መጋረጃዋ ነካ ነካ ሲደረግ ከሀሳቧ ባነነች፡
መጋረጃውን ስትከፍተው ሄሪ ፊቷ ድቅን ብሏል፡፡
‹‹ምነው ሄሪ?›› አለች ማርጋሬት ድምጿን ዝቅ አድርጋ ለምን እንደመጣ እያወቀች፡፡
‹‹ልስምሽ ነው›› ሲል አንሾካሾከ፡፡
መልሱ ቢያስደስታትም ፈራች ‹‹አንተ ሰው ያየናል ጅል አትሁን››
‹‹በናትሽ?››
‹‹ሂድ ከዚህ›› አለች ውሽቷን፡፡
‹‹ማንም አያየንም››
ጥያቄው ከመስመር የወጣ ቢሆንም ፈተና ውስጥ ጥሏታል፡፡ ከጥቂት
ደቂቃ በፊት ሲስማት የተፈጠረባትን ሙቀት አስታወሰች፡፡ እየፈራች
መጋረጃውን ትንሽ ከፈት አደረገችው፡፡ እሱም ራሱን አስገባና በልመና
አያት፡፡ ልመናውን አልቻለችውም:: አሳዘናት፡፡ ከዚያም አፏን ሲስማት
ጥርሱን የፋቀበት የጥርስ ሳሙና ሽታ አወዳት፡ ሳም እንዲያደርጋት
ብትፈቅድለትም እሱ ግን ከዚያ በላይ ነው የፈለገው፡፡ የታችኛውን ከንፈሯን
በከንፈሩ ሲቆነጥረው ደስታዋ ወሰን አጣ፡፡ ከዚያም በደመነፍስ አፏን ትንሽ ከፈት ስታደርግለት ምላሱን አፏ ውስጥ ከቶ ይልሳት ጀመር፡ የቀድሞው
ወዳጇ አያን እንዲህ አድርጎላት አያውቅም፡ የሄሪ አድራጎት እንግዳ ቢሆንባትም አስደስቷታል፡፡ እሷም ከድግሱ ለመቀራመት ምላሷን ከምላሱ ጋር አስተሳሰረችው፡፡ ከዚያም ሁለቱም ማለክለክ ጀመሩ። በዚህ ጊዜ ላይኛው
አልጋ ላይ የተኛው ፔርሲ ሲገላበጥ የት እንዳለች ታወሳትና ደነገጠች:
እንዴ ምን ማድረጌ ነው? አለች ብዙም የማታውቀውን ሰው ስትስመው አባቷ ቢያይዋት ድራሿን ነው የሚያጠፉት፡፡ ከዚያም መሳሳሙን አቆመች::
ሄሪ መሳሳሙ በፈጠረለት ደስታ እያለከለከ ትንሽ ራቅ አለ፤ ሆኖም እንደገና
መሳም ፈለገና ጠጋ ሲላት ገፋ አደረገችው::
‹‹እኔም እዚህ ልተኛ›› አላት፡
‹‹አብደሃል!›› አለችው
‹‹በናትሽ››
‹‹ይሄ እንኳን አይቻልም፡፡ አይሆንም!›› አለችው::
ሄሪ ከፋው፡፡
አሳዘናትና ‹‹አንተ ጥሩ ልጅ ነህ ሂድ ወደ መኝታህ›› አለችው፡
ይህን ያለችው ከልቧ እንደሆነ ገባው፡፡ ነገር ግን መልስ ከመስጠቱ
በፊት መጋረጃውን ዘጋችበት፡፡
ከዚያም ጆሮዋን ጣል ስታደርግ መሄዱን በኮቴው አወቀች፡ መብራቱን
አጠፋችና ተኛች፡፡ ወይ አምላኬ አለች ያደረገችው ትዝ ብሏት፡፡ ከዚያ በላይ ማድረግ ፈልጋ ነበር ቦታው አይመችም እንጂ።
እንዲህ አይነት የወሲብ ስሜት መጀመሪያ ያቋደሳት ኢያን ነበር በመጀመሪያ ኢያን ስለ ሴት ብዙም ስለማያውቅ የምትፈልገውን ደስታ አይሰጣትም ነበር፡፡ እየተለማመደ ሲመጣ ግን ጥሩ አፍቃሪ ሆኗት ነበር።
ኢያን በሀሳቧ ድቅን ባለ ቁጥር አልቅሽ አልቅሽ ይላታል፡ በአጭር
የፍቅራቸው ዘመን እንደፈለገች ከእሱ ጋር ወሲብ ባለመፈጸሟ አሁን ቅሬታ ፈጥሮባታል፡፡ ምንም እንኳን ገላዋ ቢፈልግም በመጀመሪያ ፈቃደኛ
አልሆነችለትም፡፡ ከብዙ ልመና በኋላ ነው የሰጠችው:፡ አንዴ ካቀመሰችው በኋላ ደግሞ ልድገምሽ ሲላት የተለያዩ መሰናክሎች ትፈጥርበት ነበር። በር መቆለፉን ያወቀ ሰው ‹ምን እያደረገች ነው?› ብሎ እንዳይጠረጥራት ‹መኝታ ክፍልሽ ውስጥ እናድርግ› ሲላት እሺ አትለውም ነበር፡፡ ከቤታቸው ጀርባ ያለው ጫካ ውስጥ ብዙ መደበቂያ ቦታ እንዳለ ብታውቅም እውጭ ወሲብ
መፈጸም ያስፈራታል፡ ጓደኞቼ አፓርትመንት ልውሰድሽ ሲላት ሰው
ሊያውቀኝ ይችላል በማለት እሺ አትለውም ነበር፡ ከዚህ ሁሉ ደግሞ የሚያስፈራት አባቷ የምታደርገውን ነገር ቢያውቁ ነው፡፡
ስለዚህ ከእሱ ጋር የምትፈፅመው ወሲብ በስጋትና በችኮላ የታጀበ
ነበር፡፡ ስፔን ለጦርነት ከመሄዱ በፊት ያደረጉት ከሶስት ጊዜ አይበልጥም።
በእርግጥ ከጦርነቱ ሲመለስ ለዚህ ነገር ብዙ ጊዜ ይኖራል ብላ ታስብ
ስለነበር አላስጨነቃትም፡፡ ከዚያም ሞቱን ስትሰማ ከዚህ በኋላ የእሱን ገላ እንደማትነካው ስታውቅ ልቧ በሀዘን ደማ፡፡ ወደፊት በትዳር ተሳስረን እንኖራለን ብላ ስታስብ ድንገት በመቀጨቱ ሰማይ የተደፋባት መሰላት፡፡
ሄሪ ማርክስን ሰውነቷ ከጅሎታል። ሰውነቷ እሱን እሱን ይላታል፡፡
ኢያን ከሞተ ወዲህ የወንድ ጠረን ያሸተተችው የሄሪን ነው፡፡ ነገር ግን
እሱንም እንዲሁ ሂድ ብላ አባረረችው፡፡ ለምን? ስለፈራች ነው፡፡ አይሮፕላን
ውስጥ ስላሉ ወይም አልጋው ጠባብ ስለሆነ ወይም ሰው ሊሰማ ስለሚችል ወይም አባቷ እዚያው ስላሉ፡ ሰው ሊይዘን ይችላል ብላ በመፍራቷ ነው፡
ይሮፕላኑ ቢወድቅስ?› ስትል አሰበች፡፡ አሁን በአውሮፓና አሜሪካ
መካከል ነው ያሉት፡ ከአውሮፓም ሆነ ከአሜሪካ በየትኛውም አቅጣጫ ብዙ
መቶ ኪሎ ሜትር ርቀዋል፡ አንድ ነገር ቢፈጠር በደቂቃ ውስጥ አመድ
ሊሆኑ እንደሚችሉ አውቃለች ከመሞቷ በፊት በአዕምሮዋ ሊመጣ
የሚችለው ነገር ለሄሪ በሰጠሁት ኖሮ የሚለው ሃሳብ ነው፡፡
አይሮፕላኑም ላይወድቅ ይችላል፡ ሆነም ቀረም የመጨረሻ ዕድል ያላት
አሁን ነው፡፡ አሜሪካ ከገቡ በኋላ ምን ሊከተል እንደሚችል አይታወቅም፡፡
እሷ ጦር ሰራዊቱን ለመቀላቀል ታስባለችı ሄሪ ደግሞ የካናዳ አየር ኃይል
መቀጠር ነው ፍላጎቱ፡፡ እንደ ኢያን ጦር ሜዳ ይሞት ይሆናል፡ ታዲያ የሷ የመኳንንት ዘርነት ምን ቦታ አለው፡፡ ህይወት እንደሁ አጭር ናት፡፡ስለዚህ ለሄሪ እድል ልትሰጠው ፈለገች:
ነገር ግን እንደገና መጥቶ ይጠይቃት ይሆን? ከዚህ በኋላ የሚጠይቃት
አይመስላትም፡፡ አይሆንም ስትል ፈርጠም ብላ ነግረዋለች፡፡ ሄሪ ደግሞ
በጣም ፈልጎ ነበር፡፡ ምናልባት ዛሬ ማታ ተመልሶ ላይመጣ ይችል ይሆናል
‹ምን ዓይነት ሞኝ ነኝ! አለች በሆዷ፡ በኋላ ይመጣ ይሆናል፡፡ ከመጣ ግን እሺ ነው የምለው አለች በሃሳቧ
ወደ መጸዳጃ ቤት መሄድ ፈለገች፡፡ ምናልባትም ወደዚያ ሲሄድ ታገኘው
ይሆናል እንደ እድል ሆኖ፡፡ ምናልባትም አስተናጋጁ የሚጠጣ እንዲያመጣለት ለማዘዝ ይነሳ ይሆናል፡ መጋረጃዋን ከፍታ ቁጭ አለች።የሄሪ መኝታ በመጋረጃ ተዘግቷል፡ ነጠላ ጫማዋን አደረገችና ተነሳች፡፡
አብዛኛው ሰው ስለተኛ መተላለፊያው ሰው አይታይበትም፡፡
አስተናጋጆቹም ሳያንቀላፉ አይቀርም፡፡ ካርታ የሚጫወቱት ሰዎች ግን
አሁንም ከካርታቸው ጋር ተጣብቀዋል፡፡ ጠረጴዛቸው ላይ የተቀመጠውን
ጠርሙስ ዊስኪ እየቀዱ ይጨልጣሉ የተወሰኑ ሰዎች መጋረጃውን ከፈት
አድርገው እያነበቡ ሲሆን ብዙዎቹ ግን መጋረጃቸውን ዘግተው ተኝተዋል፡
የሴቶች መጸዳጃ ቤት ባዶ ነው፡ መስታወቱ ፊት ለፊት ቁጭ ብላ ፊቷን አየች: ወንዶች ለምን እንደሚፈልጓት ገርሟታል፡፡ ፀጉሯ ብቻ ነው ወንዶችን የሚስበው፡፡
ሄሪ ገላዋን የማየት ዕድል ቢያገኝ ምን ይል ይሆን? የጡቷ ትልቅነት ምናልባት እናትነትን ወይም ያጋተ ጡትን ያስታውሰው ይሆናል፡ የሻምፓኝ ብርጭቆ የምታህል ትንሽ አጎጠጎጤ ጡት እንደሚወዱ ሰምታለች
የኔ ጡት ደግሞ በዚህ የሻምፓኝ ብርጭቆ ውስጥ ሊገባ አይችልም, አለች በመከፋት፡፡
በፋሽን መጽሔቶች ላይ የሚወጡትን አጥንታቸው የገጠጠ ሴቶችን ብትመስል ትወድ ነበር፡፡ ዳንስ በምትሄድበት ጊዜ ትላልቅ ጡቶቿ እየተወዛወዙ እንዳያስቸግራት ጡት ማያዣ ትለብሳለች፡፡ ኢያን ግን ትላልቅ ጡቶቿን ይወድላት ነበር፡፡ ‹‹ሞዴሊስቶቹ አሻንጉሊት ነው የሚመስሉኝ፡
አንቺ እውነተኛ ሰው ነሽ›› አላት አንድ ቀን አንገቷን እየሳመና እጁን በሹራቧ ስር ሰዶ ጡቶቿን እየዳበሰ፡፡ ከዚያ ወዲህ ጡቶቿን ትወዳቸዋለች:
አይሮፕላኑ እንደገና ሲናወጥ እንዳትወድቅ የጠረጴዛውን ጫፍ ያዝ
አደረገችና ከመሞቴ በፊት ጡቶቼን ማስደባበስ አለብኝ አለች በሆዷ፡
መጋረጃውን ስትከፍተው ሄሪ ፊቷ ድቅን ብሏል፡፡
‹‹ምነው ሄሪ?›› አለች ማርጋሬት ድምጿን ዝቅ አድርጋ ለምን እንደመጣ እያወቀች፡፡
‹‹ልስምሽ ነው›› ሲል አንሾካሾከ፡፡
መልሱ ቢያስደስታትም ፈራች ‹‹አንተ ሰው ያየናል ጅል አትሁን››
‹‹በናትሽ?››
‹‹ሂድ ከዚህ›› አለች ውሽቷን፡፡
‹‹ማንም አያየንም››
ጥያቄው ከመስመር የወጣ ቢሆንም ፈተና ውስጥ ጥሏታል፡፡ ከጥቂት
ደቂቃ በፊት ሲስማት የተፈጠረባትን ሙቀት አስታወሰች፡፡ እየፈራች
መጋረጃውን ትንሽ ከፈት አደረገችው፡፡ እሱም ራሱን አስገባና በልመና
አያት፡፡ ልመናውን አልቻለችውም:: አሳዘናት፡፡ ከዚያም አፏን ሲስማት
ጥርሱን የፋቀበት የጥርስ ሳሙና ሽታ አወዳት፡ ሳም እንዲያደርጋት
ብትፈቅድለትም እሱ ግን ከዚያ በላይ ነው የፈለገው፡፡ የታችኛውን ከንፈሯን
በከንፈሩ ሲቆነጥረው ደስታዋ ወሰን አጣ፡፡ ከዚያም በደመነፍስ አፏን ትንሽ ከፈት ስታደርግለት ምላሱን አፏ ውስጥ ከቶ ይልሳት ጀመር፡ የቀድሞው
ወዳጇ አያን እንዲህ አድርጎላት አያውቅም፡ የሄሪ አድራጎት እንግዳ ቢሆንባትም አስደስቷታል፡፡ እሷም ከድግሱ ለመቀራመት ምላሷን ከምላሱ ጋር አስተሳሰረችው፡፡ ከዚያም ሁለቱም ማለክለክ ጀመሩ። በዚህ ጊዜ ላይኛው
አልጋ ላይ የተኛው ፔርሲ ሲገላበጥ የት እንዳለች ታወሳትና ደነገጠች:
እንዴ ምን ማድረጌ ነው? አለች ብዙም የማታውቀውን ሰው ስትስመው አባቷ ቢያይዋት ድራሿን ነው የሚያጠፉት፡፡ ከዚያም መሳሳሙን አቆመች::
ሄሪ መሳሳሙ በፈጠረለት ደስታ እያለከለከ ትንሽ ራቅ አለ፤ ሆኖም እንደገና
መሳም ፈለገና ጠጋ ሲላት ገፋ አደረገችው::
‹‹እኔም እዚህ ልተኛ›› አላት፡
‹‹አብደሃል!›› አለችው
‹‹በናትሽ››
‹‹ይሄ እንኳን አይቻልም፡፡ አይሆንም!›› አለችው::
ሄሪ ከፋው፡፡
አሳዘናትና ‹‹አንተ ጥሩ ልጅ ነህ ሂድ ወደ መኝታህ›› አለችው፡
ይህን ያለችው ከልቧ እንደሆነ ገባው፡፡ ነገር ግን መልስ ከመስጠቱ
በፊት መጋረጃውን ዘጋችበት፡፡
ከዚያም ጆሮዋን ጣል ስታደርግ መሄዱን በኮቴው አወቀች፡ መብራቱን
አጠፋችና ተኛች፡፡ ወይ አምላኬ አለች ያደረገችው ትዝ ብሏት፡፡ ከዚያ በላይ ማድረግ ፈልጋ ነበር ቦታው አይመችም እንጂ።
እንዲህ አይነት የወሲብ ስሜት መጀመሪያ ያቋደሳት ኢያን ነበር በመጀመሪያ ኢያን ስለ ሴት ብዙም ስለማያውቅ የምትፈልገውን ደስታ አይሰጣትም ነበር፡፡ እየተለማመደ ሲመጣ ግን ጥሩ አፍቃሪ ሆኗት ነበር።
ኢያን በሀሳቧ ድቅን ባለ ቁጥር አልቅሽ አልቅሽ ይላታል፡ በአጭር
የፍቅራቸው ዘመን እንደፈለገች ከእሱ ጋር ወሲብ ባለመፈጸሟ አሁን ቅሬታ ፈጥሮባታል፡፡ ምንም እንኳን ገላዋ ቢፈልግም በመጀመሪያ ፈቃደኛ
አልሆነችለትም፡፡ ከብዙ ልመና በኋላ ነው የሰጠችው:፡ አንዴ ካቀመሰችው በኋላ ደግሞ ልድገምሽ ሲላት የተለያዩ መሰናክሎች ትፈጥርበት ነበር። በር መቆለፉን ያወቀ ሰው ‹ምን እያደረገች ነው?› ብሎ እንዳይጠረጥራት ‹መኝታ ክፍልሽ ውስጥ እናድርግ› ሲላት እሺ አትለውም ነበር፡፡ ከቤታቸው ጀርባ ያለው ጫካ ውስጥ ብዙ መደበቂያ ቦታ እንዳለ ብታውቅም እውጭ ወሲብ
መፈጸም ያስፈራታል፡ ጓደኞቼ አፓርትመንት ልውሰድሽ ሲላት ሰው
ሊያውቀኝ ይችላል በማለት እሺ አትለውም ነበር፡ ከዚህ ሁሉ ደግሞ የሚያስፈራት አባቷ የምታደርገውን ነገር ቢያውቁ ነው፡፡
ስለዚህ ከእሱ ጋር የምትፈፅመው ወሲብ በስጋትና በችኮላ የታጀበ
ነበር፡፡ ስፔን ለጦርነት ከመሄዱ በፊት ያደረጉት ከሶስት ጊዜ አይበልጥም።
በእርግጥ ከጦርነቱ ሲመለስ ለዚህ ነገር ብዙ ጊዜ ይኖራል ብላ ታስብ
ስለነበር አላስጨነቃትም፡፡ ከዚያም ሞቱን ስትሰማ ከዚህ በኋላ የእሱን ገላ እንደማትነካው ስታውቅ ልቧ በሀዘን ደማ፡፡ ወደፊት በትዳር ተሳስረን እንኖራለን ብላ ስታስብ ድንገት በመቀጨቱ ሰማይ የተደፋባት መሰላት፡፡
ሄሪ ማርክስን ሰውነቷ ከጅሎታል። ሰውነቷ እሱን እሱን ይላታል፡፡
ኢያን ከሞተ ወዲህ የወንድ ጠረን ያሸተተችው የሄሪን ነው፡፡ ነገር ግን
እሱንም እንዲሁ ሂድ ብላ አባረረችው፡፡ ለምን? ስለፈራች ነው፡፡ አይሮፕላን
ውስጥ ስላሉ ወይም አልጋው ጠባብ ስለሆነ ወይም ሰው ሊሰማ ስለሚችል ወይም አባቷ እዚያው ስላሉ፡ ሰው ሊይዘን ይችላል ብላ በመፍራቷ ነው፡
ይሮፕላኑ ቢወድቅስ?› ስትል አሰበች፡፡ አሁን በአውሮፓና አሜሪካ
መካከል ነው ያሉት፡ ከአውሮፓም ሆነ ከአሜሪካ በየትኛውም አቅጣጫ ብዙ
መቶ ኪሎ ሜትር ርቀዋል፡ አንድ ነገር ቢፈጠር በደቂቃ ውስጥ አመድ
ሊሆኑ እንደሚችሉ አውቃለች ከመሞቷ በፊት በአዕምሮዋ ሊመጣ
የሚችለው ነገር ለሄሪ በሰጠሁት ኖሮ የሚለው ሃሳብ ነው፡፡
አይሮፕላኑም ላይወድቅ ይችላል፡ ሆነም ቀረም የመጨረሻ ዕድል ያላት
አሁን ነው፡፡ አሜሪካ ከገቡ በኋላ ምን ሊከተል እንደሚችል አይታወቅም፡፡
እሷ ጦር ሰራዊቱን ለመቀላቀል ታስባለችı ሄሪ ደግሞ የካናዳ አየር ኃይል
መቀጠር ነው ፍላጎቱ፡፡ እንደ ኢያን ጦር ሜዳ ይሞት ይሆናል፡ ታዲያ የሷ የመኳንንት ዘርነት ምን ቦታ አለው፡፡ ህይወት እንደሁ አጭር ናት፡፡ስለዚህ ለሄሪ እድል ልትሰጠው ፈለገች:
ነገር ግን እንደገና መጥቶ ይጠይቃት ይሆን? ከዚህ በኋላ የሚጠይቃት
አይመስላትም፡፡ አይሆንም ስትል ፈርጠም ብላ ነግረዋለች፡፡ ሄሪ ደግሞ
በጣም ፈልጎ ነበር፡፡ ምናልባት ዛሬ ማታ ተመልሶ ላይመጣ ይችል ይሆናል
‹ምን ዓይነት ሞኝ ነኝ! አለች በሆዷ፡ በኋላ ይመጣ ይሆናል፡፡ ከመጣ ግን እሺ ነው የምለው አለች በሃሳቧ
ወደ መጸዳጃ ቤት መሄድ ፈለገች፡፡ ምናልባትም ወደዚያ ሲሄድ ታገኘው
ይሆናል እንደ እድል ሆኖ፡፡ ምናልባትም አስተናጋጁ የሚጠጣ እንዲያመጣለት ለማዘዝ ይነሳ ይሆናል፡ መጋረጃዋን ከፍታ ቁጭ አለች።የሄሪ መኝታ በመጋረጃ ተዘግቷል፡ ነጠላ ጫማዋን አደረገችና ተነሳች፡፡
አብዛኛው ሰው ስለተኛ መተላለፊያው ሰው አይታይበትም፡፡
አስተናጋጆቹም ሳያንቀላፉ አይቀርም፡፡ ካርታ የሚጫወቱት ሰዎች ግን
አሁንም ከካርታቸው ጋር ተጣብቀዋል፡፡ ጠረጴዛቸው ላይ የተቀመጠውን
ጠርሙስ ዊስኪ እየቀዱ ይጨልጣሉ የተወሰኑ ሰዎች መጋረጃውን ከፈት
አድርገው እያነበቡ ሲሆን ብዙዎቹ ግን መጋረጃቸውን ዘግተው ተኝተዋል፡
የሴቶች መጸዳጃ ቤት ባዶ ነው፡ መስታወቱ ፊት ለፊት ቁጭ ብላ ፊቷን አየች: ወንዶች ለምን እንደሚፈልጓት ገርሟታል፡፡ ፀጉሯ ብቻ ነው ወንዶችን የሚስበው፡፡
ሄሪ ገላዋን የማየት ዕድል ቢያገኝ ምን ይል ይሆን? የጡቷ ትልቅነት ምናልባት እናትነትን ወይም ያጋተ ጡትን ያስታውሰው ይሆናል፡ የሻምፓኝ ብርጭቆ የምታህል ትንሽ አጎጠጎጤ ጡት እንደሚወዱ ሰምታለች
የኔ ጡት ደግሞ በዚህ የሻምፓኝ ብርጭቆ ውስጥ ሊገባ አይችልም, አለች በመከፋት፡፡
በፋሽን መጽሔቶች ላይ የሚወጡትን አጥንታቸው የገጠጠ ሴቶችን ብትመስል ትወድ ነበር፡፡ ዳንስ በምትሄድበት ጊዜ ትላልቅ ጡቶቿ እየተወዛወዙ እንዳያስቸግራት ጡት ማያዣ ትለብሳለች፡፡ ኢያን ግን ትላልቅ ጡቶቿን ይወድላት ነበር፡፡ ‹‹ሞዴሊስቶቹ አሻንጉሊት ነው የሚመስሉኝ፡
አንቺ እውነተኛ ሰው ነሽ›› አላት አንድ ቀን አንገቷን እየሳመና እጁን በሹራቧ ስር ሰዶ ጡቶቿን እየዳበሰ፡፡ ከዚያ ወዲህ ጡቶቿን ትወዳቸዋለች:
አይሮፕላኑ እንደገና ሲናወጥ እንዳትወድቅ የጠረጴዛውን ጫፍ ያዝ
አደረገችና ከመሞቴ በፊት ጡቶቼን ማስደባበስ አለብኝ አለች በሆዷ፡
👍15❤1😱1
አይሮፕላኑ በፀጥታ ሲጓዝ ወደ መኝታዋ ሄደች፡ ሁሉም ተሳፋሪ መጋረጃውን ዘግቷል፡ ሄሪ መጋረጃውን ቢከፍት ምኞቷ ቢሆንም እሱ ግን አልከፈተውም፡፡ የአይሮፕላኑ መተላለፊያ ላይ ቆማ አሻግራ ስትመለከት የሚንቀሳቀስ ሰው የለም፡፡ እድሜዋን በሙሉ ፈሪ ነበረች፡፡ አሁን ግን ከዚህ በላይ የምትፈልገው ነገር እንደሌለ አውቃለች፡፡ ከዚያም የሄሪን መጋረጃ ነቀነቀች፡፡
ለተወሰነ ደቂቃ እንቅስቃሴ አልነበረም፡፡ እዚህ እንደምትመጣ ተዘጋጅታ
ስላልመጣች ምን እንደምታደርግ ወይም ምን እንደምትል ቸገራት
ከመጋረጃው ውስጥ ድምጽ አይሰማም፡፡ መጋረጃውን እንደገና ነቀነቀች:
ከአፍታ በኋላ ሄሪ መጋረጃውን ከፈት አድርጎ ጭንቅላቱን ወጣ
ከዚያም ሁለቱ ወጣቶች ተፋጠጡ፡፡ ፊቱ ቆማ ሲያያት አይኑን ማመን
አቃተው፡፡ እሷ ደግሞ ምላሷ ተሳሰረ፡፡ ከዚያም ከኋላዋ ድምጽ ተሰማት።
ወደኋላ ዞራ ስታይ አባቷ መጋረጃ ውስጥ እንቅስቃሴ መኖሩን በመጋረጃው ንቅናቄ አወቀች፡፡ አባቷ ወደ መጸዳጃ ቤት መሄድ ፈልገው መጋረጃውን ለመክፈት በእጃቸው ያዝ አደረጉት፡፡
ማርጋሬት ያለምንም መጠራጠር በቅጽበት ሄሪን ገፋ አደረገችውና ከጎኑ
ተዳበለች፡፡
ልክ መጋረጃውን እየዘጋች እያለ አባቷ ከመጋረጃው ሲወጡ ለቅጽበት
ያህል ታዩዋት እንደ ተዓምር ሆኖ አባቷ አላይዋትም፡፡ ‹‹እግዚአብሔር
አወጣኝ›› አለች፡፡
ሄሪ ማርጋሬት አልጋው ድረስ ስትመጣ አይቶ ግሩም ድንቅ እድሉን
ማመን አቃተው፡፡ ሊናገር ሲል እጇን አፉ ላይ በማድረግ ዝም አሰኘችው:
ወዲያው ሄሪ አልጋ ውስጥ ዘላ ስትገባ ነጠላ ጫማዋን ፊት ለፊት መተዋን አወቀች፡ ነጠላ ጫማዋ ላይ የእሷ እና የአባቷ ስም የመጀመሪያ ፊደል ተፅፎበታል፡፡ ነጠላ ጫማዋ ደግሞ ከሄሪ ነጠላ ጫማ ጋር ተቀምጧል ስለዚህ ከእሱ ጋር መተኛቷን ድፍን የአይሮፕላኑ ሰው ሊያውቅ ነው።
ትንሽ ደቂቃ እንዳለፈ በመጋረጃው ክፍተት አጮልቃ ስታይ አባቷ
ጀርባቸውን ለእሷ ሰጥተው ከአልጋቸው እየወረዱ ነው፡፡ በመጋረጃው
ክፍተት እጇን ሰደደችና ነጠላ ጫማዋን አንስታ ወስዳ መጋረጃውን
ዘጋችው በዚች ቅጽበት ውስጥ አባቷ ዞር ቢሉ ኖሮ ያልቅላት ነበር፡፡
ማርጋሬት ባደረገችው ደግሞ የልብ ኩራት ተሰማት፡፡
ከዚህ በኋላ ምን እንዲሆን እንደምትፈልግ ግልፅ አልሆነላትም፡፡ አሁን
ግን የገባት ከሄሪ ጋር መሆን እንደምትፈልግ ብቻ ነው፡፡
ሄሪ ግን ምን እንደሚፈልግ ግልፅ ነበር፡፡ አጠገቡ ያለችውን ቆንጆ ደረቱ ላይ ለጠፍ አድርጎ ከንፈሯን መሳም ጀመረ፡፡
ከጥቂት ደቂቃ መግደርደር በኋላ እሷም ሙሉ በሙሉ እጇን በመስጠት ያገኘችውን ደስታ ማጣጣም ጀመረች፡፡
ይህ ጊዜ እንዲመጣ በቁሟ ስታልም ነበር፡፡ አሁን ግን ሁሉም ነገር እውን እየሆነ ነው፡፡ ጠንካራ እጁ ማጅራቷን የውጥር ይዟል፡፡ አፏን የሚስም አፍና ከእሷ ትንፋሽ ጋር የሚለዋወጥ ሰው፡፡ ሄሪ ለስለስ አድርጎ
እየሳማት ነው፡፡ ጣቶቹ ፀጉሯን እየፈታተሉ
ሲሆን እሳት የሚተፋው
ትንፋሹ ጉንጮቿን ሊያቀልጣቸው ነው፡፡ ምላሱን ወዲህ ወዲያ እያንቀሳቀሰ
የእሷን ምላሽ ይፈልጋል፡፡ እሷም አላስችል ብሏት አፏን በሰፊው ከፍታ ተቀበለችው
ከአፍታ በኋላ እያለከለከ ወደ ደረቷ አመራ፡፡ በዚህ ጊዜ የመኝታ ልብሷ
ከላይዋ ላይ ወደቀና ጡቶቿ አፈጠጡ፡፡ የጡቷ ጫፍ እንደ በሰለ ፍሬ
ቀልቷል፡፡ ከዚያም እጁን ቀስ አድርጎ ሰደደና ግራ ጡቷን አፈፍ አድርጎ
የተወጠረውን የጡቷን ጫፍ ያፍተለትለው ገባ፡፡ እሷም የተፈጠረውን ግለትና ደስታ መቋቋም አቅቷት ታለከልካለች፡፡
ልብሷ የእሱን ገላ ከእሷ ገላ እንዳይገናኝ ስላደረገው አሽቀንጥራ ጣለችው: በዚህ ጊዜ ትንሽ ጥርጣሬ ቢገባትም ከዚህ በኋላ ወደ ኋላ መመለስ አይኖርም ብላ በሆዷ ወስና ሙሉ በሙሉ ገላዋን ‹እንደፈለግክ
አድርገው ብላ ሰጠችው፡፡
ሁኔታው ቢያሳፍራትም ፍርሃቷ የበለጠ ደስታዋን አባሰው፡፡ ሄሪም
አይኑን በመላ አካላቷ ላይ እያንከባለለ በአድናቆትና በፍላጎት ተቃጠለ፡፡
አልጋው ጠባብ ቢሆንም እራሱን ወደ ጡቶቿ ወሰደው፡ አሁን ምን
ሊያደርግ ነው ስትል ጥርጣሬ ገባት፡፡ የጡቷን ጫፎች በየተራ ይልሳቸውና
ይጠባቸው ጀመር፡ የጡቶቿን ጫፎች እየላሰ ደግሞ በእጁ የተወጠረ ጡቷን ጨበጥበጥ ያደርጋቸዋል፡ በዚህ ጊዜ ማርጋሬት ጡቶቿ ሊፈነዱ ደረሱ እሷም ደስታዋን መቋቋም አቅቷት እራሱን ይዛ ወደ ጡቶቿ ትገፋዋለች፡፡
መላ አካላቱን ማሰስ ፈለገች፡፡ ከዚያም ገፋ አደረገችው የፒጃማውን
ቁልፎች ከፈተቻቸው፡፡ ሁለቱም እንደሚሮጡ ሁሉ ያለከልካሉ ነር ግን,
ሰው እንዳይሰማቸው ስለፈሩ አንድ ቃል አልተነፈሱም: ሄሪ ፒጃማውን አወለቀላትና ደረቱን መደባበስ ጀመረች፡፡ እንደሷ ሙሉ በሙሉ ራቁቱን
እንዲሆን ፈልጋለች፡፡ ከዚያም ከወገቡ ቀና አለላትና ሱሪውን ጎትታ
አወለቀችው፡
ከዚህ በፊት አንሶላ ከተጋፈፋቸው ሴቶች ጋር ሲያነጻጽራት ማርጋሬት
እፍረት የለሽ ስለሆነችበት ትንሽ ድንግርግር ብሎታል፡
የተገተረው የብልቱ ስሮቹ ጎልተው የሚታዩ ሲሆን ጫፉ ሊፈነዳ ደርል።
ሁለቱንም ሲመኙት ወደነበረው ዓለም ነጎዱ
የፈጸሙት ወሲብ አድክሟቸው ስለነበር ጋደም አሉ፡፡
አይሮፕላኑ ሰላማዊ ጉዞ ላይ ስለነበር አሸለባት፡፡
ከተወሰነ ሰዓት በኋላ ደንግጣ ብድግ አለችና ‹‹ነጋ እንዴ? ሰው ተነስቷል?›› ስትል ጠየቀችው ሄሪን፡፡ ከሄሪ አልጋ ስወርድ ያዩኛል ብላ መስጋቷ ልቧ በፍርሃት ይሰግር ጀመር፡
‹‹ምን ሆንሽ?›› ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹ስንት ሰዓት ነው?››
‹‹እኩለ ሌሊት ነው›› አላት፡፡
ያለው ልክ ነው፡፡ አይሮፕላኑ ውስጥ እንቅስቃሴ አይታይም፡
‹‹ወደ መኝታዬ ልሂድ ከመያዜ በፊት›› አለች በፍርሃት፡፡ እግሮቿን ሰዳ
ነጠላ ጫማዋን ብትፈልግም ልታገኘው አልቻለችም፡፡
ሄሪ ትከሻዋን ያዝ አደረገና ‹‹ተረጋጊ›› ሲል አንሾካሾከ ‹‹ብዙ ሰዓት አለ››
‹‹ነገር ግን አባባ ሊያየን ይችላል›› አለች፡፡
‹‹ለምንድን ነው እንደዚህ የተጨነቅሽው?›› ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት የገቡበት የወሲብ ባህር በአይነ ህሊናዋ መጣ፡፡ እሱም እንደዚሁ፡ ከዚያም
በአይን ተግባቡና ተሳሳቁ፡፡
እሱ ላይ ያየችው ድፍረት እሷም ላይ ተጋባባትና አልሄድም እቆያለሁ›
አለች በሀሳቧ፡ ከዚያም ሄሪ ወደ እሷ ጠጋ ሲል የብልቱ መገተር ታወቃት፡፡
“አሁን አትሄጂም›› አላት፡፡
እሷም በደስታና በጉጉት ‹‹እውነትህን ነው፡፡ ጊዜ አለን›› አለችና
እንደገና መሳሳም ጀመሩ፡፡...
✨ይቀጥላል✨
ለተወሰነ ደቂቃ እንቅስቃሴ አልነበረም፡፡ እዚህ እንደምትመጣ ተዘጋጅታ
ስላልመጣች ምን እንደምታደርግ ወይም ምን እንደምትል ቸገራት
ከመጋረጃው ውስጥ ድምጽ አይሰማም፡፡ መጋረጃውን እንደገና ነቀነቀች:
ከአፍታ በኋላ ሄሪ መጋረጃውን ከፈት አድርጎ ጭንቅላቱን ወጣ
ከዚያም ሁለቱ ወጣቶች ተፋጠጡ፡፡ ፊቱ ቆማ ሲያያት አይኑን ማመን
አቃተው፡፡ እሷ ደግሞ ምላሷ ተሳሰረ፡፡ ከዚያም ከኋላዋ ድምጽ ተሰማት።
ወደኋላ ዞራ ስታይ አባቷ መጋረጃ ውስጥ እንቅስቃሴ መኖሩን በመጋረጃው ንቅናቄ አወቀች፡፡ አባቷ ወደ መጸዳጃ ቤት መሄድ ፈልገው መጋረጃውን ለመክፈት በእጃቸው ያዝ አደረጉት፡፡
ማርጋሬት ያለምንም መጠራጠር በቅጽበት ሄሪን ገፋ አደረገችውና ከጎኑ
ተዳበለች፡፡
ልክ መጋረጃውን እየዘጋች እያለ አባቷ ከመጋረጃው ሲወጡ ለቅጽበት
ያህል ታዩዋት እንደ ተዓምር ሆኖ አባቷ አላይዋትም፡፡ ‹‹እግዚአብሔር
አወጣኝ›› አለች፡፡
ሄሪ ማርጋሬት አልጋው ድረስ ስትመጣ አይቶ ግሩም ድንቅ እድሉን
ማመን አቃተው፡፡ ሊናገር ሲል እጇን አፉ ላይ በማድረግ ዝም አሰኘችው:
ወዲያው ሄሪ አልጋ ውስጥ ዘላ ስትገባ ነጠላ ጫማዋን ፊት ለፊት መተዋን አወቀች፡ ነጠላ ጫማዋ ላይ የእሷ እና የአባቷ ስም የመጀመሪያ ፊደል ተፅፎበታል፡፡ ነጠላ ጫማዋ ደግሞ ከሄሪ ነጠላ ጫማ ጋር ተቀምጧል ስለዚህ ከእሱ ጋር መተኛቷን ድፍን የአይሮፕላኑ ሰው ሊያውቅ ነው።
ትንሽ ደቂቃ እንዳለፈ በመጋረጃው ክፍተት አጮልቃ ስታይ አባቷ
ጀርባቸውን ለእሷ ሰጥተው ከአልጋቸው እየወረዱ ነው፡፡ በመጋረጃው
ክፍተት እጇን ሰደደችና ነጠላ ጫማዋን አንስታ ወስዳ መጋረጃውን
ዘጋችው በዚች ቅጽበት ውስጥ አባቷ ዞር ቢሉ ኖሮ ያልቅላት ነበር፡፡
ማርጋሬት ባደረገችው ደግሞ የልብ ኩራት ተሰማት፡፡
ከዚህ በኋላ ምን እንዲሆን እንደምትፈልግ ግልፅ አልሆነላትም፡፡ አሁን
ግን የገባት ከሄሪ ጋር መሆን እንደምትፈልግ ብቻ ነው፡፡
ሄሪ ግን ምን እንደሚፈልግ ግልፅ ነበር፡፡ አጠገቡ ያለችውን ቆንጆ ደረቱ ላይ ለጠፍ አድርጎ ከንፈሯን መሳም ጀመረ፡፡
ከጥቂት ደቂቃ መግደርደር በኋላ እሷም ሙሉ በሙሉ እጇን በመስጠት ያገኘችውን ደስታ ማጣጣም ጀመረች፡፡
ይህ ጊዜ እንዲመጣ በቁሟ ስታልም ነበር፡፡ አሁን ግን ሁሉም ነገር እውን እየሆነ ነው፡፡ ጠንካራ እጁ ማጅራቷን የውጥር ይዟል፡፡ አፏን የሚስም አፍና ከእሷ ትንፋሽ ጋር የሚለዋወጥ ሰው፡፡ ሄሪ ለስለስ አድርጎ
እየሳማት ነው፡፡ ጣቶቹ ፀጉሯን እየፈታተሉ
ሲሆን እሳት የሚተፋው
ትንፋሹ ጉንጮቿን ሊያቀልጣቸው ነው፡፡ ምላሱን ወዲህ ወዲያ እያንቀሳቀሰ
የእሷን ምላሽ ይፈልጋል፡፡ እሷም አላስችል ብሏት አፏን በሰፊው ከፍታ ተቀበለችው
ከአፍታ በኋላ እያለከለከ ወደ ደረቷ አመራ፡፡ በዚህ ጊዜ የመኝታ ልብሷ
ከላይዋ ላይ ወደቀና ጡቶቿ አፈጠጡ፡፡ የጡቷ ጫፍ እንደ በሰለ ፍሬ
ቀልቷል፡፡ ከዚያም እጁን ቀስ አድርጎ ሰደደና ግራ ጡቷን አፈፍ አድርጎ
የተወጠረውን የጡቷን ጫፍ ያፍተለትለው ገባ፡፡ እሷም የተፈጠረውን ግለትና ደስታ መቋቋም አቅቷት ታለከልካለች፡፡
ልብሷ የእሱን ገላ ከእሷ ገላ እንዳይገናኝ ስላደረገው አሽቀንጥራ ጣለችው: በዚህ ጊዜ ትንሽ ጥርጣሬ ቢገባትም ከዚህ በኋላ ወደ ኋላ መመለስ አይኖርም ብላ በሆዷ ወስና ሙሉ በሙሉ ገላዋን ‹እንደፈለግክ
አድርገው ብላ ሰጠችው፡፡
ሁኔታው ቢያሳፍራትም ፍርሃቷ የበለጠ ደስታዋን አባሰው፡፡ ሄሪም
አይኑን በመላ አካላቷ ላይ እያንከባለለ በአድናቆትና በፍላጎት ተቃጠለ፡፡
አልጋው ጠባብ ቢሆንም እራሱን ወደ ጡቶቿ ወሰደው፡ አሁን ምን
ሊያደርግ ነው ስትል ጥርጣሬ ገባት፡፡ የጡቷን ጫፎች በየተራ ይልሳቸውና
ይጠባቸው ጀመር፡ የጡቶቿን ጫፎች እየላሰ ደግሞ በእጁ የተወጠረ ጡቷን ጨበጥበጥ ያደርጋቸዋል፡ በዚህ ጊዜ ማርጋሬት ጡቶቿ ሊፈነዱ ደረሱ እሷም ደስታዋን መቋቋም አቅቷት እራሱን ይዛ ወደ ጡቶቿ ትገፋዋለች፡፡
መላ አካላቱን ማሰስ ፈለገች፡፡ ከዚያም ገፋ አደረገችው የፒጃማውን
ቁልፎች ከፈተቻቸው፡፡ ሁለቱም እንደሚሮጡ ሁሉ ያለከልካሉ ነር ግን,
ሰው እንዳይሰማቸው ስለፈሩ አንድ ቃል አልተነፈሱም: ሄሪ ፒጃማውን አወለቀላትና ደረቱን መደባበስ ጀመረች፡፡ እንደሷ ሙሉ በሙሉ ራቁቱን
እንዲሆን ፈልጋለች፡፡ ከዚያም ከወገቡ ቀና አለላትና ሱሪውን ጎትታ
አወለቀችው፡
ከዚህ በፊት አንሶላ ከተጋፈፋቸው ሴቶች ጋር ሲያነጻጽራት ማርጋሬት
እፍረት የለሽ ስለሆነችበት ትንሽ ድንግርግር ብሎታል፡
የተገተረው የብልቱ ስሮቹ ጎልተው የሚታዩ ሲሆን ጫፉ ሊፈነዳ ደርል።
ሁለቱንም ሲመኙት ወደነበረው ዓለም ነጎዱ
የፈጸሙት ወሲብ አድክሟቸው ስለነበር ጋደም አሉ፡፡
አይሮፕላኑ ሰላማዊ ጉዞ ላይ ስለነበር አሸለባት፡፡
ከተወሰነ ሰዓት በኋላ ደንግጣ ብድግ አለችና ‹‹ነጋ እንዴ? ሰው ተነስቷል?›› ስትል ጠየቀችው ሄሪን፡፡ ከሄሪ አልጋ ስወርድ ያዩኛል ብላ መስጋቷ ልቧ በፍርሃት ይሰግር ጀመር፡
‹‹ምን ሆንሽ?›› ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹ስንት ሰዓት ነው?››
‹‹እኩለ ሌሊት ነው›› አላት፡፡
ያለው ልክ ነው፡፡ አይሮፕላኑ ውስጥ እንቅስቃሴ አይታይም፡
‹‹ወደ መኝታዬ ልሂድ ከመያዜ በፊት›› አለች በፍርሃት፡፡ እግሮቿን ሰዳ
ነጠላ ጫማዋን ብትፈልግም ልታገኘው አልቻለችም፡፡
ሄሪ ትከሻዋን ያዝ አደረገና ‹‹ተረጋጊ›› ሲል አንሾካሾከ ‹‹ብዙ ሰዓት አለ››
‹‹ነገር ግን አባባ ሊያየን ይችላል›› አለች፡፡
‹‹ለምንድን ነው እንደዚህ የተጨነቅሽው?›› ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት የገቡበት የወሲብ ባህር በአይነ ህሊናዋ መጣ፡፡ እሱም እንደዚሁ፡ ከዚያም
በአይን ተግባቡና ተሳሳቁ፡፡
እሱ ላይ ያየችው ድፍረት እሷም ላይ ተጋባባትና አልሄድም እቆያለሁ›
አለች በሀሳቧ፡ ከዚያም ሄሪ ወደ እሷ ጠጋ ሲል የብልቱ መገተር ታወቃት፡፡
“አሁን አትሄጂም›› አላት፡፡
እሷም በደስታና በጉጉት ‹‹እውነትህን ነው፡፡ ጊዜ አለን›› አለችና
እንደገና መሳሳም ጀመሩ፡፡...
✨ይቀጥላል✨
👍23😱2❤1
#ከቡስካ_በስተጀርባ
#ድንግል_ውበት
፡
፡
#ክፍል_አምስት
፡
፡
#በፍቅረማርቆስ_ደስታ
...ካለ ሽማግሌ ፈቃድ የተወለደ ግን እንደ እርኩስ ስለሚቈጠር የማደግ ዕድል አያገኝም" የማስወረድ ዘዴውም ልምድ ያላቸው ሰዎች በማኅፀን ውስጥ ያለውን ፅንስ ጭንቅላት ከውጭ በኩል በመዳሰስ ሲያገኙ ጭንቅላቱን በሁለት አውራ ጣታቸው ውስጥ ደጋግመው በመጭመቅ..» ሲል ካርለት ፊቷ በስሎ የተበላሸ ቲማቲም መሰለ፣ ከንፈሮቿ ተንገረበቡ፣ መላ አካሏ ራደ"
ከሎ ግን ንግግሩን ቀጠለ፣ «...እድታስወርድ ይደረጋልI ከተወለደም ሕፃኑ ጫካ ይጣላል። ስለዚህ አንድ የሐመር ሴት በሽማግሎች ፈቃድ ማርገዟ ከታወቀ በኋላ ከባሏ ጋር ግንኙነት ሳታደርግ ፅንሱ አድጎ መውለጃዋ ሲደርስና ምጥ ቢይዛት በአካባቢዋ የሚኖሩ
ሴቶች ይሰበሰቡና እጅና እግሯን ጥፍር አድርገው ይዘው፣ አፍዋን ያፍኗታል" ይህም ልጁ የእናቱን ማኅፀን ለቆ ተፈትልኮ
እንዲወጣ ይረዳል» ሲል ካርለት ፍርሃት መላ አካሏን አንገጫገጨው። እሷም እንደታፈነች ሁሉ ልቧ ዘለለባት።
«ውልጃ ባፈና? በምጥ ላይ ሌላ ምጥ? » ከሎ ግን ጨዋታውን ቀጠለ።
«እንግዲህ እንደ ነገሩ ታርሳ ራቁቱን ለተወለደው ሕፃን መታቀፊያ፣ ፎጣ፣ ሙቀት፣ ጂኒ ጃንካ ሳያስፈልገው የቡና ውኃ በማጠጣት
አቀባበል ይደረግለታል። ልጁ ቁሩንና ሙቀቱን ተቋቁሞ አደግ እያለ
ሲመጣ ግን እናቱ ከማማጡ በላይ ትጨነቃለች አባትም ውስጥ
ለውስጥ ይሳቀቃል።
የሚጮኸው ጅብ ሆድ ዕቃዋን፣ የከሎ ወሬ ደግሞ ሕሊናዋ አተረማመሰባት። ትሰማዋለችI የምትሰማው ግን ለማወቅ ሳይሆን
በቃ ከአቅሜ በላይ የሆነ ‹አስፈሪ ነው ብላ መናገር ተስኗት ነው ደንታ ቢሱ ከሎ ግን ጨዋታውን ቀጠለ"
«በሐመር ማኅበረሰብ ላም፣ በሬ፣ በግ...ጥርስ የሚያበቅሉት በታችኛው ድዳቸው ስለሆነ ‹ቅዱስ› ሲባሉ አህያ፣ ፈረስ፣ ጅብ...
