✍✍የጠንቋዩ ዋሻ✍✍
♣♣♣ክፍል 2♣♣♣
❖✿❖✿❖✿❖✿❖✿
☞☞☞
"አባቴ ሆይ መጥቻለው ፡ ባሪያህ ሁሉ ባንተ ፍቃድ "አለ ያልታወቀው ሰው ፡ ከዋሻው ፡ውስጥ ፡ከምትገኘው ፡ እንደቤት ፡ተስተካክላ የተሰራች ፡ አንዲት ክፍል ፡ ጋር ፡ ከወገቡ እንደ ማጎንበስ ፡ብሎ ፡ ከጥቂት ፡ ማጓራት በዋላ ፀጥታ ሰፈነ ፡ ያልታወቀው ፡ሰው ፡ ወደሦስቱ ጎረምሶች ፡በመዞር ፡ማስጠንቀቃያ ሰጣቸው ፡ እዚ ዋሻ ውስጥ ፡ አቢያራ ፡ካልፈቀደ በስተቀር ፡ማንም፡ ድምፅ አያወጣም ፡አለበለዚያ ትቀሰፋላቹ ፡ አላቸው ፡ በሹክሹክታ ፡ ሦስቱም ፡ፍርሃታቸው ፡ጨመረ ፡ ነገርግን ፡ሦስቱም ፡በልባቸው ፡የፈጣሪያቸውን ፡ስም ፡ደጋግመው መጥራታቸውን ፡አልተውም ፡ አይናቸውን ፡እንደታሰሩ በመሆናቸው ፡ አካባቢውን ፡እስካሁን ፡አላዩትም ፡ሲገምቱ ግን ፡አስፈሪ መሆኑን ፡አውቀዋል ፡ ከቆይታ በዋላ ፡ ሲጢጢጢ የሚል ድምፅ ሰሙ ፡ እናም ፡ከውስጥ በኩል ፡የሚያስገመግምና ውፍረቱ ደሚከብድ ፡ድምፅ ፡" ግቡ ግልገሎቼ የጨለማው ፡ጌታ የቀዩ ቤት ፡አይል ፡ በናንተ ዙሪያ ነው "አለ ፡
"አሚን አባቴ ጠባቂዬ "አለ ያልታወቀው ፡ሰው ፡፡ ሦስቱም ፡ ፈጣሪያችን ፡ሆይ ፡ከዚ ጉድ ፡አውጣን ፡ እባክህ ፡ አሉ ፡
" ግለጣቸው ፡አይኖቻቸው ፡ውስጥ ፡ማየት ፡እፈልጋለው ፡ ኤዛ በሰአን ውሃ አፍልተሽ ይዘሽ ፡ነይ "አለ አስፈሪው ፡ድምፅ
"እሺ ጌታዬ "አለቺ አንዲት ሴት ፡ ያልታወቀው ፡ሰው ፡ጠጋብሎ ፡አይኖቻቸውን ፡ያሰረበትን ቀይ፡ጨርቅ ፡ ከሦስቱም ጎረምሶች ላይ ተራ በተራ ፈታ ፡ ጎረምሶቹ በዙሪያቸው ፡ባዩት ፡ነገር ፡ተርበተበቱ ፡ ሳያስቡት ፡በፍርሃት ፡ተጠጋጉ ፡ በመጀመሪያ ፡አይናቸው ፡ያረፈው ፡የፊቱ ገፅታ ሙሉ በሙሉ የማይታይ ፡ አንድ አንድ አስፈሪ ሰው ላይ ፡ነው ፡ እረጅም ፡ሰፊና ዝርክርክ ፡ያለ ጥቁር ፡ቀሚስ ፡ለብሷል ፡ በእጁ ቀይ ፡የተቀባ ፡ከዘራ ይዛል ፡ እረዘም ፡ያለው ፡ፀጉሩ ፡ሙሉ በሙሉ ሸብቷል ፡ የሚያስፈራ ፡ ግርማ ሞገስ ፡ነው ፡ያለው ፡ በክፍሉ ውስጥ ፡ ፀጥታ ቢሰፍንም ፡ ሰዎች ግን ፡ነበሩ ፡ አንዲት ሴት ፡በትልቅ ፡ረኮቦት ፡ብዙ ሲኒዎች ፡ደርድራ ፡ ትልቅ ፡ጀበና ፡ ይዛ ፡ ቡና እየቀዳች ፡ነበር ፡ በጣም ፡ታዳጊ የምትባል አይነት ፡ናት ፡ የለበሰችው ፡ቀይ ፡ቀሚስ ፡ ለእይታ ይከብዳል ፡ ሌሎች ፡ ሁለት ሴቶችም ፡ነበሩ አንድ ፡ጥግ ይዘው ፡ የተቀመጡ ፡ ቆንጆናቸው ፡ ረዘም ፡እረዘ ያሉ መሆናቸው ያስታውቃል ፡ እነሱም ፡ ቀይ የበዛበት ፡ልብስ ፡ለብሰዋል ፡ ዋሻው ፡ደሞ ፡በቀያይ ፡ጨርቅ ፡ዳበደ ነው ፡ አንድ ፡ጥግ ላይ ትልቅ ፡መጋረጃ ይታያል ፡ ቀይ፡ ነው ፡እሱም ፡ ያልታወቀው ፡ሰው ፡ አንድኛውን ጎረምሳ በመግፋት ፡ከጠንቋዩ አቢያራ አጠገብ ፡ አቆመው ፡ ልጁ ተንቀጠቀጠ፡ እዚ በቀይ ፡ጨርቅ ፡ያበደ ዋሻውስጥ ፡ቀይ ደሙ መሬቱን ሲያርሰው ፡ታየው ፡በቃ መስዋት ልንሆን ፡ነው ብሎ ፡አሰበ፡
" እራስህን አስተዋውቅ ፡ በርግጥ ፡ማነትህን ፡ጠንቅቄ አውቀዋለው ፡ ነገርግን ካንተም መስማት እፈልጋለው ፡ አንተ ውርንጭላ ኦሆሆሆይ አቢያራ "ብሎ ጮህ አለ ጠንቋዩ
"መመስፍን መስፍን ደስታ ፡ የእናቴ ስም ስምረት ፡የምኖረው ፡አብነት አዲሳባ ፡ አንዲት ታናሽ ፡እህት ፡አለችኝ ፡ሜሮን ፡ትባላለች ፡ የየ አስረኛ ክፍል ተተማሪ ነኝ ፡ ውጤት ፡ስላልመጣልኝ ፡ሰፈር ፡ነው ፡የምውለው ፡ እናቴ በምትሰጠኝ ፡ገንዘብ ፡አልፎ ፡አልፎ ፡ከገደኞቼ ጋር ፡እየወጣው ፡እዝ ,,,,,,,"
"በቃ ትርኪምርኪ ወሬህን ፡መስማት አልፈልግም ፡ እዛ መደብ ላይ ተቀመጥ ፡"አለ ጠንቋዩ ፡ የተሰላቸ ነው የሚመስለው ፡
"ቀጥል አንተ ቶሎ በል "አለ ያልታወቀው ፡ሰው
"እኔ ዳንኤል አሰፋ እና እእ,,,,,,"ብሎ ሁለተኛው ፡ጎረምሳ ሊቀጥል ሲል፡ እንዲቀመጥ ፡ምልክት ፡ተሰጠው ፡ሄዶ ፡ከጓደኛው ፡መስፍን ፡አጠገብ ፡ጥምልምል ፡ብሎ ፡ተቀመጠ
"አንተ ቶሎ ፡ስምህን ፡ተናገር "አለው ያልታወቀው ሰው
"መሳይ አበራ ፡ከ ,,,,,,,,"
"ቁጭ በል ፡ "ተባለ ፡ ያልታወቀው ፡ሰው ፡ምን ላድርጋቸው ፡በሚል ፡አስተያየት ፡ጠንቋዩን ፡ተመለከተው ፡ ጠንቋዩ ፡ ጸደ ቡናው ፡አየ ፡ የሆነ ነገር እያሰበ ይመስላል ,,,,, ,,
✍ ሙና መሀመድ
ይቀጥላል....
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️
♣♣♣ክፍል 2♣♣♣
❖✿❖✿❖✿❖✿❖✿
☞☞☞
"አባቴ ሆይ መጥቻለው ፡ ባሪያህ ሁሉ ባንተ ፍቃድ "አለ ያልታወቀው ሰው ፡ ከዋሻው ፡ውስጥ ፡ከምትገኘው ፡ እንደቤት ፡ተስተካክላ የተሰራች ፡ አንዲት ክፍል ፡ ጋር ፡ ከወገቡ እንደ ማጎንበስ ፡ብሎ ፡ ከጥቂት ፡ ማጓራት በዋላ ፀጥታ ሰፈነ ፡ ያልታወቀው ፡ሰው ፡ ወደሦስቱ ጎረምሶች ፡በመዞር ፡ማስጠንቀቃያ ሰጣቸው ፡ እዚ ዋሻ ውስጥ ፡ አቢያራ ፡ካልፈቀደ በስተቀር ፡ማንም፡ ድምፅ አያወጣም ፡አለበለዚያ ትቀሰፋላቹ ፡ አላቸው ፡ በሹክሹክታ ፡ ሦስቱም ፡ፍርሃታቸው ፡ጨመረ ፡ ነገርግን ፡ሦስቱም ፡በልባቸው ፡የፈጣሪያቸውን ፡ስም ፡ደጋግመው መጥራታቸውን ፡አልተውም ፡ አይናቸውን ፡እንደታሰሩ በመሆናቸው ፡ አካባቢውን ፡እስካሁን ፡አላዩትም ፡ሲገምቱ ግን ፡አስፈሪ መሆኑን ፡አውቀዋል ፡ ከቆይታ በዋላ ፡ ሲጢጢጢ የሚል ድምፅ ሰሙ ፡ እናም ፡ከውስጥ በኩል ፡የሚያስገመግምና ውፍረቱ ደሚከብድ ፡ድምፅ ፡" ግቡ ግልገሎቼ የጨለማው ፡ጌታ የቀዩ ቤት ፡አይል ፡ በናንተ ዙሪያ ነው "አለ ፡
"አሚን አባቴ ጠባቂዬ "አለ ያልታወቀው ፡ሰው ፡፡ ሦስቱም ፡ ፈጣሪያችን ፡ሆይ ፡ከዚ ጉድ ፡አውጣን ፡ እባክህ ፡ አሉ ፡
" ግለጣቸው ፡አይኖቻቸው ፡ውስጥ ፡ማየት ፡እፈልጋለው ፡ ኤዛ በሰአን ውሃ አፍልተሽ ይዘሽ ፡ነይ "አለ አስፈሪው ፡ድምፅ
"እሺ ጌታዬ "አለቺ አንዲት ሴት ፡ ያልታወቀው ፡ሰው ፡ጠጋብሎ ፡አይኖቻቸውን ፡ያሰረበትን ቀይ፡ጨርቅ ፡ ከሦስቱም ጎረምሶች ላይ ተራ በተራ ፈታ ፡ ጎረምሶቹ በዙሪያቸው ፡ባዩት ፡ነገር ፡ተርበተበቱ ፡ ሳያስቡት ፡በፍርሃት ፡ተጠጋጉ ፡ በመጀመሪያ ፡አይናቸው ፡ያረፈው ፡የፊቱ ገፅታ ሙሉ በሙሉ የማይታይ ፡ አንድ አንድ አስፈሪ ሰው ላይ ፡ነው ፡ እረጅም ፡ሰፊና ዝርክርክ ፡ያለ ጥቁር ፡ቀሚስ ፡ለብሷል ፡ በእጁ ቀይ ፡የተቀባ ፡ከዘራ ይዛል ፡ እረዘም ፡ያለው ፡ፀጉሩ ፡ሙሉ በሙሉ ሸብቷል ፡ የሚያስፈራ ፡ ግርማ ሞገስ ፡ነው ፡ያለው ፡ በክፍሉ ውስጥ ፡ ፀጥታ ቢሰፍንም ፡ ሰዎች ግን ፡ነበሩ ፡ አንዲት ሴት ፡በትልቅ ፡ረኮቦት ፡ብዙ ሲኒዎች ፡ደርድራ ፡ ትልቅ ፡ጀበና ፡ ይዛ ፡ ቡና እየቀዳች ፡ነበር ፡ በጣም ፡ታዳጊ የምትባል አይነት ፡ናት ፡ የለበሰችው ፡ቀይ ፡ቀሚስ ፡ ለእይታ ይከብዳል ፡ ሌሎች ፡ ሁለት ሴቶችም ፡ነበሩ አንድ ፡ጥግ ይዘው ፡ የተቀመጡ ፡ ቆንጆናቸው ፡ ረዘም ፡እረዘ ያሉ መሆናቸው ያስታውቃል ፡ እነሱም ፡ ቀይ የበዛበት ፡ልብስ ፡ለብሰዋል ፡ ዋሻው ፡ደሞ ፡በቀያይ ፡ጨርቅ ፡ዳበደ ነው ፡ አንድ ፡ጥግ ላይ ትልቅ ፡መጋረጃ ይታያል ፡ ቀይ፡ ነው ፡እሱም ፡ ያልታወቀው ፡ሰው ፡ አንድኛውን ጎረምሳ በመግፋት ፡ከጠንቋዩ አቢያራ አጠገብ ፡ አቆመው ፡ ልጁ ተንቀጠቀጠ፡ እዚ በቀይ ፡ጨርቅ ፡ያበደ ዋሻውስጥ ፡ቀይ ደሙ መሬቱን ሲያርሰው ፡ታየው ፡በቃ መስዋት ልንሆን ፡ነው ብሎ ፡አሰበ፡
" እራስህን አስተዋውቅ ፡ በርግጥ ፡ማነትህን ፡ጠንቅቄ አውቀዋለው ፡ ነገርግን ካንተም መስማት እፈልጋለው ፡ አንተ ውርንጭላ ኦሆሆሆይ አቢያራ "ብሎ ጮህ አለ ጠንቋዩ
"መመስፍን መስፍን ደስታ ፡ የእናቴ ስም ስምረት ፡የምኖረው ፡አብነት አዲሳባ ፡ አንዲት ታናሽ ፡እህት ፡አለችኝ ፡ሜሮን ፡ትባላለች ፡ የየ አስረኛ ክፍል ተተማሪ ነኝ ፡ ውጤት ፡ስላልመጣልኝ ፡ሰፈር ፡ነው ፡የምውለው ፡ እናቴ በምትሰጠኝ ፡ገንዘብ ፡አልፎ ፡አልፎ ፡ከገደኞቼ ጋር ፡እየወጣው ፡እዝ ,,,,,,,"
"በቃ ትርኪምርኪ ወሬህን ፡መስማት አልፈልግም ፡ እዛ መደብ ላይ ተቀመጥ ፡"አለ ጠንቋዩ ፡ የተሰላቸ ነው የሚመስለው ፡
"ቀጥል አንተ ቶሎ በል "አለ ያልታወቀው ፡ሰው
"እኔ ዳንኤል አሰፋ እና እእ,,,,,,"ብሎ ሁለተኛው ፡ጎረምሳ ሊቀጥል ሲል፡ እንዲቀመጥ ፡ምልክት ፡ተሰጠው ፡ሄዶ ፡ከጓደኛው ፡መስፍን ፡አጠገብ ፡ጥምልምል ፡ብሎ ፡ተቀመጠ
"አንተ ቶሎ ፡ስምህን ፡ተናገር "አለው ያልታወቀው ሰው
"መሳይ አበራ ፡ከ ,,,,,,,,"
"ቁጭ በል ፡ "ተባለ ፡ ያልታወቀው ፡ሰው ፡ምን ላድርጋቸው ፡በሚል ፡አስተያየት ፡ጠንቋዩን ፡ተመለከተው ፡ ጠንቋዩ ፡ ጸደ ቡናው ፡አየ ፡ የሆነ ነገር እያሰበ ይመስላል ,,,,, ,,
✍ ሙና መሀመድ
ይቀጥላል....
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️
👍36
#ሳቤላ
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ሰባት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
...ቀኑ ሰኞ ማታ ነው አየሩ ለሰስ ብሏል " ጨረቃ ፍንትው ብላ ወጥታለች "
እንዳይታይ ሠግቶ አንገቱን ደፍቶ ተገን እየመረጠ በእግሩ ከሚጓዘው ብቸኛ የሩቅ መንገደኛ ላይ የሚያበሩት ከዋክብትም ጥርት ብለው ደምቀዋል " ሰውየው የሥራ ካፖርቱን ለብሶ ሶሉ ምስማር የተጠቀጠቀበት ጫማ አድርጎ የጉልበት ሠራተኛ
ይመስላል " ረጅምና ጥቁር ሪዙ ታችኛውን ፊቱን ሲሸፍነው ክፈፈ ሰፊው ባርኔጣው ደግሞ ግንባሩን ዐልፎ ወርዷል " ወደ ሚስተር ሔር ቤት ተጠግቶ ግራና ቀኙን ደኅና አድርጎ ተመልክቶ በአጥር ተንጠልጥሎ ገብቶ ወደ አትክልቱ ቦታ መጣና ዛፎቹ መኻል ተጠግቶ ቆመ።
ሚስተር ሔር እቤት እንግዶች ካልመጡበት በቀር በዓመት ሁለት ቀን
እንኳን አድርጎት የማያውቅውን የዚያን ቀን ከቤቱ አምሽቷል ባርባራ የወንድሟን መምጣት በጉጉት ስትጠባበቅ ፡ በሌላ በኩል ደግሞ የአባቷ ከቤት ማምሸት በጣም አስጨንቋታል ካሁን አሁን በመጣ እያለች ስትመኝ እሱ ወንበሩን ወደ መስኮቱ አስጠግቶ ረጂም ፒፓውን ካፉ ሰክቶ ሰው ሠራሽ ጸጉሩን ወደ አንድ በኩል
ገደድ አድርጎ በአትክልት ቦታውና በዐፀዱ ሙሉ ትይዩ ተቀምጦ ይመለከታል
“ ዛሬ አትወጣም እንዴ . . . ሪቻርድ '' አለችው ሚስዝ ሔር ፈራ ተባ እያለች
አልወጣም "
“ እማማ . . .የመስኮቱን መከለያዎች ላስዘጋቸው ? አለች ባርባራ "
“ ይዘጉ ?” ብሎ አጉረመረመ " “ ማነው ይህች ጨረቃ እያለች የሚዘጋው የኛ ቆንጆ ብትፈልጊ ፋኖሱ ከዚያ ጥግ አለልሽ ከዚያው ሔዶሽ ተቀመጭ ”
አባትው እንደዚያ በሚመለከትበት ጊዜ ሪቻርድ በድኑንም ይዘልቅና ያየው እንደሆን ብላ በጣም ሠጋች እንደ ፈራችው ምልክቱ መጣ ሲንቀሳቀስ ታያት "ባርባራ ተጨነቀች ነጭ ዐመዷ ቡን አለ » ከንፈሯ ደረቀ ።
አቤት በጣም ምቀኝ ! እኔስ በአትልቱ ቦታ ትንሽ ነፋስ ተቀብዬ ልምጣ መሰለኝ " አለች የመውጫ ምክንያት ፈልጋ "
ጠቆር ባለው የሐር ቀሚሷ ላይ ጠቆር ያለ መደረቢያ ጣል አድርጋ ሹልክ ብላ ወጣችና አባቷ አስተውሎ እንዳይመለከታት እየተጠነቀቀች ሪቻርድን ወዳየችበት ቦታ ሔዳ ተግናኙ ፊቱ ነጥቶ ከስቶ ስታየው በጣም አዘነች " ጸጉሩም እንዳለ
ሸበት መሆኑን ነገራት "
ሪቻርድ አሁን አላነጋግርህም " ዛሬ አባባ ያለ ወትሮው ከቤት አምሽቷል ስለዚሀ ነገ ማታ ተመለስ ”
ለሁለተኛ ምሽት ወደዚህ መምጣት ደስ አይለኝም ... ባርባራ የዚ አካባቢ ምድር በእያንዳንዱ ስንዝር ርቀት አደጋ አለበት
“መቆየትማ አለብህ ...
ሪቻርድ ! ያ ይህን ሁሉ ተንኮል የፈጸመው ቶርን
ዌስት ሊን መጥቷል” እሱ ሆነም አልሆነም ቶርን የሚባል ሰው እዚህ ይገኛል
እኔና ሚስተር ካርላይል
እሱ መሆኑን አምነንበታል
አንተም እንድታየው
እንፈልጋለን እንዴት አይተህ ልታረጋግጥ እንደምትችል ግን ሚስተር ካርላይል
ይነግረናል" ምንም እንኳን ሰውየው አንተ የምትለው ቶርን መሆኑ ስለ ተረጋገጠ
ብቻ አንተን ነፃ ለማድረግ በችኮላ የሚፈጸም ባይሆንም አንድ ትልቅ ነጥብ አጣርቶ መጠበቅም ቀላል ነገር አይደለም ግን አትረሳውም ? እንደምታውቀው እርግጠኛ ነኝ ትጠራጠራለህ?"
“አባቴን አላውቀውማ ! አንቺ አሁን ትጠፊኛለሻ ! አሱንም እንደዚሁ
እይው i ግን እንዴትና መቸ ነው ላየው የምችል ... ባርባራ ?
ሚስተር ካርላይልን እስክጠይቀው ድረስ ልነግርህ አልችልም አንተ ነገ
ማታ በጣም ሳይመሽብሀ እንደ ተመቸህ እዚሀ ድረስ እንድትመጣ " አባባም ከቤት አይኖርም ምናልባት.."
ነጎድጓድ የመሰለው የጀስቲስ ሔር ድምፅ በመስኮቱ አስተጋባ „ “
ባርባራ ብርድ እንዲመታሽ ነው እዚያ የምትንከለከይው አሁን ነይ ግቢ ነው የምልሽ.
“አዝናለሁ ሪቻርድ? . . . ልለይህ ነው” አለችውና በጆሮው “ ነገ ግን
አባባ ከቤት እንደማያመሽ አትጠራጠር ቢሞት አከታትሎ ሁለት ቀን ከቤት
አያመሽም " ደህና እደር ።
አሁን እንግዲህ መጣደፍ አስፈላጊ ሆነባት " የማንንም ሐሜትና ትችት ሳትፈራ ጧት ከሚስተር ካርላይል ቢሮ ደረሰች " እንደዚያ እየተጣደፈች ?ስትደርስ ሚስተር ካርላይል አልገባም ። ጸሐፊዎቹም የሚገባበትን ሰዓት አላወቁም ።
"ሚስተር ዲል” አለች ባርባራ ሰውየው ሰላም ሊላት ወደሷ ሲመጣ“ ሚስተር ካርላይልን ማግኘት አለብኝ " በጣም እፈልገዋለሁ ”
“ ከሰዓት በኋላ ያውም ቆየት ብሎ ነው የሚገባው ከዚያ በፊት አይመጣም "
እኔ ልረዳሽ የምችለው ጉዳይ ነው?”
“ አይደለም ፣ አይደለም " አለችው በረጅሙ ተነፈሰችና
ሁለቱ ቁመው ሲነጋገሩ ሳቤላ ልጅዋን ትንሿ ሳቤላን ይዛ በሠረገላ ስታልፍ አየቻቸውና ለባርባራ ጅንን ብላ በንቀት እጅ ስትነሣት ለሚስተር ዲል ደግሞ ደመቅ ባለ ፈገግታ ሰላም አለችው "
ባርባራ ሚስተር ካርላይልን በዐሥር ሰዓት ላይ አገኘችውና የሪቻርድን መምጣት ነገረችው
ሚስተር ካርላይል ማንኛውንም ማታለልና ማጭበርበር በጣም ይጠላ ነበር አሁን ግን ቶርን በነበረበት ችግር አመካኝቶ ከቢሮው ማስጠራት እሱ ሳያውቅ ሪቻርድ እንዲያየው ማድረግ አማራጭ ያልነበረው ተገቢ ሥራ መሆኑን አመነበት"ስለዚህ ሪቻርድን በቀጠረችው ሰዓት ሲመጣ ወደሱ እንድትልከው ነገራት » እሱም በበኩሉ ጀፈርሰን ቤት የነበረበትን የራት ጥሪ ሰርዞ ካፔቴን ቶርን አማክሮት ስለ ነበረው ጉዳይ ማታ በሁለት ሰዓት ከቢሮው ድረስ እንዲመጣ ላከበት ” እንዳጋጣሚ ሆኖ ደግሞ ቀኑን ከቢሮ ባለመዋሉ አልላከበትም እንጂ ስለሱ ጉዳይ ጧቱን
አግባብ ካላቸው ጋር ተነጋግሮ መፍትሔ አግኝቶለት ነበር።
የሚስተር ካርላይልን አስቸኳይ ውሳኔ የሚጠይብቅ ብዙ ጉዳዮች ከቢሮ ይጠብቁት ነበር። ስለዚህ ወደ ቤቱ ከመሄዱ በፊት አስራ አንድ ሰአት ሆነ ከራት ጥሪው መገኘት አለመቻሉን ገና ለሚስቱ አልነገራትም " ስለዚህ ከቢሮው የነበረውን ውዝፍ ሥራ ሳይጨርስ ወደ ቤቱ መሔድ ግድ ሆነበት "
ሚስተር ካርላይል የግል ደስታውን ለወዳጅነትም ሆነ ለሥራ ለመሠዋት የማያወላውል ሰው ነበር ።
ከሰረገላው ተዘጋጅቶ ከበሩ ቁሞ ሳቤላም ልብሷን ለብሳ ከመልበሻ ክፍሏ ተቀምጣ ስትጠብቀው መጣ “ ጀፈርሰን ቤት ራት የሚጀመረው ባሥራ ሁለት ሰዓት መሆኑን ረሳኸው ? አለችው በሰላምታ ፈንታ
“ አልረሳሁትም. . .ሳቤላ ግን ከዚህ ቀድሜ መድረስ አልቻልኩም " አሁንም ቀደም ብዬ የደረስኩት አብሬሽ ለመሔድ ስለ አልተመቸኝ ሚስዝ ጀፈርሰንን ይቅርታ እንድትጠይቂልኝ ልነግርሽ ነው " ዛሬ ማታ ሌላ ሰው ሊሠራልኝ የማይችል ሥራ ስለ አጋጠመኝ አሁን ራት እንደ በላሁ ተመልሼ ወደ ቢሮ እሔዳለሁ " ሳቤላ
ሲላት ሳቤላ ፊቷ ተለዋወጠ " እሷን ወዝውዞ ሊገድላት የሆነው ልዩ ልዩ ሰበብ እየፈጠረ ጊዜውን ከባርባራ ሔር ጋር ለማሳለፍ ስለሚፈልግ ነው የሚለው እምነቷ ነበር "
“ አትቆጭ . . . ሳቤላ እውነቴን ነው ወድጄ አይደለም ። ለሌላ ቀን የማይተላለፍ ዲልም ሊፈጽመው የማይችል ብርቱ ጉዳይ አጋጥሞኝ ነው በዚህ አጉል ሰዓት እንደዚህ ያለ ነገር በመፈጠሩ በጣም ነው የማዝነው።
"አለ ዛሬ ከመሸ በኋላ ወደ ቢሮ ተመልሰህ ገብተህ አታውቅም ”
“ እውነትሽን ነው " ምክንያቱም ማታ ወደ ቢሮ የሚያስገባ ነገር ቢፈጠርም
ዲል ሊሠራው የሚችል ነበር " የዛሬው ግን እኔ ራሴ መሥራት ያለብኝ ጉዳይ ስለ
ሆነ ነው ' '
ባይሆን ስትሠራ ቆይተህ ስትጨርስ አዛው ድረስ አትመጣም ?
በውነቱ የምደርስ አይመስለኝም ”
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ሰባት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
...ቀኑ ሰኞ ማታ ነው አየሩ ለሰስ ብሏል " ጨረቃ ፍንትው ብላ ወጥታለች "
እንዳይታይ ሠግቶ አንገቱን ደፍቶ ተገን እየመረጠ በእግሩ ከሚጓዘው ብቸኛ የሩቅ መንገደኛ ላይ የሚያበሩት ከዋክብትም ጥርት ብለው ደምቀዋል " ሰውየው የሥራ ካፖርቱን ለብሶ ሶሉ ምስማር የተጠቀጠቀበት ጫማ አድርጎ የጉልበት ሠራተኛ
ይመስላል " ረጅምና ጥቁር ሪዙ ታችኛውን ፊቱን ሲሸፍነው ክፈፈ ሰፊው ባርኔጣው ደግሞ ግንባሩን ዐልፎ ወርዷል " ወደ ሚስተር ሔር ቤት ተጠግቶ ግራና ቀኙን ደኅና አድርጎ ተመልክቶ በአጥር ተንጠልጥሎ ገብቶ ወደ አትክልቱ ቦታ መጣና ዛፎቹ መኻል ተጠግቶ ቆመ።
ሚስተር ሔር እቤት እንግዶች ካልመጡበት በቀር በዓመት ሁለት ቀን
እንኳን አድርጎት የማያውቅውን የዚያን ቀን ከቤቱ አምሽቷል ባርባራ የወንድሟን መምጣት በጉጉት ስትጠባበቅ ፡ በሌላ በኩል ደግሞ የአባቷ ከቤት ማምሸት በጣም አስጨንቋታል ካሁን አሁን በመጣ እያለች ስትመኝ እሱ ወንበሩን ወደ መስኮቱ አስጠግቶ ረጂም ፒፓውን ካፉ ሰክቶ ሰው ሠራሽ ጸጉሩን ወደ አንድ በኩል
ገደድ አድርጎ በአትክልት ቦታውና በዐፀዱ ሙሉ ትይዩ ተቀምጦ ይመለከታል
“ ዛሬ አትወጣም እንዴ . . . ሪቻርድ '' አለችው ሚስዝ ሔር ፈራ ተባ እያለች
አልወጣም "
“ እማማ . . .የመስኮቱን መከለያዎች ላስዘጋቸው ? አለች ባርባራ "
“ ይዘጉ ?” ብሎ አጉረመረመ " “ ማነው ይህች ጨረቃ እያለች የሚዘጋው የኛ ቆንጆ ብትፈልጊ ፋኖሱ ከዚያ ጥግ አለልሽ ከዚያው ሔዶሽ ተቀመጭ ”
አባትው እንደዚያ በሚመለከትበት ጊዜ ሪቻርድ በድኑንም ይዘልቅና ያየው እንደሆን ብላ በጣም ሠጋች እንደ ፈራችው ምልክቱ መጣ ሲንቀሳቀስ ታያት "ባርባራ ተጨነቀች ነጭ ዐመዷ ቡን አለ » ከንፈሯ ደረቀ ።
አቤት በጣም ምቀኝ ! እኔስ በአትልቱ ቦታ ትንሽ ነፋስ ተቀብዬ ልምጣ መሰለኝ " አለች የመውጫ ምክንያት ፈልጋ "
ጠቆር ባለው የሐር ቀሚሷ ላይ ጠቆር ያለ መደረቢያ ጣል አድርጋ ሹልክ ብላ ወጣችና አባቷ አስተውሎ እንዳይመለከታት እየተጠነቀቀች ሪቻርድን ወዳየችበት ቦታ ሔዳ ተግናኙ ፊቱ ነጥቶ ከስቶ ስታየው በጣም አዘነች " ጸጉሩም እንዳለ
ሸበት መሆኑን ነገራት "
ሪቻርድ አሁን አላነጋግርህም " ዛሬ አባባ ያለ ወትሮው ከቤት አምሽቷል ስለዚሀ ነገ ማታ ተመለስ ”
ለሁለተኛ ምሽት ወደዚህ መምጣት ደስ አይለኝም ... ባርባራ የዚ አካባቢ ምድር በእያንዳንዱ ስንዝር ርቀት አደጋ አለበት
“መቆየትማ አለብህ ...
ሪቻርድ ! ያ ይህን ሁሉ ተንኮል የፈጸመው ቶርን
ዌስት ሊን መጥቷል” እሱ ሆነም አልሆነም ቶርን የሚባል ሰው እዚህ ይገኛል
እኔና ሚስተር ካርላይል
እሱ መሆኑን አምነንበታል
አንተም እንድታየው
እንፈልጋለን እንዴት አይተህ ልታረጋግጥ እንደምትችል ግን ሚስተር ካርላይል
ይነግረናል" ምንም እንኳን ሰውየው አንተ የምትለው ቶርን መሆኑ ስለ ተረጋገጠ
ብቻ አንተን ነፃ ለማድረግ በችኮላ የሚፈጸም ባይሆንም አንድ ትልቅ ነጥብ አጣርቶ መጠበቅም ቀላል ነገር አይደለም ግን አትረሳውም ? እንደምታውቀው እርግጠኛ ነኝ ትጠራጠራለህ?"
“አባቴን አላውቀውማ ! አንቺ አሁን ትጠፊኛለሻ ! አሱንም እንደዚሁ
እይው i ግን እንዴትና መቸ ነው ላየው የምችል ... ባርባራ ?
ሚስተር ካርላይልን እስክጠይቀው ድረስ ልነግርህ አልችልም አንተ ነገ
ማታ በጣም ሳይመሽብሀ እንደ ተመቸህ እዚሀ ድረስ እንድትመጣ " አባባም ከቤት አይኖርም ምናልባት.."
ነጎድጓድ የመሰለው የጀስቲስ ሔር ድምፅ በመስኮቱ አስተጋባ „ “
ባርባራ ብርድ እንዲመታሽ ነው እዚያ የምትንከለከይው አሁን ነይ ግቢ ነው የምልሽ.
“አዝናለሁ ሪቻርድ? . . . ልለይህ ነው” አለችውና በጆሮው “ ነገ ግን
አባባ ከቤት እንደማያመሽ አትጠራጠር ቢሞት አከታትሎ ሁለት ቀን ከቤት
አያመሽም " ደህና እደር ።
አሁን እንግዲህ መጣደፍ አስፈላጊ ሆነባት " የማንንም ሐሜትና ትችት ሳትፈራ ጧት ከሚስተር ካርላይል ቢሮ ደረሰች " እንደዚያ እየተጣደፈች ?ስትደርስ ሚስተር ካርላይል አልገባም ። ጸሐፊዎቹም የሚገባበትን ሰዓት አላወቁም ።
"ሚስተር ዲል” አለች ባርባራ ሰውየው ሰላም ሊላት ወደሷ ሲመጣ“ ሚስተር ካርላይልን ማግኘት አለብኝ " በጣም እፈልገዋለሁ ”
“ ከሰዓት በኋላ ያውም ቆየት ብሎ ነው የሚገባው ከዚያ በፊት አይመጣም "
እኔ ልረዳሽ የምችለው ጉዳይ ነው?”
“ አይደለም ፣ አይደለም " አለችው በረጅሙ ተነፈሰችና
ሁለቱ ቁመው ሲነጋገሩ ሳቤላ ልጅዋን ትንሿ ሳቤላን ይዛ በሠረገላ ስታልፍ አየቻቸውና ለባርባራ ጅንን ብላ በንቀት እጅ ስትነሣት ለሚስተር ዲል ደግሞ ደመቅ ባለ ፈገግታ ሰላም አለችው "
ባርባራ ሚስተር ካርላይልን በዐሥር ሰዓት ላይ አገኘችውና የሪቻርድን መምጣት ነገረችው
ሚስተር ካርላይል ማንኛውንም ማታለልና ማጭበርበር በጣም ይጠላ ነበር አሁን ግን ቶርን በነበረበት ችግር አመካኝቶ ከቢሮው ማስጠራት እሱ ሳያውቅ ሪቻርድ እንዲያየው ማድረግ አማራጭ ያልነበረው ተገቢ ሥራ መሆኑን አመነበት"ስለዚህ ሪቻርድን በቀጠረችው ሰዓት ሲመጣ ወደሱ እንድትልከው ነገራት » እሱም በበኩሉ ጀፈርሰን ቤት የነበረበትን የራት ጥሪ ሰርዞ ካፔቴን ቶርን አማክሮት ስለ ነበረው ጉዳይ ማታ በሁለት ሰዓት ከቢሮው ድረስ እንዲመጣ ላከበት ” እንዳጋጣሚ ሆኖ ደግሞ ቀኑን ከቢሮ ባለመዋሉ አልላከበትም እንጂ ስለሱ ጉዳይ ጧቱን
አግባብ ካላቸው ጋር ተነጋግሮ መፍትሔ አግኝቶለት ነበር።
የሚስተር ካርላይልን አስቸኳይ ውሳኔ የሚጠይብቅ ብዙ ጉዳዮች ከቢሮ ይጠብቁት ነበር። ስለዚህ ወደ ቤቱ ከመሄዱ በፊት አስራ አንድ ሰአት ሆነ ከራት ጥሪው መገኘት አለመቻሉን ገና ለሚስቱ አልነገራትም " ስለዚህ ከቢሮው የነበረውን ውዝፍ ሥራ ሳይጨርስ ወደ ቤቱ መሔድ ግድ ሆነበት "
ሚስተር ካርላይል የግል ደስታውን ለወዳጅነትም ሆነ ለሥራ ለመሠዋት የማያወላውል ሰው ነበር ።
ከሰረገላው ተዘጋጅቶ ከበሩ ቁሞ ሳቤላም ልብሷን ለብሳ ከመልበሻ ክፍሏ ተቀምጣ ስትጠብቀው መጣ “ ጀፈርሰን ቤት ራት የሚጀመረው ባሥራ ሁለት ሰዓት መሆኑን ረሳኸው ? አለችው በሰላምታ ፈንታ
“ አልረሳሁትም. . .ሳቤላ ግን ከዚህ ቀድሜ መድረስ አልቻልኩም " አሁንም ቀደም ብዬ የደረስኩት አብሬሽ ለመሔድ ስለ አልተመቸኝ ሚስዝ ጀፈርሰንን ይቅርታ እንድትጠይቂልኝ ልነግርሽ ነው " ዛሬ ማታ ሌላ ሰው ሊሠራልኝ የማይችል ሥራ ስለ አጋጠመኝ አሁን ራት እንደ በላሁ ተመልሼ ወደ ቢሮ እሔዳለሁ " ሳቤላ
ሲላት ሳቤላ ፊቷ ተለዋወጠ " እሷን ወዝውዞ ሊገድላት የሆነው ልዩ ልዩ ሰበብ እየፈጠረ ጊዜውን ከባርባራ ሔር ጋር ለማሳለፍ ስለሚፈልግ ነው የሚለው እምነቷ ነበር "
“ አትቆጭ . . . ሳቤላ እውነቴን ነው ወድጄ አይደለም ። ለሌላ ቀን የማይተላለፍ ዲልም ሊፈጽመው የማይችል ብርቱ ጉዳይ አጋጥሞኝ ነው በዚህ አጉል ሰዓት እንደዚህ ያለ ነገር በመፈጠሩ በጣም ነው የማዝነው።
"አለ ዛሬ ከመሸ በኋላ ወደ ቢሮ ተመልሰህ ገብተህ አታውቅም ”
“ እውነትሽን ነው " ምክንያቱም ማታ ወደ ቢሮ የሚያስገባ ነገር ቢፈጠርም
ዲል ሊሠራው የሚችል ነበር " የዛሬው ግን እኔ ራሴ መሥራት ያለብኝ ጉዳይ ስለ
ሆነ ነው ' '
ባይሆን ስትሠራ ቆይተህ ስትጨርስ አዛው ድረስ አትመጣም ?
በውነቱ የምደርስ አይመስለኝም ”
👍18👎1
ቀለል ያለ የአንገት ልብሷን ትከሻዋ ላይ ጣል አደረገችና ደረጃዎቹን ስትወርድ
ሚስተር ካርላይል ደግፎ ከሠረገላው ሊያስገባት ተከተላት አስገብቷት ሲያበቃ ደኅና አምሺ ” ሲላት ምንም ሳትመልስለት እንደ ሐውልት ፍዝዝ ብላ ወደ ውጭ ትመለከት ጀመር "
"በስንት ልመለስ እሜቴ ” አለ ሠረገላ ነጂው ሚስዝ ጀፈርሰን ቤት አድርሷት ከሠረገላው እንደ ወረደች
ቀደም ብለህ ና በሦስት ሰዓት ኩል ”
ሪቻርድ ሔር አሳሳች ልብሱን ለብሶ የውሸት ጢሙን አድርጎ ከሁለት ሰዓት
ቀደም ብሎ ከሚስተር ካርላይል ቢሮ ሲደርስ ብቻውን ስለ ነበር ወዲያው ከፈተለትና እጁን ይዞ አስገባው
“ ከመንገድ ላይ ብዙ የምታውቃቸው ሰዎች አገኘህ እንዴ ?
በመንገድ የማገኛቸውን ሰዎች ቀና ብዬ ከተመለከትኳቸው እነሱም አስተውለው ያዩኛል ብዬ ስለ ፈራሁ ፊት ፊቴን ብቻ እያየሁ ነው ቀጥ ብዬ የመጣሁት ቦታው ግን ብዙ ተለዋውጧል " ዱሮ የሽማግሌው የሞርጋን ሱቅ የነበረበት ቦታ አዲስ ሸክላ ቤት ተሠርቶበታል "
“እሱ አዲሱ ፖሊስ ጣቢያ ነው። ዌስትሊን እኮ በታላላቅ ሕንፃዎች ከፍተኛ
ዕድገት እየታየባት ነው ታዲያስ . . . ሪቻርድ ? እንደ ምን ነህ ? ኑሮህ እንደት ነው?
“ የኑሮማ ነገር በበሽታና በችጋር እንገላታለሁ ” አለው ሪቻርድ ሌላ ምን ዕድል አለኝና. . . ሚስተር ካርላይል?በተላከከብኝ የሐሰት ክስ እንደ ባሪያ
እየለፋሁ ኑሮዬን እገፋለሁ"
“ ይህን መልክ አጥፊ ባርኔጣህን አኑረው እዚህ ከሁለታችን በቀር ማንም
የለም" አለው ሚስተር ካርላይል ። ነገሩን በመቀጠል ፡ “ የፊቱ በር ተሰግቷል! ቢሮው አሁን ባዶ ነው ። እንግዲሀ ማንም ሊመጣ አይችልም ። ”
“ እኔ ኮ” አለ ሪቻርድ ባርኔጣውን አንሥቶ እያስቀመጠ "እንደምታውቀው የታየሁ እንደሆነ አሳደው ይዘው ይሰቅሉኛል ብዬ ነው " አሁን እውነት ቶርን እዚህ ድረስ ሊመጣ ነው ? ባርባራ ነገረችኝ …”
“አዎን የሆሊጆን አጥፊ መቶ አለቃ ቶርን ምን እንደሚመስል ከሰጠኸኝ ገለጻ ጋር ስናገናዝበው ' ይህ አሁን ያለው ቶርን እሱ ይሆናል ብለን ገምተናል” አለ ሚስተር ካርላይል “ መልኩ ቁርጥ አንተ እንዳልከው ነው። በተጨማሪም ከጥቂት ዓመት በፊት በስዌንሰን እንደ ነበርና አንድ አምባጓሮ †ፈጥሮበት እንዶ ነበረም አረጋግጫለሁ ። ክፍሉ ከጆ ሔርበት ረጂመንት ስለሆነ አሁን ለዕረፍት የመጣው ከሱ ጋር ነው "
“ ግን እንደዚያ ደፍሮ እዚህ ድረስ ከመጣ በውነቱ ከብት ነው በዚህ ሰፊ ዓለም ለሱ የሚሆን መሸሽጊያ ያጣል ?”
“እሱ ባለመታወቁ ይተማመናል እኔ እንደ ደረስኩበት እሱን በዚህ አካባቢ ካንተና ከእኔ በቀር የሚያውቀው የለም ። እንግዲህ ከሚስተር ዲል ቢሮ ካስገባሁህ በኋላ በትንሿ መስኮት በኩል ወደኔ ታያለህ " እኔ ደግሞ እሱ ገና ከቢሮዬ ሲገባ
ፊት ለፊት እንደምታየው አድርጌ አስቀምጠዋለሁ " አንተ ግን ሰውየውን ካየኸው ብዙ ጊዜ ስለሆነ አሁን ለይተህ ታውቀው ይመስልሃል ? አለው "
“ ከሃምሳ ዓመት በኋላም ቢሆንም አይጠፋኝም " እንደኔ መልኩን ለውጦ
አልባሌ ልብስ ለብሶ ሌላ ለመምሰል ሞክሮ ቢመጣም ለይቸ ዐውቀዋለሁ "
“ አሁን ወደ ዌስት ሊን እንደገና የመጣኸው ለምንድነው? ያጋጠመህ የተለየ ነገር አለ ?”
“ በርግጥ በተለይ ከታመምኩ ወዲህ እናቴና ባርባራ ናፍቀውኛል ነገር
ግን በአእምሮዬ ውስጥ ተንሰራፍቶ አልለቅም ያለኝ አጉል ተስፋ ነው ሒድሒድ
እያለ አላሳርፍ ያለኝ " ስለዚህ ለአንድ ቀን ብቅ ብዬ ለመመለስ ነው የመጣሁት ።
“ እኔ ዶግሞ እንደ በፊቱ ምናልባት የገንዘብ እርዳታ ፈልገህ መስሎኝ ነው"
ብዙ አይደለም እንጂ ገንዘብም እፈልጋለሁ ። በበሽታዬ ምክንያት እዳ
ገብቻለሁ » ስለዚህ እናቴ ትንሽ ገንዘብ ብታገኝልኝ በጣም ደስ ይለኛል ።”
“ ይስጡሃል ዛሬ ማታ ከኔ ትቀበላለህ ግን ምን ሆነህ ኖሯል ?”
