#ጠላፊዎቹ
፡
፡
#ክፍል_ሰባት
፡
፡
#በኬንፎሌት
፡
፡
#ትርጉም_በወንዳየሁ_ንጉሴ
እንደ ሄሪ ማርክስ አይነት እድለኛ ሰው የለም፡፡
እና ሁል ጊዜ እድለኛ እንደሆነ ይነግሩት ነበር፡ ምንም እንኳን አባቱን በአንደኛው የዓለም ጦርነት ጊዜ ያጣ ቢሆንም ደከመኝ ሰለቸኝ በማይሉ ብርቱ እናቱ እጅ በማደጉ እድለኛ ነው፡፡ እናቱ የፅዳት ሰራተኛ ናቸው አገሪቱ የኢኮኖሚ ቀውስ ውስጥ በገባችበት በዚያ ቀውጢ ወቅት እንኳን ስራቸውን አላጡም ነበር፡፡ የሚኖሩት እዚህ ግባ በማይባል ኮንዶሚኒየም
ውስጥ ቢሆንም በችግር ጊዜ የሚረዳዱ ጥሩ ጎረቤቶች አሏቸው: ሄሪ ከችግር የማምለጥ እድልና ክህሎት ነበረው፡፡ እሱና የትምህርት ቤት ጓደኞቹ
ረብሸው ሲገረፉ የአስተማሪው አርጩሜ እሱጋ ሲደርስ ይሰበር ነበር፡ ሄሪ ከፈረስ ወይም ከጋሪ ላይ ሲወድቅ ፈረሶቹ ሳይረግጡት በስልት ያሳልፋቸዋል፡፡
ለውድ ጌጣጌጥ ፍቅር ስላለው ነው ሌባ የሆነው፡፡
በጉርምስናው ወቅት በየወርቅ ቤቱ እየተዘዋወረ ዕንቁዎችን መመልከት
ይወድ ነበር፡ እነዚህ እንቁዎች የሚመስጡት ስለሚያምሩ ብቻ ሳይሆን በመጻሕፍት ላይ እንደሚያነበው የሀብታም ምልክት ስለሆኑም ጭምር ነው፡
አንድ ቦታ ረግቶ መስራት ስለማይወድ አንድ ወርቅ ሰሪ ጋ በተቀጠረ በስድስት ወሩ ስራውን ለቀቀ፡፡ ሰዓት መጠገንና የጋብቻ ቀለበቶች ማስፋት ስራም እንዲሁ አስጠላው፡ ነገር ግን የተለያዩ የከበሩ ድንጋዮችን ለይቶ
የማወቅ ችሎታ አዳብሯል፡፡
ሬቤካ ሞግሃም ፍሊንትን የተዋወቃት በፈረስ እሽቅድድም ቦታ ላይ ሲሆን የአንዱ ተወዳዳሪ ደጋፊ ነው ብላ አስባለች ሬቤካ ቀውላላ፣አፍንጫዋ አለቅጥ የረዘመ መልከ ጥፉ ሴት ናት፡ ራሷ ላይ በደፋችው ቆብ ላይ ላባ ሰክታለች፡፡ አጠገቧ ያሉት ወጣት ወንዶች ከምንም ሳይቆጥሯት ሄሪ
ስላናገራት በጣም ነው በሆዷ ያመሰገነችው::
እሷን ለመተዋወቅ የጓጓ እንዳይመስል መግባባቱን በዚያው ቀን ማድረግ አልፈለገም፡፡ በሌላ ቀን ስዕል አዳራሽ ስታገኘው ደስ ብሏት ከዚህ ቀደም በደምብ እንደምታውቀው ሁሉ ሰላምታ ሰጠችውና ወስዳ ከእናቷ ጋር
አስተዋወቀችው፡፡
እንደ ሬቤካ ያሉ እመቤቶች ሲኒማ ወይም ምግብ ቤት ያለ አጃቢ
አይሄዱም፡፡ ብቻቸውን የሚሄዱ የደሃ ልጆች ናቸው፡፡ የሬቤካ እናትና አባት የሄሪን የቤተሰብ ሁኔታ ማጣራት አልደፈሩም፡፡ ቤተሰቦቹ ዮርክሻየር ውስጥ የገጠር ቤት፣ ስኮትላንድ ውስጥ የትግል ትምህርት ቤት እንዳላቸው፣ አካል
ጉዳተኛ እናቱ ደቡብ ፈረንሳይ ውስጥ እንደሚኖሩና በንጉሠ ነገሥቱ አየር ኃይል ውስጥ ለሹመት መታጨቱን ሲነግራቸው እውነት ነው ብለው ተቀብለውታል።
ሄሪ በከፍተኛው መደብ ህብረተሰብ ዘንድ ውሸት ማውራት እንደሚብስ አውቋል።
በዚህ አይነት ሄሪ ከሬቤካ ጋር ጓደኝነት ከመሰረተ ሶስት ሳምንት
ሞላው፡፡ አንድ ቀን አንድ ፓርቲ ይዛው ሄደች፡፡ እዚያም ክሪኬት ሲጫወት ዋለና ከተጋበዘበት ቤት ገንዘብ ሰረቀ፡ ጋባዦቹም እንግዶቻቸውን ማሳጣት
ስላልፈለጉ ለፖሊስ ሳያሳውቁ ቀሩ፡፡ በሌላ ቀን ደግሞ አንድ ዳንስ ምሽት ላይ ወስዳው ኪስ ሲያወልቅና የሴቶችን ቦርሳ እየከፈተ ሲበረብር አመሸ፡፡ ሬቤካ
ቤተሰቦቿን ልታስተዋውቀው የወሰደችው ጊዜ እንኳን ገንዘብ፣ ከብር የተሰሩ ቢላዎችንና ከወርቅ የተሰሩ የቀሚስ ማያያዣዎችን መንትፏል፡
በሱ አመለካከት ከሀብታሞች መስረቅ እንደ ጥፋት አይቆጠርም፡
እነዚህ ሃብታሞች የሰበሰቡት ሃብት አይገባቸውም ባይ ነው፡፡ አብዛኛዎቹ ህይወታቸውን በሙሉ የአንድ ቀን ስራ እንኳን ሰርተው አያውቁም፡፡ ከነዚ ሰዎች ገንዘብ መስረቅ ናዚዎችን እንደመግደል ይቆጠራል እንደወንጀል
ሳይሆን ለህዝብ እንደሚሰጥ አገልግሎት።
ይህን የስርቆት ተግባር ከጀመረ ሁለት አመት ያህል ሆኖታል፡ ነገር
ግን በዚህ ከቀጠለ አንድ ቀን መያዙ እንደማይቀር ተገንዝቦ ሌላ ስራ
መፈለግ ሲያስብ ጦርነቱ ከተፍ አለለት፡
ምንም ቢሆን በመደበኛ ወታደርነት መቀጠር አይፈልግም፡፡ አሸር ባሽር
ምግብ፣ ዩኒፎርምና ወታደራዊ ስነ-ስርዓት የእሱ ዕጣ ክፍሎች አይደሉም ሆኖም የአየር ኃይል ዩኒፎርም ይማርከዋል፡፡ አይሮፕላን አብራሪ መሆን ይፈልጋል፡፡ እንዴት እንደሚፈፅመው ባያውቅም ያደርገዋል፡፡ እሱ እንደሆነ
እድለኛ ነው፡፡
ሬቤካን ርግፍ አድርጎ ከመተዉ በፊት እሷን ተጠቅሞ አንድ ሁለት
የሀብታም ቤት መዝረፍ ፈልጓል፡፡
ሰር ሲሞን ሞንክፎርድ የተባሉ ሀብታም የመጽሐፍ አሳታሚ ቤት
ለግብዣ ተጠርተው ሄዱ፡ ሄሪ ክብርት ሊዲያ ሞስ ከተባለች እመቤት ጋር ወሬ ጀመረ፡፡ እመቤቲቷ ብቻዋን ስለነበረች ለአንድ ሃያ ደቂቃ ያህል
አጫወታትና ወደ ሬቤካ ዞረ፡ ከዚያም ጊዜው አሁን ነው ብሎ በመገመት ተንቀሳቀሰ፡፡
ሁለቱን ወይዛዝርት ይቅርታ ጠየቀና ከዳንሱ አዳራሽ ወጣ
የሚቀጥለው ፎቅ ላይ ወጣና ኮሪደሩን ይዞ ሄደ፡፡ ኮሪደሩ መጨረሻ አንድ ትልቅ መኝታ ክፍል አገኘ፡፡ ወደ ውስጥ ሊገባ ሲል አንድ ሰው ‹‹ምን ነበር?›› አለው፡፡
‹‹እዚህ ነው?›› ብሎ ጠየቀው
‹‹ምኑ?››
‹‹መፀዳጃ ቤቱ?››
ወጣቱ ሰው ከቁጣው መለስ አለና ‹‹አሃ ገባኝ፤ መፀዳጃ ቤቱ ኮሪደሩ
ጥግ ነው የሚገኘው›› አለው፡፡
‹‹በጣም አመሰግናለሁ፡››
‹‹ምንም አይደል››
ሄሪ ወደ መፀዳጃ ቤቱ እየሄደ ‹‹በጣም የሚያምር ቤት ነው›› አለው ወጣቱን፡፡
‹‹አዎ›› አለና በደረጃው ወርዶ ሄደ ወጣቱ፡
ሄሪ በእፎይታ ፈገግ አለ፡፡ ወጣቱ ሰው መሄዱን አረጋገጠና ወደ
መኝታ ቤቱ ተመልሶ ሄደ፡
መኝታ ቤቱ የእመቤት ሞንክፎርድ ሲሆን የመልበሻ ክፍልም እንዳለው
ሄሪ ተመለከተ፡ ቀጥሎ ደግሞ የወንድ መልበሻ ክፍል አለ፡፡ ሀብታም ባልና ሚስቶች የየራሳቸው መኝታ ክፍል አላቸው፡፡ ይህም የሆነው ከሰራተኛው
መደብ ያነሰ ወሲባዊ ፍላጎት ስላላቸው ይሆን?› ሲል አሰበ፡፡
ሄሪ የሰር ሲሞን መልበሻ ክፍል ገባና የኮሞዲኖውን መሳቢያ ከፈተው፡፡መሳቢያው ውስጥ በተለያዩ ጌጣጌጦችና አምባሮች የተሞላ ከቆዳ የተሰራ
የጌጣጌጥ ማስቀመጫ ሳጥን አገኘ፡፡ ብዙዎቹ ጌጣጌጦች ተራ ቢሆኑም ከነዚያ ውስጥ ግን ከወርቅ የተሰሩ የእጅ አምባሮች ላይ አይኑ አረፈ፡ አምባሮቹን
ኪሱ ጨመራቸው፡፡ ከጌጣጌጥ ሳጥኑ ቀጥሎ ውስጡ ሃምሳ ፓውንድ የያዘ የቆዳ የኪስ ቦርሳ አገኘ፡፡ ከቦርሳው ውስጥ ሃምሳ ፓውንድ ወሰደ፡፡ ብዙ ሰዎች ሃያ ፓውንድ ለማግኘት ከሁለት ወር ያላነሰ ከባድ የፋብሪካ ስራ
መስራት ያስፈልጋቸዋል፡፡
በየሄደበት ያገኘውን ሁሉ አይሰርቅም፡፡ የተወሰነ ዕቃ ብቻ መስረቅ ጥርጣሬ ይፈጥራል። ሰዎች ዕቃ ጎድሎ ሲያዩ ጌጣጌጡን ሌላ ቦታ እንዳስቀ
መጡት ወይም ቦርሳ ውስጥ ምን ያህል ገንዘብ እንደነበራቸው ማስታወስ ስለሚያቅታቸው ስርቆት ተፈፅሟል ብለው ለፖሊስ ሪፖርት አያደርጉም፡፡
መሳቢያውን ዘጋና እመቤት ሞንክፎርድ መኝታ ክፍል ዘው አለ፡፡
የያዘውን ይዞ ለመውጣት ቢመኝም ትንሽ ደቂቃዎች እመቤቲቱ ክፍል
ቢያጠፋ ወደደ፡፡ ሴቶች ከባሎቻቸው የተሻለ ጌጣጌጥ ይኖራቸዋል፡፡ እመቤት
ሞንክፎርድ ደግሞ ዕንቁ ሳይኖራቸው አይቀርም፡፡ ሄሪ ደግሞ ዕንቁ ነፍሱ ነው፡፡
የምሽቱ አየር ምቹ በመሆኑ መስኮቶቹ በሙሉ ተከፍተዋል፡ በቀጥታ መልበሻ ክፍል ውስጥ ገባና ጌጣጌጡ ያለበት ኮሞዲኖጋ ሄዶ ተቀመጠ፡፡ሁሉንም መሳቢያዎች ሲከፋፍት የተለያዩ የጌጣጌጥ ሳጥኖች እና ትሪ ሙሉ
ጌጣጌጥ አገኘ፡፡ የበር መከፈት ድምፅ ለመስማት ጆሮውን ቀስሮ እያንዳንዱን የጌጣጌጥ ሳጥን ፈተሸ፡፡
፡
፡
#ክፍል_ሰባት
፡
፡
#በኬንፎሌት
፡
፡
#ትርጉም_በወንዳየሁ_ንጉሴ
እንደ ሄሪ ማርክስ አይነት እድለኛ ሰው የለም፡፡
እና ሁል ጊዜ እድለኛ እንደሆነ ይነግሩት ነበር፡ ምንም እንኳን አባቱን በአንደኛው የዓለም ጦርነት ጊዜ ያጣ ቢሆንም ደከመኝ ሰለቸኝ በማይሉ ብርቱ እናቱ እጅ በማደጉ እድለኛ ነው፡፡ እናቱ የፅዳት ሰራተኛ ናቸው አገሪቱ የኢኮኖሚ ቀውስ ውስጥ በገባችበት በዚያ ቀውጢ ወቅት እንኳን ስራቸውን አላጡም ነበር፡፡ የሚኖሩት እዚህ ግባ በማይባል ኮንዶሚኒየም
ውስጥ ቢሆንም በችግር ጊዜ የሚረዳዱ ጥሩ ጎረቤቶች አሏቸው: ሄሪ ከችግር የማምለጥ እድልና ክህሎት ነበረው፡፡ እሱና የትምህርት ቤት ጓደኞቹ
ረብሸው ሲገረፉ የአስተማሪው አርጩሜ እሱጋ ሲደርስ ይሰበር ነበር፡ ሄሪ ከፈረስ ወይም ከጋሪ ላይ ሲወድቅ ፈረሶቹ ሳይረግጡት በስልት ያሳልፋቸዋል፡፡
ለውድ ጌጣጌጥ ፍቅር ስላለው ነው ሌባ የሆነው፡፡
በጉርምስናው ወቅት በየወርቅ ቤቱ እየተዘዋወረ ዕንቁዎችን መመልከት
ይወድ ነበር፡ እነዚህ እንቁዎች የሚመስጡት ስለሚያምሩ ብቻ ሳይሆን በመጻሕፍት ላይ እንደሚያነበው የሀብታም ምልክት ስለሆኑም ጭምር ነው፡
አንድ ቦታ ረግቶ መስራት ስለማይወድ አንድ ወርቅ ሰሪ ጋ በተቀጠረ በስድስት ወሩ ስራውን ለቀቀ፡፡ ሰዓት መጠገንና የጋብቻ ቀለበቶች ማስፋት ስራም እንዲሁ አስጠላው፡ ነገር ግን የተለያዩ የከበሩ ድንጋዮችን ለይቶ
የማወቅ ችሎታ አዳብሯል፡፡
ሬቤካ ሞግሃም ፍሊንትን የተዋወቃት በፈረስ እሽቅድድም ቦታ ላይ ሲሆን የአንዱ ተወዳዳሪ ደጋፊ ነው ብላ አስባለች ሬቤካ ቀውላላ፣አፍንጫዋ አለቅጥ የረዘመ መልከ ጥፉ ሴት ናት፡ ራሷ ላይ በደፋችው ቆብ ላይ ላባ ሰክታለች፡፡ አጠገቧ ያሉት ወጣት ወንዶች ከምንም ሳይቆጥሯት ሄሪ
ስላናገራት በጣም ነው በሆዷ ያመሰገነችው::
እሷን ለመተዋወቅ የጓጓ እንዳይመስል መግባባቱን በዚያው ቀን ማድረግ አልፈለገም፡፡ በሌላ ቀን ስዕል አዳራሽ ስታገኘው ደስ ብሏት ከዚህ ቀደም በደምብ እንደምታውቀው ሁሉ ሰላምታ ሰጠችውና ወስዳ ከእናቷ ጋር
አስተዋወቀችው፡፡
እንደ ሬቤካ ያሉ እመቤቶች ሲኒማ ወይም ምግብ ቤት ያለ አጃቢ
አይሄዱም፡፡ ብቻቸውን የሚሄዱ የደሃ ልጆች ናቸው፡፡ የሬቤካ እናትና አባት የሄሪን የቤተሰብ ሁኔታ ማጣራት አልደፈሩም፡፡ ቤተሰቦቹ ዮርክሻየር ውስጥ የገጠር ቤት፣ ስኮትላንድ ውስጥ የትግል ትምህርት ቤት እንዳላቸው፣ አካል
ጉዳተኛ እናቱ ደቡብ ፈረንሳይ ውስጥ እንደሚኖሩና በንጉሠ ነገሥቱ አየር ኃይል ውስጥ ለሹመት መታጨቱን ሲነግራቸው እውነት ነው ብለው ተቀብለውታል።
ሄሪ በከፍተኛው መደብ ህብረተሰብ ዘንድ ውሸት ማውራት እንደሚብስ አውቋል።
በዚህ አይነት ሄሪ ከሬቤካ ጋር ጓደኝነት ከመሰረተ ሶስት ሳምንት
ሞላው፡፡ አንድ ቀን አንድ ፓርቲ ይዛው ሄደች፡፡ እዚያም ክሪኬት ሲጫወት ዋለና ከተጋበዘበት ቤት ገንዘብ ሰረቀ፡ ጋባዦቹም እንግዶቻቸውን ማሳጣት
ስላልፈለጉ ለፖሊስ ሳያሳውቁ ቀሩ፡፡ በሌላ ቀን ደግሞ አንድ ዳንስ ምሽት ላይ ወስዳው ኪስ ሲያወልቅና የሴቶችን ቦርሳ እየከፈተ ሲበረብር አመሸ፡፡ ሬቤካ
ቤተሰቦቿን ልታስተዋውቀው የወሰደችው ጊዜ እንኳን ገንዘብ፣ ከብር የተሰሩ ቢላዎችንና ከወርቅ የተሰሩ የቀሚስ ማያያዣዎችን መንትፏል፡
በሱ አመለካከት ከሀብታሞች መስረቅ እንደ ጥፋት አይቆጠርም፡
እነዚህ ሃብታሞች የሰበሰቡት ሃብት አይገባቸውም ባይ ነው፡፡ አብዛኛዎቹ ህይወታቸውን በሙሉ የአንድ ቀን ስራ እንኳን ሰርተው አያውቁም፡፡ ከነዚ ሰዎች ገንዘብ መስረቅ ናዚዎችን እንደመግደል ይቆጠራል እንደወንጀል
ሳይሆን ለህዝብ እንደሚሰጥ አገልግሎት።
ይህን የስርቆት ተግባር ከጀመረ ሁለት አመት ያህል ሆኖታል፡ ነገር
ግን በዚህ ከቀጠለ አንድ ቀን መያዙ እንደማይቀር ተገንዝቦ ሌላ ስራ
መፈለግ ሲያስብ ጦርነቱ ከተፍ አለለት፡
ምንም ቢሆን በመደበኛ ወታደርነት መቀጠር አይፈልግም፡፡ አሸር ባሽር
ምግብ፣ ዩኒፎርምና ወታደራዊ ስነ-ስርዓት የእሱ ዕጣ ክፍሎች አይደሉም ሆኖም የአየር ኃይል ዩኒፎርም ይማርከዋል፡፡ አይሮፕላን አብራሪ መሆን ይፈልጋል፡፡ እንዴት እንደሚፈፅመው ባያውቅም ያደርገዋል፡፡ እሱ እንደሆነ
እድለኛ ነው፡፡
ሬቤካን ርግፍ አድርጎ ከመተዉ በፊት እሷን ተጠቅሞ አንድ ሁለት
የሀብታም ቤት መዝረፍ ፈልጓል፡፡
ሰር ሲሞን ሞንክፎርድ የተባሉ ሀብታም የመጽሐፍ አሳታሚ ቤት
ለግብዣ ተጠርተው ሄዱ፡ ሄሪ ክብርት ሊዲያ ሞስ ከተባለች እመቤት ጋር ወሬ ጀመረ፡፡ እመቤቲቷ ብቻዋን ስለነበረች ለአንድ ሃያ ደቂቃ ያህል
አጫወታትና ወደ ሬቤካ ዞረ፡ ከዚያም ጊዜው አሁን ነው ብሎ በመገመት ተንቀሳቀሰ፡፡
ሁለቱን ወይዛዝርት ይቅርታ ጠየቀና ከዳንሱ አዳራሽ ወጣ
የሚቀጥለው ፎቅ ላይ ወጣና ኮሪደሩን ይዞ ሄደ፡፡ ኮሪደሩ መጨረሻ አንድ ትልቅ መኝታ ክፍል አገኘ፡፡ ወደ ውስጥ ሊገባ ሲል አንድ ሰው ‹‹ምን ነበር?›› አለው፡፡
‹‹እዚህ ነው?›› ብሎ ጠየቀው
‹‹ምኑ?››
‹‹መፀዳጃ ቤቱ?››
ወጣቱ ሰው ከቁጣው መለስ አለና ‹‹አሃ ገባኝ፤ መፀዳጃ ቤቱ ኮሪደሩ
ጥግ ነው የሚገኘው›› አለው፡፡
‹‹በጣም አመሰግናለሁ፡››
‹‹ምንም አይደል››
ሄሪ ወደ መፀዳጃ ቤቱ እየሄደ ‹‹በጣም የሚያምር ቤት ነው›› አለው ወጣቱን፡፡
‹‹አዎ›› አለና በደረጃው ወርዶ ሄደ ወጣቱ፡
ሄሪ በእፎይታ ፈገግ አለ፡፡ ወጣቱ ሰው መሄዱን አረጋገጠና ወደ
መኝታ ቤቱ ተመልሶ ሄደ፡
መኝታ ቤቱ የእመቤት ሞንክፎርድ ሲሆን የመልበሻ ክፍልም እንዳለው
ሄሪ ተመለከተ፡ ቀጥሎ ደግሞ የወንድ መልበሻ ክፍል አለ፡፡ ሀብታም ባልና ሚስቶች የየራሳቸው መኝታ ክፍል አላቸው፡፡ ይህም የሆነው ከሰራተኛው
መደብ ያነሰ ወሲባዊ ፍላጎት ስላላቸው ይሆን?› ሲል አሰበ፡፡
ሄሪ የሰር ሲሞን መልበሻ ክፍል ገባና የኮሞዲኖውን መሳቢያ ከፈተው፡፡መሳቢያው ውስጥ በተለያዩ ጌጣጌጦችና አምባሮች የተሞላ ከቆዳ የተሰራ
የጌጣጌጥ ማስቀመጫ ሳጥን አገኘ፡፡ ብዙዎቹ ጌጣጌጦች ተራ ቢሆኑም ከነዚያ ውስጥ ግን ከወርቅ የተሰሩ የእጅ አምባሮች ላይ አይኑ አረፈ፡ አምባሮቹን
ኪሱ ጨመራቸው፡፡ ከጌጣጌጥ ሳጥኑ ቀጥሎ ውስጡ ሃምሳ ፓውንድ የያዘ የቆዳ የኪስ ቦርሳ አገኘ፡፡ ከቦርሳው ውስጥ ሃምሳ ፓውንድ ወሰደ፡፡ ብዙ ሰዎች ሃያ ፓውንድ ለማግኘት ከሁለት ወር ያላነሰ ከባድ የፋብሪካ ስራ
መስራት ያስፈልጋቸዋል፡፡
በየሄደበት ያገኘውን ሁሉ አይሰርቅም፡፡ የተወሰነ ዕቃ ብቻ መስረቅ ጥርጣሬ ይፈጥራል። ሰዎች ዕቃ ጎድሎ ሲያዩ ጌጣጌጡን ሌላ ቦታ እንዳስቀ
መጡት ወይም ቦርሳ ውስጥ ምን ያህል ገንዘብ እንደነበራቸው ማስታወስ ስለሚያቅታቸው ስርቆት ተፈፅሟል ብለው ለፖሊስ ሪፖርት አያደርጉም፡፡
መሳቢያውን ዘጋና እመቤት ሞንክፎርድ መኝታ ክፍል ዘው አለ፡፡
የያዘውን ይዞ ለመውጣት ቢመኝም ትንሽ ደቂቃዎች እመቤቲቱ ክፍል
ቢያጠፋ ወደደ፡፡ ሴቶች ከባሎቻቸው የተሻለ ጌጣጌጥ ይኖራቸዋል፡፡ እመቤት
ሞንክፎርድ ደግሞ ዕንቁ ሳይኖራቸው አይቀርም፡፡ ሄሪ ደግሞ ዕንቁ ነፍሱ ነው፡፡
የምሽቱ አየር ምቹ በመሆኑ መስኮቶቹ በሙሉ ተከፍተዋል፡ በቀጥታ መልበሻ ክፍል ውስጥ ገባና ጌጣጌጡ ያለበት ኮሞዲኖጋ ሄዶ ተቀመጠ፡፡ሁሉንም መሳቢያዎች ሲከፋፍት የተለያዩ የጌጣጌጥ ሳጥኖች እና ትሪ ሙሉ
ጌጣጌጥ አገኘ፡፡ የበር መከፈት ድምፅ ለመስማት ጆሮውን ቀስሮ እያንዳንዱን የጌጣጌጥ ሳጥን ፈተሸ፡፡
👍19👎2❤1
እመቤት ሞንክፎርድ ጥሩ ጌጣጌጥ አያውቁም፡፡ እመቤቲቱ ወዘና ያላቸው ሴት ቢሆኑም ጌጣጌጦቻቸው ተራ ናቸው፡ ሄሪ በምርጫቸው ተበሳጨ፡፡
ሄሪ አንድ ጌጣጌጥ አይኑን ሳበው፡፡ ጠጋ ብሎ ሊያይ ሲል የመኝታ ቤቱ
በር ሲከፈት ሰማና በድንጋጤ ደርቆ ቀረ። ሆኖም ማሰቡን አላቆመም::
የመልበሻ ክፍሉ በር ወደ መኝታ ቤቱ የሚያስገባ ብቸኛው በር ነው፡ ክፍሉ ውስጥ አንድ መስኮት ቢኖርም በጥብቅ የተዘጋ ስለሆነ ድምጽ ሳያሰማ ለመክፈት እንደማይቻል ተረዳ፡፡ በቁም ሳጥኑ ውስጥ መደበቅ እችል
ይሆን?› ሲል አሰበ፡፡
ካለበት ቦታ ሆኖ የመኝታ ቤቱን በር ማየት አይችልም፡፡ ጠጋ ብሎ
ሲያዳምጥ እመቤት ሞንክፎርድ እየመጡ ነው፡፡ የከፋፈታቸውን መሳቢያዎች ለመዝጋት ጊዜ አላገኘም፡
ሄሪ ጫን ጫን ይተነፍሳል፡ ድንጋጤ ቢወረውም ከዚህ በፊትም
እንዲህ አይነት አጣብቂኝ ውስጥ ገብቶ ያውቃል፡፡ ከዚያም ራሱን አረጋግቶ ተንቀሳቀሰ፡፡ ተነሳስቶ በበሩ በኩል አለፈና መኝታ ቤቱ ውስጥ ገብቶ ድምጹን
አሰማ፡፡
እመቤት ሞንክፎርድ ደነገጡ፡፡
‹‹በመኝታ ቤትዎ መስኮት አንድ ሰው ሲዘል አየሁ›› አላቸው፡፡
እመቤቲቱ ከድንጋጤያቸው መለስ አሉና ‹‹ምን እያልክ ነው የኔ
ልጅ?›› አሉ፡ ‹‹መኝታ ቤቴ ውስጥ ምን ልታደርግ ገባህ?››
ወደ መስኮቱ ሄደና ወደ ውጭ አይቶ ‹‹አሁንማ ሄደ›› አላቸው፡፡
‹‹አንተ ለመሆኑ ማነህ?››
እመቤት ሞንክፎርድ እድሜያቸው አርባ ውስጥ ይገመታል፡ ካወቀበት
ወይዘሮዋን መሸወድ አያቅተውም፡
‹‹እኔ ኮሪደሩ ውስጥ እየሄድኩ አንድ ሰው እዚህ ክፍል በር ላይ ሆኖ
አጮልቆ ሲመለከት ዓይን ለዓይን ግጥም ስንል ተመልሶ መኝታ ቤት ገባ፡፡
ይህን ቤት መጸዳጃ ቤት ስፈልግ ነው ያየሁት፡፡ ይሄ ሰው ምን እንደሚፈልግ አላወቅሁም፡፡ ሳየው የቤት አሽከር አይመስልም፡፡ ተጋባዥ እንግዳም አይመስልም፡፡ ሁኔታው ስላጠራጠረኝ ልጠይቀው ወደ እሱ ስሄድ በመስኮት
ዘሎ ሄደ፡፡ የተከፈቱትንም መሳቢያዎች ሳይ ሰውየው ጌጣጌጥ ፈልጎ እንደመጣ ተረዳሁ››
እመቤት ሞንክፎርድም ‹‹ምን አይነት ነገር ነው›› አሉ፡፡
ወንበር ሳበና ‹‹አረፍ ይበሉ›› አላቸው፡፡
‹‹ሳስበው አንተ ባታባርረው ኖሮ›› አሉ ሴትዮዋ ‹‹እዚህ ስገባ ባገኘው በድንጋጤ ራሴን እስት ነበር›› አሉና የሄሪን እጅ ለቀም አድርገው በመያዝ
‹‹አመሰግናለሁ›› አሉት፡፡
ሄሪ ፈገግ አለ፡፡ አሁን አምልጧል፡፡ ትንሽ አሰብ አደረገ፡፡ ሰው
እንዲጠሩ አልፈለገም፡፡ ያዩትን ሁሉ በሚስጥር መያዝ ይሻላቸዋል፡
‹‹ለሬቤካ የሆነውን ነገር አይንገሯት፡ አይሻልም? የአዕምሮ ችግር
ስላለባት እንደዚህ አይነት ነገር ስትሰማ ትረበሻለች››
‹‹እኔም እንደዛው ነኝ›› አሉ እመቤት ሞንክፎርድ ‹‹ሳምንት ያህል
ያመኛል፡››
‹‹ምናልባትምፖሊስ መጥራት ያስፈልግዎት ይሆናል፡ ነገር ግን
ያዘጋጁት ፓርቲ ይታመስብዎታል››
‹‹እሱም ጥሩ አይደለም›› አሉ እመቤቲቱ፡
‹‹ደህና›› አለ ሄሪ በውስጡ እርካታ ተሰምቶት፡ ‹‹ፖሊስ የሚጠራው
እኮ ሰውየው የወሰደው ዕቃ ካለ ነው፡፡ እስቲ መሳቢያውን ይፈታትሹ››
አላቸው
‹‹ወይኔ የኔ ነገር! እስቲ ልፈትሽ›› አሉ፡፡
ሄሪ እጃቸውን ያዝ አደረገና እንዲነሱ አገዛቸው፡፡ ወደ መልበሻ ክፍሉ ውስጥ ገቡና መሳቢያው ሁሉ ተከፍቶ ሲያዩ በድንጋጤ አፋቸውን ያዙ፡፡ ሄሪ
ወንበር አቀረበላቸው፤ ቁጭ ብለው ጌጣጌጦቻቸውን ፈታተሹና ‹‹አይ ብዙም
የወሰደ አይመስለኝም›› አሉ፡፡
‹‹ምናልባትም ገና ሲጀምር ይሆናል የመጣሁበት›› አለ ሄሪ ወይዘሮዋ እያንዳንዱን ጌጣጌጥ በዓይነት በዓይነቱ ደርድረው ፈታተሹና
‹‹ደርሰህበታል›› አሉ፡፡ ‹‹አንተን እግዚአብሔር ባይጥልልኝ ኖሮ ምን
ይውጠኝ ነበር!›› አሉ።
‹‹ምንም ጌጥ ካልጠፋብዎት ለሰው መንገር አያስፈልግም››
‹‹ከጌታ ሲሞን በስተቀር ለማንም አልነግርም›› አሉ፡
‹‹አዎ ልክ ነው›› አለ ሄሪ ለጌታ ሲሞን እንዳይነግሯቸው ቢፈልግም፡፡
‹‹ፓርቲው ካለቀ በኋላ ይንገሯቸው፧ እንደዚያ ይሻላል፤››
‹‹ጥሩ ሃሳብ ነው›› አሉ ሴትዮዋ በእፎይታ፡፡
ሄሪ ልቡ አረፍ አለ፡፡ ‹‹እኔም እንግዲህ ትቼዎት እታች ልሄድ ነው››አለና ጎንበስ ብሎ ጉንጫቸው ላይ ሳም አደረጋቸው፡፡ ድንገት በመሆኑ አፈር ቢሉም ወይዘሮዋ አልከፋቸውም፡፡
‹‹እርስዎ ጎበዝ ሴት ነዎት›› አለና በተቀመጡበት ትቷቸው ሄደ፡፡
ጎልማሳ ሴቶች ከወጣቶቹ ቀለል ይላሉ፡፡ ኮሪደሩ ላይ ባገኘው መስታወት ቁመናውን አየና ክራቫቱን አስተካከለ፡፡ ‹‹አንተ ሰይጣን›› አለ ራሱን፡፡
ፓርቲው እያበቃ ነው፤ ሄሪ ዳንሱ አዳራሽ ሲገባ ሬቤካ እሳት ለብሳ እሳት ጎርሳ አገኛት፡፡
‹‹የት ነው የጠፋኸው?›› አለችና ጠየቀችው በቁጣ፡
ከጋባዦቻችን ጋር እያወራሁ ነበር›› ሲል መለሰላትና ‹‹ይቅርታ እንሂድ›› አላት፡
ከግብዣው ቤት ሲወጣ የእጅ አምባሩና ሃያ ፓውንዱ ኪሱ ውስጥ ናቸው፡፡
ታክሲ ያዙና ወደ መሃል ከተማ የሚገኝ ምግብ ቤት ገቡ። ሄሪ ጥሩ ጥሩ ምግብ ቤቶች ደስ ይሉታል፡ የዕቃዎቹ ጥራት የፈረንሳይ ምግቦች ዝርዝርና ከተፎዎቹ አሳላፊዎች ይማርኩታል፡ አባቱ እንደዚህ አይነት ምግብ ቤቶች ውስጥ ለመግባት አልታደሉም፡፡ እናቱ ምናልባት ለጽዳት ስራ
ገብተው ይሆናል፡ ሜኑው ላይ የሰፈረውን የምግብ ዝርዝር አየና ውድ
ያልሆነ ምግብና ወይን ጠጅ አዘዘ፡
ከዚህ ቀደም ወጣት ሴቶችን ለመጋበዝ ምግብ ቤት ገብቶ ብዙ ጊዜ
ስህተት ይፈጽም ነበር፡ ነገር ግን ፈጣን አዕምሮ ያለው በመሆኑ ከስህተቱ
ይማራል ከልምዱ እንደተረዳውም ብዙዎቹ የእንግሊዝ ሃብታሞች
የፈረንሳይ ምግብ ስለማያውቁ ይጠይቃሉ፡፡ እሱ ግን አንድ ምግብ ለመመገብ ሲገባ ስለሌላው ምግብ ይጠይቃል፡ እንዲህ እንዲህ እያለ ነው የፈረንሳይ
ምግብ ያወቀው። ስለሆነም ከብዙዎቹ ሃብታም የእድሜ እኩዮቹ ይልቅ የፈረንሳይ ምግብ ዝርዝር ያውቃል። ወይን ጠጅ ላይ ግን ችግር የለበትም አስተናጋጆች ደግሞ የትኛው ወይን ጠጅ ጥሩ እንደሆነ ሲጠየቁ ደስ
ይላቸዋል፡ ምክንያቱም ብዙ ወጣቶች የተለያየ ወይን ጠጅ ያውቃሉ ተብሎ
አይጠበቅም፡፡ ስለዚህ ምግብ ቤት ሲገቡ ዋናው ነገር የሚያውቁ መስሎ ረጋ
ብሎ መታየት ነው፡
ሻምፓኙ ጥሩ ቢሆንም ምሽቱ ድብር ብሎታል፡ ለዚህም ምክንያቱ
ሬቤካ እንደሆነች ተገንዝቧል እዚህ ቦታ ደስ የምትል ልጅ አምጥቶ ቢሆን
ኖሮ ምን ያህል ደስ እንደሚለው አሰበ፡፡ ብዙ ጊዜ ይዞ የሚመጣው
አስቀያሚ፣ ወፍራም፣ ፊታቸው ላይ ማዲያት ያለባቸውና ጅላጅል ሀብታም ሴቶችን ነው፡፡ እነሱን መተዋወቅ በጣም
ከተማረኩለት በኋላ እንዳይተዋቸው ስለሚሰጉ ያላቸውን መቀበል ብቻ ነው
ቀላል ነው፡ አንድ ጊዜ
ምርጫቸው፡፡ ስለዚህ ሀብታም ቤት ውስጥ ለመግባት ተመራጩ መንገድ ይሄ ነው፡፡ ታዲያ ከማይፈልጋቸው ሴቶች ጋር ነው ጊዜውን የሚያጠፋው፡፡
ሬቤካ ዛሬ አኩርፋለች አንድ ነገር ሆዷን በልቶታል፧ ከተዋወቁ ጀምሮ ለሶስት ሳምንት በየቀኑ ሊጋብዛት ይዟት ሲወጣ አንድ ቀን እንኳን ሰውነቷን
ለመደባበስ ለምን እንዳልሞከረ አልገባትም፡፡ ለወሲብ እንዳልፈለጋት
ገብቷታል፡
ከዚህ በፊት ድንግልናዋን ልትሰጠው ዝግጁ ከነበረች አንዲት ቀጫጫ ልጅ ጋር ለወሲብ መታገል ሲሞክር ገላው አልታዘዝልህ ብሎት እንደተቸገረ ሲታሰበው በእፍረት ይሽማቀቃል፡ እሱ ወሲብ የለመደው ከእሱ መደብ ሴቶች ጋር ነው፡ ታዲያ ከእነሱ ጋር የነበረው ግንኙነት ብዙም አይቆይም፡
ሄሪ አንድ ጌጣጌጥ አይኑን ሳበው፡፡ ጠጋ ብሎ ሊያይ ሲል የመኝታ ቤቱ
በር ሲከፈት ሰማና በድንጋጤ ደርቆ ቀረ። ሆኖም ማሰቡን አላቆመም::
የመልበሻ ክፍሉ በር ወደ መኝታ ቤቱ የሚያስገባ ብቸኛው በር ነው፡ ክፍሉ ውስጥ አንድ መስኮት ቢኖርም በጥብቅ የተዘጋ ስለሆነ ድምጽ ሳያሰማ ለመክፈት እንደማይቻል ተረዳ፡፡ በቁም ሳጥኑ ውስጥ መደበቅ እችል
ይሆን?› ሲል አሰበ፡፡
ካለበት ቦታ ሆኖ የመኝታ ቤቱን በር ማየት አይችልም፡፡ ጠጋ ብሎ
ሲያዳምጥ እመቤት ሞንክፎርድ እየመጡ ነው፡፡ የከፋፈታቸውን መሳቢያዎች ለመዝጋት ጊዜ አላገኘም፡
ሄሪ ጫን ጫን ይተነፍሳል፡ ድንጋጤ ቢወረውም ከዚህ በፊትም
እንዲህ አይነት አጣብቂኝ ውስጥ ገብቶ ያውቃል፡፡ ከዚያም ራሱን አረጋግቶ ተንቀሳቀሰ፡፡ ተነሳስቶ በበሩ በኩል አለፈና መኝታ ቤቱ ውስጥ ገብቶ ድምጹን
አሰማ፡፡
እመቤት ሞንክፎርድ ደነገጡ፡፡
‹‹በመኝታ ቤትዎ መስኮት አንድ ሰው ሲዘል አየሁ›› አላቸው፡፡
እመቤቲቱ ከድንጋጤያቸው መለስ አሉና ‹‹ምን እያልክ ነው የኔ
ልጅ?›› አሉ፡ ‹‹መኝታ ቤቴ ውስጥ ምን ልታደርግ ገባህ?››
ወደ መስኮቱ ሄደና ወደ ውጭ አይቶ ‹‹አሁንማ ሄደ›› አላቸው፡፡
‹‹አንተ ለመሆኑ ማነህ?››
እመቤት ሞንክፎርድ እድሜያቸው አርባ ውስጥ ይገመታል፡ ካወቀበት
ወይዘሮዋን መሸወድ አያቅተውም፡
‹‹እኔ ኮሪደሩ ውስጥ እየሄድኩ አንድ ሰው እዚህ ክፍል በር ላይ ሆኖ
አጮልቆ ሲመለከት ዓይን ለዓይን ግጥም ስንል ተመልሶ መኝታ ቤት ገባ፡፡
ይህን ቤት መጸዳጃ ቤት ስፈልግ ነው ያየሁት፡፡ ይሄ ሰው ምን እንደሚፈልግ አላወቅሁም፡፡ ሳየው የቤት አሽከር አይመስልም፡፡ ተጋባዥ እንግዳም አይመስልም፡፡ ሁኔታው ስላጠራጠረኝ ልጠይቀው ወደ እሱ ስሄድ በመስኮት
ዘሎ ሄደ፡፡ የተከፈቱትንም መሳቢያዎች ሳይ ሰውየው ጌጣጌጥ ፈልጎ እንደመጣ ተረዳሁ››
እመቤት ሞንክፎርድም ‹‹ምን አይነት ነገር ነው›› አሉ፡፡
ወንበር ሳበና ‹‹አረፍ ይበሉ›› አላቸው፡፡
‹‹ሳስበው አንተ ባታባርረው ኖሮ›› አሉ ሴትዮዋ ‹‹እዚህ ስገባ ባገኘው በድንጋጤ ራሴን እስት ነበር›› አሉና የሄሪን እጅ ለቀም አድርገው በመያዝ
‹‹አመሰግናለሁ›› አሉት፡፡
ሄሪ ፈገግ አለ፡፡ አሁን አምልጧል፡፡ ትንሽ አሰብ አደረገ፡፡ ሰው
እንዲጠሩ አልፈለገም፡፡ ያዩትን ሁሉ በሚስጥር መያዝ ይሻላቸዋል፡
‹‹ለሬቤካ የሆነውን ነገር አይንገሯት፡ አይሻልም? የአዕምሮ ችግር
ስላለባት እንደዚህ አይነት ነገር ስትሰማ ትረበሻለች››
‹‹እኔም እንደዛው ነኝ›› አሉ እመቤት ሞንክፎርድ ‹‹ሳምንት ያህል
ያመኛል፡››
‹‹ምናልባትምፖሊስ መጥራት ያስፈልግዎት ይሆናል፡ ነገር ግን
ያዘጋጁት ፓርቲ ይታመስብዎታል››
‹‹እሱም ጥሩ አይደለም›› አሉ እመቤቲቱ፡
‹‹ደህና›› አለ ሄሪ በውስጡ እርካታ ተሰምቶት፡ ‹‹ፖሊስ የሚጠራው
እኮ ሰውየው የወሰደው ዕቃ ካለ ነው፡፡ እስቲ መሳቢያውን ይፈታትሹ››
አላቸው
‹‹ወይኔ የኔ ነገር! እስቲ ልፈትሽ›› አሉ፡፡
ሄሪ እጃቸውን ያዝ አደረገና እንዲነሱ አገዛቸው፡፡ ወደ መልበሻ ክፍሉ ውስጥ ገቡና መሳቢያው ሁሉ ተከፍቶ ሲያዩ በድንጋጤ አፋቸውን ያዙ፡፡ ሄሪ
ወንበር አቀረበላቸው፤ ቁጭ ብለው ጌጣጌጦቻቸውን ፈታተሹና ‹‹አይ ብዙም
የወሰደ አይመስለኝም›› አሉ፡፡
‹‹ምናልባትም ገና ሲጀምር ይሆናል የመጣሁበት›› አለ ሄሪ ወይዘሮዋ እያንዳንዱን ጌጣጌጥ በዓይነት በዓይነቱ ደርድረው ፈታተሹና
‹‹ደርሰህበታል›› አሉ፡፡ ‹‹አንተን እግዚአብሔር ባይጥልልኝ ኖሮ ምን
ይውጠኝ ነበር!›› አሉ።
‹‹ምንም ጌጥ ካልጠፋብዎት ለሰው መንገር አያስፈልግም››
‹‹ከጌታ ሲሞን በስተቀር ለማንም አልነግርም›› አሉ፡
‹‹አዎ ልክ ነው›› አለ ሄሪ ለጌታ ሲሞን እንዳይነግሯቸው ቢፈልግም፡፡
‹‹ፓርቲው ካለቀ በኋላ ይንገሯቸው፧ እንደዚያ ይሻላል፤››
‹‹ጥሩ ሃሳብ ነው›› አሉ ሴትዮዋ በእፎይታ፡፡
ሄሪ ልቡ አረፍ አለ፡፡ ‹‹እኔም እንግዲህ ትቼዎት እታች ልሄድ ነው››አለና ጎንበስ ብሎ ጉንጫቸው ላይ ሳም አደረጋቸው፡፡ ድንገት በመሆኑ አፈር ቢሉም ወይዘሮዋ አልከፋቸውም፡፡
‹‹እርስዎ ጎበዝ ሴት ነዎት›› አለና በተቀመጡበት ትቷቸው ሄደ፡፡
ጎልማሳ ሴቶች ከወጣቶቹ ቀለል ይላሉ፡፡ ኮሪደሩ ላይ ባገኘው መስታወት ቁመናውን አየና ክራቫቱን አስተካከለ፡፡ ‹‹አንተ ሰይጣን›› አለ ራሱን፡፡
ፓርቲው እያበቃ ነው፤ ሄሪ ዳንሱ አዳራሽ ሲገባ ሬቤካ እሳት ለብሳ እሳት ጎርሳ አገኛት፡፡
‹‹የት ነው የጠፋኸው?›› አለችና ጠየቀችው በቁጣ፡