ጥርስ የሚያበቅሉት በላይኛው ድዳቸው በመሆኑ እርኩስ ይባላሉ"
የሰው ልጅም የመጀመሪያውን (የወተት ጥርስ ማብቀል የሚገባው
እንደ ቅዱሳን እንስሳት በታችኛው ድዱ መሆን ሲኖርበት፣ እንደ እርኩሳን እንስሳት በላይኛው ድዱ ካበቀለ ከእርኩሳን እንስሳት እንደ አንዱ ስለሚቆጠር ለማኅበረሰቡ አይበጅም ቢያድግም አባቱ
የሚጋፋ፣ የሚገድል፣ የሚበጠብጥ ስለሚሆን ገፊ ወይንም በአካባቢው አጠራር «ሚንጊ» ተብሉ ይጣላል።
«ጥርስ እንደማብቀሉ ሁሉ መውለቁ ላይም በቅድሚያ መውለቅ የሚገባው በታችኛው ድድ የበቀለው ጥርስ መሆን ሲገባው፣
በላይኛው ድዱ የበቀለው ጥርስ ቀድሞ ከወለቀ ሚንጊ ነው ተብሎ
አሁንም ይጣላል ከዚህ በተጨማሪም፣ ሕፃኑ የታችኛው ጥርሱ ከመውለቁ በፊት በአጋጣሚ እንኳ ወድቆ ወይንም በሌላ መንገድ
የላይኛው ጥርሱ ቢወልቅ ሚንጊ ተብሎ ከማኅበረሰቡ እንዲወገድ ይደረጋል» ከሎ ሆራ «ኢ ህ አለና፣
«እና እኔም እንደነገርኩሽ ሚንጊ ነኝ» አላት"
«ታዲያ አንተ ‹ሚንጊ ነህ› ተብለህ ተጥለህ ነበር?» ካርለት፣ ካለማብራሪያ መልሱን በአሉታ ወይንም በአወንታ እንዲመልስላት
በሕሊናዋ እየተማጸነች ጠየቀችው"
«አዎ!» ብሎ፣ ጭንቅላቱንና ትከሻው ላይ በጦር የተወጋውንና በድንጋይ የተፈነከተውን አሳያት" ከዚያ ቀና ብሎ ጨለማውንና
ከዋክብቱን ተመለከተና እንዴት አድርገው እንደ ጣሉት ጨዋታውን
ሲቀጥል ካርለት በሕሊናዋ «ከሎ ለእኔም የሚያዝን አንጀት ይኑርህ እንጂ» በማለት፣ እየተብሰከሰከች የማይቀርላትን ጨዋታ ለመስማት ጉንጯን በጣቶቿ ደግፋ፣ ዓይኖቿን በማፍጠጥ ዓይን ዓይኑን
ተመለከተችው"
«እኔ የተወለድኩት ሐመሮች ተሰባሰቡበት ከሚባለው የቡስካ ተራራ ስር ላላ ከተባለው መንደር ነው" እናቴ በንቲ ኃይሎ ትባላለች" አባቴ ደግሞ ሆራ ሸላ ይባላል። እናቴ ለአባቴ አምስተኛ ሚስት ስትሆን፣ አምስት ልጆችም ወልዳለታለች" እናቴ፣ በልጅነቴ ሁል ጊዜ በምትለብሰው ቆዳ ሸፈን አድርጋ ከሰውነቷ ጋር ትለጥፈኝና ስቅስቅ ብላ ስታለቅስ ቆይታ፣ «ጨዋንዛ» በሚባል ሸካራ ቅጠል
ጥርሴን ትሞርድልኝ ነበር" በወቅቱ ባይገባኝም ኋላ ኋላ ግን የተጣልሁበትን ምክንያት ስሰማ የጥርስ አበቃቀሌ በትክክለኛው መንገድ ማለትም መጀመሪያ በታችኛው ድዴ፣ ቀጥሎ በላይኛው ድዴ ነበር አሉ የበቀለው" ይሁን እንጂ፣ አንድ ጊዜ ጥጃ
ለመመለስ ስሮጥ ወድቄ የላይኛው ጥርሴ አንዱ ወለቀ፣ አንደኛው
ተሸረፈ። እንዳበቃቀሉ ሁሉ፣ በቅድሚያ የታችኛው ድዴ ላይ የበቀለው ጥርስ መውለቅ ሲገባው፣ የላይኛው ጥርሴ ቀድሞ
በመውለቁ፣ ለአደጋ ተጋለጥሁ" እናቴ፣ በሸካራው የጨዋንዛ ቅጠል
ጥርሴን ስትሞርድልኝ የነበረው ለካ የታችኛው ድዴ ጥርስ ቀድሞ የወለቀ ለማስመሰል ኖሯል"
«ይሁን እንጂ፣ ጥረቷ ከንቱ ነበር" ወድቄ ሳለቅስና ጥርሴ ወልቆ ያዩኝ ሰዎች ለሽማግሎች መንገራቸው አይቀሬ ነበር" እናም አንድ
ቀን አባቴ ባልነበረበት ወቅት፣ ሚንጊ የተባሉ ልጆችን የሚጥሉ
ሽማግሎች ወደ እኛ ጎጆ መጡ" እናቴ፣ ከርቀት እንዳየቻቸው ሰውነቷ እየተንቀጠቀጠ ሰውነቴን እንቦሳዋን እንደምትልስ ላም እየሳመችና እየላሰች አለቀሰች።
«ከእናቴ ጋር በተለያየ አጋጣሚ እንለያይ ነበር ከብቶች በድርቅ ጊዜ እርቀው ሲሄዱ፣ ወደ ማሳ፣ ለገበያ ወዘተ.ስትሄድ ሁለትና ሦስት ቀናት፣ አልፎ አልፎ ደግሞ ከዚያም በላይ እንለያያለን ታዲያ ስንለያይ እናቴ ታለቅሳለች እኔ ግን የእሷ ሁኔታ ቢረብሸኝም
ተሎ ወደ ጨዋታዬ እመለስ ነበር። የዛን ቀን ሽማግሎች፣ «ጥርሱ
አስወልቀን እናምጣው» ብለው፣ በጠንካራው እጃቸው ትንሿን እጄን በጨመቁ ቁጥር ግን እንባዬ ሳያቋርጥ ይንዠቀዠቅ ነበር"
«እናቴ ሽማግሎች ጥርሱን አስወልቀን እናምጣው ብለው ሲጠይቋት ካለምንም ተቃውሞ ገፋ አድርጋ አሳልፋ ብትሰጠኝም! ትከሻዋን በሁለት እጆቿ አቅፋ፣ ድምፅዋን አጥፍታ፣ አምርራ
ስታለቅስ ለአደገኛ ሁኔታ እንደተጋለጥኩ ገመትሁ" ሆኖም ግን ምን እንደሚደርስብኝና ለምንስ እንደምቀጣ አላወቅሁም ነበር"
«ሁለቱ ሰዎች ከመንደራችን እያራቁ ሲወስዱኝ እናቴ እጇ
እያርገበገበች ስታለቅስ ትታየኝ ነበር። እንዲያውም እስከ አሁን ድረስ እንኳ ሰው እንደ እሷ ስፍስፍ ብሎ ሲያለቅስ አይቼ
አላውቅም"
«ከመንደራችን ብዙ ርቀን ወደ ጫካው ውስጥ እስክንገባ ሽማግሎች ምንም ሳያወሩኝ ሄድንና የሆነ ገደል አጠገብ ስንደርስ ከፊለፊታቸው ወደነሱ ሳልዞር እንድቆም ነገሩኝ" እኔ ግን፣ ያሉኝን
ለመፈጸም ስላልተቻለኝ ዘወር ስል፣ አንደኛው ሽማግሌ ጦሩን ወደ
ትከሻዬ ሲሰድ ተመለከትኩኝ" ከዚያ በኋላ ሰውነቴን ሲወጋኝና
ለመጮህ ስሞክር፣ ገፍትረው ወደ ገደሉ ከተቱኝ ገደሉ ውስጥ የነበረው ድንጋይ ደግሞ እራሴን ተረተረኝ፤ ደም ፊቴን አለበሰው የሞት ሞቴን ግን የእናቴን፣ የወንድሜን፣ የአባቴን...ስም እየጠራሁ
ጮሁኩ" የደረሰልኝ ግን አልነበረም።
«ስለዚህ፣ ጉድጓድ ውስጥ እንደሆንኩ ስጓጉር ውዬ አድሬ፣ ጠዋት ላይ ድምፄ ተዘጋ። ረፈድፈድ ሲል የሰው ድምፅ ሰማሁ"
የሰማሁት ድምፅ ግን የሰው ቢሆንም ቋንቋው የማውቀው ሐመርኛ
አልነበረም" ለመጣራት ብሞክርም ድምፄ እምቢ አለኝ።
«የአጋጣሚ ጉዳይ ሆኖ፣ አንዷ በልቅሶ የተዘጋውን ድምፄን ሰምታ ኖሮ፣ አብረዋት ከሐመር ቆቄ ከተማ የመጡትን ሴቶች ጠርታ በድንጋጤ ተያይዘው ሄዱ መሰለኝ ድምፃቸው ጠፋብኝ" ብዙ ቆይቼ
ግን፣ እንደገና የወንዶችና ሴቶች ድምፅ ተሰማኝ ከወላጆቼ ጋር ሳለሁ፣ እነዚያን መሳይ ሰዎች ወደ መንደራችን ሲመጡ፣ በፍርሃት ፈርጥጬ እሮጥ ነበር" ሆኖም ግን፣ የማልፈራቸው የኔ ወገኖች
ስለጨከኑብኝ መሰለኝ፣ አለባበሳቸውንና ቋንቋቸውን የማላውቃቸው ሰዎች ከጉድጓድ ውስጥ አውጥተው የሚበላ ሲሰጡኝና ሲያሳክ
ሙኝ፣ አንድም ተቃውሞ አላሰማሁም"
#ድንግል_ውበት
፡
፡
#ክፍል_አምስት
፡
፡
#በፍቅረማርቆስ_ደስታ
...ካለ ሽማግሌ ፈቃድ የተወለደ ግን እንደ እርኩስ ስለሚቈጠር የማደግ ዕድል አያገኝም" የማስወረድ ዘዴውም ልምድ ያላቸው ሰዎች በማኅፀን ውስጥ ያለውን ፅንስ ጭንቅላት ከውጭ በኩል በመዳሰስ ሲያገኙ ጭንቅላቱን በሁለት አውራ ጣታቸው ውስጥ ደጋግመው በመጭመቅ..» ሲል ካርለት ፊቷ በስሎ የተበላሸ ቲማቲም መሰለ፣ ከንፈሮቿ ተንገረበቡ፣ መላ አካሏ ራደ"
ከሎ ግን ንግግሩን ቀጠለ፣ «...እድታስወርድ ይደረጋልI ከተወለደም ሕፃኑ ጫካ ይጣላል። ስለዚህ አንድ የሐመር ሴት በሽማግሎች ፈቃድ ማርገዟ ከታወቀ በኋላ ከባሏ ጋር ግንኙነት ሳታደርግ ፅንሱ አድጎ መውለጃዋ ሲደርስና ምጥ ቢይዛት በአካባቢዋ የሚኖሩ
ሴቶች ይሰበሰቡና እጅና እግሯን ጥፍር አድርገው ይዘው፣ አፍዋን ያፍኗታል" ይህም ልጁ የእናቱን ማኅፀን ለቆ ተፈትልኮ
እንዲወጣ ይረዳል» ሲል ካርለት ፍርሃት መላ አካሏን አንገጫገጨው። እሷም እንደታፈነች ሁሉ ልቧ ዘለለባት።
«ውልጃ ባፈና? በምጥ ላይ ሌላ ምጥ? » ከሎ ግን ጨዋታውን ቀጠለ።
«እንግዲህ እንደ ነገሩ ታርሳ ራቁቱን ለተወለደው ሕፃን መታቀፊያ፣ ፎጣ፣ ሙቀት፣ ጂኒ ጃንካ ሳያስፈልገው የቡና ውኃ በማጠጣት
አቀባበል ይደረግለታል። ልጁ ቁሩንና ሙቀቱን ተቋቁሞ አደግ እያለ
ሲመጣ ግን እናቱ ከማማጡ በላይ ትጨነቃለች አባትም ውስጥ
ለውስጥ ይሳቀቃል።
የሚጮኸው ጅብ ሆድ ዕቃዋን፣ የከሎ ወሬ ደግሞ ሕሊናዋ አተረማመሰባት። ትሰማዋለችI የምትሰማው ግን ለማወቅ ሳይሆን
በቃ ከአቅሜ በላይ የሆነ ‹አስፈሪ ነው ብላ መናገር ተስኗት ነው ደንታ ቢሱ ከሎ ግን ጨዋታውን ቀጠለ"
«በሐመር ማኅበረሰብ ላም፣ በሬ፣ በግ...ጥርስ የሚያበቅሉት በታችኛው ድዳቸው ስለሆነ ‹ቅዱስ› ሲባሉ አህያ፣ ፈረስ፣ ጅብ...
ጥርስ የሚያበቅሉት በላይኛው ድዳቸው በመሆኑ እርኩስ ይባላሉ"
የሰው ልጅም የመጀመሪያውን (የወተት ጥርስ ማብቀል የሚገባው
እንደ ቅዱሳን እንስሳት በታችኛው ድዱ መሆን ሲኖርበት፣ እንደ እርኩሳን እንስሳት በላይኛው ድዱ ካበቀለ ከእርኩሳን እንስሳት እንደ አንዱ ስለሚቆጠር ለማኅበረሰቡ አይበጅም ቢያድግም አባቱ
የሚጋፋ፣ የሚገድል፣ የሚበጠብጥ ስለሚሆን ገፊ ወይንም በአካባቢው አጠራር «ሚንጊ» ተብሉ ይጣላል።
«ጥርስ እንደማብቀሉ ሁሉ መውለቁ ላይም በቅድሚያ መውለቅ የሚገባው በታችኛው ድድ የበቀለው ጥርስ መሆን ሲገባው፣
በላይኛው ድዱ የበቀለው ጥርስ ቀድሞ ከወለቀ ሚንጊ ነው ተብሎ
አሁንም ይጣላል ከዚህ በተጨማሪም፣ ሕፃኑ የታችኛው ጥርሱ ከመውለቁ በፊት በአጋጣሚ እንኳ ወድቆ ወይንም በሌላ መንገድ
የላይኛው ጥርሱ ቢወልቅ ሚንጊ ተብሎ ከማኅበረሰቡ እንዲወገድ ይደረጋል» ከሎ ሆራ «ኢ ህ አለና፣
«እና እኔም እንደነገርኩሽ ሚንጊ ነኝ» አላት"
«ታዲያ አንተ ‹ሚንጊ ነህ› ተብለህ ተጥለህ ነበር?» ካርለት፣ ካለማብራሪያ መልሱን በአሉታ ወይንም በአወንታ እንዲመልስላት
በሕሊናዋ እየተማጸነች ጠየቀችው"
«አዎ!» ብሎ፣ ጭንቅላቱንና ትከሻው ላይ በጦር የተወጋውንና በድንጋይ የተፈነከተውን አሳያት" ከዚያ ቀና ብሎ ጨለማውንና
ከዋክብቱን ተመለከተና እንዴት አድርገው እንደ ጣሉት ጨዋታውን
ሲቀጥል ካርለት በሕሊናዋ «ከሎ ለእኔም የሚያዝን አንጀት ይኑርህ እንጂ» በማለት፣ እየተብሰከሰከች የማይቀርላትን ጨዋታ ለመስማት ጉንጯን በጣቶቿ ደግፋ፣ ዓይኖቿን በማፍጠጥ ዓይን ዓይኑን
ተመለከተችው"
«እኔ የተወለድኩት ሐመሮች ተሰባሰቡበት ከሚባለው የቡስካ ተራራ ስር ላላ ከተባለው መንደር ነው" እናቴ በንቲ ኃይሎ ትባላለች" አባቴ ደግሞ ሆራ ሸላ ይባላል። እናቴ ለአባቴ አምስተኛ ሚስት ስትሆን፣ አምስት ልጆችም ወልዳለታለች" እናቴ፣ በልጅነቴ ሁል ጊዜ በምትለብሰው ቆዳ ሸፈን አድርጋ ከሰውነቷ ጋር ትለጥፈኝና ስቅስቅ ብላ ስታለቅስ ቆይታ፣ «ጨዋንዛ» በሚባል ሸካራ ቅጠል
ጥርሴን ትሞርድልኝ ነበር" በወቅቱ ባይገባኝም ኋላ ኋላ ግን የተጣልሁበትን ምክንያት ስሰማ የጥርስ አበቃቀሌ በትክክለኛው መንገድ ማለትም መጀመሪያ በታችኛው ድዴ፣ ቀጥሎ በላይኛው ድዴ ነበር አሉ የበቀለው" ይሁን እንጂ፣ አንድ ጊዜ ጥጃ
ለመመለስ ስሮጥ ወድቄ የላይኛው ጥርሴ አንዱ ወለቀ፣ አንደኛው
ተሸረፈ። እንዳበቃቀሉ ሁሉ፣ በቅድሚያ የታችኛው ድዴ ላይ የበቀለው ጥርስ መውለቅ ሲገባው፣ የላይኛው ጥርሴ ቀድሞ
በመውለቁ፣ ለአደጋ ተጋለጥሁ" እናቴ፣ በሸካራው የጨዋንዛ ቅጠል
ጥርሴን ስትሞርድልኝ የነበረው ለካ የታችኛው ድዴ ጥርስ ቀድሞ የወለቀ ለማስመሰል ኖሯል"
«ይሁን እንጂ፣ ጥረቷ ከንቱ ነበር" ወድቄ ሳለቅስና ጥርሴ ወልቆ ያዩኝ ሰዎች ለሽማግሎች መንገራቸው አይቀሬ ነበር" እናም አንድ
ቀን አባቴ ባልነበረበት ወቅት፣ ሚንጊ የተባሉ ልጆችን የሚጥሉ
ሽማግሎች ወደ እኛ ጎጆ መጡ" እናቴ፣ ከርቀት እንዳየቻቸው ሰውነቷ እየተንቀጠቀጠ ሰውነቴን እንቦሳዋን እንደምትልስ ላም እየሳመችና እየላሰች አለቀሰች።
«ከእናቴ ጋር በተለያየ አጋጣሚ እንለያይ ነበር ከብቶች በድርቅ ጊዜ እርቀው ሲሄዱ፣ ወደ ማሳ፣ ለገበያ ወዘተ.ስትሄድ ሁለትና ሦስት ቀናት፣ አልፎ አልፎ ደግሞ ከዚያም በላይ እንለያያለን ታዲያ ስንለያይ እናቴ ታለቅሳለች እኔ ግን የእሷ ሁኔታ ቢረብሸኝም
ተሎ ወደ ጨዋታዬ እመለስ ነበር። የዛን ቀን ሽማግሎች፣ «ጥርሱ
አስወልቀን እናምጣው» ብለው፣ በጠንካራው እጃቸው ትንሿን እጄን በጨመቁ ቁጥር ግን እንባዬ ሳያቋርጥ ይንዠቀዠቅ ነበር"
«እናቴ ሽማግሎች ጥርሱን አስወልቀን እናምጣው ብለው ሲጠይቋት ካለምንም ተቃውሞ ገፋ አድርጋ አሳልፋ ብትሰጠኝም! ትከሻዋን በሁለት እጆቿ አቅፋ፣ ድምፅዋን አጥፍታ፣ አምርራ
ስታለቅስ ለአደገኛ ሁኔታ እንደተጋለጥኩ ገመትሁ" ሆኖም ግን ምን እንደሚደርስብኝና ለምንስ እንደምቀጣ አላወቅሁም ነበር"
«ሁለቱ ሰዎች ከመንደራችን እያራቁ ሲወስዱኝ እናቴ እጇ
እያርገበገበች ስታለቅስ ትታየኝ ነበር። እንዲያውም እስከ አሁን ድረስ እንኳ ሰው እንደ እሷ ስፍስፍ ብሎ ሲያለቅስ አይቼ
አላውቅም"
«ከመንደራችን ብዙ ርቀን ወደ ጫካው ውስጥ እስክንገባ ሽማግሎች ምንም ሳያወሩኝ ሄድንና የሆነ ገደል አጠገብ ስንደርስ ከፊለፊታቸው ወደነሱ ሳልዞር እንድቆም ነገሩኝ" እኔ ግን፣ ያሉኝን
ለመፈጸም ስላልተቻለኝ ዘወር ስል፣ አንደኛው ሽማግሌ ጦሩን ወደ
ትከሻዬ ሲሰድ ተመለከትኩኝ" ከዚያ በኋላ ሰውነቴን ሲወጋኝና
ለመጮህ ስሞክር፣ ገፍትረው ወደ ገደሉ ከተቱኝ ገደሉ ውስጥ የነበረው ድንጋይ ደግሞ እራሴን ተረተረኝ፤ ደም ፊቴን አለበሰው የሞት ሞቴን ግን የእናቴን፣ የወንድሜን፣ የአባቴን...ስም እየጠራሁ
ጮሁኩ" የደረሰልኝ ግን አልነበረም።
«ስለዚህ፣ ጉድጓድ ውስጥ እንደሆንኩ ስጓጉር ውዬ አድሬ፣ ጠዋት ላይ ድምፄ ተዘጋ። ረፈድፈድ ሲል የሰው ድምፅ ሰማሁ"
የሰማሁት ድምፅ ግን የሰው ቢሆንም ቋንቋው የማውቀው ሐመርኛ
አልነበረም" ለመጣራት ብሞክርም ድምፄ እምቢ አለኝ።
«የአጋጣሚ ጉዳይ ሆኖ፣ አንዷ በልቅሶ የተዘጋውን ድምፄን ሰምታ ኖሮ፣ አብረዋት ከሐመር ቆቄ ከተማ የመጡትን ሴቶች ጠርታ በድንጋጤ ተያይዘው ሄዱ መሰለኝ ድምፃቸው ጠፋብኝ" ብዙ ቆይቼ
ግን፣ እንደገና የወንዶችና ሴቶች ድምፅ ተሰማኝ ከወላጆቼ ጋር ሳለሁ፣ እነዚያን መሳይ ሰዎች ወደ መንደራችን ሲመጡ፣ በፍርሃት ፈርጥጬ እሮጥ ነበር" ሆኖም ግን፣ የማልፈራቸው የኔ ወገኖች
ስለጨከኑብኝ መሰለኝ፣ አለባበሳቸውንና ቋንቋቸውን የማላውቃቸው ሰዎች ከጉድጓድ ውስጥ አውጥተው የሚበላ ሲሰጡኝና ሲያሳክ
ሙኝ፣ አንድም ተቃውሞ አላሰማሁም"
👍23
«ይኸውልሽ፣ ከወላጆቼ ጋር ዳግመኛ ሳንገናኝ፣ ከነዚያ
ካስጠጉኝ ሰዎች ጋር በመሆን ለትንሽ ጊዜ እንደቆየሁ፣ የመንግሥት
ሠራተኛ የነበሩት እረዳቶቼ ወደ ጂንካ ሲቀየሩ፣ እኔም አብሬ ጂንካ ከተማ ሄድኩ" እዚያም ትምህርት ቤት አስገቡኝና ትምህርቴን
በመከታተል ከሞት ተርፌ ለዚህ በቃሁ።
«ከወላጆቼና ከአካባቢዬ ከተለየሁ በአሥራ ሦስት አመቴ፣ የመሰረተ ትምህርት የተማሪ አስተማሪ ሆኜ የዘመትኩት ትውልድ
ቦታዬ ሲሆን፣ ወደዚያው የትውልድ አካባቢዬ ስሄድ በመልኬ ሁሉም አወቁኝ" አባቴ ቢሞትም እናቴንና ወንድም እኅቶቼን ግን አገኘኋቸው" መጀመሪያ ፍጹም ልቀርባቸው አልፈለግሁም ነበር
በኋላ ግን እናቴ፣ «የልጄን ዓይን ምነው ባየሁት» እያለች፣ ከሰማችበት ጊዜ ጀምሮ ታለቅስ እንደነበረና ወንድሞቼም ፍየል
ቅቤና ማር እየሰጡ ሲቀርቡኝ፣ የእናቴም በሕሊናዬ የተዳፈነው
የእናትነት ፍቅሯና ወደ ሞት አፋፍ እንደ በሬ ስነዳ አቅም አጥታ የተንሰፈሰፈችውን በማስታወስ ባህሉ እንጂ እነሱ ተፈጥሮአዊ ጭካኔ
የሌላቸው መሆኑን በማሰላሰል፣ ይቅር ለማለት ሞከርኩ"
«በመካከሉ ግን፥ ባይገርምሽ፥ በጦርና በድንጋይ ወግረው
ገፍትረው ገደል የከተቱኝን ሽማግሎች ገና ሳያቸው፣ በቆምኩበት በፍርሃት ራድሁ እጄን ይዘው እንደገና ወደ ሞት ሊወስዱኝ
ጥርሱን አስወልቀን እናምጣው› ያሉ መሰለኝና ሸሸሁ። ስለዚ ከትውልድ ቦታዬ በመሸሽ ቱርሚ ከሚገኙት ጓደኞቼ ጋር በመቆየት ግዳጄን ፈጽሜ ተመለስኩ" የረሳሁትን ቋንቋ ግን በአራት ወሬ አቀለጣጥፈ መናገር ቻልኩ"
«አሁንም ቂም ያረገዘው አእምሮዬ ገና ያልሻረና ፍርሃቴ ከሕሊናዬ ያልተወገደ ቢሆንም፣ አንቺ ግን እንሂድ ስትይኝ እሺ አልኩሽ» ብሎ ንግግሩን አቆመ።
ካርለት፣ በተለይ በመጨረሻ ላይ የተናገረው ነገር ቢያስደቃትም፣ ምስጋናም ማቅረብ እንደሚኖርባት ብታምንም፣ ሰውነቷ
በሞላ ይንቀጠቀጥ ስለነበር ስሜቷን ለመቆጣጠር አቅም እንደ ተሳናት
ስለ ተረዳች ጸጥ ብላ ወደ ድንኳኗ ገባች" ከዚያም፣ ዓይኖቿን ጨፍና
ከሎ ያወራትንና የአውሬዎችን ጩኸትና ግሳት ላለማሰብ
ላለመስማት ትጣር እንጂ፣ በሐሳቧ እንደገና ወደዚያው እየተመለሰች ተዘፈቀች።
💫ይቀጥላል💫
ካስጠጉኝ ሰዎች ጋር በመሆን ለትንሽ ጊዜ እንደቆየሁ፣ የመንግሥት
ሠራተኛ የነበሩት እረዳቶቼ ወደ ጂንካ ሲቀየሩ፣ እኔም አብሬ ጂንካ ከተማ ሄድኩ" እዚያም ትምህርት ቤት አስገቡኝና ትምህርቴን
በመከታተል ከሞት ተርፌ ለዚህ በቃሁ።
«ከወላጆቼና ከአካባቢዬ ከተለየሁ በአሥራ ሦስት አመቴ፣ የመሰረተ ትምህርት የተማሪ አስተማሪ ሆኜ የዘመትኩት ትውልድ
ቦታዬ ሲሆን፣ ወደዚያው የትውልድ አካባቢዬ ስሄድ በመልኬ ሁሉም አወቁኝ" አባቴ ቢሞትም እናቴንና ወንድም እኅቶቼን ግን አገኘኋቸው" መጀመሪያ ፍጹም ልቀርባቸው አልፈለግሁም ነበር
በኋላ ግን እናቴ፣ «የልጄን ዓይን ምነው ባየሁት» እያለች፣ ከሰማችበት ጊዜ ጀምሮ ታለቅስ እንደነበረና ወንድሞቼም ፍየል
ቅቤና ማር እየሰጡ ሲቀርቡኝ፣ የእናቴም በሕሊናዬ የተዳፈነው
የእናትነት ፍቅሯና ወደ ሞት አፋፍ እንደ በሬ ስነዳ አቅም አጥታ የተንሰፈሰፈችውን በማስታወስ ባህሉ እንጂ እነሱ ተፈጥሮአዊ ጭካኔ
የሌላቸው መሆኑን በማሰላሰል፣ ይቅር ለማለት ሞከርኩ"
«በመካከሉ ግን፥ ባይገርምሽ፥ በጦርና በድንጋይ ወግረው
ገፍትረው ገደል የከተቱኝን ሽማግሎች ገና ሳያቸው፣ በቆምኩበት በፍርሃት ራድሁ እጄን ይዘው እንደገና ወደ ሞት ሊወስዱኝ
ጥርሱን አስወልቀን እናምጣው› ያሉ መሰለኝና ሸሸሁ። ስለዚ ከትውልድ ቦታዬ በመሸሽ ቱርሚ ከሚገኙት ጓደኞቼ ጋር በመቆየት ግዳጄን ፈጽሜ ተመለስኩ" የረሳሁትን ቋንቋ ግን በአራት ወሬ አቀለጣጥፈ መናገር ቻልኩ"
«አሁንም ቂም ያረገዘው አእምሮዬ ገና ያልሻረና ፍርሃቴ ከሕሊናዬ ያልተወገደ ቢሆንም፣ አንቺ ግን እንሂድ ስትይኝ እሺ አልኩሽ» ብሎ ንግግሩን አቆመ።
ካርለት፣ በተለይ በመጨረሻ ላይ የተናገረው ነገር ቢያስደቃትም፣ ምስጋናም ማቅረብ እንደሚኖርባት ብታምንም፣ ሰውነቷ
በሞላ ይንቀጠቀጥ ስለነበር ስሜቷን ለመቆጣጠር አቅም እንደ ተሳናት
ስለ ተረዳች ጸጥ ብላ ወደ ድንኳኗ ገባች" ከዚያም፣ ዓይኖቿን ጨፍና
ከሎ ያወራትንና የአውሬዎችን ጩኸትና ግሳት ላለማሰብ
ላለመስማት ትጣር እንጂ፣ በሐሳቧ እንደገና ወደዚያው እየተመለሰች ተዘፈቀች።
💫ይቀጥላል💫
😢16👍15
#ጠላፊዎቹ
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አምስት
፡
፡
#በኬንፎሌት
፡
፡
#ትርጉም_ወንዳየሁ_ንጉሴ
ኤዲ ዲኪን ራሱን ለመቆጣጠር ቢሞክርም ክዳኑ ተዘግቶ እንደሚንተከተክ ጀበና ሆኗል፡ በጭንቀት ሊፈነዳ ምንም አልቀረውም፡፡ ላቡ
አሁንም አሁንም ችፍ ይላል፡ ጨጓራው እየተቃጠለ በመሆኑ ሰውነቱ
እረፍት አጣ፡፡ ቀልቡን ሰብስቦ መስራት አልቻለም፡፡
ከሌሊቱ ስምንት ሰዓት ላይ የእሱ ፈረቃ ያበቃል ወደ መውጫው ሰዓት ላይ የሀሰት የነዳጅ ፍላጎት መጠን አስልቶ በሰንጠረዡ ላይ አሰፈረ።
ካፒቴኑ ጉዞውን
ለማጠናቀቅ የሚያስችል በቂ ነዳጅ ያለው
ለማስመሰልና ወደ ኋላ እመለሳለሁ እንዳይል የአይሮፕላኑን የነዳጅ ፍጆታ
ፍላጎት መጠን አሳንሶ አስልቶ ነበር፡፡ የእሱ ተተኪ የሆነው ሚኪ ፊን ሲመጣ ልዩነቱን እንዳያውቅ የፍጆታ መጠኑን ከፍ አድርጎ በማስላት አካካሰው፡፡ የነዳጅ ፍጆታ መጠን በወጣ ገባነት መለዋወጡን ሚኪ ሲያይ ምን ተፈጠረ ብሎ መጠየቁ አይቀርም፡፡ ኤዲም ይህ የሆነው በወጀቡ ምክንያት ነው ሊለው ተዘጋጅቷል፡፡ የሆነ ሆኖ አሁን ሚኪ ምን እንደሚል ሳይሆን ያስጨነቀው፣ አዕምሮውን የውጥር የያዘው አይሮፕላኑ ኒውፋውንድ ላንድ (ካናዳ) ሳይደርስ ነዳጅ ይጨርስ ይሆን የሚለው ሃሳብ ነው፡፡
የበረራ ህጉ መያዝ ያለበትን መጠባበቂያ የነዳጅ መጠን ቢያስቀምጥም
አይሮፕላኑ የራሱ የሆነ ዝቅተኛ የነዳጅ ፍጆታ መጠን ደንብ የለውም:
አይሮፕላኑም ከአቅም በላይ ለሆነ ችግር የመጠባበቂያ ነዳጅ የለውም::በነዳጅ ችግር ምክንያት አንድ ችግር ቢከሰት አይሮፕላኑ ያለ ጥርጥር ማዕበል በበዛበት አትላንቲክ ውቂያኖስ ውስጥ መውደቁ አይቀርም፡፡ ከወደቀ
ደግሞ በትንሽ ደቂቃ ውስጥ ስለሚሰምጥ ለወሬ ነጋሪ እንኳን የሚተርፍ
የለም፡፡
ሚኪ እንደወትሮው ነቃ ብሎና ለስራ ተነሳስቶ ከሌሊቱ ስምንት ሰዓት
ሲል ደረሰ፡፡ ‹‹ያለን ነዳጅ አነስተኛ መሆኑን ለካፒቴኑ ነግሬያለሁ›› አለው
ኤዲ፡፡
ሚኪም ያለው ነገር ብዙም ስሜት እንዳልሰጠው ሁሉ ራሱን በማነቃነቅ ብቻ መረዳቱን ገለፀለትና ባትሪውን አነሳ፡፡ የመጀመሪያ ስራው የአይሮፕላኑ አራት ሞተሮች በዓይን መቃኘት ነው፡፡
ኤዲ ሚኪን ባለበት ቦታ ትቶ ወደ ተሳፋሪዎች ክፍል አመራ፡ ረዳት.ካፒቴኑ ጆኒ ዶት ናቪጌተሩ ጃክ አሽፎርድና ሬዲዮ ኦፕሬተሩ ቤን ቶምስን ተከትለውታል፡፡ ጃክ ለራሱ ሳንድዊች ሊያዘጋጅ ወደ ኩሽና ሄደ፡፡ ኤዲ ምግብ መብላት አይደለም ምግብ ሲያይ ሊያስታውከው ስለሚደርስ አንድ ሲኒ ቡና ብቻ ጠጣ
ስራ በሌለው ሰዓት ባለቤቱ ካሮል አን በነዚያ አፋኞች መዳፍ ስር መሆኗ ብቻ ነው አዕምሮው ውስጥ የሚመጣው፡፡
አሁን በአሜሪካ ሜይን ስቴት ውስጥ ሰዓቱ ከምሽቱ 3፡00 ሰዓት በመሆኑ ጨለማ ነው፡፡ ይሄን ጊዜ ካሮል አን ከመንገላታት ብዛት ዝላና ልቧ
ተሰብሮ ቁጭ ብላ ይሆናል፡፡ ነፍሰ ጡር ከሆነች ወዲህ በጊዜ ነው
የምትተኛው፡ ታዲያ እንድትተኛ ይፈቅዱላት ይሆን? መተኛት ቀርቶ
ጎኗን የምታሳርፍበት ቦታ ቢሰጧት ጥሩ ነበር፡፡
ምሽቱ እየገፋ ሲሄድ ሚስቱን ያገቷት ወሮበሎች ሌላ ክፉ ነገር ያውጠነጥኑ ይሆን? ሲል መጨነቅ ጀመረ፡፡
ወጀቡ እንደገና ተነሳ፡፡
አይሮፕላኑ መናጡ ባሰበት፡ በማዕበል ላይ የሚጓዝ መርከብ መስሏል፡ ግዙፍ አይሮፕላን አንዴ ከፍ እያለ አንዴ ዝቅ እያለ በንፋስ ወዲህ ወዲያ የተንገላታ ይጓዛል። ተሳፋሪዎቹ ስጋት ገብቷቸው ከእንቅልፋቸው ተነሱ አስተናጋጁንም ይጣሩ ጀመር፡ አንዳንዶቹ ደግሞ ሆዳቸው ታውኮ ወደ
መጸዳጃ ክፍል ይሮጣሉ አስተናጋጆቹም ወደ ተሳፋሪዎቹ ተራወጡ፡
ኤዲ ቡና ለመጠጣት ሲሄድ ቶም ሉተር ፊቱ መጥቶ ድቅን አለ፡፡ሉተር በአይሮፕላኑ መናወጥ ደንግጦ ፊቱ አመድ መስሏል፡ ሰውነቱ በላብ
ርሷል፡ ኤዲም ጅንን ብሎ ያየዋል፡፡ ቶምን ጉሮሮውን ፈጥርቆ ሊይዘው ትንሽ ነበር የቀረው፤ ነገር ግን ንዴቱን ውጦ ዝም አለ፡፥
‹‹ይሄ ግን የተለመደ ነው?›› ሲል ጠየቀ ቶም በፍርሃት፡
ኤዲ ያለ ምንም ሀዘኔታ ‹‹ያለ ዛሬ እንደዚህ ሆኖ አያውቅም›› ሲል መለሰለት ‹‹ከዚህ በኋላ በወጀቡ ውስጥ ነው የምንጓዘው፤ ነገር ግን በቂ ነዳጅ ስለሌለን አደገኛ ነው››
‹‹እንዴት?›› ሲል ጠየቀ ቶም፡፡
‹‹ነዳጅ እያለቀ ነው››
ሉተር በድንጋጤ እንደተረበሸ ‹‹ታዲያ ነዳጅ እንደማይበቃ ከታወቀ
በጊዜ ወደ ኋላ እንመለሳለን ብለህ አልነበረም?››
ኤዲ ውስጡ ከሉተር በላይ ተሸብሯል፡፡ ነገር ግን ጠላቱ ቶም በመንቦቅቦቁ ረክቷል፡ ‹‹ወደ ኋላ መመለስ እንችል ነበር ነገር ግን የነዳጅ
ፍጆታ ስሌቱን አሳስቼ ስላሰላሁት የአይሮፕላኑ ሰራተኞች በቂ ነዳጅ ያለ
መስሏቸዋል፡፡ ከእናንተ ጋር ያለኝን ውጊያ ለማጠናቀቅ በቂ ምክንያት እንዳለኝ አስታወስክ?››
‹‹አንተ እብድ!›› አለ ሉተር ተስፋ ቆርጦ ‹ሁላችንንም ልትጨርሰን አስበሃል?››
‹‹እኔማ ሚስቴ በእናንተ እጅ መሆኗ ነው እንጂ እያንዳንድሽን ወሮበላ
ሁሉ አጠፋሽ ነበር››
‹‹ሁላችን ከሞትን ሚስትህን አታገኛትማ››
‹‹አውቃለሁ›› አለ ኤዲ ነገር ግን ሚስቱን በነዚያ አረመኔዎች እጅ ለአንድ ቀን እንኳን ሊተዋት አይፈልግም፡፡ ‹‹ምናልባተም አብጄ ሊሆን ይችላል›› አለ ኤዲ፡
ሉተር በጭንቀት እንደተወጠረ ‹‹ይሄ አይሮፕላን ባህር ላይ ያርፋል አይደል?››
‹‹የተገኘው ባህር ላይ ያርፋል ማለት አይደለም፡፡ አይሮፕላኑ ለማረፍ ፀጥ ያለ ባህር ይፈልጋል፤ ማዕበልና ወጀብ የበዛበት ባህር ላይ ልረፍ ካለ ብትንትኑ ነው የሚወጣው።
‹‹ወይ አምላኬ! እዚህ አይሮፕላን ውስጥ የተሳፈርኩት ምን አቅብጦኝ
አለ ቶም።
‹‹ሚስቴን ለማፈን የተነሳኸው ምን አቅብጦህ ነው?›› አለ ኤዲ ጥርሱን ነክሶ።
አይሮፕላኑ ድንገት ዘጭ ሲል ሉተር ወደ መጸዳጃ ክፍል ሮጠ፡፡
ኤዲ ተሳፋሪዎቹ ወዳሉበት ክፍል አመራ፡፡ ካርታ የሚጫወቱት ሰዎች
የመቀመጫ ቀበቶዎቻቸውን አስረዋል፡፡ አይሮፕላኑ ሲንዘፈዘፍና ሲወዛወዝ
ብርጭቆዎች ካርታዎችና ጠርሙሶች ምንጣፍ ላይ ይንከባለላሉ፡ኤዲ
ኮሪደሩ ላይ አማተረ፡፡ አሁን አይሮፕላኑ ፀጥ ብሎ መጓዝ ስለጀመረ
መኝታቸው ተመልሰው
ተሳፋሪዎች ተረጋግተዋል፡፡ አንዳንዶቹ ወደ መኝታቸው ተመልሰው በመቀመጫ ቀበቶዎች ተጠፍረዋል። በአይሮፕላኑ መወዛወዝ ከመውደቅ ለመዳን ከመታሰር ውጪ ሌላ ምርጫ እንደሌላቸው አውቀዋል፡፡ አንዳንዶቹ
ደግሞ መጋረጃቸውን ከፍተው ጋደም ብለዋል፡፡ አንዳንዶቹ ተሳፋሪዎች
ጉዞው ሰላማዊ ባይሆንም ፍርሃታቸውን ዋጥ አድርገው ይጫወታሉ።
አንዳንዶቹ ደግሞ ፍርሃቱ ሰቅዞ ይዟቸው መጫወቱንም ትተውታል
መጽሐፍት፣መነጽሮች፣ፒጃማዎች፣ አርቲፊሻል ጥርስ፣ሳንቲሞችና
አምባሮች ወለሉ ላይ ተበታትነው ይታያሉ፡፡ ኤዲ እሱ በፈጠረው ችግር
አይሮፕላኑ በወጀቡ ውስጥ ለመጓዝ በመገደዱ ምክንያት ያለ ቅጥ
በመወዛወዙ ተሳፋሪዎች መሰቃየታቸውን ሲያስበው በፀፀት ልቡ ተነካ፡፡ ይሄ
ሁሉ ሰውስ በእሱ ምክንያት ያልቅ ይሆን?›
ኤዲ ወደ መቀመጫው ሄደና ተቀመጠ፡፡ ከዚህ በኋላ ስለነዳጁ ፍጆታ
ምንም ማድረግ አይቻልም፡፡ ካሮል አንን ከነዚያ አረመኔዎች እጅ መንጭቆ
ለመውሰድ ያለው አማራጭ በዕቅዱ መሰረት የተባለው ቦታ ላይ አይሮፕላኑን በድንገት ማሳረፍ ብቻ ነው፡፡
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አምስት
፡
፡
#በኬንፎሌት
፡
፡
#ትርጉም_ወንዳየሁ_ንጉሴ
ኤዲ ዲኪን ራሱን ለመቆጣጠር ቢሞክርም ክዳኑ ተዘግቶ እንደሚንተከተክ ጀበና ሆኗል፡ በጭንቀት ሊፈነዳ ምንም አልቀረውም፡፡ ላቡ
አሁንም አሁንም ችፍ ይላል፡ ጨጓራው እየተቃጠለ በመሆኑ ሰውነቱ
እረፍት አጣ፡፡ ቀልቡን ሰብስቦ መስራት አልቻለም፡፡
ከሌሊቱ ስምንት ሰዓት ላይ የእሱ ፈረቃ ያበቃል ወደ መውጫው ሰዓት ላይ የሀሰት የነዳጅ ፍላጎት መጠን አስልቶ በሰንጠረዡ ላይ አሰፈረ።
ካፒቴኑ ጉዞውን
ለማጠናቀቅ የሚያስችል በቂ ነዳጅ ያለው
ለማስመሰልና ወደ ኋላ እመለሳለሁ እንዳይል የአይሮፕላኑን የነዳጅ ፍጆታ
ፍላጎት መጠን አሳንሶ አስልቶ ነበር፡፡ የእሱ ተተኪ የሆነው ሚኪ ፊን ሲመጣ ልዩነቱን እንዳያውቅ የፍጆታ መጠኑን ከፍ አድርጎ በማስላት አካካሰው፡፡ የነዳጅ ፍጆታ መጠን በወጣ ገባነት መለዋወጡን ሚኪ ሲያይ ምን ተፈጠረ ብሎ መጠየቁ አይቀርም፡፡ ኤዲም ይህ የሆነው በወጀቡ ምክንያት ነው ሊለው ተዘጋጅቷል፡፡ የሆነ ሆኖ አሁን ሚኪ ምን እንደሚል ሳይሆን ያስጨነቀው፣ አዕምሮውን የውጥር የያዘው አይሮፕላኑ ኒውፋውንድ ላንድ (ካናዳ) ሳይደርስ ነዳጅ ይጨርስ ይሆን የሚለው ሃሳብ ነው፡፡
የበረራ ህጉ መያዝ ያለበትን መጠባበቂያ የነዳጅ መጠን ቢያስቀምጥም
አይሮፕላኑ የራሱ የሆነ ዝቅተኛ የነዳጅ ፍጆታ መጠን ደንብ የለውም:
አይሮፕላኑም ከአቅም በላይ ለሆነ ችግር የመጠባበቂያ ነዳጅ የለውም::በነዳጅ ችግር ምክንያት አንድ ችግር ቢከሰት አይሮፕላኑ ያለ ጥርጥር ማዕበል በበዛበት አትላንቲክ ውቂያኖስ ውስጥ መውደቁ አይቀርም፡፡ ከወደቀ
ደግሞ በትንሽ ደቂቃ ውስጥ ስለሚሰምጥ ለወሬ ነጋሪ እንኳን የሚተርፍ
የለም፡፡
ሚኪ እንደወትሮው ነቃ ብሎና ለስራ ተነሳስቶ ከሌሊቱ ስምንት ሰዓት
ሲል ደረሰ፡፡ ‹‹ያለን ነዳጅ አነስተኛ መሆኑን ለካፒቴኑ ነግሬያለሁ›› አለው
ኤዲ፡፡
ሚኪም ያለው ነገር ብዙም ስሜት እንዳልሰጠው ሁሉ ራሱን በማነቃነቅ ብቻ መረዳቱን ገለፀለትና ባትሪውን አነሳ፡፡ የመጀመሪያ ስራው የአይሮፕላኑ አራት ሞተሮች በዓይን መቃኘት ነው፡፡
ኤዲ ሚኪን ባለበት ቦታ ትቶ ወደ ተሳፋሪዎች ክፍል አመራ፡ ረዳት.ካፒቴኑ ጆኒ ዶት ናቪጌተሩ ጃክ አሽፎርድና ሬዲዮ ኦፕሬተሩ ቤን ቶምስን ተከትለውታል፡፡ ጃክ ለራሱ ሳንድዊች ሊያዘጋጅ ወደ ኩሽና ሄደ፡፡ ኤዲ ምግብ መብላት አይደለም ምግብ ሲያይ ሊያስታውከው ስለሚደርስ አንድ ሲኒ ቡና ብቻ ጠጣ
ስራ በሌለው ሰዓት ባለቤቱ ካሮል አን በነዚያ አፋኞች መዳፍ ስር መሆኗ ብቻ ነው አዕምሮው ውስጥ የሚመጣው፡፡
አሁን በአሜሪካ ሜይን ስቴት ውስጥ ሰዓቱ ከምሽቱ 3፡00 ሰዓት በመሆኑ ጨለማ ነው፡፡ ይሄን ጊዜ ካሮል አን ከመንገላታት ብዛት ዝላና ልቧ
ተሰብሮ ቁጭ ብላ ይሆናል፡፡ ነፍሰ ጡር ከሆነች ወዲህ በጊዜ ነው
የምትተኛው፡ ታዲያ እንድትተኛ ይፈቅዱላት ይሆን? መተኛት ቀርቶ
ጎኗን የምታሳርፍበት ቦታ ቢሰጧት ጥሩ ነበር፡፡
ምሽቱ እየገፋ ሲሄድ ሚስቱን ያገቷት ወሮበሎች ሌላ ክፉ ነገር ያውጠነጥኑ ይሆን? ሲል መጨነቅ ጀመረ፡፡
ወጀቡ እንደገና ተነሳ፡፡
አይሮፕላኑ መናጡ ባሰበት፡ በማዕበል ላይ የሚጓዝ መርከብ መስሏል፡ ግዙፍ አይሮፕላን አንዴ ከፍ እያለ አንዴ ዝቅ እያለ በንፋስ ወዲህ ወዲያ የተንገላታ ይጓዛል። ተሳፋሪዎቹ ስጋት ገብቷቸው ከእንቅልፋቸው ተነሱ አስተናጋጁንም ይጣሩ ጀመር፡ አንዳንዶቹ ደግሞ ሆዳቸው ታውኮ ወደ
መጸዳጃ ክፍል ይሮጣሉ አስተናጋጆቹም ወደ ተሳፋሪዎቹ ተራወጡ፡
ኤዲ ቡና ለመጠጣት ሲሄድ ቶም ሉተር ፊቱ መጥቶ ድቅን አለ፡፡ሉተር በአይሮፕላኑ መናወጥ ደንግጦ ፊቱ አመድ መስሏል፡ ሰውነቱ በላብ
ርሷል፡ ኤዲም ጅንን ብሎ ያየዋል፡፡ ቶምን ጉሮሮውን ፈጥርቆ ሊይዘው ትንሽ ነበር የቀረው፤ ነገር ግን ንዴቱን ውጦ ዝም አለ፡፥
‹‹ይሄ ግን የተለመደ ነው?›› ሲል ጠየቀ ቶም በፍርሃት፡
ኤዲ ያለ ምንም ሀዘኔታ ‹‹ያለ ዛሬ እንደዚህ ሆኖ አያውቅም›› ሲል መለሰለት ‹‹ከዚህ በኋላ በወጀቡ ውስጥ ነው የምንጓዘው፤ ነገር ግን በቂ ነዳጅ ስለሌለን አደገኛ ነው››
‹‹እንዴት?›› ሲል ጠየቀ ቶም፡፡
‹‹ነዳጅ እያለቀ ነው››
ሉተር በድንጋጤ እንደተረበሸ ‹‹ታዲያ ነዳጅ እንደማይበቃ ከታወቀ
በጊዜ ወደ ኋላ እንመለሳለን ብለህ አልነበረም?››
ኤዲ ውስጡ ከሉተር በላይ ተሸብሯል፡፡ ነገር ግን ጠላቱ ቶም በመንቦቅቦቁ ረክቷል፡ ‹‹ወደ ኋላ መመለስ እንችል ነበር ነገር ግን የነዳጅ
ፍጆታ ስሌቱን አሳስቼ ስላሰላሁት የአይሮፕላኑ ሰራተኞች በቂ ነዳጅ ያለ
መስሏቸዋል፡፡ ከእናንተ ጋር ያለኝን ውጊያ ለማጠናቀቅ በቂ ምክንያት እንዳለኝ አስታወስክ?››
‹‹አንተ እብድ!›› አለ ሉተር ተስፋ ቆርጦ ‹ሁላችንንም ልትጨርሰን አስበሃል?››
‹‹እኔማ ሚስቴ በእናንተ እጅ መሆኗ ነው እንጂ እያንዳንድሽን ወሮበላ
ሁሉ አጠፋሽ ነበር››
‹‹ሁላችን ከሞትን ሚስትህን አታገኛትማ››
‹‹አውቃለሁ›› አለ ኤዲ ነገር ግን ሚስቱን በነዚያ አረመኔዎች እጅ ለአንድ ቀን እንኳን ሊተዋት አይፈልግም፡፡ ‹‹ምናልባተም አብጄ ሊሆን ይችላል›› አለ ኤዲ፡
ሉተር በጭንቀት እንደተወጠረ ‹‹ይሄ አይሮፕላን ባህር ላይ ያርፋል አይደል?››
‹‹የተገኘው ባህር ላይ ያርፋል ማለት አይደለም፡፡ አይሮፕላኑ ለማረፍ ፀጥ ያለ ባህር ይፈልጋል፤ ማዕበልና ወጀብ የበዛበት ባህር ላይ ልረፍ ካለ ብትንትኑ ነው የሚወጣው።
‹‹ወይ አምላኬ! እዚህ አይሮፕላን ውስጥ የተሳፈርኩት ምን አቅብጦኝ
አለ ቶም።
‹‹ሚስቴን ለማፈን የተነሳኸው ምን አቅብጦህ ነው?›› አለ ኤዲ ጥርሱን ነክሶ።
አይሮፕላኑ ድንገት ዘጭ ሲል ሉተር ወደ መጸዳጃ ክፍል ሮጠ፡፡
ኤዲ ተሳፋሪዎቹ ወዳሉበት ክፍል አመራ፡፡ ካርታ የሚጫወቱት ሰዎች
የመቀመጫ ቀበቶዎቻቸውን አስረዋል፡፡ አይሮፕላኑ ሲንዘፈዘፍና ሲወዛወዝ
ብርጭቆዎች ካርታዎችና ጠርሙሶች ምንጣፍ ላይ ይንከባለላሉ፡ኤዲ
ኮሪደሩ ላይ አማተረ፡፡ አሁን አይሮፕላኑ ፀጥ ብሎ መጓዝ ስለጀመረ
መኝታቸው ተመልሰው
ተሳፋሪዎች ተረጋግተዋል፡፡ አንዳንዶቹ ወደ መኝታቸው ተመልሰው በመቀመጫ ቀበቶዎች ተጠፍረዋል። በአይሮፕላኑ መወዛወዝ ከመውደቅ ለመዳን ከመታሰር ውጪ ሌላ ምርጫ እንደሌላቸው አውቀዋል፡፡ አንዳንዶቹ
ደግሞ መጋረጃቸውን ከፍተው ጋደም ብለዋል፡፡ አንዳንዶቹ ተሳፋሪዎች
ጉዞው ሰላማዊ ባይሆንም ፍርሃታቸውን ዋጥ አድርገው ይጫወታሉ።
አንዳንዶቹ ደግሞ ፍርሃቱ ሰቅዞ ይዟቸው መጫወቱንም ትተውታል
መጽሐፍት፣መነጽሮች፣ፒጃማዎች፣ አርቲፊሻል ጥርስ፣ሳንቲሞችና
አምባሮች ወለሉ ላይ ተበታትነው ይታያሉ፡፡ ኤዲ እሱ በፈጠረው ችግር
አይሮፕላኑ በወጀቡ ውስጥ ለመጓዝ በመገደዱ ምክንያት ያለ ቅጥ
በመወዛወዙ ተሳፋሪዎች መሰቃየታቸውን ሲያስበው በፀፀት ልቡ ተነካ፡፡ ይሄ
ሁሉ ሰውስ በእሱ ምክንያት ያልቅ ይሆን?›
ኤዲ ወደ መቀመጫው ሄደና ተቀመጠ፡፡ ከዚህ በኋላ ስለነዳጁ ፍጆታ
ምንም ማድረግ አይቻልም፡፡ ካሮል አንን ከነዚያ አረመኔዎች እጅ መንጭቆ
ለመውሰድ ያለው አማራጭ በዕቅዱ መሰረት የተባለው ቦታ ላይ አይሮፕላኑን በድንገት ማሳረፍ ብቻ ነው፡፡
👍17
ኒውዮርክ ከመድረሳቸው በፊት ከሚገኘው የመጨረሻ ማረፊያቸው
ከሼዲያክ ከተማ ሲነሱ ተረኛ ሆኖ የሚሰራው ኤዲ ነው፡፡ አይሮፕላኑ አየር ላይ እንደዋለ የተወሰነ ነዳጅ እንዲፈስ ያደርጋል፡፡ የአይሮፕላኑ ጌጅ ነዳጁ
መጉደሉን ማሳየቱ አይቀርም፡፡ ረዳቱ ሚኪ ፊን በሆነ ምክንያት ወደ
ማብረሪያው ክፍል ቢመጣ የነዳጁን መጉደል ማየቱ አይቀርም፡፡ ነገር ግን
ተረኛ ባልሆነበት ጊዜ ለመተኛት ስለሚቸኩል ወደ እዚህ ክፍል ላይመጣ
ይችላል፡፡ ሌሎቹ የአይሮፕላኑ ሰራተኞች ደግሞ ጌጁን የሚያዩበት ምክንያት አይኖርም የስራ ባልደረቦቹን መክዳቱን ሲያስበው እንደገና ንዴቱ
ተቀሰቀሰና እጁን ቡጢ ጨበጠ፡፡ ነገር ግን የሚመታው ነገር አጣና ራሱን አረጋግቶ ወደ ስራው ተመለሰ፡፡
አይሮፕላኑ ሉተር እንዲያርፍ የሚፈልግበት ቦታ ሊደርስ ትንሽ ሲቀረው ኤዲ ቀሪውን ነዳጅ እንዲፈስ ያደርጋል፡፡ እዚያ ቦታ ላይ ሲደርስ
ካፒቴኑን ይጠራና ነዳጅ በማለቁ አይሮፕላኑ ማረፍ አለበት› ብሎ ይነግረዋል፡፡
ኤዲ የጉዞ መስመራቸውን ይከታተላል፡ ብዙ ጊዜ ተመሳሳይ የጉዞ
መስመር መከተል አይችልም: የአይሮፕላን የጉዞ መስመር ምን ጊዜም
ቀጥተኛ ሆኖ አያውቅም፡፡ ሉተር ግን የቀጠሮውን ቦታ በሚገባ የመረጠ ይመስላል፤ ማረፊያ ቦታው ሰፊ በመሆኑ ከጉዞ መስመራቸው ትንሽ የራቀ
ቢሆንም የሰማይ በራሪ ጀልባዋን ለማሳረፍ ዓይነተኛ ቦታ ነው፡፡ አይሮፕላኑ
በድንገት ማረፍ ከተገደደ ካፒቴኑ ይህን ቦታ ለማረፊያ እንደሚጠቀምበት
አይጠረጠርም፡:
ካፒቴኑ ይህን ባወቀ ጊዜ የነዳጅ መጠኑ እንደዚህ አሳሳቢ እስኪሆን
ድረስ ምን አስጠበቀህ?› ብሎ ኤዲ ላይ መጮሁ አይቀርም፤ ለመጮህ ቀልብ
ካለው፡ ኤዲም ሁሉም ጌጆች መስራት አቁመው ነው ብሎ መልስ ሊሰጥ
አስቧል የማይሆን ምክንያት፡፡ በንዴትም ጥርሱን ማፋጨት ይጀምራል፡
የስራ ባልደረቦቹ ወሳኙን ተግባር ማለትም የአይሮፕላኑን የነዳጅ ፍጆታ
መጠን መቆጣጠር ለሱ ነው የተዉት፡ ህይወታቸው በእሱ እጅ ነው፧ ነገር
ግን እንደከዳቸው ሲያውቁ አምርረው ይጠሉታል፡፡ አይሮፕላኑ ባህሩ ላይ
እንዳረፈ ሰዎች በጀልባ ወደ እነሱ ይመጣሉ፡፡ ካፒቴኑ የነፍስ አድን ሰዎች ናቸው ብሎ በመገመት ወደ አይሮፕላኑ እንዲገቡ ይፈቅድላቸዋል፤ ከዚያም
አይሮፕላኑ ውስጥ ያሉት ወሮበሎች የኤፍ.ቢ.አይ አባሉን ፊልድን ማርከው
ፍራንክ ጎርዲኖን ያስለቅቃሉ ወሮበሎቹ ግን መፍጠን ይኖርባቸዋል አይሮፕላኑ ውሃ ላይ ከማረፉ በፊት የሬዲዮ ኦፕሬተሩ የድረሱልኝ ጥሪ መላኩ አይቀርም፡፡ የሰማይ በራሪው ጀልባ ደግሞ ትልቅ በመሆኑ ከሩቅ
ስለሚታይ ለማዳን የሚመጡበት ዕድልም አለ፤ ይሄ ደግሞ የሉተር
ጓደኞቹን ዕቅድ ያከሽፍባቸዋል አለ ኤዲ በሀሳቡ፡ የወሮበሎቹ ዕቅድ
መበላሸት እንደሌለበትና የግድ ተግባራዊ መሆን እንዳለበት ሲያስበው የራሱ
ሃሳብ አስደነገጠው፡፡
ወሮበሎቹ የሚፈልጉትን ማግኘታቸው አያስደስተውም፡ የሉተር ዕቅድ ቢጨናገፍ ደስታው ነበር፡፡ ነገር ግን ሉተር ጎርዲኖን ካላስለቀቀ ኤዲ ካሮል አንን ማግኘት አይችልም፡፡....