መጀመሪያ ፈረስ ረግጦኝ "ስድስት ሳምንት ተኛሁ ። ከዚያ በጎ ሁኘ ሥራ
ስጀምር እንደገና ሰውነቴን አተኮሰኝና ታመምኩ ተመልሼ ሌላ ስድስት ሳምንት ተኛሁ ። ከዚያ ወዲህ ጤንነት አይሰማኝም
“ ታዲያ ምን ሆነህ ነው ያልጻፍክልኝ ወይም አድራሻህን ያልላክልኝ ''
“ ፈራሁ አንተን ሳይሆን ሚስተር ካርላይል ወረቀቱ
ከሌሎች እጅ እንዳይገባና
እንዳይታወቅ ፈራሁ።
ቶርን በቀጠሮው መጥቶ ሲደውል ሪቻርድ ከተነገረው ክፍል ገብቶ ተደበቀ
ሚስተር ካርላይል ቶርንን አስገብቶ ሪቻርድ ተጠግቶ ከተቀመጠበት ትንሽ መስኮት ፊት ለፊት ቁመው ትንሽ ከተነጋገሩ በኋላ አስቀመጠው "
“ ይቅርታ አድርግልኝ .. ሚስተር ካርላይል ከነገርከኝ ሰዓት ሠላሳ ደቂቃ አሳልፌአለሁ ከሔርበርት ቤት ለራት የተጠሩ ሦስት ያህል እንግዶች ስለ ነበሩ
ትቻቸው መነሣት አልቻልኩም " መቸም ዛሬ ማታ ለኔ ብቻ ስትል ከቢሮ እንዳልገባህ ተስፋ አደርጋለሁ ”
“ በሥራ ዋዛ የለም አለው እንደ ቀልድ አድርጎ። “ዛሬ ቀኑን ሙሉ ቢሮ አልገባሁም ነበር። ስለ አንተ ጉዳይ ዛሬ ጧት ከለንደን አንድ መልእክት ደርሶኛል ነገሩ
ደስ አይልም ። ለማቆየት አልፈለኩም ”
“ ግን በፍትህ ከሆነ የሚያስጠይቀኝ አይደለም .. ሚስተር ካርላይል ።
“ የምተነግረኝ እውነት ከሆነ አያስጠይቅህም " ግን አንዳንድ ጊዜ ሕግና
ፍትሕም እርስ በርሳቸው ይቃረናሉ . . . ካፒቴን ቶርን
ግን አሁን የሚይዙኝ ይመስልሃል ?
ያለ ጥርጥር ይይዙህ ነበር። ነገር ግን ማንኛውም የኃይል እርምጃ ከመወሰዱ
በፊት መልስ እንዲላክ የሚል ደብዳቤ ጽፌአለሁ " መልሱ ከነገ ወዲያ ይመጣል ”
“ ታዲያ እኔ አሁን ምን ላድርግ ?”
“ የምትከራከርበት መንገድ እንኳን ሊኖር የሚችል ይመስለኛል ነገር ግን
ከዚህ በፊት የነገርኩህን የምታስታውስ እንደሆነ እኔ ይህን ጉዳይ ለመከታተል የምችል አይመስለኝም”
“ እኔ ደግሞ እምነቴም ተስፋዬም ባንተ ነው ”
እንደ ነገርኩህ ቃል ልገባልህ አልችልም "ለማንኛውም ምናልባት እኔ ባልችል ሌላ እንደኔ አድርጎ ሊረዳህ ወደሚችል እመራህ ይሆናል ፤ነገ እንድትመጣ” ብሎት ተሰነባበቱና እሱ እንደ ወጣ ሪቻርድን ከተዘጋበት ክፍል አስወጣው።
“ ታዲያስ ሪቻርድ . . . እሱ ነው ?”
“ ኧረ በጭራሽ ! በምንም አይመሳሰሉም ። ጥቂት በቁመትና በጸጉር ቀለም
ይቀራረባሉ ። ፊታቸውና አቋማቸው ግን የብርሃንና ጨለማ ያህል ነው ልዩነታቸው " ያኛው መልከ መልካም ሆኖ ሳለ ልዩ የሆነ ገጽታ አለው ”
ሚስተር ካርላይል ስለ ካፒቴን ቶርን ልዩ የሆነ እፎይታ ተሰማው " የስው
የውን ሁኔታ እንደ ገመገመው በነፍስ ግዳይ የሚጠረጠር ዐይነት አልመስል ብሎት ነበር " አሁን እንግዲህ ላለበት የሕግ ጥያቄም ሊከራከርለት ወሰነ "
አየህ ሚስተር ካርላይል. . . ያ ሆሊጆንን የገደለው እዚህ ላይ ልዩ የሆነ አመለካከት አለው።ሪቻርድ ጣቱን ወደፊቱ እያመለከተ "
ከምኑ ላይ ?”
ከምኑ ላይ እንደሆነ እንኳን በትክክል መናገር አልችልም ከቅንድቡ ይሁን ወይም ከዐይኑ ውስጥ ይሁን
ብቻ ከሁለቱ ባንደኛው ላይ ነበር ” እኔ እኮ የቶርን እዚህ መታየት ባርባራ ስትነግረኝ በጣም ገርሞኝ ነበር " ማመን አልቻልኩም ምክንያቱም ካላበዶ በቀር ወደዚህ ብቅ አይልም
በል እንግዲያው አሁን ወደ ዐፀዱ ሒድ » እናትህ ሊያዬህ በጣም ስለጓጉ በመዘግየትህ ይጨነቃሉ
ምን ያህል ገንዘብ ትፈልጋለህ?።
ኻያ አምስትም ፓውንድ ባገኝ ይበቃኛል " በርግጥ ሠላሳ ፓውንድ ባገኝ ችግሬን የበለጠ ያቀልልኛል።
« ደኅና ሠላሳ እሰጥሃለሁ " አሁን ከኔ ጋር ወይስ ብቻህን ብትሔድ ይሻልሃል?
ሚስተር ካርላይል ደግፎ ከሠረገላው ሊያስገባት ተከተላት አስገብቷት ሲያበቃ ደኅና አምሺ ” ሲላት ምንም ሳትመልስለት እንደ ሐውልት ፍዝዝ ብላ ወደ ውጭ ትመለከት ጀመር "
"በስንት ልመለስ እሜቴ ” አለ ሠረገላ ነጂው ሚስዝ ጀፈርሰን ቤት አድርሷት ከሠረገላው እንደ ወረደች
ቀደም ብለህ ና በሦስት ሰዓት ኩል ”
ሪቻርድ ሔር አሳሳች ልብሱን ለብሶ የውሸት ጢሙን አድርጎ ከሁለት ሰዓት
ቀደም ብሎ ከሚስተር ካርላይል ቢሮ ሲደርስ ብቻውን ስለ ነበር ወዲያው ከፈተለትና እጁን ይዞ አስገባው
“ ከመንገድ ላይ ብዙ የምታውቃቸው ሰዎች አገኘህ እንዴ ?
በመንገድ የማገኛቸውን ሰዎች ቀና ብዬ ከተመለከትኳቸው እነሱም አስተውለው ያዩኛል ብዬ ስለ ፈራሁ ፊት ፊቴን ብቻ እያየሁ ነው ቀጥ ብዬ የመጣሁት ቦታው ግን ብዙ ተለዋውጧል " ዱሮ የሽማግሌው የሞርጋን ሱቅ የነበረበት ቦታ አዲስ ሸክላ ቤት ተሠርቶበታል "
“እሱ አዲሱ ፖሊስ ጣቢያ ነው። ዌስትሊን እኮ በታላላቅ ሕንፃዎች ከፍተኛ
ዕድገት እየታየባት ነው ታዲያስ . . . ሪቻርድ ? እንደ ምን ነህ ? ኑሮህ እንደት ነው?
“ የኑሮማ ነገር በበሽታና በችጋር እንገላታለሁ ” አለው ሪቻርድ ሌላ ምን ዕድል አለኝና. . . ሚስተር ካርላይል?በተላከከብኝ የሐሰት ክስ እንደ ባሪያ
እየለፋሁ ኑሮዬን እገፋለሁ"
“ ይህን መልክ አጥፊ ባርኔጣህን አኑረው እዚህ ከሁለታችን በቀር ማንም
የለም" አለው ሚስተር ካርላይል ። ነገሩን በመቀጠል ፡ “ የፊቱ በር ተሰግቷል! ቢሮው አሁን ባዶ ነው ። እንግዲሀ ማንም ሊመጣ አይችልም ። ”
“ እኔ ኮ” አለ ሪቻርድ ባርኔጣውን አንሥቶ እያስቀመጠ "እንደምታውቀው የታየሁ እንደሆነ አሳደው ይዘው ይሰቅሉኛል ብዬ ነው " አሁን እውነት ቶርን እዚህ ድረስ ሊመጣ ነው ? ባርባራ ነገረችኝ …”
“አዎን የሆሊጆን አጥፊ መቶ አለቃ ቶርን ምን እንደሚመስል ከሰጠኸኝ ገለጻ ጋር ስናገናዝበው ' ይህ አሁን ያለው ቶርን እሱ ይሆናል ብለን ገምተናል” አለ ሚስተር ካርላይል “ መልኩ ቁርጥ አንተ እንዳልከው ነው። በተጨማሪም ከጥቂት ዓመት በፊት በስዌንሰን እንደ ነበርና አንድ አምባጓሮ †ፈጥሮበት እንዶ ነበረም አረጋግጫለሁ ። ክፍሉ ከጆ ሔርበት ረጂመንት ስለሆነ አሁን ለዕረፍት የመጣው ከሱ ጋር ነው "
“ ግን እንደዚያ ደፍሮ እዚህ ድረስ ከመጣ በውነቱ ከብት ነው በዚህ ሰፊ ዓለም ለሱ የሚሆን መሸሽጊያ ያጣል ?”
“እሱ ባለመታወቁ ይተማመናል እኔ እንደ ደረስኩበት እሱን በዚህ አካባቢ ካንተና ከእኔ በቀር የሚያውቀው የለም ። እንግዲህ ከሚስተር ዲል ቢሮ ካስገባሁህ በኋላ በትንሿ መስኮት በኩል ወደኔ ታያለህ " እኔ ደግሞ እሱ ገና ከቢሮዬ ሲገባ
ፊት ለፊት እንደምታየው አድርጌ አስቀምጠዋለሁ " አንተ ግን ሰውየውን ካየኸው ብዙ ጊዜ ስለሆነ አሁን ለይተህ ታውቀው ይመስልሃል ? አለው "
“ ከሃምሳ ዓመት በኋላም ቢሆንም አይጠፋኝም " እንደኔ መልኩን ለውጦ
አልባሌ ልብስ ለብሶ ሌላ ለመምሰል ሞክሮ ቢመጣም ለይቸ ዐውቀዋለሁ "
“ አሁን ወደ ዌስት ሊን እንደገና የመጣኸው ለምንድነው? ያጋጠመህ የተለየ ነገር አለ ?”
“ በርግጥ በተለይ ከታመምኩ ወዲህ እናቴና ባርባራ ናፍቀውኛል ነገር
ግን በአእምሮዬ ውስጥ ተንሰራፍቶ አልለቅም ያለኝ አጉል ተስፋ ነው ሒድሒድ
እያለ አላሳርፍ ያለኝ " ስለዚህ ለአንድ ቀን ብቅ ብዬ ለመመለስ ነው የመጣሁት ።
“ እኔ ዶግሞ እንደ በፊቱ ምናልባት የገንዘብ እርዳታ ፈልገህ መስሎኝ ነው"
ብዙ አይደለም እንጂ ገንዘብም እፈልጋለሁ ። በበሽታዬ ምክንያት እዳ
ገብቻለሁ » ስለዚህ እናቴ ትንሽ ገንዘብ ብታገኝልኝ በጣም ደስ ይለኛል ።”
“ ይስጡሃል ዛሬ ማታ ከኔ ትቀበላለህ ግን ምን ሆነህ ኖሯል ?”
መጀመሪያ ፈረስ ረግጦኝ "ስድስት ሳምንት ተኛሁ ። ከዚያ በጎ ሁኘ ሥራ
ስጀምር እንደገና ሰውነቴን አተኮሰኝና ታመምኩ ተመልሼ ሌላ ስድስት ሳምንት ተኛሁ ። ከዚያ ወዲህ ጤንነት አይሰማኝም
“ ታዲያ ምን ሆነህ ነው ያልጻፍክልኝ ወይም አድራሻህን ያልላክልኝ ''
“ ፈራሁ አንተን ሳይሆን ሚስተር ካርላይል ወረቀቱ
ከሌሎች እጅ እንዳይገባና
እንዳይታወቅ ፈራሁ።
ቶርን በቀጠሮው መጥቶ ሲደውል ሪቻርድ ከተነገረው ክፍል ገብቶ ተደበቀ
ሚስተር ካርላይል ቶርንን አስገብቶ ሪቻርድ ተጠግቶ ከተቀመጠበት ትንሽ መስኮት ፊት ለፊት ቁመው ትንሽ ከተነጋገሩ በኋላ አስቀመጠው "
“ ይቅርታ አድርግልኝ .. ሚስተር ካርላይል ከነገርከኝ ሰዓት ሠላሳ ደቂቃ አሳልፌአለሁ ከሔርበርት ቤት ለራት የተጠሩ ሦስት ያህል እንግዶች ስለ ነበሩ
ትቻቸው መነሣት አልቻልኩም " መቸም ዛሬ ማታ ለኔ ብቻ ስትል ከቢሮ እንዳልገባህ ተስፋ አደርጋለሁ ”
“ በሥራ ዋዛ የለም አለው እንደ ቀልድ አድርጎ። “ዛሬ ቀኑን ሙሉ ቢሮ አልገባሁም ነበር። ስለ አንተ ጉዳይ ዛሬ ጧት ከለንደን አንድ መልእክት ደርሶኛል ነገሩ
ደስ አይልም ። ለማቆየት አልፈለኩም ”
“ ግን በፍትህ ከሆነ የሚያስጠይቀኝ አይደለም .. ሚስተር ካርላይል ።
“ የምተነግረኝ እውነት ከሆነ አያስጠይቅህም " ግን አንዳንድ ጊዜ ሕግና
ፍትሕም እርስ በርሳቸው ይቃረናሉ . . . ካፒቴን ቶርን
ግን አሁን የሚይዙኝ ይመስልሃል ?
ያለ ጥርጥር ይይዙህ ነበር። ነገር ግን ማንኛውም የኃይል እርምጃ ከመወሰዱ
በፊት መልስ እንዲላክ የሚል ደብዳቤ ጽፌአለሁ " መልሱ ከነገ ወዲያ ይመጣል ”
“ ታዲያ እኔ አሁን ምን ላድርግ ?”
“ የምትከራከርበት መንገድ እንኳን ሊኖር የሚችል ይመስለኛል ነገር ግን
ከዚህ በፊት የነገርኩህን የምታስታውስ እንደሆነ እኔ ይህን ጉዳይ ለመከታተል የምችል አይመስለኝም”
“ እኔ ደግሞ እምነቴም ተስፋዬም ባንተ ነው ”
እንደ ነገርኩህ ቃል ልገባልህ አልችልም "ለማንኛውም ምናልባት እኔ ባልችል ሌላ እንደኔ አድርጎ ሊረዳህ ወደሚችል እመራህ ይሆናል ፤ነገ እንድትመጣ” ብሎት ተሰነባበቱና እሱ እንደ ወጣ ሪቻርድን ከተዘጋበት ክፍል አስወጣው።
“ ታዲያስ ሪቻርድ . . . እሱ ነው ?”
“ ኧረ በጭራሽ ! በምንም አይመሳሰሉም ። ጥቂት በቁመትና በጸጉር ቀለም
ይቀራረባሉ ። ፊታቸውና አቋማቸው ግን የብርሃንና ጨለማ ያህል ነው ልዩነታቸው " ያኛው መልከ መልካም ሆኖ ሳለ ልዩ የሆነ ገጽታ አለው ”
ሚስተር ካርላይል ስለ ካፒቴን ቶርን ልዩ የሆነ እፎይታ ተሰማው " የስው
የውን ሁኔታ እንደ ገመገመው በነፍስ ግዳይ የሚጠረጠር ዐይነት አልመስል ብሎት ነበር " አሁን እንግዲህ ላለበት የሕግ ጥያቄም ሊከራከርለት ወሰነ "
አየህ ሚስተር ካርላይል. . . ያ ሆሊጆንን የገደለው እዚህ ላይ ልዩ የሆነ አመለካከት አለው።ሪቻርድ ጣቱን ወደፊቱ እያመለከተ "
ከምኑ ላይ ?”
ከምኑ ላይ እንደሆነ እንኳን በትክክል መናገር አልችልም ከቅንድቡ ይሁን ወይም ከዐይኑ ውስጥ ይሁን
ብቻ ከሁለቱ ባንደኛው ላይ ነበር ” እኔ እኮ የቶርን እዚህ መታየት ባርባራ ስትነግረኝ በጣም ገርሞኝ ነበር " ማመን አልቻልኩም ምክንያቱም ካላበዶ በቀር ወደዚህ ብቅ አይልም
በል እንግዲያው አሁን ወደ ዐፀዱ ሒድ » እናትህ ሊያዬህ በጣም ስለጓጉ በመዘግየትህ ይጨነቃሉ
ምን ያህል ገንዘብ ትፈልጋለህ?።
ኻያ አምስትም ፓውንድ ባገኝ ይበቃኛል " በርግጥ ሠላሳ ፓውንድ ባገኝ ችግሬን የበለጠ ያቀልልኛል።
« ደኅና ሠላሳ እሰጥሃለሁ " አሁን ከኔ ጋር ወይስ ብቻህን ብትሔድ ይሻልሃል?
👍14
ሚስተር ካርላይልን በመንገድ ያገኘው ሁሉ ስለሚያነጋግረው ሪቻርድ ፈራና ብቻውን መሔድ መረጠ " ከዚያ ሁለቱም ምንም ነገር ሳይገጥማቸው ከሚስተር ጀስቲስ ሔር ቤት ደረሱ " ያኔ ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ዐልፎ ነበር "
በጣም አመሰግናለው ሚስተር ካርላይል " ውለታህን ለመመለስ ያብቃኝ ” አለው ሪቻርድ ከግቢው ደርሰው በእግሩ መንጀድ አብረው እየሔዱ "
“ ምነው ይህን እንቆቅልሽ መፍታት በቻልኩና ከዚህ የበለጠ : በረሁዳሁህ "
ለመሆኑ ባርባራ እየጠበቀች ነው ብለህ ? አዎን ያውና በሩ ቀስ ብሎ እየተከፈተ
ነው ” አለ ሚስተር ካርላይል የራሱን ጥያቄ በመመለስ "
ሪቻርድ ሹልክ ብሎ ወደናቱ ገባ ባርባራ የካፒቴን ቶርንን ውጤት ለማወቅ
ከበረንዳው ቁማ ሚስተር ካርላይልን ትጠብቅ ነበር " መልሱን ለማወቅ
ስለ ነበር ድምጿም ተንቀጠቀጠ ።
“ እንዴት ነው ? ያው እኛ የምንፈልገው ቶርን ነው ? ” አለችው "
“ በሪቻርድ አባባል ምንም አይመሳሰሉም ። እንግዲህ የካፒቴን ቶርን ነገር በዚህ ያበቃል " እኛም ትኩረታችንን ሁሉ በዚህ ሰው ላይ ብቻ ስለ አደረግን ሌላ ፍለጋ አልሞከርንም ።
ሚስተር ካርላይልና ባርባራ ሲገቡ እናትና ልጅ ተጠማጥመው ሲላቀሱ አገኙዋቸው " ሚስዝ ሔር ወዲያው ሪቻርድን ለቀቀችና የካርላይልን እጅ ይዛ “ አንተ
ባትኖር ኖሮ ምን እሆን እንደ ነበር አላውቅም። የዋልክልኝ ውለታ ልክ የለውም "አሁን ደግሞ ደግነትህን በተጨማሪ ልጠቀምበት ፈልጌ ነበር " ነገሩን ባርባራ አንሥታልህ ነበር ?”
“ አሽከሮች እንዳይሰሙ ፈርቸ ከኮሪደሩ ልነግረው አልፈለግሁም ...እማማ”
ሚስተር ሔር ዛሬ ወደ በክስ ሔድ ሲሔድ አሞኛል ሲል ስለ ነበር ምናልባት እንደ ወትሮው እስከ አራት ሰዓት ማምሸት ካቃተው ቀደም ብሎ ይመጣ ይሆናል
ብዬ ፈራሁ " ስለዚህ ከሪቻርድ ጋር ያለሥጋት እንድጫወት ከባርባራ ጋር ሆናችሁ በአትክልቱ ውስጥ አየር እየተቀበላችሁ ጠብቁት " ምናልባት ከአራት ሰዓት በፊት
ከመጣ አንተ ከዚያው ቆም አድርገህ እስክታነጋግረው ድረስ ባርባራ መጥታ ልታስ
ጠነቅቀን ትችላለች " ከዚያ ሪቻርድ ከኮሪደሩ ካለው ቁም ሳጥን ገብቶ ካሳለፈው
በኋላ በደኅና ወጥቶ ሊሔድ ይችላል " ይኸን ለማድረግ ይመችሃል ... አርኪባልድ ? ” አለችው ሚስዝ ሔር
“ ምናለ ግድ የለም ” አለ ሚስተር ካርላይል "
“ አየህ አርኪባልድ” አለችው ሔር እጁን በምስጋና ጫን አድርጋ ይዛ “ ግድ ካልሆነብኝ በቀር ከአራት ሰዓት በፊት ከሱ ጋር ለመለያየት አልፈልግም
ሰባት ዓመት ሙሉ ጠፍቶ የኖረውን ልጅ ለአንድ ሰዓት ማነጋገር ማለት ምን
ማለት እንዶሆነ ላታውቀው ትችላለህ · · · በአራት ሰዓት እንሰነባበታለን “በሚስዝ ሔር ጥያቄ መሠረት ሚስተር ካርላይልና ባርባራ በበሩ አካባቢ ወዲያና ወዲህ እያሉ ይጠባበቁ ጀመር " ሚስተር ካርላይል ለአክብሮት ሲል ክንዱን
ሰጣት እሷም ተቀብላ ተያያዙና መጠበቅ ቀጠሉ » ጀስቲስ ሔር ግን ብቅ አላለም "
ልክ በሦስት ሰዓት ተኩል የወይዘሮ ሳቤላ ካርላይል ሠረግላ ሚስዝ ጀፈርስን
ቤት ሲደርስ ራስ ምታት አመካኝታ ወዲያውኑ ወጣች » ኢስትሊን በአቋራጭ መንገድ ሁለት ማይል ያህል ብቻ ይርቅ ስለነበር ለመድረስ ብዙ አያቆይም ሠረገላው
በጉዞ ላይ እንዳለ አንድ ሰው ለነጅው እጁን ሲያወዛውዝለት ቆመ " ሌላ ሰው ያስመሰለው ቆብ ደፍቶ ስለነበር ምንም እንኳን ደማቅ ጨረቃ ብትኖርም በደንብ እስኪጠጋ ድረስ ሳቤላ ሌቪሰን መሆኑን አላወቀችም ነበር " እሱ መሆኑን ስታውቅ መስ
ኮቱን ከፈተችለት "
“ ያንቺ ሠረገላ ይሆናል ብዬ አሰብኩ ምነው ቶሎ ተመለስሽ ? ሰለቸሽ?”
“ እመቤቴ በስንት ሰዓት እንደሚመለሱ ጠይቆኝ ዐውቆት ነበር አለ ሠረገላ ነጅው ለራሱ '' እኔስ ይኸ ሰው አታላይ መሰለኝ "
“ ነፋስ ልቀበል ብዬ ወጣሁና አሁን ድክም አለኝ ” አለና ነገሩን በመቀጠል
“አብሬሽ ልመጣ መቀመጫ ትፈቅጅልኛለሽ ?
ፈቀደችለትና ፍራንሲዝ ሌቪስን ከወይዘሮ ሳቤላ ጐን ተቀመጠ “ዋናውን
መንገድ ይዘህ ሒድ” አለ አንገቱን ወደ ነጂው አውጥቶ " ነጂውም በእሽታ ባርኔጣውን ነካ አደረገ " ዋናው መንገድ የሚወስደው በጀስቲስ ሔር በኩል ነበር "
“አላወቅሁህም ነበር እኮ” አለችው ራሷን መግዛትና ሐሳቧን መሰብሰብ ስትችል "የምን አሳሳች አስቀያሚ ቆብ ነው የደፋኸው ? ላለመታወቅ የፈለግህ ትመስላለህ ?”
ኧረ የለም : ለምን ብዬ ? በዚህ አካባቢ ባለ ዕዳዎች የሉኝም
“ ሚስተር ካርላይል ከቤት አለ ?
“ የለም”ብሎ ጥቂት ዝም ብሎ ቆየና ' “ እሱ ደኅና ደስ በሚል ሥራ የተያዛ መሰለኝ
በምን ሥራ ነው የተያዘው ?”
“ አሁን በጀስቲስ ሔር ደጅ ሳልፍ አንድ ጎበዝና አንዲት ቆንጆ በፍቅር ተጠማጥመው አፍ ላፍ ገጥመው ሲያወሩ በጨረቃው ብርሃን አየኋቸው እነሱም
ያንቺ ባልና ሚስ ሔር ነበሩ
ሳቤላ ጥርሶቿን ልታፋጭ ምንም አልቀራትም ማምሻውን ሁሉ ሆድ ሆዷን ሲያቃጥሏት ያመሹ የቅናት ጥርጣሬዎች ተረጋገጡ " ያ እንዲህ ያናደዳትና የጠላችው ሰውዬ አብሯት ወደ ተጠሩበት ግብዣ እንዳይሔድ አሳፋሪ ውሸት ደርድሮላት የቀረው!ጊዜውን ባርባራ ሔር ጋር ለማሳለፍ እንደነበር ተረዳች ከሠረገላው ውስጥ
ብቻዋን ብትሆን ኖሮ የብሶቷን ያህል ትጮኸ ነበር "
ከጀስቲስ ሔር ቤት ፊት ለፊት ሲደርሱ ሥራዬ ብላ ወደ ውስጥ ስትመለከት
በጠራው ጨረቃ ክንድ ለክንድ ተያይዘው ቀስ እያሉ ሲንጓራደዱ አየቻቸው
ልትቈጣጠረው ልትደብቀው ባልቻለችው የታፈነ እንቅስቃሴ እመቤት ሳቤላ
የኋሊት መቀመዋ መደገፊያ ላይ ተላትማ ቁጭ አለች "
ባለቤቷ ፍቅሩን ሲነፍጋት ደፋሩና ክፉሙ ሰው የሱ ፍቅር ያለላት መሆኑን
እያንሾካሾከ በክንዱ እቅፍ አድርጎ ወደሱ ጠጋ አደረጋት
የቀናች ሴት ዕብድ ናት የተናደደች ደግሞ እጥፍ ዕብድ ናትና ሳቤላም በባልና ሚስት መካከል ሊኖር በሚገባው ክቡር ስሜት ላይ ሚስተር ካርላይል
ክህደት የፈጸመ መሰላት
“ይህን እምነተ ቢስ ተበቀው ወትሮም አቻሽ አልነበረም !አሁንም የመከራ ኑሮሽን ትተሽ ወደ ደስታ ነይ ” እያለ ፍራንሲዝ ሊቪሰን ጣፋጭና አደገኛ በሆኑ ቃላት ያባብላት ጀመር.....
💫ይቀጥላል💫
በጣም አመሰግናለው ሚስተር ካርላይል " ውለታህን ለመመለስ ያብቃኝ ” አለው ሪቻርድ ከግቢው ደርሰው በእግሩ መንጀድ አብረው እየሔዱ "
“ ምነው ይህን እንቆቅልሽ መፍታት በቻልኩና ከዚህ የበለጠ : በረሁዳሁህ "
ለመሆኑ ባርባራ እየጠበቀች ነው ብለህ ? አዎን ያውና በሩ ቀስ ብሎ እየተከፈተ
ነው ” አለ ሚስተር ካርላይል የራሱን ጥያቄ በመመለስ "
ሪቻርድ ሹልክ ብሎ ወደናቱ ገባ ባርባራ የካፒቴን ቶርንን ውጤት ለማወቅ
ከበረንዳው ቁማ ሚስተር ካርላይልን ትጠብቅ ነበር " መልሱን ለማወቅ
ስለ ነበር ድምጿም ተንቀጠቀጠ ።
“ እንዴት ነው ? ያው እኛ የምንፈልገው ቶርን ነው ? ” አለችው "
“ በሪቻርድ አባባል ምንም አይመሳሰሉም ። እንግዲህ የካፒቴን ቶርን ነገር በዚህ ያበቃል " እኛም ትኩረታችንን ሁሉ በዚህ ሰው ላይ ብቻ ስለ አደረግን ሌላ ፍለጋ አልሞከርንም ።
ሚስተር ካርላይልና ባርባራ ሲገቡ እናትና ልጅ ተጠማጥመው ሲላቀሱ አገኙዋቸው " ሚስዝ ሔር ወዲያው ሪቻርድን ለቀቀችና የካርላይልን እጅ ይዛ “ አንተ
ባትኖር ኖሮ ምን እሆን እንደ ነበር አላውቅም። የዋልክልኝ ውለታ ልክ የለውም "አሁን ደግሞ ደግነትህን በተጨማሪ ልጠቀምበት ፈልጌ ነበር " ነገሩን ባርባራ አንሥታልህ ነበር ?”
“ አሽከሮች እንዳይሰሙ ፈርቸ ከኮሪደሩ ልነግረው አልፈለግሁም ...እማማ”
ሚስተር ሔር ዛሬ ወደ በክስ ሔድ ሲሔድ አሞኛል ሲል ስለ ነበር ምናልባት እንደ ወትሮው እስከ አራት ሰዓት ማምሸት ካቃተው ቀደም ብሎ ይመጣ ይሆናል
ብዬ ፈራሁ " ስለዚህ ከሪቻርድ ጋር ያለሥጋት እንድጫወት ከባርባራ ጋር ሆናችሁ በአትክልቱ ውስጥ አየር እየተቀበላችሁ ጠብቁት " ምናልባት ከአራት ሰዓት በፊት
ከመጣ አንተ ከዚያው ቆም አድርገህ እስክታነጋግረው ድረስ ባርባራ መጥታ ልታስ
ጠነቅቀን ትችላለች " ከዚያ ሪቻርድ ከኮሪደሩ ካለው ቁም ሳጥን ገብቶ ካሳለፈው
በኋላ በደኅና ወጥቶ ሊሔድ ይችላል " ይኸን ለማድረግ ይመችሃል ... አርኪባልድ ? ” አለችው ሚስዝ ሔር
“ ምናለ ግድ የለም ” አለ ሚስተር ካርላይል "
“ አየህ አርኪባልድ” አለችው ሔር እጁን በምስጋና ጫን አድርጋ ይዛ “ ግድ ካልሆነብኝ በቀር ከአራት ሰዓት በፊት ከሱ ጋር ለመለያየት አልፈልግም
ሰባት ዓመት ሙሉ ጠፍቶ የኖረውን ልጅ ለአንድ ሰዓት ማነጋገር ማለት ምን
ማለት እንዶሆነ ላታውቀው ትችላለህ · · · በአራት ሰዓት እንሰነባበታለን “በሚስዝ ሔር ጥያቄ መሠረት ሚስተር ካርላይልና ባርባራ በበሩ አካባቢ ወዲያና ወዲህ እያሉ ይጠባበቁ ጀመር " ሚስተር ካርላይል ለአክብሮት ሲል ክንዱን
ሰጣት እሷም ተቀብላ ተያያዙና መጠበቅ ቀጠሉ » ጀስቲስ ሔር ግን ብቅ አላለም "
ልክ በሦስት ሰዓት ተኩል የወይዘሮ ሳቤላ ካርላይል ሠረግላ ሚስዝ ጀፈርስን
ቤት ሲደርስ ራስ ምታት አመካኝታ ወዲያውኑ ወጣች » ኢስትሊን በአቋራጭ መንገድ ሁለት ማይል ያህል ብቻ ይርቅ ስለነበር ለመድረስ ብዙ አያቆይም ሠረገላው
በጉዞ ላይ እንዳለ አንድ ሰው ለነጅው እጁን ሲያወዛውዝለት ቆመ " ሌላ ሰው ያስመሰለው ቆብ ደፍቶ ስለነበር ምንም እንኳን ደማቅ ጨረቃ ብትኖርም በደንብ እስኪጠጋ ድረስ ሳቤላ ሌቪሰን መሆኑን አላወቀችም ነበር " እሱ መሆኑን ስታውቅ መስ
ኮቱን ከፈተችለት "
“ ያንቺ ሠረገላ ይሆናል ብዬ አሰብኩ ምነው ቶሎ ተመለስሽ ? ሰለቸሽ?”
“ እመቤቴ በስንት ሰዓት እንደሚመለሱ ጠይቆኝ ዐውቆት ነበር አለ ሠረገላ ነጅው ለራሱ '' እኔስ ይኸ ሰው አታላይ መሰለኝ "
“ ነፋስ ልቀበል ብዬ ወጣሁና አሁን ድክም አለኝ ” አለና ነገሩን በመቀጠል
“አብሬሽ ልመጣ መቀመጫ ትፈቅጅልኛለሽ ?
ፈቀደችለትና ፍራንሲዝ ሌቪስን ከወይዘሮ ሳቤላ ጐን ተቀመጠ “ዋናውን
መንገድ ይዘህ ሒድ” አለ አንገቱን ወደ ነጂው አውጥቶ " ነጂውም በእሽታ ባርኔጣውን ነካ አደረገ " ዋናው መንገድ የሚወስደው በጀስቲስ ሔር በኩል ነበር "
“አላወቅሁህም ነበር እኮ” አለችው ራሷን መግዛትና ሐሳቧን መሰብሰብ ስትችል "የምን አሳሳች አስቀያሚ ቆብ ነው የደፋኸው ? ላለመታወቅ የፈለግህ ትመስላለህ ?”
ኧረ የለም : ለምን ብዬ ? በዚህ አካባቢ ባለ ዕዳዎች የሉኝም
“ ሚስተር ካርላይል ከቤት አለ ?
“ የለም”ብሎ ጥቂት ዝም ብሎ ቆየና ' “ እሱ ደኅና ደስ በሚል ሥራ የተያዛ መሰለኝ
በምን ሥራ ነው የተያዘው ?”
“ አሁን በጀስቲስ ሔር ደጅ ሳልፍ አንድ ጎበዝና አንዲት ቆንጆ በፍቅር ተጠማጥመው አፍ ላፍ ገጥመው ሲያወሩ በጨረቃው ብርሃን አየኋቸው እነሱም
ያንቺ ባልና ሚስ ሔር ነበሩ
ሳቤላ ጥርሶቿን ልታፋጭ ምንም አልቀራትም ማምሻውን ሁሉ ሆድ ሆዷን ሲያቃጥሏት ያመሹ የቅናት ጥርጣሬዎች ተረጋገጡ " ያ እንዲህ ያናደዳትና የጠላችው ሰውዬ አብሯት ወደ ተጠሩበት ግብዣ እንዳይሔድ አሳፋሪ ውሸት ደርድሮላት የቀረው!ጊዜውን ባርባራ ሔር ጋር ለማሳለፍ እንደነበር ተረዳች ከሠረገላው ውስጥ
ብቻዋን ብትሆን ኖሮ የብሶቷን ያህል ትጮኸ ነበር "
ከጀስቲስ ሔር ቤት ፊት ለፊት ሲደርሱ ሥራዬ ብላ ወደ ውስጥ ስትመለከት
በጠራው ጨረቃ ክንድ ለክንድ ተያይዘው ቀስ እያሉ ሲንጓራደዱ አየቻቸው
ልትቈጣጠረው ልትደብቀው ባልቻለችው የታፈነ እንቅስቃሴ እመቤት ሳቤላ
የኋሊት መቀመዋ መደገፊያ ላይ ተላትማ ቁጭ አለች "
ባለቤቷ ፍቅሩን ሲነፍጋት ደፋሩና ክፉሙ ሰው የሱ ፍቅር ያለላት መሆኑን
እያንሾካሾከ በክንዱ እቅፍ አድርጎ ወደሱ ጠጋ አደረጋት
የቀናች ሴት ዕብድ ናት የተናደደች ደግሞ እጥፍ ዕብድ ናትና ሳቤላም በባልና ሚስት መካከል ሊኖር በሚገባው ክቡር ስሜት ላይ ሚስተር ካርላይል
ክህደት የፈጸመ መሰላት
“ይህን እምነተ ቢስ ተበቀው ወትሮም አቻሽ አልነበረም !አሁንም የመከራ ኑሮሽን ትተሽ ወደ ደስታ ነይ ” እያለ ፍራንሲዝ ሊቪሰን ጣፋጭና አደገኛ በሆኑ ቃላት ያባብላት ጀመር.....
💫ይቀጥላል💫
👍17❤1
#የጣሪያ_ስር_አበቦች
፡
፡
#ክፍል_አርባ
፡
፡
#ትርጉም_ሀኒም_ኤልያስ
ማምለጥ
ህዳር አስር… እዚህ እስር ቤት ውስጥ የምንቆይበት የመጨረሻ ቀናችን ነው
እግዚአብሔር አላዳነንም: ራሳችንን ማዳን አለብን።
ክሪስ ዛሬ ማታ ልክ አራት ሰዓት ሲያልፍ የመጨረሻውን ዝርፊያ ያከናውናል።እናታችን ለጥቂት ደቂቃዎች ለመቆየት መጥታ ነበር። አሁን ከእኛ ጋ መሆን
ብዙም እንደማይመቻት በግልፅ ይታያል። “ባርትና እኔ ዛሬ ማታ ወጣ እንላለን፡ እኔ አልፈለግኩም እሱ ግን ድርቅ አለ፡ አያችሁ፣ ለምን እንዳዘንኩ አይገባውም” ብላን ነበር።
እንደማይገባው እርግጠኛ ነኝ። ክሪስ ከበድ ያሉ ጌጣጌጦችን ይዞ ለመመለስ ሁለት የትራስ ልብሶችን ትከሻው ላይ አንጠለጠለ፡ የተከፈተው በር ጋ ቆመና ወጥቶ በሩን ከመቆለፉ በፊት ረዘም ላለ ጊዜ ቆም ብሎ ተመለከተን
በሩን ክፍት መተው አይችልም: ምክንያቱም አያትየው ድንገት ከመጣች
መጠንቀቅ ስለሚያስፈልግ ነው ክሪስ ጨለማ በዋጠው በሰሜን አቅጣጫ
ካለው ኮሪደር ሲሰርቅ ልንሰማው አንችልም።
ምክንያቱም ግድግዳዎቹ በጣም ወፍራም ሲሆኑ አዳራሹ ውስጥ የተነጠፉት ምንጣፎች ደግሞ ወፍራምና ድምፅ የማያሳልፉ ናቸው።
ኬሪና እኔ ጎን ለጎን ተኝተን በክንዶቼ አቅፌያታለሁ።
ያ ህልም ኮሪ ደህና መሆኑን ባይነግረኝ ኖሮ፣ ቅርብ መሆኑ ስለማይሰማኝ
አሁንም አለቅስ ነበር። ታላቅ ወንድሙ እንደማይሰማን ባረጋገጠ ቁጥር
እማዬ ብሎ ይጠራኝ ለነበረው ትንሽ ልጅ መታመሙን ልረዳው አልቻልኩም ሁልጊዜ ክሪስ ምን ያህል እናቱን እንደናፈቀና እንደፈለገ ካወቀበት ሴታ ሴት
ብሎ ሊጠራው እንደሚችል ስለሚፈራ የሚነግረኝ ለእኔ ነበር እኔም ክሪስ
ራሱ እናቱን ስለሚፈልግ በጭራሽ እንደማይስቅበትና እንደማያሾፍበት
እነግረው ነበር በአንድ ወቅት ኮሪ በእሱ፣ በእኔና በኬሪ መካከል ሚስጥር
አድርጎት ነበር ወንዳወንድ ለመሆን እናትም አባትም ባይኖረው ምንም
እንዳልሆነ ራሱን ያሳመነ ይመስላል
ኬሪን ጥብቅ አድርጌ አቀፍኳትና ልጅ ወይም ልጆች ሲኖሩኝ የማይሰማኝ
ወይም ለእነሱ ምላሽ የማልሰጥበት እኔን የመፈለግ ስሜት እንደማይኖራቸው
ማልኩ ምርጥ እናት እሆናለሁ ሰዓታት ልክ አመታት መሰሉ። ክሪስ
እስካሁን የእናታችንን ክፍል ለመጨረሻ ጊዜ ሊጎበኝ ከሄደበት አልተመለሰም
ዛሬ ለምን ይህን ያህል ጊዜ ፈጀ? ንቅት ብዬና ተከፍቼ በፍርሀት ተሞላሁና
ሊያቆየው የሚችለውን ሁሉንም መሰናክሎች ማሰብ ጀመርኩ።
ባርት ዊንስሎ ... ተጠራጣሪው ባል ... ክሪስን ሊይዘው ይችላል! ከዚያ ፖሊስ ይጠራና እስር ቤት ይወስዱታል። እናታችን ድንጋጤዋን እየገለፀችና
የሆነ ሰው ሊሰርቃቸው በመድፈሩ እየተገረመች በእርጋታ ትቆማለች። እሷ
በፍፁም ልጅ የላትም
ሁሉም ሰው የሚያውቀው ልጅ እንደሌላት ነው በእግዚአብሔር! ከልጅ ጋር
ታይታ ታውቃለች? ያ ባለወርቃማ ፀጉርና ባለ ሰማያዊ አይን ልጅ በጣም የሷ ልጅ እንደሚመስል አታውቅም በዚያ ላይ ብዙ የተራራቁ የአክስትና የአጎት
ልጆች አሏት። እና የስጋ ዘመድም ቢሆን የሆነ አምስተኛ ወይም ስድስተኛ
ሩቅ የሆነ ዘመድ ያው ሌባ ነው።
ፀ እና ያቺ አያት ተብዬ ከያዘችው እጅግ መጥፎ የተባለው ቅጣት ያገኘዋል።
በዶሮ ጩኸት ንጋት እየመጣ መሆኑ ይሰማል።
ፀሀዩዋ በአድማስ ላይ እየመጣች ነው:: ትንሽ ከቆየ ለመሄድ በጣም የዘገየን እንሆናለን፡ የጠዋት ባቡር በጣቢያው በኩል ያልፋል፡ እና አያትየው በሩን
ከፍታ መሄዳችንን እስክታውቅ ድረስ ብዙ ሰዓታት ያስፈልጉናል። የሚፈልጉን ሰዎች ትልክብንም ይሆናል፡ ለፖሊስ ታስታውቃለች? ወይስ በመጨረሻ
ልታስወግደን ስለቻለች በመሄዳችን ትደሰታለች?
ተስፋ በመቁረጥ ውጪውን ለማየት በደረጃው ጣሪያው ስር ወዳለ ክፍል ወጣሁ: ጭጋጋማና ቀዝቃዛ ነው: ያለፈው ሳምንት የጣለው በረዶ ጣራው ላይ እዚህም እዚያም ይታያል፡ ደስታና ነፃነት ሊያመጣልን የማይችል ፈዛዛና
ክሪስ የትም ይሁን የት ወይም ምንም እየሰራ ይሁን እሱም እንደሚሰማውና
ሚስጥራዊ ቀን ነው እንደገና ዶሮ ሲጮህ ሰማሁ: በጣም ሩቅ ይመስላል።ክሪስ የትም ይሁን የት ወይም ምንም እየሰራ ይሁን እሱም እንደሚሰማውና እንዲፈጥን እንዲያደርገው ፀለይኩ ክሪስ ቀስ ብሎ ወደ ክፍላችን የሚገባበትን ያቺን ማለዳ አስታውሳታለሁ ኬሪ አጠገቤ ተኝታ እኔ ደግሞ የክፍላችን በር እንደተከፈተ ቶሎ እንድነቃ በሰመመን እንቅልፍ ላይ እሆናለሁ: ልብሶቼን ለባብሼ ለመሄድ ተዘጋጅቻለሁ። ክሪስ ተመልሶ መጥቶ እስኪያድነን ድረስ እጠብቃለሁ ድንገት ክሪስ እያመነታ ክፍሉ ውስጥ ገባ የፈዘዙ አይኖቹ ወደ እኔ እየተመለከቱ ነው፡ ከዚያ
ወደ እኔ አቅጣጫ መጣ: መፍጠን የሚገባውን ያህል እየቸኮለ አይደለም።
ወዲያው ይዞት ሄዶ የነበረውን የትራስ ልብስ ተመለከትኩ ባዶ ይመስላል።
“ጣጌጦቹ የታሉ?” ስል ጠየቅኩት። “ለምንድነው የቆየኸው!? በመስኮት
ተመልከት፣ ፀሀዩዋ እየወጣች ነው: ወደ ባቡር ጣቢያው በሰዓቱ አንደርስም”ድምፄ ጠንካራ፣ ከሳሽና የንዴት ነበር “እንደገና አዛኝ ሆንክ አይደል? ለዚያ
ነው የእናታችንን ጌጣጌጦች ሳትይዝ የመጣኸው!” አልኩት።
በዚህ ጊዜ አልጋው ጋ ደርሶ ባዶውን የትራስ ጨርቅ በእጁ እንዳንጠለጠለ
ቆሞ ነበር።
“የሉም… ሁሉም ጌጣጌጦች የሉም” አለ።
“የሉም?” አልኩት በቁጣ እየዋሸ እንደሆነ እርግጠኛ ነበርኩ። እየሸፈነላት
ነው እናታችን በጣም የምትወዳቸውን ነገሮች ሊወስድባት አልፈለገም።
ከዚያ አይኖቹን ተመለከትኩ፡ “የሉም? ክሪስ ጌጣጌጦቹ እኮ ሁሌም እዚያው ነው የሚሆኑት ግን ምን ሆነሀል? ለምንድነው እንግዳ ፀባይ ያሳየኸው?
