#ትኩሳት
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሶስት
፡
፡
#በስብሐት_ገብረ_እግዚአብሔር
#እንደወረደ_ነውና_ለአንባቢ
#የማይመቹ_እና_ፀያፍ_የምንላቸው
#ቃላቶች_አሉትና_አሁንም
#በድጋሚ_እንደምናገረው
#የማይመቸው_እንዳታነቡት
#እመክራለሁ
በጣም ፀያፍ ቃሉት አሉት
ኒኮል
ፍትወት
ባህራም ወደ ጋርደን ሲሄድ ኒኮልን ብቸኝነት እንዳይሰማት አደራችሁን ብሎን ሄደ በተለይም ሉልሰገድን አደራ አለው፡፡ ኒኮል
አይናፋርና ሰውን ቶሎ የማትላመድ በመሆኗ ከሉልሰገድና ከጀምሺድ ጋር ብቻ ነበር በመጠኑ የምትጫወተው
አንድ ምሽት ከእራት በኋላ፣ እኔ፣ ሉልሰገድ፣ ጀምሺድ፣ ተካ ካፌ ዶርቢቴል ቁጭ ብለን የሲኒማ ሰአት እስኪደርስ ስናወራ፣
ኒኮል ግራጫ ሱፍ ኮትና ጉርድ ከአረንጓዴ ሸሚዝ ጋር ለብሳ መጣች ሉልሰገድ ተነስቶ ከሌላ ጠረጴዛ ወምበር ሲስብላት፣
ጀምሺድ ተነሳና Bon soir ብሎ ሊጨብጣት እጁን ዘረጋ Bon soir ብላ እጇን ሰጠችው ጨበጣት
«አይ!» ብላ እጇን ማሻሸት ጀመረች
«ምንድነሽ?» አላት «ምን ሆንሽ?» ማለቱ ነው
«ወጋኸኝ» አለችው፣ ሉልሰገድ ያመጣላት ወምበር ላይ
እየተቀመጠች
«እንደት ወጋሁሽ?»
«በሀይል ጨበጥከኝና ቀለበቴ ወጋኝ»
«ኦ!» አለና፣ ይቅርታ እንደመጠየቅ ዛሬ ከሰአት በኋላ የሚከራይ አፓርትመንት ቤት እየፈለግኩ ብቻዬን» አለ። ትንንሽ ሰማያዊ አይኖቹ እንደልማዳቸው በሳቅ ይጨፍራሉ፡፡ ቀጠለ፡-
አንድ አፓርትመንት ፎቅ ወር ማለቴ ወጥቼ፣ የባለቤት የበር
ደወል። በእጄ መግፋት ውስጥ ደወል። ቀጭን ደወል ኪል! ኪል
ቆንጆ ደወል። በር ክፍት! የደወልኩት በር አይደለም፡፡ ሌላ በር:: ከግራ በኩል ከበሩ ብቅ። አንድ ሽማግሌ ዶክተር። ነጭ የዶክተር ልብስ። በአይኑ መነፅር በራሱ መላጣ በከንፈሩ ሙስታሽ በእጁ መርፌ
ዶክተር እኔን «ወዲህ ይግቡ፣ ልውጋህ»
እኔ «እኔ መርፌ አይፈልጉም። እኔ በሽታ የለም። እኔ ጤነኛ
እኔ ቤት መፈለግ፡፡ የአፓርትመንት ባለቤት መፈለግ። ለቤት
ኪራይ፡»
ዶክተር «ግድ የለህም፡፡ ና ግቡ ልውጋህ፡፡ እኔ አዋቂ መርፌ
ወጊ ብሉ መርፌ እንደ ጋንግስተር ሽጉጥ ወደኔ እኔ ዶክተር! እኔ አሁን መርፌ አይፈልጉም፡፡ ነገ እመጣለዚህ
እሺ?
ዶክተር «እኔ ነገ አይሰሩም። አሁን ና ልውጋህ፡፡ በኋላ ይቆጭሀል አላስከፍልም፡፡ አሁን ልውጋህ። ነገ ሀይድሮጅን ቦምብ ፓሪስ ላይ ፑፍ!
እኔ «ዶክተር፣ አሁን መጣሁ» ብዬ በሩጫ ፎቁን መውረድ
ዶክተር በሀይል ጩኸት ድምፅ ታድያ እኔ ማንን ይወጋል?
አንተ ከሄድክ እኔ ማንን ይወጋል?»
እኔ መልስ አልሰጥም ለዶክተር፡ በልቤ «እንጃ፣ ምናልባት ከኔ
በኋላ ሌላ ሰው አፓርትመንት ፈላጊ። ደወል ሲደውል ኪል! hል!
ዶክተር ቅስ ብሉ መርፌ ጠቅ! ከኋላ፡፡»
ጀምሺድ ሲያስቀን ከቆየ በኋላ ሁላችንም ሲኒማ ሄድን። አንድ
ነገር አስተዋልኩ፡፡ ሉልሰገድ በትልልቅ ጥቋቁር አይኖቹ ኒኮልን
ያያታል። ኒኮል በአረንጓዴ አይኖቿ ጀምሺድን ታየዋለች። ጀምሺድ
በብልጮ ሰማያዊ አይኖቹ ማዳም ፖልን ያያታል። ማዳም ፖል ብጫ ቅብ ፀጉሯን እያብለጨለጨች ወፍራም ዳሌዋን እያወዛወዘች
በጠረጴዛዎቹ መሀል ጉድ ጉድ ትላለች፡፡ አንድ ጊዜ ከጀምሺድ ኋላ ስታልፍ መንገዷን የዘጋባት አስመስላ ትከሻው ላይ እጆቿን አሳረፈችና "Pardon monsieur" አላቸው "Derien madame" ብሎ አሳለፋት፡፡ ብዙ ጊዜ እየከበብነው ሲያስቀን ስለምታይ፣ አይኗን ጣል
አድርጋበታለች። መስየ ፖል በሩ አጠገብ ቆሞ ገንዘብ እየተቀበለ
ሀጂውን ሰው በየዋህ ድምፅ
“Au revoir!' ወይም “A bient” ይላል
አማንዳ ወደ አገሯ እንደሄደች ሉልሰገድ አንዲት ኢጣልያዊት
ልጅ ያዘ። ትምህርት ተጀምሮ ጥቂት ሳምንት እንዳለፈ ልጂቱ
አረገዘች። የፈረንሳይ ህግ ማስወረድ ስለሚከለክል፣ ሉልሰገድ ከኔ፣ ከጀምሺድና ከሌሎች ገንዘብ ተበድሮ ልጅቱን ወደ ስዊስ አገር ላካት። በዚያው አገሯ ገባች።
አንድ ቀን፣ ባቡር ጣቢያው አጠገብ ያለችው ትንሽ ካፌ በረንዳ
ላይ ቁጭ ብለን፣ ሉልሰገድ የሚወደውን ቡና አይነቱን የስኮትላንድ ቢራ እየጠጣን ስናወራ፣ ድንገት ተነሳና «ቆየኝ መጣሁ። ካልመጣሁ
ቤትህ እንገናኝ ብሎኝ፣ ባቡር መንገዱን ተሻግሮ ሁለት ኮረዳዎችን አቆመና ትንሽ አነጋገራቸው። ተለይተውት ሲሄዱ መሬት መሬቱን እያየ ወደኔ ተመለሰ
«እምስ የሸተተኝ መስሉኝ ነበር፡፡ ተሳስቼ ነው » አለኝ፡፡ አንድ
ነገር ሊነግረኝ እንደፈለገ ታወቀኝ፡፡ ዝም አልኩና ቢራውን ቀዳሁለት። ጎልዋዝ ሲጋራ አፉ ላይ ሲሰካ፣ ክብሪቱን ከጠረጴዛው ላይ አንስቼ አቀጣጠልኩለት መከራ ነው ባክህ። ሴቶቹ እምቢ አሉኝ። እንደዚህ ሰሞን እምስ ቸግሮኝ እያውቅም፡፡ እኔ ደሞ እንደምታውቀኝ ነኝ፣ ያለሱ
መኖር አልችልም፡፡ ለኔ መንግስተ ሰማያት ማለት በየሜዳው ላይ፣
በየዛፉ ስር፣ በየመንገዱ ዳር፣ በየግድግዳው ጥግ እምስ የሚበቅልበት አገር ነው:: ገሀነም ደሞ ፈፅሞ እምስ የማይገኝበት እርኩስ ቦታ ነው:: እምስ ዘርተውት ቢበቅል ኖሮ ገበሬ እሆን ነበር፡፡»
ሌላ ቢራ አዘዝኩለት
«እኔ ምልህ! ስለኒኮል ምን ይመስልሀል?» አለኝ
«ምንም»
“ምንም? እንግዲያው አታውቅም»
“ምን ማለትህ ነው?»
«እኔ እንደሷ ያለች ሴት አጋጥሞኝ አያውቅም:: አየህ፣
መጀመርያ ስታያት ስሜት አትሰጥህም፡፡ አመዳም ፀጉር የኔ
አይነት ጥቃቅን ጥርስ፣ የደረቀ ከንፈር፡፡ ታድያ እየለመድካት
እየለመድካት ስትሂድ ደሞ ስትለያት ትናፍቅሀለች። ታድያ ጤነኛ ናፍቆት አይደለም፡፡»
«ዋ! አንተ ልጅ፣ ፍቅር የያዘህ ትመስላለህ»
«ፍቅር አይደለም። ቅንዝር ነው፡፡ የሚያቅበጠብጥ ቅንዝር::
ባህራምን እወደዋለሁ፡፡ ጎበዝ ስለሆነ አደንቀዋለሁ፡፡ ደሞ አምኖን አደራ ኒኮልን አጫውታት ብሎኝ ነው የሄደው:: ግን አልቻልኩም። በጭራሽ አልቻልኩም፡፡ እኔ ልለምናት ነው»
«እምቢ ብትልህስ?»
«የምትለኝ አይመስለኝም። እሷም የምትፈልገኝ ይመስለኛል።
ትላንትና ማታ ሲኒግ ወስጃት፣ ፊልሙን አላየሁትም፡፡ ሽቶዋ
ከለከለኝ፡፡ ቀስ ኣድርጌ እጄን ጭኗ ላይ አሳረፍኩ፣ አልገፋችኝም።
ትንሽ ቆይቼ እጇን አመጣሁና የተገተረ ቁላዬ ላይ አስቀመጥኩት።
በሱሪው ላይ፡፡ እጇን እዚያው ተወችው። ታድያ ክፋቱ፣ በጭራሽ
አላሻሸችኝም፡፡ እጄን ወደ ቀሚሷ ውስጥ ላስገባ ስል ከለከለችኝ።
ለመከልከል እጇን ከቁላዬ ላይ አነሳች፡፡ እንደገና መድፈር
አልቻልኩም፡፡ ... ስቃይ ነው የኒኮል ነገር፡፡»
ከአራት ቀን በኋላ ሉልሰገድ ኒኮልን አፍ አውጥቶ፣ “ፍቅር ይዞኛል ቤትሽ መጥቼ ልደር?» አላት
«አኔ እሺ አልልህም። ግን እሺ ብልህም በኋላ ለባህራም
እነግረዋለሁ» አለችው::
ለምን ቢላት
«ባህራምን ላታልለው
አልፈቅድም» አለችው
«ከባህራም ጋር መፋረስ አምሮሽ እንደሆነ አንቺው ራስሽ
ምክንያት ፈልጊ እንጂ እኔን ሰበብ እንድታደርጊኝ አልፈቅድልሽም
እላት ሉልሰገድ ይህን ሲያጫውተኝ ሆ! ባህራምን ለምን እንጀራ ከምታበላው ሴት ጋር ላጣላው? ምን በደለኝ?» አለ
«እንግዲያው ምን በደለህና ኒኮልን ልትበዳበት ትፈልጋለህ?”
አልኩት እየሳቅኩ
«በጭራሽ አንድ አይደለም» አለኝ መጀመርያ ነገር ብበዳት አያልቅበትም። እንኳን ልጨርስበት አላሰፋበትም፡፡ አንድ ቀን
ገላውን ታጥቦ ሙታንቲውን ሲቀይር አይቼ፣ ጀላ ነው የተሸከመው። የኔ ግትር ብሎ ቆሞ እንኳ ያንን አያክልም፡፡ ታድያ ተኝቶ ተንጠልጥሎ ነው ያየሁት። እናትክን! ምናባክ ያስቅሀል? እኔን አይቶ ሊቆምበት ኖሯል?»
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሶስት
፡
፡
#በስብሐት_ገብረ_እግዚአብሔር
#እንደወረደ_ነውና_ለአንባቢ
#የማይመቹ_እና_ፀያፍ_የምንላቸው
#ቃላቶች_አሉትና_አሁንም
#በድጋሚ_እንደምናገረው
#የማይመቸው_እንዳታነቡት
#እመክራለሁ
በጣም ፀያፍ ቃሉት አሉት
ኒኮል
ፍትወት
ባህራም ወደ ጋርደን ሲሄድ ኒኮልን ብቸኝነት እንዳይሰማት አደራችሁን ብሎን ሄደ በተለይም ሉልሰገድን አደራ አለው፡፡ ኒኮል
አይናፋርና ሰውን ቶሎ የማትላመድ በመሆኗ ከሉልሰገድና ከጀምሺድ ጋር ብቻ ነበር በመጠኑ የምትጫወተው
አንድ ምሽት ከእራት በኋላ፣ እኔ፣ ሉልሰገድ፣ ጀምሺድ፣ ተካ ካፌ ዶርቢቴል ቁጭ ብለን የሲኒማ ሰአት እስኪደርስ ስናወራ፣
ኒኮል ግራጫ ሱፍ ኮትና ጉርድ ከአረንጓዴ ሸሚዝ ጋር ለብሳ መጣች ሉልሰገድ ተነስቶ ከሌላ ጠረጴዛ ወምበር ሲስብላት፣
ጀምሺድ ተነሳና Bon soir ብሎ ሊጨብጣት እጁን ዘረጋ Bon soir ብላ እጇን ሰጠችው ጨበጣት
«አይ!» ብላ እጇን ማሻሸት ጀመረች
«ምንድነሽ?» አላት «ምን ሆንሽ?» ማለቱ ነው
«ወጋኸኝ» አለችው፣ ሉልሰገድ ያመጣላት ወምበር ላይ
እየተቀመጠች
«እንደት ወጋሁሽ?»
«በሀይል ጨበጥከኝና ቀለበቴ ወጋኝ»
«ኦ!» አለና፣ ይቅርታ እንደመጠየቅ ዛሬ ከሰአት በኋላ የሚከራይ አፓርትመንት ቤት እየፈለግኩ ብቻዬን» አለ። ትንንሽ ሰማያዊ አይኖቹ እንደልማዳቸው በሳቅ ይጨፍራሉ፡፡ ቀጠለ፡-
አንድ አፓርትመንት ፎቅ ወር ማለቴ ወጥቼ፣ የባለቤት የበር
ደወል። በእጄ መግፋት ውስጥ ደወል። ቀጭን ደወል ኪል! ኪል
ቆንጆ ደወል። በር ክፍት! የደወልኩት በር አይደለም፡፡ ሌላ በር:: ከግራ በኩል ከበሩ ብቅ። አንድ ሽማግሌ ዶክተር። ነጭ የዶክተር ልብስ። በአይኑ መነፅር በራሱ መላጣ በከንፈሩ ሙስታሽ በእጁ መርፌ
ዶክተር እኔን «ወዲህ ይግቡ፣ ልውጋህ»
እኔ «እኔ መርፌ አይፈልጉም። እኔ በሽታ የለም። እኔ ጤነኛ
እኔ ቤት መፈለግ፡፡ የአፓርትመንት ባለቤት መፈለግ። ለቤት
ኪራይ፡»
ዶክተር «ግድ የለህም፡፡ ና ግቡ ልውጋህ፡፡ እኔ አዋቂ መርፌ
ወጊ ብሉ መርፌ እንደ ጋንግስተር ሽጉጥ ወደኔ እኔ ዶክተር! እኔ አሁን መርፌ አይፈልጉም፡፡ ነገ እመጣለዚህ
እሺ?
ዶክተር «እኔ ነገ አይሰሩም። አሁን ና ልውጋህ፡፡ በኋላ ይቆጭሀል አላስከፍልም፡፡ አሁን ልውጋህ። ነገ ሀይድሮጅን ቦምብ ፓሪስ ላይ ፑፍ!
እኔ «ዶክተር፣ አሁን መጣሁ» ብዬ በሩጫ ፎቁን መውረድ
ዶክተር በሀይል ጩኸት ድምፅ ታድያ እኔ ማንን ይወጋል?
አንተ ከሄድክ እኔ ማንን ይወጋል?»
እኔ መልስ አልሰጥም ለዶክተር፡ በልቤ «እንጃ፣ ምናልባት ከኔ
በኋላ ሌላ ሰው አፓርትመንት ፈላጊ። ደወል ሲደውል ኪል! hል!
ዶክተር ቅስ ብሉ መርፌ ጠቅ! ከኋላ፡፡»
ጀምሺድ ሲያስቀን ከቆየ በኋላ ሁላችንም ሲኒማ ሄድን። አንድ
ነገር አስተዋልኩ፡፡ ሉልሰገድ በትልልቅ ጥቋቁር አይኖቹ ኒኮልን
ያያታል። ኒኮል በአረንጓዴ አይኖቿ ጀምሺድን ታየዋለች። ጀምሺድ
በብልጮ ሰማያዊ አይኖቹ ማዳም ፖልን ያያታል። ማዳም ፖል ብጫ ቅብ ፀጉሯን እያብለጨለጨች ወፍራም ዳሌዋን እያወዛወዘች
በጠረጴዛዎቹ መሀል ጉድ ጉድ ትላለች፡፡ አንድ ጊዜ ከጀምሺድ ኋላ ስታልፍ መንገዷን የዘጋባት አስመስላ ትከሻው ላይ እጆቿን አሳረፈችና "Pardon monsieur" አላቸው "Derien madame" ብሎ አሳለፋት፡፡ ብዙ ጊዜ እየከበብነው ሲያስቀን ስለምታይ፣ አይኗን ጣል
አድርጋበታለች። መስየ ፖል በሩ አጠገብ ቆሞ ገንዘብ እየተቀበለ
ሀጂውን ሰው በየዋህ ድምፅ
“Au revoir!' ወይም “A bient” ይላል
አማንዳ ወደ አገሯ እንደሄደች ሉልሰገድ አንዲት ኢጣልያዊት
ልጅ ያዘ። ትምህርት ተጀምሮ ጥቂት ሳምንት እንዳለፈ ልጂቱ
አረገዘች። የፈረንሳይ ህግ ማስወረድ ስለሚከለክል፣ ሉልሰገድ ከኔ፣ ከጀምሺድና ከሌሎች ገንዘብ ተበድሮ ልጅቱን ወደ ስዊስ አገር ላካት። በዚያው አገሯ ገባች።
አንድ ቀን፣ ባቡር ጣቢያው አጠገብ ያለችው ትንሽ ካፌ በረንዳ
ላይ ቁጭ ብለን፣ ሉልሰገድ የሚወደውን ቡና አይነቱን የስኮትላንድ ቢራ እየጠጣን ስናወራ፣ ድንገት ተነሳና «ቆየኝ መጣሁ። ካልመጣሁ
ቤትህ እንገናኝ ብሎኝ፣ ባቡር መንገዱን ተሻግሮ ሁለት ኮረዳዎችን አቆመና ትንሽ አነጋገራቸው። ተለይተውት ሲሄዱ መሬት መሬቱን እያየ ወደኔ ተመለሰ
«እምስ የሸተተኝ መስሉኝ ነበር፡፡ ተሳስቼ ነው » አለኝ፡፡ አንድ
ነገር ሊነግረኝ እንደፈለገ ታወቀኝ፡፡ ዝም አልኩና ቢራውን ቀዳሁለት። ጎልዋዝ ሲጋራ አፉ ላይ ሲሰካ፣ ክብሪቱን ከጠረጴዛው ላይ አንስቼ አቀጣጠልኩለት መከራ ነው ባክህ። ሴቶቹ እምቢ አሉኝ። እንደዚህ ሰሞን እምስ ቸግሮኝ እያውቅም፡፡ እኔ ደሞ እንደምታውቀኝ ነኝ፣ ያለሱ
መኖር አልችልም፡፡ ለኔ መንግስተ ሰማያት ማለት በየሜዳው ላይ፣
በየዛፉ ስር፣ በየመንገዱ ዳር፣ በየግድግዳው ጥግ እምስ የሚበቅልበት አገር ነው:: ገሀነም ደሞ ፈፅሞ እምስ የማይገኝበት እርኩስ ቦታ ነው:: እምስ ዘርተውት ቢበቅል ኖሮ ገበሬ እሆን ነበር፡፡»
ሌላ ቢራ አዘዝኩለት
«እኔ ምልህ! ስለኒኮል ምን ይመስልሀል?» አለኝ
«ምንም»
“ምንም? እንግዲያው አታውቅም»
“ምን ማለትህ ነው?»