✨ይቀጥላል✨
ከሼዲያክ ከተማ ሲነሱ ተረኛ ሆኖ የሚሰራው ኤዲ ነው፡፡ አይሮፕላኑ አየር ላይ እንደዋለ የተወሰነ ነዳጅ እንዲፈስ ያደርጋል፡፡ የአይሮፕላኑ ጌጅ ነዳጁ
መጉደሉን ማሳየቱ አይቀርም፡፡ ረዳቱ ሚኪ ፊን በሆነ ምክንያት ወደ
ማብረሪያው ክፍል ቢመጣ የነዳጁን መጉደል ማየቱ አይቀርም፡፡ ነገር ግን
ተረኛ ባልሆነበት ጊዜ ለመተኛት ስለሚቸኩል ወደ እዚህ ክፍል ላይመጣ
ይችላል፡፡ ሌሎቹ የአይሮፕላኑ ሰራተኞች ደግሞ ጌጁን የሚያዩበት ምክንያት አይኖርም የስራ ባልደረቦቹን መክዳቱን ሲያስበው እንደገና ንዴቱ
ተቀሰቀሰና እጁን ቡጢ ጨበጠ፡፡ ነገር ግን የሚመታው ነገር አጣና ራሱን አረጋግቶ ወደ ስራው ተመለሰ፡፡
አይሮፕላኑ ሉተር እንዲያርፍ የሚፈልግበት ቦታ ሊደርስ ትንሽ ሲቀረው ኤዲ ቀሪውን ነዳጅ እንዲፈስ ያደርጋል፡፡ እዚያ ቦታ ላይ ሲደርስ
ካፒቴኑን ይጠራና ነዳጅ በማለቁ አይሮፕላኑ ማረፍ አለበት› ብሎ ይነግረዋል፡፡
ኤዲ የጉዞ መስመራቸውን ይከታተላል፡ ብዙ ጊዜ ተመሳሳይ የጉዞ
መስመር መከተል አይችልም: የአይሮፕላን የጉዞ መስመር ምን ጊዜም
ቀጥተኛ ሆኖ አያውቅም፡፡ ሉተር ግን የቀጠሮውን ቦታ በሚገባ የመረጠ ይመስላል፤ ማረፊያ ቦታው ሰፊ በመሆኑ ከጉዞ መስመራቸው ትንሽ የራቀ
ቢሆንም የሰማይ በራሪ ጀልባዋን ለማሳረፍ ዓይነተኛ ቦታ ነው፡፡ አይሮፕላኑ
በድንገት ማረፍ ከተገደደ ካፒቴኑ ይህን ቦታ ለማረፊያ እንደሚጠቀምበት
አይጠረጠርም፡:
ካፒቴኑ ይህን ባወቀ ጊዜ የነዳጅ መጠኑ እንደዚህ አሳሳቢ እስኪሆን
ድረስ ምን አስጠበቀህ?› ብሎ ኤዲ ላይ መጮሁ አይቀርም፤ ለመጮህ ቀልብ
ካለው፡ ኤዲም ሁሉም ጌጆች መስራት አቁመው ነው ብሎ መልስ ሊሰጥ
አስቧል የማይሆን ምክንያት፡፡ በንዴትም ጥርሱን ማፋጨት ይጀምራል፡
የስራ ባልደረቦቹ ወሳኙን ተግባር ማለትም የአይሮፕላኑን የነዳጅ ፍጆታ
መጠን መቆጣጠር ለሱ ነው የተዉት፡ ህይወታቸው በእሱ እጅ ነው፧ ነገር
ግን እንደከዳቸው ሲያውቁ አምርረው ይጠሉታል፡፡ አይሮፕላኑ ባህሩ ላይ
እንዳረፈ ሰዎች በጀልባ ወደ እነሱ ይመጣሉ፡፡ ካፒቴኑ የነፍስ አድን ሰዎች ናቸው ብሎ በመገመት ወደ አይሮፕላኑ እንዲገቡ ይፈቅድላቸዋል፤ ከዚያም
አይሮፕላኑ ውስጥ ያሉት ወሮበሎች የኤፍ.ቢ.አይ አባሉን ፊልድን ማርከው
ፍራንክ ጎርዲኖን ያስለቅቃሉ ወሮበሎቹ ግን መፍጠን ይኖርባቸዋል አይሮፕላኑ ውሃ ላይ ከማረፉ በፊት የሬዲዮ ኦፕሬተሩ የድረሱልኝ ጥሪ መላኩ አይቀርም፡፡ የሰማይ በራሪው ጀልባ ደግሞ ትልቅ በመሆኑ ከሩቅ
ስለሚታይ ለማዳን የሚመጡበት ዕድልም አለ፤ ይሄ ደግሞ የሉተር
ጓደኞቹን ዕቅድ ያከሽፍባቸዋል አለ ኤዲ በሀሳቡ፡ የወሮበሎቹ ዕቅድ
መበላሸት እንደሌለበትና የግድ ተግባራዊ መሆን እንዳለበት ሲያስበው የራሱ
ሃሳብ አስደነገጠው፡፡
ወሮበሎቹ የሚፈልጉትን ማግኘታቸው አያስደስተውም፡ የሉተር ዕቅድ ቢጨናገፍ ደስታው ነበር፡፡ ነገር ግን ሉተር ጎርዲኖን ካላስለቀቀ ኤዲ ካሮል አንን ማግኘት አይችልም፡፡....
✨ይቀጥላል✨
👍15❤1
😘 #ቃል 😘
#ዳንኤላ_ስቴል
ትርጉም፣ ባሴ ሐብቴ
ምዕራፍ ሰላሳ ሁለት (32)
ለሷ ማይክል ሂልያርድ የሚባል ሰው የለም፤ ስትፈልገው ሲሸሻት በስጋ አብሯት ተቀምጦ እንኳ በመንፈሱ ሲርቃት ምን ያህል እንዳቆሰላት የታወቀ ነው ። የለም አብርው ሆነው የሚያውቁም አይመስላትም ።
«እንሂዳ ። ያላዘጋጀኸው ነገር አለ ንዴ?»
« በቂ ያህል የተዘጋጀሁ ይመስለኛል »
« ደህና »
«በነገራችን ላይ ለሜሪ አዳምሰን ፎቶግራፍ አንሺዋ ደውየላት ነበር »
« ምን አለች ? »
« ሰውዬ ባትጨቀጭቀኝ ምናለ ! አለችኝ »
« የሚገርም ነገር ነው»
በስብሰባዋ ላይ ማሪዮን ሂልያርድ ከየክፍሉና ከየፕሮጀክቶቹ የመጡትን ሠራተኞች ተራ በተራ እንዲናገሩ የክፍሉን ወይም የፕሮጀክቱን ስም እየጠራች ትጠይቅ ጀመር ። የተከናወኑ ስራዎች ባለፈው ስብሰባ ላይ የቀረቡ ችግሮችና የተሰጣቸው መፍትሔ ባሁኑ የሥራ ክንዋኔ ላይ ያጋጠሙ ችግሮች ሁሉም ለስብሰባው ይልቁንም ለማሪዮ ከቀረቡ በኋላ በቂ መመሪያዎችና መፍትሔዎች ተሰጡ ። የሳንፍራንሲስኮ የህክምና ማዕከል ፕሮጀክትን በሚመለከት ቤን አቭሪና ዌንዲ እየተቀባበሉና እየተረዳዱ ራፖራቸውን አቀረቡ። ራፖሩን አቅርበው እንደጨረሱ የማሪዮን ፊት በደስታ ፈካ። በተለይም የዚህ የሳንፍራንሲስኮ ፕሮጀክት ዋና ኃላፊ ልጅዋ ማይክል ሂልያርድ በመሆኑ በዚያ ስብሰባ ላይ ከቀረቡትመ የሥራ አፈፃጸም ሪፖርቶች ሁሉ ይህ የሳንፍራንሲስኮው ፕሮጀክት ከፍተኛ ክንዋኔ እንዳደረገ ስለተረዳችና ይህም ማይክል ሂልያርድ ጠንካራ ሠራተኛና የሥራ መሪ መሆኑን ስላስገነዘባት የማርዮን ደስታ እጥፍ ድርብ ነበር። ምክንያቱም ይህ ኮተር ሂሊያርድ የተባለ ድርጅት ዞሮ ዞሮ በማይክል እጅ መግባቱ አይቀርም ። የኮተር ሂልያርድን ዋና ሥራ አስኪያጅነት ዙፋን ከመውረስ የሚተናነስ አይደለም ። የኮተር ሂልያርድ ግዝፈት ደግሞ በእድል የተገነባ ወይም ድንገት የሆነ ሳይሆን በጠንካራ ሰዎች የሌት ተቀን ጥረት ፤ ግረትና ብርታት የተገኘ ነው ። ማሪዮን ኮተር ሂልያርድን ለማስተዳደር ምን ያህል ኃይልና ፈቃደኛነት መስዋእትነትች እንደሚያስፈልግ ታውቃለች ። ማይክል ስራውን በሚገባ ሲያከናውን የተደሰተችውም ያን ጠንካራ ሰው ወልዳ ኮትኩታ አሳድጋ ስታየው ያሰበችው ሁሉ እንደሚሳካላት ስላወቀች ነው ።
«ሁሉ በወግ በወጉ ሲከናወን አንድ ትንሽ ነገር ብቻ ረበሸኝ» አሊ ቤን አቭሪ ። በማሪዮን የገረጣ ፊት ክንብል ብሎ የነበረው ቅላት ቀነሰ። ደም የመሰለው ጉንጯ ወደ ቀድሞ መልኩ ተመለሰ ። ይህን ሲያዩ በዚያ ክፍል ውስጥ የተሰበሰቡ ሁሉ ትንፋሻቸው መለስ አለ። በተለይም የቤን አቭሪ ። ስለሰአሊዋ ነገራት ።
«ይኸን ያህል ታስፈልገናለች? »
«በኔ ግምት በጣም ታስፈልገናለች ለናሙና ካነሳቻቸው ጥቂት ፎቶግራፎች ይዤ መጥቻለሁ ።»
«አላነጋግርህም አለችኝ እያልክ አልነበረም ? ታዲያ ፎቶግራፎቹን እንዴት ልትሰጥህ ቻለች?»
«እሷ ሰጥታኝ ሳይሆን ከትርኢት አዳራሽ ገዝቼ ነው ። የወጣው ገንዘብ በትክክል የወጣ ይመስለኛል ። ሆኖም ድርጅቱ ገንዘቡ የወጣበት ምክንያት በቂ አይደለም የሚል ከሆነ ገንዘቡን ከፍየ ፎቶግራፎቹን የግል ለማድረግ ፈቃደኛ ነኝ »
«እስኪ እንያቸው » ዌንዲ ፎቶግራፎቹዋን አመጣች ፤ ፎቶግራፎቹ ታዩ ። በጭብጥም በጊዜና በቦታ አመራረጥም የተዋጡ ነበሩ ። በፎቶግራፎቹ ላይ ዝብርቅርቅ ነገር አልነበረም ። ሌላ ሰው ቢያነሳቸው ወይ ጊዜውን ስላልጠበቀ ወይ በቦታው ላይ የሰፈሩ ነገሮች ተስማሚ ባለመሆናቸው የተነሳ ሊበላሽ ይችል ነበር ይሆን ? የሚያሰኙ ፎቶግራፎች ነበሩ ።
ማሪዮን ፎቶ ግራፎቹን በጥሞና ከተመለከተች በኋላ ቀና ብላ ቤንን ተመለከተችው ። ቤን ዝም አለ ። ቆይታ ፤ «እንዳልከው እንደምንም ልናግባባትና ልናስራት ይገባል›› አለች ። «ስለተስማማን ደስ አለኝ » አለ ቤን፡፡ «ማይክ ? » አለች ማሪዮን ሂልያርድ «ምን ይመስልሃል ?›› ማይክል ፎቶግራፎቹን ሲመለከት አንድ ዓይነት ስሜት ተሰማው ። የሚያስደነግጥ ። ወደ ኋላ የሚመልስ ስሜት ። የት እንዳየሁት እንጃ ግን አውቀዋለሁ የሚያሰኝ ስሜት በውስጡ ይመላለስ ጀምር ። ልቡን ቁልቁል ሳበው ። ጭብጣቸው ነው? ወይስ የሚነሳውን ነገር አመራረጥ ? ምኑን ነው የሚያውቀው ? ይህን ጥያቄ ሊመልስ ፈለገ ። ግን አልቻለም ። ፎቶግራፎቹን አትኩሮ በተመለከተ ቁጥር አእምሮው ላይ ጫና እየወደቀበት ሄደ። ፎቶ ግራፎቹ ጥበባዊ ኃይል እንዳላቸውም ተገነዘበ ። ስለዚህም ፤ «በጣም ድንቅ የጥበብ ሥራዎች ናቸው» አለ ። «እኔ ግሩም የጥበብ ሥራዎች ናቸው ብያለሁ ። ያን ያሀል ትልቅ ናቸው ነው እምትለኝ?» አለች ማሪዮን ፍርጥ አድርጐ እንዲነግራት እየገፋፋችው ። በቃላት ሳይሆን አንገቱን በአዎንታ ፅሙና በመነቅነቅ መለሰላት ። «ታዲያ ይችን ሴት በምን ሁኔታ ነው የኛ ልናደርጋት የምንችለው?» አለች ማሪዮን ፤«ቤን ምን ይመስልሃል?»
«የዚህን ጥያቄ መልስ ባውቀው እንዴት ደስ ባለኝ ነበር» አለ ቤን ። «ገንዘብ ነው መንገዱ ። ይህ ግልፅ የሆነ ነገር ነው» አለች ማሪዮን ። ለመሆኑ ሁኔታዋ እንደምንድነው ? ተገናኝታችሁ አይተሃታል?።»
«አይቻታለሁ። ማለት ይኸ ሁሉ ነገር ሳይሆን የገና በአል ከመዋሉ በፊት አንዳንድ የስጦታ እቃዎችን ስገዛ ድንገት ተገናኝተን ተነጋግረናል ። በጣም ቆንጆ ናት ። ማለት ቁንጅና እንዲህ እንደማንም ቁንጅና አይደለም ። እንከን አይወጣላትም ።ሙሉ በሙሉ ቆንጆ ። ደስ ባላት ቀን ከሆነ ማንንም ሰው ይሁን ልታናግረው፤ ልታጫውተው ፈቃደኛ ናት ። መልካም ሙያም አድሏታል፡፡ ቀደም ሲል ሰአሊ ነበረች የሚል ወሬ ሰምቻለሁ። የምትለብሳቸው ልብሶች በጥራትም በዋጋም በቀላል የሚገመቱ አይደሉም ። ችግር ያለበት አይመስለኝም ።
«የኤግዚቢሽን አዳራሹ ባለቤት እንደነገረኝ ከሆነ ወኪል ነገር አለት መሰለኝ ። አንድ በእድሜ ጠና ያለ ሀኪም ፤የታወቀ የቆዳ ቀዶ ጥገና (ፕላስቲክ ሰርጄሪ) ሀኪም ነው አሉ ። ብቻ በዚያም ተባለ በዚህ ያቀረብንላትን ጥያቄ ያልተቀበለችው ገንዘብ ለማስጨመር ብላ አይመስለኝም ። . . . የማውቀው ይህን ያህል ነው» አለ ቤን ። «ገንዘብ ካልሆነ ምን ?» አለች ማሪዮን ። ወዲያው አንድ ቀዥቃዣ ሃሳብ አእምሮዋ ውስጥ ተወራጨባት ። ደነገጠች ። የለም የለም ጭራሽ የማይሆን ቅዥት ነው አለች በሃሳቧ ። ግን ምኑ ይታወቃል ? እድሜዋ ምን ያህል ይሆናል ?» አለች ቤንን እየተመለከተች። «እንጃ ። ያኔ ከገና በፊት የተገናኘን እለት ዘርፈፍ ያለ ባርኔጣ ነበር ያደረገችው ። ፊቷን ክልሏት ስለነበር በደንብ አላየኋትም መሰለኝ ። ብቻ ከሃያ አራት ከሃያ አምስት ግፋ ቢል ከሃያ ስድስት ዓመት የሚበልጣት አይመስለኝም። ግን እድሜዋ ምን ያደርግልናል ?››
«እንዲሁ ነው ፤ ለማወቅ ያህል ። ይልቅ ስማኝ ቤን ። አንተና ዌንዲ የሚቻላችሁን ያህል ጥረት አድርጋችኋል። ድርጅቱ የሚፈልገውን ያህል ሰርታችኋል ። ልትመሰገኑ ይገባል ። ስለልጅቷም ቢሆን በናንተ በኩል ያለው አልቋል ። በሚቀጥለው ሣምንት ወደ ሳንፍራንሲስኮ መሄዴ ስለማይቀር እግረ መንገዴን ላነጋግራት እሞክራለሁ ። ምናልባት ከወጣቶች ይልቅ የአንዲት ባልቴት ነገር ሊከብዳት ይችላል››
#ዳንኤላ_ስቴል
ትርጉም፣ ባሴ ሐብቴ
ምዕራፍ ሰላሳ ሁለት (32)
ለሷ ማይክል ሂልያርድ የሚባል ሰው የለም፤ ስትፈልገው ሲሸሻት በስጋ አብሯት ተቀምጦ እንኳ በመንፈሱ ሲርቃት ምን ያህል እንዳቆሰላት የታወቀ ነው ። የለም አብርው ሆነው የሚያውቁም አይመስላትም ።
«እንሂዳ ። ያላዘጋጀኸው ነገር አለ ንዴ?»
« በቂ ያህል የተዘጋጀሁ ይመስለኛል »
« ደህና »
«በነገራችን ላይ ለሜሪ አዳምሰን ፎቶግራፍ አንሺዋ ደውየላት ነበር »
« ምን አለች ? »
« ሰውዬ ባትጨቀጭቀኝ ምናለ ! አለችኝ »
« የሚገርም ነገር ነው»
በስብሰባዋ ላይ ማሪዮን ሂልያርድ ከየክፍሉና ከየፕሮጀክቶቹ የመጡትን ሠራተኞች ተራ በተራ እንዲናገሩ የክፍሉን ወይም የፕሮጀክቱን ስም እየጠራች ትጠይቅ ጀመር ። የተከናወኑ ስራዎች ባለፈው ስብሰባ ላይ የቀረቡ ችግሮችና የተሰጣቸው መፍትሔ ባሁኑ የሥራ ክንዋኔ ላይ ያጋጠሙ ችግሮች ሁሉም ለስብሰባው ይልቁንም ለማሪዮ ከቀረቡ በኋላ በቂ መመሪያዎችና መፍትሔዎች ተሰጡ ። የሳንፍራንሲስኮ የህክምና ማዕከል ፕሮጀክትን በሚመለከት ቤን አቭሪና ዌንዲ እየተቀባበሉና እየተረዳዱ ራፖራቸውን አቀረቡ። ራፖሩን አቅርበው እንደጨረሱ የማሪዮን ፊት በደስታ ፈካ። በተለይም የዚህ የሳንፍራንሲስኮ ፕሮጀክት ዋና ኃላፊ ልጅዋ ማይክል ሂልያርድ በመሆኑ በዚያ ስብሰባ ላይ ከቀረቡትመ የሥራ አፈፃጸም ሪፖርቶች ሁሉ ይህ የሳንፍራንሲስኮው ፕሮጀክት ከፍተኛ ክንዋኔ እንዳደረገ ስለተረዳችና ይህም ማይክል ሂልያርድ ጠንካራ ሠራተኛና የሥራ መሪ መሆኑን ስላስገነዘባት የማርዮን ደስታ እጥፍ ድርብ ነበር። ምክንያቱም ይህ ኮተር ሂሊያርድ የተባለ ድርጅት ዞሮ ዞሮ በማይክል እጅ መግባቱ አይቀርም ። የኮተር ሂልያርድን ዋና ሥራ አስኪያጅነት ዙፋን ከመውረስ የሚተናነስ አይደለም ። የኮተር ሂልያርድ ግዝፈት ደግሞ በእድል የተገነባ ወይም ድንገት የሆነ ሳይሆን በጠንካራ ሰዎች የሌት ተቀን ጥረት ፤ ግረትና ብርታት የተገኘ ነው ። ማሪዮን ኮተር ሂልያርድን ለማስተዳደር ምን ያህል ኃይልና ፈቃደኛነት መስዋእትነትች እንደሚያስፈልግ ታውቃለች ። ማይክል ስራውን በሚገባ ሲያከናውን የተደሰተችውም ያን ጠንካራ ሰው ወልዳ ኮትኩታ አሳድጋ ስታየው ያሰበችው ሁሉ እንደሚሳካላት ስላወቀች ነው ።
«ሁሉ በወግ በወጉ ሲከናወን አንድ ትንሽ ነገር ብቻ ረበሸኝ» አሊ ቤን አቭሪ ። በማሪዮን የገረጣ ፊት ክንብል ብሎ የነበረው ቅላት ቀነሰ። ደም የመሰለው ጉንጯ ወደ ቀድሞ መልኩ ተመለሰ ። ይህን ሲያዩ በዚያ ክፍል ውስጥ የተሰበሰቡ ሁሉ ትንፋሻቸው መለስ አለ። በተለይም የቤን አቭሪ ። ስለሰአሊዋ ነገራት ።
«ይኸን ያህል ታስፈልገናለች? »
«በኔ ግምት በጣም ታስፈልገናለች ለናሙና ካነሳቻቸው ጥቂት ፎቶግራፎች ይዤ መጥቻለሁ ።»
«አላነጋግርህም አለችኝ እያልክ አልነበረም ? ታዲያ ፎቶግራፎቹን እንዴት ልትሰጥህ ቻለች?»
«እሷ ሰጥታኝ ሳይሆን ከትርኢት አዳራሽ ገዝቼ ነው ። የወጣው ገንዘብ በትክክል የወጣ ይመስለኛል ። ሆኖም ድርጅቱ ገንዘቡ የወጣበት ምክንያት በቂ አይደለም የሚል ከሆነ ገንዘቡን ከፍየ ፎቶግራፎቹን የግል ለማድረግ ፈቃደኛ ነኝ »
«እስኪ እንያቸው » ዌንዲ ፎቶግራፎቹዋን አመጣች ፤ ፎቶግራፎቹ ታዩ ። በጭብጥም በጊዜና በቦታ አመራረጥም የተዋጡ ነበሩ ። በፎቶግራፎቹ ላይ ዝብርቅርቅ ነገር አልነበረም ። ሌላ ሰው ቢያነሳቸው ወይ ጊዜውን ስላልጠበቀ ወይ በቦታው ላይ የሰፈሩ ነገሮች ተስማሚ ባለመሆናቸው የተነሳ ሊበላሽ ይችል ነበር ይሆን ? የሚያሰኙ ፎቶግራፎች ነበሩ ።
ማሪዮን ፎቶ ግራፎቹን በጥሞና ከተመለከተች በኋላ ቀና ብላ ቤንን ተመለከተችው ። ቤን ዝም አለ ። ቆይታ ፤ «እንዳልከው እንደምንም ልናግባባትና ልናስራት ይገባል›› አለች ። «ስለተስማማን ደስ አለኝ » አለ ቤን፡፡ «ማይክ ? » አለች ማሪዮን ሂልያርድ «ምን ይመስልሃል ?›› ማይክል ፎቶግራፎቹን ሲመለከት አንድ ዓይነት ስሜት ተሰማው ። የሚያስደነግጥ ። ወደ ኋላ የሚመልስ ስሜት ። የት እንዳየሁት እንጃ ግን አውቀዋለሁ የሚያሰኝ ስሜት በውስጡ ይመላለስ ጀምር ። ልቡን ቁልቁል ሳበው ። ጭብጣቸው ነው? ወይስ የሚነሳውን ነገር አመራረጥ ? ምኑን ነው የሚያውቀው ? ይህን ጥያቄ ሊመልስ ፈለገ ። ግን አልቻለም ። ፎቶግራፎቹን አትኩሮ በተመለከተ ቁጥር አእምሮው ላይ ጫና እየወደቀበት ሄደ። ፎቶ ግራፎቹ ጥበባዊ ኃይል እንዳላቸውም ተገነዘበ ። ስለዚህም ፤ «በጣም ድንቅ የጥበብ ሥራዎች ናቸው» አለ ። «እኔ ግሩም የጥበብ ሥራዎች ናቸው ብያለሁ ። ያን ያሀል ትልቅ ናቸው ነው እምትለኝ?» አለች ማሪዮን ፍርጥ አድርጐ እንዲነግራት እየገፋፋችው ። በቃላት ሳይሆን አንገቱን በአዎንታ ፅሙና በመነቅነቅ መለሰላት ። «ታዲያ ይችን ሴት በምን ሁኔታ ነው የኛ ልናደርጋት የምንችለው?» አለች ማሪዮን ፤«ቤን ምን ይመስልሃል?»
«የዚህን ጥያቄ መልስ ባውቀው እንዴት ደስ ባለኝ ነበር» አለ ቤን ። «ገንዘብ ነው መንገዱ ። ይህ ግልፅ የሆነ ነገር ነው» አለች ማሪዮን ። ለመሆኑ ሁኔታዋ እንደምንድነው ? ተገናኝታችሁ አይተሃታል?።»
«አይቻታለሁ። ማለት ይኸ ሁሉ ነገር ሳይሆን የገና በአል ከመዋሉ በፊት አንዳንድ የስጦታ እቃዎችን ስገዛ ድንገት ተገናኝተን ተነጋግረናል ። በጣም ቆንጆ ናት ። ማለት ቁንጅና እንዲህ እንደማንም ቁንጅና አይደለም ። እንከን አይወጣላትም ።ሙሉ በሙሉ ቆንጆ ። ደስ ባላት ቀን ከሆነ ማንንም ሰው ይሁን ልታናግረው፤ ልታጫውተው ፈቃደኛ ናት ። መልካም ሙያም አድሏታል፡፡ ቀደም ሲል ሰአሊ ነበረች የሚል ወሬ ሰምቻለሁ። የምትለብሳቸው ልብሶች በጥራትም በዋጋም በቀላል የሚገመቱ አይደሉም ። ችግር ያለበት አይመስለኝም ።
«የኤግዚቢሽን አዳራሹ ባለቤት እንደነገረኝ ከሆነ ወኪል ነገር አለት መሰለኝ ። አንድ በእድሜ ጠና ያለ ሀኪም ፤የታወቀ የቆዳ ቀዶ ጥገና (ፕላስቲክ ሰርጄሪ) ሀኪም ነው አሉ ። ብቻ በዚያም ተባለ በዚህ ያቀረብንላትን ጥያቄ ያልተቀበለችው ገንዘብ ለማስጨመር ብላ አይመስለኝም ። . . . የማውቀው ይህን ያህል ነው» አለ ቤን ። «ገንዘብ ካልሆነ ምን ?» አለች ማሪዮን ። ወዲያው አንድ ቀዥቃዣ ሃሳብ አእምሮዋ ውስጥ ተወራጨባት ። ደነገጠች ። የለም የለም ጭራሽ የማይሆን ቅዥት ነው አለች በሃሳቧ ። ግን ምኑ ይታወቃል ? እድሜዋ ምን ያህል ይሆናል ?» አለች ቤንን እየተመለከተች። «እንጃ ። ያኔ ከገና በፊት የተገናኘን እለት ዘርፈፍ ያለ ባርኔጣ ነበር ያደረገችው ። ፊቷን ክልሏት ስለነበር በደንብ አላየኋትም መሰለኝ ። ብቻ ከሃያ አራት ከሃያ አምስት ግፋ ቢል ከሃያ ስድስት ዓመት የሚበልጣት አይመስለኝም። ግን እድሜዋ ምን ያደርግልናል ?››
«እንዲሁ ነው ፤ ለማወቅ ያህል ። ይልቅ ስማኝ ቤን ። አንተና ዌንዲ የሚቻላችሁን ያህል ጥረት አድርጋችኋል። ድርጅቱ የሚፈልገውን ያህል ሰርታችኋል ። ልትመሰገኑ ይገባል ። ስለልጅቷም ቢሆን በናንተ በኩል ያለው አልቋል ። በሚቀጥለው ሣምንት ወደ ሳንፍራንሲስኮ መሄዴ ስለማይቀር እግረ መንገዴን ላነጋግራት እሞክራለሁ ። ምናልባት ከወጣቶች ይልቅ የአንዲት ባልቴት ነገር ሊከብዳት ይችላል››
👍21
«ባልቴት» ስትል ሲሰማ ቤን በልቡ ፈገግ አለ። ማነው ባል?... ማሪዮን ሂልያርድ ? የማይመስል ነገር ነው›› አለ ። ይህን ብሎ ቀና ብሎ አያት ። ፊቷ ጨው መስላል በርግጥ ገና ሲገባም ፊቷ ኦንደገረጣ ትመልክቶ ነበር ። ዌንዲም ይህንኑ አይታ የኒውዮርክ የክረምት ብርድ ይሆናል እንዲህ ያደረጋት ብላ አስባለች ። ቤን ማሪዮንን ቀና ብሎ ሲያያት ፣ ያየው ነገር ግን ፍጹም የጤንነት እንዳልሆነ በግልጽ ታየው። ምን ነካት? አመማት ? ሊጠይቃት አሰበ። ሆኖም ማሪዮን ይህ ጥያቄ ከቤንም ሆነ ከሌላ ሰው እስኪሰነዘር አልቆየችም ። አፈፍ ብላ ከወንበሯ ላይ ከተነሣች በኋላ ጉዞዋን ቀጠለች «። ሩትን /ጸሐፊዋን/ አስከትላ ። ስብሰባው ተበተነ ።
ቤን፣ ማይክልና ጆርጅ ብቻ ከስብሰባው አዳራሽ ወጥተው ወደ አሳንሰሩ በመሄድ ላይ እንዳሉ ሩት (የማሪዮን ሂልያርድ ጸሐፊ) ከኋላቸው ስትሮጥ ተሰማቸው ። «ሚስተር ሂልያርድ... እናትሀ....» አለች ሩት ሙሉ አረፍተ ነገር መናገር እያቃታት ።
«እ!» አለ ማይክል ። የሩትን ንግግር እንደሰማ በፍጥነት ወደ ማሪዮን ሂልያርድ ቢሮ የበረረው ግን ጆርጅ ነበር (ሽማግሌው ወዳጅዋ ጆርጅ) ። ማይክልና ቤን አቭሪም ጆርጅን ተከትለው ሮጡ ። ደክማ አገኟት ። ማይክል ሲያያት ደነገጠ፡፡ የሞተች እንጂ በሕይወት ያለች አትመስልም ነበር ። ጆርጅ ግን ሚስጥሩን ያውቅ ኖሮ ቶሎ ብሎ ክኒን የያዘ ብልቃጥና ውሀ በብርጭቆ ይዞ ቀረበ። ደገፍ አድርጐ ክኒኑን አስዋጣት ። ቀስ ብላ አይኗን ገለጠች ። «ምንድነው እማዬ .. . » አለ ማይክ እዚያው ላይ ወዲያውኑ የምትሞትበት መሰለው ። ሳያስበው እንባው ዱብ ዱብ ይል ጀመረ ። ‹፣ማነው?.... ዶክተር ዊክፊልድን ልጥራ» አለ ማይክል «ተወው ማይክ…. ዊክን አታስቸግረው ። ይሻለኛል» አለች በደካማ ጽምጽ። «ሁል ጊዜ ነው።፡ እንዲህ ያደርገኛል። ተለምዷል ይህን ሲሰማ ጆርጅን ተመለከተ ። ምንም እንኳ ይህ ማሪዮን የሆነችው፤ ማሪዮን የተናገረችው ለሱ እንግዳ ነገር እንደሆነ ቢያውቅም ጆርጅ ግን ለምዶታል ፣ ያውቀዋል ሲል አሰበ ። ባያውቅማ ምን ማድረግ እንዳለበት አያውቅም ነበር ። መድኃኒቱንም በቀላሉ አያገኘውም ነበር ። የፈጣሪ ያለህ በነዚህ ሁለት ዓመታት ከዓለም ምን ያህል ርቂአለሁ ? ስንት ነገር ተሰውሮብኛል? ስንት ነገር ትቻለሁ ? ሲል እራሱን ጠየቀ ። ሁልቀመስፈርት አልነበረውም የሆነው ነገር ። እናቱን ተመለከታት ። ደሟ ምጥጥ ብሎ ሰውነቷ ይንዘፈዘፋል ። ትሞት ይሆን? ሕመሟ ምን ያህል ይሆን ስር የሰደደው ? የሚሉ ጥያቄዎች በአእምሮው ውስጥ ይጉላሉ፤ ያስጨንቁት ጀመር ።
እርግጥ ነው እናቱ ወደግል ሀኪሟ ወደ ዶክተር ዊክፊልድ ከጊዜ ወደጊዜ እንደምትሄድ ተመልክቷል። ግን የጤንነት ሁኔታዋን ለመረዳት ድንገት የተፈጠረ ደዌ ቢኖር ሳይጠና ለመከላከል የምታደርገው ይመስለው ነበር እንጂ ይህን ያህል የጠና በሽታ እንዳለባት በሃሳቡም መጥቶበት አያውቅም ። ይኸው አየው። ከዚሀ በላይ የጠና በሽታ ሊኖር አይችልም። ምን ይሆን ? ጥያቄውን እንደጠየቀ ጠረጴዛው ላይ ወደ ተቀመጠው መድኃኒት ዓይኑን ወረወረ ። የመድሐኒቱን ስም ሲያነብ ለልብ ሕመምተኛ የሚሰጥ መድኃኒት መሆኑን ተገነዘበ። አሁን ገባው፡፡ ማይክል እናቱ አጠገብ ቁጭ አለና እጅዋን በመዳፉ ላይ አድርጐ በሌላ መዳፉ ሸፈነው ። እና ፣ «እማዬ» አለ «ሁልጊዜ እንዲህ ያደርግሻል ? » አይኗን ቀስ ብላ ገለጠች ። ደካማ ፈገግታ አሳየችው ። እሱም ገርጥቶ ደሙ ምጥጥ ብሎ ነበር ። በሀዘኔታ ፈገግታ ካየችው በኋላ ጆርጅን ተመለከተች ። ጆርጅ ሁሉን ነገር ያውቃል ስትል አሰበች ።
«ማይክ» አለች «አይዞሀ ምንም አልሆንም ። በዚህ ነገር እንድትሸበር አልፈልገም » አለችው ።ድምጽዋ ደካማ ቢሆንም አነጋገሯ ግን ጠንከር እንዳለ ተሰማው «አይዞህ ማይክ ፤ ደህና ነኝ» አለች ደግማ ።
«የለም ፣ የለም… በአይኔ እየየሁሽ ደህና ነኝ አትበይኝ አሞሻል። ታመሻል ። ይልቅ ንገሪኝ ማወቅ ያለብኝን ያህል ማወቅ እፈልጋለሁ» አለ ማይክ ። ቤን አቭሪ ግራ ገባው። ምናልባት እዚህ ቦታ መኖር አልነበረብኝም ይሆን ? ይህ ቤተሰባዊ የሆነ ጉዳይ ነው። ዘልዬ ጥልቅ አልኩ ይሆን? ሲል ራሱን ጠየቀ። ሆኖም ካለበት ቦታ ንቅንቅ አላለም። መገረም የሚሉት ነገር እግሩን እስርስር አደረገበት፡፡ ይቺ ታላቂቷ ማሪዮን ሂልያርድ ለካ እንደማንኛውም ሰው ናት። ደካማ ናት። ትወድቃለች። ልትሞት ምን ቀራት? እንደሁሉ ሰው ሟች ፍጡር ናት ለካ ። ገረመው ። እንደ እቃ ተስባሪ ፤ እንደፍጡር ተደፋሪ ሆና ሲያያት ተደነቀ ። በሌላ ጊዜ ይታይባት የነበረው አይበገሬነት ከፊቷ ላይ ጠፍቶ አይኖችዋ ብቻ በተስፋ ይሁን በደስታ ጠንክረው ተመለከተ ቤን አቭሪ ።
«ምንድነው? በሽታውን... የሆነውን ሁሉ... »ማይክል አጥብቆ መጠየቅ ጀመረ ። «በቃህ በቃህ የኔ ጌታ ። ምንም መጨነቅ አያሻም ስልህ ፤ የልብ በሽታ እንዳለብኝ ታውቃለህ አይደለም !? እሱ ነው በቃ»
«ግን ይህን ያህል እንደጠናብሽ አሳውቅማ»
«ሲውል ሲያድር የማይጠነክር ነገር አለ? ሲውል ሲያድር እየጠነከረብኝ መጣ ። ግን መጨነቅ አያስፈልግም ። ወይ ስልችት እስክልህ ፤እስትጃጅ እኖር ይሆናል ። ወይም ደሞ ቶሎ እሞት ይሆናል ። ያን የሚያውቅ የለም። ሲሆን ይደረስበታል እስከዚያው ግን እነዚህ ክኒኖች እየጠበቁኝ ናቸው ይበቃል »
«ምን ያህል ጊዜ ነው። እንዲህ ድንገት ሲጥልሽ?»