አልጋው አጠገብ በጉልበቱ ተንበረከከ አጥንት የሌለው ይመስል ተልፈስፍሶ
ፊቱን ደረቴ ውስጥ ቀበረ፡ ከዚያ ይንሰቀሰቅ ጀመር: አምላኬ! ምንድነው
ነገሩ? ለምንድነው የሚያለቅሰው? ወንድ ልጅ ሲያለቅስ መስማት ይከብዳል።
በክንዶቼ ያዝኩት: በእጆቼ ፀጉሩን፣ ጉንጩን፣ ክንዶቹንና ጀርባውን
እየዳበስኩና እየሳምኩት ላባብለው ጥረት አደረግኩ የሆነ ከባድ ነገር
እንደተፈጠረ አውቄያለሁ: ሲከፋው እናታችን ስታደርግለት እመለከት
የነበረውን ነገሮች እያደረግኩለት ነው: እና ስሜቱ ተቀስቅሶ ልሰጠው
ከምፈቅደው በላይ እንደማይፈልግ ስለማውቅ አልፈራሁም እንዲናገር™
እንዲያብራራልኝ ማስገደድ ነበረብኝ፡
ሳጉ እየተናነቀው መዋጥ ነበረበት እምባውን ጠረገና ፊቱን በአንሶላው ጠርዝ
አደረቀ ከዚያ አይኖቹን ዞር አድርጎ ገሀነምና ቅጣቱን
ወደሚያሳየው አስፈሪ
ስዕል ተመለከተ። ንግግሩ በአብዛኛው እየተቆራረጠና ለቅሶውን ለመመለስ ሲሞክር እየቆመ ነበር።
በጉልበቱ አልጋው አጠገብ እንደተንበረከከ፣ የሚንቀጠቀጡ እጆቹን እንደያዝኩ አስጠንቅቆኝ መናገር ጀመረ: አስቀድሜ እንድጠነቀቅ የነገረኝ ቢሆንም ሰውነቱ እየራደና ሰማያዊ አይኖቹ ጠቁረው ሊያስደነግጠኝ እንደሚችል
ለሰማሁት ነገር ግን በጭራሽ አልተዘጋጀሁም ነበር።
በከባዱ ተነፈሰና ጀመረ። “ልክ ወደ ክፍሏ እንደገባሁ የሆነ የተለየ ነገር እንዳለ
አውቄያለሁ: የክፍሉን መብራት ሳላበራ የያዝኩትን ባትሪ ብቻ በመጠቀም
ዙሪያውን ስመለከት ማመን አልቻልኩም! መሄዳችንን የሚያዘገይ፣ የሚያጠፋ
፡
፡
#ክፍል_አርባ
፡
፡
#ትርጉም_ሀኒም_ኤልያስ
ማምለጥ
ህዳር አስር… እዚህ እስር ቤት ውስጥ የምንቆይበት የመጨረሻ ቀናችን ነው
እግዚአብሔር አላዳነንም: ራሳችንን ማዳን አለብን።
ክሪስ ዛሬ ማታ ልክ አራት ሰዓት ሲያልፍ የመጨረሻውን ዝርፊያ ያከናውናል።እናታችን ለጥቂት ደቂቃዎች ለመቆየት መጥታ ነበር። አሁን ከእኛ ጋ መሆን
ብዙም እንደማይመቻት በግልፅ ይታያል። “ባርትና እኔ ዛሬ ማታ ወጣ እንላለን፡ እኔ አልፈለግኩም እሱ ግን ድርቅ አለ፡ አያችሁ፣ ለምን እንዳዘንኩ አይገባውም” ብላን ነበር።
እንደማይገባው እርግጠኛ ነኝ። ክሪስ ከበድ ያሉ ጌጣጌጦችን ይዞ ለመመለስ ሁለት የትራስ ልብሶችን ትከሻው ላይ አንጠለጠለ፡ የተከፈተው በር ጋ ቆመና ወጥቶ በሩን ከመቆለፉ በፊት ረዘም ላለ ጊዜ ቆም ብሎ ተመለከተን
በሩን ክፍት መተው አይችልም: ምክንያቱም አያትየው ድንገት ከመጣች
መጠንቀቅ ስለሚያስፈልግ ነው ክሪስ ጨለማ በዋጠው በሰሜን አቅጣጫ
ካለው ኮሪደር ሲሰርቅ ልንሰማው አንችልም።
ምክንያቱም ግድግዳዎቹ በጣም ወፍራም ሲሆኑ አዳራሹ ውስጥ የተነጠፉት ምንጣፎች ደግሞ ወፍራምና ድምፅ የማያሳልፉ ናቸው።
ኬሪና እኔ ጎን ለጎን ተኝተን በክንዶቼ አቅፌያታለሁ።
ያ ህልም ኮሪ ደህና መሆኑን ባይነግረኝ ኖሮ፣ ቅርብ መሆኑ ስለማይሰማኝ
አሁንም አለቅስ ነበር። ታላቅ ወንድሙ እንደማይሰማን ባረጋገጠ ቁጥር
እማዬ ብሎ ይጠራኝ ለነበረው ትንሽ ልጅ መታመሙን ልረዳው አልቻልኩም ሁልጊዜ ክሪስ ምን ያህል እናቱን እንደናፈቀና እንደፈለገ ካወቀበት ሴታ ሴት
ብሎ ሊጠራው እንደሚችል ስለሚፈራ የሚነግረኝ ለእኔ ነበር እኔም ክሪስ
ራሱ እናቱን ስለሚፈልግ በጭራሽ እንደማይስቅበትና እንደማያሾፍበት
እነግረው ነበር በአንድ ወቅት ኮሪ በእሱ፣ በእኔና በኬሪ መካከል ሚስጥር
አድርጎት ነበር ወንዳወንድ ለመሆን እናትም አባትም ባይኖረው ምንም
እንዳልሆነ ራሱን ያሳመነ ይመስላል
ኬሪን ጥብቅ አድርጌ አቀፍኳትና ልጅ ወይም ልጆች ሲኖሩኝ የማይሰማኝ
ወይም ለእነሱ ምላሽ የማልሰጥበት እኔን የመፈለግ ስሜት እንደማይኖራቸው
ማልኩ ምርጥ እናት እሆናለሁ ሰዓታት ልክ አመታት መሰሉ። ክሪስ
እስካሁን የእናታችንን ክፍል ለመጨረሻ ጊዜ ሊጎበኝ ከሄደበት አልተመለሰም
ዛሬ ለምን ይህን ያህል ጊዜ ፈጀ? ንቅት ብዬና ተከፍቼ በፍርሀት ተሞላሁና
ሊያቆየው የሚችለውን ሁሉንም መሰናክሎች ማሰብ ጀመርኩ።
ባርት ዊንስሎ ... ተጠራጣሪው ባል ... ክሪስን ሊይዘው ይችላል! ከዚያ ፖሊስ ይጠራና እስር ቤት ይወስዱታል። እናታችን ድንጋጤዋን እየገለፀችና
የሆነ ሰው ሊሰርቃቸው በመድፈሩ እየተገረመች በእርጋታ ትቆማለች። እሷ
በፍፁም ልጅ የላትም
ሁሉም ሰው የሚያውቀው ልጅ እንደሌላት ነው በእግዚአብሔር! ከልጅ ጋር
ታይታ ታውቃለች? ያ ባለወርቃማ ፀጉርና ባለ ሰማያዊ አይን ልጅ በጣም የሷ ልጅ እንደሚመስል አታውቅም በዚያ ላይ ብዙ የተራራቁ የአክስትና የአጎት
ልጆች አሏት። እና የስጋ ዘመድም ቢሆን የሆነ አምስተኛ ወይም ስድስተኛ
ሩቅ የሆነ ዘመድ ያው ሌባ ነው።
ፀ እና ያቺ አያት ተብዬ ከያዘችው እጅግ መጥፎ የተባለው ቅጣት ያገኘዋል።
በዶሮ ጩኸት ንጋት እየመጣ መሆኑ ይሰማል።
ፀሀዩዋ በአድማስ ላይ እየመጣች ነው:: ትንሽ ከቆየ ለመሄድ በጣም የዘገየን እንሆናለን፡ የጠዋት ባቡር በጣቢያው በኩል ያልፋል፡ እና አያትየው በሩን
ከፍታ መሄዳችንን እስክታውቅ ድረስ ብዙ ሰዓታት ያስፈልጉናል። የሚፈልጉን ሰዎች ትልክብንም ይሆናል፡ ለፖሊስ ታስታውቃለች? ወይስ በመጨረሻ
ልታስወግደን ስለቻለች በመሄዳችን ትደሰታለች?
ተስፋ በመቁረጥ ውጪውን ለማየት በደረጃው ጣሪያው ስር ወዳለ ክፍል ወጣሁ: ጭጋጋማና ቀዝቃዛ ነው: ያለፈው ሳምንት የጣለው በረዶ ጣራው ላይ እዚህም እዚያም ይታያል፡ ደስታና ነፃነት ሊያመጣልን የማይችል ፈዛዛና
ክሪስ የትም ይሁን የት ወይም ምንም እየሰራ ይሁን እሱም እንደሚሰማውና
ሚስጥራዊ ቀን ነው እንደገና ዶሮ ሲጮህ ሰማሁ: በጣም ሩቅ ይመስላል።ክሪስ የትም ይሁን የት ወይም ምንም እየሰራ ይሁን እሱም እንደሚሰማውና እንዲፈጥን እንዲያደርገው ፀለይኩ ክሪስ ቀስ ብሎ ወደ ክፍላችን የሚገባበትን ያቺን ማለዳ አስታውሳታለሁ ኬሪ አጠገቤ ተኝታ እኔ ደግሞ የክፍላችን በር እንደተከፈተ ቶሎ እንድነቃ በሰመመን እንቅልፍ ላይ እሆናለሁ: ልብሶቼን ለባብሼ ለመሄድ ተዘጋጅቻለሁ። ክሪስ ተመልሶ መጥቶ እስኪያድነን ድረስ እጠብቃለሁ ድንገት ክሪስ እያመነታ ክፍሉ ውስጥ ገባ የፈዘዙ አይኖቹ ወደ እኔ እየተመለከቱ ነው፡ ከዚያ
ወደ እኔ አቅጣጫ መጣ: መፍጠን የሚገባውን ያህል እየቸኮለ አይደለም።
ወዲያው ይዞት ሄዶ የነበረውን የትራስ ልብስ ተመለከትኩ ባዶ ይመስላል።
“ጣጌጦቹ የታሉ?” ስል ጠየቅኩት። “ለምንድነው የቆየኸው!? በመስኮት
ተመልከት፣ ፀሀዩዋ እየወጣች ነው: ወደ ባቡር ጣቢያው በሰዓቱ አንደርስም”ድምፄ ጠንካራ፣ ከሳሽና የንዴት ነበር “እንደገና አዛኝ ሆንክ አይደል? ለዚያ
ነው የእናታችንን ጌጣጌጦች ሳትይዝ የመጣኸው!” አልኩት።
በዚህ ጊዜ አልጋው ጋ ደርሶ ባዶውን የትራስ ጨርቅ በእጁ እንዳንጠለጠለ
ቆሞ ነበር።
“የሉም… ሁሉም ጌጣጌጦች የሉም” አለ።
“የሉም?” አልኩት በቁጣ እየዋሸ እንደሆነ እርግጠኛ ነበርኩ። እየሸፈነላት
ነው እናታችን በጣም የምትወዳቸውን ነገሮች ሊወስድባት አልፈለገም።
ከዚያ አይኖቹን ተመለከትኩ፡ “የሉም? ክሪስ ጌጣጌጦቹ እኮ ሁሌም እዚያው ነው የሚሆኑት ግን ምን ሆነሀል? ለምንድነው እንግዳ ፀባይ ያሳየኸው?
አልጋው አጠገብ በጉልበቱ ተንበረከከ አጥንት የሌለው ይመስል ተልፈስፍሶ
ፊቱን ደረቴ ውስጥ ቀበረ፡ ከዚያ ይንሰቀሰቅ ጀመር: አምላኬ! ምንድነው
ነገሩ? ለምንድነው የሚያለቅሰው? ወንድ ልጅ ሲያለቅስ መስማት ይከብዳል።
በክንዶቼ ያዝኩት: በእጆቼ ፀጉሩን፣ ጉንጩን፣ ክንዶቹንና ጀርባውን
እየዳበስኩና እየሳምኩት ላባብለው ጥረት አደረግኩ የሆነ ከባድ ነገር
እንደተፈጠረ አውቄያለሁ: ሲከፋው እናታችን ስታደርግለት እመለከት
የነበረውን ነገሮች እያደረግኩለት ነው: እና ስሜቱ ተቀስቅሶ ልሰጠው
ከምፈቅደው በላይ እንደማይፈልግ ስለማውቅ አልፈራሁም እንዲናገር™
እንዲያብራራልኝ ማስገደድ ነበረብኝ፡
ሳጉ እየተናነቀው መዋጥ ነበረበት እምባውን ጠረገና ፊቱን በአንሶላው ጠርዝ
አደረቀ ከዚያ አይኖቹን ዞር አድርጎ ገሀነምና ቅጣቱን
ወደሚያሳየው አስፈሪ
ስዕል ተመለከተ። ንግግሩ በአብዛኛው እየተቆራረጠና ለቅሶውን ለመመለስ ሲሞክር እየቆመ ነበር።
በጉልበቱ አልጋው አጠገብ እንደተንበረከከ፣ የሚንቀጠቀጡ እጆቹን እንደያዝኩ አስጠንቅቆኝ መናገር ጀመረ: አስቀድሜ እንድጠነቀቅ የነገረኝ ቢሆንም ሰውነቱ እየራደና ሰማያዊ አይኖቹ ጠቁረው ሊያስደነግጠኝ እንደሚችል
ለሰማሁት ነገር ግን በጭራሽ አልተዘጋጀሁም ነበር።
በከባዱ ተነፈሰና ጀመረ። “ልክ ወደ ክፍሏ እንደገባሁ የሆነ የተለየ ነገር እንዳለ
አውቄያለሁ: የክፍሉን መብራት ሳላበራ የያዝኩትን ባትሪ ብቻ በመጠቀም
ዙሪያውን ስመለከት ማመን አልቻልኩም! መሄዳችንን የሚያዘገይ፣ የሚያጠፋ
👍30❤1🤔1
መጥፎ መራራ ነገር ነበር፡ ሄደዋል ካቲ። እናታችንና ባሏ ሄደዋል ጎረቤት
ወዳለ ድግስ አይደለም በቃ ሄደዋል! ክፍላቸው ውስጥ የነበራቸውን ነገሮች
በሙሉ ጠቅልለው ሄደዋል፡ ልብሶቿ፣ ቅባቶቿ፣ ሽቶዎቿ… ሁሉም ነገሮች የለም፡
“በጣም ስለተናደድኩ እንዳበደ ሰው እዚህ እዚያ እያልኩ የሆነ ዋጋ ያለው
ነገር አገኛለሁ በሚል ተስፋ ክፍሉን አተራመስኩት ምንም ነገር አላገኘሁም::
ጥሩ ስራ ነው የሰሩት: አንዲት ዋጋ የምታወጣ ነገር አልተውም። ከሷ
ለመስረቅ ባላሰብንበት ወቅት ላይ የነገረችንን ልዩ የሆነውን የታችኛውን
መሳቢያ ከፈትኩ ከዚያ ከውስጥ ያለችውን ቁልፍ ተጫንኳት። ታስታውሻለሽ
የሚስጥር ቁጥሩ የልደቷ ቀን ባይሆን ኖሮ ትረሳው እንደነበር ስትነግረን
እንዴት እየሳቀች እንደነበር? የሚስጥር ማስቀመጫው ሲከፈት አንድም
ቀለበት እንኳን አልነበራትም: ሽዋልያዎቹ፣ የአንገት ጌጦቹ ሁሉ የሉም᎓ ብዙ
ጊዜ አንዲት ትንሽ ቀለበት እንኳ እንድንወስድ ለምነሽኝ ነበር አላደረግኩትም
ምክንያቱም አምናት ነበርና:"
“አታልቅስ ክሪስ” እምባ አንቆት ፊቱን እንደገና ወደ ደረቴ ደፋ፡ “እንደምትሄድ
አላወቅክም ከኮሪ ሞት በኋላ ፈጥና ትሄዳለች ብለህ አላሰብክም አልኩት።
“አዎ በጣም አዝና ነበር፡ አይደለም እንዴ? ሲል ጠየቀኝ፡ “በእውነት ካቲ” ሲል ቀጠለ፡ “ከቁጥጥር ውጪ ሆኜ ከአንዱ ልብስ ማስቀመጫ ወደ
ሌላው እየተራወጥኩ የክረምት ልብሶቹን ስወረውር ሁሉም የበጋ ልብሶች እንደሌሉ ተመለከትኩ፡ ዝርዝር ሳንቲሞች ያስቀምጥበት የነበረውን ቆርቆሮ
ስፈልግ እሱንም ወስደውታል። ወይም የተሻለ ቦታ ደብቀውታል: አንድ ዋጋ የሚያወጣ ነገር ለማግኘት እጅግ ፈልጌ ነበር ምክንያቱም በቂ ገንዘብ
ሳይኖረን እንዴት እንሆናለን? ታውቂያለሽ… በዚያች ደቂቃ ክፍሏ መሀል ቆሜ ስላለንበት ሁኔታና ስለ ኬሪ አሳሳቢ ጤና ሳሰላስል ዶክተር ብሆን ለእኔ ምንም ማለት አለመሆኑ ገባኝ፡ የምፈልገው ብቸኛ ነገር ሁላችንም ከዚህ
እንድንወጣ ነው::
“hዚያ ምንም የምሰርቀው ነገር እንደማላገኝ ሳውቅ የኮመዲኖዋን የታችኛው
መሳቢያ ከፈትኩ። ያንን መሳቢያ አንድም ቀን ፈትሼው አላውቅም ነበር
ካቲ ውስጡ ብርማ ፍሬም ውስጥ የተቀመጠ የአባታችን ፎቶግራፍ፣ የጋብቻ ሰርተፍኬታቸው እና ትንሽዬ አረንጓዴ ሳጥን ነገር ነበረበት በአረንጓዴዋ
ሳጥን ውስጥ ደግሞ አባታችን የሰጣት የጋብቻና የቃል ኪዳን ቀለበት ነበሩበት ሁሉንም ነገሮች ስትወስድ ይህንን ፎቶግራፍና የሰጣትን ቀለበቶች ጥቅም
እንደሌላቸው ሁሉ ጥላ መሄዷ ይጎዳል።
ከዚያ እንግዳ የሆነ ሀሳብ ወደ አእምሮዬ መጣ፡ ምናልባት ከክፍሏ ውስጥ
የሚሰርቃት ማን እንደሆነ ስላወቀች ሆነ ብላ ትታው ቢሆንስ?”
“አይሆንም” አልኩ በማፌዝ: ያንን ሀሳብ አሽቀንጥሬ ጣልኩት አሁን ለእሱ ምንም ግድ ስለሌላት ነው . . . አሁን የሷ ባርት አለላት᎓ “የሆነው ሆኖ የሆነ
ነገር በማግኘቴ ደስ ብሎኛል ስለዚህ የትራስ ልብሱ እንደሚታየው ያህል
ባዶ አይደለም የአባታችን ፎቶግራፍና የእሷ ቀለበቶች አሉበት። ነገር ግን
እነዚህን ቀለበቶች ሽጦ መጠቀም መሸከም የማይቻል አሰቃቂ ቀውስ ነው:"
ድምፁ ውስጥ ማስጠንቀቂያ ይሰማኛል። ለሁሉም ጥሩ የሆነውን፣
የምተማመንበትን የበፊቱን ክሪስቶፈር ለመሆን እየተወነ ይመስል ነበር
"ንገረኝ፣ ቀጥሎ ምን ሆነ? አልኩት። ረዘም ላለ ጊዜ ዝም አለኝ። መቼም አሁን የነገረኝ ነገሮች ሙሉ ሌሊት አይፈጁም
“እናታችንን መዝረፍ አለመቻሌ ሲገባኝ አያትየው ክፍል ሄጄ ለመስረቅ
ወሰንኩ:” አለኝ።....
✨ይቀጥላል✨
ወዳለ ድግስ አይደለም በቃ ሄደዋል! ክፍላቸው ውስጥ የነበራቸውን ነገሮች
በሙሉ ጠቅልለው ሄደዋል፡ ልብሶቿ፣ ቅባቶቿ፣ ሽቶዎቿ… ሁሉም ነገሮች የለም፡
“በጣም ስለተናደድኩ እንዳበደ ሰው እዚህ እዚያ እያልኩ የሆነ ዋጋ ያለው
ነገር አገኛለሁ በሚል ተስፋ ክፍሉን አተራመስኩት ምንም ነገር አላገኘሁም::
ጥሩ ስራ ነው የሰሩት: አንዲት ዋጋ የምታወጣ ነገር አልተውም። ከሷ
ለመስረቅ ባላሰብንበት ወቅት ላይ የነገረችንን ልዩ የሆነውን የታችኛውን
መሳቢያ ከፈትኩ ከዚያ ከውስጥ ያለችውን ቁልፍ ተጫንኳት። ታስታውሻለሽ
የሚስጥር ቁጥሩ የልደቷ ቀን ባይሆን ኖሮ ትረሳው እንደነበር ስትነግረን
እንዴት እየሳቀች እንደነበር? የሚስጥር ማስቀመጫው ሲከፈት አንድም
ቀለበት እንኳን አልነበራትም: ሽዋልያዎቹ፣ የአንገት ጌጦቹ ሁሉ የሉም᎓ ብዙ
ጊዜ አንዲት ትንሽ ቀለበት እንኳ እንድንወስድ ለምነሽኝ ነበር አላደረግኩትም
ምክንያቱም አምናት ነበርና:"
“አታልቅስ ክሪስ” እምባ አንቆት ፊቱን እንደገና ወደ ደረቴ ደፋ፡ “እንደምትሄድ
አላወቅክም ከኮሪ ሞት በኋላ ፈጥና ትሄዳለች ብለህ አላሰብክም አልኩት።
“አዎ በጣም አዝና ነበር፡ አይደለም እንዴ? ሲል ጠየቀኝ፡ “በእውነት ካቲ” ሲል ቀጠለ፡ “ከቁጥጥር ውጪ ሆኜ ከአንዱ ልብስ ማስቀመጫ ወደ
ሌላው እየተራወጥኩ የክረምት ልብሶቹን ስወረውር ሁሉም የበጋ ልብሶች እንደሌሉ ተመለከትኩ፡ ዝርዝር ሳንቲሞች ያስቀምጥበት የነበረውን ቆርቆሮ
ስፈልግ እሱንም ወስደውታል። ወይም የተሻለ ቦታ ደብቀውታል: አንድ ዋጋ የሚያወጣ ነገር ለማግኘት እጅግ ፈልጌ ነበር ምክንያቱም በቂ ገንዘብ
ሳይኖረን እንዴት እንሆናለን? ታውቂያለሽ… በዚያች ደቂቃ ክፍሏ መሀል ቆሜ ስላለንበት ሁኔታና ስለ ኬሪ አሳሳቢ ጤና ሳሰላስል ዶክተር ብሆን ለእኔ ምንም ማለት አለመሆኑ ገባኝ፡ የምፈልገው ብቸኛ ነገር ሁላችንም ከዚህ
እንድንወጣ ነው::
“hዚያ ምንም የምሰርቀው ነገር እንደማላገኝ ሳውቅ የኮመዲኖዋን የታችኛው
መሳቢያ ከፈትኩ። ያንን መሳቢያ አንድም ቀን ፈትሼው አላውቅም ነበር
ካቲ ውስጡ ብርማ ፍሬም ውስጥ የተቀመጠ የአባታችን ፎቶግራፍ፣ የጋብቻ ሰርተፍኬታቸው እና ትንሽዬ አረንጓዴ ሳጥን ነገር ነበረበት በአረንጓዴዋ
ሳጥን ውስጥ ደግሞ አባታችን የሰጣት የጋብቻና የቃል ኪዳን ቀለበት ነበሩበት ሁሉንም ነገሮች ስትወስድ ይህንን ፎቶግራፍና የሰጣትን ቀለበቶች ጥቅም
እንደሌላቸው ሁሉ ጥላ መሄዷ ይጎዳል።
ከዚያ እንግዳ የሆነ ሀሳብ ወደ አእምሮዬ መጣ፡ ምናልባት ከክፍሏ ውስጥ
የሚሰርቃት ማን እንደሆነ ስላወቀች ሆነ ብላ ትታው ቢሆንስ?”
“አይሆንም” አልኩ በማፌዝ: ያንን ሀሳብ አሽቀንጥሬ ጣልኩት አሁን ለእሱ ምንም ግድ ስለሌላት ነው . . . አሁን የሷ ባርት አለላት᎓ “የሆነው ሆኖ የሆነ
ነገር በማግኘቴ ደስ ብሎኛል ስለዚህ የትራስ ልብሱ እንደሚታየው ያህል
ባዶ አይደለም የአባታችን ፎቶግራፍና የእሷ ቀለበቶች አሉበት። ነገር ግን
እነዚህን ቀለበቶች ሽጦ መጠቀም መሸከም የማይቻል አሰቃቂ ቀውስ ነው:"
ድምፁ ውስጥ ማስጠንቀቂያ ይሰማኛል። ለሁሉም ጥሩ የሆነውን፣
የምተማመንበትን የበፊቱን ክሪስቶፈር ለመሆን እየተወነ ይመስል ነበር
"ንገረኝ፣ ቀጥሎ ምን ሆነ? አልኩት። ረዘም ላለ ጊዜ ዝም አለኝ። መቼም አሁን የነገረኝ ነገሮች ሙሉ ሌሊት አይፈጁም
“እናታችንን መዝረፍ አለመቻሌ ሲገባኝ አያትየው ክፍል ሄጄ ለመስረቅ
ወሰንኩ:” አለኝ።....
✨ይቀጥላል✨
👍36👏4🥰2❤1🤔1
✍✍የጠንቋዩ ዋሻ✍✍
♣♣ክፍል ሦስት♣♣
♦♦♦♦°♦♦♦♦°♦♦♦♦°
ለለሦስቱም አብሮ አደግ ጓደኛማቾች ፡ ነገሩ ሁሉ አንደዘበት ፡የሚያዩት የነበረው ፡ የወረር ፊልም ፡በሁኑ ዓለም ፡የተከሰተባቸው ፡እስኪመስላቸው ፡ድረስ ፡ በፍርሃት የሚገቡበት ፡ጠፍቷቸዋል ፡ ጠንቋዩ ለደቂቃ አይኖቹን ፡ሲያጉረጠርጥባቸው ፡ቆይቶ ፡ ኤዛ ብሎ ፡የጠራት ፡ ቆንጅዬና ፡ማራኪ የሆነች ዋ ወጣት ፡ ያዘዛትን ፡የፈላ ውሃ ፡ይዛ ፊቱ ጎንበስ ፡ብላ ስትቀርብ ፡ በሌባ ጣቱ እረጅም ፡ሉጫ ፀጉሯ ፡ያረፈበትን ፡ አናቷን ፡ነካ ነካ አደረጋት ፡ እሱ በነካት ቁጥር ፡ከጭንቅላቷ ፡ዝቅ ፡ስትል ፡ መስፍን ፡የተባለው ፡ጎረምሳ ፡ ለጓደኛው ፡ ዳንኤል ፡ ' የሴጣን አለቃ ሳይሆን አይቀርም ፡ መዳንያለም ከዚብቻ በታምሩ ያውጣን 'አለው ፡በማንሾካሾክ ፡ ዳንኤል ማለት የሚፈልገው ፡ነገር ፡ቢኖርም ፡ ከንፈሮቹ በፍርሃት ፡አልላቀቅ አሉት ፡ ሦስተኛው ፡ጓደኛቸው ፡ መሳይ ፡ ቀጣዩን ፡የጠንቋዩን ፡እርምጃ ፡አይኑ ቁልጭልጭ ፡እያለ ይጠብቃል ፡ ፍርሃቱ ከሁለቱም ፡ጓደኞቹ ይብሳል ፡ አስተዳደጉም ፡ ፍቅርና ፡ማባበል ፡የበዛበት ፡ስለሆነ ፡ እንዲ አይነቱን ፡አስጨናቂ ሁኔታ ለመቋቋም ፡ አቅም አቷል ፡ ጠንቋዩ ፡በጣም ፡ቢጮህበት እንኳ ፡የሚሞት ነው የሚመስለው ፡ ከሁሉም በላይ ደሞ ፡ እነዛ ቀያይ የለበሱ ቀንጆ ሴቶች ፡ ድንገት ፡ ወደ ሴጣንነት ፡ተቀይረው ፡የሚያጠቋቸው ፡ነው የመሰለው ፡ የቫንባዬር ፊልም ታወሰው ፡ እናም ፡እነዚንም ፡ሴቶች ፡አላመናቸውም ፡ እዚ ጥቅጥቅ ፡ጫካውስጥ ፡ የሚያስፈራ ዋሻ ፡ውስጥ ፡ ከሚያስፈራራ ግዙፍ በለነጭ ፂም ሰውዬ ጋር ፡ምን ፡ሊያስደብቃቸው ፡የችላል የተለየ ነገር ከሌላቸው በቀር ፡ ,,,, ጠንቋዩ ፡ ኤዛ የተባለችው ልጅ በሰአን ያቀረበችው ፡የፈላ ውሃ ውስጥ ፡ ከጉያው ፡ውስጥ አንዲት ትንሽዬ ብልቃጥ ፡በማውጣት ፡ ከፈታትና ፡ ሦስት ጊዜ ፡ ቀይ ጠብታ ነገር ፡ወደውሃው ፡ጨመረ ፡ ቀጥሎ ፡ ሌላኛዋ ልጅ ፡በትንሽዬ ፡ ሙዳይ ፡አንዳች ነገር ይዛ መጣች ፡እናም አጠገቡ ስትደርስ ፡ጎንበስ ፡ብላ ጠይኖቹን ፡ሳታይ ፡ሙዳዩን ከፍታ አቀረበች ፡ጠንቋዩ በእጁ ቆንጠር አድርጎ ወደፈላውሃ ጨመረ ፡ከዛም በሌባ ጣቱ ቀላቀለው ፡ በነጩ ሰአን የነበረው ፡ውሃ ሙሉ በሙሉ ወፈር ያለ ቀይ ፈሳሽ ፡ሆነ ፡ ከዛም ፡ ሴቶቹን ፡" ውርንጭሎቼ እረፍት አድርጉ ፡ ወደጨለማው ፡ ክፍል ፡ሄዳቹ ተኙ አቢያራ ይጠብቃችዋል ፡ ከኔ አይጎልባችሁም "አላቸው ፡ በዋሻው ፡ክፍል ውስጥ የነበሩት አራት ቆነጃጂት ሴቶች ፡ በተራ በተራ ፡የጠንቋዩ አቢያራን ፡ እጅ ፡እየሳሙ አመሰገኑ ፡ ፡አቢያር ፡ በተራ እጁን እየሰጣቸው ፡ ስማቸውን ፡ እየጠራ ፡መረቃቸው " ኤዛ ያቢያራ መንፈስ ፡ይውረድብሽ ፡"አላት ጎንበስ ብላ
"ጌታዬ ምስጋና ይድረስህ "አለች
"ኤፍራ ፡የአቢያራ መንፈስ ካንቺ ይሁን "
"ምስጋና ላንተ "አለች ኤፍራ ብሎ የጠራት ሴት
"ኤልያታ ፡አቢያራ ካንቺ ይሁን"
"ሁሉ ባንተ ይሁን "አለች
" ኤፊ አቢያራ በሁሉ ነገርሽ ይግባ "
"ሁሌም ላንተ ነኝ አባቴ " አለች ፡ ነገሩ ግራ የገባቸው ፡ የታፈኑት ሦስቱ ጎረምሶች ፡ በየራሳቸው ፡ውስጥ የት ነው ያለነው ይሄ ነገር ህልም ነው እንዴ ፡ ይህ አስፈሪ ሰው ፡እራሱን እንዴት ነው እንደ አምላክ የቆጠረው ፡ እነዚንስ ፡ቀያይና ቆንጆ አማሪኛ የሚናገሩ የሌላ አገር ፡ሰው የሚመስሉ ሴቶች ፡ከወዴት ፡አመጣቸው ፡ ደሞስ ፡የስም አጠራራቸው ፡ የመጀመሪያ ፊደል መመሳሰል ፡ እንዴት ቻለ ፡ ነው ፡ለራሱ እንዲመቸው ፡አድርጎ ፡ሰይሟቸው ፡ነው ፡ የሆነስ ፡ሆነና ፡ ምንድነው ፡አላማው ፡ የሚያምኑትን ሰዎች ፡ማብዛት ፡ነው ፡ወይስ ፡ በተረት እንደሚነገረው ፡የሰው ፡ደም የሚጠጣ ጭራቅ ፡ይሆን ፡ ጎረምሶቹ ከአቢያራ ፡ይልቅ ፡አይኖቻቸውን ፡ይዟቸው ፡ወደመጣው ፡ያልታወቀው ፡ሰው ፡ ተክለዋል ፡ ከዚ ሴጣን ፡ከሚመስለው ፡አቢያራ ፡ ለምኖላቸው ፡በነሱላይ ፡ሊያደርግ ካሰበው ፡ነገር ፡እንዲያወጣቸው ፡ በአይናቸው ፡ተማፀኑ ፡ ሴቶቹ በአንዲት ፡ሸለቆ ፡ውስጥ ፡ገብተው ፡ተሰወሩ ፡ እነሱ ሲሄዱ ፡ ዋሻው ፡ የሞት መንፈስ ፡የሚጮህበት ፡መሰለ ፡ 'እሽሽሽሽሽ ሿሿሿሿሿ ፂፂፂፂፂፂ ስስስስስ ,,,,,,,' የልብን ትርታ የሚጨምር ፡ዝም ያለ ጩኽት ፡
አቢያራ "ና መስፍን "ሲል መስፍን ፡ልቡ በድንጋጤ ዘለለች ፡በስሜ ይጠራኛል ፡ብሎ ፡አላሰበም ፡እና ወደሱ ለመቅረብ ፡ዘገየ ፡ያልታወቀው ፡ሰው ፡ወደመስፍን በመጠጋት ፡ አባቴን ፡አታበሳጨው ፡ሲለው ፡መስፍን ፡ተንቀሳቀሰ ፡ እናም ፡አቢያራ ፡ፊት ቆመ አቢያራ የመስፍንን አይኖች ፡አፍጥጦ ሲያየው ፡ ቆይቶ ሳቅ ፡ብሎ ፡አፉን ፡እንዲ ከፍት ፡አዘዘው ፡ መስፍን ፡በፍርሃት እንደተዋጠ አፉን ከፈተ አቢያራ ከበጠበጠው ፡ቀይ ፈሳሽ ፡በእጁ ጨልፎ የመስፍን አፍ ውስጥ ጨመረው ፡ ከዛም ወደአልታወቀው ሰው ምልክት ፡ሲሰጠው ፡ያልታወቀው ሰው ፡የመስፍንን አፍ ፈሳሹ እንዳይወጣ ግጥም አድርጎ ያዘው ፡ መሰፍን እየተንገሸገሸ ዋጠው ፡ እና አይኑን ጨፍኖ ቀጣዩን ጠበቀ ፡ ምንም አይነት ለውጥ ፡ስላላሳየ ከሞት ተርፌያለው ብሎ አስቦ ፡ ተቀመጥ በተባለበት ቦታ ሄዶ ተቀመጠ ፡ቦታው ጎድጎድ ያለ ልክ እንደ ሳፋ ያለ ድንጋይ ነገር ፡ስለሆነ ተሰበሰበ ፡ እግሩን እጥፍጥፍ አድርጎ ፡,,,,,ቀጥሎ ፡አቢያራ በሚያስገመግም ድምፁ " ዳንኤል ናወዲ "ሲል ፡የጓደኛውን ፡ምንም አለመሆን ያየው ፡ዳንኤል ፡ በርታ ብሎ ፡ቀረበ ፡ አቢያራ ፡ለሱም ፡ከፈሳሹ አጠጣው ፡ ፡ዳንኤል ፡ ፊቱን አጨፍግጎ የማይቀርለትን ተጎነጨው ፡ እሱንም ፡መጠጣቱን ካረጋገጡ በዋላ ፡ ወደ ጎድጓዳው ፡ቦታ እንዲሄድ አደረጉት ፡ ቀጥሎ ፡የመሳይ ፡ተራ ደረሰና አቢያራ "መሳይ ናወዲ "ሲለው ፡መሳይ ፡ ድንጋጤና መረበሹ ይበልጥ አይሎ ፡ በተቀመጠበት ተሰፍቶ ፡ቀረ "መሳይ ና ወዲ "መሳይ አልንቀሳቀስ አለ ፡አቢያራ ተቆጣ ፡በዚ ጊዜ ፡ ሰውዬው ፡ ወደመሳይ በመሄድ ፡"አንተ ትንሽዬ ደደብ ፡ ተንቀሳቀስ እንጂ አባቴን አታስቆጣው ፡ "አለው ፡መሳይ ፡በድን ፡ሆነ ሰውዬው ፡አቢያራ ከመናደዱ በፊት ፡ሊያስገድደው ፡ሞከረ ፡ አቢያራ "ተወው አድማስ መምጣቱ አይቀርም ፡ዞር በል ፡ካጠገቡ ፡"አለው ፡ በዚ አጋጣሚ ይዟቸው ፡የመጣው ፡ሰው ፡አድማስ ፡እንደሆነ ስሙ አወቁ ፡ አንተን ብሎ አድማስ ፡ብሎ ፡መስፍን ፡በውስጡ ሸረደደው ፡ የጓደኛው ፡ መሳይ ፡ሁኔታ ደሞ፡አስፈራው ፡ አንድነገር ፡እንዳያደርጉት በውስጡ ለአምላኩ ፀለየ ፡ ዳንኤልም መሳይን ፡እንዳይገሉት ፡ፈራ ፡ አቢያራ ድምፁ ወደ አስፈሪነት ይበልጥ ፡ተቀየረ "መ ሳ ይ ና ወደኔ አሆሆሆሆይ መሳ ይ "ጩኽቱ በፍርሃት ፡አራዳቸው ፡ መሳይ ካለበት ሳይንቀሳቀስ ፡ ወባ እንደያዘው፡ ሰው አንዘፈዘፈው ፡ አደማስ ፡ ከኪሱ የሚያብረቀርቅ ፡ ስለት አውጥቶ ፡ ለመሳይ ፡አሳየው ፡ አቢያራ ፡ ማጓራትና መጮሁን ፡ቀጠለ ፡ ንዴት ፡ቀጣ ውስጥ ፡እንደገባ በግልፅ ፡ታየ ፡ መሳይ ፡አይኖቹ ብቻ መርገብገብ ፡እና መቁለጭለጭ ሆነ ሰውነቱ ለመንቀሳቀስ አልታዘዝ አለው ፡ ደጋግሞ የፈጣሪውን ፡ስም ፡በልቡ ጠራ ,,,,,,,,,,,,
✍ ሙና መሀመድ
ይቀጥላል
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️
♣♣ክፍል ሦስት♣♣
♦♦♦♦°♦♦♦♦°♦♦♦♦°
ለለሦስቱም አብሮ አደግ ጓደኛማቾች ፡ ነገሩ ሁሉ አንደዘበት ፡የሚያዩት የነበረው ፡ የወረር ፊልም ፡በሁኑ ዓለም ፡የተከሰተባቸው ፡እስኪመስላቸው ፡ድረስ ፡ በፍርሃት የሚገቡበት ፡ጠፍቷቸዋል ፡ ጠንቋዩ ለደቂቃ አይኖቹን ፡ሲያጉረጠርጥባቸው ፡ቆይቶ ፡ ኤዛ ብሎ ፡የጠራት ፡ ቆንጅዬና ፡ማራኪ የሆነች ዋ ወጣት ፡ ያዘዛትን ፡የፈላ ውሃ ፡ይዛ ፊቱ ጎንበስ ፡ብላ ስትቀርብ ፡ በሌባ ጣቱ እረጅም ፡ሉጫ ፀጉሯ ፡ያረፈበትን ፡ አናቷን ፡ነካ ነካ አደረጋት ፡ እሱ በነካት ቁጥር ፡ከጭንቅላቷ ፡ዝቅ ፡ስትል ፡ መስፍን ፡የተባለው ፡ጎረምሳ ፡ ለጓደኛው ፡ ዳንኤል ፡ ' የሴጣን አለቃ ሳይሆን አይቀርም ፡ መዳንያለም ከዚብቻ በታምሩ ያውጣን 'አለው ፡በማንሾካሾክ ፡ ዳንኤል ማለት የሚፈልገው ፡ነገር ፡ቢኖርም ፡ ከንፈሮቹ በፍርሃት ፡አልላቀቅ አሉት ፡ ሦስተኛው ፡ጓደኛቸው ፡ መሳይ ፡ ቀጣዩን ፡የጠንቋዩን ፡እርምጃ ፡አይኑ ቁልጭልጭ ፡እያለ ይጠብቃል ፡ ፍርሃቱ ከሁለቱም ፡ጓደኞቹ ይብሳል ፡ አስተዳደጉም ፡ ፍቅርና ፡ማባበል ፡የበዛበት ፡ስለሆነ ፡ እንዲ አይነቱን ፡አስጨናቂ ሁኔታ ለመቋቋም ፡ አቅም አቷል ፡ ጠንቋዩ ፡በጣም ፡ቢጮህበት እንኳ ፡የሚሞት ነው የሚመስለው ፡ ከሁሉም በላይ ደሞ ፡ እነዛ ቀያይ የለበሱ ቀንጆ ሴቶች ፡ ድንገት ፡ ወደ ሴጣንነት ፡ተቀይረው ፡የሚያጠቋቸው ፡ነው የመሰለው ፡ የቫንባዬር ፊልም ታወሰው ፡ እናም ፡እነዚንም ፡ሴቶች ፡አላመናቸውም ፡ እዚ ጥቅጥቅ ፡ጫካውስጥ ፡ የሚያስፈራ ዋሻ ፡ውስጥ ፡ ከሚያስፈራራ ግዙፍ በለነጭ ፂም ሰውዬ ጋር ፡ምን ፡ሊያስደብቃቸው ፡የችላል የተለየ ነገር ከሌላቸው በቀር ፡ ,,,, ጠንቋዩ ፡ ኤዛ የተባለችው ልጅ በሰአን ያቀረበችው ፡የፈላ ውሃ ውስጥ ፡ ከጉያው ፡ውስጥ አንዲት ትንሽዬ ብልቃጥ ፡በማውጣት ፡ ከፈታትና ፡ ሦስት ጊዜ ፡ ቀይ ጠብታ ነገር ፡ወደውሃው ፡ጨመረ ፡ ቀጥሎ ፡ ሌላኛዋ ልጅ ፡በትንሽዬ ፡ ሙዳይ ፡አንዳች ነገር ይዛ መጣች ፡እናም አጠገቡ ስትደርስ ፡ጎንበስ ፡ብላ ጠይኖቹን ፡ሳታይ ፡ሙዳዩን ከፍታ አቀረበች ፡ጠንቋዩ በእጁ ቆንጠር አድርጎ ወደፈላውሃ ጨመረ ፡ከዛም በሌባ ጣቱ ቀላቀለው ፡ በነጩ ሰአን የነበረው ፡ውሃ ሙሉ በሙሉ ወፈር ያለ ቀይ ፈሳሽ ፡ሆነ ፡ ከዛም ፡ ሴቶቹን ፡" ውርንጭሎቼ እረፍት አድርጉ ፡ ወደጨለማው ፡ ክፍል ፡ሄዳቹ ተኙ አቢያራ ይጠብቃችዋል ፡ ከኔ አይጎልባችሁም "አላቸው ፡ በዋሻው ፡ክፍል ውስጥ የነበሩት አራት ቆነጃጂት ሴቶች ፡ በተራ በተራ ፡የጠንቋዩ አቢያራን ፡ እጅ ፡እየሳሙ አመሰገኑ ፡ ፡አቢያር ፡ በተራ እጁን እየሰጣቸው ፡ ስማቸውን ፡ እየጠራ ፡መረቃቸው " ኤዛ ያቢያራ መንፈስ ፡ይውረድብሽ ፡"አላት ጎንበስ ብላ
"ጌታዬ ምስጋና ይድረስህ "አለች
"ኤፍራ ፡የአቢያራ መንፈስ ካንቺ ይሁን "
"ምስጋና ላንተ "አለች ኤፍራ ብሎ የጠራት ሴት
"ኤልያታ ፡አቢያራ ካንቺ ይሁን"
"ሁሉ ባንተ ይሁን "አለች
" ኤፊ አቢያራ በሁሉ ነገርሽ ይግባ "
"ሁሌም ላንተ ነኝ አባቴ " አለች ፡ ነገሩ ግራ የገባቸው ፡ የታፈኑት ሦስቱ ጎረምሶች ፡ በየራሳቸው ፡ውስጥ የት ነው ያለነው ይሄ ነገር ህልም ነው እንዴ ፡ ይህ አስፈሪ ሰው ፡እራሱን እንዴት ነው እንደ አምላክ የቆጠረው ፡ እነዚንስ ፡ቀያይና ቆንጆ አማሪኛ የሚናገሩ የሌላ አገር ፡ሰው የሚመስሉ ሴቶች ፡ከወዴት ፡አመጣቸው ፡ ደሞስ ፡የስም አጠራራቸው ፡ የመጀመሪያ ፊደል መመሳሰል ፡ እንዴት ቻለ ፡ ነው ፡ለራሱ እንዲመቸው ፡አድርጎ ፡ሰይሟቸው ፡ነው ፡ የሆነስ ፡ሆነና ፡ ምንድነው ፡አላማው ፡ የሚያምኑትን ሰዎች ፡ማብዛት ፡ነው ፡ወይስ ፡ በተረት እንደሚነገረው ፡የሰው ፡ደም የሚጠጣ ጭራቅ ፡ይሆን ፡ ጎረምሶቹ ከአቢያራ ፡ይልቅ ፡አይኖቻቸውን ፡ይዟቸው ፡ወደመጣው ፡ያልታወቀው ፡ሰው ፡ ተክለዋል ፡ ከዚ ሴጣን ፡ከሚመስለው ፡አቢያራ ፡ ለምኖላቸው ፡በነሱላይ ፡ሊያደርግ ካሰበው ፡ነገር ፡እንዲያወጣቸው ፡ በአይናቸው ፡ተማፀኑ ፡ ሴቶቹ በአንዲት ፡ሸለቆ ፡ውስጥ ፡ገብተው ፡ተሰወሩ ፡ እነሱ ሲሄዱ ፡ ዋሻው ፡ የሞት መንፈስ ፡የሚጮህበት ፡መሰለ ፡ 'እሽሽሽሽሽ ሿሿሿሿሿ ፂፂፂፂፂፂ ስስስስስ ,,,,,,,' የልብን ትርታ የሚጨምር ፡ዝም ያለ ጩኽት ፡
አቢያራ "ና መስፍን "ሲል መስፍን ፡ልቡ በድንጋጤ ዘለለች ፡በስሜ ይጠራኛል ፡ብሎ ፡አላሰበም ፡እና ወደሱ ለመቅረብ ፡ዘገየ ፡ያልታወቀው ፡ሰው ፡ወደመስፍን በመጠጋት ፡ አባቴን ፡አታበሳጨው ፡ሲለው ፡መስፍን ፡ተንቀሳቀሰ ፡ እናም ፡አቢያራ ፡ፊት ቆመ አቢያራ የመስፍንን አይኖች ፡አፍጥጦ ሲያየው ፡ ቆይቶ ሳቅ ፡ብሎ ፡አፉን ፡እንዲ ከፍት ፡አዘዘው ፡ መስፍን ፡በፍርሃት እንደተዋጠ አፉን ከፈተ አቢያራ ከበጠበጠው ፡ቀይ ፈሳሽ ፡በእጁ ጨልፎ የመስፍን አፍ ውስጥ ጨመረው ፡ ከዛም ወደአልታወቀው ሰው ምልክት ፡ሲሰጠው ፡ያልታወቀው ሰው ፡የመስፍንን አፍ ፈሳሹ እንዳይወጣ ግጥም አድርጎ ያዘው ፡ መሰፍን እየተንገሸገሸ ዋጠው ፡ እና አይኑን ጨፍኖ ቀጣዩን ጠበቀ ፡ ምንም አይነት ለውጥ ፡ስላላሳየ ከሞት ተርፌያለው ብሎ አስቦ ፡ ተቀመጥ በተባለበት ቦታ ሄዶ ተቀመጠ ፡ቦታው ጎድጎድ ያለ ልክ እንደ ሳፋ ያለ ድንጋይ ነገር ፡ስለሆነ ተሰበሰበ ፡ እግሩን እጥፍጥፍ አድርጎ ፡,,,,,ቀጥሎ ፡አቢያራ በሚያስገመግም ድምፁ " ዳንኤል ናወዲ "ሲል ፡የጓደኛውን ፡ምንም አለመሆን ያየው ፡ዳንኤል ፡ በርታ ብሎ ፡ቀረበ ፡ አቢያራ ፡ለሱም ፡ከፈሳሹ አጠጣው ፡ ፡ዳንኤል ፡ ፊቱን አጨፍግጎ የማይቀርለትን ተጎነጨው ፡ እሱንም ፡መጠጣቱን ካረጋገጡ በዋላ ፡ ወደ ጎድጓዳው ፡ቦታ እንዲሄድ አደረጉት ፡ ቀጥሎ ፡የመሳይ ፡ተራ ደረሰና አቢያራ "መሳይ ናወዲ "ሲለው ፡መሳይ ፡ ድንጋጤና መረበሹ ይበልጥ አይሎ ፡ በተቀመጠበት ተሰፍቶ ፡ቀረ "መሳይ ና ወዲ "መሳይ አልንቀሳቀስ አለ ፡አቢያራ ተቆጣ ፡በዚ ጊዜ ፡ ሰውዬው ፡ ወደመሳይ በመሄድ ፡"አንተ ትንሽዬ ደደብ ፡ ተንቀሳቀስ እንጂ አባቴን አታስቆጣው ፡ "አለው ፡መሳይ ፡በድን ፡ሆነ ሰውዬው ፡አቢያራ ከመናደዱ በፊት ፡ሊያስገድደው ፡ሞከረ ፡ አቢያራ "ተወው አድማስ መምጣቱ አይቀርም ፡ዞር በል ፡ካጠገቡ ፡"አለው ፡ በዚ አጋጣሚ ይዟቸው ፡የመጣው ፡ሰው ፡አድማስ ፡እንደሆነ ስሙ አወቁ ፡ አንተን ብሎ አድማስ ፡ብሎ ፡መስፍን ፡በውስጡ ሸረደደው ፡ የጓደኛው ፡ መሳይ ፡ሁኔታ ደሞ፡አስፈራው ፡ አንድነገር ፡እንዳያደርጉት በውስጡ ለአምላኩ ፀለየ ፡ ዳንኤልም መሳይን ፡እንዳይገሉት ፡ፈራ ፡ አቢያራ ድምፁ ወደ አስፈሪነት ይበልጥ ፡ተቀየረ "መ ሳ ይ ና ወደኔ አሆሆሆሆይ መሳ ይ "ጩኽቱ በፍርሃት ፡አራዳቸው ፡ መሳይ ካለበት ሳይንቀሳቀስ ፡ ወባ እንደያዘው፡ ሰው አንዘፈዘፈው ፡ አደማስ ፡ ከኪሱ የሚያብረቀርቅ ፡ ስለት አውጥቶ ፡ ለመሳይ ፡አሳየው ፡ አቢያራ ፡ ማጓራትና መጮሁን ፡ቀጠለ ፡ ንዴት ፡ቀጣ ውስጥ ፡እንደገባ በግልፅ ፡ታየ ፡ መሳይ ፡አይኖቹ ብቻ መርገብገብ ፡እና መቁለጭለጭ ሆነ ሰውነቱ ለመንቀሳቀስ አልታዘዝ አለው ፡ ደጋግሞ የፈጣሪውን ፡ስም ፡በልቡ ጠራ ,,,,,,,,,,,,
✍ ሙና መሀመድ
ይቀጥላል
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️
👍36❤1
#ሳቤላ
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ስምንት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
ደቂቃዎች በረሩ ላራት ሰዓት ሩብ ጕዳይ አራት ተሩብ አሁንም ሪቻርድ ሔር ከእናቱ ጋር እንዳለ ነው " ሚስተር ካርላይልና ባርባራም በአትክልቱ ቦታ መኽል ባለዉ እግር መንገድ እስከዚያ ሰዓት ድረስ በትዕግሥት ይመላለሳሉ አራት ሰዓት ተሩብ ላይ ሪቻርድ ሔር ከናቱ ተሰናብቶ መጣ " ባርባራም ዕንባዋን እያወረደች ተሰናበተችው በመጣበት ለመሔድ ወደ ዐፀዱ ገባ "
“ በይ ባርባራ . . . ደኅና እደሪ " በጣም ስለመሸ ሚስዝ ሔርን አልተሰናበትኳቸውም " ሆኖም ሁሉ ነገር ደኅና በመሳካቱ የተሰማኝን ደስታ ንገሪልኝ ”ብሏት ሔደ እሱ በሰው እየተራመደ ወደ ቤቱ ሲገሠግሥ ባርባራ ብሶቷ በዕንባ እስኪወጣላት ድረስ ከበሩ ብረት ተደግፋ ማንም
ሳያቋርጣት እያነባች ዐሥር ደቂቃ ያህል ቆየች " እናቷም የራሷን የውስጥ ብሶት ስታስተነትን ፈጽማ ረስታት ኖሯል። ባርባራ ከዚያ እንደ ቆመች ፈጣን የእግር ዳና ስትሰማ በጣም ድንግጥ አለች ወዲያው ግን ሚስተር ካርላይል መሆኑን ዐወቀችው "
“ በውስጡ አንድ ብራና የያዘ ጥቅል ትቼ ነበር እባክሽ አምጭልኝ” ባርባራ
ስትበር ሔዳ አመጣችለት ሚስተር ካርላይልም ተቀበለና ባጭሩ አመስግኖ ወደ ቤቱ ገሠገሠ ። እሷም እንደ ነበረችው ከበሩ ተደግፋ በካርላይል መምጣት ተቋርጦ
የነበረውን ዕንባዋን ትለቀው ጀመር በወንድሟ ነገር አንጀቷ አሯል ይሆናል ተብሎ የተጠበቀው ካፒቴን ቶርን ሳይሆን በመቅረቱ የባሰውን በግናለች አሁንም ግና የአባቷ ዳና አልተሰማም እሷም ቁማ መጠበቋን ቀጠለች » ትንሽ ቆይታ በቁጥቋጦቹ ታኮ አንድ ስው ከሩቅ ታያት " እሷም የድንጋጤ ሀይኖቿን አፍጣ ተመለከተች " ልቧ ነጥሮ የሚወጣ እስኪመስል ይመታ ጀመር " ሪቻርድ መሆኑን ስታውቅ
ምን ጉዳይ አሳብዶ እንደ መለሰው ገረማት አሁንም ከደጅ ሲያገኛት ጊዜ ያባቱን
አለመግባት አረጋገጠና ያለ ሥጋት ተጠጋ " የሠራ አካላቱ እየተንቀጠቀጠ ትንፋሹ ቁርጥ ቁርጥ እያለ የሚሆነው ጠፍቶታል "
“ ባርባራ ! ባርባራ !.... ” አላት በኃይል እየቃተተ “ቶርንን አየሁት !