ከጋባዦቻችን ጋር እያወራሁ ነበር›› ሲል መለሰላትና ‹‹ይቅርታ እንሂድ›› አላት፡
ከግብዣው ቤት ሲወጣ የእጅ አምባሩና ሃያ ፓውንዱ ኪሱ ውስጥ ናቸው፡፡
ታክሲ ያዙና ወደ መሃል ከተማ የሚገኝ ምግብ ቤት ገቡ። ሄሪ ጥሩ ጥሩ ምግብ ቤቶች ደስ ይሉታል፡ የዕቃዎቹ ጥራት የፈረንሳይ ምግቦች ዝርዝርና ከተፎዎቹ አሳላፊዎች ይማርኩታል፡ አባቱ እንደዚህ አይነት ምግብ ቤቶች ውስጥ ለመግባት አልታደሉም፡፡ እናቱ ምናልባት ለጽዳት ስራ
ገብተው ይሆናል፡ ሜኑው ላይ የሰፈረውን የምግብ ዝርዝር አየና ውድ
ያልሆነ ምግብና ወይን ጠጅ አዘዘ፡
ከዚህ ቀደም ወጣት ሴቶችን ለመጋበዝ ምግብ ቤት ገብቶ ብዙ ጊዜ
ስህተት ይፈጽም ነበር፡ ነገር ግን ፈጣን አዕምሮ ያለው በመሆኑ ከስህተቱ
ይማራል ከልምዱ እንደተረዳውም ብዙዎቹ የእንግሊዝ ሃብታሞች
የፈረንሳይ ምግብ ስለማያውቁ ይጠይቃሉ፡፡ እሱ ግን አንድ ምግብ ለመመገብ ሲገባ ስለሌላው ምግብ ይጠይቃል፡ እንዲህ እንዲህ እያለ ነው የፈረንሳይ
ምግብ ያወቀው። ስለሆነም ከብዙዎቹ ሃብታም የእድሜ እኩዮቹ ይልቅ የፈረንሳይ ምግብ ዝርዝር ያውቃል። ወይን ጠጅ ላይ ግን ችግር የለበትም አስተናጋጆች ደግሞ የትኛው ወይን ጠጅ ጥሩ እንደሆነ ሲጠየቁ ደስ
ይላቸዋል፡ ምክንያቱም ብዙ ወጣቶች የተለያየ ወይን ጠጅ ያውቃሉ ተብሎ
አይጠበቅም፡፡ ስለዚህ ምግብ ቤት ሲገቡ ዋናው ነገር የሚያውቁ መስሎ ረጋ
ብሎ መታየት ነው፡
ሻምፓኙ ጥሩ ቢሆንም ምሽቱ ድብር ብሎታል፡ ለዚህም ምክንያቱ
ሬቤካ እንደሆነች ተገንዝቧል እዚህ ቦታ ደስ የምትል ልጅ አምጥቶ ቢሆን
ኖሮ ምን ያህል ደስ እንደሚለው አሰበ፡፡ ብዙ ጊዜ ይዞ የሚመጣው
አስቀያሚ፣ ወፍራም፣ ፊታቸው ላይ ማዲያት ያለባቸውና ጅላጅል ሀብታም ሴቶችን ነው፡፡ እነሱን መተዋወቅ በጣም
ከተማረኩለት በኋላ እንዳይተዋቸው ስለሚሰጉ ያላቸውን መቀበል ብቻ ነው
ቀላል ነው፡ አንድ ጊዜ
ምርጫቸው፡፡ ስለዚህ ሀብታም ቤት ውስጥ ለመግባት ተመራጩ መንገድ ይሄ ነው፡፡ ታዲያ ከማይፈልጋቸው ሴቶች ጋር ነው ጊዜውን የሚያጠፋው፡፡
ሬቤካ ዛሬ አኩርፋለች አንድ ነገር ሆዷን በልቶታል፧ ከተዋወቁ ጀምሮ ለሶስት ሳምንት በየቀኑ ሊጋብዛት ይዟት ሲወጣ አንድ ቀን እንኳን ሰውነቷን
ለመደባበስ ለምን እንዳልሞከረ አልገባትም፡፡ ለወሲብ እንዳልፈለጋት
ገብቷታል፡
ከዚህ በፊት ድንግልናዋን ልትሰጠው ዝግጁ ከነበረች አንዲት ቀጫጫ ልጅ ጋር ለወሲብ መታገል ሲሞክር ገላው አልታዘዝልህ ብሎት እንደተቸገረ ሲታሰበው በእፍረት ይሽማቀቃል፡ እሱ ወሲብ የለመደው ከእሱ መደብ ሴቶች ጋር ነው፡ ታዲያ ከእነሱ ጋር የነበረው ግንኙነት ብዙም አይቆይም፡
👍17
አንድ ጊዜ ብቻ ነው የሚያረካ የፍቅር ግንኙነት የነበረው፡ የአስራ ስምንት
ዓመት ልጅ እያለ አንዲት ባሏ የሰለቻት ጠና ያለች ጠበቃ ከመንገድ ላይ
ተዋውቃው ለሁለት ዓመት ያህል በወዳጅነት ይዛው ነበር፡ ከእሷ ብዙ ነገር
ተምሯል እሷም በሙሉ ፈቃደኝነት አስተምራዋለች፡ አልጋ ላይ ሆነው
ከዚያ ግጥም ታነብለት ነበር፡ ሄሪ ለእሷ ጥልቅ ፍቅር ነበረው፡፡ ባሏ ውሽማ
መያዟን መስማቱን ስታውቅ ሄሪን በጭካኔ ጣል ጣል አደረገችው በኋላ ወዳጁን ከባሏ ጋር ብዙ ጊዜ አይቷቸዋል፡ መንገድ ላይም ከዚህ በፊት እንደማታውቀው ሁሉ ዝም ብላው ታልፈዋለች፡፡ ሄሪም ይከፋው ነበር፡፡ እሷ
ሁሉም ነገሩ ነበረች፡
ጣፋጩ ምግብና ሻምፓኙ የእሱንና የሬቤካን መንፈስ አላነቃቃ አለ፡፡ከእሷ ጋር ቁጭ ብሎ አዕምሮው እረፍት አጣ፡፡ ዛሬ ማታ እርግፍ አድርጎ ሊተዋት ቢያቅድም ምሽቱን እንኳን ከእሷ ጋር ለማሳለፍ ትዕግስት አጣ፡፡እሷን ራት ለመጋበዝ የሚያወጣው ወጪ ቆጨው፡ ላባ ከተሰካበት ኮፍያ
ስር ያለውን ሜክአፕ ያልተቀባ አስቀያሚ ፊቷን ሲያይ ጥላቻው ተቀሰቀሰበት።
ያዘዙትን ምግብ በልተው እንደጨረሱ ቡና አዘዘና ወደ መጸዳጃ ቤት ሄደ። ከዚያም በጓሮ በኩል ሾልኮ ወጣ፡
የምሽቱ አየር ጥሩ ነው፡ በጦርነቱ ምክንያት ለጠላት ዒላማ እንዳይሆን መብራት የጠፋ በመሆኑ ጨለም ቢልም ሄሪ ቦታውን በደምብ
ያውቀዋል፡ በተጨማሪም የትራፊክ መብራቶችና ከየመኪናው የሚወጣው
መብራት መንገዱን ወለል አድርገው ያሳዩታል፡ ከትምህርት ቤት የተለቀቀ
ተማሪ የሆነ ያህል ተሰማው፡ ሬቤካን ምግብ ቤት ውስጥ ጥሏት ስለሄደ
አንድ ስምንት ፓውንድ ያህል አድኗል፡
✨ይቀጥላል✨
ዓመት ልጅ እያለ አንዲት ባሏ የሰለቻት ጠና ያለች ጠበቃ ከመንገድ ላይ
ተዋውቃው ለሁለት ዓመት ያህል በወዳጅነት ይዛው ነበር፡ ከእሷ ብዙ ነገር
ተምሯል እሷም በሙሉ ፈቃደኝነት አስተምራዋለች፡ አልጋ ላይ ሆነው
ከዚያ ግጥም ታነብለት ነበር፡ ሄሪ ለእሷ ጥልቅ ፍቅር ነበረው፡፡ ባሏ ውሽማ
መያዟን መስማቱን ስታውቅ ሄሪን በጭካኔ ጣል ጣል አደረገችው በኋላ ወዳጁን ከባሏ ጋር ብዙ ጊዜ አይቷቸዋል፡ መንገድ ላይም ከዚህ በፊት እንደማታውቀው ሁሉ ዝም ብላው ታልፈዋለች፡፡ ሄሪም ይከፋው ነበር፡፡ እሷ
ሁሉም ነገሩ ነበረች፡
ጣፋጩ ምግብና ሻምፓኙ የእሱንና የሬቤካን መንፈስ አላነቃቃ አለ፡፡ከእሷ ጋር ቁጭ ብሎ አዕምሮው እረፍት አጣ፡፡ ዛሬ ማታ እርግፍ አድርጎ ሊተዋት ቢያቅድም ምሽቱን እንኳን ከእሷ ጋር ለማሳለፍ ትዕግስት አጣ፡፡እሷን ራት ለመጋበዝ የሚያወጣው ወጪ ቆጨው፡ ላባ ከተሰካበት ኮፍያ
ስር ያለውን ሜክአፕ ያልተቀባ አስቀያሚ ፊቷን ሲያይ ጥላቻው ተቀሰቀሰበት።
ያዘዙትን ምግብ በልተው እንደጨረሱ ቡና አዘዘና ወደ መጸዳጃ ቤት ሄደ። ከዚያም በጓሮ በኩል ሾልኮ ወጣ፡
የምሽቱ አየር ጥሩ ነው፡ በጦርነቱ ምክንያት ለጠላት ዒላማ እንዳይሆን መብራት የጠፋ በመሆኑ ጨለም ቢልም ሄሪ ቦታውን በደምብ
ያውቀዋል፡ በተጨማሪም የትራፊክ መብራቶችና ከየመኪናው የሚወጣው
መብራት መንገዱን ወለል አድርገው ያሳዩታል፡ ከትምህርት ቤት የተለቀቀ
ተማሪ የሆነ ያህል ተሰማው፡ ሬቤካን ምግብ ቤት ውስጥ ጥሏት ስለሄደ
አንድ ስምንት ፓውንድ ያህል አድኗል፡
✨ይቀጥላል✨
👍18
🗾👉👉የጠንቋዩ ዋሻ👉👉👉🗾
🙈🙈🙈ክፍል 16🙈🙈🙈🙈
👉👉👉👉⚡
የመሳይን ፈጣን እንቅስቃሴ መቋቋም ያልቻለው አድማስ የተቀበለውን አብረቅራቂ ስለት መሳይ እጅላይ ሲያየው በድንጋጤ አፉን ከፍቶ ቀረ ፣ኤልዬታ ግራበመጋባትና በፍርሃት ፈጣ ተመለከተችው ሕይወቷ በመሳይ እጅ ሊያልፍ መሆኑን አስባ ባለማመን ፣ ኤዛ መሳይ አጉል ነገር ሞክሮ ችግር ውስጥ እንዳ ይገባ በመፍራት እንዲያቆም እጆቿን እያንጨፈረረች አስጠነቀቀችው እነ መስፍን የጓደኛቸውን ድፍረት አይተው ተደናግጠው አቢያራ የሚያደርስበትን የጭካኔ በትር ለማሰብ ከበዳቸው .......... መሳይ በኦጁ የገባውን ስለት ያለ አንዳች ማመንታት ወደ አቢያራ ደረት ሰቀሰቀው ያ አልበቃ ብሎት ከአቢያራ በባሰ እየጮኽ የአቢያራን ሰውነት ሰርስሮ የገባውን ስለት በጭካኔ አሽከረከረው " አንተ ...መጥፎ ጠንቋይ እስኪ አሁን እምነትህ ያድንህ .....እስኪ የታለ የጨለማው ንጉስ አባትህ .....አንተ አረመኔ ጨካኝ የስንት ሰው ደም አፍሰህ ነበር ፣ እስኪ ያንተም ይፍሰስ ፣ አንተ ሴይጣን ....በላ አሁን አጓራ ....እኔ አልፈራህም ....እኔ ያንተ ባሪያ አይደለውም .... ፈጣሪዬን የማቅ ሰው ነኝ ..... ፈጣሪ አዛኝ ነው ፈጣሪ ፍቅር ነው ፈጣሪ ሕውነት ነው ፈጣሪ ታጋሽ ነው ፈጣሪ ሰብሳቢ ነው ፈጣሪ ብርሃን ነው !! እሺ አንተ ደም የጠማህ ውሸታም ሴጣን ከነ ጨለማህ ገደል ግባ ........."መሳይ እንደ እብድ እየጮኽና እየተሳደበ የአቢያራን ሰውነት በሳሳው ። ያቢያራ ደም በዋሻው ውስጥ ኮለል አለ .....አቢያራ አይኖቹ በድንጋጤ ፈጠው ሰውነቱ ተደጋግሞ በፍጥነት በሚገባበት ስለት እየተሰቃየ ወዲወዲያ ተወዘወዘ ፣እግሮቹ ተብረከረኩበት ፣በጭራሽ ሊሆን ይችላል ብሎ ባልጠበቀው ተራ ብሎ ባሰበው ጎረምሳ እጅ መውደቁ ሳያስገርመው አይቀርም ቡዝዝ ባሉት አይኖቹ የመሳይን ደማቅ አይኖች በልመና አይነት አያቸው ደግሞ ስለቱን እንዳያስገባበት ተማፀነ ፣ መሳይ ግዳይ እንደጣለ አውሬ ከወዲ ወዲያ እያለ ለሁሉም አቢያራ ተራ እና ደም የጠማው የሴጣን ቁራጭ መሆኑን ተናገረ ፣ ምንም አይነት ተሃምር እንደማይፈጥር ይልቅ ይሄን ሴይጣን አብረን እንቅበረው ፣ ደም ባፈሰሰበት ዋሻውስጥ ቀብሩን እንፈፅምለት ዘላለሙን ለአጢያቱ ሲከፍል ይኖራታል ነብሱ መቼስ እዚው ዋሻውስጥ ትንቀለቀላታለች እንጂ አምላኬ ለሱ የሚሆን ቤት የለውም ወደገሃነም ያውርድህ ፣ አንት ጨካኝ ፣
አድማስ ከቆመበት ተንቀሳቀሰ እና ወደ አቢያራ በግርምት ተጠጋ ምንም አይነት ታምር ስላጣበት ግራ ገባው አቢያራ ሁሉንም ነገር ማድረግ የሚችል ጌታ መስሎት የነበረበትን ዘመን እና እሱን ተከትሎ ትህዛዞቹን የፈፀመበትን ሁኔታ አስቦ ተንዘፈዘፈ ፣ እሱም የሰይጣን መልህክተኝነቱን የአጭበርባሪው አቢያራ ስራ አስፈፃሚነቱ አሳፈረው እናም ከመሳይ በበለጠ ጮኽ ፣የፀፀት በሚመስል ሁኔታ ፣ ይሄን ጊዜ ኤዛ ተደናግጣ እሮጣ በመሄድ መሳይን ከለለችው ፣ አድማስ እየጮኽ ወዲ ወዲያ ካለ በዋላ እየተንገዳገደ መሳይን ሲለምን የነበረውን አቢያራን ተወርውሮ አንገቱን አንቆ ይዞት መሬት ወደቀ ...... በዚህን ጊዜ መስፍንና ዳንኤል በፍጥነት ከዋሻው ለማምለጥ እሮጡ ፣ መሳይን ፈርተውታል ፣ ጓደኝነታቸውን ወደጎን በመተው ያደረሱበትን በደል አስበው መሳይ ለነሱም እንደማይመለስ ተሰምቷቸው ነበር ፣ እነሱ ሲሮጡ በማየትም የአቢያራ ሁለቱ ሴቶች ተከተሏቸው ወዴት እንደሚሄዱ ባያውቁምጨበጌታቸው ድንገት መውደቅ ጨለማው የባስ ጨልሞባቸዋል ፣ በደመ ነፍስ ግን እነመስፍንን ተከትለው እሮጡ ........
.✍ ሙና መሀመድ
ይቀጥላል
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
🙈🙈🙈ክፍል 16🙈🙈🙈🙈
👉👉👉👉⚡
የመሳይን ፈጣን እንቅስቃሴ መቋቋም ያልቻለው አድማስ የተቀበለውን አብረቅራቂ ስለት መሳይ እጅላይ ሲያየው በድንጋጤ አፉን ከፍቶ ቀረ ፣ኤልዬታ ግራበመጋባትና በፍርሃት ፈጣ ተመለከተችው ሕይወቷ በመሳይ እጅ ሊያልፍ መሆኑን አስባ ባለማመን ፣ ኤዛ መሳይ አጉል ነገር ሞክሮ ችግር ውስጥ እንዳ ይገባ በመፍራት እንዲያቆም እጆቿን እያንጨፈረረች አስጠነቀቀችው እነ መስፍን የጓደኛቸውን ድፍረት አይተው ተደናግጠው አቢያራ የሚያደርስበትን የጭካኔ በትር ለማሰብ ከበዳቸው .......... መሳይ በኦጁ የገባውን ስለት ያለ አንዳች ማመንታት ወደ አቢያራ ደረት ሰቀሰቀው ያ አልበቃ ብሎት ከአቢያራ በባሰ እየጮኽ የአቢያራን ሰውነት ሰርስሮ የገባውን ስለት በጭካኔ አሽከረከረው " አንተ ...መጥፎ ጠንቋይ እስኪ አሁን እምነትህ ያድንህ .....እስኪ የታለ የጨለማው ንጉስ አባትህ .....አንተ አረመኔ ጨካኝ የስንት ሰው ደም አፍሰህ ነበር ፣ እስኪ ያንተም ይፍሰስ ፣ አንተ ሴይጣን ....በላ አሁን አጓራ ....እኔ አልፈራህም ....እኔ ያንተ ባሪያ አይደለውም .... ፈጣሪዬን የማቅ ሰው ነኝ ..... ፈጣሪ አዛኝ ነው ፈጣሪ ፍቅር ነው ፈጣሪ ሕውነት ነው ፈጣሪ ታጋሽ ነው ፈጣሪ ሰብሳቢ ነው ፈጣሪ ብርሃን ነው !! እሺ አንተ ደም የጠማህ ውሸታም ሴጣን ከነ ጨለማህ ገደል ግባ ........."መሳይ እንደ እብድ እየጮኽና እየተሳደበ የአቢያራን ሰውነት በሳሳው ። ያቢያራ ደም በዋሻው ውስጥ ኮለል አለ .....አቢያራ አይኖቹ በድንጋጤ ፈጠው ሰውነቱ ተደጋግሞ በፍጥነት በሚገባበት ስለት እየተሰቃየ ወዲወዲያ ተወዘወዘ ፣እግሮቹ ተብረከረኩበት ፣በጭራሽ ሊሆን ይችላል ብሎ ባልጠበቀው ተራ ብሎ ባሰበው ጎረምሳ እጅ መውደቁ ሳያስገርመው አይቀርም ቡዝዝ ባሉት አይኖቹ የመሳይን ደማቅ አይኖች በልመና አይነት አያቸው ደግሞ ስለቱን እንዳያስገባበት ተማፀነ ፣ መሳይ ግዳይ እንደጣለ አውሬ ከወዲ ወዲያ እያለ ለሁሉም አቢያራ ተራ እና ደም የጠማው የሴጣን ቁራጭ መሆኑን ተናገረ ፣ ምንም አይነት ተሃምር እንደማይፈጥር ይልቅ ይሄን ሴይጣን አብረን እንቅበረው ፣ ደም ባፈሰሰበት ዋሻውስጥ ቀብሩን እንፈፅምለት ዘላለሙን ለአጢያቱ ሲከፍል ይኖራታል ነብሱ መቼስ እዚው ዋሻውስጥ ትንቀለቀላታለች እንጂ አምላኬ ለሱ የሚሆን ቤት የለውም ወደገሃነም ያውርድህ ፣ አንት ጨካኝ ፣
አድማስ ከቆመበት ተንቀሳቀሰ እና ወደ አቢያራ በግርምት ተጠጋ ምንም አይነት ታምር ስላጣበት ግራ ገባው አቢያራ ሁሉንም ነገር ማድረግ የሚችል ጌታ መስሎት የነበረበትን ዘመን እና እሱን ተከትሎ ትህዛዞቹን የፈፀመበትን ሁኔታ አስቦ ተንዘፈዘፈ ፣ እሱም የሰይጣን መልህክተኝነቱን የአጭበርባሪው አቢያራ ስራ አስፈፃሚነቱ አሳፈረው እናም ከመሳይ በበለጠ ጮኽ ፣የፀፀት በሚመስል ሁኔታ ፣ ይሄን ጊዜ ኤዛ ተደናግጣ እሮጣ በመሄድ መሳይን ከለለችው ፣ አድማስ እየጮኽ ወዲ ወዲያ ካለ በዋላ እየተንገዳገደ መሳይን ሲለምን የነበረውን አቢያራን ተወርውሮ አንገቱን አንቆ ይዞት መሬት ወደቀ ...... በዚህን ጊዜ መስፍንና ዳንኤል በፍጥነት ከዋሻው ለማምለጥ እሮጡ ፣ መሳይን ፈርተውታል ፣ ጓደኝነታቸውን ወደጎን በመተው ያደረሱበትን በደል አስበው መሳይ ለነሱም እንደማይመለስ ተሰምቷቸው ነበር ፣ እነሱ ሲሮጡ በማየትም የአቢያራ ሁለቱ ሴቶች ተከተሏቸው ወዴት እንደሚሄዱ ባያውቁምጨበጌታቸው ድንገት መውደቅ ጨለማው የባስ ጨልሞባቸዋል ፣ በደመ ነፍስ ግን እነመስፍንን ተከትለው እሮጡ ........
.✍ ሙና መሀመድ
ይቀጥላል
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
👍20🔥2👎1🤔1
🍷የጠንቋዩ ዋሻ🍷
🙈ክፍል 17🙈
👉👉👉👉👉👉👉
አድማስ ከአቢያራ ላይ ሲነሳ በዋሻው ውስጥ ግራ በመጋባትና በጭንቀት ቆመው መጨረሻውን ሲከታተሉት የነበሩት ኤዛና ኤሊያታ አጎንብሰው የአቢያራን በድን ተመለከቱ ፣ ከልጅነታቸው ጀምሮ እንደ ታምረኛ አባት ሲቆጥሩት የነበረው አቢያራ በደም ተጨማልቆ ፀጥ ብሏል ፣ኤልያታ አንዴ አድማስን አንዴ የወደቀውን አቢያራን ስታስተውል ቆይታ ምን እናድርግ በሚል እይታ ወደ ኤዛ ዞረች ፣ኤዛ ምንም አይነት እንቅስቃሴ ሳታደርግ ባለችበት ቆማለች ፣ መሳይ ደሞ ሴቶቹ በቀል ይፈልጉ አይፈልጉ ማረጋገጥ ስላልቻለ በለበት ሆኖ በጥንቃቄና ስለቷን አጠብቆ በመያዝ ይከታተላቸዋል
"ኤዛ አባታችን ሞቷል በቃ እንደማንኛውም ሰው ሞቷል "አለች ኤልያታ ግራ ተጋብታ ፣ ድንገት በታምር እንደሚነሳ ጠበቀች
" ኤላ በቃ አባታችን እንደኛ ሰው ነበር ስለዚህ ነው የሞተው ።መሳይ ይነግረኝ የነበረው ነገር ሁሉ እውነት መሆኑን ነው እያየው ያለሁት እናም የኛ ፈጣሪ ሌላ ነው አቢያራ እና የአቢያራ አምላክ ብሎ ነገር የለም ፣ ኤላ መበርታት አለብን ፣"አለች ኤዛ ወደ መሳይ እየተጠጋች መሳይ በደስታ ወደኤዛ ቀረበ
"ይሄንን ስለት በቃ ጣለው መሳይ ማንም ባንተ ላይ ጉዳት አያደርስም እኔ እስካለው ፣ ሁልም አብረን ነን እንዳልከው ከዚ ጨለማ እንወጣለን ፣ ብርሃንንም ታሳየኛለህ ፣ በአንተ ዓለም ውስጥ በደስታ ለመኖር ዝግጁ ነኝ "አለች ኤዛ የመሳይን እጅ እየያዘች ። አድማስ አንዳች ሳይናገር ብዙ መስዋት ሲከፍልለትና ሲያስከፍልለት ይኖር ለነበረው የአቢያራ በድን ላይ እንዳፈጠጠ ነው ፣ ኤሊያታ ሁሉንም ስታይ ቆይታ " በፍፁም አይሆንም ኤዛ ይሄ ክህደት ነው የሞተው እኮ አባታችን ነው ፣ እኛ ደሞ በውጪ እንዳሉት እንደማንኛውም ሰዎች አደለንም ፣ እደጅ ስላለው ነገር ምንም የምናውቀው የለም ፣ ይሄ ልጅ ጌታችንን አሳዳጊያችንን ደሙን አፍስሶታል ፣ ጨካኝ ነው አድማስም አንቆ ገድሎታል ፣ እህቶቻችንን መስፍንና ዳንኤል ይዘውብን እሮጠዋል ፣ አይታይሽም ኤዛ ውጪ ያሉት ሰዎች ምን ያክል ጨካኝ እንደሚሆኑብን ፣ በጭራሽ እኔና አንቺ እነዚህን ሰዎች አምነን ከዋሻው መውጣት የለብንም ፣ አይታይሽም ሊያጠፉን እንደሚችሉ ፣ አባታችንን እኮ ነው የገደሉት ኤዛ ንቂ ለኛም አይመለሱም ፣ "አለች ኤልያታ ወደዋላዋ እየተራመደች ፣ አድማስ በእጁ ምልክት እየሰጠ በጭራሽ እነሱ ላይ ጉዳት እንደማያደርስ ሊያስረዳት ሞከረ እናም በፍቅር እያስተዋላት ተጠጋት ፣ ኤልያታ ይበልጥ በመሸሽ ከአንድ ትልቅ በርሜል ጋር ደረሰች ፣ አድማስ ባለበት ቆም ብሎ ለመናት እንድታምነው እንደሚወዳትም ጭምር እየነገረ ይሄ ሁሉ ለሳ ካለፍቅር የተነሳ እንደተፈጠረ እና አቢያራ በሷ ባይመጣበት ትህዛዞቹን ሁሉ ይፈፅም እንደነበረ ለፈለፈ ፣ ኤልያታ ከበላይዋ በዋሻው ውስጥ የተሰካው እንደችቦ የሚንቦገቦገውን ለብርሃን የሚጠቀሙበትን ዱላመሰል ነገርላይ ያለውን እሳት ለአፍታ ተመልክታ ስታበቃ ፣ አድማስን ለመሸሽ በሚያስመስል ሁኔታ ከበርሜሉ ዋላ ዞረች እና በርሜሊን ክዳኑን ከፈተችው በመቀጠል በውስጡ ያለውን ፈሳሽ ገፍታ አፈሰሰችው በርሜሉ በኤልያታ አቅም ተበግሮ ከመሬት ሲከነበል በውስጡ ያለ ፈሳሽ እየተንደቀደቀ በዋሻው ውስጥ መፈላሰስ ጀመረ ፣ "ኤልያታ ምን እያደረግሽ ነው ጋዙን ....ቤዚሉን......እንዴ ለምን እንዲ ታደርጊያለሽ " እያለ የቀረውን ለማትረፍ ሲጣጣር እሱም ተዘፈቀበት ፣ ያለከልካይ የሚወርደው ፈሳሽ አቢያራንም በድኑን አራሰው ፣ መሳይ ደመነፍሱ አንዳች ነገር ያስተጋባለት ይመስል ፣ በቅፅበት ወደ ኤዛ ተመለከተ ፣ አየችው እጇን ለቀም አድርጎ በመያዝ ወደ ውጪ የሚያስወጣ ፣መንገድ ፍለጋ እሮጠ ፣ በዛው ቅስበት ፣ኤልያታ ፣ከበላይዋ የተሰቀለውን ፣ለብርሃን የሚጠቀሙበትን እሳት መሬት ላይ በመጣል ፣" የትም መሄድ አንችልም እዚው ነው መኖሪያችን በቃ ከአባታችን ጎን ነው መሆን ያለብን ""አለች እሳቱ ከፈሰሰው ቤንዚል ጋር ሲዋሃድ ለጥፋት ጊዜ አልፈጀበትም አድማስ በቤንዚል የረጠበ ልብሱ ወዲያው ተያያዘ ፣ ኤልያታ የተቀሩትን ፈሳሾች እየገለበጠች ፣ እራሷንም በእሳት ነክራ በቃጠሎ ወደሚጮኽው አድማስ ሄዳ ተጣበቀችበት አድማስ እቅፏ ውስጥ ተንገበገበ ፣ አቢያራ በድኑ በእሳት ተያያዘ ..... ኤዛ ከመሳይ ጋር በምታውቀው ዋሻውስጥ መውጫ ፍለጋ ተሯሯጠች ፣ እየተንቦገቦገ የሚመጣው እሳት እንዳይደርስባቸው በመስጋት መሳይ በፍርሃት ወደዋላው እየዞረ እያየ ኤዛ መውጫውን በትክክ እንድታገኘው ተማፀነ ፣ ኤዛ እሳቱ እነ ኤልያታ ካሉበት በኩል በፍንዳታ አይነት ጭምር ሲያይል ጓደኛዋን አስባ ብርክ ያዛት ፣እንደመቆም ስትል ፣ መሳ እጇን ይዞ ጎተታት ፣ ኤዛ ዕንባዋ ዱብ ዱብ እያለ ስለ ጓደኛዋ ፣ መሳይን ተከትላ ተንቀሳቀሰች ፣ እናም የሚከተላቸውን አሳት እየተወለካከፉ ፣ በማምለጥ ፣ ከዋሻው በመከራ ወጡ ፣ ከወጡ በዋላ ፣ ሳምባቸው ውስጥ የገባው ጨስ ሰአል ፈጠረባቸው ፣እናም ከዋሻው እስኪርቁ እያሳሉ ሮጡ ፣ እናም ወደ አንድ ዛፍ ስር ተጠግተው ተቀመጡ ፣ከርቀት ዋሻው ሲነድና በጭስ ሲትጎለጎል ተመለከቱ ኤዛ ዕንባዋን ማቆም አልቻለችም ፣ እዛ ዋሻውስጥ ከእፃንነቷ ጀምሮ ያሳለፈችው ሕይወት የውሸት እንደነበረ ለማሰብ ከብዷታል ጓደኞቿን እህቶቿን አጣች ብቸኝነት ተሰማት ፣ ወደፊት የሚጠብቃት ሕይወት አሳሰባት ፣ መሳይ ሲያቅፋት የእጆቹ ጥንካሬ ተሰምቷት ወደሱ ዞረች ፣ ፊቱ ጥላት ተቀብቷል ግን ፍፁም ደስተኛ ነበረ ፣ ድል አድራጊነት ይነበብበታል ፣ ስታየው ቆይታ ፈገግ ለማለት ሞከረች ፣ ጠጋ ብሎ በአለሁልሽ መንፈስ ፣ከንፈራን አጥብቆ ሳማት ፣ በደከሙ እጆቿ ተጠመጠመችበት.....
✍ ሙና መሀመድ
ይቀጥላል
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
🙈ክፍል 17🙈
👉👉👉👉👉👉👉
አድማስ ከአቢያራ ላይ ሲነሳ በዋሻው ውስጥ ግራ በመጋባትና በጭንቀት ቆመው መጨረሻውን ሲከታተሉት የነበሩት ኤዛና ኤሊያታ አጎንብሰው የአቢያራን በድን ተመለከቱ ፣ ከልጅነታቸው ጀምሮ እንደ ታምረኛ አባት ሲቆጥሩት የነበረው አቢያራ በደም ተጨማልቆ ፀጥ ብሏል ፣ኤልያታ አንዴ አድማስን አንዴ የወደቀውን አቢያራን ስታስተውል ቆይታ ምን እናድርግ በሚል እይታ ወደ ኤዛ ዞረች ፣ኤዛ ምንም አይነት እንቅስቃሴ ሳታደርግ ባለችበት ቆማለች ፣ መሳይ ደሞ ሴቶቹ በቀል ይፈልጉ አይፈልጉ ማረጋገጥ ስላልቻለ በለበት ሆኖ በጥንቃቄና ስለቷን አጠብቆ በመያዝ ይከታተላቸዋል
"ኤዛ አባታችን ሞቷል በቃ እንደማንኛውም ሰው ሞቷል "አለች ኤልያታ ግራ ተጋብታ ፣ ድንገት በታምር እንደሚነሳ ጠበቀች
" ኤላ በቃ አባታችን እንደኛ ሰው ነበር ስለዚህ ነው የሞተው ።መሳይ ይነግረኝ የነበረው ነገር ሁሉ እውነት መሆኑን ነው እያየው ያለሁት እናም የኛ ፈጣሪ ሌላ ነው አቢያራ እና የአቢያራ አምላክ ብሎ ነገር የለም ፣ ኤላ መበርታት አለብን ፣"አለች ኤዛ ወደ መሳይ እየተጠጋች መሳይ በደስታ ወደኤዛ ቀረበ
"ይሄንን ስለት በቃ ጣለው መሳይ ማንም ባንተ ላይ ጉዳት አያደርስም እኔ እስካለው ፣ ሁልም አብረን ነን እንዳልከው ከዚ ጨለማ እንወጣለን ፣ ብርሃንንም ታሳየኛለህ ፣ በአንተ ዓለም ውስጥ በደስታ ለመኖር ዝግጁ ነኝ "አለች ኤዛ የመሳይን እጅ እየያዘች ። አድማስ አንዳች ሳይናገር ብዙ መስዋት ሲከፍልለትና ሲያስከፍልለት ይኖር ለነበረው የአቢያራ በድን ላይ እንዳፈጠጠ ነው ፣ ኤሊያታ ሁሉንም ስታይ ቆይታ " በፍፁም አይሆንም ኤዛ ይሄ ክህደት ነው የሞተው እኮ አባታችን ነው ፣ እኛ ደሞ በውጪ እንዳሉት እንደማንኛውም ሰዎች አደለንም ፣ እደጅ ስላለው ነገር ምንም የምናውቀው የለም ፣ ይሄ ልጅ ጌታችንን አሳዳጊያችንን ደሙን አፍስሶታል ፣ ጨካኝ ነው አድማስም አንቆ ገድሎታል ፣ እህቶቻችንን መስፍንና ዳንኤል ይዘውብን እሮጠዋል ፣ አይታይሽም ኤዛ ውጪ ያሉት ሰዎች ምን ያክል ጨካኝ እንደሚሆኑብን ፣ በጭራሽ እኔና አንቺ እነዚህን ሰዎች አምነን ከዋሻው መውጣት የለብንም ፣ አይታይሽም ሊያጠፉን እንደሚችሉ ፣ አባታችንን እኮ ነው የገደሉት ኤዛ ንቂ ለኛም አይመለሱም ፣ "አለች ኤልያታ ወደዋላዋ እየተራመደች ፣ አድማስ በእጁ ምልክት እየሰጠ በጭራሽ እነሱ ላይ ጉዳት እንደማያደርስ ሊያስረዳት ሞከረ እናም በፍቅር እያስተዋላት ተጠጋት ፣ ኤልያታ ይበልጥ በመሸሽ ከአንድ ትልቅ በርሜል ጋር ደረሰች ፣ አድማስ ባለበት ቆም ብሎ ለመናት እንድታምነው እንደሚወዳትም ጭምር እየነገረ ይሄ ሁሉ ለሳ ካለፍቅር የተነሳ እንደተፈጠረ እና አቢያራ በሷ ባይመጣበት ትህዛዞቹን ሁሉ ይፈፅም እንደነበረ ለፈለፈ ፣ ኤልያታ ከበላይዋ በዋሻው ውስጥ የተሰካው እንደችቦ የሚንቦገቦገውን ለብርሃን የሚጠቀሙበትን ዱላመሰል ነገርላይ ያለውን እሳት ለአፍታ ተመልክታ ስታበቃ ፣ አድማስን ለመሸሽ በሚያስመስል ሁኔታ ከበርሜሉ ዋላ ዞረች እና በርሜሊን ክዳኑን ከፈተችው በመቀጠል በውስጡ ያለውን ፈሳሽ ገፍታ አፈሰሰችው በርሜሉ በኤልያታ አቅም ተበግሮ ከመሬት ሲከነበል በውስጡ ያለ ፈሳሽ እየተንደቀደቀ በዋሻው ውስጥ መፈላሰስ ጀመረ ፣ "ኤልያታ ምን እያደረግሽ ነው ጋዙን ....ቤዚሉን......እንዴ ለምን እንዲ ታደርጊያለሽ " እያለ የቀረውን ለማትረፍ ሲጣጣር እሱም ተዘፈቀበት ፣ ያለከልካይ የሚወርደው ፈሳሽ አቢያራንም በድኑን አራሰው ፣ መሳይ ደመነፍሱ አንዳች ነገር ያስተጋባለት ይመስል ፣ በቅፅበት ወደ ኤዛ ተመለከተ ፣ አየችው እጇን ለቀም አድርጎ በመያዝ ወደ ውጪ የሚያስወጣ ፣መንገድ ፍለጋ እሮጠ ፣ በዛው ቅስበት ፣ኤልያታ ፣ከበላይዋ የተሰቀለውን ፣ለብርሃን የሚጠቀሙበትን እሳት መሬት ላይ በመጣል ፣" የትም መሄድ አንችልም እዚው ነው መኖሪያችን በቃ ከአባታችን ጎን ነው መሆን ያለብን ""አለች እሳቱ ከፈሰሰው ቤንዚል ጋር ሲዋሃድ ለጥፋት ጊዜ አልፈጀበትም አድማስ በቤንዚል የረጠበ ልብሱ ወዲያው ተያያዘ ፣ ኤልያታ የተቀሩትን ፈሳሾች እየገለበጠች ፣ እራሷንም በእሳት ነክራ በቃጠሎ ወደሚጮኽው አድማስ ሄዳ ተጣበቀችበት አድማስ እቅፏ ውስጥ ተንገበገበ ፣ አቢያራ በድኑ በእሳት ተያያዘ ..... ኤዛ ከመሳይ ጋር በምታውቀው ዋሻውስጥ መውጫ ፍለጋ ተሯሯጠች ፣ እየተንቦገቦገ የሚመጣው እሳት እንዳይደርስባቸው በመስጋት መሳይ በፍርሃት ወደዋላው እየዞረ እያየ ኤዛ መውጫውን በትክክ እንድታገኘው ተማፀነ ፣ ኤዛ እሳቱ እነ ኤልያታ ካሉበት በኩል በፍንዳታ አይነት ጭምር ሲያይል ጓደኛዋን አስባ ብርክ ያዛት ፣እንደመቆም ስትል ፣ መሳ እጇን ይዞ ጎተታት ፣ ኤዛ ዕንባዋ ዱብ ዱብ እያለ ስለ ጓደኛዋ ፣ መሳይን ተከትላ ተንቀሳቀሰች ፣ እናም የሚከተላቸውን አሳት እየተወለካከፉ ፣ በማምለጥ ፣ ከዋሻው በመከራ ወጡ ፣ ከወጡ በዋላ ፣ ሳምባቸው ውስጥ የገባው ጨስ ሰአል ፈጠረባቸው ፣እናም ከዋሻው እስኪርቁ እያሳሉ ሮጡ ፣ እናም ወደ አንድ ዛፍ ስር ተጠግተው ተቀመጡ ፣ከርቀት ዋሻው ሲነድና በጭስ ሲትጎለጎል ተመለከቱ ኤዛ ዕንባዋን ማቆም አልቻለችም ፣ እዛ ዋሻውስጥ ከእፃንነቷ ጀምሮ ያሳለፈችው ሕይወት የውሸት እንደነበረ ለማሰብ ከብዷታል ጓደኞቿን እህቶቿን አጣች ብቸኝነት ተሰማት ፣ ወደፊት የሚጠብቃት ሕይወት አሳሰባት ፣ መሳይ ሲያቅፋት የእጆቹ ጥንካሬ ተሰምቷት ወደሱ ዞረች ፣ ፊቱ ጥላት ተቀብቷል ግን ፍፁም ደስተኛ ነበረ ፣ ድል አድራጊነት ይነበብበታል ፣ ስታየው ቆይታ ፈገግ ለማለት ሞከረች ፣ ጠጋ ብሎ በአለሁልሽ መንፈስ ፣ከንፈራን አጥብቆ ሳማት ፣ በደከሙ እጆቿ ተጠመጠመችበት.....
✍ ሙና መሀመድ
ይቀጥላል
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
👍31🥰7😱2❤1
#ሳቤላ
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ስምንት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
...ሌሊቴ ነጋ» አየሩ አሁንም እንደ ማታው እንደ ጠገነነው ነው በረዶውም ያለ መጠን መውረዱን ቀጥሏል " ሚስ ካርይል እንኳን አድርጋው የማታውቀውን ቁርሷን ካልጋው ሳትወረድ በላች
ሪቻርድም ከልጋው ቢነሳም
ከመኝታ ክፍሉ ሳይወጣ
ቁርሱን ጆይስ አቀረበችለትና ሲበላ ሚስተር ካርላይል ገብቶ እንዴት እንዳደረ ጠየቀው "
በጣም ድክም ብሎኝ ስለ ነበር በደንብ ተኛሁ እንግዲህ ግን ቶሎ ብዬ
ከዚህ ብጠፋ ይሻለኛል "
የመሔድ ነገር ከማታ በፊት አይሞከርም ቢሆንም አሽከሮች መኖርህን
ሳይሰሙ መሔድ ስለ አለብህ ብዙ አትቆይም። አሁን ሊቨርፑል ወይም ማንቸስተር ነው እሔዳለሁ የምትለው ?
“ወደ ማንኛውም ትልቅ ከተማ ብሄድ ግድ የለኝም መቸም እንደኔ በመሳደድ ላይ ላለ ሰው ሰፊ ከተማ ነው የሚሻለው "
«ለአኔ እንደሚመስለኝ ሪቻርድ ይህ ቶርን የምትለው ሰውዬ ሊያስፈራራህ ብቻ ነው የፈለግው በርግጥ ጥፋተኛ ከሆነ አሱ የሚበጀው ሀርፎ መቀመጥ ነበር አሁንም ቢሆን እሱ መጥፎ ነገር የሚያገኘው አንተ የተያዝክ እንደሆነ ነው ” አለው
ሚስተር ካርላይል "
“ ታዲያ ለምን ያስቸግረኛል ? ለምንድነው ፖሊስ ልኮ እንዲከታተለኝ የሚያደርገው ?