«እኔ እንደሷ ያለች ሴት አጋጥሞኝ አያውቅም:: አየህ፣
መጀመርያ ስታያት ስሜት አትሰጥህም፡፡ አመዳም ፀጉር የኔ
አይነት ጥቃቅን ጥርስ፣ የደረቀ ከንፈር፡፡ ታድያ እየለመድካት
እየለመድካት ስትሂድ ደሞ ስትለያት ትናፍቅሀለች። ታድያ ጤነኛ ናፍቆት አይደለም፡፡»
«ዋ! አንተ ልጅ፣ ፍቅር የያዘህ ትመስላለህ»
«ፍቅር አይደለም። ቅንዝር ነው፡፡ የሚያቅበጠብጥ ቅንዝር::
ባህራምን እወደዋለሁ፡፡ ጎበዝ ስለሆነ አደንቀዋለሁ፡፡ ደሞ አምኖን አደራ ኒኮልን አጫውታት ብሎኝ ነው የሄደው:: ግን አልቻልኩም። በጭራሽ አልቻልኩም፡፡ እኔ ልለምናት ነው»
«እምቢ ብትልህስ?»
«የምትለኝ አይመስለኝም። እሷም የምትፈልገኝ ይመስለኛል።
ትላንትና ማታ ሲኒግ ወስጃት፣ ፊልሙን አላየሁትም፡፡ ሽቶዋ
ከለከለኝ፡፡ ቀስ ኣድርጌ እጄን ጭኗ ላይ አሳረፍኩ፣ አልገፋችኝም።
ትንሽ ቆይቼ እጇን አመጣሁና የተገተረ ቁላዬ ላይ አስቀመጥኩት።
በሱሪው ላይ፡፡ እጇን እዚያው ተወችው። ታድያ ክፋቱ፣ በጭራሽ
አላሻሸችኝም፡፡ እጄን ወደ ቀሚሷ ውስጥ ላስገባ ስል ከለከለችኝ።
ለመከልከል እጇን ከቁላዬ ላይ አነሳች፡፡ እንደገና መድፈር
አልቻልኩም፡፡ ... ስቃይ ነው የኒኮል ነገር፡፡»
ከአራት ቀን በኋላ ሉልሰገድ ኒኮልን አፍ አውጥቶ፣ “ፍቅር ይዞኛል ቤትሽ መጥቼ ልደር?» አላት
«አኔ እሺ አልልህም። ግን እሺ ብልህም በኋላ ለባህራም
እነግረዋለሁ» አለችው::
ለምን ቢላት
«ባህራምን ላታልለው
አልፈቅድም» አለችው
«ከባህራም ጋር መፋረስ አምሮሽ እንደሆነ አንቺው ራስሽ
ምክንያት ፈልጊ እንጂ እኔን ሰበብ እንድታደርጊኝ አልፈቅድልሽም
እላት ሉልሰገድ ይህን ሲያጫውተኝ ሆ! ባህራምን ለምን እንጀራ ከምታበላው ሴት ጋር ላጣላው? ምን በደለኝ?» አለ
«እንግዲያው ምን በደለህና ኒኮልን ልትበዳበት ትፈልጋለህ?”
አልኩት እየሳቅኩ
«በጭራሽ አንድ አይደለም» አለኝ መጀመርያ ነገር ብበዳት አያልቅበትም። እንኳን ልጨርስበት አላሰፋበትም፡፡ አንድ ቀን
ገላውን ታጥቦ ሙታንቲውን ሲቀይር አይቼ፣ ጀላ ነው የተሸከመው። የኔ ግትር ብሎ ቆሞ እንኳ ያንን አያክልም፡፡ ታድያ ተኝቶ ተንጠልጥሎ ነው ያየሁት። እናትክን! ምናባክ ያስቅሀል? እኔን አይቶ ሊቆምበት ኖሯል?»
👍39❤1🥰1
"መጀመሪያ ነገር አያልቅበትም አልክ፡፡ ሁለተኛ ነገርስ?»
«ሁለተኛ ነገር፣ ካላወቀ በጭራሽ ሊጎዳው አይችልም፡፡»
ከሶስት ቀን በኋላ ሉልሰገድ ኒኮልን ደገመና ለመናት
እኔ እሺ አልልህም፡፡ ግን እሺ ብልህም በኋላ ለባህራም
እነግረዋለሁ። ብቻ እንተ መሆንህን አልነግረውም» አለችው
«ያወጣጣሻላ»
«አያወጣጣኝም»
ሉልሰገድ ቀፈፈው። «እንግዲያው ከፈራህ ተወው» አለችው
ከሁለት ቀን በኋላ ከምሳ ስወጣ ሉልሰገድን አገኘሁትና፣ ና
ያችን ቡና አይነት ቢራ ልጋብዝህ አልኩት። ራሱን ነቀነቀ። ትልልቅ
አይኖቹ በጣም ቀልተዋል። ሰክረሀል? አልኩት፡፡ የለም፣ እንቅልፍ አጥቼ አድሬ ነው። አሁን ሄጄ ልተኛ ነው! አደራህን ለእራት
ቀስቅሰኝ አለኝ፡፡ ወደ መኝታው እየሄድን
«የማይጠገብ እምስ አጋጥሞኝ ሌሊቱን ሙሉ አደርኩበት »
አለኝ። «በህይወቴ እንደሷ አይነት እምስ ቀምሼ አላውቅም፡፡ ያቺ
ልጅ መንግስተ ሰማያትን አጣጥፋ ጠቅላ በጭኖቿ ውስጥ ደብቃ
ነው የምትዞረው ልልህ እችላለሁ።»
እርግጠኛ ለመሆን የማነች እሷ?» አልኩት። ኒኮል ናት ይህ የሆነው ማክሰኞ ነበር የሚቀጥለውን ቅዳሜና እሁድ ባህራም ኤክስ ውስጥ አሳለፈ፡፡
እሁድ ከምሳ በኋላ ሉልሰገድ ተራውን ባቡር ጣቢያ አጠገብ ያለችው ካፌ ወሰደኝ:: (እኔና ሉልሰገድ "ካፌ ኒኮል» ብለን ሰይመናታል)
ቡና አይነቱን ቢራ ጋበዘኝና ወሬ ስናወራ ቆይተን እኔ ተሰቃየሁ» አለኝ
«አሁን ደሞ ምን ሆንክ?» አልኩት
«ቀናሁ፡፡ ይሄ ባህራም ለምን አይሄድም? ለምን አይሞትም።
«ምን ነካህ?»
እኔ እንጃ ባክህ:: ስለእምስ አንድ ነገር አለ በኒኮል ምክንያት
የተገለፀልኝ፡፡ ይሄኔ'ኮ ሌላው ሰውዬ ያለፋዋል፤ ይሞላዋል' ብለህ ስታስብ፣ ያ እምስ የባሰውን ያምርሀል፡፡ እንዴት እግሯን ክፍት
አርጋ ዋጥ እንዳረገችህ እያስታወስክ፣ በሀሳብህ ያንን እርጥብ እምሷን ስታየው፣ ሽታው ሲታወስህ፣ ግትር ብሎ ይቆምብሀል፡፡ ምግብ
መብላት፣ መሬት መርገጥ አትችልም፡፡ በምኞት ላይ ትንሳፈፋለህ።በፍትወት ትቀጣለህ፣ አንተ ራስህ ፍፁም ቅንዝር ትሆናለህ:: ቁላህ
ይቆምና፣ ቀስ እያለ ሌላው የተቀረው ሰውነትህም ቁላ ይሆናል::ነብስህም የቁላ ነብስ ይሆንና፣ እምነት፣ ጓደኝነት፣ ግብረ ገብነት፣ ይሄ ሁሉ ጥሎህ ይጠፋል። እንዲያውስ ቁላ ምን ጓደኛ ሊኖረው ይችላል? ብቻውን አይደል? አያሳዝንህም? ብቸኛ ነው' ኮ!
«እኔ ምለው፣ ነገ መቸ በደረሰልኝና ያ ባህራም በሄደልኝ። እና
ያንን ጉድዋን ተወርውሬ በገባሁበት! አቤት ሰኞ ሌሊት የምበዳት አበዳድ! ይታየኛል፡፡»
«ለምንድነው ይህን ያህል ያንገበገበችህ?» አልኩት
«እኔ እንጃ» አለኝ
«እሱን ተወው! እሁን እንግዲህ መናገር ጀምረሀል።
እንደጀመርክ ለምን አትጨርስም? ላንተም ጥሩ ነው፡፡ ስትናገረው
ቀለል ይልሀል።
በጥቃቅን ጥርሶቹና በጉልህ አይኖቹ ሳቅ እያለ «እንዲህ ነው
አለኝ «መጀመሪያ ነገር እምሷ ራሱ ልዩ ነው:: እውነቴን ነው።
እንደሷ የሚጣፍጥ የለም፡፡»
«ደግሞስ?» አልኩት። አፈረ፡፡ «አይዞህ» አልኩት
«ደግሞ አየህ፣ እጅግ በጣም አይናፋርና ጨዋ ልጅ ናት
አልጋ ላይ ስትወጣ ታዲያ፣ ባለጌ ናት! ብልግ ያለች የወጣላት
ባለጌ ናት፡፡ እና ይሄ ብልግናዋ ግሩም አይነት ደስታ ይሰጥሀል።
ልብሷን አስወልቀህ ስታቅፋት፣ እናንተ ብቻ ሳትሆኑ ፍጡር በሙሉ
መባዳት የጀመረ ይመስልሀል። ሰማይና ምድር ራሳቸው እምስና ቁላ የሆኑና የተቆላለፉ መስሎ ይሰማሀል። እንከን የሌለውን ፍፁም የሆነ፣ቅዱስ የሆነ ባለጌ ፀያፍ አበዳድ ትበዳለህ፡፡ ይገባሀል የምልህ?
ከተፈጠርኩ እንደዚያ ያለ አበዳድ በድቼ አላውቅም፡፡ አሁን ይሄ
ባህራም ለምን አይሄድም?»
ባህራም ከሄደ በኋላ (ሰኞ ወደ ምሽት ላይ) ሉልሰገድ አገኘኝና
«ለመስከር ቆርጫለሁና፣ እባክህን አጉል ቦታ እንዳልወድቅ ና
አብረኸኝ አለኝ
«ምነዋ?» አልኩት
«ብነግርህ አታምነኝም»
«ምንድነው የሆንከው?»
«እንደዚያ ስንገበገብ ሰንብቼ፣ እኔ ሰአቶቹን ስቆጥር፣ ቁላዬ
ትር ትር ትር እያለ ሰኮንዶቹን ሲቆጥር ኒኮል! የኒኮል
አምስ!' እያልኩ እንደ በሽተኛ ስጠብቅ ሰንብቼ፤ ባህራምን ከሸኘሁት በኋላ እየሮጥኩ ሄድኩና ስጪኝ አልኳት»
«ልሞት ነው፣ እዚህ ልፈነዳ ነው፣ ስጪኝ! አልኳት። እምቢ
አለችኝ»
«እምቢ?»
«እመ አምላክን!
«እሱን ተወው!»
“እኔም እሱን ተይው አልኳት። በጭራሽ አይሆንም አለች፡፡»
«ምነው አለች?»
“ያለፈውም ይቆጨኛል አለችኝ፡፡ ባሀራምን ከምበድል ራሴን
ብበድል እመርጣለሁ አለች። ደስ ትለኛለህ፤ ግን አይሆንም፣
በጭራሽ አይሆንም ብላ አባረረችኝ፡፡»
ጊዜው መምሸቱ ነበር፡፡ እኔና ሉልሰገድ ማርሰይ ወረድን፣
ሰከረ፡፡ አንዲት አረብ ሸርሙጣ ተኛ፡፡ ከዚያ ወጥቶ እንደገና ትንሽ
ጠጣ። አንዲት ፈረንሳይ ሽርሙጣ ተኛ፡፡ ከዚያ ወደ ኤክስ ተመለስን
ስንመለስ «ይገርምሀል አለኝ «እነሱን ስበዳ የሚታየኝ የኒኮል
እምስ ነበር። እምስ እንደዚህ ገዝቶኝ አያውቅም» ድንገት የክንዱን ጡንቻ ጥብቅ አርጎ ያዘና
«ኧረ እንዴት ልሆን ነው? ያለ ኒኮል እምስ እንዴት አባቴን ልኖር ነው?» አለኝ። ሳቅኩ፡፡ እሱም እየሳቀ
«ሰክሯል ብለህ ትስቅብኛለህ? እኔ ግን እውነቴን ነው:: ኑሮ ጭለማ ሆኖ ነው የሚታየኝ» አለኝ
መኝታ ቤቱ ወስጄ አስተኛሁት
ይህ የሆነው ሰኞ ማታ ነበር
ሀሙስ ከሰአት በኋላ ወደ አስራ አንድ ሰአት ላይ አልጋዬ ላይ
ተጋድሜ ሙዚቃ ሳዳምጥ፣ የመኝታዬ በር ሳይንኳኳ ተከፈተ።
ሉልሰገድ ገባ። ቃል አልተናገረም፡፡ ወምበር ላይ ተቀመጠ። አይኖቹ
አንድ ጊዜም አይጨፈኑም። እንደ መፍዘዝ ብሏል። በህልም ውስጥ
ያለ ይመስላል
«ምን ሆነሀል?» አልኩት። መልስ አልሰጠኝም፡፡ ሲጋራ አውጥቶ
አቀጣጠለ። እጁ ይንቀጠቀጣል። ሲጋራውን በረጅሙ ስቦ አይኑን
ዘጋ፡፡ ቆየ፡ አይኑን ሳይከፍት ጭሱን ወደ ውጭ ተነፈሰ
«ምን ሆነሀል?» አልኩት
ትልልቅ እይኑን ከፍቶ ለመጀመሪያ ጊዜ እያየኝ
«እምስ» አለ። ድምፁ ከቅል እንጂ ከሰው ጉሮሮ የሚወጣ
አይመስልም
«ምን?» አልኩት
«ኒኮል»
«ምን ሆነች?»
«ልታሳብደኝ ነው:: ላብድ ነው:: እብድ ልሆን ነው»
«ምን አረገችህ? ንገረኝ እስቲ። ከመጀመርያ ጀምር። አይዛህ፡፡
ስትናገረው እየተሻለህ ይሄዳል። በል። የት አገኘችህ?»
«እኔ ነኝ ያገኘኋት»
«የት?»
«ለምን ሄድክ?»
አላስችል አለኝ፡፡ እምስ እወዳለሁ። ግን እንደዚህ አርጎኝ
አያውቅም።
ሲናገር መፍዘዙ እየተወው ሄደ
«ሌላ እምስ ማባረር አልቻልኩም። ሌላ እምስ ሁሉ ጨው የሌለው አልጫ ሆኖ ይታየኝ ጀመር። በሪዢት ባርዶ ራሷ መጥታ
ብትለምነኝ እሺ ማለቴን እንጃ፡፡ ይገባሀል " ምልህ? የኒኮል እምስ
ግን ከጧት እስከ ማታ ይታየኛል፡ ከማታ እስከ ጧት በትዝታ ጠረኑ
እየሸተተኝ እንቅልፍ ይነሳኛል። አሁን መጥታ ኢትዮጵያዊነትህን
ትተህ የፈረንሳይ ዜጋ ሆነህ አግባኝ ብትለኝ፣ አንዲት ደቂቃ
አላመነታም። እሺ ነው ምላት። ታዲያ' ኮ ልጅቷን አልወዳትም፣
አላውቃትምም። እምሷ ብቻ! እንዲህ ሆነህ ታውቃለህ? እኔ
'ምልህ፣ ድግምት አስደግማብኝ ይሆን?»
ሳቄ አመለጠኝ። ተናደደ። “በፈረንሳይኛ ስታስደግምብህ ታየኝ» አልኩት። ሳቀ፣ ተንከተከተ። ትንሽ ደነገጥኩ። ሳቁ የእብድ ሳቅ
ይመስላል። ብዙ ከሳቀ በኋላ «ና ንሂድ» አለኝ «ካፈ ኒኮል» ሄደን ቡና አይነቱን የስኮትላንድ ቢራ አዘዝን፡፡ ስለ ኒኮል ነገረኝ
«ሁለተኛ ነገር፣ ካላወቀ በጭራሽ ሊጎዳው አይችልም፡፡»
ከሶስት ቀን በኋላ ሉልሰገድ ኒኮልን ደገመና ለመናት
እኔ እሺ አልልህም፡፡ ግን እሺ ብልህም በኋላ ለባህራም
እነግረዋለሁ። ብቻ እንተ መሆንህን አልነግረውም» አለችው
«ያወጣጣሻላ»
«አያወጣጣኝም»
ሉልሰገድ ቀፈፈው። «እንግዲያው ከፈራህ ተወው» አለችው
ከሁለት ቀን በኋላ ከምሳ ስወጣ ሉልሰገድን አገኘሁትና፣ ና
ያችን ቡና አይነት ቢራ ልጋብዝህ አልኩት። ራሱን ነቀነቀ። ትልልቅ
አይኖቹ በጣም ቀልተዋል። ሰክረሀል? አልኩት፡፡ የለም፣ እንቅልፍ አጥቼ አድሬ ነው። አሁን ሄጄ ልተኛ ነው! አደራህን ለእራት
ቀስቅሰኝ አለኝ፡፡ ወደ መኝታው እየሄድን
«የማይጠገብ እምስ አጋጥሞኝ ሌሊቱን ሙሉ አደርኩበት »
አለኝ። «በህይወቴ እንደሷ አይነት እምስ ቀምሼ አላውቅም፡፡ ያቺ
ልጅ መንግስተ ሰማያትን አጣጥፋ ጠቅላ በጭኖቿ ውስጥ ደብቃ
ነው የምትዞረው ልልህ እችላለሁ።»
እርግጠኛ ለመሆን የማነች እሷ?» አልኩት። ኒኮል ናት ይህ የሆነው ማክሰኞ ነበር የሚቀጥለውን ቅዳሜና እሁድ ባህራም ኤክስ ውስጥ አሳለፈ፡፡
እሁድ ከምሳ በኋላ ሉልሰገድ ተራውን ባቡር ጣቢያ አጠገብ ያለችው ካፌ ወሰደኝ:: (እኔና ሉልሰገድ "ካፌ ኒኮል» ብለን ሰይመናታል)
ቡና አይነቱን ቢራ ጋበዘኝና ወሬ ስናወራ ቆይተን እኔ ተሰቃየሁ» አለኝ
«አሁን ደሞ ምን ሆንክ?» አልኩት
«ቀናሁ፡፡ ይሄ ባህራም ለምን አይሄድም? ለምን አይሞትም።
«ምን ነካህ?»
እኔ እንጃ ባክህ:: ስለእምስ አንድ ነገር አለ በኒኮል ምክንያት
የተገለፀልኝ፡፡ ይሄኔ'ኮ ሌላው ሰውዬ ያለፋዋል፤ ይሞላዋል' ብለህ ስታስብ፣ ያ እምስ የባሰውን ያምርሀል፡፡ እንዴት እግሯን ክፍት
አርጋ ዋጥ እንዳረገችህ እያስታወስክ፣ በሀሳብህ ያንን እርጥብ እምሷን ስታየው፣ ሽታው ሲታወስህ፣ ግትር ብሎ ይቆምብሀል፡፡ ምግብ
መብላት፣ መሬት መርገጥ አትችልም፡፡ በምኞት ላይ ትንሳፈፋለህ።በፍትወት ትቀጣለህ፣ አንተ ራስህ ፍፁም ቅንዝር ትሆናለህ:: ቁላህ
ይቆምና፣ ቀስ እያለ ሌላው የተቀረው ሰውነትህም ቁላ ይሆናል::ነብስህም የቁላ ነብስ ይሆንና፣ እምነት፣ ጓደኝነት፣ ግብረ ገብነት፣ ይሄ ሁሉ ጥሎህ ይጠፋል። እንዲያውስ ቁላ ምን ጓደኛ ሊኖረው ይችላል? ብቻውን አይደል? አያሳዝንህም? ብቸኛ ነው' ኮ!
«እኔ ምለው፣ ነገ መቸ በደረሰልኝና ያ ባህራም በሄደልኝ። እና
ያንን ጉድዋን ተወርውሬ በገባሁበት! አቤት ሰኞ ሌሊት የምበዳት አበዳድ! ይታየኛል፡፡»
«ለምንድነው ይህን ያህል ያንገበገበችህ?» አልኩት
«እኔ እንጃ» አለኝ
«እሱን ተወው! እሁን እንግዲህ መናገር ጀምረሀል።
እንደጀመርክ ለምን አትጨርስም? ላንተም ጥሩ ነው፡፡ ስትናገረው
ቀለል ይልሀል።
በጥቃቅን ጥርሶቹና በጉልህ አይኖቹ ሳቅ እያለ «እንዲህ ነው
አለኝ «መጀመሪያ ነገር እምሷ ራሱ ልዩ ነው:: እውነቴን ነው።
እንደሷ የሚጣፍጥ የለም፡፡»
«ደግሞስ?» አልኩት። አፈረ፡፡ «አይዞህ» አልኩት
«ደግሞ አየህ፣ እጅግ በጣም አይናፋርና ጨዋ ልጅ ናት
አልጋ ላይ ስትወጣ ታዲያ፣ ባለጌ ናት! ብልግ ያለች የወጣላት
ባለጌ ናት፡፡ እና ይሄ ብልግናዋ ግሩም አይነት ደስታ ይሰጥሀል።
ልብሷን አስወልቀህ ስታቅፋት፣ እናንተ ብቻ ሳትሆኑ ፍጡር በሙሉ
መባዳት የጀመረ ይመስልሀል። ሰማይና ምድር ራሳቸው እምስና ቁላ የሆኑና የተቆላለፉ መስሎ ይሰማሀል። እንከን የሌለውን ፍፁም የሆነ፣ቅዱስ የሆነ ባለጌ ፀያፍ አበዳድ ትበዳለህ፡፡ ይገባሀል የምልህ?