ራሱን ቶርንን በአካል አገኘሁት ”
ባርባራ እንግዳ ነገር ሆነባትና አፍጣ ታየው ጀመር
“ልክ ከዚህ እንደ ወጣሁ ሰው ስለማይበዛበት ከዚህኛው መንገድ ይሻላል
በማለት ወደ ቢን ሌን አቋርጨ ስሔድ አንድ ሰው ከሩቅ ሲመጣ አየሁ ምንም እንኳን ሌላ ለመምሰል ብሞክርም ማንም እንዲያገኘው ስለ አልፈለግሁ ወደ ዛፎቹ
ዘወር አልኩ እሱ መኻል መንገዱን ይዞ ወዶ ዌስትሊን ሲሔድ አየሁት ግና ከአጠገቤ ሳይደርስ ዐወቅሁት "
የሠራ አካላቴን ወረረኝ " እያንዳንዷ የደሜ ጠብታ የምትሯሯጥብኝ መሰለኝ" ዘለህ እነቀው የሆሊጆን ገዳይ ነው ብለህ አስይዘው የሚል ሐሳብ መጣብኝ
ሁኔታውን ገምግሜ ቀጥቅጦ እንዳይገለኝ ፈራሁና ተውኩት አየሽ... ደሞኮ አንድ ጊዜ ነፍስ ያጠፋ ሰው ሁለተኛ ለመድገም ወደ ኋላ አይልም አላት። "
«ሪቻርድ እርግጠኛ ነህ ? ስለ ቶርን ብዙ ስለምትናገር እንዲያው በሐሳብህ
መጥቶብህ እንዳይሆን ?አለችው "
ምን ነካሽ ... ባርባራ ሐሳብ? ከዚህ ተቀርጿል አላልኩሽም ? አላት ወደ
ልቡ እያመለከተ " በየጥላው ሥር ቶርንን አየሁ የምል ሰው በለበት ሰው የሚታየኝ ሕፃን መሰልኩሽ ወይንስ ዕብድ? በአንድ እጁ ባርኔጣውን ይዞ በሌላው ፀጉሩን ከግንባሩ የኋሊት እያስተኛ አሁንም አሁንም ጸጕሩን የኋሊት የመግፋት
ልምድ አለው በጣም እየተጣደፈ ይራመድ ነበር ጸጉሩን እንደዚያ ወደ ኋላ
በሚመልስበት ጊዜ የጣቱ አልማዝ በጨረቃው ብርሃን ይፈልቅ ነበር " ምንም አትጠራጠሪ።
ባርባራ በደንብ ካዳመጠችው በኋላ እሷም እንደሱ ስሜቷ ተቀሰቀሰ ድንጋጤዉ እንቅቃጤዉ ጥድፊያዉ ጉጉቱ እንዳለ ተጋባባት ። ማሰብ ማማዘን
ቦታ ለቀቁ።
በግብታዊ ስሜት ብቻ ተነዳች " የሪቻርድ አባባል ሙሉ በሙሉ እንዳመነችቐት
ምን እንደምታደርግ በማሰብ ጊዜ ማባከን አልፈለገችም :
ምናልባት በዚያ ሰዓት ሰው ቢያገኛት ምን እንደሚላት በመዘንጋት አባቷ ከቤት ሲገባ ቢያጣት ምን እንደሚል በመርሳት ሪቻርድ ሔር ቀስ ብሎ ዙሪውን እያስተዋለ በሩቁ እየተከተላት ወደ ሚስተር ካርላይል እየሮጠች ሔዶች ገና ኢስትሊን በር ሊገባ ሲል ደረሰችበት "
“ባርባራ. . . ምን ነው በደኅናሽ ነው ?”
“ አርኪባልድ ! አርኪባልድ ! አለች ከትንፋሿ ጋር እየተናነቀች " እሱስ
ደኅና ነኝ' አንድ ጊዜ ሪቻርድን አነጋግረው ቶርንን አይቶታል ”
ሚስተር ካርላይል ምልስ አለና ወደ ቁጥቋጦች ዘወር ብለው ሪቻርድ ያየውን
ነገር ዝርዝር አድርጎ አጫወተው እሱም ምናልባት ሪቻርድን ላለማስከፋት ብሎ
እንደሆነም አይታወቅም : ልክ እንደ ባርባራ ሙሉ በሙሉ ሳይጠራጠር ያመነው መሰለ "
“ ሪቻርድ ... ዛሬ ማታ ከቢሮዬ ካየኸው ሰው በቀር በዚህ አካባቢ ቶርን የሚባል ሰው ጭራሽ የለም” አለው ካርላይል ትንሽ ካሰበ በኋላ “ የሚገርም ነገር ነው …”
“ አሁን ያገኘሁት ሰው ቶርን ለመሆኑ አልጠራጠርም ምናልባት እሱ እዚ
ያለው በሌላ ስም ሊሆን ይችላል።
አለባበሱ ምን ይመስል ነበር ? አለው ካርላይል።
እንደ ፈለገ ቢለብሰው ሰውየው አያሳስትም ” አለ ሪቻርድ “ የማታ ልብስ ለብሶ ቀጭን ካፖርት ብጤ ትከሻው ላይ ጣል አድርጎ ነበር " ለባርባራ እንደነገርኳት ጸጉሩን ከግንባሩ ወደ ኋላው በመግፋት ልምዱ ብቻ በቀላሉ ዐውቀዋለሁ
በተጨማሪ ደግሞ ለስላሳ ነጭ የሆነው እጁና የሚያንጸባርቀው የአልማዝ
ቀለበቱ ዋና ምልክቶች ናቸው ”
"በል እንግዲያው ሪቻርድ ... እኔ አሁን የምመክርህ ከዚህ አንድ
ቀን ሰንብትና ይህን ሰውዬ ፈልገው » ድንገት ያየኸው እንዪሆነ የት እንደሚገባ
ተከታተለው ከተቻለ የዚህን ሰው ማንነት ማወቅ በጣም አስፌላጊ ነው አለው
በሚስተር ካርይል
"ብገኝ የሚጠብቀኝ አደጋሳ ?”
አንተ ደግሞ በጣም ስለ ተለዋወጥክ ቀን ለቀን በአደባባይ ብትሔድ እንኳን
የሚያውቅህ አይገኝም : "
ሪቻርድ በሚስተር ካርይል አነጋገር ሊተማመን ስለ አልቻለ ስለአየው ሰውዬ
ምልክት ዝርዝር አድርጎ ከገለጸላቸው በኋላ ለማንኛውም አስፈላጊ ነገር
የሎንዶን አድራሻውን ሰጥቶ ሔደ "
“ በይ እንግዲሀ ልሸኝሽ እንጂ .. ባርባራ ” አለ ሚስተር ካርላይል "
“ በጭራሽ አይሆንም ! እንደዚህ ጊዜው መሽቶ አንተ ደክሞህ እያለህ ሁለተኛ መንገድ አላስመታህም " አሁንም ስመጣ ብቻዬን ነበርኩ " ሪቻርድም እንኳን አብሮኝ አልነበረም ።
ስትመጭ ምንም ነገር ማድረግ ባልችልም አሁን ከሌሊቱ እምስት ሰዓት
ላይ በአውራ ጐዳና ብቻሽን ስትሔጅ ዝም ብዬ አላይሽም ” አለና ክንዱን ዘረጋላት " ተያይዘው ጉዞ ጀመሩ "
“አቤት ይህን ያህል አምሽተህ ስትገባ እቤት ሳቤላ ምን ትልህ ይሆን?”
“ እስካሁን ከግብዣው የምትመለስ አይመስለኝም ደሞም አንዴ ብቻ በአንድ ምክንያት ማምሸቴ ይህን ያህልም አይደለም ”
ከበሩ አድርሷት ተመለሰ እሷ ከቤት ስትገባ አባቷ አሁንም ገና አልመጣም
ነበር "
ሚስተር ካርይል ከቤቱ ሲደርስ ሳቤላ ከመልበሻ ክፍሏ ውስጥ ተቀምጣ ስትጽፍ አገኛት " ስለ ግብዣው አንዳንድ ነገር ጠይቋት ባጭሩ ቁርጥ ቁርጥ እያደረገች
መለሰችለት " በመጨረሻም ለምን እንደማትተኛ ጠየቃት
“ እንቅልፌ አልመጣም ”
“ እኔ ግን ቶሎ መተኛት አለብኝ " ... ሳቤላ ሙትት ብዬ ደክሜአለሁ ”
" ትችላለህ ” አለችው "
ሊስማት ጐንበስ ሲል ፊቷን በዘዴ ዞር አደረገችበት ወደ ግብዣው አብሯት ባለመሔዱ የተቆጣች መሰለውና እጁን ከትከሻዋ ጣል አድርጎ ፈገግ አለ "
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ስምንት
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
ደቂቃዎች በረሩ ላራት ሰዓት ሩብ ጕዳይ አራት ተሩብ አሁንም ሪቻርድ ሔር ከእናቱ ጋር እንዳለ ነው " ሚስተር ካርላይልና ባርባራም በአትክልቱ ቦታ መኽል ባለዉ እግር መንገድ እስከዚያ ሰዓት ድረስ በትዕግሥት ይመላለሳሉ አራት ሰዓት ተሩብ ላይ ሪቻርድ ሔር ከናቱ ተሰናብቶ መጣ " ባርባራም ዕንባዋን እያወረደች ተሰናበተችው በመጣበት ለመሔድ ወደ ዐፀዱ ገባ "
“ በይ ባርባራ . . . ደኅና እደሪ " በጣም ስለመሸ ሚስዝ ሔርን አልተሰናበትኳቸውም " ሆኖም ሁሉ ነገር ደኅና በመሳካቱ የተሰማኝን ደስታ ንገሪልኝ ”ብሏት ሔደ እሱ በሰው እየተራመደ ወደ ቤቱ ሲገሠግሥ ባርባራ ብሶቷ በዕንባ እስኪወጣላት ድረስ ከበሩ ብረት ተደግፋ ማንም
ሳያቋርጣት እያነባች ዐሥር ደቂቃ ያህል ቆየች " እናቷም የራሷን የውስጥ ብሶት ስታስተነትን ፈጽማ ረስታት ኖሯል። ባርባራ ከዚያ እንደ ቆመች ፈጣን የእግር ዳና ስትሰማ በጣም ድንግጥ አለች ወዲያው ግን ሚስተር ካርላይል መሆኑን ዐወቀችው "
“ በውስጡ አንድ ብራና የያዘ ጥቅል ትቼ ነበር እባክሽ አምጭልኝ” ባርባራ
ስትበር ሔዳ አመጣችለት ሚስተር ካርላይልም ተቀበለና ባጭሩ አመስግኖ ወደ ቤቱ ገሠገሠ ። እሷም እንደ ነበረችው ከበሩ ተደግፋ በካርላይል መምጣት ተቋርጦ
የነበረውን ዕንባዋን ትለቀው ጀመር በወንድሟ ነገር አንጀቷ አሯል ይሆናል ተብሎ የተጠበቀው ካፒቴን ቶርን ሳይሆን በመቅረቱ የባሰውን በግናለች አሁንም ግና የአባቷ ዳና አልተሰማም እሷም ቁማ መጠበቋን ቀጠለች » ትንሽ ቆይታ በቁጥቋጦቹ ታኮ አንድ ስው ከሩቅ ታያት " እሷም የድንጋጤ ሀይኖቿን አፍጣ ተመለከተች " ልቧ ነጥሮ የሚወጣ እስኪመስል ይመታ ጀመር " ሪቻርድ መሆኑን ስታውቅ
ምን ጉዳይ አሳብዶ እንደ መለሰው ገረማት አሁንም ከደጅ ሲያገኛት ጊዜ ያባቱን
አለመግባት አረጋገጠና ያለ ሥጋት ተጠጋ " የሠራ አካላቱ እየተንቀጠቀጠ ትንፋሹ ቁርጥ ቁርጥ እያለ የሚሆነው ጠፍቶታል "
“ ባርባራ ! ባርባራ !.... ” አላት በኃይል እየቃተተ “ቶርንን አየሁት !
ራሱን ቶርንን በአካል አገኘሁት ”
ባርባራ እንግዳ ነገር ሆነባትና አፍጣ ታየው ጀመር
“ልክ ከዚህ እንደ ወጣሁ ሰው ስለማይበዛበት ከዚህኛው መንገድ ይሻላል
በማለት ወደ ቢን ሌን አቋርጨ ስሔድ አንድ ሰው ከሩቅ ሲመጣ አየሁ ምንም እንኳን ሌላ ለመምሰል ብሞክርም ማንም እንዲያገኘው ስለ አልፈለግሁ ወደ ዛፎቹ
ዘወር አልኩ እሱ መኻል መንገዱን ይዞ ወዶ ዌስትሊን ሲሔድ አየሁት ግና ከአጠገቤ ሳይደርስ ዐወቅሁት "
የሠራ አካላቴን ወረረኝ " እያንዳንዷ የደሜ ጠብታ የምትሯሯጥብኝ መሰለኝ" ዘለህ እነቀው የሆሊጆን ገዳይ ነው ብለህ አስይዘው የሚል ሐሳብ መጣብኝ
ሁኔታውን ገምግሜ ቀጥቅጦ እንዳይገለኝ ፈራሁና ተውኩት አየሽ... ደሞኮ አንድ ጊዜ ነፍስ ያጠፋ ሰው ሁለተኛ ለመድገም ወደ ኋላ አይልም አላት። "
«ሪቻርድ እርግጠኛ ነህ ? ስለ ቶርን ብዙ ስለምትናገር እንዲያው በሐሳብህ
መጥቶብህ እንዳይሆን ?አለችው "
ምን ነካሽ ... ባርባራ ሐሳብ? ከዚህ ተቀርጿል አላልኩሽም ? አላት ወደ
ልቡ እያመለከተ " በየጥላው ሥር ቶርንን አየሁ የምል ሰው በለበት ሰው የሚታየኝ ሕፃን መሰልኩሽ ወይንስ ዕብድ? በአንድ እጁ ባርኔጣውን ይዞ በሌላው ፀጉሩን ከግንባሩ የኋሊት እያስተኛ አሁንም አሁንም ጸጕሩን የኋሊት የመግፋት
ልምድ አለው በጣም እየተጣደፈ ይራመድ ነበር ጸጉሩን እንደዚያ ወደ ኋላ
በሚመልስበት ጊዜ የጣቱ አልማዝ በጨረቃው ብርሃን ይፈልቅ ነበር " ምንም አትጠራጠሪ።
ባርባራ በደንብ ካዳመጠችው በኋላ እሷም እንደሱ ስሜቷ ተቀሰቀሰ ድንጋጤዉ እንቅቃጤዉ ጥድፊያዉ ጉጉቱ እንዳለ ተጋባባት ። ማሰብ ማማዘን
ቦታ ለቀቁ።
በግብታዊ ስሜት ብቻ ተነዳች " የሪቻርድ አባባል ሙሉ በሙሉ እንዳመነችቐት
ምን እንደምታደርግ በማሰብ ጊዜ ማባከን አልፈለገችም :
ምናልባት በዚያ ሰዓት ሰው ቢያገኛት ምን እንደሚላት በመዘንጋት አባቷ ከቤት ሲገባ ቢያጣት ምን እንደሚል በመርሳት ሪቻርድ ሔር ቀስ ብሎ ዙሪውን እያስተዋለ በሩቁ እየተከተላት ወደ ሚስተር ካርላይል እየሮጠች ሔዶች ገና ኢስትሊን በር ሊገባ ሲል ደረሰችበት "
“ባርባራ. . . ምን ነው በደኅናሽ ነው ?”
“ አርኪባልድ ! አርኪባልድ ! አለች ከትንፋሿ ጋር እየተናነቀች " እሱስ
ደኅና ነኝ' አንድ ጊዜ ሪቻርድን አነጋግረው ቶርንን አይቶታል ”
ሚስተር ካርላይል ምልስ አለና ወደ ቁጥቋጦች ዘወር ብለው ሪቻርድ ያየውን
ነገር ዝርዝር አድርጎ አጫወተው እሱም ምናልባት ሪቻርድን ላለማስከፋት ብሎ
እንደሆነም አይታወቅም : ልክ እንደ ባርባራ ሙሉ በሙሉ ሳይጠራጠር ያመነው መሰለ "
“ ሪቻርድ ... ዛሬ ማታ ከቢሮዬ ካየኸው ሰው በቀር በዚህ አካባቢ ቶርን የሚባል ሰው ጭራሽ የለም” አለው ካርላይል ትንሽ ካሰበ በኋላ “ የሚገርም ነገር ነው …”
“ አሁን ያገኘሁት ሰው ቶርን ለመሆኑ አልጠራጠርም ምናልባት እሱ እዚ
ያለው በሌላ ስም ሊሆን ይችላል።
አለባበሱ ምን ይመስል ነበር ? አለው ካርላይል።
እንደ ፈለገ ቢለብሰው ሰውየው አያሳስትም ” አለ ሪቻርድ “ የማታ ልብስ ለብሶ ቀጭን ካፖርት ብጤ ትከሻው ላይ ጣል አድርጎ ነበር " ለባርባራ እንደነገርኳት ጸጉሩን ከግንባሩ ወደ ኋላው በመግፋት ልምዱ ብቻ በቀላሉ ዐውቀዋለሁ
በተጨማሪ ደግሞ ለስላሳ ነጭ የሆነው እጁና የሚያንጸባርቀው የአልማዝ
ቀለበቱ ዋና ምልክቶች ናቸው ”
"በል እንግዲያው ሪቻርድ ... እኔ አሁን የምመክርህ ከዚህ አንድ
ቀን ሰንብትና ይህን ሰውዬ ፈልገው » ድንገት ያየኸው እንዪሆነ የት እንደሚገባ
ተከታተለው ከተቻለ የዚህን ሰው ማንነት ማወቅ በጣም አስፌላጊ ነው አለው
በሚስተር ካርይል
"ብገኝ የሚጠብቀኝ አደጋሳ ?”
አንተ ደግሞ በጣም ስለ ተለዋወጥክ ቀን ለቀን በአደባባይ ብትሔድ እንኳን
የሚያውቅህ አይገኝም : "
ሪቻርድ በሚስተር ካርይል አነጋገር ሊተማመን ስለ አልቻለ ስለአየው ሰውዬ
ምልክት ዝርዝር አድርጎ ከገለጸላቸው በኋላ ለማንኛውም አስፈላጊ ነገር
የሎንዶን አድራሻውን ሰጥቶ ሔደ "
“ በይ እንግዲሀ ልሸኝሽ እንጂ .. ባርባራ ” አለ ሚስተር ካርላይል "
“ በጭራሽ አይሆንም ! እንደዚህ ጊዜው መሽቶ አንተ ደክሞህ እያለህ ሁለተኛ መንገድ አላስመታህም " አሁንም ስመጣ ብቻዬን ነበርኩ " ሪቻርድም እንኳን አብሮኝ አልነበረም ።
ስትመጭ ምንም ነገር ማድረግ ባልችልም አሁን ከሌሊቱ እምስት ሰዓት
ላይ በአውራ ጐዳና ብቻሽን ስትሔጅ ዝም ብዬ አላይሽም ” አለና ክንዱን ዘረጋላት " ተያይዘው ጉዞ ጀመሩ "
“አቤት ይህን ያህል አምሽተህ ስትገባ እቤት ሳቤላ ምን ትልህ ይሆን?”
“ እስካሁን ከግብዣው የምትመለስ አይመስለኝም ደሞም አንዴ ብቻ በአንድ ምክንያት ማምሸቴ ይህን ያህልም አይደለም ”
ከበሩ አድርሷት ተመለሰ እሷ ከቤት ስትገባ አባቷ አሁንም ገና አልመጣም
ነበር "
ሚስተር ካርይል ከቤቱ ሲደርስ ሳቤላ ከመልበሻ ክፍሏ ውስጥ ተቀምጣ ስትጽፍ አገኛት " ስለ ግብዣው አንዳንድ ነገር ጠይቋት ባጭሩ ቁርጥ ቁርጥ እያደረገች
መለሰችለት " በመጨረሻም ለምን እንደማትተኛ ጠየቃት
“ እንቅልፌ አልመጣም ”
“ እኔ ግን ቶሎ መተኛት አለብኝ " ... ሳቤላ ሙትት ብዬ ደክሜአለሁ ”
" ትችላለህ ” አለችው "
ሊስማት ጐንበስ ሲል ፊቷን በዘዴ ዞር አደረገችበት ወደ ግብዣው አብሯት ባለመሔዱ የተቆጣች መሰለውና እጁን ከትከሻዋ ጣል አድርጎ ፈገግ አለ "
👍12
አንቺ የዋህ ሕፃን...አሁን በዚህ ትቆጫለሽ ?ወድጄ እንዳይመስልሽ የኔ ጥፋት አይደለም " አሁን ደክሞኛል " ሁሉንም ጧት እነግርሻለሁ አንቺም ቢበቃሽና ብትተኝ ይሻላል።
እሷ ግን ጽሕፈቷ ላይ
እንዳቀረቀረች ምንም አልመለሰችለትም "ሚስተር
ካርላይል ከመኝታ ቤቱ ገብቶ በሩን ዘጋ ከጥቂት ጊዜ በኋላ ሳቤላ ቀስ ብላ ወደ ጆይስ መኝታ ቤት ወጣች ጆይስ ድንገት ብንን ብላ ስትነቃ እመቤቷ ከፊቷ ቁማ አየቻት አይኗን አሻሽታ
ዙሪያውን አስተውላ ሀሳቧን
ተው " ላብን አረጋጋችኛ ከአልጋው ጠርዝ ተቀመጠች
"እሜቴ አመመዎት?"
"አዎን አሞኛል ' መሮኛል ” አለቻት ወይዘሮ ሳቤላ " እውነትም ፊቷ ወርዝቶ የታመመች ትመስል ነበር
“ጀይስ ቃል እንድትግቢልኝ እፈልጋለሁ በኔ ላይ አንድ ነገር ቢደርስ አንቺ ከልጆቼ ጋር ኢስት ሊን እንድትቀመጭ ከዚህ
በፊትም ቃል ገብተሽልኝ ነበር እንደገና ድገሚልኝ የመጣ ቢመጣ እኔ ከሌለሁ
አንቺ ከልጆቼ አንዳትለይ "
“እኔስ እሽ ከነሱ አልለይም " ግን ምን አገኘዎ ድንገተኛ በሽታ ታመሙ?
"ደኅና ሁኚ ጆይስ ” ብላት እንዳመጣጧ ቀስ ብላ ወጣች " ጆይስ ግራ እንደ
ተጋባች ለአንድ ሰዓት ስታስብ ከቆየች በኋላ እንቅልፍ ወሰዳት "
ሚስተር ካርይልም በበኩሉ ተኝቶ ቆየና ሲነቃ ሚስቱ ወደ አልጋው አለመምጣቷን አየ " ነገሩ ገረመውና ሰዓቱን ሲያይ ከሌሊቱ ዘጠኝ ተሩብ ሆኗል »
ተነሣና ወደ መልበሻ ክፍሏ ቢሔድ ጨለማ ሆነበት " ቢያዳምጥ ትንፋሽ እንኳን
አልነበረም " ስለዚህ ከዚያ ክፍል አለ መኖሯን ገመተ።
“ ሳቤላ ” ብሎ ጠራት ።
መልስ የለም " ጭልል ባለው ሌሊት የገዛ ድምፁ አያስተጋባ ነጥሮ ከመመለስ በቀር ምንም ምላሽ አጣ " ክብሪት ጭሮ ጧፍ አብሮቶ እንደ ነገሩ ለባበሰና ፍለጋ ወጣ " ታማ እንደሆነ ብሎ ሠጋ " ወይንም ደግሞ ከአንዱ ክፍል ተኝታ ይሆኖል
የሚል ሐሳብም መጣበት " ነገር ግን በየክፍሉ ፈልጎ አጣት ግራ ገባው ! የሚያደርገው ጠፋው ቢቸግረው ወደ እኅቱ መኝታ ቤት ሔዶ አንኳኳ ።
ሚስ ካርላይል ከእንቅልፋ ለመንቃት ትንሽ ምክንያት ነበር የሚበቃትና ወዟ
ዲያው ብድግ አለች "
“ ማነው ? "
“ እኔ ነኝ ...ኮርኒሊያ "”
“ አንተ ! ምን ሆንክ ? ግባ እስቲ „”
ሚስተር ካርላይል ከፍቶ ገባ " አንድ ክንድ የሚያህል የሌሊት ቆብ ደፍታ
ንቁ ዐይኖቿን እያቁለለጨች አገኛት "
“የታመመ ሰው አለ ?
" እኔ እንጃ ሳቤላ ታማለች መሰለኝ " ብፈልግ አጣኋት
“ አጣኋት ? እንዴት ?
ከመኝታዋ የለችም ? ስንት ሰዓት ነው ?” እያለች
ጮኸች "
“ አሁን ዘጠኝ ሰዓት" ከነ ጭራሹ ወደ መኝታ ቤት አልገባችም " ከክፍሎቹ
ሁሎም የለችም " ከልጆቹ ቤት ብሔድም አጣኋት "
“ እንግዲያውስ ልንገርህ አርኪባልድ የጆይስ ነገር አሳስቧት ልታያት ሔዳ ነው " ምናልባት አሁን ደግሞ አሟት ይሆናል " "
ሚስተር ካርላይል እንደ ተጠቆመው ወዶ ጆይስ ክፍል ሲንደረደር እህቱ ጠራችው
አርኪባልድ ” ጆይስ የሆነችው ነገር ካለ መጥተህ እንድትነግረኝ እኔም ሔጄ አያታለሁ " ምንም ቢሆን ልጂቱ ሚስትሀ ሳትወስዳት የኔ ገረድ ነበረች
ከጆይስ ክፍል ደረስና መብራት በርቶ ሚስቱ ከአልጋው ጐን ተቀምጋ እንደ ሚያገኛት በመተማመን በሩን ቀስ አድርጎ ከፈተው በጁ ከያዘው ጧፍ በቀር ምንም
መብራት አልበረም » የሚስቱ ምልክትም የለም ከምን ገባች ? ምናልባት ጆይስ ልትነግረው ትችል ይሆን? ቀረብ አለና ቀሰቀሳት....
💫ይቀጥላል💫
እሷ ግን ጽሕፈቷ ላይ
እንዳቀረቀረች ምንም አልመለሰችለትም "ሚስተር
ካርላይል ከመኝታ ቤቱ ገብቶ በሩን ዘጋ ከጥቂት ጊዜ በኋላ ሳቤላ ቀስ ብላ ወደ ጆይስ መኝታ ቤት ወጣች ጆይስ ድንገት ብንን ብላ ስትነቃ እመቤቷ ከፊቷ ቁማ አየቻት አይኗን አሻሽታ
ዙሪያውን አስተውላ ሀሳቧን
ተው " ላብን አረጋጋችኛ ከአልጋው ጠርዝ ተቀመጠች
"እሜቴ አመመዎት?"
"አዎን አሞኛል ' መሮኛል ” አለቻት ወይዘሮ ሳቤላ " እውነትም ፊቷ ወርዝቶ የታመመች ትመስል ነበር
“ጀይስ ቃል እንድትግቢልኝ እፈልጋለሁ በኔ ላይ አንድ ነገር ቢደርስ አንቺ ከልጆቼ ጋር ኢስት ሊን እንድትቀመጭ ከዚህ
በፊትም ቃል ገብተሽልኝ ነበር እንደገና ድገሚልኝ የመጣ ቢመጣ እኔ ከሌለሁ
አንቺ ከልጆቼ አንዳትለይ "
“እኔስ እሽ ከነሱ አልለይም " ግን ምን አገኘዎ ድንገተኛ በሽታ ታመሙ?
"ደኅና ሁኚ ጆይስ ” ብላት እንዳመጣጧ ቀስ ብላ ወጣች " ጆይስ ግራ እንደ
ተጋባች ለአንድ ሰዓት ስታስብ ከቆየች በኋላ እንቅልፍ ወሰዳት "
ሚስተር ካርይልም በበኩሉ ተኝቶ ቆየና ሲነቃ ሚስቱ ወደ አልጋው አለመምጣቷን አየ " ነገሩ ገረመውና ሰዓቱን ሲያይ ከሌሊቱ ዘጠኝ ተሩብ ሆኗል »
ተነሣና ወደ መልበሻ ክፍሏ ቢሔድ ጨለማ ሆነበት " ቢያዳምጥ ትንፋሽ እንኳን
አልነበረም " ስለዚህ ከዚያ ክፍል አለ መኖሯን ገመተ።
“ ሳቤላ ” ብሎ ጠራት ።
መልስ የለም " ጭልል ባለው ሌሊት የገዛ ድምፁ አያስተጋባ ነጥሮ ከመመለስ በቀር ምንም ምላሽ አጣ " ክብሪት ጭሮ ጧፍ አብሮቶ እንደ ነገሩ ለባበሰና ፍለጋ ወጣ " ታማ እንደሆነ ብሎ ሠጋ " ወይንም ደግሞ ከአንዱ ክፍል ተኝታ ይሆኖል
የሚል ሐሳብም መጣበት " ነገር ግን በየክፍሉ ፈልጎ አጣት ግራ ገባው ! የሚያደርገው ጠፋው ቢቸግረው ወደ እኅቱ መኝታ ቤት ሔዶ አንኳኳ ።
ሚስ ካርላይል ከእንቅልፋ ለመንቃት ትንሽ ምክንያት ነበር የሚበቃትና ወዟ
ዲያው ብድግ አለች "
“ ማነው ? "
“ እኔ ነኝ ...ኮርኒሊያ "”
“ አንተ ! ምን ሆንክ ? ግባ እስቲ „”
ሚስተር ካርላይል ከፍቶ ገባ " አንድ ክንድ የሚያህል የሌሊት ቆብ ደፍታ
ንቁ ዐይኖቿን እያቁለለጨች አገኛት "
“የታመመ ሰው አለ ?
" እኔ እንጃ ሳቤላ ታማለች መሰለኝ " ብፈልግ አጣኋት
“ አጣኋት ? እንዴት ?
ከመኝታዋ የለችም ? ስንት ሰዓት ነው ?” እያለች
ጮኸች "
“ አሁን ዘጠኝ ሰዓት" ከነ ጭራሹ ወደ መኝታ ቤት አልገባችም " ከክፍሎቹ
ሁሎም የለችም " ከልጆቹ ቤት ብሔድም አጣኋት "
“ እንግዲያውስ ልንገርህ አርኪባልድ የጆይስ ነገር አሳስቧት ልታያት ሔዳ ነው " ምናልባት አሁን ደግሞ አሟት ይሆናል " "
ሚስተር ካርላይል እንደ ተጠቆመው ወዶ ጆይስ ክፍል ሲንደረደር እህቱ ጠራችው
አርኪባልድ ” ጆይስ የሆነችው ነገር ካለ መጥተህ እንድትነግረኝ እኔም ሔጄ አያታለሁ " ምንም ቢሆን ልጂቱ ሚስትሀ ሳትወስዳት የኔ ገረድ ነበረች
ከጆይስ ክፍል ደረስና መብራት በርቶ ሚስቱ ከአልጋው ጐን ተቀምጋ እንደ ሚያገኛት በመተማመን በሩን ቀስ አድርጎ ከፈተው በጁ ከያዘው ጧፍ በቀር ምንም
መብራት አልበረም » የሚስቱ ምልክትም የለም ከምን ገባች ? ምናልባት ጆይስ ልትነግረው ትችል ይሆን? ቀረብ አለና ቀሰቀሳት....
💫ይቀጥላል💫
👍15🤔2
#የጣሪያ_ስር_አበቦች
፡
፡
#ክፍል_አርባ_አንድ
፡
፡
#ትርጉም_ሀኒም_ኤልያስ
...“እናታችንን መዝረፍ አለመቻሌ ሲገባኝ አያትየው ክፍል ሄጄ ለመስረቅ ወሰንኩ” አለኝ።
አምላኬ አይሆንም... ማድረግ አይችልም ግን ደግሞ በጣም ጥሩ በቀል ነው! ስል አሰብኩ። “ታውቂያለሽ… ጌጣጌጦች አሏት: ጣቶቿ ላይ ብዙ ቀለበቶች እና በዚያ ላይ የደንብ ልብሷ አንድ ክፍል እንደሆነ ሁሉ እድሜዋን
በሙሉ የምታደርገው የአልማዝ ጌጥ አላት እንደገናም በገና ግብዣው ላይ አድርጋቸው ያየናት እነዚያ አልማዞችም አሉ። እሷ የሚሰረቅ ብዙ ነገር እንዳላት አውቄያለሁ: በጨለማው መተላለፊያ አቋርጬ በጣቶቼ
እየተራመድኩ የአያትየው የተዘጋ ቢሮ ጋ ደረስኩ።”
ያንን ለማድረግ መድፈሩ እኔ መቼም በፍፁም . . .
“በበሩ ስር የሚታየው ቀጭን ቢጫ የብርሀን መስመር አሁንም እንቅልፍ
እንዳልተኛች እያስጠነቀቀኝ ነበር፡ ምርር አለኝ፡ መተኛት ነበረባት። ሁኔታዎቹ ያ ብርሀን እዛው እንድቆይና አሁን ካደረግኩት የባሰ አጉል ነገር እንዳላደርግ
አደረገኝ ወይም አሁን አንቺ የድርጊት ሰው ከሆንሽ በኋላ አንድ ቀን የቃልሽ ሰው ለመሆን እቅድ ስላለሽ “ድፍረት” ብለሽ ልትጠሪው ትችይ ይሆናል:"
“ክሪስ ከርዕሱ አትሽሽ! ቀጥል! ምን አይነት የእብደት ስራ እንደሰራህ ንገረኝ! አንተን ብሆን ኖሮ ፊቴን አዙሬ ቀጥታ ወደዚህ እመለስ ነበር!”
“እኔ አንቺን አይደለሁማ ካተሪን፣ እኔ እኔ ነኝ... ትንሽ ጥንቃቄ ተጠቅሜ
በቀስታ በሩን በትንሹ ከፈትኩ… በእያንዳንዷ ሰኮንድ ሲከፈት ድምፅ ያሰማል ብዬ ፈርቼ ነበር። ነገር ግን የሆነ ሰው መታጠፊያውን ዘይት አጥግቦታል:: እና እሷ ታየኛለች ብዬ ሳልፈራ በተከፈተው በር ወደ ውስጥ ተመለከትኩና ወደ ውስጥ ገባሁ:"
“እርቃኗን ሆና አየሀት?!” አቋረጥኩት።
“አይ!” ትዕግስት ባጣና በተናደደ አይነት መለሰልኝ፡ “እርቃኗን ሆና አላየኋትም እና በዚያም ደስ ብሎኛል፡ አልጋ ውስጥ ብርድ ልብሱ ስር ነበረች: እጅጌው ረጅም የምሽት ገዋን ለብሳ ተቀምጣ ነበር በትንሹ እርቃኗን ሆና አይቻታለሁ። ታውቂዋለሽ ያ የምንጠላው ብረት የሚመስለው ፀጉሯ
ጭንቅላቷ ላይ አልነበረም ሌሊት ድንገት አስቸኳይ ነገር ቢያጋጥም
አጠገቧ መሆኑን እርግጠኛ ለመሆን የፈለገች ይመስል ቅርብ ኮመዲኖ ላይ
ተቀምጧል"
“ዊግ ነው የምታደርገው?” ብዬ በመገረም ጠየቅኩት ግን ማወቅ ነበረብኝ
“አዎ ዊግ ታደርጋለች የክሪስማስ ግብዣው ዕለት ያደረገችውም ፀጉር ሳይሆን ዊግ ነበር። ጭንቅላቷ ላይ የቀረው ፀጉር የሳሳና ወደ ቢጫ የሚያደላ ነጭ ነው፡ እና ጭንቅላቷ ፀጉር የሌለባቸው ሰፋፊ ሮዝ ቦታዎች አሉት ረጅሙ አፍንጫዋ ጫፍ ላይ ጠርዝ የሌለው መነፅር ሰክታ ትልቅ ጥቁር መፅሀፍ ቅዱስ ታነባለች አሁን ከእሷ መስረቅ እንደማልችል ሳውቅ እየተመለከትኳት
መፅሀፍ ቅዱሱ ውስጥ ያቋረጠችበትን ቦታ በፖስት ካርድ ምልክት አድርጋ ኮመዲኖው ላይ አስቀመጠችና ከአልጋዋ ወርዳ ተንበረከከች ከዚያ አንገቷን አቀርቅራ እኛ እንደምናደርገው እጆቿን አገጯ ስር አደራርባ ረጅም ፀሎት ፀለየች:: ከዚያ ጮክ ብላ “ጌታ ሆይ ስለ ኃጢአቴ ይቅር በለኝ፡ ሁልጊዜ የምሰራው ጥሩ ነው ብዬ የማስበውን ነው እና ስህተቶች ከሰራሁ እባክህ ትክክል ለመስራት አስቤ እንደሆነ እመንልኝ በአንተ አይኖች ለዘለዓለም ፀጋ
ላግኝ አሜን ከተንበረከከችበት ተነስታ አልጋዋ ውስጥ ገባችና መብራቱን አጠፋች አዳራሽ ውስጥ ቆሜ ምን እንደማደርግ አሰብኩ ባዶ እጄን ወዳንቺ ተመልሼ መምጣት አልቻልኩም:: ምክንያቱም አባታችን ለእናታችን የሰጣትን ቀለበቶች እንደማንሽጣቸው ተስፋ አድርጌያለሁ "
ቀጠለ. አሁን እጆቹ ፀጉሬ ላይ ናቸው፡ ጭንቅላቴን እየዳበሱኝ ነው። “ ወደ ዋናው ክፍል ሄድኩና የወንድ አያታችንን ክፍል አገኘሁት፡ በሩን ከፍቼ ያንን እዚያ ተጋድሞ ከአመት አመት ሞቱን የሚጠብቀውን ሰው
የመጋፈጥ ድፍረት እንዳለኝ አላውቅም ነበር።
“ግን ይህ ብቸኛው እድሌ ነው: እጠቀምበታለሁ። የመጣው ይምጣ ብዬ
ልክ እንደ እውነተኛ ሌባ ድምፅ ሳላሰማ በደረጃው ወደ ታች ወረድኩ።ትልልቆቹን ውድ ክፍሎች አየሁ። በጣም ግዙፍና የሚያምሩ ነበሩ ልክ አንቺ እንደምታስቢው እኔም እንደዚህ አይነት ቤት ውስጥ ስለማደግ አሰብኩ
በብዙ ሰራተኞች ተከቦ ሁሉ ነገር በሰው ሲቀርብ ያለውን ስሜት አሰብኩ።
ኦ ካቲ፣ በጣም ቆንጆ ቤት ነው እቃዎቹ ከቤተመንግስት የመጡ መሆን አለባቸው: እናታችን ብዙ ጥያቄዎች ትጠይቂያት ስለነበር ወደ ቤተ መፃህፍት
የሚወስደውን መንገድ አውቄዋለሁ እና ምን እንደሆነ ታውቂያለሽ ካቲ?