አንተም እንድታስቸግረው ስላልፈለገ በፍራት ሊያባርርህ ይፈልጋል " የፖሊሱ ፍላጎት አንተን ለመያዝ ቢሆን ኖሮ አስካሁን አያቆይህም » ከቦታ ቦታ እየተንከራተተ አይከተልሀም " የምስጢር ሠራተኛ ቢሆን ኖሮ ደግሞ እንደዚህ ሰው
በየደረስክበት ብቅ እያለ ሳይሇን አንተ እንዳታየው እየተጠነቀቀ ነበር የሚከታተልህ "
“ ነገሩ አንተ የምትለው እውነት ነው ” አለ ሪቻርድ ' ' ምክንያቱም እሱ በከፍተኛ ማዕረግ ያለ ሰው ስለሆነ በዚህ ወንጀል መጠርጠሩ ብቻ በአኩያዎቹ ዘንድ
የተናቀ የተዋረደ ያይርገዋል።
"አኔ ግን ሪቻርድ. . . ሰውየው አንተ እንደምትለው ትልቅ ሰው መሆኑን ማመን ይቸግረኛል
በዚህስ ምንም ጥርጥር የለበትም ሚስተር ካርላይል
ስሙን ብጠራልህ ደስ አይልህም ብዬ ነው እንጂ ትናንት ማታ ከማን ጋር ሲሔድ እንዲያውም እንዳየሁት ብነግርህ ይቸግርሃል ?”
“ ተናገር ራቻርድ ንገረኝ ግድ የለም"
"ከሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰን ጋር ሁለት ጊዜ አየሁት " አንድ ጊዜ በቁማር ከሚወራሪድባቸው ክፍሎች በር ቁመው ሲያወሩ ሁለተኛ ጊዜ ደግሞ ክንድ ለክንድ ተያይዘው ሲሔዱ አገኘኋቸው " ለሚያያቸው በጣም የሚግባቡ ይመስላሉ … ”
በዚህ ጊዜ አንድ የተቆጣ ድምፅ በበረንዳው በኩል ሽቅብ እየጮኸ ሲጣራ ተሰማና ሪቻርድ ሔር ልክ በጥይት የተመታ ያህል ከተቀመጠበት ዘለለ ይጣራ የነበረው የሚስተር ጀስቲስ ሔር ድምፅ ነበር ።
" ካርላይል የት ነህ ? የማይሰማ ጉድ የለ ደግሞ እንደዚህ ያለ ነገር
ይደረጋል " ና እስ ውረድ !”
ሚስተር ካርላይል የሚሆነው ቅጡ ጠፋው በሕይወቱ እንደዚያ ተጨንቆ አያውቅም " ያንን ድምፅ ሲሰማ እሱም ፈጥኖ ብድግ አለ " ሪቻርድ በበኩሉ ወዲያው ባርኔጣውን አንሥቶ የውሸት ሪዙን አጥልቆ ከአልጋው ሥርና ከቁም
ሳጥኑ ውስጥ መሸሸጊያ ያማርጥ ጀመር "
“ እባክህ አትሸበር ሪቻርድ
ምንም አይመጣብህም " እኔ እዛው እሸኛቸዋለሁ ” አለው ሚስተር ካርላይል በጆሮው ሹክ ብሎ "
ሚስተር ሔር ከደጅ ሲጮህ ለካ ሚስስ ካርላይል ልብሷን በመልበስ
ላይ ኖራለች " ሌላውን ሁሉ አብቅታ የሌት ቆቧን ገና ሳታወልቀው አቋርጣ ወጣች ያንን አስገራሚ የሌሊት ቆብ ያየ ቢያየው እሷ ግድ አልነበራትም " ወጥታ ከበረንጀፈዳው ገረገራ ተደገፈች "
“በዚህ ውርጭ የሚያስመጣ ምን ነገር ገጠመህ ?” አለችው በድንጋጤ ድምፅ
“ሚስተር ካርላይልን ለማነጋገር እፈልጋለሁ ። ጥሩ ወሬ ሰምቻለሁ
“ ስለ ምን ? ስለ አን ወይም ስለ ቤተሰቧ የሆነ ነገር አለ ?
የማን አን ? " አለ በሆነ ምክንያት የተበሳጨዉ ዳኛ ያ ልጄ ብዬ እንድጠራው የተገደድኩት ወመኔ ልጅ እዚህ ነው ያለ ይሉኛል " የሱ
ጉዳይ ነው የበጠበጠኝ "
ሚስተር ካርላይል ከፎቅ ደረጃዎቹን አራት አራቱን ባንዴ እየተራመደ ወረደና ሚስተር ጆስቲስ ሔርን ክንዱን ይዞ ወደ ሳሎን አስገባው ።
እንደ ምን አደሩ ? በዚህ በረዶ እንዴት ችለው መጡ?ምነው ደኅናም አይደሉ ? ሲቃ የያዘው ይመስላሉሳ ? ”
“ሲቃ!” ብሎ በጩኸት ተቀብሎ ደገመና የጋለ ጡብ እንደ ረገጠች ድመት እግሮቹን በተራ እየሰቀለ በክፍሉ ውስጥ እየተንጎራዶደ አንተም ሕይወትህ በተረገመ ልጅ ቢበጠበጥ ኖሮ እንደኔ ሲቃ ይይዝህ ነበር " እንዲያው ሰዎች ጭንቅላታቸውን በራሳቸው ጕዳይ ቢበጠብጡና የራሴን ጉዳይ ለራሌ ቢተዉልኝ ምን አለ ?
ግን ከዚህ ሁሉ ተሰቅሎልኝ ቢሆን ኖሮ መቸ ይህ ሁሉ ይመጣብኝ ነበር "
“ ምነው ምን ነገር መጣ ? አለ ሚስተር ካርላይል "
"የመጣው ነገር ይኸውልህ አለና አንድ ደብዳቤ ከጠረጴዛው ላይ ወረወረለት " " ይኽንን አሁን ፖስተኛው አመጣልኝ " እንደዚህ የሚስደስት ወሬይዞልኝ መጣ "
ሚስተር ካርላይል ወረቀቱን አንሥቶ አነበበው " ሁኔታው ከተቆርቋሪ ዘመድ የተላከ ይመስል ነበር መልእክቱ ወንጀለኛዉ ልጅ እስካሁን ዌስት ሊን ያልደረሰ
ከሆነ በሚመጡት አንድ ሁለት ቀን ውስጥ ሊደርስ ይችላል "ዌስትሊን መግባቱ ከተሰማ ደግሞ ወዲያው ሊያዝ ስለሚችል አባትየው ተጠባብቆ መዲያሙኑ መልሶ
አስወጥቶ እንዲሰደው የሚምክር ነበር "
ይኽ ዴብዳቤ የሐኀፊው ስም አልተጻፈበትም አለ ሚስተር ካርላይል
" አዎ የለውም !እና ቢሆንሳ ? አለ ጀስቲስ ሔር ።
" እኔ ስም ላልተፃፈበት ደብዳቤ የማደርገው ጥንቃቄ ከእሳት መጨመር ብቻ " አለው ሚስተር ካርይል።
“ ግን ማን ጻፈው ? አለ ጀስቲስ ሔር “ ሪቻርድስ አሁን ዌስት ሊን ላይ ነዎይ ነው ዋናው ጥያቄው
“ አሁን ሲያስቡት ወደ ዌስት ሊን የሚመጣ ይመስለዎታል እንዲያው ግልጽ ያለ አስተያየቴን ብሰጠዎ ይቀየሙኛል ? ”
“ የት አባቱ ይኸ ዕብድ ደሞ ዌስት ሊን ላይ ሊታይ?ሰተት ብሎ ሮጦ ከሞት መንጋጋ ሊገባ ? አዬ ምነው እጀጄ ላይ በጣለውና በሕግ ሥር አውዬ ባረፍኩት ”
“ እኔ ልነግርዎ የፈለግሁትይህን ሁሉ ንዴት በራስዎ ላይ የሚያመጡት በገዛ እጅዎ መሆኑን ነው”
“ ለምን እንዲህ ትለኛለህ .... ሚስተር ካርላይል? ሆሊጀንን የገደልኩ እኔ ነኝ ? ከሕግ የሸሸሁት እኔ ነኝ ? የት እንደሆነ ቤልዘቡብ ይወቀው እንጂ ' የተደበቅሁት እኔ ነኝ ? አባቴ በሰላም እንዳይኖርበት የአራሽ ቡቲቶ ለብሼ ወደ ተወለድኩበት መንደር እየመጣሁ ያባቴን ስም የማስነሣው እኔ ነኝ? ስም ያልተጻፈባቸው ደብዳቤዎች እጽፋለሁ ? እስቲ በል ንገረኝ ሚስተር ካርላይል እንዴት አድርጌ
ነው በራሴ ላይ ንዴት የማመጣው ?
“ ይስሙኝማ አንድ ጊዜ ስለ ተናደዱ የልጅዎ ስም በፈለገው ምክንያት ቢነሳም ይበሳጫሉ " እንደኔ ደግሞ ይህን የመሰለ ደብዳቤ የሚጽፍልዎ እርስዎን ለማናደድ ታጥቆ የተነሣ ሰው ነው ምናልባትም ዌስት ሊን ውስጥ አብሮን የሚኖረው ሰው ሊሆን ይችላል ”
“ ይሀ ጭራሽ የማይመስል ነገር ነው "
“ ሊሆን ይችላል ነገር ግን ማን ስለመሆኑ ምንም ፍንጭ እንደማይሰጥ ማወቅ አለብዎ እኔ ብሆን ደብዳቤውን እሳት ውስጥ እከትና ስለሱ ማሰቤን አቆም ነበር
አሁን እርስዎ በዚህ በረዶ እየዳከሩ ሲመጡ ተንኮለኞች ከዚህ ከኛው አካባቢ ከሆኑ ደብዳቤውን ይዘው እኔን ለማማከር እንደሚመጡ ስለሚያውቁ ይህን ጊዜ አሻግረው
እያዩዎ ይሣሣቁ ይሆናል "
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ስምንት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
...ሌሊቴ ነጋ» አየሩ አሁንም እንደ ማታው እንደ ጠገነነው ነው በረዶውም ያለ መጠን መውረዱን ቀጥሏል " ሚስ ካርይል እንኳን አድርጋው የማታውቀውን ቁርሷን ካልጋው ሳትወረድ በላች
ሪቻርድም ከልጋው ቢነሳም
ከመኝታ ክፍሉ ሳይወጣ
ቁርሱን ጆይስ አቀረበችለትና ሲበላ ሚስተር ካርላይል ገብቶ እንዴት እንዳደረ ጠየቀው "
በጣም ድክም ብሎኝ ስለ ነበር በደንብ ተኛሁ እንግዲህ ግን ቶሎ ብዬ
ከዚህ ብጠፋ ይሻለኛል "
የመሔድ ነገር ከማታ በፊት አይሞከርም ቢሆንም አሽከሮች መኖርህን
ሳይሰሙ መሔድ ስለ አለብህ ብዙ አትቆይም። አሁን ሊቨርፑል ወይም ማንቸስተር ነው እሔዳለሁ የምትለው ?
“ወደ ማንኛውም ትልቅ ከተማ ብሄድ ግድ የለኝም መቸም እንደኔ በመሳደድ ላይ ላለ ሰው ሰፊ ከተማ ነው የሚሻለው "
«ለአኔ እንደሚመስለኝ ሪቻርድ ይህ ቶርን የምትለው ሰውዬ ሊያስፈራራህ ብቻ ነው የፈለግው በርግጥ ጥፋተኛ ከሆነ አሱ የሚበጀው ሀርፎ መቀመጥ ነበር አሁንም ቢሆን እሱ መጥፎ ነገር የሚያገኘው አንተ የተያዝክ እንደሆነ ነው ” አለው
ሚስተር ካርላይል "
“ ታዲያ ለምን ያስቸግረኛል ? ለምንድነው ፖሊስ ልኮ እንዲከታተለኝ የሚያደርገው ?
አንተም እንድታስቸግረው ስላልፈለገ በፍራት ሊያባርርህ ይፈልጋል " የፖሊሱ ፍላጎት አንተን ለመያዝ ቢሆን ኖሮ አስካሁን አያቆይህም » ከቦታ ቦታ እየተንከራተተ አይከተልሀም " የምስጢር ሠራተኛ ቢሆን ኖሮ ደግሞ እንደዚህ ሰው
በየደረስክበት ብቅ እያለ ሳይሇን አንተ እንዳታየው እየተጠነቀቀ ነበር የሚከታተልህ "
“ ነገሩ አንተ የምትለው እውነት ነው ” አለ ሪቻርድ ' ' ምክንያቱም እሱ በከፍተኛ ማዕረግ ያለ ሰው ስለሆነ በዚህ ወንጀል መጠርጠሩ ብቻ በአኩያዎቹ ዘንድ
የተናቀ የተዋረደ ያይርገዋል።
"አኔ ግን ሪቻርድ. . . ሰውየው አንተ እንደምትለው ትልቅ ሰው መሆኑን ማመን ይቸግረኛል
በዚህስ ምንም ጥርጥር የለበትም ሚስተር ካርላይል
ስሙን ብጠራልህ ደስ አይልህም ብዬ ነው እንጂ ትናንት ማታ ከማን ጋር ሲሔድ እንዲያውም እንዳየሁት ብነግርህ ይቸግርሃል ?”
“ ተናገር ራቻርድ ንገረኝ ግድ የለም"
"ከሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰን ጋር ሁለት ጊዜ አየሁት " አንድ ጊዜ በቁማር ከሚወራሪድባቸው ክፍሎች በር ቁመው ሲያወሩ ሁለተኛ ጊዜ ደግሞ ክንድ ለክንድ ተያይዘው ሲሔዱ አገኘኋቸው " ለሚያያቸው በጣም የሚግባቡ ይመስላሉ … ”
በዚህ ጊዜ አንድ የተቆጣ ድምፅ በበረንዳው በኩል ሽቅብ እየጮኸ ሲጣራ ተሰማና ሪቻርድ ሔር ልክ በጥይት የተመታ ያህል ከተቀመጠበት ዘለለ ይጣራ የነበረው የሚስተር ጀስቲስ ሔር ድምፅ ነበር ።
" ካርላይል የት ነህ ? የማይሰማ ጉድ የለ ደግሞ እንደዚህ ያለ ነገር
ይደረጋል " ና እስ ውረድ !”
ሚስተር ካርላይል የሚሆነው ቅጡ ጠፋው በሕይወቱ እንደዚያ ተጨንቆ አያውቅም " ያንን ድምፅ ሲሰማ እሱም ፈጥኖ ብድግ አለ " ሪቻርድ በበኩሉ ወዲያው ባርኔጣውን አንሥቶ የውሸት ሪዙን አጥልቆ ከአልጋው ሥርና ከቁም
ሳጥኑ ውስጥ መሸሸጊያ ያማርጥ ጀመር "
“ እባክህ አትሸበር ሪቻርድ
ምንም አይመጣብህም " እኔ እዛው እሸኛቸዋለሁ ” አለው ሚስተር ካርላይል በጆሮው ሹክ ብሎ "
ሚስተር ሔር ከደጅ ሲጮህ ለካ ሚስስ ካርላይል ልብሷን በመልበስ
ላይ ኖራለች " ሌላውን ሁሉ አብቅታ የሌት ቆቧን ገና ሳታወልቀው አቋርጣ ወጣች ያንን አስገራሚ የሌሊት ቆብ ያየ ቢያየው እሷ ግድ አልነበራትም " ወጥታ ከበረንጀፈዳው ገረገራ ተደገፈች "
“በዚህ ውርጭ የሚያስመጣ ምን ነገር ገጠመህ ?” አለችው በድንጋጤ ድምፅ
“ሚስተር ካርላይልን ለማነጋገር እፈልጋለሁ ። ጥሩ ወሬ ሰምቻለሁ
“ ስለ ምን ? ስለ አን ወይም ስለ ቤተሰቧ የሆነ ነገር አለ ?
የማን አን ? " አለ በሆነ ምክንያት የተበሳጨዉ ዳኛ ያ ልጄ ብዬ እንድጠራው የተገደድኩት ወመኔ ልጅ እዚህ ነው ያለ ይሉኛል " የሱ
ጉዳይ ነው የበጠበጠኝ "
ሚስተር ካርላይል ከፎቅ ደረጃዎቹን አራት አራቱን ባንዴ እየተራመደ ወረደና ሚስተር ጆስቲስ ሔርን ክንዱን ይዞ ወደ ሳሎን አስገባው ።
እንደ ምን አደሩ ? በዚህ በረዶ እንዴት ችለው መጡ?ምነው ደኅናም አይደሉ ? ሲቃ የያዘው ይመስላሉሳ ? ”
“ሲቃ!” ብሎ በጩኸት ተቀብሎ ደገመና የጋለ ጡብ እንደ ረገጠች ድመት እግሮቹን በተራ እየሰቀለ በክፍሉ ውስጥ እየተንጎራዶደ አንተም ሕይወትህ በተረገመ ልጅ ቢበጠበጥ ኖሮ እንደኔ ሲቃ ይይዝህ ነበር " እንዲያው ሰዎች ጭንቅላታቸውን በራሳቸው ጕዳይ ቢበጠብጡና የራሴን ጉዳይ ለራሌ ቢተዉልኝ ምን አለ ?
ግን ከዚህ ሁሉ ተሰቅሎልኝ ቢሆን ኖሮ መቸ ይህ ሁሉ ይመጣብኝ ነበር "
“ ምነው ምን ነገር መጣ ? አለ ሚስተር ካርላይል "
"የመጣው ነገር ይኸውልህ አለና አንድ ደብዳቤ ከጠረጴዛው ላይ ወረወረለት " " ይኽንን አሁን ፖስተኛው አመጣልኝ " እንደዚህ የሚስደስት ወሬይዞልኝ መጣ "
ሚስተር ካርላይል ወረቀቱን አንሥቶ አነበበው " ሁኔታው ከተቆርቋሪ ዘመድ የተላከ ይመስል ነበር መልእክቱ ወንጀለኛዉ ልጅ እስካሁን ዌስት ሊን ያልደረሰ
ከሆነ በሚመጡት አንድ ሁለት ቀን ውስጥ ሊደርስ ይችላል "ዌስትሊን መግባቱ ከተሰማ ደግሞ ወዲያው ሊያዝ ስለሚችል አባትየው ተጠባብቆ መዲያሙኑ መልሶ
አስወጥቶ እንዲሰደው የሚምክር ነበር "
ይኽ ዴብዳቤ የሐኀፊው ስም አልተጻፈበትም አለ ሚስተር ካርላይል
" አዎ የለውም !እና ቢሆንሳ ? አለ ጀስቲስ ሔር ።
" እኔ ስም ላልተፃፈበት ደብዳቤ የማደርገው ጥንቃቄ ከእሳት መጨመር ብቻ " አለው ሚስተር ካርይል።
“ ግን ማን ጻፈው ? አለ ጀስቲስ ሔር “ ሪቻርድስ አሁን ዌስት ሊን ላይ ነዎይ ነው ዋናው ጥያቄው
“ አሁን ሲያስቡት ወደ ዌስት ሊን የሚመጣ ይመስለዎታል እንዲያው ግልጽ ያለ አስተያየቴን ብሰጠዎ ይቀየሙኛል ? ”
“ የት አባቱ ይኸ ዕብድ ደሞ ዌስት ሊን ላይ ሊታይ?ሰተት ብሎ ሮጦ ከሞት መንጋጋ ሊገባ ? አዬ ምነው እጀጄ ላይ በጣለውና በሕግ ሥር አውዬ ባረፍኩት ”
“ እኔ ልነግርዎ የፈለግሁትይህን ሁሉ ንዴት በራስዎ ላይ የሚያመጡት በገዛ እጅዎ መሆኑን ነው”
“ ለምን እንዲህ ትለኛለህ .... ሚስተር ካርላይል? ሆሊጀንን የገደልኩ እኔ ነኝ ? ከሕግ የሸሸሁት እኔ ነኝ ? የት እንደሆነ ቤልዘቡብ ይወቀው እንጂ ' የተደበቅሁት እኔ ነኝ ? አባቴ በሰላም እንዳይኖርበት የአራሽ ቡቲቶ ለብሼ ወደ ተወለድኩበት መንደር እየመጣሁ ያባቴን ስም የማስነሣው እኔ ነኝ? ስም ያልተጻፈባቸው ደብዳቤዎች እጽፋለሁ ? እስቲ በል ንገረኝ ሚስተር ካርላይል እንዴት አድርጌ
ነው በራሴ ላይ ንዴት የማመጣው ?
“ ይስሙኝማ አንድ ጊዜ ስለ ተናደዱ የልጅዎ ስም በፈለገው ምክንያት ቢነሳም ይበሳጫሉ " እንደኔ ደግሞ ይህን የመሰለ ደብዳቤ የሚጽፍልዎ እርስዎን ለማናደድ ታጥቆ የተነሣ ሰው ነው ምናልባትም ዌስት ሊን ውስጥ አብሮን የሚኖረው ሰው ሊሆን ይችላል ”
“ ይሀ ጭራሽ የማይመስል ነገር ነው "
“ ሊሆን ይችላል ነገር ግን ማን ስለመሆኑ ምንም ፍንጭ እንደማይሰጥ ማወቅ አለብዎ እኔ ብሆን ደብዳቤውን እሳት ውስጥ እከትና ስለሱ ማሰቤን አቆም ነበር
አሁን እርስዎ በዚህ በረዶ እየዳከሩ ሲመጡ ተንኮለኞች ከዚህ ከኛው አካባቢ ከሆኑ ደብዳቤውን ይዘው እኔን ለማማከር እንደሚመጡ ስለሚያውቁ ይህን ጊዜ አሻግረው
እያዩዎ ይሣሣቁ ይሆናል "
👍16❤1
መቸም እንዳልከው የዚያ ቀጣፊ መምጣት ሊሆንም ላይሆንም ይችላል ! ነገር ግን ለሁሉም ፖሊስ ጣቢያ ልሒድና ነቅተው እንዲጠባበቁት ልንገራቸው"
እንደዚህ ያለውንስ በምንም አያደርጉትም ... ጀስቲስ መጀመሪያ ነገር ሪቻርድ ወደ ዌስት ሊን ብቅ አይልም ግን ድንገት ቢመጣስ?እርስዎ የገዛ ወላጅ አባቱ ሆነው ውሃ ይብላህ ብለው ጎርፍ ላይ ይለቁታል እርስዎ ይህን ከፈጸሙ
ሕዝበ አዳም እንዳለ ዐይንህን ላፈርይል ይልዎታል ሌሎች ሰዎች ሐቁን ለመንገር ቢያፈገፍጉ
እኔ አልደብቀዎትም • ልጁ ከጅዎ ቢገባ አሳልፈው እንደሚሰጡት የሚናገሩትን ዛቻ ማንም ሰው ይፌጽሙታል ብሎ አያምነዎትም" ቢያርርጐ ግን ወዳጆችዎን ሁሉ ባንድ ጊዜ ያጣሉ » ከዚያ ወዲያም አንድም ሰው እንደማይጠጋዎ ማወቅ አለብዎ።
"እኔ የማልኩበት ጉዳይ ስለሆነ አልተወውም "
“ እንደዚሀ ያለ የማይረባ ወረቀት ቢደርስዎ ልጄ ወደዚህ መጥቷል የሚል ወሬ አግኝቻለሁና ተከታተሉት ብለው ለፖሊስ ለመንገር አልማሉም እንዴ ምን መሆንዎ ነው ፖሊስ ከፈለገ ራሱ ይከታተል እንጂ እርስም ኢያሠማርዋቸው "
“ይህን ደብዳቤ ለሚስዝ ሔር አሳይተዋቸዋል ወይንም ስለሱ አንሥተውላቸዋል ?
"አላሳየኋትም እንዲያውም ወዳንተ ልመጣ ካፖርቴንና ጥላዬን ይዠ ስወጣ አይታ ወዴት ለመሔድ እንደምቸኩል ብትጠይቀኝ እንኳን መልስ አልሰጠኋትም'
“ በጣም ጥሩ አድርገዋል እንደዚህ ያለ ወሬ ሚስዝ ሔርን ሊጐዳቸው ስለሚችል'ምንም ነር እንዳይተነፍሱ እስከ ዛሬ የተሠቃዩትን እንኳን ቢያስቡት የትናየት ነው ።
“ በከፊል”ኮ የራስዋ ጥፋት ነው ይኽን እርጉም ልጅዋን ለምን ከጭንቅላቷ አታወጣውም?
“ እሳቸው እንደዚህ ማድረግ ከቻሉ'ከሰው ተፈጥሮ ውጭ የሆነ ሥራ ሠሩ ማለት ነው " እርስዎም ቢሆኑ በሁሉ መልኩ ያልተመለከቱት ጥያቄ አለ " ልጅዎን ይዘው ለሕግ እንደሚያስረክቡት ብዙ ጊዜ ይናገራሉ " ነገር ግን የባለቤትዎንም ሕይወት አሳልፈው መስጠትዎ መሆኑን ልብ ብለውት ያውቃሉ ? ''
“ ኤዲያ ወሬ ነው ! ” አለ ጀስቲስ ሔር "
“ በእርስዎ ጥረትም ሆነ ወይም በሌላ መንግድ ሪቻርድ ?ተይዞ ለፍርድ ከቀረበ
መቸም እንዳልከው የዚያ ቀጣፊ መምጣት ሊሆንም ላይሆንም ይችላል ! ነገር ግን ለሁሉም ፖሊስ ጣቢያ ልሒድና ነቅተው እንዲጠባበቁት ልንገራቸው"
እንደዚህ ያለውንስ በምንም አያደርጉትም ... ጀስቲስ መጀመሪያ ነገር ሪቻርድ ወደ ዌስት ሊን ብቅ አይልም ግን ድንገት ቢመጣስ?እርስዎ የገዛ ወላጅ አባቱ ሆነው ውሃ ይብላህ ብለው ጎርፍ ላይ ይለቁታል እርስዎ ይህን ከፈጸሙ
ሕዝበ አዳም እንዳለ ዐይንህን ላፈርይል ይልዎታል ሌሎች ሰዎች ሐቁን ለመንገር ቢያፈገፍጉ
እኔ አልደብቀዎትም • ልጁ ከጅዎ ቢገባ አሳልፈው እንደሚሰጡት የሚናገሩትን ዛቻ ማንም ሰው ይፌጽሙታል ብሎ አያምነዎትም" ቢያርርጐ ግን ወዳጆችዎን ሁሉ ባንድ ጊዜ ያጣሉ » ከዚያ ወዲያም አንድም ሰው እንደማይጠጋዎ ማወቅ አለብዎ።
"እኔ የማልኩበት ጉዳይ ስለሆነ አልተወውም "
“ እንደዚሀ ያለ የማይረባ ወረቀት ቢደርስዎ ልጄ ወደዚህ መጥቷል የሚል ወሬ አግኝቻለሁና ተከታተሉት ብለው ለፖሊስ ለመንገር አልማሉም እንዴ ምን መሆንዎ ነው ፖሊስ ከፈለገ ራሱ ይከታተል እንጂ እርስም ኢያሠማርዋቸው "
“ይህን ደብዳቤ ለሚስዝ ሔር አሳይተዋቸዋል ወይንም ስለሱ አንሥተውላቸዋል ?
"አላሳየኋትም እንዲያውም ወዳንተ ልመጣ ካፖርቴንና ጥላዬን ይዠ ስወጣ አይታ ወዴት ለመሔድ እንደምቸኩል ብትጠይቀኝ እንኳን መልስ አልሰጠኋትም'
“ በጣም ጥሩ አድርገዋል እንደዚህ ያለ ወሬ ሚስዝ ሔርን ሊጐዳቸው ስለሚችል'ምንም ነር እንዳይተነፍሱ እስከ ዛሬ የተሠቃዩትን እንኳን ቢያስቡት የትናየት ነው ።
“ በከፊል”ኮ የራስዋ ጥፋት ነው ይኽን እርጉም ልጅዋን ለምን ከጭንቅላቷ አታወጣውም?
“ እሳቸው እንደዚህ ማድረግ ከቻሉ'ከሰው ተፈጥሮ ውጭ የሆነ ሥራ ሠሩ ማለት ነው " እርስዎም ቢሆኑ በሁሉ መልኩ ያልተመለከቱት ጥያቄ አለ " ልጅዎን ይዘው ለሕግ እንደሚያስረክቡት ብዙ ጊዜ ይናገራሉ " ነገር ግን የባለቤትዎንም ሕይወት አሳልፈው መስጠትዎ መሆኑን ልብ ብለውት ያውቃሉ ? ''
“ ኤዲያ ወሬ ነው ! ” አለ ጀስቲስ ሔር "
“ በእርስዎ ጥረትም ሆነ ወይም በሌላ መንግድ ሪቻርድ ?ተይዞ ለፍርድ ከቀረበ ባለቤቶ እንደሚሞቱ ሳይታለም የተፈታ ነው ያን ጊዜ አሁን የምነግሮ ነገር ወሬ አለመሆኑን ይገነዘባሉ።
ሚስቶር ሔር ከጠረጴዛው ተዘርግቶ የተጣለውን ደብዳቤ አንሥቶ አጠፈና ወደ አንቬሎፑ መልሶ እስገባው “ ጽሕፈቱንም የምታውቀው አልመሰለኝም "
አለው ሚስተር ካርላይልን "
እኔ እንደዚህ ያለ ጽሕፈት ማየቴን አላስታውስም " ወደ ቤት መመለሰዎ ነው ?
“ የልም ቦሻ ዘንድ ሔጀ አሳየውና የሚለውን እሰማዋለሁ " ብዙም ሩቅ አይደለም "
“ ቦሻ በሪቻርድ ነገር ሁልጊዜ ስለሜያዝኑ ቢያሳዩዋቸውም ግድ የለም » ከፈለጉም በግልፅ ይጠይቁዋቸው " አስተያየታቸውን ይገልፅልዎታል » ግን ለሌላ
እንዳይናገሩ ያሳስቧቸው "
"አከራካሪ ጥያቄ ነው አጥጋቢ መልስ ማግኘት ያስቸግራል "
ጀስቲስ ሔር ወጣና ጃንጥላውን ዘርግቶ መንገዱን ይዞ ዘቅዝቆ ሲሔድ ካርላይል በዐይኑ ሸኘው ከዚያ ተመልሶ ከሪቻርድ ክፍል ገብቶ ተቀምጦ ካባትየው ጋር የተነጋሩትን ባጭሩ ገጸለት ሪቻርድም ምንም ሳያመነታ ደብዳቤዉ የቶርን ሥራ መሆኑን ነገረው … ለመሆኑ ዛሬስ እናቴን ላያት እችላለሁ ? " አለው
የለም አሁን እንኳን እዚህ መምጣትህም ባይነገራቸው በጣም የተሻለ ነው.
አንዳንድ እያሉ ብዙ ነገ መጠየቃቸው ስለማይቀር ክትትል እንደሚደረግብህ ከሰሙ የመንፈስ ሰላም ያጣሉ " የዛሬውን ይቅርብህ አትያቸው "
"ባርባራንሳ ?"
“ እሷንስ ዛሬ ጧት መቸም አየሩ በጣም ቀዝቃዛ ስለሆነ ለመምጣት ትቸገር ይሆናል እንጂ እዚህ መጥታ አብራህ ልትውል ትችላለች "
"እሷ እኔን ለማየት በበረዶ ተራራ ተንኳትታ ፡ ሸርተቴ መሬት ተንፋቅቃ
ብትመጣ የሚደርስባትን ችግር ከችግር አትቆጥረውም " አለ ሪቻርድ "
ዐውቃለሁ አለ ሚስተር ካርላይል “ ዛሬ ለሚስዝ ሔር ኮርኒሊያ ስለ አመማት ባርባራ መጥታ ታነጋግራት ብዬ እነግራቸዋለሁ ምን ይመስልሻል ኮርኒሊያ
“ብትፈልግ ሙታለች በላት ።"
ሚስተር ካርላይል ሠረገላውን አስጭኖ ጆን እየነዳ ወደ ጀስቲስ ሔር ቤት ሔዶ " ሚስዝ ሔርና ባርባራ አብረው ተቀምጠው አገኛቸው። በማለዳው በመምጣቱ
ደነገጡ ጀስቲስ ሔርን ፈልጎ እንደሆነ ብለው የቀረበለትን ቁርስ እንኳን ሳይቀምስ ገና ማለዳ ወጥቶ መሔዱን ነገሩት ። እሱ ግን ኮርኒሊያን ኃይለኛ ጉንፋን ስለ ያዛት
ባርባራ ስታጫውታት እንድትውል ብሎ ሊወስዳት መምጣቱን ገለጸላቸው "
ዛሬስ እማማም ስለ አመማትና ያለኔ ደግሞ ቀኑ ቶሎ ስለማይመሽላት ትቻት መውጣት አልችልም ”
ኧረ እኔም አልሰዳትም . . . . አርኪባልድ ፤ዛሬ ባርባራ የምትወጣበት ቀን አይደለም አለችው እናቲቱ "
ሚስተር ካርላይል ምስጢሩን ለባርባራ እንዴት እንደሚገልጽላት እየተጨነቀ ሳለ አንዷ ሠራተኛ በሳሎን በር ዘለቀች "
የዓሣ ሻጩ ሠራተኛ መጥቷል ፡ እሜቴ ። ዛሬ ዓሣ ሊኖር እንደማይችል እንዲነግር ጌታው ልኮት ነው " በዚህ አየር ባቡሮቹ በሰዓቱ መድረስ አልቻሉም ”
እንደዚህ ያለውንስ በምንም አያደርጉትም ... ጀስቲስ መጀመሪያ ነገር ሪቻርድ ወደ ዌስት ሊን ብቅ አይልም ግን ድንገት ቢመጣስ?እርስዎ የገዛ ወላጅ አባቱ ሆነው ውሃ ይብላህ ብለው ጎርፍ ላይ ይለቁታል እርስዎ ይህን ከፈጸሙ
ሕዝበ አዳም እንዳለ ዐይንህን ላፈርይል ይልዎታል ሌሎች ሰዎች ሐቁን ለመንገር ቢያፈገፍጉ
እኔ አልደብቀዎትም • ልጁ ከጅዎ ቢገባ አሳልፈው እንደሚሰጡት የሚናገሩትን ዛቻ ማንም ሰው ይፌጽሙታል ብሎ አያምነዎትም" ቢያርርጐ ግን ወዳጆችዎን ሁሉ ባንድ ጊዜ ያጣሉ » ከዚያ ወዲያም አንድም ሰው እንደማይጠጋዎ ማወቅ አለብዎ።
"እኔ የማልኩበት ጉዳይ ስለሆነ አልተወውም "
“ እንደዚሀ ያለ የማይረባ ወረቀት ቢደርስዎ ልጄ ወደዚህ መጥቷል የሚል ወሬ አግኝቻለሁና ተከታተሉት ብለው ለፖሊስ ለመንገር አልማሉም እንዴ ምን መሆንዎ ነው ፖሊስ ከፈለገ ራሱ ይከታተል እንጂ እርስም ኢያሠማርዋቸው "
“ይህን ደብዳቤ ለሚስዝ ሔር አሳይተዋቸዋል ወይንም ስለሱ አንሥተውላቸዋል ?
"አላሳየኋትም እንዲያውም ወዳንተ ልመጣ ካፖርቴንና ጥላዬን ይዠ ስወጣ አይታ ወዴት ለመሔድ እንደምቸኩል ብትጠይቀኝ እንኳን መልስ አልሰጠኋትም'
“ በጣም ጥሩ አድርገዋል እንደዚህ ያለ ወሬ ሚስዝ ሔርን ሊጐዳቸው ስለሚችል'ምንም ነር እንዳይተነፍሱ እስከ ዛሬ የተሠቃዩትን እንኳን ቢያስቡት የትናየት ነው ።
“ በከፊል”ኮ የራስዋ ጥፋት ነው ይኽን እርጉም ልጅዋን ለምን ከጭንቅላቷ አታወጣውም?
“ እሳቸው እንደዚህ ማድረግ ከቻሉ'ከሰው ተፈጥሮ ውጭ የሆነ ሥራ ሠሩ ማለት ነው " እርስዎም ቢሆኑ በሁሉ መልኩ ያልተመለከቱት ጥያቄ አለ " ልጅዎን ይዘው ለሕግ እንደሚያስረክቡት ብዙ ጊዜ ይናገራሉ " ነገር ግን የባለቤትዎንም ሕይወት አሳልፈው መስጠትዎ መሆኑን ልብ ብለውት ያውቃሉ ? ''
“ ኤዲያ ወሬ ነው ! ” አለ ጀስቲስ ሔር "
“ በእርስዎ ጥረትም ሆነ ወይም በሌላ መንግድ ሪቻርድ ?ተይዞ ለፍርድ ከቀረበ
መቸም እንዳልከው የዚያ ቀጣፊ መምጣት ሊሆንም ላይሆንም ይችላል ! ነገር ግን ለሁሉም ፖሊስ ጣቢያ ልሒድና ነቅተው እንዲጠባበቁት ልንገራቸው"
እንደዚህ ያለውንስ በምንም አያደርጉትም ... ጀስቲስ መጀመሪያ ነገር ሪቻርድ ወደ ዌስት ሊን ብቅ አይልም ግን ድንገት ቢመጣስ?እርስዎ የገዛ ወላጅ አባቱ ሆነው ውሃ ይብላህ ብለው ጎርፍ ላይ ይለቁታል እርስዎ ይህን ከፈጸሙ
ሕዝበ አዳም እንዳለ ዐይንህን ላፈርይል ይልዎታል ሌሎች ሰዎች ሐቁን ለመንገር ቢያፈገፍጉ
እኔ አልደብቀዎትም • ልጁ ከጅዎ ቢገባ አሳልፈው እንደሚሰጡት የሚናገሩትን ዛቻ ማንም ሰው ይፌጽሙታል ብሎ አያምነዎትም" ቢያርርጐ ግን ወዳጆችዎን ሁሉ ባንድ ጊዜ ያጣሉ » ከዚያ ወዲያም አንድም ሰው እንደማይጠጋዎ ማወቅ አለብዎ።
"እኔ የማልኩበት ጉዳይ ስለሆነ አልተወውም "
“ እንደዚሀ ያለ የማይረባ ወረቀት ቢደርስዎ ልጄ ወደዚህ መጥቷል የሚል ወሬ አግኝቻለሁና ተከታተሉት ብለው ለፖሊስ ለመንገር አልማሉም እንዴ ምን መሆንዎ ነው ፖሊስ ከፈለገ ራሱ ይከታተል እንጂ እርስም ኢያሠማርዋቸው "
“ይህን ደብዳቤ ለሚስዝ ሔር አሳይተዋቸዋል ወይንም ስለሱ አንሥተውላቸዋል ?
"አላሳየኋትም እንዲያውም ወዳንተ ልመጣ ካፖርቴንና ጥላዬን ይዠ ስወጣ አይታ ወዴት ለመሔድ እንደምቸኩል ብትጠይቀኝ እንኳን መልስ አልሰጠኋትም'
“ በጣም ጥሩ አድርገዋል እንደዚህ ያለ ወሬ ሚስዝ ሔርን ሊጐዳቸው ስለሚችል'ምንም ነር እንዳይተነፍሱ እስከ ዛሬ የተሠቃዩትን እንኳን ቢያስቡት የትናየት ነው ።
“ በከፊል”ኮ የራስዋ ጥፋት ነው ይኽን እርጉም ልጅዋን ለምን ከጭንቅላቷ አታወጣውም?
“ እሳቸው እንደዚህ ማድረግ ከቻሉ'ከሰው ተፈጥሮ ውጭ የሆነ ሥራ ሠሩ ማለት ነው " እርስዎም ቢሆኑ በሁሉ መልኩ ያልተመለከቱት ጥያቄ አለ " ልጅዎን ይዘው ለሕግ እንደሚያስረክቡት ብዙ ጊዜ ይናገራሉ " ነገር ግን የባለቤትዎንም ሕይወት አሳልፈው መስጠትዎ መሆኑን ልብ ብለውት ያውቃሉ ? ''
“ ኤዲያ ወሬ ነው ! ” አለ ጀስቲስ ሔር "
“ በእርስዎ ጥረትም ሆነ ወይም በሌላ መንግድ ሪቻርድ ?ተይዞ ለፍርድ ከቀረበ ባለቤቶ እንደሚሞቱ ሳይታለም የተፈታ ነው ያን ጊዜ አሁን የምነግሮ ነገር ወሬ አለመሆኑን ይገነዘባሉ።
ሚስቶር ሔር ከጠረጴዛው ተዘርግቶ የተጣለውን ደብዳቤ አንሥቶ አጠፈና ወደ አንቬሎፑ መልሶ እስገባው “ ጽሕፈቱንም የምታውቀው አልመሰለኝም "
አለው ሚስተር ካርላይልን "
እኔ እንደዚህ ያለ ጽሕፈት ማየቴን አላስታውስም " ወደ ቤት መመለሰዎ ነው ?
“ የልም ቦሻ ዘንድ ሔጀ አሳየውና የሚለውን እሰማዋለሁ " ብዙም ሩቅ አይደለም "
“ ቦሻ በሪቻርድ ነገር ሁልጊዜ ስለሜያዝኑ ቢያሳዩዋቸውም ግድ የለም » ከፈለጉም በግልፅ ይጠይቁዋቸው " አስተያየታቸውን ይገልፅልዎታል » ግን ለሌላ
እንዳይናገሩ ያሳስቧቸው "
"አከራካሪ ጥያቄ ነው አጥጋቢ መልስ ማግኘት ያስቸግራል "
ጀስቲስ ሔር ወጣና ጃንጥላውን ዘርግቶ መንገዱን ይዞ ዘቅዝቆ ሲሔድ ካርላይል በዐይኑ ሸኘው ከዚያ ተመልሶ ከሪቻርድ ክፍል ገብቶ ተቀምጦ ካባትየው ጋር የተነጋሩትን ባጭሩ ገጸለት ሪቻርድም ምንም ሳያመነታ ደብዳቤዉ የቶርን ሥራ መሆኑን ነገረው … ለመሆኑ ዛሬስ እናቴን ላያት እችላለሁ ? " አለው
የለም አሁን እንኳን እዚህ መምጣትህም ባይነገራቸው በጣም የተሻለ ነው.
አንዳንድ እያሉ ብዙ ነገ መጠየቃቸው ስለማይቀር ክትትል እንደሚደረግብህ ከሰሙ የመንፈስ ሰላም ያጣሉ " የዛሬውን ይቅርብህ አትያቸው "
"ባርባራንሳ ?"