ከተፈጠርኩ እንደዚያ ያለ አበዳድ በድቼ አላውቅም፡፡ አሁን ይሄ
ባህራም ለምን አይሄድም?»
ባህራም ከሄደ በኋላ (ሰኞ ወደ ምሽት ላይ) ሉልሰገድ አገኘኝና
«ለመስከር ቆርጫለሁና፣ እባክህን አጉል ቦታ እንዳልወድቅ ና
አብረኸኝ አለኝ
«ምነዋ?» አልኩት
«ብነግርህ አታምነኝም»
«ምንድነው የሆንከው?»
«እንደዚያ ስንገበገብ ሰንብቼ፣ እኔ ሰአቶቹን ስቆጥር፣ ቁላዬ
ትር ትር ትር እያለ ሰኮንዶቹን ሲቆጥር ኒኮል! የኒኮል
አምስ!' እያልኩ እንደ በሽተኛ ስጠብቅ ሰንብቼ፤ ባህራምን ከሸኘሁት በኋላ እየሮጥኩ ሄድኩና ስጪኝ አልኳት»
«ልሞት ነው፣ እዚህ ልፈነዳ ነው፣ ስጪኝ! አልኳት። እምቢ
አለችኝ»
«እምቢ?»
«እመ አምላክን!
«እሱን ተወው!»
“እኔም እሱን ተይው አልኳት። በጭራሽ አይሆንም አለች፡፡»
«ምነው አለች?»
“ያለፈውም ይቆጨኛል አለችኝ፡፡ ባሀራምን ከምበድል ራሴን
ብበድል እመርጣለሁ አለች። ደስ ትለኛለህ፤ ግን አይሆንም፣
በጭራሽ አይሆንም ብላ አባረረችኝ፡፡»
ጊዜው መምሸቱ ነበር፡፡ እኔና ሉልሰገድ ማርሰይ ወረድን፣
ሰከረ፡፡ አንዲት አረብ ሸርሙጣ ተኛ፡፡ ከዚያ ወጥቶ እንደገና ትንሽ
ጠጣ። አንዲት ፈረንሳይ ሽርሙጣ ተኛ፡፡ ከዚያ ወደ ኤክስ ተመለስን
ስንመለስ «ይገርምሀል አለኝ «እነሱን ስበዳ የሚታየኝ የኒኮል
እምስ ነበር። እምስ እንደዚህ ገዝቶኝ አያውቅም» ድንገት የክንዱን ጡንቻ ጥብቅ አርጎ ያዘና
«ኧረ እንዴት ልሆን ነው? ያለ ኒኮል እምስ እንዴት አባቴን ልኖር ነው?» አለኝ። ሳቅኩ፡፡ እሱም እየሳቀ
«ሰክሯል ብለህ ትስቅብኛለህ? እኔ ግን እውነቴን ነው:: ኑሮ ጭለማ ሆኖ ነው የሚታየኝ» አለኝ
መኝታ ቤቱ ወስጄ አስተኛሁት
ይህ የሆነው ሰኞ ማታ ነበር
ሀሙስ ከሰአት በኋላ ወደ አስራ አንድ ሰአት ላይ አልጋዬ ላይ
ተጋድሜ ሙዚቃ ሳዳምጥ፣ የመኝታዬ በር ሳይንኳኳ ተከፈተ።
ሉልሰገድ ገባ። ቃል አልተናገረም፡፡ ወምበር ላይ ተቀመጠ። አይኖቹ
አንድ ጊዜም አይጨፈኑም። እንደ መፍዘዝ ብሏል። በህልም ውስጥ
ያለ ይመስላል
«ምን ሆነሀል?» አልኩት። መልስ አልሰጠኝም፡፡ ሲጋራ አውጥቶ
አቀጣጠለ። እጁ ይንቀጠቀጣል። ሲጋራውን በረጅሙ ስቦ አይኑን
ዘጋ፡፡ ቆየ፡ አይኑን ሳይከፍት ጭሱን ወደ ውጭ ተነፈሰ
«ምን ሆነሀል?» አልኩት
ትልልቅ እይኑን ከፍቶ ለመጀመሪያ ጊዜ እያየኝ
«እምስ» አለ። ድምፁ ከቅል እንጂ ከሰው ጉሮሮ የሚወጣ
አይመስልም
«ምን?» አልኩት
«ኒኮል»
«ምን ሆነች?»
«ልታሳብደኝ ነው:: ላብድ ነው:: እብድ ልሆን ነው»
«ምን አረገችህ? ንገረኝ እስቲ። ከመጀመርያ ጀምር። አይዛህ፡፡
ስትናገረው እየተሻለህ ይሄዳል። በል። የት አገኘችህ?»
«እኔ ነኝ ያገኘኋት»
«የት?»
«ለምን ሄድክ?»
አላስችል አለኝ፡፡ እምስ እወዳለሁ። ግን እንደዚህ አርጎኝ
አያውቅም።
ሲናገር መፍዘዙ እየተወው ሄደ
«ሌላ እምስ ማባረር አልቻልኩም። ሌላ እምስ ሁሉ ጨው የሌለው አልጫ ሆኖ ይታየኝ ጀመር። በሪዢት ባርዶ ራሷ መጥታ
ብትለምነኝ እሺ ማለቴን እንጃ፡፡ ይገባሀል " ምልህ? የኒኮል እምስ
ግን ከጧት እስከ ማታ ይታየኛል፡ ከማታ እስከ ጧት በትዝታ ጠረኑ
እየሸተተኝ እንቅልፍ ይነሳኛል። አሁን መጥታ ኢትዮጵያዊነትህን
ትተህ የፈረንሳይ ዜጋ ሆነህ አግባኝ ብትለኝ፣ አንዲት ደቂቃ
አላመነታም። እሺ ነው ምላት። ታዲያ' ኮ ልጅቷን አልወዳትም፣
አላውቃትምም። እምሷ ብቻ! እንዲህ ሆነህ ታውቃለህ? እኔ
'ምልህ፣ ድግምት አስደግማብኝ ይሆን?»
ሳቄ አመለጠኝ። ተናደደ። “በፈረንሳይኛ ስታስደግምብህ ታየኝ» አልኩት። ሳቀ፣ ተንከተከተ። ትንሽ ደነገጥኩ። ሳቁ የእብድ ሳቅ
ይመስላል። ብዙ ከሳቀ በኋላ «ና ንሂድ» አለኝ «ካፈ ኒኮል» ሄደን ቡና አይነቱን የስኮትላንድ ቢራ አዘዝን፡፡ ስለ ኒኮል ነገረኝ
👍29❤4🔥2
«አየህ፣ ወድጄ ሳይሆን ተገድጄ ነው ቤቷ የሄድኩት። ከተኛኋት ሳምንት ያልፋል። በጣም ረዥም ሳምንት፡፡ እና አንተን
ቢራ እንድጋብዝህና እንድታጫውተኝ ብዬ ወደዚህ ስመጣ፣ እሷ ከቤቴ ወደ ቤቷ በኩል ስትሄድ አየኋት
«አለፍኳት፡፡ ግን ሀሳቤ ሊያልፋት አልቻለም። እሷ ሳታየኝ ተከተልኳት:: ነጭ ሸሚዝና በጣም አጭር የሆነ በጣም ጥብቅ ያለ
ቡና ኣይነት ጉርድ ለብሳለች። የጉልበቷ መታጠፊያ ራቁቱን
ይታያል፡፡ ልስመው ልልሰው ፈለግኩ። ስትራመድ ዳሌዋ ይወዛወዛል፡ በጉርዱ ስር የሙታንቲዋ ቅርፅ ይታያል። ቂጧ ከፍ ዝቅ ሲል ያስታውቃል። እዚያ ውስጥ የንግዲህ ያ ግሩም እምስ አለ። ይኸኔ በሙቀቱ ትንሽ ረጠብ ብሏል፣ ገፋ ቢያደርጉት ያሟልጫል። አንጎሌ ሳልፈቅድለት ይህን እያሰስ፣ ቁላዪ ተገትሮ እንዳያዋርደኝ እጀን ኪሴ ከትቼ ተከተልኳት። ላልከተላት እንዴት እችላለሁ?
ቤቷ ገባች፡፡ እንድ አምስት ረጃጅም ደቂቃ ቆይቼ፣ እንኳክቼ
ገባሁ
«አትምጣ አላልኩህም ነበር?' አለችኝ፡፡ ድምፅዋ እንድት
ልዝብ እንደሆነ አስተውለሀል? አይኗ ንፁህ ውሀ አረንጓዴ መሆኑን
ተገንዝበሀል? አይኗ ውስጥ ያለው ሀዘን አይማርከሀም?»
« አይዞሽ ምንም አላረግሽም። ተስፋ ቆርጫለሁ አልኳት፡፡
ደስ ያላት መሰለች። ቁጭ በል ቡና ላፍላልሀ አለችኝ።ቡናውን ልትጥድ ወጥ ቤት ስትሄድ በሩን ቆለፍኩት
ቡናውን ከጠጣን በኋላ፣ ቆማ ሳለ ድንገት ከኋላዋ አቀፍኳትና
አንገቷን እየሳምኩ በቆመ ቁላዬ እየተሻሸኋት ጡቶቿን በእጆቼ
መዳበስ ጀመርኩ፡፡ ልታመልጥ ሞከረች። አልቻለችም፡፡ ይልቁንስ
የቂጧ መወዛወዝ የባሰውን አቆመብኝ፡፡ በግድ ፊቷን ወደኔ ጠመዘዝኩና ከንፈሯን ጎረስኩት። አፏ ሲስመኝ ተሰማኝ፡፡ ቀስ አድርጌ አርኳትና በስነ ስርኣት አቅፌ እየሳምኩ፣ ሸሚዟንና ጉርሴን አስወለቅኳት። የውስጥ ቀሚስ አልለበሰችም። ተሸክሜ አልጋው ላይ አጋደምኳትና እየሳምኳት ልብሴን አወለቅኩ። ጡት መያዣዋንም ሙታንታዋንም አስወለቅኩና ታድያ፤ በቀጥታ እንደመክተት፣
ሁለመናዋን አስማት ጀመር። እያገላበጥኩ ከእግር እስከ ራሷ እስማት ጀመር። አይገርምም? እንደዚያ ስንገበገብ ሰንብቼ፣ አሁንም አንደ መብዳት እስማታለሁ። ግን በኋላ ስታስበው ያሳፍራል። ያልሳምኳት ቦታ የለም'ኮ፡፡ ግን እውነት መናገር ይሻላል፣ እሷም ያልሳመችኝ
ቦታ የለም፡፡ ስድ ባለጌ ናት ብዬህ የለ? የባለጌ መጨረሻ ናት። ለካ
እኔም ዋና ባለጌ ነኝ። ገና ዛሬ ገባኝ፡፡ ብቻ ምን ልበልህ
ያልሰራነው ብልግና የለም። ኒኮልን ሳላውቃት በፊት መብዳት
ማለት ቁላን እምስ ውስጥ መክተት ይመስለኝ ነበር፡፡ ለካስ ነገርየው ሌላ ኖሯል።አየህ፣ በዚያን ጊዜ ኒኮል ሁለመናህን ቁላ
ታደርገዋለች። እና እምሷን ብቻ ሳይሆን፣ ሁለመናዋን ትበዳታለሁ
አይ ሴት!
በመጨረሻ ያቃሰትነው ባቡር መንገድ ድረስ ሳይሰማ አይቀርም። ስናበቃ የሞትኩ መሰለኝ፡፡ እላይዋ ላይ እንዳለሁ አይኔን ዘጋሁ፡፡ ታድያ ደረቷና ሆዷ በኃይል ሲንቀጠቀጥ አይኔን ከፈትኩት አየኋት። እምባዋ ይወርዳል
«ምነው ምን ሆንሽ?» አልኳት
«እየተንሰቀሰቀች 'ሂድልኝ እባክህ ሂድልኝ' ማለት ብቻ ሆነ።
ጨርሶ ግራ ገባኝ። እየተንሰቀሰቀች የምትፈልገውን አገኘህ፡፡ አሁን ደሞ አትሄድልኝም? አለችኝ። ህሊናዬ በጣም ይቆረቁረኝ ጀመር፡፡ ልብሴን ለበስኩና ቆምኩ። መሄድ አቃተኝ። እሷ ራቁቷን እንዳለች በሆዷ ተኝታ ራሷን ትራሱ ላይ ደፍታ እያለቀሰች አሁንም ሂድልኝ ሂድልኝ። እባክህ ሂድልኝ አለችኝ። በሩን ከፍቼ ወጣሁና ዘጋሁት፡፡ወዲህ ስመጣ መኪና ሊድጠኝ ነበር። ለትንሽ እግዜር አወጣኝ
«ታዲያ የሚገርመኝ ምን መሰለህ? ወዳንተ ስመጣ ሳለ፣ ስለሷ እያሰብኩ፡ ስለበደልኳት ከልቤ እያዘንኩ፣ እዚያ ትራሷ ላይ ተደፍታ ያለቀሰችው ሆዴን እየበላኝ፣ እሷ እያለቀሰች ቂጧ ሲንቀጠቀጥ እንዴት ቆንጆ እንደነበረ አስታወስኩና ቆመብኝ
«ከንግዲህ እንደማታስጠጋኝ እርግጠኛ ነኝ፡፡ እኔ ደሞ ያለሷ
ሌላ ሴት ማቀፍ የምችል አይመስለኝም። እና ግራ ገብቶኛል፡፡ ጨንቆኛል። እንዲህ አርጎ እምስ ገዝቶህ ያውቃል?» ...
ሚቀጥለው እሁድ ባህራም ማመን የሚያስቸግር ነገር
ልንገርህ» አለኝ «ሉልሰገድ ኒኮልን ሊተኛት ሞከረ»
«ውሽትክን ነው!» አልኩት
እኔም ለጊዜው ማመን አቃተኝ። ግን ኒኮል አትዋሽም፡፡
ለማንም ብትዋሽ ለኔ አትዋሽም፡፡ ብዙ ብዙ ተለማመጣት፡፡ እምቢ
አለችው::»
«ምን ነካው ባክህን?»
«እሱኮ ነው የሚገርምህ:: ሁላችሁንም አደራ፣ ኒኮልን
ብቸኝነት እንዳይሰማት፣ ብያችሁ ሄድኩ። ከሀበሾቹ ሁሉ ሉልሰገድን
ነው የምወደው ብላኝ ስለነበረ፡ በተለይ እሱን አደራ አልኩት፡፡
ታድያ እሱ ሆዬ፣ ገና ዘወር ከማለቴ ሊስራት ማዘጋጀት! ንዴቱ
እንደ ቢላ እዚህ ጋ ያርደኛል፣ ይዘለዝልኛል» አለ ሆዱን እየነካ።
ከዚህ በፊት የዋለልኝ ውለታ ባይገታኝ ኖሮ፣ አሁን ሄጄ ኣሩን
ባበላው እንዴት ደስ ባለኝ!»
«አሁን እንዴት ልታረግ ነው?
«ምንም አላረግም። እንዲያውም ማወቄን አላሳየውም፡፡ ልክ
ምንም ነገር እንዳልጠረጠርኩ መሆን አለብኝ፡፡ አየህ፣ ምንም ቢሆን ውለታውን ልረሳው አልችልም፡፡ ብቻ ያሳዝናል። በጣም ያሳዝናል፡፡
ዝም ብሎ ሲያስብ ከቆየ በኋላ «እኔ ራሴ አንድ ነገር ለማድረግ
ብፈልግም አልችልም» አለ ምክንያቱም ኒኮል ይህን የነገረችኝ፡ ምንም ቢሆን ምንም፣ ስለዚህ ጉዳይ አንዳች እርምጃ እንዳልወስድ ካስማለችኝ በኋላ ነው። እንዲያውም ጓደኞችህ ጥቂት ናቸው፡፡እነዚሁኑ በኔ ምክንያት እንድትጣላቸው አልፈልግም አለችኝ።
እቺ ኒኮል እንዴት ያለች ሴት ነች! ውስጡን አደነቅኳት ባህራምን ልጠይቅህ እያልኩ፡፡ ከኒኮል ጋር ፍቅር ይዘሀል?» አልኩት
«ፍቅር አይደለም፡፡ መዋደድና መግባባት ነው:: ጠባይዋ በጣም
ይስማማኛል። እኔ እንዳየኸኝ ነኝ፡፡ መሯሯጥ መንቀዥቀዥ አበዛለሁ፡፡ እሷ ግን ረጋ ያለች ዝምተኛ ልጅ ናት፡፡ እና ከሷ ጋር ስሆን ሰላም ይሰማኛል፡፡ ታውቃለህ፤ ገንዘብ የሚሏት አይኗን እንኳ ካየሁ
አመት ሊሆነኝ ነው:: ኒኮልን ካወቅኳት ጀምሮ፣ ከሀበሾቹ ጋር
ካልበላሁ ወይም ከነሱ ጋር ሲኒማ ካልገባሁ በቀር፣ እሷ ናት የምታበላኝ፣ ካፌ የምትወስደኝ፣ ሲኒማ የምታስገባኝ፣ መፅሀፍት የ ምትገዛልኝ። ታዲያ ይህን ሁሉ ስታረግልኝ በጭራሽ አይከብደኝም፡፡ ግሩም
ልጅ ናት እልሀለሁ፡፡»
ከትንሽ ፀጥታ በኋላ፣ ፈገግ ብሎ፣ «ደሞ ሽጋ ልጅ ናት። ከሩቅ
አያስታውቅም እንጂ ብዙ ውበት ተሰጥቷታል። የብቻዋ የሆነ ልዩ
ውበት አላት
«እኔ በአንዲት ሴት መርጋት አልወድም፡፡ አይሆንልኝም።
ካንዲት ሴት ጋር ቢበዛ ሁለት ወር መቆየት ብችል ነው:: ቶሎ
ይሰለቹኛል፡፡ ኒኮል ግን አትሰለችም፡፡ በጭራሽ አትሰለችም፡፡ አሁንማ
መዞሩን ትቼ በሷ ረግቻለሁ፡፡»
«ለምን?»
«እኔ እንጃ። እሷን ከማወቄ በፊት ከመጠን በላይ ዞርኩ መሰለኝ፡፡ ሳይታወቀኝ መዞር ሰልችቶኝ ኖሯል። እና አንዲት
የማትሰለች ሲያጋጥመኝ ጊዜ፣ እፎይ አልኩና አረፍኩ ታድያ' ኮ በአስተሳሰብ ጨርሶ አንስማማም፡፡ እሷ በጦርነት
አታምንም፡፡ እንጂ ከአሜሪካኖቹ የማታንስ ካፒታሊስት ነች።
አንዳንዴ ስንከራከር እስከ ሌሊቱ ዘጠኝ አስር ሰእት እንቆይና፣
እቺን ያህል እንኳ ሳንስማማ መብራቱን አጥፍተን እንተቃቀፋለን። እና ይገርመኛል። ክርክራችን የከረረውን ያህል መተቃቀፋችን ይጠብቃል
ቢራ እንድጋብዝህና እንድታጫውተኝ ብዬ ወደዚህ ስመጣ፣ እሷ ከቤቴ ወደ ቤቷ በኩል ስትሄድ አየኋት
«አለፍኳት፡፡ ግን ሀሳቤ ሊያልፋት አልቻለም። እሷ ሳታየኝ ተከተልኳት:: ነጭ ሸሚዝና በጣም አጭር የሆነ በጣም ጥብቅ ያለ
ቡና ኣይነት ጉርድ ለብሳለች። የጉልበቷ መታጠፊያ ራቁቱን
ይታያል፡፡ ልስመው ልልሰው ፈለግኩ። ስትራመድ ዳሌዋ ይወዛወዛል፡ በጉርዱ ስር የሙታንቲዋ ቅርፅ ይታያል። ቂጧ ከፍ ዝቅ ሲል ያስታውቃል። እዚያ ውስጥ የንግዲህ ያ ግሩም እምስ አለ። ይኸኔ በሙቀቱ ትንሽ ረጠብ ብሏል፣ ገፋ ቢያደርጉት ያሟልጫል። አንጎሌ ሳልፈቅድለት ይህን እያሰስ፣ ቁላዪ ተገትሮ እንዳያዋርደኝ እጀን ኪሴ ከትቼ ተከተልኳት። ላልከተላት እንዴት እችላለሁ?