ብዙ ጥያቄዎች በመጠየቅሽ በጣም ደስ ብሎኛል ባይሆን ኖሮ ከመሀሉ ተነስተው ወደ ግራና ወደቀኝ የሚታጠፉ ብዙ አዳራሾች ስለነበሩ ይጠፉብኝ ነበር:
“ግን ወደ ቤተመፃህፍቱ መሄድ በጣም ቀላል ነበር። ረጅም፣ ጨለማማ፣ በጣም ግዙፍ ክፍል ሆኖ ልክ እንደመቃብር ስፍራ ፀጥ ያለ ነው::"
ለመስማት የምናፍቀው የነበረውን ነገር እየነገረኝ ነው: በረጅሙ ተነፈስኩ።
መሳቢያዎቹ ውስጥ ገንዘብ እንደሚደበቅ ገምቻለሁ። ስለዚህ ባትሪዬን እያበራሁ
እያንዳንዱን መሳቢያ መፈተሽ ጀመርኩ አንዳቸውም አልተቆለፉም: እና ሁሉም ባዶ፣ ሙሉ በሙሉ ባዶ በመሆናቸው አለመቆለፋቸው አይገርምም እነዚያ ሁሉ ባዶ መሳቢያዎች፣ የወረቀት መያዣዎች፣ እርሳሶች፣
እስኪሪብቶዎች፣ ማስታወሻ ደብተሮች የመሳሰሉት ነገሮችን ለማስቀመጥ
ካልተጠቀሙባቸው መሳቢያው ለምን ይጠቅማል? ወደ ሀሳቤ የመጡት ጥርጣሬዎች ምን እንደሆነ አታውቂም: የዚያን ጊዜ ነው ከቤተመፃህፍቱ
ባሻገር ያለው የወንድ አያቴ ክፍል ለመግባት የወሰንኩት በመጨረሻ ላገኘው ነው... ከምጠላው አያቴ… እንዲሁም አጎቴ ጋር ፊት ለፊት ልገናኝ ነው:
“ግንኙነታችንን በሀሳቤ ሳልኩት እሱ አልጋ ላይ ነው ታሟል። ግን አሁንም
መብራቱን አበራዋለሁ: ከዚያ ያየኛል ትንፋሽ ያጥረዋል። ይለየኛል... ማን እንደሆንኩ ማወቅ አለበት: አንድ ጊዜ ሲያየኝ ወዲያውኑ ያውቃል፡ ከዚያ
እኔ “አያቴ… እንዲወለድ ያልፈለከው የልጅ ልጅህ እኔ ነኝ. እለዋለሁ:: ፎቁ ላይ በሰሜን በኩል ባለው የመኝታ ክፍል ውስጥ የተቆለፈባቸው ሁለት እህቶች አሉኝ በአንድ ወቅት ታናሽ ወንድምም ነበረኝ፡ አሁን ግን ሟቷል እንዲገድሉት ረድተሀቸዋል” ይሄ ሁሉ አእምሮዬ ውስጥ ነበር።ግን አንዳቸውንም ስለማለቴ ተጠራጥሬያለሁ። አንቺ ብትሆኚ ግን ጮኸሽ እንደምታወጪው ጥርጣሬ የለኝም:: ልክ ኬሪ ራሷን የምትገልፅበት ቃላት
ሲኖራት እንደምታደርው አይነት ማለቴ ነው አንቺ ግን ቃላቶቹ አሉሽ ምናልባት እናገረዋለሁ፣ ሲሸማቀቅ አይቼ እደሰት ይሆናል ወይም ምናልባት ሀዘኔታ ያሳይ ይሆናል ወይም በህይወት በመኖራችን የጋለ ብስጭት ያድርበት ይሆናል፡ ይህንን አውቃለሁ ከአሁን በኋላ ግን ለተጨማሪ አንድ ደቂቃ
እንኳን እስረኛ ሆኜ ኬሪም እንደ ኮሪ ስትሞት ማየትን መቋቋም አልችልም::
ትንፋሼን ዋጥኩ። አሁንም ሞቱን በሚጠብቅበት አልጋ ላይ ተጋድሞ፣ ያ ጠንካራ የመዳብ የሬሳ ሳጥን እስኪገባበት እየጠበቀው ቢሆንም የምንጠላውን
፡
፡
#ክፍል_አርባ_አንድ
፡
፡
#ትርጉም_ሀኒም_ኤልያስ
...“እናታችንን መዝረፍ አለመቻሌ ሲገባኝ አያትየው ክፍል ሄጄ ለመስረቅ ወሰንኩ” አለኝ።
አምላኬ አይሆንም... ማድረግ አይችልም ግን ደግሞ በጣም ጥሩ በቀል ነው! ስል አሰብኩ። “ታውቂያለሽ… ጌጣጌጦች አሏት: ጣቶቿ ላይ ብዙ ቀለበቶች እና በዚያ ላይ የደንብ ልብሷ አንድ ክፍል እንደሆነ ሁሉ እድሜዋን
በሙሉ የምታደርገው የአልማዝ ጌጥ አላት እንደገናም በገና ግብዣው ላይ አድርጋቸው ያየናት እነዚያ አልማዞችም አሉ። እሷ የሚሰረቅ ብዙ ነገር እንዳላት አውቄያለሁ: በጨለማው መተላለፊያ አቋርጬ በጣቶቼ
እየተራመድኩ የአያትየው የተዘጋ ቢሮ ጋ ደረስኩ።”
ያንን ለማድረግ መድፈሩ እኔ መቼም በፍፁም . . .
“በበሩ ስር የሚታየው ቀጭን ቢጫ የብርሀን መስመር አሁንም እንቅልፍ
እንዳልተኛች እያስጠነቀቀኝ ነበር፡ ምርር አለኝ፡ መተኛት ነበረባት። ሁኔታዎቹ ያ ብርሀን እዛው እንድቆይና አሁን ካደረግኩት የባሰ አጉል ነገር እንዳላደርግ
አደረገኝ ወይም አሁን አንቺ የድርጊት ሰው ከሆንሽ በኋላ አንድ ቀን የቃልሽ ሰው ለመሆን እቅድ ስላለሽ “ድፍረት” ብለሽ ልትጠሪው ትችይ ይሆናል:"
“ክሪስ ከርዕሱ አትሽሽ! ቀጥል! ምን አይነት የእብደት ስራ እንደሰራህ ንገረኝ! አንተን ብሆን ኖሮ ፊቴን አዙሬ ቀጥታ ወደዚህ እመለስ ነበር!”
“እኔ አንቺን አይደለሁማ ካተሪን፣ እኔ እኔ ነኝ... ትንሽ ጥንቃቄ ተጠቅሜ
በቀስታ በሩን በትንሹ ከፈትኩ… በእያንዳንዷ ሰኮንድ ሲከፈት ድምፅ ያሰማል ብዬ ፈርቼ ነበር። ነገር ግን የሆነ ሰው መታጠፊያውን ዘይት አጥግቦታል:: እና እሷ ታየኛለች ብዬ ሳልፈራ በተከፈተው በር ወደ ውስጥ ተመለከትኩና ወደ ውስጥ ገባሁ:"
“እርቃኗን ሆና አየሀት?!” አቋረጥኩት።
“አይ!” ትዕግስት ባጣና በተናደደ አይነት መለሰልኝ፡ “እርቃኗን ሆና አላየኋትም እና በዚያም ደስ ብሎኛል፡ አልጋ ውስጥ ብርድ ልብሱ ስር ነበረች: እጅጌው ረጅም የምሽት ገዋን ለብሳ ተቀምጣ ነበር በትንሹ እርቃኗን ሆና አይቻታለሁ። ታውቂዋለሽ ያ የምንጠላው ብረት የሚመስለው ፀጉሯ
ጭንቅላቷ ላይ አልነበረም ሌሊት ድንገት አስቸኳይ ነገር ቢያጋጥም
አጠገቧ መሆኑን እርግጠኛ ለመሆን የፈለገች ይመስል ቅርብ ኮመዲኖ ላይ
ተቀምጧል"
“ዊግ ነው የምታደርገው?” ብዬ በመገረም ጠየቅኩት ግን ማወቅ ነበረብኝ
“አዎ ዊግ ታደርጋለች የክሪስማስ ግብዣው ዕለት ያደረገችውም ፀጉር ሳይሆን ዊግ ነበር። ጭንቅላቷ ላይ የቀረው ፀጉር የሳሳና ወደ ቢጫ የሚያደላ ነጭ ነው፡ እና ጭንቅላቷ ፀጉር የሌለባቸው ሰፋፊ ሮዝ ቦታዎች አሉት ረጅሙ አፍንጫዋ ጫፍ ላይ ጠርዝ የሌለው መነፅር ሰክታ ትልቅ ጥቁር መፅሀፍ ቅዱስ ታነባለች አሁን ከእሷ መስረቅ እንደማልችል ሳውቅ እየተመለከትኳት
መፅሀፍ ቅዱሱ ውስጥ ያቋረጠችበትን ቦታ በፖስት ካርድ ምልክት አድርጋ ኮመዲኖው ላይ አስቀመጠችና ከአልጋዋ ወርዳ ተንበረከከች ከዚያ አንገቷን አቀርቅራ እኛ እንደምናደርገው እጆቿን አገጯ ስር አደራርባ ረጅም ፀሎት ፀለየች:: ከዚያ ጮክ ብላ “ጌታ ሆይ ስለ ኃጢአቴ ይቅር በለኝ፡ ሁልጊዜ የምሰራው ጥሩ ነው ብዬ የማስበውን ነው እና ስህተቶች ከሰራሁ እባክህ ትክክል ለመስራት አስቤ እንደሆነ እመንልኝ በአንተ አይኖች ለዘለዓለም ፀጋ
ላግኝ አሜን ከተንበረከከችበት ተነስታ አልጋዋ ውስጥ ገባችና መብራቱን አጠፋች አዳራሽ ውስጥ ቆሜ ምን እንደማደርግ አሰብኩ ባዶ እጄን ወዳንቺ ተመልሼ መምጣት አልቻልኩም:: ምክንያቱም አባታችን ለእናታችን የሰጣትን ቀለበቶች እንደማንሽጣቸው ተስፋ አድርጌያለሁ "
ቀጠለ. አሁን እጆቹ ፀጉሬ ላይ ናቸው፡ ጭንቅላቴን እየዳበሱኝ ነው። “ ወደ ዋናው ክፍል ሄድኩና የወንድ አያታችንን ክፍል አገኘሁት፡ በሩን ከፍቼ ያንን እዚያ ተጋድሞ ከአመት አመት ሞቱን የሚጠብቀውን ሰው
የመጋፈጥ ድፍረት እንዳለኝ አላውቅም ነበር።
“ግን ይህ ብቸኛው እድሌ ነው: እጠቀምበታለሁ። የመጣው ይምጣ ብዬ
ልክ እንደ እውነተኛ ሌባ ድምፅ ሳላሰማ በደረጃው ወደ ታች ወረድኩ።ትልልቆቹን ውድ ክፍሎች አየሁ። በጣም ግዙፍና የሚያምሩ ነበሩ ልክ አንቺ እንደምታስቢው እኔም እንደዚህ አይነት ቤት ውስጥ ስለማደግ አሰብኩ
በብዙ ሰራተኞች ተከቦ ሁሉ ነገር በሰው ሲቀርብ ያለውን ስሜት አሰብኩ።
ኦ ካቲ፣ በጣም ቆንጆ ቤት ነው እቃዎቹ ከቤተመንግስት የመጡ መሆን አለባቸው: እናታችን ብዙ ጥያቄዎች ትጠይቂያት ስለነበር ወደ ቤተ መፃህፍት
የሚወስደውን መንገድ አውቄዋለሁ እና ምን እንደሆነ ታውቂያለሽ ካቲ?
ብዙ ጥያቄዎች በመጠየቅሽ በጣም ደስ ብሎኛል ባይሆን ኖሮ ከመሀሉ ተነስተው ወደ ግራና ወደቀኝ የሚታጠፉ ብዙ አዳራሾች ስለነበሩ ይጠፉብኝ ነበር:
“ግን ወደ ቤተመፃህፍቱ መሄድ በጣም ቀላል ነበር። ረጅም፣ ጨለማማ፣ በጣም ግዙፍ ክፍል ሆኖ ልክ እንደመቃብር ስፍራ ፀጥ ያለ ነው::"
ለመስማት የምናፍቀው የነበረውን ነገር እየነገረኝ ነው: በረጅሙ ተነፈስኩ።
መሳቢያዎቹ ውስጥ ገንዘብ እንደሚደበቅ ገምቻለሁ። ስለዚህ ባትሪዬን እያበራሁ
እያንዳንዱን መሳቢያ መፈተሽ ጀመርኩ አንዳቸውም አልተቆለፉም: እና ሁሉም ባዶ፣ ሙሉ በሙሉ ባዶ በመሆናቸው አለመቆለፋቸው አይገርምም እነዚያ ሁሉ ባዶ መሳቢያዎች፣ የወረቀት መያዣዎች፣ እርሳሶች፣
እስኪሪብቶዎች፣ ማስታወሻ ደብተሮች የመሳሰሉት ነገሮችን ለማስቀመጥ
ካልተጠቀሙባቸው መሳቢያው ለምን ይጠቅማል? ወደ ሀሳቤ የመጡት ጥርጣሬዎች ምን እንደሆነ አታውቂም: የዚያን ጊዜ ነው ከቤተመፃህፍቱ
ባሻገር ያለው የወንድ አያቴ ክፍል ለመግባት የወሰንኩት በመጨረሻ ላገኘው ነው... ከምጠላው አያቴ… እንዲሁም አጎቴ ጋር ፊት ለፊት ልገናኝ ነው:
“ግንኙነታችንን በሀሳቤ ሳልኩት እሱ አልጋ ላይ ነው ታሟል። ግን አሁንም
መብራቱን አበራዋለሁ: ከዚያ ያየኛል ትንፋሽ ያጥረዋል። ይለየኛል... ማን እንደሆንኩ ማወቅ አለበት: አንድ ጊዜ ሲያየኝ ወዲያውኑ ያውቃል፡ ከዚያ
እኔ “አያቴ… እንዲወለድ ያልፈለከው የልጅ ልጅህ እኔ ነኝ. እለዋለሁ:: ፎቁ ላይ በሰሜን በኩል ባለው የመኝታ ክፍል ውስጥ የተቆለፈባቸው ሁለት እህቶች አሉኝ በአንድ ወቅት ታናሽ ወንድምም ነበረኝ፡ አሁን ግን ሟቷል እንዲገድሉት ረድተሀቸዋል” ይሄ ሁሉ አእምሮዬ ውስጥ ነበር።ግን አንዳቸውንም ስለማለቴ ተጠራጥሬያለሁ። አንቺ ብትሆኚ ግን ጮኸሽ እንደምታወጪው ጥርጣሬ የለኝም:: ልክ ኬሪ ራሷን የምትገልፅበት ቃላት
ሲኖራት እንደምታደርው አይነት ማለቴ ነው አንቺ ግን ቃላቶቹ አሉሽ ምናልባት እናገረዋለሁ፣ ሲሸማቀቅ አይቼ እደሰት ይሆናል ወይም ምናልባት ሀዘኔታ ያሳይ ይሆናል ወይም በህይወት በመኖራችን የጋለ ብስጭት ያድርበት ይሆናል፡ ይህንን አውቃለሁ ከአሁን በኋላ ግን ለተጨማሪ አንድ ደቂቃ
እንኳን እስረኛ ሆኜ ኬሪም እንደ ኮሪ ስትሞት ማየትን መቋቋም አልችልም::
ትንፋሼን ዋጥኩ። አሁንም ሞቱን በሚጠብቅበት አልጋ ላይ ተጋድሞ፣ ያ ጠንካራ የመዳብ የሬሳ ሳጥን እስኪገባበት እየጠበቀው ቢሆንም የምንጠላውን
👍50❤2
አያታችንን ለመጋፈጥ ድፍረቱ ገርሞኛል: ቀጥሎ የሚመጣውን ነገር ትንፋሽ አጥሮኝ እየጠበቅኩ ነው:
“ላስገርመው በማቀድ የበሩን እጄታ በጥንቃቄ አዞርኩት በድፍረት እግሬን አንስቼ በሩን በርግጫ ብዬ እከፍተዋለሁ ብዬ አስቤ ስለነበረ ያንን ባለማድረጌ እፍረት ተሰማኝ፡ ውስጡ በጣም ጨለማ ስለነበር አንድም ነገር ማየት
አልቻልኩም: ባትሪዬንም መጠቀም አልፈለግኩም: ማብሪያ ማጥፊያ ፍለጋ ግድግዳውን ብዳስስም አንድም ማግኘት አልቻልኩም: ከዚያ የያዝኩትን ባትሪ
ሳበራ የሆስፒታሉ አልጋ ነጭ እንደተቀባ ተመለከትኩት።
ዝም ብዬ አፈጠጥኩ፡ ምክንያቱም ያየሁት ያልጠበቅኩትን ስለነበረ ነው ፍራሹ ታጥፏል። ባዶ አልጋ፣ ባዶ ክፍል እንጂ እየሞተ ያለ ለመተንፈስ የሚታገል፣ በህይወት ለመቆየት የሚያግዙት ብዙ ማሽኖች የተገጠሙለት
አያት እዚያ የለም ልክ ሆድ ላይ በጣም እንደመመታት ነበር፤ ላገኘው ራሴን ሳዘጋጅ እሱን ግን እዚያ ማየት አልቻልኩም
“ከአልጋው ብዙም ሳይርቅ ጥግ ላይ ከዘራ ተቀምጧል። ከከዘራው አጠገብ ደግሞ ቁጭ ብሎበት ያየነው የሚገፋ ወንበር ተቀምጧል። ብዙ ጊዜ አልተቀመጠበትም መሰለኝ አዲስ ይመስላል። ከሁለቱ ወንበሮች በተጨማሪ አንድ ዕቃ ብቻ ነው ያለው: እሱም ባለመስተዋት ኮመዲኖ ብቻ ነው ግን
ምንም ነገር አልነበረበትም: የፀጉር ቡሩሽ የለ፣ ማበጠሪያ የለ፣ ምንም
የለ ክፍሉ ልክ እናታችን ትታው እንደሄደቸው ክፍል ባዶ ነበር። የወንድ አያትየው ታሞ የተኛበት ክፍል ለረጅም ጊዜ ጥቅም ላይ የዋለ አይመስልም አየሩ የታፈገና እምክ እምክ የሚሸት ነው: ባለመስተዋቱ ኮመዲኖ ላይ አቧራ አለ በኋላ ልንጠቀምበት የምንችለው ዋጋ ያለው ነገር ፍለጋ ተጠግቼ አየሁ። ምንም... እንደገና ምንም የለም። በንዴት ተስፋ መቁረጥ ተሞልቼ ወደ ቤተመፃህፍቱ ተመለከትኩና እናታችን የነገረችንን ግድግዳው ላይ ያለውን ሚስጥራዊ የገንዘብ ካዝና የከለለውን ልዩ የመልክአ ምድር ስዕል መፈለግ ጀመርኩ።
“በቲቪ ሌቦች ካዝናዎችን ሲከፍቱ ስንት ጊዜ እንደተመለከትን ታውቂያለሽ እና በጣም ቀላል ይመስላል። ማድረግ ያለብሽ ጆሮሽን መክፈቻው ላይ አድርገሽ ቀስ ቀስ እያሉ ማዞርና በጥንቃቄ ማዳመጥ ከዚያ ቀጭ... የሚል ድምፅ ሲያሰማ ያንን መቁጠር. አሰብኩት። ከዚያ ቁጥሮቹ ይታወቃሉ። በትክክል መደርደር እና ቀጥሎ ብራቮ! ካዝናው ይከፈታል።"
አቋረጥኩት “ወንድ አያትየው ለምንድነው አልጋው ላይ የሌለው?”
ልክ እንዳልተናገርኩ ሁሉ ዝም ብሎ ቀጠለ “እያዳመጥኩ ቀጭ የሚል
ድምፅ እየሰማሁ ነው። እድለኛ ካልሆንኩ የብረት ካዝናው ሲከፈት ባዶ ሊሆን ይችላል። ምን እንደተፈጠረ ታውቂያለሽ ካቲ? ቁጥሮቹን የሚነግረኝ
ቀጭ የሚል ድምፅ እያዳመጥኩ ነው ግን በፍጥነት መቁጠር አልቻልኩም! የካዝናው መዝጊያ አልተከፈተም… ድምፁን ብሰማም በደንብ አልገባኝም።መፃህፍት እንዴት አሪፍ ሌባ እንደሚኮን ትምህርት አይሰጡም: በተፈጥሮ
የሚመጣ መሆን አለበት ከዚያ በመቆለፊያው በኩል አስገብቼ የምከፍትበት የሆነ ጠፍጣፋና ጠንካራ ነገር መፈለግ ጀመርኩ፡ የዚያን ጊዜ ነው የእግር
ኮቴ የሰማሁት:
”ለእሱ ደነገጥኩ..
“በፍጥነት ወደ አንዱ ሶፋ ጀርባ ሄጄ በሆዴ ተኛሁ ... የዚያን ጊዜ ባትሪዬን የወንድ አያትየው ክፍል ውስጥ መርሳቴን አስታወስኩ”
“አምላኬ!”
“ተጋለጥኩ ስል አስብኩ ግን ሳልንቀሳቀስ ፀጥ ብዬ ተጋደምኩ ከዚያ የሆኑ ወንድና ሴት ወደ ቤተመፃህፍቱ ገቡ፡፡ በመጀመሪያ የተናገረችው ሴቷ ነበረች::ደስ የሚል የሴት ድምፅ አላት
“ጆን” አለች “የሌለ ነገር ሰምቼ አይደለም እምላለሁ፡ ከዚህ ክፍል ውስጥ የመጣ ድምፅ ሰምቻለሁ"
“አንቺ ሁልጊዜ የሌለ ነገር ትሰሚያለሽ” ሲል ወንዱ በከባድ ድምፅ አጉረመረመ::
ከዚያ ሁለቱም በግማሽ ልብ ቤተመፃህፍቱን ማሰስ ጀመሩ ከዚያም ባሻገር ወዳለው የመኝታ ክፍል ገቡ ከአሁን አሁን ባትሪውን አገኙት እያልኩ ትንፋሼን ዋጥ አድርጌ እየጠበቅኩ ነበር፡ ግን በሆነ ምክንያት አላገኙትም::
እንደምጠረጥረው ጆን ሴቷን እንጂ ሌላ ምንም ነገር ለማግኘት አልፈለገም::ከዚያ ተነስቼ ቤተመፃህፍቱን ለቅቄ ልወጣ ስል ተመልሰው መጡና ከጀርባው
የተደበቅኩበት ሶፋ ላይ ወደቁ!
“አየሽ…” አለ ጆን ወደ ቤተመፃህፍቱ መጥተው ሶፋ ላይ ከተቀመጡ በኋላ።“እዚህም ሆነ እዚያ ማንም እንደሌለ ነግሬሽ አልነበር?” በራሱ የተደሰተ ይመስላል፡ “እውነቴን ነው ሁልጊዜ ጭንቀታም ነሽ ያ ደግሞ ደስታችንን ያጠፋብናል” አላት።
“ግን ጆን የሆነ ነገር ሰምቼያለሁ:"
“እንደነገርኩሽ አንቺ ብዙ የሌሉ ነገሮችን ትሰሚያለሽ: የገሀነምን ደውሎች ሳይቀር ትሰሚያለሽ፡ ዛሬ ጠዋት እንኳ ጣራው ስር ስላሉት አይጦች በድጋሚ
እያወራሽ ነበር። እንዴት እንደሚጮኹ ስትናገሪ ነበር:” “ከዚያ ያ ጆን አጉረመረመ:: ያቺ ውሻ አሮጊት ጣራው ስር ያለው ክፍል ያሉትን አይጦች
ሁሉ ገደለቻቸው በሽርሽር ቅርጫት ውስጥ . . . ሁሉንም አይጦች ሊፈጅ የሚችል ምግብ ይዛላቸው ትሄዳለች ”
ክሪስ ጉሮሮውን አፀዳና ቀጠለ። ሆዴ ውስጥ እንግዳ የሆነ ስሜት ተሰማኝና ልቤ ድምፅ ማሰማት ጀመረች: ሶፋው ላይ የነበሩት ጥንዶች በእርግጠኝነት
ይሰሙታል ብዬ አሰብኩ “አዎ እሷ ክፉና ሀይለኛ አሮጊት ናት᎓ እና እውነቱን ለመናገር ሽማግሌው ይሻላል። ቢያንስ ፈገግ ማለት ያውቃል፡ እሷ ግን እንዴት ፈገግ እንደሚባል እንኳ አታውቅም: በየጊዜው እዚህ ክፍል ላፀዳ
ስመጣ ሽማግሌው ክፍል ውስጥ አገኛታለሁ ... ዝም ብላ ትቆምና ባዶው አልጋ ላይ ታፈጣለች ከዚያ እሱ በመሞቱ እሷ ደግሞ ከሱ የበለጠ ረጅም በመኖሯና አሁን ነፃ በመሆኗ እንዲሁም ጀርባዋ ላይ ተቀምጦ ይህንን አድርጊ
ያንን አታድርጊ የሚላት፣ በተናገረ ቁጥር እንድትዘል የሚጠብቅ ሰው ባለመኖሩ የተደሰተች ይመስል የተመጠነ ፈገግታ ከንፈሯ ላይ ይታያል: አምላኬ ሆይ፣ አንዳንዴ እንዴት እንደምትታገሰውና እሱም እንዴት እንደሚታገሳት
ይገርመኛል አሁን ግን ሞቷል ገንዘቡን ታገኛለች ''
“አዎ ጥቂት ገንዘብ ታገኛለች” አለ ጆን: “ግን ቤተሰቦቿ የተውላት የራሷ
ገንዘብ አላት: ሽማግሌው ማልኮም ፎክስወርዝ የተወውን ሚሊዮኖች
የምታገኘው ልጇ ናት።”
“ያቺ ጠንቋይ አሮጊት ተጨማሪ አትፈልግም ያለውን ንብረት በሙሉ ለልጁ ስለሰጠ ሽማግሌውን አትውቀሰው ከእሱ ብዙ ችግሮችን ተቀብላለች: ነርሶች የሆነ ነገር ሲሉት እሷ እዚያው እየጠበቀችው እንድታገለግለው ያደርጋት
ነበር እንደባሪያ ነበር የሚያያት፡ አሁን እሷም ነፃ ናት ያንን ቆንጆ ወጣት አግብታለች። አሁንም ወጣት፣ ቆንጆና ባለሀብት ናት። እሷን መሆን ምን ስሜት ይኖረው ይሆን? አንዳንድ ሰዎች ሁሉም እድል አላቸው: እኔ ግን
. . አንድም ኖሮኝ አያውቅም” አለች ልጅቷ።
“እኔስ ማሬ? እኔን አግኝተሻል። ቢያንስ የምትቀጥለዋ ቆንጆ እስክትመጣ ድረስ አለሁልሽ”
✨ይቀጥላል✨
“ላስገርመው በማቀድ የበሩን እጄታ በጥንቃቄ አዞርኩት በድፍረት እግሬን አንስቼ በሩን በርግጫ ብዬ እከፍተዋለሁ ብዬ አስቤ ስለነበረ ያንን ባለማድረጌ እፍረት ተሰማኝ፡ ውስጡ በጣም ጨለማ ስለነበር አንድም ነገር ማየት
አልቻልኩም: ባትሪዬንም መጠቀም አልፈለግኩም: ማብሪያ ማጥፊያ ፍለጋ ግድግዳውን ብዳስስም አንድም ማግኘት አልቻልኩም: ከዚያ የያዝኩትን ባትሪ
ሳበራ የሆስፒታሉ አልጋ ነጭ እንደተቀባ ተመለከትኩት።
ዝም ብዬ አፈጠጥኩ፡ ምክንያቱም ያየሁት ያልጠበቅኩትን ስለነበረ ነው ፍራሹ ታጥፏል። ባዶ አልጋ፣ ባዶ ክፍል እንጂ እየሞተ ያለ ለመተንፈስ የሚታገል፣ በህይወት ለመቆየት የሚያግዙት ብዙ ማሽኖች የተገጠሙለት
አያት እዚያ የለም ልክ ሆድ ላይ በጣም እንደመመታት ነበር፤ ላገኘው ራሴን ሳዘጋጅ እሱን ግን እዚያ ማየት አልቻልኩም
“ከአልጋው ብዙም ሳይርቅ ጥግ ላይ ከዘራ ተቀምጧል። ከከዘራው አጠገብ ደግሞ ቁጭ ብሎበት ያየነው የሚገፋ ወንበር ተቀምጧል። ብዙ ጊዜ አልተቀመጠበትም መሰለኝ አዲስ ይመስላል። ከሁለቱ ወንበሮች በተጨማሪ አንድ ዕቃ ብቻ ነው ያለው: እሱም ባለመስተዋት ኮመዲኖ ብቻ ነው ግን
ምንም ነገር አልነበረበትም: የፀጉር ቡሩሽ የለ፣ ማበጠሪያ የለ፣ ምንም
የለ ክፍሉ ልክ እናታችን ትታው እንደሄደቸው ክፍል ባዶ ነበር። የወንድ አያትየው ታሞ የተኛበት ክፍል ለረጅም ጊዜ ጥቅም ላይ የዋለ አይመስልም አየሩ የታፈገና እምክ እምክ የሚሸት ነው: ባለመስተዋቱ ኮመዲኖ ላይ አቧራ አለ በኋላ ልንጠቀምበት የምንችለው ዋጋ ያለው ነገር ፍለጋ ተጠግቼ አየሁ። ምንም... እንደገና ምንም የለም። በንዴት ተስፋ መቁረጥ ተሞልቼ ወደ ቤተመፃህፍቱ ተመለከትኩና እናታችን የነገረችንን ግድግዳው ላይ ያለውን ሚስጥራዊ የገንዘብ ካዝና የከለለውን ልዩ የመልክአ ምድር ስዕል መፈለግ ጀመርኩ።
“በቲቪ ሌቦች ካዝናዎችን ሲከፍቱ ስንት ጊዜ እንደተመለከትን ታውቂያለሽ እና በጣም ቀላል ይመስላል። ማድረግ ያለብሽ ጆሮሽን መክፈቻው ላይ አድርገሽ ቀስ ቀስ እያሉ ማዞርና በጥንቃቄ ማዳመጥ ከዚያ ቀጭ... የሚል ድምፅ ሲያሰማ ያንን መቁጠር. አሰብኩት። ከዚያ ቁጥሮቹ ይታወቃሉ። በትክክል መደርደር እና ቀጥሎ ብራቮ! ካዝናው ይከፈታል።"
አቋረጥኩት “ወንድ አያትየው ለምንድነው አልጋው ላይ የሌለው?”
ልክ እንዳልተናገርኩ ሁሉ ዝም ብሎ ቀጠለ “እያዳመጥኩ ቀጭ የሚል
ድምፅ እየሰማሁ ነው። እድለኛ ካልሆንኩ የብረት ካዝናው ሲከፈት ባዶ ሊሆን ይችላል። ምን እንደተፈጠረ ታውቂያለሽ ካቲ? ቁጥሮቹን የሚነግረኝ
ቀጭ የሚል ድምፅ እያዳመጥኩ ነው ግን በፍጥነት መቁጠር አልቻልኩም! የካዝናው መዝጊያ አልተከፈተም… ድምፁን ብሰማም በደንብ አልገባኝም።መፃህፍት እንዴት አሪፍ ሌባ እንደሚኮን ትምህርት አይሰጡም: በተፈጥሮ
የሚመጣ መሆን አለበት ከዚያ በመቆለፊያው በኩል አስገብቼ የምከፍትበት የሆነ ጠፍጣፋና ጠንካራ ነገር መፈለግ ጀመርኩ፡ የዚያን ጊዜ ነው የእግር
ኮቴ የሰማሁት:
”ለእሱ ደነገጥኩ..
“በፍጥነት ወደ አንዱ ሶፋ ጀርባ ሄጄ በሆዴ ተኛሁ ... የዚያን ጊዜ ባትሪዬን የወንድ አያትየው ክፍል ውስጥ መርሳቴን አስታወስኩ”
“አምላኬ!”
“ተጋለጥኩ ስል አስብኩ ግን ሳልንቀሳቀስ ፀጥ ብዬ ተጋደምኩ ከዚያ የሆኑ ወንድና ሴት ወደ ቤተመፃህፍቱ ገቡ፡፡ በመጀመሪያ የተናገረችው ሴቷ ነበረች::ደስ የሚል የሴት ድምፅ አላት
“ጆን” አለች “የሌለ ነገር ሰምቼ አይደለም እምላለሁ፡ ከዚህ ክፍል ውስጥ የመጣ ድምፅ ሰምቻለሁ"
“አንቺ ሁልጊዜ የሌለ ነገር ትሰሚያለሽ” ሲል ወንዱ በከባድ ድምፅ አጉረመረመ::
ከዚያ ሁለቱም በግማሽ ልብ ቤተመፃህፍቱን ማሰስ ጀመሩ ከዚያም ባሻገር ወዳለው የመኝታ ክፍል ገቡ ከአሁን አሁን ባትሪውን አገኙት እያልኩ ትንፋሼን ዋጥ አድርጌ እየጠበቅኩ ነበር፡ ግን በሆነ ምክንያት አላገኙትም::
እንደምጠረጥረው ጆን ሴቷን እንጂ ሌላ ምንም ነገር ለማግኘት አልፈለገም::ከዚያ ተነስቼ ቤተመፃህፍቱን ለቅቄ ልወጣ ስል ተመልሰው መጡና ከጀርባው
የተደበቅኩበት ሶፋ ላይ ወደቁ!
“አየሽ…” አለ ጆን ወደ ቤተመፃህፍቱ መጥተው ሶፋ ላይ ከተቀመጡ በኋላ።“እዚህም ሆነ እዚያ ማንም እንደሌለ ነግሬሽ አልነበር?” በራሱ የተደሰተ ይመስላል፡ “እውነቴን ነው ሁልጊዜ ጭንቀታም ነሽ ያ ደግሞ ደስታችንን ያጠፋብናል” አላት።
“ግን ጆን የሆነ ነገር ሰምቼያለሁ:"
“እንደነገርኩሽ አንቺ ብዙ የሌሉ ነገሮችን ትሰሚያለሽ: የገሀነምን ደውሎች ሳይቀር ትሰሚያለሽ፡ ዛሬ ጠዋት እንኳ ጣራው ስር ስላሉት አይጦች በድጋሚ
እያወራሽ ነበር። እንዴት እንደሚጮኹ ስትናገሪ ነበር:” “ከዚያ ያ ጆን አጉረመረመ:: ያቺ ውሻ አሮጊት ጣራው ስር ያለው ክፍል ያሉትን አይጦች
ሁሉ ገደለቻቸው በሽርሽር ቅርጫት ውስጥ . . . ሁሉንም አይጦች ሊፈጅ የሚችል ምግብ ይዛላቸው ትሄዳለች ”
ክሪስ ጉሮሮውን አፀዳና ቀጠለ። ሆዴ ውስጥ እንግዳ የሆነ ስሜት ተሰማኝና ልቤ ድምፅ ማሰማት ጀመረች: ሶፋው ላይ የነበሩት ጥንዶች በእርግጠኝነት
ይሰሙታል ብዬ አሰብኩ “አዎ እሷ ክፉና ሀይለኛ አሮጊት ናት᎓ እና እውነቱን ለመናገር ሽማግሌው ይሻላል። ቢያንስ ፈገግ ማለት ያውቃል፡ እሷ ግን እንዴት ፈገግ እንደሚባል እንኳ አታውቅም: በየጊዜው እዚህ ክፍል ላፀዳ
ስመጣ ሽማግሌው ክፍል ውስጥ አገኛታለሁ ... ዝም ብላ ትቆምና ባዶው አልጋ ላይ ታፈጣለች ከዚያ እሱ በመሞቱ እሷ ደግሞ ከሱ የበለጠ ረጅም በመኖሯና አሁን ነፃ በመሆኗ እንዲሁም ጀርባዋ ላይ ተቀምጦ ይህንን አድርጊ
ያንን አታድርጊ የሚላት፣ በተናገረ ቁጥር እንድትዘል የሚጠብቅ ሰው ባለመኖሩ የተደሰተች ይመስል የተመጠነ ፈገግታ ከንፈሯ ላይ ይታያል: አምላኬ ሆይ፣ አንዳንዴ እንዴት እንደምትታገሰውና እሱም እንዴት እንደሚታገሳት
ይገርመኛል አሁን ግን ሞቷል ገንዘቡን ታገኛለች ''
“አዎ ጥቂት ገንዘብ ታገኛለች” አለ ጆን: “ግን ቤተሰቦቿ የተውላት የራሷ
ገንዘብ አላት: ሽማግሌው ማልኮም ፎክስወርዝ የተወውን ሚሊዮኖች
የምታገኘው ልጇ ናት።”
“ያቺ ጠንቋይ አሮጊት ተጨማሪ አትፈልግም ያለውን ንብረት በሙሉ ለልጁ ስለሰጠ ሽማግሌውን አትውቀሰው ከእሱ ብዙ ችግሮችን ተቀብላለች: ነርሶች የሆነ ነገር ሲሉት እሷ እዚያው እየጠበቀችው እንድታገለግለው ያደርጋት
ነበር እንደባሪያ ነበር የሚያያት፡ አሁን እሷም ነፃ ናት ያንን ቆንጆ ወጣት አግብታለች። አሁንም ወጣት፣ ቆንጆና ባለሀብት ናት። እሷን መሆን ምን ስሜት ይኖረው ይሆን? አንዳንድ ሰዎች ሁሉም እድል አላቸው: እኔ ግን
. . አንድም ኖሮኝ አያውቅም” አለች ልጅቷ።
“እኔስ ማሬ? እኔን አግኝተሻል። ቢያንስ የምትቀጥለዋ ቆንጆ እስክትመጣ ድረስ አለሁልሽ”
✨ይቀጥላል✨
👍39❤2
✍✍የጠንቀዩ ዋሻ✍✍
♣♣ክፍል 4♣♣
✆✆✆✆✆✆✂✆✆✆✆✆
"አንተ የማትረባ ፈልፈላ አባቴን እንዴት ታስቆጣዋለህ "ብሎ አድማስ መሳይን በጥፊ አጮለው ፡መሳይ ጥፊውን መቋቋም አቅቶት ወደቀ ፡ አቢያራ የለበሰውን ዝርክርክ ልብስ እየጎተተ ና የሚያስጠላ ድምፅ ፡እያወጣ ወደመሳይ ተጠጋ ፡ መሳይ ከወደቀበት ለመነሳት አቅም ስላልነበረው ፡ ባለበት ፍንግል እንዳለ አቢያራ የሚያደርገውን ጠበቀ ፡ አድማስ ፡አቢያራ ከዚ በፊት ፡ በዚመልኩ የሚያናድደው ፡ሰውም ፡ እንዲ ምርር የሚያደርግ ቁጣም ተሰምቶት ስለማያውቅ ፡ፈርቷል ፡ የፈራው ፡ደሞ መሳይ ስለሚሆነው ነገር ሳይሆን ፡ እዛ ዋሻውስጥ ለአቢያራ ተገዝተው ፡የሚኖሩት ፡ ጓደኞቹና እሱ ላይ ፡ የቁጣ በትሩ እንዳያርፍ ፡ነው ፡ በተለይ አድማስ ፡ ለኤልያታ ከሴቶቹ ሁሉ ስለሚሳሳ መጥፎ ነገር ባሰበ ቁጥር ፡የኤልያታ ፡ ጉዳት ያሳስበዋል ፡ እሱ በግልፅ ፡አይናገረው ፡እንጂ ኤልያታን ፡በፍቅር ማየት ከጀመረ ቆይቷል ፡ ሁሉንም ፡ሴቶች ፡ ከእፃንነታቸው ፡ጀምሮ ፡ያውቃቸዋል ፡ አንዲት ፡ገጠር ፡ውስጥ ፡የሚያውቃቸው ፡ አዋቂነኝ ፡ባይ ፡ሰው ፡ ስላልተሳካለት ሕይወት ፡አምርሮ ፡ሲነግራቸው ፡ህይወትህን ፡የሚቀይርልህ ፡ አንድ ፡ አባት ፡አውቃለው ፡ነገር ግን ፡አንተ ፍፁም ታማኝና ፡ሚስጢር ጠባቂ የሆንክ ፡እንደሆን ነው ፡ብለው ፡ አስጠንቅቀው ፡ ካሳሰቡት በዋላ ፡ እሱ ፍፁም ፡መስማማቱን ፡ሲነግራቸው ፡ከብዙ መፈተን በዋላ ፡ፈተናውን ፡አልፏል ብለው ፡ሲያስቡ ፡ ነው ፡ወደዚ ዋሻ ፡ ይዘውት የመጡት ፡ በዚያን ፡ጊዜ ፡ጠንቋዩ አቢያራ እንዲ አላረጀም ነበር ፡ ከየት እንዳመጣቸው ፡እራሱ ብቻ የሚያውቃቸው ፡ አራት ዕፃናት ሴት ልጆች ነበሩት ፡ አድማስ ፡ የዕፃናቱ ቀያይ ፊት እና ባለ ሉጫ ፀጉር መሆን ፡ ኢትዮጲያዊነታቸውን እንዲጠራጠር አርጎት ነበር ፡ ነገርግን አማርኛ አቀላጥፈው መናገራቸው ፡ደሞ ግራ አጋባው ፡ ቢሀንም ግን ፡ ወደ ዋሻው ፡የመሩት ሰው ፡ ስላስጠነቀቁት ምንም አይነት ጥያቄ ፡ ከመጠየቅ ተቆጠበ ፡ ይኽው እስከ ዛሬም ድረስ ፡ ስለነዚ ሴቶች ፡ ከየት መጡ የሚል ጥያቄ ሳያነሳ እነሱም ዕድሜ አቸው ጨምሮ ፡ ትላልቅና ማራኪ ለመሆን በቅተዋል ፡ሕይወታቸው ፡ደሞ ፡ ዋሻውና አቢያራ ብቻ ናቸው ፡ ዋሻውን ፡አልፈው ፡መሄድ በጭራሽ ፡አይፈቀድላቸውም ፡ እነሱም ፡ አቢያራን ፡እንደ ፈጣሪያቸው ፡ነው ፡የሚቆጥሩት ፡ ከቃሉ ቢወጡ በቁማቸው የሚፈራርሱ ይመስላቸዋል ፡ ስለዚ ዓለም ፡ ምን ትመሰል ምን የሚያውቁት ነገር የላቸውም ፡ አቢያራ ከዚ በፊት ፡ ከአድማስ ፡ቀድሞ ፡ለሱ ይታዘዝ የነበረውን ፡ሰው ፡ አድማስንም ፡ ስለዋሻው ፡አንድ በአንድ ፡እያስጎበኘ ፡ ሲያላምደውና ፡አቢያራ የሚወደውን ፡የሚጠላውን ፡ያስተምረው ፡የነበረውን ፡አገልጋይ ፡ ከረጅም ፡ጊዜ ፡በዋላ ፡ በኤዛ ፡ፍቅር ድንገት በመውደቁ ፡ አቢያራ ፡ሲያውቅ ፡ያለ አንዳች እርህራሄ ፡ አይኑ እያየ መርዝ ፡አጠጥቶ ነበር ፡የገደለው ፡ አድማስ ፡የዛኔ ፡ለኤሊያታ የነበረው ፡ፍቅር ፡ ቀቢፀተስፋ እንደሆነና ፡ሕይወቱን እንደሚያሳጣው ፡ስላወቀ ፡ ሁሌም ፡ ፍቅሩ እንዳይገነፍል ይቆጣጠረዋል ፡ ግን ፡ሁሌም ፡ይገርመዋል ፡እነዚ ሴቶች ፡አቢያራ ፡እንዳልወለዳቸው ፡ያስታውቃል ፡ ግን ከየት አመጣቸው ፡ ከግብፅ ,,ከህንድ,,,ከየመን ,,,,,,,,, ከየት ? አይታወቅም ,,,,,,,,,,,,,
,,,,,,,,,,,,,,,,,መሳይ በተገለጠው የአቢያራ ረጅም ቀሚስ ፡ውስጥ እረጃጅም ጥፍሮች ያለሉት እግር ተመለከተ ዘገነነው ፡አቢያራ በሰአን የያዘውን ፡ ፈሳሽ ፡የመሳይ አናት ላይ ፡ደፋፋው ፡ መሳይ ያቀይ ፡ፈሳሽ ፡ፊቱን ሲያዳርስው ፡ በጥይት ተመቶ በደም የተጨማለቀ ፡ነው ፡የሚመስለው ፡ በሁኔታው ፡ይበልጥ ፡በመረበሹ እዛው ፡እንዳለ ተንቀጠቀጠ ፡ አድማስ ፡የመሳይን ሁኔታ ሲያይ ፡ የአቢያራ መንፈስ ፡ነው እንዲ የሚያደርገው ፡ብሎ በማሰብ ፡ተንበርክክ ፡ለአቢያራ ሰገደ ፡ መሳይ ቴንሽን ስለሆነ ብቻ ፡ ገደኞቹም ፡ አቢያራ ልዩ እንደሆነ ፡ አሰቡ ፡እናም በጓደኛቸው ፡ሁኔታ ተረብሸው ፡ አለቀሱ ,,,,,,,,,
✍ ሙና መሀመድ
ይቀጥላል.....