“ እሷንስ ዛሬ ጧት መቸም አየሩ በጣም ቀዝቃዛ ስለሆነ ለመምጣት ትቸገር ይሆናል እንጂ እዚህ መጥታ አብራህ ልትውል ትችላለች "
"እሷ እኔን ለማየት በበረዶ ተራራ ተንኳትታ ፡ ሸርተቴ መሬት ተንፋቅቃ
ብትመጣ የሚደርስባትን ችግር ከችግር አትቆጥረውም " አለ ሪቻርድ "
ዐውቃለሁ አለ ሚስተር ካርላይል “ ዛሬ ለሚስዝ ሔር ኮርኒሊያ ስለ አመማት ባርባራ መጥታ ታነጋግራት ብዬ እነግራቸዋለሁ ምን ይመስልሻል ኮርኒሊያ
“ብትፈልግ ሙታለች በላት ።"
ሚስተር ካርላይል ሠረገላውን አስጭኖ ጆን እየነዳ ወደ ጀስቲስ ሔር ቤት ሔዶ " ሚስዝ ሔርና ባርባራ አብረው ተቀምጠው አገኛቸው። በማለዳው በመምጣቱ
ደነገጡ ጀስቲስ ሔርን ፈልጎ እንደሆነ ብለው የቀረበለትን ቁርስ እንኳን ሳይቀምስ ገና ማለዳ ወጥቶ መሔዱን ነገሩት ። እሱ ግን ኮርኒሊያን ኃይለኛ ጉንፋን ስለ ያዛት
ባርባራ ስታጫውታት እንድትውል ብሎ ሊወስዳት መምጣቱን ገለጸላቸው "
ዛሬስ እማማም ስለ አመማትና ያለኔ ደግሞ ቀኑ ቶሎ ስለማይመሽላት ትቻት መውጣት አልችልም ”
ኧረ እኔም አልሰዳትም . . . . አርኪባልድ ፤ዛሬ ባርባራ የምትወጣበት ቀን አይደለም አለችው እናቲቱ "
ሚስተር ካርላይል ምስጢሩን ለባርባራ እንዴት እንደሚገልጽላት እየተጨነቀ ሳለ አንዷ ሠራተኛ በሳሎን በር ዘለቀች "
የዓሣ ሻጩ ሠራተኛ መጥቷል ፡ እሜቴ ። ዛሬ ዓሣ ሊኖር እንደማይችል እንዲነግር ጌታው ልኮት ነው " በዚህ አየር ባቡሮቹ በሰዓቱ መድረስ አልቻሉም ”
👍7
ሚስዝ ሔር ከተቀመጠችበት ተነሥታ ሠራተኛይቱን ለማነጋገር ወደ በሩ ሔደች « ሚስተር ካርላይል በዚህ አጋጣሚ ተጠቅሞ ከባርባራ ጋር ወግ ጀመሪ
ባርባራ ተይ እንጂ እምቢ አትበይ " አንቺን የፈለግሁበት እውነተኛ
ምክንያት ስለ ሪቻርድ ጉዳይ ነው " ሚስዝ ሔር ወደ ውስጥ ተመልሳ፡ አቤት አቤት : የዛሬውስ ቀን እንዴት ያለ ቀን ነው : አለች በብርድ እየተንቀጠቀጠች መቸም ኮርኒሊያ ባርባራን በዚህ ዐይነት ቀን ለምን አልመጣችም ብላ አታማትም""
"
“ እሷማ ትመጣለች ብላ ትጠብቃታለች እንጂ " ወደ ቢሮዬ ከመሔዴ በፊት እንዳዶርሳት ሠረገላዬ ከደጅ እየጠበቀ ነው " አንዲት ቅንጣት በረዶ እንኳን አይነ
ካትም " በይ ባርባራ ይልቅ እንሒድ ” አላት "
ግን እማማ ... አንቺ ብቻሽን መቅረቱን የማይከፋሽ ከሆነ ብሔድ እወድ ነበር።
“ ኋላ ብርድ ቢመታሽ አንቺ ታውቂያለሽ "
“ አይ ' አይነካኝም በደምብ ደራርቤ እለብሳለሁ "
ከዚያ ወዲያው ተሳፈሩና ወደ ኢስት ሊን ተመለሱ ከመንግድ እንዳያውጉ ጆን ከኋላቸው ተቀምጦ ስለ ነበር ፡ ምስጢር እንዳይወጣ ፈርተው እሷ ለመጠየቅ እሱ ደሞ ለመናገር እንደ ጓጉ ኢስት ሊን ደረሱ ። ሚስተር ካርላይል ክንዱን ሰጣትና ይዟት ወደ ምግብ ቤት ገባ
“ እንግዲህ ላስደነግጥሽ ስለሆነ ተጠንቀቂ ... ባርባራ ” አላት "
ልቧ ተንጠለጠ ብርክ ያዛት ፊቷ በፍራት ዐመድ መሰለ “ የሚያስደነግጥስ አይደለም ሪቻርድ አንድ ነገር አጋጥሞት ነበር ”አላት "
ከዚያ ቀጠለና ማታ እንዴት እንዶ መጣ ጀምሮ እስከ ጀስቲስ ሔር ኢስት ሊን መጥቶ እስከ ተመለሰበት ድረስ የሆነውን ነገራት ከዚያም ሚስ ካርላይልና ሪቻርድ
ወደ ነበሩበት ክፍል አስገብቷትና ትንሽ ተጨዋውቶ ወደ ሥራው ሔዶ ባርባራ ሪቻርድ ከቶርን ጋር ስለ መገናኘቱና በተለይም ከሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰን ጋር እጅ
ለእጅ ተያይዘው ሲነጋገሩ እንዳያቸው ሌላም ሌላም ሲያጫውታት እሷም አንዱን
አንዱን ስትጠይቀው አብራቸው የነበረችው ሚስ ካርላይልም አንዳንድ ቃል ከጨዋታቸው ደብለቅ ስታደርግ ዋሉ ።
" ግን ” አለችው “ ከሰር ፍራንሲዝ ጋር አልከኝ?ሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰንን
ታውቀዋለህ እንዴ ? ”
“ እንዴ በደንብ ነዋ ! እንዲያውም በከተማዉ ውስጥ በደንብ የማውቀው ሰው እሱ ብቻ ነው ለማለት እደፍራለሁ " "
ባርባራ የሐሳብ ሰመመን ይዟት ጭልጥ አለ " ከዚያ ለቀቅ ሲያዶርጋት ፡ “ እና ሁለቱ ይመሳሰላሉ ? " አለችው "
ሁለቱም በመጥፎነታቸው በጣም ሳይመሳሰሉ አይቀሩም "
“እኔ ያልኩህ በመልካቸው ነው ። "
ሁለቱም ረጃጂሞች ከመሆናቸው በቀር ምንም አይመሳሰሉም ” አላት
ባርባራ አሁንም በሐሳብ ባሕር ሰመጠች " የሪቻርድ ንግግር አስገረማት እንዲሁ ልቧ በሐሳብ እንደ ተዋጠ ቆይታ ከሚቀጥለው ክፍል የልጅ ድምፅ ሰምታ ነቃች
ትንሹ አርኪባልድ ካርላይል ነበር ጆይስ ምግብ ለማቅረብ ወደ ምግብ ቤት ስትሔድ ሕፃኑ ኋላ ኋላዋ ይሮጥ ነበር ባርባራ ወደ ልጆች ቤት ለመውሰድ አንሥታ
አቀፈችውና
አንተ ወደል !” ስትለው ሕፃኑ ተፍነከነከ "
“ እባክሽን ጆይስ.... ሚስ ካርሳይል አሟታልና ዛሬ የልጆቹን ረብሻ
አትችለውም " ስለዚህ ከክፍሉ እንዳይወጣ ተቆጣጠሪው ” ብላት ገባች
ሰዓቱ መሸ የሪቻርድ መሔጃ ደረስ ቀኑ ላይ ብራ ሆኖ ነበር :አሁን ደግሞ በረዶው በጣም መጣል ጀመረ " ለጊዜው የሚቢቃው ገንዘብ ተሰጠው " ሔዶ የሚ
ያርፍበትን ሲያውቅ አድራሻውን ቶሎ እንዲልክ ሚስተር ካርላይል ነገረው ሪቻርድ እንባዋን መቈጣጠር እንደ ተሳናት እንደ ባርባራ ተነቀነቀ ሚስ ካርላይልም
“ሞኝ አትሁን ልጄ ... ሁለተኛ ከምንም ጠብ እንዳትገጥም ” ብላው ተሰናብቷት ወጣ" ከእኅቱ ጋርም በእንባ ተለያዩ በመጨረሻም ሚስተር ካርላይል ከበሩ ድረስ
ሸኘው .
ባርባራ እየተንሰቀሰቀች ሪቻርድ ወደ ነበረበት ክፍል ገባች " ጆይስ ቀድማ ገብታ ነበርና እዚያው አı
ገኘቻት "
“ በውነቱ ጥፋቱ ካልሆነ ከባድ መከራ ላይ ነው የገባው " አለች ጆይስ በባርባራ ለቅሶ አመካኝታ
" እንዴ !” አለች ባርባራ እንባ የሚያወርዱትን 0ይኖችዋን ቀና አድርጋ “ ደሞ ጥፋተኛ ያለ መሆኑን ትጠረጥሪያለሽ ? ''
አሁን እንኳን ሁኔታውን ሳየው ንጹሕ መሆን እያመንኩለት ነው " ተንግዲህ ዋናው ነገር ያን ካፕቴን ቶርንን ማግኘት ነው .
“ ጆይስ አለች ባርባራ እጂዋን ግጥም አድርጋ ይዛ እኔስ ያገኘሁት መሰለኝ " በኔ ሐሳብ ማን መሆኑን ዐውቄዋለሁ ብዬ አምኛለሁ እስከ ዛሬ ለማንም ያልተናርኩት ቢሆንም አሁን ላንቺ ብነግርሽም ግድ የለኝም " ዛሬ ማታ ነገሩን አላውቅም ተናገሪ የሚለኝ ሐሳብ መጣብኝ እና እንደኔ ይህ ቶርን የተባለው ሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰን ነው "
ጆይስ ያላሰበችው ነገር ስለሆነባት ደነገጠች ዐይኖቿን አፍጣ ' “ ሚስ ባርባራ ! " አለች "
“ እኔ መቸም እሱን ጠረጠርኩ "እመቤት ሳቤላን ይዞ ከፋበት ቀን ጀምሮ ነበር የጠረጠርኩት " ያን ጊዜ ሪቻርድ ለጥቂት ሰዓት መጥቶ ነበር " ቶርንን ቢንሌን አገኘው " የማታ ልብስ መልበሱን ጸጉሩን ከግንባሩ ወደ ኋላ የመግፋት ልማዱን በጨረቃ ብርሃን ጐልቶ የታየው ነጭ እጁንና የአልማዝ ቀለበቱን ሁሉ ሲገልጽልኝ ካፕቴን ሌቪሰን ጋር ተመሳሰለብኝ " እና ከዛች ሰዓት ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ
ሪቻርድ ያየው ሰው ካፒቴን ሌቪሰን መሆን አለበት ስል ኖርኩ " ዛሬ ሪቻርድ ቶርንን ከፍራንሲዝ ሌቪሰን ጋር እንዳየውና ሁለቱም የቅርብ ግንኙነት እንዳላቸው አጫወተኝ ይህ ሁሉ ሲሆን ግን ፍራንሲዝ ሌቪሰንን ላነሣለት ስላልፈለግሁ ለሚስተር ካርላይል አልነገርኩትም
ባርባራ ወደሚስተር ካርላይል ዘንድ ወርዳ “አሁን አንድ ሰዓት ተኩል ሆነ! እማማ ታስባለች ስለዚህ ወደ ቢቴ ልሒድ” አለችው " ሰዓቱ ከባድ በረዶ የሚወርድበት ስለ ነበር ራሱ በሽፍን ሠረገላው ይዟት ሔደ አሁንም የወንድሟን ነገር እያሰበች በለሆሳስ ስታለቅስ ሚስተር ካርላይል ዝም ብሎ ይመለከታት ጀመር በመጨረሻ ወደ ዐጸዱ ሲቃረቡ እንደ ተቀመጠ ወደፊቱ ደገፍ አለና እጂዋን ያዛት "
“ አትዘኝ ፡ ምናልባት ለሱም አንድ ቀን ያልፍለት ይሆናል ” አላት "ሠረግላው ደረሰና ቆመ
“ ተመለሱ ” አለችው ተከትለውት የመጡትን አሽከሮች እኔ ቀስ ብዬ
በእግሪ አመለሳለሁ "
ዛሬስ እኛ ጋር ልታመሽ ነው መሰለኝ እቤት እማማ በጣም ነው ደስ የሚላት " እሷም ደስ እንዳላት በድምጿ ይታወቅባት ነበር - ሚስተር ካርላይል እጂዋን
ሳብ አድርጎ ተያይዘው ወደ ቤት ማዝገም ጀመሩ "
ባርባራ ከቤት ስትግባ እናቷ ተኝታ ነበር አባቷም ወደ ውጭ እንደ ሔዶ ገና አልግባም " ስለዚ ሚስተር ካርላይልን የማስተናገዱ ሥራ በሷ ላይ ብቻ ወደቀ ከሚንቀለቀለው እሳት አጠገብ አብረው ቆሙ ባርባራ ስለ ዕለቱ አዋዋሏ ታስብ
ነበር • ሚስተር ካርላይል ግን'ስለ ምን ያስበ እንዶ ነበር ከራሱ በስተቀር ያወቀ የለም " ዐይኖቹን ሰበር አድርጎ ወደ ባርባራ ሲያይ ጸጥታ ሆነ " ሁለቱም ዝም አሉ"
ኋላ ወደ እሷ እንደሚመለከት ተሰማትና እሷም ቀና ብላ አየችው "
« ባርባራ የትዳር ጓዶኛዬ ለመሆን ፈቃድሽ ይሁን ? አላት
መልኳ እንዴት በአንድ ጊዜ ልውጥውጥ አለ ! የልብ እርካታ ብርሃን የስሜት ፍላትና የደስታ ቅላት በአንድ ጊዜ ፊቷ ላይ ቦግ ሲሉ ታዬና ወዲያው ድብዝዝ ' ጭልም አሉ !
ባርባራ ራሷን በአምቢታ ነቅንቃ “ ቢሆንም ስለ ጠየቅኸኝ እመሰግንሃለሁ አለችው
ምን የሚያግደን ነር አለ ?”
ወዲያው እንባዋን ዱብ ዱብ አደረገችው "
“ ከዚህ በፊት ሌላ አግብቸ ስለ ነበር ነው ?
ባርባራ ተይ እንጂ እምቢ አትበይ " አንቺን የፈለግሁበት እውነተኛ
ምክንያት ስለ ሪቻርድ ጉዳይ ነው " ሚስዝ ሔር ወደ ውስጥ ተመልሳ፡ አቤት አቤት : የዛሬውስ ቀን እንዴት ያለ ቀን ነው : አለች በብርድ እየተንቀጠቀጠች መቸም ኮርኒሊያ ባርባራን በዚህ ዐይነት ቀን ለምን አልመጣችም ብላ አታማትም""
"
“ እሷማ ትመጣለች ብላ ትጠብቃታለች እንጂ " ወደ ቢሮዬ ከመሔዴ በፊት እንዳዶርሳት ሠረገላዬ ከደጅ እየጠበቀ ነው " አንዲት ቅንጣት በረዶ እንኳን አይነ
ካትም " በይ ባርባራ ይልቅ እንሒድ ” አላት "
ግን እማማ ... አንቺ ብቻሽን መቅረቱን የማይከፋሽ ከሆነ ብሔድ እወድ ነበር።
“ ኋላ ብርድ ቢመታሽ አንቺ ታውቂያለሽ "
“ አይ ' አይነካኝም በደምብ ደራርቤ እለብሳለሁ "
ከዚያ ወዲያው ተሳፈሩና ወደ ኢስት ሊን ተመለሱ ከመንግድ እንዳያውጉ ጆን ከኋላቸው ተቀምጦ ስለ ነበር ፡ ምስጢር እንዳይወጣ ፈርተው እሷ ለመጠየቅ እሱ ደሞ ለመናገር እንደ ጓጉ ኢስት ሊን ደረሱ ። ሚስተር ካርላይል ክንዱን ሰጣትና ይዟት ወደ ምግብ ቤት ገባ
“ እንግዲህ ላስደነግጥሽ ስለሆነ ተጠንቀቂ ... ባርባራ ” አላት "
ልቧ ተንጠለጠ ብርክ ያዛት ፊቷ በፍራት ዐመድ መሰለ “ የሚያስደነግጥስ አይደለም ሪቻርድ አንድ ነገር አጋጥሞት ነበር ”አላት "
ከዚያ ቀጠለና ማታ እንዴት እንዶ መጣ ጀምሮ እስከ ጀስቲስ ሔር ኢስት ሊን መጥቶ እስከ ተመለሰበት ድረስ የሆነውን ነገራት ከዚያም ሚስ ካርላይልና ሪቻርድ
ወደ ነበሩበት ክፍል አስገብቷትና ትንሽ ተጨዋውቶ ወደ ሥራው ሔዶ ባርባራ ሪቻርድ ከቶርን ጋር ስለ መገናኘቱና በተለይም ከሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰን ጋር እጅ
ለእጅ ተያይዘው ሲነጋገሩ እንዳያቸው ሌላም ሌላም ሲያጫውታት እሷም አንዱን
አንዱን ስትጠይቀው አብራቸው የነበረችው ሚስ ካርላይልም አንዳንድ ቃል ከጨዋታቸው ደብለቅ ስታደርግ ዋሉ ።
" ግን ” አለችው “ ከሰር ፍራንሲዝ ጋር አልከኝ?ሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰንን
ታውቀዋለህ እንዴ ? ”
“ እንዴ በደንብ ነዋ ! እንዲያውም በከተማዉ ውስጥ በደንብ የማውቀው ሰው እሱ ብቻ ነው ለማለት እደፍራለሁ " "
ባርባራ የሐሳብ ሰመመን ይዟት ጭልጥ አለ " ከዚያ ለቀቅ ሲያዶርጋት ፡ “ እና ሁለቱ ይመሳሰላሉ ? " አለችው "
ሁለቱም በመጥፎነታቸው በጣም ሳይመሳሰሉ አይቀሩም "
“እኔ ያልኩህ በመልካቸው ነው ። "
ሁለቱም ረጃጂሞች ከመሆናቸው በቀር ምንም አይመሳሰሉም ” አላት
ባርባራ አሁንም በሐሳብ ባሕር ሰመጠች " የሪቻርድ ንግግር አስገረማት እንዲሁ ልቧ በሐሳብ እንደ ተዋጠ ቆይታ ከሚቀጥለው ክፍል የልጅ ድምፅ ሰምታ ነቃች
ትንሹ አርኪባልድ ካርላይል ነበር ጆይስ ምግብ ለማቅረብ ወደ ምግብ ቤት ስትሔድ ሕፃኑ ኋላ ኋላዋ ይሮጥ ነበር ባርባራ ወደ ልጆች ቤት ለመውሰድ አንሥታ
አቀፈችውና
አንተ ወደል !” ስትለው ሕፃኑ ተፍነከነከ "
“ እባክሽን ጆይስ.... ሚስ ካርሳይል አሟታልና ዛሬ የልጆቹን ረብሻ
አትችለውም " ስለዚህ ከክፍሉ እንዳይወጣ ተቆጣጠሪው ” ብላት ገባች
ሰዓቱ መሸ የሪቻርድ መሔጃ ደረስ ቀኑ ላይ ብራ ሆኖ ነበር :አሁን ደግሞ በረዶው በጣም መጣል ጀመረ " ለጊዜው የሚቢቃው ገንዘብ ተሰጠው " ሔዶ የሚ
ያርፍበትን ሲያውቅ አድራሻውን ቶሎ እንዲልክ ሚስተር ካርላይል ነገረው ሪቻርድ እንባዋን መቈጣጠር እንደ ተሳናት እንደ ባርባራ ተነቀነቀ ሚስ ካርላይልም
“ሞኝ አትሁን ልጄ ... ሁለተኛ ከምንም ጠብ እንዳትገጥም ” ብላው ተሰናብቷት ወጣ" ከእኅቱ ጋርም በእንባ ተለያዩ በመጨረሻም ሚስተር ካርላይል ከበሩ ድረስ
ሸኘው .
ባርባራ እየተንሰቀሰቀች ሪቻርድ ወደ ነበረበት ክፍል ገባች " ጆይስ ቀድማ ገብታ ነበርና እዚያው አı
ገኘቻት "
“ በውነቱ ጥፋቱ ካልሆነ ከባድ መከራ ላይ ነው የገባው " አለች ጆይስ በባርባራ ለቅሶ አመካኝታ
" እንዴ !” አለች ባርባራ እንባ የሚያወርዱትን 0ይኖችዋን ቀና አድርጋ “ ደሞ ጥፋተኛ ያለ መሆኑን ትጠረጥሪያለሽ ? ''
አሁን እንኳን ሁኔታውን ሳየው ንጹሕ መሆን እያመንኩለት ነው " ተንግዲህ ዋናው ነገር ያን ካፕቴን ቶርንን ማግኘት ነው .
“ ጆይስ አለች ባርባራ እጂዋን ግጥም አድርጋ ይዛ እኔስ ያገኘሁት መሰለኝ " በኔ ሐሳብ ማን መሆኑን ዐውቄዋለሁ ብዬ አምኛለሁ እስከ ዛሬ ለማንም ያልተናርኩት ቢሆንም አሁን ላንቺ ብነግርሽም ግድ የለኝም " ዛሬ ማታ ነገሩን አላውቅም ተናገሪ የሚለኝ ሐሳብ መጣብኝ እና እንደኔ ይህ ቶርን የተባለው ሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰን ነው "
ጆይስ ያላሰበችው ነገር ስለሆነባት ደነገጠች ዐይኖቿን አፍጣ ' “ ሚስ ባርባራ ! " አለች "
“ እኔ መቸም እሱን ጠረጠርኩ "እመቤት ሳቤላን ይዞ ከፋበት ቀን ጀምሮ ነበር የጠረጠርኩት " ያን ጊዜ ሪቻርድ ለጥቂት ሰዓት መጥቶ ነበር " ቶርንን ቢንሌን አገኘው " የማታ ልብስ መልበሱን ጸጉሩን ከግንባሩ ወደ ኋላ የመግፋት ልማዱን በጨረቃ ብርሃን ጐልቶ የታየው ነጭ እጁንና የአልማዝ ቀለበቱን ሁሉ ሲገልጽልኝ ካፕቴን ሌቪሰን ጋር ተመሳሰለብኝ " እና ከዛች ሰዓት ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ
ሪቻርድ ያየው ሰው ካፒቴን ሌቪሰን መሆን አለበት ስል ኖርኩ " ዛሬ ሪቻርድ ቶርንን ከፍራንሲዝ ሌቪሰን ጋር እንዳየውና ሁለቱም የቅርብ ግንኙነት እንዳላቸው አጫወተኝ ይህ ሁሉ ሲሆን ግን ፍራንሲዝ ሌቪሰንን ላነሣለት ስላልፈለግሁ ለሚስተር ካርላይል አልነገርኩትም
ባርባራ ወደሚስተር ካርላይል ዘንድ ወርዳ “አሁን አንድ ሰዓት ተኩል ሆነ! እማማ ታስባለች ስለዚህ ወደ ቢቴ ልሒድ” አለችው " ሰዓቱ ከባድ በረዶ የሚወርድበት ስለ ነበር ራሱ በሽፍን ሠረገላው ይዟት ሔደ አሁንም የወንድሟን ነገር እያሰበች በለሆሳስ ስታለቅስ ሚስተር ካርላይል ዝም ብሎ ይመለከታት ጀመር በመጨረሻ ወደ ዐጸዱ ሲቃረቡ እንደ ተቀመጠ ወደፊቱ ደገፍ አለና እጂዋን ያዛት "
“ አትዘኝ ፡ ምናልባት ለሱም አንድ ቀን ያልፍለት ይሆናል ” አላት "ሠረግላው ደረሰና ቆመ
“ ተመለሱ ” አለችው ተከትለውት የመጡትን አሽከሮች እኔ ቀስ ብዬ
በእግሪ አመለሳለሁ "
ዛሬስ እኛ ጋር ልታመሽ ነው መሰለኝ እቤት እማማ በጣም ነው ደስ የሚላት " እሷም ደስ እንዳላት በድምጿ ይታወቅባት ነበር - ሚስተር ካርላይል እጂዋን
ሳብ አድርጎ ተያይዘው ወደ ቤት ማዝገም ጀመሩ "
ባርባራ ከቤት ስትግባ እናቷ ተኝታ ነበር አባቷም ወደ ውጭ እንደ ሔዶ ገና አልግባም " ስለዚ ሚስተር ካርላይልን የማስተናገዱ ሥራ በሷ ላይ ብቻ ወደቀ ከሚንቀለቀለው እሳት አጠገብ አብረው ቆሙ ባርባራ ስለ ዕለቱ አዋዋሏ ታስብ
ነበር • ሚስተር ካርላይል ግን'ስለ ምን ያስበ እንዶ ነበር ከራሱ በስተቀር ያወቀ የለም " ዐይኖቹን ሰበር አድርጎ ወደ ባርባራ ሲያይ ጸጥታ ሆነ " ሁለቱም ዝም አሉ"
ኋላ ወደ እሷ እንደሚመለከት ተሰማትና እሷም ቀና ብላ አየችው "
« ባርባራ የትዳር ጓዶኛዬ ለመሆን ፈቃድሽ ይሁን ? አላት
መልኳ እንዴት በአንድ ጊዜ ልውጥውጥ አለ ! የልብ እርካታ ብርሃን የስሜት ፍላትና የደስታ ቅላት በአንድ ጊዜ ፊቷ ላይ ቦግ ሲሉ ታዬና ወዲያው ድብዝዝ ' ጭልም አሉ !
ባርባራ ራሷን በአምቢታ ነቅንቃ “ ቢሆንም ስለ ጠየቅኸኝ እመሰግንሃለሁ አለችው
ምን የሚያግደን ነር አለ ?”
ወዲያው እንባዋን ዱብ ዱብ አደረገችው "
“ ከዚህ በፊት ሌላ አግብቸ ስለ ነበር ነው ?
👍16❤1
"የለም : አይደለም ! የዚያን ጊዜ ማታ ትዝታ ነው መቸም ልትረሳው አትችልም በኔም አእምሮ ውስጥ በእሳት ፊደሎች ተጽፋል " ራሴን እንደዚያ አጋልጬ እሰጣለሁ ብዬ አስቤው አላውቅም " አንተም ያን ጊዜ በተፈጸመው ሁኔታ እንኳን
ዛሬ ልትጠይቀኝ አይገባህም ነበር "
ባርርባራ ቀና ብላ አየችውና ያነጋገሩ ቃና በሠራ አካላቷ ሠርጾ ገባ "
“ እንደምወድሽ ታውቂያለሽ ? ካንቺ በቀር ሌላ ማግባት ፍላጎትም ምርጫም እንደ ሌለኝ ታውቂያለሽ ?
አይሆንም : ደስታ በጃችን ሲገባልን በስሜት አንሥተን አንጣለው ! " ክንዱን ተደገፈችና እንባዋን ለቀቅ አደረገችው “ ደስታ? ላንተ
ደስታ ይሰጥሃል ?”
እጅግ በጣም ጥልቅ የሆነ ደስታ ይስጠኛል " "
ሐቅ ገጽታው ላይ አነበበችው " ፀሕይ በመሰለው ፊቷ ልብን ወከክ የሚያደርግ ፈገግታ ፈካበት ።
“ እንደ ዱሮው ታፈቅሪኛለሽ ... ባርባራ ? ”
“ ከዱሮው በበለጠ ' በጣም በበለጠ ” ስትል በሹክሹhታ
እቅፍ አድርጎ ሲይዛት ' ፊቷን ሳብ አድርጎ ወደሱ ሲያስጠጋው
በመጮረሻ እፎይታ አገኘ "
ሪቻርድ ሔር ጠርማሳ ባርኔጣውን ሳይሆን ፊቱን ከታዛቢ ዓይኖች እንዲከልለት ሚስዝ ካርላይል የሰጠችውን ጥላ ዘርግቶ በበረዶው መኻል ጃንጥላው ከሌላ ሰው ጋር ተጋጨ ከሱ ጋር የተጋጠመው ጥላ ጨርቁ መኳንንት ብቻ ሊያገኙት የሚችል ልዩ ሐር ሆኖ እጀታው ደግሞ እንዳለ የማይቈጠር ነበር "
የሁቱም ጥላዎች ተገፋፍተው ወደ ጐን ሲገፋተሩ ሁለቱ ተላላፊዎች ተፋጠጡ "
“ እንዴት እንደዚህ ትደፍራለህ ... ሰውዬ ? ለመሆኑ መንገድህን አይተህ መሔድ አትችልም ? ሲለው ሪቻርድ ተዝለፍልፎ የሚወድቅ መሰለው " ከሱ ጋር የተፋጠጠው ሰውዬ አባቱ መሆኑን ሲያይ በኪሱ ያለውን ግፈገንዘብ ሁሉ በስጠና
መሬት ተከፍታ በዋጠችው ደስ ይለው ነበር "
ሪቻርድ ሳይታወቀው የድንጋጤ ጩኸት አመለጠውና እንደ ቀስት ተወርውሮ በረረ » ጀስቲስ ሔር በዚያ ሪዙ ቸምቸም ያለው ሁኔታው ሁሉ ልዩ የሆነ ሰውዬ ተገርሞ ፡ የእግሩ ዳና ከርቀቱ የተነ ለጆሮ እስኪጠፋ ድረስ ቆሞ ተመለከተው
💫ይቀጥላል💫
ዛሬ ልትጠይቀኝ አይገባህም ነበር "
ባርርባራ ቀና ብላ አየችውና ያነጋገሩ ቃና በሠራ አካላቷ ሠርጾ ገባ "
“ እንደምወድሽ ታውቂያለሽ ? ካንቺ በቀር ሌላ ማግባት ፍላጎትም ምርጫም እንደ ሌለኝ ታውቂያለሽ ?
አይሆንም : ደስታ በጃችን ሲገባልን በስሜት አንሥተን አንጣለው ! " ክንዱን ተደገፈችና እንባዋን ለቀቅ አደረገችው “ ደስታ? ላንተ
ደስታ ይሰጥሃል ?”
እጅግ በጣም ጥልቅ የሆነ ደስታ ይስጠኛል " "
ሐቅ ገጽታው ላይ አነበበችው " ፀሕይ በመሰለው ፊቷ ልብን ወከክ የሚያደርግ ፈገግታ ፈካበት ።
“ እንደ ዱሮው ታፈቅሪኛለሽ ... ባርባራ ? ”
“ ከዱሮው በበለጠ ' በጣም በበለጠ ” ስትል በሹክሹhታ
እቅፍ አድርጎ ሲይዛት ' ፊቷን ሳብ አድርጎ ወደሱ ሲያስጠጋው
በመጮረሻ እፎይታ አገኘ "
ሪቻርድ ሔር ጠርማሳ ባርኔጣውን ሳይሆን ፊቱን ከታዛቢ ዓይኖች እንዲከልለት ሚስዝ ካርላይል የሰጠችውን ጥላ ዘርግቶ በበረዶው መኻል ጃንጥላው ከሌላ ሰው ጋር ተጋጨ ከሱ ጋር የተጋጠመው ጥላ ጨርቁ መኳንንት ብቻ ሊያገኙት የሚችል ልዩ ሐር ሆኖ እጀታው ደግሞ እንዳለ የማይቈጠር ነበር "
የሁቱም ጥላዎች ተገፋፍተው ወደ ጐን ሲገፋተሩ ሁለቱ ተላላፊዎች ተፋጠጡ "
“ እንዴት እንደዚህ ትደፍራለህ ... ሰውዬ ? ለመሆኑ መንገድህን አይተህ መሔድ አትችልም ? ሲለው ሪቻርድ ተዝለፍልፎ የሚወድቅ መሰለው " ከሱ ጋር የተፋጠጠው ሰውዬ አባቱ መሆኑን ሲያይ በኪሱ ያለውን ግፈገንዘብ ሁሉ በስጠና
መሬት ተከፍታ በዋጠችው ደስ ይለው ነበር "
ሪቻርድ ሳይታወቀው የድንጋጤ ጩኸት አመለጠውና እንደ ቀስት ተወርውሮ በረረ » ጀስቲስ ሔር በዚያ ሪዙ ቸምቸም ያለው ሁኔታው ሁሉ ልዩ የሆነ ሰውዬ ተገርሞ ፡ የእግሩ ዳና ከርቀቱ የተነ ለጆሮ እስኪጠፋ ድረስ ቆሞ ተመለከተው
💫ይቀጥላል💫
👍14🥰2❤1
#ጠላፊዎቹ
፡
፡
#ክፍል_ስምንት
፡
፡
#በኬንፎሌት
፡
፡
#ትርጉም_ወንዳየሁ_ንጉሴ
ጀርመን በእንግሊዝ ላይ የምታወርደው የቦምብ ናዳ እስኪቆም ድረስ መንግስት ትያትር ቤቶችን፣ ሲኒማ ቤቶችንና ዳንስ ቤቶችን ቢዘጋም ዳንስ ቤቶች ግን ህጉን ተጋፍተው የሌሊት ስራቸውን እየሰሩ ነው፡፡ ሄሪም በአንድ ዳንስ ቤት ውስጥ ተወሽቆ የአሜሪካን ሙዚቃ በጆሮው እየተንቆረቆረ ውስኪውን ይጨልጣል፡ ሬቤካን እንዴት ሸውዶ ጥሏት እንደሄደ እያሰበ እያለ ወንድሟ ድንገት ከች አለበት፡፡
እዳውን ሳይከፍል ከምግብ ቤቱ በመውጣቱ የጅል ስራ ሰርቷል ሬቤካ ደግሞ ክብሯን ሽጣ ገንዘብ የምትከፍል ዓይነት ሴት አይደለችም፡ ትንሽ
ስታስቸግር የምግብ ቤቱ ኃላፊ ፖሊስ ጠራ፡ ቤተሰቦቿም ፖሊስ ጣቢያ
ተጎተቱ፡፡ እንዲህ አይነቱን ችግር ሄሪ ዘወትር ሲሸሽ ነው የኖረው፡፡ ዛሬ ፍርድ ቤት ከሚቀርቡ ሰላሳ ያህል እስረኞች ጋር ጣቢያ ተዘግቶበታል፡፡ ክፍሉ
መስኮት የሚባል ነገር የሌለው ከመሆኑም በላይ በሲጋራ ጢስ ታፍኗል፡
ሬቤካ ሄሪ የቀረበበት ክስና ማስረጃ የሚያከራክር አይደለም፡፡ ለመሰረተችበት ክስ የምግብ ቤቱ ኃላፊ ምስክር ሆኖ የሚቀርብ ሲሆን ጌታ ሞንክፎርድም የጠፋውን የሸሚዝ ማያያዣ በተመለከተ ከሰውታል፡ ከዚህም የከፋ ነገር አለ፡ በወንጀል ምርመራ መምሪያ ሲመረመር ነው የዋለው
ከሁለት ወይም ከሶስት ዓመት ወዲህ ጌጣጌጥ ጠፍቶብናል የሚሉት
አመልካቾች በርክተዋል፡ አመልካቾቹ ጌጣጌጦቹ ተሰርቀዋል የሚል ግምት
የላቸውም ምክንያቱም ለመውሰድ ዕድሉ ያላቸው እንግዶቻቸው ብቻ ናቸው ለፖሊስ የሚያመለክቱትም እንዲያው ከተገኙ በማለት ነው፡፡
በምርመራው ወቅት ሄሪ አይናገር አይጋገር መልስ ለመስጠት አሻፈረ ብሏል፡፡ ሆዱ ግን ታምሷል፡፡ እስካሁን የፈጸመው ስርቆት እንዳልታወቀበት እርግጠኛ ቢሆንም በተቃራኒው የሰማው ነገር ፍርሃት ለቆበታል፡
መርማሪው አንድ የጠበደለ ዶሴ አውጥቶ እስካሁን ጠፉ የተባሉትን
ጌጣጌጦች ዘረዘረና ‹‹ይሄ ሰው ከፍተኛ የጌጣጌጥ ፍቅር የተጠናወተው ብቻ
ሳይሆን ጌጣጌጥም ያውቃል አለ። ፋይሉ እሱ በተለያዩ ጊዜያት የመነተፋቸውን ጌጣጌጦች ጉዳይ የያዘ ሳይሆን አይቀርም ሲል ገመተ።
ስርቆቶቹ በተፈጸሙበት ጊዜ ሄሪ በነዚህ ቦታዎች ላይ እንደነበር የሚመሰክ
ምስክሮችን ማቅረብ ይቻላል፡፡ ቤቱም በፖሊስ
መበርበሩ አይቀርም:
አብዛኛዎቹን ጌጣጌጦች ቢሸጣቸውም ጥቂቶቹን አስቀምጧቸዋል፡ የሽሚዝ
ማያያዣውን የሰረቀው አንድ ፓርቲ ላይ ሰክሮ ከሚያንቀላፋ ሰው ላይ ነው: እናቱ ያደረጉትን የአንገት ጌጥ ደግሞ የወሰደው አንድ ሰርግ ላይ ከአንዲት ሀብታም ሴት ላይ ነው፡፡ በተጨማሪም ስራህ ምንድነው ብለው ቢጠይቁት ምን ብሎ ሊመልስ ነው?
ለረጅም ጊዜ እስር ቤት ይወረወር ይሆናል፡፡ እስሩን አጠናቆ ሲወጣ ደግሞ ውትድርና ውስጥ ይከቱታል፡፡ ይሄ ደግሞ ከእስር ቤት አይሻልም።
ይህን ሲያስበው ብርድ ብርድ አለው።
መርማሪው የሸሚዙን ኮሌታ ጨምድዶ ከግድግዳ ጋር ቢያላጋውም ትንፍሽ አልል አለ፡፡ ዝምታው ግን የትም አያደርሰውም፡፡ሄሪ ነጻ
ለመውጣት ያለው አንድ እድል ብቻ ነው፤ ደኛው በዋስ እንደለቁት
ማድረግና ከአገር መጥፋት፡፡ ልክ በሰዓታት
ዳኛው በዋስ እንዲለቁት
ለዓመታት እንደታሰረ ሰው ያህል ነጻነቱን ተመኘ፡፡
ሀብታሞችን እየዘረፈ አኗኗራቸውን እየተላመደው መጥቷል፡፡ ጧት ዘግይቶ ከእንቅልፉ ይነሳል፤ የሚያማምሩ ልብሶች ይለብሳል፡፡ አንዳንድ ጊዜ
ደግሞ እንደ መሰሎቹ አነስተኛ ቡና ቤት ሄዶ ወይም እናቱን ይዞ
መዝናናቱንም አልተወም፡፡ ነገር ግን የእስር ቤት ኑሮ ለጠላቱ አይስጠው ቆሻሻ ልብስ፣ አሸር ባሽር ምግብ፣ መተፋፈጉ ከሁሉም በላይ ደግሞ ትርጉም የሌለው ኑሮ፡፡
በዋስ እንዴት ሊወጣ እንደሚችል ማሰብ ጀመረ፡፡ ፖሊስ የዋስ መብቱ እንዲከበርለት ባይፈልግም ዳኞቹ መወሰን አለባቸው፡፡ ሄሪ እስር ቤት ገብቶ
ባያውቅም ከየስዉ አፍ እንደሰማው የዋስ መብት የሚከለከለው ለግድያ
ወንጀል ብቻ ነው፡ ይሄን ደግሞ ሁሉም ሰው ያውቀዋል፡፡ ባብዛኛው ዳኞች ፖሊስ የጠየቀውን ነው የሚያደርጉት፡ ሁልጊዜም ባይሆን ተከሳሾች አሳዝነው ከነገሯቸው ሆዳቸው ሊራራ የሚችልበት አጋጣሚ ይኗራል አንዳንዴ ደግሞ ጋጠወጥ ፖሊስ ሲገጥማቸው የበላይነታቸውን ለማሳየት
ሲሉ ዋስ የሚፈቅዱበት ጊዜም አለ፡፡ የዋስ መብቱን ለማስከበር የሚያሲዘው
ገንዘብ አያጣም፡፡ ለዚህ ችግር የለበትም፡፡ ረብጣ ገንዘብ አለው፡፡ ስልክ
እንዲደውል ስለተፈቀደለት እናቱ ጋ ደውሎ ‹‹የዋስ መብቴን ሊያከብሩልኝ
ነው እማማ›› አለ ሄሪ
‹‹አውቃለሁ የኔ ልጅ›› አሉ ‹‹እናቱ አንተ ሁልጊዜ ዕድለኛ ነህ››
ብዙ ጊዜ ከችግር አምልጫለሁ አሁን ግን እንጃልኝ ሲል አሰበ፡፡
የእስር ቤት ዘበኛው ‹‹ማርክስ›› ሲል ተጣራ
ሄሪ ተነስቶ ቆመ ዳኞቹ ሲጠይቁት ምን እንደሚል ያቀደው ነገር የለም፡ እንደመጣለት የመናገር ችሎታ ያለው ቢሆንም ለዚህ ጊዜ ግን ተዘጋጅቶ ቢሆን በወደደ፡፡ ክራቫቱን አጠባብቆ ኮቱን ቆላለፈ፡ አገጩን አሻሽና ጢሙን እንዲላጭ ቢፈቅዱለት ተመኘ፡፡ በመጨረሻ አንድ ሃሳብ ብልጭ አለለትና የሸሚዙን ማያያዣ አምባር ከክንዱ ላይ አንስቶ ኪሱ ከተተው፡፡
ችሎቱ ውስጥ ሲገባ ፊት ለፊት የዳኞቹ መንበር ጉብ ብሏል፡ ህዝብ የተቀመጠበትን ቦታ ሲያማትር እናቱ የክት ልብሳቸውን ለብሰው ራሳቸው ላይ ቆብ ደፍተው ተቀምጠዋል፡ የዋስ ገንዘብ እንዳለ ለማመልከት ይመስላል አስር ጊዜ ደረታቸውን ይደባብሳሉ፡ ከአንዷ ሀብታም ላይ የመነተፈውን የኮት ማያያዣ ጌጥ አድርገውት ሲያይ ፍርሃት ጨመደደው፡፡ እጁ
እንዳይንቀጠቀጥበት የተከሳሽ መቀመጫውን ፍርግርግ ለቀም አድርጎ ያዘ፡፡
አፍንጫው አለቅጥ የረዘመው አቃቤ ህግ ‹‹ክቡር ፍርድ ቤት፣ ተከሳሹ
የሎርድ ሞንክፎርድ የሆነ ሃያ ፓውንድ ጥሬ ገንዘብና ጥንድ ከወርቅ የተሰሩ የሸሚዝ ማያያዣዎች ስርቆትና አንድ ምግብ ቤት ውስጥ ተመግቦ ሳይከፍሉ የመውጣት ጥፋት በመፈጸም ተከሷል፡ ፖሊስ የበርካታ ገንዘብ ስርቆት ጉዳይ እየመረመረ ስለሆነ ይህ ተከሳሽ በማረፊያ ቤት እንዲቆይ ይጠይቃል›› አለ፡፡
ሄሪ ዳኞቹን ሲመለከት ሁለቱም በንቀት ያዩታል፡ እነሱም ፊታቸው የቀረበ ሁሉ ጥፋተኛ ነው የሚሉ ይመስላሉ፡ ፍርሃት ፍርሃት አለው፡፡እንግዲህ የመሃል ዳኛው ናቸው ወሳኙ፡፡ ሰውዬው ሪዛቸው የሸበተ ሲሆን ገፅታቸውን ላነበበ በስራ ዘመናቸው በርካታ የክስ ጉዳይ ሲዳኙ የኖሩ
መሆኑን ያሳያል፡፡ እሳቸውን ነው መጠንቀቅ ሲል አሰበ ሄሪ፡፡
የመሃል ዳኛውም ‹‹የዋስ መብት ትጠይቃለህ?›› አሉት
ሄሪ ግር አለው ‹‹ወይ አምላኬ፤ አዎ ጌታዬ›› አለ፡፡
የትልቅ ሰው ንግግሩን ሶስቱም ዳኞች አስተዋሉ፡
ሄሪም ይህን ተገንዝቧል፡፡ የሰዎችን ግምት ማስለወጥ በመቻሉ ይኮራል፡ የዳኞቹ ሁኔታ ስላበረታታው አሞኛቸዋለሁ ሲል አሰበ፡፡
‹‹ምን ትላለህ?›› ሲሉ ጠየቁት።
‹‹አንድ ችግር ሳይፈጠር አይቀርም ጌታዬ›› ሲል ጀመረ፡ በዚህ ጊዜ ዳኞቹ ለመስማት በማቆብቆብ ወንበሮቻቸው ላይ ሲቁነጠነጡ ታዩ፡፡
‹‹እውነቱን ለመናገር በዚያ ምሽት ካርልተን ቡና ቤት
አንዳንዶቹ ሰዎች በጣም ጠጥተው ነበር›› አለና ዳኞቹን አማተረ፡
‹ካርልተን ክለብ ነው ያልከው?››
ሄሪ ከሚገባው በላይ የሄደ መሰለው፡፡ ምናልባትም የዚህ ክለብ አባል ነኝ ማለቱን ሊያምኑ ይችላሉ፡፡
ከዚያም ፈጠን ብሎ ‹‹በእውነት በጣም ያሳፍራል፡፡ ነገር ግን አሁኑኑ
እቦታው ድረስ ሄጄ ሁሉንም ሰዎች ይቅርታ እጠይቃለሁ›› ልክ የምሽት
ልብስ መልበሱን ድንገት እንዳስታወሰ ለመምሰል ‹‹ይህን የለበስኩትን ልብስ
ለውጬ›› አለ።
፡
፡
#ክፍል_ስምንት
፡
፡
#በኬንፎሌት
፡
፡
#ትርጉም_ወንዳየሁ_ንጉሴ
ጀርመን በእንግሊዝ ላይ የምታወርደው የቦምብ ናዳ እስኪቆም ድረስ መንግስት ትያትር ቤቶችን፣ ሲኒማ ቤቶችንና ዳንስ ቤቶችን ቢዘጋም ዳንስ ቤቶች ግን ህጉን ተጋፍተው የሌሊት ስራቸውን እየሰሩ ነው፡፡ ሄሪም በአንድ ዳንስ ቤት ውስጥ ተወሽቆ የአሜሪካን ሙዚቃ በጆሮው እየተንቆረቆረ ውስኪውን ይጨልጣል፡ ሬቤካን እንዴት ሸውዶ ጥሏት እንደሄደ እያሰበ እያለ ወንድሟ ድንገት ከች አለበት፡፡
እዳውን ሳይከፍል ከምግብ ቤቱ በመውጣቱ የጅል ስራ ሰርቷል ሬቤካ ደግሞ ክብሯን ሽጣ ገንዘብ የምትከፍል ዓይነት ሴት አይደለችም፡ ትንሽ
ስታስቸግር የምግብ ቤቱ ኃላፊ ፖሊስ ጠራ፡ ቤተሰቦቿም ፖሊስ ጣቢያ
ተጎተቱ፡፡ እንዲህ አይነቱን ችግር ሄሪ ዘወትር ሲሸሽ ነው የኖረው፡፡ ዛሬ ፍርድ ቤት ከሚቀርቡ ሰላሳ ያህል እስረኞች ጋር ጣቢያ ተዘግቶበታል፡፡ ክፍሉ
መስኮት የሚባል ነገር የሌለው ከመሆኑም በላይ በሲጋራ ጢስ ታፍኗል፡
ሬቤካ ሄሪ የቀረበበት ክስና ማስረጃ የሚያከራክር አይደለም፡፡ ለመሰረተችበት ክስ የምግብ ቤቱ ኃላፊ ምስክር ሆኖ የሚቀርብ ሲሆን ጌታ ሞንክፎርድም የጠፋውን የሸሚዝ ማያያዣ በተመለከተ ከሰውታል፡ ከዚህም የከፋ ነገር አለ፡ በወንጀል ምርመራ መምሪያ ሲመረመር ነው የዋለው
ከሁለት ወይም ከሶስት ዓመት ወዲህ ጌጣጌጥ ጠፍቶብናል የሚሉት
አመልካቾች በርክተዋል፡ አመልካቾቹ ጌጣጌጦቹ ተሰርቀዋል የሚል ግምት
የላቸውም ምክንያቱም ለመውሰድ ዕድሉ ያላቸው እንግዶቻቸው ብቻ ናቸው ለፖሊስ የሚያመለክቱትም እንዲያው ከተገኙ በማለት ነው፡፡
በምርመራው ወቅት ሄሪ አይናገር አይጋገር መልስ ለመስጠት አሻፈረ ብሏል፡፡ ሆዱ ግን ታምሷል፡፡ እስካሁን የፈጸመው ስርቆት እንዳልታወቀበት እርግጠኛ ቢሆንም በተቃራኒው የሰማው ነገር ፍርሃት ለቆበታል፡
መርማሪው አንድ የጠበደለ ዶሴ አውጥቶ እስካሁን ጠፉ የተባሉትን
ጌጣጌጦች ዘረዘረና ‹‹ይሄ ሰው ከፍተኛ የጌጣጌጥ ፍቅር የተጠናወተው ብቻ
ሳይሆን ጌጣጌጥም ያውቃል አለ። ፋይሉ እሱ በተለያዩ ጊዜያት የመነተፋቸውን ጌጣጌጦች ጉዳይ የያዘ ሳይሆን አይቀርም ሲል ገመተ።
ስርቆቶቹ በተፈጸሙበት ጊዜ ሄሪ በነዚህ ቦታዎች ላይ እንደነበር የሚመሰክ
ምስክሮችን ማቅረብ ይቻላል፡፡ ቤቱም በፖሊስ
መበርበሩ አይቀርም:
አብዛኛዎቹን ጌጣጌጦች ቢሸጣቸውም ጥቂቶቹን አስቀምጧቸዋል፡ የሽሚዝ
ማያያዣውን የሰረቀው አንድ ፓርቲ ላይ ሰክሮ ከሚያንቀላፋ ሰው ላይ ነው: እናቱ ያደረጉትን የአንገት ጌጥ ደግሞ የወሰደው አንድ ሰርግ ላይ ከአንዲት ሀብታም ሴት ላይ ነው፡፡ በተጨማሪም ስራህ ምንድነው ብለው ቢጠይቁት ምን ብሎ ሊመልስ ነው?