«ውሎ አድሮአል ። አንድ ሁለት ዓመት አካባቢ ። ዊኪ ስጋት እንዳደረበት ሲነግረኝ ሁለት ዓመት ያህል ሆነ ። እንዲህ የተባባሰው ግን በዚህ ዓመት ነው»
«እንዲያ ከሆነ ሥራውን ማቆም አለብሽ ። ዛሬ ነገ ሳትይ ስራውን እንድታቆሚ እፈልጋለሁ» አለ ኮስተር ብሎ ። እልኸኛ ልጅ መስሎ ታያት። ፈገግ ብላ በፍቅር አየችውና አየህልኝ ይህን ሰው ? በሚል ሁኔታ ጆርጅን ተመለከተች ። ጆርጅ አብሯት ሊስቅ እንደፈለገ ገባት ። እሷም ይህን ያህል ጊዜ ሃያ ዓመት ሙሉ አብሯት ሲኖር ሃሳቧን ተቃውሞ የማያውቀው ጆርጅም ሊደግሩት እንዳልፈለገ ተገነዘበች ። ስለዚህ ወደ ማይክ እየተመለከተች
«ይህማ የኔ ጌታ የማይሆን ነገር ነው። ለመጨረሻ ጊዜ ወድቄ መነሳት እስኪያቅተኝ ድረስ ከዚህ ሥራ ላይ አልነሳም። ሌላው ቢቀር ከዚህ ወጥቼ ምን ልሥራ? የት ልዋል! የሆነ ያልሆነ ትያትር ሳይ ወይስ አንድ ቦታ ተዘርፍጨ መጽሐፍ ላነብ? አይሆንም!።›› አለች። ‹‹ምናልባት? እንዲያውም ላንች የሚስማሙ እሁን የጠራሻቸው ነገሮች ናቸው» አለ ማይክ ። በዚሀ ሁሉም ሳቁ። «ወይም….›› አለና ነገሩን አቋርጦ አንድ ጊዜ ። ጆርጅን ፤ አንድ ጊዜ እናቱን አየና «እንዲያውም. . . » አለና ደግሞ ነገሩን አቋረጠ።
‹‹እንዲኛውስ…. አንቺኛ ጆርጅ ተጋብታችሁ… ሥራውን ለቀሽ ማለት ነው፡፡ ለምን እየተደጋገፋችሁ ፤ ደስ እየተሰኛችሁ አትኖሩም ?! እግረ መንገዱን አዲስ አይነት ኑሮም ይሆንላችኋል » አለ ማይክ ። ማይክል ስለጆርጅ እና ስለ ማሪዮን ሂልያርድ ግንኙነት በግልፅ ሲናገር ይህ የመጀመሪያው ነበር ። ስለዚህ ጆርጅ ይህን ሲሰማ አፈረ ። ፊቱ ቀላ ። ሆኖም የመከፋት ስሜት አልታየበትም ።
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
ቤን፣ ማይክልና ጆርጅ ብቻ ከስብሰባው አዳራሽ ወጥተው ወደ አሳንሰሩ በመሄድ ላይ እንዳሉ ሩት (የማሪዮን ሂልያርድ ጸሐፊ) ከኋላቸው ስትሮጥ ተሰማቸው ። «ሚስተር ሂልያርድ... እናትሀ....» አለች ሩት ሙሉ አረፍተ ነገር መናገር እያቃታት ።
«እ!» አለ ማይክል ። የሩትን ንግግር እንደሰማ በፍጥነት ወደ ማሪዮን ሂልያርድ ቢሮ የበረረው ግን ጆርጅ ነበር (ሽማግሌው ወዳጅዋ ጆርጅ) ። ማይክልና ቤን አቭሪም ጆርጅን ተከትለው ሮጡ ። ደክማ አገኟት ። ማይክል ሲያያት ደነገጠ፡፡ የሞተች እንጂ በሕይወት ያለች አትመስልም ነበር ። ጆርጅ ግን ሚስጥሩን ያውቅ ኖሮ ቶሎ ብሎ ክኒን የያዘ ብልቃጥና ውሀ በብርጭቆ ይዞ ቀረበ። ደገፍ አድርጐ ክኒኑን አስዋጣት ። ቀስ ብላ አይኗን ገለጠች ። «ምንድነው እማዬ .. . » አለ ማይክ እዚያው ላይ ወዲያውኑ የምትሞትበት መሰለው ። ሳያስበው እንባው ዱብ ዱብ ይል ጀመረ ። ‹፣ማነው?.... ዶክተር ዊክፊልድን ልጥራ» አለ ማይክል «ተወው ማይክ…. ዊክን አታስቸግረው ። ይሻለኛል» አለች በደካማ ጽምጽ። «ሁል ጊዜ ነው።፡ እንዲህ ያደርገኛል። ተለምዷል ይህን ሲሰማ ጆርጅን ተመለከተ ። ምንም እንኳ ይህ ማሪዮን የሆነችው፤ ማሪዮን የተናገረችው ለሱ እንግዳ ነገር እንደሆነ ቢያውቅም ጆርጅ ግን ለምዶታል ፣ ያውቀዋል ሲል አሰበ ። ባያውቅማ ምን ማድረግ እንዳለበት አያውቅም ነበር ። መድኃኒቱንም በቀላሉ አያገኘውም ነበር ። የፈጣሪ ያለህ በነዚህ ሁለት ዓመታት ከዓለም ምን ያህል ርቂአለሁ ? ስንት ነገር ተሰውሮብኛል? ስንት ነገር ትቻለሁ ? ሲል እራሱን ጠየቀ ። ሁልቀመስፈርት አልነበረውም የሆነው ነገር ። እናቱን ተመለከታት ። ደሟ ምጥጥ ብሎ ሰውነቷ ይንዘፈዘፋል ። ትሞት ይሆን? ሕመሟ ምን ያህል ይሆን ስር የሰደደው ? የሚሉ ጥያቄዎች በአእምሮው ውስጥ ይጉላሉ፤ ያስጨንቁት ጀመር ።
እርግጥ ነው እናቱ ወደግል ሀኪሟ ወደ ዶክተር ዊክፊልድ ከጊዜ ወደጊዜ እንደምትሄድ ተመልክቷል። ግን የጤንነት ሁኔታዋን ለመረዳት ድንገት የተፈጠረ ደዌ ቢኖር ሳይጠና ለመከላከል የምታደርገው ይመስለው ነበር እንጂ ይህን ያህል የጠና በሽታ እንዳለባት በሃሳቡም መጥቶበት አያውቅም ። ይኸው አየው። ከዚሀ በላይ የጠና በሽታ ሊኖር አይችልም። ምን ይሆን ? ጥያቄውን እንደጠየቀ ጠረጴዛው ላይ ወደ ተቀመጠው መድኃኒት ዓይኑን ወረወረ ። የመድሐኒቱን ስም ሲያነብ ለልብ ሕመምተኛ የሚሰጥ መድኃኒት መሆኑን ተገነዘበ። አሁን ገባው፡፡ ማይክል እናቱ አጠገብ ቁጭ አለና እጅዋን በመዳፉ ላይ አድርጐ በሌላ መዳፉ ሸፈነው ። እና ፣ «እማዬ» አለ «ሁልጊዜ እንዲህ ያደርግሻል ? » አይኗን ቀስ ብላ ገለጠች ። ደካማ ፈገግታ አሳየችው ። እሱም ገርጥቶ ደሙ ምጥጥ ብሎ ነበር ። በሀዘኔታ ፈገግታ ካየችው በኋላ ጆርጅን ተመለከተች ። ጆርጅ ሁሉን ነገር ያውቃል ስትል አሰበች ።
«ማይክ» አለች «አይዞሀ ምንም አልሆንም ። በዚህ ነገር እንድትሸበር አልፈልገም » አለችው ።ድምጽዋ ደካማ ቢሆንም አነጋገሯ ግን ጠንከር እንዳለ ተሰማው «አይዞህ ማይክ ፤ ደህና ነኝ» አለች ደግማ ።
«የለም ፣ የለም… በአይኔ እየየሁሽ ደህና ነኝ አትበይኝ አሞሻል። ታመሻል ። ይልቅ ንገሪኝ ማወቅ ያለብኝን ያህል ማወቅ እፈልጋለሁ» አለ ማይክ ። ቤን አቭሪ ግራ ገባው። ምናልባት እዚህ ቦታ መኖር አልነበረብኝም ይሆን ? ይህ ቤተሰባዊ የሆነ ጉዳይ ነው። ዘልዬ ጥልቅ አልኩ ይሆን? ሲል ራሱን ጠየቀ። ሆኖም ካለበት ቦታ ንቅንቅ አላለም። መገረም የሚሉት ነገር እግሩን እስርስር አደረገበት፡፡ ይቺ ታላቂቷ ማሪዮን ሂልያርድ ለካ እንደማንኛውም ሰው ናት። ደካማ ናት። ትወድቃለች። ልትሞት ምን ቀራት? እንደሁሉ ሰው ሟች ፍጡር ናት ለካ ። ገረመው ። እንደ እቃ ተስባሪ ፤ እንደፍጡር ተደፋሪ ሆና ሲያያት ተደነቀ ። በሌላ ጊዜ ይታይባት የነበረው አይበገሬነት ከፊቷ ላይ ጠፍቶ አይኖችዋ ብቻ በተስፋ ይሁን በደስታ ጠንክረው ተመለከተ ቤን አቭሪ ።
«ምንድነው? በሽታውን... የሆነውን ሁሉ... »ማይክል አጥብቆ መጠየቅ ጀመረ ። «በቃህ በቃህ የኔ ጌታ ። ምንም መጨነቅ አያሻም ስልህ ፤ የልብ በሽታ እንዳለብኝ ታውቃለህ አይደለም !? እሱ ነው በቃ»
«ግን ይህን ያህል እንደጠናብሽ አሳውቅማ»
«ሲውል ሲያድር የማይጠነክር ነገር አለ? ሲውል ሲያድር እየጠነከረብኝ መጣ ። ግን መጨነቅ አያስፈልግም ። ወይ ስልችት እስክልህ ፤እስትጃጅ እኖር ይሆናል ። ወይም ደሞ ቶሎ እሞት ይሆናል ። ያን የሚያውቅ የለም። ሲሆን ይደረስበታል እስከዚያው ግን እነዚህ ክኒኖች እየጠበቁኝ ናቸው ይበቃል »
«ምን ያህል ጊዜ ነው። እንዲህ ድንገት ሲጥልሽ?»
«ውሎ አድሮአል ። አንድ ሁለት ዓመት አካባቢ ። ዊኪ ስጋት እንዳደረበት ሲነግረኝ ሁለት ዓመት ያህል ሆነ ። እንዲህ የተባባሰው ግን በዚህ ዓመት ነው»
«እንዲያ ከሆነ ሥራውን ማቆም አለብሽ ። ዛሬ ነገ ሳትይ ስራውን እንድታቆሚ እፈልጋለሁ» አለ ኮስተር ብሎ ። እልኸኛ ልጅ መስሎ ታያት። ፈገግ ብላ በፍቅር አየችውና አየህልኝ ይህን ሰው ? በሚል ሁኔታ ጆርጅን ተመለከተች ። ጆርጅ አብሯት ሊስቅ እንደፈለገ ገባት ። እሷም ይህን ያህል ጊዜ ሃያ ዓመት ሙሉ አብሯት ሲኖር ሃሳቧን ተቃውሞ የማያውቀው ጆርጅም ሊደግሩት እንዳልፈለገ ተገነዘበች ። ስለዚህ ወደ ማይክ እየተመለከተች
«ይህማ የኔ ጌታ የማይሆን ነገር ነው። ለመጨረሻ ጊዜ ወድቄ መነሳት እስኪያቅተኝ ድረስ ከዚህ ሥራ ላይ አልነሳም። ሌላው ቢቀር ከዚህ ወጥቼ ምን ልሥራ? የት ልዋል! የሆነ ያልሆነ ትያትር ሳይ ወይስ አንድ ቦታ ተዘርፍጨ መጽሐፍ ላነብ? አይሆንም!።›› አለች። ‹‹ምናልባት? እንዲያውም ላንች የሚስማሙ እሁን የጠራሻቸው ነገሮች ናቸው» አለ ማይክ ። በዚሀ ሁሉም ሳቁ። «ወይም….›› አለና ነገሩን አቋርጦ አንድ ጊዜ ። ጆርጅን ፤ አንድ ጊዜ እናቱን አየና «እንዲያውም. . . » አለና ደግሞ ነገሩን አቋረጠ።
‹‹እንዲኛውስ…. አንቺኛ ጆርጅ ተጋብታችሁ… ሥራውን ለቀሽ ማለት ነው፡፡ ለምን እየተደጋገፋችሁ ፤ ደስ እየተሰኛችሁ አትኖሩም ?! እግረ መንገዱን አዲስ አይነት ኑሮም ይሆንላችኋል » አለ ማይክ ። ማይክል ስለጆርጅ እና ስለ ማሪዮን ሂልያርድ ግንኙነት በግልፅ ሲናገር ይህ የመጀመሪያው ነበር ። ስለዚህ ጆርጅ ይህን ሲሰማ አፈረ ። ፊቱ ቀላ ። ሆኖም የመከፋት ስሜት አልታየበትም ።
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
👍24
#ከቡስካ_በስተጀርባ
#ድንግል_ውበት
፡
፡
#ክፍል_ስድስት
፡
፡
#በፍቅረማርቆስ_ደስታ
ዲመካና ቱርሚ ሁለቱም የሐመር አውራጃ የገጠር ከተሞች ናቸው" ለቆላማው የሐመር ክፍል ቱርሚ፣ ለደጋማው ደግሞ ዲመካ
አማካዮች ሲሆኑ፣ ሁለቱም ደረቅና ቁጥቋጦ የበዛበት መሬት ያላቸው ናቸው። ቱርሚ መንገድ ዳር ያለ ከተማ ሲሆን፣ ከዲመካ ይልቅ ሁለት ትናንሽ ምግብ ቤቶች፣ ወደ አምስት የሚደርሱ ሻይና ቂጣ
መሸጫ ቤቶች፣ ሁለት በመጠን ከፍ ያሉና ትናንሽ ሳሙና፣ ባትሪ ድንጋይ፣ ክብሪት...የሚሸጥባቸው መንገድ ላይ የሚዘረጉ ሱቆች አሉ። በተለይም በገበያ ቀን ከተማዋ ደመቅዐመቅ ብላ ትታያለች
ገበያ ውስጥ ለመጠጥ ቦርዴና የአበሻ አረቄ፣ ግልድም የሚሆን ከጥጥ
ተሠርቶ ከኮንሶ በነጋዴዎች የሚመጣ ሳዳጎራ፣ ጨሌና አንባር፣በቆሎና ማሽላ ዓይነተኛ ሸቀጦች ናቸው" ቱርሚ፣ በከብት እርባታና
በቁፋሮ ምርት ለሚተዳደረው የሐመር ሕዝብ ድል ያለች ከተማ፣
ታምሮና ተውቦ የሚታዩባት፣ ጐረምሳና ሴቱ አብሮ መሸታ ገብቶ የሚደባበስባት፣ የተጣላ የሚታረቅባት፣ ሽማግሎች ተሰባስበው
የሚመክሩባት፣ ብርቅዬ ከተማ ናት ለሐመሮች።
ዲመካ ግን፣ ከዋናው መንገድ ወጣ ብላ፣ ሰቀላ ቤቶች በአራት ማዕዘን ተሰትረው የሚታዩባት ከተማ ናት። በየሰቀላ ቤቶች ፊት ለፊትና በስተኋላ የግራር፣ የብርብራ.ዛፍ ያለ ሲሆን ከከተማው ግርጌ፣ ከወንዙ ጥግ በሚስዮናውያኑ የተተከለ በፀሐይ ብርሃን በሚንቀሳቀስ መስኖ የለማ የፍራፍሬ፣ የበቆሎና ሌሎችም ወቅታዊ
አዝርእቶች የሚታይ ሲሆን፣ ከጎን በኩልም የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን አዲስ ሕንፃና ጋራዡ፣ ዲመካን አንድ ዓይና ከመሆን አድኗታል"የገበያ ቀን፣ በየሰቀላ ቤቱ ጠጅ የሚሸጥ ሲሆን፣ ምግብ ቤት ግን ከናካቴው የለም" ደግነቱ፣ እንግዳ ብርቅ በመሆኑ ጋባዡ ብዙ ስለሆነ
እግር የጣለው ሰው ሕቅ ብሎ ሲያዝን አይሰማም" በተረፈ ገበያ ውስጥ ያለው ሸቀጥ ከቱርሚ ጋር ተመሳሳይ ነው ሁለቱንም ከተሞች ቡስካ ስር ካሉት ላላና ሻንቆ እስከ ሚኖ፣ ሚርሻ፣ ሜን፣ አንጉዳ
መንደር ድረስ የሚያገናኛቸው የማኅበረሰብ ሕይወት የሆነው የከስኪ ወንዝ ነው ከብቱ፣ ፍየሉ፣ በጉ፣ ሰው፣ አዕዋፍ...ሁሉም ጥሙን
ይቈርጥበታል።
ካርለትና ከሎ ሆራ ከዲመካ ወጣ ብላ ከምትገኘው የሻንዛ መንደር መኖር ከጀመሩ ሁለት ወራት አለፋቸው የክልሉ ኗሪዎ
ከሎ ሆራን እንዳዩ፣ «የሆራ ሻላ ልጅ» እያሉ፣ ሰላምታና ስጦታ አጐረፉለት ቆዳ ለባሽ እናቱና እኅቶቹም ደረታቸውን በመድቃት
የደስታ እንባ እያነቡ አስተናገዱት።
ካርለት፣ በቆይታዋ የተለያዩ ልምዶችን አገኘች። ከዘመናዊ ሕይወቷ እንደ ባንዲራ ወርዳለችI ይህን አጋጣሚዋን ግን በግላዊ
ትርጕሟ እንደ መጥፎ ከመውሰድ ይልቅ እንደ ጥሩ አጋጣሚ በመውሰዷ የሚሰማት ስሜት የደስታ ስሜት ነው። ይህ ደግ
ማኅበረሰቡን ለመቅረብና ለመርዳት እንድትጣጣር አድርጓታል ስለዚህ፣ ካርለት የከሎ ሆራን እናትና እኅቶች፣ የአካባቢው ሴቶችና ወንዶች ለመቅረብ የቋንቋ ትምህርቷን በማጠናከር ልትግባባ ሞክራለች ቢሆንም ግን፣ በወደፊቱ ጥናቷ ላይ ከፍተኛ እንቅፋት
እየሆነባት የመጣው በሴቶች ላይ ያለው ባህላዊ ተፅዕኖ እንደ ጋለ ብረት ምጣድ አላስጠጋሽ አላት"¸
በማኅበረሰቡ፣ ሴት ሣቂታ ወንድ ኰስታራ ነው" ሴት በልጃገረድነቷ የአባቷ፣ ባል ካአገባች ደግሞ የባሏ ጥገኛ ናት" ስለዚህ
በልባዊ ኵራት የተሞሉት የሐመር ወንዶች ካርለት ሴት ሆና እንዴት ባሏን ወይንም አባቷን ጥላ ወደ እነሱ እንደ መጣች በጣም
አስገርሟቸዋል" ሽማግሎች እንዲያውም፣ «ይእ! እሷ ምን ታድርግ? አባቷ ወይም ባሏ፣ ብቻዋን መልቀቃቸው ከቶ ምን ያሉ ነፈዞች ቢሆኑ ነው» ብለው አውግዘዋል"
ስለሆነም፣ ካርለት የጥናት ኮተቷን ይዛ ለጥያቄ ቀረብ ባለቻቸው ቍጥር የደስታ ገጽ ስለማታይባቸው ለተወሰነ ቀን ግራ ተጋብታ
ነበር" አንድ ቀን ግን ወንዶች ሊያደርጉት ባሰቡት ስብሰባ ለመካፈል ሄደች። ገላጣ ስፍራ ላይ ካለ ትልቅ ግራር ጥላ ሥር፣ የሻንቆ መንደር
ሽማግሌ፣ አባወራ፣ ጐረምሶች ተሰብስበዋል" ከወገብ በላይ ራቁት
ሆነው፣ ቆዳቸው የተሸበሸበ፣ ጸጕራቸው ገለል ብሎ ሽበት ጣል
ጣል ያደረገበት አዛውንት በሁለት ወገን ጦር የተሰካበት ብትር ይዘው፣ መሬቱን ወጋ ነቀል እያደረጉ ወዲያ ወዲህ እየተንቀሳቀሱ
ንግግር ሲያደርጉ ሁሉም ጸጥ ብሎ በተመስጦ ሲያዳምጥI ካርለት
ስብሰባውን ለመካፈል ጓጕታ ቀስ እያለች ተጠግታ ልትቀመጥ ስትል
ሁሉም ዘወር ብለው አይዋትና በስብሰባው መካፈል እንደማትችል
ነገሯት"
ካርለት፣ ወንዶችን ለመቅረብ አለመቻሏ ብቻ ሳይሆን፣ ሴቶችም
ምሥጢራቸውን ሊገልጹላት ባለመቻላቸው ግራ ተጋብታ ቅር ተሰኘች" በተለይ ደግሞ፣ ለመሳተፍ ጓጕታለት በነበረው የወንዶች
ስብሰባ ልትካፈል ባለመቻሏ ጥልቅ ኀዘን ከመስማት አልፎ ለወደፊቱ አደርገዋለሁ ብላ የደከመችለት ጥናት ሊሳካ አይችልም ብላ ሠጋች"
ስለዚህ፣ ዓይኗ ቁንዶ በርበሬ መስሎ እስኪቀላ ድረስ እያለቀሰች፣ «ከሎ! ለምን ወንዶች ጥያቄዎቼን ለመመለስ ፈቃደኛ
አይሆኑም? ለምንስ በስብሰባቸው እንዳልካፈል ይከለክሉኛል? በዚህ
ዓይነት ጥናቴንስ እንዴት ማድረግ እችላለሁ? » ብላ ጠየቀችው።
«በሐመር ማኅበረሰብ ሴት ወንድን ለመርዳትና ለማገልገል የተፈጠረች ጸጋ ናት። ለወንዶች ትንባሆ ታዘጋጃለች ልጃገረድ
ከሆነችም ታርሳለች፤ የከብቶችን በረት ታጸዳለች ሕፃናትን ትንከባከባለች ምግብ ታበስላለች.እንጂ ከወንድ ጎን ተቀምጣ ስለ
ማኅበረሰቡ ችግር በመነጋገርና በመምከር መፍትሔ መፈለግና ጦርነት
መግጠም አትችልም።
«ካርለት፣ አንቺ ወንድ ብትሆኚ ኖሮ ምንም ችግር ላያጋጥምሽ ይችል ነበር" ሆኖም ግን አንቺ ሴት ነሽ። ለሐመር ሴቶች የወጣው
ደንብ ማንኛዋንም ሴት ያጠቃልላል፣ ብለው ስለሚያምኑ በስብሰባቸው እንድትካፈይ አለመፍቀድ ብቻ ሳይሆን፣ የምትጠይ
ቂያቸውንም ሙሉ በሙሉ ለመመለስ ፈቃደኛ አይሆኑም" እኔም
ይህ ችግርሽ እጀ ሰባራ ሊያደርግሽ እንደሚችል እየተሰማኝ መጥቷል" ምናልባትም ችግሩ ግልጽ ከሆነልሽ የግልሽን መፍትሔ
ውሰጂ» አላት"
ካርለት ፈጽሞ ያልጠበቀችውን መልስ በማግኘቷ በባህላዊ
ልዩነቱ በጣም ተሸማቀቀች በአሁኑ የጥናት አያያዟ በእርግጥ ለመቀጠል አለመቻሏ ቁልጭ ብሎ ታያት በአእምሮዋ አውጥታ
አውርዳ የወሰነችው ውሳኔ፣ እስከ አሁን ያደረገችው ጥረትና ጒዞ ጥሩ የድንጋይ ምት እንዳረፈበት መስተዋት ከሽ ብሎ ሊሰበር
የተቃረበ መስሎ ታያት። ያ ችሎታዋንና ጥንካሬዋን የሚያስመሰክረው፣ ማንነቷን የሚያረጋግጠው፣ ብቃቷን ማያዋ መስተዋት
እንዲሰበር ግን ጭራሽ አትፈቅድም። በዚህም ተባለ በዚያ የጀመረችውን ከግቡ ለማድረስ ሕሊናዋ እሷን ወደፊት መግፋት
አለበት" ሰዎች ከጎሪላና ከእፉኝት፣ ከአንበሳና ከተኩላ ጋር በሐሩርና
በረዶ መኖር መቻላቸውን አስመስክረዋል" እሷም ዓላማዋን ከግቡ
ለማድረስ ተጣጣፊና ጠንካራ ለመሆን ከራሷ ጋር ተማማላች" ግን ምን መላ ትምታ? ለተወሰነ ቀን ካለ ዕረፍት በዚህ ጉዳይ ላይ ስታስብ ከቆየች በኋላ ምንም እንኳ የችግር ኮተቱን ዓይኗን ጨፍና አላይም
ብትልም፣ የሚያጋጥማት ሥቃይ ከባድ መሆኑን አውቃ ቀበቶዋን አጠበቀች
ከዚያም፣ ያሰበችውን መላ ለመጀመር ያስችላት ዘንድ ባል አለማግባቷን የሚገልጽ ወሬ ለአገኘችው ሁሉ አወራች" ወሬው ተዛምቶ በየመንደሩ መዳረሱን ስታረጋግጥ ደግሞ ጐረምሶች፣ ወጣት
ባለትዳር ወንዶች፣ ያላገቡና ባለ እጮኛ ልጃገረዶች ምሽትን ተገን አድርገው ወደሚቦርቁበት የምሽት ጭፈራ «ኢቫንጋዲ» ለመካፈል ነኢማ ከምትባለው የከሎ ሆራ እኀት ጋር ስትሄድ ምንም ተቃውሞ ሳይደርስባት ቀረ።
#ድንግል_ውበት
፡
፡
#ክፍል_ስድስት
፡
፡
#በፍቅረማርቆስ_ደስታ
ዲመካና ቱርሚ ሁለቱም የሐመር አውራጃ የገጠር ከተሞች ናቸው" ለቆላማው የሐመር ክፍል ቱርሚ፣ ለደጋማው ደግሞ ዲመካ
አማካዮች ሲሆኑ፣ ሁለቱም ደረቅና ቁጥቋጦ የበዛበት መሬት ያላቸው ናቸው። ቱርሚ መንገድ ዳር ያለ ከተማ ሲሆን፣ ከዲመካ ይልቅ ሁለት ትናንሽ ምግብ ቤቶች፣ ወደ አምስት የሚደርሱ ሻይና ቂጣ
መሸጫ ቤቶች፣ ሁለት በመጠን ከፍ ያሉና ትናንሽ ሳሙና፣ ባትሪ ድንጋይ፣ ክብሪት...የሚሸጥባቸው መንገድ ላይ የሚዘረጉ ሱቆች አሉ። በተለይም በገበያ ቀን ከተማዋ ደመቅዐመቅ ብላ ትታያለች
ገበያ ውስጥ ለመጠጥ ቦርዴና የአበሻ አረቄ፣ ግልድም የሚሆን ከጥጥ
ተሠርቶ ከኮንሶ በነጋዴዎች የሚመጣ ሳዳጎራ፣ ጨሌና አንባር፣በቆሎና ማሽላ ዓይነተኛ ሸቀጦች ናቸው" ቱርሚ፣ በከብት እርባታና
በቁፋሮ ምርት ለሚተዳደረው የሐመር ሕዝብ ድል ያለች ከተማ፣
ታምሮና ተውቦ የሚታዩባት፣ ጐረምሳና ሴቱ አብሮ መሸታ ገብቶ የሚደባበስባት፣ የተጣላ የሚታረቅባት፣ ሽማግሎች ተሰባስበው
የሚመክሩባት፣ ብርቅዬ ከተማ ናት ለሐመሮች።
ዲመካ ግን፣ ከዋናው መንገድ ወጣ ብላ፣ ሰቀላ ቤቶች በአራት ማዕዘን ተሰትረው የሚታዩባት ከተማ ናት። በየሰቀላ ቤቶች ፊት ለፊትና በስተኋላ የግራር፣ የብርብራ.ዛፍ ያለ ሲሆን ከከተማው ግርጌ፣ ከወንዙ ጥግ በሚስዮናውያኑ የተተከለ በፀሐይ ብርሃን በሚንቀሳቀስ መስኖ የለማ የፍራፍሬ፣ የበቆሎና ሌሎችም ወቅታዊ
አዝርእቶች የሚታይ ሲሆን፣ ከጎን በኩልም የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን አዲስ ሕንፃና ጋራዡ፣ ዲመካን አንድ ዓይና ከመሆን አድኗታል"የገበያ ቀን፣ በየሰቀላ ቤቱ ጠጅ የሚሸጥ ሲሆን፣ ምግብ ቤት ግን ከናካቴው የለም" ደግነቱ፣ እንግዳ ብርቅ በመሆኑ ጋባዡ ብዙ ስለሆነ
እግር የጣለው ሰው ሕቅ ብሎ ሲያዝን አይሰማም" በተረፈ ገበያ ውስጥ ያለው ሸቀጥ ከቱርሚ ጋር ተመሳሳይ ነው ሁለቱንም ከተሞች ቡስካ ስር ካሉት ላላና ሻንቆ እስከ ሚኖ፣ ሚርሻ፣ ሜን፣ አንጉዳ
መንደር ድረስ የሚያገናኛቸው የማኅበረሰብ ሕይወት የሆነው የከስኪ ወንዝ ነው ከብቱ፣ ፍየሉ፣ በጉ፣ ሰው፣ አዕዋፍ...ሁሉም ጥሙን
ይቈርጥበታል።
ካርለትና ከሎ ሆራ ከዲመካ ወጣ ብላ ከምትገኘው የሻንዛ መንደር መኖር ከጀመሩ ሁለት ወራት አለፋቸው የክልሉ ኗሪዎ
ከሎ ሆራን እንዳዩ፣ «የሆራ ሻላ ልጅ» እያሉ፣ ሰላምታና ስጦታ አጐረፉለት ቆዳ ለባሽ እናቱና እኅቶቹም ደረታቸውን በመድቃት
የደስታ እንባ እያነቡ አስተናገዱት።
ካርለት፣ በቆይታዋ የተለያዩ ልምዶችን አገኘች። ከዘመናዊ ሕይወቷ እንደ ባንዲራ ወርዳለችI ይህን አጋጣሚዋን ግን በግላዊ
ትርጕሟ እንደ መጥፎ ከመውሰድ ይልቅ እንደ ጥሩ አጋጣሚ በመውሰዷ የሚሰማት ስሜት የደስታ ስሜት ነው። ይህ ደግ
ማኅበረሰቡን ለመቅረብና ለመርዳት እንድትጣጣር አድርጓታል ስለዚህ፣ ካርለት የከሎ ሆራን እናትና እኅቶች፣ የአካባቢው ሴቶችና ወንዶች ለመቅረብ የቋንቋ ትምህርቷን በማጠናከር ልትግባባ ሞክራለች ቢሆንም ግን፣ በወደፊቱ ጥናቷ ላይ ከፍተኛ እንቅፋት
እየሆነባት የመጣው በሴቶች ላይ ያለው ባህላዊ ተፅዕኖ እንደ ጋለ ብረት ምጣድ አላስጠጋሽ አላት"¸
በማኅበረሰቡ፣ ሴት ሣቂታ ወንድ ኰስታራ ነው" ሴት በልጃገረድነቷ የአባቷ፣ ባል ካአገባች ደግሞ የባሏ ጥገኛ ናት" ስለዚህ
በልባዊ ኵራት የተሞሉት የሐመር ወንዶች ካርለት ሴት ሆና እንዴት ባሏን ወይንም አባቷን ጥላ ወደ እነሱ እንደ መጣች በጣም
አስገርሟቸዋል" ሽማግሎች እንዲያውም፣ «ይእ! እሷ ምን ታድርግ? አባቷ ወይም ባሏ፣ ብቻዋን መልቀቃቸው ከቶ ምን ያሉ ነፈዞች ቢሆኑ ነው» ብለው አውግዘዋል"
ስለሆነም፣ ካርለት የጥናት ኮተቷን ይዛ ለጥያቄ ቀረብ ባለቻቸው ቍጥር የደስታ ገጽ ስለማታይባቸው ለተወሰነ ቀን ግራ ተጋብታ
ነበር" አንድ ቀን ግን ወንዶች ሊያደርጉት ባሰቡት ስብሰባ ለመካፈል ሄደች። ገላጣ ስፍራ ላይ ካለ ትልቅ ግራር ጥላ ሥር፣ የሻንቆ መንደር
ሽማግሌ፣ አባወራ፣ ጐረምሶች ተሰብስበዋል" ከወገብ በላይ ራቁት
ሆነው፣ ቆዳቸው የተሸበሸበ፣ ጸጕራቸው ገለል ብሎ ሽበት ጣል
ጣል ያደረገበት አዛውንት በሁለት ወገን ጦር የተሰካበት ብትር ይዘው፣ መሬቱን ወጋ ነቀል እያደረጉ ወዲያ ወዲህ እየተንቀሳቀሱ
ንግግር ሲያደርጉ ሁሉም ጸጥ ብሎ በተመስጦ ሲያዳምጥI ካርለት
ስብሰባውን ለመካፈል ጓጕታ ቀስ እያለች ተጠግታ ልትቀመጥ ስትል
ሁሉም ዘወር ብለው አይዋትና በስብሰባው መካፈል እንደማትችል
ነገሯት"
ካርለት፣ ወንዶችን ለመቅረብ አለመቻሏ ብቻ ሳይሆን፣ ሴቶችም
ምሥጢራቸውን ሊገልጹላት ባለመቻላቸው ግራ ተጋብታ ቅር ተሰኘች" በተለይ ደግሞ፣ ለመሳተፍ ጓጕታለት በነበረው የወንዶች
ስብሰባ ልትካፈል ባለመቻሏ ጥልቅ ኀዘን ከመስማት አልፎ ለወደፊቱ አደርገዋለሁ ብላ የደከመችለት ጥናት ሊሳካ አይችልም ብላ ሠጋች"
ስለዚህ፣ ዓይኗ ቁንዶ በርበሬ መስሎ እስኪቀላ ድረስ እያለቀሰች፣ «ከሎ! ለምን ወንዶች ጥያቄዎቼን ለመመለስ ፈቃደኛ
አይሆኑም? ለምንስ በስብሰባቸው እንዳልካፈል ይከለክሉኛል? በዚህ
ዓይነት ጥናቴንስ እንዴት ማድረግ እችላለሁ? » ብላ ጠየቀችው።
«በሐመር ማኅበረሰብ ሴት ወንድን ለመርዳትና ለማገልገል የተፈጠረች ጸጋ ናት። ለወንዶች ትንባሆ ታዘጋጃለች ልጃገረድ
ከሆነችም ታርሳለች፤ የከብቶችን በረት ታጸዳለች ሕፃናትን ትንከባከባለች ምግብ ታበስላለች.እንጂ ከወንድ ጎን ተቀምጣ ስለ
ማኅበረሰቡ ችግር በመነጋገርና በመምከር መፍትሔ መፈለግና ጦርነት
መግጠም አትችልም።
«ካርለት፣ አንቺ ወንድ ብትሆኚ ኖሮ ምንም ችግር ላያጋጥምሽ ይችል ነበር" ሆኖም ግን አንቺ ሴት ነሽ። ለሐመር ሴቶች የወጣው
ደንብ ማንኛዋንም ሴት ያጠቃልላል፣ ብለው ስለሚያምኑ በስብሰባቸው እንድትካፈይ አለመፍቀድ ብቻ ሳይሆን፣ የምትጠይ
ቂያቸውንም ሙሉ በሙሉ ለመመለስ ፈቃደኛ አይሆኑም" እኔም
ይህ ችግርሽ እጀ ሰባራ ሊያደርግሽ እንደሚችል እየተሰማኝ መጥቷል" ምናልባትም ችግሩ ግልጽ ከሆነልሽ የግልሽን መፍትሔ
ውሰጂ» አላት"
ካርለት ፈጽሞ ያልጠበቀችውን መልስ በማግኘቷ በባህላዊ
ልዩነቱ በጣም ተሸማቀቀች በአሁኑ የጥናት አያያዟ በእርግጥ ለመቀጠል አለመቻሏ ቁልጭ ብሎ ታያት በአእምሮዋ አውጥታ
አውርዳ የወሰነችው ውሳኔ፣ እስከ አሁን ያደረገችው ጥረትና ጒዞ ጥሩ የድንጋይ ምት እንዳረፈበት መስተዋት ከሽ ብሎ ሊሰበር
የተቃረበ መስሎ ታያት። ያ ችሎታዋንና ጥንካሬዋን የሚያስመሰክረው፣ ማንነቷን የሚያረጋግጠው፣ ብቃቷን ማያዋ መስተዋት
እንዲሰበር ግን ጭራሽ አትፈቅድም። በዚህም ተባለ በዚያ የጀመረችውን ከግቡ ለማድረስ ሕሊናዋ እሷን ወደፊት መግፋት
አለበት" ሰዎች ከጎሪላና ከእፉኝት፣ ከአንበሳና ከተኩላ ጋር በሐሩርና
በረዶ መኖር መቻላቸውን አስመስክረዋል" እሷም ዓላማዋን ከግቡ
ለማድረስ ተጣጣፊና ጠንካራ ለመሆን ከራሷ ጋር ተማማላች" ግን ምን መላ ትምታ? ለተወሰነ ቀን ካለ ዕረፍት በዚህ ጉዳይ ላይ ስታስብ ከቆየች በኋላ ምንም እንኳ የችግር ኮተቱን ዓይኗን ጨፍና አላይም
ብትልም፣ የሚያጋጥማት ሥቃይ ከባድ መሆኑን አውቃ ቀበቶዋን አጠበቀች
ከዚያም፣ ያሰበችውን መላ ለመጀመር ያስችላት ዘንድ ባል አለማግባቷን የሚገልጽ ወሬ ለአገኘችው ሁሉ አወራች" ወሬው ተዛምቶ በየመንደሩ መዳረሱን ስታረጋግጥ ደግሞ ጐረምሶች፣ ወጣት
ባለትዳር ወንዶች፣ ያላገቡና ባለ እጮኛ ልጃገረዶች ምሽትን ተገን አድርገው ወደሚቦርቁበት የምሽት ጭፈራ «ኢቫንጋዲ» ለመካፈል ነኢማ ከምትባለው የከሎ ሆራ እኀት ጋር ስትሄድ ምንም ተቃውሞ ሳይደርስባት ቀረ።
👍27❤1
ካርለት ለጭፈራ እንግዳ አይደለችም። እንዲያውም አሳምራ የመደነስ ትምህርትና ልምድ አላት ኧረ ነበራት ማለት ይሻላል"
በምሽት ጭፈራው (በኢቫንጋዲ) ግን የምታምቧትር ሕፃን ሆነች
በኢቫንጋዲ ከአምስት ዓይነት በላይ የጭፈራ ስልቶች ሲኖሩ ስልቱ
በዘፈቀደ መወዛወዝ ሳይሆን አንድ ወጥና ደረጃ በደረጃ የወሲብ ስሜትን ሊቀሰቅስና ሊያጋግል በሚችልበት ዘዴ የተቀነባበረ መሆኑን
ካርለት ቀስ በቀስ በሚገባ አጤነች።
መጀመሪያ ወንዶች ብቻ እየዘለሉ ሰውነታቸውን ያሟሙቃሉIቀጥሎ ወንዶች አባራሪ ሴቶች አቅጣጫ ቀያሪ እየሆኑ ይሾራሉI
ከዚያ የወንዶች ጭን በሴቶች ጭን ስር ያልፍና ውስጥ ሱሪ አልባ ገላዎች አንዱ «ጀነሬተር» ሌላው «ኦፕሬተር» ይሆንና በሚፈጠረው የኤሌክትሪክ ሞገድ ሲናጡ ሁለቱም
ተያይዘው ወደ ጫካ
ይሠወራሉ ጭፈራ…ግለት…ጫካ እርካታ ብቻ አበቃ!
ካርለት፣ ከነኢማ የጭፈራውን ስልት እንደ ለመደች ለተወሰነ
ጊዜ የመጨነቅ ስሜት ይሰማት እንጂ ቀስ በቀስ ተካነችበት" ቀጭን
ወገቧና ዳጐስ ያለው ዳሌዋ፣ ከእግርና እጆቿ ጋር ተዋሕደው በጨረቃ ብርሃን ጫካን ተገን አድርገው ሾሩ"
ይሁን እንጂ መቼም «አይመጣምን ትተሽ ይመጣልን በያዝሽ»
ነውና ይፈጠራል የማትለው ስሜት፣ በዳንሱ ስልታዊ እንቅስቃሴ ይፈጠርባት ጀመር። በተለይ አንድ ምሽት፣ ጎሽና ቀጭኔ ገዳይ
የሆነውና በተኳሽነቱ የሚደነቀው ደልቲ ገልዲ ልክ እንደ ማንኛዋም
ሴት ወደ ጭፈራ ጋብዛው፣ ጥቁሩና ለስላሳው ጭኑ፣ በነጩና ለስላሳ ጭኗ ሰርጎ ገብቶ፣ የወንድ ብልቱ የሴት ብልቷን አካባቢ አሸትሸት
ሲያደርግላት፣ ሞገዱ ክፉኛ ናጣት" ያኔ በደብዛዛዋ የጨረቃ ብርሃን
ደልቲን አሻቅባ በማየት እጆቿን ወደ ማጅራቱ ስትሰድ፣ እሱ ግን
እጇን አስለቅቆ ወደ ዋንዛና ግራሩ ጫካ ሲሄድ ተከተለችው ደልቲ፣ ለምን ጫካው ውስጥ እንደ ገባ ምክንያቱ ባይገባትም፣ ወዲያው ግን ፍላጎቱና ፍላጎቷ ተጠቃቅሰው ፊቷን ዞራ እንድትቀርበው
አደረጋት"
ካርለት እስከ ጠዋቱ አራት ሰዓት ከድንኳኗ ሳትወጣ ተኝታ አረፈ ደች" ለሐመር ሴቶች አንድ በኢቫንጋዲ ጭፈራ ስትውረገረግ ያደረች ሴት በድካም ተኝታ ብታረፍድ ማንንም አያስደንቅም ነበረና
ከመኝታዋ እንደ ተነሣች የተለየ ሁኔታ ከአካባቢው ኗሪዎች አላየችም።
ካርለት፣ ሰውነቷ ውልቅልቁ የወጣ ያህል ቢሰማትም፣ የማታው ትዕይንት ግን ወለል ብሎ ታያት። ከልቧ ጨፈረች በፈቃደኝነት ስሜቷን ለግሳ እሷም ስሜቷን አረካች" ደልቲ ገልዲና እሷ በአንድ ዓይነት ቋንቋ ለመግባባት አልሞከሩም እሷም
እሱ ራሳቸውን ሆነው፣ በራሳቸው ቋንቋ ቢነጋገሩም፣ አንዱ ሌላው
ያለውን ለመረዳት አልተሳነውም የተፈጥሮ ስሜት በተፈጥሮ
«ኮድ» ካለምንም ችግር መገለጽ ስለሚችል ግራ አልተጋቡም ያጋሉት ብረት ምጣድ ሳይቀዘቅዝ ግን ስሜታቸውን ለማርካት
ሁለቱም የሚወዱትን ጥብስ ጠበሱበት ካርለት፣ የብዙ ወንዶችን እጅ ተንተርሳለች" ደልቲም ቢሆን የብዙ ሐመር ልጃገረዶችን ወገብ አቅፏል" በመካከላቸው ፈላጊና ተፈላጊ አልነበረም። ተጠጋጉ፣ ተነካኩI ሁለቱም ሞተር አስነሡ አብረው ነጐዱI ካሰቡት ደረሱ አበቃ!
የሐመር ወንዶች የአልኮል ፈረስ አይደሉም" መጫወት
መዝናናት ግን ባህላቸው ነው። የስሜታቸው ባለቤት ሆነው ይጀምራሉ” የስሜታቸው ባለቤት እንደሆኑ ይጨርሳሉ" የፍትወት ፍላጎታቸውን ለማርካት ኃይልን አይጠቀሙም" ይህን ደግሞ ካርለት ራሷ አይታ አረጋግጣለች በጭፈራው ስሜቷን እንዲያረካ የከጀለችው ሰው ቢኖራትም የመጀመሪያዎቹን ስሜት አነሳሽ የጭፈራ ስልቶች ከሌሎች ወንዶች ጋር ጨፍራለች የመጨረሻዋ ስልት ጊዜ ግን ተሽቀዳድማ ደልቲ ገልዲን ጋበዘችው" በዚያ ቁመናው ወገቡ
ላይ ካገለደመው ሳዳጉራ በስተቀር ምልምል ራቁቱን «አኖ» በተባለው አፈር ሰውነቱን አዥጐርጒሮ፣ ክንዱ ውስጥ የጠቀለለው
አንባር እያብለጨለጨ፣ አየሩን ግራና ቀኝ እየቀዘፈ፣ በመዝለልና በማሸብሸብ፣ በፈገግታ ጠጋ ብሎ እጁን ትከሻዋ ላይ፣ ጭኖቹን
ጭኖቿ ውስጥ ሲያስገባ፣ ካርለት ድንጋዩ እንዳለቀበት ባትሪ ሐሳቧ ብዥ ብዥ አለባት ስሜቷ ገመዱን በጥሶ በረረ ለመያዝ ሞከረች ግን በምን ኃይሏ! መላ ሰውነቷ እየተልፈሰፈሰ፣ ዓይኗ እየተስለመለመ፣ በተወዛወዘች ቍጥር ሰውነቷ እንደ ጀርመን ካቴና ይበልጥ እየተጣበቀ ሲሄድ ተሰማት።
ቢያንስ ደራሽ ስሜቷን ለማሳለፍ አስባ ነበር። ስሜቷንም ለመከታተል ጓጕታ ነበር“ ግን ምን ይሆናል፣ ወጥመድ ውስጥ የገባ አውሬ ሆነች" ስለዚህ፣ የወሲብ ስሜቷን ለመቆጣጠር ተስኗት
ቀድማ ስሜቷን አጣች ተሸነፈች" በተመራማሪዋ ላይ አዲስ ተመራማሪ ተፈጠረባት"።
ወደ ጫካ ሲወስዳትም ወደ መኝታ ቤቷ የምትሄድ እንጂ! ወደማታውቀው ጫካ የምትጓዝ አትመስልም ነበር" ከዚያም እንኳን
ኃይለ ቃል፥ አንዲት ቃል ሳይተነፍስ የውስጥ ሱሪዋን ያወለቀችም እሷ ናት። ካርለት፣ ትክክለኛው ጭፈራ ሰዎችን እርቃናቸውን እንዲ
ወዛወዙና ሰላማዊ የመጠላለቅ ዋናን እንዲፈጽሙ የማድረግ ኃይሉን ተረዳች" እና፣ በጭፈራው ስሜት አነሣሽነት፣ ቅንብርና በሐመር ወንዶች የሴቶችን ስሜት አዳማጭነት ተደነቀች።
ካርለት አንድ ከራሷ ልትደብቀው ያልፈለገችው እውነት ደግሞ የደልቲ ገልዲን የስሜትና አካል ጠንካራነት ነው በትናንቱ ምሽት ዕድሜ ልኳን ያልተሰማት ልዩ ደስታ ማግኘቷም ሌላው ያስደነቃት ጉዳይ ሆነ" ሥልጣኔ ካላዘመነው የተፈጥሮ ቦታና ሰው፣ እውነትስ አዲስ ግኝት ሲገኝ ማን እማይደነቅ አለ?
መላ የስሜት ሕዋሶቿን በአንድ ቍልፍ ነካክቶ፣ አንዱንም ሳያስከፋ፣ ሁሉንም እንደ ባሕርይው አስደስቶ፣ የሚያዝናና ወንድ
በሕይወቷ አንድ ወቅት አጋጥሟታል የዚህኛው የወሲብ ጥንካሬ
ግን ለጉድ ነው" ይህ ጥንካሬው ግን ከአመጋገቡ ይሆናል ብላ ገምታለች የከብት ደምና ወተት ቀላቅሎ መጠጣት፣ ቅል ሙሉ ማር፣ ከማሽላ የተሠራ ምግብ፣ የበሰለ ሥጋ፣ የዱር ፍሬና ቅጠላ
ቅጠል መብላት ለጥንካሬው አስተዋጽኦ እንዳለው አመነች"
በምሽት ጭፈራው የተካፈሉት ወንዶችና ሴቶች ከደልቲ ገልዲ ጋር ወደ ጫካ ስትጓዝ አይተዋታል። ሆኖም ግን፣ ሴቶችም ሆኑ
ወንዶች በጥላቻ ዓይን አላዩዋትም" ስለዚህ ማኅበረሰቡ ለቅናት
ያለው ግምት አስደንቋታል" ይህ ሁሉ አስገረማት ከተኛችበት ሳትነሣ ከልቧ በሣቅ ተንከተከተች ካርለት።...
💫ይቀጥላል💫
በምሽት ጭፈራው (በኢቫንጋዲ) ግን የምታምቧትር ሕፃን ሆነች
በኢቫንጋዲ ከአምስት ዓይነት በላይ የጭፈራ ስልቶች ሲኖሩ ስልቱ
በዘፈቀደ መወዛወዝ ሳይሆን አንድ ወጥና ደረጃ በደረጃ የወሲብ ስሜትን ሊቀሰቅስና ሊያጋግል በሚችልበት ዘዴ የተቀነባበረ መሆኑን
ካርለት ቀስ በቀስ በሚገባ አጤነች።
መጀመሪያ ወንዶች ብቻ እየዘለሉ ሰውነታቸውን ያሟሙቃሉIቀጥሎ ወንዶች አባራሪ ሴቶች አቅጣጫ ቀያሪ እየሆኑ ይሾራሉI
ከዚያ የወንዶች ጭን በሴቶች ጭን ስር ያልፍና ውስጥ ሱሪ አልባ ገላዎች አንዱ «ጀነሬተር» ሌላው «ኦፕሬተር» ይሆንና በሚፈጠረው የኤሌክትሪክ ሞገድ ሲናጡ ሁለቱም
ተያይዘው ወደ ጫካ
ይሠወራሉ ጭፈራ…ግለት…ጫካ እርካታ ብቻ አበቃ!
ካርለት፣ ከነኢማ የጭፈራውን ስልት እንደ ለመደች ለተወሰነ
ጊዜ የመጨነቅ ስሜት ይሰማት እንጂ ቀስ በቀስ ተካነችበት" ቀጭን
ወገቧና ዳጐስ ያለው ዳሌዋ፣ ከእግርና እጆቿ ጋር ተዋሕደው በጨረቃ ብርሃን ጫካን ተገን አድርገው ሾሩ"
ይሁን እንጂ መቼም «አይመጣምን ትተሽ ይመጣልን በያዝሽ»
ነውና ይፈጠራል የማትለው ስሜት፣ በዳንሱ ስልታዊ እንቅስቃሴ ይፈጠርባት ጀመር። በተለይ አንድ ምሽት፣ ጎሽና ቀጭኔ ገዳይ
የሆነውና በተኳሽነቱ የሚደነቀው ደልቲ ገልዲ ልክ እንደ ማንኛዋም
ሴት ወደ ጭፈራ ጋብዛው፣ ጥቁሩና ለስላሳው ጭኑ፣ በነጩና ለስላሳ ጭኗ ሰርጎ ገብቶ፣ የወንድ ብልቱ የሴት ብልቷን አካባቢ አሸትሸት
ሲያደርግላት፣ ሞገዱ ክፉኛ ናጣት" ያኔ በደብዛዛዋ የጨረቃ ብርሃን
ደልቲን አሻቅባ በማየት እጆቿን ወደ ማጅራቱ ስትሰድ፣ እሱ ግን
እጇን አስለቅቆ ወደ ዋንዛና ግራሩ ጫካ ሲሄድ ተከተለችው ደልቲ፣ ለምን ጫካው ውስጥ እንደ ገባ ምክንያቱ ባይገባትም፣ ወዲያው ግን ፍላጎቱና ፍላጎቷ ተጠቃቅሰው ፊቷን ዞራ እንድትቀርበው
አደረጋት"
ካርለት እስከ ጠዋቱ አራት ሰዓት ከድንኳኗ ሳትወጣ ተኝታ አረፈ ደች" ለሐመር ሴቶች አንድ በኢቫንጋዲ ጭፈራ ስትውረገረግ ያደረች ሴት በድካም ተኝታ ብታረፍድ ማንንም አያስደንቅም ነበረና
ከመኝታዋ እንደ ተነሣች የተለየ ሁኔታ ከአካባቢው ኗሪዎች አላየችም።
ካርለት፣ ሰውነቷ ውልቅልቁ የወጣ ያህል ቢሰማትም፣ የማታው ትዕይንት ግን ወለል ብሎ ታያት። ከልቧ ጨፈረች በፈቃደኝነት ስሜቷን ለግሳ እሷም ስሜቷን አረካች" ደልቲ ገልዲና እሷ በአንድ ዓይነት ቋንቋ ለመግባባት አልሞከሩም እሷም
እሱ ራሳቸውን ሆነው፣ በራሳቸው ቋንቋ ቢነጋገሩም፣ አንዱ ሌላው
ያለውን ለመረዳት አልተሳነውም የተፈጥሮ ስሜት በተፈጥሮ
«ኮድ» ካለምንም ችግር መገለጽ ስለሚችል ግራ አልተጋቡም ያጋሉት ብረት ምጣድ ሳይቀዘቅዝ ግን ስሜታቸውን ለማርካት
ሁለቱም የሚወዱትን ጥብስ ጠበሱበት ካርለት፣ የብዙ ወንዶችን እጅ ተንተርሳለች" ደልቲም ቢሆን የብዙ ሐመር ልጃገረዶችን ወገብ አቅፏል" በመካከላቸው ፈላጊና ተፈላጊ አልነበረም። ተጠጋጉ፣ ተነካኩI ሁለቱም ሞተር አስነሡ አብረው ነጐዱI ካሰቡት ደረሱ አበቃ!