ቤቷ ገባች፡፡ እንድ አምስት ረጃጅም ደቂቃ ቆይቼ፣ እንኳክቼ
ገባሁ
«አትምጣ አላልኩህም ነበር?' አለችኝ፡፡ ድምፅዋ እንድት
ልዝብ እንደሆነ አስተውለሀል? አይኗ ንፁህ ውሀ አረንጓዴ መሆኑን
ተገንዝበሀል? አይኗ ውስጥ ያለው ሀዘን አይማርከሀም?»
« አይዞሽ ምንም አላረግሽም። ተስፋ ቆርጫለሁ አልኳት፡፡
ደስ ያላት መሰለች። ቁጭ በል ቡና ላፍላልሀ አለችኝ።ቡናውን ልትጥድ ወጥ ቤት ስትሄድ በሩን ቆለፍኩት
ቡናውን ከጠጣን በኋላ፣ ቆማ ሳለ ድንገት ከኋላዋ አቀፍኳትና
አንገቷን እየሳምኩ በቆመ ቁላዬ እየተሻሸኋት ጡቶቿን በእጆቼ
መዳበስ ጀመርኩ፡፡ ልታመልጥ ሞከረች። አልቻለችም፡፡ ይልቁንስ
የቂጧ መወዛወዝ የባሰውን አቆመብኝ፡፡ በግድ ፊቷን ወደኔ ጠመዘዝኩና ከንፈሯን ጎረስኩት። አፏ ሲስመኝ ተሰማኝ፡፡ ቀስ አድርጌ አርኳትና በስነ ስርኣት አቅፌ እየሳምኩ፣ ሸሚዟንና ጉርሴን አስወለቅኳት። የውስጥ ቀሚስ አልለበሰችም። ተሸክሜ አልጋው ላይ አጋደምኳትና እየሳምኳት ልብሴን አወለቅኩ። ጡት መያዣዋንም ሙታንታዋንም አስወለቅኩና ታድያ፤ በቀጥታ እንደመክተት፣
ሁለመናዋን አስማት ጀመር። እያገላበጥኩ ከእግር እስከ ራሷ እስማት ጀመር። አይገርምም? እንደዚያ ስንገበገብ ሰንብቼ፣ አሁንም አንደ መብዳት እስማታለሁ። ግን በኋላ ስታስበው ያሳፍራል። ያልሳምኳት ቦታ የለም'ኮ፡፡ ግን እውነት መናገር ይሻላል፣ እሷም ያልሳመችኝ
ቦታ የለም፡፡ ስድ ባለጌ ናት ብዬህ የለ? የባለጌ መጨረሻ ናት። ለካ
እኔም ዋና ባለጌ ነኝ። ገና ዛሬ ገባኝ፡፡ ብቻ ምን ልበልህ
ያልሰራነው ብልግና የለም። ኒኮልን ሳላውቃት በፊት መብዳት
ማለት ቁላን እምስ ውስጥ መክተት ይመስለኝ ነበር፡፡ ለካስ ነገርየው ሌላ ኖሯል።አየህ፣ በዚያን ጊዜ ኒኮል ሁለመናህን ቁላ
ታደርገዋለች። እና እምሷን ብቻ ሳይሆን፣ ሁለመናዋን ትበዳታለሁ
አይ ሴት!
በመጨረሻ ያቃሰትነው ባቡር መንገድ ድረስ ሳይሰማ አይቀርም። ስናበቃ የሞትኩ መሰለኝ፡፡ እላይዋ ላይ እንዳለሁ አይኔን ዘጋሁ፡፡ ታድያ ደረቷና ሆዷ በኃይል ሲንቀጠቀጥ አይኔን ከፈትኩት አየኋት። እምባዋ ይወርዳል
«ምነው ምን ሆንሽ?» አልኳት
«እየተንሰቀሰቀች 'ሂድልኝ እባክህ ሂድልኝ' ማለት ብቻ ሆነ።
ጨርሶ ግራ ገባኝ። እየተንሰቀሰቀች የምትፈልገውን አገኘህ፡፡ አሁን ደሞ አትሄድልኝም? አለችኝ። ህሊናዬ በጣም ይቆረቁረኝ ጀመር፡፡ ልብሴን ለበስኩና ቆምኩ። መሄድ አቃተኝ። እሷ ራቁቷን እንዳለች በሆዷ ተኝታ ራሷን ትራሱ ላይ ደፍታ እያለቀሰች አሁንም ሂድልኝ ሂድልኝ። እባክህ ሂድልኝ አለችኝ። በሩን ከፍቼ ወጣሁና ዘጋሁት፡፡ወዲህ ስመጣ መኪና ሊድጠኝ ነበር። ለትንሽ እግዜር አወጣኝ
«ታዲያ የሚገርመኝ ምን መሰለህ? ወዳንተ ስመጣ ሳለ፣ ስለሷ እያሰብኩ፡ ስለበደልኳት ከልቤ እያዘንኩ፣ እዚያ ትራሷ ላይ ተደፍታ ያለቀሰችው ሆዴን እየበላኝ፣ እሷ እያለቀሰች ቂጧ ሲንቀጠቀጥ እንዴት ቆንጆ እንደነበረ አስታወስኩና ቆመብኝ
«ከንግዲህ እንደማታስጠጋኝ እርግጠኛ ነኝ፡፡ እኔ ደሞ ያለሷ
ሌላ ሴት ማቀፍ የምችል አይመስለኝም። እና ግራ ገብቶኛል፡፡ ጨንቆኛል። እንዲህ አርጎ እምስ ገዝቶህ ያውቃል?» ...
ሚቀጥለው እሁድ ባህራም ማመን የሚያስቸግር ነገር
ልንገርህ» አለኝ «ሉልሰገድ ኒኮልን ሊተኛት ሞከረ»
«ውሽትክን ነው!» አልኩት
እኔም ለጊዜው ማመን አቃተኝ። ግን ኒኮል አትዋሽም፡፡
ለማንም ብትዋሽ ለኔ አትዋሽም፡፡ ብዙ ብዙ ተለማመጣት፡፡ እምቢ
አለችው::»
«ምን ነካው ባክህን?»
«እሱኮ ነው የሚገርምህ:: ሁላችሁንም አደራ፣ ኒኮልን
ብቸኝነት እንዳይሰማት፣ ብያችሁ ሄድኩ። ከሀበሾቹ ሁሉ ሉልሰገድን
ነው የምወደው ብላኝ ስለነበረ፡ በተለይ እሱን አደራ አልኩት፡፡
ታድያ እሱ ሆዬ፣ ገና ዘወር ከማለቴ ሊስራት ማዘጋጀት! ንዴቱ
እንደ ቢላ እዚህ ጋ ያርደኛል፣ ይዘለዝልኛል» አለ ሆዱን እየነካ።
ከዚህ በፊት የዋለልኝ ውለታ ባይገታኝ ኖሮ፣ አሁን ሄጄ ኣሩን
ባበላው እንዴት ደስ ባለኝ!»
«አሁን እንዴት ልታረግ ነው?
«ምንም አላረግም። እንዲያውም ማወቄን አላሳየውም፡፡ ልክ
ምንም ነገር እንዳልጠረጠርኩ መሆን አለብኝ፡፡ አየህ፣ ምንም ቢሆን ውለታውን ልረሳው አልችልም፡፡ ብቻ ያሳዝናል። በጣም ያሳዝናል፡፡
ዝም ብሎ ሲያስብ ከቆየ በኋላ «እኔ ራሴ አንድ ነገር ለማድረግ
ብፈልግም አልችልም» አለ ምክንያቱም ኒኮል ይህን የነገረችኝ፡ ምንም ቢሆን ምንም፣ ስለዚህ ጉዳይ አንዳች እርምጃ እንዳልወስድ ካስማለችኝ በኋላ ነው። እንዲያውም ጓደኞችህ ጥቂት ናቸው፡፡እነዚሁኑ በኔ ምክንያት እንድትጣላቸው አልፈልግም አለችኝ።
እቺ ኒኮል እንዴት ያለች ሴት ነች! ውስጡን አደነቅኳት ባህራምን ልጠይቅህ እያልኩ፡፡ ከኒኮል ጋር ፍቅር ይዘሀል?» አልኩት
«ፍቅር አይደለም፡፡ መዋደድና መግባባት ነው:: ጠባይዋ በጣም
ይስማማኛል። እኔ እንዳየኸኝ ነኝ፡፡ መሯሯጥ መንቀዥቀዥ አበዛለሁ፡፡ እሷ ግን ረጋ ያለች ዝምተኛ ልጅ ናት፡፡ እና ከሷ ጋር ስሆን ሰላም ይሰማኛል፡፡ ታውቃለህ፤ ገንዘብ የሚሏት አይኗን እንኳ ካየሁ
አመት ሊሆነኝ ነው:: ኒኮልን ካወቅኳት ጀምሮ፣ ከሀበሾቹ ጋር
ካልበላሁ ወይም ከነሱ ጋር ሲኒማ ካልገባሁ በቀር፣ እሷ ናት የምታበላኝ፣ ካፌ የምትወስደኝ፣ ሲኒማ የምታስገባኝ፣ መፅሀፍት የ ምትገዛልኝ። ታዲያ ይህን ሁሉ ስታረግልኝ በጭራሽ አይከብደኝም፡፡ ግሩም
ልጅ ናት እልሀለሁ፡፡»
ከትንሽ ፀጥታ በኋላ፣ ፈገግ ብሎ፣ «ደሞ ሽጋ ልጅ ናት። ከሩቅ
አያስታውቅም እንጂ ብዙ ውበት ተሰጥቷታል። የብቻዋ የሆነ ልዩ
ውበት አላት
«እኔ በአንዲት ሴት መርጋት አልወድም፡፡ አይሆንልኝም።
ካንዲት ሴት ጋር ቢበዛ ሁለት ወር መቆየት ብችል ነው:: ቶሎ
ይሰለቹኛል፡፡ ኒኮል ግን አትሰለችም፡፡ በጭራሽ አትሰለችም፡፡ አሁንማ
መዞሩን ትቼ በሷ ረግቻለሁ፡፡»
«ለምን?»
«እኔ እንጃ። እሷን ከማወቄ በፊት ከመጠን በላይ ዞርኩ መሰለኝ፡፡ ሳይታወቀኝ መዞር ሰልችቶኝ ኖሯል። እና አንዲት
የማትሰለች ሲያጋጥመኝ ጊዜ፣ እፎይ አልኩና አረፍኩ ታድያ' ኮ በአስተሳሰብ ጨርሶ አንስማማም፡፡ እሷ በጦርነት
አታምንም፡፡ እንጂ ከአሜሪካኖቹ የማታንስ ካፒታሊስት ነች።
አንዳንዴ ስንከራከር እስከ ሌሊቱ ዘጠኝ አስር ሰእት እንቆይና፣
እቺን ያህል እንኳ ሳንስማማ መብራቱን አጥፍተን እንተቃቀፋለን። እና ይገርመኛል። ክርክራችን የከረረውን ያህል መተቃቀፋችን ይጠብቃል
👍33
«አንድ ሌሊት እንደዚህ ስንከራከር ቆይተን መብራቱን አጥፍቼ
በደንብ ካቀፍኳት በኋላ ይኸውልሽ፣ አሁን እኔ አንቺን እንደ
ምበዳሽ፣ ኮሙኒዝም ደሞ ካፒታሊዝምን ይበዳዋል ስላት ጊዜ፣ ስቃ ልትሞት! እኔም እሷ ስትስቅ ጊዜ የተናገርኩት በሀይል ኮሚክ ሆኖ ታየኝና ሆዴን እስኪያመኝ ሳቅኩ ሳቁ ሲበዛብን መባዳቱን አቋረጥነው። ከዚያ በኋላ ለአንድ ሁለት ወር ያህል፣ በተቃቀፍን ቁጥር ሳቃችን ይመጣል።
«እኔ ፍቅር የያዘህ መስሎ ነው የሚሰማኝ» ስለው ሳቀብኝ
«የሴት ፍቅር ሊይዘኝ አይችልም፡፡ የኢራን ፍቅር ይዞኛል።»
ፊቱ ድንገት እየጠቆረ «ኢራንን ከሻህና ከጋንግስተሮቹ እጅ
እስካላስፈታት ድረስ፣ አሜሪካኖቹን ከኢራን እስካባርራቸው ድረስ፣ ያ
ጊዜ እስኪመጣ ድረስ ልቤ ውስጥ ለሴት ፍቅር ሊኖር አይችልም፡፡ አልፈቅድለትም!» አለ
አመንኩት፡፡ ግን አንድ ነገር አስታወስኩ፡፡ እነሉልሰገድን
ሲወያያቸው፣ በይሩት ሆኜ ያስሚን ከምትባል ልጅ ጋር ፍቅር
ይዞኝ፣ ዘመዶቿ ሊያስገድሉኝ ሲሉ ጊዜ ነው የሸሽሁት። እኔ እንኳ
አልሸሽም ብዬ ነበር፣ እሷ እያለቀሰች ለመነችኝ፡፡ ሂድልኝ፣
ከምቀብርህ ባጣህ ይሻለኛል፣ አለችኝ። ሸሽቼ ወዲህ ወደ ኤክስ
መጣሁ፣ ብሎ ነግሯቸው ነበር፡፡ ለምን ነገራቸው ይሆን?)
"ኒኮልስ ፍቅር የያዛት አይመስልህም?» አልኩት፡፡
«አይመስለኝም።አይናፋርና ዝምተኛ ስለሆነች፣ የኔ መንቀዥቀዥ መቀላጠፍ እንደ መጠለያ ያገለግላታል። ጠባዬም
ይስማማታል። እንጂ ፍቅር አልያዛትም፡፡»....
💫ይቀጥላል💫
በደንብ ካቀፍኳት በኋላ ይኸውልሽ፣ አሁን እኔ አንቺን እንደ
ምበዳሽ፣ ኮሙኒዝም ደሞ ካፒታሊዝምን ይበዳዋል ስላት ጊዜ፣ ስቃ ልትሞት! እኔም እሷ ስትስቅ ጊዜ የተናገርኩት በሀይል ኮሚክ ሆኖ ታየኝና ሆዴን እስኪያመኝ ሳቅኩ ሳቁ ሲበዛብን መባዳቱን አቋረጥነው። ከዚያ በኋላ ለአንድ ሁለት ወር ያህል፣ በተቃቀፍን ቁጥር ሳቃችን ይመጣል።
«እኔ ፍቅር የያዘህ መስሎ ነው የሚሰማኝ» ስለው ሳቀብኝ
«የሴት ፍቅር ሊይዘኝ አይችልም፡፡ የኢራን ፍቅር ይዞኛል።»
ፊቱ ድንገት እየጠቆረ «ኢራንን ከሻህና ከጋንግስተሮቹ እጅ
እስካላስፈታት ድረስ፣ አሜሪካኖቹን ከኢራን እስካባርራቸው ድረስ፣ ያ
ጊዜ እስኪመጣ ድረስ ልቤ ውስጥ ለሴት ፍቅር ሊኖር አይችልም፡፡ አልፈቅድለትም!» አለ
አመንኩት፡፡ ግን አንድ ነገር አስታወስኩ፡፡ እነሉልሰገድን
ሲወያያቸው፣ በይሩት ሆኜ ያስሚን ከምትባል ልጅ ጋር ፍቅር
ይዞኝ፣ ዘመዶቿ ሊያስገድሉኝ ሲሉ ጊዜ ነው የሸሽሁት። እኔ እንኳ
አልሸሽም ብዬ ነበር፣ እሷ እያለቀሰች ለመነችኝ፡፡ ሂድልኝ፣
ከምቀብርህ ባጣህ ይሻለኛል፣ አለችኝ። ሸሽቼ ወዲህ ወደ ኤክስ
መጣሁ፣ ብሎ ነግሯቸው ነበር፡፡ ለምን ነገራቸው ይሆን?)
"ኒኮልስ ፍቅር የያዛት አይመስልህም?» አልኩት፡፡
«አይመስለኝም።አይናፋርና ዝምተኛ ስለሆነች፣ የኔ መንቀዥቀዥ መቀላጠፍ እንደ መጠለያ ያገለግላታል። ጠባዬም
ይስማማታል። እንጂ ፍቅር አልያዛትም፡፡»....
💫ይቀጥላል💫
👍14👏1
#አንዲት_መርፌ_ስንቱን_ቀዳዳ #ትስፋው
፡
፡
#ሁለት
፡
፡
#በአሌክስ_አብርሃም
....የዜድ ፊት ቲማቲም እንደመሰለ እንኳን አልታዘበም አውቃለሁ ስሜ በክፉ ሲነሳ ፊቷ እንዴት እንደሚቀየር እንግዲህ ይሄ ልጅ…ከባለቤቷ የበለጠ አውቃለሁ ብሎ ቡዳ ሲሆን ምን ይባላል? እህታችንን ሲል “ማን ቢወልድ ማን” ትላለች ዙቤይዳ በሆዷ፤ እኔና ዜድ ነቢል ዙቤይዳን እንደሚከጅላት ጠንቅቀን እናውቃለን። እንደውም አንዴ አፍ አውጥቶ ጠይቋታል። አሁን አፉን ሞልቶ እህታችን ሲል አያፍርም ?! እንደውም እዛ ሱቅ ተኮራምቼ ስውል አንዳንዴ ዙቤይዳ እጄን ይዛ ወስዳ “ሻይ ቡና እንበል” ካላለችኝ እግሬን አላነሳም። እንኳን ጫት ቤት ልዞር። እንደው አንዳንዱ ሰው እህ…ብለው ከሰሙት የሚናገረውን አያውቀውም። የነቢል ዘመቻ እንኳን ያው “የገበያ ግርግር ለሌባ ያመቻል”
እንደሚሉት ነው ።
ዙቤይዳን ያወቅኳት እዚህ ቄራ አካባቢ ከቡልጋሪያ ከፍ ብሎ የከባድ መኪና እቃ መለዋወጫ ሱቅ ውስጥ በሻጭነት ተቀጥሬ ስሠራ ነበር። ሱቃቸው ከምሠራበት ሱቅ ጎን ሲሆን ሱቆቻችን የድንጋይ ቤቶች ስለነበሩ ይቀዘቅዛሉ። ጧት ወንበር ውጭጋ እናወጣና ፀሐይ እንሞቃለን። እነዙቤይዳ ሱቅ
ስር ላይ የአንድ ትልቅ ሕንፃ ጥላ ስለሚያርፍ ፀሐይ ፍለጋ እኔ ወደምሠራበት ሱቅ በር ጠጋ ብላ
ነበር የምትቀመጠው። እኔም ወንበር አወጣላትና ጎን ለጎን ተቀምጠን ፀሐያችንን እየኮመኮምን እናወራለን…።
አንዳንዴ እህቷም አብራን ትኖራለች። ብዙ ጊዜ ግን ብቻችንን ነን። ይሄ ቅርርብ ስቦ ስቦ ስጋችን
ፀሐይ፣ ነፍሶቻችንም ፍቅር ይሞቁ ጀመረ። አንድ ቀን ዙቤይዳ ከመሬት ተነስታ፣ “ይሄ ፀሐይ ሱስ
ሆነብኝ” አለችኝ ያዝ እንግዲህ ! በኋላ ፍቅራችን ከለየለት በኋላ “አንተን ማየት ሱስ ሆነብኝ ማለቴ
ነበር፤ የማይገባህ ሆንክ እንጂ” ብላ አስቃኛለች። እሷም ስለማይገባት እንጂ እኔም ሱስ ሆናብኝ ነበር። ዙቤይዳ ከቤት ወጥታ የማታውቅ ውብ ልጅ ነበረች። ፀሐይ ሲነካት ታብረቀርቃለች፣ ቆዳዋ ወርቃማ ነው። አላፊ አግዳሚው ባፍጢሙ እስኪደፋ አንገቱን ጠምዝዞ የሚመለከታት ልጅ ነበረች።
እንደው ስለወደድኳት ሳይሆን ዙቤይዳ ከቤተሰቦቿ አንደኛ ቆንጆ ነበረች መመኪያቸው የቤተሰቡ
መመኪያ !ታዲያ ይችን ልጅ ይዤ ነው ሁልጊዜ ሱቃችንን ዘጋግተን በአፍሪካ ኅብረት መንገድ ክንዴን
ተደግፋ በፍቅር የምንንሳፈፈው አቤት ያንን መንገድ ስንወደው!
አባቷ ጋሽ ጀማል ታዲያ መከረውም ዘክረውም በዘመድ አዝማድ ልጃቸውን አስመክረውም አልሆን ሲላቸው ረጋ ብለው ሲያስቡ ቆዩና፣
“ዙቤይዳ!” አሏትልጃቸውን።
“አቤት አባባ!”