ለረጅም ጊዜ እስር ቤት ይወረወር ይሆናል፡፡ እስሩን አጠናቆ ሲወጣ ደግሞ ውትድርና ውስጥ ይከቱታል፡፡ ይሄ ደግሞ ከእስር ቤት አይሻልም።
ይህን ሲያስበው ብርድ ብርድ አለው።
መርማሪው የሸሚዙን ኮሌታ ጨምድዶ ከግድግዳ ጋር ቢያላጋውም ትንፍሽ አልል አለ፡፡ ዝምታው ግን የትም አያደርሰውም፡፡ሄሪ ነጻ
ለመውጣት ያለው አንድ እድል ብቻ ነው፤ ደኛው በዋስ እንደለቁት
ማድረግና ከአገር መጥፋት፡፡ ልክ በሰዓታት
ዳኛው በዋስ እንዲለቁት
ለዓመታት እንደታሰረ ሰው ያህል ነጻነቱን ተመኘ፡፡
ሀብታሞችን እየዘረፈ አኗኗራቸውን እየተላመደው መጥቷል፡፡ ጧት ዘግይቶ ከእንቅልፉ ይነሳል፤ የሚያማምሩ ልብሶች ይለብሳል፡፡ አንዳንድ ጊዜ
ደግሞ እንደ መሰሎቹ አነስተኛ ቡና ቤት ሄዶ ወይም እናቱን ይዞ
መዝናናቱንም አልተወም፡፡ ነገር ግን የእስር ቤት ኑሮ ለጠላቱ አይስጠው ቆሻሻ ልብስ፣ አሸር ባሽር ምግብ፣ መተፋፈጉ ከሁሉም በላይ ደግሞ ትርጉም የሌለው ኑሮ፡፡
በዋስ እንዴት ሊወጣ እንደሚችል ማሰብ ጀመረ፡፡ ፖሊስ የዋስ መብቱ እንዲከበርለት ባይፈልግም ዳኞቹ መወሰን አለባቸው፡፡ ሄሪ እስር ቤት ገብቶ
ባያውቅም ከየስዉ አፍ እንደሰማው የዋስ መብት የሚከለከለው ለግድያ
ወንጀል ብቻ ነው፡ ይሄን ደግሞ ሁሉም ሰው ያውቀዋል፡፡ ባብዛኛው ዳኞች ፖሊስ የጠየቀውን ነው የሚያደርጉት፡ ሁልጊዜም ባይሆን ተከሳሾች አሳዝነው ከነገሯቸው ሆዳቸው ሊራራ የሚችልበት አጋጣሚ ይኗራል አንዳንዴ ደግሞ ጋጠወጥ ፖሊስ ሲገጥማቸው የበላይነታቸውን ለማሳየት
ሲሉ ዋስ የሚፈቅዱበት ጊዜም አለ፡፡ የዋስ መብቱን ለማስከበር የሚያሲዘው
ገንዘብ አያጣም፡፡ ለዚህ ችግር የለበትም፡፡ ረብጣ ገንዘብ አለው፡፡ ስልክ
እንዲደውል ስለተፈቀደለት እናቱ ጋ ደውሎ ‹‹የዋስ መብቴን ሊያከብሩልኝ
ነው እማማ›› አለ ሄሪ
‹‹አውቃለሁ የኔ ልጅ›› አሉ ‹‹እናቱ አንተ ሁልጊዜ ዕድለኛ ነህ››
ብዙ ጊዜ ከችግር አምልጫለሁ አሁን ግን እንጃልኝ ሲል አሰበ፡፡
የእስር ቤት ዘበኛው ‹‹ማርክስ›› ሲል ተጣራ
ሄሪ ተነስቶ ቆመ ዳኞቹ ሲጠይቁት ምን እንደሚል ያቀደው ነገር የለም፡ እንደመጣለት የመናገር ችሎታ ያለው ቢሆንም ለዚህ ጊዜ ግን ተዘጋጅቶ ቢሆን በወደደ፡፡ ክራቫቱን አጠባብቆ ኮቱን ቆላለፈ፡ አገጩን አሻሽና ጢሙን እንዲላጭ ቢፈቅዱለት ተመኘ፡፡ በመጨረሻ አንድ ሃሳብ ብልጭ አለለትና የሸሚዙን ማያያዣ አምባር ከክንዱ ላይ አንስቶ ኪሱ ከተተው፡፡
ችሎቱ ውስጥ ሲገባ ፊት ለፊት የዳኞቹ መንበር ጉብ ብሏል፡ ህዝብ የተቀመጠበትን ቦታ ሲያማትር እናቱ የክት ልብሳቸውን ለብሰው ራሳቸው ላይ ቆብ ደፍተው ተቀምጠዋል፡ የዋስ ገንዘብ እንዳለ ለማመልከት ይመስላል አስር ጊዜ ደረታቸውን ይደባብሳሉ፡ ከአንዷ ሀብታም ላይ የመነተፈውን የኮት ማያያዣ ጌጥ አድርገውት ሲያይ ፍርሃት ጨመደደው፡፡ እጁ
እንዳይንቀጠቀጥበት የተከሳሽ መቀመጫውን ፍርግርግ ለቀም አድርጎ ያዘ፡፡
አፍንጫው አለቅጥ የረዘመው አቃቤ ህግ ‹‹ክቡር ፍርድ ቤት፣ ተከሳሹ
የሎርድ ሞንክፎርድ የሆነ ሃያ ፓውንድ ጥሬ ገንዘብና ጥንድ ከወርቅ የተሰሩ የሸሚዝ ማያያዣዎች ስርቆትና አንድ ምግብ ቤት ውስጥ ተመግቦ ሳይከፍሉ የመውጣት ጥፋት በመፈጸም ተከሷል፡ ፖሊስ የበርካታ ገንዘብ ስርቆት ጉዳይ እየመረመረ ስለሆነ ይህ ተከሳሽ በማረፊያ ቤት እንዲቆይ ይጠይቃል›› አለ፡፡
ሄሪ ዳኞቹን ሲመለከት ሁለቱም በንቀት ያዩታል፡ እነሱም ፊታቸው የቀረበ ሁሉ ጥፋተኛ ነው የሚሉ ይመስላሉ፡ ፍርሃት ፍርሃት አለው፡፡እንግዲህ የመሃል ዳኛው ናቸው ወሳኙ፡፡ ሰውዬው ሪዛቸው የሸበተ ሲሆን ገፅታቸውን ላነበበ በስራ ዘመናቸው በርካታ የክስ ጉዳይ ሲዳኙ የኖሩ
መሆኑን ያሳያል፡፡ እሳቸውን ነው መጠንቀቅ ሲል አሰበ ሄሪ፡፡
የመሃል ዳኛውም ‹‹የዋስ መብት ትጠይቃለህ?›› አሉት
ሄሪ ግር አለው ‹‹ወይ አምላኬ፤ አዎ ጌታዬ›› አለ፡፡
የትልቅ ሰው ንግግሩን ሶስቱም ዳኞች አስተዋሉ፡
ሄሪም ይህን ተገንዝቧል፡፡ የሰዎችን ግምት ማስለወጥ በመቻሉ ይኮራል፡ የዳኞቹ ሁኔታ ስላበረታታው አሞኛቸዋለሁ ሲል አሰበ፡፡
‹‹ምን ትላለህ?›› ሲሉ ጠየቁት።
‹‹አንድ ችግር ሳይፈጠር አይቀርም ጌታዬ›› ሲል ጀመረ፡ በዚህ ጊዜ ዳኞቹ ለመስማት በማቆብቆብ ወንበሮቻቸው ላይ ሲቁነጠነጡ ታዩ፡፡
‹‹እውነቱን ለመናገር በዚያ ምሽት ካርልተን ቡና ቤት
አንዳንዶቹ ሰዎች በጣም ጠጥተው ነበር›› አለና ዳኞቹን አማተረ፡
‹ካርልተን ክለብ ነው ያልከው?››
ሄሪ ከሚገባው በላይ የሄደ መሰለው፡፡ ምናልባትም የዚህ ክለብ አባል ነኝ ማለቱን ሊያምኑ ይችላሉ፡፡
ከዚያም ፈጠን ብሎ ‹‹በእውነት በጣም ያሳፍራል፡፡ ነገር ግን አሁኑኑ
እቦታው ድረስ ሄጄ ሁሉንም ሰዎች ይቅርታ እጠይቃለሁ›› ልክ የምሽት
ልብስ መልበሱን ድንገት እንዳስታወሰ ለመምሰል ‹‹ይህን የለበስኩትን ልብስ
ለውጬ›› አለ።
👍18
‹‹ሃያ ፓውንድና የእጅ አምባር አልሰረቅሁም እያልክ ነው?›› ዳኛው
ድምፃቸው ለስለስ ያለ ሆንዋል፡፡ ሆኖም ጥያቄ መጠየቅ መጀመራቸው ጥሩ ጅምር ነው፡፡ የፈጠረውን ታሪክ አልጣሉበትም ማለት ነው፡፡ ያለውን ካልተቀበሉት ዝርዝሩን ለመጠየቅ አይቸገሩም ነበር፡፡ ልቡ ተስፋ አቆጠቆጠ፡
ምናልባትም ፍርድ ቤቱ ይለቀው ይሆናል፡፡
‹‹የሸሚዝ ማያያዣዎቹን እንኳን ተውሼ ነው እንጂ አልሰረቅሁም የኔን እቤት ትቼ ነበር የወጣሁት።›› በኮቱ እጅጌ ስር ብቅ ያሉትን በሸሚዝ
ማያያዣ ያልተያያዙትን የሸሚዙን እጅጌዎች ከፍ አደረጋቸው፡፡ የራሱን
የሸሚዝ ማያያዣዎች ኪሱ ከቷቸዋል፡፡
‹‹ሃያ ፓውንዱስ?›› አሉ ሽማግሌው ዳኛ፡፡
ከባድ ጥያቄ መጣበት፡፡ መልስ አልመጣለት አለው፡ ‹‹የሸሚዝ ማያያዣህን ረስተህ ብትመጣ ከሰው መዋስ አንድ ነገር ነው፡፡ ነገር ግን የሰው ገንዘብ ከወሰድክ እንደ ሰረቅክ ነው የሚቆጠረው፡፡››
‹‹ከመጀመሪያውም ጌታ ሲሞን ቦርሳቸው ምን ያህል ገንዘብ እንዳላቸው
የሚያውቁ አይመስለኝም›› ፍርድ ቤቱ ውስጥ ያሉ ተራ ሰዎች ቀጥሎ የሚለውን እንዳይሰሙ የፈለገ ይመስል ድምጹን ዝቅ አደረገ፡፡ ‹‹ጌታዬ
እሳቸው ሀብታቸው የተትረፈረፈ ባለፀጋ ናቸው››
መሃል ዳኛው ‹‹ምን ያህል ገንዘብ እንዳላቸው በመርሳት መቼም
ሀብታም አልሆኑም ጌታ ሲሞን›› አሉ፡፡ ሰዉ በሳቅ አውካካ፡፡ ቀልድ ጣል
መደረጉ አበረታች ቢሆንም መሀል ዳኛው ፈገግም አላሉም፧ፊታቸው ቅጭም እንዳለ ነው፡፡ ‹በምግብ ቤቱስ ሂሳብህን ሳትከፍል ለምን ወጣህ? ሲሉ ጠየቁት፡፡
‹‹ለዚህ በጣም አዝኛለሁ፡፡ ከራት ተጓዳኜ ጋር ብርቱ ጥል ተጣልቼ ነበር፡፡›› ሄሪ ከማን ጋር እራት እንደበላ መግለፁን ሆን ብሎ ተወው፡ የሴት ጓደኛውን ስም ሰው ፊት መግለፅ ተገቢ አይደለም፡፡ ዳኞቹም ይህን
ያውቃሉ፡ ‹‹ስለ ክፍያው ሳላስብ እብስ ብዬ ከምግብ ቤቱ ወጣሁ፡››
መሃል ዳኛው አፈጠጡበት፡፡ ሄሪ አንድ የማይገባ ነገር እንደተናገረ
ተሰማው፡፡ ልቡ በድንጋጤ ዘለለች፡፡ ምን ብሎ ይሆን? ዕዳውን (ሂሳቡን)
አለመክፈሉን እንደ ቀላል ነው ያየው፡፡ ይህ ደግሞ በትልቅ ሰዎች ዘንድ
ብዙም ትኩረት የሚሰጠው ነገር አይደለም፡፡ በአባባል ስህተት የገነባው ውሽት ሁሉ የሚናድ መሰለውና ሰውነቱን ፍርሃት ወረረው፡፡ ወዲያው ‹‹ጌታዬ፣ በእውነት ኃላፊነት የጎደለው ተግባር ነው የፈፀምኩት፡፡ ምሳ ሰዓት አካባቢ ሄጄ እዳዬን እከፍላለሁ፤ የሚለቁኝ ከሆነ›› አለ፡፡
መሃል ዳኛው ጥያቄውን ይቀበሉ አይቀበሉ እርግጠኛ አልሆነም፡
‹‹ይህን በማለትህ ባንተ ላይ የቀረበው ክስ ሁሉ ውድቅ የሚደረግ መሰለህ?›› አሉት፡፡
አንተ ጉረኛ ሽማግሌ ዳኛ› ሲል ሄሪ በሆዱ ተሳደበ፡፡ ዳኞቹ ብዙ የሚሰድቡት ከሆነ ወህኒ የማውረዳቸው ዕድል ያነሰ ነው፡፡
‹‹ሌላ የምትለው አለህ?›› ሲሉ ዳኛው ጠየቁት፡
ሄሪ ደከም ባለ ድምፅ ‹‹ያደረኩት ነገር አንገቴን አስደፍቶኛል፡››
‹‹ህም›› መሃል ዳኛው በጥርጣሬ አጉተመተሙ፡ ሆኖም በመቀበል
ራሳቸውን ነቀነቁ፡፡
ሶስቱ ዳኞች እርስ በእርስ አንሾሾኩ፡፡ ሄሪም ትንፋሹን ውጦ ቆይቶ በረጅሙ ለቀቀው፡፡ የወደፊት እጣ ፈንታው በእነዚህ ደደብ ዳኞች እጅ መውደቁ አበሳጨው፡፡ ፈጥነው ተስማምተው ውሳኔያቸውን እንዲያሳውቁት ተመኘ፡ ነገር ግን ወዲያው በአንድነት ራሳቸውን ሲነቀንቁ ሲያይ
ውሳኔያቸውን ለሌላ ጊዜ እንዲያሰሙ ፍላጎት አደረበት፡፡
መሃል ዳኛው ‹‹አንድ ሌሊት እስር ቤት ማደርህ ከጥፋትህ እንድትማር
ያደረገህ ይመስለኛል›› አሉ፡፡
ኦ አምላኬ ዳኛው ሊለቁኝ ነው ሲል አሰበ፡፡ ምራቁን ዋጥ አደረገና
‹‹እርግጥ ነው ጌታዬ እዚያ መመለስ አልፈልግም›› አለ፡፡
‹‹ለወደፊቱ ተጠንቀቅ››
ዳኛው ወደ ተሰበሰበው ህዝብ እየተመለከቱ ‹‹የሰማነውን በሙሉ
አምነን ተቀብለናል ማለት አይደለም›› አሉ፡፡
ሄሪ በእፎይታ ጉልበቶቹ ሲብረከረኩ ተሰማው፡፡
መሃል ዳኛው ‹ብዋስ ተለቀሃል፡ የሃምሳ ፓውንድ ዋስ አቅርብ›› አሉ፡፡
ከእስር ቤት እንደወጣ ለተወሰኑ ስዓቶች ሳይሆን ልክ አንድ አመት የታሰረ ያህል መንገዱ ሁሉ አዲስ ሆነበት፡ ለንደን ለጦርነት ተፍ ተፍ እያለች ነው፡፡
✨ይቀጥላል✨
ድምፃቸው ለስለስ ያለ ሆንዋል፡፡ ሆኖም ጥያቄ መጠየቅ መጀመራቸው ጥሩ ጅምር ነው፡፡ የፈጠረውን ታሪክ አልጣሉበትም ማለት ነው፡፡ ያለውን ካልተቀበሉት ዝርዝሩን ለመጠየቅ አይቸገሩም ነበር፡፡ ልቡ ተስፋ አቆጠቆጠ፡
ምናልባትም ፍርድ ቤቱ ይለቀው ይሆናል፡፡
‹‹የሸሚዝ ማያያዣዎቹን እንኳን ተውሼ ነው እንጂ አልሰረቅሁም የኔን እቤት ትቼ ነበር የወጣሁት።›› በኮቱ እጅጌ ስር ብቅ ያሉትን በሸሚዝ
ማያያዣ ያልተያያዙትን የሸሚዙን እጅጌዎች ከፍ አደረጋቸው፡፡ የራሱን
የሸሚዝ ማያያዣዎች ኪሱ ከቷቸዋል፡፡
‹‹ሃያ ፓውንዱስ?›› አሉ ሽማግሌው ዳኛ፡፡
ከባድ ጥያቄ መጣበት፡፡ መልስ አልመጣለት አለው፡ ‹‹የሸሚዝ ማያያዣህን ረስተህ ብትመጣ ከሰው መዋስ አንድ ነገር ነው፡፡ ነገር ግን የሰው ገንዘብ ከወሰድክ እንደ ሰረቅክ ነው የሚቆጠረው፡፡››
‹‹ከመጀመሪያውም ጌታ ሲሞን ቦርሳቸው ምን ያህል ገንዘብ እንዳላቸው
የሚያውቁ አይመስለኝም›› ፍርድ ቤቱ ውስጥ ያሉ ተራ ሰዎች ቀጥሎ የሚለውን እንዳይሰሙ የፈለገ ይመስል ድምጹን ዝቅ አደረገ፡፡ ‹‹ጌታዬ
እሳቸው ሀብታቸው የተትረፈረፈ ባለፀጋ ናቸው››
መሃል ዳኛው ‹‹ምን ያህል ገንዘብ እንዳላቸው በመርሳት መቼም
ሀብታም አልሆኑም ጌታ ሲሞን›› አሉ፡፡ ሰዉ በሳቅ አውካካ፡፡ ቀልድ ጣል
መደረጉ አበረታች ቢሆንም መሀል ዳኛው ፈገግም አላሉም፧ፊታቸው ቅጭም እንዳለ ነው፡፡ ‹በምግብ ቤቱስ ሂሳብህን ሳትከፍል ለምን ወጣህ? ሲሉ ጠየቁት፡፡
‹‹ለዚህ በጣም አዝኛለሁ፡፡ ከራት ተጓዳኜ ጋር ብርቱ ጥል ተጣልቼ ነበር፡፡›› ሄሪ ከማን ጋር እራት እንደበላ መግለፁን ሆን ብሎ ተወው፡ የሴት ጓደኛውን ስም ሰው ፊት መግለፅ ተገቢ አይደለም፡፡ ዳኞቹም ይህን
ያውቃሉ፡ ‹‹ስለ ክፍያው ሳላስብ እብስ ብዬ ከምግብ ቤቱ ወጣሁ፡››
መሃል ዳኛው አፈጠጡበት፡፡ ሄሪ አንድ የማይገባ ነገር እንደተናገረ
ተሰማው፡፡ ልቡ በድንጋጤ ዘለለች፡፡ ምን ብሎ ይሆን? ዕዳውን (ሂሳቡን)
አለመክፈሉን እንደ ቀላል ነው ያየው፡፡ ይህ ደግሞ በትልቅ ሰዎች ዘንድ
ብዙም ትኩረት የሚሰጠው ነገር አይደለም፡፡ በአባባል ስህተት የገነባው ውሽት ሁሉ የሚናድ መሰለውና ሰውነቱን ፍርሃት ወረረው፡፡ ወዲያው ‹‹ጌታዬ፣ በእውነት ኃላፊነት የጎደለው ተግባር ነው የፈፀምኩት፡፡ ምሳ ሰዓት አካባቢ ሄጄ እዳዬን እከፍላለሁ፤ የሚለቁኝ ከሆነ›› አለ፡፡
መሃል ዳኛው ጥያቄውን ይቀበሉ አይቀበሉ እርግጠኛ አልሆነም፡
‹‹ይህን በማለትህ ባንተ ላይ የቀረበው ክስ ሁሉ ውድቅ የሚደረግ መሰለህ?›› አሉት፡፡
አንተ ጉረኛ ሽማግሌ ዳኛ› ሲል ሄሪ በሆዱ ተሳደበ፡፡ ዳኞቹ ብዙ የሚሰድቡት ከሆነ ወህኒ የማውረዳቸው ዕድል ያነሰ ነው፡፡
‹‹ሌላ የምትለው አለህ?›› ሲሉ ዳኛው ጠየቁት፡
ሄሪ ደከም ባለ ድምፅ ‹‹ያደረኩት ነገር አንገቴን አስደፍቶኛል፡››
‹‹ህም›› መሃል ዳኛው በጥርጣሬ አጉተመተሙ፡ ሆኖም በመቀበል
ራሳቸውን ነቀነቁ፡፡
ሶስቱ ዳኞች እርስ በእርስ አንሾሾኩ፡፡ ሄሪም ትንፋሹን ውጦ ቆይቶ በረጅሙ ለቀቀው፡፡ የወደፊት እጣ ፈንታው በእነዚህ ደደብ ዳኞች እጅ መውደቁ አበሳጨው፡፡ ፈጥነው ተስማምተው ውሳኔያቸውን እንዲያሳውቁት ተመኘ፡ ነገር ግን ወዲያው በአንድነት ራሳቸውን ሲነቀንቁ ሲያይ
ውሳኔያቸውን ለሌላ ጊዜ እንዲያሰሙ ፍላጎት አደረበት፡፡
መሃል ዳኛው ‹‹አንድ ሌሊት እስር ቤት ማደርህ ከጥፋትህ እንድትማር
ያደረገህ ይመስለኛል›› አሉ፡፡
ኦ አምላኬ ዳኛው ሊለቁኝ ነው ሲል አሰበ፡፡ ምራቁን ዋጥ አደረገና
‹‹እርግጥ ነው ጌታዬ እዚያ መመለስ አልፈልግም›› አለ፡፡
‹‹ለወደፊቱ ተጠንቀቅ››
ዳኛው ወደ ተሰበሰበው ህዝብ እየተመለከቱ ‹‹የሰማነውን በሙሉ
አምነን ተቀብለናል ማለት አይደለም›› አሉ፡፡
ሄሪ በእፎይታ ጉልበቶቹ ሲብረከረኩ ተሰማው፡፡
መሃል ዳኛው ‹ብዋስ ተለቀሃል፡ የሃምሳ ፓውንድ ዋስ አቅርብ›› አሉ፡፡
ከእስር ቤት እንደወጣ ለተወሰኑ ስዓቶች ሳይሆን ልክ አንድ አመት የታሰረ ያህል መንገዱ ሁሉ አዲስ ሆነበት፡ ለንደን ለጦርነት ተፍ ተፍ እያለች ነው፡፡
✨ይቀጥላል✨
👍20👏1😱1
👉👉👉የጠንቆዩ ዋሻ👉👉👉
🗾🗾ክፍል 18🗾🗾🗾
⚡⚡⚡
መሳይ የኤዛ ያልተገደበ ስሜት ከበደው የዚች ሴት ሕይወት በሱ እጅ ያለች ያህል ተሰማው ትንሽ ጭንቅ አለው እሱ ወደትክክለኛ ኑሮው ሲመለስ ኤዛን መንከባከብ ይችል እንደሆነ እርግጠኛ መሆን አቃተው ፣ እውነት ለሷ የተገባው ሰው እሆን ይሆን ፣ በመካከላችን ያለው የዕድሜ ልዩነትስ የውጭውን ሕይወት ስታየው ቢሰማትስ እኔስ ብሆን ይሄ የጉርምስና ስሜቴን በምን መጠን መገደብ እችላለው ፣ ....በኤዛ እቅፍ ውስጥ ያለውን ሰውነቱን ደካማነት እየታዘበ ፣ በችግርና በጭንቀት የከረመውን አይምሮውን ሰብሰብ አድርጎ
"ኤዛ ውዴ ? የኔ ቆንጆ በቃ ተነሽ ፡ከዚ አካባቢ እንሽሽ ቃጠሎውን አይተው በአካባቢው ሰውም ካለ ወዲ መምጣቱ አይቀርም እኔና አንቺ ደግሞ ድንገት ብንታይ ጥሩ አይሆንም እሺ ፍቅር " ብሎ ረጅም ፀጉሯን በጣቶቹ እንደማበጠር አደረገላት ፣ ኤዛ መሳይን ከእቅፏ በማውጣት ትላልቅ አይኖቿን አይኖቹ ውስጥ በፍቅር አንከራተተቻቸው ፣ መሳይ የጎረምሳ ልቡ ፍርፍር እያለበት ፣ ተቸገረ የኤዛ እይታ ደሞ ያስተላለፈለት 'በዚች ምድር ላይ ካላንተ ማንም ሰው የለኝምና እባክህ ጠብቀኝ 'የሚል ለዛ ያለው መሰለው
"የኔ ቆንጆ ፈራሽ እንዴ አይዞሽ ፣ ቤተሰቦቼ ጋር ነው የምወስድሽ አንቺ ከሞት እንዳተረፍሽኝ ከነገርኳቸው በጣም ነው የሚወዱሽ በተለይ እናቴ "ብሎ በማባበል ከንፈራን በማበረታታት ሳማት ፣ መለሱን ሰጠችው ፣ እናም እቅፍ አድርጎ አነሳትና ልብሷን አስተካከለላት ፣ እሷም የለበሰውን ልብስ ስታራግፍለት ፈገግ አለ ፣ ምክንያቱም እሱ የሚራገፍ ነገር አልነበረበትም ፣ ከፍቅሯ የተነሳ እየተንከባከበችው እንደሆነ ገብቶታል ፣
እጇን ይዞ አካባቢውን በጥንቃቄ እያስተዋለ ተጓዘ ፣ መንገድ ለማግኘት ብዙ አስቸጋሪ ነበር በትላልቅ ዛፎች የተከበበ ስፍራ ነው በግልፅ መውጫ እንዳለው እንኳ አያስታውቅም ፣ ድክክም እስኪላቸው ነው ለመውጣት የተሽከረከሩት አመሻሹ ላይ ግን አንድ መንገድ አገኙና በግልግል ተነፈሱ ፣ ስለ አስባልት መንገዱ ኤዛ የምታውቀው ነገር ባይኖርም በመሳይ ደስታ ጥሩ ነገር እንደሆነ አስባ ተደሰተች ፣ በቀጭኑ አስባልት ላይ እየተጓዙ ሳለ ትላልቅ መኪኖች አልፈዋቸው ሲሄዱ ለኤዛ አዲስ ነገር ነውና ፈንጠዝ ስትል መሳይ እየሳቀ ያረጋጋታል ፣አልፎ አልፎም ከርቀት ሰዎችን እያየችም በመገረም ለመሳይ ትጠቁመዋለች ፣ መሳይ ከዚ የበለጠ በሰዎች የተሞላ ከተማ ሊሄዱ እንደሆነ እየነገረ ለዛ እንድትዘጋጅ ነገራት ፣ ኤዛ ለሁሉም ነገር እሱ አጠገቧ እስካለድረስ ፍራቻ እንደሌለባት ነገረችው እቅፍ አድርጓት በልበ ሙሉነት ተጓዘ ....በነፃነት በጀግንነት በፈቅር በብርሃን መንፈስ ታጅቦ ቆንጆና ማራኪ ልጅ ይዞ ወደ አዲስ አበባ ወደ እናቱ ቤት ፣ የአቢያራን የጥንቆላ እርኩሰት ድራሹን አጥፍቶ ፣ ጓደኞቹን ምን ያክል በእምነት በፅናት በአላማ እንሚበልጣቸው ጥግ ድረስ አሳይቷቸው ፣ አፍረው እንዲሸሹት አድርጎ ፣ .......
መሳይ ከኤዛ ጋር ከአንድ የጭነት መኪናላይ ለምኖ በመውጣት ወደ አዲስ አበባ ተጓዘ ፣ የኤዛ ውበት ከብዙ ሰዎ ጋር እንደሚያታግለው እያሰበ ግን ለማንም አሳልፎ እንደማይሰጣት ፣እንደሚጠብቃት ከልቡ ቃል እየገባ ፣ ወደራሱ አስጠግቶ ፣እቅፍቅፍ እንዳደረጋት ወደፊት አየ፣ የጭነት መኪናው ፣ ይዟቸው ከነፈ................................
ተ ፈ ፀ መ ።
✍ ሙና መሀመድ
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
🗾🗾ክፍል 18🗾🗾🗾
⚡⚡⚡
መሳይ የኤዛ ያልተገደበ ስሜት ከበደው የዚች ሴት ሕይወት በሱ እጅ ያለች ያህል ተሰማው ትንሽ ጭንቅ አለው እሱ ወደትክክለኛ ኑሮው ሲመለስ ኤዛን መንከባከብ ይችል እንደሆነ እርግጠኛ መሆን አቃተው ፣ እውነት ለሷ የተገባው ሰው እሆን ይሆን ፣ በመካከላችን ያለው የዕድሜ ልዩነትስ የውጭውን ሕይወት ስታየው ቢሰማትስ እኔስ ብሆን ይሄ የጉርምስና ስሜቴን በምን መጠን መገደብ እችላለው ፣ ....በኤዛ እቅፍ ውስጥ ያለውን ሰውነቱን ደካማነት እየታዘበ ፣ በችግርና በጭንቀት የከረመውን አይምሮውን ሰብሰብ አድርጎ
"ኤዛ ውዴ ? የኔ ቆንጆ በቃ ተነሽ ፡ከዚ አካባቢ እንሽሽ ቃጠሎውን አይተው በአካባቢው ሰውም ካለ ወዲ መምጣቱ አይቀርም እኔና አንቺ ደግሞ ድንገት ብንታይ ጥሩ አይሆንም እሺ ፍቅር " ብሎ ረጅም ፀጉሯን በጣቶቹ እንደማበጠር አደረገላት ፣ ኤዛ መሳይን ከእቅፏ በማውጣት ትላልቅ አይኖቿን አይኖቹ ውስጥ በፍቅር አንከራተተቻቸው ፣ መሳይ የጎረምሳ ልቡ ፍርፍር እያለበት ፣ ተቸገረ የኤዛ እይታ ደሞ ያስተላለፈለት 'በዚች ምድር ላይ ካላንተ ማንም ሰው የለኝምና እባክህ ጠብቀኝ 'የሚል ለዛ ያለው መሰለው
"የኔ ቆንጆ ፈራሽ እንዴ አይዞሽ ፣ ቤተሰቦቼ ጋር ነው የምወስድሽ አንቺ ከሞት እንዳተረፍሽኝ ከነገርኳቸው በጣም ነው የሚወዱሽ በተለይ እናቴ "ብሎ በማባበል ከንፈራን በማበረታታት ሳማት ፣ መለሱን ሰጠችው ፣ እናም እቅፍ አድርጎ አነሳትና ልብሷን አስተካከለላት ፣ እሷም የለበሰውን ልብስ ስታራግፍለት ፈገግ አለ ፣ ምክንያቱም እሱ የሚራገፍ ነገር አልነበረበትም ፣ ከፍቅሯ የተነሳ እየተንከባከበችው እንደሆነ ገብቶታል ፣
እጇን ይዞ አካባቢውን በጥንቃቄ እያስተዋለ ተጓዘ ፣ መንገድ ለማግኘት ብዙ አስቸጋሪ ነበር በትላልቅ ዛፎች የተከበበ ስፍራ ነው በግልፅ መውጫ እንዳለው እንኳ አያስታውቅም ፣ ድክክም እስኪላቸው ነው ለመውጣት የተሽከረከሩት አመሻሹ ላይ ግን አንድ መንገድ አገኙና በግልግል ተነፈሱ ፣ ስለ አስባልት መንገዱ ኤዛ የምታውቀው ነገር ባይኖርም በመሳይ ደስታ ጥሩ ነገር እንደሆነ አስባ ተደሰተች ፣ በቀጭኑ አስባልት ላይ እየተጓዙ ሳለ ትላልቅ መኪኖች አልፈዋቸው ሲሄዱ ለኤዛ አዲስ ነገር ነውና ፈንጠዝ ስትል መሳይ እየሳቀ ያረጋጋታል ፣አልፎ አልፎም ከርቀት ሰዎችን እያየችም በመገረም ለመሳይ ትጠቁመዋለች ፣ መሳይ ከዚ የበለጠ በሰዎች የተሞላ ከተማ ሊሄዱ እንደሆነ እየነገረ ለዛ እንድትዘጋጅ ነገራት ፣ ኤዛ ለሁሉም ነገር እሱ አጠገቧ እስካለድረስ ፍራቻ እንደሌለባት ነገረችው እቅፍ አድርጓት በልበ ሙሉነት ተጓዘ ....በነፃነት በጀግንነት በፈቅር በብርሃን መንፈስ ታጅቦ ቆንጆና ማራኪ ልጅ ይዞ ወደ አዲስ አበባ ወደ እናቱ ቤት ፣ የአቢያራን የጥንቆላ እርኩሰት ድራሹን አጥፍቶ ፣ ጓደኞቹን ምን ያክል በእምነት በፅናት በአላማ እንሚበልጣቸው ጥግ ድረስ አሳይቷቸው ፣ አፍረው እንዲሸሹት አድርጎ ፣ .......
መሳይ ከኤዛ ጋር ከአንድ የጭነት መኪናላይ ለምኖ በመውጣት ወደ አዲስ አበባ ተጓዘ ፣ የኤዛ ውበት ከብዙ ሰዎ ጋር እንደሚያታግለው እያሰበ ግን ለማንም አሳልፎ እንደማይሰጣት ፣እንደሚጠብቃት ከልቡ ቃል እየገባ ፣ ወደራሱ አስጠግቶ ፣እቅፍቅፍ እንዳደረጋት ወደፊት አየ፣ የጭነት መኪናው ፣ ይዟቸው ከነፈ................................
ተ ፈ ፀ መ ።
✍ ሙና መሀመድ
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
👍39👎8❤7🥰5🤔5😁3
#ጠላፊዎቹ
፡
፡
#ክፍል_ዘጠኝ
፡
፡
#በኬንፎሌት
፡
፡
#ትርጉም_በወንዳየሁ_ንጉሴ
የጀርመንን ቦንብ ጣይ አውሮፕላኖች ለማሳሳት በርካታ ትላልቅ ብርማ
ቀለም ፊኛዎች ሰማዩ ላይ ያንዣብባሉ፡ ሱቆችና የመንግስት ህንፃዎች
ከቦምብ ናዳ ለመጠበቅ በአሸዋ በተሞሉ ጆንያዎች ዙሪያቸውን ተከበዋል፡
በየመናፈሻው የቦምብ
መከላከያ የተዘጋጀ ሲሆን ሁሉም ሰው በእጁ የጋዝ
ጭስ መከላከያ ጭምብል አንጠልጥሏል ሰዎች በማንኛውም ደቂቃ በቦምብ
ናዳ እንደሚያልቁ ያስባሉ፡፡
ሄሪ ስለ አንደኛው የአለም ጦርነት ምንም ትዝታ የለውም፡ ጦርነቱ
ሲያልቅ የሁለት አመት እምቦቃቅላ ነበር፡፡ ነፍስ እያወቀ ሲመጣ ጦርነት
ምን ያህል አሰቃቂ እንደሆነ አወቀ፡፡ በኋላም ፋሺስቶች በለንደን መንገዶች
ያደረጉትን ወታደራዊ ሰልፍ አዛውንት ይሁዳውያን በፍርሃት ሲመለከቱ
ሲያይ የጦርነትን አስፈላጊነት ተረዳ፡ሆኖም ሂትለር ሶቭየት ህብረትን
ይደመስስልኛል ብሎ የአንግሊዝ መንግስት የሆነውን ሁሉ እንዳላየ ሲያልፍ ጥላቻው ነገሰ፡፡
ሄሪ ከእስር ቤት ከወጣ በኋላ ቤቱ መሄድ እንደሌለበት ወስኗል።
ፖሊሶች በዋስ በመለቀቁ ስለተበሳጩ በማንኛውም አጋጣሚ ሊያስሩት
አቆብቁበዋል፡፡ ለትንሽ ጊዜ መደበቅ ያዋጣዋል፡፡ ተመልሶ እስር ቤት መግባት
አይፈልግም፡፡ ታዲያ ስንት ጊዜ ፖሊስ መጣ እያለ ሲበረግግ ሊኖር ነው?
ሁልጊዜስ ፖሊስን መሽወድ ይቻላል? ካልሆነስ ምን ማድረግ ይኖርበታል?