የሐመር ወንዶች የአልኮል ፈረስ አይደሉም" መጫወት
መዝናናት ግን ባህላቸው ነው። የስሜታቸው ባለቤት ሆነው ይጀምራሉ” የስሜታቸው ባለቤት እንደሆኑ ይጨርሳሉ" የፍትወት ፍላጎታቸውን ለማርካት ኃይልን አይጠቀሙም" ይህን ደግሞ ካርለት ራሷ አይታ አረጋግጣለች በጭፈራው ስሜቷን እንዲያረካ የከጀለችው ሰው ቢኖራትም የመጀመሪያዎቹን ስሜት አነሳሽ የጭፈራ ስልቶች ከሌሎች ወንዶች ጋር ጨፍራለች የመጨረሻዋ ስልት ጊዜ ግን ተሽቀዳድማ ደልቲ ገልዲን ጋበዘችው" በዚያ ቁመናው ወገቡ
ላይ ካገለደመው ሳዳጉራ በስተቀር ምልምል ራቁቱን «አኖ» በተባለው አፈር ሰውነቱን አዥጐርጒሮ፣ ክንዱ ውስጥ የጠቀለለው
አንባር እያብለጨለጨ፣ አየሩን ግራና ቀኝ እየቀዘፈ፣ በመዝለልና በማሸብሸብ፣ በፈገግታ ጠጋ ብሎ እጁን ትከሻዋ ላይ፣ ጭኖቹን
ጭኖቿ ውስጥ ሲያስገባ፣ ካርለት ድንጋዩ እንዳለቀበት ባትሪ ሐሳቧ ብዥ ብዥ አለባት ስሜቷ ገመዱን በጥሶ በረረ ለመያዝ ሞከረች ግን በምን ኃይሏ! መላ ሰውነቷ እየተልፈሰፈሰ፣ ዓይኗ እየተስለመለመ፣ በተወዛወዘች ቍጥር ሰውነቷ እንደ ጀርመን ካቴና ይበልጥ እየተጣበቀ ሲሄድ ተሰማት።
ቢያንስ ደራሽ ስሜቷን ለማሳለፍ አስባ ነበር። ስሜቷንም ለመከታተል ጓጕታ ነበር“ ግን ምን ይሆናል፣ ወጥመድ ውስጥ የገባ አውሬ ሆነች" ስለዚህ፣ የወሲብ ስሜቷን ለመቆጣጠር ተስኗት
ቀድማ ስሜቷን አጣች ተሸነፈች" በተመራማሪዋ ላይ አዲስ ተመራማሪ ተፈጠረባት"።
ወደ ጫካ ሲወስዳትም ወደ መኝታ ቤቷ የምትሄድ እንጂ! ወደማታውቀው ጫካ የምትጓዝ አትመስልም ነበር" ከዚያም እንኳን
ኃይለ ቃል፥ አንዲት ቃል ሳይተነፍስ የውስጥ ሱሪዋን ያወለቀችም እሷ ናት። ካርለት፣ ትክክለኛው ጭፈራ ሰዎችን እርቃናቸውን እንዲ
ወዛወዙና ሰላማዊ የመጠላለቅ ዋናን እንዲፈጽሙ የማድረግ ኃይሉን ተረዳች" እና፣ በጭፈራው ስሜት አነሣሽነት፣ ቅንብርና በሐመር ወንዶች የሴቶችን ስሜት አዳማጭነት ተደነቀች።
ካርለት አንድ ከራሷ ልትደብቀው ያልፈለገችው እውነት ደግሞ የደልቲ ገልዲን የስሜትና አካል ጠንካራነት ነው በትናንቱ ምሽት ዕድሜ ልኳን ያልተሰማት ልዩ ደስታ ማግኘቷም ሌላው ያስደነቃት ጉዳይ ሆነ" ሥልጣኔ ካላዘመነው የተፈጥሮ ቦታና ሰው፣ እውነትስ አዲስ ግኝት ሲገኝ ማን እማይደነቅ አለ?
መላ የስሜት ሕዋሶቿን በአንድ ቍልፍ ነካክቶ፣ አንዱንም ሳያስከፋ፣ ሁሉንም እንደ ባሕርይው አስደስቶ፣ የሚያዝናና ወንድ
በሕይወቷ አንድ ወቅት አጋጥሟታል የዚህኛው የወሲብ ጥንካሬ
ግን ለጉድ ነው" ይህ ጥንካሬው ግን ከአመጋገቡ ይሆናል ብላ ገምታለች የከብት ደምና ወተት ቀላቅሎ መጠጣት፣ ቅል ሙሉ ማር፣ ከማሽላ የተሠራ ምግብ፣ የበሰለ ሥጋ፣ የዱር ፍሬና ቅጠላ
ቅጠል መብላት ለጥንካሬው አስተዋጽኦ እንዳለው አመነች"
በምሽት ጭፈራው የተካፈሉት ወንዶችና ሴቶች ከደልቲ ገልዲ ጋር ወደ ጫካ ስትጓዝ አይተዋታል። ሆኖም ግን፣ ሴቶችም ሆኑ
ወንዶች በጥላቻ ዓይን አላዩዋትም" ስለዚህ ማኅበረሰቡ ለቅናት
ያለው ግምት አስደንቋታል" ይህ ሁሉ አስገረማት ከተኛችበት ሳትነሣ ከልቧ በሣቅ ተንከተከተች ካርለት።...
💫ይቀጥላል💫
👍36
#ጠላፊዎቹ
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ስድስት
፡
፡
#በኬንፎሌት
፡
፡
#ትርጉም_ወንዳየሁ_ንጉሴ
ወሮበሎቹ የሚፈልጉትን ማግኘታቸው አያስደስተውም የሉተር ዕቅድ ቢጨናገፍ ደስታው ነበር፡፡ ነገር ግን ሉተር ጎርዲኖን ካላስለቀቀ ኤዲ ካሮል አንን ማግኘት አይችልም፡፡
ካሮል አንን በእጄ ካስገባሁ በኋላ ጎርዲኖ መያዙ አይቀርም ሲል አሰበ፡ ይህ ግን የሚሆን አልመሰለውም፡፡ ጎርዲኖ በዚህ ጊዜ ውስጥ ርቆ
ሊሄድ ይችላል፡ ሌላው አማራጭ ሉተር ካሮል አንን በመጀመሪያ በእጁ
እንዲያስገባለት መደራደር ቢሆንም ሉተርን ለማስገደድ ምንም ማስፈራሪያ የለውም፡ ሉተር በአንፃሩ ካሮል አንን ይዟል፡
ወዲያው አንድ ሃሳብ ብልጭ አለበት፡፡ ጎርዲኖ በእኔ እጅ እኮ ነው ያለው፤ እሱን እንደማስፈራሪያ መጠቀም እችላለሁ› አለ፡፡ እነሱ ካሮል አንን ይዘዋል፧ እሷን ለማግኘት ከእነሱ ጋር መተባበር አለብኝ፤ ነገር ግን ጎርዲኖ በዚህ አይሮፕላን ላይ ነው ያለው፡፡ እሱን ማግኘት ከፈለጉ ከእኔ ጋር
መተባበር ይኖርባቸዋል
ሁሉም ነገር በእነሱ እጅ አይደለም ሲል በአዕምሮው አውጠነጠነ።
ስለዚህ የድርድሩን መዘውር በእጁ ማስገባት የሚችልበት መንገድ
ይኖር እንደሆን ማሰብ ጀመረ፡፡
አንድ መንገድ ይኖራል።
ለምንድን ነው እነሱ በመጀመሪያ ጎርዲኖን የሚወስዱት? ልውውጡ
መሳ ለመሳ ነው መከናወን ያለበት፡፡›
ከዚያም ንዴቱን ውጦ በጥልቅ ማሰብ ጀመረ፡
‹እንዴት ነው ልውውጡ ሊከናወን የሚችለው?
ጎርዲኖን ሊወስዱ በሚመጡበት ጀልባ ካሮል አንን ይዘው መምጣት
አለባቸው።
ለምን አይሆንም? ሲል ከራሱ ጋር ተሟገተ፡፡ እሷን ያገቷት ከቤታቸው ብዙም ባልራቀ ቦታ ሳይሆን አይቀርም፡፡ ይህም ቦታ አይሮፕላኑ ከሚያርፍበት ቦታ ብዙም እንደማይርቅ ገምቷል፡፡ ምናልባትም ከአይሮፕላኑ ማረፊያ ቦታ እሷ እስከታሰረችበት ቦታ ድረስ የአንድ ሰዓት የመኪና ጉዞ ሊሆን ይችላል፡ ይሄ ደግሞ ሩቅ አይደለም፡፡
ኤዲ ባሰበው እቅድ ሉተር የሚስማማ ከሆነ ጓደኞቹን በስልክ ሊያናግር
የሚችለው አይሮፕላኑ ከጠዋቱ ሶስት ሰዓት ቦትውድ (ካናዳ) ላይ ሲደርስ ይሆናል፡፡ ከቦትውድ ቀጥሎ አይሮፕላኑ የሚያርፈው ከሰባት ሰዓት ጉዞ በኋላ ማለትም ከቀኑ አስር ሰዓት ላይ ሼዲያክ ላይ ነው: ወሮበሎቹ ደግሞ
በሁለት ሰዓት ጊዜ ውስጥ እዚያ ቦታ ላይ ካሮል አንን ይዘው መምጣት
አለባቸው::
ኤዲ ካሮል አንን አስቀድሞ በእጁ ሊያስገባ እንደሚችል ሲያስበው ደስታውን መቆጣጠር አቃተው፡ የሉተርንም ጎርዲኖን የማስለቀቅ ጥረት
ሊያመክን እንደሚችል ትንሽ እድል እንዳለ ሲያስበው ደግሞ ተጨማሪ
ደስታ ፈጠረለት፡፡ ይሄ ደግሞ በስራ ባልደረቦቹ በኩል ጀግና ያስብለዋል፡
እነዚህን ነፍሰ ገዳይ ወሮበሎች መያዝ ከቻለ ጓደኞቹ ቀደም ብሎ ለፈጸመው ክህደት ምህረት ያደርጉለታል፡፡
መለስ ብሎ ሲያስበው ደግሞ ብዙ ተስፋ ማድረግ እንደሌለበት ገባው፡፡
ይሄ ሁሉ ገና ሀሳብ ነው፡፡ ሉተርም ባሰበው እቅድ አልስማማም ሊል ይችላል ኤዲ ያቀረበውን እቅድ ወሮበሎቹ የማይቀበሉ ከሆነ አይሮፕላኑን
የተባለው ቦታ እንደማያሳርፍ ያስጠነቅቃል፡ ነገር ግን ወሮበሎቹ የኤዲን
ማስፈራሪያ ከባዶ ዛቻ እንደማይዘል መገመት አያቅታቸውም፡፡ ኤዲ ሚስቱን ለማዳን ሲል የተባለውን ሁሉ እንደሚፈፅም ያውቃሉ፡፡ እነሱ የሚፈልጉትን
ሰው በእጃቸው ከማስገባት ውጭ ምንም ፍላጎት የላቸውም፡፡ እኔ ከነሱ
በላይ የተቸገርኩ ስለሆንኩ አቅመ ቢስ ነኝ ሲል አሰበ፡፡ ይህም ወደ ቀድሞው መከፋት ወሰደው፡፡
ሆኖም ኤዲ ያሰበውን ለሉተር ለመንገር ሰውዬውን ለመፈተን አሰበ፡፡
ቢያንስ ሰውዬውን ጥርጥርና ጭንቀት ውስጥ መክተት ይችላል፡፡ ምናልባት ሉተር የኤዲን ማስፈራራት አምኖ ላይቀበል ይችላል፡ ግን እንዴት እርግጠኛ ሊሆን ይችላል፡፡ ‹ኤዲ ውሸቱን ነው› ለማለት ወኔ ይጠይቃል፡፡ ሉተር ደግሞ ፈሪ እንደሆነ ታይቷል፤ በተለይ አሁን፡፡
ኤዲ ያሰበውን ለመሞከር ቆረጠ፡፡ ከሉተር በኩል ሊመጣ የሚችለውን
ተቃውሞ ለመመከት የሚያስችል ምላሽ አስቀድሞ መቀመር አለበት፡፡
ሉተር እንቅልፍ ካጡት ተሳፋሪዎች ውስጥ አንዱ ነው፡፡ በእንግዳ መቀበያው አንድ ጥግ ቁጭ ብሎ ብቻውን ዊስኪውን ይጨልጣል፡፡አይሮፕላኑ የፈጠረበት የሆድ መታወክ አሁን ስለቀነሰለት ፊቱ ፈካ ብሏል መጽሔት እያነበበ ነው፡፡ ኤዲ አጠገቡ ሄደና ጀርባውን ነካ አደረገው፡፡ ሉተር ኤዲን ሲያይ ደንገርገር አለው፤ ፍርሃት ብጤም ስለተሰማው ጠብ ጠብ ሸተተው፧ ኤዲም ‹‹ሚስተር ሉተር ካፒቴኑ ሊያናግርህ ይፈልጋል›› አለው፡፡
ሉተር ስጋት ገባው፡፡ ከተቀመጠበት አልነሳ ሲል ኤዲ ተነስቶ የጭንቅላት ምልክት አሳየው፡፡ከዚያም ሉተር መጽሔቱን አስቀመጠና የመቀመጫ ቀበቶውን አላቆ ተነሳ፡፡
ኤዲ ሉተርን ወደ ማብረሪያው ክፍል ሳይሆን ወደ መጸዳጃ ቤት ወሰደው፡፡፤
መጸዳጃ ቤቱ በትውከት ሽታ ታውኳል፡፡ እንደ እድል ሆኖ አንድ ሰው እጁን እየታጠበ ስላገኘ ኤዲ መጸዳጃ ክፍሉ ውስጥ እንዲቆይ ለሉተር የእጅ ምልክት ሰጠውና እሱ ማበጠሪያ አውጥቶ እያበጠረ ጠበቀው፡፡ ከጥቂት ጊዜ በኋላ እጁን የሚታጠበው ተሳፋሪ ከመጸዳጃ ክፍሉ ወጥቶ ሄደ፡፡ ኤዲም የሰውየውን መውጣት ተከትሎ ሉተር ያለበትን መጸዳጃ በር ቆረቀረ ሉተርም ‹‹ምን ፈለግህ?›› ሲል አምባረቀ፡፡
‹‹አፍህን ዝጋና አዳምጥ›› አለው፡፡ ኤዲ ከሉተር ጋር ጠብ ለመፍጠር አላሰበም፡፡ ሉተር ግን ጠብ ጠብ ብሎታል፡፡ ‹‹እዚህ አይሮፕላን ላይ ምን
እንደምትፈልጉ ደርሼበታለሁ ዕቅዳችሁን አውቄዋለሁ አሁን የእቅድ
ለውጥ አድርጌያለሁ፤ እኔ አይሮፕላኑን የማወርድበት ቦታ ላይ ካሮል አንን
በጀልባ ይዛችሁ መምጣት አለባችሁ›› አለው፡፡ሉተር አፉን በንቀት ሸረመመና ‹‹አንተ ጥያቄ ማቅረብ እኮ አትችልም የተባልከውን ማድረግ እንጂ›› አለው፡፡
ሉተር እንዲህ አይነት መልስ ይሰጣል ብሎ ኤዲ አልገመተም፡
‹‹እንግዲያውስ ስምምነታችን እዚህ ላይ አብቅቷል›› አለው ኤዲ፡
ሉተር መጨነቁን ፊቱ እያሳበቀበት ነው፡፡ ‹‹አንተ እኮ ምርጫ የለህም፧
ስለዚህ አፍንጫህን ተይዘህ አይሮፕላኑን የተባልክበት ቦታ ላይ ማውረድ
ያቺን ከአፍ የወደቀች ጥሬ የምታክል ሚስትህን ማስመለስ ትፈልጋለህ፧
ስለዙህ አፍንጫህን ተይዘክ
አውሮፕላኑን የተባልክበት ቦታ ላይ ማውረድ አለብህ››
‹‹እውነት ነው፡፡ ነገር ግን…›› ኤዲ ራሱን እየነቀነቀ ‹‹አላምናችሁም›› አለው ሉተርን «እንዴት አምናቹሀለው እኔ እናንተን አምኜ ሁሉን ነገር አድርጌ ብትከዱኝ እድሌን ማበላሸት የለብኝም።አዲስ ድርድር
እንድናደርግ እፈልጋለሁ፡፡››
የሉተር የመንፈስ ብርታት አሁንም ፍንክች አላለም፡:
አዲስ ስምምነት የለም›› አለ ፈርጠም ብሎ፡፡
አሁን ኤዲ ሉተርን የሚያንበረክክበትን ነገር መዘዘ ‹‹እሺ እንግዲያው
ወህኒ ትወርዳለህ›› አለው፡፡
ሉተር የንዴት ሳቅ ሳቀና ‹‹ምንድን ነው የምታወራው?›› ሲል ጠየቀ
ኤዲ አሁን ጥንካሬ ገባው፡፡ በአንጻሩ ሉተር ደግሞ ደካማ ሆኗል፡ለካፒቴኑ ሁሉን ነገር እነግረውና በሚቀጥለው የአይሮፕላን ማረፊያ ከተማ ላይ ለፖሊስ እንሰጥሃለን፡፡ ፖሊስ እዚያ ቦታ ላይ እንዲጠብቅህ በመገናኛ ሬዲዮ እንነግራለን፡፡ ካናዳ ውስጥ እስር ቤት ትወረወራለህ ጓደኞችህ ሊያድኑህ አይችሉም፡፡ ሰው በማገት፣ በባህር ላይ ውንብድናና በመሳሰሉት ወንጀሎች ትከሰሳለህ፡፡ እስር ቤት ውስጥ ትበሰብሳለህ›› አለው።
በመጨረሻ ሉተር መርበድበድ ጀመረ ‹‹ሁሉም ነገር በዕቅዱ መሰረት
እየተፈጸመ ነው›› ሲል የኤዲን ሀሳብ ተቃወመ ‹‹አሁን እቅዱን መለወጥ
አይቻልም፤ ጊዜ የለም፡፡››
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ስድስት
፡
፡
#በኬንፎሌት
፡
፡
#ትርጉም_ወንዳየሁ_ንጉሴ
ወሮበሎቹ የሚፈልጉትን ማግኘታቸው አያስደስተውም የሉተር ዕቅድ ቢጨናገፍ ደስታው ነበር፡፡ ነገር ግን ሉተር ጎርዲኖን ካላስለቀቀ ኤዲ ካሮል አንን ማግኘት አይችልም፡፡
ካሮል አንን በእጄ ካስገባሁ በኋላ ጎርዲኖ መያዙ አይቀርም ሲል አሰበ፡ ይህ ግን የሚሆን አልመሰለውም፡፡ ጎርዲኖ በዚህ ጊዜ ውስጥ ርቆ
ሊሄድ ይችላል፡ ሌላው አማራጭ ሉተር ካሮል አንን በመጀመሪያ በእጁ
እንዲያስገባለት መደራደር ቢሆንም ሉተርን ለማስገደድ ምንም ማስፈራሪያ የለውም፡ ሉተር በአንፃሩ ካሮል አንን ይዟል፡
ወዲያው አንድ ሃሳብ ብልጭ አለበት፡፡ ጎርዲኖ በእኔ እጅ እኮ ነው ያለው፤ እሱን እንደማስፈራሪያ መጠቀም እችላለሁ› አለ፡፡ እነሱ ካሮል አንን ይዘዋል፧ እሷን ለማግኘት ከእነሱ ጋር መተባበር አለብኝ፤ ነገር ግን ጎርዲኖ በዚህ አይሮፕላን ላይ ነው ያለው፡፡ እሱን ማግኘት ከፈለጉ ከእኔ ጋር
መተባበር ይኖርባቸዋል
ሁሉም ነገር በእነሱ እጅ አይደለም ሲል በአዕምሮው አውጠነጠነ።
ስለዚህ የድርድሩን መዘውር በእጁ ማስገባት የሚችልበት መንገድ
ይኖር እንደሆን ማሰብ ጀመረ፡፡
አንድ መንገድ ይኖራል።
ለምንድን ነው እነሱ በመጀመሪያ ጎርዲኖን የሚወስዱት? ልውውጡ
መሳ ለመሳ ነው መከናወን ያለበት፡፡›
ከዚያም ንዴቱን ውጦ በጥልቅ ማሰብ ጀመረ፡
‹እንዴት ነው ልውውጡ ሊከናወን የሚችለው?
ጎርዲኖን ሊወስዱ በሚመጡበት ጀልባ ካሮል አንን ይዘው መምጣት
አለባቸው።
ለምን አይሆንም? ሲል ከራሱ ጋር ተሟገተ፡፡ እሷን ያገቷት ከቤታቸው ብዙም ባልራቀ ቦታ ሳይሆን አይቀርም፡፡ ይህም ቦታ አይሮፕላኑ ከሚያርፍበት ቦታ ብዙም እንደማይርቅ ገምቷል፡፡ ምናልባትም ከአይሮፕላኑ ማረፊያ ቦታ እሷ እስከታሰረችበት ቦታ ድረስ የአንድ ሰዓት የመኪና ጉዞ ሊሆን ይችላል፡ ይሄ ደግሞ ሩቅ አይደለም፡፡
ኤዲ ባሰበው እቅድ ሉተር የሚስማማ ከሆነ ጓደኞቹን በስልክ ሊያናግር
የሚችለው አይሮፕላኑ ከጠዋቱ ሶስት ሰዓት ቦትውድ (ካናዳ) ላይ ሲደርስ ይሆናል፡፡ ከቦትውድ ቀጥሎ አይሮፕላኑ የሚያርፈው ከሰባት ሰዓት ጉዞ በኋላ ማለትም ከቀኑ አስር ሰዓት ላይ ሼዲያክ ላይ ነው: ወሮበሎቹ ደግሞ
በሁለት ሰዓት ጊዜ ውስጥ እዚያ ቦታ ላይ ካሮል አንን ይዘው መምጣት
አለባቸው::
ኤዲ ካሮል አንን አስቀድሞ በእጁ ሊያስገባ እንደሚችል ሲያስበው ደስታውን መቆጣጠር አቃተው፡ የሉተርንም ጎርዲኖን የማስለቀቅ ጥረት
ሊያመክን እንደሚችል ትንሽ እድል እንዳለ ሲያስበው ደግሞ ተጨማሪ
ደስታ ፈጠረለት፡፡ ይሄ ደግሞ በስራ ባልደረቦቹ በኩል ጀግና ያስብለዋል፡
እነዚህን ነፍሰ ገዳይ ወሮበሎች መያዝ ከቻለ ጓደኞቹ ቀደም ብሎ ለፈጸመው ክህደት ምህረት ያደርጉለታል፡፡
መለስ ብሎ ሲያስበው ደግሞ ብዙ ተስፋ ማድረግ እንደሌለበት ገባው፡፡
ይሄ ሁሉ ገና ሀሳብ ነው፡፡ ሉተርም ባሰበው እቅድ አልስማማም ሊል ይችላል ኤዲ ያቀረበውን እቅድ ወሮበሎቹ የማይቀበሉ ከሆነ አይሮፕላኑን
የተባለው ቦታ እንደማያሳርፍ ያስጠነቅቃል፡ ነገር ግን ወሮበሎቹ የኤዲን
ማስፈራሪያ ከባዶ ዛቻ እንደማይዘል መገመት አያቅታቸውም፡፡ ኤዲ ሚስቱን ለማዳን ሲል የተባለውን ሁሉ እንደሚፈፅም ያውቃሉ፡፡ እነሱ የሚፈልጉትን
ሰው በእጃቸው ከማስገባት ውጭ ምንም ፍላጎት የላቸውም፡፡ እኔ ከነሱ
በላይ የተቸገርኩ ስለሆንኩ አቅመ ቢስ ነኝ ሲል አሰበ፡፡ ይህም ወደ ቀድሞው መከፋት ወሰደው፡፡
ሆኖም ኤዲ ያሰበውን ለሉተር ለመንገር ሰውዬውን ለመፈተን አሰበ፡፡
ቢያንስ ሰውዬውን ጥርጥርና ጭንቀት ውስጥ መክተት ይችላል፡፡ ምናልባት ሉተር የኤዲን ማስፈራራት አምኖ ላይቀበል ይችላል፡ ግን እንዴት እርግጠኛ ሊሆን ይችላል፡፡ ‹ኤዲ ውሸቱን ነው› ለማለት ወኔ ይጠይቃል፡፡ ሉተር ደግሞ ፈሪ እንደሆነ ታይቷል፤ በተለይ አሁን፡፡
ኤዲ ያሰበውን ለመሞከር ቆረጠ፡፡ ከሉተር በኩል ሊመጣ የሚችለውን
ተቃውሞ ለመመከት የሚያስችል ምላሽ አስቀድሞ መቀመር አለበት፡፡
ሉተር እንቅልፍ ካጡት ተሳፋሪዎች ውስጥ አንዱ ነው፡፡ በእንግዳ መቀበያው አንድ ጥግ ቁጭ ብሎ ብቻውን ዊስኪውን ይጨልጣል፡፡አይሮፕላኑ የፈጠረበት የሆድ መታወክ አሁን ስለቀነሰለት ፊቱ ፈካ ብሏል መጽሔት እያነበበ ነው፡፡ ኤዲ አጠገቡ ሄደና ጀርባውን ነካ አደረገው፡፡ ሉተር ኤዲን ሲያይ ደንገርገር አለው፤ ፍርሃት ብጤም ስለተሰማው ጠብ ጠብ ሸተተው፧ ኤዲም ‹‹ሚስተር ሉተር ካፒቴኑ ሊያናግርህ ይፈልጋል›› አለው፡፡
ሉተር ስጋት ገባው፡፡ ከተቀመጠበት አልነሳ ሲል ኤዲ ተነስቶ የጭንቅላት ምልክት አሳየው፡፡ከዚያም ሉተር መጽሔቱን አስቀመጠና የመቀመጫ ቀበቶውን አላቆ ተነሳ፡፡
ኤዲ ሉተርን ወደ ማብረሪያው ክፍል ሳይሆን ወደ መጸዳጃ ቤት ወሰደው፡፡፤
መጸዳጃ ቤቱ በትውከት ሽታ ታውኳል፡፡ እንደ እድል ሆኖ አንድ ሰው እጁን እየታጠበ ስላገኘ ኤዲ መጸዳጃ ክፍሉ ውስጥ እንዲቆይ ለሉተር የእጅ ምልክት ሰጠውና እሱ ማበጠሪያ አውጥቶ እያበጠረ ጠበቀው፡፡ ከጥቂት ጊዜ በኋላ እጁን የሚታጠበው ተሳፋሪ ከመጸዳጃ ክፍሉ ወጥቶ ሄደ፡፡ ኤዲም የሰውየውን መውጣት ተከትሎ ሉተር ያለበትን መጸዳጃ በር ቆረቀረ ሉተርም ‹‹ምን ፈለግህ?›› ሲል አምባረቀ፡፡
‹‹አፍህን ዝጋና አዳምጥ›› አለው፡፡ ኤዲ ከሉተር ጋር ጠብ ለመፍጠር አላሰበም፡፡ ሉተር ግን ጠብ ጠብ ብሎታል፡፡ ‹‹እዚህ አይሮፕላን ላይ ምን
እንደምትፈልጉ ደርሼበታለሁ ዕቅዳችሁን አውቄዋለሁ አሁን የእቅድ
ለውጥ አድርጌያለሁ፤ እኔ አይሮፕላኑን የማወርድበት ቦታ ላይ ካሮል አንን
በጀልባ ይዛችሁ መምጣት አለባችሁ›› አለው፡፡ሉተር አፉን በንቀት ሸረመመና ‹‹አንተ ጥያቄ ማቅረብ እኮ አትችልም የተባልከውን ማድረግ እንጂ›› አለው፡፡
ሉተር እንዲህ አይነት መልስ ይሰጣል ብሎ ኤዲ አልገመተም፡
‹‹እንግዲያውስ ስምምነታችን እዚህ ላይ አብቅቷል›› አለው ኤዲ፡
ሉተር መጨነቁን ፊቱ እያሳበቀበት ነው፡፡ ‹‹አንተ እኮ ምርጫ የለህም፧
ስለዚህ አፍንጫህን ተይዘህ አይሮፕላኑን የተባልክበት ቦታ ላይ ማውረድ
ያቺን ከአፍ የወደቀች ጥሬ የምታክል ሚስትህን ማስመለስ ትፈልጋለህ፧
ስለዙህ አፍንጫህን ተይዘክ
አውሮፕላኑን የተባልክበት ቦታ ላይ ማውረድ አለብህ››
‹‹እውነት ነው፡፡ ነገር ግን…›› ኤዲ ራሱን እየነቀነቀ ‹‹አላምናችሁም›› አለው ሉተርን «እንዴት አምናቹሀለው እኔ እናንተን አምኜ ሁሉን ነገር አድርጌ ብትከዱኝ እድሌን ማበላሸት የለብኝም።አዲስ ድርድር
እንድናደርግ እፈልጋለሁ፡፡››
የሉተር የመንፈስ ብርታት አሁንም ፍንክች አላለም፡:
አዲስ ስምምነት የለም›› አለ ፈርጠም ብሎ፡፡
አሁን ኤዲ ሉተርን የሚያንበረክክበትን ነገር መዘዘ ‹‹እሺ እንግዲያው
ወህኒ ትወርዳለህ›› አለው፡፡
ሉተር የንዴት ሳቅ ሳቀና ‹‹ምንድን ነው የምታወራው?›› ሲል ጠየቀ
ኤዲ አሁን ጥንካሬ ገባው፡፡ በአንጻሩ ሉተር ደግሞ ደካማ ሆኗል፡ለካፒቴኑ ሁሉን ነገር እነግረውና በሚቀጥለው የአይሮፕላን ማረፊያ ከተማ ላይ ለፖሊስ እንሰጥሃለን፡፡ ፖሊስ እዚያ ቦታ ላይ እንዲጠብቅህ በመገናኛ ሬዲዮ እንነግራለን፡፡ ካናዳ ውስጥ እስር ቤት ትወረወራለህ ጓደኞችህ ሊያድኑህ አይችሉም፡፡ ሰው በማገት፣ በባህር ላይ ውንብድናና በመሳሰሉት ወንጀሎች ትከሰሳለህ፡፡ እስር ቤት ውስጥ ትበሰብሳለህ›› አለው።
በመጨረሻ ሉተር መርበድበድ ጀመረ ‹‹ሁሉም ነገር በዕቅዱ መሰረት
እየተፈጸመ ነው›› ሲል የኤዲን ሀሳብ ተቃወመ ‹‹አሁን እቅዱን መለወጥ
አይቻልም፤ ጊዜ የለም፡፡››
👍17
‹‹በቂ ጊዜ አለ›› አለ ኤዲ ‹‹የሚቀጥለው የአይሮፕላኑ ማረፊያ ቦታ ላይ ሆነህ ለጓደኞችህ ስልክ ትደውልና የዕቅድ ለውጥ መደረጉን
ትነግራቸዋለህ፡ ካሮል አንን ወደ አይሮፕላኑ በሚመጣው ጀልባ ላይ
ይዘዋት ለመምጣት ሰባት ሰዓት ከበቂ በላይ ነው››
ሉተር በመጨረሻ አዲሱን ዕቅድ ተቀበለ፡፡ ‹‹እሺ እንዳልከኝ አደርጋለሁ።»
ኤዲ አሁንም ሉተርን አላመነውም፡፡ ወዲያው የእሱን ሃሳብ መቀበሉ
ነው ጥርጣሬ ያሳደረበት፡ ሉተር ወዲያው እሺ ያለው ለማዘናጋት ነው፡፡
የመጨረሻው የአይሮፕላኑ ማረፊያ ሼዲያክ ስንደርስ እንዲደውሉልኝ
ንገራቸውና አዲሱን ዕቅድ መቀበላቸውን ያረጋግጡልኝ›› አለው ኤዲ፡፡
በሉተር ፊት ላይ የንዴት ምልክት ሽው ሲል ኤዲ አየና ጥርጣሬው እውነት መሆኑን አረጋገጠ፡፡
ኤዲ ቀጠለና ‹‹የጓደኞችህ ጀልባ ወደ አይሮፕላኑ ስትመጣ የአይሮፕላኑ
በር ከመከፈቱ በፊት ካሮል አንን ጀልባው ላይ ማየት አለብኝ ገብቶሃል
የምልህ፤ ጀልባው ላይ ከሌለች ለካፒቴኑ እነግረውና በሩ ሳይከፈት በፊት ይይዝሃል፡ በተጨማሪም የጠረፍ ጠባቂ ወታደሮች አስቀድሞ ይነግራቸውና
ጓደኞችህን እዚያው ያፍሷቸዋል፡፡ ስለዚህ ወይ ያልኩህን ታደርጋለህ
አለበለዚያ ከነጓደኞችህ ትጠፋለህ››
ሉተር ወኔው እንደገና አገረሸና ‹‹ይህን ማድረግ አትችልም›› አለ
በንቀት ‹‹የሚስትህን ህይወት አደጋ ላይ ትጥላለህ››
ኤዲ የበለጠ የሉተርን ጥንካሬ የሚሸረሽር ነገር አሰበና ‹‹እርግጠኛ ነህ
ሉተር?›› ሲል ጠየቀው፡:
ሉተርም ራሱን ነቀነቀና ‹‹አንተም ያን ያህል እብድ አይደለህም›› አለው
ኤዲ ሉተርን አሁኑኑ ማሳመን እንዳለበት ተረዳ፡፡
አሁን ችግር ውስጥ ገብቷል ከዚህ ችግር ለመውጣት ደግሞ ያለ የሌለ ሀይሉን መጠቀም አለበት፡፡ ሉተር አንተም ያን ያክል እብድ አይደለህም ስላለው ሉተርን ለማሳመን ሲል አንድ ነገር ማድረግ እንዳለበት አሰበና
‹‹ምን ያክል እብድ እንደሆንኩ አሁን አሳይሃለሁ›› አለና ሉተርን ወደ መስኮቱ በሃይል ገፈተረው፡፡ ግፍትርያው ሳያስበው የሆነ ስለነበር ሉተር ራሱን ለመከላከል ጊዜ አላገኘም፡፡ ‹‹ምን ያህል እብድ እንደሆንኩ አሁን በደንብ ታያለህ›› አለው በታላቅ ንዴት፡ ባልታሰበ ፍጥነት ሉተርን በጠረባ ሲለው ወለሉ ላይ ተዘረጋ አሁን የእውነት እብድ መሰለ፡ ‹‹ይሄ መስኮት ይታይሃል አንተ ድንጋይ ራስ፤ አንተን በዚህ መስኮት ለመወርወር ምን
ያህል እንደምጨክን አሁን ይገባሃል፡፡›› ከዚያም መስኮቱን ባደረገው ከስክስ
ጫማ ሲለው መስታወቱ ተሰነጠቀ፡፡ እንደገና ሲመታው መስታወቱ ተሰባ
በረ: አይሮፕላኑ አንድ መቶ ማይል በሰዓት ይበራል፡፡ ከውጭ የመጣው
በረዷማ ነፋስና ቀዝቃዛ ዝናብ እንደ አውሎ ንፋስ ነው የሚነፍሰው፡፡
ሉተር እንደምንም ከወደቀበት ተነሳ፡፡ አሁን መፍራቱ ታውቆበታል፡፡
ሊሮጥ ሲል ኤዲ ቶሎ ብሎ ባለ በሌለ ሀይሉ ገፈተረና ሚዛኑን አሳተው፡፡
የሰውነታቸው መጠን ተመጣጣኝ ቢሆንም ኤዲ እጅግ መናደዱ ጥንካሬ
ሰጥቶታል፡ የሉተር የሸሚዝ ክሳድ በሁለት እጁ ያዘና ራሱን በመስኮት አወጣው፡
ሉተር ይጮሃል።
ከውጭ የሚወጣው ንፋስ ፉጨት ከፍተኛ ስለነበር የሉተር ድምጽ አይሰማም፡፡
ኤዲ እንደገና ከመስኮቱ ላይ አወረደውና ጆሮው ጋ ተጠግቶ ‹በመስኮት
እወረውርሃለሁ›› ብሎ እንደገና አንጠልጥሎ ራሱን ወደ ውጭ ገፋው፡፡
ሉተር ባይደነግጥ ኖሮ ራሱን ማስለቀቅ አያቅተውም ነበር፡፡ ነገር ግን ድንገት የወረደበት ውርጅብኝ ከአቅሙ በላይ ስለሆነ ራሱን መከላከል አልቻለም፡፡ አሁንም ሉተር ጮኸ፡፡ ‹‹እሺ ያልከኝን እነግራቸዋለሁ አሁን ልቀቀኝ›› አለ፡፡
ኤዲ ንዴቱ ስላልበረደለት በመስኮት ሊጥለው ምንም አልቀረውም፡፡ነገር ግን ንዴቱን መቆጣጠር እንዳለበት ተረዳ፡፡ ሉተርን መግደል የለብኝም አለ በሆዱ፡፡ ይህን የማደርገው ለማስፈራራት ነው፤ ለማስፈራራት ደግሞ
ያደረግሁት በቂ ነው፡›
የሉተርን አንገት ፈጥርቆ የያዘበትን እጁን አላላና ወለሉ ላይ ጣለው፡፡
ሉተር ጊዜ ሳያጠፋ ወደ በሩ ተፈተለከ፡፡
ኤዲ ንዴቱ እስኪለቀው የእጅ መታጠቢያው ተደገፈና ቆመ፡፡ ንዴቱ
ወዲያው እንደገነፈለ ሁሉ ወዲያው ለቀቀው ትንፋሹ መለስ ሲል ከጥቀች
ደቂቃዎች በፊት ሲያደርገው የነበረው ያልተገባ ተግባር መልሶ አሸማቀቀው፡፡
ከአፍታ በኋላ መርቪን ላቭሴይ ወደ መታጠቢያው ክፍል ሲገባ
የተሰባበረውን መስኮት አየና ‹‹ምንድን ነው ነገሩ?›› ሲል ጠየቀ፡፡
‹‹መስኮት ተሰብሮ ነው›› አለ ኤዲ፡፡
ላቭሴይ የኤዲን መልስ የተቀበለ አይመስልም፡፡
‹‹አንዳንድ ጊዜ እንዲህ አይነት ወጀብ ሲኖር መስኮት ሊሰበር ይችላል››
አለ ኤዲ ‹‹እንዲህ አይነት ወጀብ ደግሞ አንዳንዴ ድቡልቡል በረዶ ሊወረውር ይችላል፡››
ላቭሴይ ግን ኤዲ ያለውን ሙሉ በሙሉ አልተቀበለም፡፡ ‹‹እኔ የራሴን አይሮፕላን ለአስር አመት አብርሬያለሁ፧ እንዲህ አይነት ነገር ግን ደርሶብኝ አያውቅም በእርግጥ የአይሮፕላን መስኮት አንዳንዴ የሚሰበርበት ሁኔታ
አለ፡፡››
እንዲህ አይነት ሁኔታ ሊከሰት ይችላል ተብሎ ስለሚገመት መቀየሪያ
መስታወት ያስቀምጣሉ፡፡ ኤዲ እዚያው መጸዳጃ ቤት ውስጥ ያለውን ዕቃ
ማስቀመጫ ከፈተና አንድ መስታወት አወጣ፡፡ ‹‹ለዚህ ነው እንደዚህ አይነት
መቀየሪያዎችን የምንይዘው›› አለ፡፡
ላቭሴይ በመጨረሻ ኤዲ ያለውን አመነና ወደ መጸዳጃው ክፍል ገባ፡
ኤዲ መስታወቱን ለመለወጥ የሚያስፈልገውን ቢቴ አወጣና ወሬው
እንዳይባዛ በማሰብ ብቻውን መስኮቱ ላይ በብሎን አሰረው፡፡
መርቪን ላቭሌይ የተሰበረውን መስታወት በአጭር ጊዜ ውስጥ ኤዲ
መለወጡን ሲያይ ተደነቀ፡፡
ኤዲ ከመጸዳጃ ክፍሉ ወጥቶ ኩሽና ገባ፡፡ ዴቪ ወተት እያፈላ አገኘውና
‹‹መጸዳጃ ቤት ያለው መስታወት ተሰብሯል›› አለው፡
‹‹ወተቱን ለልእልቲቱ ከሰጠሁ በኋላ ወዲያው ሄጄ እለውጠዋለሁ፡፡››
አለ ዴቪ
‹‹እኔ ለውጬዋለሁ››
‹‹አመሰግናለሁ›› ኤዲ፡
‹‹ታዲያ ስራህን ስትጨርስ ስብርባሪውን ለቃቅመህ ጣል››
‹‹እሺ›› አለ ዴቪ፡
ኤዲ ራሱ በፈጠረው ጠብ የተሰባበረውን መስታወት ቢጠርግ በወደደ፡፡
እናቱም እንዲህ ነው ያሳደጉት ነገር ግን ያለ ስራው ገብቶ መስራቱ
ጥርጣሬ ውስጥ እንዳይጥለው መጥረጉን ፈራ፤ስለዚህ የመጥረጉን ስራ ለዴቪ ተወለት፡
ኤዲ ያሰበው ተሳክቶለታል፤ ቢያንስ ሉተርን በሚገባ አስፈራርቷል፤
ሉተር አዲሱን እቅድ ተቀብሎ ካሮል አንን በጀልባ ቀጠሮው ቦታ ድረስ
ይዟት ይመጣል፧ አሁን ተስፋ ለማድረግ በቂ ምክንያት አግኝቷል፡
ሀሳቡ እንደገና ወደ መጠባበቂያ ነዳጁ ተመለሰ፡፡
የእሱ ፈረቃ ጊዜ ባይደርስም ሚኪን ለማነጋገር ወደ ክፍሉ ሄደ፡
‹‹ቐቂ ነዳጅ ይኖረን ይሆን?›› አለ ኤዲ ምንም ያላወቀ መስሎ፡፡
‹‹ተመልከት በመጀመሪያው በእኔ ፈረቃ በሚገርም ሁኔታ ከፍ ያለ ነበር ትንሽ ቆይቶ ደግሞ ኖርማል ሆነ›› አለ ሚኪ፡
‹‹ እኔም ፈረቃ እንዲሁ ነበር›› አለ ኤዲ ምንም እንዳልተፈጠረ ሁሉ፡
‹‹ እኔ ግምት እውጭ ያለው ወጀብ ሁሉንም ነገር ከቁጥጥር ውጭ
ሳያደርገው አልቀረም፡›› በኋላ ግን እስካሁን አዕምሮውን ወጥሮ የያዘውን ጥያቄ ጠየቀ ‹‹የቀረው ነዳጅ አገራችን ያደርሰናል?››
‹‹አዎ ያደርሰናል›› አለ ሚኪ፡፡
ኤዲ በግልግል ‹‹ተመስገን›› አለ አሁን የሚያስጨንቀን ነገር የለም›
አለ በሆዱ፡
‹‹መጠባበቂያ ነዳጅ ግን የለንም›› ሲል አከለበት ሚኪ፡፡ ኤዲ ከዚህ
በላይ የሚያስጨንቀው ጉዳይ አለው፡፡
ትነግራቸዋለህ፡ ካሮል አንን ወደ አይሮፕላኑ በሚመጣው ጀልባ ላይ
ይዘዋት ለመምጣት ሰባት ሰዓት ከበቂ በላይ ነው››
ሉተር በመጨረሻ አዲሱን ዕቅድ ተቀበለ፡፡ ‹‹እሺ እንዳልከኝ አደርጋለሁ።»
ኤዲ አሁንም ሉተርን አላመነውም፡፡ ወዲያው የእሱን ሃሳብ መቀበሉ
ነው ጥርጣሬ ያሳደረበት፡ ሉተር ወዲያው እሺ ያለው ለማዘናጋት ነው፡፡
የመጨረሻው የአይሮፕላኑ ማረፊያ ሼዲያክ ስንደርስ እንዲደውሉልኝ
ንገራቸውና አዲሱን ዕቅድ መቀበላቸውን ያረጋግጡልኝ›› አለው ኤዲ፡፡
በሉተር ፊት ላይ የንዴት ምልክት ሽው ሲል ኤዲ አየና ጥርጣሬው እውነት መሆኑን አረጋገጠ፡፡
ኤዲ ቀጠለና ‹‹የጓደኞችህ ጀልባ ወደ አይሮፕላኑ ስትመጣ የአይሮፕላኑ
በር ከመከፈቱ በፊት ካሮል አንን ጀልባው ላይ ማየት አለብኝ ገብቶሃል
የምልህ፤ ጀልባው ላይ ከሌለች ለካፒቴኑ እነግረውና በሩ ሳይከፈት በፊት ይይዝሃል፡ በተጨማሪም የጠረፍ ጠባቂ ወታደሮች አስቀድሞ ይነግራቸውና
ጓደኞችህን እዚያው ያፍሷቸዋል፡፡ ስለዚህ ወይ ያልኩህን ታደርጋለህ
አለበለዚያ ከነጓደኞችህ ትጠፋለህ››
ሉተር ወኔው እንደገና አገረሸና ‹‹ይህን ማድረግ አትችልም›› አለ
በንቀት ‹‹የሚስትህን ህይወት አደጋ ላይ ትጥላለህ››
ኤዲ የበለጠ የሉተርን ጥንካሬ የሚሸረሽር ነገር አሰበና ‹‹እርግጠኛ ነህ
ሉተር?›› ሲል ጠየቀው፡:
ሉተርም ራሱን ነቀነቀና ‹‹አንተም ያን ያህል እብድ አይደለህም›› አለው
ኤዲ ሉተርን አሁኑኑ ማሳመን እንዳለበት ተረዳ፡፡
አሁን ችግር ውስጥ ገብቷል ከዚህ ችግር ለመውጣት ደግሞ ያለ የሌለ ሀይሉን መጠቀም አለበት፡፡ ሉተር አንተም ያን ያክል እብድ አይደለህም ስላለው ሉተርን ለማሳመን ሲል አንድ ነገር ማድረግ እንዳለበት አሰበና
‹‹ምን ያክል እብድ እንደሆንኩ አሁን አሳይሃለሁ›› አለና ሉተርን ወደ መስኮቱ በሃይል ገፈተረው፡፡ ግፍትርያው ሳያስበው የሆነ ስለነበር ሉተር ራሱን ለመከላከል ጊዜ አላገኘም፡፡ ‹‹ምን ያህል እብድ እንደሆንኩ አሁን በደንብ ታያለህ›› አለው በታላቅ ንዴት፡ ባልታሰበ ፍጥነት ሉተርን በጠረባ ሲለው ወለሉ ላይ ተዘረጋ አሁን የእውነት እብድ መሰለ፡ ‹‹ይሄ መስኮት ይታይሃል አንተ ድንጋይ ራስ፤ አንተን በዚህ መስኮት ለመወርወር ምን
ያህል እንደምጨክን አሁን ይገባሃል፡፡›› ከዚያም መስኮቱን ባደረገው ከስክስ
ጫማ ሲለው መስታወቱ ተሰነጠቀ፡፡ እንደገና ሲመታው መስታወቱ ተሰባ
በረ: አይሮፕላኑ አንድ መቶ ማይል በሰዓት ይበራል፡፡ ከውጭ የመጣው
በረዷማ ነፋስና ቀዝቃዛ ዝናብ እንደ አውሎ ንፋስ ነው የሚነፍሰው፡፡
ሉተር እንደምንም ከወደቀበት ተነሳ፡፡ አሁን መፍራቱ ታውቆበታል፡፡
ሊሮጥ ሲል ኤዲ ቶሎ ብሎ ባለ በሌለ ሀይሉ ገፈተረና ሚዛኑን አሳተው፡፡
የሰውነታቸው መጠን ተመጣጣኝ ቢሆንም ኤዲ እጅግ መናደዱ ጥንካሬ
ሰጥቶታል፡ የሉተር የሸሚዝ ክሳድ በሁለት እጁ ያዘና ራሱን በመስኮት አወጣው፡
ሉተር ይጮሃል።
ከውጭ የሚወጣው ንፋስ ፉጨት ከፍተኛ ስለነበር የሉተር ድምጽ አይሰማም፡፡
ኤዲ እንደገና ከመስኮቱ ላይ አወረደውና ጆሮው ጋ ተጠግቶ ‹በመስኮት
እወረውርሃለሁ›› ብሎ እንደገና አንጠልጥሎ ራሱን ወደ ውጭ ገፋው፡፡
ሉተር ባይደነግጥ ኖሮ ራሱን ማስለቀቅ አያቅተውም ነበር፡፡ ነገር ግን ድንገት የወረደበት ውርጅብኝ ከአቅሙ በላይ ስለሆነ ራሱን መከላከል አልቻለም፡፡ አሁንም ሉተር ጮኸ፡፡ ‹‹እሺ ያልከኝን እነግራቸዋለሁ አሁን ልቀቀኝ›› አለ፡፡
ኤዲ ንዴቱ ስላልበረደለት በመስኮት ሊጥለው ምንም አልቀረውም፡፡ነገር ግን ንዴቱን መቆጣጠር እንዳለበት ተረዳ፡፡ ሉተርን መግደል የለብኝም አለ በሆዱ፡፡ ይህን የማደርገው ለማስፈራራት ነው፤ ለማስፈራራት ደግሞ
ያደረግሁት በቂ ነው፡›
የሉተርን አንገት ፈጥርቆ የያዘበትን እጁን አላላና ወለሉ ላይ ጣለው፡፡
ሉተር ጊዜ ሳያጠፋ ወደ በሩ ተፈተለከ፡፡
ኤዲ ንዴቱ እስኪለቀው የእጅ መታጠቢያው ተደገፈና ቆመ፡፡ ንዴቱ
ወዲያው እንደገነፈለ ሁሉ ወዲያው ለቀቀው ትንፋሹ መለስ ሲል ከጥቀች
ደቂቃዎች በፊት ሲያደርገው የነበረው ያልተገባ ተግባር መልሶ አሸማቀቀው፡፡
ከአፍታ በኋላ መርቪን ላቭሴይ ወደ መታጠቢያው ክፍል ሲገባ
የተሰባበረውን መስኮት አየና ‹‹ምንድን ነው ነገሩ?›› ሲል ጠየቀ፡፡
‹‹መስኮት ተሰብሮ ነው›› አለ ኤዲ፡፡
ላቭሴይ የኤዲን መልስ የተቀበለ አይመስልም፡፡
‹‹አንዳንድ ጊዜ እንዲህ አይነት ወጀብ ሲኖር መስኮት ሊሰበር ይችላል››
አለ ኤዲ ‹‹እንዲህ አይነት ወጀብ ደግሞ አንዳንዴ ድቡልቡል በረዶ ሊወረውር ይችላል፡››
ላቭሴይ ግን ኤዲ ያለውን ሙሉ በሙሉ አልተቀበለም፡፡ ‹‹እኔ የራሴን አይሮፕላን ለአስር አመት አብርሬያለሁ፧ እንዲህ አይነት ነገር ግን ደርሶብኝ አያውቅም በእርግጥ የአይሮፕላን መስኮት አንዳንዴ የሚሰበርበት ሁኔታ
አለ፡፡››
እንዲህ አይነት ሁኔታ ሊከሰት ይችላል ተብሎ ስለሚገመት መቀየሪያ
መስታወት ያስቀምጣሉ፡፡ ኤዲ እዚያው መጸዳጃ ቤት ውስጥ ያለውን ዕቃ
ማስቀመጫ ከፈተና አንድ መስታወት አወጣ፡፡ ‹‹ለዚህ ነው እንደዚህ አይነት
መቀየሪያዎችን የምንይዘው›› አለ፡፡
ላቭሴይ በመጨረሻ ኤዲ ያለውን አመነና ወደ መጸዳጃው ክፍል ገባ፡
ኤዲ መስታወቱን ለመለወጥ የሚያስፈልገውን ቢቴ አወጣና ወሬው
እንዳይባዛ በማሰብ ብቻውን መስኮቱ ላይ በብሎን አሰረው፡፡
መርቪን ላቭሌይ የተሰበረውን መስታወት በአጭር ጊዜ ውስጥ ኤዲ
መለወጡን ሲያይ ተደነቀ፡፡
ኤዲ ከመጸዳጃ ክፍሉ ወጥቶ ኩሽና ገባ፡፡ ዴቪ ወተት እያፈላ አገኘውና
‹‹መጸዳጃ ቤት ያለው መስታወት ተሰብሯል›› አለው፡
‹‹ወተቱን ለልእልቲቱ ከሰጠሁ በኋላ ወዲያው ሄጄ እለውጠዋለሁ፡፡››
አለ ዴቪ
‹‹እኔ ለውጬዋለሁ››
‹‹አመሰግናለሁ›› ኤዲ፡
‹‹ታዲያ ስራህን ስትጨርስ ስብርባሪውን ለቃቅመህ ጣል››
‹‹እሺ›› አለ ዴቪ፡
ኤዲ ራሱ በፈጠረው ጠብ የተሰባበረውን መስታወት ቢጠርግ በወደደ፡፡
እናቱም እንዲህ ነው ያሳደጉት ነገር ግን ያለ ስራው ገብቶ መስራቱ
ጥርጣሬ ውስጥ እንዳይጥለው መጥረጉን ፈራ፤ስለዚህ የመጥረጉን ስራ ለዴቪ ተወለት፡
ኤዲ ያሰበው ተሳክቶለታል፤ ቢያንስ ሉተርን በሚገባ አስፈራርቷል፤
ሉተር አዲሱን እቅድ ተቀብሎ ካሮል አንን በጀልባ ቀጠሮው ቦታ ድረስ
ይዟት ይመጣል፧ አሁን ተስፋ ለማድረግ በቂ ምክንያት አግኝቷል፡
ሀሳቡ እንደገና ወደ መጠባበቂያ ነዳጁ ተመለሰ፡፡
የእሱ ፈረቃ ጊዜ ባይደርስም ሚኪን ለማነጋገር ወደ ክፍሉ ሄደ፡
‹‹ቐቂ ነዳጅ ይኖረን ይሆን?›› አለ ኤዲ ምንም ያላወቀ መስሎ፡፡
‹‹ተመልከት በመጀመሪያው በእኔ ፈረቃ በሚገርም ሁኔታ ከፍ ያለ ነበር ትንሽ ቆይቶ ደግሞ ኖርማል ሆነ›› አለ ሚኪ፡
‹‹ እኔም ፈረቃ እንዲሁ ነበር›› አለ ኤዲ ምንም እንዳልተፈጠረ ሁሉ፡
‹‹ እኔ ግምት እውጭ ያለው ወጀብ ሁሉንም ነገር ከቁጥጥር ውጭ
ሳያደርገው አልቀረም፡›› በኋላ ግን እስካሁን አዕምሮውን ወጥሮ የያዘውን ጥያቄ ጠየቀ ‹‹የቀረው ነዳጅ አገራችን ያደርሰናል?››
‹‹አዎ ያደርሰናል›› አለ ሚኪ፡፡
ኤዲ በግልግል ‹‹ተመስገን›› አለ አሁን የሚያስጨንቀን ነገር የለም›
አለ በሆዱ፡
‹‹መጠባበቂያ ነዳጅ ግን የለንም›› ሲል አከለበት ሚኪ፡፡ ኤዲ ከዚህ
በላይ የሚያስጨንቀው ጉዳይ አለው፡፡
👍14😁1
‹‹የአየር ጠባይ ትንበያው መረጃስ ምን ያሳያል? ምናልባትም ከዚህ በኋላ ወጀቡ ላይገጥመን ይችላል?›› ሲል ጠየቀ፡፡
ሚኪ ራሱን ነቀነቀና ‹‹አይ ወደፊት የሚገጥመን መጥፎ አየር ነው››
አለ፡፡.....
