዚህ ሴት ጋር እኖራለሁ? ምነው ያን ቀን ደልቲ
ገልዲን ብዬ ባልሄድሁ ኖሮ፤ እሱን ብዬ በመሄዴ ቀናው እንጂ የታባቱ ያገኘኝ ነበር ይህ ሴት" ሴት ልጅ የባሏ ዱላ ሕይወቷ ፍቅሯ ነው" ታዲያ ይህ ሰው እኔንኮ ሕይወቴን እያጠፋ ነው" እሽ
የኔስ ነገር ይቅር ነገር ግን የሚወለዱት የሁለት ሴት ልጆች መባላቸው አይደል? ወይኔ ያልታደሉት" ወይኔ ወይኔ» እያለች፣ እንባዋ
ታወርደው ጀመር"
ካርለት ትንሿን ቴፕ ከፍታ የምትለውን እየቀዳች በማስታወሻ ደግሞ የሚሰማትን ትከትባለች» ካርለት በአንዳንድ ሁኔታ ላይ እሷም ራሷ እየተስማማች መጣች» በአገሯም፣ አንዳንድ እውቅ ሴቶች ስለ ወንድ ፍቅረኛቸውና ከእሱ ስለሚጠብቁት ባሕርይ ሲያወሱ ነካ አድርገው የሚያልፉት ነገር አለ፣ «ከፍቅረኛዩ ጋር ስንላፋ
ስንታገል፣ የፍቅር ዱላ ገላዬ ላይ ሲያርፍ ልቤ እስኪጠፋ ድረስ ራሴን እሰጠውና የሱን ደግሞ ለመውሰድ ሙሉ ፍላጎት አሳያለሁ ከዚያ በኋላ የምንሠራው የፍቅር ጨዋታ ሁሉ እንደ አይስhሬም እየጣፈጠኝ፣ መላ አካሌ ከጸጕር እስከ እግር ጥፍሬ በርካታ
ሲንበሸበሽ ይሰማኛል" እንደዚህ አድርገው ከኔ ጋር የተጫወቱ ወዶች የፍቅር ዙፋኑን ማንም ሊነጥቃቸው አይችልም» ብለው
የተለያዩ ሴቶች አስተያየት ሲሰጡ ሰምታለች።
እሷም ቢሆን አንዳንድ ልምዶችን አሳልፋለች" አንድ ጊዜ፣ ስሜ ጃክ ነው ብሎ የተዋወቃት አሜሪካዊ፣ ማንችስተር ውስጥ
ለጉዳይ መጥቶ አንድ የምሽት ዳንስ ላይ ይተዋወቃሉ“ ካርለት
በእርግጥ ወደ ዳንሱ ቦታ የሄደችው ከወንድ ጓደኛዋ ከዴቪድ ጋር ነው ታዲያ አሜሪካዊው አንድ ሁለት ጊዜ በትእዛዝ መልክ ዳንስ
ጋበዛትና ሰውነቷን በጠንካራ እጆቹ ጠበቅ አድርጎ እያሸ፣
አሳመማት። ቀደም ብላ ባሳለፈችው ሕይወቷ ወንዶች እንደዚያ ሰው
አድርገዋት አያውቁም" ሰውነቷን የሚደባብሱት ቀስና ላላ አድርገው
ነው። ሰውዬው ግን መሞረዱ አንሶ በረጅም እጁ መቀመጫዋን ደህና አድርጎ ቸብ ቸብ አደረገላት «ተው» ማለት እየፈለገች፣ ቃሉ ግን
ከጕሮሮዋ አልወጣልሽ አላት" በእርግጥ፣ ዴቪድም ከሌላ ሴት ጋር እየደነሰ ስለነበር እነሱን ልብ አላላቸውም።
አሜሪካዊው ፍጹም በማታውቀው መንገድ ሰውነቷን እየመታ፣ እየሞረደ፣ ልቧን ስልቱን አስቀየረው ከንፈሯን እንኳን
ሲስማት የንከሻ ያህል ሆኖባት እግሯን አንሥታ ለመጮህ ትንሽ ቀርቷት ነበር ግን አልጮኸችም" ዳንሱ አብቅቶ ሲለያዩ ካለልብ ወደ ቦታዋ ተመለሰች እንደ ምንም ታግሣ ሁለት ጨዋታዎችን
አሳልፋ ልቧን ወደ ቦታው ለመመለስ ወደ አሜሪካዊው ሰው ሄደች።
ቆንጅት እንደምትመጪ አውቅ ነበር...» ብሎ አሜሪካዊው ተመጻድቆባታል" ግን ፊቷን አዙራ አልተመለሰችም፤ ተመልሳ ካቴና እጆቹ መሃል ወደቀች ሞራርዶ፤ ቸባችቦ፤ ብድግ አድርጎ ተሸክሟት ወደ አንድ ክፍል ሲገባ፣ እግሮቿ አልተፈራገጡም"
እጆቿ አልተወራጩም፤ አፏም አልቀባጠረም።
ካርለት ይህንን አሜሪካዊ እስከ አሁን ድረስ በዚያች ለሰዓታት ብቻ በዘለቀች የፍቅር ጨዋታ የማትረሳው ትዝታ አስታቅፏት ነግዷላ" ያንን ሰው ለብዙ ጊዜ የተካው ወንድ አልነበረም። ኖራ ኖራ ግን ሐመር ላይ ተመሳሳዩን አገኘች" የሷም ብቻ ሳይሆን የጎይቲም የሆነው ሰው በእርግጥ ለየት ያለ በመሆኑ ሳይወዱ በግድ ሌላ ወንድ ቢያስንቃቸው አይፈረድባቸውም"
ካርለት ቆጥ ላይ እንዳሉ እንዲህ በሐሳብ ተዘፍቃ ቆየችና እናቷ ትዝአሏት" ስለዚህ፣ ደብዳቤ ለመጻፍ ብዕርና ወረቀቷን
አስተካከለችና መጻፍ ጀመረች።
ውድ እናቴ፣
ምን ጊዜም እንደማፈቅርሽ፤ እንደማልምሽ የምትዘነጊ
👍23🤔1
አይመስለኝም። «እማ፣ አንቺን በማጣቴ እንዴት ጎደሎ እንደ ሆንኩ ልገልጽልሽ ይከብደኛል እኔና አንቺ አሁን ያለነው በተለያየ ዓለም ነው" የምትዪኝ ቢገባኝም፣ የምልሽ ግን ሊገባሽ አይችልም" ልጅሽ
አሁን ሌላ ሰው ነኝ" ከድሮው እኔነቴ የአሁኑ ሕይወቴ ትርጕም
ያለው ሆኖ ይሰማኛል እማ! እንዴት ብዬ አሁን ያለሁበትን
ሕይወት ልግለጽልሽ ይሆን? ከበደኝ" እማ! ይህ ልዩ ዓለም የራሱ የሆነ ተፈጥሯዊ ፍቅርና ደስታ ያለው ጣፋጭ ዓለም ነው" ገና ያልተበረዘ፣ ንጹሕ ዓለም ብክለት ያልደረሰበት ድንግል ምድር ነው" ማንም ከርቀት የሚመስለውን ሊል ይችላል። እኔ ያየሁትን ያየ
ግን መቼም ከዚህ የተሻለ ግሩም ዓለም ይኖራል ብሎ ማሰቡ ያጠራጥረኛል" ሰዎች የሚኖሩት በሕገ ልቦና ነው። ተካፍሎ
መብላት ተከባብሮ መኖር፤ መግባባት እውነተኛ መኖሪያቸው እዚህ
ነው። ሌላው ግን ውሸት የውሸት ውሸት ነው።
እማ! አሁን አሁን ምን እንደሚሰማኝ ታውቂያለሽ? የሌላው አካባቢ ብክለት ወደዚህ ሲገሰግስ እያየሁ እወራጫለሁ" ምን ልበልሽ? ለመሆኑ የምልሽ ይገባሻል?...
ካርለት
ካርለት ደብዳቤውን አጣጥፋ ከመክተቷ በፊት የእንባ ዘለላዎች
ዱብ ዱብ አሉባት" አሸገችው። ጎይቲ ሌሊት ስትነሣ፣ ካርለትም ከእንቅልፏ ነቃች" ጎይቲ
አንተነህ ከቤት ወጥታ ወደ ፍየሎች ጋጥ ስትሄድ ተከተለቻት። ጎይቲ
የፍየሎችን በጠጥ ማጽዳት ስትጀምር፣ ካርለትም እንደሷው ማጸዳዳት ጀመረች" ካርለት ጎይቲን እየተከተለች ወደ ከብቶች
በረትም ሄዳ የከብቶችን እበት ጠረገች ከዚያ ተመልሰው የሸፈሮ
ቡና ማፍያውን እንስራ ጎይቲ ስትጥድ፣ ካርለት እንጨቱን አቀራረበችላት" ጎይቲ አሁን አንድ ነገር መጠርጠር ጀመረች። ግን እንዴት
ሊሆን ይችላል? ከሆነም ግን የሚረዳት አገኘች ማለት ነው ጎይቲ
አንተነህ ካርለትን የከሎ ሆራ ሁለተኛ ሚስት እንደ ሆነች ገመተች" ስለዚህ፣ ማንኛውንም ሥራ ተካፍለው
መሥራት አለባቸው ማለት
ነው። ጎይቲ አንተነህና ካርለት ሥራቸውን ጨርሰው ቡናውን ካፈሉ በኋላ ቆጣቸው ላይ ወጡ" ቆጥ ላይ እንዳሉ ጎይቲ አንዳንድ ነገሮችን ማውጣትና ማውረድ ጀመረች።
«ይህ ሰው ምን ያለ ሰው ነው? የኔን ሦስት አዲስ ጨረቃ ብቻ ገና እንደታየ ጥሎሹን ከፍሎ ጨረሰ። ሌላው ሐመር ግን ለቍጥር
የሚታክት አዳዲስ ጨረቃ ወጥቶ እንኳን ላይሳካለት ይችላል" ደግሞ ይህ አንሶ፣ በአንድ ጊዜ ሁለት ሚስት አምጥቷል። ለእኔ አባት
የከፈለውን ኮይታ ለዚችኛዋም ሴት አባት መቼም መክፈሉ
አይቀርም" በእርግጥ ሁለት፣ ሦስት ከዚያም በላይ ሚስት ያላቸው
ሐመሮችን አውቃለሁ። ሁለት ሚስት ባንድ ጊዜ ያገባ ግን እንኳን ላይ ሰምቼም አላውቅም" ደግሞኮ ይህች ሁለተኛ ሚስቱ አስባ በሐመር ባህል መሠረት አትሠራም" የምትሠራው እኔን እያየች ነው ስለዚህ፣ የመጀመሪያ ሚስት በመሆኔ ደስ ሊለኝ ይገባል" ለሷም
የማደርገውን ሁሉ እንድትፈጽም አደርጋታለሁ» ብላ ጎይቲ አሰበች።
ካርለት፣ ጎይቲ አንተነህ በባህሉ መሠረት የምታደርገውን ሁሉ
በማስታወሻዋ ትለቅማለች" ጎይቲ አንተነህም የምታሳያትን ትፈጽማለች። ካርለት፣ ጎይቲ ይህን እናድርግ፤ ያንን እናድርግ
ስትላት የተግባቡ እየመሰላት ሌላ ሌላ ጨዋታም ልታጫውታት
ስትፈልግ መልሳ ኩርፍ ትልባታለች" ጎይቲ አንተነህ እንዲያውም የከሎ ሚስት ስሙን የማታውቀውን ነገር ይዛ በነጭ ነገር ላይ
ስትጫጭር ስታያት፣ ምኒቱ የአዋቂ ጅል ናት በሉ! ገና መጫዎቻዋን ያልጣለች» ብላ አንድ ጊዜ ብዕርና ማስታወሻዋን ወርውራባታለች እንዲህ በመሆን ሁለት ሳምንት እንዳለፋቸው ግን ካርለትና ጎይቲ መግባባት ጀመሩ። እንዲያውም ጎይቲ ሐመርኛ ለካርለት ስታስተምራት፣ ካርለት ደግሞ የእንግሊዘኛ ፊደልና ቃላት ለጎይቲ
ማስተማር ጀመረች
ከሎ ፊት ለፊት ካገኛቸውም ሁለቱንም በተለይ ካርለትን ለኮፍ እያደረገ መምታቱን ስላልወደደችለት ጠበቅ አድርጎ እንዲመታት
ጠይቃዋለች
ጎይቲ አንተነህ እሷን የከሎ ሁለተኛ ሚስት አድርጋ መገመቷም በቀላሉ የጋብቻውን ሥነሥርዓት ለመከታተል አመቺ መሆን
አልተጠራጠረችም። ካርለትና ጎይቲ በወራቸው እጅግ በጣም የተግባቡ ሆኑ። መሣቅ፣ መጫወት፣ መላፋትም ቀጠሉ" ጎይቲ አንዳንድ የእንግሊዝኛ ቃላትን መጻፍና ማንበብ ጀመረች በዚህም ከካርለት
ጋር መግባባት ቀጠሉ ካርለትማ ሐመርኛውን የራሷ ቋንቋ አደረገችው።
ጎይቲ አንተነህ ዘጠና ቦታ የቋጠረችውን ቋጠሮ በቀን በቀን አንዳንዷን ፈትታ ጨረሰች" ይህ ማለት ደግሞ ሦስት ወር ሞላት ማለት ነው" ስለዚህ በቋጠሮው የተያዘው ቀጠሮ፣ ቋጠሮው ሲያልቅ አለቀ ልክ በሦስተኛው ወር ላይ ከሎ ሆራና ጎይቲ አንተነህ አካል ላካል
ከመገናኘታቸው በፊት ጎይቲ አንተነህ አንድ ቅል ወተትና አንድ ቅል አሸዋ ይዛ በና ማኅበረሰብ ክልል ሙቀጫ ከተባለው መንደር
ከካርለት ጋር ሄዱ" ሽማግሌው ሌሎችንም የዕድሜ እኩያዎቻቸውን
ጠርተው ሸፈሮ ቡና ሲጠጡ ቆዩና፣ «ችግርና ረሃብ ከእኛ ይራቅ ፍቅርና ሰላም አይለየን የሰማይ አፎች አይዘጉ ፀሐይ መውደቅ መነሣቷን አታቋርጥ ከብቶቻችን ይርቡ አንቺም ውለጅ ክበጅ»
ብለው የቡናውን ውሀ በራሷ ላይ አርከፈከፉባት ከዚያም ወተት የያዘውን ቅል ሰጥታ፣ አሸዋ የያዘውን ግን ተቀብላ እንደ ጨረሰች ካርለት ለሽማግሎቹ ያመጣችውን ሸፈሮ ቡናና አንድ ጀሪካን አረቄ ሰጥታ በመመረቅ የመልስ ጕዟቸውን ቀጠሉ።
ሻንቆ መንደር እንደ ደረሱ ጎይቲ አንተነህ አሸዋ የያዘውን ቅል ግርግም ላይ ሰቀለችና ከሎ ሆራ ከሚተኛበት ግርጌ በቆሎ በተን አደረገች" ይህ ማለት ደግሞ «ሰውነቴ አምሯል፣ አሁን አንተን ለማዝናናትና ለማስደሰት ዝግጁ ነኝ ከዛሬ ወዲያ በውቢቱ የግል ንብረትህ ኮርተህ የፈለገህን ልታዛት ትችላለህ» የማለት ምልክትና የሴቷን ግብረሥጋ ግንኙነት ፍላጎት የሚገልጽ መሆኑን ከሎ ሆራ ያውቃል"
ከሎ ሆራ፣ በተቻለው ሁሉ ሌሎች ወንድ ወገኖቹ የሚፈጽሙትን ለማድረግ ዝግጁ ስለ ነበረ ከጎይቲ በስተቀር ማንም ወደሌለበት የአጎቱ ጎጆ ሲሄዱ ልቡ ዳንኪራ መታበት"
ያችን የሚያፈቅራትን የሐመር ውብ ቀንበጥ ሰውነቷን ሊዳስሰው
ነው። ቀንና ሌሊት ያለማትን ቆንጆ ዛሬ ያላትን ሁሉ ለመፈጸም እየጠበቀችው ነው ወደ ጎጆው በተቃረበ ቁጥር እናቱን እንዳየ ሕፃን
ቦርቅ፣ ዝለል፣ ኧየሮጥክ ሄደህ ሳማት፣ እቀፋት፣ ይዘሃት መሬት ላይ
ዥዋ ብለህ ውደቅ አሰኘው።
ይሁን እንጂ ይህን ሁሉ ለማድረግ ባህሉ አይፈቅድለትም“ ስለዚህ ራሱን ለመቆጣጠር እየሞከረ ወደ ጎጆዋ ውስጥ ዘለቀ ጎይቲ አንተነህ ከሎ ሆራ ወደ ቤት ሲገባ አንገቷን ቀልበስ አድርጋ ፊቷን
ሳታዞር ቆማለች የአንድ ሰው ዓይን ብቻ የምታደርገውን በቀዳዳ ሆኖ ይከታተላታል።
ከሎ ፊቱን ዞር አድርጎ በተነጠፈው የከብት ቁርበት ላይ በጎኑ ተኛ ጎይቲ አንተነህ ቀስ ብላ ዞራ ስታየው፣ ፊቱን ዞሮ መጋደሙን አረጋገጠች" ከውጭ በኩል ሳታየው የሚከታተላት ዓይን ግን
አሁንም በጕጕት መከታተሉን አላቆመም"
ጎይቲ አንተነህ ቀስ ብላ መራመድ ቀጠለች። ከሎ ሆራ ልቡ እንደ ታምቡር እየደለቀ አስቸገረው" ለዓመታት ባለችበት ቆማ የቀረችምመሰለው። ስለዚህ፥ «ዞረህ እያት፣ ዞረህ ቃኛት፣ ዞረህ አምጣት» አሰኘው እንዲህም እንዲያደርግ ግን አይችልም።
አሁን ሌላ ሰው ነኝ" ከድሮው እኔነቴ የአሁኑ ሕይወቴ ትርጕም
ያለው ሆኖ ይሰማኛል እማ! እንዴት ብዬ አሁን ያለሁበትን
ሕይወት ልግለጽልሽ ይሆን? ከበደኝ" እማ! ይህ ልዩ ዓለም የራሱ የሆነ ተፈጥሯዊ ፍቅርና ደስታ ያለው ጣፋጭ ዓለም ነው" ገና ያልተበረዘ፣ ንጹሕ ዓለም ብክለት ያልደረሰበት ድንግል ምድር ነው" ማንም ከርቀት የሚመስለውን ሊል ይችላል። እኔ ያየሁትን ያየ
ግን መቼም ከዚህ የተሻለ ግሩም ዓለም ይኖራል ብሎ ማሰቡ ያጠራጥረኛል" ሰዎች የሚኖሩት በሕገ ልቦና ነው። ተካፍሎ
መብላት ተከባብሮ መኖር፤ መግባባት እውነተኛ መኖሪያቸው እዚህ
ነው። ሌላው ግን ውሸት የውሸት ውሸት ነው።
እማ! አሁን አሁን ምን እንደሚሰማኝ ታውቂያለሽ? የሌላው አካባቢ ብክለት ወደዚህ ሲገሰግስ እያየሁ እወራጫለሁ" ምን ልበልሽ? ለመሆኑ የምልሽ ይገባሻል?...