“እስቲ ልጁን ጥሪውና እንየው” አሉ። ወንድምና እህቶቿ ተበሳጩ።
“እንዴት አንድ ዱርዬ ቤት ድረስ ይምጣና ላናግር ይላሉ አባባ” አሏቸው።
“እንኳን ፊት ሰጥተውት ልጁ አይናውጣ ነገር ነው አባባ” አለች የዙቤይዳ እህት… ሚሊየን ጊዜ ስለ አይናፋርነቴ ነግራኛለች በፊት ፀሐይ ስንሞቅ ዛሬ ተጣላንና ግዴለም)።
“ቢሆንስ እንየው ማለት ምን ጉዳት አለው? እኔም እናታችሁም እናናግረውና የምንወስነውን
እንወስናለን” ብለው ቆጣ አሉ። ልጆቹም ደንገጥ ብለው ዝም አሉ
“ግን አባባ እስከዛሬ እንዴት አላወቁትም፣ቄራ ሱቃችን ጎን ተቀጥሮ የሚሠራው ልጅ እኮ ነው።” አለች ዘምዘም የምትባለው ሁለተኛዋ ልጅ።
ጋሽ ጀማል አሰቡ አሰቡና፣ “አሃ ይሄ ቀይ መኪና የሚይዘው ልጅነው ?” ብለው ጠየቁ (ቀይ መኪና የሚይዘው አሠሪዬ ነው)።
“ኧረ አባባ እሱ እንኳን መኪና ሊይዝ ለእግሩም ደህና ጫማ የለውም፤ የሆነ አንጀት የራቀው ላንጌሳ ነገር ነው” አለች ዘሐራ።
“አንች እንዲህ አይባልም… ዱኒያ ተአላህ ዘንዳ ነው። የምን ትዕቢት ነው” አሉ የዙቤይዳ እናት በቁጣ።
ዘሐራ ደንግጣ ዝም አለች። ይች ጉረኛ! የዘሐራ ጉራ ልክ የለውም፣ ትዕቢቷም በጓደኞቿ ሁሉ የታወቀ
ነው። ስለ ሁሉም ነገር ከእኔ በላይ አዋቂ የለም የምትል ልጅ ነበረች። እኔንማ ጥምድ አድርጋ ነው
የያዘችኝ። ሴት ልጅ ጉረኛ ስትሆን እንዴት ያስጠላል?! ባይሆን ኩሩ ስትሆን ይሻላል።
የሆነ ሆኖ የዙቤይዳ አባት ሊያናግሩኝ ወስነው እንድጠራ አዘዙ፡፡ ዙቤይዳም ጠራችኝ። አባቷ ሊያምኑ መንገድ መጀመራቸውን ገምታ ነበር። ታዲያ ዜድዬ ጋር ተገናኝተን ወደ ቤታቸው መንገድ ስንጀምር ቀድማ መከረችኝ፣
“አብርሽ!”
“ወይ ዬዜድ!”
“አይዞህ...ቤት ስትገባ ጫማህን አውልቅ እሺ ?”
"እሺ”
“ደግሞ ማስቲካ በአፍህ እንዳትይዝ፤ አባባ ማስቲካ የሚያላምጥ ሰው አይወዱም።”
"እሺ” ብዬ በአፌ የያዝኩትን ማስቲካ ልተፋው ስል፣
“ማን አሁን አለህ? ቤት ስትደርስ ነው ያልኩህ” አለችና ሳቀች። እኔ አልሳቅኩም፣ተጨናንቄ ነበር።
ማስቲካዬን ወደ አፌ መልሼ ምክሯን ማድመጥ ጀመርኩ።
“ደግሞ አብርሽዬ ብዙ እንዳታወራ፣ በእኔ ለምደህ እንዳትቀባጥር የኔ ማር" ፈገግ አለች፤ “እ…ሌላው ነገር…አዎ ነገር ለማለሳለስ ብለህ አንድም ነገር እንዳትዋሽ። የሆነውን የተሰማህን ነገር ብቻ ሃቋን ተናገር።”
"ሃቋን ”
“አዎ ሃቋን ! በተረፈ በጣም ስለምኮራብህና ምንም ነገር ቢፈጠር እኔ ስለማፈቅርህ እንዳትፈራ የኔ ቆንጆ፤ እሺ አብርሽዬ…”
“እሺ…”
"ሂሂሂሂሂሂሂሂሂሂሂሂ ... ውይ እሺ እሺ ስትል አሳዘንከኝኮ የኔ ሚስኪን "ሂሂሂሂ” አለችና ጉንጬን
ግጥም አድርጋ ሳመችኝ። በዙቤይዳ ሙጥቅላ መኪና ወደ ቤታቸው መንገድ ጀመርን። በቃ ልቤን በድፍረት ሞልታ ሳሎናቸው ውስጥ ወደ ቆመው ችሎት ላከችኝ። ቤታቸው ስደርስ ተንሸራታቹ በር እንደባቡር እየተጎተተ ተከፈተ። የመቃብሬ ድንጋይ የተከፈተ ነበር የመሰለኝ ልቤ ይፈራገጣል።
ዙቤይዳ ወደ ግቢው ከመግባታችን በፊት በእጇ እጄን ጭምቅ አድርጋ ለቀቀችኝ። የዜድ እጅ አፍ ሆኖ ተናገረ፣ የእኔ እጅ ጆሮ ሆኖ አደመጠው።
የተናገረችው ሃቅ ነበር !!
ወደ ግቢው ስገባ ደነገጥኩ። እንዲህ ያምራል ብዬ አላሰብኩም ነበር ጀነት ! እንዴት ደስ ይላል።
እዚህ ግቢ አድጎ እንዴት ሰላማዊ አለመሆን ይቻላል። ዘሐራ ሌላ ቦታ መሆን አለበት ያደገችው እች
ነገረኛ። አሁን ትኖር ይሆን ?
የሳሎኑ በር ሲከፈት አስፈሪው ምንጣፍ አዳራሽ ከሚያክል በር ጋር ጠበቀኝ። እናትና አባቷ በግራ
በኩል ከዛም በፊት ከዛም በኋላ አይቼው የማላውቀው አረቢያን መጅሊስላይ ተቀምጠዋል። አረቢያን መጅሊስ ማለት እግር የሌለው ሶፋ ማለት ነው።
ጫማዬን በር ላይ ላወልቅ ሳጎነብስ በአፍጢሜ ልደፋ ነበር። ፍርሐት ከኋላ ገፍቶኝ ሳይሆን አይቀርም..ሳላስነቃ ራሴን ተቆጣጥሬ ጫማዬን አወለቅኩ። ለዚሁ ፕሮግራም የገዛሁት ነጭ ካልሲ እንደበረዶ።ተንቦገቦገ ኡፍፍፍፍፍፍ ፈርቼ ነበር፣በጣም ፈርቼ ነበር!
በዙቤይዳ መሪነት ኳስ ሜዳ በሚያክለው ምቹ ምንጣፍ ላይ እየተራመድኩ አባትና እናቷፊት ቆምኩ። (የቁርጥ ገን ) በፈገግታ ተቀበሉኝ። በአክብሮት ጎንበስ ብዬ በሁለት እጄ አባቷን ጨበጥኳቸው::
እሳቸው ግን የቀኝ እጄን መዳፍ ወደ ራሳቸው ሳብ አድርገው አይበሉባዬን ሳሙኝና እንደተጨባበጥን የእሳቸውን መልሰው ወደኔ አስጠጉ፣ እጃቸውን ሳምኩ፣ መልሰው ሳሙኝ፣ መልሼ ሳምኳቸው
፡
፡
#ሁለት
፡
፡
#በአሌክስ_አብርሃም
....የዜድ ፊት ቲማቲም እንደመሰለ እንኳን አልታዘበም አውቃለሁ ስሜ በክፉ ሲነሳ ፊቷ እንዴት እንደሚቀየር እንግዲህ ይሄ ልጅ…ከባለቤቷ የበለጠ አውቃለሁ ብሎ ቡዳ ሲሆን ምን ይባላል? እህታችንን ሲል “ማን ቢወልድ ማን” ትላለች ዙቤይዳ በሆዷ፤ እኔና ዜድ ነቢል ዙቤይዳን እንደሚከጅላት ጠንቅቀን እናውቃለን። እንደውም አንዴ አፍ አውጥቶ ጠይቋታል። አሁን አፉን ሞልቶ እህታችን ሲል አያፍርም ?! እንደውም እዛ ሱቅ ተኮራምቼ ስውል አንዳንዴ ዙቤይዳ እጄን ይዛ ወስዳ “ሻይ ቡና እንበል” ካላለችኝ እግሬን አላነሳም። እንኳን ጫት ቤት ልዞር። እንደው አንዳንዱ ሰው እህ…ብለው ከሰሙት የሚናገረውን አያውቀውም። የነቢል ዘመቻ እንኳን ያው “የገበያ ግርግር ለሌባ ያመቻል”
እንደሚሉት ነው ።
ዙቤይዳን ያወቅኳት እዚህ ቄራ አካባቢ ከቡልጋሪያ ከፍ ብሎ የከባድ መኪና እቃ መለዋወጫ ሱቅ ውስጥ በሻጭነት ተቀጥሬ ስሠራ ነበር። ሱቃቸው ከምሠራበት ሱቅ ጎን ሲሆን ሱቆቻችን የድንጋይ ቤቶች ስለነበሩ ይቀዘቅዛሉ። ጧት ወንበር ውጭጋ እናወጣና ፀሐይ እንሞቃለን። እነዙቤይዳ ሱቅ
ስር ላይ የአንድ ትልቅ ሕንፃ ጥላ ስለሚያርፍ ፀሐይ ፍለጋ እኔ ወደምሠራበት ሱቅ በር ጠጋ ብላ
ነበር የምትቀመጠው። እኔም ወንበር አወጣላትና ጎን ለጎን ተቀምጠን ፀሐያችንን እየኮመኮምን እናወራለን…።
አንዳንዴ እህቷም አብራን ትኖራለች። ብዙ ጊዜ ግን ብቻችንን ነን። ይሄ ቅርርብ ስቦ ስቦ ስጋችን
ፀሐይ፣ ነፍሶቻችንም ፍቅር ይሞቁ ጀመረ። አንድ ቀን ዙቤይዳ ከመሬት ተነስታ፣ “ይሄ ፀሐይ ሱስ
ሆነብኝ” አለችኝ ያዝ እንግዲህ ! በኋላ ፍቅራችን ከለየለት በኋላ “አንተን ማየት ሱስ ሆነብኝ ማለቴ
ነበር፤ የማይገባህ ሆንክ እንጂ” ብላ አስቃኛለች። እሷም ስለማይገባት እንጂ እኔም ሱስ ሆናብኝ ነበር። ዙቤይዳ ከቤት ወጥታ የማታውቅ ውብ ልጅ ነበረች። ፀሐይ ሲነካት ታብረቀርቃለች፣ ቆዳዋ ወርቃማ ነው። አላፊ አግዳሚው ባፍጢሙ እስኪደፋ አንገቱን ጠምዝዞ የሚመለከታት ልጅ ነበረች።
እንደው ስለወደድኳት ሳይሆን ዙቤይዳ ከቤተሰቦቿ አንደኛ ቆንጆ ነበረች መመኪያቸው የቤተሰቡ
መመኪያ !ታዲያ ይችን ልጅ ይዤ ነው ሁልጊዜ ሱቃችንን ዘጋግተን በአፍሪካ ኅብረት መንገድ ክንዴን
ተደግፋ በፍቅር የምንንሳፈፈው አቤት ያንን መንገድ ስንወደው!
አባቷ ጋሽ ጀማል ታዲያ መከረውም ዘክረውም በዘመድ አዝማድ ልጃቸውን አስመክረውም አልሆን ሲላቸው ረጋ ብለው ሲያስቡ ቆዩና፣
“ዙቤይዳ!” አሏትልጃቸውን።
“አቤት አባባ!”
“እስቲ ልጁን ጥሪውና እንየው” አሉ። ወንድምና እህቶቿ ተበሳጩ።
“እንዴት አንድ ዱርዬ ቤት ድረስ ይምጣና ላናግር ይላሉ አባባ” አሏቸው።
“እንኳን ፊት ሰጥተውት ልጁ አይናውጣ ነገር ነው አባባ” አለች የዙቤይዳ እህት… ሚሊየን ጊዜ ስለ አይናፋርነቴ ነግራኛለች በፊት ፀሐይ ስንሞቅ ዛሬ ተጣላንና ግዴለም)።
“ቢሆንስ እንየው ማለት ምን ጉዳት አለው? እኔም እናታችሁም እናናግረውና የምንወስነውን
እንወስናለን” ብለው ቆጣ አሉ። ልጆቹም ደንገጥ ብለው ዝም አሉ
“ግን አባባ እስከዛሬ እንዴት አላወቁትም፣ቄራ ሱቃችን ጎን ተቀጥሮ የሚሠራው ልጅ እኮ ነው።” አለች ዘምዘም የምትባለው ሁለተኛዋ ልጅ።
ጋሽ ጀማል አሰቡ አሰቡና፣ “አሃ ይሄ ቀይ መኪና የሚይዘው ልጅነው ?” ብለው ጠየቁ (ቀይ መኪና የሚይዘው አሠሪዬ ነው)።
“ኧረ አባባ እሱ እንኳን መኪና ሊይዝ ለእግሩም ደህና ጫማ የለውም፤ የሆነ አንጀት የራቀው ላንጌሳ ነገር ነው” አለች ዘሐራ።
“አንች እንዲህ አይባልም… ዱኒያ ተአላህ ዘንዳ ነው። የምን ትዕቢት ነው” አሉ የዙቤይዳ እናት በቁጣ።
ዘሐራ ደንግጣ ዝም አለች። ይች ጉረኛ! የዘሐራ ጉራ ልክ የለውም፣ ትዕቢቷም በጓደኞቿ ሁሉ የታወቀ
ነው። ስለ ሁሉም ነገር ከእኔ በላይ አዋቂ የለም የምትል ልጅ ነበረች። እኔንማ ጥምድ አድርጋ ነው
የያዘችኝ። ሴት ልጅ ጉረኛ ስትሆን እንዴት ያስጠላል?! ባይሆን ኩሩ ስትሆን ይሻላል።
የሆነ ሆኖ የዙቤይዳ አባት ሊያናግሩኝ ወስነው እንድጠራ አዘዙ፡፡ ዙቤይዳም ጠራችኝ። አባቷ ሊያምኑ መንገድ መጀመራቸውን ገምታ ነበር። ታዲያ ዜድዬ ጋር ተገናኝተን ወደ ቤታቸው መንገድ ስንጀምር ቀድማ መከረችኝ፣
“አብርሽ!”
“ወይ ዬዜድ!”
“አይዞህ...ቤት ስትገባ ጫማህን አውልቅ እሺ ?”
"እሺ”
“ደግሞ ማስቲካ በአፍህ እንዳትይዝ፤ አባባ ማስቲካ የሚያላምጥ ሰው አይወዱም።”
"እሺ” ብዬ በአፌ የያዝኩትን ማስቲካ ልተፋው ስል፣
“ማን አሁን አለህ? ቤት ስትደርስ ነው ያልኩህ” አለችና ሳቀች። እኔ አልሳቅኩም፣ተጨናንቄ ነበር።
ማስቲካዬን ወደ አፌ መልሼ ምክሯን ማድመጥ ጀመርኩ።
“ደግሞ አብርሽዬ ብዙ እንዳታወራ፣ በእኔ ለምደህ እንዳትቀባጥር የኔ ማር" ፈገግ አለች፤ “እ…ሌላው ነገር…አዎ ነገር ለማለሳለስ ብለህ አንድም ነገር እንዳትዋሽ። የሆነውን የተሰማህን ነገር ብቻ ሃቋን ተናገር።”
"ሃቋን ”
“አዎ ሃቋን ! በተረፈ በጣም ስለምኮራብህና ምንም ነገር ቢፈጠር እኔ ስለማፈቅርህ እንዳትፈራ የኔ ቆንጆ፤ እሺ አብርሽዬ…”
“እሺ…”
"ሂሂሂሂሂሂሂሂሂሂሂሂ ... ውይ እሺ እሺ ስትል አሳዘንከኝኮ የኔ ሚስኪን "ሂሂሂሂ” አለችና ጉንጬን
ግጥም አድርጋ ሳመችኝ። በዙቤይዳ ሙጥቅላ መኪና ወደ ቤታቸው መንገድ ጀመርን። በቃ ልቤን በድፍረት ሞልታ ሳሎናቸው ውስጥ ወደ ቆመው ችሎት ላከችኝ። ቤታቸው ስደርስ ተንሸራታቹ በር እንደባቡር እየተጎተተ ተከፈተ። የመቃብሬ ድንጋይ የተከፈተ ነበር የመሰለኝ ልቤ ይፈራገጣል።
ዙቤይዳ ወደ ግቢው ከመግባታችን በፊት በእጇ እጄን ጭምቅ አድርጋ ለቀቀችኝ። የዜድ እጅ አፍ ሆኖ ተናገረ፣ የእኔ እጅ ጆሮ ሆኖ አደመጠው።
የተናገረችው ሃቅ ነበር !!
ወደ ግቢው ስገባ ደነገጥኩ። እንዲህ ያምራል ብዬ አላሰብኩም ነበር ጀነት ! እንዴት ደስ ይላል።
እዚህ ግቢ አድጎ እንዴት ሰላማዊ አለመሆን ይቻላል። ዘሐራ ሌላ ቦታ መሆን አለበት ያደገችው እች
ነገረኛ። አሁን ትኖር ይሆን ?
የሳሎኑ በር ሲከፈት አስፈሪው ምንጣፍ አዳራሽ ከሚያክል በር ጋር ጠበቀኝ። እናትና አባቷ በግራ
በኩል ከዛም በፊት ከዛም በኋላ አይቼው የማላውቀው አረቢያን መጅሊስላይ ተቀምጠዋል። አረቢያን መጅሊስ ማለት እግር የሌለው ሶፋ ማለት ነው።
ጫማዬን በር ላይ ላወልቅ ሳጎነብስ በአፍጢሜ ልደፋ ነበር። ፍርሐት ከኋላ ገፍቶኝ ሳይሆን አይቀርም..ሳላስነቃ ራሴን ተቆጣጥሬ ጫማዬን አወለቅኩ። ለዚሁ ፕሮግራም የገዛሁት ነጭ ካልሲ እንደበረዶ።ተንቦገቦገ ኡፍፍፍፍፍፍ ፈርቼ ነበር፣በጣም ፈርቼ ነበር!
በዙቤይዳ መሪነት ኳስ ሜዳ በሚያክለው ምቹ ምንጣፍ ላይ እየተራመድኩ አባትና እናቷፊት ቆምኩ። (የቁርጥ ገን ) በፈገግታ ተቀበሉኝ። በአክብሮት ጎንበስ ብዬ በሁለት እጄ አባቷን ጨበጥኳቸው::
እሳቸው ግን የቀኝ እጄን መዳፍ ወደ ራሳቸው ሳብ አድርገው አይበሉባዬን ሳሙኝና እንደተጨባበጥን የእሳቸውን መልሰው ወደኔ አስጠጉ፣ እጃቸውን ሳምኩ፣ መልሰው ሳሙኝ፣ መልሼ ሳምኳቸው
👍24❤1🔥1😁1
መልሰው ሳሙኝ...ኧረ ስንሳሳም መዋላችን ነው ጎበዝ ተዘያየርን። ከእናቷም ጋር በተመሳሳይ
ተዘያየርን። በእድሜ ቢገፉም በጣም ቆንጆ ሴትዮ ነበሩ። እንዲሁ የእናቷ ቀልብ እንደወደደኝ ትከሻዬ ነገረኝ። መቼም የኔ ትከሻ ሁልጊዜም እንዳሳሳተኝ ነው።
“ተቀመጥ ልጄ” አሉኝ አባቷ፤ ፊታቸው ላይ ምንም ነገር ማንበብ አልቻልኩም። ክፉ የለ ደግ፣ ዝም ያለ ፊት። ዞር ብዬ ዙሪያውን ተመለከትኩ፤ የወንበር ዘር በቤቱ ውስጥ የለም፣… “የት ነው የምቀመጠው ?”እያልኩ ሳስብ የእኔ መሪ ኮከብ ደረሰችልኝ፣
“…እዚህ ጋ ና አብርሽ፤” ብላ ከወላጆቿ ፊት ለፊት ጥግ ይዞ ወደተጋደመው አረቢያን መጅሊስ
መራችኝ። ቀስ ብዬ ተቀመጥኩ፣ አቀማመጤ ጥንቃቄ የተሞላበት ስለነበር ከተሰባሪ ነገር የተሠራሁ
መሰለኝ ለራሴ።
አባትና እናት በዛ በኩል አብርሃም ብቻውን በዚህ ተፋጠጥኩ። ፊት ለፊት በግንባር !ዙቤይዳ አባቷ
ጎን ተቀመጠችና ፈገግ አለችልኝ.. ልቤ በድፍረት ተሞላ፣ ሚሊየን ታንከኛ፣ ሚሊየን መድፈኛ ጦር
በደጀንነት የቆመልኝ ሜጀር ጀኔራል ... ! ተዋጊ ጀቶቼ ጠላቴን ሊያደባዩ ከላዬ የሚያንዣብቡልኝ
ልበ ሙሉ ጦር የሆንኩ ያህል ተሰማኝ። ዙቤይዳ የኔ ፍቅር፣ የኔ የድፍረት ክብሪት፣ ጀግንነት ልቤን
የምትለኩሳት እሳት ከፊቴ ናት ዓይኖቿ “በለው እንዳትፈራ” ይሉኛል። ዘራፍ !