✨ይቀጥላል✨
ሚኪ ራሱን ነቀነቀና ‹‹አይ ወደፊት የሚገጥመን መጥፎ አየር ነው››
አለ፡፡.....
✨ይቀጥላል✨
👍14
😘 #ቃል 😘
#ዳንኤላ_ስቴል
ትርጉም፣ ባሴ ሐብቴ
ምዕራፍ ሰላሳ ሶስት (33)
‹‹እንግዲያውስ…. አንቺና ጆርጅ ተጋብታችሁ… ሥራውን ለቀሽ ማለት ነው፡፡ ለምን እየተደጋገፋችሁ ፤ ደስ እየተሰኛችሁ አትኖሩም ?! እግረ መንገዱን አዲስ አይነት ኑሮም ይሆንላችኋል » አለ ማይክ ። ማይክል ስለጆርጅ እና ስለ ማሪዮን ሂልያርድ ግንኙነት በግልፅ ሲናገር ይህ የመጀመሪያው ነበር ። ስለዚህ ጆርጅ ይህን ሲሰማ አፈረ ። ፊቱ ቀላ ። ሆኖም የመከፋት ስሜት አልታየበትም።
«ማይክል!» አለች ማሪዮን ። ያ ይህን አድርግ ፤ ይህን አታድርግ የሚለው ድምጽዋ እየተመለሰ «ማይክል እስበህ ተናገር። ሌላው ቢቀር ጆርጅን እስበው ። እንዴት እንዳስደነገጥከው ይታይሀል ? ያም ተባለ ይህ ሥራ ለመተው አልደረስኩም ። አመመኝም ቀረም ለመሥራት ጉልበት አላነሰኝም»
«እሱ እንዳልሽው ይሁን ፤እሺ ልበል። ምንም ማድረግ ልችልም። ግን ሥራ ቀንሺ። ማለት ለምሳሌ በሚቀጥለው ሳምንት ሳንፍራንሲስኮ መሄድሽ አስፈላጊ አይደለም ። እኔ ልሄድና ጉዳዩን ልፈፅም እችላለሁ ። እዚህ እዋናው መሥሪያ ቤት ቁጭ ብለሽ ይህን ያን አድርጉ ብትይን ልንረዳሽ እንችላለን ። በቃ፣ይህን ያህል እሺ በይኝ» ሳቀች እንጂ ሌላ መልስ አልሰጠችውም ። ከዚያም ብድግ ብላ ወደ መደበኛ የቢሮ መቀመጫዋ ሄደችና ተቀመጠች ። ስጋዋ እንደደከመ ይታያል ። መንፈሷ ግን ወደ ዱሮ ቦታው ተመልሷል ። ሁሉንም ካየች በኋላ ፡፡ «አሁን በከንፈር መጠጣና በአዘንልሽ አትጫኑኝ ። ሁላችሁም ማለቴ ነው ። ሂዱልኝ ። እናንተ ሥራ ከሌላችሁ… እንዲያ ይመስለኛል ሳያችሁ… እኔ ሥራ አለብኝ ፤ ልሥራበት»
«እማዬ ፤ ቤት አድርሼሽ ልምጣ።እስኪ አንዳንድ ቀን ሰው የሚልሽን እሺ በይ !» አለ ማይክል ቆጣና ኮረፍ ብሎ። «ማይክል የማይቻል ነገር አታውራ ። አሁን ቀጥ ብለህ ወደ ሥራህ ሂድ። ያለዚያ ጆርጅን እየገፈተርክ አስወጣልኝ እንዳልለው» ጆርጅ ፈገግ አለ… የነገሩ መታሰብ አስገርሞት ። «ባይሆን ሰዓት ደረሰ አልደረሰ ሳልል ለመሄድ እሞክራለሁ እንጄ አሁን አይሆንም ። በተረፈ ስለመልካም አስተሳሰብህና ስለሌላው እመሰግናለሁ ። በቃ ። ሩት ያን በር ክፈች» ጸሐፊዋ በሩን ከፍታ እንዲወጡ መጠባበቅ ጀመረች ። ማይክልና ቤን ወጡ ። ጆርጅ እደረጃው ላይ ቆሞ ፤
«ማሪዮን» አለ።
«እሀ»
«ወደ ቤት መሄድ አለብሽኮ »
«ትንሽ ቆየት ብዬ»
«ደግ። ከግማሽ ሰዓት በኋላ እመለሳለሁ» ወጣ። ፈገግ አለች ። ሆኖም ወደራሷ ሀሳብ ስትመለስ ገና በሩ አልተዘጋም ።
የዛሬው ህመሟ የተነሳበት ምክንያት በሚገባ ታውቋታል ። ስለዚህ አንድ ነገር ማድረግ አለባት ። በሌላው ሌላ ምክንያት እየተነሳ እረፍት አሳጥቷታል ህመሙ። ሌላ መነሻ ሲጨመር ዝም ብላ ማየት አትችልም ። ለምን እንደሆነ አይግባት እንጂ ቤን አቭሪ ስለሜሪ አዳምሰን ሲናገር ሜሪ ማን እንደሆነች አውቃለች ። በርግጥ ናንሲ ማክአሊስተር ናት ብላለች ። ቅድም እስብሰባው ላይ በግልጥ እንደተናገረችው ወደ ሳንፍራንሲስኮ ስትሄድ ሜሪን ለማየትም ፤ ለማነጋገርም ወስናለች ። ግን ታውቃት ይሆን? ምናልባት የተደረገላት የቀዶ ጥገና ህክምና (ፕላስቲክ ሰርጀሪ) ፈጽሞ ለውጧት ሊሆን ይችላል ። ያስ ባይሆን ናንሲን በሚገባ ታስታውሳታለች እንዴ ? አይታወቅም ። ቤን አቭሪ የሰጣትን የሜሪ አዳምሰን አድራሻ አውጥታ ስልክ ደወለች። ስልኩ ሶስቴ ይሁን አራቴ ሲጮህ ተሰማት ። ተነሳ። ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት አቅሏን ስታ ወድቃ የነበረችው ማሪዮን ሂልያርድ መሆኗን ማንም ሊያምን በማይችልበት ደረጃ ረጋ ባለና ስልጣን በተሞላበት ድምጽ፤ «ሚስ አዳምሰን ። ማሪዮን ሂልያርድ ነኝ ፤ ከኒወዮርክ » ስትል ተናገረች ።
ንግግራቸው በጣም አጭር ፤ ተዝቃዛና በመደነጋገር የተሞላ ነበር። ማሪዮን ሂልያርድ ስለሜሪ አዳምሰን በተጨማሪ ያገኘችው እውቀትም አልነበረም ። ይሁን ። ልክ የዛሬ ሶስት ሳምንት ማወቅ የሚገባትን ሁሉ ታውታለች ። ሊገናኙ ተቀጣጥረዋል ። ማሪዮን ቀጠሮውን አጀንዳዋ ላይ ካሰፈረች በኋላ የወንበሯን መከዳ ደገፍ ብላ ወደ ኋላዋ ተለጠጠች ። አይኖቿን ዘጋች ።
ከሜሪ አዳምሰን ጋር ከተገናኙም በኋላ ምንም ጠቃሚ ነገር ላታገኝ ትችላለች ። ሁሉም እንዳሰበችው ላይሆን ይችላል ። ወይም ሜሪ ምንም ነገር ላለመናገር ትወስን ይሆናል... ሆናም ያን ቀን ትፈልገዋለች ። ልትናገራቸው ያውጠነጠነቻቸው ጥቂት ነገሮች አሉ ። ብቻ. . . ብቻ ከዚያ ወዲህ ክፉ ነገር እንዳያጋጥማት። ትልቁ ምኞቷ ይህ ብቻ ነው።
••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
ሶስት ሣምንት ሲደርስ አጭር ጊዜ ነው፡፡ ሲያስቡት ይርዘም እንጂ፤ የማሪዮን ሂልያርድና የሜሪ አዳምሰን ቀጠሮ ደረሰ ከሶስት ሣምንት በኋላ እለተ ሰሉስ ።
ማሪዮን ሂልያርድ ፌይርሞንት በተባለው ሆቴል በተከራየችው የልዩ ማዕረግ ማረፊያዋ ሳሎን ውስጥ ተቀምጣለች ። እዚያ ክፍል ውስጥ አረፍ ብሎ ወደ ውጭ ለተመለከተ ሰው ደንቅ የሆነው ወደብና ከዚያ አልፎ የሚገኘው የማሪን ካውንቲ ውበት በእጅጉ ያስደምመዋል ። ከሌላ ሀሳብም ያወጣዋል ። ማሪዮን ሂልያርድ ግን ይህን ትእይንት ለማየት ፍላጐት አልነበራትም ። ስለዚያች ልጅ በማሰብ ላይ ነበረች ። ምን ሆና ይሆን? ምን ትመስል ይሆን? ግሬግሰን (ፒተር) ከሁለት ዓመት በፊት ታምር አሳይሻለሁ ብሎ አንደፎከረ ተሳክቶለት ታምር በርቶ ይሆን? ቤን አቭሪ ሜሪ አዳምሰንን ሲያያት የሚያውቃት ሴት እንዳልሆነችበት ግልፅ ነው… ማይክልም ቢያያት አያስታውሳትም ይሆን? እሷስ እንዴት ነው ይሆን የምትኖረው ? ከሌላ ወንድ ጋር ፍቅር ይዞአት ይሆን ወይስ እንደማይክል ሁሉን ነገር ትታ አንገቷን ደፍታ ውስጧ እየበገነ መኖር ቀጥላ ይሆን ? ማሪዮን ሂልያርድ የቀጠሮው ሰዓት እስኪደርስ ስለ ናንሲ ማክአሊስተር ስታስብ ልጅዋ በመሀል ገባ። እሱም ፍቅር ያውቅ ነበር ። አፍቅሮ ነበር ። እንዲያውም አሁን እምትጠብቀው ማይክል ሂልያርድ በጣም ይወዳት የነበረችዋን ልጅ ነው። ግን…. እሷ ባትሆንስ ? ካልሆነች . . . ካልሆነች ምንም ለውጥ አያመጣም። እሷ ካልሆነች አንዲት የዚሁ አካባቢ ተወላጅ የሆነች ፎቶ አንሺ ናት ማለት ነው ቤን አቭሪ አይኑን የጣለባት ፎቶግራፍ አንሺ። በቃ። ሊሆን ይችላል ። ያወጣሁት ያወረድኩት ፤ አስቤ የቀመርኩት ፤እውነት ብዬ ያሰብኩት ነገር ሁሉ መሰረተ ቢስ ፤ አጉል ሀሳብ ሊሆን ይችላል አለች በሀሳቧ።
ምናልባት. . . ምናልባት
#ዳንኤላ_ስቴል
ትርጉም፣ ባሴ ሐብቴ
ምዕራፍ ሰላሳ ሶስት (33)
‹‹እንግዲያውስ…. አንቺና ጆርጅ ተጋብታችሁ… ሥራውን ለቀሽ ማለት ነው፡፡ ለምን እየተደጋገፋችሁ ፤ ደስ እየተሰኛችሁ አትኖሩም ?! እግረ መንገዱን አዲስ አይነት ኑሮም ይሆንላችኋል » አለ ማይክ ። ማይክል ስለጆርጅ እና ስለ ማሪዮን ሂልያርድ ግንኙነት በግልፅ ሲናገር ይህ የመጀመሪያው ነበር ። ስለዚህ ጆርጅ ይህን ሲሰማ አፈረ ። ፊቱ ቀላ ። ሆኖም የመከፋት ስሜት አልታየበትም።
«ማይክል!» አለች ማሪዮን ። ያ ይህን አድርግ ፤ ይህን አታድርግ የሚለው ድምጽዋ እየተመለሰ «ማይክል እስበህ ተናገር። ሌላው ቢቀር ጆርጅን እስበው ። እንዴት እንዳስደነገጥከው ይታይሀል ? ያም ተባለ ይህ ሥራ ለመተው አልደረስኩም ። አመመኝም ቀረም ለመሥራት ጉልበት አላነሰኝም»
«እሱ እንዳልሽው ይሁን ፤እሺ ልበል። ምንም ማድረግ ልችልም። ግን ሥራ ቀንሺ። ማለት ለምሳሌ በሚቀጥለው ሳምንት ሳንፍራንሲስኮ መሄድሽ አስፈላጊ አይደለም ። እኔ ልሄድና ጉዳዩን ልፈፅም እችላለሁ ። እዚህ እዋናው መሥሪያ ቤት ቁጭ ብለሽ ይህን ያን አድርጉ ብትይን ልንረዳሽ እንችላለን ። በቃ፣ይህን ያህል እሺ በይኝ» ሳቀች እንጂ ሌላ መልስ አልሰጠችውም ። ከዚያም ብድግ ብላ ወደ መደበኛ የቢሮ መቀመጫዋ ሄደችና ተቀመጠች ። ስጋዋ እንደደከመ ይታያል ። መንፈሷ ግን ወደ ዱሮ ቦታው ተመልሷል ። ሁሉንም ካየች በኋላ ፡፡ «አሁን በከንፈር መጠጣና በአዘንልሽ አትጫኑኝ ። ሁላችሁም ማለቴ ነው ። ሂዱልኝ ። እናንተ ሥራ ከሌላችሁ… እንዲያ ይመስለኛል ሳያችሁ… እኔ ሥራ አለብኝ ፤ ልሥራበት»
«እማዬ ፤ ቤት አድርሼሽ ልምጣ።እስኪ አንዳንድ ቀን ሰው የሚልሽን እሺ በይ !» አለ ማይክል ቆጣና ኮረፍ ብሎ። «ማይክል የማይቻል ነገር አታውራ ። አሁን ቀጥ ብለህ ወደ ሥራህ ሂድ። ያለዚያ ጆርጅን እየገፈተርክ አስወጣልኝ እንዳልለው» ጆርጅ ፈገግ አለ… የነገሩ መታሰብ አስገርሞት ። «ባይሆን ሰዓት ደረሰ አልደረሰ ሳልል ለመሄድ እሞክራለሁ እንጄ አሁን አይሆንም ። በተረፈ ስለመልካም አስተሳሰብህና ስለሌላው እመሰግናለሁ ። በቃ ። ሩት ያን በር ክፈች» ጸሐፊዋ በሩን ከፍታ እንዲወጡ መጠባበቅ ጀመረች ። ማይክልና ቤን ወጡ ። ጆርጅ እደረጃው ላይ ቆሞ ፤
«ማሪዮን» አለ።
«እሀ»
«ወደ ቤት መሄድ አለብሽኮ »
«ትንሽ ቆየት ብዬ»
«ደግ። ከግማሽ ሰዓት በኋላ እመለሳለሁ» ወጣ። ፈገግ አለች ። ሆኖም ወደራሷ ሀሳብ ስትመለስ ገና በሩ አልተዘጋም ።
የዛሬው ህመሟ የተነሳበት ምክንያት በሚገባ ታውቋታል ። ስለዚህ አንድ ነገር ማድረግ አለባት ። በሌላው ሌላ ምክንያት እየተነሳ እረፍት አሳጥቷታል ህመሙ። ሌላ መነሻ ሲጨመር ዝም ብላ ማየት አትችልም ። ለምን እንደሆነ አይግባት እንጂ ቤን አቭሪ ስለሜሪ አዳምሰን ሲናገር ሜሪ ማን እንደሆነች አውቃለች ። በርግጥ ናንሲ ማክአሊስተር ናት ብላለች ። ቅድም እስብሰባው ላይ በግልጥ እንደተናገረችው ወደ ሳንፍራንሲስኮ ስትሄድ ሜሪን ለማየትም ፤ ለማነጋገርም ወስናለች ። ግን ታውቃት ይሆን? ምናልባት የተደረገላት የቀዶ ጥገና ህክምና (ፕላስቲክ ሰርጀሪ) ፈጽሞ ለውጧት ሊሆን ይችላል ። ያስ ባይሆን ናንሲን በሚገባ ታስታውሳታለች እንዴ ? አይታወቅም ። ቤን አቭሪ የሰጣትን የሜሪ አዳምሰን አድራሻ አውጥታ ስልክ ደወለች። ስልኩ ሶስቴ ይሁን አራቴ ሲጮህ ተሰማት ። ተነሳ። ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት አቅሏን ስታ ወድቃ የነበረችው ማሪዮን ሂልያርድ መሆኗን ማንም ሊያምን በማይችልበት ደረጃ ረጋ ባለና ስልጣን በተሞላበት ድምጽ፤ «ሚስ አዳምሰን ። ማሪዮን ሂልያርድ ነኝ ፤ ከኒወዮርክ » ስትል ተናገረች ።
ንግግራቸው በጣም አጭር ፤ ተዝቃዛና በመደነጋገር የተሞላ ነበር። ማሪዮን ሂልያርድ ስለሜሪ አዳምሰን በተጨማሪ ያገኘችው እውቀትም አልነበረም ። ይሁን ። ልክ የዛሬ ሶስት ሳምንት ማወቅ የሚገባትን ሁሉ ታውታለች ። ሊገናኙ ተቀጣጥረዋል ። ማሪዮን ቀጠሮውን አጀንዳዋ ላይ ካሰፈረች በኋላ የወንበሯን መከዳ ደገፍ ብላ ወደ ኋላዋ ተለጠጠች ። አይኖቿን ዘጋች ።
ከሜሪ አዳምሰን ጋር ከተገናኙም በኋላ ምንም ጠቃሚ ነገር ላታገኝ ትችላለች ። ሁሉም እንዳሰበችው ላይሆን ይችላል ። ወይም ሜሪ ምንም ነገር ላለመናገር ትወስን ይሆናል... ሆናም ያን ቀን ትፈልገዋለች ። ልትናገራቸው ያውጠነጠነቻቸው ጥቂት ነገሮች አሉ ። ብቻ. . . ብቻ ከዚያ ወዲህ ክፉ ነገር እንዳያጋጥማት። ትልቁ ምኞቷ ይህ ብቻ ነው።
••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••
ሶስት ሣምንት ሲደርስ አጭር ጊዜ ነው፡፡ ሲያስቡት ይርዘም እንጂ፤ የማሪዮን ሂልያርድና የሜሪ አዳምሰን ቀጠሮ ደረሰ ከሶስት ሣምንት በኋላ እለተ ሰሉስ ።
ማሪዮን ሂልያርድ ፌይርሞንት በተባለው ሆቴል በተከራየችው የልዩ ማዕረግ ማረፊያዋ ሳሎን ውስጥ ተቀምጣለች ። እዚያ ክፍል ውስጥ አረፍ ብሎ ወደ ውጭ ለተመለከተ ሰው ደንቅ የሆነው ወደብና ከዚያ አልፎ የሚገኘው የማሪን ካውንቲ ውበት በእጅጉ ያስደምመዋል ። ከሌላ ሀሳብም ያወጣዋል ። ማሪዮን ሂልያርድ ግን ይህን ትእይንት ለማየት ፍላጐት አልነበራትም ። ስለዚያች ልጅ በማሰብ ላይ ነበረች ። ምን ሆና ይሆን? ምን ትመስል ይሆን? ግሬግሰን (ፒተር) ከሁለት ዓመት በፊት ታምር አሳይሻለሁ ብሎ አንደፎከረ ተሳክቶለት ታምር በርቶ ይሆን? ቤን አቭሪ ሜሪ አዳምሰንን ሲያያት የሚያውቃት ሴት እንዳልሆነችበት ግልፅ ነው… ማይክልም ቢያያት አያስታውሳትም ይሆን? እሷስ እንዴት ነው ይሆን የምትኖረው ? ከሌላ ወንድ ጋር ፍቅር ይዞአት ይሆን ወይስ እንደማይክል ሁሉን ነገር ትታ አንገቷን ደፍታ ውስጧ እየበገነ መኖር ቀጥላ ይሆን ? ማሪዮን ሂልያርድ የቀጠሮው ሰዓት እስኪደርስ ስለ ናንሲ ማክአሊስተር ስታስብ ልጅዋ በመሀል ገባ። እሱም ፍቅር ያውቅ ነበር ። አፍቅሮ ነበር ። እንዲያውም አሁን እምትጠብቀው ማይክል ሂልያርድ በጣም ይወዳት የነበረችዋን ልጅ ነው። ግን…. እሷ ባትሆንስ ? ካልሆነች . . . ካልሆነች ምንም ለውጥ አያመጣም። እሷ ካልሆነች አንዲት የዚሁ አካባቢ ተወላጅ የሆነች ፎቶ አንሺ ናት ማለት ነው ቤን አቭሪ አይኑን የጣለባት ፎቶግራፍ አንሺ። በቃ። ሊሆን ይችላል ። ያወጣሁት ያወረድኩት ፤ አስቤ የቀመርኩት ፤እውነት ብዬ ያሰብኩት ነገር ሁሉ መሰረተ ቢስ ፤ አጉል ሀሳብ ሊሆን ይችላል አለች በሀሳቧ።
ምናልባት. . . ምናልባት
👍17
ሲጋራ ለኮሰችና ቀና ብላ በግድግዳው ላይ የተሰቀለውን ሰዓት ተመለከተች ። አስር ከሩብ ፣ ከቀኑ ። ይህም ማለት ኒውዮርክ ውስጥ ከምሽቱ አንድ ሰዓት ከሩብ ይሆናል ማለት ነው። ማይክል ገና ከሥራ አይወጣም ። ቤን አቭሪ ግን ከሥራ ወጥቶ ከዚያች እዲዛይን ክፍል ከምትሰራ ሴት ጋር ይላላስ ይሆናል ። ኮስታራ አደለም ባህሪው ፤እንደማይክል ። ግን. . . ግን እንደማይክል ትካዜ አያበዛም ። ማይክ ግን . . . በረጅሙ ተነፈሰች ። ምናልባት ያችን የወደዳትን ልጅ ስታርቅበት ሕይወቱን እስከ ዘለቄታ የሚያስረሣ ስህተት ፈፅማ ይሆን ፤ ማሪዮን ? የለም ፤ የለም ልጅነቱ ነው እንጂ ቢበስል እሱ ራሱ ያለአቻው ማግባትን አይሞክረውም ነበር ። አዎ እንደዚያ ነው ። ሆኖም የለም አልተሳሳተችም ። ምናልባትም አልትሳሳተች ይሆናል ። ምንአልባት። ሁሉም ነገር ጥቂት ማስቸገሩ አይቀርም ። ያ እስኪያልፍ ነው። ነገ ተነስቶ ምን የመሰለች ሚስት ሊያገኝ ይችላል፤ ያገኛል ። በባህሪዋ በመልኳ ፤ በዘሯ ፤ በአስተዳደጓ የምታኮራ። ምን ጎድሎበት ሚስት ያጣል ? ሀብት… ሞልቶ ተርፎ። ችሎታ ከሱ የተረፈ ነው። መልክ ይህ ጎደለህ አይባልም ። ጠባይ! ሲስቅ ሲጫወት ያምርበታል ። ቁም ነገር ሲያወራ ትርፍ ነገር አይጨምር!. ስለ ማይክል ስታስብ ፊቷ እየተፈታ ልቧ እየለሰለሰ ሄደ። ማይክል ምን አይነቱ ደግ ፤ ጠንካራና . .. ብቸኛ ሰው ነው! አዎ ብቸኛ ነው ። አደጋው ከደረሰበትና… አዎ ከዚያ ጊዜ ጀምሮ ከማንም ጋር መቀላቀል አልቻለም ። ምናልባትም እልቡ ውስቅያኖ የተሰበረ አንድ ነገር ቢኖር ይሆናል ። ያ ነገር ደግሞ እስከ ዛሬ ሊቀጥል ሊለመልም አልቻለም ማለት ነው ። ነፍስ አልዘራም ማለት ነው። አሁን አሁን ግን እየተሻለው ይመስላል ። በግልፅ መቆዘሙንና በየእለቱ ጠጥቶ መስከሩን አቁሟል ። ግን ምን ዋጋ አለው ደስታ የለውም ። ሁሉ ነገር አለው። ሲደሰት ፤ ሊጨፍር ይችላል ። ግን ደስታ ወደሚገኝበት ቦታ ፊቱን እንኳ አያዞርም ። በፊቱ ላይ የሚታየው ሌላ ነገር ነው፡፡ ስለመኖር የሚያስብ አይመስልም ። ወይም ይህን ጨርሼ እዚህ እደርሳለሁ ብሎ ወስኖ በድንገት እኮ ለምን ፤ ምን ለማግኘት እንዳለ ፤ ጭልጥ ባለ በረሀ ላይ እንደሚጓዝ መንገደኛ ተስፋው ባዶና አላማ የለሽ ይመስላል ። አይኑ ላይ ተስሎ እምታየው ይህን ነው ። ለምንም ነገር ፍቅር የለውም ። ለሥራው እንኳ ፍቅር የለውም። በሥራው ላይ ተደፍቶ ይውላል ። ብዙ ይሰራል ። እንከን የለበትም ።ግን ማይክል ሥራውን የሚወደው ማሪዮን ሥራዋን በምትወድበት መንገድ አይደለም ። አባቱ አያቱ ያን ሥራ በሚወዱበት መንገድም አይደለም ።
የማይክል አባት ትዝ ሲላት በፍቅር አስታወሰችው ። እንዴት አይነት ግሩም ሰው ነበር ። ሃሳቧ ወደ ጆርጅ ተሻገረ። ጆርጅን ባይጥልላት ምን ይውጣት፡፡ ሃላፊነት ሲከብዳት የሃላፊነቱን እንዛዝላ የሚሸከምላት ፤ ስታዝን የሚያፅናናት ፤ ሲከፋት የሚያስደስታት. . . ጆርጅ ለሷ ሁሱ ነገር ነው ። ያም ሆኖ ይህን ያሀል መሆኑን አታውቅም ነበር ። አሥራ ሁለት አመት ያህል ጆርጅ ያገልግላት ፤ ይታዘዛት ፤ በትህትናው ይደግፋት እንጂ ማሪዮን ጆርጅን አስባው እንኳ አታውቅም ነበር ። ምን ነክቷት ይሆን? ምክንያቱም ግልጽ ነው። ያን ያሀል ጊዜ ልቧ ለማንም ወንድ ቦታ አልነበረውም ። ያለ ማይክል አባት ለሷ ወንድ አልነበረም ፤ አለፈ።
የበሩ ደወል ተንጫረረ ። ከሀሳቧ ቀሰቀሳት ። ሰዓቱ አስር ሰዓት ከሃያ አምስት ደቂቃ ይላል ። ልጅቷ መሆን አለባት ። ሃያ አምስት ደቂቃ አሳልፋ ነው ማለት ነው የመጣችው ግን ማሪዮን አልተናደደችም ። ቶሎ ብትመጣባት ኖሮ ይህን ሁሉ ለማሰብ ትችል ነበርን ?
«ሚስ እዳምሰን ? » ስትል ። ያየቻት ልጅ ከዚያችኛዋ ፈፅማ የተለየች ሆና አገኘቻች ። ድንገት ደስ ሲላት ተሰማት ። «ሚስዝ ሂልያርድ?» አለች ሜሪ ። ትጠይቃት እንጂ በሚገባ አውቃታለች ። በርግጥ በአይኗ አይታት አታውቅም ። እሆስፒታሉ ውስጥ ስታነጋግራትም አይኗ በፋሻ ተጠቅልሎ ነበር፤ አላየቻትም ። ግን ፎቶግራፉዋን አይታለች… እማይክል ቤት ። ከዚያ ወዲህም ሺ ጊዜ በህልሟ እየመጣች አስፈራርታታለች ። ማሪዮን ሂልያርድ ለሜሪ አዳምሰን ቅዠት ነች ። አለም ዳርቻ ብታገኛትም አታጣትም ። «እንደምን አለሽ?» አለች ማሪዮን ፤ እጅዋን ለሰላምታ እየዘረጋች ። እንደሚሆን እንደሚሆነው ሰላምታ ተለዋወጡ ። «ወደ ውስጥ እንግባ» አለች ማሪዮን ። «እሺ አመሰግናለሁ» አለች ሜሪ ።
ሜሪ በሕይወቷ ብዙ ለውጥ ያመጣችውንና በአይነ ስጋ አይታት የማታውቀውን አዲስ ሰው ያደረገቻትን ሴትዮ ሁኔታ ለመገንዘብ ፤ ሁለቱም በየመንገዳቸው ፤ አንዳቸው የሌላውን ልብ ዘልቆ ለመመልከት ይጠናኑ ጀመር። ማሪዮን ይህች የምታያት ሴት ከዚያች በፎቶግራፍ ከምታውቃት ናንሲ ጋር ምንም አይነት የመልክ መመሳሰል እንደሌላት ተገነዘበች ። ለስላሳ መጠጦችንና ሻይ ልትጋብዛት ስትዘጋጅ ሁሉ ያን ያህል ገንዘብ ላወጣችላት ሰው ተጨማሪ ግብዣ ማድረጉ አስፈላጊ እንዳልሆነ ለልቧ ነገረችው ። ቢሆንም መነጋገር ያስፈልጋል ። መልኳ ቢለወጥ ድምጽዋ ቶኑ አይለወጥም ። ያንን የመጨረሻውን እለት ስቃይ የተሞላ የናንሲ ማክአሊስተር ድምፅ እንዲህ በቀላሉ አትረሳውም ።
«ምን ትጠጫያለሽ» አለች ማሪዮን ። «ስለግብዣው እግዜር ይስጥልኝ ። ግን ደግሞ... ምንም ነገር» አለችና አቋረጠች ። ሴትየዋ ትኩር ብላ ስታያት ፤ ሜሪም ሴትዮዋን ትኩር ብላ ስታይያት የተፈጠረው የአይን ግጭት ንግግሯን እንድታቋርጥ አስገደዳት ። ማሪዮን የልጅቷን ውበት ፤ የለበሰችውን ልብስ ውድነት እየተመለከተች ለሕይወቷ ያሰፈልጋል ተብሎ የቆረጥኩላትን ገንዘብ በልብስ ብቻ እያባከነችው ይሆን ? ስትል አሰበች ። የልብሶችዋን ዉድ መሆን ፤ ለሳንፍራንሲስኮ የአየር ጠባይ የለበሰችው ካፖርት በጣም ሞቃት ሊሆን እንደሚችልና ኒውዮርክን ታውቅ እንደሆነ ደራርባ ጠየቀቻት ። ጥያቄው ቢበዛባትም ፤ ሜሪ የመጨረሻውን ጥያቄ ለመመለስ አሰበች ። እውነተኛውን ነገር ብትነግራት በወደደች ። ሆኖም አያስፈልግም ። ስለዚህም ፤ «ኒውዮርክን ብዙም አላውቀው። እንዲያውም ትልቅ ከተማ ኗሪ አይደለሁም » አለች ሜሪ። «እኔ ሳይሽ ደሞ ትልቅ ከተማ ያንች ግዛት ሆኖ ነው የተሰማኝ» አለች ማሪዮን ።
የማይክል አባት ትዝ ሲላት በፍቅር አስታወሰችው ። እንዴት አይነት ግሩም ሰው ነበር ። ሃሳቧ ወደ ጆርጅ ተሻገረ። ጆርጅን ባይጥልላት ምን ይውጣት፡፡ ሃላፊነት ሲከብዳት የሃላፊነቱን እንዛዝላ የሚሸከምላት ፤ ስታዝን የሚያፅናናት ፤ ሲከፋት የሚያስደስታት. . . ጆርጅ ለሷ ሁሱ ነገር ነው ። ያም ሆኖ ይህን ያሀል መሆኑን አታውቅም ነበር ። አሥራ ሁለት አመት ያህል ጆርጅ ያገልግላት ፤ ይታዘዛት ፤ በትህትናው ይደግፋት እንጂ ማሪዮን ጆርጅን አስባው እንኳ አታውቅም ነበር ። ምን ነክቷት ይሆን? ምክንያቱም ግልጽ ነው። ያን ያሀል ጊዜ ልቧ ለማንም ወንድ ቦታ አልነበረውም ። ያለ ማይክል አባት ለሷ ወንድ አልነበረም ፤ አለፈ።
የበሩ ደወል ተንጫረረ ። ከሀሳቧ ቀሰቀሳት ። ሰዓቱ አስር ሰዓት ከሃያ አምስት ደቂቃ ይላል ። ልጅቷ መሆን አለባት ። ሃያ አምስት ደቂቃ አሳልፋ ነው ማለት ነው የመጣችው ግን ማሪዮን አልተናደደችም ። ቶሎ ብትመጣባት ኖሮ ይህን ሁሉ ለማሰብ ትችል ነበርን ?
«ሚስ እዳምሰን ? » ስትል ። ያየቻት ልጅ ከዚያችኛዋ ፈፅማ የተለየች ሆና አገኘቻች ። ድንገት ደስ ሲላት ተሰማት ። «ሚስዝ ሂልያርድ?» አለች ሜሪ ። ትጠይቃት እንጂ በሚገባ አውቃታለች ። በርግጥ በአይኗ አይታት አታውቅም ። እሆስፒታሉ ውስጥ ስታነጋግራትም አይኗ በፋሻ ተጠቅልሎ ነበር፤ አላየቻትም ። ግን ፎቶግራፉዋን አይታለች… እማይክል ቤት ። ከዚያ ወዲህም ሺ ጊዜ በህልሟ እየመጣች አስፈራርታታለች ። ማሪዮን ሂልያርድ ለሜሪ አዳምሰን ቅዠት ነች ። አለም ዳርቻ ብታገኛትም አታጣትም ። «እንደምን አለሽ?» አለች ማሪዮን ፤ እጅዋን ለሰላምታ እየዘረጋች ። እንደሚሆን እንደሚሆነው ሰላምታ ተለዋወጡ ። «ወደ ውስጥ እንግባ» አለች ማሪዮን ። «እሺ አመሰግናለሁ» አለች ሜሪ ።
ሜሪ በሕይወቷ ብዙ ለውጥ ያመጣችውንና በአይነ ስጋ አይታት የማታውቀውን አዲስ ሰው ያደረገቻትን ሴትዮ ሁኔታ ለመገንዘብ ፤ ሁለቱም በየመንገዳቸው ፤ አንዳቸው የሌላውን ልብ ዘልቆ ለመመልከት ይጠናኑ ጀመር። ማሪዮን ይህች የምታያት ሴት ከዚያች በፎቶግራፍ ከምታውቃት ናንሲ ጋር ምንም አይነት የመልክ መመሳሰል እንደሌላት ተገነዘበች ። ለስላሳ መጠጦችንና ሻይ ልትጋብዛት ስትዘጋጅ ሁሉ ያን ያህል ገንዘብ ላወጣችላት ሰው ተጨማሪ ግብዣ ማድረጉ አስፈላጊ እንዳልሆነ ለልቧ ነገረችው ። ቢሆንም መነጋገር ያስፈልጋል ። መልኳ ቢለወጥ ድምጽዋ ቶኑ አይለወጥም ። ያንን የመጨረሻውን እለት ስቃይ የተሞላ የናንሲ ማክአሊስተር ድምፅ እንዲህ በቀላሉ አትረሳውም ።
«ምን ትጠጫያለሽ» አለች ማሪዮን ። «ስለግብዣው እግዜር ይስጥልኝ ። ግን ደግሞ... ምንም ነገር» አለችና አቋረጠች ። ሴትየዋ ትኩር ብላ ስታያት ፤ ሜሪም ሴትዮዋን ትኩር ብላ ስታይያት የተፈጠረው የአይን ግጭት ንግግሯን እንድታቋርጥ አስገደዳት ። ማሪዮን የልጅቷን ውበት ፤ የለበሰችውን ልብስ ውድነት እየተመለከተች ለሕይወቷ ያሰፈልጋል ተብሎ የቆረጥኩላትን ገንዘብ በልብስ ብቻ እያባከነችው ይሆን ? ስትል አሰበች ። የልብሶችዋን ዉድ መሆን ፤ ለሳንፍራንሲስኮ የአየር ጠባይ የለበሰችው ካፖርት በጣም ሞቃት ሊሆን እንደሚችልና ኒውዮርክን ታውቅ እንደሆነ ደራርባ ጠየቀቻት ። ጥያቄው ቢበዛባትም ፤ ሜሪ የመጨረሻውን ጥያቄ ለመመለስ አሰበች ። እውነተኛውን ነገር ብትነግራት በወደደች ። ሆኖም አያስፈልግም ። ስለዚህም ፤ «ኒውዮርክን ብዙም አላውቀው። እንዲያውም ትልቅ ከተማ ኗሪ አይደለሁም » አለች ሜሪ። «እኔ ሳይሽ ደሞ ትልቅ ከተማ ያንች ግዛት ሆኖ ነው የተሰማኝ» አለች ማሪዮን ።
👍11
በዚህ ሁኔታ ብዙ ተነጋገሩ ። ቀስ እያሉ ፤ እያዘገሙ ። ከብዙ ማዝገም በኋላ ማሪዮን ንግግራቸውን ወደፈሩ መምራት ጀመረች ። «ቤን አቫሪ ኮንትራት ሊሰጥሽ የፈለገው በከንቱ እንዳልሆነ ገባኝ። ይህ እጅግ ውብ የሆነ የጥበብ ሥራ ነው። በዚህ ሥራ ላይ ብዙ ቆይተሽበታል!?» አለች ማሪዮን ፤ አስቀድመው በተነጋገሩት መሰረት ናንሲ መርጣ ያመጣቻቸውን ፎቶግራፎች እየተመለከተች ። «የፎቶ ግራፍ ሥራ ለኔ እንግዳ ነው ። ከዚሀ በፊት ሰአሊ ነበርኩ »
«አዎ፤ አሁን ትዝ አለኝ። ቤን አቭሪ ነግሮኝ ነበር ። ›› ማሪዮን ይህን ብላ ፎቶግራፎቹን ትመለከት ጀመር ። ለረጂም ጊዜ በፎቶግራፎቹ ውበት ተውጣ ቆየች ። ከዚያም አይኗን ሳትነቅል «ስዕል ስትስይም ይህን ያህል ይዋጣልሻል.› ስትል ጠየቀች። «ይዋጣልኝ ነበር ይመስለኛል ። » ማሪዮንና እሷ ድብብቆሽ የሚጫወቱ መስሎ ተሰማት ። «ዛሬ ዛሬ የፎቶግራፍን ሥራ ፤ ያኔ የስዕልን ሥራ የምወደውን ያህል እየወደድኩት ነው»
«ሙያሽን ለምን ቀየርሽ?»
«ምክንያቱም ተለወጥኩ። ሁሉ ነገሬ አዲስ ሆነ ። የስዕል ሥራ የዚያ ያለፈው ህይወቴ አካል ነበር ። ብቀጥለው ሁሌ ያን ሕይወት ያስታውሰኛል ። ስቃይ እንጂ ሌላ ትርፍ እንደሌለው ተገነዘብኩ ። ተውኩትና የፎቶግራፍ ሥራ ጀመርኩ ። አዲስ ሕይወት አዲስ ሰው አዲስ ሙያ... እንደዚያ ነው»
« እህ ?እንዲያ ነው? ... የሆነው ሆኖ አለም ያችን የመሰለች ሰዓሊ አሕሁ ልትል አይገባትም ። ፎቶ ግራፎችሽን እንደማያቸው ክሆነ በሷ በኩል እያገስገልሻት ነው። ማነው ይህን ሥራ እንድትጀምሪ ያበረታታሽ። ይኸኔ አንዱ ታላቅ ጠቢብ ይሆናል! መቼም ሳንፍራንሲስኮ ብዙ የጥበብ ሰው አለባት»
ሜሪ ራሷን ነቀነቀች ፤ ፈገግ ብላ ። ሁሉም ነገር አስገራሚ ነው። ማሪዮን ሂልያርድን እጅግ ለመጥላት ተዘጋጅታ ፤ ታጥቃ ነበር ከቤቷ የወጣችው ። ግን አልቻለችም ። አልወደደቻትም ግን አልጠላቻትም ። አዘነችላት? እንጂ ሴትዮዋ ምንም ልትኩራራ ብትፈልግ ረጋ ማለት ብትሻ ፤ ዘመናይ ለመምሰል ብትሞክር ውስጧ ተመርዞአል ። ሞት ሲያንዣብባት ይታያል ። ይህን ሁሉ ስሜት የለበሰውን ፊት በደንብ ሲመለከቱት ፤የእርጅና መዳረስን ለመረዳት ከሱ በሚመነጨው ኀዘን ሲሰቃይ ይታያል ። ሁሉን ዘልቆ መመልከት ለቻለ ። ምንድን ነበር ጥያቄው፤ ፎቶግራፍ ማንሳት እንድትጀምሪ ያበረታታሽ ማነው ? በሳንፍራንሲስኮ ከሚገኙት ባለሙያዎች አንዱ!?... አዎ ፤ ይህን ነበር የጠየቀችኝ ። ‹‹ባለሙያ ንኳ አይደለም ። ማለት የፎቶግራፍ ሥራ አይደለም ። አንድ ወዳጄ ነው። የግል ሀኪሜ ነው ማለቱ ይበልጥ ግልፅ ያደርገዋል ነገሩን ። እሱ ነው ያስተዋወቀኝ። በዚች ከተማ ውስጥ የማያውቀው ሰው የለም »
«ፒተር ግሬሰን» አለች ማሪዮን በለሆሳስ ። ማሪዮን የራሷን ድምፅ የሰማችው እንደ ህልም ነበር ። ልትናገር አላስበችም እንዲያ ብላ ። ሜሪ ይህን ስትለማ ደነገጠች።. . . ማን ነገራት ? እንዴት ልታውቅ ቻለች ? ምናልባት ፒተር?.... የለም እሱ አያደርገውም
«ትተዋወቃላችሁ ? » አለች ሜሪ ።
«ምን… ከኔ ጋር ? አዎ» አለች ማሪዮን ። ሁለቱም ፀጥ አሉ፣ ረጂም ለመሰለ ጊዜ ። በመጨረሻ «እንተዋወቃለን ናንሲ ። ፒተርን አውቀዋለሁ ። ላንች ያደረገልሽ ህክምናም እጅግ የሚደነቅ ነው» አለች ማሪዮን ።
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
«አዎ፤ አሁን ትዝ አለኝ። ቤን አቭሪ ነግሮኝ ነበር ። ›› ማሪዮን ይህን ብላ ፎቶግራፎቹን ትመለከት ጀመር ። ለረጂም ጊዜ በፎቶግራፎቹ ውበት ተውጣ ቆየች ። ከዚያም አይኗን ሳትነቅል «ስዕል ስትስይም ይህን ያህል ይዋጣልሻል.› ስትል ጠየቀች። «ይዋጣልኝ ነበር ይመስለኛል ። » ማሪዮንና እሷ ድብብቆሽ የሚጫወቱ መስሎ ተሰማት ። «ዛሬ ዛሬ የፎቶግራፍን ሥራ ፤ ያኔ የስዕልን ሥራ የምወደውን ያህል እየወደድኩት ነው»
«ሙያሽን ለምን ቀየርሽ?»