ካርለት
ካርለት ደብዳቤውን አጣጥፋ ከመክተቷ በፊት የእንባ ዘለላዎች
ዱብ ዱብ አሉባት" አሸገችው። ጎይቲ ሌሊት ስትነሣ፣ ካርለትም ከእንቅልፏ ነቃች" ጎይቲ
አንተነህ ከቤት ወጥታ ወደ ፍየሎች ጋጥ ስትሄድ ተከተለቻት። ጎይቲ
የፍየሎችን በጠጥ ማጽዳት ስትጀምር፣ ካርለትም እንደሷው ማጸዳዳት ጀመረች" ካርለት ጎይቲን እየተከተለች ወደ ከብቶች
በረትም ሄዳ የከብቶችን እበት ጠረገች ከዚያ ተመልሰው የሸፈሮ
ቡና ማፍያውን እንስራ ጎይቲ ስትጥድ፣ ካርለት እንጨቱን አቀራረበችላት" ጎይቲ አሁን አንድ ነገር መጠርጠር ጀመረች። ግን እንዴት
ሊሆን ይችላል? ከሆነም ግን የሚረዳት አገኘች ማለት ነው ጎይቲ
አንተነህ ካርለትን የከሎ ሆራ ሁለተኛ ሚስት እንደ ሆነች ገመተች" ስለዚህ፣ ማንኛውንም ሥራ ተካፍለው
መሥራት አለባቸው ማለት
ነው። ጎይቲ አንተነህና ካርለት ሥራቸውን ጨርሰው ቡናውን ካፈሉ በኋላ ቆጣቸው ላይ ወጡ" ቆጥ ላይ እንዳሉ ጎይቲ አንዳንድ ነገሮችን ማውጣትና ማውረድ ጀመረች።
«ይህ ሰው ምን ያለ ሰው ነው? የኔን ሦስት አዲስ ጨረቃ ብቻ ገና እንደታየ ጥሎሹን ከፍሎ ጨረሰ። ሌላው ሐመር ግን ለቍጥር
የሚታክት አዳዲስ ጨረቃ ወጥቶ እንኳን ላይሳካለት ይችላል" ደግሞ ይህ አንሶ፣ በአንድ ጊዜ ሁለት ሚስት አምጥቷል። ለእኔ አባት
የከፈለውን ኮይታ ለዚችኛዋም ሴት አባት መቼም መክፈሉ
አይቀርም" በእርግጥ ሁለት፣ ሦስት ከዚያም በላይ ሚስት ያላቸው
ሐመሮችን አውቃለሁ። ሁለት ሚስት ባንድ ጊዜ ያገባ ግን እንኳን ላይ ሰምቼም አላውቅም" ደግሞኮ ይህች ሁለተኛ ሚስቱ አስባ በሐመር ባህል መሠረት አትሠራም" የምትሠራው እኔን እያየች ነው ስለዚህ፣ የመጀመሪያ ሚስት በመሆኔ ደስ ሊለኝ ይገባል" ለሷም
የማደርገውን ሁሉ እንድትፈጽም አደርጋታለሁ» ብላ ጎይቲ አሰበች።
ካርለት፣ ጎይቲ አንተነህ በባህሉ መሠረት የምታደርገውን ሁሉ
በማስታወሻዋ ትለቅማለች" ጎይቲ አንተነህም የምታሳያትን ትፈጽማለች። ካርለት፣ ጎይቲ ይህን እናድርግ፤ ያንን እናድርግ
ስትላት የተግባቡ እየመሰላት ሌላ ሌላ ጨዋታም ልታጫውታት
ስትፈልግ መልሳ ኩርፍ ትልባታለች" ጎይቲ አንተነህ እንዲያውም የከሎ ሚስት ስሙን የማታውቀውን ነገር ይዛ በነጭ ነገር ላይ
ስትጫጭር ስታያት፣ ምኒቱ የአዋቂ ጅል ናት በሉ! ገና መጫዎቻዋን ያልጣለች» ብላ አንድ ጊዜ ብዕርና ማስታወሻዋን ወርውራባታለች እንዲህ በመሆን ሁለት ሳምንት እንዳለፋቸው ግን ካርለትና ጎይቲ መግባባት ጀመሩ። እንዲያውም ጎይቲ ሐመርኛ ለካርለት ስታስተምራት፣ ካርለት ደግሞ የእንግሊዘኛ ፊደልና ቃላት ለጎይቲ
ማስተማር ጀመረች
ከሎ ፊት ለፊት ካገኛቸውም ሁለቱንም በተለይ ካርለትን ለኮፍ እያደረገ መምታቱን ስላልወደደችለት ጠበቅ አድርጎ እንዲመታት
ጠይቃዋለች
ጎይቲ አንተነህ እሷን የከሎ ሁለተኛ ሚስት አድርጋ መገመቷም በቀላሉ የጋብቻውን ሥነሥርዓት ለመከታተል አመቺ መሆን
አልተጠራጠረችም። ካርለትና ጎይቲ በወራቸው እጅግ በጣም የተግባቡ ሆኑ። መሣቅ፣ መጫወት፣ መላፋትም ቀጠሉ" ጎይቲ አንዳንድ የእንግሊዝኛ ቃላትን መጻፍና ማንበብ ጀመረች በዚህም ከካርለት
ጋር መግባባት ቀጠሉ ካርለትማ ሐመርኛውን የራሷ ቋንቋ አደረገችው።
ጎይቲ አንተነህ ዘጠና ቦታ የቋጠረችውን ቋጠሮ በቀን በቀን አንዳንዷን ፈትታ ጨረሰች" ይህ ማለት ደግሞ ሦስት ወር ሞላት ማለት ነው" ስለዚህ በቋጠሮው የተያዘው ቀጠሮ፣ ቋጠሮው ሲያልቅ አለቀ ልክ በሦስተኛው ወር ላይ ከሎ ሆራና ጎይቲ አንተነህ አካል ላካል
ከመገናኘታቸው በፊት ጎይቲ አንተነህ አንድ ቅል ወተትና አንድ ቅል አሸዋ ይዛ በና ማኅበረሰብ ክልል ሙቀጫ ከተባለው መንደር
ከካርለት ጋር ሄዱ" ሽማግሌው ሌሎችንም የዕድሜ እኩያዎቻቸውን
ጠርተው ሸፈሮ ቡና ሲጠጡ ቆዩና፣ «ችግርና ረሃብ ከእኛ ይራቅ ፍቅርና ሰላም አይለየን የሰማይ አፎች አይዘጉ ፀሐይ መውደቅ መነሣቷን አታቋርጥ ከብቶቻችን ይርቡ አንቺም ውለጅ ክበጅ»
ብለው የቡናውን ውሀ በራሷ ላይ አርከፈከፉባት ከዚያም ወተት የያዘውን ቅል ሰጥታ፣ አሸዋ የያዘውን ግን ተቀብላ እንደ ጨረሰች ካርለት ለሽማግሎቹ ያመጣችውን ሸፈሮ ቡናና አንድ ጀሪካን አረቄ ሰጥታ በመመረቅ የመልስ ጕዟቸውን ቀጠሉ።
ሻንቆ መንደር እንደ ደረሱ ጎይቲ አንተነህ አሸዋ የያዘውን ቅል ግርግም ላይ ሰቀለችና ከሎ ሆራ ከሚተኛበት ግርጌ በቆሎ በተን አደረገች" ይህ ማለት ደግሞ «ሰውነቴ አምሯል፣ አሁን አንተን ለማዝናናትና ለማስደሰት ዝግጁ ነኝ ከዛሬ ወዲያ በውቢቱ የግል ንብረትህ ኮርተህ የፈለገህን ልታዛት ትችላለህ» የማለት ምልክትና የሴቷን ግብረሥጋ ግንኙነት ፍላጎት የሚገልጽ መሆኑን ከሎ ሆራ ያውቃል"
ከሎ ሆራ፣ በተቻለው ሁሉ ሌሎች ወንድ ወገኖቹ የሚፈጽሙትን ለማድረግ ዝግጁ ስለ ነበረ ከጎይቲ በስተቀር ማንም ወደሌለበት የአጎቱ ጎጆ ሲሄዱ ልቡ ዳንኪራ መታበት"
ያችን የሚያፈቅራትን የሐመር ውብ ቀንበጥ ሰውነቷን ሊዳስሰው
ነው። ቀንና ሌሊት ያለማትን ቆንጆ ዛሬ ያላትን ሁሉ ለመፈጸም እየጠበቀችው ነው ወደ ጎጆው በተቃረበ ቁጥር እናቱን እንዳየ ሕፃን
ቦርቅ፣ ዝለል፣ ኧየሮጥክ ሄደህ ሳማት፣ እቀፋት፣ ይዘሃት መሬት ላይ
ዥዋ ብለህ ውደቅ አሰኘው።
ይሁን እንጂ ይህን ሁሉ ለማድረግ ባህሉ አይፈቅድለትም“ ስለዚህ ራሱን ለመቆጣጠር እየሞከረ ወደ ጎጆዋ ውስጥ ዘለቀ ጎይቲ አንተነህ ከሎ ሆራ ወደ ቤት ሲገባ አንገቷን ቀልበስ አድርጋ ፊቷን
ሳታዞር ቆማለች የአንድ ሰው ዓይን ብቻ የምታደርገውን በቀዳዳ ሆኖ ይከታተላታል።
ከሎ ፊቱን ዞር አድርጎ በተነጠፈው የከብት ቁርበት ላይ በጎኑ ተኛ ጎይቲ አንተነህ ቀስ ብላ ዞራ ስታየው፣ ፊቱን ዞሮ መጋደሙን አረጋገጠች" ከውጭ በኩል ሳታየው የሚከታተላት ዓይን ግን
አሁንም በጕጕት መከታተሉን አላቆመም"
ጎይቲ አንተነህ ቀስ ብላ መራመድ ቀጠለች። ከሎ ሆራ ልቡ እንደ ታምቡር እየደለቀ አስቸገረው" ለዓመታት ባለችበት ቆማ የቀረችምመሰለው። ስለዚህ፥ «ዞረህ እያት፣ ዞረህ ቃኛት፣ ዞረህ አምጣት» አሰኘው እንዲህም እንዲያደርግ ግን አይችልም።
👍15
ጎይቲ አንተነህ ቀስ ብላ እየተራመደች ሄዳ አጠገቡ እንደ ደረሰች ከወገቧ በታች የለበሰችውን ቆዳ ገለብ አደረገች ያ ከውጭ በኩል
ትርዒቱን የሚመለከተው ሰው ስሜቱ ቢወጣጠርበትም
ቀጠለ ፊቱን ማዞሪያው ጊዜ እንደ ተቃረበ አልጠፋውም።
ከሎ በጭንቀት ሊሞት ነው እነዚያ ግጥም ያሉ እግሮቿ፣ ኮራ ብሎ ነጠር ነጠር፣ ወዝወዝ የሚለው ዳሌዋ ወደሱ እየተጓዘ ነው
በሙሉ መብት ሊያቅፈው ተቃርቧልI ውብ ጥርሶቿና የሚያባብለው
ዓይኗ ከጥቂት ጊዜ በኋላ እሱን እሱን ሊያዩት ነው። ስለዚህ ስሜቱ አካሉን ጥሎ ሰገረ አካሉን ሊያስከትል ሲል ግን ከጎኑ ጋደም ስትል
አዳመጠ" ገላዋ ገላውን ነካ አደረገው ንከኪው ከሎን ክፉኛ ናጠው ሁለቱም ግለል" የሱ ትኵሳት ለሷ፣ የሷ ለሱ ፈውስ
እንደሚሰጣቸው ያ በጉጉት የሚከታተላቸው ሰው እየገመተ ነው" ከሎ ሆራ ፊቱን ዘወር ሲል የጎይቲ አንተነህን ዓይን ለአመል
ያህል ተመለከተው" እንደ ንጋት ኮከብ ጠይም ፊቷ ላይ ይንቦገቦጋል። እጁን ሰደድ አድርጎ አቀፋት፣ እሷም አቀፈችው"
ከንፈሩ ወደ ከንፈሯ፣ ከንፈሯ ወደ ከንፈሩ ተጓዙ" የጎይቲ የንብ አውራ መሳይ ወገብ ወደፊት ተለጥጦ ከከሎ የፍየል ቀንድ ጋር
ፍልሚያ ገጠመ” አንዱ ወደ ኋላ ሲያፈገፍግ ሁለተኛው ተንደርድሮ ሄዶ ሲወጋ፣ እንደገና ሲያፈገፍግ ሌላው ሲንደረደር፣ ከላይ አንዱ
ሌላውን ሲጎርስ ትንሽ ቆዩና ጎይቲ አንተነህ ፊቷን ዞራ ጀርባዋንና መቀመጫዋን ለከሎ አዞረችለት በዚህ ጊዜ ከሎ ሆራ እየተመቻቹ
ሲጠጋ፣ ቁርበቱ ዝማሬውን ቀጠለ።
ካርለት በሕይወቷ እንዲህ የሚማርክ ሕይወት አይታ
አታውቅም ያየችውን ሁሉ ልክ እሷ የምታደርገው ይመስል ሳይታወቃት ወገቧን ሰብቃለችI መጨረሻ ላይ ግን ሌሎች ወደ
ማራኪው ዓለም ሲነጠቁ እሷ ግን ተመልካች ኖራ ደረቅ መሬት ላይ
እንደ ቆመች ስትቀር፣ «አምላኬ!» ብላ ዓይኗን ጨፈነች"
ከሎ ሆራና ጎይቲ አንተነህ አካል ለአካል ተገናኝተው ከተጫወቱ በኋላ የፍትወት ስሜታቸው ረግቦ ትንሽ ተንፈስ እንዳሉ ዕድሜዋ
አጭር የሆነ እንቅልፍ ሸለብ አረገቻቸው ጎይቲ ከተኛችበት ስትነሣ
የታጠፈውን ቆዳዋን ወደ ታች ስትለው እንደ ፍየል ጅራት ግራና ቀኝ ውን ውን አለ"
ከሎ ሆራ ሳዳጎራውን በአጭሩ አገልድሞ ሲነሣ ጎይቲ በእጇ መዳፍ የያዘችውን ትንባሆ ለመስጠት ተንበርክካ እጇን ዘረጋችለት ከሎ በደንቡ መሠረት እሷን ሳያይ ትንባሆውን ተቀብሎ መሄድ
ነበረበት" እሱ ግን አልቻለም ዓይኖቿን እያቁለጨለጨች አንጋጣ በአክብሮት ትንባሆ የምታቀብለውን ሴት ከልቡ ያፈቅራታልI ፍቅሯ ረቶት ልብሱን ጥሎላታልI ሐሳቡ እየባዘነ እንደ ኢንሹ ቁጥቋጦ ለቁጥቋጦ ተሽሎከሉኮላታል።
ከሎ ሆራ ጎይቲን ለአፍታ ትክ ብሎ አያት ጭኖቿ ግጥም ብለው መሃል ለመሃል አጭር ቆዳ ተንጠልጥሎበታል በቆሙት
ጡቶቿ መሃል እንብርቷ ተሰርጉዷል፣ በትከሻና በትከሻዋ እንደ ሸለቆ እየጠበበ ወርዶ ዳጐስ ያለው ዳሌዋ የዓይኑን አቅጣጫ አስቀረው
ጎይቲ አንገቷን አቀርቅራ ቆይታ ቀና ስትል ደሟ ሞልቶ እንደገና አማረባት ከንፈሮቿ የንቡጥ ፅጌረዳ ቅላት ያ" ጎይቲ የከሎ ሁኔታ ገባት አባቷ የመከራትንም አስታወሰች፣ «ሴት ልጅ ሣቂታ፣ ወንድ ኮስታራ ነው» ብሏታል፣ እሷም ዕድሜ ልኳን በዚህ ስታምን ኖራለች።ስለዚህ ሣቅ አለች-
ከሎ ግን ፈገግታዋን ሲያይ ልቡ ስንጥቅ አለ። በሽተኛ
ሆነ ስለዚህ አስታማሚውን ይዞ እንደገና ቁርበቱ ላይ ወጣ።
ጎይቲ ሌላ ትንባሆ ይዛ ለመምጣት የታጠፈ ቆዳዋን ዘርጋ ዘርጋ አደረገችI ከሎም አንድ ጊዜ በጥፊ መቶ የተቀበላትን ትንባሆ ይዞ ወጣ ጎይቲ አንተነህ፣ ከሎ በጣም ይመታኛል ብላ ጠብቃ ነበር እሱ ግን ለአንዱም አንጀቱ አልቻለለትም ነበር።
ጎይቲ አንተነህ ከሎ ሆራ ሥራው ሁሉ እንደ ናቀችው ሆኖ አላገኘችውም" አስተቃቀፉ የላላ ቢሆንም፣ ልቧ እስኪጠፋ ድረስ
"በደንብ አድርጎ ስሟታልl የወንድነት ጥንካሬውም እንደ ደልቲ አንጀት አርስ ባይሆንም የሚያስከፋ ሆኖ አላገኘችውም።
ከጎይቲና ከሎ የፍቅር ጨዋታ በኋላ ጎይቲና ካርለት ሲጨዋወቱ
ካርለት ጎይቲን አንዳንድ ነገር ጠየቀቻት።
«ጎይቲ ምነው ደስ ያለሽ ትመስያለሽ?» ካርለት ጎይቲን ጠየቀቻት"
«ይእ! ተቃበጥኳ» አለች፣ ጎይቲ ፈርጠም ያለች።
«ከማን፣ ከከሎ ጋር?» ካርለት ጕሮሮዋ የጮኸባትን ጨዋታቸውን አስታውሳ የተሰማትን ስሜት እያፈነች
«አዎን» አለች፣ አገጯን ወደ ላይ እየለጠጠች፣ አናቷን ወደ ኋላ በማስተኛት።
ከሎን ወደድሽው? »
«ይእ! ወድጄ ነው» ጎይቲ የሚያማምሩ ጥርሶቿን በሙሉ እያሳየች ሣቋን ለቀቀች።
«የግብረሥጋ ግንኙነት አደረጋችሁ?» ጎይቲ አንተነህ ካርለት
ቂል ሆና እሷንም የተደጋገመና የቂል መልስ እንድትመልስ በመጠየቋ፣ የካርለትን ትከሻ በቀኝ እጇ መታ በማድረግ፣ «ቅድም
ነግሬሽ–አዎን ተቃበጥን» አለች» ካርለት እንደ ነገረቻት
አስታወሰች በመርሳቷ ግን እራሷን ታዘበች።
«ከከሎ ሆራ ጋር በስሜት ግንኙነት አደረግሽ? »
«ይእ! ድሮስ–ከእንግዲህ ወዲያ ስሜቴን ለማን እሰጣለሁ?
እሱኮ ከአሁን በኋላ የእኔ ጌታ ነው። ስለዚህ ሁለመናዬን በፍላጎቴ
መስጠቴ አይቀርም።»
«..አርጋችሁ ከጨረሳችሁ በኋላ ከሎን ወደድሽው ማለቴ ስሜትሽ ረካ?»
«አዎ ግን ሳይደጋግም ተወኝ» ብላ፣ ሁለት ጠጠር ከመሬት አንሥታ አሳየቻት፤ ሁለት ጊዜ አረግን ለማለት።
«ለምን አንቺ እንዲደጋግም አትነግሪውም ነበር?»
«ይእ! ልጃገረድ ብሆን ኖሮ እንዳልሽው የፈለኩትን ጠይቄ ወንዶች እንዲፈጽሙ አደርግ ነበር" የሐመር ወንዶች ልጃገረድ
ያለቻቸውን ከመፈጸም ወደ ኋላ አይሉም" አሁን ግን ልጃገረድ አይደለሁም፣ ባል አግብቻለሁ። ስለዚህ ከእንግዲህ ወዲያ «እንዲህ
አድርጊ» ስባል ማድረግ እንጂ «እንዲህ አድርግ» ብዬ ባሌን መጠየቅ አልችልም።» ጎይቲ አንገቷን ደፍታ ለካርለት መለሰችላት"
«ከሎ ሆራ፣ አይዞሽ አትፍሪI የምትፈልጊውን ሳትሳቀቂ
ጠይቂኝ ቢልሽ እሽ ትያለሽ?» አለቻት ካርለት
«ይእ! ከባህሉ ውጭ? አሁን አንቺስ ይህን አጥተሽው ነው? አንችስ ሴት መስለሽኝ?» አለች ጎይቲ፣ ኰስተር ብላ"
«ጎይቲ እኔ የከሎ ሚስት መስየሽ ነበር?»
«አዎ! የዛኔ ቆጥ ላይ አብረሽኝ እያለሽ ሁኔታው ግር ቢለኝም፣
የሱ ሚስት መስለሽኝ እኮ ነው ሥራ አብረሽኝ ስትሠሪ ዝም ያልኩት"
አሁን ግን አለመሆንሽን አወቅሁ" ምነው የሱ ሚስት በሆንሽ ኖሮ፣ጉልበት ቢያንስሽም አዛባና እበት ለመዛቁ ንገሩኝ ብለሽ ልብ
አታወልቂም» አለቻት ጎይቲ፣ በሣቅ እየተንከተከተች”
ከሎን ለምንድነው እሱ የምትይው፣ በስሙ አትጠሪውም? »
ይእ! ገና አንድ እንኳን ሳልወልድ መጥራቱን እፈራለሁ»አለች ጎይቲ ፈርጠም ብላ።
ካርለት ስለ ጎይቲ አንተነህ ባሕርይና ድርጊት ብዙ ነገር
ተከታተለች" ስለዚህ ስለሷ የምታውቀው ብዙ ነው" እሷ ደግሞ የሐመር ልጃገረዶችንና የአገቡ ሴቶችን ባሕርይ የምትወክል ናት።
“ጎይቲ፣ ደልቲ ገልዲን ትወጂው ነበር?» ካርለት ጎይቲን ጠየቀቻት
«ይእ ነፍሴ እስኪጠፋ ነዋ!» አለች ጎይቲ።
«ለምንድነው ከሌሎች ወንዶች ሁሉ እሱን ነፍስሽ እስኪወጣ የምትወጂው? »
«ይእ! ጀግና ነዋ፤ ጐበዝ ነውI በፍቅር ጨዋታም ጠንካራ ነዋI ኧረ እሱ ምን የማይሆነው አለቴ" እሱ ሲይዘኝ ልቤ በደስታ
ይሞላል" በዚያ ጠንካራ እጁ ወደ ደረቱ እየሳበ ሲለጥፈኝ፣ እኔም ጀግና የሆንሁ ይመስለኛል» አለች ጎይቲ፣ አሁን የምታደርገው
ይመስል ዓይኖቿ እየቦዙና እንባዋ ዓይኗ ላይ እየተንጣለለ።
«ጎይቲ እኔና ደልቲ ገልዲኮ ተቃብጠናል፤ እኔም እንዳንች ሳልወደው የምቀር አይመስለኝም» አለች ካርለት በቅናት ገፅታዋ
ይቀ'ር ይሆን ብላ ጎይቲ አንተነህን እያስተዋለች።
ትርዒቱን የሚመለከተው ሰው ስሜቱ ቢወጣጠርበትም
ቀጠለ ፊቱን ማዞሪያው ጊዜ እንደ ተቃረበ አልጠፋውም።
ከሎ በጭንቀት ሊሞት ነው እነዚያ ግጥም ያሉ እግሮቿ፣ ኮራ ብሎ ነጠር ነጠር፣ ወዝወዝ የሚለው ዳሌዋ ወደሱ እየተጓዘ ነው
በሙሉ መብት ሊያቅፈው ተቃርቧልI ውብ ጥርሶቿና የሚያባብለው
ዓይኗ ከጥቂት ጊዜ በኋላ እሱን እሱን ሊያዩት ነው። ስለዚህ ስሜቱ አካሉን ጥሎ ሰገረ አካሉን ሊያስከትል ሲል ግን ከጎኑ ጋደም ስትል
አዳመጠ" ገላዋ ገላውን ነካ አደረገው ንከኪው ከሎን ክፉኛ ናጠው ሁለቱም ግለል" የሱ ትኵሳት ለሷ፣ የሷ ለሱ ፈውስ
እንደሚሰጣቸው ያ በጉጉት የሚከታተላቸው ሰው እየገመተ ነው" ከሎ ሆራ ፊቱን ዘወር ሲል የጎይቲ አንተነህን ዓይን ለአመል
ያህል ተመለከተው" እንደ ንጋት ኮከብ ጠይም ፊቷ ላይ ይንቦገቦጋል። እጁን ሰደድ አድርጎ አቀፋት፣ እሷም አቀፈችው"
ከንፈሩ ወደ ከንፈሯ፣ ከንፈሯ ወደ ከንፈሩ ተጓዙ" የጎይቲ የንብ አውራ መሳይ ወገብ ወደፊት ተለጥጦ ከከሎ የፍየል ቀንድ ጋር
ፍልሚያ ገጠመ” አንዱ ወደ ኋላ ሲያፈገፍግ ሁለተኛው ተንደርድሮ ሄዶ ሲወጋ፣ እንደገና ሲያፈገፍግ ሌላው ሲንደረደር፣ ከላይ አንዱ
ሌላውን ሲጎርስ ትንሽ ቆዩና ጎይቲ አንተነህ ፊቷን ዞራ ጀርባዋንና መቀመጫዋን ለከሎ አዞረችለት በዚህ ጊዜ ከሎ ሆራ እየተመቻቹ
ሲጠጋ፣ ቁርበቱ ዝማሬውን ቀጠለ።
ካርለት በሕይወቷ እንዲህ የሚማርክ ሕይወት አይታ
አታውቅም ያየችውን ሁሉ ልክ እሷ የምታደርገው ይመስል ሳይታወቃት ወገቧን ሰብቃለችI መጨረሻ ላይ ግን ሌሎች ወደ
ማራኪው ዓለም ሲነጠቁ እሷ ግን ተመልካች ኖራ ደረቅ መሬት ላይ
እንደ ቆመች ስትቀር፣ «አምላኬ!» ብላ ዓይኗን ጨፈነች"
ከሎ ሆራና ጎይቲ አንተነህ አካል ለአካል ተገናኝተው ከተጫወቱ በኋላ የፍትወት ስሜታቸው ረግቦ ትንሽ ተንፈስ እንዳሉ ዕድሜዋ
አጭር የሆነ እንቅልፍ ሸለብ አረገቻቸው ጎይቲ ከተኛችበት ስትነሣ
የታጠፈውን ቆዳዋን ወደ ታች ስትለው እንደ ፍየል ጅራት ግራና ቀኝ ውን ውን አለ"
ከሎ ሆራ ሳዳጎራውን በአጭሩ አገልድሞ ሲነሣ ጎይቲ በእጇ መዳፍ የያዘችውን ትንባሆ ለመስጠት ተንበርክካ እጇን ዘረጋችለት ከሎ በደንቡ መሠረት እሷን ሳያይ ትንባሆውን ተቀብሎ መሄድ
ነበረበት" እሱ ግን አልቻለም ዓይኖቿን እያቁለጨለጨች አንጋጣ በአክብሮት ትንባሆ የምታቀብለውን ሴት ከልቡ ያፈቅራታልI ፍቅሯ ረቶት ልብሱን ጥሎላታልI ሐሳቡ እየባዘነ እንደ ኢንሹ ቁጥቋጦ ለቁጥቋጦ ተሽሎከሉኮላታል።
ከሎ ሆራ ጎይቲን ለአፍታ ትክ ብሎ አያት ጭኖቿ ግጥም ብለው መሃል ለመሃል አጭር ቆዳ ተንጠልጥሎበታል በቆሙት
ጡቶቿ መሃል እንብርቷ ተሰርጉዷል፣ በትከሻና በትከሻዋ እንደ ሸለቆ እየጠበበ ወርዶ ዳጐስ ያለው ዳሌዋ የዓይኑን አቅጣጫ አስቀረው
ጎይቲ አንገቷን አቀርቅራ ቆይታ ቀና ስትል ደሟ ሞልቶ እንደገና አማረባት ከንፈሮቿ የንቡጥ ፅጌረዳ ቅላት ያ" ጎይቲ የከሎ ሁኔታ ገባት አባቷ የመከራትንም አስታወሰች፣ «ሴት ልጅ ሣቂታ፣ ወንድ ኮስታራ ነው» ብሏታል፣ እሷም ዕድሜ ልኳን በዚህ ስታምን ኖራለች።ስለዚህ ሣቅ አለች-
ከሎ ግን ፈገግታዋን ሲያይ ልቡ ስንጥቅ አለ። በሽተኛ
ሆነ ስለዚህ አስታማሚውን ይዞ እንደገና ቁርበቱ ላይ ወጣ።
ጎይቲ ሌላ ትንባሆ ይዛ ለመምጣት የታጠፈ ቆዳዋን ዘርጋ ዘርጋ አደረገችI ከሎም አንድ ጊዜ በጥፊ መቶ የተቀበላትን ትንባሆ ይዞ ወጣ ጎይቲ አንተነህ፣ ከሎ በጣም ይመታኛል ብላ ጠብቃ ነበር እሱ ግን ለአንዱም አንጀቱ አልቻለለትም ነበር።
ጎይቲ አንተነህ ከሎ ሆራ ሥራው ሁሉ እንደ ናቀችው ሆኖ አላገኘችውም" አስተቃቀፉ የላላ ቢሆንም፣ ልቧ እስኪጠፋ ድረስ
"በደንብ አድርጎ ስሟታልl የወንድነት ጥንካሬውም እንደ ደልቲ አንጀት አርስ ባይሆንም የሚያስከፋ ሆኖ አላገኘችውም።
ከጎይቲና ከሎ የፍቅር ጨዋታ በኋላ ጎይቲና ካርለት ሲጨዋወቱ
ካርለት ጎይቲን አንዳንድ ነገር ጠየቀቻት።
«ጎይቲ ምነው ደስ ያለሽ ትመስያለሽ?» ካርለት ጎይቲን ጠየቀቻት"
«ይእ! ተቃበጥኳ» አለች፣ ጎይቲ ፈርጠም ያለች።
«ከማን፣ ከከሎ ጋር?» ካርለት ጕሮሮዋ የጮኸባትን ጨዋታቸውን አስታውሳ የተሰማትን ስሜት እያፈነች
«አዎን» አለች፣ አገጯን ወደ ላይ እየለጠጠች፣ አናቷን ወደ ኋላ በማስተኛት።
ከሎን ወደድሽው? »
«ይእ! ወድጄ ነው» ጎይቲ የሚያማምሩ ጥርሶቿን በሙሉ እያሳየች ሣቋን ለቀቀች።
«የግብረሥጋ ግንኙነት አደረጋችሁ?» ጎይቲ አንተነህ ካርለት
ቂል ሆና እሷንም የተደጋገመና የቂል መልስ እንድትመልስ በመጠየቋ፣ የካርለትን ትከሻ በቀኝ እጇ መታ በማድረግ፣ «ቅድም
ነግሬሽ–አዎን ተቃበጥን» አለች» ካርለት እንደ ነገረቻት
አስታወሰች በመርሳቷ ግን እራሷን ታዘበች።
«ከከሎ ሆራ ጋር በስሜት ግንኙነት አደረግሽ? »
«ይእ! ድሮስ–ከእንግዲህ ወዲያ ስሜቴን ለማን እሰጣለሁ?