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️
♣♣ክፍል 4♣♣
✆✆✆✆✆✆✂✆✆✆✆✆
"አንተ የማትረባ ፈልፈላ አባቴን እንዴት ታስቆጣዋለህ "ብሎ አድማስ መሳይን በጥፊ አጮለው ፡መሳይ ጥፊውን መቋቋም አቅቶት ወደቀ ፡ አቢያራ የለበሰውን ዝርክርክ ልብስ እየጎተተ ና የሚያስጠላ ድምፅ ፡እያወጣ ወደመሳይ ተጠጋ ፡ መሳይ ከወደቀበት ለመነሳት አቅም ስላልነበረው ፡ ባለበት ፍንግል እንዳለ አቢያራ የሚያደርገውን ጠበቀ ፡ አድማስ ፡አቢያራ ከዚ በፊት ፡ በዚመልኩ የሚያናድደው ፡ሰውም ፡ እንዲ ምርር የሚያደርግ ቁጣም ተሰምቶት ስለማያውቅ ፡ፈርቷል ፡ የፈራው ፡ደሞ መሳይ ስለሚሆነው ነገር ሳይሆን ፡ እዛ ዋሻውስጥ ለአቢያራ ተገዝተው ፡የሚኖሩት ፡ ጓደኞቹና እሱ ላይ ፡ የቁጣ በትሩ እንዳያርፍ ፡ነው ፡ በተለይ አድማስ ፡ ለኤልያታ ከሴቶቹ ሁሉ ስለሚሳሳ መጥፎ ነገር ባሰበ ቁጥር ፡የኤልያታ ፡ ጉዳት ያሳስበዋል ፡ እሱ በግልፅ ፡አይናገረው ፡እንጂ ኤልያታን ፡በፍቅር ማየት ከጀመረ ቆይቷል ፡ ሁሉንም ፡ሴቶች ፡ ከእፃንነታቸው ፡ጀምሮ ፡ያውቃቸዋል ፡ አንዲት ፡ገጠር ፡ውስጥ ፡የሚያውቃቸው ፡ አዋቂነኝ ፡ባይ ፡ሰው ፡ ስላልተሳካለት ሕይወት ፡አምርሮ ፡ሲነግራቸው ፡ህይወትህን ፡የሚቀይርልህ ፡ አንድ ፡ አባት ፡አውቃለው ፡ነገር ግን ፡አንተ ፍፁም ታማኝና ፡ሚስጢር ጠባቂ የሆንክ ፡እንደሆን ነው ፡ብለው ፡ አስጠንቅቀው ፡ ካሳሰቡት በዋላ ፡ እሱ ፍፁም ፡መስማማቱን ፡ሲነግራቸው ፡ከብዙ መፈተን በዋላ ፡ፈተናውን ፡አልፏል ብለው ፡ሲያስቡ ፡ ነው ፡ወደዚ ዋሻ ፡ ይዘውት የመጡት ፡ በዚያን ፡ጊዜ ፡ጠንቋዩ አቢያራ እንዲ አላረጀም ነበር ፡ ከየት እንዳመጣቸው ፡እራሱ ብቻ የሚያውቃቸው ፡ አራት ዕፃናት ሴት ልጆች ነበሩት ፡ አድማስ ፡ የዕፃናቱ ቀያይ ፊት እና ባለ ሉጫ ፀጉር መሆን ፡ ኢትዮጲያዊነታቸውን እንዲጠራጠር አርጎት ነበር ፡ ነገርግን አማርኛ አቀላጥፈው መናገራቸው ፡ደሞ ግራ አጋባው ፡ ቢሀንም ግን ፡ ወደ ዋሻው ፡የመሩት ሰው ፡ ስላስጠነቀቁት ምንም አይነት ጥያቄ ፡ ከመጠየቅ ተቆጠበ ፡ ይኽው እስከ ዛሬም ድረስ ፡ ስለነዚ ሴቶች ፡ ከየት መጡ የሚል ጥያቄ ሳያነሳ እነሱም ዕድሜ አቸው ጨምሮ ፡ ትላልቅና ማራኪ ለመሆን በቅተዋል ፡ሕይወታቸው ፡ደሞ ፡ ዋሻውና አቢያራ ብቻ ናቸው ፡ ዋሻውን ፡አልፈው ፡መሄድ በጭራሽ ፡አይፈቀድላቸውም ፡ እነሱም ፡ አቢያራን ፡እንደ ፈጣሪያቸው ፡ነው ፡የሚቆጥሩት ፡ ከቃሉ ቢወጡ በቁማቸው የሚፈራርሱ ይመስላቸዋል ፡ ስለዚ ዓለም ፡ ምን ትመሰል ምን የሚያውቁት ነገር የላቸውም ፡ አቢያራ ከዚ በፊት ፡ ከአድማስ ፡ቀድሞ ፡ለሱ ይታዘዝ የነበረውን ፡ሰው ፡ አድማስንም ፡ ስለዋሻው ፡አንድ በአንድ ፡እያስጎበኘ ፡ ሲያላምደውና ፡አቢያራ የሚወደውን ፡የሚጠላውን ፡ያስተምረው ፡የነበረውን ፡አገልጋይ ፡ ከረጅም ፡ጊዜ ፡በዋላ ፡ በኤዛ ፡ፍቅር ድንገት በመውደቁ ፡ አቢያራ ፡ሲያውቅ ፡ያለ አንዳች እርህራሄ ፡ አይኑ እያየ መርዝ ፡አጠጥቶ ነበር ፡የገደለው ፡ አድማስ ፡የዛኔ ፡ለኤሊያታ የነበረው ፡ፍቅር ፡ ቀቢፀተስፋ እንደሆነና ፡ሕይወቱን እንደሚያሳጣው ፡ስላወቀ ፡ ሁሌም ፡ ፍቅሩ እንዳይገነፍል ይቆጣጠረዋል ፡ ግን ፡ሁሌም ፡ይገርመዋል ፡እነዚ ሴቶች ፡አቢያራ ፡እንዳልወለዳቸው ፡ያስታውቃል ፡ ግን ከየት አመጣቸው ፡ ከግብፅ ,,ከህንድ,,,ከየመን ,,,,,,,,, ከየት ? አይታወቅም ,,,,,,,,,,,,,
,,,,,,,,,,,,,,,,,መሳይ በተገለጠው የአቢያራ ረጅም ቀሚስ ፡ውስጥ እረጃጅም ጥፍሮች ያለሉት እግር ተመለከተ ዘገነነው ፡አቢያራ በሰአን የያዘውን ፡ ፈሳሽ ፡የመሳይ አናት ላይ ፡ደፋፋው ፡ መሳይ ያቀይ ፡ፈሳሽ ፡ፊቱን ሲያዳርስው ፡ በጥይት ተመቶ በደም የተጨማለቀ ፡ነው ፡የሚመስለው ፡ በሁኔታው ፡ይበልጥ ፡በመረበሹ እዛው ፡እንዳለ ተንቀጠቀጠ ፡ አድማስ ፡የመሳይን ሁኔታ ሲያይ ፡ የአቢያራ መንፈስ ፡ነው እንዲ የሚያደርገው ፡ብሎ በማሰብ ፡ተንበርክክ ፡ለአቢያራ ሰገደ ፡ መሳይ ቴንሽን ስለሆነ ብቻ ፡ ገደኞቹም ፡ አቢያራ ልዩ እንደሆነ ፡ አሰቡ ፡እናም በጓደኛቸው ፡ሁኔታ ተረብሸው ፡ አለቀሱ ,,,,,,,,,
✍ ሙና መሀመድ
ይቀጥላል.....
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️
👍24🤔4❤2😁2
#ሳቤላ
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ዘጠኝ
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
...ከጆይስ ክፍል ደረስና መብራት በርቶ ሚስቱ ከአልጋው ጐን ተቀምጋ እንደ ሚያገኛት በመተማመን በሩን ቀስ አድርጎ ከፈተው በጁ ከያዘው ጧፍ በቀር ምንም
መብራት አልበረም » የሚስቱ ምልክትም የለም ከምን ገባች ? ምናልባት ጆይስ ልትነግረው ትችል ይሆን? ቀረብ አለና ቀሰቀሳት
ጆይስ ዶንግጣ ብድግ አለች " ጌታዋ መሆኑን ስታውቅ ድንጋጤዋ ወደ መገረም
ተለወጠ ሳቤላ ወደሷ መጥታ እንደሆነ ጠየቃት
ጆይስ መልስ አልሰጠችውም " ለካ ሲቀሰቅሳት ስለ ሳቤላ ሕልም ስታይ ኖራለች አሁን የሱ መምጣትና መጠየቅ ከህልሟ መለየት ተስኗት ግራ ገብቷት ዝም አለች።
“ ምን አሉ ጌቶች ? እሜቴን አመማቸው ?
“ ከዚህ መጥታ እንደሆነ እኮ ነው የምጠይቅሽ ? ላገኛት አልቻልኩም "
“ እንዴ አዎ ከዚህ መጡና ቀሰቀሱኝ ልክ ስድስት ሰዓት ሲደወል " ግን ወዲያው ወጥተው ሔዱ ”
“ ቀሰቀሰችኝ ? ምን አርጋ ? ምን ልትል ከዚህ መጣች?” አላት "
ጆይስ አሳብ ያዛት ያሳብ ሥዕል ተደቀነባት የእመቤቷ የብሶት ቃሎች በአእምሮዋ ጥርቅምቅም አሉ ከሌሊቱ ዘጠኝ ሰዓት እስኪሆን ወደ መኝታዋም አልገባችም ከቤት ውስጥም ተፈልጋ አልተገኘችም ! ይህ ነው የማይባል ታላቅ ይህ ነው የማይባል ታላቅ ድንጋጤ ያዛት " ዐይኖቿ ግልብጥ ብለው የወጡ እስኪመስሉ ድረስ አፈጠጠች የታመመው እግሯንና ካጠገቧ ቁሞ የነበረውን ጌታዋን ረስታ አንድ ሙቀት ያለው ለስላሳ ቀሚስ ከወንበር ላይ አፈፍ አድርጋ አንሥታ አጠለቀች ከአልጋዋ ዘላ ወረደች አሰቃቂ ፍርሃት መጣባት ሌሎች ጥቃቅን ይሉኝታዎችና ሐሳቦች እልም ብለው ጠፉ
ሞቃቱን ልብስ በአንድ እጅዋ ከሰውነቷ አጣብቃ ይዛ በሁላተኛው እጅዋ ከሚስተር ካርላይል ክንድ ላይ ጣል አደረገችው "
“ ጌቶች ጌቶች .... እሜቴ ራሳቸውን ገድለዋል ! አሁን ነገሩ ገባኝ ”
ጆይስ ! አለና አቋረጣት ።
ምንም አይጠራጠሩ ጌታዬ እሜቴ ራሳቸውን ገድለዋል በፊት ሲናገሩ አልገባኝም ነበር እንጂ! አሁንማ አነጋገራቸውን ሁሉ በደንብ ተረዳሁት " እዚህ
ድረስ መጥተው እሳቸው በማይኖሩበት ጊዜ ከልጆቻቸው እንዳልለይ ቃል እንድግባላቸው ጠየቁኝ " እኔ ደግሞ ነገሩ አልገባኝም ነበር " ታመው እንዶሆነ ብጠይቃቸው አዎን አሞኛል መሮኛል አሉኝ » ጌታዬ ከዚህ አሰቃቂ መከራስ እሱ ራሱ ይሰውርዎ …”
ሚስተር ካርላይል ግራ ገባው " የጆይስ ጤንነት አጠራጠረው " ምክንያቱም
የተናገረችው ነገር በጭራሽ የማይታመን ሆነበት "
“ ነገሩ የማይታመን ቢመስልዎትም ይኸው ነው ... ጌታዬ ?” አለችው
ጆይስ እጆቿን አያፍተለተለች እሜቴ ያለ መጠን ምርር ብለው ያዝኑ ነበር "በዚህ ምክንያት ራሳቸውን ኀድለዋል ማለት ነው”
ጆይስ ዐብደሻል ወይስ በጤናሽ ነሽ ? እንደዚህ ስትይ ምን ማለትሽ ነው።
ጆይስ መልስ ከመስጠቷ በፊት •ሚስ ካርላይል ጥቁር የግር ሹራብ አጥልቃ ያንገት ልብስ ደርባ ረጂም የሌት ቆብ ደፍታ ብቅ አለች " የጆይስ መኝታ ቤት ከሷ
መኝታ ክፍል በላይ ስለነበር ድምፅ ሰማችና የሚባለው ነግር እዳያመልጣት ነበር ቶሎ ብላ የደረሰች "
እንዴት ነው ነግሩ ! አመቤት ሳቤላ ተግኘች ?
« አልተግኙም እሳቸው እንግዲህ በአንሶላቸው ተጠቅልለው ካልሆነ በቀር
አይግኙም ” አለች ጆይስ " የነበራት ትሕትናና ሥነሥርት ከግለቷ የተነሣ ጠፍቷል።
"እማቴ...እርሶም እንኳን መጡ ከፊትዎ ለመናገር እፈልጋለሁ አሁን እመቤቲቱ ሙተው ሬሳቸው ከፊታችን ቢጋደም ምን ይጠቀማሉ ጌቶች ለሚስታቸው የሚገባቸውን አድርገዋል " እርስዎ ግን መድረሻ አሳጡዋቸው " የቁም ስቃይ አሳዮቸው።
“ ምን ትዘበዝባለች ! ” አለች ሚስ ካርላይል በቁጣ “የት ነው ያለችው?
“ ሔዶዋል ማጥፋት የማይገባቸውንም ሕይወት ለማጥፋት ተገደዋል” አለች
ጆይስ እየተንሰቀሰቀች።
“ ኢስት ሊን ከገቡ ጀምሮ በገዛ ቤታቸው የሠራተኛቹን ያህል እንኳን ነፃነት አልነበራቸውም ማዘዝ የፈለጉትን መፈጸም አይችሉም " ሲናግሩ እርስዎ አፍ አፋቸውን እያሉዋቸው አንድ ነገር ሲይዙ ጣልቃ ግብተው እየከለከሉዋቸው በእርስዎ ፍላጎትና ትእዛዝ ሥር አድረው ራሳቸውን እንደ ባርያ ቆጥረው የእርስዎን ጠባይና ጭቆና በትዕግሥት ችለው ኑረዋል እኛ ሁላችን እንወዳቸውና እናከብራቸው ነበር " በደላቸውም ይሰማን ነበር " ጌቶችም ካመት እስካመት ምን ያህል በደልና ግፍ ተሸክመው እንደኖሩ ትንሽ እንኳን ቢጠረጠሩ ኖሮ ልባቸው በኀዘን ብዛት ይደማ ነበር ።”
የሚስ ካርላይል ምላስ ከትናጋዋ ተጣበቀ "
“ ምንድነው የምትይው ጆይስ ? ነገሩ አልገባኝም ” አለ ሚስተር ካርሳይል
“ እኔ ብዙ ጊዜ ልነግርዎ እየፈለግሁ እስካሁን ኖርኩ አሁን ደግሞ ፍጻሜው
ይህ ከሆነ ሊሰሙት የሚገባ ነው " እመቤቴ ሳቤላ ሚስትዎ ሆነው እዚህ ከገቡበት ቀን ጀምሮ በኢስት ሊንና በእርስዎ ስላስከተሉት ተጨማሪ ወጭ ሲነዘነዙበትና ሲወቀሱበት ነው የኖሩ " ትንሽ ነግር ቢፈልጉ ባልሽን ከድህነት ለመጣል ነው ተብለው ይከለhሉ ነበር። ዛሬ ለነበረው ጥሪ አዲስ ቀሚስ አዘዙ " እርስዎ እኔ ነኝ የማዝ ብለው ከለከሉ ባልሽ እንደ ውሻ እየሠራ አንቺ እንደ ፈለግሽ እያጠፋሽ አከሰርሽው እያሉ ይጨቀጭቁዋቸው ነበር " ገንዘብ አባካኝና ቅንጦት
ፈላጊ እንዳልሆኑ ግን ልብዎ ያውቅ ነበር ከእርስዎ
ጭቅጭቅ ሸሽተው
መኖር ከዐቅም በላይ አንደ ከበዳቸው ደረታቸውን በሁለት እጃቸው ደግፈው ሲያለቅሱ በዐይኔ አይቻቸዋለሁ የጨዋ ልጅ
ትዕግሥተኛ ወይዘሮ ቢሆኑም የኑሮ ፈተናው
ከሚታሡት በላይ ስለሆነባቸው ይህንን አሳዛኝ የተስፋ መቁረጥ ድርጊት ለመፈጸም ተገደዱ
ጠፋት "
“ እውነት ነው ? አለ ሚስተር ካርላይል ወደ እኅቱ ምልስ ብሎ "
ምንም አልመለስችለትም ኮርኒሊያ በሕይወቷ ያን ለት ብቻ የምትናገረው ጠፋት።
“ ይቅር ይበልሽ ኮርኒሊያ ! አላትና ወጥቶ ወደ ክፍሉ ወረደ “ ሚስቱ ሕይወቷን ታጠፋለች የሚለውን ነገር የሚስተር ካርላይል ሊና አልተቀበለውም
ምናልባትም ከመመረርዋ የተነሣ ከምድረ ግቢው አንዱ ላይ ተጠግታ
ይሆናል የሚል ሐሳብ መጣበት ቤተሰቡ በሙሉ ተነሣ ሚሰተር ካርላይል ምድረ ግቢውን ለማሰስ በጅምር የተወውን መልበስ ሲያጠናቅቅ ጆይስ ከሳቤላ መልበሻ ክፍል ገባች ከዚያ አንድ ወረቀት ይዛ ጠንቀስ እያለች ወደ ሚስተር ካርላይል ዘንድ ገብታ “
ይህ ከእመቤት መልበሻ ክፍል ከመስተዋቱ ኪስ አገኘሁት ጽፈቴ የሳቸው ነው
አለችው።
ተቀበለና አድራሻውን ሲመለከተው ለአርኪባልድ ካርላይል የሚል ነበር "
ያ በቀላሉ የማይርበተበተው መንፈሱ የተደላደለ የስሜቱን መገንፈል መቈጣጠር ይችል የነበረው ልበ ሙሉ ሰውዬ የፖስታውን እሽጋት ሲከፍት ጣቶቹ ተንቀጠቀጡ "
“ ከዘመናት በኋላ ልጆቹ እናታቸው የት እንዳለችና ለምንስ ጥላቸው እንደሄደች
ቢጠይቁህ አንተው የገዛ አባታቸው ገፋፍተህ እንዳባረርካት ንገራቸው ምንነቷን ቢጠይቁህ
ፈቃድህ ቢሆን ንግራቸው " ግን አንተን አበሳጭተህ አስመርረህ አሰቃይተህ ተስፋ አስቆርጠህ ይህን አማራጭ የሌለውን የመጨረሻ ድርጊት እንድትፈጽም እንዳደረግሃትም ሳትረሳ ንገራቸው ”
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_ዘጠኝ
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
...ከጆይስ ክፍል ደረስና መብራት በርቶ ሚስቱ ከአልጋው ጐን ተቀምጋ እንደ ሚያገኛት በመተማመን በሩን ቀስ አድርጎ ከፈተው በጁ ከያዘው ጧፍ በቀር ምንም
መብራት አልበረም » የሚስቱ ምልክትም የለም ከምን ገባች ? ምናልባት ጆይስ ልትነግረው ትችል ይሆን? ቀረብ አለና ቀሰቀሳት
ጆይስ ዶንግጣ ብድግ አለች " ጌታዋ መሆኑን ስታውቅ ድንጋጤዋ ወደ መገረም
ተለወጠ ሳቤላ ወደሷ መጥታ እንደሆነ ጠየቃት
ጆይስ መልስ አልሰጠችውም " ለካ ሲቀሰቅሳት ስለ ሳቤላ ሕልም ስታይ ኖራለች አሁን የሱ መምጣትና መጠየቅ ከህልሟ መለየት ተስኗት ግራ ገብቷት ዝም አለች።
“ ምን አሉ ጌቶች ? እሜቴን አመማቸው ?
“ ከዚህ መጥታ እንደሆነ እኮ ነው የምጠይቅሽ ? ላገኛት አልቻልኩም "
“ እንዴ አዎ ከዚህ መጡና ቀሰቀሱኝ ልክ ስድስት ሰዓት ሲደወል " ግን ወዲያው ወጥተው ሔዱ ”
“ ቀሰቀሰችኝ ? ምን አርጋ ? ምን ልትል ከዚህ መጣች?” አላት "
ጆይስ አሳብ ያዛት ያሳብ ሥዕል ተደቀነባት የእመቤቷ የብሶት ቃሎች በአእምሮዋ ጥርቅምቅም አሉ ከሌሊቱ ዘጠኝ ሰዓት እስኪሆን ወደ መኝታዋም አልገባችም ከቤት ውስጥም ተፈልጋ አልተገኘችም ! ይህ ነው የማይባል ታላቅ ይህ ነው የማይባል ታላቅ ድንጋጤ ያዛት " ዐይኖቿ ግልብጥ ብለው የወጡ እስኪመስሉ ድረስ አፈጠጠች የታመመው እግሯንና ካጠገቧ ቁሞ የነበረውን ጌታዋን ረስታ አንድ ሙቀት ያለው ለስላሳ ቀሚስ ከወንበር ላይ አፈፍ አድርጋ አንሥታ አጠለቀች ከአልጋዋ ዘላ ወረደች አሰቃቂ ፍርሃት መጣባት ሌሎች ጥቃቅን ይሉኝታዎችና ሐሳቦች እልም ብለው ጠፉ
ሞቃቱን ልብስ በአንድ እጅዋ ከሰውነቷ አጣብቃ ይዛ በሁላተኛው እጅዋ ከሚስተር ካርላይል ክንድ ላይ ጣል አደረገችው "
“ ጌቶች ጌቶች .... እሜቴ ራሳቸውን ገድለዋል ! አሁን ነገሩ ገባኝ ”
ጆይስ ! አለና አቋረጣት ።
ምንም አይጠራጠሩ ጌታዬ እሜቴ ራሳቸውን ገድለዋል በፊት ሲናገሩ አልገባኝም ነበር እንጂ! አሁንማ አነጋገራቸውን ሁሉ በደንብ ተረዳሁት " እዚህ
ድረስ መጥተው እሳቸው በማይኖሩበት ጊዜ ከልጆቻቸው እንዳልለይ ቃል እንድግባላቸው ጠየቁኝ " እኔ ደግሞ ነገሩ አልገባኝም ነበር " ታመው እንዶሆነ ብጠይቃቸው አዎን አሞኛል መሮኛል አሉኝ » ጌታዬ ከዚህ አሰቃቂ መከራስ እሱ ራሱ ይሰውርዎ …”
ሚስተር ካርላይል ግራ ገባው " የጆይስ ጤንነት አጠራጠረው " ምክንያቱም
የተናገረችው ነገር በጭራሽ የማይታመን ሆነበት "
“ ነገሩ የማይታመን ቢመስልዎትም ይኸው ነው ... ጌታዬ ?” አለችው
ጆይስ እጆቿን አያፍተለተለች እሜቴ ያለ መጠን ምርር ብለው ያዝኑ ነበር "በዚህ ምክንያት ራሳቸውን ኀድለዋል ማለት ነው”
ጆይስ ዐብደሻል ወይስ በጤናሽ ነሽ ? እንደዚህ ስትይ ምን ማለትሽ ነው።
ጆይስ መልስ ከመስጠቷ በፊት •ሚስ ካርላይል ጥቁር የግር ሹራብ አጥልቃ ያንገት ልብስ ደርባ ረጂም የሌት ቆብ ደፍታ ብቅ አለች " የጆይስ መኝታ ቤት ከሷ
መኝታ ክፍል በላይ ስለነበር ድምፅ ሰማችና የሚባለው ነግር እዳያመልጣት ነበር ቶሎ ብላ የደረሰች "
እንዴት ነው ነግሩ ! አመቤት ሳቤላ ተግኘች ?
« አልተግኙም እሳቸው እንግዲህ በአንሶላቸው ተጠቅልለው ካልሆነ በቀር
አይግኙም ” አለች ጆይስ " የነበራት ትሕትናና ሥነሥርት ከግለቷ የተነሣ ጠፍቷል።
"እማቴ...እርሶም እንኳን መጡ ከፊትዎ ለመናገር እፈልጋለሁ አሁን እመቤቲቱ ሙተው ሬሳቸው ከፊታችን ቢጋደም ምን ይጠቀማሉ ጌቶች ለሚስታቸው የሚገባቸውን አድርገዋል " እርስዎ ግን መድረሻ አሳጡዋቸው " የቁም ስቃይ አሳዮቸው።
“ ምን ትዘበዝባለች ! ” አለች ሚስ ካርላይል በቁጣ “የት ነው ያለችው?
“ ሔዶዋል ማጥፋት የማይገባቸውንም ሕይወት ለማጥፋት ተገደዋል” አለች
ጆይስ እየተንሰቀሰቀች።
“ ኢስት ሊን ከገቡ ጀምሮ በገዛ ቤታቸው የሠራተኛቹን ያህል እንኳን ነፃነት አልነበራቸውም ማዘዝ የፈለጉትን መፈጸም አይችሉም " ሲናግሩ እርስዎ አፍ አፋቸውን እያሉዋቸው አንድ ነገር ሲይዙ ጣልቃ ግብተው እየከለከሉዋቸው በእርስዎ ፍላጎትና ትእዛዝ ሥር አድረው ራሳቸውን እንደ ባርያ ቆጥረው የእርስዎን ጠባይና ጭቆና በትዕግሥት ችለው ኑረዋል እኛ ሁላችን እንወዳቸውና እናከብራቸው ነበር " በደላቸውም ይሰማን ነበር " ጌቶችም ካመት እስካመት ምን ያህል በደልና ግፍ ተሸክመው እንደኖሩ ትንሽ እንኳን ቢጠረጠሩ ኖሮ ልባቸው በኀዘን ብዛት ይደማ ነበር ።”
የሚስ ካርላይል ምላስ ከትናጋዋ ተጣበቀ "
“ ምንድነው የምትይው ጆይስ ? ነገሩ አልገባኝም ” አለ ሚስተር ካርሳይል
“ እኔ ብዙ ጊዜ ልነግርዎ እየፈለግሁ እስካሁን ኖርኩ አሁን ደግሞ ፍጻሜው
ይህ ከሆነ ሊሰሙት የሚገባ ነው " እመቤቴ ሳቤላ ሚስትዎ ሆነው እዚህ ከገቡበት ቀን ጀምሮ በኢስት ሊንና በእርስዎ ስላስከተሉት ተጨማሪ ወጭ ሲነዘነዙበትና ሲወቀሱበት ነው የኖሩ " ትንሽ ነግር ቢፈልጉ ባልሽን ከድህነት ለመጣል ነው ተብለው ይከለhሉ ነበር። ዛሬ ለነበረው ጥሪ አዲስ ቀሚስ አዘዙ " እርስዎ እኔ ነኝ የማዝ ብለው ከለከሉ ባልሽ እንደ ውሻ እየሠራ አንቺ እንደ ፈለግሽ እያጠፋሽ አከሰርሽው እያሉ ይጨቀጭቁዋቸው ነበር " ገንዘብ አባካኝና ቅንጦት
ፈላጊ እንዳልሆኑ ግን ልብዎ ያውቅ ነበር ከእርስዎ
ጭቅጭቅ ሸሽተው
መኖር ከዐቅም በላይ አንደ ከበዳቸው ደረታቸውን በሁለት እጃቸው ደግፈው ሲያለቅሱ በዐይኔ አይቻቸዋለሁ የጨዋ ልጅ
ትዕግሥተኛ ወይዘሮ ቢሆኑም የኑሮ ፈተናው
ከሚታሡት በላይ ስለሆነባቸው ይህንን አሳዛኝ የተስፋ መቁረጥ ድርጊት ለመፈጸም ተገደዱ
ጠፋት "
“ እውነት ነው ? አለ ሚስተር ካርላይል ወደ እኅቱ ምልስ ብሎ "
ምንም አልመለስችለትም ኮርኒሊያ በሕይወቷ ያን ለት ብቻ የምትናገረው ጠፋት።
“ ይቅር ይበልሽ ኮርኒሊያ ! አላትና ወጥቶ ወደ ክፍሉ ወረደ “ ሚስቱ ሕይወቷን ታጠፋለች የሚለውን ነገር የሚስተር ካርላይል ሊና አልተቀበለውም
ምናልባትም ከመመረርዋ የተነሣ ከምድረ ግቢው አንዱ ላይ ተጠግታ
ይሆናል የሚል ሐሳብ መጣበት ቤተሰቡ በሙሉ ተነሣ ሚሰተር ካርላይል ምድረ ግቢውን ለማሰስ በጅምር የተወውን መልበስ ሲያጠናቅቅ ጆይስ ከሳቤላ መልበሻ ክፍል ገባች ከዚያ አንድ ወረቀት ይዛ ጠንቀስ እያለች ወደ ሚስተር ካርላይል ዘንድ ገብታ “
ይህ ከእመቤት መልበሻ ክፍል ከመስተዋቱ ኪስ አገኘሁት ጽፈቴ የሳቸው ነው
አለችው።
ተቀበለና አድራሻውን ሲመለከተው ለአርኪባልድ ካርላይል የሚል ነበር "
ያ በቀላሉ የማይርበተበተው መንፈሱ የተደላደለ የስሜቱን መገንፈል መቈጣጠር ይችል የነበረው ልበ ሙሉ ሰውዬ የፖስታውን እሽጋት ሲከፍት ጣቶቹ ተንቀጠቀጡ "
“ ከዘመናት በኋላ ልጆቹ እናታቸው የት እንዳለችና ለምንስ ጥላቸው እንደሄደች
ቢጠይቁህ አንተው የገዛ አባታቸው ገፋፍተህ እንዳባረርካት ንገራቸው ምንነቷን ቢጠይቁህ
ፈቃድህ ቢሆን ንግራቸው " ግን አንተን አበሳጭተህ አስመርረህ አሰቃይተህ ተስፋ አስቆርጠህ ይህን አማራጭ የሌለውን የመጨረሻ ድርጊት እንድትፈጽም እንዳደረግሃትም ሳትረሳ ንገራቸው ”
👍16
የሚስቱ የእጅ ጽሕፈት በሚስተር ካርላይል ዐይኖች ፊት ተንሳፈፈበት። ከአሳፋሪው የኩብለላ ድርጊቷ በቀር ድርጊቱንም ከማን ጋር እንደ ፈጸመችው
አንድ የሚዘገንን ጥርጣሬ ይሰማው ጀመር ። ... ደብዳቤው ግልጽ አልነበረም ምን እንደ ተበደለች በጭራሽ አልጠቀሰም ። መላልሶ በዝግታ ቢያነበው የምስጢ
ሩን ፍንጭ አላገኘበትም ።
በዚህ ጊዜ የቤት ሠራተኞች ሁሉ ተነሥተው በየበሩ ያጨልቁና ይወያዩም ስለ
ነበር' ካፒቴን ሌቪሰን ከመኝታ ቤት እንዳልነበር እንዲያውም አልጋውም ተነጥፎ እንደ ዋለና እንዳልተተኛበት ሲነጋገሩ ከሚስተር ካርላይል ጆሮ ጥልቅ አለ "
ጆይስ መቆም አልቻለችም » ከአንድ ወንበር ጠርዝ ቁጭ ብላ የጌታዋን ሁኔታ
ትመለከት ጀመር " ምስጢሩ አልገባትም " ሚስተር ካርላይል የዘረጋውን ወረቀት እንደ ያዘ ወደ መዝጊያው ሔደ። እያመነታ ቀጥ ብሎ ቆመ ቀጠለና የኪስ ደብተሩን አወጣ " ወረቀቱን ከውስጡ አኖረና ወደ ኪሱ መላሰው " ይህ ሁሉ ሲሆን እጆቹም
ከንፈሮቹም ይንቀጠቀጡ ነበር ።
“ ስለዚህ ነገር ለማንም መናገር አያስፈልግሽም “ አላት ወደ ደብዳቤው እያ
መለከተ እኔን ብቻ ነው የሚመለከት ”
“ ጌታዬ" ሞቱ ነው የሚለው ?
አልሞተችም " ግን ከሞት ይብሳል ”
ምንድነው ? ማነው እሱ ? አለች ጆይስ "
የቤቱ ሰው ሁሉ ተነሥቶ ሲተራመስ ደንግጣ የተነሣችው ትንሿ ሳቤላ'ነጭ የሌሊት ልብሷን እንደ ለበሰች እነሱ ከነበሩበት ክፍል ደረሰች "
ምንድነው ነገሩ ? እማማስ የት ናት ? ”
ልጄ ብርድ ይመታሽና ትታመሚያለሽ" ሒጅና ካልጋሽ ግቢ አለቻት ጆይስ
“ እኔ እማማን እፈልጋታለሁ
ነገ ጥዋት የኔ ዓለም ” አለችና ወዘፍ አድርጋ“ ጌቶች ... ይች ልጅ ብትተኛ አይሻልም።
ሚስተር ካርላይል መልስ አልሰጣትም " ምናልባትም አልሰማትም ይሆኖል”
የሳቤላን ትከሻ ነካ አድርጎ ወደ ጆይስ እየተመለከተ'' ጆይስ ....ወደፊት ሚስ ሉሲ ብሏት ወጥቶ ሄደ ጆይስ ገርሟት ተቀምጣ ቀረች ትንሿ ሳቤላን ከእንግዲህ ሉሲ ብለን መጥራት አለብን ሔደችና ከመኝታ ቤቷ በር ቆመች ሠራተኞቹ ተስበስበው ያወራሉ " ሉሲ አጠገባቸው መኖሯን ልብ አላሏትም " ተሰብስበው የሚሉትን ከሰማች በኋላ ወደ ጆይስ እየሮጠች መጣች "
“ ጆይስ ! እውነት ነው ?
“ ምኑ ነው .. . የኔ ልጅ ?”
“ ካፒቴን ሌቪሰን እማማን ይዟት ሔዶ እያሉ ያወራሉ ”
ጆይስ ከወንበሯ እንዳለች ጮኸችና የኋሊት ድግፍ አለች "
"ለምን ወሰዳት ? ሊገድላት ነው ?
“ ልጄ ! ወደ መኝታሽ ሒጂ
“ኧረ ተይ ጆይስ ንገሪኝ ... አማማን እኮ ፈልጌ ነው " መቸ ትመለሳለች ?
ጆይስ በጣም ተጨነቀች » ጭንቀቷን ከልጂቱ ለመደበቅ ፊቷን በሁለት
እጆቿ ሸፈነች "
ወዲያው ሚስ ካርይል ቀስ ብላ መጥታ አንድ አጭር ወንበር ላይተቀመጠች
ፊቷ በኀዘን በጸጸት በድንጋጤ ልክ እንደ ጥቁር የግር ሹራቧ ከስል መሰላአለች » ቁና ተነፈሰች
“..... ለዚህ ውርደት ለደረሰበት ቤት ምሕረትህን ...!”
ሚስተር ጆስቲስ ሔር በጨዋታ አሸንፎ ትንሽ ገንዘብ በማግኘቱ ከጓዶኛው ቤት የቀረበላቸው መጠጥም ከመቸም በበለጠ ስለ ተስማማው ደስ ብሎት ነበር ያመሸው » ከሌሊቱ በስድስትና በሰባት ሰዓት መካከል እተውረገረገና እየተጀነነ ከቤቱ ደረሰ ከመኝታ ቤቱ እንደገባ አንድ በአራት ፈረሶች የሚሳብ ሠረገላ ከወደ ኢስትሊን እየበረረ መጥቶ በነሱ በር ዐልፎ ሲሔድ ማየቱን ለሚስዝ ሔር ነገራት "
በዚያ ውድቅት ሌሊት ላይ ማንን ይዞ ወዴት እየሔደ ይሆን ብሎ አሰበ "
አንድ ዓመት ያህል ዐለፈ "
እመቤት ሳበላ ካርላይል አንዳንድ ጊዜ ከወዳጅዋ ጋር ከቦታ ወደ ቦታ በመዘዋወር አንዳንድ ጊዜ ደግሞ ብቻዋን አንድ ቦታ ላይ በመቀመጥ ዓመቱን የብጤዎቿ ኮብላዮች መጠጊያ በሆነው በባሕር ማዶ አሳለፈችው ፍራንሲዝ ሌቪሰን ግማሹን ጊዜ ብቻዋን እየጣላት ሌላ እየያዘ በተለይ ወደ ፓሪስ እየሔደ የግሉን ፍላጎትና ደስታ ያሳድድ ጀመር "
እመቤት ሳቤላ ይህ ነው የማይባል ውርዶት ደረሰባት ከዚያ ቤቷን ጥላ ከኮበለለችበት ሌሊት ጀምራ የመንፈስ ጸጥታ ሰላምና ደስታ የሚባል አታውቅም "
በቅጽበታዊ ስሜት ተገፋፍታ በጭፍን ከዘለለች በኋላ ዐይኖቿን ገለጠች አሳሳቹ
ሰው ከነገራት ከጽጌረዳ አታክልት ውስጥ አለማረፋን መወጣጫ መቈናጠጫ
ከሌለበት አመልጣለሁ ተብሎ ከማይታሰብበት እልም ያለ አዘቅት ውስጥ መውረዷን አወቀችው ከኢስትሊን ከተነሣች አንድ ስዓት ሳይሞላት ከዕብደቷ ሰመመን ነቃች በሌቪሰን የተስፋ ስብከት ተሸፍኖ አልታያት ብሎ የነበረው ስሕተቷ አሁን እውነተኛና አሳፈሪ መልኩ ቁልጭ ብሎ ታያት ። ነፍሷ ዘለዓለም አዲስ በሆነ ጸጸት መታገሻ መብረጃ ማብቂያ በሌለው ጭንቀት ተወጠረች የተከበረች እመቤት ሚስት እናት የሆነች ትዳሯን ጥላ እንድትኮበልል መንፈሷ ቢፈታተናት ትንሽ ቆይታ ትነቃለች ስለዚህ በትዳር ኑሮዋ የፈለገውን ያህል ፈተናዎች ቢደቀኑባትም ሠቀቀን ባደቀቀው መንፈሷ ጐልተውና ጐልብተው ቢታይዋትና ቢገፋፋትም የሴት ልጅ ትዕግሥት የማይችላቸው ሆነው ቢከብዷትም ወደ ስሕተት የሚገፋፋትን የሐሳብ ጋኔል የሚያሸንፍ ጉልበት ትዕግሥት ለማግኘት ተንበርክካ መጸለይ ይገባታል መልካም ስሟን ንጹሕ ክብሯንና ንጹሕ ሕሊናዋን ከምታጣ እስከሞት ድረስ ብትታገሥ ይሻላታል ቸኩላ አንድ ጊዜ ከገባችበት ውጤቱ ከሞት ይከፋልና ምስኪን ሳቤላ ከዚያ ክፉ ሰው ከፍራንሲዝ ሌቪሰን ጋር ለመጥፋት ስትል ለሴት ልጅ ዐይነተኛ የሕይወት ትርጓሜ የሆኑትን ባሏን ልጆቿን ስሟንና ቤቷን
አጣች " የሠራችው ሥራ ገደቡን ካለፈ ከማይታረምበት ደረጃ ከደረሰ በኋላ ስሕተቷን ተረዳች ከቤቷ ወጥታ ከሔዶችበት ቀን አንሥቶ እንደ እባብ ንድፍት ጠቅ እያደረገ ያሠቃያት ጀመር " ከዚህ ሰውዬ ጋር አብራ ብትኖርም መቆሚያ በሌለው ጸጸት እየታኘከች በቁጪት እየተንገገበች እንደምትኖር አወቀችው።
አንድ ቀን ጧት ሐምሌ ወር ውስጥ ሳቤላ ወደ ቁርስ ቤት ብቅ አለች" በዚያን
ጊዜ ዓመት ሊሞላቸው ስድስት ወይም ሳምንት ብቻ ቀርቷቸው ነበር አሁን መቀመጫቸውን ግረኖብል ላይ አድርገዋል
ከስዊዝ ዘርላድ ተነስተው
በሳቦይ በኩል ሲያልፍ ግረኖብል ደረሱና ካፒቴን ሌቪሰን ከዚያ መስፈር እንዳለባቸው ወሰነ ግሪነት ከሚባለው አደባባይ አጠገብ አንድ አፓርተማ ከነዕቃው ተከራየ መዝጊያዎች መስኮቶች ጢስ መውጫዎችና ቁም ሳጥኖች በብዛት ያሉበት
ንፋሳም ቤት ነበር” ሳቤላ የኢንግላንድ ወሬ ቶሎ ቶሎ ለማግኘት ወደ ሚችሉበት ከተማ ሄደው መቀመጥ እንዳለባቸው ልትከራከረው ልታሳምነው ሞከረች
የሱ አንጂ የሷ ሐሳብና ፍላጎት ወሳኝነት አልነበረውም መልኳ ተለዋውጧል ዱሮ የሚያቃት አሁን ቢያያት
ጥላዋን እንጂ እሷን አየሁ አይልም ከሚስተር ካርላይል ጋር ወደ ባሕር ዳርቻ የሔዴፈደች ጊዜ የተመለከታትና በሽተኛ መስላ የታየችው ሰው አሁን ቢያያት ጉድ ብሎ አያበቃም። ፊቷን ከበሽታ የከፋ ኑሮ ብልሽትሽት አድርጎታል ንጣትና ግርጣት ወርሷታል እጆቿ ምንምን ብለው አልቀዋል » ዐይኖቿ ወደ ውስጥ ሠርገው በጥቁር ክበብ ተከበዋል
ያላወቀ ሰው እነዚህ ሁሉ የጤና ማጣት ምልክቶች ሊመስሉት ይችላሉ እሷ ግን በሀሳብ ብዛትና በኑሮ ምሬት መሆኑን ከማንም የተሻለ ታውቀዋለች።
አሷ ወደ ቁርስ ቤት ስትግባ የቁርስ ሰዓት ዐልፎ ነበር እሷ ግን ቀኑም እንደ
ማይመሽላት ስለምታወቅ ማለዳ መነሣቱን ጠልታዋለች እየቀፈፋት ሳትወድ እንደ ምንም ተስባ ተነሳችና ከምግብ ጠረጴዛ ወንበር ላይ እንዶ ተቀመጠች ካፒቴን ሌቪሰን ፓሪስ ሳለ የቀጠረው አንድ አሽከር ሁለት ደብዳቤዎች ይዞ ገባ።
አንድ የሚዘገንን ጥርጣሬ ይሰማው ጀመር ። ... ደብዳቤው ግልጽ አልነበረም ምን እንደ ተበደለች በጭራሽ አልጠቀሰም ። መላልሶ በዝግታ ቢያነበው የምስጢ
ሩን ፍንጭ አላገኘበትም ።
በዚህ ጊዜ የቤት ሠራተኞች ሁሉ ተነሥተው በየበሩ ያጨልቁና ይወያዩም ስለ
ነበር' ካፒቴን ሌቪሰን ከመኝታ ቤት እንዳልነበር እንዲያውም አልጋውም ተነጥፎ እንደ ዋለና እንዳልተተኛበት ሲነጋገሩ ከሚስተር ካርላይል ጆሮ ጥልቅ አለ "
ጆይስ መቆም አልቻለችም » ከአንድ ወንበር ጠርዝ ቁጭ ብላ የጌታዋን ሁኔታ
ትመለከት ጀመር " ምስጢሩ አልገባትም " ሚስተር ካርላይል የዘረጋውን ወረቀት እንደ ያዘ ወደ መዝጊያው ሔደ። እያመነታ ቀጥ ብሎ ቆመ ቀጠለና የኪስ ደብተሩን አወጣ " ወረቀቱን ከውስጡ አኖረና ወደ ኪሱ መላሰው " ይህ ሁሉ ሲሆን እጆቹም
ከንፈሮቹም ይንቀጠቀጡ ነበር ።
“ ስለዚህ ነገር ለማንም መናገር አያስፈልግሽም “ አላት ወደ ደብዳቤው እያ
መለከተ እኔን ብቻ ነው የሚመለከት ”
“ ጌታዬ" ሞቱ ነው የሚለው ?
አልሞተችም " ግን ከሞት ይብሳል ”
ምንድነው ? ማነው እሱ ? አለች ጆይስ "
የቤቱ ሰው ሁሉ ተነሥቶ ሲተራመስ ደንግጣ የተነሣችው ትንሿ ሳቤላ'ነጭ የሌሊት ልብሷን እንደ ለበሰች እነሱ ከነበሩበት ክፍል ደረሰች "
ምንድነው ነገሩ ? እማማስ የት ናት ? ”
ልጄ ብርድ ይመታሽና ትታመሚያለሽ" ሒጅና ካልጋሽ ግቢ አለቻት ጆይስ
“ እኔ እማማን እፈልጋታለሁ
ነገ ጥዋት የኔ ዓለም ” አለችና ወዘፍ አድርጋ“ ጌቶች ... ይች ልጅ ብትተኛ አይሻልም።
ሚስተር ካርላይል መልስ አልሰጣትም " ምናልባትም አልሰማትም ይሆኖል”
የሳቤላን ትከሻ ነካ አድርጎ ወደ ጆይስ እየተመለከተ'' ጆይስ ....ወደፊት ሚስ ሉሲ ብሏት ወጥቶ ሄደ ጆይስ ገርሟት ተቀምጣ ቀረች ትንሿ ሳቤላን ከእንግዲህ ሉሲ ብለን መጥራት አለብን ሔደችና ከመኝታ ቤቷ በር ቆመች ሠራተኞቹ ተስበስበው ያወራሉ " ሉሲ አጠገባቸው መኖሯን ልብ አላሏትም " ተሰብስበው የሚሉትን ከሰማች በኋላ ወደ ጆይስ እየሮጠች መጣች "
“ ጆይስ ! እውነት ነው ?
“ ምኑ ነው .. . የኔ ልጅ ?”
“ ካፒቴን ሌቪሰን እማማን ይዟት ሔዶ እያሉ ያወራሉ ”
ጆይስ ከወንበሯ እንዳለች ጮኸችና የኋሊት ድግፍ አለች "
"ለምን ወሰዳት ? ሊገድላት ነው ?
“ ልጄ ! ወደ መኝታሽ ሒጂ
“ኧረ ተይ ጆይስ ንገሪኝ ... አማማን እኮ ፈልጌ ነው " መቸ ትመለሳለች ?
ጆይስ በጣም ተጨነቀች » ጭንቀቷን ከልጂቱ ለመደበቅ ፊቷን በሁለት
እጆቿ ሸፈነች "
ወዲያው ሚስ ካርይል ቀስ ብላ መጥታ አንድ አጭር ወንበር ላይተቀመጠች
ፊቷ በኀዘን በጸጸት በድንጋጤ ልክ እንደ ጥቁር የግር ሹራቧ ከስል መሰላአለች » ቁና ተነፈሰች
“..... ለዚህ ውርደት ለደረሰበት ቤት ምሕረትህን ...!”