እናቱ በሃዘን ፊታቸው ጠቁሯል፡ ገንዘብ እንዴት እንደሚያገኝ ቢያውቁም አንስተውበት አያውቁም፡፡ ‹‹በእናትነቴ ምንም አድርጌልህ አላውቅም›› አሉት ‹‹እማማ ያለሽን አድርገሽልኛል›› ሲል መለሰላቸው፡፡
‹ሃሰት፤ ምንም አላደረኩልህም፤ ለዚህ አይደለም መስረቅህ››
ሄሪ ለዚህ መልስ አጣ፡፡
ከአውቶብስ እንደወረዱ ጋዜጣ ሻጩ በርኒን እናቱን በስልክ ስለጠራለት
እንደውለታ ቆጥሮት ጋዜጣ ገዛው፡፡ የጋዜጣው የፊት ሽፋን ጀርመን ፖላንድን በቦምብ ደበደበች ይላል፡ ወዲያውም አንድ ፖሊስ በብስክሌት ሲመጣ ተመልክቶ በደመነፍስ ተርበተበተ፡፡ እግሬ አውጪኝ ሊል ሲያስብ ሰው ለማሰር ሁለት ሆነው የሚመጡ መሆኑን ሲያውቅ አደብ ገዛ፡፡
እንደዚህ እየሰጋሁማ እንዴት እኖራለሁ› ሲል አስበ፡፡
እቤት ሲገባ እናቱ ሻይ ጥደው ‹‹ሰማያዊ ሱፍ ልብስህን ተኩሼልሃለሁ፤ መለወጥ ትችላለህ›› አሉት
እስካሁንም ልብሱን የሚያጥቡለትና የሚያዘገጃጁለት ካልሲውንም የሚሰፉለት እናቱ ናቸው፡፡ ሄሪ መኝታ ቤት ገባና ከአልጋው ስር ሻንጣውንዐአውጥቶ ገንዘቡን ቆጠረ፡፡ ሁለት ዓመት በስርቆት ተሰማርቶ ሁለት መቶ አርባ ሰባት ፓውንድ አጠራቅሟል፡፡ የአሜሪካ ፓስፖርት እጁ ገብቷል በሃሳብ ተውጦ ፓስፖርቱን እያገላበጠ ተመለከተው፡፡ ከአንድ አሜሪካዊ ላይ እንደመነተፈው አስታወሰ፡ የሰውየው ስም ሃሮልድ መሆኑን ሰውየውም
እሱን እንደሚመስል ተገነዘበና ኪሱ ከተተው፡
የአሜሪካውያንን የአነጋገር
ቅላጼ ይችላል፡፡ በአሜሪካ ውስጥ የእንግሊዛውያን የአነጋገር ቅላጼ ካለህ የከበርቴ መደብ አባል እንደሆንክ ተደርጎ ይቆጠራል፡ አሜሪካ ውስጥ በርካታ በፍቅር ልታሳብዳቸው የምትችላቸው ኮረዶች አሉ፡፡
እንግሊዝ ውስጥ የሚቀርበት እስር ቤትና ውትድርና ብቻ ነው፡፡
አሁን ፓስፖርትና ኪሱ ሙሉ ገንዘብ አለው፡ እናቱ ቁም ሳጥን ውስጥ ንፁህ ሱፍ ልብስ ያለው ሲሆን አንድ ሁለት ሸሚዝ መግዛት ይችላል።
ከሳውዝ ሃምፕተን 75 ማይል ነው የሚርቀው
ዛሬውኑ መሄድ ይችላል።
ሁሉም ነገር እንደ ህልም መሰስ ይላል።
እናቱ ‹‹ሄሪ ሳንድዊች ትፈልጋለህ?›› ሲሉ ጠየቁት
‹‹እሺ እማ››
ኩሽና ሄዶ ተቀመጠ፤ እናቱ ሳንድዊቹን ፊቱ ቢያደርጉለትም ንክች
አላደረገውም፡፡‹‹እማ አሜሪካ እንሂድ›› አላቸው
እናቱ በሳቅ ፈነዱ ‹‹እኔ አሜሪካ?!››
‹‹እውነቴን ነው፡ እኔ ልሄድ ነው፡››
አሁን ፈገግታቸው ጠፋ ‹‹ለኔ አይሆንም ልጄ፡፡ በዚህ እድሜዬ ስደት
ለኔ አይሆንም››
‹‹እዚህ እኮ ጦርነት ሊጀመር ነው፡፡››
‹‹አንድ ጦርነት፣ የስራ ማቆም አድማና የኢኮኖሚ መዳሸቅ አሳልፌያለሁ፡››
ጠባብዋን ማድቤት አማተሩና ‹‹የኔ ዓለም ይሄ ነው›› አሉ።
ሄሪ እናቱ በዚህ እንደማይስማሙ ቢያውቅም ቁርጡን ሲነግሩት ተስፋው ተሟጠጠ፡፡
በዚህ አለም ላይ ያሉት እናቱ ብቻ ናቸው፡፡
‹‹እዚያስ ምን ልትሰራ አስበሃል?›› ሲሉ ጠየቁት፡፡
‹‹የሌብነት ስራዬ ያሳስብሻል?››
‹‹ሌብነት የትም አያደርስም፡ በሌብነት ያለፈለት ሰው አላውቅም›› አሉት፡፡
‹‹እዚያ አየር ኃይል ገብቼ አብራሪ መሆን እፈልጋለሁ፡ አሜሪካ ውስጥ ጭንቅላት ካለሽ የሰራተኛው መደብ ብትሆኝም ግድ የላቸውም።››
እናቱ በመጠኑ ፈገግ አሉ፡ እሳቸው ሻይ ሲጠጡ እሱ ሳንድዊቹን ይገምጣል።
በልቶ እንደጨረሰ ገንዘቡን ከኪሱ አወጣና ሃምሳ ፓውንድ ቆጥሮ ለየ
‹‹ይሄ ለምንድን ነው?›› ሲሉ ጠየቁ፡፡ ይህ ገንዘብ ሁለት አመት ልብስ አጥበው የሚከፈላቸውን ገንዘብ ያክላል
‹‹ይጠቅምሻል እማ ውሰጂው›› አለ፡፡
እናቱ ገንዘቡን ተቀበሉና
‹‹እውነት ልትሄድ ነው?›› ሲሉ ጠየቁት።
‹‹ወደ ሳውዝ ሃምፕተን በሞተር ሳይክል እሄድና መርከብ ላይ እሳፈራለሁ»
እጃቸውን ሰደዱና የልጃቸውን እጅ ለቀም አደረጉ፡፡ ‹‹ልጄ መልካም
ዕድል ይግጠምህ፡››
እሱም የእናቱን እጅ ጨበጥ አደረገና ‹‹ከአሜሪካ ገንዘብ እልክልሻለሁ አለ።
‹‹አያስፈልግም፡፡ ከዚያ ደብዳቤ ቶሎ ቶሎ ስደድልኝና ጤንነትህን
ልወቅ፡፡››
‹‹እሺ እፅፍልሻለሁ፡››
አይናቸው በእንባ ተቆረዘዘ ‹‹አንድ ቀን ናና አሮጊት እናትህን እያት››
እጃቸውን ጨበጥ አደረገ፡፡ ‹‹እመጣለሁ እንጂ እማ፡፡ እመለሳለሁ፡››
ሄሪ በመስታወት ከላይ እስከ ታች ራሱን አየ፡፡
ሰማያዊው ሱፍ ልብስ ያማረበት ሲሆን ከሰማያዊው የአይኑ ቀለም ጋ ሄዷል፡፡
ሸሚዙ የአሜሪካ ሽሚዝ ይመስላል፡ ፁጉር አስተካካዩ የባለ ሁለት
ደረት ኪስ ኮቱን ትከሻ በቡሩሽ ሲጠርግለት ሄሪ ጉርሻ ሰጠውና ወጣ
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
የሳውዝ ሃምፕተን ወደብ በሰው ተጥለቅልቋል። ከዚህ ቦታ ነው የአትላንቲክ አቋራጭ ጉዞ የሚነሳው፡፡ በመሆኑም በሺህ የሚቆጠሩ ሰዎች
ከእንግሊዝ ለመውጣት ይተራመሳሉ፡፡
ሄሪ መርከብ ለማግኘት ሲጠያይቅ የሁሉም መርከቦች ቦታ ለመጪዎቹ
ሳምንታት ጉዞ አስቀድመው እንደተያዙ አወቀ፡ አንዳንዶቹ የመርከብ ትራንስፖርት ድርጅቶች ባዶ ቢሮ ታቅፈው ለሰራተኛ ደመወዝ ከመክፈል በራቸውን ዘግተዋል፡ ለተወሰነ ጊዜ ምንም ቦታ የማይገኝ መሰለው።
በመርከብ መሄዱን ትቶ ሌላ አማራጭ መጓጓዣ ሲያፈላልግ አንድ የጉዞ ወኪል ባህር ላይ የሚያርፍና ከባህር ላይ የሚነሳ የፓን አሜሪካን
አውሮፕላንን እንዳለ
አበሰረው፡፡ ስለዚህ አይሮፕላን በየጋዜጣው ላይ
አንብቧል፡ መርከብ ወደ ኒውዮርክ ከተማ ለመሄድ አራትና አምስት ቀን
የሚፈጅበት ሲሆን አይሮፕላኑ ከ30 ሰዓት ባነሰ ይደርሳል፡ ታዲያ የአንድ
ጊዜ ጉዞ ትኬት ዋጋ 90 ፓውንድ አዲስ መኪና ይገዛል።
ሄሪ በርካታ ገንዘብ አባክኗል፡፡ እብደት ነው፡፡ ታዲያ ከአገር ለመውጣት
ሲል የፈለገውን ያህል ዋጋም ቢሆን ለመክፈል ወስኗል፡፡ አይሮፕላኑ ምቾቱ
ያጓጓል፡ ኒውዮርክ እስክትደርስ ድረስ ሻምፓኝ መጨለጥ ነው፡፡ እንዲህ
አይነት ቅንጦት ደግሞ ለሄሪ ነፍሱ ነው፡፡
ፖሊስ ባየ ቁጥር መደንበሩ ሊቀር ነው፡፡ ሳውዝ ሃምፕተን ውስጥ
ደግሞ ስለ እሱ ሌብነት የሚያውቅ ፖሊስ የለም፡፡ ከዚህ ቀደም በአይሮፕላን
በርሮ ስለማያውቅ ግን አዕምሮው ተረብሿል፡፡
ሰዓቱን አየ፤ከቤተመንግሥት አንጋች ላይ የመነተፈው ነው፡፡
፡
፡
#ክፍል_ዘጠኝ
፡
፡
#በኬንፎሌት
፡
፡
#ትርጉም_በወንዳየሁ_ንጉሴ
የጀርመንን ቦንብ ጣይ አውሮፕላኖች ለማሳሳት በርካታ ትላልቅ ብርማ
ቀለም ፊኛዎች ሰማዩ ላይ ያንዣብባሉ፡ ሱቆችና የመንግስት ህንፃዎች
ከቦምብ ናዳ ለመጠበቅ በአሸዋ በተሞሉ ጆንያዎች ዙሪያቸውን ተከበዋል፡
በየመናፈሻው የቦምብ
መከላከያ የተዘጋጀ ሲሆን ሁሉም ሰው በእጁ የጋዝ
ጭስ መከላከያ ጭምብል አንጠልጥሏል ሰዎች በማንኛውም ደቂቃ በቦምብ
ናዳ እንደሚያልቁ ያስባሉ፡፡
ሄሪ ስለ አንደኛው የአለም ጦርነት ምንም ትዝታ የለውም፡ ጦርነቱ
ሲያልቅ የሁለት አመት እምቦቃቅላ ነበር፡፡ ነፍስ እያወቀ ሲመጣ ጦርነት
ምን ያህል አሰቃቂ እንደሆነ አወቀ፡፡ በኋላም ፋሺስቶች በለንደን መንገዶች
ያደረጉትን ወታደራዊ ሰልፍ አዛውንት ይሁዳውያን በፍርሃት ሲመለከቱ
ሲያይ የጦርነትን አስፈላጊነት ተረዳ፡ሆኖም ሂትለር ሶቭየት ህብረትን
ይደመስስልኛል ብሎ የአንግሊዝ መንግስት የሆነውን ሁሉ እንዳላየ ሲያልፍ ጥላቻው ነገሰ፡፡
ሄሪ ከእስር ቤት ከወጣ በኋላ ቤቱ መሄድ እንደሌለበት ወስኗል።
ፖሊሶች በዋስ በመለቀቁ ስለተበሳጩ በማንኛውም አጋጣሚ ሊያስሩት
አቆብቁበዋል፡፡ ለትንሽ ጊዜ መደበቅ ያዋጣዋል፡፡ ተመልሶ እስር ቤት መግባት
አይፈልግም፡፡ ታዲያ ስንት ጊዜ ፖሊስ መጣ እያለ ሲበረግግ ሊኖር ነው?
ሁልጊዜስ ፖሊስን መሽወድ ይቻላል? ካልሆነስ ምን ማድረግ ይኖርበታል?
እናቱ በሃዘን ፊታቸው ጠቁሯል፡ ገንዘብ እንዴት እንደሚያገኝ ቢያውቁም አንስተውበት አያውቁም፡፡ ‹‹በእናትነቴ ምንም አድርጌልህ አላውቅም›› አሉት ‹‹እማማ ያለሽን አድርገሽልኛል›› ሲል መለሰላቸው፡፡
‹ሃሰት፤ ምንም አላደረኩልህም፤ ለዚህ አይደለም መስረቅህ››
ሄሪ ለዚህ መልስ አጣ፡፡
ከአውቶብስ እንደወረዱ ጋዜጣ ሻጩ በርኒን እናቱን በስልክ ስለጠራለት
እንደውለታ ቆጥሮት ጋዜጣ ገዛው፡፡ የጋዜጣው የፊት ሽፋን ጀርመን ፖላንድን በቦምብ ደበደበች ይላል፡ ወዲያውም አንድ ፖሊስ በብስክሌት ሲመጣ ተመልክቶ በደመነፍስ ተርበተበተ፡፡ እግሬ አውጪኝ ሊል ሲያስብ ሰው ለማሰር ሁለት ሆነው የሚመጡ መሆኑን ሲያውቅ አደብ ገዛ፡፡
እንደዚህ እየሰጋሁማ እንዴት እኖራለሁ› ሲል አስበ፡፡
እቤት ሲገባ እናቱ ሻይ ጥደው ‹‹ሰማያዊ ሱፍ ልብስህን ተኩሼልሃለሁ፤ መለወጥ ትችላለህ›› አሉት
እስካሁንም ልብሱን የሚያጥቡለትና የሚያዘገጃጁለት ካልሲውንም የሚሰፉለት እናቱ ናቸው፡፡ ሄሪ መኝታ ቤት ገባና ከአልጋው ስር ሻንጣውንዐአውጥቶ ገንዘቡን ቆጠረ፡፡ ሁለት ዓመት በስርቆት ተሰማርቶ ሁለት መቶ አርባ ሰባት ፓውንድ አጠራቅሟል፡፡ የአሜሪካ ፓስፖርት እጁ ገብቷል በሃሳብ ተውጦ ፓስፖርቱን እያገላበጠ ተመለከተው፡፡ ከአንድ አሜሪካዊ ላይ እንደመነተፈው አስታወሰ፡ የሰውየው ስም ሃሮልድ መሆኑን ሰውየውም
እሱን እንደሚመስል ተገነዘበና ኪሱ ከተተው፡
የአሜሪካውያንን የአነጋገር
ቅላጼ ይችላል፡፡ በአሜሪካ ውስጥ የእንግሊዛውያን የአነጋገር ቅላጼ ካለህ የከበርቴ መደብ አባል እንደሆንክ ተደርጎ ይቆጠራል፡ አሜሪካ ውስጥ በርካታ በፍቅር ልታሳብዳቸው የምትችላቸው ኮረዶች አሉ፡፡
እንግሊዝ ውስጥ የሚቀርበት እስር ቤትና ውትድርና ብቻ ነው፡፡
አሁን ፓስፖርትና ኪሱ ሙሉ ገንዘብ አለው፡ እናቱ ቁም ሳጥን ውስጥ ንፁህ ሱፍ ልብስ ያለው ሲሆን አንድ ሁለት ሸሚዝ መግዛት ይችላል።
ከሳውዝ ሃምፕተን 75 ማይል ነው የሚርቀው
ዛሬውኑ መሄድ ይችላል።
ሁሉም ነገር እንደ ህልም መሰስ ይላል።
እናቱ ‹‹ሄሪ ሳንድዊች ትፈልጋለህ?›› ሲሉ ጠየቁት
‹‹እሺ እማ››
ኩሽና ሄዶ ተቀመጠ፤ እናቱ ሳንድዊቹን ፊቱ ቢያደርጉለትም ንክች
አላደረገውም፡፡‹‹እማ አሜሪካ እንሂድ›› አላቸው
እናቱ በሳቅ ፈነዱ ‹‹እኔ አሜሪካ?!››
‹‹እውነቴን ነው፡ እኔ ልሄድ ነው፡››
አሁን ፈገግታቸው ጠፋ ‹‹ለኔ አይሆንም ልጄ፡፡ በዚህ እድሜዬ ስደት
ለኔ አይሆንም››
‹‹እዚህ እኮ ጦርነት ሊጀመር ነው፡፡››
‹‹አንድ ጦርነት፣ የስራ ማቆም አድማና የኢኮኖሚ መዳሸቅ አሳልፌያለሁ፡››
ጠባብዋን ማድቤት አማተሩና ‹‹የኔ ዓለም ይሄ ነው›› አሉ።
ሄሪ እናቱ በዚህ እንደማይስማሙ ቢያውቅም ቁርጡን ሲነግሩት ተስፋው ተሟጠጠ፡፡
በዚህ አለም ላይ ያሉት እናቱ ብቻ ናቸው፡፡
‹‹እዚያስ ምን ልትሰራ አስበሃል?›› ሲሉ ጠየቁት፡፡
‹‹የሌብነት ስራዬ ያሳስብሻል?››
‹‹ሌብነት የትም አያደርስም፡ በሌብነት ያለፈለት ሰው አላውቅም›› አሉት፡፡
‹‹እዚያ አየር ኃይል ገብቼ አብራሪ መሆን እፈልጋለሁ፡ አሜሪካ ውስጥ ጭንቅላት ካለሽ የሰራተኛው መደብ ብትሆኝም ግድ የላቸውም።››
እናቱ በመጠኑ ፈገግ አሉ፡ እሳቸው ሻይ ሲጠጡ እሱ ሳንድዊቹን ይገምጣል።
በልቶ እንደጨረሰ ገንዘቡን ከኪሱ አወጣና ሃምሳ ፓውንድ ቆጥሮ ለየ
‹‹ይሄ ለምንድን ነው?›› ሲሉ ጠየቁ፡፡ ይህ ገንዘብ ሁለት አመት ልብስ አጥበው የሚከፈላቸውን ገንዘብ ያክላል
‹‹ይጠቅምሻል እማ ውሰጂው›› አለ፡፡
እናቱ ገንዘቡን ተቀበሉና
‹‹እውነት ልትሄድ ነው?›› ሲሉ ጠየቁት።
‹‹ወደ ሳውዝ ሃምፕተን በሞተር ሳይክል እሄድና መርከብ ላይ እሳፈራለሁ»
እጃቸውን ሰደዱና የልጃቸውን እጅ ለቀም አደረጉ፡፡ ‹‹ልጄ መልካም
ዕድል ይግጠምህ፡››
እሱም የእናቱን እጅ ጨበጥ አደረገና ‹‹ከአሜሪካ ገንዘብ እልክልሻለሁ አለ።
‹‹አያስፈልግም፡፡ ከዚያ ደብዳቤ ቶሎ ቶሎ ስደድልኝና ጤንነትህን
ልወቅ፡፡››
‹‹እሺ እፅፍልሻለሁ፡››
አይናቸው በእንባ ተቆረዘዘ ‹‹አንድ ቀን ናና አሮጊት እናትህን እያት››
እጃቸውን ጨበጥ አደረገ፡፡ ‹‹እመጣለሁ እንጂ እማ፡፡ እመለሳለሁ፡››
ሄሪ በመስታወት ከላይ እስከ ታች ራሱን አየ፡፡
ሰማያዊው ሱፍ ልብስ ያማረበት ሲሆን ከሰማያዊው የአይኑ ቀለም ጋ ሄዷል፡፡
ሸሚዙ የአሜሪካ ሽሚዝ ይመስላል፡ ፁጉር አስተካካዩ የባለ ሁለት
ደረት ኪስ ኮቱን ትከሻ በቡሩሽ ሲጠርግለት ሄሪ ጉርሻ ሰጠውና ወጣ
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
የሳውዝ ሃምፕተን ወደብ በሰው ተጥለቅልቋል። ከዚህ ቦታ ነው የአትላንቲክ አቋራጭ ጉዞ የሚነሳው፡፡ በመሆኑም በሺህ የሚቆጠሩ ሰዎች
ከእንግሊዝ ለመውጣት ይተራመሳሉ፡፡
ሄሪ መርከብ ለማግኘት ሲጠያይቅ የሁሉም መርከቦች ቦታ ለመጪዎቹ
ሳምንታት ጉዞ አስቀድመው እንደተያዙ አወቀ፡ አንዳንዶቹ የመርከብ ትራንስፖርት ድርጅቶች ባዶ ቢሮ ታቅፈው ለሰራተኛ ደመወዝ ከመክፈል በራቸውን ዘግተዋል፡ ለተወሰነ ጊዜ ምንም ቦታ የማይገኝ መሰለው።
በመርከብ መሄዱን ትቶ ሌላ አማራጭ መጓጓዣ ሲያፈላልግ አንድ የጉዞ ወኪል ባህር ላይ የሚያርፍና ከባህር ላይ የሚነሳ የፓን አሜሪካን
አውሮፕላንን እንዳለ
አበሰረው፡፡ ስለዚህ አይሮፕላን በየጋዜጣው ላይ
አንብቧል፡ መርከብ ወደ ኒውዮርክ ከተማ ለመሄድ አራትና አምስት ቀን
የሚፈጅበት ሲሆን አይሮፕላኑ ከ30 ሰዓት ባነሰ ይደርሳል፡ ታዲያ የአንድ
ጊዜ ጉዞ ትኬት ዋጋ 90 ፓውንድ አዲስ መኪና ይገዛል።
ሄሪ በርካታ ገንዘብ አባክኗል፡፡ እብደት ነው፡፡ ታዲያ ከአገር ለመውጣት
ሲል የፈለገውን ያህል ዋጋም ቢሆን ለመክፈል ወስኗል፡፡ አይሮፕላኑ ምቾቱ
ያጓጓል፡ ኒውዮርክ እስክትደርስ ድረስ ሻምፓኝ መጨለጥ ነው፡፡ እንዲህ
አይነት ቅንጦት ደግሞ ለሄሪ ነፍሱ ነው፡፡
ፖሊስ ባየ ቁጥር መደንበሩ ሊቀር ነው፡፡ ሳውዝ ሃምፕተን ውስጥ
ደግሞ ስለ እሱ ሌብነት የሚያውቅ ፖሊስ የለም፡፡ ከዚህ ቀደም በአይሮፕላን
በርሮ ስለማያውቅ ግን አዕምሮው ተረብሿል፡፡
ሰዓቱን አየ፤ከቤተመንግሥት አንጋች ላይ የመነተፈው ነው፡፡
👍30
የተገላበጠ ሆዱን ለማስከን አንድ ሁለት ሲኒ ቡና ለመጠጣት የሚበቃ
ጊዜ ስላለው ወደ ቡና ቤት ሄደ፡፡
ቡናውን ፉት ሲል ልብ የምትሰርቅ ሴት ወደ ቡና ቤቱ ዘው አለች።
ያማረ ልብስ ለብሳለች፡ እድሜዋ ወደ ሰላሳዎቹ መጀመሪያ ላይ የሚገመት
በመሆኑ ከሄሪ አስር አመት ብትበልጥም አየት ስታደርገው ፈገግ አለ፡፡
ሴትዬዋ ከሄሪ ቀጥሎ የሚገኝ ጠረጴዛ ይዛ ቁጭ አለች። ባለ ነጠብጣቡ
ልብስ እንዴት ሰውነቷ ላይ ልክክ እንዳለ አስተዋለ፡ ፈዘዝ ያለ ብጫ ጫማ
የተጫማች ሲሆን የሰሌን ባርኔጣ አናትዋ ላይ ደፍታለች፡ ጠረጴዛው ላይ
ትንሽ ቦርሳ አስቀምጣለች፡፡
ወዲያው ጃኬት የለበሰች ሰው መጥቶ አጠገቧ ተቀመጠ፡፡ ሲነጋገሩ ሰማና
ሴትየዋ እንግሊዛዊት ሰውየው አሜሪካዊ መሆናቸውን አወቀ፡፡ የሴትየዋ ስም ዳያና የሰውየው ደግሞ ማርክ እንደሆነ አረጋገጠ ሰውየው ክንዷን ሲደባብስ
ደረቱ ላይ ልጥፍ አለች። በፍቅር ስለታወሩ ለማንም ቁብ የላቸውም፡፡ ቡና
ቤቱ ለእነሱ ማንም የለበትም፡
ሄሪ በቅናት ተንጨረጨረ፡፡
ሄሪ ፊቱን አዞረ፡ ሆዱ አሁንም በፍርሃት እየታወከ ነው: አትላንቲክን በሙሉ በአየር ሊያቋርጥ ነው፡፡ ከስር ምንም መሬት ሳያዩ ረጅም ጉዞ ማድረግ ሲታሰብ ያስጨንቃል፡፡ ሄሪ የአየር ጉዞ ሳይንስ አይገባውም፡፡የአይሮፕላኑ ሞተሮች ይሽከረከራሉ፤ ታዲያ አይሮፕላኑ ወደ ሰማይ የሚመነጠቀው እንዴት ነው?!
ማርክና ዳያና የሚነጋገሩትን እያዳመጠ የተረጋጋ ለመምሰል ጣረ፡ ሌሎቹ የአይሮፕላኑ ተሳፋሪዎች መጨነቁን እንዲያውቁበት አልፈለገም
‹እኔ ቫንዴርፖስት ነኝ ሲል አሰበ፡፡ አውሮፓ ጦርነት ስለሆነ ወደአሜሪካ የሚመለስ ወጣት አሜሪካዊ ነኝ አሁን ስራ ባይኖረኝም አንድ ገገር መስራት አለብኝ አባቴ ኢንቬስተር ሲሆን እናቴ ነፍሷን ይማረው እንግሊዛዊት ናት ዩኒቨርሲቲ አልገባሁም፧ እንግሊዝ አገር ብዙ ስለቆየሁ የአካባቢው ቋንቋ ተዋህዶኛል፡፡ ጥቂት ጊዜ በአይሮፕላን ሄጃለሁ አተላንቲክ አቋራጭ
የመጀመሪያዬ ነው፡፡ ጉዞዬን
በጉጉት እየተጠባበቅሁ ነው፡›
ቡና ጠጥቶ ሲጨርስ ፍርሃቱ ውልቅ ብሎ ሄደለት፡፡
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ኤዲ ዲኪን ስልኩን ዘጋና ዙሪያውን ቃኘ፡፡ የተነጋገረውን ማንም የሰማ የለም ችግር ውስጥ የከተተው ስልክ ላይ አፈጠጠ፡ ጠላው፡፡ የቀን ቅዠቱን የሚያጠፋለት ይመስል ስልኩን ሊሰባብረው ተመኘ፡፡ ከዚያም ቀስ ብሎ ዞሮ ሄደ፡፡
‹‹እነማን ናቸው? ካሮል አንን የት ነው የወሰዷት? ምንድነው ከሱ
የሚፈልጉት?›› ልክ ደንበጃን ውስጥ እንደገባ ዝምብ ጥያቄዎቹ አእምሮ ውስጥ ጥዝዝ አሉ፡ ለማስታወስም ሞከረ፡ በአንድ ጊዜ አንድ ጥያቄ ብቻ ማተኮር ፈለገ፡፡
«ማናቸው? እንዲያው እብዶች ናቸው? አይደሉም: የተደራጁ ናቸው
ኤዲ የት እንደሚሆን አውቀው ካሮል አንን አግተው ይዘው በተገቢ
ሰዓት ከሚስቱ ጋ እንዲነጋገር ለማድረግ በጥንቃቄ አቅደዋል፡ ሰዎቹ ቀላል ሰዎች አይደሉም፡፡ ለዚህ ደግሞ ህግ ለመጣስ ዝግጁ ናቸው፡፡ ከወሮበሎች ጋር እንደተጋፈጠ ተረድቷል፡፡
ካሮል አንን የት ነው የወሰዷት? ቤት ውስጥ ነው ያገቱኝ› ብላለች።
የአንዱ አፋኝ ቤት ይሆናል፤ ወይም ቤት ተከራይተው ይሆናል፡ አሊያ
ሰው የሌለበት ቦታ ወስደዋታል፡፡
ካሮል እንዳለችው ያገቷት ከሁለት ሰዓት በፊት ነው፡፡ ከባንጎር ከሰላሳ
ወይም ከሰባ ማይል አይርቅም፡፡
«ለምን አገቷት? አንድ ነገር ከሱ ፈልገዋል በፈቃደኝነት
የማይሰጣቸው ነገር ለገንዘብ ሲል የማያደርገውን አንድ ነገር፡፡ ገንንዘብ የለውም፡፡ ምንም የሚያውቀው ምስጢር የለም፡ በእሱ ቁጥጥር ስር ሰው የለም፡፡ ስለዚህ ጉዳያቸው ባህር ላይ እሚያርፈው አይሮፕላን "
የተያያዘ መሆን አለበት፡፡
መመሪያ ቶም ሉተር ከሚባል አይሮፕላኑ ላይ ከተሳፈረ
እንደሚሰጠው ተነግሮታል፡፡ ሉተር ስለ አይሮፕላን አንቀሳቃሽ ክፍሎች
በሚያውቅ ሰው የተቀጠረ ሰው ይሆናል፡ ሌላ በዚህ አይሮፕላን ላይ
ሊኖረው የሚችለው የአየር መንገድ መስሪያ ቤት ምናልባትም የውጭ አገር መስሪያ ቤት ይሆናል፡፡ ነገር ግን የዲዛይኑን ኮፒ ማግኘት የሚችሉበት ቀላል መንገድ አለ፤ እንደዚህ አይነቱን ሰነድ ብዙ ሰው ሊሰጣቸው ይችላል! የፓን
አሜሪካን አየር መንገድ ሰራተኞች፣ የቦይንግ ኩባንያ ሰራተኞች፣ እዚህ
ያሉት የኢምፔሪያል አየር መንገድ መካኒኮች፡፡ የቴክኒክ ዝርዝሮች ደግሞ በየመጽሔቱ ላይ ይወጣል፡፡ ሰው ማገት አያስፈልግም ነበር።
ወይስ አንድ ሰው አይሮፕላኑን ከነነፍሱ ሊወስደው ያስባል፡
ሌላ ሊሆን የሚችለው ምክንያት ኤዲ አንድ ሰው ወደ አሜሪካ
ለማስገባት እንዲያግዛቸው ነው፡:
ለጊዜው ሊገምት የቻለው እነዚህን ብቻ ነው፡፡
ስለዚህ ምንድነው ማድረግ ያለበት?
ኤዲ ለህግ ተገዥ ሰው ነው፡፡ አሁን የወንጀል ሰለባ ሆኗል፧ እናም
ፖሊስ መጥራት ፈለገ፡፡ ነገር ግን ፈራ፡፡ በህይወቱ እንዲህ ፈርቶ
አያውቅም፡፡ በልጅነቱ አባቱንና ሰይጣንን ብቻ ነበር የሚፈራው፡፡ ከዚያ ወዲህ ግን የሚያስፈራው ነገር አልነበረም፡፡ አሁን አቅመ ቢስ ሆኗል፡፡ሰውነቱ ደነዘዘ፤ ከቆመበት መንቀሳቀስ አቃተው፡፡
እንግሊዝ ውስጥ ስላለ ለእንግሊዝ ፖሊሶች የሚያሳውቅበት ምክንያት
የለውም፡፡ ወደ አሜሪካ ፖሊስ ወይም ኤፍ ቢ አይ ስልክ ደውሎ በቅርቡ የተከራየ ገንጠል ያለ ቦታ ላይ ያለ ቤት በሙሉ እንዲያስሱ ሊነግራቸው ተመኘ።
‹‹ለፖሊስ ስልክ እንዳትደውል፤ አይረባህም›› ብሎታል በስልክ
የተንቆረቆረው ድምጽ፡ የምትደውል ከሆንክ ምን ያህል ክፉ እንደሆንኩ
እንድታውቅ፤ ሚስትህን እደፍራታለሁ!›› ብሎታል፡፡ ኤዲም አመነው ማድረጉ እንደማይቀር ከድምጹ አውቋል፡ የሆዷ ሞላ ማለትና የጡቷ መወጣጠር ካሮል አንን የምታማልል አድርጓታል፡፡ እጁን ቡጢ ጨበጠ፤ ነገር ግን ከግድግዳው በስተቀር የሚመታ ነገር የለም፡፡
ኤዲ ተራ ሰው ነው፤ የተወለደው ከባንጎር ወጣ ያለ ገጠር ውስጥ
ነው፡፡ አባቱ አርሶ አደር ሲሆኑ የበሬ ግምባር የምታክል የድንች ማሳ፣
በጣት የሚቆጠሩ ዶሮዎች፣ አንዲት ላምና የጓሮ አትክልት ነበራቸው፡ ኒው ኢንግላንድ ስቴት አሜሪካ ውስጥ በድህነት መኖር ከባድ ነው፡፡ ክረምቱ አለቅጥ ረጅም ሲሆን በጣም ይበርዳል፡ አባቱና እናቱ እግዚአብሔር ያመጣው ነው ይላሉ፡፡ የኤዲ ታናሽ እህት በሳምባ ምች ስትሞት እግዚአብሔር እኛ የማይገባን ምክንያት ስላለው ነው ብለዋል፡ በልጅነቱ ጫካ ውስጥ የተቀበረ ሃብት አገኛለሁ እያለ በቁሙ ያልም ነበር፡ ያ የገጠር
ቤታቸው ምቾት ወደ ተሞላበት እና ደስታ ወደነገሰበት ቦታ ሲለወጥ በዓይነ ህሊናው ይታየው ነበር፡ የተመኘውን ሀብት ባያገኝም በየቀኑ በእግሩ እየኳተነ የተማረበትን ዕድል አላጣም፡፡ ትምህርት ቤቱ ከቤቱ ይልቅ ይሞቅ ስለነበር ይወደው ነበር፡፡ አስተማሪው ደግሞ
መሳሪያዎች እንዴት እንደሚሰሩ ይጠይቃት ስለነበር ትወደው ነበር፡፡
ከተወሰኑ ዓመታት በኋላ አናፖሊስ ባህር ኃይል ማስጠኛ ገባ
ማሰልጠኛው ለእሱ ገነት የመግባት ያህል ነበር፡፡ መኝታው የተሟላ ምግቡ ለሱ ጥሩ ነው። እንዲህ አይነት ቅንጦት በህይወቱ ሙሉ አልሞ አያውቅም የማሰልጠኛው ጥብቅ ደምብ ለእሱ ቀላል ነበር፡ በመጠኑ በትምህርት
ያጋጠመው መዋከብ ከአባቱ ነጋ ጠባ ድብደባ ጋር ሲነጻጸር እዚህ ግባ የሚባል አልነበረም፡፡
ጊዜ ስላለው ወደ ቡና ቤት ሄደ፡፡
ቡናውን ፉት ሲል ልብ የምትሰርቅ ሴት ወደ ቡና ቤቱ ዘው አለች።
ያማረ ልብስ ለብሳለች፡ እድሜዋ ወደ ሰላሳዎቹ መጀመሪያ ላይ የሚገመት
በመሆኑ ከሄሪ አስር አመት ብትበልጥም አየት ስታደርገው ፈገግ አለ፡፡
ሴትዬዋ ከሄሪ ቀጥሎ የሚገኝ ጠረጴዛ ይዛ ቁጭ አለች። ባለ ነጠብጣቡ
ልብስ እንዴት ሰውነቷ ላይ ልክክ እንዳለ አስተዋለ፡ ፈዘዝ ያለ ብጫ ጫማ
የተጫማች ሲሆን የሰሌን ባርኔጣ አናትዋ ላይ ደፍታለች፡ ጠረጴዛው ላይ
ትንሽ ቦርሳ አስቀምጣለች፡፡
ወዲያው ጃኬት የለበሰች ሰው መጥቶ አጠገቧ ተቀመጠ፡፡ ሲነጋገሩ ሰማና
ሴትየዋ እንግሊዛዊት ሰውየው አሜሪካዊ መሆናቸውን አወቀ፡፡ የሴትየዋ ስም ዳያና የሰውየው ደግሞ ማርክ እንደሆነ አረጋገጠ ሰውየው ክንዷን ሲደባብስ
ደረቱ ላይ ልጥፍ አለች። በፍቅር ስለታወሩ ለማንም ቁብ የላቸውም፡፡ ቡና
ቤቱ ለእነሱ ማንም የለበትም፡
ሄሪ በቅናት ተንጨረጨረ፡፡
ሄሪ ፊቱን አዞረ፡ ሆዱ አሁንም በፍርሃት እየታወከ ነው: አትላንቲክን በሙሉ በአየር ሊያቋርጥ ነው፡፡ ከስር ምንም መሬት ሳያዩ ረጅም ጉዞ ማድረግ ሲታሰብ ያስጨንቃል፡፡ ሄሪ የአየር ጉዞ ሳይንስ አይገባውም፡፡የአይሮፕላኑ ሞተሮች ይሽከረከራሉ፤ ታዲያ አይሮፕላኑ ወደ ሰማይ የሚመነጠቀው እንዴት ነው?!
ማርክና ዳያና የሚነጋገሩትን እያዳመጠ የተረጋጋ ለመምሰል ጣረ፡ ሌሎቹ የአይሮፕላኑ ተሳፋሪዎች መጨነቁን እንዲያውቁበት አልፈለገም
‹እኔ ቫንዴርፖስት ነኝ ሲል አሰበ፡፡ አውሮፓ ጦርነት ስለሆነ ወደአሜሪካ የሚመለስ ወጣት አሜሪካዊ ነኝ አሁን ስራ ባይኖረኝም አንድ ገገር መስራት አለብኝ አባቴ ኢንቬስተር ሲሆን እናቴ ነፍሷን ይማረው እንግሊዛዊት ናት ዩኒቨርሲቲ አልገባሁም፧ እንግሊዝ አገር ብዙ ስለቆየሁ የአካባቢው ቋንቋ ተዋህዶኛል፡፡ ጥቂት ጊዜ በአይሮፕላን ሄጃለሁ አተላንቲክ አቋራጭ
የመጀመሪያዬ ነው፡፡ ጉዞዬን
በጉጉት እየተጠባበቅሁ ነው፡›
ቡና ጠጥቶ ሲጨርስ ፍርሃቱ ውልቅ ብሎ ሄደለት፡፡
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ኤዲ ዲኪን ስልኩን ዘጋና ዙሪያውን ቃኘ፡፡ የተነጋገረውን ማንም የሰማ የለም ችግር ውስጥ የከተተው ስልክ ላይ አፈጠጠ፡ ጠላው፡፡ የቀን ቅዠቱን የሚያጠፋለት ይመስል ስልኩን ሊሰባብረው ተመኘ፡፡ ከዚያም ቀስ ብሎ ዞሮ ሄደ፡፡
‹‹እነማን ናቸው? ካሮል አንን የት ነው የወሰዷት? ምንድነው ከሱ
የሚፈልጉት?›› ልክ ደንበጃን ውስጥ እንደገባ ዝምብ ጥያቄዎቹ አእምሮ ውስጥ ጥዝዝ አሉ፡ ለማስታወስም ሞከረ፡ በአንድ ጊዜ አንድ ጥያቄ ብቻ ማተኮር ፈለገ፡፡
«ማናቸው? እንዲያው እብዶች ናቸው? አይደሉም: የተደራጁ ናቸው
ኤዲ የት እንደሚሆን አውቀው ካሮል አንን አግተው ይዘው በተገቢ
ሰዓት ከሚስቱ ጋ እንዲነጋገር ለማድረግ በጥንቃቄ አቅደዋል፡ ሰዎቹ ቀላል ሰዎች አይደሉም፡፡ ለዚህ ደግሞ ህግ ለመጣስ ዝግጁ ናቸው፡፡ ከወሮበሎች ጋር እንደተጋፈጠ ተረድቷል፡፡
ካሮል አንን የት ነው የወሰዷት? ቤት ውስጥ ነው ያገቱኝ› ብላለች።
የአንዱ አፋኝ ቤት ይሆናል፤ ወይም ቤት ተከራይተው ይሆናል፡ አሊያ
ሰው የሌለበት ቦታ ወስደዋታል፡፡
ካሮል እንዳለችው ያገቷት ከሁለት ሰዓት በፊት ነው፡፡ ከባንጎር ከሰላሳ
ወይም ከሰባ ማይል አይርቅም፡፡
«ለምን አገቷት? አንድ ነገር ከሱ ፈልገዋል በፈቃደኝነት
የማይሰጣቸው ነገር ለገንዘብ ሲል የማያደርገውን አንድ ነገር፡፡ ገንንዘብ የለውም፡፡ ምንም የሚያውቀው ምስጢር የለም፡ በእሱ ቁጥጥር ስር ሰው የለም፡፡ ስለዚህ ጉዳያቸው ባህር ላይ እሚያርፈው አይሮፕላን "
የተያያዘ መሆን አለበት፡፡
መመሪያ ቶም ሉተር ከሚባል አይሮፕላኑ ላይ ከተሳፈረ
እንደሚሰጠው ተነግሮታል፡፡ ሉተር ስለ አይሮፕላን አንቀሳቃሽ ክፍሎች
በሚያውቅ ሰው የተቀጠረ ሰው ይሆናል፡ ሌላ በዚህ አይሮፕላን ላይ
ሊኖረው የሚችለው የአየር መንገድ መስሪያ ቤት ምናልባትም የውጭ አገር መስሪያ ቤት ይሆናል፡፡ ነገር ግን የዲዛይኑን ኮፒ ማግኘት የሚችሉበት ቀላል መንገድ አለ፤ እንደዚህ አይነቱን ሰነድ ብዙ ሰው ሊሰጣቸው ይችላል! የፓን
አሜሪካን አየር መንገድ ሰራተኞች፣ የቦይንግ ኩባንያ ሰራተኞች፣ እዚህ
ያሉት የኢምፔሪያል አየር መንገድ መካኒኮች፡፡ የቴክኒክ ዝርዝሮች ደግሞ በየመጽሔቱ ላይ ይወጣል፡፡ ሰው ማገት አያስፈልግም ነበር።
ወይስ አንድ ሰው አይሮፕላኑን ከነነፍሱ ሊወስደው ያስባል፡
ሌላ ሊሆን የሚችለው ምክንያት ኤዲ አንድ ሰው ወደ አሜሪካ
ለማስገባት እንዲያግዛቸው ነው፡:
ለጊዜው ሊገምት የቻለው እነዚህን ብቻ ነው፡፡
ስለዚህ ምንድነው ማድረግ ያለበት?
ኤዲ ለህግ ተገዥ ሰው ነው፡፡ አሁን የወንጀል ሰለባ ሆኗል፧ እናም
ፖሊስ መጥራት ፈለገ፡፡ ነገር ግን ፈራ፡፡ በህይወቱ እንዲህ ፈርቶ
አያውቅም፡፡ በልጅነቱ አባቱንና ሰይጣንን ብቻ ነበር የሚፈራው፡፡ ከዚያ ወዲህ ግን የሚያስፈራው ነገር አልነበረም፡፡ አሁን አቅመ ቢስ ሆኗል፡፡ሰውነቱ ደነዘዘ፤ ከቆመበት መንቀሳቀስ አቃተው፡፡
እንግሊዝ ውስጥ ስላለ ለእንግሊዝ ፖሊሶች የሚያሳውቅበት ምክንያት
የለውም፡፡ ወደ አሜሪካ ፖሊስ ወይም ኤፍ ቢ አይ ስልክ ደውሎ በቅርቡ የተከራየ ገንጠል ያለ ቦታ ላይ ያለ ቤት በሙሉ እንዲያስሱ ሊነግራቸው ተመኘ።
‹‹ለፖሊስ ስልክ እንዳትደውል፤ አይረባህም›› ብሎታል በስልክ
የተንቆረቆረው ድምጽ፡ የምትደውል ከሆንክ ምን ያህል ክፉ እንደሆንኩ
እንድታውቅ፤ ሚስትህን እደፍራታለሁ!›› ብሎታል፡፡ ኤዲም አመነው ማድረጉ እንደማይቀር ከድምጹ አውቋል፡ የሆዷ ሞላ ማለትና የጡቷ መወጣጠር ካሮል አንን የምታማልል አድርጓታል፡፡ እጁን ቡጢ ጨበጠ፤ ነገር ግን ከግድግዳው በስተቀር የሚመታ ነገር የለም፡፡
ኤዲ ተራ ሰው ነው፤ የተወለደው ከባንጎር ወጣ ያለ ገጠር ውስጥ
ነው፡፡ አባቱ አርሶ አደር ሲሆኑ የበሬ ግምባር የምታክል የድንች ማሳ፣
በጣት የሚቆጠሩ ዶሮዎች፣ አንዲት ላምና የጓሮ አትክልት ነበራቸው፡ ኒው ኢንግላንድ ስቴት አሜሪካ ውስጥ በድህነት መኖር ከባድ ነው፡፡ ክረምቱ አለቅጥ ረጅም ሲሆን በጣም ይበርዳል፡ አባቱና እናቱ እግዚአብሔር ያመጣው ነው ይላሉ፡፡ የኤዲ ታናሽ እህት በሳምባ ምች ስትሞት እግዚአብሔር እኛ የማይገባን ምክንያት ስላለው ነው ብለዋል፡ በልጅነቱ ጫካ ውስጥ የተቀበረ ሃብት አገኛለሁ እያለ በቁሙ ያልም ነበር፡ ያ የገጠር
ቤታቸው ምቾት ወደ ተሞላበት እና ደስታ ወደነገሰበት ቦታ ሲለወጥ በዓይነ ህሊናው ይታየው ነበር፡ የተመኘውን ሀብት ባያገኝም በየቀኑ በእግሩ እየኳተነ የተማረበትን ዕድል አላጣም፡፡ ትምህርት ቤቱ ከቤቱ ይልቅ ይሞቅ ስለነበር ይወደው ነበር፡፡ አስተማሪው ደግሞ
መሳሪያዎች እንዴት እንደሚሰሩ ይጠይቃት ስለነበር ትወደው ነበር፡፡
ከተወሰኑ ዓመታት በኋላ አናፖሊስ ባህር ኃይል ማስጠኛ ገባ
ማሰልጠኛው ለእሱ ገነት የመግባት ያህል ነበር፡፡ መኝታው የተሟላ ምግቡ ለሱ ጥሩ ነው። እንዲህ አይነት ቅንጦት በህይወቱ ሙሉ አልሞ አያውቅም የማሰልጠኛው ጥብቅ ደምብ ለእሱ ቀላል ነበር፡ በመጠኑ በትምህርት
ያጋጠመው መዋከብ ከአባቱ ነጋ ጠባ ድብደባ ጋር ሲነጻጸር እዚህ ግባ የሚባል አልነበረም፡፡
👍16😁1
መጀመሪያ ማሰልጠኛ የገባ ጊዜ ነበር ሰዎች ስለእሱ ያላቸውን
አስተሳሰብ ማወቅ የጀመረው፡ ቀስ በቀስ ሃቀኝነትን፣ ደምብ ማክበርን
ለፍቶ አዳሪነትንና አቋመ ጽኑነትን እየተላበሰ መጣ፡፡ ቀጫጫ ቢሆንም ጉልበተኞች አይደፍሩትም ነበር፡፡ አባቱና አስተማሪው አንድ ነገር የሚገኘው በስራ ብቻ መሆኑን ደጋግመው ነግረውታል፡፡ እሱም የሚገባው ይኸው መንገድ ብቻ ነው።
ስልጠናውን አጠናቆ እጩ መኮንንነት ማዕረግ እንደተቀበለ በራሪ ጀልባዎች ላይ ስልጠና እንዲወስድ ተመደበ፡፡ ባህር ማሰልጠኛው ተመችቶት ስለነበር ለወላጆቹ ገንዘብ ይልክላቸው ነበር፡ እነሱ ልጃቸው በሚልክላቸ
ገንዘብ ጎጇቸውን ያጠባብቁበት ነበር፡፡
ባህር ኃይል አራት አመት ያህል እንደቆየ እናቱ አረፉ፡፡ አባቱ ደግሞ
ከአምስት ወር በኋላ ተከተሉ ወላጆቹ ከሞቱ በኋላ የአባቱን መሬት ሰው ወሰደው፡ ኤዲ ግን ቤቱንና መሬቱን በትንሽ ገንዘብ ገዝቶ መልሶ ተረከበው ከባህር ኃይልም ለቀቀና ፓን አሜሪካን አየር መንገድ በጥሩ ደመወዝ ተቀጠረ
በረራ በሌለበት ጊዜ የአሮጌውን ቤት ቧንቧ፣ ኤሌክትሪክና ቤት
ማሞቂያውን ራሱ ይጠግናል፡ ለቤቱ የኤሌክትሪክ ማሞቂያ፣ ሬዲዮና ስልክ አስገባ፡፡ ከዚያም ካሮል አንን ተዋወቀ፡ ቤቱ ልጅ በልጅ ሲሆን ታየው ህልሙ እውን የሆነ መሰለው።
ወዲያውኑ ግን ሁሉም ነገር የቀን ቅዠት ሆነበት፡፡....