እሱኮ ከአሁን በኋላ የእኔ ጌታ ነው። ስለዚህ ሁለመናዬን በፍላጎቴ
መስጠቴ አይቀርም።»
«..አርጋችሁ ከጨረሳችሁ በኋላ ከሎን ወደድሽው ማለቴ ስሜትሽ ረካ?»
«አዎ ግን ሳይደጋግም ተወኝ» ብላ፣ ሁለት ጠጠር ከመሬት አንሥታ አሳየቻት፤ ሁለት ጊዜ አረግን ለማለት።
«ለምን አንቺ እንዲደጋግም አትነግሪውም ነበር?»
«ይእ! ልጃገረድ ብሆን ኖሮ እንዳልሽው የፈለኩትን ጠይቄ ወንዶች እንዲፈጽሙ አደርግ ነበር" የሐመር ወንዶች ልጃገረድ
ያለቻቸውን ከመፈጸም ወደ ኋላ አይሉም" አሁን ግን ልጃገረድ አይደለሁም፣ ባል አግብቻለሁ። ስለዚህ ከእንግዲህ ወዲያ «እንዲህ
አድርጊ» ስባል ማድረግ እንጂ «እንዲህ አድርግ» ብዬ ባሌን መጠየቅ አልችልም።» ጎይቲ አንገቷን ደፍታ ለካርለት መለሰችላት"
«ከሎ ሆራ፣ አይዞሽ አትፍሪI የምትፈልጊውን ሳትሳቀቂ
ጠይቂኝ ቢልሽ እሽ ትያለሽ?» አለቻት ካርለት
«ይእ! ከባህሉ ውጭ? አሁን አንቺስ ይህን አጥተሽው ነው? አንችስ ሴት መስለሽኝ?» አለች ጎይቲ፣ ኰስተር ብላ"
«ጎይቲ እኔ የከሎ ሚስት መስየሽ ነበር?»
«አዎ! የዛኔ ቆጥ ላይ አብረሽኝ እያለሽ ሁኔታው ግር ቢለኝም፣
የሱ ሚስት መስለሽኝ እኮ ነው ሥራ አብረሽኝ ስትሠሪ ዝም ያልኩት"
አሁን ግን አለመሆንሽን አወቅሁ" ምነው የሱ ሚስት በሆንሽ ኖሮ፣ጉልበት ቢያንስሽም አዛባና እበት ለመዛቁ ንገሩኝ ብለሽ ልብ
አታወልቂም» አለቻት ጎይቲ፣ በሣቅ እየተንከተከተች”
ከሎን ለምንድነው እሱ የምትይው፣ በስሙ አትጠሪውም? »
ይእ! ገና አንድ እንኳን ሳልወልድ መጥራቱን እፈራለሁ»አለች ጎይቲ ፈርጠም ብላ።
ካርለት ስለ ጎይቲ አንተነህ ባሕርይና ድርጊት ብዙ ነገር
ተከታተለች" ስለዚህ ስለሷ የምታውቀው ብዙ ነው" እሷ ደግሞ የሐመር ልጃገረዶችንና የአገቡ ሴቶችን ባሕርይ የምትወክል ናት።
“ጎይቲ፣ ደልቲ ገልዲን ትወጂው ነበር?» ካርለት ጎይቲን ጠየቀቻት
«ይእ ነፍሴ እስኪጠፋ ነዋ!» አለች ጎይቲ።
«ለምንድነው ከሌሎች ወንዶች ሁሉ እሱን ነፍስሽ እስኪወጣ የምትወጂው? »
«ይእ! ጀግና ነዋ፤ ጐበዝ ነውI በፍቅር ጨዋታም ጠንካራ ነዋI ኧረ እሱ ምን የማይሆነው አለቴ" እሱ ሲይዘኝ ልቤ በደስታ
ይሞላል" በዚያ ጠንካራ እጁ ወደ ደረቱ እየሳበ ሲለጥፈኝ፣ እኔም ጀግና የሆንሁ ይመስለኛል» አለች ጎይቲ፣ አሁን የምታደርገው
ይመስል ዓይኖቿ እየቦዙና እንባዋ ዓይኗ ላይ እየተንጣለለ።
«ጎይቲ እኔና ደልቲ ገልዲኮ ተቃብጠናል፤ እኔም እንዳንች ሳልወደው የምቀር አይመስለኝም» አለች ካርለት በቅናት ገፅታዋ
ይቀ'ር ይሆን ብላ ጎይቲ አንተነህን እያስተዋለች።
👍33😁3👎1
«ይእ! እንግዲያው እኔን ብቻ ለምን ትጠይቂኛለሽ አንችም ከእሱ ጋር ተቃብጠሻል ለካ!» አለች ጎይቲ"
«ጎይቲ ከፍቅረኛሽ ጋር ግንኙነት በማድረጌ አትቀየሚኝም? »
ካርለት ጎይቲን ስትጠይቃት፣ ጎይቲ አልገባት አለ። ስለዚህ ካርለት እንደገና፣ «ከደልቲ ጋር በመቃበጤ አትናደጅም?»
“ይእ! ለምን? ልጃገረድ አይደለሽም እንዴ? ካሰኘሽ ጋር ብትቃበጭ ደሞ ጥላቻውና ንዴቱ ምንድን ነው? እሱም ወንድ ነውI
ከፈለጋት ሴት ጋር ቢቃበጥ ጠያቂ የለውም" ልጃገረድና ወንድ ደግሞ ለመቃበጡ ማን ከልካይ አለበት?
እንዴት እንዴት ጠየቅሽኝ
ደግሞ? »
ካርለት በሐመር ማኅበረሰብ የአባለዘር በሽታ ችግር እንደሌለ
አረጋግጣለች" በሐመር ውስጥ ትልቁ ገዳይ በሽታ ወባ ነው ሐመሮች ለብዙ በሽታ እንደ መድኃኒት የሚጠቀሙበት ላት
ቆርጠው፣ ጨው ይጨምሩበትና አሥረው ጥቂት ጊዜ በማቆየት
ጠጣሩ ላት ሲሟሟ ያኔ በቀሰም እየሳቡ ይጠጡታል" ለቁርጠትም
የጨፌ ሣር ሥር እንደሚጠቀሙ አይታለች”
ካርለት በጎይቲ መልስ እጅግ ተመስጣ፣ ባህላዊ የግብረሥጋ ግንኙነት ወደፊት ሊያስከትል የሚችለውን ጠንቅ ስታስብ ጎይቲ ደግሞ በተራዋ ጠየቀቻት፣
«ለምንድነው ገላሽ የነጣ?»
«የፀሐይ ቃጠሎ ከማይበዛበት አገር ስለመጣሁ።»
«የመጣሽበት ከኮንሶ ይርቃል?»
«ጎይቲ ኮንሶማ እዚህ እናንተ ጥግ፣ እናንተ አገር እኮ ነው ያለው እኔ ግን ብዙ አገር አቋርጬ፣ በአውሮፕላን ሰማይ ላይ ሲበር ድምፁ በሚሰማው ነው የመጣሁት"»
«ይእ! አንቺ ደግሞ ቀልደኛ ነሽ እኔ የእውነቴን ጠየኩሽi
አንቺ ግን ትቀልጃለሽ» አለች ጎይቲ"
«ጎይቲ እውነቴን እኮ ነው።»
ጎይቲ አንተነህ ካርለት ያለቻትን እውነት ነው ብላ መቼም መቀበል አትችልም።
«ሰው በሰማይ በሚበረው ይሄዳል ብዬ ባምን አገር በኔ ዓመት አይሥቅም?»
ጎይቲ ትንሽ ቀየም አለችና ካርለትም ጎይቲ አንተነህን ለማስረዳት መጣሩ የማይሳካ ስለሆነባት፣ «አሁን ባታምኝኝም፣ ወደፊት ወስጄ ሳሳይሽ ያኔ ታምኝኛለሽ» አለቻት ጎይቲ ግን ከአጠገቧ ኵርፍ ብላ
ሄደች"....
💫ይቀጥላል💫
«ጎይቲ ከፍቅረኛሽ ጋር ግንኙነት በማድረጌ አትቀየሚኝም? »
ካርለት ጎይቲን ስትጠይቃት፣ ጎይቲ አልገባት አለ። ስለዚህ ካርለት እንደገና፣ «ከደልቲ ጋር በመቃበጤ አትናደጅም?»
“ይእ! ለምን? ልጃገረድ አይደለሽም እንዴ? ካሰኘሽ ጋር ብትቃበጭ ደሞ ጥላቻውና ንዴቱ ምንድን ነው? እሱም ወንድ ነውI
ከፈለጋት ሴት ጋር ቢቃበጥ ጠያቂ የለውም" ልጃገረድና ወንድ ደግሞ ለመቃበጡ ማን ከልካይ አለበት?
እንዴት እንዴት ጠየቅሽኝ
ደግሞ? »
ካርለት በሐመር ማኅበረሰብ የአባለዘር በሽታ ችግር እንደሌለ
አረጋግጣለች" በሐመር ውስጥ ትልቁ ገዳይ በሽታ ወባ ነው ሐመሮች ለብዙ በሽታ እንደ መድኃኒት የሚጠቀሙበት ላት
ቆርጠው፣ ጨው ይጨምሩበትና አሥረው ጥቂት ጊዜ በማቆየት
ጠጣሩ ላት ሲሟሟ ያኔ በቀሰም እየሳቡ ይጠጡታል" ለቁርጠትም
የጨፌ ሣር ሥር እንደሚጠቀሙ አይታለች”
ካርለት በጎይቲ መልስ እጅግ ተመስጣ፣ ባህላዊ የግብረሥጋ ግንኙነት ወደፊት ሊያስከትል የሚችለውን ጠንቅ ስታስብ ጎይቲ ደግሞ በተራዋ ጠየቀቻት፣
«ለምንድነው ገላሽ የነጣ?»
«የፀሐይ ቃጠሎ ከማይበዛበት አገር ስለመጣሁ።»
«የመጣሽበት ከኮንሶ ይርቃል?»
«ጎይቲ ኮንሶማ እዚህ እናንተ ጥግ፣ እናንተ አገር እኮ ነው ያለው እኔ ግን ብዙ አገር አቋርጬ፣ በአውሮፕላን ሰማይ ላይ ሲበር ድምፁ በሚሰማው ነው የመጣሁት"»
«ይእ! አንቺ ደግሞ ቀልደኛ ነሽ እኔ የእውነቴን ጠየኩሽi
አንቺ ግን ትቀልጃለሽ» አለች ጎይቲ"
«ጎይቲ እውነቴን እኮ ነው።»
ጎይቲ አንተነህ ካርለት ያለቻትን እውነት ነው ብላ መቼም መቀበል አትችልም።
«ሰው በሰማይ በሚበረው ይሄዳል ብዬ ባምን አገር በኔ ዓመት አይሥቅም?»
ጎይቲ ትንሽ ቀየም አለችና ካርለትም ጎይቲ አንተነህን ለማስረዳት መጣሩ የማይሳካ ስለሆነባት፣ «አሁን ባታምኝኝም፣ ወደፊት ወስጄ ሳሳይሽ ያኔ ታምኝኛለሽ» አለቻት ጎይቲ ግን ከአጠገቧ ኵርፍ ብላ
ሄደች"....
💫ይቀጥላል💫
👍28🥰6
#ጠላፊዎቹ
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ስምንት
፡
፡
#በኬንፎሌት
፡
፡
#ትርጉም_ወንዳየሁ_ንጉሴ
ድንገት የሞተሩ ድምጽ ተለወጠ፤ሁሉም ተሳፋሪ የሆነውን ሁሉ ባለማወቁ በፍርሃት ረጭ አለ፡፡ አይሮፕላኑ ተንቀጠቀጠና ወደ ታች መውረድ ጀመረ፡
አራቱም ሞተሮች በአንድ ጊዜ ሲጠፉ የኤዲም ዕጣ ፈንታ አብሮ ተዘጋ።
ችግር ከመከሰቱ በፊት ሃሳቡን ቢለውጥ ኖሮ ይሄ ችግር አይመጣም፡፡
ሃሳቡ በውጥን ላይ ብቻ ቢቀር አይሮፕላኑ ሰላማዊ መንገዱን ይጓዝ ነበር
አሁን ግን ምንም ሆነ ምን ችግሩ ዓይኑን አፍጥጦ ጥርሱን አግጦ መጥቷል፡፡ ከዚህ በኋላ እንደተሳፋሪ መብረር ካልሆነ በስተቀር የበረራ መሀንዲስ መሆን አይችልም፡፡ አልቆለታል። በንዴት ስህተት እንዳይሰራ
መጠንቀቅ አለበት፡ ይህን ዕቅድ በርጋት መከወን አለበት፡፡ ከዚያ በኋላ
ህይወቱን ያመሰቃቀሉበት ርጉሞች ላይ ይዘምታል።
አይሮፕላኑ በድንገት ባህር ላይ ማረፍ ሊገደድ ነው: ሚስቱን ያገቱበት ወሮበሎች አይሮፕላኑ ላይ ይወጡና ፍራንክ ጎርዲኖን ያስፈታሉ፡ ከዚያ በኋላ የሚሆነው አይታወቅም:፡ ካሮል አን ደህና ስለመሆኗ ምንም ማረጋገጫ የለም፡፡ ወሮበሎቹ ወደ አይሮፕላኑ ሲመጡ የጠረፍ ጠባቂ
ፖሊሶች አደጋ ይጥሉባቸው ይሆናል፡፡ ኤዲ በዚህ ስራ ውስጥ ለፈጸመው እስር ቤት ይወረወር ይሆናል፡፡ እሱ እጣ ፈንታው ሆኖ እዚህ ውስጥ በመግባቱ ነው
ለእስር የሚበቃው።ካሮል አንን በደህና እጁ እንዳስገባ ሌላ የሚፈልገው ነገር የለም::
የአይሮፕላኑ ሞተሮች ቀጥ ካሉ ከአፍታ በኋላ የካፒቴን ቤከር ድምጽ በጆሮ ማዳመጫው መጣና ‹‹ምንድነው ነገሩ?›› ሲል ጠየቀ፡፡
ኤዲ በድንጋጤ አፉ ስለደረቀበት ከመናገሩ በፊት ሁለት ጊዜ ምራቁን ዋጥ አደረገ ‹‹ገና አላወቅሁትም›› አለና መለሰ፤ ነገር ግን መልሱን ያውቃል፡ ሞተሮቹ መስራት ያቆሙት ነዳጅ ስላለቀ ነው፡፡ እሱ ነው ነዳጅ
ወደ ሞተሮቹ እንዳይደርስ ሆን ብሎ ያደረገው። አይሮፕላኑ ስድስት የነዳጅ
ታንከሮች ያሉት ሲሆን ነዳጅ ወደ ሞተሮቹ የሚያደርሰው ክንፉ ላይ ባሉት
ታንከሮች አማካይነት ነው፡፡ ወደ ሞተሮቹ ነዳጅ
የሚያመጡትን ፓምፖች ሆን ብሎ እንዳይሰሩ አድርጓቸዋል፡፡ ሌላ ኢንጂነር
ቢያየው ሆን ብሎ እንዳይሰሩ እንደተደረጉ ያውቅበታል፡
ረዳት ኢንጂነሩ ሚኪ ፊን ተራው ባይደርስም ድንገት ሊመጣ ይችላል ብሎ ተጨንቋል፡ ነገር ግን ሚኪ እንቅልፉን እየለጠጠ ይሆናል ይህን ጊዜ፡
በረራው ረጅም ጊዜ የሚወስድ በሚሆንበት ጊዜ ከስራ ውጭ ያሉ
የአይሮፕላኑ ሰራተኞች ይተኛሉ፡
ሼዲያክ ላይ ሁለት ጊዜ አስፈሪ የፖሊስ ምርመራዎች ነበሩ፡
የመጀመሪያው ፖሊሶች አይሮፕላኑ ላይ የተሳፈረውን የፍራንኪ ጎርዲኖ
ግብረ አበር ስም ማወቃቸውን ገልጸው ነበር፡፡ ኤዲ ሉተርን ማለታቸውን
ገምቷል በዚህም ምክንያት ሉተር አልቆለታል ብሎ ካሮል አንን የሚያስለቅቅበትን ሌላ ስልት ማውጠንጠን ጀምሮ ነበር፡፡ በኋላ ደግሞ
ፖሊሶቹ ሄሪ ቫንዴርፖስትን እንደሚፈልጉ ሲገልጹ ኤዲ ጮቤ ረገጠ፡፡ከድንጋጤው መለስ ሲል ከሃብታም ቤተሰብ የተወለደ የሚመስለው ቫንዴርፖስት ለምን በሀሰት ፓስፖርት እንደሚጓዝ ገርሞታል፡የፖሊሶችን ትኩረት ከሉተር ወደ ራሱ እንዲዞር በማድረጉ ቫንዴርፖስትን በሆዱ እግዚአብሔር ይስጥህ ብሎታል፡።
ፖሊሶችም በምርመራው ብዙም ሳይገፉበት ርግፍ አድርገው ተዉት፡ ስለዚህ ሉተር ተረዳና በዕቅዱ መሰረት እነ ኤዲ የጀመሩትን ሊያከናውኑ ተነሱ፡፡
የፖሊሶችን
ለካፒቴን ቤከር ግን የተፈጸመው ሁሉ ጥርጣሬን የሚቀሰቅስ ሆኖበታል፡፡ ኤዲ ገና ከድንጋጤው ሳያገግም አንድ ድንገተኛ ሃሳብ ይዞ ብቅ አለ፡፡ አይሮፕላኑ ላይ ጎርዲኖ
ተባባሪ አለው ማለት እሱን ነጻ ለማውጣት የተዘጋጀ ሰው አለ ሲል ደመደመ፡፡ ስለዚህ ጎርዲኖን ከአይሮፕላኑ ላይ ማስወረድ ፈለገ፡፡ ይህ ማለት ደግሞ የኤዲ እቅድ ውሃ በላው ማለት ነው፡፡
ህግ እንዳይከበር በማድረጉ በህግ እንደሚጠይቀው የኤፍ.ቢ.አዩ ኦሊስ ፊልድ ካፒቴን ቤከር ላይ ዝቶ ነበር፡፡ በመጨረሻ ካፒቴኑ ኒውዮርክ ለሚገኘው ለፓን አሜሪካን አየር መንገድ መስሪያ ቤት ስልክ ደውሎ ለችግሩ መፍትሄ እንዲሰጡ ነገራቸው፡፡ አየር መንገዱም ጎርዲኖ በአይሮፕላኑ
መጓዙን እንዲቀጥል ሲፈቅድለት ኤዲም በእፎይታ ተነፈሰ፡፡
ሼዲያክ ላይ አንድ አስደሳች መልዕክት ደረሰው፡፡ የመጣው የኮድ
መልዕክት ከጓደኛው ስቲቭ አፕል ባይ መሆኑ አያጠራጥርም፡ መልዕክቱም አንድ የባህር ኃይል ጀልባ አይሮፕላኑ የሚያርፍበት አካባቢ ጥበቃ እያደረገ መሆኑንና እንዳይታወቅ ከእይታ ውጭ ሆኖ ወደ አይሮፕላኑ የሚጠጋ ማንኛውንም ጀልባ ለመምታት የተዘጋጀ መሆኑን ይገልጻል፡
ይሄ ለኤዲ ትልቅ ነገር ነው፡፡ በኋላ ወሮበሎቹ ከህግ እንደማያመልጡ
ማረጋገጫ ቢሰጠውም ዕቅዱ ግን ያለምንም እንከን ባሰበው መልኩ
እንዲጠናቀቅ እንቅፋት እንዳይፈጠር ምኞቱ ነው፡፡
ካፒቴን ቤከር ወደ ኤዲ መጣ፡፡ ኤዲ እጁ እየተንቀጠቀጠ ለሞተሩ ነዳጅ የሚመግበውን ፓምፕ ከፈተውና ‹‹ታንከሩ ባዶ ስለሆነ ሞተሩ አልነሳ አለ›› አለው::
‹‹ለምን?›› ሲል ካፒቴኑ ተቆጣ፡፡
ኤዲ መልስ አልነበረውም፡፡
የአይሮፕላኑ መሳሪያዎች በመጠባበቂያ ነዳጅና በመጋቢ ቧንቧዎቹ
መካከል የነዳጅ እንቅስቃሴ ወይም ግፊት መኖሩን አያሳዩም፡ ፓይለቶቹ ጋ
ግን የነዳጅ ሁኔታን የሚያሳዩ የነዳጅ መቆጣጠሪያዎች አሉ ካፒቴኑ ሁሉንም በየተራ አየና ‹‹ምንም ነዳጅ የለም›› አለ፡፡ ‹‹በክንፉ ላይ ባለው
ታንከር ውስጥ ምን ያህል ነዳጅ አለን?›› ሲል ጠየቀ፡፡
‹‹ትንሽ ነው የቀረው - የተወሰኑ ኪሎ ሜትሮች ብቻ የሚያስኬድ››
‹‹እንዴት ነው ይህን ያላስተዋልከው?›› ሲል ጠየቀ በቁጣ፡
‹‹እኔ ፓምፕ እያደረገ ነው የመሰለኝ›› አለ ኤዲ በተቆራረጠ ድምጽ
ይህ መልስ ግን ካፒቴኑን አላጠገበውም፡፡
‹‹ሶስቱም ፓምፖች እንዴት ባንድ ጊዜ ስራ ሊያቆሙ እንደቻሉ አልገባኝም›› አለ ካፒቴኑ።
‹‹ቶሎ ባህር ላይ ካላረፍን የቀረው ነዳጅ ተንጠፍጥፎ አይሮፕላኑ ሊወድቅ ይችላል›› አለ ኤዲ፡፡
‹‹ባህር ላይ ልናርፍ ስለሆነ ሁላችሁም ተዘጋጁ›› አለ ቤከር፡፡ ጣቱንም ኤዲ ላይ እያወዛወዘ ‹‹አንተ አታስፈልገኝም አላምንህም›› አለው፡
ኤዲ ሞቱን ተመኘ፡፡ ካፒቴኑ ላይ ክህደት ለመፈጸም በቂ ምክንያት እንዳለው ቢያውቅም የፈጸመውን ድርጊት አልወደደውም፡ ህይወቱን በሙሉ
ሃቀኛ ሆኖ ነው የኖረው:: አጭበርባሪዎችንና አታላዮችን አጥብቆ ይጠላ
ነበር፡፡ አሁን ግን የሚጠላውን ነገር ለማድረግ ተገዷል፡
ካፒቴኑ ናቪጌተሩ ጋ በመሄድ ቻርቱ ላይ ዓይኑን ተከለ፡፡ ናቪጌተሩ ጃክ