«ምክንያቱም ተለወጥኩ። ሁሉ ነገሬ አዲስ ሆነ ። የስዕል ሥራ የዚያ ያለፈው ህይወቴ አካል ነበር ። ብቀጥለው ሁሌ ያን ሕይወት ያስታውሰኛል ። ስቃይ እንጂ ሌላ ትርፍ እንደሌለው ተገነዘብኩ ። ተውኩትና የፎቶግራፍ ሥራ ጀመርኩ ። አዲስ ሕይወት አዲስ ሰው አዲስ ሙያ... እንደዚያ ነው»
« እህ ?እንዲያ ነው? ... የሆነው ሆኖ አለም ያችን የመሰለች ሰዓሊ አሕሁ ልትል አይገባትም ። ፎቶ ግራፎችሽን እንደማያቸው ክሆነ በሷ በኩል እያገስገልሻት ነው። ማነው ይህን ሥራ እንድትጀምሪ ያበረታታሽ። ይኸኔ አንዱ ታላቅ ጠቢብ ይሆናል! መቼም ሳንፍራንሲስኮ ብዙ የጥበብ ሰው አለባት»
ሜሪ ራሷን ነቀነቀች ፤ ፈገግ ብላ ። ሁሉም ነገር አስገራሚ ነው። ማሪዮን ሂልያርድን እጅግ ለመጥላት ተዘጋጅታ ፤ ታጥቃ ነበር ከቤቷ የወጣችው ። ግን አልቻለችም ። አልወደደቻትም ግን አልጠላቻትም ። አዘነችላት? እንጂ ሴትዮዋ ምንም ልትኩራራ ብትፈልግ ረጋ ማለት ብትሻ ፤ ዘመናይ ለመምሰል ብትሞክር ውስጧ ተመርዞአል ። ሞት ሲያንዣብባት ይታያል ። ይህን ሁሉ ስሜት የለበሰውን ፊት በደንብ ሲመለከቱት ፤የእርጅና መዳረስን ለመረዳት ከሱ በሚመነጨው ኀዘን ሲሰቃይ ይታያል ። ሁሉን ዘልቆ መመልከት ለቻለ ። ምንድን ነበር ጥያቄው፤ ፎቶግራፍ ማንሳት እንድትጀምሪ ያበረታታሽ ማነው ? በሳንፍራንሲስኮ ከሚገኙት ባለሙያዎች አንዱ!?... አዎ ፤ ይህን ነበር የጠየቀችኝ ። ‹‹ባለሙያ ንኳ አይደለም ። ማለት የፎቶግራፍ ሥራ አይደለም ። አንድ ወዳጄ ነው። የግል ሀኪሜ ነው ማለቱ ይበልጥ ግልፅ ያደርገዋል ነገሩን ። እሱ ነው ያስተዋወቀኝ። በዚች ከተማ ውስጥ የማያውቀው ሰው የለም »
«ፒተር ግሬሰን» አለች ማሪዮን በለሆሳስ ። ማሪዮን የራሷን ድምፅ የሰማችው እንደ ህልም ነበር ። ልትናገር አላስበችም እንዲያ ብላ ። ሜሪ ይህን ስትለማ ደነገጠች።. . . ማን ነገራት ? እንዴት ልታውቅ ቻለች ? ምናልባት ፒተር?.... የለም እሱ አያደርገውም
«ትተዋወቃላችሁ ? » አለች ሜሪ ።
«ምን… ከኔ ጋር ? አዎ» አለች ማሪዮን ። ሁለቱም ፀጥ አሉ፣ ረጂም ለመሰለ ጊዜ ። በመጨረሻ «እንተዋወቃለን ናንሲ ። ፒተርን አውቀዋለሁ ። ላንች ያደረገልሽ ህክምናም እጅግ የሚደነቅ ነው» አለች ማሪዮን ።
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
👍23❤4🔥1👏1
#ጠላፊዎቹ
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ሰባት
፡
፡
#በኬንፎሌት
፡
፡
#ትርጉም_ወንዳየሁ_ንጉሴ
ናንሲ ሌኔሃን ከማታውቀው ሰው ጋር አንድ ክፍል ውስጥ መተኛቷ
ሰላም ሳይነሳት አልቀረም:
ምንም እንኳን ክፍሉ የሙሽሮች ክፍል ቢሆንም አልጋዎቹ ተደራራቢ ናቸው፡፡ በሩ ክፍት እንዲሆን ቢፈልጉም በወጀቡ ምክንያት በሩ እየተወረወረ
ይዘጋል፡፡ ስለዚህ አስሬ ሲዘጋ እየተነሱ ከመክፈት ይልቅ አንድ ጊዜ ዘግቶ
መተዉ የሰውን ትኩረት አይስብም:፡
ናንሲ በጊዜ ላለመተኛት ብዙ ጥራለች። በዋናው ሳሎን ሄዳ ለመቀመጥ
ብትፈልግም ወንዶች ብቻ ናቸው የተሰባሰቡት፡፡ ቦታው በሲጋራ ጭስ ታፍኗል፧ በዊስኪ ሽታ ታውዷል፡ በተጨማሪም የካርታ ተጫዋቾች ስድብና
ጫጫታ ጆሮ ይሰነጥቃል፤ ቦታው ለሴት ልጅ የሚሆን አይደለም፤ ስለዚህ
‹መተኛት ሳይሻል አይቀርም› ብላ ወደ መኝታ ክፍሏ ሄደች።
ስለዚህ መርቪንና ናንሲ መብራቱን አጠፉና በየአልጋቸው ላይ ሰፈሩ።
ናንሲ ዓይኖቿን ብትጨፍንም እንቅልፍ በአይኗ hልዞር አለ፡፡ ወጣቱ ሄሪ ማርክስ ያመጣላት አንድ መለኪያ ዊስኪ እንኳን ለመተኛት የረዳት ነገር
የለም፡ ከሌሊቱ ዘጠኝ ሰዓት ቢሆንም በዓይኗ እንቅልፍ አልኳል ብሏል፡
መርቪንም እንቅልፍ እንዳልያዘው አውቃለች፡ የላይኛው ቆጥ ላይ
ሰፍሮ ይገላበጣል፡፡ እንደ ሌሎች መኝታዎች የሙሽሮቹ አልጋዎች በመጋረጃ የተሸፈኑ ባለመሆናቸው ላለመታየት ያላት ምርጫ መብራቱን ማጥፋት ነው፡፡
እንቅልፍ አልመጣላት ሲል ማርጋሬት ኦክሰንፎርድ በሀሳቧ መጣች ማርጋሬት በጣም ወጣት፣ የኑሮ ውጣ ውረድ የማይገባትና ወደፊት
ስለሚገጥማት ነገር ቅንጣት ታህል የማታውቅ ልጅ ናት። ከማርጋሬት
በጥርጣሬ የተሞላ ፊት ላይ ያነበበችው ግን ከፍተኛ ነፃ የመሆን ስሜት ነው፡፡ ይህ ደግሞ እሷ ወጣት በነበረችበት ጊዜ የገጠማት አይነት ችግር ነው፡፡ ናንሲም በዚያ ወቅት ከወላጆቿ ጋር አተካራ ውስጥ ገብታ ነበር፧
በተለይ ከእናቷ ጋር፡ እናቷ የተከበረ የቦስተን ቤተሰብ ልጅ እንድታገባ
ብትፈልግም እሷ ግን ገና አስራ ስድስት አመት ሲሞላት ሾን ሌኔሃን
ከሚባል የህክምና ትምህርት ከተማረ ከአባቷ ፋብሪካ ውስጥ ከሚሰራ ካቦ ልጅ ጋር ፍቅር ጀመረች፡፡ እናትዬው ናንሲ ይህን ልጅ እንዳታገባው ልጁ ከሌሎች ሴቶች ጋር እንደሚማግጥ፣ እናት አባቱን ከፍ ዝቅ እያደረገ
እንደሚሳደብና በየጊዜው እንደሚያመው ሀሜት ብታስወራም ናንሲ ግን
የሚነዛውን ሀሜት እንዳልሰማች በማሳለፍ ሾንን አግብታ እስከ ዕለተ ሞቷ ድረስ አብራው ኖራለች፡፡
ማርጋሬት የእሷን ያህል ጥንካሬ ያላት ልጅ አትመስልም፡፡ ከአባቷ ጋር
ካልተስማማች ከቤታቸው መውጣት ትችላለች፡፡ ይቺ ልጅ በየጊዜው ችግር
እያነሳች እንዳታላዝንና ራሷን ለመቻል እንድትጥር የሚመክራት ሰው ያስፈልጋታል፡ እኔ በእሷ እድሜ የሁለት ህጻናት እናት ነበርኩ› አለች በሃሳቧ፡
ስለዚህ ማርጋሬት ራሷን እንድትችል ጠበቅ ያለ ምክር ለግሳታለች እሷም ቃሏን በመጠበቅ ስራ ልትሰጣት ተስፋ አድርጋለች፡፡
ይሄ ሁሉ ደግሞ የሚወሰነው ከወንድሟ ጋር ባላት ጠብ የሀይል
ሚዛኑን በጨበጠው በአጭበርባሪው ሽማግሌ በዳኒ ሪሌይ ነው፡፡ ናንሲ
እንደገና ወደ ጭንቀቷ ተመለሰች፡፡ ጠበቃዋ ማክ ዳኒ ሪሌይን ይኸኔ
አግኝቶት ይሆን? ከአገኘውስ ስለቀድሞው ወንጀሉ ሲነግረው ምን አለ? ይህ ሁሉ ሴራ እሱ ላይ ግፊት ለማድረግ የተጠነሰሰ መሆኑን ጠርጥሮ ይሆን?›
እነዚህን ገና ምላሽ ያላገኙ ጥያቄዎች ስታወጣ ስታወርድ እንቅልፍ አጥታ
አልጋዋ ላይ ትገላበጣለች፡፡
የሚቀጥለው የአይሮፕላኑ ማረፊያ ቦትውድ ከተማ ነው፡፡ ኒውፋውንድ ስትደርስ ማክጋ ስልክ ደውላ ታረጋግጣለች፡፡በዚያ ጊዜ ሁሉ ነገር ይለይለታል፡
አይሮፕላኑ ሲንዘፈዘፍና ሲንገጫገጭ ናንሲ መላ አካልዋ ተረበሸ፡፡አሁን ደግሞ ብሶበታል፡ በአይሮፕላን በተደጋጋሚ ብትሄድም ከዚህ ቀደም
እንዲህ አይነት ሁኔታ ገጥሟት አያውቅም፡፡ ግዙፉ አይሮፕላን በንፋሱና
በወጀቡ ሲወዛወዝ ስጋት ገብቷት ተወርውራ እንዳትወድቅ የአልጋውን ብረት አጥብቃ ያዘች፡፡ ባሏ ከሞተ ወዲህ ብዙ ችግር ገጥሟታል፤ ‹አሁን ጉልበቴ
በርታ በርታ› ማለት አለበት፤ ነገር ግን የአይሮፕላኑ መንዘፍዘፍ ክንፎቹን
ይገነጥል፣ ሞተሩን ሰብሮ ይጥለው ይሆን?› እያለች መፍራቷ አልቀረም፡፡
ፍርሃቷን ይቋቋምላት ይመስል ትራሷን በጥርሷ ነክሳ ያዘች፡፡ ድንገት
አይሮፕላኑ ቁልቁል ወረደ፡፡ ቁልቁል መውረዱ እንዲቆም በእጅጉ ብትመኝም
መውረዱን ቀጥሏል፡ ይህ ሁኔታ ክፉኛ አስደነገጣት፡፡ ከዚያም ዘጭ አለና
ቀጥ ብሎ መብረር ጀመረ፡
መርቪን እጁን ሰዶ ትከሻዋን ያዝ አደረገና ‹‹ንፋሱ የፈጠረው ወጀብ ነው አይሮፕላኑን እንዲህ የሚያደርገው›› አለ ‹‹ከዚህ የባሰ ሁኔታ እኔ ብዙ
ገጥሞኛል፤ አይዞሽ አትፍሪ›› ሲል አጽናናት፡፡
እጁን በእጇ ፈልጋ አጥብቃ ያዝ አደረገችው፡፡ ከአልጋው ወረደና እሷ አልጋ ጫፍ ላይ ቁጭ ብሎ ፀጉሯን ይደባብስ ገባ፡፡ አሁንም ፍርሃቷ ሙሉ በሙሉ ባይለቃትም አይሮፕላኑ ሲወዛወዝ መርቪን ያዝ ስላደረጋት በመጠኑ
ቀለል አላት፡፡
ምን ያህል ጊዜ እንደተያያዙ አላወቀችም:: ትንሽ ቆይቶ ወጀቡ ተነሳ፡፡በደምብ ስትረጋጋ የመርቪንን እጅ
ለቀቅ አደረገችው፡፡ ምን ማለት እንዳለባት አላወቀችም።
ናንሲ መብራቱን አበራችና ከአልጋዋ ውስጥ ወጣች፡፡ ከላይ የሆነ ልብስ ደረብ አደረገችና መስታወቱ ፊት ቁጭ አለች፡፡ ሁልጊዜም
ጭንቀት ሲይዛት እንደምታደርገው ፀጉሯን አበጠረች፡፡ በጭንቀቷ ጊዜ የመርቪንን እጅ መያዟ አሳፈራት፡ በዚያ ጊዜ ክብሯን ሸጣ እጁን ለጥቂት ጊዜ በመያዟ በሆዷ
ብታመሰግነውም አሁን ፍርሃቷ ሲለቃት ግን ነገሩ አስፈራት፡፡ እሱም ስሜቷን በመረዳት እፍረቷ እንዲለቃት ብሎ ለጊዜው ክፍሉን ለቆላት ወጣ፡፡
መርቪን ትንሽ ቆይቶ ጠርሙስ ብራንዲ ከሁለት መለኪያ ጋር አመጣና
መጠጡን ቀድቶ አንዱን ሰጣት፡፡ አይሮፕላኑ ትንሽ ይወዛወዝ ስለነበር
በአንድ እጇ መለኪያውን በሌላ እጇ ደግሞ የአልጋውን ብረት ይዛለች:
የለበሰው አስቂኝ ልብስ ባያስቃት ኖሮ ድንጋጤው ቶሎ አይለቃትም አስቂኝ ቢሆንም ልክ ሱፍ ለብሶ
እንደሚንጎራደድ ሁሉ ምንም አልመሰለውም፡፡ ሰው ሞኝ ነው ቢለው ግድ
የለውም፡፡ ልበ ሙሉነቱ አስደስቷታል፡፡
ብራንዲዋን ስትጨልጥ በሰራ አካላቷ ሙቀት ስለፈጠረላት ደጋግማ
ተጎነጨች፡፡
መርቪን ወሬ ለመጀመር ብሎ ‹‹እዚያ መታጠቢያ ክፍል ውስጥ የሆነ
እንግዳ ነገር አየሁ›› አለ ‹‹እኔ ወደ መታጠቢያ ክፍል ስገባ አንድ በድንጋጤ
ቀልቡ የተገፈፈ ተሳፋሪ ሲወጣ አየሁ፡፡ የመታጠቢያ ክፍሉ መስኮት ተሰብሯል የበረራ መሀንዲሱ ደግሞ ጥፋት ሲፈጸም የተያዘ ሰው መስሎ እዚያ ቆሟል፡፡ መስኮቱ የተሰበረው ከአይሮፕላኑ ውጭ ተወርውሮ በገባ
የበረዶ ቋጥኝ መሆኑን ሊታመን የማይችል ታሪክ ነገረኝ፡፡ እኔ ግን ሁለ±
ሲደባደቡ እንደነበር መገመት አላቃተኝም፡፡››
ናንሲ እዚያ እጅ ለእጅ ተያይዘው ከሚቀመጡ ታሪክ ስለነገራት በሆዷ
መርቪንን አመሰገነችው፡፡ ‹‹የትኛው የበረራ መሀንዲስ?›› ስትል ጠየቀችው፡
‹‹እንደ እኔ ቁመቱ ሎጋ የሆነና ፀጉሩ ቃጫ የመሰለ መልከ መልካም ወጣት››
‹‹መሀንዲሱን አወቅሁት፤ ተሳፋሪውስ ማን ነው?››
‹‹ስሙን አላውቀውም፤ ነጋዴ ይመስላል፤ አመድማ ሱፍ ልብስ የለበሰው ሰውዬ ነው›› አለና መርቪን ተነስቶ ብራንዲ ብርጭቆዋ ውስጥ
ጨመረላት፡፡
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ሰባት
፡
፡
#በኬንፎሌት
፡
፡
#ትርጉም_ወንዳየሁ_ንጉሴ
ናንሲ ሌኔሃን ከማታውቀው ሰው ጋር አንድ ክፍል ውስጥ መተኛቷ
ሰላም ሳይነሳት አልቀረም:
ምንም እንኳን ክፍሉ የሙሽሮች ክፍል ቢሆንም አልጋዎቹ ተደራራቢ ናቸው፡፡ በሩ ክፍት እንዲሆን ቢፈልጉም በወጀቡ ምክንያት በሩ እየተወረወረ
ይዘጋል፡፡ ስለዚህ አስሬ ሲዘጋ እየተነሱ ከመክፈት ይልቅ አንድ ጊዜ ዘግቶ
መተዉ የሰውን ትኩረት አይስብም:፡
ናንሲ በጊዜ ላለመተኛት ብዙ ጥራለች። በዋናው ሳሎን ሄዳ ለመቀመጥ
ብትፈልግም ወንዶች ብቻ ናቸው የተሰባሰቡት፡፡ ቦታው በሲጋራ ጭስ ታፍኗል፧ በዊስኪ ሽታ ታውዷል፡ በተጨማሪም የካርታ ተጫዋቾች ስድብና
ጫጫታ ጆሮ ይሰነጥቃል፤ ቦታው ለሴት ልጅ የሚሆን አይደለም፤ ስለዚህ
‹መተኛት ሳይሻል አይቀርም› ብላ ወደ መኝታ ክፍሏ ሄደች።
ስለዚህ መርቪንና ናንሲ መብራቱን አጠፉና በየአልጋቸው ላይ ሰፈሩ።
ናንሲ ዓይኖቿን ብትጨፍንም እንቅልፍ በአይኗ hልዞር አለ፡፡ ወጣቱ ሄሪ ማርክስ ያመጣላት አንድ መለኪያ ዊስኪ እንኳን ለመተኛት የረዳት ነገር
የለም፡ ከሌሊቱ ዘጠኝ ሰዓት ቢሆንም በዓይኗ እንቅልፍ አልኳል ብሏል፡
መርቪንም እንቅልፍ እንዳልያዘው አውቃለች፡ የላይኛው ቆጥ ላይ
ሰፍሮ ይገላበጣል፡፡ እንደ ሌሎች መኝታዎች የሙሽሮቹ አልጋዎች በመጋረጃ የተሸፈኑ ባለመሆናቸው ላለመታየት ያላት ምርጫ መብራቱን ማጥፋት ነው፡፡
እንቅልፍ አልመጣላት ሲል ማርጋሬት ኦክሰንፎርድ በሀሳቧ መጣች ማርጋሬት በጣም ወጣት፣ የኑሮ ውጣ ውረድ የማይገባትና ወደፊት
ስለሚገጥማት ነገር ቅንጣት ታህል የማታውቅ ልጅ ናት። ከማርጋሬት
በጥርጣሬ የተሞላ ፊት ላይ ያነበበችው ግን ከፍተኛ ነፃ የመሆን ስሜት ነው፡፡ ይህ ደግሞ እሷ ወጣት በነበረችበት ጊዜ የገጠማት አይነት ችግር ነው፡፡ ናንሲም በዚያ ወቅት ከወላጆቿ ጋር አተካራ ውስጥ ገብታ ነበር፧
በተለይ ከእናቷ ጋር፡ እናቷ የተከበረ የቦስተን ቤተሰብ ልጅ እንድታገባ
ብትፈልግም እሷ ግን ገና አስራ ስድስት አመት ሲሞላት ሾን ሌኔሃን
ከሚባል የህክምና ትምህርት ከተማረ ከአባቷ ፋብሪካ ውስጥ ከሚሰራ ካቦ ልጅ ጋር ፍቅር ጀመረች፡፡ እናትዬው ናንሲ ይህን ልጅ እንዳታገባው ልጁ ከሌሎች ሴቶች ጋር እንደሚማግጥ፣ እናት አባቱን ከፍ ዝቅ እያደረገ
እንደሚሳደብና በየጊዜው እንደሚያመው ሀሜት ብታስወራም ናንሲ ግን
የሚነዛውን ሀሜት እንዳልሰማች በማሳለፍ ሾንን አግብታ እስከ ዕለተ ሞቷ ድረስ አብራው ኖራለች፡፡
ማርጋሬት የእሷን ያህል ጥንካሬ ያላት ልጅ አትመስልም፡፡ ከአባቷ ጋር
ካልተስማማች ከቤታቸው መውጣት ትችላለች፡፡ ይቺ ልጅ በየጊዜው ችግር
እያነሳች እንዳታላዝንና ራሷን ለመቻል እንድትጥር የሚመክራት ሰው ያስፈልጋታል፡ እኔ በእሷ እድሜ የሁለት ህጻናት እናት ነበርኩ› አለች በሃሳቧ፡
ስለዚህ ማርጋሬት ራሷን እንድትችል ጠበቅ ያለ ምክር ለግሳታለች እሷም ቃሏን በመጠበቅ ስራ ልትሰጣት ተስፋ አድርጋለች፡፡
ይሄ ሁሉ ደግሞ የሚወሰነው ከወንድሟ ጋር ባላት ጠብ የሀይል
ሚዛኑን በጨበጠው በአጭበርባሪው ሽማግሌ በዳኒ ሪሌይ ነው፡፡ ናንሲ
እንደገና ወደ ጭንቀቷ ተመለሰች፡፡ ጠበቃዋ ማክ ዳኒ ሪሌይን ይኸኔ
አግኝቶት ይሆን? ከአገኘውስ ስለቀድሞው ወንጀሉ ሲነግረው ምን አለ? ይህ ሁሉ ሴራ እሱ ላይ ግፊት ለማድረግ የተጠነሰሰ መሆኑን ጠርጥሮ ይሆን?›
እነዚህን ገና ምላሽ ያላገኙ ጥያቄዎች ስታወጣ ስታወርድ እንቅልፍ አጥታ
አልጋዋ ላይ ትገላበጣለች፡፡
የሚቀጥለው የአይሮፕላኑ ማረፊያ ቦትውድ ከተማ ነው፡፡ ኒውፋውንድ ስትደርስ ማክጋ ስልክ ደውላ ታረጋግጣለች፡፡በዚያ ጊዜ ሁሉ ነገር ይለይለታል፡
አይሮፕላኑ ሲንዘፈዘፍና ሲንገጫገጭ ናንሲ መላ አካልዋ ተረበሸ፡፡አሁን ደግሞ ብሶበታል፡ በአይሮፕላን በተደጋጋሚ ብትሄድም ከዚህ ቀደም
እንዲህ አይነት ሁኔታ ገጥሟት አያውቅም፡፡ ግዙፉ አይሮፕላን በንፋሱና
በወጀቡ ሲወዛወዝ ስጋት ገብቷት ተወርውራ እንዳትወድቅ የአልጋውን ብረት አጥብቃ ያዘች፡፡ ባሏ ከሞተ ወዲህ ብዙ ችግር ገጥሟታል፤ ‹አሁን ጉልበቴ
በርታ በርታ› ማለት አለበት፤ ነገር ግን የአይሮፕላኑ መንዘፍዘፍ ክንፎቹን
ይገነጥል፣ ሞተሩን ሰብሮ ይጥለው ይሆን?› እያለች መፍራቷ አልቀረም፡፡
ፍርሃቷን ይቋቋምላት ይመስል ትራሷን በጥርሷ ነክሳ ያዘች፡፡ ድንገት
አይሮፕላኑ ቁልቁል ወረደ፡፡ ቁልቁል መውረዱ እንዲቆም በእጅጉ ብትመኝም
መውረዱን ቀጥሏል፡ ይህ ሁኔታ ክፉኛ አስደነገጣት፡፡ ከዚያም ዘጭ አለና
ቀጥ ብሎ መብረር ጀመረ፡
መርቪን እጁን ሰዶ ትከሻዋን ያዝ አደረገና ‹‹ንፋሱ የፈጠረው ወጀብ ነው አይሮፕላኑን እንዲህ የሚያደርገው›› አለ ‹‹ከዚህ የባሰ ሁኔታ እኔ ብዙ
ገጥሞኛል፤ አይዞሽ አትፍሪ›› ሲል አጽናናት፡፡
እጁን በእጇ ፈልጋ አጥብቃ ያዝ አደረገችው፡፡ ከአልጋው ወረደና እሷ አልጋ ጫፍ ላይ ቁጭ ብሎ ፀጉሯን ይደባብስ ገባ፡፡ አሁንም ፍርሃቷ ሙሉ በሙሉ ባይለቃትም አይሮፕላኑ ሲወዛወዝ መርቪን ያዝ ስላደረጋት በመጠኑ
ቀለል አላት፡፡
ምን ያህል ጊዜ እንደተያያዙ አላወቀችም:: ትንሽ ቆይቶ ወጀቡ ተነሳ፡፡በደምብ ስትረጋጋ የመርቪንን እጅ
ለቀቅ አደረገችው፡፡ ምን ማለት እንዳለባት አላወቀችም።
ናንሲ መብራቱን አበራችና ከአልጋዋ ውስጥ ወጣች፡፡ ከላይ የሆነ ልብስ ደረብ አደረገችና መስታወቱ ፊት ቁጭ አለች፡፡ ሁልጊዜም
ጭንቀት ሲይዛት እንደምታደርገው ፀጉሯን አበጠረች፡፡ በጭንቀቷ ጊዜ የመርቪንን እጅ መያዟ አሳፈራት፡ በዚያ ጊዜ ክብሯን ሸጣ እጁን ለጥቂት ጊዜ በመያዟ በሆዷ
ብታመሰግነውም አሁን ፍርሃቷ ሲለቃት ግን ነገሩ አስፈራት፡፡ እሱም ስሜቷን በመረዳት እፍረቷ እንዲለቃት ብሎ ለጊዜው ክፍሉን ለቆላት ወጣ፡፡
መርቪን ትንሽ ቆይቶ ጠርሙስ ብራንዲ ከሁለት መለኪያ ጋር አመጣና
መጠጡን ቀድቶ አንዱን ሰጣት፡፡ አይሮፕላኑ ትንሽ ይወዛወዝ ስለነበር
በአንድ እጇ መለኪያውን በሌላ እጇ ደግሞ የአልጋውን ብረት ይዛለች:
የለበሰው አስቂኝ ልብስ ባያስቃት ኖሮ ድንጋጤው ቶሎ አይለቃትም አስቂኝ ቢሆንም ልክ ሱፍ ለብሶ
እንደሚንጎራደድ ሁሉ ምንም አልመሰለውም፡፡ ሰው ሞኝ ነው ቢለው ግድ
የለውም፡፡ ልበ ሙሉነቱ አስደስቷታል፡፡
ብራንዲዋን ስትጨልጥ በሰራ አካላቷ ሙቀት ስለፈጠረላት ደጋግማ
ተጎነጨች፡፡
መርቪን ወሬ ለመጀመር ብሎ ‹‹እዚያ መታጠቢያ ክፍል ውስጥ የሆነ
እንግዳ ነገር አየሁ›› አለ ‹‹እኔ ወደ መታጠቢያ ክፍል ስገባ አንድ በድንጋጤ
ቀልቡ የተገፈፈ ተሳፋሪ ሲወጣ አየሁ፡፡ የመታጠቢያ ክፍሉ መስኮት ተሰብሯል የበረራ መሀንዲሱ ደግሞ ጥፋት ሲፈጸም የተያዘ ሰው መስሎ እዚያ ቆሟል፡፡ መስኮቱ የተሰበረው ከአይሮፕላኑ ውጭ ተወርውሮ በገባ
የበረዶ ቋጥኝ መሆኑን ሊታመን የማይችል ታሪክ ነገረኝ፡፡ እኔ ግን ሁለ±
ሲደባደቡ እንደነበር መገመት አላቃተኝም፡፡››
ናንሲ እዚያ እጅ ለእጅ ተያይዘው ከሚቀመጡ ታሪክ ስለነገራት በሆዷ
መርቪንን አመሰገነችው፡፡ ‹‹የትኛው የበረራ መሀንዲስ?›› ስትል ጠየቀችው፡
‹‹እንደ እኔ ቁመቱ ሎጋ የሆነና ፀጉሩ ቃጫ የመሰለ መልከ መልካም ወጣት››
‹‹መሀንዲሱን አወቅሁት፤ ተሳፋሪውስ ማን ነው?››
‹‹ስሙን አላውቀውም፤ ነጋዴ ይመስላል፤ አመድማ ሱፍ ልብስ የለበሰው ሰውዬ ነው›› አለና መርቪን ተነስቶ ብራንዲ ብርጭቆዋ ውስጥ
ጨመረላት፡፡
👍20🥰1
ናንሲ ከላይ የለበሰችው የመኝታ ልብስ ከላይዋ ላይ ሲወድቅ ባቷና እግሯ ቢጋለጥም ልቡን የወሰደችበትን ሚስቱን ዱካ እግር እግር በፅናት
የሚከተል በመሆኑ እሷ ዓይኑ ውስጥ እንደማትገባ አውቃለች፡፡ ኧረ እንደውም እርቃኗን ብትሆን እንኳን ማስተዋሉን እንጃ፡፡ የእሱ የእሷን እጅ መያዝ አንድ የሰው ልጅ ለሌላው የሚያደርገው ንፁህ የሀዘኔታ ምልክት
ነው፡፡
ውይይታቸው እንዲቀጥል ፈልጋ ‹‹ባለቤትህ አሁንም ተናዳብሃለች?›› ስትል ጠየቀችው፡
‹‹ንዴቷ አልበረደላትም›› አለ መርቪን፡፡
ናንሲ ልብሷን ለመለወጥ ከሄደችበት መታጠቢያ ቤት ስትመለስ ያየችው በመርቪን፣ በዳያናና በማርክ መካከል ሲካሄድ የነበረው ትዕይንት ትዝ ብሏት ፈገግ አለች፡፡ የመርቪን ሚስት በባሏ ላይ ትጮሃለች፣ ወዳጇ ደግሞ በሷ ላይ ይጮሀል እሷ ስትደርስ ማርክና ዳያና ንዴታቸውን ዋጥ አድርገው በመሀከላቸው የተፈጠረውን ንትርክ ሌላ ቦታ ሄዶ ለመቀጠል ወዲያው ነው ወጥተው የሄዱት፡ ናንሲ መርቪን እንዳያፍር ብላ በወቅቱ ስለተፈጠረው ነገር ከዚያ በኋላ አላነሳችም፤ ሆኖም ይህ ሁኔታ አንዳንድ
ግላዊ ሁኔታዎችን መርቪንን እንዳትጠይቀው አላገዳትም፡፡ ሆነም ቀረ
ያሉበት ሁኔታ የግድ ስላቀራረባቸው የሆድ ሆዳቸውን መነጋገር ጀምረዋል፡፡
‹‹ታዲያ ወዳንተ ተመልሳ ትመጣ ይሆን?›› ስትል ጠየቀችው፡
‹‹ማወቅ አስቸጋሪ ነው፡፡ አብሯት ያለው ሰው ደካማ ይመስላል፡፡ምናልባትም የፈለገችው ይህን ይሆናል›› አለ፡፡
ናንሲ በመስማማት ራሷን ነቀነቀች፡፡ ማርክና መርቪን በእጅጉ የተለያዩ ሰዎች ናቸው፡ መርቪን ዘንካታ፣ መልከ መልካም ሲሆን ሰው ከመጤፍ የማይቆጥር እና ቀጥተኛ ተናጋሪ ነው፡፡ ማርክ ደግሞ ባህሪው ለስለስ ያለ እና ፈገግታ የማይለየው ሰው ነው፡፡ እኔ ልጅ የሚመስል ሰው አልወድም፧ ነገሩ ለእሷ ይሄ ባህሪው ስቧት ሊሆን ይችላል፧ እኔ ብሆን ኖሮ መርቪንን በማርክ አልለውጠውም ነገር ግን የሰው ፍላጎት የተለያየ ነው አለች በሆዷ።
"አንቺስ እንዴት ልታደርጊ ነው፡፡ ወንድምሽን ለመግጠም ተዘጋጅተሻል?›› ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹አሁን ድክመቱን አግኝቼዋለሁ›› አለች ናንሲ፡፡
‹‹ዳኒ ሪሌይ እግሯ
ስር ሊወድቅ ደርሷል፡፡ አንድ መርቺያ መንገድ ለማግኘት ተቃርቤያለሁ›› አለች፡፡
መርቪን ፈገግ አለና ‹‹አንቺን ጓደኛ ማድረግ እንጂ ጠላት አድርጎ ማየት ተገቢ እንዳልሆነ ነው አሁን የገቧኝ›› አለ፡፡
‹‹እኔ ለአባቴ ብዬ ነው›› አለች ‹‹በጣም እወደው ነበር፧ ሁሉ ነገሬ ደግሞ እሱ ትቶልኝ ያለፈው ፋብሪካ ነው፤ ፋብሪካው የእሱ መታሰቢያ ነው፤ የእሱ አሻራ ታትሞበታል፡››
‹‹እስቲ ስለአባትሽ ንገሪኝ›› አለ መርቪን፡፡
‹‹እሱን አንድ ጊዜ የተዋወቀው ሰው ሊረሳው አይችልም፡፡ እንዳንተ
ቁመተ ሎጋ ሲሆን ጠጉሩ ጠቆር፣ ድምጹ ጎርነን ያለ ሰው ነው፡፡ ገና ስታየው መንፈሰ ጠንካራነቱን ትረዳለህ፡፡ በፋብሪካው ተቀጥረው የሚሰሩ
ሰዎችን ስም፣ የሚስቶቻቸውን ጤንነትና የልጆቻቸውን የትምህርት ሁኔታ ይጠይቃል፡፡ በርካታ የፋብሪካው ሰራተኞች ልጆች ከፍሎ በማስተማር ለወግ ማዕረግ አብቅቷቸዋል፡፡ እሱ ሰዎች ለእሱ ታማኝ እንዴት ሊሆኑ እንደ ሚችሉ ነው ዘወትር የሚጥረው፡፡ በዚህ ባህሪው ዘመነኛ አይመስልም፧ አባታዊ ባህሪ ነው ያለው፡፡ እሱ ለንግድ ስራ የተፈጠረ ጭንቅላት ነበረው፡
የሀገሪቱ ኢኮኖሚ በወደቀበት በዚያ ጨለማ ዘመን በኒው ኢንግላንድ ስቴት በርካታ ፋብሪካዎች ሲዘጉ የእኛ ፋብሪካ ሽያጭ ያድግ ስለነበር ብዙ ሰራተኞች ይቀጥር ነበር፡፡ እሱ የሰዎችን ስነ ልቦና ማሸነፍ ላይ ነው ዋናው ትኩረቱ፡ አንድ ነገር ይዘህ ብትመጣ ለችግሩ ፍንትው ያለ መፍትሄ ይሰጥሃል
ሳልጠግበው ነው ያለፈው፡፡ ሞቱ በጣም ነው የጎዳኝ፡፡ የባሌም እንዲሁ፡››
ድንገት ንድድ ብላ ‹‹አባቴ ህይወቱን ሙሉ የለፋበትን ፋብሪካውን በማይረባው ወንድሜ እንዳልነበር እንዲሆን አልፈቅድም›› አለችና ተቁነጠነጠች፡፡
‹‹አንዱ ቁልፍ የአክሲዮን ባለቤት እኔን እንዲደግፍ ግፊት እያደረኩበት
ነው፡፡ ነገር ግን እስካሁን ምን ያህል እንደተሳካልኝ አላውቅም›› አለች::
ታሪኳን ነግራው ሳትጨርስ አይሮፕላኑ ከባድ ነውጥ ውስጥ በመግባቱ
እንዳልተገራ ፈረስ ይጋልብ ጀመር፡፡ በዚህ ጊዜ ናንሲ መለኪያዋን ጣለችና
የመዋቢያ ዕቃ መደርደሪያ ጠረጴዛውን በሁለት እጇ ጥርቅም አድርጋ ያዘች መርቪን ቀጥ ብሎ ለመቆም ቢጥርም አይሮፕላኑ ወደ ጎን
በማዘምበሉ ወለሉ ላይ ተፈጠፈጠ፡፡
አይሮፕላኑ እንደገና ተረጋጋ ናንሲ መርቪንን እንዲነሳ ለማገዝ እጇን ሰደደችና ‹‹ተረፍክ?›› ብላ ጠየቀችው: በዚህ ጊዜ አይሮፕላኑ እንደገና
ሲወዛወዝ ሚዛኗን ሳተችና የያዘችውን ስትለቀው በቀጥታ መርቪን ላይ
ወደቀች::
መርቪን ሁኔታው በሳቅ አፈነዳው፡፡
ናንሲ መርቪን ላይ ስትወድቅ የጎዳችው መስሏት ነበር፡
እሷ ቀጭን እሱ ደግሞ ግዙፍ መሆኑን ስታውቅ ድንጋጤዋ ለቀቃት።ሁለቱ ሰዎች ወለሉ ላይ ጎን ለጎን ተጋድመዋል፡ ተረጋግቶ ሲሄድ ከወደቀችበት ቀና ብላ በቂጧ ተቀመጠች፡፡
አይሮፕላኑ እንደገና
‹‹እንዲህ ሆነን ሰው ቢያይ ጅል ሳንመስለው አንቀርም›› አለና ሳቀ፡
ሳቁ ተጋባባትና እሷም
ሳቀች፡፡ለአፍታ ከሃያ ሰዓት በፊት የተፈጠረውን ውጥረት የረሳች መሰለች፡፡ በመርቪን አይሮፕላን ከገደል ጋር ልትጋጭ የነበረውና በሙሽሮች ክፍል ውስጥ ያለችበት ሁኔታ፧ በመብል ቤት ከይሁዳውያኑ ጋር የተነሳው ጠብ፣ የመርቪን ሚስት ቅናት የፈጠረው ጭቅጭቅ፣ የአይሮፕላኑ በወጀቡ ምክንያት ከቁጥጥር ውጭ
መሆን የፈጠረው ድንጋጤና ፍርሃት፣ እንግዳ ከሆነ ሰው ጋር በመኝታ ልብስ ሆኖ
እንደ ፈረስ በሚጋልብ አይሮፕላን ወለል ላይ ቁጭ ብላ ያለችበት ሁኔታ
ሁሉ ተደማምሮ በእጅጉ ስላስፈነደቃት የወንድሟን ሽር ለጊዜውም ቢሆን
ረስታ ነበር፡፡
ቀጥሎ የተፈጠረው የአይሮፕላኑ መዋዠቅ
እርስ በእርስ
አስተቃቀፋቸው:፡ ከዚያማ ግጥም አድርጋ ሳመችው ይህ አድራጎቷ
አስደንቋታል፡ እሱን እስመዋለሁ ብላ አስባም አልማም አታውቅም፡
እንዲያው ድንገት የተፈጠረ ስሜት ነው፡፡
መርቪን የተፈጠረው ሁኔታ ያልጠበቀው በመሆኑ ቢያስደነግጠውም
ቶሎ ከድንጋጤው መለስ አለናእሱም ግጥም አድርጎ ሳማት፡፡ ምጥጥ አድርጎ ሲስማት ከባድ ሙቀት በሰራ አካላቷ ለቀቀባት፡፡
ትንሽ ተሳስመው እንደቆዩ ገፋ አደረገችውና ጫን ጫን እየተነፈሰች
‹‹ምንድን ነው ያደረግነው?›› ስትል የጅል ጥያቄ ጠየቀችው፡
‹‹ሳምሽኝ ሳምኩሽ›› አለ በተደሰተ መንፈስ፡፡
‹‹ልስምህ ፈልጌ አይደለም›› አለች፡
ሆነ ሆኖ ስለሳምሽኝ ደስ ብሎኛል›› አለና በድጋሚ ሳማት፡፡
ከእቅፉ መውጣት ያለባት ቢሆንም አያያዙ ጠንከር ያለና እሷም እንዲለቃት ስላልፈለገች ዝም አለችው፡ እጁን በመኝታ ልብሷ ውስጥ ሲሰደው ሰውነቷ ሽምቅቅ አለ፡፡ ጡቶቿ ትንሽ መሆናቸው ስላሳፈራት
መርቪን ይጠላኛል ብላ ገምታ ነበር፡፡ እሱ ግን በግዙፍ እጁ ትንንሽና ክብ
ጡቶቿን ያዝ አድርጎ ሲያሻሻቸው በጉሮሮው ምራቁ ሲወርድ ተሰማ፡፡ የጣቱ ጫፍ የጡቷን ጫፍ ሲነካው አሁንም እፍረት ቢጤ ጠቅ አደረጋት፡ የጡቷ
ጫፍ ከጡቷ ጋር ሲወዳደር ትልቅ ነው፤ ትንሽ ጡት ትልቅ የጡት ጫፍ፡
መርቪን ግን የጡቷ ማነስ ይበልጥ ፍላጎት አጫረበት፡፡ ጡቶቿን እያቀያየረ
ለስለስ አድርጎ ደባበሳቸው፡፡ ናንሲም ቀስ በቀስ እየጨመረ የመጣው ማሻሸቱ የወሲብ ስሜት ስለቀሰቀሰባት እጇን ልትሰጥ ትንሽ ነበር የቀራት፡ እንዲህ አይነት የወሲብ ስሜት ከተሰማት ዓመታት ተቆጥረዋል፡፡
የሚከተል በመሆኑ እሷ ዓይኑ ውስጥ እንደማትገባ አውቃለች፡፡ ኧረ እንደውም እርቃኗን ብትሆን እንኳን ማስተዋሉን እንጃ፡፡ የእሱ የእሷን እጅ መያዝ አንድ የሰው ልጅ ለሌላው የሚያደርገው ንፁህ የሀዘኔታ ምልክት
ነው፡፡
ውይይታቸው እንዲቀጥል ፈልጋ ‹‹ባለቤትህ አሁንም ተናዳብሃለች?›› ስትል ጠየቀችው፡
‹‹ንዴቷ አልበረደላትም›› አለ መርቪን፡፡
ናንሲ ልብሷን ለመለወጥ ከሄደችበት መታጠቢያ ቤት ስትመለስ ያየችው በመርቪን፣ በዳያናና በማርክ መካከል ሲካሄድ የነበረው ትዕይንት ትዝ ብሏት ፈገግ አለች፡፡ የመርቪን ሚስት በባሏ ላይ ትጮሃለች፣ ወዳጇ ደግሞ በሷ ላይ ይጮሀል እሷ ስትደርስ ማርክና ዳያና ንዴታቸውን ዋጥ አድርገው በመሀከላቸው የተፈጠረውን ንትርክ ሌላ ቦታ ሄዶ ለመቀጠል ወዲያው ነው ወጥተው የሄዱት፡ ናንሲ መርቪን እንዳያፍር ብላ በወቅቱ ስለተፈጠረው ነገር ከዚያ በኋላ አላነሳችም፤ ሆኖም ይህ ሁኔታ አንዳንድ
ግላዊ ሁኔታዎችን መርቪንን እንዳትጠይቀው አላገዳትም፡፡ ሆነም ቀረ
ያሉበት ሁኔታ የግድ ስላቀራረባቸው የሆድ ሆዳቸውን መነጋገር ጀምረዋል፡፡
‹‹ታዲያ ወዳንተ ተመልሳ ትመጣ ይሆን?›› ስትል ጠየቀችው፡
‹‹ማወቅ አስቸጋሪ ነው፡፡ አብሯት ያለው ሰው ደካማ ይመስላል፡፡ምናልባትም የፈለገችው ይህን ይሆናል›› አለ፡፡
ናንሲ በመስማማት ራሷን ነቀነቀች፡፡ ማርክና መርቪን በእጅጉ የተለያዩ ሰዎች ናቸው፡ መርቪን ዘንካታ፣ መልከ መልካም ሲሆን ሰው ከመጤፍ የማይቆጥር እና ቀጥተኛ ተናጋሪ ነው፡፡ ማርክ ደግሞ ባህሪው ለስለስ ያለ እና ፈገግታ የማይለየው ሰው ነው፡፡ እኔ ልጅ የሚመስል ሰው አልወድም፧ ነገሩ ለእሷ ይሄ ባህሪው ስቧት ሊሆን ይችላል፧ እኔ ብሆን ኖሮ መርቪንን በማርክ አልለውጠውም ነገር ግን የሰው ፍላጎት የተለያየ ነው አለች በሆዷ።
"አንቺስ እንዴት ልታደርጊ ነው፡፡ ወንድምሽን ለመግጠም ተዘጋጅተሻል?›› ሲል ጠየቃት፡፡
‹‹አሁን ድክመቱን አግኝቼዋለሁ›› አለች ናንሲ፡፡
‹‹ዳኒ ሪሌይ እግሯ
ስር ሊወድቅ ደርሷል፡፡ አንድ መርቺያ መንገድ ለማግኘት ተቃርቤያለሁ›› አለች፡፡
መርቪን ፈገግ አለና ‹‹አንቺን ጓደኛ ማድረግ እንጂ ጠላት አድርጎ ማየት ተገቢ እንዳልሆነ ነው አሁን የገቧኝ›› አለ፡፡
‹‹እኔ ለአባቴ ብዬ ነው›› አለች ‹‹በጣም እወደው ነበር፧ ሁሉ ነገሬ ደግሞ እሱ ትቶልኝ ያለፈው ፋብሪካ ነው፤ ፋብሪካው የእሱ መታሰቢያ ነው፤ የእሱ አሻራ ታትሞበታል፡››
‹‹እስቲ ስለአባትሽ ንገሪኝ›› አለ መርቪን፡፡
‹‹እሱን አንድ ጊዜ የተዋወቀው ሰው ሊረሳው አይችልም፡፡ እንዳንተ
ቁመተ ሎጋ ሲሆን ጠጉሩ ጠቆር፣ ድምጹ ጎርነን ያለ ሰው ነው፡፡ ገና ስታየው መንፈሰ ጠንካራነቱን ትረዳለህ፡፡ በፋብሪካው ተቀጥረው የሚሰሩ
ሰዎችን ስም፣ የሚስቶቻቸውን ጤንነትና የልጆቻቸውን የትምህርት ሁኔታ ይጠይቃል፡፡ በርካታ የፋብሪካው ሰራተኞች ልጆች ከፍሎ በማስተማር ለወግ ማዕረግ አብቅቷቸዋል፡፡ እሱ ሰዎች ለእሱ ታማኝ እንዴት ሊሆኑ እንደ ሚችሉ ነው ዘወትር የሚጥረው፡፡ በዚህ ባህሪው ዘመነኛ አይመስልም፧ አባታዊ ባህሪ ነው ያለው፡፡ እሱ ለንግድ ስራ የተፈጠረ ጭንቅላት ነበረው፡
የሀገሪቱ ኢኮኖሚ በወደቀበት በዚያ ጨለማ ዘመን በኒው ኢንግላንድ ስቴት በርካታ ፋብሪካዎች ሲዘጉ የእኛ ፋብሪካ ሽያጭ ያድግ ስለነበር ብዙ ሰራተኞች ይቀጥር ነበር፡፡ እሱ የሰዎችን ስነ ልቦና ማሸነፍ ላይ ነው ዋናው ትኩረቱ፡ አንድ ነገር ይዘህ ብትመጣ ለችግሩ ፍንትው ያለ መፍትሄ ይሰጥሃል
ሳልጠግበው ነው ያለፈው፡፡ ሞቱ በጣም ነው የጎዳኝ፡፡ የባሌም እንዲሁ፡››
ድንገት ንድድ ብላ ‹‹አባቴ ህይወቱን ሙሉ የለፋበትን ፋብሪካውን በማይረባው ወንድሜ እንዳልነበር እንዲሆን አልፈቅድም›› አለችና ተቁነጠነጠች፡፡
‹‹አንዱ ቁልፍ የአክሲዮን ባለቤት እኔን እንዲደግፍ ግፊት እያደረኩበት
ነው፡፡ ነገር ግን እስካሁን ምን ያህል እንደተሳካልኝ አላውቅም›› አለች::
ታሪኳን ነግራው ሳትጨርስ አይሮፕላኑ ከባድ ነውጥ ውስጥ በመግባቱ
እንዳልተገራ ፈረስ ይጋልብ ጀመር፡፡ በዚህ ጊዜ ናንሲ መለኪያዋን ጣለችና
የመዋቢያ ዕቃ መደርደሪያ ጠረጴዛውን በሁለት እጇ ጥርቅም አድርጋ ያዘች መርቪን ቀጥ ብሎ ለመቆም ቢጥርም አይሮፕላኑ ወደ ጎን
በማዘምበሉ ወለሉ ላይ ተፈጠፈጠ፡፡
አይሮፕላኑ እንደገና ተረጋጋ ናንሲ መርቪንን እንዲነሳ ለማገዝ እጇን ሰደደችና ‹‹ተረፍክ?›› ብላ ጠየቀችው: በዚህ ጊዜ አይሮፕላኑ እንደገና
ሲወዛወዝ ሚዛኗን ሳተችና የያዘችውን ስትለቀው በቀጥታ መርቪን ላይ
ወደቀች::
መርቪን ሁኔታው በሳቅ አፈነዳው፡፡
ናንሲ መርቪን ላይ ስትወድቅ የጎዳችው መስሏት ነበር፡
እሷ ቀጭን እሱ ደግሞ ግዙፍ መሆኑን ስታውቅ ድንጋጤዋ ለቀቃት።ሁለቱ ሰዎች ወለሉ ላይ ጎን ለጎን ተጋድመዋል፡ ተረጋግቶ ሲሄድ ከወደቀችበት ቀና ብላ በቂጧ ተቀመጠች፡፡
አይሮፕላኑ እንደገና
‹‹እንዲህ ሆነን ሰው ቢያይ ጅል ሳንመስለው አንቀርም›› አለና ሳቀ፡
ሳቁ ተጋባባትና እሷም
ሳቀች፡፡ለአፍታ ከሃያ ሰዓት በፊት የተፈጠረውን ውጥረት የረሳች መሰለች፡፡ በመርቪን አይሮፕላን ከገደል ጋር ልትጋጭ የነበረውና በሙሽሮች ክፍል ውስጥ ያለችበት ሁኔታ፧ በመብል ቤት ከይሁዳውያኑ ጋር የተነሳው ጠብ፣ የመርቪን ሚስት ቅናት የፈጠረው ጭቅጭቅ፣ የአይሮፕላኑ በወጀቡ ምክንያት ከቁጥጥር ውጭ
መሆን የፈጠረው ድንጋጤና ፍርሃት፣ እንግዳ ከሆነ ሰው ጋር በመኝታ ልብስ ሆኖ
እንደ ፈረስ በሚጋልብ አይሮፕላን ወለል ላይ ቁጭ ብላ ያለችበት ሁኔታ
ሁሉ ተደማምሮ በእጅጉ ስላስፈነደቃት የወንድሟን ሽር ለጊዜውም ቢሆን
ረስታ ነበር፡፡
ቀጥሎ የተፈጠረው የአይሮፕላኑ መዋዠቅ
እርስ በእርስ
አስተቃቀፋቸው:፡ ከዚያማ ግጥም አድርጋ ሳመችው ይህ አድራጎቷ
አስደንቋታል፡ እሱን እስመዋለሁ ብላ አስባም አልማም አታውቅም፡
እንዲያው ድንገት የተፈጠረ ስሜት ነው፡፡
መርቪን የተፈጠረው ሁኔታ ያልጠበቀው በመሆኑ ቢያስደነግጠውም
ቶሎ ከድንጋጤው መለስ አለናእሱም ግጥም አድርጎ ሳማት፡፡ ምጥጥ አድርጎ ሲስማት ከባድ ሙቀት በሰራ አካላቷ ለቀቀባት፡፡
ትንሽ ተሳስመው እንደቆዩ ገፋ አደረገችውና ጫን ጫን እየተነፈሰች
‹‹ምንድን ነው ያደረግነው?›› ስትል የጅል ጥያቄ ጠየቀችው፡
‹‹ሳምሽኝ ሳምኩሽ›› አለ በተደሰተ መንፈስ፡፡
‹‹ልስምህ ፈልጌ አይደለም›› አለች፡
ሆነ ሆኖ ስለሳምሽኝ ደስ ብሎኛል›› አለና በድጋሚ ሳማት፡፡
ከእቅፉ መውጣት ያለባት ቢሆንም አያያዙ ጠንከር ያለና እሷም እንዲለቃት ስላልፈለገች ዝም አለችው፡ እጁን በመኝታ ልብሷ ውስጥ ሲሰደው ሰውነቷ ሽምቅቅ አለ፡፡ ጡቶቿ ትንሽ መሆናቸው ስላሳፈራት
መርቪን ይጠላኛል ብላ ገምታ ነበር፡፡ እሱ ግን በግዙፍ እጁ ትንንሽና ክብ
ጡቶቿን ያዝ አድርጎ ሲያሻሻቸው በጉሮሮው ምራቁ ሲወርድ ተሰማ፡፡ የጣቱ ጫፍ የጡቷን ጫፍ ሲነካው አሁንም እፍረት ቢጤ ጠቅ አደረጋት፡ የጡቷ
ጫፍ ከጡቷ ጋር ሲወዳደር ትልቅ ነው፤ ትንሽ ጡት ትልቅ የጡት ጫፍ፡
መርቪን ግን የጡቷ ማነስ ይበልጥ ፍላጎት አጫረበት፡፡ ጡቶቿን እያቀያየረ
ለስለስ አድርጎ ደባበሳቸው፡፡ ናንሲም ቀስ በቀስ እየጨመረ የመጣው ማሻሸቱ የወሲብ ስሜት ስለቀሰቀሰባት እጇን ልትሰጥ ትንሽ ነበር የቀራት፡ እንዲህ አይነት የወሲብ ስሜት ከተሰማት ዓመታት ተቆጥረዋል፡፡
👍18🥰2
‹ምን እያደረኩ ነው? አለች በሆዷ ‹እኔ የተከበርኩ ሴት ነኝ፤ አሁን ግን ገና ትናንት ከተዋወቅሁት ሰው ጋር አይሮፕላን ወለል ላይ
እየተንከባለልኩ ነው፤ ምን ነካኝ? አቁሚ አላት አዕምሮዋ፡፡ ከመርቪን ራሷን አላቀቀችና በቂጧ ቁጭ አለች፡ ስስ የመኝታ ልብሷ ተገልቦ ጭኖቿ ይታያሉ፡ መርቪን የተራቆቱ እግሮቿን ይደባብሳል፡፡ ‹‹ተው በቃ›› አለችው።
‹‹እንዳልሽ›› አለ መርቪን ድንገት ተው› መባሉ ቅሬታ ቢፈጥርበትም፡፡
‹‹ሃሳብሽን ከለወጥሽ ግን አለሁልሽ›› አላት፡፡
ወደ ሱሪው ስታማትር ብልቱ ተገትሮ ሊፈነዳ ደርሷል፡፡ ናንሲ ፊቷን አዞረችና ‹‹እኔ ነኝ ጥፋተኛዋ›› አለች ትንፋሿ ቁርጥ ቁርጥ እያለ፡፡
‹ቢሆንም ስህተት ነው የሰራነው፤ እኔ ለቀልድ እንደሳምኩህ አውቃለሁ ይቅርታ›› አለች፡፡
‹‹ምንም ይቅርታ የሚያስጠይቅ ነገር የለም አለ መርቪን ‹‹እኔ
እንዲህ አይነት ስሜት ከተሰማኝ ቆይቷል››
‹‹ነገር ግን ሚስትህን ትወዳታለህ አይደል አትወዳትም?››
‹‹ይመስለኝ ነበር፤ አሁን ግን ግራ ገብቶኛል፡›› እውነቱን ለመናገር ናንሲም የተሰማት ተመሳሳይ ስሜት ነው፡፡ ድንግርግር ብሏታል፡፡ ባሏ ከሞተ ወዲህ ለአስር ዓመት ከወሲብ ተለይታ አሁን በቅጡ የማታውቀውን ሰው አቅፋለች፡፡
ምንድነው ታዲያ ችግሩ? ይሄን ሰው አሁን አውቄዋለሁ አለች
በሃሳቧ፡፡ ‹ኧረ በሚገባ አውቄዋለሁ፤ ከእሱ ጋር ብዙ ርቀት አብሬ መጥቻለሁ፡ ችግሮቻችንን በጋራ ፈተናል፡፡ በችግራችን ጊዜ ተረዳድተናል፡፡ባህሪው ጋጠ ወጥ እና ኩሩ የመሆኑን ያህል አፍቃሪ፣ ታማኝና ብርቱ ነው፡፡ ይህን ሰው ከነችግሩ ወድጄዋለሁ አክብሬዋለሁ የለበሰው ሽሚዝ ለእሱ የሚስማማ ባይሆንም ሴትን ልጅ እንደ ቅቤ የሚያቀልጥ የደስ ደስ
አለው፡ አይሮፕላኑ ሲዋዥቅ ፍርሃት ውስጥ ሆኜ እያለሁ እጄን ያዝ አድርጎ አይዞሽ ብሎኛል፡ ሁል ጊዜ እንደዚህ የሚያስፈራ ነገር ሲገጥመኝ ምን አለ የሚያደፋፍረኝ ወገን ቢኖረኝ፡፡
ልክ በአዕምሮዋ የምታስበውን ያወቀ ይመስል እጇን ለቀም አድርጎ ያዘው፡፡ እጇን ገልበጥ አደረገና መዳፏን ሳመው፡ ከዚያም ደረቱ ላይ
ለጠፋትና አፏን መጠጠው፡፡
‹‹ተው እንደዚህ አታድርግ›› አለች እያለከለከች ‹‹አንዴ ከጀመርን ማቆም አንችልም››
‹‹አሁን ካቆምን እንደገና መጀመር የምንችል አይመስለኝም›› ሲል
በተቃውሞ አጉረመረመ
ናንሲ በመርቪን ውስጥ ያየችው የተገደበ ነገር ግን ጠንከር ያለ ስሜት የራሷን የወሲብ ፍላጎት አቀጣጠለባት፡፡ ባሏ ከሞተ ወዲህ የእሷን ድጋፍና ጥበቃው የሚፈልጉ ደካማ ሰዎች የወሲብ ጥያቄ አቅርበውላት እምቢ ስትላቸው በቀላሉ ይተዋሉ፡፡ መርቪን ግን ፈርጠም ብሎ እየጠየቃት ነው፡፡በጣም ፈልጓታል፡፡ የፈለጋትም አሁኑኑ ነው፡፡ ለዚህ ሰው ገላዋን ልትሰጠው ፈለገች፡፡
እጁን በመኝታ ልብሷ ስር ሰዶ ጭኖቿን በጣቶቹ አፍተለተላቸው
እሷም ዓይኗን ጨፍና እየተግደረደረች ትንሽ ጭኖቿን ከፈት አደረገቻቸው፡እሱም ከዚህ በላይ አልጠየቀም፡፡ ትንሽ ቆየና ብልቷን በጣቶቹ ሲጠነቁለው አቃሰተች፡፡ ከባሏ ሾን ሌላ እንዲህ አድርጎላት የሚያውቅ ሰው የለም፡፡ ይህም ሃሳብ ደስታዋን ወደ ሀዘን ለወጠው፡ ‹ኦው ሾንዬ ና! የት ነው የማገኝህ?