✨ይቀጥላል✨
አስተሳሰብ ማወቅ የጀመረው፡ ቀስ በቀስ ሃቀኝነትን፣ ደምብ ማክበርን
ለፍቶ አዳሪነትንና አቋመ ጽኑነትን እየተላበሰ መጣ፡፡ ቀጫጫ ቢሆንም ጉልበተኞች አይደፍሩትም ነበር፡፡ አባቱና አስተማሪው አንድ ነገር የሚገኘው በስራ ብቻ መሆኑን ደጋግመው ነግረውታል፡፡ እሱም የሚገባው ይኸው መንገድ ብቻ ነው።
ስልጠናውን አጠናቆ እጩ መኮንንነት ማዕረግ እንደተቀበለ በራሪ ጀልባዎች ላይ ስልጠና እንዲወስድ ተመደበ፡፡ ባህር ማሰልጠኛው ተመችቶት ስለነበር ለወላጆቹ ገንዘብ ይልክላቸው ነበር፡ እነሱ ልጃቸው በሚልክላቸ
ገንዘብ ጎጇቸውን ያጠባብቁበት ነበር፡፡
ባህር ኃይል አራት አመት ያህል እንደቆየ እናቱ አረፉ፡፡ አባቱ ደግሞ
ከአምስት ወር በኋላ ተከተሉ ወላጆቹ ከሞቱ በኋላ የአባቱን መሬት ሰው ወሰደው፡ ኤዲ ግን ቤቱንና መሬቱን በትንሽ ገንዘብ ገዝቶ መልሶ ተረከበው ከባህር ኃይልም ለቀቀና ፓን አሜሪካን አየር መንገድ በጥሩ ደመወዝ ተቀጠረ
በረራ በሌለበት ጊዜ የአሮጌውን ቤት ቧንቧ፣ ኤሌክትሪክና ቤት
ማሞቂያውን ራሱ ይጠግናል፡ ለቤቱ የኤሌክትሪክ ማሞቂያ፣ ሬዲዮና ስልክ አስገባ፡፡ ከዚያም ካሮል አንን ተዋወቀ፡ ቤቱ ልጅ በልጅ ሲሆን ታየው ህልሙ እውን የሆነ መሰለው።
ወዲያውኑ ግን ሁሉም ነገር የቀን ቅዠት ሆነበት፡፡....
✨ይቀጥላል✨
👍11❤1
😘😘 ቃል 😘😘
ዳንኤላ ስቴል
ትርጉም፣ ባሴ ሐብቴ
ምዕራፍ አንድ (1)
በሀርቫርድ ዩኒቨርስቲ ቅጥር ግቢ የኢሊየት ቤት እየተባለ ከሚጠራው ፊት ለፊት የማለዳ ፀሐይ ጀርባቸውን እየዳሰሰቻው ፤ ብስክሌቶቻቸውን ለጉዞ አዘጋጁ ። እና ሁለቱም ድንገት ቀና አሉ አንዳቸው ከአንዳቸው የሚፈነጠቀውን የፈገግታ ብርሃን በመሻት ። ወሩ ግንቦት ነበር የጸደይ ወራት መዳፊያ፤ የወጣትነት ፤ የአበባነት ተምሳሌት ፤ ግንቦት ። እነሱም አፍላ ወጣቶች ነበሩ ። በጥቁር ፀጉሯ ላይ የማለዳዋ ፀሐይ ጨረሮቿን ስላሳረፈችበት እንደንፁሀ ጥቁር ሀር ሲያንጸባርቅ ይታያል ። ዓይኖቹ ላይ ያረፉ አይኖቿም በደስታ ብርሃን ይረጫሉ እንዲያ ብርሃንን በሚረጩ ዓይኖቿ እያየችው ፍንድቅ ፤ ፍልቅልቅ ብላ ሳቀች ።
« እሺ የኛ ዶክተር ለመሆኑ ምን ይሰማሃል ?» ስትል ጠየቀች .፡፣ ፍልቅልቅ ሳቋን አቁማ ፤ በፈገግታ ጎልታ ።የሚሰማኝን እንድነግርሽ ከፈለግሽ ሁለት ሳምንት ያህል መታገስ ይኖርብሻል ። ዲግሪየን እስክቀበል ማለቴ ነው አለ ። እሱም እንደሷው በፈገግታ በርቶ ፤ በግንባሩ ላይ ዘፍ ያለውን ነጣ ያለ ወርቅማ የጸጉር ቱባ ራሱን ነቅንቆ ወደ ኋላ እየመለሰ “
« ዲግሪ !? » አለች « ብትፈልግ ከዲግሪህ ጋር እንጦሮጦስ ውረድ ! እኔ ያልኩህ ስላለፈው ሌሊት ምን ይሰማሃል ነው» ይህን ብላ እንደገና በፈገግታ ተበረገደች
ምን እንደሚሰማው ለጠየቀችው ጥያቄ መልስ ከመስጠቱ በፊት ኋላዋን በመቃበጥ መልክ ቸብ አደረጋት ።
« ወደር የለሽ ነው » አለ ኋላዋን እየተመለከተ ። ቀጥሎም «የአንችስ ስሜት እንዴት ነው ? ለመሆኑ ለሽርሽር የተረፈ አቅም አለሽ?» ይህ ሲሆን ብስክሌቶቻቸው ላይ ወጥተው በየፊናቸው ፔዳል አስተካክለው በመርገጥ ላይ ነበሩ ። « አንተስ ፤ አቅሙ የተረፈህ ይመስልሃል ? » አለች ። ይህን ተናግራ ብስክሌቷን አስነስታ ጥላው ነጐደች ። ትንሷን ብስክሌት…ከጥቂት ወራት በፊት የተወለደችበትን ቀን ሲያከብሩ የገዛላትን ብስክሌት… አስነስታ ጥላው ነጐዶች ። ከልቡ ያፈቅራታል ሕይወቱን በሙሉ እሷኑ ሲያፈቅር ነው የኖረው። እሷን የመሰለች ልጅ ጸንሶ ፤ እሷኑ ሲያልም ፤ እሷኑ ሲያፈቅር ኖሯል ። በልቡ ቢጸንሳትም በግዘፈ አካል ካገኛት ከተዋወቁ ግን ይኽው ሁለት ዓመት ሞላ።
ከመገናኘታቸው በፊት የእሱም የእሷም ኑሮ የብቸኝነት ኑሮ ነበር። በእርግጥ ድንግል ሆኖ ኖረ ልንል አንችልም ። ግን የሚያገኛቸው ሴቶች ደግሞ ያችን በልቡ የቀረፃትን ፤ ሙሉ ብሎ የሚያስባትን ሴት ሆነው አላገኛቸውም ።
በሀርቫርድ ዩኒቨርስቲ የከፍተኛ ትምህርቱን ለመከታተል ከኒውዮርክ ስቴትስ ወደ ማሳቹሴትስ ስቴት ከመጣበት ጊዜ ጀምሮ ያለውን ብናሰብ እንኳ በዚህ ጊዜ ውስጥ ከተለያዩ ከተሞች ከመጡ ልጃገረዶች ለዓይኑ የገቡለትን ቀርቦ ከማነጋገር አልተቆጠበም ። ግን ገና የመጀመሪያ ዲግሪውን ሳያገኝ ተስፋ ቆረጠ ። የመጀመሪያ ዲግሪውን ይዞ የማስተርስና የዶክትሬት ዲግሪውን ለመቀበል በዚያው በሀርቫርድ ዩኒቨርስቲ ትምህርቱን ቀጠለ ። በዚህ ጊዜ ግን ተስፋ ቆርጦ ነበርና ማንኛዋንም ሴት አይሞክርም ነበር። እነዚያ ከተለያዩ ከተሞች የሚመጡ ልጃገረዶች ወይ ዕውቀት ወይ ንጹህ ነፍስ ወይ ታማኝነት ይጐድላቸው ነበረና ደጋግሞ መሞከሩን ከንቱ ነገር ብሎ ተወው" የድህረ ምረቃ ትምህርቱን በመከታተል ሁለቱን አመታት በዚህ ሁኔታ በብቸኝነት አሳለፋቸው ።
የሁለተኛው ዓመት መዳፊያ ብቸኝነቱን የሚሰርዝ ነገር አበረከተለት ። ገና በአካል ሳያያት ስእሎቿን በማየት ብቻ ደነገጠ። ስእሎቿ በቦስተን ከተማ በአንድ አዳራሽ ለኤግዚቢሽን ቀርበው ነበር ያንን ኤግዚቢሽን ሲያይ ሰዓሊዋ አንድ የተለየ ኃይል እንዳላት ገባው
የመልክዓ ምድር ቅብ ስእሎቿ በልቡ ውስጥ የጸጥታን ሰላም ፈጠሩበት ። እውጭ ሆኖ የሚያያቸው ሳይሆን እውስጣቸው ገብቶ የሚኖር መሰለው ። በስእሎቿ ላይ ያቀረበቻቸው (የሳለቻቸው) ሰዎችም በሸራ ላይ በቀለም የተሰሩ ግዑዝ ምስሎች ሳይሆኑ ነፍስ ያላቸውና አብረን እንኑር የሚሉ ሕያውና ተግባቢ ሰዎች ሆነው አገኛቸው። የተለየ ስሜት ተሰማው ። ከነዚህ ሰዎች ጋር በነዚያ ቦታዎች ላይ የመኖር ጉጉት አደረበት ።ይልቁንም እነዚህን ሰዎችና እነዚያን ቦታዎች ከፈጠረችው ሰዓሊ ጋር የመኖር ጉጉቱ የበረታ ሆነ ። ሰዓሊዋን ለማየት ፈለገ ።
ተቀምጣ አያት ፤የሱፍ ኮፍያ አድርጋ ፤ የቆዳ ኮት ለብሳ። ወደ ኤግዚቢሽኑ አዳራሽ የመጣችው በቅርብ እንደሆን ያስታውቃል ። ላቧ አልደረቀም ደክማለች ። እንዲያ ደክሟትም የገጽታዋ ብሩህ መሆንና ከዓይኖቿ የምትረጨው ረቂቅ ብርሃን ደምቀው ታዩት ።
ሲያያት ደነገጠ ። ሲያያት ሰውነቱ ተሸበረ። ብቻም አልነበረም ። ገና እንዳያት ተመኛት ። ለሌላ ነገር፤ ለስጋ ጉዳይ ሳይሆን የሱ ሊያደርጋት ተመኘ። ይህ ስሜት ግን ለሱ አዲስ ነበር ። ማንም ትሁን ማን… ከዚህ በፊት አንዲት ሴት አይቶ ወዲያው ተመኝቷት አያውቅም ነበር። ለእለት የስጋ ፍላጐት እንኳ ቸኩሎ አያውቅም ነበር ።" ምንም እንኳ ስሜቱ እንግዳ ቢሆንም ይህ እንግዳ ስሜቱም አላስፈራውም ።
ያኑ እለት ለኤግዚብሽን ከቀረቡት ስእሎችዋ መካከል ሁለቱን ገዛ ። ያኑ እለት ተዋወቁ ። ያኑ እለት ራት ሊጋብዛት እንደሚፈልግ ገለፀላት ። እሷም ግብዣውን ተቆበለች ። እና ያኑ እለት ወዳንድ በጣም ታዋቂ ወደሆነ ምግብ ቤት ሄደው ራት በሉ ። ሌላው ሌላው ነገር ግን ቀስ እያለ ነበር የሆነው ።
እሷ ናንሲ ማክአሊስተር ትባላለች እሱ ደግሞ ማይክል ሂልያርድ ይባላል ። ወሩ ግንቦት ነበር ። እነሱም አፍላ ወጣቶች ።
ናንሲ ማክአሊስተር ገና የአሰራ ዘጠኝ ዓመት ጉብል ነበረች ። ከማይክል ሂልያርድ ጋር ሲተዋወቁ ከሁለት ዓመት በፊት ። ናንሲ ለማይክል ልቧንም ሆነ አካሏን በአጭር ጊዜ ልትሰጠው አልቻለችም ። የሚቻላትም አልነበረችም ። ያደገችው በእጓለማውታን ማሳደጊያ ውስጥ ነበር። አሳዳጊዎችዋ መነኩሲቶች ነበሩ ። ወደ እጓለማውታን ማሳደጊያው ወስዳ ያስረከበቻት እናቷ እንደነበረች በሰሚ ሰሚ ብታውቅም ናንሲ ግን እናት የሚባል ነገር ኖሯት አያውቅም ። እናቷ ትዝ አትላትም።
ዳንኤላ ስቴል
ትርጉም፣ ባሴ ሐብቴ
ምዕራፍ አንድ (1)
በሀርቫርድ ዩኒቨርስቲ ቅጥር ግቢ የኢሊየት ቤት እየተባለ ከሚጠራው ፊት ለፊት የማለዳ ፀሐይ ጀርባቸውን እየዳሰሰቻው ፤ ብስክሌቶቻቸውን ለጉዞ አዘጋጁ ። እና ሁለቱም ድንገት ቀና አሉ አንዳቸው ከአንዳቸው የሚፈነጠቀውን የፈገግታ ብርሃን በመሻት ። ወሩ ግንቦት ነበር የጸደይ ወራት መዳፊያ፤ የወጣትነት ፤ የአበባነት ተምሳሌት ፤ ግንቦት ። እነሱም አፍላ ወጣቶች ነበሩ ። በጥቁር ፀጉሯ ላይ የማለዳዋ ፀሐይ ጨረሮቿን ስላሳረፈችበት እንደንፁሀ ጥቁር ሀር ሲያንጸባርቅ ይታያል ። ዓይኖቹ ላይ ያረፉ አይኖቿም በደስታ ብርሃን ይረጫሉ እንዲያ ብርሃንን በሚረጩ ዓይኖቿ እያየችው ፍንድቅ ፤ ፍልቅልቅ ብላ ሳቀች ።
« እሺ የኛ ዶክተር ለመሆኑ ምን ይሰማሃል ?» ስትል ጠየቀች .፡፣ ፍልቅልቅ ሳቋን አቁማ ፤ በፈገግታ ጎልታ ።የሚሰማኝን እንድነግርሽ ከፈለግሽ ሁለት ሳምንት ያህል መታገስ ይኖርብሻል ። ዲግሪየን እስክቀበል ማለቴ ነው አለ ። እሱም እንደሷው በፈገግታ በርቶ ፤ በግንባሩ ላይ ዘፍ ያለውን ነጣ ያለ ወርቅማ የጸጉር ቱባ ራሱን ነቅንቆ ወደ ኋላ እየመለሰ “
« ዲግሪ !? » አለች « ብትፈልግ ከዲግሪህ ጋር እንጦሮጦስ ውረድ ! እኔ ያልኩህ ስላለፈው ሌሊት ምን ይሰማሃል ነው» ይህን ብላ እንደገና በፈገግታ ተበረገደች
ምን እንደሚሰማው ለጠየቀችው ጥያቄ መልስ ከመስጠቱ በፊት ኋላዋን በመቃበጥ መልክ ቸብ አደረጋት ።
« ወደር የለሽ ነው » አለ ኋላዋን እየተመለከተ ። ቀጥሎም «የአንችስ ስሜት እንዴት ነው ? ለመሆኑ ለሽርሽር የተረፈ አቅም አለሽ?» ይህ ሲሆን ብስክሌቶቻቸው ላይ ወጥተው በየፊናቸው ፔዳል አስተካክለው በመርገጥ ላይ ነበሩ ። « አንተስ ፤ አቅሙ የተረፈህ ይመስልሃል ? » አለች ። ይህን ተናግራ ብስክሌቷን አስነስታ ጥላው ነጐደች ። ትንሷን ብስክሌት…ከጥቂት ወራት በፊት የተወለደችበትን ቀን ሲያከብሩ የገዛላትን ብስክሌት… አስነስታ ጥላው ነጐዶች ። ከልቡ ያፈቅራታል ሕይወቱን በሙሉ እሷኑ ሲያፈቅር ነው የኖረው። እሷን የመሰለች ልጅ ጸንሶ ፤ እሷኑ ሲያልም ፤ እሷኑ ሲያፈቅር ኖሯል ። በልቡ ቢጸንሳትም በግዘፈ አካል ካገኛት ከተዋወቁ ግን ይኽው ሁለት ዓመት ሞላ።
ከመገናኘታቸው በፊት የእሱም የእሷም ኑሮ የብቸኝነት ኑሮ ነበር። በእርግጥ ድንግል ሆኖ ኖረ ልንል አንችልም ። ግን የሚያገኛቸው ሴቶች ደግሞ ያችን በልቡ የቀረፃትን ፤ ሙሉ ብሎ የሚያስባትን ሴት ሆነው አላገኛቸውም ።
በሀርቫርድ ዩኒቨርስቲ የከፍተኛ ትምህርቱን ለመከታተል ከኒውዮርክ ስቴትስ ወደ ማሳቹሴትስ ስቴት ከመጣበት ጊዜ ጀምሮ ያለውን ብናሰብ እንኳ በዚህ ጊዜ ውስጥ ከተለያዩ ከተሞች ከመጡ ልጃገረዶች ለዓይኑ የገቡለትን ቀርቦ ከማነጋገር አልተቆጠበም ። ግን ገና የመጀመሪያ ዲግሪውን ሳያገኝ ተስፋ ቆረጠ ። የመጀመሪያ ዲግሪውን ይዞ የማስተርስና የዶክትሬት ዲግሪውን ለመቀበል በዚያው በሀርቫርድ ዩኒቨርስቲ ትምህርቱን ቀጠለ ። በዚህ ጊዜ ግን ተስፋ ቆርጦ ነበርና ማንኛዋንም ሴት አይሞክርም ነበር። እነዚያ ከተለያዩ ከተሞች የሚመጡ ልጃገረዶች ወይ ዕውቀት ወይ ንጹህ ነፍስ ወይ ታማኝነት ይጐድላቸው ነበረና ደጋግሞ መሞከሩን ከንቱ ነገር ብሎ ተወው" የድህረ ምረቃ ትምህርቱን በመከታተል ሁለቱን አመታት በዚህ ሁኔታ በብቸኝነት አሳለፋቸው ።
የሁለተኛው ዓመት መዳፊያ ብቸኝነቱን የሚሰርዝ ነገር አበረከተለት ። ገና በአካል ሳያያት ስእሎቿን በማየት ብቻ ደነገጠ። ስእሎቿ በቦስተን ከተማ በአንድ አዳራሽ ለኤግዚቢሽን ቀርበው ነበር ያንን ኤግዚቢሽን ሲያይ ሰዓሊዋ አንድ የተለየ ኃይል እንዳላት ገባው
የመልክዓ ምድር ቅብ ስእሎቿ በልቡ ውስጥ የጸጥታን ሰላም ፈጠሩበት ። እውጭ ሆኖ የሚያያቸው ሳይሆን እውስጣቸው ገብቶ የሚኖር መሰለው ። በስእሎቿ ላይ ያቀረበቻቸው (የሳለቻቸው) ሰዎችም በሸራ ላይ በቀለም የተሰሩ ግዑዝ ምስሎች ሳይሆኑ ነፍስ ያላቸውና አብረን እንኑር የሚሉ ሕያውና ተግባቢ ሰዎች ሆነው አገኛቸው። የተለየ ስሜት ተሰማው ። ከነዚህ ሰዎች ጋር በነዚያ ቦታዎች ላይ የመኖር ጉጉት አደረበት ።ይልቁንም እነዚህን ሰዎችና እነዚያን ቦታዎች ከፈጠረችው ሰዓሊ ጋር የመኖር ጉጉቱ የበረታ ሆነ ። ሰዓሊዋን ለማየት ፈለገ ።
ተቀምጣ አያት ፤የሱፍ ኮፍያ አድርጋ ፤ የቆዳ ኮት ለብሳ። ወደ ኤግዚቢሽኑ አዳራሽ የመጣችው በቅርብ እንደሆን ያስታውቃል ። ላቧ አልደረቀም ደክማለች ። እንዲያ ደክሟትም የገጽታዋ ብሩህ መሆንና ከዓይኖቿ የምትረጨው ረቂቅ ብርሃን ደምቀው ታዩት ።
ሲያያት ደነገጠ ። ሲያያት ሰውነቱ ተሸበረ። ብቻም አልነበረም ። ገና እንዳያት ተመኛት ። ለሌላ ነገር፤ ለስጋ ጉዳይ ሳይሆን የሱ ሊያደርጋት ተመኘ። ይህ ስሜት ግን ለሱ አዲስ ነበር ። ማንም ትሁን ማን… ከዚህ በፊት አንዲት ሴት አይቶ ወዲያው ተመኝቷት አያውቅም ነበር። ለእለት የስጋ ፍላጐት እንኳ ቸኩሎ አያውቅም ነበር ።" ምንም እንኳ ስሜቱ እንግዳ ቢሆንም ይህ እንግዳ ስሜቱም አላስፈራውም ።
ያኑ እለት ለኤግዚብሽን ከቀረቡት ስእሎችዋ መካከል ሁለቱን ገዛ ። ያኑ እለት ተዋወቁ ። ያኑ እለት ራት ሊጋብዛት እንደሚፈልግ ገለፀላት ። እሷም ግብዣውን ተቆበለች ። እና ያኑ እለት ወዳንድ በጣም ታዋቂ ወደሆነ ምግብ ቤት ሄደው ራት በሉ ። ሌላው ሌላው ነገር ግን ቀስ እያለ ነበር የሆነው ።
እሷ ናንሲ ማክአሊስተር ትባላለች እሱ ደግሞ ማይክል ሂልያርድ ይባላል ። ወሩ ግንቦት ነበር ። እነሱም አፍላ ወጣቶች ።
ናንሲ ማክአሊስተር ገና የአሰራ ዘጠኝ ዓመት ጉብል ነበረች ። ከማይክል ሂልያርድ ጋር ሲተዋወቁ ከሁለት ዓመት በፊት ። ናንሲ ለማይክል ልቧንም ሆነ አካሏን በአጭር ጊዜ ልትሰጠው አልቻለችም ። የሚቻላትም አልነበረችም ። ያደገችው በእጓለማውታን ማሳደጊያ ውስጥ ነበር። አሳዳጊዎችዋ መነኩሲቶች ነበሩ ። ወደ እጓለማውታን ማሳደጊያው ወስዳ ያስረከበቻት እናቷ እንደነበረች በሰሚ ሰሚ ብታውቅም ናንሲ ግን እናት የሚባል ነገር ኖሯት አያውቅም ። እናቷ ትዝ አትላትም።
👍25❤1
የምታስታውሰው ጭንቀት ጭንቀቱን ብቻ ነው ። ቀዝቃዛውን የእጓለማውታን መመገቢያ አዳራሽ ! ያ አዳራሽ ዛሬም ትዝ ባላት ቁጥር ይቀዘቅዛታል የማታውቀው ፤ያለመደቻቸው ሰዎች ጠረን ዛሬም ይሸታታል ፤ ያስፈራታል ። እንቅልፍ የወሰዳት መሰላ አልጋዋ ላይ ተኝታ ትሰማቸው የነበሩ የተለያዩ እንግዳ ድምጾች ዛሬም እንግዳ ሆነው ትሰማቸዋለች ። ዛሬም ወደ አንድ የማታውቀው ዓለም የተጣለች ብቸኛ ፍጡር የሆነች ይመስላታል በጠቅላላ ናንሲ አባቴ ወይም እናቴ የምትለው ሰው ሳይኖራት ፡ ልጄ ብሎ እቅፎ የሚስም ወላጅ ሳታይ የእናት.. አባት ፍቅር ሳታገኝ ያደገች ልጅ ናት ። ታዲያ ይህች ልጅ ምን ሆና ምንስ አድርጋ ለማይክል ሂልያርድ በቶሎ ልቧን ከፍታ ትስጠው ? የማይቻላት ነገር ነበረና ፍቅሯንም ፤ አካሏንም የሰጠችው ቀስ እያለች ነበር ።
ናንሲ ማክአሊስቶር ማይክል ሂልያርድን እሰክታገኝ በነፍሷ ውስጥ አንድ ትልቅ ክፍት ቦታ እንዳለ አዘውትራ ታስብ ነበር። ያን ክፍት ቦታ ሊሞላ የሚችል ሰው አገኛለሁ የሚል ሕልም እንኳን አልነበራትም ። ግን አገኘች ዛሬ ያንን ባዶ ማይክል ሞልቶታል ። ዛሬ ያ ባዶ የለም ። የኔ እምትለው ሰው አላት ።
የማይክልና የናንሲ ፍቅር የአንድ ሰሞን ሽር ብትን ፤የአንድ ሰሞን የስጋን ትኩሳት ለማብረድ የታለመ ተራ ፍቅር አልነበረም አይደለም ። የነዚህ የሁለቱ ፍቅር በጠንካራ ስሜት ላይ የተመሰረተ ፍቅር ነው። ይህ ፍቅር ስላለም እሷ በሱ የተሟላና የተደላደለ አስተዳደግ የበታችነት አይሰማትም፡፡ እሱ የሷን ተራ አስተዳደግ ተመልክቶ እንደ ዝቅተኛ አያያትም ። በዚህ ፈንታ አንዳቸው ካንዳቸው አስተዳደግ እየተማሩ የኖሩትንና ከዚያ ኑሮ ያገኙትን ልምድ አዋጥተው በመቀየጥ ውብና እጹብ ድንቅ የሆነ እዲስ ኑሮ ፈጠሩ ። ስለዚህ እሷ ለሱ አዲስ አይደለችም ፣እሱም ለሷ አዲስ አይደለም ።
የማይክል እናት ማሪዮን ሂልያርድ የማይክልና የናንሲን ፍቅር ስትሰማ «ለየት ካለ ሰው ጋር ፍቅር ሲይዝህ ደግ አይደለም» ስትል ለልጅዋ እንደማስጠንቀቂያም እንደምክርም አድርጋ ነግራው ነበር ። ማሪዮን ነገሯን የጀመረችው «ከሆነች ሰዓሊ ጋር ፍቅር ያዘኝ ብሎ ይንዘላዘላል ብለው ነገሩኝ» በማለት ነበር ።
ይቀጥላል...
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
ናንሲ ማክአሊስቶር ማይክል ሂልያርድን እሰክታገኝ በነፍሷ ውስጥ አንድ ትልቅ ክፍት ቦታ እንዳለ አዘውትራ ታስብ ነበር። ያን ክፍት ቦታ ሊሞላ የሚችል ሰው አገኛለሁ የሚል ሕልም እንኳን አልነበራትም ። ግን አገኘች ዛሬ ያንን ባዶ ማይክል ሞልቶታል ። ዛሬ ያ ባዶ የለም ። የኔ እምትለው ሰው አላት ።
የማይክልና የናንሲ ፍቅር የአንድ ሰሞን ሽር ብትን ፤የአንድ ሰሞን የስጋን ትኩሳት ለማብረድ የታለመ ተራ ፍቅር አልነበረም አይደለም ። የነዚህ የሁለቱ ፍቅር በጠንካራ ስሜት ላይ የተመሰረተ ፍቅር ነው። ይህ ፍቅር ስላለም እሷ በሱ የተሟላና የተደላደለ አስተዳደግ የበታችነት አይሰማትም፡፡ እሱ የሷን ተራ አስተዳደግ ተመልክቶ እንደ ዝቅተኛ አያያትም ። በዚህ ፈንታ አንዳቸው ካንዳቸው አስተዳደግ እየተማሩ የኖሩትንና ከዚያ ኑሮ ያገኙትን ልምድ አዋጥተው በመቀየጥ ውብና እጹብ ድንቅ የሆነ እዲስ ኑሮ ፈጠሩ ። ስለዚህ እሷ ለሱ አዲስ አይደለችም ፣እሱም ለሷ አዲስ አይደለም ።
የማይክል እናት ማሪዮን ሂልያርድ የማይክልና የናንሲን ፍቅር ስትሰማ «ለየት ካለ ሰው ጋር ፍቅር ሲይዝህ ደግ አይደለም» ስትል ለልጅዋ እንደማስጠንቀቂያም እንደምክርም አድርጋ ነግራው ነበር ። ማሪዮን ነገሯን የጀመረችው «ከሆነች ሰዓሊ ጋር ፍቅር ያዘኝ ብሎ ይንዘላዘላል ብለው ነገሩኝ» በማለት ነበር ።
ይቀጥላል...
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️❤️❤️
👍21
#ሳቤላ
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ዘጠኝ
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
ከበረዶው ማዕበል በኋላ ብራ የሆነ ጧት ተተካ ሰማዩ ፍንትው ብሎ ጠርቶ
ፀሐይ ደምቃ ስታበራ ሲጥል ያደረው በረዶ ግን ከመሬት እንደ ተቆለለ ነበር
ሚስዝ ሔር በወንበር ተቀምጣ የቀኑን ድምቀት እያየች ትደሰታለች የማስተር ካርላይልም
አጠገቧ ቆሟል ከባርባራ ጋር የመለያየቷን ነገር ስታስበው ኀዘኑ ለሷ አቻዋ የሆነ ባል በማግኘቷ ደስታው ሁለቱ ስሜቶች ተጋጭተው ሲያስጨንቋት ዐይኖቿ የኀዘንና የደስታ እንባ አቀረሩ ።
“አርኪባልድ . . . ይህች ልጅ ከኛ ጋር ሁና ደስተኛ ነበረች አንተ ዘንድም የለመደችውን ደስታ ታገኘው ይመስልሃል ?
“ እኔ በምችለው ሁሉ።"
“ ታዝንላታለህ ? ትንከባከባታለህ ?
ሚስዝ ሔር ... ደኅና አድርገው
ስለሚያውቁኝ የሚጠራጠሩኝ አይመስለኝም ነበር " አሁንም ባለኝ አቅም ሁሉ በሙሉ ልቤ እሷን ለማስደሰት እሞክራለሁ " "
“ አንተን አልጠረጥርህም ! በደንብ አምንሃለሁ ዓለም ሁሉ ከባርባራ እግር ቢወድቅ አንተን እንድትመርጥልኝ እጸልይ ነበር ግን አርኪባልድ የኮርንሊያ ነገርስ እንዴት ይሆናል ? እኔ እንኳን ባንተ ጉዳይ ወይም አንተና ባርባራ ተስማምታችሁ በምትፈጽሙት ለመግባት ሳይሆን ባልና ሚስት ብቻቸውን ቢሆኑ የማሻል መስሎኝ ነው "
"እሷ የፊተኛዋ ሚስቴ ሳለችም ብዙ ጊዜ ጣልቃ እየገባች ታስቸግራት እንደ ነበረ ለማወቅ ችያለሁ ይህን ነገር በጊዜው ብሰማ ኖሮ አንድ ቀን አላሳድራትም ነበር " አሁን ግን ይህ ነገር አይደገምም " በርግጥ ገና አልነገርኳትም እንጂ ኮርኒሊያ ከኢስት ሊን ለቃ ከቤቷ ትገባለች " በዚህ ምንም አያስቡ "
“ኧረ ለመሆኑ ባርባራ ስንቱን ሰው ስትመልስ ኖራ አንተን እንዴት እሺ አለችህ ? አለ ቀደም ሲል በነገሩ መደስቱንና ስምምነቱን የገለጸው ሚስተር ጀስቲስ ሔር "
“ ምናልባት መስተፋቅር አድርጌባት ይሆናል ” አለ ሣቅ ብሎ "
“ እንዲያውም ይኸው መጣች ” አለና አባትየው።
“ ኧረ እንዲያው ለነገሩ ካርላይልን ከሌሎች የተለየ ምን ብልጫ አየሽበት ? አላት "
ጉንጮቿ ፍም በመምሰል መልሱን ተናገሩላት “ “ አባባ .... ሚስተር ኦትዋይ ቤቴል ከደጅ ሊያነጋግርህ ይፈልጋል " ጃስፐር እንዶፈደ ነገረኝ ከሆነ ለመግባት አልፈለገም አለችው።
“ እኔም ብሆን በዚህ ብርድ አልወጣለትም " ሚስተር ኦትዌይ ... ግባ እንጂ
ምን አስፈራህ ? አለው
“ቀጠሯችሁ ከሰባት ሰዓት ወደ ስምንት ሰዓት ቢለወጥ የሚመችዎ እንደሆነ ኮሎኔል ጠይቅ ብለውኝ ነው የመጣሁት " አንድ ያልታሰበ እንግዳ ስለ መጣባቸውና እሱም ዛሬ በስምንት ሰዓቱ ባቡር ተመልሶ ስለሚሔድ ነው ” አለው "
“ እኔምን ከፋኝ ! በሰባትም ሆን በስምንት ግድ የለኝም ” አለው ሚስተር ሔር"
“እሺ! እንግዲያው ይኸንኑ ለሔርበትና ለፒነር ልንገራቸው " ለመሆኑ ሙቶ ስለ ተገኘው ሰውዬ ሰምተዋል ?
" የምን ሰው ነው ?
“ እንግዲህ አንዱ መንገድ የጠፋው ወይም ደክሞት ከበረዶው የወደቀና በዚያው እንዳለ የቀረ ይሆናል እንጂ ከሆሊጀን ቤት መዞሪያ አጠገብ ካለው ጐድጓዳ ሥፍራ ነው ከመንገዱ ዳር ሞቶ የተገኘው "
ብዙ ስዎች ወደዚያ ሲጎርፉ
አየሁና እኔም ሄጄ አየሁት" አለው።
“ ማነው እሱ ?” አለ ጀስቲስ ሔር ።
“ የሚታወቅ ሰው አልመሰለኝም ! ፊቱን አይቸ ላውቀው አልቻልኩም "
የሥራ ካፖርት ለብሷል ። በጣም ጢማም የሆነ ልጅ እግር ነው ” አለ ኦትዌይ ቤቴል »
“ ትናንት ጃንጥላውን በስተፊቱ ገትሮ እየተደናበረ ሲያልፈኝ ጃንጥላዬን
ሊሰብርብኝ የነበረው ሰው ሳይሆን አይቀርም » አንድ
የሥራ ካፖርት የደረበ ሪዙ ችምችም ያለ ልጅ እግር ነበር ሰውዬው ጤነኛ አልመሰለኝም " ተናደድኩና
ስጮህበት ጊዜ የድንጋጤውን ያህል ጮኸና እንደ ጥይት ሽው ብሎ ሔደ እና ኦትዌይ ይህ የምትለው ሰው እሱ ይሆናል ” አለ ሚስተር ሔር ።
“ ሊሆን ይችላል ጌታዬ " አለው ።
የሚስተር ሔር ገለጻ ' ከሪቻርድ ጋር የሚመሳሰል ስለ ነበር ባርባራ በበኩሏ
ሪቻርድ ይሆናል ብላ ተጨነቀች ሚስተር ካርላይልም ገባው "
ሚስተር ካርላይል ክፍሉን አቋርጦ ወደ በሩ ሲያልፍ እንደ ምንም ብሎ አንድ
ነገር በጆሮዋ ሹክ አላት "
ሔጄ አይቸ ወሬውን አመጣልሻለሁ እስከዚያው ቻይው የኔ ፍቅር"
“መሔድህ ነው አርኪባልድ ? አለችው ሚስዝ ሔር "
ይህን ቤቴል የሚለውን ሰውዬ አይቸ ለመምጣት ነው " መቸም ለወሬ መጓጓት ነው "
ሚስተር ካርላይል በአትክልቱ ቦታ አቋርጦ ወርዶ ሔደ ባርባራ በዐይኗ እስከ በሩ ተከተለችው
በጣም ተጨነቀች ካርላይል ተመልሶ ነው ወይም አይደለም የሚል መልስ እስኪሰጣት ድረስ እንዴት ትቆይ በጣም ተቸገረች ሪቻርድ ነው ብሎ አንድ ነገር እንደነገራት ተሰማት ኦትዌይ ቤቴልም ሔዶ ጀስቲስ ሔርም ሰው ሠራሽ ጸጉሩንና ኮቱን ማለፈያ ማለፊያውን መርጦ ለባበስና ተከትሎት ወጣ እሱም ሞተ የተባለውን ሰውዩ ለማየት ፈለገ ዌስት ሊንን በመሰለ ትንሽ ከተማ
ጥቃቅኑ ነገር ሁሉ እንደ ብርቅ ይታያል በትልልቅ ከተሞች ከቁም ነገር የማይገባው ሁሉ እዚህ ሲሆን በጣም ይጋነናል " ሕዝቡ ያደንቀዋል "
ባርባራ ከበረንዳ ቁማ በጭንቀት በጕጕት ስትጠባበቅ ካርላይልን ሲመለስ ከሩቅ አየችው ዶርሶ እስኪነግራት መቸኮሏን ተረድቶ ጥቂት ቀረብ አንዳለ ራሱን በመነቅነቅ የፈግታ ምልክት አሳያት ልቧ መምታቱን ባይቀንስላትም በፈገግታው ትንሽ ጠንከር አለች
«እንዲያው ነው የተደናገጥነው .... ባርባራ » አንድ መንግድ ጠፍቶት ይንከራተት የነበረ ማንም የማያውቀው መንገደኛ ነው " ሪዙ ቀይ ነው » በምኑም ሪቻርድን አይመስልም።
«ያን ለት ማታ ሚስ ካርላይል ጉንፋኗ ቀሏት ነበር " ራት ተበላና ሚስተር ካርላይል ስለ ጋብቻው ሊያጫውታት ጀመረ።
“ ኮርኒሊያ... እመቤት ሳቤላ ቬንን ሳገባ አስቀድሜ ስለአልነገርኩሽ በጣም ተቆጥተሽ ነበር "
« ማንም ሰው ድረግ እንደሚገባው አስቀድመህ ብታማክረኝ ኖሮማ
የደረሱት ነገሮች ሁሉ ሌላ መልክ ይኖራቸው ነበር " በዚህ ቤት ላይ የወረደው ውርደትና ፈተና አይደርስም ነበር ” አለችው እየተቆጣች "
“አሁንም ያለፈውን ትተን ስለ ወደፊቱ እናስብ " እንደ ከዚህ ቀደሙ በተሣሣመሳሳይ ሁኔታ ዳግመኛ ላስቀይምሽ ሐሳብ እንደሌለኝ ልነግርሽ ፊልጌ ነው " እንደ ሚመስለኝ ከልብሽ ይቅር አላልሽኝም"
“ ወደፊትም ከልቤ ይቅር አልልህም ” አለችው “እንደዚህ መናቅ አይገባኝም ነበር "
ስለዚህ እኔ ራሴ በቁርጥ እንዳወቅሁት ወዲያው ከሐቁ ጋር ላስተዋውቅሽ
እፈልጋለሁ " ኮርኒሊያ አሁን ሁለተኛ ላገባ አስቤአለሁ ”
ሚስ ካርላይል ክው ብላ ደነገጠችና ቀና ስትል መነጽሯ ከአፍንጫዋ ወደቀ
ስትሠራው የነበረውን ክር የያዘችበት ባኮ ከጉልበቷ ላይ ስለ ነበር ተንሸራትቶ ከመሬት ዐረፈ ።
ምን ምን ” አልክ ?”
“ አሁን በቅርቡ ማግባቴ ነው ”
“አንተ !?
“ አዎን እኔ ... ምነው ? ምን የሚያስገርም ነገር አገኘሽ ?”
“ በል በል አሁን ደግሞ በገዛ እጅህ ገብተህ አትጃጃል " አንድ ጊዜ ያየኸውዐአይበቃህም ? አሁን ደግሞ ዐይንህ እያየ ባንገትህ ሸምቀቆ ታስገባለህ ?
“ ኮርኒሊያ ... እኔ የምነግርሽን ሁሉ አንቺ በዚህ ዐይነት ስትቀበይው
እያየሁ እንዲህ ያሉትን ነገሮች ባልነግርሽ ሊገርምሽ ይገባል ? አንቺ እኔን ልክ እንደ ሕፃንነቴ ጊዜ ነው የምታይኝ " ይኸ ደግሞ ከፍተኛ የዋህነት ነው”
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ዘጠኝ
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
ከበረዶው ማዕበል በኋላ ብራ የሆነ ጧት ተተካ ሰማዩ ፍንትው ብሎ ጠርቶ
ፀሐይ ደምቃ ስታበራ ሲጥል ያደረው በረዶ ግን ከመሬት እንደ ተቆለለ ነበር
ሚስዝ ሔር በወንበር ተቀምጣ የቀኑን ድምቀት እያየች ትደሰታለች የማስተር ካርላይልም
አጠገቧ ቆሟል ከባርባራ ጋር የመለያየቷን ነገር ስታስበው ኀዘኑ ለሷ አቻዋ የሆነ ባል በማግኘቷ ደስታው ሁለቱ ስሜቶች ተጋጭተው ሲያስጨንቋት ዐይኖቿ የኀዘንና የደስታ እንባ አቀረሩ ።
“አርኪባልድ . . . ይህች ልጅ ከኛ ጋር ሁና ደስተኛ ነበረች አንተ ዘንድም የለመደችውን ደስታ ታገኘው ይመስልሃል ?
“ እኔ በምችለው ሁሉ።"
“ ታዝንላታለህ ? ትንከባከባታለህ ?
ሚስዝ ሔር ... ደኅና አድርገው
ስለሚያውቁኝ የሚጠራጠሩኝ አይመስለኝም ነበር " አሁንም ባለኝ አቅም ሁሉ በሙሉ ልቤ እሷን ለማስደሰት እሞክራለሁ " "
“ አንተን አልጠረጥርህም ! በደንብ አምንሃለሁ ዓለም ሁሉ ከባርባራ እግር ቢወድቅ አንተን እንድትመርጥልኝ እጸልይ ነበር ግን አርኪባልድ የኮርንሊያ ነገርስ እንዴት ይሆናል ? እኔ እንኳን ባንተ ጉዳይ ወይም አንተና ባርባራ ተስማምታችሁ በምትፈጽሙት ለመግባት ሳይሆን ባልና ሚስት ብቻቸውን ቢሆኑ የማሻል መስሎኝ ነው "
"እሷ የፊተኛዋ ሚስቴ ሳለችም ብዙ ጊዜ ጣልቃ እየገባች ታስቸግራት እንደ ነበረ ለማወቅ ችያለሁ ይህን ነገር በጊዜው ብሰማ ኖሮ አንድ ቀን አላሳድራትም ነበር " አሁን ግን ይህ ነገር አይደገምም " በርግጥ ገና አልነገርኳትም እንጂ ኮርኒሊያ ከኢስት ሊን ለቃ ከቤቷ ትገባለች " በዚህ ምንም አያስቡ "
“ኧረ ለመሆኑ ባርባራ ስንቱን ሰው ስትመልስ ኖራ አንተን እንዴት እሺ አለችህ ? አለ ቀደም ሲል በነገሩ መደስቱንና ስምምነቱን የገለጸው ሚስተር ጀስቲስ ሔር "
“ ምናልባት መስተፋቅር አድርጌባት ይሆናል ” አለ ሣቅ ብሎ "
“ እንዲያውም ይኸው መጣች ” አለና አባትየው።
“ ኧረ እንዲያው ለነገሩ ካርላይልን ከሌሎች የተለየ ምን ብልጫ አየሽበት ? አላት "
ጉንጮቿ ፍም በመምሰል መልሱን ተናገሩላት “ “ አባባ .... ሚስተር ኦትዋይ ቤቴል ከደጅ ሊያነጋግርህ ይፈልጋል " ጃስፐር እንዶፈደ ነገረኝ ከሆነ ለመግባት አልፈለገም አለችው።
“ እኔም ብሆን በዚህ ብርድ አልወጣለትም " ሚስተር ኦትዌይ ... ግባ እንጂ
ምን አስፈራህ ? አለው
“ቀጠሯችሁ ከሰባት ሰዓት ወደ ስምንት ሰዓት ቢለወጥ የሚመችዎ እንደሆነ ኮሎኔል ጠይቅ ብለውኝ ነው የመጣሁት " አንድ ያልታሰበ እንግዳ ስለ መጣባቸውና እሱም ዛሬ በስምንት ሰዓቱ ባቡር ተመልሶ ስለሚሔድ ነው ” አለው "
“ እኔምን ከፋኝ ! በሰባትም ሆን በስምንት ግድ የለኝም ” አለው ሚስተር ሔር"
“እሺ! እንግዲያው ይኸንኑ ለሔርበትና ለፒነር ልንገራቸው " ለመሆኑ ሙቶ ስለ ተገኘው ሰውዬ ሰምተዋል ?
" የምን ሰው ነው ?