አሽፎርድ ኤዲን በግርምታ ገረመመውና ‹‹አሁን ያለነው እዚህ ላይ ነው››
ብሎ ቻርቱ ላይ በመጠቆም ለካፒቴኑ አሳየው፡፡
የኤዲ ዕቅድ ሊሳካ የሚችለው አይሮፕላኑ እሱ ባሰበው ቦታ ከወረደ
ነው፡፡ ወሮበሎቹ እዚህ ቦታ ላይ ነው የሚጠብቁት፡፡ ነገር ግን ድንገት
የሚፈጠር ነገር ካለ ከታሰበው ውጭ ሊደረግ ይችላል፡፡ ካፒቴኑ ሌላ ቦታ
ከመረጠ ግን ኤዲ እሱ ያለው ቦታ የተሻለ ስለሆነ እዚያ ማረፍ እንዳለበት
ካፒቴኑን ማሳሰቡ አይቀርም፡፡ ካፒቴኑ ሊጠረጥር ቢችልም እዚህ ቦታ ከማረፍ የተሻለ ነገር እንደሌለ በሎጂክ መቀበል ይኖርበታል፡ ሌላ ቦታ
እንዲያርፍ የሚያደርግ ከሆነ ግን ትክክል የማይሆነው እሱ ነው፡፡ ስለዚህ የእሱ ጣልቃ ገብነት አያስፈልግም ማለት ነው፡፡ ትንሽ ቆየና ‹‹እዚህ ጋ ነው የምናርፈው›› አለ ካፒቴኑ፡
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ስምንት
፡
፡
#በኬንፎሌት
፡
፡
#ትርጉም_ወንዳየሁ_ንጉሴ
ድንገት የሞተሩ ድምጽ ተለወጠ፤ሁሉም ተሳፋሪ የሆነውን ሁሉ ባለማወቁ በፍርሃት ረጭ አለ፡፡ አይሮፕላኑ ተንቀጠቀጠና ወደ ታች መውረድ ጀመረ፡
አራቱም ሞተሮች በአንድ ጊዜ ሲጠፉ የኤዲም ዕጣ ፈንታ አብሮ ተዘጋ።
ችግር ከመከሰቱ በፊት ሃሳቡን ቢለውጥ ኖሮ ይሄ ችግር አይመጣም፡፡
ሃሳቡ በውጥን ላይ ብቻ ቢቀር አይሮፕላኑ ሰላማዊ መንገዱን ይጓዝ ነበር
አሁን ግን ምንም ሆነ ምን ችግሩ ዓይኑን አፍጥጦ ጥርሱን አግጦ መጥቷል፡፡ ከዚህ በኋላ እንደተሳፋሪ መብረር ካልሆነ በስተቀር የበረራ መሀንዲስ መሆን አይችልም፡፡ አልቆለታል። በንዴት ስህተት እንዳይሰራ
መጠንቀቅ አለበት፡ ይህን ዕቅድ በርጋት መከወን አለበት፡፡ ከዚያ በኋላ
ህይወቱን ያመሰቃቀሉበት ርጉሞች ላይ ይዘምታል።
አይሮፕላኑ በድንገት ባህር ላይ ማረፍ ሊገደድ ነው: ሚስቱን ያገቱበት ወሮበሎች አይሮፕላኑ ላይ ይወጡና ፍራንክ ጎርዲኖን ያስፈታሉ፡ ከዚያ በኋላ የሚሆነው አይታወቅም:፡ ካሮል አን ደህና ስለመሆኗ ምንም ማረጋገጫ የለም፡፡ ወሮበሎቹ ወደ አይሮፕላኑ ሲመጡ የጠረፍ ጠባቂ
ፖሊሶች አደጋ ይጥሉባቸው ይሆናል፡፡ ኤዲ በዚህ ስራ ውስጥ ለፈጸመው እስር ቤት ይወረወር ይሆናል፡፡ እሱ እጣ ፈንታው ሆኖ እዚህ ውስጥ በመግባቱ ነው
ለእስር የሚበቃው።ካሮል አንን በደህና እጁ እንዳስገባ ሌላ የሚፈልገው ነገር የለም::
የአይሮፕላኑ ሞተሮች ቀጥ ካሉ ከአፍታ በኋላ የካፒቴን ቤከር ድምጽ በጆሮ ማዳመጫው መጣና ‹‹ምንድነው ነገሩ?›› ሲል ጠየቀ፡፡
ኤዲ በድንጋጤ አፉ ስለደረቀበት ከመናገሩ በፊት ሁለት ጊዜ ምራቁን ዋጥ አደረገ ‹‹ገና አላወቅሁትም›› አለና መለሰ፤ ነገር ግን መልሱን ያውቃል፡ ሞተሮቹ መስራት ያቆሙት ነዳጅ ስላለቀ ነው፡፡ እሱ ነው ነዳጅ
ወደ ሞተሮቹ እንዳይደርስ ሆን ብሎ ያደረገው። አይሮፕላኑ ስድስት የነዳጅ
ታንከሮች ያሉት ሲሆን ነዳጅ ወደ ሞተሮቹ የሚያደርሰው ክንፉ ላይ ባሉት
ታንከሮች አማካይነት ነው፡፡ ወደ ሞተሮቹ ነዳጅ
የሚያመጡትን ፓምፖች ሆን ብሎ እንዳይሰሩ አድርጓቸዋል፡፡ ሌላ ኢንጂነር
ቢያየው ሆን ብሎ እንዳይሰሩ እንደተደረጉ ያውቅበታል፡
ረዳት ኢንጂነሩ ሚኪ ፊን ተራው ባይደርስም ድንገት ሊመጣ ይችላል ብሎ ተጨንቋል፡ ነገር ግን ሚኪ እንቅልፉን እየለጠጠ ይሆናል ይህን ጊዜ፡
በረራው ረጅም ጊዜ የሚወስድ በሚሆንበት ጊዜ ከስራ ውጭ ያሉ
የአይሮፕላኑ ሰራተኞች ይተኛሉ፡
ሼዲያክ ላይ ሁለት ጊዜ አስፈሪ የፖሊስ ምርመራዎች ነበሩ፡
የመጀመሪያው ፖሊሶች አይሮፕላኑ ላይ የተሳፈረውን የፍራንኪ ጎርዲኖ
ግብረ አበር ስም ማወቃቸውን ገልጸው ነበር፡፡ ኤዲ ሉተርን ማለታቸውን
ገምቷል በዚህም ምክንያት ሉተር አልቆለታል ብሎ ካሮል አንን የሚያስለቅቅበትን ሌላ ስልት ማውጠንጠን ጀምሮ ነበር፡፡ በኋላ ደግሞ
ፖሊሶቹ ሄሪ ቫንዴርፖስትን እንደሚፈልጉ ሲገልጹ ኤዲ ጮቤ ረገጠ፡፡ከድንጋጤው መለስ ሲል ከሃብታም ቤተሰብ የተወለደ የሚመስለው ቫንዴርፖስት ለምን በሀሰት ፓስፖርት እንደሚጓዝ ገርሞታል፡የፖሊሶችን ትኩረት ከሉተር ወደ ራሱ እንዲዞር በማድረጉ ቫንዴርፖስትን በሆዱ እግዚአብሔር ይስጥህ ብሎታል፡።
ፖሊሶችም በምርመራው ብዙም ሳይገፉበት ርግፍ አድርገው ተዉት፡ ስለዚህ ሉተር ተረዳና በዕቅዱ መሰረት እነ ኤዲ የጀመሩትን ሊያከናውኑ ተነሱ፡፡
የፖሊሶችን
ለካፒቴን ቤከር ግን የተፈጸመው ሁሉ ጥርጣሬን የሚቀሰቅስ ሆኖበታል፡፡ ኤዲ ገና ከድንጋጤው ሳያገግም አንድ ድንገተኛ ሃሳብ ይዞ ብቅ አለ፡፡ አይሮፕላኑ ላይ ጎርዲኖ
ተባባሪ አለው ማለት እሱን ነጻ ለማውጣት የተዘጋጀ ሰው አለ ሲል ደመደመ፡፡ ስለዚህ ጎርዲኖን ከአይሮፕላኑ ላይ ማስወረድ ፈለገ፡፡ ይህ ማለት ደግሞ የኤዲ እቅድ ውሃ በላው ማለት ነው፡፡
ህግ እንዳይከበር በማድረጉ በህግ እንደሚጠይቀው የኤፍ.ቢ.አዩ ኦሊስ ፊልድ ካፒቴን ቤከር ላይ ዝቶ ነበር፡፡ በመጨረሻ ካፒቴኑ ኒውዮርክ ለሚገኘው ለፓን አሜሪካን አየር መንገድ መስሪያ ቤት ስልክ ደውሎ ለችግሩ መፍትሄ እንዲሰጡ ነገራቸው፡፡ አየር መንገዱም ጎርዲኖ በአይሮፕላኑ
መጓዙን እንዲቀጥል ሲፈቅድለት ኤዲም በእፎይታ ተነፈሰ፡፡
ሼዲያክ ላይ አንድ አስደሳች መልዕክት ደረሰው፡፡ የመጣው የኮድ
መልዕክት ከጓደኛው ስቲቭ አፕል ባይ መሆኑ አያጠራጥርም፡ መልዕክቱም አንድ የባህር ኃይል ጀልባ አይሮፕላኑ የሚያርፍበት አካባቢ ጥበቃ እያደረገ መሆኑንና እንዳይታወቅ ከእይታ ውጭ ሆኖ ወደ አይሮፕላኑ የሚጠጋ ማንኛውንም ጀልባ ለመምታት የተዘጋጀ መሆኑን ይገልጻል፡
ይሄ ለኤዲ ትልቅ ነገር ነው፡፡ በኋላ ወሮበሎቹ ከህግ እንደማያመልጡ
ማረጋገጫ ቢሰጠውም ዕቅዱ ግን ያለምንም እንከን ባሰበው መልኩ
እንዲጠናቀቅ እንቅፋት እንዳይፈጠር ምኞቱ ነው፡፡
ካፒቴን ቤከር ወደ ኤዲ መጣ፡፡ ኤዲ እጁ እየተንቀጠቀጠ ለሞተሩ ነዳጅ የሚመግበውን ፓምፕ ከፈተውና ‹‹ታንከሩ ባዶ ስለሆነ ሞተሩ አልነሳ አለ›› አለው::
‹‹ለምን?›› ሲል ካፒቴኑ ተቆጣ፡፡
ኤዲ መልስ አልነበረውም፡፡
የአይሮፕላኑ መሳሪያዎች በመጠባበቂያ ነዳጅና በመጋቢ ቧንቧዎቹ
መካከል የነዳጅ እንቅስቃሴ ወይም ግፊት መኖሩን አያሳዩም፡ ፓይለቶቹ ጋ
ግን የነዳጅ ሁኔታን የሚያሳዩ የነዳጅ መቆጣጠሪያዎች አሉ ካፒቴኑ ሁሉንም በየተራ አየና ‹‹ምንም ነዳጅ የለም›› አለ፡፡ ‹‹በክንፉ ላይ ባለው
ታንከር ውስጥ ምን ያህል ነዳጅ አለን?›› ሲል ጠየቀ፡፡
‹‹ትንሽ ነው የቀረው - የተወሰኑ ኪሎ ሜትሮች ብቻ የሚያስኬድ››
‹‹እንዴት ነው ይህን ያላስተዋልከው?›› ሲል ጠየቀ በቁጣ፡
‹‹እኔ ፓምፕ እያደረገ ነው የመሰለኝ›› አለ ኤዲ በተቆራረጠ ድምጽ
ይህ መልስ ግን ካፒቴኑን አላጠገበውም፡፡
‹‹ሶስቱም ፓምፖች እንዴት ባንድ ጊዜ ስራ ሊያቆሙ እንደቻሉ አልገባኝም›› አለ ካፒቴኑ።
‹‹ቶሎ ባህር ላይ ካላረፍን የቀረው ነዳጅ ተንጠፍጥፎ አይሮፕላኑ ሊወድቅ ይችላል›› አለ ኤዲ፡፡
‹‹ባህር ላይ ልናርፍ ስለሆነ ሁላችሁም ተዘጋጁ›› አለ ቤከር፡፡ ጣቱንም ኤዲ ላይ እያወዛወዘ ‹‹አንተ አታስፈልገኝም አላምንህም›› አለው፡
ኤዲ ሞቱን ተመኘ፡፡ ካፒቴኑ ላይ ክህደት ለመፈጸም በቂ ምክንያት እንዳለው ቢያውቅም የፈጸመውን ድርጊት አልወደደውም፡ ህይወቱን በሙሉ
ሃቀኛ ሆኖ ነው የኖረው:: አጭበርባሪዎችንና አታላዮችን አጥብቆ ይጠላ
ነበር፡፡ አሁን ግን የሚጠላውን ነገር ለማድረግ ተገዷል፡
ካፒቴኑ ናቪጌተሩ ጋ በመሄድ ቻርቱ ላይ ዓይኑን ተከለ፡፡ ናቪጌተሩ ጃክ
አሽፎርድ ኤዲን በግርምታ ገረመመውና ‹‹አሁን ያለነው እዚህ ላይ ነው››
ብሎ ቻርቱ ላይ በመጠቆም ለካፒቴኑ አሳየው፡፡
የኤዲ ዕቅድ ሊሳካ የሚችለው አይሮፕላኑ እሱ ባሰበው ቦታ ከወረደ
ነው፡፡ ወሮበሎቹ እዚህ ቦታ ላይ ነው የሚጠብቁት፡፡ ነገር ግን ድንገት
የሚፈጠር ነገር ካለ ከታሰበው ውጭ ሊደረግ ይችላል፡፡ ካፒቴኑ ሌላ ቦታ
ከመረጠ ግን ኤዲ እሱ ያለው ቦታ የተሻለ ስለሆነ እዚያ ማረፍ እንዳለበት
ካፒቴኑን ማሳሰቡ አይቀርም፡፡ ካፒቴኑ ሊጠረጥር ቢችልም እዚህ ቦታ ከማረፍ የተሻለ ነገር እንደሌለ በሎጂክ መቀበል ይኖርበታል፡ ሌላ ቦታ
እንዲያርፍ የሚያደርግ ከሆነ ግን ትክክል የማይሆነው እሱ ነው፡፡ ስለዚህ የእሱ ጣልቃ ገብነት አያስፈልግም ማለት ነው፡፡ ትንሽ ቆየና ‹‹እዚህ ጋ ነው የምናርፈው›› አለ ካፒቴኑ፡
👍19
ኤዲ በተቀዳጀው ድል መደሰቱን ካፒቴኑ እንዳያውቅበት ዞር አለ፡፡
ለካሮል አን እየደረሰላት መሆኑን አረጋገጠ፡፡ ኤዲ በመስኮት ወደ ታች ባህሩን ሲቃኝ አንድ ነጭ መርከብ ውሃ ላይ እንደተጣለ ኳስ ሲዋልል አየ፡፡ ባህሩ ማዕበል አዘል ስለሆነ ለአይሮፕላን አይመችም፡፡
ልቡን ቀጥ ሊያደርግ የሚችል ድምጽ ከአንድ አቅጣጫ መጣ::
‹‹አይሮፕላኑ በድንገት ሊያርፍ ነው›› አለ ሚኪ ፊን፡፡
ኤዲ ሚኪ ፊን ላይ በፍርሃት አፈጠጠ፡ ሚኪ የእጅ ፓምፑ ላይ ያለው ቫልቭ እንደማይሰራ አውቋል፡፡ ስለዚህ እሱን ከዚህ ቦታ ማራቅ ይኖርበታል፡ ካፒቴን ቤከር ደረሰለት፡ ‹‹ሚኪ ከዚህ ጥፋ!›› ሲል ተቆጣ
ፈረቃቸው ያልሆኑ ሰራተኞች አይሮፕላኑ ድንገት ሲያርፍ የመቀመጫ
ቀበቷቸውን አስረው ነው መቀመጥ ያለባቸው እንጂ የማይረባ ጥያቄ
ለመጠየቅ እዚህ እዚያ አይሉም: ሚኪ ከአካባቢው በሮ ሲጠፋ ኤዲ እፎይ አለ፡፡
አይሮፕላኑ ወደ መሬት ማዘቅዘቅ ጀመረ፡ ነዳጁ ከተጠበቀው ጊዜ
በፊት አልቆ አይሮፕላኑ ከመከስከሱ በፊት ማረፍ የተሻለ ነው ብሎ አምኗል፡፡
ደሴቷን አልፎ ላለመሄድ ሲሉ ወደ ምዕራብ አጠመዘዙ፡፡ ነዳጅ
አልቆባቸው አይሮፕላኑ መሬት ላይ ከወደቀ ለወሬ ነጋሪ የሚተርፍ አንድም
ሰው አይኖርም ባህሩ ላይ አራት ሜትር ያህል ከፍታ ያለው ከባድ ማዕበል ይታያል በዚህ ሁኔታ አይሮፕላኑን ማሳረፍ አስቸጋሪ ነው፡፡ ኤዲ በፍርሃት ጥርሱ ተፋጨ
ኤዲ ለህይወቱ ፈራ፡
አይሮፕላኑ አየር ላይ ቢሆንም የሞተሩ አለመስራት ፍጥነቱን
በመቀነሱ ከፍታውን ጠብቆ መብረር አልቻለም፡፡ በተቃራኒው የመሬት ስበት
ወደ ታች ይስበዋል፡፡ ስለዚህ ሲያርፍ መንሸራተት ሳይሆን ውሃው ላይ
በሆዱ ይወድቃል፡ የአይሮፕላኑ ሆድ በስስ አሉሙኒየም የተሰራ በመሆኑ እንደ ካርቶን ሊበጫጨቅ ይችላል፡
እስኪያርፍ በጭንቀት ጠበቀ፡፡ አይሮፕላኑ ወርዶ ከውሃው ጋር ሲላተም ሰቀጠጠው፡፡ የአይሮፕላኑ መስኮቶች በውሃ ተሸፈኑ። ወደ አንድ ጎን ሲያዘነብል ወምበሩ ላይ በቀበቶ ባይታሰር ኖሮ ይጋጭ ነበር፡
ውሃው ላይ ለማረፍ ሲነሳ ሲወድቅ በፍርሃት የተዋጠው የተሳፋሪዎች
ጩኸት በረታ፡
ትንሽ ቆየና አይሮፕላኑ ባህሩ ላይ ቀጥ ብሎ መሄድ ጀመረ፡ በኋላም
ባህሩ ላይ ቆሞ ላይ ታች ማለት ያዘ፡፡ ሞተሮቹ እያጓሩ ነው፡፡ ትንሽ በትንሽ
ኤዲ ፍርሃቱ እየለቀቀው መጣ፡፡
ኤዲ ጀልባ ይኖር እንደሆን ለማየት በመስኮቱ አሻግሮ ተመለከተ ጸሃይ የወጣ ቢሆንም ደመና እያንዣበበ ነው፡፡ በአካባቢው ጀልባ አይታይም ወደ መቀመጫው ተመለሰና ሞተሮቹን አጠፋቸው፡፡ የሬዲዮ ኦፕሬተሩ
የድረሱልኝ ጥሪውን እያሰማ ነው፡፡ ‹‹እስቲ ልሂድና ተሳፋሪውን ላረጋጋ››
አለ ካፒቴኑ፡
የሬዲዮ ኦፕሬተሩ ለድረሱልኝ ጥሪው ምላሽ ያገኘ ሲሆን ኤዲ ምላሽ የሰጡት የጎርዲኖ ሰዎች እንዲሆኑ ተመኘ፡
ለማወቅ ጓጓ፡፡ ኤዲ የአይሮፕላኑን በር ከፈተ፡፡ የባህር ሞገዱ የሚረጨው ውሃ ጫማውን እያራሰው ነው፡፡ ጀምበር ከደመናው ኋላ ገባች፡ አይሮፕላኑን ቃኘው ምንም አልሆነም፤ ጭረት እንኳን የለበትም፡፡
ኤዲ መልህቁን ባህሩ ላይ ጣለና ዙሪያ ገባውን ቃኘ - የሆነ ጀልባ አይ ይሆን ብሎ፡፡ የሉተር ሰዎች የት ደረሱ? የሆነ እክል ተፈጥሮ ይሆን?ካልመጡስ ምንድነው የሚደረገው? ሲል ተጨነቀ፡፡ ትንሽ ቆይቶ አንድ የሞተር ጀልባ በሩቅ ታየች፡፡ ልቡ ደለቀ፡፡ ይሄ ይሆን ጀልባው? ካሮል አን
ውስጡ ትኖር ይሆን? በድንገት የወረደውን አይሮፕላን ሊታደግ የመጣ
ጀልባ ሊሆን ይችላል ሲል ተጨነቀ ውጥኑን ሊያበላሽ የመጣ፡፡
ጀልባው ወደ እነሱ መጣ በማዕበሉ ላይ ታች እያለ እየቀረበ ሲመጣ
ትልቅ ጀልባ መሆኑን አየ፡ ጀልባው ላይ አራት ለዎች ይታያሉ፡ ሶስት ወንዶችና አንዲት ሴት ሰማያዊ ቀሚስ የለበሰች ካሮል አን ደግሞ
ሰማያዊ ቀሚስ አላት፡፡
እሷ ናት ብሎ ገምቷል፡፡ ነገር ግን ማረጋገጥ አልቻለም፡፡ ሴትየዋ
ጸጉሯ ነጣ ሰውነቷ ቀጠን ያለ ነው፡፡ እሷም እንዲሁ ናት፡፡ ከወንዶቹ ፈንጠር ብላ ነው የቆመችው፡፡ ጸሃይ እንደገና ስትመጣ ሴትየዋ እጇን ወደ ወታደር ሰላምታ ሰጪ ግምባሯ ላይ አደረገች፡፡ ጀልባው እየተጠጋ ሲመጣ
ሚስቱ መሆኗን አወቀ፡
‹‹ካሮል አን›› ሲል ተጣራ፡፡
ደስታ ወረረው፡፡ የገቡበትን አደጋ ለጊዜው ረስቶ ዳግም ሲያገኛት ደስታው ወደር አጣ፡፡ ምድር ጠበበችው፡፡ ‹ሮል አን›› ‹ሓሮል አን›› ሲል
ደጋግሞ ተጣራ::
ድምጹን ስትሰማ ለየችው፡፡ እሱ ይሆን አይሆን እያለች በመጠራጠር እጇን ቀስ እያለች ነበር የምታውለበልበው፡፡ በኋላ እሱ መሆኑን ስታውቅ
ግን ክንዷ እስኪገነጠል እጇን አወናጨፈች፡፡
‹እጇን ማወናጨፍ የቻለችው ደህና ብትሆን ነው የኔ ካሮል› አለ በሆዱ
ደስታው ሆዱን እያሞቀው፡፡
ሆኖም ገና ነገሩ እንዳላለቀ ተረዳ፡ ብዙ የሚሰራው ነገር ስላለ እጁን እንደገና አውለበለበና አይሮፕላኑ ውስጥ ገባ፡፡ደ
ወደ ውስጥ ሲገባ ከካፒቴን ቤከር ተገናኙና ‹‹አይሮፕላኑ ጉዳት ደርሶበታል?›› ሲል ጠየቀው ቤከር፡
‹‹ምንም አልሆነም››
ካፒቴኑ ወደ ሬዲዮ ኦፕሬተሩ ሲዞር ‹‹የድረሱልኝ ጥሪያችንን ሰምተው