ሚስተር ጆስቲስ ሔር በጨዋታ አሸንፎ ትንሽ ገንዘብ በማግኘቱ ከጓዶኛው ቤት የቀረበላቸው መጠጥም ከመቸም በበለጠ ስለ ተስማማው ደስ ብሎት ነበር ያመሸው » ከሌሊቱ በስድስትና በሰባት ሰዓት መካከል እተውረገረገና እየተጀነነ ከቤቱ ደረሰ ከመኝታ ቤቱ እንደገባ አንድ በአራት ፈረሶች የሚሳብ ሠረገላ ከወደ ኢስትሊን እየበረረ መጥቶ በነሱ በር ዐልፎ ሲሔድ ማየቱን ለሚስዝ ሔር ነገራት "
በዚያ ውድቅት ሌሊት ላይ ማንን ይዞ ወዴት እየሔደ ይሆን ብሎ አሰበ "
አንድ ዓመት ያህል ዐለፈ "
እመቤት ሳበላ ካርላይል አንዳንድ ጊዜ ከወዳጅዋ ጋር ከቦታ ወደ ቦታ በመዘዋወር አንዳንድ ጊዜ ደግሞ ብቻዋን አንድ ቦታ ላይ በመቀመጥ ዓመቱን የብጤዎቿ ኮብላዮች መጠጊያ በሆነው በባሕር ማዶ አሳለፈችው ፍራንሲዝ ሌቪሰን ግማሹን ጊዜ ብቻዋን እየጣላት ሌላ እየያዘ በተለይ ወደ ፓሪስ እየሔደ የግሉን ፍላጎትና ደስታ ያሳድድ ጀመር "
እመቤት ሳቤላ ይህ ነው የማይባል ውርዶት ደረሰባት ከዚያ ቤቷን ጥላ ከኮበለለችበት ሌሊት ጀምራ የመንፈስ ጸጥታ ሰላምና ደስታ የሚባል አታውቅም "
በቅጽበታዊ ስሜት ተገፋፍታ በጭፍን ከዘለለች በኋላ ዐይኖቿን ገለጠች አሳሳቹ
ሰው ከነገራት ከጽጌረዳ አታክልት ውስጥ አለማረፋን መወጣጫ መቈናጠጫ
ከሌለበት አመልጣለሁ ተብሎ ከማይታሰብበት እልም ያለ አዘቅት ውስጥ መውረዷን አወቀችው ከኢስትሊን ከተነሣች አንድ ስዓት ሳይሞላት ከዕብደቷ ሰመመን ነቃች በሌቪሰን የተስፋ ስብከት ተሸፍኖ አልታያት ብሎ የነበረው ስሕተቷ አሁን እውነተኛና አሳፈሪ መልኩ ቁልጭ ብሎ ታያት ። ነፍሷ ዘለዓለም አዲስ በሆነ ጸጸት መታገሻ መብረጃ ማብቂያ በሌለው ጭንቀት ተወጠረች የተከበረች እመቤት ሚስት እናት የሆነች ትዳሯን ጥላ እንድትኮበልል መንፈሷ ቢፈታተናት ትንሽ ቆይታ ትነቃለች ስለዚህ በትዳር ኑሮዋ የፈለገውን ያህል ፈተናዎች ቢደቀኑባትም ሠቀቀን ባደቀቀው መንፈሷ ጐልተውና ጐልብተው ቢታይዋትና ቢገፋፋትም የሴት ልጅ ትዕግሥት የማይችላቸው ሆነው ቢከብዷትም ወደ ስሕተት የሚገፋፋትን የሐሳብ ጋኔል የሚያሸንፍ ጉልበት ትዕግሥት ለማግኘት ተንበርክካ መጸለይ ይገባታል መልካም ስሟን ንጹሕ ክብሯንና ንጹሕ ሕሊናዋን ከምታጣ እስከሞት ድረስ ብትታገሥ ይሻላታል ቸኩላ አንድ ጊዜ ከገባችበት ውጤቱ ከሞት ይከፋልና ምስኪን ሳቤላ ከዚያ ክፉ ሰው ከፍራንሲዝ ሌቪሰን ጋር ለመጥፋት ስትል ለሴት ልጅ ዐይነተኛ የሕይወት ትርጓሜ የሆኑትን ባሏን ልጆቿን ስሟንና ቤቷን
አጣች " የሠራችው ሥራ ገደቡን ካለፈ ከማይታረምበት ደረጃ ከደረሰ በኋላ ስሕተቷን ተረዳች ከቤቷ ወጥታ ከሔዶችበት ቀን አንሥቶ እንደ እባብ ንድፍት ጠቅ እያደረገ ያሠቃያት ጀመር " ከዚህ ሰውዬ ጋር አብራ ብትኖርም መቆሚያ በሌለው ጸጸት እየታኘከች በቁጪት እየተንገገበች እንደምትኖር አወቀችው።
አንድ ቀን ጧት ሐምሌ ወር ውስጥ ሳቤላ ወደ ቁርስ ቤት ብቅ አለች" በዚያን
ጊዜ ዓመት ሊሞላቸው ስድስት ወይም ሳምንት ብቻ ቀርቷቸው ነበር አሁን መቀመጫቸውን ግረኖብል ላይ አድርገዋል
ከስዊዝ ዘርላድ ተነስተው
በሳቦይ በኩል ሲያልፍ ግረኖብል ደረሱና ካፒቴን ሌቪሰን ከዚያ መስፈር እንዳለባቸው ወሰነ ግሪነት ከሚባለው አደባባይ አጠገብ አንድ አፓርተማ ከነዕቃው ተከራየ መዝጊያዎች መስኮቶች ጢስ መውጫዎችና ቁም ሳጥኖች በብዛት ያሉበት
ንፋሳም ቤት ነበር” ሳቤላ የኢንግላንድ ወሬ ቶሎ ቶሎ ለማግኘት ወደ ሚችሉበት ከተማ ሄደው መቀመጥ እንዳለባቸው ልትከራከረው ልታሳምነው ሞከረች
የሱ አንጂ የሷ ሐሳብና ፍላጎት ወሳኝነት አልነበረውም መልኳ ተለዋውጧል ዱሮ የሚያቃት አሁን ቢያያት
ጥላዋን እንጂ እሷን አየሁ አይልም ከሚስተር ካርላይል ጋር ወደ ባሕር ዳርቻ የሔዴፈደች ጊዜ የተመለከታትና በሽተኛ መስላ የታየችው ሰው አሁን ቢያያት ጉድ ብሎ አያበቃም። ፊቷን ከበሽታ የከፋ ኑሮ ብልሽትሽት አድርጎታል ንጣትና ግርጣት ወርሷታል እጆቿ ምንምን ብለው አልቀዋል » ዐይኖቿ ወደ ውስጥ ሠርገው በጥቁር ክበብ ተከበዋል
ያላወቀ ሰው እነዚህ ሁሉ የጤና ማጣት ምልክቶች ሊመስሉት ይችላሉ እሷ ግን በሀሳብ ብዛትና በኑሮ ምሬት መሆኑን ከማንም የተሻለ ታውቀዋለች።
አሷ ወደ ቁርስ ቤት ስትግባ የቁርስ ሰዓት ዐልፎ ነበር እሷ ግን ቀኑም እንደ
ማይመሽላት ስለምታወቅ ማለዳ መነሣቱን ጠልታዋለች እየቀፈፋት ሳትወድ እንደ ምንም ተስባ ተነሳችና ከምግብ ጠረጴዛ ወንበር ላይ እንዶ ተቀመጠች ካፒቴን ሌቪሰን ፓሪስ ሳለ የቀጠረው አንድ አሽከር ሁለት ደብዳቤዎች ይዞ ገባ።
👍18😁2
“ ጋዜጣ የለም ፒየር ? አለችው በፈረንሳይኛ "
“ ኧረ የለም እመቤቴ” አላት
ሠራተኛው ግን ጌታው ካፒቴን ሌቪሰን እሱ አስቀድሞ አይቶ ሳይፈቅድ ለወይዘሮ ሳቤላ አንድም ጋዜጣ እንዳያቀርብላት የሰጠውን ትእዛዝ ለማክበር ብሎ እንጂ የታይምስ ጋዜጣ በኪሱ ይዞ ነበር ፒየር ጋዜጣ እንዴሌለ ነግሯት ወደ ካፒቴን
ሌቪሰን ክፍል ሲገባ ሳቤላ ደብዳቤዎቹን አንሥታ በፖስታዎቹ ላይ የነበረውን
ጽሑፍ በጉጉት ተመለከተችው
ሚስተር ካርላይል ሕጋዊ ፍች እንዲፈቀድለት ማመልከቱ እንደማይቀርና የውሳኔው ማስታወቂያም በጋዜጣ እንደሚወጣ ስለምታውቅ አሽከሩ ፖስታ ይዞ በመጣ ቁጥር ፒየር ጋዜጣ የለም? እያለች በየጊዜው ትጠይቀዋለች » የፍቹ መጽደቅ ትፈልግበት የነበረው ምክንያት አንድ ጊዜ የተደላደለ ትዳሯን ጥላ ካፒቴን ሌቪሰንን ተከትላ በመኮብለል ለፈጸመችው አሳፋሪ ድርጊት ከሱ የምትጠብ አንድ ካሣ ብቻ አላት » ይኸውም ከካርላይል ጋር መፋታቷ ከተረጋገጠ በሆዷ
የያዘችው ጽንስ ከሕግ ውጭ የተወለደ ዲቃላ እንዳይባልባት ከፍራንሲዝ ሌቪሰን ጋር በሥርዓት ለመጋባት ነው " ይህ ራሷን የሠዋችለት ሰው የማይረባ መሆኑን አውቃዋለች » ነገር ግን ክፋቱን በሙሉ ገና አላወቀችም ከሱ የምትጠብቀውን
ካሳ ሊፈጽምላት እንደማይፈልግ አልጠጠረችም ።
ካፒቴን ሌቪሰን ሳይታጠብና ጢሙን ሳይላጭ ሌላው ቀርቶ የፒጃማ ካፖርቱን
እንኳን በወጉ አድርጎ ሳይሰበስበው እንደ ተንዘራፈፈ ወደ ቁርስ ቤት ገብቶ ዘፍ ብሎ ተቀመጠ " እነዚህ የደጅ ተሽቀርቃሪዎች አብዛኛዎቹ በቤት ውስጥ እልም ያሉ ዝርክርኮች ናቸው ሁለቱም የደንታ የለሽነት ሰላምታ ተለዋወጡ "
“ፒየር ደብዳቤዎች አሉ ይላል ” ብሎ ጀመረ “ “ አቤት ... ዛሬ እንዴት ደስ
የሚል ሞቃት ቀን ነው ! ”
“ ሁለት” አለችው ባጭሩ እሷም እንደሱ በኩርፊያ" ምን ጊዜም ይህን የመሰሉ የፍቅር ግንኙነቶች ሲጀመሩ የሚነገሩት የጋለ ፍቅር መግለጫ አባባሎች
እንደማር የሚጣፍጠው መወዳደስ መመኳሸትና መቃበጥ ዐሥር ወር አንኳን
ይቆያሉ ብሎ ማሰብ ትልቅ ስሕተት ይሆናል " ብዙ ሳይቆይ ማሩ ወደ እፊት
ጣዕሙ ወዶ ምሬት ይለወጣል "....
💫ይቀጥላል💫
“ ኧረ የለም እመቤቴ” አላት
ሠራተኛው ግን ጌታው ካፒቴን ሌቪሰን እሱ አስቀድሞ አይቶ ሳይፈቅድ ለወይዘሮ ሳቤላ አንድም ጋዜጣ እንዳያቀርብላት የሰጠውን ትእዛዝ ለማክበር ብሎ እንጂ የታይምስ ጋዜጣ በኪሱ ይዞ ነበር ፒየር ጋዜጣ እንዴሌለ ነግሯት ወደ ካፒቴን
ሌቪሰን ክፍል ሲገባ ሳቤላ ደብዳቤዎቹን አንሥታ በፖስታዎቹ ላይ የነበረውን
ጽሑፍ በጉጉት ተመለከተችው
ሚስተር ካርላይል ሕጋዊ ፍች እንዲፈቀድለት ማመልከቱ እንደማይቀርና የውሳኔው ማስታወቂያም በጋዜጣ እንደሚወጣ ስለምታውቅ አሽከሩ ፖስታ ይዞ በመጣ ቁጥር ፒየር ጋዜጣ የለም? እያለች በየጊዜው ትጠይቀዋለች » የፍቹ መጽደቅ ትፈልግበት የነበረው ምክንያት አንድ ጊዜ የተደላደለ ትዳሯን ጥላ ካፒቴን ሌቪሰንን ተከትላ በመኮብለል ለፈጸመችው አሳፋሪ ድርጊት ከሱ የምትጠብ አንድ ካሣ ብቻ አላት » ይኸውም ከካርላይል ጋር መፋታቷ ከተረጋገጠ በሆዷ
የያዘችው ጽንስ ከሕግ ውጭ የተወለደ ዲቃላ እንዳይባልባት ከፍራንሲዝ ሌቪሰን ጋር በሥርዓት ለመጋባት ነው " ይህ ራሷን የሠዋችለት ሰው የማይረባ መሆኑን አውቃዋለች » ነገር ግን ክፋቱን በሙሉ ገና አላወቀችም ከሱ የምትጠብቀውን
ካሳ ሊፈጽምላት እንደማይፈልግ አልጠጠረችም ።
ካፒቴን ሌቪሰን ሳይታጠብና ጢሙን ሳይላጭ ሌላው ቀርቶ የፒጃማ ካፖርቱን
እንኳን በወጉ አድርጎ ሳይሰበስበው እንደ ተንዘራፈፈ ወደ ቁርስ ቤት ገብቶ ዘፍ ብሎ ተቀመጠ " እነዚህ የደጅ ተሽቀርቃሪዎች አብዛኛዎቹ በቤት ውስጥ እልም ያሉ ዝርክርኮች ናቸው ሁለቱም የደንታ የለሽነት ሰላምታ ተለዋወጡ "
“ፒየር ደብዳቤዎች አሉ ይላል ” ብሎ ጀመረ “ “ አቤት ... ዛሬ እንዴት ደስ
የሚል ሞቃት ቀን ነው ! ”
“ ሁለት” አለችው ባጭሩ እሷም እንደሱ በኩርፊያ" ምን ጊዜም ይህን የመሰሉ የፍቅር ግንኙነቶች ሲጀመሩ የሚነገሩት የጋለ ፍቅር መግለጫ አባባሎች
እንደማር የሚጣፍጠው መወዳደስ መመኳሸትና መቃበጥ ዐሥር ወር አንኳን
ይቆያሉ ብሎ ማሰብ ትልቅ ስሕተት ይሆናል " ብዙ ሳይቆይ ማሩ ወደ እፊት
ጣዕሙ ወዶ ምሬት ይለወጣል "....
💫ይቀጥላል💫
👍13👎1
#የጣሪያ_ስር_አበቦች
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ሁለት
፡
፡
#ትርጉም_ሀኒም_ኤልያስ
...“እኔስ ማሬ? እኔን አግኝተሻል። ቢያንስ የምትቀጥለዋ ቆንጆ እስክትመጣ ድረስ አለሁልሽ”
“እና እኔ ከሶፋው ጀርባ ሆኜ ይህንን ስሰማ በድንጋጤ ፈዘዝኩ። ሊያስመልሰኝ የተዘጋጀሁ መሰለኝ ግን ፀጥ ብዬ ተጋድሜ ጥንዶቹ ሶፋ ላይ ሆነው ሲያወሩ እያዳመጥኩ ነበር። ብድግ ብዬ በፍጥነት ወዳንቺና ወደኬሪ ሮጬ መምጣትና
ከመዘግየቱ በፊት ከዚህ ላስወጣችሁ ፈለግኩ።
“ግን ተይዣለሁ ብንቀሳቀስ ያዩኛል። በዛ ላይ ጆን ከሴት አያትየው ጋር
ዝምድና አለው፡ ጆን የአያትየው መተማመኛ ሳይሆን አይቀርም አለበለዚያ መኪናዎቿን እንዲጠቀም ያን ያህል ነፃነት አትሰጠውም ነበር። ካቲ፣
አይተሽው ታውቂያለሽ እኮ… የክሪስማስ ግብዣው ቀን የአገልጋዮች ልብስ ለብሶ የነበረው ?መላጣ ሰውዬ ነው” ማንን ማለቱ እንደሆነ አውቄያለሁ ግን የራሴ የመደንገጥ ድንዛዜ ተሰምቶኝ መናገር ስላቃተኝ፣ ማድረግ የቻልኩት ዝም ብዬ መጋደም ብቻ ነበር።
ክሪስ ቀጠለ። “ሶፋው ጀርባ እንደተደበቅኩ ጆንና ሰራተኛዋ መላፋት ጀመሩ። ልብሶቿን ማውለቅ ሲጀምርና እሷም የእሱን ልታወልቅ ስትጀምር እንቅስቃሴዎቻቸው ይሰማኛል።" “አንዳቸው የሌላኛቸውን ልብስ አወለቁ?” ስል ጠየቅኩት። “ልብሱን እንዲያወልቅ የምር አገዘችው?”
“እንደዛ ነው የተሰማኝ አለኝ በግድየለሽነት:
“አልጮኸችም፣ አልተቃወመችውም?”
“አልተቃወመችውም፡ እሷም ፈልጋ ነበር! አምላኬ ሆይ እና በጣም ረጅም ጊዜ ወሰደባቸው! ካቲ
የሚያወጡትን ድምፅ አታምኚም! ታቃስታለች፣ትጮሀለች አየር ያጠራት ትመስላለች፣ ታለከልካለች እና እሱ ደግሞ እንደ አሳማ ያጓራል ግን እዛ ላይ በጣም ጥሩ ሳይሆን እንደማይቀር እገምታለሁ::
ምክንያቱም በመጨረሻ ሠራተኛዋ እንዳበደ ሰው ነበር የጮኸችው። ከዚያ ሲያልቅ ጋደም ብለው ሲጋራ እያጨሱ እዚህ ቤት ስለሚደረገው ነገር እያወሩ ነበር። እመኚኝ የማያውቁት በጣም ጥቂት ነገሮችን ብቻ ነው። ከዚያ ለሁለተኛ
ጊዜ ፍቅር ሰሩ:"
“በአንድ ምሽት ሁለት ጊዜ?”
“ይቻላል።”
“ክሪስ ለምንድነው አነጋገርህ የተቀየረው?”
አመነታ፤ ትንሽ ራቅ አለና ፊቴን አጠና። “ካቲ እያዳመጥሽኝ አይደለም? ሁሉንም ነገር ልክ እንደሆነው አድርጌ ለአንቺ ለመንገር ትልቅ ህመም ውስጥ
ነኝ። አልሰማሽኝም?”
መስማት? አዎ ሰምቼያለሁ ሁሉንም:
የእናታችንን ጌጣጌጦች ለመዝረፍ ብዙ ጊዜ ጠበቀ።
እናታችንና ባሏ ሌላ ሽርሽር ሄዱ። ይሄ ምን አይነት ዜና ነው? ሁልጊዜ
ይመጣሉ… ይሄዳሉ፤ ከዚህ ቤት ለመውጣት ምንም ነገር ያደርጋሉ። እና እወቅሳቸዋለሁ ማለት አልችልም: እኛስ ተመሳሳይ ነገር ልናደርግ ተዘጋጅተን
የለ? ቅንድቦቼን ወደ ላይ ሰቅዬ ክሪስን በጥያቄ አስተያየት ተመለከትኩት ያልነገረኝ
የሆነ የሚያውቀው ነገር እንዳለ ግልፅ ነው: አሁንም እየተከላከለላት ነው። አሁንም ይወዳታል
ካቲ” ሲል ጀመረ፡ ድምፁ እየተቆራረጠ ነው
“ምንም አይደል ክሪስ፣ እየወቀስኩህ አይደለም ውዷ፣ ጣፋጯ፣ ደጓና አፍቃሪዋ እናታችን ከመልከመልካም ወጣት ባሏ ጋር ጌጣጌጣቸውን ሁሉ ይዘው ሌላ ሽርሽር ሄዳለች፡ በውጪው አለም ያለውን ጥበቃ ደህና ሁን
በለው: ግን አሁንም እሄዳለሁ! እንሰራለን ራሳችንን የምንደግፍበት መንገድ እንፈልጋለን፡ ከዚያ ኬሪ እንደገና ደህና እንድትሆን ለዶክተር እንከፍላለን፡ዠ ስለጌጣጌጦች አትጨነቅ፤ ስለ እናታችን ርህራሄ የለሽ ድርጊት አትጨነቅ።
የት እንደምትሄድ፣ መቼ እንደምትመለስ እንኳን አልነገረችንም: አሁን አስቀያሚ መጥፎ የማናስብ ቸልተኞች እንድንሆን ተትተናል፡ ታዲያ ይሄ
ሁሉ ዕንባ ለማን? ለምን?
"ካቲ!” ተቆጣ በእምባ የረጠበ ፊቱን ወደ እኔ መልሶ አይኖቼ ላይ አተኮረ:
“ለምንድነው የማታዳምጪውና የሆነ ነገር የማትይው? ጆሮሽ የት ነው? ያልኩትን ሰምተሽኛል? ወንድ አያታችን ሞቷል! ከሞተ አንድ አመት ገደማ ሆኖታል!”
ምናልባት በደንብ አልሰማሁትም፤ በጥንቃቄ አላዳመጥኩትም ማለት ነው ሀዘኑ ምንም ነገር እንዳልሰማ አድርጎኛል ማለት ነው አሁን ለመጀመሪያ ጊዜ ሙሉ በሙሉ መታኝ አያትየው በእውነት ከሞተ እጅግ መልካም ዜና ነው አሁን እናታችን ውርስ ታገኛለች… ሀብታም እንሆናለን…በሩን ትከፍትልናለች… ነፃ ታደርገናለች:: አሁን ለማምለጥ መሞከር የለብንም:
ሌሎች ሀሳቦች ጎረፉ አስደንጋጭ የጥያቄ ጎርፍ መጣብኝ። እናታችን አባቷ መሞቱን አልነገረችንም:: እነዚህ አመታት ለእኛ እንዴት ረጃጅም እንደሆኑ እያወቀች፣ ለምን በጨለማ ሁልጊዜ በመጠበቅ ውስጥ አስቀመጠችን? ለምን?
ግራ ተጋባሁ። ተደናገረብኝ፤ የትኛው ስሜት እንደሚሰማኝ አላውቅኩም። ደስታ ይሁን ሀዘን ሀሳቤን አለመቁረጤን ሽባ የሚያደርግ እንግዳ ፍርሀት
አስቆመኝ።
“ካቲ…” አለኝ ክሪስ በሹክሹክታ። ለምን ማንሾካሾክ እንዳለበት አላወቅኩም ኬሪ እንደሆነች አትሰማም: የእሷ አለም ከእኛ በእጅጉ ተለይቷል ኬሪ
በህይወትና በሞት መካከል ተንጠልጥላለች: በእያንዳንዱ ቅፅበት ወደ ኮሪ እየተጠጋች ነው: ራሷን በማስራብ ያለ ግማሽ አካሏ ለመኖር መፈለጓን ትታዋለች። “እናታችን ሆን ብላ አታላናለች: ካቲ አባቷ ሞቶ ከወራት በኋላ
ኑዛዜው ተነቧል። እና ሳትነግረን ፀጥ ብላ ሞታችንን እንድንጠብቅ እዚህ ተወችን፡ ከዘጠኝ ወራት በፊት ሁላችንም በዘጠኝ ወራት ጤናማ ነበርን! አባቷ የሞተ ጊዜ ከዚህ አስወጥታን ቢሆን ወይም ኑዛዜው የተነበበ ጊዜ እንኳን ወጥተን ቢሆን ኮሪ አሁን በህይወት ይኖር ነበር፡"
ስሜቴ ተጎድቶ እናታችን ልታሰምጠን የቆፈረችው ጥልቅ የክህደት ጉድጓድ ውስጥ ወደቅኩ። ማልቀስ ጀመርኩ።
“ዕንባሽን ለበኋላ አቆይው" አለ ክሪስ ራሱም እያለቀሰ ነው። “ሁሉንም ነገር አልሰማሽም ሌላም አለ። ብዙና የከፋ”
“ብዙ?” ሌላ ምን ብዙ ነገር ሊነገረኝ ይችላል? እናታችን ከእንግዲህ
ከማትወዳቸውና ከማትፈልጋቸው ልጆቿ ጋር መካፈል የማትፈልገውን
ንብረት በማካበት ሂደት ውስጥ ኮሪን የገደለች፣ውሽታም፣ አታላይና
ወጣትነታችንን የሰረቀች ሌባ መሆኗ ተረጋግጧል። በዚያ ምሽት ደስተኛ ባለመሆናችን ትንሽዋን ንስሀችንን ስትሰጠን ምን መጠበቅ እንዳለብን እንዴት አሳምራ እንዳብራራችልን! የዚያን ጊዜ አያታችን የሰራት አይነት
ሴት እንደምትሆን ታውቅ ወይስ ትገምት ነበር ይሆን? ክሪስ ክንዶች ላይ ወደቅኩና ደረቱን ተደገፍኩ “ከዚህ በላይ አትንገረኝ! የሰማሁት ይበቃኛል ከዚህ በላይ እንድጠላት አታድርገኝ! አልኩት።
“መጥላት. ጥላቻ ምን እንደሆነ ገና ማወቅ አልጀመርሽም ግን የቀረውን
ከመናገሬ በፊት ምንም ቢሆን ይህንን ቦታ ለቀን እንደምንሄድ አስቢ።እንዳቀድነው ወደ ፍሎሪዳ እንሄዳለን በፀሀይ ብርሀን ውስጥ እንኖራለን::እና ህይወታችንን በቻልነው ሁሉ በጣም ጥሩ እናደርገዋለን። ማን በመሆናችን ወይም በስራነው ለአንዲት ሰኮንድ እንኳን ሳናፍር እንኖራለን።
በመሀከላችን የተፈጠረው ነገር እናታችን ካደረገችው ጋር ሲነፀር ምንም ማለት አይደለም ከእኔ በፊት ብትሞቺም እንኳን፣ እዚህ ጣሪያ ስር ያለው ክፍል የነበረንን ህይወት ሁልጊዜ አስታውሰዋለሁ: በወረቀት አበባዎቹ ስር ስንደንስ አንቺ በጣም ግርማ ያለሽ እኔ ደግሞ ገልጃጃ ሆኜ የአቧራውንና የበሰበሰ እንጨቱን ሽታ ልክ እንደ ጣፋጭ ሽቶ አስታውሰዋለሁ ምክንያቱም
ህይወቴ ያላንቺ በጣም ቀፋፊና ባዶ ነው የሚሆነው። ፍቅር ምን ሊሆን
እንደሚችል የመጀመሪያውን ጣዕም ሰጥተሽኛል።
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ሁለት
፡
፡
#ትርጉም_ሀኒም_ኤልያስ
...“እኔስ ማሬ? እኔን አግኝተሻል። ቢያንስ የምትቀጥለዋ ቆንጆ እስክትመጣ ድረስ አለሁልሽ”
“እና እኔ ከሶፋው ጀርባ ሆኜ ይህንን ስሰማ በድንጋጤ ፈዘዝኩ። ሊያስመልሰኝ የተዘጋጀሁ መሰለኝ ግን ፀጥ ብዬ ተጋድሜ ጥንዶቹ ሶፋ ላይ ሆነው ሲያወሩ እያዳመጥኩ ነበር። ብድግ ብዬ በፍጥነት ወዳንቺና ወደኬሪ ሮጬ መምጣትና
ከመዘግየቱ በፊት ከዚህ ላስወጣችሁ ፈለግኩ።
“ግን ተይዣለሁ ብንቀሳቀስ ያዩኛል። በዛ ላይ ጆን ከሴት አያትየው ጋር
ዝምድና አለው፡ ጆን የአያትየው መተማመኛ ሳይሆን አይቀርም አለበለዚያ መኪናዎቿን እንዲጠቀም ያን ያህል ነፃነት አትሰጠውም ነበር። ካቲ፣
አይተሽው ታውቂያለሽ እኮ… የክሪስማስ ግብዣው ቀን የአገልጋዮች ልብስ ለብሶ የነበረው ?መላጣ ሰውዬ ነው” ማንን ማለቱ እንደሆነ አውቄያለሁ ግን የራሴ የመደንገጥ ድንዛዜ ተሰምቶኝ መናገር ስላቃተኝ፣ ማድረግ የቻልኩት ዝም ብዬ መጋደም ብቻ ነበር።
ክሪስ ቀጠለ። “ሶፋው ጀርባ እንደተደበቅኩ ጆንና ሰራተኛዋ መላፋት ጀመሩ። ልብሶቿን ማውለቅ ሲጀምርና እሷም የእሱን ልታወልቅ ስትጀምር እንቅስቃሴዎቻቸው ይሰማኛል።" “አንዳቸው የሌላኛቸውን ልብስ አወለቁ?” ስል ጠየቅኩት። “ልብሱን እንዲያወልቅ የምር አገዘችው?”
“እንደዛ ነው የተሰማኝ አለኝ በግድየለሽነት:
“አልጮኸችም፣ አልተቃወመችውም?”
“አልተቃወመችውም፡ እሷም ፈልጋ ነበር! አምላኬ ሆይ እና በጣም ረጅም ጊዜ ወሰደባቸው! ካቲ
የሚያወጡትን ድምፅ አታምኚም! ታቃስታለች፣ትጮሀለች አየር ያጠራት ትመስላለች፣ ታለከልካለች እና እሱ ደግሞ እንደ አሳማ ያጓራል ግን እዛ ላይ በጣም ጥሩ ሳይሆን እንደማይቀር እገምታለሁ::
ምክንያቱም በመጨረሻ ሠራተኛዋ እንዳበደ ሰው ነበር የጮኸችው። ከዚያ ሲያልቅ ጋደም ብለው ሲጋራ እያጨሱ እዚህ ቤት ስለሚደረገው ነገር እያወሩ ነበር። እመኚኝ የማያውቁት በጣም ጥቂት ነገሮችን ብቻ ነው። ከዚያ ለሁለተኛ
ጊዜ ፍቅር ሰሩ:"
“በአንድ ምሽት ሁለት ጊዜ?”
“ይቻላል።”
“ክሪስ ለምንድነው አነጋገርህ የተቀየረው?”
አመነታ፤ ትንሽ ራቅ አለና ፊቴን አጠና። “ካቲ እያዳመጥሽኝ አይደለም? ሁሉንም ነገር ልክ እንደሆነው አድርጌ ለአንቺ ለመንገር ትልቅ ህመም ውስጥ
ነኝ። አልሰማሽኝም?”
መስማት? አዎ ሰምቼያለሁ ሁሉንም:
የእናታችንን ጌጣጌጦች ለመዝረፍ ብዙ ጊዜ ጠበቀ።
እናታችንና ባሏ ሌላ ሽርሽር ሄዱ። ይሄ ምን አይነት ዜና ነው? ሁልጊዜ
ይመጣሉ… ይሄዳሉ፤ ከዚህ ቤት ለመውጣት ምንም ነገር ያደርጋሉ። እና እወቅሳቸዋለሁ ማለት አልችልም: እኛስ ተመሳሳይ ነገር ልናደርግ ተዘጋጅተን
የለ? ቅንድቦቼን ወደ ላይ ሰቅዬ ክሪስን በጥያቄ አስተያየት ተመለከትኩት ያልነገረኝ
የሆነ የሚያውቀው ነገር እንዳለ ግልፅ ነው: አሁንም እየተከላከለላት ነው። አሁንም ይወዳታል
ካቲ” ሲል ጀመረ፡ ድምፁ እየተቆራረጠ ነው
“ምንም አይደል ክሪስ፣ እየወቀስኩህ አይደለም ውዷ፣ ጣፋጯ፣ ደጓና አፍቃሪዋ እናታችን ከመልከመልካም ወጣት ባሏ ጋር ጌጣጌጣቸውን ሁሉ ይዘው ሌላ ሽርሽር ሄዳለች፡ በውጪው አለም ያለውን ጥበቃ ደህና ሁን
በለው: ግን አሁንም እሄዳለሁ! እንሰራለን ራሳችንን የምንደግፍበት መንገድ እንፈልጋለን፡ ከዚያ ኬሪ እንደገና ደህና እንድትሆን ለዶክተር እንከፍላለን፡ዠ ስለጌጣጌጦች አትጨነቅ፤ ስለ እናታችን ርህራሄ የለሽ ድርጊት አትጨነቅ።
የት እንደምትሄድ፣ መቼ እንደምትመለስ እንኳን አልነገረችንም: አሁን አስቀያሚ መጥፎ የማናስብ ቸልተኞች እንድንሆን ተትተናል፡ ታዲያ ይሄ
ሁሉ ዕንባ ለማን? ለምን?
"ካቲ!” ተቆጣ በእምባ የረጠበ ፊቱን ወደ እኔ መልሶ አይኖቼ ላይ አተኮረ:
“ለምንድነው የማታዳምጪውና የሆነ ነገር የማትይው? ጆሮሽ የት ነው? ያልኩትን ሰምተሽኛል? ወንድ አያታችን ሞቷል! ከሞተ አንድ አመት ገደማ ሆኖታል!”
ምናልባት በደንብ አልሰማሁትም፤ በጥንቃቄ አላዳመጥኩትም ማለት ነው ሀዘኑ ምንም ነገር እንዳልሰማ አድርጎኛል ማለት ነው አሁን ለመጀመሪያ ጊዜ ሙሉ በሙሉ መታኝ አያትየው በእውነት ከሞተ እጅግ መልካም ዜና ነው አሁን እናታችን ውርስ ታገኛለች… ሀብታም እንሆናለን…በሩን ትከፍትልናለች… ነፃ ታደርገናለች:: አሁን ለማምለጥ መሞከር የለብንም:
ሌሎች ሀሳቦች ጎረፉ አስደንጋጭ የጥያቄ ጎርፍ መጣብኝ። እናታችን አባቷ መሞቱን አልነገረችንም:: እነዚህ አመታት ለእኛ እንዴት ረጃጅም እንደሆኑ እያወቀች፣ ለምን በጨለማ ሁልጊዜ በመጠበቅ ውስጥ አስቀመጠችን? ለምን?
ግራ ተጋባሁ። ተደናገረብኝ፤ የትኛው ስሜት እንደሚሰማኝ አላውቅኩም። ደስታ ይሁን ሀዘን ሀሳቤን አለመቁረጤን ሽባ የሚያደርግ እንግዳ ፍርሀት
አስቆመኝ።
“ካቲ…” አለኝ ክሪስ በሹክሹክታ። ለምን ማንሾካሾክ እንዳለበት አላወቅኩም ኬሪ እንደሆነች አትሰማም: የእሷ አለም ከእኛ በእጅጉ ተለይቷል ኬሪ
በህይወትና በሞት መካከል ተንጠልጥላለች: በእያንዳንዱ ቅፅበት ወደ ኮሪ እየተጠጋች ነው: ራሷን በማስራብ ያለ ግማሽ አካሏ ለመኖር መፈለጓን ትታዋለች። “እናታችን ሆን ብላ አታላናለች: ካቲ አባቷ ሞቶ ከወራት በኋላ
ኑዛዜው ተነቧል። እና ሳትነግረን ፀጥ ብላ ሞታችንን እንድንጠብቅ እዚህ ተወችን፡ ከዘጠኝ ወራት በፊት ሁላችንም በዘጠኝ ወራት ጤናማ ነበርን! አባቷ የሞተ ጊዜ ከዚህ አስወጥታን ቢሆን ወይም ኑዛዜው የተነበበ ጊዜ እንኳን ወጥተን ቢሆን ኮሪ አሁን በህይወት ይኖር ነበር፡"
ስሜቴ ተጎድቶ እናታችን ልታሰምጠን የቆፈረችው ጥልቅ የክህደት ጉድጓድ ውስጥ ወደቅኩ። ማልቀስ ጀመርኩ።
“ዕንባሽን ለበኋላ አቆይው" አለ ክሪስ ራሱም እያለቀሰ ነው። “ሁሉንም ነገር አልሰማሽም ሌላም አለ። ብዙና የከፋ”
“ብዙ?” ሌላ ምን ብዙ ነገር ሊነገረኝ ይችላል? እናታችን ከእንግዲህ
ከማትወዳቸውና ከማትፈልጋቸው ልጆቿ ጋር መካፈል የማትፈልገውን
ንብረት በማካበት ሂደት ውስጥ ኮሪን የገደለች፣ውሽታም፣ አታላይና
ወጣትነታችንን የሰረቀች ሌባ መሆኗ ተረጋግጧል። በዚያ ምሽት ደስተኛ ባለመሆናችን ትንሽዋን ንስሀችንን ስትሰጠን ምን መጠበቅ እንዳለብን እንዴት አሳምራ እንዳብራራችልን! የዚያን ጊዜ አያታችን የሰራት አይነት
ሴት እንደምትሆን ታውቅ ወይስ ትገምት ነበር ይሆን? ክሪስ ክንዶች ላይ ወደቅኩና ደረቱን ተደገፍኩ “ከዚህ በላይ አትንገረኝ! የሰማሁት ይበቃኛል ከዚህ በላይ እንድጠላት አታድርገኝ! አልኩት።
“መጥላት. ጥላቻ ምን እንደሆነ ገና ማወቅ አልጀመርሽም ግን የቀረውን
ከመናገሬ በፊት ምንም ቢሆን ይህንን ቦታ ለቀን እንደምንሄድ አስቢ።እንዳቀድነው ወደ ፍሎሪዳ እንሄዳለን በፀሀይ ብርሀን ውስጥ እንኖራለን::እና ህይወታችንን በቻልነው ሁሉ በጣም ጥሩ እናደርገዋለን። ማን በመሆናችን ወይም በስራነው ለአንዲት ሰኮንድ እንኳን ሳናፍር እንኖራለን።
በመሀከላችን የተፈጠረው ነገር እናታችን ካደረገችው ጋር ሲነፀር ምንም ማለት አይደለም ከእኔ በፊት ብትሞቺም እንኳን፣ እዚህ ጣሪያ ስር ያለው ክፍል የነበረንን ህይወት ሁልጊዜ አስታውሰዋለሁ: በወረቀት አበባዎቹ ስር ስንደንስ አንቺ በጣም ግርማ ያለሽ እኔ ደግሞ ገልጃጃ ሆኜ የአቧራውንና የበሰበሰ እንጨቱን ሽታ ልክ እንደ ጣፋጭ ሽቶ አስታውሰዋለሁ ምክንያቱም
ህይወቴ ያላንቺ በጣም ቀፋፊና ባዶ ነው የሚሆነው። ፍቅር ምን ሊሆን
እንደሚችል የመጀመሪያውን ጣዕም ሰጥተሽኛል።
👍40❤3🥰3👎2😢2
“እንለወጣለን! በውስጣችን ያለውን ቆሻሻ ነገር ጥለን ጥሩውን እናስቀራለን፡ ግን ምንም ቢመጣ ሶስታችንም አብረን እንሆናለን ሁሉም ለአንዱ አንዱ ለሁሉ። ካቲ… በአካል፣ በአእምሮና በስሜት ጭምር እናድጋለን፡ ያ ብቻ
አይደለም: ለህይወታችን ያስቀመጥናቸው ግቦች ላይ እንደርሳለን፡ አለም የሚያውቀው ምርጥ ዶክተር እሆናለሁ"
አሁንም ከተዘጋ በር ጀርባ ሆነንና ሞት ልክ እንደ ፅንስ አጠገቤ ተጠቅልሎ ተኝቶ በእንቅልፍ ልቡ ሳይቀር በትንንሽ እጆቹ እየለመነ እያለ ክሪስ ስለ ፍቅርና ወደፊት ሊሆን ስለሚችለው ነገር ሲያወራ ደከመኝ።
“ጥሩ ክሪስ መተንፈሻ ሰጥተኸኛል። ለየትኛውም ነገር ተዘጋጅቻለሁ: እና
ያንን ሁሉ ስላልhኝ፣ ስለወደድከኝ አንተም ራስህ ሳትፈቀር ወይም ሳትደነቅ ስላልቀረህ ጭምር አመሰግናለሁ።" በፍጥነት ሳም አደረግኩት።
“በእውነት ክሪስ አንድ የሆነ በጣም መጥፎ ልትነግረኝ የሚገባ ነገር እንዳለ አውቃለሁ... ስለዚህ አውጣው ስትነግረኝ ግን ይዘኸኝ መሆን አለበት።የዚያን ጊዜ የምትነግረኝን የትኛውንም ነገር መቋቋም እችላለሁ።
ምን አይነት ለመገመት የማስቸግር ደፋር ሰው ነኝ!....
✨ይቀጥላል✨
አይደለም: ለህይወታችን ያስቀመጥናቸው ግቦች ላይ እንደርሳለን፡ አለም የሚያውቀው ምርጥ ዶክተር እሆናለሁ"
አሁንም ከተዘጋ በር ጀርባ ሆነንና ሞት ልክ እንደ ፅንስ አጠገቤ ተጠቅልሎ ተኝቶ በእንቅልፍ ልቡ ሳይቀር በትንንሽ እጆቹ እየለመነ እያለ ክሪስ ስለ ፍቅርና ወደፊት ሊሆን ስለሚችለው ነገር ሲያወራ ደከመኝ።
“ጥሩ ክሪስ መተንፈሻ ሰጥተኸኛል። ለየትኛውም ነገር ተዘጋጅቻለሁ: እና
ያንን ሁሉ ስላልhኝ፣ ስለወደድከኝ አንተም ራስህ ሳትፈቀር ወይም ሳትደነቅ ስላልቀረህ ጭምር አመሰግናለሁ።" በፍጥነት ሳም አደረግኩት።
“በእውነት ክሪስ አንድ የሆነ በጣም መጥፎ ልትነግረኝ የሚገባ ነገር እንዳለ አውቃለሁ... ስለዚህ አውጣው ስትነግረኝ ግን ይዘኸኝ መሆን አለበት።የዚያን ጊዜ የምትነግረኝን የትኛውንም ነገር መቋቋም እችላለሁ።
ምን አይነት ለመገመት የማስቸግር ደፋር ሰው ነኝ!....