እንደው ዘራፌዋ…!
እንደው ዘራፌዋ!
ሰላም እወዳለሁ!
ዘራፍም አልጠላ!
የዕርቀ ሰላም ፍሬ!
የፍቅር መሐላ። አለች ዘፋኟ እያልኩ በልቤ ስሸልል፣
“ሥራ ደግ ነው?”አሉኝ የዙቤይዳ አባት ረጋ ብለው።
“እግዚአብሔር ይመስገን!”አልኩ።
ጉድፈላ !! ረስቼው ማስቲካውን አፌ ውስጥ ይዤው ነበር የገባሁት…! ዜድ ናት ጉድ የሰራችኝ መጀመሪያ ልጥለው ስል ተወው ባትለኝ ..
“ስምህ ማነውሳ ?” አሉኝ የዙቤይዳ አባት። (ተጀመረ)
“አብርሃም!” አልኩ እንደሳቸው ረጋ ለማለት እየሞከርኩ።ይሄ መረጋጋት የዘር ነው…ልጃቸው ዙቤይዳ ረጋ፣ አባትየው ረጋ፣ እናቲቱም ረጋ እርጎ ባሕር ውስጥ ያለሁ መሰለኝ።
“ያው በእኛ ኢብራሂም ማለት ነው፤” አሉ የዙቤይዳ እናት። ..ነግሬያችሁ የለ..እማማ - የዜድዬ እናት ቀልባቸው ወዶኛል። ዙቤይዳ ፈገግ አለች። አሪፍ ነው ማለት ነው። በዚህ ጭንቀት ውስጥ እንኳን ሆኜ የዜድ ጥርሶች ይገርሙኛል።
“ቤተሰቦችህ እዚሁ አገር ናቸው…?”
“አዎ!”
“ምን ይሰራሉሳ?” አባባ በየንግግራቸው መጨረሻ 'ሳ' ይጨምራሉ 'ሳ' ምን ይሆን…?!
አባቴ የሁለተኛ ክፍል ሒሳብ አስተማሪ ነው፤ እናቴ ሥራ የላትም.የቤት እመቤት ናት”
“አንተስ ምን እየሠራህ ነው ?”
እኔ ያው ተቀጥሬ ሱቅ ውስጥ እሠራለሁ። የማታ በዲፕሎማ አካውንቲንግ እየተማርኩነው።”
ዜድዬን አየኋት፤ፈገግ አለችልኝ። ደጀናችን በፈገግታ መድፍ ጠላት ፍርሀታችን የተደበቀበትን
ምሽግ እያደባየችው ነው ፤ ቡምምምምም!! የዙቤይዳ ፈገግታ በሕይወት ዘመን ውድ ነገር ብቻ በሚቀመጡበት የአእምሮ ካዝና ውስጥ በጥንቃቄ የሚቀመጥ ቅርስ ነው።
“ዲፕሎማ….” አሉ አባቷ፤ የጥያቄም የመገረምም አልነበረም፤ እንዲሁ ነገሩን የሆነ ቦታ የሚያውቁትና የሚያውቁበት የጠፋባቸው ዓይነት ነበር።
የዜድ እናት ቀደም ብለው ዲፕሎማ ማለት እንደአብዱ ያለ ትምህርት ነው፤ቀስ ብሎ ደሞ ድግሪ ይጭናል፤ ከበረታም ሌላውን ነገር ሁሉ ይጭናል፤ ገና ልጅ ነው…አይደለም እንዴ አየዋ?” አሉኝ።
ኧረ እንዴት ዓይነት መልአክ የሆኑ ምራት ገጠሙኝ። ዜድ አፏን አፍና በሳቅ ትንፈራፈራለች። ልስቅ
ፈልጌ ነበር ፤ ግን በየት አባቴ፣ “ግንባር ላይ ተሰልፎ መሳቅ ያስመታል” ይሉ ነበር የምሠራበት ሱቅ ዘበኛ መቶ አለቃ ለገሰ…።
“ልክ ነው እማማ!” አልኩ፣
“እናቴዋ..እማማ አባባሉ ልክ እንደ አብዱ” አሉና ባለቤታቸውን ተመለከቷቸው። በሴትየዋ ጣልቃ
ገብነት የተደሰቱ አይመስሉም። ቢሆንም ራሳቸውን በአዎንታ ነቀነቁላቸው። በጣም፣ እጅግ በጣም የገረመኝ ነገር ጋሽ ጀማል ለዙቤይዳ እናት (ለባለቤታቸው) ያላቸው ክብር! በፊት ዙቤይዳ ስትነግረኝ አላምንም ነበር። ግን በዓይኔ ተመልክቼ አረጋገጥኩ። የዙቤይዳ እናት በባላቸው ፊት ትልቅ ግርማ ሞገስ ነበራቸው።
በዚህች ቅፅበት ዓይኔ ዙቤይዳ እግሮች ላይ አረፈ በቃ ተበላሁላችሁ። ለምን እደብቃለሁ፤ እኔ ከሴት ልጅ ውበት ቀልቤን የሚያስተኝ ነገር ቢኖር የእግር ውበት ነው። ልክፍት አለብኝ። ቆንጆ የሴት እግር ካየሁ አብሾ ነገር ይነሳብኛል።አቤየየየየየየየየት የሴት እግር…፤ ቆንጆ የሴት እግር ማየት ስወድ። ብዙዎቹ እንዲህ ዓይነቱን ወንድ ልክስክስ' ይሉታል። ድፍን የዓለም ሕዝብ ከኋላዬ እየተከተለ በዓለም ቋንቋዎች ሁሉ “አብርሃም ልክስክስ፣ ልክስክስ ውሻ!!” እያለ ቢጮህ እንኳን እግር ከማየት፣
ቆንጆ የሴት ልጅ እግር ከማድነቅ ወደ ኋላ አልልም።
እኔ ይሄን ስድብ በፀጋ ተቀብዬ እግር ማየቴን መቼም አላቆምም። የሴት ልጅ እግር የውበት ጥጌ
ነው። ለሰርጌ ቀን አይበለውና እግሯ የሚያምር ግን አንገቷ የተቆረጠ ሴት ጎኔ አምጥተው ሚስትህ ናት ቢሉኝ፣ “በደስታ ይሁን በሐዘን…” ብዬ ከመፈረም አልመለስም። እንዲህ የምንሰፈሰፍለት፣የምማልልለት፣ የምልከሰከስለት፣ ልክስክስክስ የምልለት የሴት ልጅ እግር እንደኔ እንደኔ በሁለት ትላልቅ ክፍል ይከፈላል፣....
✨ይቀጥላል✨
ተዘያየርን። በእድሜ ቢገፉም በጣም ቆንጆ ሴትዮ ነበሩ። እንዲሁ የእናቷ ቀልብ እንደወደደኝ ትከሻዬ ነገረኝ። መቼም የኔ ትከሻ ሁልጊዜም እንዳሳሳተኝ ነው።
“ተቀመጥ ልጄ” አሉኝ አባቷ፤ ፊታቸው ላይ ምንም ነገር ማንበብ አልቻልኩም። ክፉ የለ ደግ፣ ዝም ያለ ፊት። ዞር ብዬ ዙሪያውን ተመለከትኩ፤ የወንበር ዘር በቤቱ ውስጥ የለም፣… “የት ነው የምቀመጠው ?”እያልኩ ሳስብ የእኔ መሪ ኮከብ ደረሰችልኝ፣
“…እዚህ ጋ ና አብርሽ፤” ብላ ከወላጆቿ ፊት ለፊት ጥግ ይዞ ወደተጋደመው አረቢያን መጅሊስ
መራችኝ። ቀስ ብዬ ተቀመጥኩ፣ አቀማመጤ ጥንቃቄ የተሞላበት ስለነበር ከተሰባሪ ነገር የተሠራሁ
መሰለኝ ለራሴ።
አባትና እናት በዛ በኩል አብርሃም ብቻውን በዚህ ተፋጠጥኩ። ፊት ለፊት በግንባር !ዙቤይዳ አባቷ
ጎን ተቀመጠችና ፈገግ አለችልኝ.. ልቤ በድፍረት ተሞላ፣ ሚሊየን ታንከኛ፣ ሚሊየን መድፈኛ ጦር
በደጀንነት የቆመልኝ ሜጀር ጀኔራል ... ! ተዋጊ ጀቶቼ ጠላቴን ሊያደባዩ ከላዬ የሚያንዣብቡልኝ
ልበ ሙሉ ጦር የሆንኩ ያህል ተሰማኝ። ዙቤይዳ የኔ ፍቅር፣ የኔ የድፍረት ክብሪት፣ ጀግንነት ልቤን
የምትለኩሳት እሳት ከፊቴ ናት ዓይኖቿ “በለው እንዳትፈራ” ይሉኛል። ዘራፍ !
እንደው ዘራፌዋ…!
እንደው ዘራፌዋ!
ሰላም እወዳለሁ!
ዘራፍም አልጠላ!
የዕርቀ ሰላም ፍሬ!
የፍቅር መሐላ። አለች ዘፋኟ እያልኩ በልቤ ስሸልል፣
“ሥራ ደግ ነው?”አሉኝ የዙቤይዳ አባት ረጋ ብለው።
“እግዚአብሔር ይመስገን!”አልኩ።
ጉድፈላ !! ረስቼው ማስቲካውን አፌ ውስጥ ይዤው ነበር የገባሁት…! ዜድ ናት ጉድ የሰራችኝ መጀመሪያ ልጥለው ስል ተወው ባትለኝ ..
“ስምህ ማነውሳ ?” አሉኝ የዙቤይዳ አባት። (ተጀመረ)
“አብርሃም!” አልኩ እንደሳቸው ረጋ ለማለት እየሞከርኩ።ይሄ መረጋጋት የዘር ነው…ልጃቸው ዙቤይዳ ረጋ፣ አባትየው ረጋ፣ እናቲቱም ረጋ እርጎ ባሕር ውስጥ ያለሁ መሰለኝ።
“ያው በእኛ ኢብራሂም ማለት ነው፤” አሉ የዙቤይዳ እናት። ..ነግሬያችሁ የለ..እማማ - የዜድዬ እናት ቀልባቸው ወዶኛል። ዙቤይዳ ፈገግ አለች። አሪፍ ነው ማለት ነው። በዚህ ጭንቀት ውስጥ እንኳን ሆኜ የዜድ ጥርሶች ይገርሙኛል።
“ቤተሰቦችህ እዚሁ አገር ናቸው…?”
“አዎ!”
“ምን ይሰራሉሳ?” አባባ በየንግግራቸው መጨረሻ 'ሳ' ይጨምራሉ 'ሳ' ምን ይሆን…?!
አባቴ የሁለተኛ ክፍል ሒሳብ አስተማሪ ነው፤ እናቴ ሥራ የላትም.የቤት እመቤት ናት”
“አንተስ ምን እየሠራህ ነው ?”
እኔ ያው ተቀጥሬ ሱቅ ውስጥ እሠራለሁ። የማታ በዲፕሎማ አካውንቲንግ እየተማርኩነው።”
ዜድዬን አየኋት፤ፈገግ አለችልኝ። ደጀናችን በፈገግታ መድፍ ጠላት ፍርሀታችን የተደበቀበትን
ምሽግ እያደባየችው ነው ፤ ቡምምምምም!! የዙቤይዳ ፈገግታ በሕይወት ዘመን ውድ ነገር ብቻ በሚቀመጡበት የአእምሮ ካዝና ውስጥ በጥንቃቄ የሚቀመጥ ቅርስ ነው።
“ዲፕሎማ….” አሉ አባቷ፤ የጥያቄም የመገረምም አልነበረም፤ እንዲሁ ነገሩን የሆነ ቦታ የሚያውቁትና የሚያውቁበት የጠፋባቸው ዓይነት ነበር።
የዜድ እናት ቀደም ብለው ዲፕሎማ ማለት እንደአብዱ ያለ ትምህርት ነው፤ቀስ ብሎ ደሞ ድግሪ ይጭናል፤ ከበረታም ሌላውን ነገር ሁሉ ይጭናል፤ ገና ልጅ ነው…አይደለም እንዴ አየዋ?” አሉኝ።
ኧረ እንዴት ዓይነት መልአክ የሆኑ ምራት ገጠሙኝ። ዜድ አፏን አፍና በሳቅ ትንፈራፈራለች። ልስቅ
ፈልጌ ነበር ፤ ግን በየት አባቴ፣ “ግንባር ላይ ተሰልፎ መሳቅ ያስመታል” ይሉ ነበር የምሠራበት ሱቅ ዘበኛ መቶ አለቃ ለገሰ…።
“ልክ ነው እማማ!” አልኩ፣
“እናቴዋ..እማማ አባባሉ ልክ እንደ አብዱ” አሉና ባለቤታቸውን ተመለከቷቸው። በሴትየዋ ጣልቃ
ገብነት የተደሰቱ አይመስሉም። ቢሆንም ራሳቸውን በአዎንታ ነቀነቁላቸው። በጣም፣ እጅግ በጣም የገረመኝ ነገር ጋሽ ጀማል ለዙቤይዳ እናት (ለባለቤታቸው) ያላቸው ክብር! በፊት ዙቤይዳ ስትነግረኝ አላምንም ነበር። ግን በዓይኔ ተመልክቼ አረጋገጥኩ። የዙቤይዳ እናት በባላቸው ፊት ትልቅ ግርማ ሞገስ ነበራቸው።
በዚህች ቅፅበት ዓይኔ ዙቤይዳ እግሮች ላይ አረፈ በቃ ተበላሁላችሁ። ለምን እደብቃለሁ፤ እኔ ከሴት ልጅ ውበት ቀልቤን የሚያስተኝ ነገር ቢኖር የእግር ውበት ነው። ልክፍት አለብኝ። ቆንጆ የሴት እግር ካየሁ አብሾ ነገር ይነሳብኛል።አቤየየየየየየየየት የሴት እግር…፤ ቆንጆ የሴት እግር ማየት ስወድ። ብዙዎቹ እንዲህ ዓይነቱን ወንድ ልክስክስ' ይሉታል። ድፍን የዓለም ሕዝብ ከኋላዬ እየተከተለ በዓለም ቋንቋዎች ሁሉ “አብርሃም ልክስክስ፣ ልክስክስ ውሻ!!” እያለ ቢጮህ እንኳን እግር ከማየት፣
ቆንጆ የሴት ልጅ እግር ከማድነቅ ወደ ኋላ አልልም።
እኔ ይሄን ስድብ በፀጋ ተቀብዬ እግር ማየቴን መቼም አላቆምም። የሴት ልጅ እግር የውበት ጥጌ
ነው። ለሰርጌ ቀን አይበለውና እግሯ የሚያምር ግን አንገቷ የተቆረጠ ሴት ጎኔ አምጥተው ሚስትህ ናት ቢሉኝ፣ “በደስታ ይሁን በሐዘን…” ብዬ ከመፈረም አልመለስም። እንዲህ የምንሰፈሰፍለት፣የምማልልለት፣ የምልከሰከስለት፣ ልክስክስክስ የምልለት የሴት ልጅ እግር እንደኔ እንደኔ በሁለት ትላልቅ ክፍል ይከፈላል፣....
✨ይቀጥላል✨
👍13❤6
#ትኩሳት
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አራት
፡
፡
#በስብሐት_ገብረ_እግዚአብሔር
...አንድ ማታ ኒኮልን ከተማ ሬስቶራንት እራት ጋበዝኳትና ብዙ
ወይን እያጠጣኋት ስለልብ ወለድ መፃህፍትና ስለ ፊልሞች ጨዋታ
እስጀመርኳት። መጀመሪያ ስለምንወዳቸው ደራስያን፣ ስላየናቸው ፊልሞች፣ ስለምናውቃቸው ሰዎች እና በልብ ወለድ መፃህፍት ውስጥ ካገኘናቸው ሰዎች ጋር በምን እንደሚመሳሰሉ ማለት
ስለራሳችን ሳይሆን ስለ ሌላ ነገር ስናወራ፣ ወይን ስንጠጣ፣ ብዙ ጊዜ አሳለፍን። እየለመደችኝ ሄደች። ወይኑም እየሰራ ሄደ። አይናፋርነቷ እየረገፈ፣ እንደ ልቧ ለማውራት እየቻለች ሄደች፡፡ እኔም ፈረንሳይኛ እሷ ስትናገረው በጣም የሚጥም መሆኑን እያስተዋልኩ ሄድኩ።
ቀስ ብዩ ወሬውን ወደ ባህራም ወሰድኩት:: እንዴት ጎበዝ ሆኖ
እንደሚታየኝና፣ ምን ያህል እንደማደንቀው ከነገርኳት በኋላ፣
ባህራም ላንቺ እንዴት ሆኖ ነው የሚታይሽ? አልኳት። ደራሲ
መሆን እንደምፈልግና ስለሰዎች ማወቅ እንዳለብኝ፣ ይልቁንም
ሴቶች ወንዶችን እንዴት እንደሚያዩዋቸው ማጥናት እንደሚገባኝ ስለዚህ፣ እሷ ስለራሷ ብትነግረኝ ለኔ ትልቅ ዋጋ እንዳለው፣ በሰፊው ዘረዘርኩላት። ተቀበለችኝና ስትናገር፣ በቃላትዋ እየተንሳፈፍኩ የድምፅዋ ዜማ እየተመቸኝ አዳመጥኳት
ደራሲ ሳትሆንም ስለራሴ ብነግርህ ግድ የለኝም አለችኝ።
ባሀራም ስላንተ ብዙ ጥሩ ጥሩ ነገር ስለነገረኝ ነው መሰለኝ፣ በጣም የማውቅህ መስሎ ይሰማኛል። ደሞ እወድሀለሁ:: በጣም ተወዳጅ ልጅ ነህ። ብዙ ሴቶች ይህን ነግረውህ የለ? ተናገር፡ (ትስቃለች።እሷ የተናገረችው በንፁህ ልብ ነበር። እኔ ግን ምኞቴ ተቀሰቀሰ፡፡
እግሮቼን አጣመርኩ። የሉልሰገድንና የሷን ታሪክ ባላውቅ ኖሮ አሁን ምኞቴ ይቀሰቀስብኝ ነበር? እንጃ፡፡ ኒኮል ቀጠለችልኝ
«በአስራ ስድስት አመቴ ማርሴል ከሚባል ልጅ ፍቅር ያዘኝ
ማርሴልም ወደደኝ። ቤቶቻችን ሁለቱም ሀብታም ቡርዥም
በመሆናቸው ይከባበሩና ይዋደዱ ስለነበረ፣ በመዋደዳችን እጅግ
ተደሰቱ። እስክንጋባ ቸኮሉ፡፡ ግን
ሁለታችንም የዩኒቨርሲቲ
ትምህርታችንን እስክንጨርስ ላንጋባ ቆረጥን። ቤቶቻችንን ለማስደ ሰት ስንል ተጫጨን፡፡ በዚህ መካከል ማርሴል አየር ሀይል ገባ
«አንቷን ደ ሴንት ኤግዙፔሪን ታውቀው የለ? በኤሮፕላን
ስለመብረር፣ ስለአደጋው፣ ስለክብሩ፣ ስለጀግንነቱ የደረሳቸውን መፃህፍት፣ ማርሴል ደጋግሞ ያነባቸው ነበር፡፡ ከልቡ ሴንት ኤግዙፔሪኝ ያደንቀው ነበር፤ ያመልከው ነበር፡፡ ለዚህ ይመስለኛል አየር ሀይል የገባው፡፡ እኔ ተው አትግባ፤ እንደ ሴንት ኤግዙፔሪ በኤሮፕላን አደጋ ትሞታለህ፣ አልኩት። መሞት የት ይቀራል? አለኝ። የሰው ልጅ ተግባሩ ከሞት ለማምለጥ መጣጣር ሳይሆን፡ ሞት
እስኪመጣ ድረስ ክብር ያለው፣ ኩራት ያለው ኑሮን መኖር ነው፣
አለኝ። አለቀስኩ። እምባዬን ጠረገልኝ። አሮፕላን ነጂ ሆነ
ይህ ሁሉ ሲሆን በግብረ ስጋ ሊገናኘኝ ይሞክር ነበር፡፡ በብዙ
ይለምነኝ ነበር፡፡ ሳንጋባ አይሆንም ብዬ እምቢ አልኩት አንድ ቀን የኤሮፕላን እደጋ ደረሰበት። ሁለት ወር ሙሉ ሀኪም ቤት ተኛ። ከዚያ ወደ ቤቱ መጣ። የአየር ሀይል ኑሮ፣ የሴንት ኤግዙፔሪ አይነት ኑሮ፣ ክብር፣ አደጋና ጉብዝና የሞላበት ኑሮ፣ የጀግኖች አይነት ኑሮ በቃው:: ከአየር ሀይል አሰናበቱት።ምክንያቱም ወገቡ ተሰብሮ እግሮቹ ሽባ ሆኑ። በተሽከርካሪ ወምበር ቁጭ ብሎ፣ እኔ ወይም እናቱ እየገፋነው ነበር አየር ለመቀበል እንኳ የሚወጣው
«ካንጀቴ አዘንኩለት፡ በሀይል ወደድኩት እሱ ግን አሁንም ሽባ ሆኖ የሴንት ኤግዘፔሪን መፃህፍት
ያነብ ነበር። ስለአደጋ፣ ስለጀግንነት፣ ስለክብር ስለሞት ያነብ ነበር።አንድ ቀን ሽጉጡን ጠጥቶ ሞተ ሀዘን ጀመረኝ። ግን ሀዘን ይለመዳል። ወጣት ከሆንክማ ትንሽ ቆይቶም ይረሳል። በተለይ ያጠቃኝ ፀፀት ነበር። ፀፀት አይለመድም፣
አይረሳም፣ የማይጠግብ የማይተኛ ውስጣዊ ትል ነው፡ እድሜ ልክህን ይበላሀል። የቆጨኝ ማርሴል በግብረ ስጋ ሊገናኘኝ ሲፈልግ እምቢ ማለቴ ነው:: እወደው ነበር፡ ስጋዬን ለሱ መስጠት እንዴት አቃተኝ? በሀይል ይቆጨኝ ይሞረሙረኝ ጀመር
ነብስ አባቴ ጋ ሄድኩና ሁሉን ተናዘዝኩ፡፡ የሠራሽው ልክ
ነበር አሉኝ። እኔግን ፍፁም ስህተት እንደነበረ የበለጠ እየተገነዘብኩ ሄድኩ፡፡ ራሴን መቅጣት ጀመርኩ፡፡ ከጠየቀኝ ሁሉ መተኛት
ጀመርኩ። ደሞ ብዙዎች ይጠይቁኝ ጀመር። ርካሽ ሴት ሆንኩ
«ግን አሁንም ፀፀቱ አልተወኝም»
በካሎሪያዬን እንዳለፍኩ ለዩኒቨርሲቲ ትምህርት ወደ ኤክስ
መጣሁ፡፡ ቤቶቼም ማርሴልን ለመርሳት ካለአቨር ከተማ መራቅ
እንዳለብኝ ስላወቁ ሂጂ አሉኝ። ኤክስ መጥቼ በርካሽነቴ ላይ
ጠጪነት ጨመርኩበት። የፈለገኝ እንግዲህ እስክሰክር ድረስ ማጠጣት አለበት። ብዙ ሰአት ካንዱ ጋር ስጠጣ አመሻለሁ። ጧት ወደ አምስት ሰአት ላይ ስነቃ አልጋው ውስጥ ነኝ፡፡ ሲደሰትብኝ እንዳደረ ይታወቀኛል፣ ግን ምን ምን እንደሰራን እንደ ህልም'ንጂ እንደ ውን ሆኖ አይታየኝም
ካንዲት የኔ ብጤ ርካሽ ጋር ገጠምኩ፣ አብረን መጠጥና
ወንድ ስናሳድድ እናመሽ ጀመር
እንዲህ ስል አመቱ አለፈ፡ ፈተና ወደቅኩ፡ ክፍል ደገምኩ፣
ሁለተኛው አመት ተጀመረ፣ ያንኑ ኑሮዩን ቀጠልኩ
አንድ ረቡእ ጧት እንደ ልማዴ አንዱ እማላውቀው መኝታ
ቤት ነቃሁ። ሰውየው ቁርስ ያቀርባል፡፡ ልዩ ሰው ሆኖ ታየኝ።
ሳይነካኝ አድሯል፡፡ ከመስከሩ የተነሳ ሊነካኝ ባይችል ነው እንዳልል፣ ትላንት ማታ ፓርቲው ጋ ልሰክር ትንሽ ሲቀረኝ ጠጣ እንጂ»
ስለው ሁለታችንም ከሰከርንማ ማን ማንን ይደግፋል?» ሲለኝ
አስታወሰው
“አልጋ ውስጥ እንዳለሁ ቁርስ ከበላን በኋሳ፣ ሰውየው በተሰባበረ
ፈረንሳይኛ
“ እንቁላል ከተሰበረ ወድያ ምንም
እንደማይሆን ታውቂ የለ?» አለኝ፡፡ ምን እንደሚል ሳይገባኝ «አዎን”
አልኩት። ወጣትነትም አንዴ ከተሰበረ ሊጠገን አይችልም» አለኝ
«ምን ማለትህ ነው?» አልኩት
«ያንቺ ወጣትነት ገና አልተሰበረም:: ግን ሊሰበር ትንሽ ነው የቀረው። እንደዚህ አይነት ኑሮ ከቀጠልሽ ከትንሽ ጊዜ በኋላ
ይሰበራል»
ተናደድኩ «ምን አገባህ?» አልኩት
«ምን አገባህ አትበይኝ፡ ፈረንሳይ መሰልኩሽ እንዴ? እናንተ
ፈረንሳዮች ፈሪ ናችሁ፡፡ ግብዝ ናችሁ። ተግባራችሁን መፈፀም
አስቸጋሪ የሆነባችሁ እንደሆነ፣ እኔ ምን አገባኝ? Ca me regarde pas. ብላችሁ ትተዉታላችሁ፡፡ እኔ ግን እንደሱ አይደለሁም፡፡»
«እና በኔ ህይወት አንተ ምን አገባህ?»