ብዙ መርከቦች እየመጡልን ነው፡፡ አንድ ጀልባ ግን አይሮፕላናችን ጋ
እየቀረበች ነው፤ እያቸው›› አለ ኦፕሬተሩ፡፡ ቀጠለና ‹‹ጀልባዋ ላይ ያሉት
ሰዎች አይሮፕላኑ ውስጥ እንግባ እያሉ ነው›› አለ፡፡
‹‹አይሆንም›› አለ ካፒቴኑ፡ በዚህ ጊዜ ኤዲ ተበሳጨ፡ ‹መግባት አለባቸው አለ ኤዲ በሆዱ፡፡ ቤከርም ቀጠለና ‹‹ጀልባውን ከአይሮፕላኑ ጋር እንዳታስሩት፤ የአይሮፕላኑ ውጫዊ ክፍል ይጎዳል፡፡ በዚህ ማዕበል ውስጥ
ከአይሮፕላኑ ወደ ጀልባው ሰው ስናዛውር ባህሩ ላይ ሊወድቁ ይችላሉ
ልትረዱን ስለመጣችሁ እናመሰግናለን፤ ነገር ግን እርዳታችሁ አያስፈልገንም
በላቸው›› አለው፡
ኤዲ ያልጠበቀው ነገር ተከሰተ፡ ጭንቀቱንም ለመደበቅ ሲል ምንም
ያልመሰለው ለመምሰል ሞከረ፡ አይሮፕላኑ ከፈለገ ግንጥልጥሉ ሊወጣ
ይችላል፡ የሉተር ወዳጆች አይሮፕላኑ ላይ መውጣት አለባቸው ይህ ሊሆን
የሚችለው ግን አይሮፕላኑ ውስጥ የሚረዳቸው ሰው ካለ ነው፡፡ አንድ ሰው
ገመድ ወጥሮ ካልያዘላቸው ሊገቡ አይችሉም ታዲያ እንዴት ብለው አይሮፕላኑ ውስጥ ይግቡ› አለ በሆዱ፡፡
ሬዲዮ ኦፕሬተሩ ‹‹መግባት እንደማይችሉ ብነግራቸው በጀ አላሉም›› አለ ለካፒቴኑ
ኤዲ ወደ ውጭ ሲመለከት ጀልባዋ አይሮፕላኑን ትዞራለች፡
‹‹ከምንም አትቁጠራቸው›› አለ ካፒቴኑ፡
ኤዲ ወደ ውጭ ሊወጣ ሲሄድ የት ነው የምትሄደው?› ሲል ተቆጣ
ካፕቴኑ።
መልህቁን በትክክል ጥዬው መሆኑን ላረጋግጥ ነው አለና ከካፒቴ መልስ ሳይጠብቅ ከአይሮፕላኑ ወጣ፡፡
‹ይሄ ሰው በቅቶኛል›› አለ ቤከር፡፡
እኔም አውቄዋለሁ ይህን አስቀድሜ አለ ኤዲ በሆዱ፡ ጀልባዋ ከአይሮፕላኑ ብዙም አትርቅም፤ ካሮል አን በደምብ ትታየዋለች፡፡ ስራ
ስትሰራ የምትለብሰውን አሮጌ ቀሚስና ጫማ ለብሳለች ሊወስዷት ሲመጡ በስራ ልብሷ ላይ አለኝ የምትለውን ኮት ደርባለች ፊቷ ገርጥቷል፤ ኤዲ በዚህ ጊዜ ደሙ ፈላ፤ አልለቃቸውም! አለ በሆዱ። ከዚያም እጁን ጀልባዋ
አሳያቸው:፡ ሰዎቹ የሚያደርገው እስኪገባቸው ድረስ ብዙ ጊዜ ገመዱን
ለካሮል አን እየደረሰላት መሆኑን አረጋገጠ፡፡ ኤዲ በመስኮት ወደ ታች ባህሩን ሲቃኝ አንድ ነጭ መርከብ ውሃ ላይ እንደተጣለ ኳስ ሲዋልል አየ፡፡ ባህሩ ማዕበል አዘል ስለሆነ ለአይሮፕላን አይመችም፡፡
ልቡን ቀጥ ሊያደርግ የሚችል ድምጽ ከአንድ አቅጣጫ መጣ::
‹‹አይሮፕላኑ በድንገት ሊያርፍ ነው›› አለ ሚኪ ፊን፡፡
ኤዲ ሚኪ ፊን ላይ በፍርሃት አፈጠጠ፡ ሚኪ የእጅ ፓምፑ ላይ ያለው ቫልቭ እንደማይሰራ አውቋል፡፡ ስለዚህ እሱን ከዚህ ቦታ ማራቅ ይኖርበታል፡ ካፒቴን ቤከር ደረሰለት፡ ‹‹ሚኪ ከዚህ ጥፋ!›› ሲል ተቆጣ
ፈረቃቸው ያልሆኑ ሰራተኞች አይሮፕላኑ ድንገት ሲያርፍ የመቀመጫ
ቀበቷቸውን አስረው ነው መቀመጥ ያለባቸው እንጂ የማይረባ ጥያቄ
ለመጠየቅ እዚህ እዚያ አይሉም: ሚኪ ከአካባቢው በሮ ሲጠፋ ኤዲ እፎይ አለ፡፡
አይሮፕላኑ ወደ መሬት ማዘቅዘቅ ጀመረ፡ ነዳጁ ከተጠበቀው ጊዜ
በፊት አልቆ አይሮፕላኑ ከመከስከሱ በፊት ማረፍ የተሻለ ነው ብሎ አምኗል፡፡
ደሴቷን አልፎ ላለመሄድ ሲሉ ወደ ምዕራብ አጠመዘዙ፡፡ ነዳጅ
አልቆባቸው አይሮፕላኑ መሬት ላይ ከወደቀ ለወሬ ነጋሪ የሚተርፍ አንድም
ሰው አይኖርም ባህሩ ላይ አራት ሜትር ያህል ከፍታ ያለው ከባድ ማዕበል ይታያል በዚህ ሁኔታ አይሮፕላኑን ማሳረፍ አስቸጋሪ ነው፡፡ ኤዲ በፍርሃት ጥርሱ ተፋጨ
ኤዲ ለህይወቱ ፈራ፡
አይሮፕላኑ አየር ላይ ቢሆንም የሞተሩ አለመስራት ፍጥነቱን
በመቀነሱ ከፍታውን ጠብቆ መብረር አልቻለም፡፡ በተቃራኒው የመሬት ስበት
ወደ ታች ይስበዋል፡፡ ስለዚህ ሲያርፍ መንሸራተት ሳይሆን ውሃው ላይ
በሆዱ ይወድቃል፡ የአይሮፕላኑ ሆድ በስስ አሉሙኒየም የተሰራ በመሆኑ እንደ ካርቶን ሊበጫጨቅ ይችላል፡
እስኪያርፍ በጭንቀት ጠበቀ፡፡ አይሮፕላኑ ወርዶ ከውሃው ጋር ሲላተም ሰቀጠጠው፡፡ የአይሮፕላኑ መስኮቶች በውሃ ተሸፈኑ። ወደ አንድ ጎን ሲያዘነብል ወምበሩ ላይ በቀበቶ ባይታሰር ኖሮ ይጋጭ ነበር፡
ውሃው ላይ ለማረፍ ሲነሳ ሲወድቅ በፍርሃት የተዋጠው የተሳፋሪዎች
ጩኸት በረታ፡
ትንሽ ቆየና አይሮፕላኑ ባህሩ ላይ ቀጥ ብሎ መሄድ ጀመረ፡ በኋላም
ባህሩ ላይ ቆሞ ላይ ታች ማለት ያዘ፡፡ ሞተሮቹ እያጓሩ ነው፡፡ ትንሽ በትንሽ
ኤዲ ፍርሃቱ እየለቀቀው መጣ፡፡
ኤዲ ጀልባ ይኖር እንደሆን ለማየት በመስኮቱ አሻግሮ ተመለከተ ጸሃይ የወጣ ቢሆንም ደመና እያንዣበበ ነው፡፡ በአካባቢው ጀልባ አይታይም ወደ መቀመጫው ተመለሰና ሞተሮቹን አጠፋቸው፡፡ የሬዲዮ ኦፕሬተሩ
የድረሱልኝ ጥሪውን እያሰማ ነው፡፡ ‹‹እስቲ ልሂድና ተሳፋሪውን ላረጋጋ››
አለ ካፒቴኑ፡
የሬዲዮ ኦፕሬተሩ ለድረሱልኝ ጥሪው ምላሽ ያገኘ ሲሆን ኤዲ ምላሽ የሰጡት የጎርዲኖ ሰዎች እንዲሆኑ ተመኘ፡
ለማወቅ ጓጓ፡፡ ኤዲ የአይሮፕላኑን በር ከፈተ፡፡ የባህር ሞገዱ የሚረጨው ውሃ ጫማውን እያራሰው ነው፡፡ ጀምበር ከደመናው ኋላ ገባች፡ አይሮፕላኑን ቃኘው ምንም አልሆነም፤ ጭረት እንኳን የለበትም፡፡
ኤዲ መልህቁን ባህሩ ላይ ጣለና ዙሪያ ገባውን ቃኘ - የሆነ ጀልባ አይ ይሆን ብሎ፡፡ የሉተር ሰዎች የት ደረሱ? የሆነ እክል ተፈጥሮ ይሆን?ካልመጡስ ምንድነው የሚደረገው? ሲል ተጨነቀ፡፡ ትንሽ ቆይቶ አንድ የሞተር ጀልባ በሩቅ ታየች፡፡ ልቡ ደለቀ፡፡ ይሄ ይሆን ጀልባው? ካሮል አን
ውስጡ ትኖር ይሆን? በድንገት የወረደውን አይሮፕላን ሊታደግ የመጣ
ጀልባ ሊሆን ይችላል ሲል ተጨነቀ ውጥኑን ሊያበላሽ የመጣ፡፡
ጀልባው ወደ እነሱ መጣ በማዕበሉ ላይ ታች እያለ እየቀረበ ሲመጣ
ትልቅ ጀልባ መሆኑን አየ፡ ጀልባው ላይ አራት ለዎች ይታያሉ፡ ሶስት ወንዶችና አንዲት ሴት ሰማያዊ ቀሚስ የለበሰች ካሮል አን ደግሞ
ሰማያዊ ቀሚስ አላት፡፡
እሷ ናት ብሎ ገምቷል፡፡ ነገር ግን ማረጋገጥ አልቻለም፡፡ ሴትየዋ
ጸጉሯ ነጣ ሰውነቷ ቀጠን ያለ ነው፡፡ እሷም እንዲሁ ናት፡፡ ከወንዶቹ ፈንጠር ብላ ነው የቆመችው፡፡ ጸሃይ እንደገና ስትመጣ ሴትየዋ እጇን ወደ ወታደር ሰላምታ ሰጪ ግምባሯ ላይ አደረገች፡፡ ጀልባው እየተጠጋ ሲመጣ
ሚስቱ መሆኗን አወቀ፡
‹‹ካሮል አን›› ሲል ተጣራ፡፡
ደስታ ወረረው፡፡ የገቡበትን አደጋ ለጊዜው ረስቶ ዳግም ሲያገኛት ደስታው ወደር አጣ፡፡ ምድር ጠበበችው፡፡ ‹ሮል አን›› ‹ሓሮል አን›› ሲል
ደጋግሞ ተጣራ::
ድምጹን ስትሰማ ለየችው፡፡ እሱ ይሆን አይሆን እያለች በመጠራጠር እጇን ቀስ እያለች ነበር የምታውለበልበው፡፡ በኋላ እሱ መሆኑን ስታውቅ
ግን ክንዷ እስኪገነጠል እጇን አወናጨፈች፡፡
‹እጇን ማወናጨፍ የቻለችው ደህና ብትሆን ነው የኔ ካሮል› አለ በሆዱ
ደስታው ሆዱን እያሞቀው፡፡
ሆኖም ገና ነገሩ እንዳላለቀ ተረዳ፡ ብዙ የሚሰራው ነገር ስላለ እጁን እንደገና አውለበለበና አይሮፕላኑ ውስጥ ገባ፡፡ደ
ወደ ውስጥ ሲገባ ከካፒቴን ቤከር ተገናኙና ‹‹አይሮፕላኑ ጉዳት ደርሶበታል?›› ሲል ጠየቀው ቤከር፡
‹‹ምንም አልሆነም››
ካፒቴኑ ወደ ሬዲዮ ኦፕሬተሩ ሲዞር ‹‹የድረሱልኝ ጥሪያችንን ሰምተው
ብዙ መርከቦች እየመጡልን ነው፡፡ አንድ ጀልባ ግን አይሮፕላናችን ጋ
እየቀረበች ነው፤ እያቸው›› አለ ኦፕሬተሩ፡፡ ቀጠለና ‹‹ጀልባዋ ላይ ያሉት
ሰዎች አይሮፕላኑ ውስጥ እንግባ እያሉ ነው›› አለ፡፡
‹‹አይሆንም›› አለ ካፒቴኑ፡ በዚህ ጊዜ ኤዲ ተበሳጨ፡ ‹መግባት አለባቸው አለ ኤዲ በሆዱ፡፡ ቤከርም ቀጠለና ‹‹ጀልባውን ከአይሮፕላኑ ጋር እንዳታስሩት፤ የአይሮፕላኑ ውጫዊ ክፍል ይጎዳል፡፡ በዚህ ማዕበል ውስጥ
ከአይሮፕላኑ ወደ ጀልባው ሰው ስናዛውር ባህሩ ላይ ሊወድቁ ይችላሉ
ልትረዱን ስለመጣችሁ እናመሰግናለን፤ ነገር ግን እርዳታችሁ አያስፈልገንም
በላቸው›› አለው፡
ኤዲ ያልጠበቀው ነገር ተከሰተ፡ ጭንቀቱንም ለመደበቅ ሲል ምንም
ያልመሰለው ለመምሰል ሞከረ፡ አይሮፕላኑ ከፈለገ ግንጥልጥሉ ሊወጣ
ይችላል፡ የሉተር ወዳጆች አይሮፕላኑ ላይ መውጣት አለባቸው ይህ ሊሆን
የሚችለው ግን አይሮፕላኑ ውስጥ የሚረዳቸው ሰው ካለ ነው፡፡ አንድ ሰው
ገመድ ወጥሮ ካልያዘላቸው ሊገቡ አይችሉም ታዲያ እንዴት ብለው አይሮፕላኑ ውስጥ ይግቡ› አለ በሆዱ፡፡
ሬዲዮ ኦፕሬተሩ ‹‹መግባት እንደማይችሉ ብነግራቸው በጀ አላሉም›› አለ ለካፒቴኑ
ኤዲ ወደ ውጭ ሲመለከት ጀልባዋ አይሮፕላኑን ትዞራለች፡
‹‹ከምንም አትቁጠራቸው›› አለ ካፒቴኑ፡
ኤዲ ወደ ውጭ ሊወጣ ሲሄድ የት ነው የምትሄደው?› ሲል ተቆጣ
ካፕቴኑ።
መልህቁን በትክክል ጥዬው መሆኑን ላረጋግጥ ነው አለና ከካፒቴ መልስ ሳይጠብቅ ከአይሮፕላኑ ወጣ፡፡
‹ይሄ ሰው በቅቶኛል›› አለ ቤከር፡፡
እኔም አውቄዋለሁ ይህን አስቀድሜ አለ ኤዲ በሆዱ፡ ጀልባዋ ከአይሮፕላኑ ብዙም አትርቅም፤ ካሮል አን በደምብ ትታየዋለች፡፡ ስራ
ስትሰራ የምትለብሰውን አሮጌ ቀሚስና ጫማ ለብሳለች ሊወስዷት ሲመጡ በስራ ልብሷ ላይ አለኝ የምትለውን ኮት ደርባለች ፊቷ ገርጥቷል፤ ኤዲ በዚህ ጊዜ ደሙ ፈላ፤ አልለቃቸውም! አለ በሆዱ። ከዚያም እጁን ጀልባዋ
አሳያቸው:፡ ሰዎቹ የሚያደርገው እስኪገባቸው ድረስ ብዙ ጊዜ ገመዱን
👍14
ላይ ላሉት ሰዎች አውለበለበና ገመዱን እንዲወረውሩለት በምልክት
አወዛወዘ ልምድ የሌላቸው መርከበኞች መሆናቸው ወዲያው ነው የገባው፡
የለበሱት ሙሉ ልብስና ንፋሱ ኮፍያዎቻቸውን እንዳይወስድባቸው በእጃቸው ተጭነው መያዛቸው ለአካባቢ እንግዳ እንደሆኑ ያሳያል፡ የጀልባው ነጂ በባህር ሞገዱ ምክንያት ጀልባዋ ከአይሮፕላኑ ጋር እንዳትጋጭ ለማድረግ
ስራ በዝቶበት ይታያል፡፡ በመጨረሻ ከሰዎቹ አንዱ የኤዲ ገመድ የማወዛወዝ
ምልክት ገባውና ገመዱን አነሳ፡፡ ልምድ የሌለው ገመድ ወርዋሪ በመሆኑ
ኤዲ ገመዱን የቀለበው ከአራት የውርወራ ሙከራ በኋላ ነው፡፡
ኤዲ ገመዱን ቀለበው፡ የጀልባው ነጂ ጀልባዋን ወደ አይሮፕላኑ ለማስጠጋት እየሞከረ ነው:፡ ጀልባዋ ከአይሮፕላኑ ጋር ስትነፃፀር ትንሽ በመሆኗ በማዕበሉ ውዝዋዜ ምክንያት በጣም ላይና ታች ትል ነበር፡ ስለዚህ ከአይሮፕላኑ ጋር ማሰር ከባድ ስራ ሆኖ ነበር፡
ኤዲ ገመዱን ለማሰር ሲታገል ሚኪ ፊን አየውና
‹‹ኧረ ለመሆኑ ምን
እያደረግህ ነው?›› ሲል ጠየቀው፡፡
ኤዲም ዞር አለና ‹‹አያገባህም ሚኪ ተጠንቀቅ ጣልቃ እገባለሁ ብትል አይሮፕላኑ ውስጥ ያሉት ሰዎች ይጎዳሉ›› አለው፡፡
ሚኪ ፈራ ‹‹እሺ እንዳልክ›› አለና ተመለሰ ኤዲ አብዷል ብሎ እያሰበ፡፡ ጀልባዋ አይሮፕላኑን ተጠግታለች፡፡ ሶስቱን ሰዎች አያቸው: አንዱ ዕድሜው ከአስራ ስምንት አይበልጥም፡፡ ሌላው ደግሞ አርጀት ብሎ ቀጨጭ ያለ ሲሆን አፉ ላይ ያለው ሲጋራ ማዕበሉን ተከትሎ ይወዛወዛል፡፡ ሶስተኛው ሰው ባለመስመር ሙሉ ልብስ የለበሰ ሲሆን አዛዣቸው ይመስላል፡፡
ጀልባውን ከአይሮፕላኑ ጋር በደንብ ለመጠፈር ሁለተኛ ገመድ እንደሚያስፈልግ ኤዲ ተረዳ፡፡ ‹‹ሌላ ገመድ ወርውሩልኝ›› ሲል እጁን አፉ ላይ ደቅኖ ተናገረ ድምጹ በደንብ እንዲሰማቸው፡፡
ባለ መስመር ልብስ የለበሰው ሰው ሌላ ገመድ አነሳና ለኤዲ አሳየው፡
‹‹ኤዲ እሱ አይሆንም! ሌላ ጠንካራ ገመድ ወርውርልኝ›› አለ፡፡
ሰውዬው ኤዲ ያለው ገባውና ሌላ ገመድ ሲወረውር ኤዲ ቀለብ አድርጎ ጀልባውን አይሮፕላኑ ጋር ጠፈረው፡፡ ጀልባዋ ቀስ እያለች ወደ አይሮፕላኑ
ተጠጋች፡፡ ከዚያም የጀልባዋ ሞተር ጠፋና ቱታ የለበሰ ጀልባ ነጂ ገመዱን
ወጥሮ ያዘ፡፡ ይህ ሰው በእርግጥም መርከበኛ ነው፡፡
ኤዲ ከወደ አይሮፕላኑ ድምጽ ሰማ፡፡ ድምጹ የካፒቴን ቤከር ነው፡፡
‹‹ቀጥታ ትዕዛዝ ጥሰሃል›› አለው ኤዲን፡፡
ኤዲ የካፒቴኑን ትዕዛዝ ከምንም አልቆጠረውም፡፡ ለተወሰነ ጊዜም
ጣልቃ እንዳይገባ ነው ፍላጎቱ፡
ቤከር ኤዲን ‹‹ና አሁኑኑ›› ሲል ጮኸ፡፡
ባለመስመር ሙሉ ልብስ የለበሰው የወሮበሎቹ መሪ ዘሎ ወደ አይሮፕላኑ ለመግባት ሲዘጋጅ ከኋላው የቆመው ቤከር ጃኬቱን ሲጎትት ወሮበላው ሽጉጡን ለመምዘዝ ኪሱን ደባበሰ፡፡
ኤዲ ከአይሮፕላኑ ሰራተኞች መካከል አንዱ ነሽጦት ወሮበሎቹን እተናነቃለሁ ቢል ሊሞት ይችላል ብሎ ነው የሚፈራው፡፡
ወዳጁ ስቲቭ አፕልባይ የባህር ኃይል ጀልባ ይዞ እየመጣ መሆኑን
ቢነግራቸው በወደደ፤ ነገር ግን አይሮፕላኑ ላይ ያለው የወሮበሎቹ ግብረ
አበር ሰዎቹን ሊያስጠነቅቅ ይችላል ብሎ ገምቷል፡ ወደ ቤከር ዞር አለና
‹ካፒቴን ዞር በል ከዚህ እነዚህ ሰዎች መሳሪያ ይዘዋል››
ቤከር ይህን ሲሰማ ደነገጠ፡ ወሮበላውን አየና ወደ ኋላ አፈገፈገ፡
ሰውየው ቤከር ወደ ኋላ መመለሱን ሲያውቅ ሽጉጡን መልሶ ኪሱ
ከተተው፡፡ ከእነዚህ ሰዎች ጋር አታካራ ብገጥም ተሳፋሪዎቹ ሊሞቱ
ይችላሉ› ሲል አሰበ፡፡
የወሮበሎቹ መሪ ኤዲ የያዘለትን ገመድ ይዞ ወደ አይሮፕላኑ መግቢያ
ዘለለ፤ ኤዲም ሰውየው እንዳይወድቅ ያዝ አደረገው፡፡
‹‹አንተ ነህ ኤዲ?›› ሲል ጠየቀ፡፡
ኤዲ ይህን ድምጽ ወዲያው ለየው። በስልክ የሰማው ድምጽ ነው፡፡
‹‹ቪንቺኒ›› ብሎ ጠበቅ አድርጎ ተናገረ የስድብ ያህል፡ በኋላ ግን በአባባሉ
ተፀፀተ፡፡ ይህ ሰው ሚስቱን በማዳን በኩል እንዲተባበረው በእጅጉ
ይፈልጋል፡፡ ‹‹ሁሉ ነገር እንዳሰብነው ያለ እንከን እንዲፈፀም መተባበር
አለብን››
ቪንቺኒ ፊቱን እንዳኮሳተረ ‹‹እሺ ነገር ግን ሌላ ነገር አደርጋለሁ ብለህ
የምትሞክር ከሆነ ህይወትህን ታጣለህ›› አለ አነጋገሩ ቀጥተኛ ሲሆን
ድምጹም አስፈሪ ነው፡፡
‹‹ጓደኞችህን እስካስገባ ድረስ ውስጥ ቆየኝ›› አለው ኤዲ ቪንቺኒን፡፡