“ እንግዲህ አንዱ መንገድ የጠፋው ወይም ደክሞት ከበረዶው የወደቀና በዚያው እንዳለ የቀረ ይሆናል እንጂ ከሆሊጀን ቤት መዞሪያ አጠገብ ካለው ጐድጓዳ ሥፍራ ነው ከመንገዱ ዳር ሞቶ የተገኘው "
ብዙ ስዎች ወደዚያ ሲጎርፉ
አየሁና እኔም ሄጄ አየሁት" አለው።
“ ማነው እሱ ?” አለ ጀስቲስ ሔር ።
“ የሚታወቅ ሰው አልመሰለኝም ! ፊቱን አይቸ ላውቀው አልቻልኩም "
የሥራ ካፖርት ለብሷል ። በጣም ጢማም የሆነ ልጅ እግር ነው ” አለ ኦትዌይ ቤቴል »
“ ትናንት ጃንጥላውን በስተፊቱ ገትሮ እየተደናበረ ሲያልፈኝ ጃንጥላዬን
ሊሰብርብኝ የነበረው ሰው ሳይሆን አይቀርም » አንድ
የሥራ ካፖርት የደረበ ሪዙ ችምችም ያለ ልጅ እግር ነበር ሰውዬው ጤነኛ አልመሰለኝም " ተናደድኩና
ስጮህበት ጊዜ የድንጋጤውን ያህል ጮኸና እንደ ጥይት ሽው ብሎ ሔደ እና ኦትዌይ ይህ የምትለው ሰው እሱ ይሆናል ” አለ ሚስተር ሔር ።
“ ሊሆን ይችላል ጌታዬ " አለው ።
የሚስተር ሔር ገለጻ ' ከሪቻርድ ጋር የሚመሳሰል ስለ ነበር ባርባራ በበኩሏ
ሪቻርድ ይሆናል ብላ ተጨነቀች ሚስተር ካርላይልም ገባው "
ሚስተር ካርላይል ክፍሉን አቋርጦ ወደ በሩ ሲያልፍ እንደ ምንም ብሎ አንድ
ነገር በጆሮዋ ሹክ አላት "
ሔጄ አይቸ ወሬውን አመጣልሻለሁ እስከዚያው ቻይው የኔ ፍቅር"
“መሔድህ ነው አርኪባልድ ? አለችው ሚስዝ ሔር "
ይህን ቤቴል የሚለውን ሰውዬ አይቸ ለመምጣት ነው " መቸም ለወሬ መጓጓት ነው "
ሚስተር ካርላይል በአትክልቱ ቦታ አቋርጦ ወርዶ ሔደ ባርባራ በዐይኗ እስከ በሩ ተከተለችው
በጣም ተጨነቀች ካርላይል ተመልሶ ነው ወይም አይደለም የሚል መልስ እስኪሰጣት ድረስ እንዴት ትቆይ በጣም ተቸገረች ሪቻርድ ነው ብሎ አንድ ነገር እንደነገራት ተሰማት ኦትዌይ ቤቴልም ሔዶ ጀስቲስ ሔርም ሰው ሠራሽ ጸጉሩንና ኮቱን ማለፈያ ማለፊያውን መርጦ ለባበስና ተከትሎት ወጣ እሱም ሞተ የተባለውን ሰውዩ ለማየት ፈለገ ዌስት ሊንን በመሰለ ትንሽ ከተማ
ጥቃቅኑ ነገር ሁሉ እንደ ብርቅ ይታያል በትልልቅ ከተሞች ከቁም ነገር የማይገባው ሁሉ እዚህ ሲሆን በጣም ይጋነናል " ሕዝቡ ያደንቀዋል "
ባርባራ ከበረንዳ ቁማ በጭንቀት በጕጕት ስትጠባበቅ ካርላይልን ሲመለስ ከሩቅ አየችው ዶርሶ እስኪነግራት መቸኮሏን ተረድቶ ጥቂት ቀረብ አንዳለ ራሱን በመነቅነቅ የፈግታ ምልክት አሳያት ልቧ መምታቱን ባይቀንስላትም በፈገግታው ትንሽ ጠንከር አለች
«እንዲያው ነው የተደናገጥነው .... ባርባራ » አንድ መንግድ ጠፍቶት ይንከራተት የነበረ ማንም የማያውቀው መንገደኛ ነው " ሪዙ ቀይ ነው » በምኑም ሪቻርድን አይመስልም።
«ያን ለት ማታ ሚስ ካርላይል ጉንፋኗ ቀሏት ነበር " ራት ተበላና ሚስተር ካርላይል ስለ ጋብቻው ሊያጫውታት ጀመረ።
“ ኮርኒሊያ... እመቤት ሳቤላ ቬንን ሳገባ አስቀድሜ ስለአልነገርኩሽ በጣም ተቆጥተሽ ነበር "
« ማንም ሰው ድረግ እንደሚገባው አስቀድመህ ብታማክረኝ ኖሮማ
የደረሱት ነገሮች ሁሉ ሌላ መልክ ይኖራቸው ነበር " በዚህ ቤት ላይ የወረደው ውርደትና ፈተና አይደርስም ነበር ” አለችው እየተቆጣች "
“አሁንም ያለፈውን ትተን ስለ ወደፊቱ እናስብ " እንደ ከዚህ ቀደሙ በተሣሣመሳሳይ ሁኔታ ዳግመኛ ላስቀይምሽ ሐሳብ እንደሌለኝ ልነግርሽ ፊልጌ ነው " እንደ ሚመስለኝ ከልብሽ ይቅር አላልሽኝም"
“ ወደፊትም ከልቤ ይቅር አልልህም ” አለችው “እንደዚህ መናቅ አይገባኝም ነበር "
ስለዚህ እኔ ራሴ በቁርጥ እንዳወቅሁት ወዲያው ከሐቁ ጋር ላስተዋውቅሽ
እፈልጋለሁ " ኮርኒሊያ አሁን ሁለተኛ ላገባ አስቤአለሁ ”
ሚስ ካርላይል ክው ብላ ደነገጠችና ቀና ስትል መነጽሯ ከአፍንጫዋ ወደቀ
ስትሠራው የነበረውን ክር የያዘችበት ባኮ ከጉልበቷ ላይ ስለ ነበር ተንሸራትቶ ከመሬት ዐረፈ ።
ምን ምን ” አልክ ?”
“ አሁን በቅርቡ ማግባቴ ነው ”
“አንተ !?
“ አዎን እኔ ... ምነው ? ምን የሚያስገርም ነገር አገኘሽ ?”
“ በል በል አሁን ደግሞ በገዛ እጅህ ገብተህ አትጃጃል " አንድ ጊዜ ያየኸውዐአይበቃህም ? አሁን ደግሞ ዐይንህ እያየ ባንገትህ ሸምቀቆ ታስገባለህ ?
“ ኮርኒሊያ ... እኔ የምነግርሽን ሁሉ አንቺ በዚህ ዐይነት ስትቀበይው
እያየሁ እንዲህ ያሉትን ነገሮች ባልነግርሽ ሊገርምሽ ይገባል ? አንቺ እኔን ልክ እንደ ሕፃንነቴ ጊዜ ነው የምታይኝ " ይኸ ደግሞ ከፍተኛ የዋህነት ነው”
👍13🥰1
“ ትልቆችም ቢሆኑ የልጅ ሥራ ከሠሩ እንደ ልጆች መታየት አሰፈለባቸው "
ከዚህ በፊት ስታገባ ጊዜ አበድክ ብዬ ሳስብ ኖርኩ " አሁን ደግሞ ዕብደትህ በእጥፍ እንደ ጨመረ እቁጥረዋለሁ ። ”
አንቺ ለራስሽ ብቸኛና ነጠላ ሆነሽ መኖርን ስለ መረጥሽ እንዴት እንደ እኔ አድርግ ብለሽ ትፈርጅብኛለሽ ? አንቻ ብቻሽን በመሆንሽ ደስተኛ ነሽ " እኔ ደግሞ
የበለጠ ደስ የሚለኝ ከትዳር ጓደኛዬ ጋር ስሆን ነው " "
“ ልክ የፊተኛይቱ ሚስትህ እንዳደረገችው እንድታዋርድህ ነው የፈለግኽው''
' የለም " አላት ረጋ ብሎ!“በአሁኑ ምርጫዬ አንቺ የምትይው ችግር ይደርስብኛል ብዬ ምንም አልሠጋም
ኮርኒሊ እየሰራች ያለውን
ሥራዋን ሰበሰበች ካርላይል ባኮውን አነሳላት
እጆቿ ሲንቀጠቀጡ የግንባሯ ሥሮች ደግሞ ቁጥር ፈታ ይሉ ነበር" ይህ ወሬ ልክ እንደ ፊተኛው ጋብቻ የበትር ያህል ተስማት።
“ አገር ምድሩ ዐይን ዐይንህን ሲያይ ለመሆኑ ማንን ልታግባ ነው?
“ ምን ያዶርጋል ማንም ትሁን ማን አንቺ እንደሆነ ልዕልትም ትሁን የገበሬ ልጅም አንድ እንከን ለማውጣት ምክንያት አታጭላትም "
አዎን ፤ማድረግ አለብኝ ማን እንደ ሆነችም ዐውቄያታለሁ " ያቺ ትአቢተኛ ሎዊዛ ዶቢዴ ናት።
“አይደለችም እኔ ሚስት የማግባው ለደስታ ነው "ስለዛህ የምፈልገውን
ደስታ ከሷ ስለማላግኘው እኔ እሷን ለማጨት'እም እኔን ለመምረጥ ሐሳብ አልነበረንም
“ ልክ ባለፈው ጊዜ እንዳደረግኸው ” አለችው እያሽሟጠጠች »
አዎን ልክ ባለፈው እንዳደረግሁት
“ ግን ማን መሆኗን ለመናገር አትችልም ?
“ ባርባራ ሔር ናት "
“ ማን?” ብላ ጮኸችና “ አን† ከብት ነህ ” አለችው እጆንና ዐይኖቿን ሽቅብ አንሥታ በመጮህ “ስትከታተልህ ስታጠምድህ ስታደባህ ስትዞርሀ ኖራ
ኖራ በመጨረሻ በጂዋ አስገባችህ » አትረባም ከብት ነህ አርኪባልድ"
አመሰግናለሁ አላት ከፊቱም ምንም ቅሬታ ሳያሳይ እሷ ምንም አላጠመደችኝም እንደዚህ አድርጋ ቢሆን ኖሮ ሚስዝ ካርላይል ለመሆን አትችልም ነበር " እንዲያውም በዚህ በሁለተኛው ጊዜ ጋብቻዬ እሷን እንደምጠይቃት ምንም አልጠረጠረችም”
ልታይ ባይ ራስ ወዳድና ትዕቢተኛ ናት "
ሌላስ በሷ ላይ የምትሰጪው አስተያየት አለሽ ?
“ እኔ ብሆን ካገባሁ ላይቀር ጥቁር ነጥብ የሌለባትን ነበር የማገባው "
የምን ጥቁር ነጥብ ?”
“ የሪቻርድ ሔርን እኅት ስታግባ ' ላንተ ክብር መሆኑ ነው ?ፀ
" ሆነም አልሆነም ይህ የባርባራ ጥቁር ነጥብ አይደለም » ሪቻርድም ቢሆን ንጹሕነቱን የሚያረጋግጥበት ቀን ይመጣ ይሆናል »
“ አዎ እንጂ ይቀራል ? ዓሣሞችም ባየር ይበሩ ይሆናል " እስከ ዛሬ ግን ሲበሩ አላየሁም
አሁን ሌላው ነገር የመኖሪያሽ ጉዳይ ነው ከቤትሽ ተመልሰሽ መግባት
ሊኖርብሽ ነው "
ሚስ ካርላይል የገዛ ጆሮዋን ማመን አቃታት “ እኔ ከዚህ ወጥቼ ከቤት ተመልሸ ልገባ ! እንደዚያ ያለውን ነገር ጭራሽ አልሞክረውም ኢስት ሊን ለመቀመጥ ምን ያግደኛል ?”
ሚስተር ካርላይል ራሱን ነቀነቀና ( እንዶሷ ሳይጮU ዝግ ባለ ድምፅ'' ሊሆን
አይችልም አላት።
“ማነው ያለው ?
እኔ ነኝ ያን ጊዜ ሌሊት እሷ የኮበለለች ጊዜ ጆይስ የተናገረችውን ረሳሽው
ኮርነሊያ ... ጆይስ ያላችው እውነት ቢሆንም ባይሆንም ያሁኒቱ ሚስቴንም ለዚህ እድል አልዳርጋትም።
መልስ አልሰጠችም ከንፈሮቿ እንዶ መከፈት አሉና መልሰው ግጥም አሉ"የጆይስን ንግግር ሲያስታውሳት ኩምሽሽ አለች » ተሰማት
“ እኔ ስሳንቺ መጥፎ አስተያየት የለኝም አንቺ ለብዙ ዘመን የቤት አስተዳሪ
ሁነሽ ኑረሻል » አሁንም በዚያው ብትቆይ ደስ የሚልሽ ቢሆን አያስደንቅም "ግን በአንድ ቤት ሁለት እመቤቶች ኖረው እንደማያውቁ ሁሉ ወደፊትም አይኖሩም ” አለና ቁርጡን ነገራት ።
“ ታዲያ አንተስ ይህን ስታስብ መጀመሪያ ወደ ኢስት ሊን ስመጣ ለምን አትነግረኝም ነበር ?
ያን ጊዜ ይህን ሁሉ አላውቅም " በኋላ ከኑሮ ልምድ ያገኘሁት ነው
“ ቤትህን እኔ ይዠልህ ከነበረው ሁኔታ አብልጣ የምትይዝልህ አታገኝም
“ እኔም ይህን ለማድረግ አላሰብኩም " የቤትሽ ኪራይተኞች በመጋቢት አይ አይደለም የሚለቁት ? ”
“ በል እንግዲያው እኔ ከባርባራ ጋር ብቀመጥ መርዝ የማበላት መስሎ ከታየህ እለቃለሁ ግን ኢስት ሊን ለናንተ በመጠኑም በዐይነቱም በጣም ስለሚበዛባችሁ
አከራዩትና እናንተ ከኔ ቤት ግቡ እኔ ደግሞ እንዳቅሜ አነስ ያለች ቤት ፈልጌ
ልከራይ ”
“ እኔ ደግሞ ኢስትሊን በምኑም አይበዛብኝም ስለዚህ ልለቀው አልፈልግም'
“ግን ሚስተር አርኪባልድ . . . ካንተ ቤት ወጥቸ ስሔድ የራሴን ገቢ ይዤ መሔዴን ዐወቀኸዋል ?”
“እንዴታ ! ገቢሽማ ለራስሽ ነው !! ለራስሽ ጣጣ ያስፈልግሻል " እኔ ለግንዘብሽ ፍላጐትም መብትም የለኝም "
“ የኔ መጣት በገቢህ ላይ በቀላሉ የማይደፈን ቀዳዳ ያበጅብሃል ዕወቀው
አንተም ኢስት ሊንም ተያይዛችሁ እንዳትወድቁ ።
“ አንቺ እንደምትዪ ብዙ ገንዘብ ባወጣም የዚያን ያህልም ተቀማጭ አላጣም
" አንቺም ታውቂያለሽ " "
“ አየህ ወጭህን ቀነስ ብታደርገው ከዚህ የበለጠ ማስቀመጥ ትችል ነበር"
"እኔ ኮ እንደ ስስታም ወይም እንደ ባሕታዊ ለመኖር አልጸልግም ተበሳጨች “
በዚህ ጊዜ አንድ እንግዳ መምጣቱ ተነገረ ሆድ የባሳት ሚስ ካርላይል በዚወያው ተበሳጨች
ደሞ ዛሬ ሌሊት መጥቶ የሚረብሸው ማነው ?” አለች "
ወድያው አሽከሩ ፒተር ገባና “ሻለቃ ቶርን ነው ከሳሎን አስገባሁት" አለው
ሚስተር ካርላይልም ገረመው እሱ ወደ ሳሎን ሲገባ እሷ ደግሞ ጆይስ እንድ ትመጣላት ጥሪያውን ደወለች » የሚርመው ግን በወንድሟ ውሳኔ የታሰበውን
ያህል አልተቃወመችም
ሚስተር ካርላይል የግባ እንደሆነ መውጣቷ እንደማይቀር በልቧ ዐውቃውና አስባበት የተቀመች ይመስል ነበር ኤስት ሊን የሱ ነበር አንዳንድ ጊዜ ደግሞ ከተናገረው ቃል ፍንክች እንደማይልም ታምን ነበር "
ጆይስ...ይኽ ጌታሽ ተጃጃለ " አሁን ደግሞ ሁለተኛ ላግባ ይላል "ስለዚህ ከሱም መለየቴ ኢስት ሊንንም መልቀቄ ነው አንቺስ ከአኤ ዘንድ መጥተሽ የሠራተኞች አዛዥ ትሆኛለሽ ?”
እኔ ከእርስዎ ጋር ለመሔድ እፈልግ ነበር ነገር ግን እመቤት ሳቤላ አንድ ጊዜ ታመው በደከሙ ጊዜ የሚሞቱ ስለ መሰላቸው ከልጆቻቸው እንዳልለይ አስምለውኛል " በርግጥ ያኔ በሞት ባይለዩዋቸውም ዙሮ ዙሮ መጨረሻው ልጆቹ እናታቸውን አላገኙም ? "
“ግን በቤቱ ሌላ እመቤት ስትመጣበት ከዚህ እንድትቀመጭ ይፈቅድልሻል?”
አለቻት እንደ ማሾፍ እያለች
ጆይስ ትንሽ አሰበችና አስተማማኝ መልስ ስታጣ ( “ይታገሡኝና አስቤ እነግርዎታለሁ " አለቻት "
“ እንዲህ ያለ መንገድ ! አለው ሻለቃ ቶርን ደግሞ ለሚስተር ካርላይል
“ መንገድ ስወጣ ዕድሌ ሆኖ መጥፎ አየር አያጣኝም ዝናብ የበረዶ ጠጠር ነጎድጓድ የሚያቃጥል ሙቀት አንድም አይቀርም " እኔ ከወጣሁ በረዶው ሐዲዱ
ላይ ተቆልሏል ። ከአንድ ጣቢያ ላይ ሁለት ሰዓት ሙሉ ቆምን ።
“ ዌስት ሊን ለመሰንበት ሐሳብ አለህ እንዴ ?”
“ ነገ እሔዳለሁ የዛሬው ፈቃዴን ከእናቴ ጋር ላሳልፈው ነው ያቀድኩት
ቢሆንም ለዌስት ሊንም ሳምንት ያህል እሰጠው ይሆናል " አሁን እንኳን ወደዚህ ያመጣችኝ አንዲት ሴት ናት ካርላይል ” አለው "
“ እውነት ? እንዴት ነው? ”
“ ከባርባራ ሔር ጋር ፍቅር ይዞኛል = እሷ ግን አይሆንም ብላ ደብዳቤ ጻፈችልኝ " አሁን ሔርበርትም በግንባር ቀርቤ አጥብቄ እንድጠይቃት ስለ መከረኝ
ለዚሁ ስል መጣሁ።
ከዚህ በፊት ስታገባ ጊዜ አበድክ ብዬ ሳስብ ኖርኩ " አሁን ደግሞ ዕብደትህ በእጥፍ እንደ ጨመረ እቁጥረዋለሁ ። ”
አንቺ ለራስሽ ብቸኛና ነጠላ ሆነሽ መኖርን ስለ መረጥሽ እንዴት እንደ እኔ አድርግ ብለሽ ትፈርጅብኛለሽ ? አንቻ ብቻሽን በመሆንሽ ደስተኛ ነሽ " እኔ ደግሞ
የበለጠ ደስ የሚለኝ ከትዳር ጓደኛዬ ጋር ስሆን ነው " "
“ ልክ የፊተኛይቱ ሚስትህ እንዳደረገችው እንድታዋርድህ ነው የፈለግኽው''
' የለም " አላት ረጋ ብሎ!“በአሁኑ ምርጫዬ አንቺ የምትይው ችግር ይደርስብኛል ብዬ ምንም አልሠጋም
ኮርኒሊ እየሰራች ያለውን
ሥራዋን ሰበሰበች ካርላይል ባኮውን አነሳላት
እጆቿ ሲንቀጠቀጡ የግንባሯ ሥሮች ደግሞ ቁጥር ፈታ ይሉ ነበር" ይህ ወሬ ልክ እንደ ፊተኛው ጋብቻ የበትር ያህል ተስማት።
“ አገር ምድሩ ዐይን ዐይንህን ሲያይ ለመሆኑ ማንን ልታግባ ነው?
“ ምን ያዶርጋል ማንም ትሁን ማን አንቺ እንደሆነ ልዕልትም ትሁን የገበሬ ልጅም አንድ እንከን ለማውጣት ምክንያት አታጭላትም "
አዎን ፤ማድረግ አለብኝ ማን እንደ ሆነችም ዐውቄያታለሁ " ያቺ ትአቢተኛ ሎዊዛ ዶቢዴ ናት።
“አይደለችም እኔ ሚስት የማግባው ለደስታ ነው "ስለዛህ የምፈልገውን
ደስታ ከሷ ስለማላግኘው እኔ እሷን ለማጨት'እም እኔን ለመምረጥ ሐሳብ አልነበረንም
“ ልክ ባለፈው ጊዜ እንዳደረግኸው ” አለችው እያሽሟጠጠች »
አዎን ልክ ባለፈው እንዳደረግሁት
“ ግን ማን መሆኗን ለመናገር አትችልም ?
“ ባርባራ ሔር ናት "
“ ማን?” ብላ ጮኸችና “ አን† ከብት ነህ ” አለችው እጆንና ዐይኖቿን ሽቅብ አንሥታ በመጮህ “ስትከታተልህ ስታጠምድህ ስታደባህ ስትዞርሀ ኖራ
ኖራ በመጨረሻ በጂዋ አስገባችህ » አትረባም ከብት ነህ አርኪባልድ"
አመሰግናለሁ አላት ከፊቱም ምንም ቅሬታ ሳያሳይ እሷ ምንም አላጠመደችኝም እንደዚህ አድርጋ ቢሆን ኖሮ ሚስዝ ካርላይል ለመሆን አትችልም ነበር " እንዲያውም በዚህ በሁለተኛው ጊዜ ጋብቻዬ እሷን እንደምጠይቃት ምንም አልጠረጠረችም”
ልታይ ባይ ራስ ወዳድና ትዕቢተኛ ናት "
ሌላስ በሷ ላይ የምትሰጪው አስተያየት አለሽ ?
“ እኔ ብሆን ካገባሁ ላይቀር ጥቁር ነጥብ የሌለባትን ነበር የማገባው "
የምን ጥቁር ነጥብ ?”
“ የሪቻርድ ሔርን እኅት ስታግባ ' ላንተ ክብር መሆኑ ነው ?ፀ
" ሆነም አልሆነም ይህ የባርባራ ጥቁር ነጥብ አይደለም » ሪቻርድም ቢሆን ንጹሕነቱን የሚያረጋግጥበት ቀን ይመጣ ይሆናል »
“ አዎ እንጂ ይቀራል ? ዓሣሞችም ባየር ይበሩ ይሆናል " እስከ ዛሬ ግን ሲበሩ አላየሁም
አሁን ሌላው ነገር የመኖሪያሽ ጉዳይ ነው ከቤትሽ ተመልሰሽ መግባት
ሊኖርብሽ ነው "
ሚስ ካርላይል የገዛ ጆሮዋን ማመን አቃታት “ እኔ ከዚህ ወጥቼ ከቤት ተመልሸ ልገባ ! እንደዚያ ያለውን ነገር ጭራሽ አልሞክረውም ኢስት ሊን ለመቀመጥ ምን ያግደኛል ?”
ሚስተር ካርላይል ራሱን ነቀነቀና ( እንዶሷ ሳይጮU ዝግ ባለ ድምፅ'' ሊሆን
አይችልም አላት።
“ማነው ያለው ?
እኔ ነኝ ያን ጊዜ ሌሊት እሷ የኮበለለች ጊዜ ጆይስ የተናገረችውን ረሳሽው
ኮርነሊያ ... ጆይስ ያላችው እውነት ቢሆንም ባይሆንም ያሁኒቱ ሚስቴንም ለዚህ እድል አልዳርጋትም።
መልስ አልሰጠችም ከንፈሮቿ እንዶ መከፈት አሉና መልሰው ግጥም አሉ"የጆይስን ንግግር ሲያስታውሳት ኩምሽሽ አለች » ተሰማት
“ እኔ ስሳንቺ መጥፎ አስተያየት የለኝም አንቺ ለብዙ ዘመን የቤት አስተዳሪ
ሁነሽ ኑረሻል » አሁንም በዚያው ብትቆይ ደስ የሚልሽ ቢሆን አያስደንቅም "ግን በአንድ ቤት ሁለት እመቤቶች ኖረው እንደማያውቁ ሁሉ ወደፊትም አይኖሩም ” አለና ቁርጡን ነገራት ።
“ ታዲያ አንተስ ይህን ስታስብ መጀመሪያ ወደ ኢስት ሊን ስመጣ ለምን አትነግረኝም ነበር ?
ያን ጊዜ ይህን ሁሉ አላውቅም " በኋላ ከኑሮ ልምድ ያገኘሁት ነው
“ ቤትህን እኔ ይዠልህ ከነበረው ሁኔታ አብልጣ የምትይዝልህ አታገኝም
“ እኔም ይህን ለማድረግ አላሰብኩም " የቤትሽ ኪራይተኞች በመጋቢት አይ አይደለም የሚለቁት ? ”
“ በል እንግዲያው እኔ ከባርባራ ጋር ብቀመጥ መርዝ የማበላት መስሎ ከታየህ እለቃለሁ ግን ኢስት ሊን ለናንተ በመጠኑም በዐይነቱም በጣም ስለሚበዛባችሁ
አከራዩትና እናንተ ከኔ ቤት ግቡ እኔ ደግሞ እንዳቅሜ አነስ ያለች ቤት ፈልጌ
ልከራይ ”
“ እኔ ደግሞ ኢስትሊን በምኑም አይበዛብኝም ስለዚህ ልለቀው አልፈልግም'
“ግን ሚስተር አርኪባልድ . . . ካንተ ቤት ወጥቸ ስሔድ የራሴን ገቢ ይዤ መሔዴን ዐወቀኸዋል ?”
“እንዴታ ! ገቢሽማ ለራስሽ ነው !! ለራስሽ ጣጣ ያስፈልግሻል " እኔ ለግንዘብሽ ፍላጐትም መብትም የለኝም "
“ የኔ መጣት በገቢህ ላይ በቀላሉ የማይደፈን ቀዳዳ ያበጅብሃል ዕወቀው
አንተም ኢስት ሊንም ተያይዛችሁ እንዳትወድቁ ።
“ አንቺ እንደምትዪ ብዙ ገንዘብ ባወጣም የዚያን ያህልም ተቀማጭ አላጣም
" አንቺም ታውቂያለሽ " "
“ አየህ ወጭህን ቀነስ ብታደርገው ከዚህ የበለጠ ማስቀመጥ ትችል ነበር"
"እኔ ኮ እንደ ስስታም ወይም እንደ ባሕታዊ ለመኖር አልጸልግም ተበሳጨች “
በዚህ ጊዜ አንድ እንግዳ መምጣቱ ተነገረ ሆድ የባሳት ሚስ ካርላይል በዚወያው ተበሳጨች
ደሞ ዛሬ ሌሊት መጥቶ የሚረብሸው ማነው ?” አለች "
ወድያው አሽከሩ ፒተር ገባና “ሻለቃ ቶርን ነው ከሳሎን አስገባሁት" አለው
ሚስተር ካርላይልም ገረመው እሱ ወደ ሳሎን ሲገባ እሷ ደግሞ ጆይስ እንድ ትመጣላት ጥሪያውን ደወለች » የሚርመው ግን በወንድሟ ውሳኔ የታሰበውን
ያህል አልተቃወመችም
ሚስተር ካርላይል የግባ እንደሆነ መውጣቷ እንደማይቀር በልቧ ዐውቃውና አስባበት የተቀመች ይመስል ነበር ኤስት ሊን የሱ ነበር አንዳንድ ጊዜ ደግሞ ከተናገረው ቃል ፍንክች እንደማይልም ታምን ነበር "
ጆይስ...ይኽ ጌታሽ ተጃጃለ " አሁን ደግሞ ሁለተኛ ላግባ ይላል "ስለዚህ ከሱም መለየቴ ኢስት ሊንንም መልቀቄ ነው አንቺስ ከአኤ ዘንድ መጥተሽ የሠራተኞች አዛዥ ትሆኛለሽ ?”
እኔ ከእርስዎ ጋር ለመሔድ እፈልግ ነበር ነገር ግን እመቤት ሳቤላ አንድ ጊዜ ታመው በደከሙ ጊዜ የሚሞቱ ስለ መሰላቸው ከልጆቻቸው እንዳልለይ አስምለውኛል " በርግጥ ያኔ በሞት ባይለዩዋቸውም ዙሮ ዙሮ መጨረሻው ልጆቹ እናታቸውን አላገኙም ? "
“ግን በቤቱ ሌላ እመቤት ስትመጣበት ከዚህ እንድትቀመጭ ይፈቅድልሻል?”
አለቻት እንደ ማሾፍ እያለች
ጆይስ ትንሽ አሰበችና አስተማማኝ መልስ ስታጣ ( “ይታገሡኝና አስቤ እነግርዎታለሁ " አለቻት "
“ እንዲህ ያለ መንገድ ! አለው ሻለቃ ቶርን ደግሞ ለሚስተር ካርላይል
“ መንገድ ስወጣ ዕድሌ ሆኖ መጥፎ አየር አያጣኝም ዝናብ የበረዶ ጠጠር ነጎድጓድ የሚያቃጥል ሙቀት አንድም አይቀርም " እኔ ከወጣሁ በረዶው ሐዲዱ
ላይ ተቆልሏል ። ከአንድ ጣቢያ ላይ ሁለት ሰዓት ሙሉ ቆምን ።
“ ዌስት ሊን ለመሰንበት ሐሳብ አለህ እንዴ ?”
“ ነገ እሔዳለሁ የዛሬው ፈቃዴን ከእናቴ ጋር ላሳልፈው ነው ያቀድኩት
ቢሆንም ለዌስት ሊንም ሳምንት ያህል እሰጠው ይሆናል " አሁን እንኳን ወደዚህ ያመጣችኝ አንዲት ሴት ናት ካርላይል ” አለው "
“ እውነት ? እንዴት ነው? ”
“ ከባርባራ ሔር ጋር ፍቅር ይዞኛል = እሷ ግን አይሆንም ብላ ደብዳቤ ጻፈችልኝ " አሁን ሔርበርትም በግንባር ቀርቤ አጥብቄ እንድጠይቃት ስለ መከረኝ
ለዚሁ ስል መጣሁ።
👍9😁2
ሚስተር ካርላይል ነገሩን በሐሳቡ አውጥቶ አውርዶ አሰበ » ባርባራ ለሁለተኛ
ጊዜ እምቢ ብላ ከምትመልሰውና ነገሩን ከሌላ ሰው ከሚስማው እውነቱን ገልጾ ሊነግረው ወሰነ ።
“ ሻላቃ ባርባራን እንግዲህ ደግመህ መጠየቅ ምንም ፋይዳ የሌለው ልፋት
መሆኑን ብነግርህ አይከፋህም "
“ መቸም አልተያዘችም ' አይደለም ? አለ ሻለቃ ቶርን ፈጠን ብሎ "
“ ማግባት አላግባችም " ግን በቅርቡ ታገባለች "
ይኸማ የዕድሌ መጥመም ነው " እንዴት ያለ ዕድለኛ ስው አገኛት በል ?
ስሙን ብገልጽልU ላትጮህብኝ ቃል ግባልኝ "
"" ካርላይል ! አንተን አንዳይሆን አንጂ ?
" አንተው ተናገርከው " "
ትንሽ ጸጥ ብለው ከቆዩ በኋላ “ቶርን . . መቸም ይኸ ወዳጅነታችንን ሊቀንሰው አይገባም አለው "
ሻለቃው እጁን ዘርግቶ የሚስተር ካርይልን እጅ ያዘና “ በምንም አይነት አይቀንሰውም ሁሉም የዕድል ጉዳይ ነው ለኔ ካልሆነች ከሌላ ዘንድ ከማያት ያንተ ሁና ባያት ው የምመርጠው ገና በፊት ጠይቄያት የነበረ ጋዜም አጭተሃት ነበር ? ”
" የለም አሁን በቅርቡ ነው የተጨነው " "
"ግን እኔ ጠይቄያት እንደ ነበረ ነገረችህ ?
በጭራሽ !አባቷ ናቸው አንድ ቀን ተናደዱና ነግሩን ያወጡት „
" ልጃቸውን ለማግባት ስለ ጠየቅሁ ነው የተናደዱት ? ”
የለም ጥያቄህን ባለመቀበሏ እንጂ አንተን ብቻ ሳይሆ የጠየቋትን ሁሉ
መመለስ ልማድ ስለ አደረገችው ነበር የተናደዱት
“ አንተስ አይሆንም ብላህ ነበር ?
“ የለም ” አለ ካርላይል ሣቅ ብሎ“ ስጠይቃት ተቀበለችኝ
“ምን ይደረግ ዕድል ያስፈልጋል " መቸም ልጂቱ ለጥሩነቷ ጓዶኛ አይገኝላትም " ባገኛት ኖሮ ጥሩ ነበር "
“ አንዱን ለቆ ሌላውን አይሁንብኝና ቶርን ... ሁለተኛ ብንግናኝ እጠይቅሃለሁ ብዬ ሳሰላስለው የኖርኩት አንድ ጥያቄ ነበረኝ አንተ ስዌንስ መጥተህ የተቀመጥከው መቼ ነበር ?
ሻለቃ ቶርን ጊዜውን ሲያስታውስ ሆሊጆን በሞተበት ዘመን ሆነ "
“ ታዲያ በዚያን ጊዜ ቶርን የሚባል ሌላ የስም ሞክሸህ የነበረ ሰው ታስታ
ሳለህ ?
አንድ ሰው ያየሁ ይመስለኛል » አንድ ቀን ብቻ ስላየሁት አላውቀውም እንያውም በከተማው ነዋሪ አይመስለኝም ከከተማ ውስጥ አይቸው አላው
ቅም "
“ ታዲያ የት አየኸው ?”
“ ከስዌንስን ሁለት ማይል ያህል ወጣ ይላል " አንድ የመንገድ ዳር መጠጥ
ቤት ነበር ያየሁት " አንድ ቀን በፈረስ ስሔድ በጣም የሚያስፈራ ነፋስ የቀላቀለ
ዝናብ ያዘኝና ከዚያ መጠጥ ቤት ተጠለልኩ " ወዲያው አንድ አለባበስ መልካም
የትልቅ ሰው ወገን የመሰለ ረጂም ፈረሰኛ ተከትሎኝ ገባ " ዝናቡ ሲያባራ ቀድሞ
ወጣና ሔደ። ማን መሆኑን ጠየቅኩ " ሰዎች ሁልጊዜ በፈረስ እየሆነ ሲያልፍ ቢያዩትም ስሙን እንደማያውቁት ነገሩኝ » አንድ ሲጠጣ የነበረ ሰው ብቻ ካፕቴን ቶርን እንደሚባልና ከወደ ዌስት ሊን እንደሚመጣ የነገረኝን አስታውሳለሁ" ሆኖም
ሰውዬው የካፕቴን ቶርንን ስም ከማወቅ በቀር ሌላ የሚያውቀው ዝርዝር አልነበረም
ብታየው የምታውቀው ይመስልሃል ?” አለው ሚስተር ካርላይል "
“ አዎን ይመስለኛል መልኩ አንድ የሆነ ልዩ ገጽታ ስለነበረው ዛሬም በደንብ ትዝ ይለኛል ”
ምናልባት ባጋጣሚ ብታየው እኔም እንዳውቀው ለማድረግ ትረዳኛለህ
ቶርን የውሸት ስሙ ሳይሆን አይቀርም እኔ ትክክለኛ ስሙን ለማወቅ እፈልግ ነበር”
"ያለሁበት ቦታ ከሌሎች ረጅመንቶች የተለየ እሩቅ በመሆኑ ለዚህ አጋጣሚ
አይመችም እጂ ካጋጠመኝ በደስታ እፈጽማለሁ "
ሻለቃ ቶርንን ከሸኘ በኋላ ፡ እኅቱን ወደ ተወበት ከፍል ሊመለስ ሲል ጆይስ
"ጌታዬ ” አለችው “ ኢስት ሊን ውስጥ አንድ ለውጥ እንደሚኖር ሚስ ካርላይል ነገሩኝ እኔም አብሬአቸው ለመሐድ እፈልግ እንደሆነ ጠይቀውኛል"እርስዎን እስካማክር እንዲታገሠኝ ነርኩዋቸው "
“ አናስ ?”
እኔማ ሟቺቷ እመቤቴ አንድ ጊዜ ታመው የደከሙ ጊዜ ያኔውኑ የሚሞቱ
መስሏቸው እንደ ኑዛዜ አድርው ከልጆቻቸው እንዳልለይ አደራ ብለውኝ ነበር » እኔም ለመኖር እስከ ተፈቀደልኝ ድረስ እንደማልለይ ቃል
ገባሁላቸው" ስለዚህ
የሚደረገሙ ለውጥ የኔንም ኢስት ሊን ውስጥ የመቆየቴን ነገር የሚነካ እንዴሆነ ልጠይቅዎ ፈልጌ ነው ።
“ የለም ጆይስ . . . እኔም ከልጆቼ ጋር እንድትቆይ እፈልጋለሁ ” አላት።
ጥሩ ነው ጌታዬ ” አለችውና ፊቷ በደስታ ተሞልቶ ከሳሎን ወጥታ ሔዶች።...
💫ይቀጥላል💫
ጊዜ እምቢ ብላ ከምትመልሰውና ነገሩን ከሌላ ሰው ከሚስማው እውነቱን ገልጾ ሊነግረው ወሰነ ።
“ ሻላቃ ባርባራን እንግዲህ ደግመህ መጠየቅ ምንም ፋይዳ የሌለው ልፋት
መሆኑን ብነግርህ አይከፋህም "
“ መቸም አልተያዘችም ' አይደለም ? አለ ሻለቃ ቶርን ፈጠን ብሎ "
“ ማግባት አላግባችም " ግን በቅርቡ ታገባለች "
ይኸማ የዕድሌ መጥመም ነው " እንዴት ያለ ዕድለኛ ስው አገኛት በል ?
ስሙን ብገልጽልU ላትጮህብኝ ቃል ግባልኝ "
"" ካርላይል ! አንተን አንዳይሆን አንጂ ?
" አንተው ተናገርከው " "
ትንሽ ጸጥ ብለው ከቆዩ በኋላ “ቶርን . . መቸም ይኸ ወዳጅነታችንን ሊቀንሰው አይገባም አለው "
ሻለቃው እጁን ዘርግቶ የሚስተር ካርይልን እጅ ያዘና “ በምንም አይነት አይቀንሰውም ሁሉም የዕድል ጉዳይ ነው ለኔ ካልሆነች ከሌላ ዘንድ ከማያት ያንተ ሁና ባያት ው የምመርጠው ገና በፊት ጠይቄያት የነበረ ጋዜም አጭተሃት ነበር ? ”
" የለም አሁን በቅርቡ ነው የተጨነው " "
"ግን እኔ ጠይቄያት እንደ ነበረ ነገረችህ ?
በጭራሽ !አባቷ ናቸው አንድ ቀን ተናደዱና ነግሩን ያወጡት „
" ልጃቸውን ለማግባት ስለ ጠየቅሁ ነው የተናደዱት ? ”
የለም ጥያቄህን ባለመቀበሏ እንጂ አንተን ብቻ ሳይሆ የጠየቋትን ሁሉ
መመለስ ልማድ ስለ አደረገችው ነበር የተናደዱት
“ አንተስ አይሆንም ብላህ ነበር ?
“ የለም ” አለ ካርላይል ሣቅ ብሎ“ ስጠይቃት ተቀበለችኝ
“ምን ይደረግ ዕድል ያስፈልጋል " መቸም ልጂቱ ለጥሩነቷ ጓዶኛ አይገኝላትም " ባገኛት ኖሮ ጥሩ ነበር "
“ አንዱን ለቆ ሌላውን አይሁንብኝና ቶርን ... ሁለተኛ ብንግናኝ እጠይቅሃለሁ ብዬ ሳሰላስለው የኖርኩት አንድ ጥያቄ ነበረኝ አንተ ስዌንስ መጥተህ የተቀመጥከው መቼ ነበር ?
ሻለቃ ቶርን ጊዜውን ሲያስታውስ ሆሊጆን በሞተበት ዘመን ሆነ "
“ ታዲያ በዚያን ጊዜ ቶርን የሚባል ሌላ የስም ሞክሸህ የነበረ ሰው ታስታ
ሳለህ ?
አንድ ሰው ያየሁ ይመስለኛል » አንድ ቀን ብቻ ስላየሁት አላውቀውም እንያውም በከተማው ነዋሪ አይመስለኝም ከከተማ ውስጥ አይቸው አላው
ቅም "
“ ታዲያ የት አየኸው ?”
“ ከስዌንስን ሁለት ማይል ያህል ወጣ ይላል " አንድ የመንገድ ዳር መጠጥ
ቤት ነበር ያየሁት " አንድ ቀን በፈረስ ስሔድ በጣም የሚያስፈራ ነፋስ የቀላቀለ
ዝናብ ያዘኝና ከዚያ መጠጥ ቤት ተጠለልኩ " ወዲያው አንድ አለባበስ መልካም
የትልቅ ሰው ወገን የመሰለ ረጂም ፈረሰኛ ተከትሎኝ ገባ " ዝናቡ ሲያባራ ቀድሞ
ወጣና ሔደ። ማን መሆኑን ጠየቅኩ " ሰዎች ሁልጊዜ በፈረስ እየሆነ ሲያልፍ ቢያዩትም ስሙን እንደማያውቁት ነገሩኝ » አንድ ሲጠጣ የነበረ ሰው ብቻ ካፕቴን ቶርን እንደሚባልና ከወደ ዌስት ሊን እንደሚመጣ የነገረኝን አስታውሳለሁ" ሆኖም
ሰውዬው የካፕቴን ቶርንን ስም ከማወቅ በቀር ሌላ የሚያውቀው ዝርዝር አልነበረም
ብታየው የምታውቀው ይመስልሃል ?” አለው ሚስተር ካርላይል "
“ አዎን ይመስለኛል መልኩ አንድ የሆነ ልዩ ገጽታ ስለነበረው ዛሬም በደንብ ትዝ ይለኛል ”
ምናልባት ባጋጣሚ ብታየው እኔም እንዳውቀው ለማድረግ ትረዳኛለህ
ቶርን የውሸት ስሙ ሳይሆን አይቀርም እኔ ትክክለኛ ስሙን ለማወቅ እፈልግ ነበር”
"ያለሁበት ቦታ ከሌሎች ረጅመንቶች የተለየ እሩቅ በመሆኑ ለዚህ አጋጣሚ
አይመችም እጂ ካጋጠመኝ በደስታ እፈጽማለሁ "
ሻለቃ ቶርንን ከሸኘ በኋላ ፡ እኅቱን ወደ ተወበት ከፍል ሊመለስ ሲል ጆይስ
"ጌታዬ ” አለችው “ ኢስት ሊን ውስጥ አንድ ለውጥ እንደሚኖር ሚስ ካርላይል ነገሩኝ እኔም አብሬአቸው ለመሐድ እፈልግ እንደሆነ ጠይቀውኛል"እርስዎን እስካማክር እንዲታገሠኝ ነርኩዋቸው "
“ አናስ ?”
እኔማ ሟቺቷ እመቤቴ አንድ ጊዜ ታመው የደከሙ ጊዜ ያኔውኑ የሚሞቱ
መስሏቸው እንደ ኑዛዜ አድርው ከልጆቻቸው እንዳልለይ አደራ ብለውኝ ነበር » እኔም ለመኖር እስከ ተፈቀደልኝ ድረስ እንደማልለይ ቃል
ገባሁላቸው" ስለዚህ
የሚደረገሙ ለውጥ የኔንም ኢስት ሊን ውስጥ የመቆየቴን ነገር የሚነካ እንዴሆነ ልጠይቅዎ ፈልጌ ነው ።
“ የለም ጆይስ . . . እኔም ከልጆቼ ጋር እንድትቆይ እፈልጋለሁ ” አላት።
ጥሩ ነው ጌታዬ ” አለችውና ፊቷ በደስታ ተሞልቶ ከሳሎን ወጥታ ሔዶች።...
💫ይቀጥላል💫
👍14❤4😁1