✨ይቀጥላል✨
👍26❤8🥰3
✍✍የጠንቋዩ ዋሻ ✍✍
♦♦ክፍል 5,,,♦
✉❀✿❀✿❀✿❀✉
አቢያራ መሳይ ላይ ቀዩን ፈሳሽ ካፈሰሰበት ፡በዋላ ወደ አድማስ በመዞር ፡ መብራቱን እንዲያጠፋው ፡አዘዘው ፡ አድማስ ፡ በፍጥነት ፡ ወደ ጀኔሬተሩ በመሄድ ፡ የዋሻውስጥ መብራት እንዲቋረጥ ፡አደረገ ፡ ያ በቀያይ መጋረጃ ያበደ ዋሻ ወደፅልመት ተቀየረ ፡ በደብዛዛው ፡ብርሃን እንኳ ፡ ልባቸው ፡የቀለጠው ፡ ሦስቱ ጓደኛሞች ፡ ይበልጥ ፡እራዱ ፡ መሳይ በላዩላይ የፈሰሰውን ፡ፈሳሽ ለመጥረግ እንኳን ፡አልተንቀሳቀሰም ፡ በፀጥታና በፍርሃት ፡ቀጥሎ የሚፈጠረውን ፡በለበት ፡እንዳለ ማዳመጥ ፡ጀመረ ፡ መስፍንና ዳንኤል በጨለማውስ ውስጥ ተፈላልገው ፡እጅለእጅ በፍርሃት ፡ተያያዙ ፡ ይሄን ሁሉ ቁጣ ያመጣባቸውን ፡ ጓደኛቸውን ፡አማረሩ ፡ በፍቃደኝነት ፈሳሹን ቢጠጣው ፡ኖሮ ፡አቢያራ ባልተቆጣ ነበር ፡ብለው ፡አሰቡ ፡ አድማስ ፡ መብራቱን ካጠፋው ፡በዋላ ፡በለመደው ፡ዋሻ ያለአንዳች ችግር በመምጣት ፡ ከአቢያራ ትይዩ ቆመ ፡ ከትንሽ ፡የትንፋሽ ፡መቆራረጥ ፡በዋላ የአቢያራ ድምፅ ፡ መጮህ ማጓራት ማፏጨት ጀመረ ፡ በዋሻው ፡ውስጥ ፡ ፍርአት እና ጭንቀት ነገሰ ፡ አድማስ ፡ጮክ ፡ብሎ ፡አባቴ ፡ ጌታዬ ፡ ይቅር ፡በለን ፡እባክህ ፡አለ ፡ የመስፍን እና የዳንኤል ፡የሳግ ድምፅ ፡ተሰማ ፡ መሳይ ፡ድምፁ ቢያሸብረውም ፡አሁንም ፡ካለበት ፡ቦታ ፡አልተንቀሳቀሰም ፡ አቢያራ ፡ ከብዙ ማጓራት ፡በዋላ ፡ዝም አለ ፡ ዝምታው ፡እንኳ ፡ ፍርሃትን ያጭራል ፡ ዳንኤል ፡ወደ መስፍን ፡ጆሮ ፡ተጠግቶ ፡"የምንሞት ፡ከሆነ እንፀልይ ፡ በልባችን ፡ "አለው
"አይ የሚገለን አይመስለኝም ፡ ግን ፡ፈጣሪ ከዚ ጉድ አውጥቶ ከቤተሰቦቻችን ጋር ፡እንዲያገናኘን እንፀልይ "ብሎ ለማፅናናት ሞከረ
"ግን መሳይስ ዝም አለ እኮ ገሎት ነው እንዴ "ብሎ ዳንኤል አንሾካሾከ
"ኧረ እኔጃ በፍርሃት እንዳይሞት ነው የፈራውት " አለ መስፍን ፡
"ማነው ማነው ፡ እዚ ያለው "አለ አቢያራ ግርማ ሞገስ ባለው ድምፅ ፡ ዳንኤልና መስፍን ፡ በዋሻው ፡ውስጥ ከአቢያራ ሌላ ሰው ያለ እንጂ አቢያራ እስከማይመስላቸው ተደነጋገሩ
"ጌታዬ ሆይ መጣህ ክብር ላንተ ይሁን ፡ "አለ አድማስ ፡
"ከማን ጋራ ነው ያለኽው ፡ አንተ ልጅ "አለው አቢያራ ፡እንደ አዲስ
"ጌታዬ ፡ እነዚ ጎረምሳ ልጆች ፡ ያለ ዕድሜ አቸው ፡አጓጓል ፡ሕይወት ውስጥ የገቡና ፡ ምንም አይነት ፡ ሰላም ፡የሌላቸው ፡ናቸው ፡ እናም ፡በየምሽቱም ፡ በከተማው ፡ ከሚገኝ ፡መሸታቤት ፡ እንደልባቸው ፡ጠጥተው ፡ አካባቢንና ቤተሰቦቻቸውን ፡የሚያውኩ ናቸው ፡ እናም ጌታዬ ፡ እንደው ፡በከንቱ የሚያሳልፉት ፡ሕይወታቸው ፡ ለአቢያራ መስዋት ይሁኑ ብዬ ነው ያመጣዋቸው ፡ " አለ አድማስ እየተንቀጠቀጠ
"ሆሆሆሆሆሆይ ማነው ያዘዘ ""
"ማንም ጌታዬ"
"ሚስጢራዊ ቤቴን ልትገልጠው ፡ነው ፡ወይ ፡ እነዚን ፡ወይፈኖች ፡ ከዋሻዬ ያስገባሃቸው ፡ "
"ይቅርታ ጌታዬ "
"አሁን ብርሃን ይሁን "አለ የአቢያራ ሌላኛው ማንነት
"እሺ ጌታዬ "አለና አድማስ በጨለማው ውስጥ ፡ፈጥኖ ፡በመሄድ ፡ጄነሬተሩን ለኮሰው ፡ ዋሻው ፡በብርሃን ፡ሲሞላ ፡ ከቀድሞው ፡ብርሃን ፡ጨምሮ ፡የመጣ መሰለ ፡
መስፍን ፡ጉልበቱን በሁለቱም እጁ አቆፎ ይዞ ፡አቢያራን ፡ተመለከተው ፡ አቢያራ ሲያጓራና ፡ሲወራጭ ፡የተበታተነው ፡እረጅም ፡ፀጉሩ ፊቱን ፡አልብሶት ፡ፍፁም ፡ሌላ ሰው ፡መስሏል ፡ አይኑን ከአቢያራ ፡አስፈሪ ገፅታ አንስቶ ፡ወደወደቀው ፡ጓደኛው ፡አየ አሁንም ባለበት እንዳለ ነው ፡አልተንቀሳቀሰም ፡ ወደ ዳንኤል ሲያይ ፡ ዳንኤል ፡አቢያራን ፡ላለማየት ይመስል ፡አቀርቅሯል ፡ የተቀመጡበት ፡ሳፋ መሰል ጎድ ጓዳ ቦታ ፡ቢቀዘቅዝም ፡ ከፍርሃታቸው ፡የተነሳ ፡ ጭንቀት አልሆነባቸውም ፡ አድማስ ፡ አቢያራ ፡ በዋሻው ፡ውስጥ ፡ገዘፍ ፡ብሎ ፡ከሚታየው ፡ምቹ መቀመጫላይ ፡ሄዶ ፡ዘፍ ፡አለ ፡ አድማስ ፡ወደነ መስፍን ፡ዞሮ ፡ተነሱ አላቸው ፡ ሁለቱም ፡ተነስተው ፡ቆሙ ፡ አድማስ ፡ወደመሳይ ፡ዞሮ ፡ተነስ ፡አለው ፡ መሳይ ዝም አለ ፡ አድማስ ፡ተናደደ ድጋሚ አቢያራን እንዳያስቆጣው ፡ሰጋ ፡ እናም፡አጠገቡ ሄዶ ፡ጭምቅ ፡አድርጎ ፡በማንሳት ፡አቆመው ፡ መሳይ ፡ፊቱ በቀዩ ፈሳሽ ፡ስለ ተጥለቀለቀ ፡ አስፈሪ ገፅታ ይዟል ፡ ሁኔታው ፡ስጋት ፡የለቀቀበት ፡መስፍን ፡እኔ ላግዘው ፡ብሎ ፡አድማስን ፡ሲጠይቀው ፡አድማስ ፡ድምፅ ፡እንዳያወጣ ፡በማስጠንቀቅ ፡ መስፍን ፡ባለበት እንዲሆን ፡አደረገው ፡ በመቀጠል ፡አቢያራ ፡የሆነ በውል የማይታወቅ ፡ግራ የሚያገቡ ቋቋዎች ፡ተናገረ ፡ ይሄኔ ፡አድማስ ፡ከወገቡ ጎብደድ ፡ብሎ ፡እነሱም ፡ለአቢያራ ፡እንዲያጎነብሱ ነገራቸው ፡ ዳንኤልና መስፍን ፡አጎነበሱ በፍርሃት ፡ መሳይ ቆሞ ፡ሁኔታውን ፡ከመከታተል ፡ውጪ ምንም አይነት ፡እንቅስቃሴ ፡ሳያሳይ ፡የአቢያራን ሁኔታ ያያል ፡
አድማስ ወደጎን እያየው "አንተ ደደብ አጎንብስ "አለው በሹክሹክታ ፡ መሳይ አንገቱን በመነቅነቅ " ለፈጣሪ ብቻ ነው የምሰግደው ፡"አለው ይሄን ሲል አቢያራ ድምፁን በመስማቱ ፡ደንገጥ ብሎ ወደ መሳይ አፈጠጠ ፡ አድማስ የሚገባበት ጠፋው ፡ እናም ፡አቢያራ ፡ከመበሳጨቱ በፊት ፡የመሳይን ፡ፀጉር ፡ጨምድዶ ፡በመያዝ ፡ወደ አቢያራ ፡አቀረበው ፡እና ፡ስለቱን ፡በማውጣት ፡"ጌታይ እንደፍቃድህ ፡አለው "አቢያራ ፡ ጥርሱን አፋጨ ፡መሳይን አይኖቹን ተመለከታቸው ፡ የመሳይ ሰውነት ቢንቀጠቀጥም ፡ አይኖቹ ውስጥ ፡ግን ፡ ምንም ፡ግልፅ ፡የሆነ ፍርሃት ፡ያየ አልመሰለውም ፡ "ተወው ልጄ ፡ የኔ ነው ፡ ይህ ወይፈን ፡ የትስ ሊሄድ ትቢቱ ፡እንዲለቀው ፡ ጨለማው ፡ቤት ለብቻው ፡አስቀምጠው ፡"አለ አቢያራ ፡ መሳይ ፡ እንደ እብድ መለፍለፍ ፡ጀመረ " እማዬ ፡ በጭራሽ ፡ ለሰይጣን አልሰግድም ፡ በጭራሽ ፡ ፈጣሪዬ ፡ አንድ ነገር አድርግ ፡ ለሴጣን ከምሰግድ ብሞት ይሻለኛል ፡ እማዬ ይቅርታ ፡ስላሳዘንኩሽ ፡ አባዬ ፡ ,,,,,"
"ዝም በል አንተ የማትረባ "ብሎ አድማስ አፉ ላይ ከደነበት ፡ መሳይ ተስለመለመ ፡ አድማስ አንከብክቦ ፡ተሸክሞ ፡በዋሻው ፡ውስጥ ፡ከተሽሎከለከ በዋላ ፡ አንዲት ፡ጨለማ ፡ ክፍል ፡መሰል ፡ውስጥ ፡አስገብቶት ፡ ዘጋበት ፡ መሳይ እራሱን ፡ባይስትም ፡ደካክሞታል ፡ፍርሃቱም ፡እንዳለ ነው ፡ ቢሆንም ፡ግን ፡ ፈጣሪውን ፡ በዚ ጠንቋይ መቀየር ልቡ አልፈቀደም ፡ ጨለማው ፡ክፍል ፡ውስጥ ፡ምን ፡ይኑር ፡ምን ፡የሚያውቀው ፡ነገር ፡ባይኖርም ፡ ተጋደመ ፡ ስለቤተሰቦቹም ፡አስቦ ፡አለቀሰ ፡ ይሄኔ ፡ስንት ፡ቦታ ፡ፈልገውታል ፡ በራሱ ተበሳጨ ፡ ፡
,,,,መስፍንና ዳንኤል ፡የጠንቋዩን እያንዳንዷን ፡ ትህዛዝ ተቀብለው ፡አድርጉ የተባሉትን አደረጉ ፡ በዚ ሁኔታም ፡አድማስም ፡አቢያራም ፡ተደሰቱ ፡ እናም ፡አቢያራ ፡ እንዲታጠቡ ካደረገና ፡የሆነ እራሱ ብቻ የሚያውቀውን ፡ቅባት መሰል ነገር ፡ከቀባባቸው ፡በዋላ ፡ ቀይ ፡ሽርጥ ፡አለበሳቸው ፡ ፀጉራቸው ፡ላይም ፡ ቀይ ሪሻን መሰል ነገር ታሰረላቸው ፡ እናም ፡ከዚ በዋላ ፡ ከአድማስ ጋር በመሆን ፡ ስለዋሻው ፡መማር ያለባቸውን ፡ነገር ፡ ጠንቅቀው ፡መማር እንደሚችሉ ፡ነገር ፡ግን ፡የማምለጥ ሙከራ ቢያደርጉ ግን ፡ሕይወታቸው ፡በአቢያራ እንደሚነጠቅ ፡ ተነገራቸው ፡ በዚ ተስማምተው ፡ የፈሩት ሞት ቀረላቸው ፡ነገርግን ፡የጓደኛቸው ፡የመሳይ ፡ነገር ፡በጣም ፡አሳስቧቸዋል ፡ ምን ፡አለበት ፡ እንደእኛ ፡ ያለውን ፡ነገር ፡ለጊዜውም ቢሆንተቀብሎ ቀን ቢያሳልፍ ፡ብለው ፡አዘኑበት ፡ አድማስ ፡ተሸክሞ ፡ወስዶ
♦♦ክፍል 5,,,♦
✉❀✿❀✿❀✿❀✉
አቢያራ መሳይ ላይ ቀዩን ፈሳሽ ካፈሰሰበት ፡በዋላ ወደ አድማስ በመዞር ፡ መብራቱን እንዲያጠፋው ፡አዘዘው ፡ አድማስ ፡ በፍጥነት ፡ ወደ ጀኔሬተሩ በመሄድ ፡ የዋሻውስጥ መብራት እንዲቋረጥ ፡አደረገ ፡ ያ በቀያይ መጋረጃ ያበደ ዋሻ ወደፅልመት ተቀየረ ፡ በደብዛዛው ፡ብርሃን እንኳ ፡ ልባቸው ፡የቀለጠው ፡ ሦስቱ ጓደኛሞች ፡ ይበልጥ ፡እራዱ ፡ መሳይ በላዩላይ የፈሰሰውን ፡ፈሳሽ ለመጥረግ እንኳን ፡አልተንቀሳቀሰም ፡ በፀጥታና በፍርሃት ፡ቀጥሎ የሚፈጠረውን ፡በለበት ፡እንዳለ ማዳመጥ ፡ጀመረ ፡ መስፍንና ዳንኤል በጨለማውስ ውስጥ ተፈላልገው ፡እጅለእጅ በፍርሃት ፡ተያያዙ ፡ ይሄን ሁሉ ቁጣ ያመጣባቸውን ፡ ጓደኛቸውን ፡አማረሩ ፡ በፍቃደኝነት ፈሳሹን ቢጠጣው ፡ኖሮ ፡አቢያራ ባልተቆጣ ነበር ፡ብለው ፡አሰቡ ፡ አድማስ ፡ መብራቱን ካጠፋው ፡በዋላ ፡በለመደው ፡ዋሻ ያለአንዳች ችግር በመምጣት ፡ ከአቢያራ ትይዩ ቆመ ፡ ከትንሽ ፡የትንፋሽ ፡መቆራረጥ ፡በዋላ የአቢያራ ድምፅ ፡ መጮህ ማጓራት ማፏጨት ጀመረ ፡ በዋሻው ፡ውስጥ ፡ ፍርአት እና ጭንቀት ነገሰ ፡ አድማስ ፡ጮክ ፡ብሎ ፡አባቴ ፡ ጌታዬ ፡ ይቅር ፡በለን ፡እባክህ ፡አለ ፡ የመስፍን እና የዳንኤል ፡የሳግ ድምፅ ፡ተሰማ ፡ መሳይ ፡ድምፁ ቢያሸብረውም ፡አሁንም ፡ካለበት ፡ቦታ ፡አልተንቀሳቀሰም ፡ አቢያራ ፡ ከብዙ ማጓራት ፡በዋላ ፡ዝም አለ ፡ ዝምታው ፡እንኳ ፡ ፍርሃትን ያጭራል ፡ ዳንኤል ፡ወደ መስፍን ፡ጆሮ ፡ተጠግቶ ፡"የምንሞት ፡ከሆነ እንፀልይ ፡ በልባችን ፡ "አለው
"አይ የሚገለን አይመስለኝም ፡ ግን ፡ፈጣሪ ከዚ ጉድ አውጥቶ ከቤተሰቦቻችን ጋር ፡እንዲያገናኘን እንፀልይ "ብሎ ለማፅናናት ሞከረ
"ግን መሳይስ ዝም አለ እኮ ገሎት ነው እንዴ "ብሎ ዳንኤል አንሾካሾከ
"ኧረ እኔጃ በፍርሃት እንዳይሞት ነው የፈራውት " አለ መስፍን ፡
"ማነው ማነው ፡ እዚ ያለው "አለ አቢያራ ግርማ ሞገስ ባለው ድምፅ ፡ ዳንኤልና መስፍን ፡ በዋሻው ፡ውስጥ ከአቢያራ ሌላ ሰው ያለ እንጂ አቢያራ እስከማይመስላቸው ተደነጋገሩ
"ጌታዬ ሆይ መጣህ ክብር ላንተ ይሁን ፡ "አለ አድማስ ፡
"ከማን ጋራ ነው ያለኽው ፡ አንተ ልጅ "አለው አቢያራ ፡እንደ አዲስ
"ጌታዬ ፡ እነዚ ጎረምሳ ልጆች ፡ ያለ ዕድሜ አቸው ፡አጓጓል ፡ሕይወት ውስጥ የገቡና ፡ ምንም አይነት ፡ ሰላም ፡የሌላቸው ፡ናቸው ፡ እናም ፡በየምሽቱም ፡ በከተማው ፡ ከሚገኝ ፡መሸታቤት ፡ እንደልባቸው ፡ጠጥተው ፡ አካባቢንና ቤተሰቦቻቸውን ፡የሚያውኩ ናቸው ፡ እናም ጌታዬ ፡ እንደው ፡በከንቱ የሚያሳልፉት ፡ሕይወታቸው ፡ ለአቢያራ መስዋት ይሁኑ ብዬ ነው ያመጣዋቸው ፡ " አለ አድማስ እየተንቀጠቀጠ
"ሆሆሆሆሆሆይ ማነው ያዘዘ ""
"ማንም ጌታዬ"
"ሚስጢራዊ ቤቴን ልትገልጠው ፡ነው ፡ወይ ፡ እነዚን ፡ወይፈኖች ፡ ከዋሻዬ ያስገባሃቸው ፡ "
"ይቅርታ ጌታዬ "
"አሁን ብርሃን ይሁን "አለ የአቢያራ ሌላኛው ማንነት
"እሺ ጌታዬ "አለና አድማስ በጨለማው ውስጥ ፡ፈጥኖ ፡በመሄድ ፡ጄነሬተሩን ለኮሰው ፡ ዋሻው ፡በብርሃን ፡ሲሞላ ፡ ከቀድሞው ፡ብርሃን ፡ጨምሮ ፡የመጣ መሰለ ፡
መስፍን ፡ጉልበቱን በሁለቱም እጁ አቆፎ ይዞ ፡አቢያራን ፡ተመለከተው ፡ አቢያራ ሲያጓራና ፡ሲወራጭ ፡የተበታተነው ፡እረጅም ፡ፀጉሩ ፊቱን ፡አልብሶት ፡ፍፁም ፡ሌላ ሰው ፡መስሏል ፡ አይኑን ከአቢያራ ፡አስፈሪ ገፅታ አንስቶ ፡ወደወደቀው ፡ጓደኛው ፡አየ አሁንም ባለበት እንዳለ ነው ፡አልተንቀሳቀሰም ፡ ወደ ዳንኤል ሲያይ ፡ ዳንኤል ፡አቢያራን ፡ላለማየት ይመስል ፡አቀርቅሯል ፡ የተቀመጡበት ፡ሳፋ መሰል ጎድ ጓዳ ቦታ ፡ቢቀዘቅዝም ፡ ከፍርሃታቸው ፡የተነሳ ፡ ጭንቀት አልሆነባቸውም ፡ አድማስ ፡ አቢያራ ፡ በዋሻው ፡ውስጥ ፡ገዘፍ ፡ብሎ ፡ከሚታየው ፡ምቹ መቀመጫላይ ፡ሄዶ ፡ዘፍ ፡አለ ፡ አድማስ ፡ወደነ መስፍን ፡ዞሮ ፡ተነሱ አላቸው ፡ ሁለቱም ፡ተነስተው ፡ቆሙ ፡ አድማስ ፡ወደመሳይ ፡ዞሮ ፡ተነስ ፡አለው ፡ መሳይ ዝም አለ ፡ አድማስ ፡ተናደደ ድጋሚ አቢያራን እንዳያስቆጣው ፡ሰጋ ፡ እናም፡አጠገቡ ሄዶ ፡ጭምቅ ፡አድርጎ ፡በማንሳት ፡አቆመው ፡ መሳይ ፡ፊቱ በቀዩ ፈሳሽ ፡ስለ ተጥለቀለቀ ፡ አስፈሪ ገፅታ ይዟል ፡ ሁኔታው ፡ስጋት ፡የለቀቀበት ፡መስፍን ፡እኔ ላግዘው ፡ብሎ ፡አድማስን ፡ሲጠይቀው ፡አድማስ ፡ድምፅ ፡እንዳያወጣ ፡በማስጠንቀቅ ፡ መስፍን ፡ባለበት እንዲሆን ፡አደረገው ፡ በመቀጠል ፡አቢያራ ፡የሆነ በውል የማይታወቅ ፡ግራ የሚያገቡ ቋቋዎች ፡ተናገረ ፡ ይሄኔ ፡አድማስ ፡ከወገቡ ጎብደድ ፡ብሎ ፡እነሱም ፡ለአቢያራ ፡እንዲያጎነብሱ ነገራቸው ፡ ዳንኤልና መስፍን ፡አጎነበሱ በፍርሃት ፡ መሳይ ቆሞ ፡ሁኔታውን ፡ከመከታተል ፡ውጪ ምንም አይነት ፡እንቅስቃሴ ፡ሳያሳይ ፡የአቢያራን ሁኔታ ያያል ፡
አድማስ ወደጎን እያየው "አንተ ደደብ አጎንብስ "አለው በሹክሹክታ ፡ መሳይ አንገቱን በመነቅነቅ " ለፈጣሪ ብቻ ነው የምሰግደው ፡"አለው ይሄን ሲል አቢያራ ድምፁን በመስማቱ ፡ደንገጥ ብሎ ወደ መሳይ አፈጠጠ ፡ አድማስ የሚገባበት ጠፋው ፡ እናም ፡አቢያራ ፡ከመበሳጨቱ በፊት ፡የመሳይን ፡ፀጉር ፡ጨምድዶ ፡በመያዝ ፡ወደ አቢያራ ፡አቀረበው ፡እና ፡ስለቱን ፡በማውጣት ፡"ጌታይ እንደፍቃድህ ፡አለው "አቢያራ ፡ ጥርሱን አፋጨ ፡መሳይን አይኖቹን ተመለከታቸው ፡ የመሳይ ሰውነት ቢንቀጠቀጥም ፡ አይኖቹ ውስጥ ፡ግን ፡ ምንም ፡ግልፅ ፡የሆነ ፍርሃት ፡ያየ አልመሰለውም ፡ "ተወው ልጄ ፡ የኔ ነው ፡ ይህ ወይፈን ፡ የትስ ሊሄድ ትቢቱ ፡እንዲለቀው ፡ ጨለማው ፡ቤት ለብቻው ፡አስቀምጠው ፡"አለ አቢያራ ፡ መሳይ ፡ እንደ እብድ መለፍለፍ ፡ጀመረ " እማዬ ፡ በጭራሽ ፡ ለሰይጣን አልሰግድም ፡ በጭራሽ ፡ ፈጣሪዬ ፡ አንድ ነገር አድርግ ፡ ለሴጣን ከምሰግድ ብሞት ይሻለኛል ፡ እማዬ ይቅርታ ፡ስላሳዘንኩሽ ፡ አባዬ ፡ ,,,,,"
"ዝም በል አንተ የማትረባ "ብሎ አድማስ አፉ ላይ ከደነበት ፡ መሳይ ተስለመለመ ፡ አድማስ አንከብክቦ ፡ተሸክሞ ፡በዋሻው ፡ውስጥ ፡ከተሽሎከለከ በዋላ ፡ አንዲት ፡ጨለማ ፡ ክፍል ፡መሰል ፡ውስጥ ፡አስገብቶት ፡ ዘጋበት ፡ መሳይ እራሱን ፡ባይስትም ፡ደካክሞታል ፡ፍርሃቱም ፡እንዳለ ነው ፡ ቢሆንም ፡ግን ፡ ፈጣሪውን ፡ በዚ ጠንቋይ መቀየር ልቡ አልፈቀደም ፡ ጨለማው ፡ክፍል ፡ውስጥ ፡ምን ፡ይኑር ፡ምን ፡የሚያውቀው ፡ነገር ፡ባይኖርም ፡ ተጋደመ ፡ ስለቤተሰቦቹም ፡አስቦ ፡አለቀሰ ፡ ይሄኔ ፡ስንት ፡ቦታ ፡ፈልገውታል ፡ በራሱ ተበሳጨ ፡ ፡
,,,,መስፍንና ዳንኤል ፡የጠንቋዩን እያንዳንዷን ፡ ትህዛዝ ተቀብለው ፡አድርጉ የተባሉትን አደረጉ ፡ በዚ ሁኔታም ፡አድማስም ፡አቢያራም ፡ተደሰቱ ፡ እናም ፡አቢያራ ፡ እንዲታጠቡ ካደረገና ፡የሆነ እራሱ ብቻ የሚያውቀውን ፡ቅባት መሰል ነገር ፡ከቀባባቸው ፡በዋላ ፡ ቀይ ፡ሽርጥ ፡አለበሳቸው ፡ ፀጉራቸው ፡ላይም ፡ ቀይ ሪሻን መሰል ነገር ታሰረላቸው ፡ እናም ፡ከዚ በዋላ ፡ ከአድማስ ጋር በመሆን ፡ ስለዋሻው ፡መማር ያለባቸውን ፡ነገር ፡ ጠንቅቀው ፡መማር እንደሚችሉ ፡ነገር ፡ግን ፡የማምለጥ ሙከራ ቢያደርጉ ግን ፡ሕይወታቸው ፡በአቢያራ እንደሚነጠቅ ፡ ተነገራቸው ፡ በዚ ተስማምተው ፡ የፈሩት ሞት ቀረላቸው ፡ነገርግን ፡የጓደኛቸው ፡የመሳይ ፡ነገር ፡በጣም ፡አሳስቧቸዋል ፡ ምን ፡አለበት ፡ እንደእኛ ፡ ያለውን ፡ነገር ፡ለጊዜውም ቢሆንተቀብሎ ቀን ቢያሳልፍ ፡ብለው ፡አዘኑበት ፡ አድማስ ፡ተሸክሞ ፡ወስዶ
👍22😱8😁3
፡የትኛው ፡ጨለማ ፡ዋሻ ውስጥ ፡እንደጣለው ፡አያውቁም ፡እና ሊረዱትም ፡አይችሉም ፡ አቢያራ ፡ ሁለቱን ፡ጎረምሶች ፡ ወደ አላማው ፡ካስገባ ፡በዋላ ፡ እርካታ ፡ቢሰማውም ፡በአንደኛው ፡የትቢት ፡አይኖች ፡ግን መረበሹ ፡አልቀረም ፡ከዚ በፊት ፡እንዲ ተዳፍሮ ፡አይኖቹን ፡ያየው የለም ፡ እና አሳስቦታል ፡ ይህ ልጅ ፡ማመን ፡አለበት ፡በኔስር ፡እስኪሆን ፡እንቅልፍ ፡ያለኝም ፡አለ ለራሱ ,,,,,,,,,,
✍ ሙና መሀመድ
ይቀጥላል.....
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️
✍ ሙና መሀመድ
ይቀጥላል.....
ሀሳብ አስተያየታችሁን
@Tsiyon_awit
አድርሱኝ
ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@itsmetsiyearsemalj
@itsmetsiyearsemalj
♥️♥️♥️♥️♥️❤️
😢8👍5
#ሳቤላ
፡
፡
#ክፍል_አርባ
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
....“ፒየር ደብዳቤዎች አሉ ይላል ” ብሎ ጀመረ “ “ አቤት ... ዛሬ እንዴት ደስ
የሚል ሞቃት ቀን ነው ! ”
“ ሁለት” አለችው ባጭሩ እሷም እንደሱ በኩርፊያ" ምን ጊዜም ይህን የመሰሉ የፍቅር ግንኙነቶች ሲጀመሩ የሚነገሩት የጋለ ፍቅር መግለጫ አባባሎች
እንደማር የሚጣፍጠው መወዳደስ መመኳሸትና መቃበጥ ዐሥር ወር አንኳን
ይቆያሉ ብሎ ማሰብ ትልቅ ስሕተት ይሆናል " ብዙ ሳይቆይ ማሩ ወደ እፊት
ጣዕሙ ወዶ ምሬት ይለወጣል "
“ ሁለት ይብቤዎች” አለችው በመቀጠል ሁለቱ በአንድ ዐይነት የእጅ ጽሑፍ የተጻፉ ናቸው ከነገረ ፈጅህ የተላከ ይመስለኛል
ደብቤዎቹን ያዘና ራቅ ወዳለው መስኮት ሔዶ አንዱን ከፍቶ እነበበው ።
ክቡር ሆይ ጒዳዩን ተከታትለን ባስቸኳይ እንድናስታውቅዎ ጠይቀውን በነበረው መሠረት ካርላይል የከፈተው የሥራ ፋይል ፍቼው ያለ ምንም ተቃዉሞ
ጸድቆ የተዘጋ መሆኑን በትሕትና እንገልጻለን "
ታማኞችዎ
ሞስና ግራብ
“ ፍራንሲዝ ሌቪሰን ኢስኳየር ‥
እንግዲህ አበቃለት እመቤት ሳቤላ ካርላይል ከሚለው ስም ምንም ግኑኝነት እንደማይኖራት በህግ ጸደቀ። ጋብቻው ፈረሰ! !
ካፒቴን ሴቪሰን ደብዳቤውን በጥንቃቄ አጥፎ ከውስጠኛው ኪስ ከተተው።
“ ምን ወሬ አለ ? አለችው "
ወሬ ?
“ አዎን ' ስለፍቺዉ ወሬ ማለቴ ነው ”
“ ኤዲያ ! ” አለ የፍቼ ነገር ገና ብዙ ጊዜ የሚጠይቅ መሆኑን ለመግለጽ የፈለገ መስሎ » ከዚያ ሌላ መልስ ሳይሰጥ ሁለተኛዉን ደብዳቤ መክፈት ጀመረ "
“ ክቡር ሆይ ዛሬ አንድ ደብዳቤ ከጻፍንልዎ በኋላ ያጎትዎ የሰር ፒተር
ሌቨሰንን ዕረፍት ሰማን የሕክምና እርዳታ ለማግኘት ወደ ከተማ በሔዱበት ዛሬ ከቀትር በኋላ ዐርፈዋል " የማዕረጋቸውና የሀብታቸው ወራሽ ለመሆን በመብቃትዎ እንኳን ደስ ያለዎ ብለን ደስታችን እየገለጽን ምናልባት ባሁኑ ጊዜ ወደ ኢንግላንድ ለመምጣት የማይመችዎ ቢሆን መመሪያ ይላኩልንና እርስዎን መስለን አስፈላጊውን ለመፈጸም የምንችል መሆናችንን እንገልጻለን " ምንጊዜም የእርስዎ ታማኞች ፡
“ ሞስና ግራብ ”
“ ሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰን ባርት ”
በውጪ አድራሻ ግን ይኸኛውም ደብዳቤ እንደ መጀመሪያው “ ፍራንሲዝ
ሴቪሰን › እስኳየር” የሚል ተጽፎበት ነበር " እንደዚያ የተደረገበት ምክንያት በቀላሉ እንዲደርሰው ተብሎ የታሰበ ለመሆኑ አያጠራጥርም "
“ አቤት አቤት ! ብሎ ብሎ ተፈጸመ እኒህ አሳሞች ! ኧረ እግዜር ይስጣቸው” አለና ደብዳቤውን አንደ ተከፈተ ከቁርስ ጠረጴዛው ላይ ጣል አደረገው ።
ፍቹ ጸደቀ እንዴ ?” አለችው ሳቤላ በጉጉት "
ምንም መልስ ሳይሰጣት ቁርሱን ሊበላ ተቀመጠ "
ይኸንስ ላንበው ?
ታዲያ ለምን ከፊትሽ አኖርኩት ?
“በቀደም እንደዚሁ» ከጠረጴዛው የጣልከውን ደብዳቤ ባነብ አልተቆጣኸኝም ካፒቴን ሌቪሰን ?”
" ይኸን ለብዙ ጊዜ ተለጥፎብኝ የኖረውን አስቀያሚ ማዕረግ ተይው '
ሳቤላ " አሁን ከሱ የተሻለ አግኝቻለሁ " ደብዳቤውን እይው ...
ሳቤላ ደብዳቤውን አንሥታ አነበበችው ሰር ፍራንሲዝ ቡናውን ጭልጥ አድርጎ መጥሪያውን ደወለውና ፒየር መጣ "
“ ቅያሬ ልብስ አዘጋጅልኝ አለው በፈረንሳይኛ
ከአንድ ስዓት በኋላ ወደ ኢንግላንድ እነሣለሁ” ሲለው ፒተር እጅ ነሥቶ ወጣ » ሳቤላ ፒየር እስኪወጣ ዝም ብላ ቆየችና “ከልብህ ነው የምትናገረው? እንደዚህ ሁኘ እያየህ ያለ አንዳች
ውል ጥለኸኝ ልትሔድ ?
“ ምንም ማድረግ አልችልም አሁን ሥልጣን ላይ ስለ ወጣሁ ተራራ የሚያህል ሥራ ተቆልሎ ይጠብቀኛል ”
“ ሞስና ግራብ አንተን መስለው ሊሠሩልህ እንደሚችሉ ጽፈውልሃል "ያንተ መሔድ ቢያስፈልግ ኖሮ እንደዚህ ብለው መቸ ይጽፉልህ ነበር ?
“ አዎን እነሱማ ይላሉ በኔ ሀብት ኪሳቸውን ለመሙላት ቋምጠዋል ወደ ኢንግላንድ መሔድ በግድ አስፈላጊ ነው " ከዚህም ሌላ የሽማግሌው ቀብር እኔ በሌለሁበት እንዲፈጸም አልፈልግም ”
“ እንግዲያው እኔም አብሬህ መምጣት አለብኝ ”
“ እኔስ የማይረባ ነገር ስትናገሪ ባልሰማሽ ሳቤላ " አንቺ ቀንና ሌሊት እንደ ተጓዝሽ ለመኖር ነው የምትፈልጊው ደሞስ አሁን ወደ ኢንግላንድ መሔድ
ላንቺ ደግ ነው ?
“ ወደ እንግላንድ ከሔድh በወቅቱ ላትመለስ ትችላለህ
ለምኑ ?
" እንዴት እንዲህ ብለህ ትጠይቀኛለህ ? በደንብ ታውቀዋለህ " ፍቹ ሕጋዊ
ሆኖ ይፋ እንደ ወጣ በውል እንድንጋባ በጊዜው እንድትመለስ ነዋ።
“ብችል እደርሳለሁ አሁን ግን አልቀርም
"ብችል? ለገዛ ልጅህ ሕጋዊነት? ከሁሉ በፊት ይኸን ማረጋግጥ አለብሀ።
“ ራስሽን አታቃጥይ ሳቤላ " ስለዚህ ነገር ስንት ጊዜ ነው የምለምንሽ? አይጠቅምሽም " በድንገት ወደ ኢንግላንድ መጠራቴ የኔ ጥፋት ነው ?
ለልጅህ አታዝንም ? ዐይንህ እያየ አንድ ጊዜ ለጉዳት ከዳረግኽው ምንም
ነገር አይጠግነውም " ዕድሜ ልኩን የማንም መተረቻ ሆኖ ይቀራል ”
“ ፍቺውን እንዲያጸድቀው ለፍርድ ቤቱ መጻፍ ነበረብሽ” አላት " “ ስለ
መዘግቱ እኔ ምንም ማድረግ አልችልም ”
" ኧረ ተው አይዘገይም እንደማይዘግይ ዐውቃለሁ " አሁንም በሰዓት በሚቆጠር ጊዜ ውስጥ ይደርሳል ይሆናል "
“ ዝም ብለሽ እኮ ነው የምትጨነቂ ሳቤላ ‥.. " እኔ በጊዜው እመለሳለሁ”
ብሏት ወጣ" ሐውልት መስላ ፈዛ እንደ ተቀመጠች አንድ ሰዓት ያህል ዐለፈ ብትን ያለው ሐሳቧ ሲሰበሰብላት የቁርሱ ዕቃ አለመነሳቱን አየች አሽከር መጥቶ እንዲያነሳው ስትደውል አንዲት ሴት ሠራተኛ ገባች "
“ ፒየርሳ የት ነው ?
ፒየርማ ጌቶችን ተከትሎ ወደ ኢንግላንድ ለመሔድ እየተሰናዳ ነው ብላት ዕቃውን አንሥታ ስትወጣ በሩን ከመዝጋቷ ሌቪሰን የጉዞ ልብሱን ለብሶ
ብቅ አለ ያለ ምንም ሐተታና ዙሪያ ጥምጥም ንግግር “ ደኅና ሁኝ . .. ሳቤላ ” አላት።
ሳቤላ ራሷን መቁጣጠር እስኪያቅታት ድረስ ተሸበረች መዝጊያውን ቀርቅራ ተደገፈችውና እግሩ ላይ ተንበርክካ እጆቿን አንሥታ እያርበገበች ትለምነው ጀመር "
“ ፍራንሲዝ ... ስለኔ ምንም ግድ የለህም ? ትንሽ እንኳን አታዝንልኝም ?
“ እንዴት እንይዚህ ታስቢያለሽ ... ሳቤላ ? በደንብ አስብልሻለሁ እንጂ
እንዴት አታስብልኝም ትይኛለሽ ?” አላት አዘኔታ ባለው አነጋገር ከእንብርክኳ
ለማከነሣት እጁን እየዘረጋ ።
“ የለም እኔ አልነሣም ። አንድ ወይም ሁለት ቀን ከዚህ እንደምትቆይ ካልነገርከኝ አልነሣም የፍቹ መጽደቅ እንደ ተረጋገጠ ቄሱ ሊያጋቡን ዝግጁ መሆኖቸውን ታውቃለህ " አሁንም ካሰብክልኝ ትቆያለህ እንጂ ጥለኸኝ አትሔድም '''
“ ተይ የማይሆን ነገር አትጠይቂኝ ምንም ቢደረግ መቆየት አልችልም "
ይልቅ በከንቱ አታስቸግሪኝ
“ አልሔድም በለኝ : ”
“ደስ ይበልሽ አልሔድም፤ ግን እንደ ልጅ አትሁኚ እኔ ጊዜን ጠብቄ እመለሳለሁ ።
“ ኧረ ተው ለራሴ ስል የምለምንህ አይምሰልህ " ለራሴ እንዳልሆነ ታውቃለህ በራሴ የመጣ ቢመጣብኝ ግድ የለኝም ስማኝ ሳትሰማኝ አትወጣም "
ፍራንሲዝ አንተን ብዬ አንተን አምኘ ባበላሸሁት ዕድሌ በጣልሁት ክብሬ
ባፈረስኩት ትዳሬ እለምንሃለሁ " ሳለ ....
“ ተነሽ ... ሳቤላ ” አለና አቋረጣት "
፡
፡
#ክፍል_አርባ
፡
፡
#ድርሰት_ሚሲስ_ሔንሪ_ውድ
....“ፒየር ደብዳቤዎች አሉ ይላል ” ብሎ ጀመረ “ “ አቤት ... ዛሬ እንዴት ደስ
የሚል ሞቃት ቀን ነው ! ”
“ ሁለት” አለችው ባጭሩ እሷም እንደሱ በኩርፊያ" ምን ጊዜም ይህን የመሰሉ የፍቅር ግንኙነቶች ሲጀመሩ የሚነገሩት የጋለ ፍቅር መግለጫ አባባሎች
እንደማር የሚጣፍጠው መወዳደስ መመኳሸትና መቃበጥ ዐሥር ወር አንኳን
ይቆያሉ ብሎ ማሰብ ትልቅ ስሕተት ይሆናል " ብዙ ሳይቆይ ማሩ ወደ እፊት
ጣዕሙ ወዶ ምሬት ይለወጣል "
“ ሁለት ይብቤዎች” አለችው በመቀጠል ሁለቱ በአንድ ዐይነት የእጅ ጽሑፍ የተጻፉ ናቸው ከነገረ ፈጅህ የተላከ ይመስለኛል
ደብቤዎቹን ያዘና ራቅ ወዳለው መስኮት ሔዶ አንዱን ከፍቶ እነበበው ።
ክቡር ሆይ ጒዳዩን ተከታትለን ባስቸኳይ እንድናስታውቅዎ ጠይቀውን በነበረው መሠረት ካርላይል የከፈተው የሥራ ፋይል ፍቼው ያለ ምንም ተቃዉሞ
ጸድቆ የተዘጋ መሆኑን በትሕትና እንገልጻለን "
ታማኞችዎ
ሞስና ግራብ
“ ፍራንሲዝ ሌቪሰን ኢስኳየር ‥
እንግዲህ አበቃለት እመቤት ሳቤላ ካርላይል ከሚለው ስም ምንም ግኑኝነት እንደማይኖራት በህግ ጸደቀ። ጋብቻው ፈረሰ! !
ካፒቴን ሴቪሰን ደብዳቤውን በጥንቃቄ አጥፎ ከውስጠኛው ኪስ ከተተው።
“ ምን ወሬ አለ ? አለችው "
ወሬ ?
“ አዎን ' ስለፍቺዉ ወሬ ማለቴ ነው ”
“ ኤዲያ ! ” አለ የፍቼ ነገር ገና ብዙ ጊዜ የሚጠይቅ መሆኑን ለመግለጽ የፈለገ መስሎ » ከዚያ ሌላ መልስ ሳይሰጥ ሁለተኛዉን ደብዳቤ መክፈት ጀመረ "
“ ክቡር ሆይ ዛሬ አንድ ደብዳቤ ከጻፍንልዎ በኋላ ያጎትዎ የሰር ፒተር
ሌቨሰንን ዕረፍት ሰማን የሕክምና እርዳታ ለማግኘት ወደ ከተማ በሔዱበት ዛሬ ከቀትር በኋላ ዐርፈዋል " የማዕረጋቸውና የሀብታቸው ወራሽ ለመሆን በመብቃትዎ እንኳን ደስ ያለዎ ብለን ደስታችን እየገለጽን ምናልባት ባሁኑ ጊዜ ወደ ኢንግላንድ ለመምጣት የማይመችዎ ቢሆን መመሪያ ይላኩልንና እርስዎን መስለን አስፈላጊውን ለመፈጸም የምንችል መሆናችንን እንገልጻለን " ምንጊዜም የእርስዎ ታማኞች ፡
“ ሞስና ግራብ ”
“ ሰር ፍራንሲዝ ሌቪሰን ባርት ”
በውጪ አድራሻ ግን ይኸኛውም ደብዳቤ እንደ መጀመሪያው “ ፍራንሲዝ
ሴቪሰን › እስኳየር” የሚል ተጽፎበት ነበር " እንደዚያ የተደረገበት ምክንያት በቀላሉ እንዲደርሰው ተብሎ የታሰበ ለመሆኑ አያጠራጥርም "
“ አቤት አቤት ! ብሎ ብሎ ተፈጸመ እኒህ አሳሞች ! ኧረ እግዜር ይስጣቸው” አለና ደብዳቤውን አንደ ተከፈተ ከቁርስ ጠረጴዛው ላይ ጣል አደረገው ።
ፍቹ ጸደቀ እንዴ ?” አለችው ሳቤላ በጉጉት "
ምንም መልስ ሳይሰጣት ቁርሱን ሊበላ ተቀመጠ "
ይኸንስ ላንበው ?
ታዲያ ለምን ከፊትሽ አኖርኩት ?
“በቀደም እንደዚሁ» ከጠረጴዛው የጣልከውን ደብዳቤ ባነብ አልተቆጣኸኝም ካፒቴን ሌቪሰን ?”
" ይኸን ለብዙ ጊዜ ተለጥፎብኝ የኖረውን አስቀያሚ ማዕረግ ተይው '
ሳቤላ " አሁን ከሱ የተሻለ አግኝቻለሁ " ደብዳቤውን እይው ...
ሳቤላ ደብዳቤውን አንሥታ አነበበችው ሰር ፍራንሲዝ ቡናውን ጭልጥ አድርጎ መጥሪያውን ደወለውና ፒየር መጣ "
“ ቅያሬ ልብስ አዘጋጅልኝ አለው በፈረንሳይኛ
ከአንድ ስዓት በኋላ ወደ ኢንግላንድ እነሣለሁ” ሲለው ፒተር እጅ ነሥቶ ወጣ » ሳቤላ ፒየር እስኪወጣ ዝም ብላ ቆየችና “ከልብህ ነው የምትናገረው? እንደዚህ ሁኘ እያየህ ያለ አንዳች
ውል ጥለኸኝ ልትሔድ ?
“ ምንም ማድረግ አልችልም አሁን ሥልጣን ላይ ስለ ወጣሁ ተራራ የሚያህል ሥራ ተቆልሎ ይጠብቀኛል ”
“ ሞስና ግራብ አንተን መስለው ሊሠሩልህ እንደሚችሉ ጽፈውልሃል "ያንተ መሔድ ቢያስፈልግ ኖሮ እንደዚህ ብለው መቸ ይጽፉልህ ነበር ?
“ አዎን እነሱማ ይላሉ በኔ ሀብት ኪሳቸውን ለመሙላት ቋምጠዋል ወደ ኢንግላንድ መሔድ በግድ አስፈላጊ ነው " ከዚህም ሌላ የሽማግሌው ቀብር እኔ በሌለሁበት እንዲፈጸም አልፈልግም ”
“ እንግዲያው እኔም አብሬህ መምጣት አለብኝ ”
“ እኔስ የማይረባ ነገር ስትናገሪ ባልሰማሽ ሳቤላ " አንቺ ቀንና ሌሊት እንደ ተጓዝሽ ለመኖር ነው የምትፈልጊው ደሞስ አሁን ወደ ኢንግላንድ መሔድ
ላንቺ ደግ ነው ?
“ ወደ እንግላንድ ከሔድh በወቅቱ ላትመለስ ትችላለህ
ለምኑ ?
" እንዴት እንዲህ ብለህ ትጠይቀኛለህ ? በደንብ ታውቀዋለህ " ፍቹ ሕጋዊ
ሆኖ ይፋ እንደ ወጣ በውል እንድንጋባ በጊዜው እንድትመለስ ነዋ።
“ብችል እደርሳለሁ አሁን ግን አልቀርም
"ብችል? ለገዛ ልጅህ ሕጋዊነት? ከሁሉ በፊት ይኸን ማረጋግጥ አለብሀ።
“ ራስሽን አታቃጥይ ሳቤላ " ስለዚህ ነገር ስንት ጊዜ ነው የምለምንሽ? አይጠቅምሽም " በድንገት ወደ ኢንግላንድ መጠራቴ የኔ ጥፋት ነው ?
ለልጅህ አታዝንም ? ዐይንህ እያየ አንድ ጊዜ ለጉዳት ከዳረግኽው ምንም
ነገር አይጠግነውም " ዕድሜ ልኩን የማንም መተረቻ ሆኖ ይቀራል ”
“ ፍቺውን እንዲያጸድቀው ለፍርድ ቤቱ መጻፍ ነበረብሽ” አላት " “ ስለ
መዘግቱ እኔ ምንም ማድረግ አልችልም ”
" ኧረ ተው አይዘገይም እንደማይዘግይ ዐውቃለሁ " አሁንም በሰዓት በሚቆጠር ጊዜ ውስጥ ይደርሳል ይሆናል "
“ ዝም ብለሽ እኮ ነው የምትጨነቂ ሳቤላ ‥.. " እኔ በጊዜው እመለሳለሁ”
ብሏት ወጣ" ሐውልት መስላ ፈዛ እንደ ተቀመጠች አንድ ሰዓት ያህል ዐለፈ ብትን ያለው ሐሳቧ ሲሰበሰብላት የቁርሱ ዕቃ አለመነሳቱን አየች አሽከር መጥቶ እንዲያነሳው ስትደውል አንዲት ሴት ሠራተኛ ገባች "
“ ፒየርሳ የት ነው ?
ፒየርማ ጌቶችን ተከትሎ ወደ ኢንግላንድ ለመሔድ እየተሰናዳ ነው ብላት ዕቃውን አንሥታ ስትወጣ በሩን ከመዝጋቷ ሌቪሰን የጉዞ ልብሱን ለብሶ
ብቅ አለ ያለ ምንም ሐተታና ዙሪያ ጥምጥም ንግግር “ ደኅና ሁኝ . .. ሳቤላ ” አላት።
ሳቤላ ራሷን መቁጣጠር እስኪያቅታት ድረስ ተሸበረች መዝጊያውን ቀርቅራ ተደገፈችውና እግሩ ላይ ተንበርክካ እጆቿን አንሥታ እያርበገበች ትለምነው ጀመር "
“ ፍራንሲዝ ... ስለኔ ምንም ግድ የለህም ? ትንሽ እንኳን አታዝንልኝም ?
“ እንዴት እንይዚህ ታስቢያለሽ ... ሳቤላ ? በደንብ አስብልሻለሁ እንጂ
እንዴት አታስብልኝም ትይኛለሽ ?” አላት አዘኔታ ባለው አነጋገር ከእንብርክኳ
ለማከነሣት እጁን እየዘረጋ ።
“ የለም እኔ አልነሣም ። አንድ ወይም ሁለት ቀን ከዚህ እንደምትቆይ ካልነገርከኝ አልነሣም የፍቹ መጽደቅ እንደ ተረጋገጠ ቄሱ ሊያጋቡን ዝግጁ መሆኖቸውን ታውቃለህ " አሁንም ካሰብክልኝ ትቆያለህ እንጂ ጥለኸኝ አትሔድም '''
“ ተይ የማይሆን ነገር አትጠይቂኝ ምንም ቢደረግ መቆየት አልችልም "
ይልቅ በከንቱ አታስቸግሪኝ
“ አልሔድም በለኝ : ”
“ደስ ይበልሽ አልሔድም፤ ግን እንደ ልጅ አትሁኚ እኔ ጊዜን ጠብቄ እመለሳለሁ ።
“ ኧረ ተው ለራሴ ስል የምለምንህ አይምሰልህ " ለራሴ እንዳልሆነ ታውቃለህ በራሴ የመጣ ቢመጣብኝ ግድ የለኝም ስማኝ ሳትሰማኝ አትወጣም "
ፍራንሲዝ አንተን ብዬ አንተን አምኘ ባበላሸሁት ዕድሌ በጣልሁት ክብሬ
ባፈረስኩት ትዳሬ እለምንሃለሁ " ሳለ ....
“ ተነሽ ... ሳቤላ ” አለና አቋረጣት "
👍14🔥1