‹‹እሺ›› አለ ቪንቺኒ ወደ ጀልባዋ ፊቱን አዞረና ‹‹ጆ መጀመሪያ አንተ ና
ቀጥሎ ትንሹ ልጅ በመጨረሻ የኤዲ ሚስት፡፡›› ወደ ውስጥ ሲያዩ ካፒቴኑ ወደ አይሮፕላን መንጃው ክፍል ሲሄድ አየው፡፡ በዚህ ጊዜ ቪንቺኒ ሽጉጡን
መዘዘና ‹‹አንተ ባለህበት ቁም›› ሲል አዘዘው ቤከርን፡፡
✨ይቀጥላል✨
አወዛወዘ ልምድ የሌላቸው መርከበኞች መሆናቸው ወዲያው ነው የገባው፡
የለበሱት ሙሉ ልብስና ንፋሱ ኮፍያዎቻቸውን እንዳይወስድባቸው በእጃቸው ተጭነው መያዛቸው ለአካባቢ እንግዳ እንደሆኑ ያሳያል፡ የጀልባው ነጂ በባህር ሞገዱ ምክንያት ጀልባዋ ከአይሮፕላኑ ጋር እንዳትጋጭ ለማድረግ
ስራ በዝቶበት ይታያል፡፡ በመጨረሻ ከሰዎቹ አንዱ የኤዲ ገመድ የማወዛወዝ
ምልክት ገባውና ገመዱን አነሳ፡፡ ልምድ የሌለው ገመድ ወርዋሪ በመሆኑ
ኤዲ ገመዱን የቀለበው ከአራት የውርወራ ሙከራ በኋላ ነው፡፡
ኤዲ ገመዱን ቀለበው፡ የጀልባው ነጂ ጀልባዋን ወደ አይሮፕላኑ ለማስጠጋት እየሞከረ ነው:፡ ጀልባዋ ከአይሮፕላኑ ጋር ስትነፃፀር ትንሽ በመሆኗ በማዕበሉ ውዝዋዜ ምክንያት በጣም ላይና ታች ትል ነበር፡ ስለዚህ ከአይሮፕላኑ ጋር ማሰር ከባድ ስራ ሆኖ ነበር፡
ኤዲ ገመዱን ለማሰር ሲታገል ሚኪ ፊን አየውና
‹‹ኧረ ለመሆኑ ምን
እያደረግህ ነው?›› ሲል ጠየቀው፡፡
ኤዲም ዞር አለና ‹‹አያገባህም ሚኪ ተጠንቀቅ ጣልቃ እገባለሁ ብትል አይሮፕላኑ ውስጥ ያሉት ሰዎች ይጎዳሉ›› አለው፡፡
ሚኪ ፈራ ‹‹እሺ እንዳልክ›› አለና ተመለሰ ኤዲ አብዷል ብሎ እያሰበ፡፡ ጀልባዋ አይሮፕላኑን ተጠግታለች፡፡ ሶስቱን ሰዎች አያቸው: አንዱ ዕድሜው ከአስራ ስምንት አይበልጥም፡፡ ሌላው ደግሞ አርጀት ብሎ ቀጨጭ ያለ ሲሆን አፉ ላይ ያለው ሲጋራ ማዕበሉን ተከትሎ ይወዛወዛል፡፡ ሶስተኛው ሰው ባለመስመር ሙሉ ልብስ የለበሰ ሲሆን አዛዣቸው ይመስላል፡፡
ጀልባውን ከአይሮፕላኑ ጋር በደንብ ለመጠፈር ሁለተኛ ገመድ እንደሚያስፈልግ ኤዲ ተረዳ፡፡ ‹‹ሌላ ገመድ ወርውሩልኝ›› ሲል እጁን አፉ ላይ ደቅኖ ተናገረ ድምጹ በደንብ እንዲሰማቸው፡፡
ባለ መስመር ልብስ የለበሰው ሰው ሌላ ገመድ አነሳና ለኤዲ አሳየው፡
‹‹ኤዲ እሱ አይሆንም! ሌላ ጠንካራ ገመድ ወርውርልኝ›› አለ፡፡
ሰውዬው ኤዲ ያለው ገባውና ሌላ ገመድ ሲወረውር ኤዲ ቀለብ አድርጎ ጀልባውን አይሮፕላኑ ጋር ጠፈረው፡፡ ጀልባዋ ቀስ እያለች ወደ አይሮፕላኑ
ተጠጋች፡፡ ከዚያም የጀልባዋ ሞተር ጠፋና ቱታ የለበሰ ጀልባ ነጂ ገመዱን
ወጥሮ ያዘ፡፡ ይህ ሰው በእርግጥም መርከበኛ ነው፡፡
ኤዲ ከወደ አይሮፕላኑ ድምጽ ሰማ፡፡ ድምጹ የካፒቴን ቤከር ነው፡፡
‹‹ቀጥታ ትዕዛዝ ጥሰሃል›› አለው ኤዲን፡፡
ኤዲ የካፒቴኑን ትዕዛዝ ከምንም አልቆጠረውም፡፡ ለተወሰነ ጊዜም
ጣልቃ እንዳይገባ ነው ፍላጎቱ፡
ቤከር ኤዲን ‹‹ና አሁኑኑ›› ሲል ጮኸ፡፡
ባለመስመር ሙሉ ልብስ የለበሰው የወሮበሎቹ መሪ ዘሎ ወደ አይሮፕላኑ ለመግባት ሲዘጋጅ ከኋላው የቆመው ቤከር ጃኬቱን ሲጎትት ወሮበላው ሽጉጡን ለመምዘዝ ኪሱን ደባበሰ፡፡
ኤዲ ከአይሮፕላኑ ሰራተኞች መካከል አንዱ ነሽጦት ወሮበሎቹን እተናነቃለሁ ቢል ሊሞት ይችላል ብሎ ነው የሚፈራው፡፡
ወዳጁ ስቲቭ አፕልባይ የባህር ኃይል ጀልባ ይዞ እየመጣ መሆኑን
ቢነግራቸው በወደደ፤ ነገር ግን አይሮፕላኑ ላይ ያለው የወሮበሎቹ ግብረ
አበር ሰዎቹን ሊያስጠነቅቅ ይችላል ብሎ ገምቷል፡ ወደ ቤከር ዞር አለና
‹ካፒቴን ዞር በል ከዚህ እነዚህ ሰዎች መሳሪያ ይዘዋል››
ቤከር ይህን ሲሰማ ደነገጠ፡ ወሮበላውን አየና ወደ ኋላ አፈገፈገ፡
ሰውየው ቤከር ወደ ኋላ መመለሱን ሲያውቅ ሽጉጡን መልሶ ኪሱ
ከተተው፡፡ ከእነዚህ ሰዎች ጋር አታካራ ብገጥም ተሳፋሪዎቹ ሊሞቱ
ይችላሉ› ሲል አሰበ፡፡
የወሮበሎቹ መሪ ኤዲ የያዘለትን ገመድ ይዞ ወደ አይሮፕላኑ መግቢያ
ዘለለ፤ ኤዲም ሰውየው እንዳይወድቅ ያዝ አደረገው፡፡
‹‹አንተ ነህ ኤዲ?›› ሲል ጠየቀ፡፡
ኤዲ ይህን ድምጽ ወዲያው ለየው። በስልክ የሰማው ድምጽ ነው፡፡
‹‹ቪንቺኒ›› ብሎ ጠበቅ አድርጎ ተናገረ የስድብ ያህል፡ በኋላ ግን በአባባሉ
ተፀፀተ፡፡ ይህ ሰው ሚስቱን በማዳን በኩል እንዲተባበረው በእጅጉ
ይፈልጋል፡፡ ‹‹ሁሉ ነገር እንዳሰብነው ያለ እንከን እንዲፈፀም መተባበር
አለብን››
ቪንቺኒ ፊቱን እንዳኮሳተረ ‹‹እሺ ነገር ግን ሌላ ነገር አደርጋለሁ ብለህ
የምትሞክር ከሆነ ህይወትህን ታጣለህ›› አለ አነጋገሩ ቀጥተኛ ሲሆን
ድምጹም አስፈሪ ነው፡፡
‹‹ጓደኞችህን እስካስገባ ድረስ ውስጥ ቆየኝ›› አለው ኤዲ ቪንቺኒን፡፡
‹‹እሺ›› አለ ቪንቺኒ ወደ ጀልባዋ ፊቱን አዞረና ‹‹ጆ መጀመሪያ አንተ ና
ቀጥሎ ትንሹ ልጅ በመጨረሻ የኤዲ ሚስት፡፡›› ወደ ውስጥ ሲያዩ ካፒቴኑ ወደ አይሮፕላን መንጃው ክፍል ሲሄድ አየው፡፡ በዚህ ጊዜ ቪንቺኒ ሽጉጡን
መዘዘና ‹‹አንተ ባለህበት ቁም›› ሲል አዘዘው ቤከርን፡፡
✨ይቀጥላል✨
👍16❤1
😘 #ቃል 😘
#ዳንኤላ_ስቴል
ትርጉም፣ ባሴ ሐብቴ
ምዕራፍ አርባ ሁለት (42)
ልክ እወደቡ ደርሳ የካሜራ መትከያውን ባለሶስት እግር መቋሚያ እንዳስተካከለች አንድ ሰዉ ቀጥ ብሎ ወደ እሷ ሲመጣ ታያት ። አማመዱ ወደሷ መሆኑ አጠያየቃት፡፡ ማን እንደሆ አወቀች፤ ቆይታ ።
ማይክል !ጣጣ ነው ፤አለች በሀሳቧ።
«አንድ ነገር ልነግርሽ ነው የመጣሁት» አለ እፊቷ ተገትሮ። «መስማት አልፈልግም» አለችው ቀና ሳትል። «እሱ እንኳ ያስቸግራል ። ምክንያቱም ፈቀድሽም ቀረ እነግርሻለሁ ። እና ብታስቢበት ይሻላል ስለግል ሕይወቴ የሆነ ያልሆነ ነገር እየጎረጎርሽ ሀሳብ የመስጠት መብት የለሽም ። እንዲህ ያለህ ሰው ነህ እንዲህ አይነት ፍጡር ነህ ልትይኝ አትችይም። አታውቂኝም ፤ አላውቅሽም ። ይህን ለማለት ምን መብት አለሽ !?» አለ።
ትናንት የተናገረችው ቃል ሌሊቱን ሙሉ እንደጥርስ ህመም ሲጠዘጥዘው ነው ያደረው። «ስለኔ ስነምግባር አስተያየትም ሆነ ፍርድ ለመስጠት የሾመሽ ማን ይሆን ? የኛ ዳኛ ምን መብትስ አለሽ» ጦፈ ። «ምንም» አለች ረጋ እንዳለች ። « ግን ደግሞ የማየው ነገር ደስ አላለኝም » ይህን ስትል ቀና ብላ አላየችውም ። የካሜራ ሌንስ ትቀይር ነበር ። «ያየሽው ነገር ምን ይሆን እባክሽ ?»
«ዛጎል ። ቀንዳውጣው የሞተ በድን ቅርፊት ። ልቡ ፍቅርን የተራቆተ፤ ስራ ስራ ብቻ የሚል ሰው። ስለማንም ደንታ የሌለው ማንንም የማይወድ፤ ምንም የማይሰጥ ፤ ምንም ያልሆነ ባዶ ሰዉ ይህንን ነው ያየሁት ። »
«አንች ውሻ |! አንች ማን ሆነሽ፤ ምን አውቀሽ ነው ደሞ ስለኔ የውስጥ ስሜት ይህን ያህል እምታወሪው ! ለመሆኑ አንችን ሁሉን አዋቂ ያደረገሽ ማነው በይ!» አለ። ዝም ብላ ካሜራዋን አዙራ የአሸዋ ኮረብታ ላይ አነጣጠረች። «አንችን እኮ ነው እማናግረው! ሰሚኝ !» አለ ካሜራዋን ሊይዝ እየሞከረ ። ቀደም ብላ ፊት ለፊቱ ቆመችና አፈጠጠችበት። ከዚያም እሳት ለብሳ እሳት ጎርሳ «ለምን አትተወኝም ። ለምን እሰው ኑሮ ውስጥ ገብተህ የሰው ሰላም ትነሳለህ ?» አለችው ። «ማ ? እኔ ? እኔ አንች ኑሮ ውስጥ አልገባሁም ። እኔ ጥቂት ፎቶግራፎችን መግዛት ብቻ ነው እምፈልገው በቃ ። በተረፈ ያንቺን ኑሮም ፤ያንችን አስተያዬት አልሻም ። ፎቶግራፍ ! በቃ!» በንዴት መንቀጥቀጥ ጀመረ። እሷ ግን አልመለሰችለትም ። እንደቆመ ትታው ሄደች። አንድ ብርድ ልብስ ላይ የተቀመጠ የወረቀት መያዣ ቦርሳ አነሳች ፤ ዚፑን ከፍታ ከውስጡ አንድ የታጠበ ፎቶግራፍ አወጣች እና ፎቶ ግራፍ ነው የምትፈልገው አደል? ይኽውልህ ። ይኽን ወስደህ የፈለገህን ነገር አድርገው ። እኔን ግን ተወት አርገኝ። እሺ» ብላ ሰጠችው ። ተቀበላት ። አላነጋገራትም ። ሄደ ዞራ አላየችውም። ስራዋን ቀጠለች። ስራ ፤ ስራ ፤ሰራ። ጸሐይ ብርሃኗን ስትነሳ ካሜራው መስራት ሲሳነው ስራዋን አቆመች።
እቤቷ እንደደረሰች እንቁላል ጠብሳ በልታ ቡና አፍልታ ጠጣች በኋላ ወደ ፎቶግራፍ ማጠቢያ ክፍሏ ገባች። ያንለት የተኛችው ከሌሊቱ ስምንት ሰዓት ሲሆን ነበር ። ጧት በሁለት ሰዓት ለመነሳት ወስና ባለዶወል ሰዓቷን አስተካክላ ተኛች። ባለችው ሰዓት ነቃች። ደወሉ ቀሰቀሳት ። ሰውነቷን ታጥባ ፣ ልብሷን ለባብሳ፤ ቡናዋን እየጠጣች ጋዜጣዋን እንብባ ከቤቷ ስትወጣ ልክ ማታ ባቀደችው መሰረት ለሶስት ሰዓት ጥቂት ደቂቃ ይቀር ነበር ። ደረጃውን ስትወርድ ሁሉ የምታስበው ስለቀኑ ስራዋ ነበር። ፍሬድ ኋላ ኋላዋ ቱስ ቱስ እያለ እሷ እያሰበች ከቤት ወጡ፡፡ የውጪውን ደረጃ በመውረድ ላይ እንዳለች አንድ ደረጃ ሲቅራት ቀና ብላ ተመለከተች ። ከመንገድ ማዶ ማይክል ሂልያርድን ቆሞ አየችው። እጁን አውለበለበላት ። አጠገቡ ባለው የጭነት መኪና ላይ በትልቅ ሰሌዳ የተለጠፈ ስእል አየች ። ተመለከተችው ። ትናንት ጧት የሰጠችው ፎቶ ግራፍ ነበር ። ወስዶ በትልቁ ኦጉልቶ አሳጥቦ አንዳች በሚያህል ሰሌዳ ላይ ለጥፎ ይዞት መጥቷል ። ድንገት ሳቋ መጣ ። እደረጃው ላይ ቁጭ ብላ ትንከተከት ጀመር ። ፊቱ በፈገግታ በርቶ ሰውነቱ በደስታ ተሞልቶ ወደ ተቀመጠችበት መጣ፡። አጠገቧ ሲደርስ በፈገግታ እንደበራ በደስታ እንደተሞላ እደረጃው ላይ እጎኗ ተቀመጠ። «ቆንጆ ነው? ወደደሺው ?» ሲል ጠየቃት። «አንተ ግን የምትገርም ሰው ነህ!» አለችው ። «ልክ ብለሻል ። ግን እንዴት ነው? ደስ አይልም?» ሲል አሁንም ደግሞ ጠየቃት። ደስ ይላል ብትለው እንዴት አድርጎ ይደሰት። «እይው እስኪ፤ አሪፍ አሪፎቹን ፎቶግራፎች መርጠን ከፊሉን እንዲህ በትልቁ አሳጥበን እህክምና ማእከሉ አናት ላይ ብንሰቅላቸው ጉድ አይደለም ? » አላት ። ጉድስ ራስህ ነህ… ስትል አሰበች።፡ ደስ እንዳላት ሲያይ በጣም ደስ አለው ። ስለዚህም ነፃ ሆነ «አሁን እዚህ ምን ጎለተን? ተነሺና አንድ ቦታ ሄደን ቁርሳችንን እንብላ» አላት ።
ዛሬ ቆርጦ ተነስቷል ። እሺ ሳያስኛት ይች ቀን አታልፍም። ለዚህ ሲል ከሰዓት በፊት ያለውን ጊዜ በጠቅላላ ምንም ቀጠሮ አልያዘበትም ። እሷም ብትሆን ይህንን ውሳኔውን ከሁኔታው ተረድታለች። ውሣኔው ልቧን ነክቷታል ፤ አስደንቋታል ። በዚህም ላይ ጭቅጭቅ መፍጠሩን ስሜቷ አልተቀበለውም ። «እንሂድ» አላት ። «እምቢ ማለት ነበሪብኝ። ግን አልልህም» አለች፡፡ «ጥሩ ዘይደሻል ። አብረን እንሂድ?» ሲል ጠየቃት ። «በምን? በዚያ?» አለችው የጭነት መኪናውን እያሳየችው። ነገሩ አስቂኝ ሆነባት ። «ምናለበት ይሄዳል እኮ » አስተስማማች ።
አሳ አጥማጆች ወደሚመገቡት ሆቴል አመሩ ። መኪናውን እበሩ ላይ አቆሙት ። በዚያ አካባቢ የጭነት መኪና አዲስ አልነበረምና ማንም ጉዳዬ ብሎ አላያቸውም ። ገትረውት ወደቁርስ ገቡ። ማንም ያን ያህል ፎቶግራፍ አንስቶ ይወስዳል የሚል ፍርሀት አልነበረባቸውምና ጠባቂ አልፈለጉም ። ያንለት ቁርሱ ሳይቀር በሚያስገርም ሁኔታ ድንቅ ሆነላቸው። ቡናቸውን ጠጥተው እስኪጨርሱ ድረስ በመካከላቸፅ- ጭቅጭት አልተነሳም ። ያኔ… «አሁን ተስማማሽ አይደለም?» ሲል ጠየቀ ። ነገሩን በጥያቄ ያቅርበው እንጂ በፊቱ ላይ የሚታየው ፈገግታ ርግጠኛነትና ኩራት አረፍተ ነገሩን «አሸነፍኩሽ» የሚል ስሜት ስጥተውት ነበር ። «በፍጹም አልተስማማሁም። ሆኖም ደስ የሜል ቁርስ በላሁ ደስ የሚል ጊዜ አሳለፍኩ» አለችው ። «ትንሽ ውለታ ሲውሉልኝ ውለታ አነሰ ብዬ በጥፊ የምመታ ሰው አደለሁም ። ሆኖም ያ ሙሉ መንገዴ አይደለም»
«ሙሉው ምንድ ነው? እስኪ ንገረኝ»
«አሃ! ስለኔ አንች መናገርሽን ፤ መፍረድሽን አቁመሽ እኔ ራሴ እንድናገር ፈቀድሽልኝ ማለት ነው?» ነገሩን እንደቀልድ ቢለውም በውስጡ ሽሙጥ ነበረበት ። «ባለፈው ቀን ያልሽው በመጠኑም ቢሆን እውነትነት አለው ። ለስራዬ ብዙ እጨነቃለሁ» አላት ። «ሌሳ የምታስብለት ምንም ነገር የለህም? ።»
«በእውነት ከሆነ ሌሳው ነገር ለኔ ይህን ያህልም አደለም። ምናልባትም ብዙዎቹ በኑሮ ተስተካክለዋል የምንላቸው ሰዎች ካለስራ ሌላ ሕይወት የላቸው ይሆናል ። ጊዜም ቦታም አይገኝ ?››
#ዳንኤላ_ስቴል
ትርጉም፣ ባሴ ሐብቴ
ምዕራፍ አርባ ሁለት (42)
ልክ እወደቡ ደርሳ የካሜራ መትከያውን ባለሶስት እግር መቋሚያ እንዳስተካከለች አንድ ሰዉ ቀጥ ብሎ ወደ እሷ ሲመጣ ታያት ። አማመዱ ወደሷ መሆኑ አጠያየቃት፡፡ ማን እንደሆ አወቀች፤ ቆይታ ።
ማይክል !ጣጣ ነው ፤አለች በሀሳቧ።
«አንድ ነገር ልነግርሽ ነው የመጣሁት» አለ እፊቷ ተገትሮ። «መስማት አልፈልግም» አለችው ቀና ሳትል። «እሱ እንኳ ያስቸግራል ። ምክንያቱም ፈቀድሽም ቀረ እነግርሻለሁ ። እና ብታስቢበት ይሻላል ስለግል ሕይወቴ የሆነ ያልሆነ ነገር እየጎረጎርሽ ሀሳብ የመስጠት መብት የለሽም ። እንዲህ ያለህ ሰው ነህ እንዲህ አይነት ፍጡር ነህ ልትይኝ አትችይም። አታውቂኝም ፤ አላውቅሽም ። ይህን ለማለት ምን መብት አለሽ !?» አለ።
ትናንት የተናገረችው ቃል ሌሊቱን ሙሉ እንደጥርስ ህመም ሲጠዘጥዘው ነው ያደረው። «ስለኔ ስነምግባር አስተያየትም ሆነ ፍርድ ለመስጠት የሾመሽ ማን ይሆን ? የኛ ዳኛ ምን መብትስ አለሽ» ጦፈ ። «ምንም» አለች ረጋ እንዳለች ። « ግን ደግሞ የማየው ነገር ደስ አላለኝም » ይህን ስትል ቀና ብላ አላየችውም ። የካሜራ ሌንስ ትቀይር ነበር ። «ያየሽው ነገር ምን ይሆን እባክሽ ?»