ያንተ ሞት ምን እንዳጎደለብኝ ታውቃለህ? አለች በሆዷ፡ አሁን የተሰማት ሀዘን የባሏ ቀብር ላይ ከተሰማት አልተናነሰም፡፡ እምባዋ በተዘጉት ዓይኖቿ
እየተንቆረዘዘ ጉንጮቿን አራሱት፡፡ መርቪን ሲስማት እምባዋን ቀመሰና
‹‹ምን ሆንሽ?›› ሲል ጠየቃት፡፡ ዓይኖቿን ስትከፍት በእንባ የተጋረዱት ዓይኖቿ የመርቪን የሚያምር ነገር ግን ሀዘኔታ የተሞላው ፊት ተመለከተች፡፡ በሌላ በኩል ግን ቀሚሷ ወገቧ ድረስ ተገልቧል የመርቪን
እጅ ደግሞ ጭኖቿን ይዟል፡፡ ከዚያም እጁን ገፋ አደረገችውና ‹‹ ባክህ አትናደድብኝ›› አለችው::
‹‹ባልሽ ነው ሾን?››
ራሷን በአዎንታ ነቀነቀች፡:
‹‹ምን ያህል ጊዜ ሆኖሻል?››
‹‹አስር ዓመት››
‹‹ረጅም ጊዜ ነው››
እኔ ታማኝ ሴት ነኝ እንዳንተ›› አለች ፊቷ እንባ በእንባ ቢሆንም
ፈገግ ብላ
‹‹ልክ ነሽ፤ እኔ ሁለትጊዜአግብቻለሁ ሁለተኛ ሚስቴን ካገባሁ
ወዲህ ለሚስቴ ታማኝነቴን ያጎደልኩት አሁን ነው፡፡ እኔም ሚስቴንና ያንን
ሰው ከአዕምሮዬ ማውጣት አልቻልኩም፡››
‹‹እኛም ጅሎች ሆንን ልበል?›› ስትል ጠየቀችው፡
‹‹ምናልባት ስላለፈው ማሰብ ማቆም አለብን፤ በእጃችን ያለውን አሁን ማጥበቅ ይኖርብናል፡››
አይሮፕላኑ ልክ የሆነ ነገር የገጨ ይመስል ወደ ላይ ሲዘል መርቪን እና ናንሲ ተላተሙ፡ መብራቱም ብልጭ ድርግም አለ፡፡ አይሮፕላኑ በሃይል ሲናወጥ ናንሲ ሳትወድ በግድ መርቪን ደረት ላይ ተጣበቀች፡፡
የአይሮፕላኑ መናወጥ ሲቆም መርቪንን ለቀቅ አድርጋ ስታየው ከንፈሩ ደምቷል፡ ‹‹ነከሺኝ›› አላት መርቪን ፈገግታ ሳይለየው፡፡
‹‹ይቅርታ››
‹‹ስለነከሺኝ ደስ ብሎኛል ጠባሳ ይፈጥራል››
ናንሲ በፍቅር ደረቱ ላይ ተለጥፋ ቀረች፡፡ወጀቡ እስኪጠፋ ወለሉ ላይ ተቃቅፈው ቆዩና ‹‹መርቪን አልጋው ላይ እንውጣ ከወለሉ ይልቅ እዚያ ይመቸናል›› አለ ናንሲ በመስማማት ራሷን ነቀነቀች፡፡ ከዚያም በጉልበቷ እየዳኸች አልጋው ላይ ወጣች፡፡ መርቪንም ተከተላትና አልጋው ላይ አብሯት ወጣ፡፡
እሱም እቅፍ አድርጎ ያዛት፡፡
በወጀቡ ምክንያት አይሮፕላኑ በተናወጠ ቁጥር ልክ መርከበኛ የጀልባውን ምሰሶ እንደሚይዝ ሁሉ ናንሲ መርቪንን ጭምቅ አድርጋ ትይዛለች፡፡
ወጀቡ ሲቀንስና ዘና ስትል እሱም ሰውነቷን በፍቅር ይነካካቸዋል፡
ከዚያ ትንሽ ቆየችና እንቅልፍ ይዟት ሄደ፡፡....
✨ይቀጥላል✨
እየተንከባለልኩ ነው፤ ምን ነካኝ? አቁሚ አላት አዕምሮዋ፡፡ ከመርቪን ራሷን አላቀቀችና በቂጧ ቁጭ አለች፡ ስስ የመኝታ ልብሷ ተገልቦ ጭኖቿ ይታያሉ፡ መርቪን የተራቆቱ እግሮቿን ይደባብሳል፡፡ ‹‹ተው በቃ›› አለችው።
‹‹እንዳልሽ›› አለ መርቪን ድንገት ተው› መባሉ ቅሬታ ቢፈጥርበትም፡፡
‹‹ሃሳብሽን ከለወጥሽ ግን አለሁልሽ›› አላት፡፡
ወደ ሱሪው ስታማትር ብልቱ ተገትሮ ሊፈነዳ ደርሷል፡፡ ናንሲ ፊቷን አዞረችና ‹‹እኔ ነኝ ጥፋተኛዋ›› አለች ትንፋሿ ቁርጥ ቁርጥ እያለ፡፡
‹ቢሆንም ስህተት ነው የሰራነው፤ እኔ ለቀልድ እንደሳምኩህ አውቃለሁ ይቅርታ›› አለች፡፡
‹‹ምንም ይቅርታ የሚያስጠይቅ ነገር የለም አለ መርቪን ‹‹እኔ
እንዲህ አይነት ስሜት ከተሰማኝ ቆይቷል››
‹‹ነገር ግን ሚስትህን ትወዳታለህ አይደል አትወዳትም?››
‹‹ይመስለኝ ነበር፤ አሁን ግን ግራ ገብቶኛል፡›› እውነቱን ለመናገር ናንሲም የተሰማት ተመሳሳይ ስሜት ነው፡፡ ድንግርግር ብሏታል፡፡ ባሏ ከሞተ ወዲህ ለአስር ዓመት ከወሲብ ተለይታ አሁን በቅጡ የማታውቀውን ሰው አቅፋለች፡፡
ምንድነው ታዲያ ችግሩ? ይሄን ሰው አሁን አውቄዋለሁ አለች
በሃሳቧ፡፡ ‹ኧረ በሚገባ አውቄዋለሁ፤ ከእሱ ጋር ብዙ ርቀት አብሬ መጥቻለሁ፡ ችግሮቻችንን በጋራ ፈተናል፡፡ በችግራችን ጊዜ ተረዳድተናል፡፡ባህሪው ጋጠ ወጥ እና ኩሩ የመሆኑን ያህል አፍቃሪ፣ ታማኝና ብርቱ ነው፡፡ ይህን ሰው ከነችግሩ ወድጄዋለሁ አክብሬዋለሁ የለበሰው ሽሚዝ ለእሱ የሚስማማ ባይሆንም ሴትን ልጅ እንደ ቅቤ የሚያቀልጥ የደስ ደስ
አለው፡ አይሮፕላኑ ሲዋዥቅ ፍርሃት ውስጥ ሆኜ እያለሁ እጄን ያዝ አድርጎ አይዞሽ ብሎኛል፡ ሁል ጊዜ እንደዚህ የሚያስፈራ ነገር ሲገጥመኝ ምን አለ የሚያደፋፍረኝ ወገን ቢኖረኝ፡፡
ልክ በአዕምሮዋ የምታስበውን ያወቀ ይመስል እጇን ለቀም አድርጎ ያዘው፡፡ እጇን ገልበጥ አደረገና መዳፏን ሳመው፡ ከዚያም ደረቱ ላይ
ለጠፋትና አፏን መጠጠው፡፡
‹‹ተው እንደዚህ አታድርግ›› አለች እያለከለከች ‹‹አንዴ ከጀመርን ማቆም አንችልም››
‹‹አሁን ካቆምን እንደገና መጀመር የምንችል አይመስለኝም›› ሲል
በተቃውሞ አጉረመረመ
ናንሲ በመርቪን ውስጥ ያየችው የተገደበ ነገር ግን ጠንከር ያለ ስሜት የራሷን የወሲብ ፍላጎት አቀጣጠለባት፡፡ ባሏ ከሞተ ወዲህ የእሷን ድጋፍና ጥበቃው የሚፈልጉ ደካማ ሰዎች የወሲብ ጥያቄ አቅርበውላት እምቢ ስትላቸው በቀላሉ ይተዋሉ፡፡ መርቪን ግን ፈርጠም ብሎ እየጠየቃት ነው፡፡በጣም ፈልጓታል፡፡ የፈለጋትም አሁኑኑ ነው፡፡ ለዚህ ሰው ገላዋን ልትሰጠው ፈለገች፡፡
እጁን በመኝታ ልብሷ ስር ሰዶ ጭኖቿን በጣቶቹ አፍተለተላቸው
እሷም ዓይኗን ጨፍና እየተግደረደረች ትንሽ ጭኖቿን ከፈት አደረገቻቸው፡እሱም ከዚህ በላይ አልጠየቀም፡፡ ትንሽ ቆየና ብልቷን በጣቶቹ ሲጠነቁለው አቃሰተች፡፡ ከባሏ ሾን ሌላ እንዲህ አድርጎላት የሚያውቅ ሰው የለም፡፡ ይህም ሃሳብ ደስታዋን ወደ ሀዘን ለወጠው፡ ‹ኦው ሾንዬ ና! የት ነው የማገኝህ?
ያንተ ሞት ምን እንዳጎደለብኝ ታውቃለህ? አለች በሆዷ፡ አሁን የተሰማት ሀዘን የባሏ ቀብር ላይ ከተሰማት አልተናነሰም፡፡ እምባዋ በተዘጉት ዓይኖቿ
እየተንቆረዘዘ ጉንጮቿን አራሱት፡፡ መርቪን ሲስማት እምባዋን ቀመሰና
‹‹ምን ሆንሽ?›› ሲል ጠየቃት፡፡ ዓይኖቿን ስትከፍት በእንባ የተጋረዱት ዓይኖቿ የመርቪን የሚያምር ነገር ግን ሀዘኔታ የተሞላው ፊት ተመለከተች፡፡ በሌላ በኩል ግን ቀሚሷ ወገቧ ድረስ ተገልቧል የመርቪን
እጅ ደግሞ ጭኖቿን ይዟል፡፡ ከዚያም እጁን ገፋ አደረገችውና ‹‹ ባክህ አትናደድብኝ›› አለችው::
‹‹ባልሽ ነው ሾን?››
ራሷን በአዎንታ ነቀነቀች፡:
‹‹ምን ያህል ጊዜ ሆኖሻል?››
‹‹አስር ዓመት››
‹‹ረጅም ጊዜ ነው››
እኔ ታማኝ ሴት ነኝ እንዳንተ›› አለች ፊቷ እንባ በእንባ ቢሆንም
ፈገግ ብላ
‹‹ልክ ነሽ፤ እኔ ሁለትጊዜአግብቻለሁ ሁለተኛ ሚስቴን ካገባሁ
ወዲህ ለሚስቴ ታማኝነቴን ያጎደልኩት አሁን ነው፡፡ እኔም ሚስቴንና ያንን
ሰው ከአዕምሮዬ ማውጣት አልቻልኩም፡››
‹‹እኛም ጅሎች ሆንን ልበል?›› ስትል ጠየቀችው፡
‹‹ምናልባት ስላለፈው ማሰብ ማቆም አለብን፤ በእጃችን ያለውን አሁን ማጥበቅ ይኖርብናል፡››
አይሮፕላኑ ልክ የሆነ ነገር የገጨ ይመስል ወደ ላይ ሲዘል መርቪን እና ናንሲ ተላተሙ፡ መብራቱም ብልጭ ድርግም አለ፡፡ አይሮፕላኑ በሃይል ሲናወጥ ናንሲ ሳትወድ በግድ መርቪን ደረት ላይ ተጣበቀች፡፡
የአይሮፕላኑ መናወጥ ሲቆም መርቪንን ለቀቅ አድርጋ ስታየው ከንፈሩ ደምቷል፡ ‹‹ነከሺኝ›› አላት መርቪን ፈገግታ ሳይለየው፡፡
‹‹ይቅርታ››
‹‹ስለነከሺኝ ደስ ብሎኛል ጠባሳ ይፈጥራል››
ናንሲ በፍቅር ደረቱ ላይ ተለጥፋ ቀረች፡፡ወጀቡ እስኪጠፋ ወለሉ ላይ ተቃቅፈው ቆዩና ‹‹መርቪን አልጋው ላይ እንውጣ ከወለሉ ይልቅ እዚያ ይመቸናል›› አለ ናንሲ በመስማማት ራሷን ነቀነቀች፡፡ ከዚያም በጉልበቷ እየዳኸች አልጋው ላይ ወጣች፡፡ መርቪንም ተከተላትና አልጋው ላይ አብሯት ወጣ፡፡
እሱም እቅፍ አድርጎ ያዛት፡፡
በወጀቡ ምክንያት አይሮፕላኑ በተናወጠ ቁጥር ልክ መርከበኛ የጀልባውን ምሰሶ እንደሚይዝ ሁሉ ናንሲ መርቪንን ጭምቅ አድርጋ ትይዛለች፡፡
ወጀቡ ሲቀንስና ዘና ስትል እሱም ሰውነቷን በፍቅር ይነካካቸዋል፡
ከዚያ ትንሽ ቆየችና እንቅልፍ ይዟት ሄደ፡፡....
✨ይቀጥላል✨
👍21❤1
😘 #ቃል 😘
#ዳንኤላ_ስቴል
ትርጉም፣ ባሴ ሐብቴ
ምዕራፍ ሰላሳ አራት (34)
«ምን… ከኔ ጋር ? አዎ» አለች ማሪዮን ። ሁለቱም ፀጥ አሉ፣ ረጂም ለመሰለ ጊዜ ። በመጨረሻ «እንተዋወቃለን ናንሲ ። ፒተርን አውቀዋለሁ ። ላንች ያደረገልሽ ህክምናም እጅግ የሚደነቅ ነው» አለች ማሪዮን ።
«ትንሽ ስህተት ሳይፈጠር አልቀረም መሰለኝ ። እኔ ናንሲ ሳልሆን ሜሪ…» ንግግሯን አልጨረሰችም ። ጉልበቷ ተሟጦ ሲወጣ ተሰማት፡፡ ባዶ ሆነች። አጥንት አልባ የሆነች ይመስል ተልፈሰፈሰች ። እንባ አነቃት ። እንደምንም ብላ ተነሳች ። ወደ መስኮቱ ሄዳ ጀርባዋን ለማሪዮን ሰጥታ ቆመች ። እና «ማን . . . እንዴት ልታውቂኝ ቻልሽ ?» አለች ። የተሰበረ ድምፅ ነበር ። ማሪዮን ርግጠኛ ሆነች ። የዛሬ ሁለት አመት የሰማችው የናንሲ ማክአሊስተር ድምፅ ብቅ አለ። «ማን ነገረሽ ? » አለች ሜሪ ደግማ በሚያስገድድ ድምፅ ። «ማንም አልነገረኝም ። ገመትኩ ። ግምቱ ለምን እንደመጣብኝም አላውቅም ። ሆኖም ገመትኩ ። ገና ቤን ስለሁኔታሽ መግለፅ ሲጀምር እሷ ናት? የሚል ጥያቄ መጣብኝ ። የነገረን ነገር ሁሉ ስለአንቺ ከማውቀው ጋር ሙሉ በሙሉ ሲመሳሰል ጊዜ ነው መሰል »
«እንዲያ ከሆነ ... » አለችና ዝም አለች፡፡ ማይክልም ያውቃል ማለት ነዋ! ልትል ነበር ። የተረገመ ልብ መቼ ነው ተስፋ እሚቆርጠው! መቼ ነው መጥላት የሚገባውን የሚጠላው ? «አሁንስ ለምን እዚህ ድረስ መጣሽ ? መኖሬን ስታውቂ ጊዜ ፈራሽ? ውል እማፈርስ መሰለሽ ? እና ውሉ ያልፈረሰ መሆኑን ልታስታውሺኝ ፈለግሽ ? »
«አይደለም ። በዚያ በኩል አልጠረጥርሽም ። ቃልሽን ማክበር እንደምትችይ አረጋግጫለሁ» አለች ማሪዮን ፤ እጅግ ያረጀሰው በመሰለ ድክም ባለና ደግነት በተሞላ ድምፅ «ላይሽ ነው የመጣሁ ። ላነጋግርሽ ምን እንደመሰልሽ ፤ ይመችሽ ፤ይክፋሽ ... ላይሽ ነው የመጣሁ። ላያት የመጣኋት ልጅ አንች ነሽ ማለት ከደፈርኩ ። ሌላውን ምክንያት እኔም በቅጡ አላውቀው»
«ለምን ? ይህን ያህል አመት ትዝ ሳልልሽ ቆይቼ ድንገት ምን አዲስ ስሜት ተፈጠረ ?» የሜሪ ድምፅ የሚናደፍ መርዛም ነበር ። ማሪዮን ምንም አልመለሰችም ።
«ድንገት ምን ነገር ተፈጠረ ሚስ ሂልያርድ? ወይስ የግሬግሰንን ሥራ ተመልክቶ ማድነቅ ስላማረሽ ይሆን ? እንዲያ ከሆነ ... እንዴት ነው በአራት መቶ ሺ ዶላር ክፍያ ያሰራሻት አሻንጉሊት እምታምር አትመስልሽም? አራት መቶ ሺ ዶላር ቢወጣም አይቆጭ! የሚያሰኝ ነው?. . . የሚያሰኝ ነው ወይ ? ምነው ጭጭ አልሽ ? ጥያቄየን መልሺልኝ እንጂ… ደስ አለሽ ወይስ ከፋሽ?» ደስ ቢለኝ ኖሮ እንዴት ደስ ይለኝ ነበር ! አለች ማሪዮን በሀሳቧ ። ድንገት ደስ ቢለኝ የሚል ምኞት አደረባት ። ግን የሰራችው ነገር ውጤት መጥፎ ፤ ያደረገችው ነገር አስቀያሚ እንደሆነ ወለል ብሎ ታያት። ለዚህ ገጽታ ሁሉም ብዙ እንደከፈሉ ግን ያ ሁሉ ከንቱ እንደነበረ ተገነዘበች ። ይህ ፀፀት ነው። ፀፀት ግን ዋጋ የለውም ። ሁሉም ነገር ካለፈ ፤ ምንጩ ከነጠፈ በኋላ ቢፀፀቱት ምን ፋይዳ አለው? ማይክልን አሰበች ። ናንሲን ተመለከተች ። እሷን ራሷንም ። አንዳቸውም እንደነበሩ አይደሉም። ሁሉም ሌላ ሆነዋል ። ማይክልና ናንሲ። ሁሉም ነገር ሩቅ ከሩቅ ፤ የራቀ ሩቅ ሆኗል ። ለነሱም ። አንዳቸው ላንዳቸው ይሆኑ ዘንድ የማይቻል ነው ። ህልማቸውን በግል ሲያባርሩ ፤ ሊያገኙት ከቻሉ ሌላ ቦታ ቢፈልጉት ይሻላል ። «ናንሲ በጣም ቆንጆ ልጅ ሆነሻል ኮ» አለች ማሪዮን ፤ ወንድ አይጠፋም ለማለት ያህል ። «ቆንጆ ስላልሺኝ አመሰግናለሁ ይገባኛል ። ፒተር ውብ የእጅ ሥራ ቀርጾአል ። ግን ይህን ለማድረግ የገባሁበት ውል…. ከሰይጣን ጋር እንደመዋዋል የሚቆጠር ነው ። ቆንጆ ፊት ለማግኘት ሕይወትን መሰዋእት ማቅረብ ። ሌላ ትርጉም የለውም»
«ሰይጣኒቷም እኔ እንደሆንኩ አውቃለሁ» አለች ማሪዮን በሀዘን በተሰበረ ድምፅ «ምንም እንኳ ዛሬ ይህን ላንች መንገር ርኩስ ተግባር እንደሆነ ቢገባኝም ፡ ያኔ ናንሲ ፣ያኔ ቃል እንድ ትገቢልኝ ሳግባባሽ ፤ ሊሆን የሚገባውን ነገር ያደረግኩ መስሎኝ ነበር»
«አሁንስ ? አሁንስ ምን ይመስልሻል ? » አለች ፊት ለፊት በድፍረት እየተፋጠጠቻት «አሁንስ ምን ይሰማሻል ፤ሚስ ሂልያርድ ? ለመሆኑ ማይክል ደስተኛ ነው? እኔን እንደ አሮጌ ዕቃ ወርውረሸ ከጣልሽለት በኋላ ደስ ብሎት መኖር ጀመረ? ተልእኮሽ ሰመረልሽ ? » ስሜት ተናነቃት ። በጥፊ ልታልሳት ፈለገች ። ይህን የወይዛዝርት ልብሷን እንደተጎናፀፈች ገፍትሬ ጥዬ መሬት ለመሬች ብጎትታት ! ስትል ተመኘች ። «የለም የለም አንዱም ነገር አልተሳካልኝም ። ማይክል ደስተኛ አይደለም ። ከጊዜ ጊዜ ሁሉን ነገር ይረሳል ፤ ሀዘኑ ይሽራል በሚል ተስፋ ስጽናና ቆየሁ ። ግን አልሆነም ። አንችም እንዲያ እንደምትሆኝ ተስፋ ነበረኝ ።ግን ሳይሽ ነሽ ሀዘንሽ አልሻረም ምንም ነገር አልተረሳሽም ። ወይስ የተሻለ መንገድ መርጠሻል? ብዬ እጠይቅሽ ነበር ። ሆኖም መብት ያለኝ አይመስለኝም »
«ልክ ነሽ። ያን ጥያቄ ለማቅረብ ምንም መብት የለሽም ማይክል ሚስት አገባ ወይስ ?»
«አግብቷል» አለች ማሪዮን ። ሜሪ ክው ብላ ደነገጠች ። ኡኡ ! ብላ ለመጮህ ፈለገች ። ድምጹን አፍና አስቀረችው ። ያ ድምፅ ከጉሮሮዋ ሳይወጣ ሟሟ። «አዎን ፤ ሜሪ ። አግብቷል ። ሥራውን አግብቶ ትዳር መስርቷል ። የሚበላው የሚጠጣው የሚተኛው እሥራው ላይ ሆኗል። ትንፋሹ ሳይቀር ሥራው ሆኗል ።» ሜሪ ትንፋሽዋ መለስ አለ። «ከሥራው ላይ ንቅንቅ አይልም ። በሥራው ውስጥ ሰምጦ ዘለአለም አለሙን ሊያሳልፍ የፈለገ እስኪመስል ። አብረን እንኖራለን ይባላል እንጂ መልኩን የማየው ከዝንተ አለም አንድ ጊዜ ነው»
የት አባሽ አንች ውሻ !እንኳን ! አለች ሜሪ በሀሳቧ «እንዲያ ካልሽ ፤ ስህተት መስራትሽን ተገንዝበሻል ማለት ነው። ማለት በአለም ላይ ካለው ሀብትና ማንኛውም ድንቅ ነገር አብልጨ እወደው እንደነበር ታውቂያለሽ ? » ይህን ብላ ስታበቃ በኃሳቧ ከዚህ ፊቴ በስተቀር…. ከፊቴ በስተቀር ! አምላኬ ምናልኩህ «በስተቀር» እንድል አደረግከኝ! «አውቃለሁ ። አውቅ ነበር ። ግን ፍቅር ነውና ያልፋል ብዬ ገመትኩ»
«ሆነ ? ግምቱ ትክክል ነበር ? ረሳኝ ? »
«እንጃ ። ምናልባት አልፎለት ይሆናል ። ስምሽን አንስቶ አያውቅም መቼም»
«በመጀመሪያ ወይም መቼም ቢሆን የት እንዳለሁ ለማወቅ ሙከራ አድርጎ ነበር ?» ማሪዮን በአሉታ ራሷን እየነቀነቀች «እልሞከረም» አለች ። ይህን ትበላት እንጂ ለማይክል ናንሲ ሞታለች እንዳለችው አልነገረቻትም ። «ያ ከሆነ ታዲያ ለምን ጠራሽኝ? እኔን የማየት ጉጉትሽ እንዲረካ ? ….. ፎቶግራፎች እንዳሳይሽ?. . . ለምን ?»
«እኔም ለምን እንደፈለግኩሽ አላውቅም ፤ ናንሲ ። ይቅርታ... ሜሪ ። ቅድም እንደነገርኩሽ ነው ። አላውቀውም።... በግድ እዘኑልኝ ማለት ፤ ወይም ሆደባሻነት ይመስላል እንጂ ደኅና አይደለሁም ። መሞቻዬ ሩቅ አይደለም ። እመቃብሬ አፋፍ ላይ የቆምኩ ይመስለኛል»
#ዳንኤላ_ስቴል
ትርጉም፣ ባሴ ሐብቴ
ምዕራፍ ሰላሳ አራት (34)
«ምን… ከኔ ጋር ? አዎ» አለች ማሪዮን ። ሁለቱም ፀጥ አሉ፣ ረጂም ለመሰለ ጊዜ ። በመጨረሻ «እንተዋወቃለን ናንሲ ። ፒተርን አውቀዋለሁ ። ላንች ያደረገልሽ ህክምናም እጅግ የሚደነቅ ነው» አለች ማሪዮን ።
«ትንሽ ስህተት ሳይፈጠር አልቀረም መሰለኝ ። እኔ ናንሲ ሳልሆን ሜሪ…» ንግግሯን አልጨረሰችም ። ጉልበቷ ተሟጦ ሲወጣ ተሰማት፡፡ ባዶ ሆነች። አጥንት አልባ የሆነች ይመስል ተልፈሰፈሰች ። እንባ አነቃት ። እንደምንም ብላ ተነሳች ። ወደ መስኮቱ ሄዳ ጀርባዋን ለማሪዮን ሰጥታ ቆመች ። እና «ማን . . . እንዴት ልታውቂኝ ቻልሽ ?» አለች ። የተሰበረ ድምፅ ነበር ። ማሪዮን ርግጠኛ ሆነች ። የዛሬ ሁለት አመት የሰማችው የናንሲ ማክአሊስተር ድምፅ ብቅ አለ። «ማን ነገረሽ ? » አለች ሜሪ ደግማ በሚያስገድድ ድምፅ ። «ማንም አልነገረኝም ። ገመትኩ ። ግምቱ ለምን እንደመጣብኝም አላውቅም ። ሆኖም ገመትኩ ። ገና ቤን ስለሁኔታሽ መግለፅ ሲጀምር እሷ ናት? የሚል ጥያቄ መጣብኝ ። የነገረን ነገር ሁሉ ስለአንቺ ከማውቀው ጋር ሙሉ በሙሉ ሲመሳሰል ጊዜ ነው መሰል »
«እንዲያ ከሆነ ... » አለችና ዝም አለች፡፡ ማይክልም ያውቃል ማለት ነዋ! ልትል ነበር ። የተረገመ ልብ መቼ ነው ተስፋ እሚቆርጠው! መቼ ነው መጥላት የሚገባውን የሚጠላው ? «አሁንስ ለምን እዚህ ድረስ መጣሽ ? መኖሬን ስታውቂ ጊዜ ፈራሽ? ውል እማፈርስ መሰለሽ ? እና ውሉ ያልፈረሰ መሆኑን ልታስታውሺኝ ፈለግሽ ? »
«አይደለም ። በዚያ በኩል አልጠረጥርሽም ። ቃልሽን ማክበር እንደምትችይ አረጋግጫለሁ» አለች ማሪዮን ፤ እጅግ ያረጀሰው በመሰለ ድክም ባለና ደግነት በተሞላ ድምፅ «ላይሽ ነው የመጣሁ ። ላነጋግርሽ ምን እንደመሰልሽ ፤ ይመችሽ ፤ይክፋሽ ... ላይሽ ነው የመጣሁ። ላያት የመጣኋት ልጅ አንች ነሽ ማለት ከደፈርኩ ። ሌላውን ምክንያት እኔም በቅጡ አላውቀው»
«ለምን ? ይህን ያህል አመት ትዝ ሳልልሽ ቆይቼ ድንገት ምን አዲስ ስሜት ተፈጠረ ?» የሜሪ ድምፅ የሚናደፍ መርዛም ነበር ። ማሪዮን ምንም አልመለሰችም ።
«ድንገት ምን ነገር ተፈጠረ ሚስ ሂልያርድ? ወይስ የግሬግሰንን ሥራ ተመልክቶ ማድነቅ ስላማረሽ ይሆን ? እንዲያ ከሆነ ... እንዴት ነው በአራት መቶ ሺ ዶላር ክፍያ ያሰራሻት አሻንጉሊት እምታምር አትመስልሽም? አራት መቶ ሺ ዶላር ቢወጣም አይቆጭ! የሚያሰኝ ነው?. . . የሚያሰኝ ነው ወይ ? ምነው ጭጭ አልሽ ? ጥያቄየን መልሺልኝ እንጂ… ደስ አለሽ ወይስ ከፋሽ?» ደስ ቢለኝ ኖሮ እንዴት ደስ ይለኝ ነበር ! አለች ማሪዮን በሀሳቧ ። ድንገት ደስ ቢለኝ የሚል ምኞት አደረባት ። ግን የሰራችው ነገር ውጤት መጥፎ ፤ ያደረገችው ነገር አስቀያሚ እንደሆነ ወለል ብሎ ታያት። ለዚህ ገጽታ ሁሉም ብዙ እንደከፈሉ ግን ያ ሁሉ ከንቱ እንደነበረ ተገነዘበች ። ይህ ፀፀት ነው። ፀፀት ግን ዋጋ የለውም ። ሁሉም ነገር ካለፈ ፤ ምንጩ ከነጠፈ በኋላ ቢፀፀቱት ምን ፋይዳ አለው? ማይክልን አሰበች ። ናንሲን ተመለከተች ። እሷን ራሷንም ። አንዳቸውም እንደነበሩ አይደሉም። ሁሉም ሌላ ሆነዋል ። ማይክልና ናንሲ። ሁሉም ነገር ሩቅ ከሩቅ ፤ የራቀ ሩቅ ሆኗል ። ለነሱም ። አንዳቸው ላንዳቸው ይሆኑ ዘንድ የማይቻል ነው ። ህልማቸውን በግል ሲያባርሩ ፤ ሊያገኙት ከቻሉ ሌላ ቦታ ቢፈልጉት ይሻላል ። «ናንሲ በጣም ቆንጆ ልጅ ሆነሻል ኮ» አለች ማሪዮን ፤ ወንድ አይጠፋም ለማለት ያህል ። «ቆንጆ ስላልሺኝ አመሰግናለሁ ይገባኛል ። ፒተር ውብ የእጅ ሥራ ቀርጾአል ። ግን ይህን ለማድረግ የገባሁበት ውል…. ከሰይጣን ጋር እንደመዋዋል የሚቆጠር ነው ። ቆንጆ ፊት ለማግኘት ሕይወትን መሰዋእት ማቅረብ ። ሌላ ትርጉም የለውም»
«ሰይጣኒቷም እኔ እንደሆንኩ አውቃለሁ» አለች ማሪዮን በሀዘን በተሰበረ ድምፅ «ምንም እንኳ ዛሬ ይህን ላንች መንገር ርኩስ ተግባር እንደሆነ ቢገባኝም ፡ ያኔ ናንሲ ፣ያኔ ቃል እንድ ትገቢልኝ ሳግባባሽ ፤ ሊሆን የሚገባውን ነገር ያደረግኩ መስሎኝ ነበር»
«አሁንስ ? አሁንስ ምን ይመስልሻል ? » አለች ፊት ለፊት በድፍረት እየተፋጠጠቻት «አሁንስ ምን ይሰማሻል ፤ሚስ ሂልያርድ ? ለመሆኑ ማይክል ደስተኛ ነው? እኔን እንደ አሮጌ ዕቃ ወርውረሸ ከጣልሽለት በኋላ ደስ ብሎት መኖር ጀመረ? ተልእኮሽ ሰመረልሽ ? » ስሜት ተናነቃት ። በጥፊ ልታልሳት ፈለገች ። ይህን የወይዛዝርት ልብሷን እንደተጎናፀፈች ገፍትሬ ጥዬ መሬት ለመሬች ብጎትታት ! ስትል ተመኘች ። «የለም የለም አንዱም ነገር አልተሳካልኝም ። ማይክል ደስተኛ አይደለም ። ከጊዜ ጊዜ ሁሉን ነገር ይረሳል ፤ ሀዘኑ ይሽራል በሚል ተስፋ ስጽናና ቆየሁ ። ግን አልሆነም ። አንችም እንዲያ እንደምትሆኝ ተስፋ ነበረኝ ።ግን ሳይሽ ነሽ ሀዘንሽ አልሻረም ምንም ነገር አልተረሳሽም ። ወይስ የተሻለ መንገድ መርጠሻል? ብዬ እጠይቅሽ ነበር ። ሆኖም መብት ያለኝ አይመስለኝም »
«ልክ ነሽ። ያን ጥያቄ ለማቅረብ ምንም መብት የለሽም ማይክል ሚስት አገባ ወይስ ?»
«አግብቷል» አለች ማሪዮን ። ሜሪ ክው ብላ ደነገጠች ። ኡኡ ! ብላ ለመጮህ ፈለገች ። ድምጹን አፍና አስቀረችው ። ያ ድምፅ ከጉሮሮዋ ሳይወጣ ሟሟ። «አዎን ፤ ሜሪ ። አግብቷል ። ሥራውን አግብቶ ትዳር መስርቷል ። የሚበላው የሚጠጣው የሚተኛው እሥራው ላይ ሆኗል። ትንፋሹ ሳይቀር ሥራው ሆኗል ።» ሜሪ ትንፋሽዋ መለስ አለ። «ከሥራው ላይ ንቅንቅ አይልም ። በሥራው ውስጥ ሰምጦ ዘለአለም አለሙን ሊያሳልፍ የፈለገ እስኪመስል ። አብረን እንኖራለን ይባላል እንጂ መልኩን የማየው ከዝንተ አለም አንድ ጊዜ ነው»
የት አባሽ አንች ውሻ !እንኳን ! አለች ሜሪ በሀሳቧ «እንዲያ ካልሽ ፤ ስህተት መስራትሽን ተገንዝበሻል ማለት ነው። ማለት በአለም ላይ ካለው ሀብትና ማንኛውም ድንቅ ነገር አብልጨ እወደው እንደነበር ታውቂያለሽ ? » ይህን ብላ ስታበቃ በኃሳቧ ከዚህ ፊቴ በስተቀር…. ከፊቴ በስተቀር ! አምላኬ ምናልኩህ «በስተቀር» እንድል አደረግከኝ! «አውቃለሁ ። አውቅ ነበር ። ግን ፍቅር ነውና ያልፋል ብዬ ገመትኩ»
«ሆነ ? ግምቱ ትክክል ነበር ? ረሳኝ ? »
«እንጃ ። ምናልባት አልፎለት ይሆናል ። ስምሽን አንስቶ አያውቅም መቼም»
«በመጀመሪያ ወይም መቼም ቢሆን የት እንዳለሁ ለማወቅ ሙከራ አድርጎ ነበር ?» ማሪዮን በአሉታ ራሷን እየነቀነቀች «እልሞከረም» አለች ። ይህን ትበላት እንጂ ለማይክል ናንሲ ሞታለች እንዳለችው አልነገረቻትም ። «ያ ከሆነ ታዲያ ለምን ጠራሽኝ? እኔን የማየት ጉጉትሽ እንዲረካ ? ….. ፎቶግራፎች እንዳሳይሽ?. . . ለምን ?»
«እኔም ለምን እንደፈለግኩሽ አላውቅም ፤ ናንሲ ። ይቅርታ... ሜሪ ። ቅድም እንደነገርኩሽ ነው ። አላውቀውም።... በግድ እዘኑልኝ ማለት ፤ ወይም ሆደባሻነት ይመስላል እንጂ ደኅና አይደለሁም ። መሞቻዬ ሩቅ አይደለም ። እመቃብሬ አፋፍ ላይ የቆምኩ ይመስለኛል»
👍15
ማሪዮን ይህን ብላ ወደ ሜሪ አዳምሰን ዞረች ። ያኔም ሜሪን ማሪዮን ሞቷ ስለቀረበ ምን ያህል እንዳዘነች አየች ። ሜሪን ስትመለከት ማሪዮን ለምን ነገርኳት? የሚል ብስጭት ገባት ። በዚያም አለ በዚህ ሜሪ ለማሪዮን ቅንጣት ያህል ሀዘን አልተሰማትም ። ማሪዮንን ለረጅም ጊዜ ትኩር ብላ ስትመለከት ከቆየች በኋላ ፤ «እንዲህ ያለውን ነገር በመስማቴ አዝናለሁ ፤ ሚስዝ ሂልያርድ ። ግን ደግሞ እኔም ሙት ነኝ። ከሞትኩ ሁለት አመት ሞላኝ ። እንደሰማሁት ከሆነ አንድ ልጅሺም ሞቷል ። ሁለት ነፍስ አጥፍተሻል ማለት ነው ። የሁለት ሰው ደም አለብሽ ። እና እውነቱን መናገር ካለብኝ የሆነው ነገር ቢደርስብሽ ፤ እኔ ሳልሆን ልቤ ሀዘን ሊፀንስ አይችልም። መቼም በመንገድ ላይ ስሄድ ወንዶች አየት አድርገውኝ ፊቴ መበላሸቱን ብቻ ሳይሆን ጣረሞት መምሰሌን አይተው እንዳይሸሹኝ አድርገሽልኛል ። በዚህ ላመሰግንሽ ፤ይህን ውለታ ልቆጥርልሽ ይገባኝ ነበር ግን አልችልም ። ብዙ ብዙ ነገር ሊሰማኝ ይገባ ነበር ብዬ አምናለሁ ። ግን ምንም አይሰማኝም ። ብቻ ልጅሽን እንዲያ እንዳደረግሽው በመገንዘብሽ በዚያ ብቻ ትንሽ ሀዘን ቢጤ ይሰማኝ ይሆናል ። ሌላ የለም»
ማሪዮን ፀጥ ብላ ራሷን በአወንታ እየነቀነቀች የሜሪን ወቀሳ በፀጋ ተቀበለች። ለምን? ሜሪ ያለችው ሁሉ እውነት እንደሆነ ራሷ ደርሳበታለች ! ዛሬ አይደለም ። ከሆነ በኋላ ለራሷ አትመነው ፡ አትቀበለው እንጂ ልቧ የሰራችውን ጥፋት አውቆታል። ቢያንስ በማይክል ላይ የፈፀመችው በደል ያለ ጥርጥር ግብቷታል። ከገባትም ቆይቷል ። ምናልባት ሜሪ ለማየት የፈለገችውም ፤ በሷ (ሜሪ) በኩል የተሻለ ሕይወት አይ ይሆን) ስትል ተስፋ በማድረግ ሊሆን ይችላል ። «ልክ ነሽ የኔ ልጅ። ልክ ነሽ። ምን ብ....ምን ብዬ ልንገርሽ….. የምናገረውም የለኝ»
«ደህና ሁኝ ብትይኝ ደግ ነው» አለች ሜሪ።
ይህን ብላ ካፖርቷንና ፎቶግራፍ መያዣዋን አነሳችና ወደ በሩ አመራች ። በሩን ለመክፈት እጄታውን እንደያዘች አንገቷን ደፍታ ፣፤ እንባዋ ተንቆርዝዞ ለጥቂት ጊዜ ቆማ ቆዘመች ። ቀስ ብላ ወደ ክፍሉ ውስጥ ዞረች ። ያኔም የማሪዮን ሂልያርድ ፊት እንባ በእንባ ሆኖ ተመለከተች ። ማሪዮን በራሷ ስቃይ ተለጉማ ነበርና አንዲት ቃል ልትተነፍስ አልቻለችም ። ወጣቷ ሜሪ ግን እንደምንም ሳጓንና ከላይ ከላይ ሲላት የጀመረ ትንፋሽዋን ተቆጣጥራ «ሚስዝ ሂልያርድ ደህና ሁኝ ። ለማይክል...ፍ...ፍቅ የፍቅር ሰላምታዬን አቅርቢልኝ» አለች ። ይህን ተናግራ በሩን ከፍታ ወጣች ።
ማሪዮን ሂልያርድ ግን ካለችበት ንቅንቅ ማለት አልተቻላትም ። ልቧ እየዘለለ ሳንባዋን ሲደበድበው ከፍተኛ የሀመም ስቃይ ለቀቀባት ። ከላይ ከላይ እየተነፈሰች ፤ መጥሪያ ደወሉ ወዳለበት እየተንቦራቸች ሄደች ። ያን መጥሪያ ብትነካው አንድ ሰው አንዲት ሠራተኛ እንደምትደርስላት ታውቃለች ። እንደምንም ደረሰች ። እንደምንም መጥሪያውን አንዴ ብቻ ተጫነችው። ከዚያ በኋላ ሁሉም ነገር ጨለማ ሆነ «
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
ማሪዮን ፀጥ ብላ ራሷን በአወንታ እየነቀነቀች የሜሪን ወቀሳ በፀጋ ተቀበለች። ለምን? ሜሪ ያለችው ሁሉ እውነት እንደሆነ ራሷ ደርሳበታለች ! ዛሬ አይደለም ። ከሆነ በኋላ ለራሷ አትመነው ፡ አትቀበለው እንጂ ልቧ የሰራችውን ጥፋት አውቆታል። ቢያንስ በማይክል ላይ የፈፀመችው በደል ያለ ጥርጥር ግብቷታል። ከገባትም ቆይቷል ። ምናልባት ሜሪ ለማየት የፈለገችውም ፤ በሷ (ሜሪ) በኩል የተሻለ ሕይወት አይ ይሆን) ስትል ተስፋ በማድረግ ሊሆን ይችላል ። «ልክ ነሽ የኔ ልጅ። ልክ ነሽ። ምን ብ....ምን ብዬ ልንገርሽ….. የምናገረውም የለኝ»
«ደህና ሁኝ ብትይኝ ደግ ነው» አለች ሜሪ።
ይህን ብላ ካፖርቷንና ፎቶግራፍ መያዣዋን አነሳችና ወደ በሩ አመራች ። በሩን ለመክፈት እጄታውን እንደያዘች አንገቷን ደፍታ ፣፤ እንባዋ ተንቆርዝዞ ለጥቂት ጊዜ ቆማ ቆዘመች ። ቀስ ብላ ወደ ክፍሉ ውስጥ ዞረች ። ያኔም የማሪዮን ሂልያርድ ፊት እንባ በእንባ ሆኖ ተመለከተች ። ማሪዮን በራሷ ስቃይ ተለጉማ ነበርና አንዲት ቃል ልትተነፍስ አልቻለችም ። ወጣቷ ሜሪ ግን እንደምንም ሳጓንና ከላይ ከላይ ሲላት የጀመረ ትንፋሽዋን ተቆጣጥራ «ሚስዝ ሂልያርድ ደህና ሁኝ ። ለማይክል...ፍ...ፍቅ የፍቅር ሰላምታዬን አቅርቢልኝ» አለች ። ይህን ተናግራ በሩን ከፍታ ወጣች ።
ማሪዮን ሂልያርድ ግን ካለችበት ንቅንቅ ማለት አልተቻላትም ። ልቧ እየዘለለ ሳንባዋን ሲደበድበው ከፍተኛ የሀመም ስቃይ ለቀቀባት ። ከላይ ከላይ እየተነፈሰች ፤ መጥሪያ ደወሉ ወዳለበት እየተንቦራቸች ሄደች ። ያን መጥሪያ ብትነካው አንድ ሰው አንዲት ሠራተኛ እንደምትደርስላት ታውቃለች ። እንደምንም ደረሰች ። እንደምንም መጥሪያውን አንዴ ብቻ ተጫነችው። ከዚያ በኋላ ሁሉም ነገር ጨለማ ሆነ «
ይቀጥላል......
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
👍14❤1