«አንቺ አልጋዬ ውስጥ ምን ትሰሪያለሽ? በኔ ህይወት ውስጥ
ገባሽ ማለት አይደለም?» አለኝ። መልስ ስላጣሁ ዝም አልኩ
መጥቶ አልጋው ላይ አጠገቤ ቁጭ እለና፣ አይን አይኔን እያየኝ
«አሁን እስቲ ለሁለት ደቂቃ ፈረንሳይ መሆኑን ተይና ሰው
ሁኚ፡፡ ለሁለት ደቂቃ ብቻ፣ እሺ? አለዚያ ለመናገር አልችልም»
አለኝ፡፡ አንድ አይነት ደግ ፈገግታ አሳየኝ፡፡ ረስቼው የነበረ
አይናፋርነቴ ድንገት ተመልሶ ሽፍን አደረገኝ፡፡ ወደታች ሳይ ፊቴን
በእጆቹ ይዞ ቀና አደረገኝና ግምባሬን ሳመኝ
«አገሬ ኣንቺን የሚያካክሉ ታናናሽ እህቶች አሉኝ፡፡ አንቺ
የምታረጊውን ሲያረጉ ባያቸው ዝም አልላቸውም። ስለዚህ አንቺንም ዝም አልልሽም። ይገባሻል?»
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አራት
፡
፡
#በስብሐት_ገብረ_እግዚአብሔር
...አንድ ማታ ኒኮልን ከተማ ሬስቶራንት እራት ጋበዝኳትና ብዙ
ወይን እያጠጣኋት ስለልብ ወለድ መፃህፍትና ስለ ፊልሞች ጨዋታ
እስጀመርኳት። መጀመሪያ ስለምንወዳቸው ደራስያን፣ ስላየናቸው ፊልሞች፣ ስለምናውቃቸው ሰዎች እና በልብ ወለድ መፃህፍት ውስጥ ካገኘናቸው ሰዎች ጋር በምን እንደሚመሳሰሉ ማለት
ስለራሳችን ሳይሆን ስለ ሌላ ነገር ስናወራ፣ ወይን ስንጠጣ፣ ብዙ ጊዜ አሳለፍን። እየለመደችኝ ሄደች። ወይኑም እየሰራ ሄደ። አይናፋርነቷ እየረገፈ፣ እንደ ልቧ ለማውራት እየቻለች ሄደች፡፡ እኔም ፈረንሳይኛ እሷ ስትናገረው በጣም የሚጥም መሆኑን እያስተዋልኩ ሄድኩ።
ቀስ ብዩ ወሬውን ወደ ባህራም ወሰድኩት:: እንዴት ጎበዝ ሆኖ
እንደሚታየኝና፣ ምን ያህል እንደማደንቀው ከነገርኳት በኋላ፣
ባህራም ላንቺ እንዴት ሆኖ ነው የሚታይሽ? አልኳት። ደራሲ
መሆን እንደምፈልግና ስለሰዎች ማወቅ እንዳለብኝ፣ ይልቁንም
ሴቶች ወንዶችን እንዴት እንደሚያዩዋቸው ማጥናት እንደሚገባኝ ስለዚህ፣ እሷ ስለራሷ ብትነግረኝ ለኔ ትልቅ ዋጋ እንዳለው፣ በሰፊው ዘረዘርኩላት። ተቀበለችኝና ስትናገር፣ በቃላትዋ እየተንሳፈፍኩ የድምፅዋ ዜማ እየተመቸኝ አዳመጥኳት
ደራሲ ሳትሆንም ስለራሴ ብነግርህ ግድ የለኝም አለችኝ።
ባሀራም ስላንተ ብዙ ጥሩ ጥሩ ነገር ስለነገረኝ ነው መሰለኝ፣ በጣም የማውቅህ መስሎ ይሰማኛል። ደሞ እወድሀለሁ:: በጣም ተወዳጅ ልጅ ነህ። ብዙ ሴቶች ይህን ነግረውህ የለ? ተናገር፡ (ትስቃለች።እሷ የተናገረችው በንፁህ ልብ ነበር። እኔ ግን ምኞቴ ተቀሰቀሰ፡፡
እግሮቼን አጣመርኩ። የሉልሰገድንና የሷን ታሪክ ባላውቅ ኖሮ አሁን ምኞቴ ይቀሰቀስብኝ ነበር? እንጃ፡፡ ኒኮል ቀጠለችልኝ
«በአስራ ስድስት አመቴ ማርሴል ከሚባል ልጅ ፍቅር ያዘኝ
ማርሴልም ወደደኝ። ቤቶቻችን ሁለቱም ሀብታም ቡርዥም
በመሆናቸው ይከባበሩና ይዋደዱ ስለነበረ፣ በመዋደዳችን እጅግ
ተደሰቱ። እስክንጋባ ቸኮሉ፡፡ ግን
ሁለታችንም የዩኒቨርሲቲ
ትምህርታችንን እስክንጨርስ ላንጋባ ቆረጥን። ቤቶቻችንን ለማስደ ሰት ስንል ተጫጨን፡፡ በዚህ መካከል ማርሴል አየር ሀይል ገባ
«አንቷን ደ ሴንት ኤግዙፔሪን ታውቀው የለ? በኤሮፕላን
ስለመብረር፣ ስለአደጋው፣ ስለክብሩ፣ ስለጀግንነቱ የደረሳቸውን መፃህፍት፣ ማርሴል ደጋግሞ ያነባቸው ነበር፡፡ ከልቡ ሴንት ኤግዙፔሪኝ ያደንቀው ነበር፤ ያመልከው ነበር፡፡ ለዚህ ይመስለኛል አየር ሀይል የገባው፡፡ እኔ ተው አትግባ፤ እንደ ሴንት ኤግዙፔሪ በኤሮፕላን አደጋ ትሞታለህ፣ አልኩት። መሞት የት ይቀራል? አለኝ። የሰው ልጅ ተግባሩ ከሞት ለማምለጥ መጣጣር ሳይሆን፡ ሞት
እስኪመጣ ድረስ ክብር ያለው፣ ኩራት ያለው ኑሮን መኖር ነው፣
አለኝ። አለቀስኩ። እምባዬን ጠረገልኝ። አሮፕላን ነጂ ሆነ
ይህ ሁሉ ሲሆን በግብረ ስጋ ሊገናኘኝ ይሞክር ነበር፡፡ በብዙ
ይለምነኝ ነበር፡፡ ሳንጋባ አይሆንም ብዬ እምቢ አልኩት አንድ ቀን የኤሮፕላን እደጋ ደረሰበት። ሁለት ወር ሙሉ ሀኪም ቤት ተኛ። ከዚያ ወደ ቤቱ መጣ። የአየር ሀይል ኑሮ፣ የሴንት ኤግዙፔሪ አይነት ኑሮ፣ ክብር፣ አደጋና ጉብዝና የሞላበት ኑሮ፣ የጀግኖች አይነት ኑሮ በቃው:: ከአየር ሀይል አሰናበቱት።ምክንያቱም ወገቡ ተሰብሮ እግሮቹ ሽባ ሆኑ። በተሽከርካሪ ወምበር ቁጭ ብሎ፣ እኔ ወይም እናቱ እየገፋነው ነበር አየር ለመቀበል እንኳ የሚወጣው
«ካንጀቴ አዘንኩለት፡ በሀይል ወደድኩት እሱ ግን አሁንም ሽባ ሆኖ የሴንት ኤግዘፔሪን መፃህፍት
ያነብ ነበር። ስለአደጋ፣ ስለጀግንነት፣ ስለክብር ስለሞት ያነብ ነበር።አንድ ቀን ሽጉጡን ጠጥቶ ሞተ ሀዘን ጀመረኝ። ግን ሀዘን ይለመዳል። ወጣት ከሆንክማ ትንሽ ቆይቶም ይረሳል። በተለይ ያጠቃኝ ፀፀት ነበር። ፀፀት አይለመድም፣
አይረሳም፣ የማይጠግብ የማይተኛ ውስጣዊ ትል ነው፡ እድሜ ልክህን ይበላሀል። የቆጨኝ ማርሴል በግብረ ስጋ ሊገናኘኝ ሲፈልግ እምቢ ማለቴ ነው:: እወደው ነበር፡ ስጋዬን ለሱ መስጠት እንዴት አቃተኝ? በሀይል ይቆጨኝ ይሞረሙረኝ ጀመር
ነብስ አባቴ ጋ ሄድኩና ሁሉን ተናዘዝኩ፡፡ የሠራሽው ልክ
ነበር አሉኝ። እኔግን ፍፁም ስህተት እንደነበረ የበለጠ እየተገነዘብኩ ሄድኩ፡፡ ራሴን መቅጣት ጀመርኩ፡፡ ከጠየቀኝ ሁሉ መተኛት
ጀመርኩ። ደሞ ብዙዎች ይጠይቁኝ ጀመር። ርካሽ ሴት ሆንኩ
«ግን አሁንም ፀፀቱ አልተወኝም»
በካሎሪያዬን እንዳለፍኩ ለዩኒቨርሲቲ ትምህርት ወደ ኤክስ
መጣሁ፡፡ ቤቶቼም ማርሴልን ለመርሳት ካለአቨር ከተማ መራቅ
እንዳለብኝ ስላወቁ ሂጂ አሉኝ። ኤክስ መጥቼ በርካሽነቴ ላይ
ጠጪነት ጨመርኩበት። የፈለገኝ እንግዲህ እስክሰክር ድረስ ማጠጣት አለበት። ብዙ ሰአት ካንዱ ጋር ስጠጣ አመሻለሁ። ጧት ወደ አምስት ሰአት ላይ ስነቃ አልጋው ውስጥ ነኝ፡፡ ሲደሰትብኝ እንዳደረ ይታወቀኛል፣ ግን ምን ምን እንደሰራን እንደ ህልም'ንጂ እንደ ውን ሆኖ አይታየኝም
ካንዲት የኔ ብጤ ርካሽ ጋር ገጠምኩ፣ አብረን መጠጥና
ወንድ ስናሳድድ እናመሽ ጀመር
እንዲህ ስል አመቱ አለፈ፡ ፈተና ወደቅኩ፡ ክፍል ደገምኩ፣
ሁለተኛው አመት ተጀመረ፣ ያንኑ ኑሮዩን ቀጠልኩ
አንድ ረቡእ ጧት እንደ ልማዴ አንዱ እማላውቀው መኝታ
ቤት ነቃሁ። ሰውየው ቁርስ ያቀርባል፡፡ ልዩ ሰው ሆኖ ታየኝ።
ሳይነካኝ አድሯል፡፡ ከመስከሩ የተነሳ ሊነካኝ ባይችል ነው እንዳልል፣ ትላንት ማታ ፓርቲው ጋ ልሰክር ትንሽ ሲቀረኝ ጠጣ እንጂ»
ስለው ሁለታችንም ከሰከርንማ ማን ማንን ይደግፋል?» ሲለኝ
አስታወሰው
“አልጋ ውስጥ እንዳለሁ ቁርስ ከበላን በኋሳ፣ ሰውየው በተሰባበረ
ፈረንሳይኛ
“ እንቁላል ከተሰበረ ወድያ ምንም
እንደማይሆን ታውቂ የለ?» አለኝ፡፡ ምን እንደሚል ሳይገባኝ «አዎን”
አልኩት። ወጣትነትም አንዴ ከተሰበረ ሊጠገን አይችልም» አለኝ
«ምን ማለትህ ነው?» አልኩት
«ያንቺ ወጣትነት ገና አልተሰበረም:: ግን ሊሰበር ትንሽ ነው የቀረው። እንደዚህ አይነት ኑሮ ከቀጠልሽ ከትንሽ ጊዜ በኋላ
ይሰበራል»
ተናደድኩ «ምን አገባህ?» አልኩት
«ምን አገባህ አትበይኝ፡ ፈረንሳይ መሰልኩሽ እንዴ? እናንተ
ፈረንሳዮች ፈሪ ናችሁ፡፡ ግብዝ ናችሁ። ተግባራችሁን መፈፀም
አስቸጋሪ የሆነባችሁ እንደሆነ፣ እኔ ምን አገባኝ? Ca me regarde pas. ብላችሁ ትተዉታላችሁ፡፡ እኔ ግን እንደሱ አይደለሁም፡፡»
«እና በኔ ህይወት አንተ ምን አገባህ?»
«አንቺ አልጋዬ ውስጥ ምን ትሰሪያለሽ? በኔ ህይወት ውስጥ
ገባሽ ማለት አይደለም?» አለኝ። መልስ ስላጣሁ ዝም አልኩ
መጥቶ አልጋው ላይ አጠገቤ ቁጭ እለና፣ አይን አይኔን እያየኝ
«አሁን እስቲ ለሁለት ደቂቃ ፈረንሳይ መሆኑን ተይና ሰው
ሁኚ፡፡ ለሁለት ደቂቃ ብቻ፣ እሺ? አለዚያ ለመናገር አልችልም»
አለኝ፡፡ አንድ አይነት ደግ ፈገግታ አሳየኝ፡፡ ረስቼው የነበረ
አይናፋርነቴ ድንገት ተመልሶ ሽፍን አደረገኝ፡፡ ወደታች ሳይ ፊቴን
በእጆቹ ይዞ ቀና አደረገኝና ግምባሬን ሳመኝ
«አገሬ ኣንቺን የሚያካክሉ ታናናሽ እህቶች አሉኝ፡፡ አንቺ
የምታረጊውን ሲያረጉ ባያቸው ዝም አልላቸውም። ስለዚህ አንቺንም ዝም አልልሽም። ይገባሻል?»
👍28👏2
ዝም ብዬ ሳየው ቀጠለ አሁን እንግዲህ ባንቺ ቤት አደግኩ
ብለሻል። አልኮል ጠጥተሽ ስለሰከርሽና፣ የማታውቂው ሰው አልጋ ውስጥ ስላደርሽ የበሰልሽ ይመስልሻል። ግን ዋናው መብሰል ራስን ማወቅ ነው:: ራስሽን ብትመረምሪ ደሞ ርካሽ ሴት እንዳልሆንሽ ትገነዘቢያለሽ፡፡ ታድያ ርካሽ ሳትሆኚ አንደ ርካሽ ሴት መኖር ምን ይባላል? እኔ መቸስ ህፃንነት ነው እላለሁ።»
ዝም ኣልኩት። እውነትክን ነው አላልኩትም
«ትምህርት አለብኝ መሄዴ ነው:: መሄድ ካለብሽ ሂጂ፡፡ መሄድ
ከሌለብሽ ግን እዚህ ቆይኝና አብረን ምሳ እንበላለን» ብሎኝ ሄደ።ተመልሶ ለምሳ ወሰደኝ፡፡ ከተመገብን በኋላ ካፌ ገብተን ቡና ስንጠጣ ሰሙን ነገረኝ
እና ባህራም ምንሽ ነው? ብለህ ብትጠይቀኝ፣ ቀላል መልስ
ልሰጥህ አልችልም:: የስጋ ወዳጄ ነው፡ የመንፈስ ጓደኛዬ ነው፣
የህይወቴን አቅጣጫ ለበጎ ያስለወጠኝ ጠባቂዬ ነው»
የኒኮል ውበት ጉም እንደሸፈነው ተራራ ነው፤ ጉሙ በፀሀይ
ሙቀት ቀስ እያለ ሲተን፣ ተራራው መታየት ይጀምራል። በኔና
በኒኮል መካከል የነበረው እንግዳነትና አይናፋርነት እየተገፈፈ እየተዋወቅን እየተለማመድን ስንሄድ፣ ውበቷ እየተገለፀልኝ ሄደ:አይኖቿ ንፁህ ውሀ አረንጓዴ ሆነው፣ ረዣዥም ሽፋሎቿ አረንጓዴ ኩሬ ዙሪያ በተርታ የበቀሉ ሀር ጥቁር ቄጤማዎች ይመስላሉ።
አስተያየቷ ልስልስ ያለ ሆኖ፤ ሀዘን የተሞላ ይመስላል። ድምፅዋ
ውስጥ የማር ጠብታ አለ፤ ፈረንሳይኛዋ የታላላቆቹን ደራሲያን ቋንቋ ይመስላል። ይህ ውበቷ ቀስ እያደረገ፥ ሳይታወቀኝ፡ ልቤ ውስጥ ገባ፡፡ በሌለችበት አስባት ጀመር። ስትራመድ ባየኋት ቁጥር፣ ሉልሰገድ
«አልጋ ውስጥ የባለጌ መጨረሻ ናት» ያለኝን አስታውሳለሁ፡ እኔና
እሷ ባለጌ ነገር ስንሰራ ይታየኛል. .. ካለችበት ቦታ መንጭቄ ወደ ሀሳቤ ጫካ እወስዳታለሁ፤ እንደ እንሰሳ ዛፍ ስር አስጎንብሼ እስራታለሁ፤ አፏን ትከፍታለች። ጣቶቼን አፏ ውስጥ እከታለሁ፤ ትጠባቸዋለች፣ ታኝካቸዋለች. ..