«ዛጎል ። ቀንዳውጣው የሞተ በድን ቅርፊት ። ልቡ ፍቅርን የተራቆተ፤ ስራ ስራ ብቻ የሚል ሰው። ስለማንም ደንታ የሌለው ማንንም የማይወድ፤ ምንም የማይሰጥ ፤ ምንም ያልሆነ ባዶ ሰዉ ይህንን ነው ያየሁት ። »
«አንች ውሻ |! አንች ማን ሆነሽ፤ ምን አውቀሽ ነው ደሞ ስለኔ የውስጥ ስሜት ይህን ያህል እምታወሪው ! ለመሆኑ አንችን ሁሉን አዋቂ ያደረገሽ ማነው በይ!» አለ። ዝም ብላ ካሜራዋን አዙራ የአሸዋ ኮረብታ ላይ አነጣጠረች። «አንችን እኮ ነው እማናግረው! ሰሚኝ !» አለ ካሜራዋን ሊይዝ እየሞከረ ። ቀደም ብላ ፊት ለፊቱ ቆመችና አፈጠጠችበት። ከዚያም እሳት ለብሳ እሳት ጎርሳ «ለምን አትተወኝም ። ለምን እሰው ኑሮ ውስጥ ገብተህ የሰው ሰላም ትነሳለህ ?» አለችው ። «ማ ? እኔ ? እኔ አንች ኑሮ ውስጥ አልገባሁም ። እኔ ጥቂት ፎቶግራፎችን መግዛት ብቻ ነው እምፈልገው በቃ ። በተረፈ ያንቺን ኑሮም ፤ያንችን አስተያዬት አልሻም ። ፎቶግራፍ ! በቃ!» በንዴት መንቀጥቀጥ ጀመረ። እሷ ግን አልመለሰችለትም ። እንደቆመ ትታው ሄደች። አንድ ብርድ ልብስ ላይ የተቀመጠ የወረቀት መያዣ ቦርሳ አነሳች ፤ ዚፑን ከፍታ ከውስጡ አንድ የታጠበ ፎቶግራፍ አወጣች እና ፎቶ ግራፍ ነው የምትፈልገው አደል? ይኽውልህ ። ይኽን ወስደህ የፈለገህን ነገር አድርገው ። እኔን ግን ተወት አርገኝ። እሺ» ብላ ሰጠችው ። ተቀበላት ። አላነጋገራትም ። ሄደ ዞራ አላየችውም። ስራዋን ቀጠለች። ስራ ፤ ስራ ፤ሰራ። ጸሐይ ብርሃኗን ስትነሳ ካሜራው መስራት ሲሳነው ስራዋን አቆመች።
እቤቷ እንደደረሰች እንቁላል ጠብሳ በልታ ቡና አፍልታ ጠጣች በኋላ ወደ ፎቶግራፍ ማጠቢያ ክፍሏ ገባች። ያንለት የተኛችው ከሌሊቱ ስምንት ሰዓት ሲሆን ነበር ። ጧት በሁለት ሰዓት ለመነሳት ወስና ባለዶወል ሰዓቷን አስተካክላ ተኛች። ባለችው ሰዓት ነቃች። ደወሉ ቀሰቀሳት ። ሰውነቷን ታጥባ ፣ ልብሷን ለባብሳ፤ ቡናዋን እየጠጣች ጋዜጣዋን እንብባ ከቤቷ ስትወጣ ልክ ማታ ባቀደችው መሰረት ለሶስት ሰዓት ጥቂት ደቂቃ ይቀር ነበር ። ደረጃውን ስትወርድ ሁሉ የምታስበው ስለቀኑ ስራዋ ነበር። ፍሬድ ኋላ ኋላዋ ቱስ ቱስ እያለ እሷ እያሰበች ከቤት ወጡ፡፡ የውጪውን ደረጃ በመውረድ ላይ እንዳለች አንድ ደረጃ ሲቅራት ቀና ብላ ተመለከተች ። ከመንገድ ማዶ ማይክል ሂልያርድን ቆሞ አየችው። እጁን አውለበለበላት ። አጠገቡ ባለው የጭነት መኪና ላይ በትልቅ ሰሌዳ የተለጠፈ ስእል አየች ። ተመለከተችው ። ትናንት ጧት የሰጠችው ፎቶ ግራፍ ነበር ። ወስዶ በትልቁ ኦጉልቶ አሳጥቦ አንዳች በሚያህል ሰሌዳ ላይ ለጥፎ ይዞት መጥቷል ። ድንገት ሳቋ መጣ ። እደረጃው ላይ ቁጭ ብላ ትንከተከት ጀመር ። ፊቱ በፈገግታ በርቶ ሰውነቱ በደስታ ተሞልቶ ወደ ተቀመጠችበት መጣ፡። አጠገቧ ሲደርስ በፈገግታ እንደበራ በደስታ እንደተሞላ እደረጃው ላይ እጎኗ ተቀመጠ። «ቆንጆ ነው? ወደደሺው ?» ሲል ጠየቃት። «አንተ ግን የምትገርም ሰው ነህ!» አለችው ። «ልክ ብለሻል ። ግን እንዴት ነው? ደስ አይልም?» ሲል አሁንም ደግሞ ጠየቃት። ደስ ይላል ብትለው እንዴት አድርጎ ይደሰት። «እይው እስኪ፤ አሪፍ አሪፎቹን ፎቶግራፎች መርጠን ከፊሉን እንዲህ በትልቁ አሳጥበን እህክምና ማእከሉ አናት ላይ ብንሰቅላቸው ጉድ አይደለም ? » አላት ። ጉድስ ራስህ ነህ… ስትል አሰበች።፡ ደስ እንዳላት ሲያይ በጣም ደስ አለው ። ስለዚህም ነፃ ሆነ «አሁን እዚህ ምን ጎለተን? ተነሺና አንድ ቦታ ሄደን ቁርሳችንን እንብላ» አላት ።
ዛሬ ቆርጦ ተነስቷል ። እሺ ሳያስኛት ይች ቀን አታልፍም። ለዚህ ሲል ከሰዓት በፊት ያለውን ጊዜ በጠቅላላ ምንም ቀጠሮ አልያዘበትም ። እሷም ብትሆን ይህንን ውሳኔውን ከሁኔታው ተረድታለች። ውሣኔው ልቧን ነክቷታል ፤ አስደንቋታል ። በዚህም ላይ ጭቅጭቅ መፍጠሩን ስሜቷ አልተቀበለውም ። «እንሂድ» አላት ። «እምቢ ማለት ነበሪብኝ። ግን አልልህም» አለች፡፡ «ጥሩ ዘይደሻል ። አብረን እንሂድ?» ሲል ጠየቃት ። «በምን? በዚያ?» አለችው የጭነት መኪናውን እያሳየችው። ነገሩ አስቂኝ ሆነባት ። «ምናለበት ይሄዳል እኮ » አስተስማማች ።
አሳ አጥማጆች ወደሚመገቡት ሆቴል አመሩ ። መኪናውን እበሩ ላይ አቆሙት ። በዚያ አካባቢ የጭነት መኪና አዲስ አልነበረምና ማንም ጉዳዬ ብሎ አላያቸውም ። ገትረውት ወደቁርስ ገቡ። ማንም ያን ያህል ፎቶግራፍ አንስቶ ይወስዳል የሚል ፍርሀት አልነበረባቸውምና ጠባቂ አልፈለጉም ። ያንለት ቁርሱ ሳይቀር በሚያስገርም ሁኔታ ድንቅ ሆነላቸው። ቡናቸውን ጠጥተው እስኪጨርሱ ድረስ በመካከላቸፅ- ጭቅጭት አልተነሳም ። ያኔ… «አሁን ተስማማሽ አይደለም?» ሲል ጠየቀ ። ነገሩን በጥያቄ ያቅርበው እንጂ በፊቱ ላይ የሚታየው ፈገግታ ርግጠኛነትና ኩራት አረፍተ ነገሩን «አሸነፍኩሽ» የሚል ስሜት ስጥተውት ነበር ። «በፍጹም አልተስማማሁም። ሆኖም ደስ የሜል ቁርስ በላሁ ደስ የሚል ጊዜ አሳለፍኩ» አለችው ። «ትንሽ ውለታ ሲውሉልኝ ውለታ አነሰ ብዬ በጥፊ የምመታ ሰው አደለሁም ። ሆኖም ያ ሙሉ መንገዴ አይደለም»
«ሙሉው ምንድ ነው? እስኪ ንገረኝ»
«አሃ! ስለኔ አንች መናገርሽን ፤ መፍረድሽን አቁመሽ እኔ ራሴ እንድናገር ፈቀድሽልኝ ማለት ነው?» ነገሩን እንደቀልድ ቢለውም በውስጡ ሽሙጥ ነበረበት ። «ባለፈው ቀን ያልሽው በመጠኑም ቢሆን እውነትነት አለው ። ለስራዬ ብዙ እጨነቃለሁ» አላት ። «ሌሳ የምታስብለት ምንም ነገር የለህም? ።»
«በእውነት ከሆነ ሌሳው ነገር ለኔ ይህን ያህልም አደለም። ምናልባትም ብዙዎቹ በኑሮ ተስተካክለዋል የምንላቸው ሰዎች ካለስራ ሌላ ሕይወት የላቸው ይሆናል ። ጊዜም ቦታም አይገኝ ?››
👍18🥰1
«ታዲያ ይኸ ጅልነት ነው። በጣም ትልቅ ጅልነት ። ስራህን ለማሳካት ኑሮህን መስዋእት ማድረግ የለብህም ። ካልካቸው ትልልቅ ሰዎች መካከል ደግሞ ኑሮንም እየኖሩ ስራቸውን በሚገባ የሚያካሂዱ ይኖራሉ»
«ካንቿ እንነሳ። ሁለቱንም አጣምረሽ ማድረግ ትችያለሽ ?»
«አሁን አልችልም ። ወደፊት ግን አይቀርም። ቻልኩም፤ቀረም ቢያንስ እንደሚቻል ግን አውቃለሁ»
«ምናልባትም እንዳልሺው ይሆን ይሆናል ። እኔም ዱሮ እንደማስበው አላስብ ይሆናል » ይህን ሲላት አዘነች። ልቧ ለሰለሰ
«ካለፉት ጥቂት ዓመታት ወዲህ ሕይወቴ እጅጉን ተለውጧል ። በፊት ያቀድኩት ነገር ሁሉ ከልቡናዬ ጠፍቷል፡፡ መልሼ ያን ለማሰብ ደግሞ አቅም የለኝም። አልሞክርም። በጭራሽ የሆነ ሆኖ አልተጎዳሁም ። መተኪያ የሚሆን መላ አግኝቻለሁ›› አለ፡፡ ለምሣሌ የኮተር ሂልያርድ ፕሬዚዳንት መሆንን የመሰለ ሲል በሀሳቡ ጨመረ ። ለመናገር ግን እፈረ ። «አሃ ገባኝ። አላገባህም ማለት ነው» አለች፡፡ «እንዲያውም ። ጊዜም የለኝ ፤ ፍላጎትም » አለ ። እንዲያ ነው? አለች በሀሳቧ። እንዲያ ከሆነ ባደጋ ተመካኝቶ የቀረው ጋብቻ እንኳን የቀረ ። «ኑሮን ተቆርጦ የደረቀ ቅጠል አደረግከው ኮ» አለች ። «ለጊዜው ለኔ እንዲያ ንው። አንችስ እንዴት ነው ?»
«እኔም አላገባሁም››
«ይገርምሻል ፤ እንዲያው የኔን የአኗኗር ዘዬ ታረካክሽዋለሽ እንጂ ያንችንም ሕይወት ከኔ በምንም ሁኔታ የተለዬ ሆኖ አላገኘሁትም ። እንደኔ በስራ የተጠመድሽ ነሽ ። እንደእኔ ብቸኛ ነሽ ። እንደ እኔ በግልሽ ትንሽ አለም ውስጥ ተቀብረሽ ነው የምትኖሪው፤ ያው ነሽ ። ታዲያ እንዲህ ሆነሽ ሳለ አጉል ፍርድ ትሰነዝሪብኛለሽ? ደግ ነገር አይመስለኝም» ይህን ሲናገር ድምፁ ለስላሳ ቢሆንም ወቀሳ ያዘለም ነበር ። ስለዚህም ተሰማት ። «ይቅርታ አድርግልኝ ። ምናልባትም ልክ አይደለሁም ይሆናል» እለች።
ይህን ብላ ቀና አለች እየችው ። ማይክል ነው ። የተሰበረው ማይክል ። የተሰበረች እሷ ። የተጣጡ ሁለት ። ያኔ ደስ እሚላት ማልቀስ ብትችል ፣ ብታነባ ፣ እሪ ብትል ነበር አየችው ። ተለያይተዋል ። መንገዳቸው ለየብቻ ሆኗል፡፡ በሕይወት እያለህ አልለይህም ፣ ደህና ሁን. . . አልለይህም… ቃል ኪዳናቸው ትዝ አላት ። ይህ ግን ፤ መለያየታቸውን ፣ መንገዳቸው ለየብቻ መሆኑን ማወቋ ግን ፣ ደህና ሁን እንደማለት ነው ። «ብሄድ ይሻላል መሰለኝ… ወደ ሥራ» አለች ሰዓቷን አየት አድርጋ ። «ወደ ይቻላል ተቃረብኩ ይሆን… ለድርጅታችን ትሠሪያለሽ ለሚለው ጥያቄዬ? »
«አይመስለኝም… አይቻልም» አለች ።
ይህን ሲሰማ ካሁን በኋላ የፈለገውን ቢያደርግ እሺ ሊያሰኛት እንደማይችል ገባው ። እስከዛሬ የለፋው ልፋት ሁሉ ከንቱ እንደነበረ ተገነዘበ ። በጣም ጠንካራ የሆነች ሴት ናት ። ግን ደግሞ ወዷታል ። ሁሉን ነገር ትታ ሰው ስትሆን ፤ ስትሸነፍ ምን ዓይነት ልብ እንዳላት ሲያስብ ተደነቀ ። የልቧን ንጽሕና፤ ገርነትዋን ፤ ውስጡዋን ሲያይ ይህን ያህል ጊዜ ማንም ሰው መስጦት ስቦት የማያውቀውን ያህል እንዳቀረበችው ተገነዘበ ።»
«አንድ ቀን ራት አብረን እንድንበላ ብጠይቅሽ እሺ የምትይ ይመስልሻል ሜሪ ? ማለት እንዳሸነፍሽኝ ተረድቻለሁ ። ለማጽናናት ያህል እሺ አትይኝም?» አለ ። ፊቱ ላይ የነበረውን ነገር አይታ በለሆሳስ ሳቀች ። ከዚያም እጁን በአይዞህ አትዘን ማጽናናት መንገድ ቸብ ቸብ ካደረገችው በኋላ «እኔም ደስ ይለኛል ። ግን አሁን አይሆንም ። በቅርብ ከከተማ መውጣቴ አይቀርም» አለች፡፡ ምን ዓይነት የተገረመ ነገር ነው አሁንም አልቻለም ። ዙሪያ ገባውን መሸነፍ በመሸነፍ ሆነ ማለት ነው አሰበ ።
«ወዴት ነው ለመሄድ ያሰብሽው? »
«ወደ ምሥራቅ ልመለስ አስቤአለሁ ። ለጥቂት ቀን ለግል ጉዳዬ » ይህን የወሰነችው ድንገት ነበር ። ከማይክል ጋር እየተነጋገሩ ሳለ ። ከግማሽ ሰዓት ባፊት ። ቀድሞ ማድረግ እንደሚገባት አልወሰነችም ። አሁን ግን ወስናለች ። ፒተር እንዳላት ለማድረግ አስባለች ። ያለፈውን ቁስል መሸፋፈን ሳይሆን ገልጦ ምን ያህል እንዳመረቀዘ ፤ እንደተመረዘ ማዬት ። ፒተር ልክ ነው ባንድ በኩል ስትል ነበር ። አሁን ግን ልክ እንደነበረ በሚገባ አረጋግጣለች ። ገልጣ ማዳን አለባት ። ገልጣ አይታ ማከም ይገባታል ። እሱ ፒተር እንዳለው ። «በሚቀጥለው ጊዜ ሳንፍራንሲስኮ ስመጣ ስልክ እደውልልሻለሁ ወይም መጥቼ እጠይቅሻለሁ ። ያኔ ከዚህ የተሻለ ዕድል እንደሚገጥመኝ ተስፋ አደርጋለሁ » ምናልባት አለች በሐሳቧ ። ምናልባትም ያኔ የፒተር ግሬግስን ባለቤት ሆኜ ታገኘኝ ይሆናል ። ምናልባትም ያኔ ከበሸታዬ ተፈውሼ አልፈልግህ ይሆናል ።
ጸጥ ብለው መኪናው ወደቆመበት ሄዱ ፤ ጐን ለጐን ። ቤቷ በር ላይ አወረዳት ። ያኔም ሆነ እመንገድ ላይ ብዙ ንግግር አልተለዋወጡም ። ከመኪናው ስትወርድም ብዙ አልተናገረችም ። ቁርስ ስለጋበዛት አመሰገነችው ጨበጠችው ሄደች ። አለቀለት ተሸነፈ ። ይህን እያሰበ ወደ ቤቷ ስትሄድ አያት ። መጠን የሌለው ኀዘን ሲወድቅበት ፤ ልቡን ሲያስጨንቃት ተሰማው ። አንድ ልዩ የሆነ ፤ ካለው ነገር ሁሉ የላቀ ነገር እንዳጣ ፤ እንደጠፋበት ሆኖ ተሰማው ። ምን እንደሆነ ግን ፈጽሞ አላወቀውም ። የሥራ ውል? ተወዳጅ ሴት ወይስ ጥሩ ጓደኛ ? እንጃ ። አንድ ነገር ግን ከእጁ ሾልኮ ጠፍቶበታል ። በዚህ በረጅም ጊዜ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ይህ መጠንህ የማይባል ብቸኝነት ተጫነው ። መኪናውን አስነስቶ ወደ ሆቴሉ ፈረጠጠ ።
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
«ካንቿ እንነሳ። ሁለቱንም አጣምረሽ ማድረግ ትችያለሽ ?»
«አሁን አልችልም ። ወደፊት ግን አይቀርም። ቻልኩም፤ቀረም ቢያንስ እንደሚቻል ግን አውቃለሁ»
«ምናልባትም እንዳልሺው ይሆን ይሆናል ። እኔም ዱሮ እንደማስበው አላስብ ይሆናል » ይህን ሲላት አዘነች። ልቧ ለሰለሰ
«ካለፉት ጥቂት ዓመታት ወዲህ ሕይወቴ እጅጉን ተለውጧል ። በፊት ያቀድኩት ነገር ሁሉ ከልቡናዬ ጠፍቷል፡፡ መልሼ ያን ለማሰብ ደግሞ አቅም የለኝም። አልሞክርም። በጭራሽ የሆነ ሆኖ አልተጎዳሁም ። መተኪያ የሚሆን መላ አግኝቻለሁ›› አለ፡፡ ለምሣሌ የኮተር ሂልያርድ ፕሬዚዳንት መሆንን የመሰለ ሲል በሀሳቡ ጨመረ ። ለመናገር ግን እፈረ ። «አሃ ገባኝ። አላገባህም ማለት ነው» አለች፡፡ «እንዲያውም ። ጊዜም የለኝ ፤ ፍላጎትም » አለ ። እንዲያ ነው? አለች በሀሳቧ። እንዲያ ከሆነ ባደጋ ተመካኝቶ የቀረው ጋብቻ እንኳን የቀረ ። «ኑሮን ተቆርጦ የደረቀ ቅጠል አደረግከው ኮ» አለች ። «ለጊዜው ለኔ እንዲያ ንው። አንችስ እንዴት ነው ?»
«እኔም አላገባሁም››
«ይገርምሻል ፤ እንዲያው የኔን የአኗኗር ዘዬ ታረካክሽዋለሽ እንጂ ያንችንም ሕይወት ከኔ በምንም ሁኔታ የተለዬ ሆኖ አላገኘሁትም ። እንደኔ በስራ የተጠመድሽ ነሽ ። እንደእኔ ብቸኛ ነሽ ። እንደ እኔ በግልሽ ትንሽ አለም ውስጥ ተቀብረሽ ነው የምትኖሪው፤ ያው ነሽ ። ታዲያ እንዲህ ሆነሽ ሳለ አጉል ፍርድ ትሰነዝሪብኛለሽ? ደግ ነገር አይመስለኝም» ይህን ሲናገር ድምፁ ለስላሳ ቢሆንም ወቀሳ ያዘለም ነበር ። ስለዚህም ተሰማት ። «ይቅርታ አድርግልኝ ። ምናልባትም ልክ አይደለሁም ይሆናል» እለች።
ይህን ብላ ቀና አለች እየችው ። ማይክል ነው ። የተሰበረው ማይክል ። የተሰበረች እሷ ። የተጣጡ ሁለት ። ያኔ ደስ እሚላት ማልቀስ ብትችል ፣ ብታነባ ፣ እሪ ብትል ነበር አየችው ። ተለያይተዋል ። መንገዳቸው ለየብቻ ሆኗል፡፡ በሕይወት እያለህ አልለይህም ፣ ደህና ሁን. . . አልለይህም… ቃል ኪዳናቸው ትዝ አላት ። ይህ ግን ፤ መለያየታቸውን ፣ መንገዳቸው ለየብቻ መሆኑን ማወቋ ግን ፣ ደህና ሁን እንደማለት ነው ። «ብሄድ ይሻላል መሰለኝ… ወደ ሥራ» አለች ሰዓቷን አየት አድርጋ ። «ወደ ይቻላል ተቃረብኩ ይሆን… ለድርጅታችን ትሠሪያለሽ ለሚለው ጥያቄዬ? »
«አይመስለኝም… አይቻልም» አለች ።
ይህን ሲሰማ ካሁን በኋላ የፈለገውን ቢያደርግ እሺ ሊያሰኛት እንደማይችል ገባው ። እስከዛሬ የለፋው ልፋት ሁሉ ከንቱ እንደነበረ ተገነዘበ ። በጣም ጠንካራ የሆነች ሴት ናት ። ግን ደግሞ ወዷታል ። ሁሉን ነገር ትታ ሰው ስትሆን ፤ ስትሸነፍ ምን ዓይነት ልብ እንዳላት ሲያስብ ተደነቀ ። የልቧን ንጽሕና፤ ገርነትዋን ፤ ውስጡዋን ሲያይ ይህን ያህል ጊዜ ማንም ሰው መስጦት ስቦት የማያውቀውን ያህል እንዳቀረበችው ተገነዘበ ።»
«አንድ ቀን ራት አብረን እንድንበላ ብጠይቅሽ እሺ የምትይ ይመስልሻል ሜሪ ? ማለት እንዳሸነፍሽኝ ተረድቻለሁ ። ለማጽናናት ያህል እሺ አትይኝም?» አለ ። ፊቱ ላይ የነበረውን ነገር አይታ በለሆሳስ ሳቀች ። ከዚያም እጁን በአይዞህ አትዘን ማጽናናት መንገድ ቸብ ቸብ ካደረገችው በኋላ «እኔም ደስ ይለኛል ። ግን አሁን አይሆንም ። በቅርብ ከከተማ መውጣቴ አይቀርም» አለች፡፡ ምን ዓይነት የተገረመ ነገር ነው አሁንም አልቻለም ። ዙሪያ ገባውን መሸነፍ በመሸነፍ ሆነ ማለት ነው አሰበ ።
«ወዴት ነው ለመሄድ ያሰብሽው? »
«ወደ ምሥራቅ ልመለስ አስቤአለሁ ። ለጥቂት ቀን ለግል ጉዳዬ » ይህን የወሰነችው ድንገት ነበር ። ከማይክል ጋር እየተነጋገሩ ሳለ ። ከግማሽ ሰዓት ባፊት ። ቀድሞ ማድረግ እንደሚገባት አልወሰነችም ። አሁን ግን ወስናለች ። ፒተር እንዳላት ለማድረግ አስባለች ። ያለፈውን ቁስል መሸፋፈን ሳይሆን ገልጦ ምን ያህል እንዳመረቀዘ ፤ እንደተመረዘ ማዬት ። ፒተር ልክ ነው ባንድ በኩል ስትል ነበር ። አሁን ግን ልክ እንደነበረ በሚገባ አረጋግጣለች ። ገልጣ ማዳን አለባት ። ገልጣ አይታ ማከም ይገባታል ። እሱ ፒተር እንዳለው ። «በሚቀጥለው ጊዜ ሳንፍራንሲስኮ ስመጣ ስልክ እደውልልሻለሁ ወይም መጥቼ እጠይቅሻለሁ ። ያኔ ከዚህ የተሻለ ዕድል እንደሚገጥመኝ ተስፋ አደርጋለሁ » ምናልባት አለች በሐሳቧ ። ምናልባትም ያኔ የፒተር ግሬግስን ባለቤት ሆኜ ታገኘኝ ይሆናል ። ምናልባትም ያኔ ከበሸታዬ ተፈውሼ አልፈልግህ ይሆናል ።
ጸጥ ብለው መኪናው ወደቆመበት ሄዱ ፤ ጐን ለጐን ። ቤቷ በር ላይ አወረዳት ። ያኔም ሆነ እመንገድ ላይ ብዙ ንግግር አልተለዋወጡም ። ከመኪናው ስትወርድም ብዙ አልተናገረችም ። ቁርስ ስለጋበዛት አመሰገነችው ጨበጠችው ሄደች ። አለቀለት ተሸነፈ ። ይህን እያሰበ ወደ ቤቷ ስትሄድ አያት ። መጠን የሌለው ኀዘን ሲወድቅበት ፤ ልቡን ሲያስጨንቃት ተሰማው ። አንድ ልዩ የሆነ ፤ ካለው ነገር ሁሉ የላቀ ነገር እንዳጣ ፤ እንደጠፋበት ሆኖ ተሰማው ። ምን እንደሆነ ግን ፈጽሞ አላወቀውም ። የሥራ ውል? ተወዳጅ ሴት ወይስ ጥሩ ጓደኛ ? እንጃ ። አንድ ነገር ግን ከእጁ ሾልኮ ጠፍቶበታል ። በዚህ በረጅም ጊዜ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ይህ መጠንህ የማይባል ብቸኝነት ተጫነው ። መኪናውን አስነስቶ ወደ ሆቴሉ ፈረጠጠ ።
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
👍41❤3🔥2
#ጠላፊዎቹ
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ዘጠኝ
፡
፡
#በኬንፎሌት
፡
፡
#ትርጉም_ወንዳየሁ_ንጉሴ
‹‹እሺ›› አለ ቪንቺኒ ወደ ጀልባዋ ፊቱን አዞረና ‹‹ጆ መጀመሪያ አንተ ና
ቀጥሎ ትንሹ ልጅ በመጨረሻ የኤዲ ሚስት፡፡›› ወደ ውስጥ ሲያዩ ካፒቴኑ ወደ አይሮፕላን መንጃው ክፍል ሲሄድ አየው፡፡ በዚህ ጊዜ ቪንቺኒ ሽጉጡን
መዘዘና ‹‹አንተ ባለህበት ቁም›› ሲል አዘዘው ቤከርን፡፡
ኤዲም ካፒቴን እንደሚልህ አድርግ እባክህ እነዚህ ሰዎች ቀልድ አያውቁም›› አለ ቤከር ባለበት ቆመና እጁን ወደ ላይ አነሳ፡፡
ጆ የተባለው ወሮበላ ‹‹እዚህ ውስጥ ብወድቅ መዋኘት አልችልም›› አለ
ከጀልባው ወደ አይሮፕላኑ መዝለል ፈርቶ፡፡
‹‹መዋኘት አያስፈልግም›› አለ ኤዲ እጁን ዘረጋለት፡፡
ጆም እንደምንም ዘለለና አይሮፕላኑ ውስጥ ገባ፡፡
ከእሱ በፊት ሁለት ሰዎች በደህና መዝለላቸውን አይቶ ትንሹ ልጅ ኮራ ብሎ ዘለለ፤ ነገር ግን ሲዘል ሚዛኑን ሳተና ወደኋላው ሊወድቅ ሲል ኤዲ የልጁን ቀበቶ ይዞ አዳነው ‹‹አመሰግናለሁ›› አለ ልጁ፡፡
አሁን የካሮል አን ተራ ደረሰ ለመዝለል ፈርታ የኤዲን አይን አይን ታያለች በተፈጥሮዋ ፈሪ ሆና ሳይሆን ከእሷ በፊት ትንሹ ልጅ ተንገዳግዶ ባህር ውስጥ ሊገባ ሲል ስላየች ነው የፈራችው፡፡ ኤዲም ፈገግ አለና
‹‹እንደነሱ ዝለይ ማርዬ›› አለ ‹‹አይዞሽ ውሃ ውስጥ አትወድቂም::››
ኤዲ በፍርሃት ልቡ እየደለቀ በጉጉት ጠበቀ ሚስቱ እስክትዘል፡፡ ካሮል
አን መዝለል መቻሏን ተጠራጠረች፡፡ ‹‹ተዘጋጂና ዝለይ!›› አላት እሱም የእሷ
ፍርሃት ተጋብቶበት፡፡
ካሮል አን ጥርሷን ነክሳ እንደ ምንም ዘለለች፤ ነገር ግን ግማሽ አካሏ ባህሩ ውስጥ ሆኖ ገመዱን ለመያዝ ተፍጨረጨረች፤ ‹‹ገመዱን አጥብቀሽ
ያዥ አይዞሽ›› አለ ወደ ባህሩ የምትወድቅ ከሆነ ለመዝለል ተዘጋጅቶ
ኤዲ ተንበረከከና እጇን ለመያዝ እጁን ሰደደ፤ ሆኖም ሚዛኑን ሳተና ወደ
ባህሩ ሲወድቅ እጇን መያዝ አልቻለም፤ የባህሩ ሞገድ ጎትቶ ውሃ ውስጥ
ሲያስቀራት በተስፋ መቁረጥ ጮኸች፡፡
ያለ የሌለ ሀይሏን ተጠቅማ ወደ ኤዲ እየዋኘች ተጠጋች፤ ኤዲ ጥርሷ
ሊንገጫገጭ አየ፧ እንደ ምንም ብሎ እግሯን ያዘ፤ ሆኖም የባህሩ ሞገድ
ሃይለኛ በመሆኑ ከእጁ አፈተለከችና እንደገና ባህሩ ላይ ወደቀች፤ ካሮል አን
እየሰመጠች ነው እሱም እጁን ሰደደና ወገቧን ያዘ፡፡
‹‹አይዞሽ የኔ ማር ይዤሻለሁ›› አለና እንደምንም ተሸክሞ ወደ
አይሮፕላኑ አስገባት፡፡ ካሮል አን ባሏ እቅፍ ውስጥ ገብታ ማንባቷን ቀጠለች፡፡ እምባ ቢተናነቀውም እንደምንም ዋጥ አደረገው፡፡የምትንቀጠቀጠውን
ሚስቱን ለማረጋጋት አጥብቆ ደረቱ ላይ ለጠፋት
‹‹ደህና ነሽ የኔ ማር? እነዚህ ሰዎች አንገላቱሽ?›› ሲል ጠየቃት
‹‹ደህና ነኝ›› አለች ጥርሷ እየተንገጫገጨ፡፡
የካፒቴኑን ዓይን ለማየት ፈርቶ እየሰረቀ ያየዋል፡፡ ቤከር ወደ ካሮል
አን አማተረና
‹‹ያደረግኸው ሁሉ ለምን እንደሆነ አሁን እየገባኝ መጣ›› አለ፡፡
‹‹ይበቃል የምንሰራው ስራ አለን›› አለ ቪንቺኒም፡፡
ኤዲ ካሮል አንን ለቀቃትና ‹‹እሺ ወደምትፈልጉት ሰው እወስዳችኋለሁ››
‹‹እሺ›› አለ የወሮበሎቹ መሪ፡
‹‹ተከተሉኝ›› አላቸውና ወደ ውስጥ ገቡ፡ ሰራተኞቹ ምንም ነገር ለማድረግ እንዳይሞክሩ ኤዲ አስጠነቀቃቸው:
‹‹ሁላችሁም አደብ ግዙ፡፡ እነዚህ ሰዎች አድርጉ የሚሏችሁን ማድረግ
ብቻ ነው ያለባችሁ አለበለዚያ በጥይት ከመግደል ወደ ኋላ የሚሉ ሰዎች አይደሉም፡ ሰው እንዲጎዳ አልፈልግም፡ ካፒቴኑም ይህንኑ ነው የሚላችሁ አለ ኤዲ፡
‹‹ትክክል ነው›› አለ ካፒቴኑ ‹‹ጎበዝ! እነዚህ ሰዎች መሳሪያ የያዙ ናቸው፤ ብትወራጩ በጥይት ነው የሚሏችሁ ››
ኤዲ ወደ ቪንቺኒ ዞረና ‹‹እንሂድ እንግዲህ፤ ካፒቴን ተሳፋሪዎቹን ማረጋጋት ይኖርብሃል›› አለ፡፡
ቪንቺኒ በኤዲ አባባል መስማማቱን በራሱ ንቅናቄ አሳየ፡
‹‹ካሮል አን ከአይሮፕላኑ ሰራተኞች ጋር ሁኚ፧ እሺ›› አላት፡፡
ኤዲ ሚስቱ ከወሮበሎቹ ጥይት መራቋን ወዶታል፡ በተጨማሪም ባሏ
ለምን እነዚህን ሰዎች ሊተባበር እንደወሰነ ለተሳፋሪዎቹ ታስረዳለታለች፡
ኤዲ ቪንቺኒን ‹‹እባክህ ጠመንጃህን ከተሳፋሪዎች ብታርቅልኝ፧ ይፈራሉ››
‹‹ተነፋ!›› አለ ቪንቺኒ ‹‹እንሂድ›› ሲል አዘዘ ጓደኞቹን፡ ኤዲ ትከሻውን
በንዴት ነቀነቀ፡፡ ሁሉም ቦታ ቦታቸው ላይ እንደተቀመጡ ነው፡፡ ሁለቱ አስተናጋጆች ምንም እንዳልተፈጠረ ሁሉ ለማረጋጋት ጥረት እያደረጉ ነው፡፡
ኤዲ አይሮፕላኑ ውስጥ እየተዘዋወረ ሲያይ መብል ክፍሉ ትርምስምስ
ብሏል፡፡ ወለሉ በሸክላ እና በብርጭቆ ስብርባሪ ተሸፍኗል። ምግብ ተበልቶ
ስላለቀና ተሳፋሪዎች እየጠጡ ስለሆነ የተደፋፋ ነገር አይታይም፡:
ተሳፋሪዎቹ የቪንቺኒን ሽጉጥ ሲያዩ በፍርሃት ድምጻቸውን አጠፉ፡፡ ካፒቴን
ቤከር ወደ ፊት መጣና ‹‹ክቡራንና ክቡራት ለተፈጠረው ችግር ይቅርታ
እጠይቃለሁ፡ ከመቀመጫችሁ እንዳትነሱ፡ አሁን ያለው ችግር ከተወሰነ
ደቂቃ በኋላ መፍትሄ ያገኛል›› አለ፡፡
ኦሊስ ፊልድና ፍራንኪ ጎርዲኖ አብረው ቁጭ ብለዋል አሁን ነፍሰ
ገዳይ እንዲያመልጥ ላደርግ ነው አለ ኤዲ ለራሱ፡ ወደ ጎርዲኖም ጣቱን እየጠቆመ ‹‹ያውልህ ሰውዬህ ውሰደው›› አለ፡፡
ኦሊስ ፊልድ ከተቀመጠበት ተነሳና ‹‹ይሄ የኤፍ ቢ አይ መርማሪ ቶሚ ማክ አርድል ነው›› አለ ‹‹ፍራንኪ ጎርዲኖ ትላንት በመርከብ ኒውዮርክ ደርሶ ወህኒ ገብቷል››
‹‹የአምላክ ያለህ!›› ሲል ኤዲ በግርምት ጮኸ፡፡ ይህን ሁሉ እኩይ ተግባር ሲፈጽም የነበረው ለአስመሳይ ሰው ነው?!
‹‹እኛ ከፍራንኪ ጉዳይ የለንም፡፡ ጀርመናዊው ሳይንቲስት የታለ?›› አለ ቬኒቺኒ
ኤዲ ተገርሞ ቪንቺኒ ላይ አፈጠጠ፡፡ ጎርዲኖን አይፈልጉትም፡፡ ታዲያ
ማንን ነው የሚፈልጉት?ተ
የቶም ሉተር ድምፅ ተሰማ ‹‹እዚህ ነው ያለው፤ በእኔ ቁጥጥር ስር ነው›› አለ ሉተር ሃርትማን ላይ ሽጉጡን እየደገነ፡፡ተ
ኤዲ የበለጠ እንቆቅልሽ ሆነበት፡፡ የፓትሪያርካ ማፊያ ቡድን ለምንድን ነው ካርል ሃርትማንን ማገት የፈለገው?› ‹‹ሳይንቲስቱን ለምንድን ነው የምትፈልጉት?› ሲል ጠየቀ፡፡
ቀበል አድርጎ ‹‹ተራ ሳይንቲስት እንዳይመስልህ የኒኩሊየር ፊዚስት
ነው›› አለ ሉተር፡
‹‹እናንተ ናዚ ናችሁ?›› ሲል ጠየቀ ኤዲ፡፡
‹‹አይደለንም፧ እኛ ዲሞክራቶች ነን፡፡ እነሱ ሳይንቲስቱን አግተን
እንድንሰጣቸው ስራ አዘውን ነው፡ ረብጣ ገንዘብ ይከፍሉናል›› አለና ቪንቺኒ
ተንከተከተ፡
ሉተርም ‹‹እኔ ዲሞክራት አይደለሁም፡፡ የጀርመን አሜሪካን ትብብር
ማህበር አባል ነኝ፡፡ ይህ ማህበር በናዚ መንግስት የገንዘብ ድጋፍ
የሚንቀሳቀስ ድርጅት ነው፡፡ ሂትለር ራሱ ነው ከአገር አምልጦ የወጣውን
ሳይንቲስት አፍኜ ወደ ጀርመን እንዳመጣው ያዘዘኝ›› አለ፡፡ ሉተር ይህን
ሲናገር በኩራት ነው፡፡ ‹‹እነዚህ ሰዎች ከፍዬ የማሰራቸው እኔ ነኝ፡፡ ስለዚህ ዶክተር ፕሮፌሰር ሃርትማንን ወደ ጀርመን መልሼ እወስደዋለሁ፡
ሳይንቲስቱ እዚያ በጣም ይፈለጋል›› አለ፡
ኤዲ ከሃርትማን ጋር ዓይን ላይን ግጥም አለ፡፡ ሰውዬው ፍርሃት
ጨምድዷቸዋል፡ ኤዲ ወዲያው ፀፀት ገባው፡፡ ሳይንቲስቱ ወደ ጀርመን
ሊመለሱ ነው፡፡ ይሄ ደግሞ የኤዲ ጥፋት ነው፡፡
‹‹ምን ላድርግ ባለቤቴን ስላገቱብኝ ነው የተባበርኳቸው›› አለ፡፡
የሃርትማን አስተያየት ተለወጠ ‹‹ይገባኛል›› አሉ ሳይንቲስቱ ‹‹እንደዚህ
አይነት ክህደቶችን ጀርመን ውስጥ ለምደናቸዋል፡ አንዱን ለማዳን ስትል
ሌላውን አሳልፈህ ትሰጣለህ፡ ምንም ምርጫ አልነበረህም፡፡ በዚህ ራስህን አትውቀስ›› አሉት፡፡
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ዘጠኝ
፡
፡
#በኬንፎሌት
፡
፡
#ትርጉም_ወንዳየሁ_ንጉሴ
‹‹እሺ›› አለ ቪንቺኒ ወደ ጀልባዋ ፊቱን አዞረና ‹‹ጆ መጀመሪያ አንተ ና
ቀጥሎ ትንሹ ልጅ በመጨረሻ የኤዲ ሚስት፡፡›› ወደ ውስጥ ሲያዩ ካፒቴኑ ወደ አይሮፕላን መንጃው ክፍል ሲሄድ አየው፡፡ በዚህ ጊዜ ቪንቺኒ ሽጉጡን
መዘዘና ‹‹አንተ ባለህበት ቁም›› ሲል አዘዘው ቤከርን፡፡
ኤዲም ካፒቴን እንደሚልህ አድርግ እባክህ እነዚህ ሰዎች ቀልድ አያውቁም›› አለ ቤከር ባለበት ቆመና እጁን ወደ ላይ አነሳ፡፡
ጆ የተባለው ወሮበላ ‹‹እዚህ ውስጥ ብወድቅ መዋኘት አልችልም›› አለ
ከጀልባው ወደ አይሮፕላኑ መዝለል ፈርቶ፡፡
‹‹መዋኘት አያስፈልግም›› አለ ኤዲ እጁን ዘረጋለት፡፡
ጆም እንደምንም ዘለለና አይሮፕላኑ ውስጥ ገባ፡፡
ከእሱ በፊት ሁለት ሰዎች በደህና መዝለላቸውን አይቶ ትንሹ ልጅ ኮራ ብሎ ዘለለ፤ ነገር ግን ሲዘል ሚዛኑን ሳተና ወደኋላው ሊወድቅ ሲል ኤዲ የልጁን ቀበቶ ይዞ አዳነው ‹‹አመሰግናለሁ›› አለ ልጁ፡፡
አሁን የካሮል አን ተራ ደረሰ ለመዝለል ፈርታ የኤዲን አይን አይን ታያለች በተፈጥሮዋ ፈሪ ሆና ሳይሆን ከእሷ በፊት ትንሹ ልጅ ተንገዳግዶ ባህር ውስጥ ሊገባ ሲል ስላየች ነው የፈራችው፡፡ ኤዲም ፈገግ አለና
‹‹እንደነሱ ዝለይ ማርዬ›› አለ ‹‹አይዞሽ ውሃ ውስጥ አትወድቂም::››
ኤዲ በፍርሃት ልቡ እየደለቀ በጉጉት ጠበቀ ሚስቱ እስክትዘል፡፡ ካሮል
አን መዝለል መቻሏን ተጠራጠረች፡፡ ‹‹ተዘጋጂና ዝለይ!›› አላት እሱም የእሷ
ፍርሃት ተጋብቶበት፡፡
ካሮል አን ጥርሷን ነክሳ እንደ ምንም ዘለለች፤ ነገር ግን ግማሽ አካሏ ባህሩ ውስጥ ሆኖ ገመዱን ለመያዝ ተፍጨረጨረች፤ ‹‹ገመዱን አጥብቀሽ
ያዥ አይዞሽ›› አለ ወደ ባህሩ የምትወድቅ ከሆነ ለመዝለል ተዘጋጅቶ
ኤዲ ተንበረከከና እጇን ለመያዝ እጁን ሰደደ፤ ሆኖም ሚዛኑን ሳተና ወደ
ባህሩ ሲወድቅ እጇን መያዝ አልቻለም፤ የባህሩ ሞገድ ጎትቶ ውሃ ውስጥ
ሲያስቀራት በተስፋ መቁረጥ ጮኸች፡፡
ያለ የሌለ ሀይሏን ተጠቅማ ወደ ኤዲ እየዋኘች ተጠጋች፤ ኤዲ ጥርሷ
ሊንገጫገጭ አየ፧ እንደ ምንም ብሎ እግሯን ያዘ፤ ሆኖም የባህሩ ሞገድ
ሃይለኛ በመሆኑ ከእጁ አፈተለከችና እንደገና ባህሩ ላይ ወደቀች፤ ካሮል አን
እየሰመጠች ነው እሱም እጁን ሰደደና ወገቧን ያዘ፡፡
‹‹አይዞሽ የኔ ማር ይዤሻለሁ›› አለና እንደምንም ተሸክሞ ወደ
አይሮፕላኑ አስገባት፡፡ ካሮል አን ባሏ እቅፍ ውስጥ ገብታ ማንባቷን ቀጠለች፡፡ እምባ ቢተናነቀውም እንደምንም ዋጥ አደረገው፡፡የምትንቀጠቀጠውን
ሚስቱን ለማረጋጋት አጥብቆ ደረቱ ላይ ለጠፋት
‹‹ደህና ነሽ የኔ ማር? እነዚህ ሰዎች አንገላቱሽ?›› ሲል ጠየቃት
‹‹ደህና ነኝ›› አለች ጥርሷ እየተንገጫገጨ፡፡
የካፒቴኑን ዓይን ለማየት ፈርቶ እየሰረቀ ያየዋል፡፡ ቤከር ወደ ካሮል
አን አማተረና
‹‹ያደረግኸው ሁሉ ለምን እንደሆነ አሁን እየገባኝ መጣ›› አለ፡፡
‹‹ይበቃል የምንሰራው ስራ አለን›› አለ ቪንቺኒም፡፡
ኤዲ ካሮል አንን ለቀቃትና ‹‹እሺ ወደምትፈልጉት ሰው እወስዳችኋለሁ››
‹‹እሺ›› አለ የወሮበሎቹ መሪ፡
‹‹ተከተሉኝ›› አላቸውና ወደ ውስጥ ገቡ፡ ሰራተኞቹ ምንም ነገር ለማድረግ እንዳይሞክሩ ኤዲ አስጠነቀቃቸው:
‹‹ሁላችሁም አደብ ግዙ፡፡ እነዚህ ሰዎች አድርጉ የሚሏችሁን ማድረግ
ብቻ ነው ያለባችሁ አለበለዚያ በጥይት ከመግደል ወደ ኋላ የሚሉ ሰዎች አይደሉም፡ ሰው እንዲጎዳ አልፈልግም፡ ካፒቴኑም ይህንኑ ነው የሚላችሁ አለ ኤዲ፡
‹‹ትክክል ነው›› አለ ካፒቴኑ ‹‹ጎበዝ! እነዚህ ሰዎች መሳሪያ የያዙ ናቸው፤ ብትወራጩ በጥይት ነው የሚሏችሁ ››
ኤዲ ወደ ቪንቺኒ ዞረና ‹‹እንሂድ እንግዲህ፤ ካፒቴን ተሳፋሪዎቹን ማረጋጋት ይኖርብሃል›› አለ፡፡
ቪንቺኒ በኤዲ አባባል መስማማቱን በራሱ ንቅናቄ አሳየ፡
‹‹ካሮል አን ከአይሮፕላኑ ሰራተኞች ጋር ሁኚ፧ እሺ›› አላት፡፡
ኤዲ ሚስቱ ከወሮበሎቹ ጥይት መራቋን ወዶታል፡ በተጨማሪም ባሏ
ለምን እነዚህን ሰዎች ሊተባበር እንደወሰነ ለተሳፋሪዎቹ ታስረዳለታለች፡
ኤዲ ቪንቺኒን ‹‹እባክህ ጠመንጃህን ከተሳፋሪዎች ብታርቅልኝ፧ ይፈራሉ››
‹‹ተነፋ!›› አለ ቪንቺኒ ‹‹እንሂድ›› ሲል አዘዘ ጓደኞቹን፡ ኤዲ ትከሻውን
በንዴት ነቀነቀ፡፡ ሁሉም ቦታ ቦታቸው ላይ እንደተቀመጡ ነው፡፡ ሁለቱ አስተናጋጆች ምንም እንዳልተፈጠረ ሁሉ ለማረጋጋት ጥረት እያደረጉ ነው፡፡
ኤዲ አይሮፕላኑ ውስጥ እየተዘዋወረ ሲያይ መብል ክፍሉ ትርምስምስ
ብሏል፡፡ ወለሉ በሸክላ እና በብርጭቆ ስብርባሪ ተሸፍኗል። ምግብ ተበልቶ
ስላለቀና ተሳፋሪዎች እየጠጡ ስለሆነ የተደፋፋ ነገር አይታይም፡:
ተሳፋሪዎቹ የቪንቺኒን ሽጉጥ ሲያዩ በፍርሃት ድምጻቸውን አጠፉ፡፡ ካፒቴን
ቤከር ወደ ፊት መጣና ‹‹ክቡራንና ክቡራት ለተፈጠረው ችግር ይቅርታ
እጠይቃለሁ፡ ከመቀመጫችሁ እንዳትነሱ፡ አሁን ያለው ችግር ከተወሰነ
ደቂቃ በኋላ መፍትሄ ያገኛል›› አለ፡፡
ኦሊስ ፊልድና ፍራንኪ ጎርዲኖ አብረው ቁጭ ብለዋል አሁን ነፍሰ
ገዳይ እንዲያመልጥ ላደርግ ነው አለ ኤዲ ለራሱ፡ ወደ ጎርዲኖም ጣቱን እየጠቆመ ‹‹ያውልህ ሰውዬህ ውሰደው›› አለ፡፡
ኦሊስ ፊልድ ከተቀመጠበት ተነሳና ‹‹ይሄ የኤፍ ቢ አይ መርማሪ ቶሚ ማክ አርድል ነው›› አለ ‹‹ፍራንኪ ጎርዲኖ ትላንት በመርከብ ኒውዮርክ ደርሶ ወህኒ ገብቷል››
‹‹የአምላክ ያለህ!›› ሲል ኤዲ በግርምት ጮኸ፡፡ ይህን ሁሉ እኩይ ተግባር ሲፈጽም የነበረው ለአስመሳይ ሰው ነው?!
‹‹እኛ ከፍራንኪ ጉዳይ የለንም፡፡ ጀርመናዊው ሳይንቲስት የታለ?›› አለ ቬኒቺኒ
ኤዲ ተገርሞ ቪንቺኒ ላይ አፈጠጠ፡፡ ጎርዲኖን አይፈልጉትም፡፡ ታዲያ
ማንን ነው የሚፈልጉት?ተ
የቶም ሉተር ድምፅ ተሰማ ‹‹እዚህ ነው ያለው፤ በእኔ ቁጥጥር ስር ነው›› አለ ሉተር ሃርትማን ላይ ሽጉጡን እየደገነ፡፡ተ
ኤዲ የበለጠ እንቆቅልሽ ሆነበት፡፡ የፓትሪያርካ ማፊያ ቡድን ለምንድን ነው ካርል ሃርትማንን ማገት የፈለገው?› ‹‹ሳይንቲስቱን ለምንድን ነው የምትፈልጉት?› ሲል ጠየቀ፡፡
ቀበል አድርጎ ‹‹ተራ ሳይንቲስት እንዳይመስልህ የኒኩሊየር ፊዚስት
ነው›› አለ ሉተር፡
‹‹እናንተ ናዚ ናችሁ?›› ሲል ጠየቀ ኤዲ፡፡
‹‹አይደለንም፧ እኛ ዲሞክራቶች ነን፡፡ እነሱ ሳይንቲስቱን አግተን
እንድንሰጣቸው ስራ አዘውን ነው፡ ረብጣ ገንዘብ ይከፍሉናል›› አለና ቪንቺኒ
ተንከተከተ፡
ሉተርም ‹‹እኔ ዲሞክራት አይደለሁም፡፡ የጀርመን አሜሪካን ትብብር
ማህበር አባል ነኝ፡፡ ይህ ማህበር በናዚ መንግስት የገንዘብ ድጋፍ
የሚንቀሳቀስ ድርጅት ነው፡፡ ሂትለር ራሱ ነው ከአገር አምልጦ የወጣውን
ሳይንቲስት አፍኜ ወደ ጀርመን እንዳመጣው ያዘዘኝ›› አለ፡፡ ሉተር ይህን
ሲናገር በኩራት ነው፡፡ ‹‹እነዚህ ሰዎች ከፍዬ የማሰራቸው እኔ ነኝ፡፡ ስለዚህ ዶክተር ፕሮፌሰር ሃርትማንን ወደ ጀርመን መልሼ እወስደዋለሁ፡
ሳይንቲስቱ እዚያ በጣም ይፈለጋል›› አለ፡
ኤዲ ከሃርትማን ጋር ዓይን ላይን ግጥም አለ፡፡ ሰውዬው ፍርሃት
ጨምድዷቸዋል፡ ኤዲ ወዲያው ፀፀት ገባው፡፡ ሳይንቲስቱ ወደ ጀርመን
ሊመለሱ ነው፡፡ ይሄ ደግሞ የኤዲ ጥፋት ነው፡፡
‹‹ምን ላድርግ ባለቤቴን ስላገቱብኝ ነው የተባበርኳቸው›› አለ፡፡
የሃርትማን አስተያየት ተለወጠ ‹‹ይገባኛል›› አሉ ሳይንቲስቱ ‹‹እንደዚህ
አይነት ክህደቶችን ጀርመን ውስጥ ለምደናቸዋል፡ አንዱን ለማዳን ስትል
ሌላውን አሳልፈህ ትሰጣለህ፡ ምንም ምርጫ አልነበረህም፡፡ በዚህ ራስህን አትውቀስ›› አሉት፡፡
👍12