ሉልሰገድ ኒኮልን ሊተዋት ሞከረ። ከልቡ ሞከረ። አልቻለም፡፡
ይታገስ ይታገስና፣ ሄዶ ይለምናታል። ጥፋ ከፊቴ ትለዋለች። እኔ ጋ መጥቶ “ካፌ ኒኮል ይወስደኝና ቡና አይነት ቢራችንን አየጠጣን ስለኒኮል ያወራልኛል። ስለአሸዋ ጡቶቿ፣ ስለወተት ጭኖቿ፣ ስለነበልባል እምሷ፣ ስለቅዱስ ብልግናዋ፣ የቃላት ቃና ይፈጥራል።
በቃላቱ ላይ እየተንሳፈፍን የኤክስን ፀሀይ እየሞቅን በሀሳባችን ኒኮል
ጭኖች መሀል ገብተን እንጨማለቃለን። ኣንድ ሽባ አይነት ደስታ ልባችን ውስጥ ይንፏቀቃል
እስካሁን እንግዲህ በጋ ኣልፎ፣ በልግ ተጋምሷል። ቅጠሎቹ
አረንጓዴ ሰልችቷቸው በቡና እይነት፣ በብጫ ብጤ፣ በቀይ መሳይ ቀለማት አሸብርቀዋል። ፀሀይዋ ከኛ እየራቀች ትሄዳለች፣ ሙቀቷ እየተቀነሰና እየጣመን ይሄዳል። ከምሳ በኋላ ኩር ሚራቦ ላይና በየመናፈሻው ውስጥ የኤክስ አሮጊቶችና ሽማግሌዎች አግድም ወምበሩን ሁሉ ሰፍረውበት፣ በፀሀይ እንደ ዶሮ ያንቀላፋሉ። ህፃናቱ
እሽዋ እየሰፈሩ ወይም
ባለሶስት እግር ብስኪሌት እየነዱ
ይንጫጫሉ። እንዳንዶቹም ከእናታቸው ወይም ከአያታቸው ጋር ኳስ እየተወራወሩ ይጫወታሉ፡፡ የኤክስ አዛውንት «ቡል» የተባለውን ጨዋታ የብረት ኳስ እየወረወሩ ይውለብታል። ጎረምሶቹና ኮረዳዎቹ በየካፌው ተቀምጠው ያወራሉ፡፡ በየዛፉ ስር ሳር ላይ ተጋድመው ይሳሳማሉ፡፡ ንፁህ ውብ ሰማይ ከኤክስ ሰላይ ተዘርግቷል፤ ፀሀይዋ ብቻዋን እንደምትንሸራሸር ብጫ የእሳት ኳስ ናት ።ሊመሽ ሲል፣
ለአንድ ሰአት ያህል ፀሀይዋ እንደ ትልቅ ብርቱካን ሰማዩ ዳር ላይ
ትንጠለጠላለች፣ የኤክስ ውብ ሰማይ እንደ ልጃገረዶቹ ጉንጭ
ፅጌረዳ ቀለም ይለብሳል። ከዚያ የተንጠለጠለችው ቀይ ብርቱካን
አድማሱ ውስጥ ትገባለች የኤክስ ሰማይ ቀስ እያለ ይጠቁራል፣
ኮከቦቹ ብቅ ብቅ ይላሉ።
አንዳንድ ቀን ግን ሚስትራል» የተባለው ሀይለኛ ነፋስ ኤክስን
በጥፊ ይላታል፣ ሽማግሌዎቹና ህፃናቱ በየቤታቸው ይሸሽጋሉ፤
የልጃገረዶች ፀጉር ይበታተንና ወደአንድ በኩል ይፈሳል፤ ቀሚሳቸው ወጣት ገላቸው ላይ ይለጠፍና ቅርፃቸውን ወለል አርጐ ያሳያል። ሰዎቹ ሲሄዱ ጐምበስ ብለው፣ ፊታቸውን አጨማደው፣ የያዙትን እቃ አቅፈው፣ ከንፋሱ ጋር እየተጋፉ ነው። ሚስትራል ልክ ለሶስት፣ለስድስት፣ ወይም ለዘጠኝ ቀን ነው የሚነፍሰው ይባላል፡፡ ነፍሶ ሲሰለቸው ይሄዳል። ኤክስ ውስጥ ሰላም ይመለሳል. . .
ሲልቪ ትፅፈው የነበረው ረዥም ልብወለድ ታሪክ ለሁለተኛ ጊዜ እምቢ አላት። ከዚህ በፊት፣ አንድ መቶ ገፅ ያሀል ከፃፈች በኋላ፣ ከደረሰችበት መቀጠል ፈልጋ ታሪኩ እምቢ ብሏት፣ እኔን በጣም አስቸግራኝ ነበር፡፡ አንዴ ማርሰይ ውሰደኝ ትለኛለች፣ አንዴ ናይት ክለብ ውሰድና እስክረኝ ትለኛለች፣ አንዴ ጫካ ውሰደኝና ፍቅር እንስራ ትለኛለች፣ አንዴ ቤት መጥተህ ቁጭ በልና እኔ ልፃፍ ትለኛለች። ይሄ ሁሉ ሲሆን፣ ድንገት ኩርፍ ኩርፍ እያለች ትእግስቴን ታስጨርሰኛለች።
በመጨረሻ፣ ከፊቴ ጥፋ፣ እኔ መጥቼ እስክፈልግህ ድረስ
ፊትህን እንዳታሳየኝ አለችኝ፡፡ እሺ አልኳት። ከስድስት ቀን በኋላ፣
መጣችና እየሳቀች «ስላስቸገርኩህ ይቅርታ አርግልኝ
አለችኝ
አሁን ደሞ መቶ ዘጠና ገፅ ላይ ካደረሰችው በኋላ፣ ታሪኩ ወደፊት አልቀጥልም እምቢ አላት። አሁንም አባረረችኝ። በሷ
ምክንያት እኔም መፃፍ እምቢ አለኝ ሉልሰገድን በበኩሉ የኒኮል እምቢታ ይጫወትበታል። ስለዚህ
ቤታችን« ካፌ ኒኮል» ሄደን ቡና አይነት ቢራ እናዛለን። ሉልሰገድ
ስለኒ ኮል ያወራልኛል። በምኞት እየጋልኩ ኣዳምጠዋለሁ
«የኒኮልን ጡት እንግዲህ እንደ ነጭ ሰማይ ልታየው ትችላለህ::
ሰማዩ መሀል ላይ ደማቅ ወይን ጠጅ ጨረቃ አለች። ወይን ጠጁን
ጨረቃ ሮዝ ቀለም ብርሀን ከቧታል:: ይታይሀል? ታድያ ያንን
ሞቃት ነጭ ሰማይ እየዳበስኩ ጨረቃዋን መጉረስ ነው የሚታየኝ
የኒኮልና የሲልቪ ጡቶች ምናቤ ውስጥ ይደሳለቃሉ፥ ሰላም
ይነሱኛል፣ ሉልሰገድ ንግግሩን ይቀጥላል። ...
በልግ ወደ ማለቂያው ተቃረበ....
💫ይቀጥላል💫
ብለሻል። አልኮል ጠጥተሽ ስለሰከርሽና፣ የማታውቂው ሰው አልጋ ውስጥ ስላደርሽ የበሰልሽ ይመስልሻል። ግን ዋናው መብሰል ራስን ማወቅ ነው:: ራስሽን ብትመረምሪ ደሞ ርካሽ ሴት እንዳልሆንሽ ትገነዘቢያለሽ፡፡ ታድያ ርካሽ ሳትሆኚ አንደ ርካሽ ሴት መኖር ምን ይባላል? እኔ መቸስ ህፃንነት ነው እላለሁ።»
ዝም ኣልኩት። እውነትክን ነው አላልኩትም
«ትምህርት አለብኝ መሄዴ ነው:: መሄድ ካለብሽ ሂጂ፡፡ መሄድ
ከሌለብሽ ግን እዚህ ቆይኝና አብረን ምሳ እንበላለን» ብሎኝ ሄደ።ተመልሶ ለምሳ ወሰደኝ፡፡ ከተመገብን በኋላ ካፌ ገብተን ቡና ስንጠጣ ሰሙን ነገረኝ
እና ባህራም ምንሽ ነው? ብለህ ብትጠይቀኝ፣ ቀላል መልስ
ልሰጥህ አልችልም:: የስጋ ወዳጄ ነው፡ የመንፈስ ጓደኛዬ ነው፣
የህይወቴን አቅጣጫ ለበጎ ያስለወጠኝ ጠባቂዬ ነው»
የኒኮል ውበት ጉም እንደሸፈነው ተራራ ነው፤ ጉሙ በፀሀይ
ሙቀት ቀስ እያለ ሲተን፣ ተራራው መታየት ይጀምራል። በኔና
በኒኮል መካከል የነበረው እንግዳነትና አይናፋርነት እየተገፈፈ እየተዋወቅን እየተለማመድን ስንሄድ፣ ውበቷ እየተገለፀልኝ ሄደ:አይኖቿ ንፁህ ውሀ አረንጓዴ ሆነው፣ ረዣዥም ሽፋሎቿ አረንጓዴ ኩሬ ዙሪያ በተርታ የበቀሉ ሀር ጥቁር ቄጤማዎች ይመስላሉ።
አስተያየቷ ልስልስ ያለ ሆኖ፤ ሀዘን የተሞላ ይመስላል። ድምፅዋ
ውስጥ የማር ጠብታ አለ፤ ፈረንሳይኛዋ የታላላቆቹን ደራሲያን ቋንቋ ይመስላል። ይህ ውበቷ ቀስ እያደረገ፥ ሳይታወቀኝ፡ ልቤ ውስጥ ገባ፡፡ በሌለችበት አስባት ጀመር። ስትራመድ ባየኋት ቁጥር፣ ሉልሰገድ
«አልጋ ውስጥ የባለጌ መጨረሻ ናት» ያለኝን አስታውሳለሁ፡ እኔና
እሷ ባለጌ ነገር ስንሰራ ይታየኛል. .. ካለችበት ቦታ መንጭቄ ወደ ሀሳቤ ጫካ እወስዳታለሁ፤ እንደ እንሰሳ ዛፍ ስር አስጎንብሼ እስራታለሁ፤ አፏን ትከፍታለች። ጣቶቼን አፏ ውስጥ እከታለሁ፤ ትጠባቸዋለች፣ ታኝካቸዋለች. ..
ሉልሰገድ ኒኮልን ሊተዋት ሞከረ። ከልቡ ሞከረ። አልቻለም፡፡
ይታገስ ይታገስና፣ ሄዶ ይለምናታል። ጥፋ ከፊቴ ትለዋለች። እኔ ጋ መጥቶ “ካፌ ኒኮል ይወስደኝና ቡና አይነት ቢራችንን አየጠጣን ስለኒኮል ያወራልኛል። ስለአሸዋ ጡቶቿ፣ ስለወተት ጭኖቿ፣ ስለነበልባል እምሷ፣ ስለቅዱስ ብልግናዋ፣ የቃላት ቃና ይፈጥራል።
በቃላቱ ላይ እየተንሳፈፍን የኤክስን ፀሀይ እየሞቅን በሀሳባችን ኒኮል
ጭኖች መሀል ገብተን እንጨማለቃለን። ኣንድ ሽባ አይነት ደስታ ልባችን ውስጥ ይንፏቀቃል
እስካሁን እንግዲህ በጋ ኣልፎ፣ በልግ ተጋምሷል። ቅጠሎቹ
አረንጓዴ ሰልችቷቸው በቡና እይነት፣ በብጫ ብጤ፣ በቀይ መሳይ ቀለማት አሸብርቀዋል። ፀሀይዋ ከኛ እየራቀች ትሄዳለች፣ ሙቀቷ እየተቀነሰና እየጣመን ይሄዳል። ከምሳ በኋላ ኩር ሚራቦ ላይና በየመናፈሻው ውስጥ የኤክስ አሮጊቶችና ሽማግሌዎች አግድም ወምበሩን ሁሉ ሰፍረውበት፣ በፀሀይ እንደ ዶሮ ያንቀላፋሉ። ህፃናቱ
እሽዋ እየሰፈሩ ወይም
ባለሶስት እግር ብስኪሌት እየነዱ
ይንጫጫሉ። እንዳንዶቹም ከእናታቸው ወይም ከአያታቸው ጋር ኳስ እየተወራወሩ ይጫወታሉ፡፡ የኤክስ አዛውንት «ቡል» የተባለውን ጨዋታ የብረት ኳስ እየወረወሩ ይውለብታል። ጎረምሶቹና ኮረዳዎቹ በየካፌው ተቀምጠው ያወራሉ፡፡ በየዛፉ ስር ሳር ላይ ተጋድመው ይሳሳማሉ፡፡ ንፁህ ውብ ሰማይ ከኤክስ ሰላይ ተዘርግቷል፤ ፀሀይዋ ብቻዋን እንደምትንሸራሸር ብጫ የእሳት ኳስ ናት ።ሊመሽ ሲል፣
ለአንድ ሰአት ያህል ፀሀይዋ እንደ ትልቅ ብርቱካን ሰማዩ ዳር ላይ
ትንጠለጠላለች፣ የኤክስ ውብ ሰማይ እንደ ልጃገረዶቹ ጉንጭ
ፅጌረዳ ቀለም ይለብሳል። ከዚያ የተንጠለጠለችው ቀይ ብርቱካን
አድማሱ ውስጥ ትገባለች የኤክስ ሰማይ ቀስ እያለ ይጠቁራል፣
ኮከቦቹ ብቅ ብቅ ይላሉ።
አንዳንድ ቀን ግን ሚስትራል» የተባለው ሀይለኛ ነፋስ ኤክስን
በጥፊ ይላታል፣ ሽማግሌዎቹና ህፃናቱ በየቤታቸው ይሸሽጋሉ፤
የልጃገረዶች ፀጉር ይበታተንና ወደአንድ በኩል ይፈሳል፤ ቀሚሳቸው ወጣት ገላቸው ላይ ይለጠፍና ቅርፃቸውን ወለል አርጐ ያሳያል። ሰዎቹ ሲሄዱ ጐምበስ ብለው፣ ፊታቸውን አጨማደው፣ የያዙትን እቃ አቅፈው፣ ከንፋሱ ጋር እየተጋፉ ነው። ሚስትራል ልክ ለሶስት፣ለስድስት፣ ወይም ለዘጠኝ ቀን ነው የሚነፍሰው ይባላል፡፡ ነፍሶ ሲሰለቸው ይሄዳል። ኤክስ ውስጥ ሰላም ይመለሳል. . .
ሲልቪ ትፅፈው የነበረው ረዥም ልብወለድ ታሪክ ለሁለተኛ ጊዜ እምቢ አላት። ከዚህ በፊት፣ አንድ መቶ ገፅ ያሀል ከፃፈች በኋላ፣ ከደረሰችበት መቀጠል ፈልጋ ታሪኩ እምቢ ብሏት፣ እኔን በጣም አስቸግራኝ ነበር፡፡ አንዴ ማርሰይ ውሰደኝ ትለኛለች፣ አንዴ ናይት ክለብ ውሰድና እስክረኝ ትለኛለች፣ አንዴ ጫካ ውሰደኝና ፍቅር እንስራ ትለኛለች፣ አንዴ ቤት መጥተህ ቁጭ በልና እኔ ልፃፍ ትለኛለች። ይሄ ሁሉ ሲሆን፣ ድንገት ኩርፍ ኩርፍ እያለች ትእግስቴን ታስጨርሰኛለች።
በመጨረሻ፣ ከፊቴ ጥፋ፣ እኔ መጥቼ እስክፈልግህ ድረስ
ፊትህን እንዳታሳየኝ አለችኝ፡፡ እሺ አልኳት። ከስድስት ቀን በኋላ፣
መጣችና እየሳቀች «ስላስቸገርኩህ ይቅርታ አርግልኝ
አለችኝ
አሁን ደሞ መቶ ዘጠና ገፅ ላይ ካደረሰችው በኋላ፣ ታሪኩ ወደፊት አልቀጥልም እምቢ አላት። አሁንም አባረረችኝ። በሷ
ምክንያት እኔም መፃፍ እምቢ አለኝ ሉልሰገድን በበኩሉ የኒኮል እምቢታ ይጫወትበታል። ስለዚህ
ቤታችን« ካፌ ኒኮል» ሄደን ቡና አይነት ቢራ እናዛለን። ሉልሰገድ
ስለኒ ኮል ያወራልኛል። በምኞት እየጋልኩ ኣዳምጠዋለሁ
«የኒኮልን ጡት እንግዲህ እንደ ነጭ ሰማይ ልታየው ትችላለህ::
ሰማዩ መሀል ላይ ደማቅ ወይን ጠጅ ጨረቃ አለች። ወይን ጠጁን
ጨረቃ ሮዝ ቀለም ብርሀን ከቧታል:: ይታይሀል? ታድያ ያንን
ሞቃት ነጭ ሰማይ እየዳበስኩ ጨረቃዋን መጉረስ ነው የሚታየኝ
የኒኮልና የሲልቪ ጡቶች ምናቤ ውስጥ ይደሳለቃሉ፥ ሰላም
ይነሱኛል፣ ሉልሰገድ ንግግሩን ይቀጥላል። ...
በልግ ወደ ማለቂያው ተቃረበ....
💫ይቀጥላል💫
👍25❤1
#አንዲት_መርፌ_ስንቱን_ቀዳዳ_ትስፋው
፡
፡
#ሶስት(መጨረሻ)
፡
፡
#በአሌክስ_አብርሃም
እኔ ይሄን ስድብ በፀጋ ተቀብዬ እግር ማየቴን መቼም አላቆምም። የሴት ልጅ እግር የውበት ጥጌ
ነው። ለሰርጌ ቀን አይበለውና እግሯ የሚያምር ግን አንገቷ የተቆረጠ ሴት ጎኔ አምጥተው ሚስትህ ናት ቢሉኝ፣ “በደስታ ይሁን በሐዘን…” ብዬ ከመፈረም አልመለስም። እንዲህ የምንሰፈሰፍለት፣የምማልልለት፣ የምልከሰከስለት፣ ልክስክስክስ የምልለት የሴት ልጅ እግር እንደኔ እንደኔ በሁለት ትላልቅ ክፍል ይከፈላል፣
1ኛ የዓለም ሴቶች እግር ሁሉ በአጠቃላይ ማለት ነው።
2ኛ. የዙቤይዳ እግር ! በቃ እኔን የሚያልከሰክሰኝ፣ በምኞት አፌን የሚያስከፍተኝ፣ ሳመው ሳመው
የሚለኝ ይሄ ሁለተኛው እግር ነው። እናም ድንገት ከቀሚሷ ወጣ ብሎ ፍም የመሰለ ተረከዟ፣የሕፃን
ልጅ ጣት የመሳሰሉ ጣቶቿ፣ ውሃ የመሰሉ (መስተዋትም ይመስሉኛል) ጥፍሮቿ፣ ምንም ቀለም ሳይቀቡ ደግሞ የቁርጭምጭሚት አጥንቶቿ ብይ ብይ መስለው ጠቆር ያለው አረቢያን መጅሊስ ላይ
እንደ እሳት ሲንቀለቀሉ ሳይ ቀልቤን ሳትኩ። ዜድዬ እኮ ለእኔ ሰርክ አዲስ ነች። አይቼ አልጠግባትም ።ተንደርድሬ ሄጄ እግሮቿን ብስማቸው ደስታዬ፤ የሆነ ነገር ሂድ ሂድ እያለ ይገፋኛል።
እ.? ”አሉኝ የዜድ አባት
“እ?…” አልኳቸው እኔም፣ የተናገሩትን ባለመስማቴ አፍሬም ደንግጬም ነበር፤(ታዲያ ምን ላድርግ እኔ የብቸኝነት፣ የክህደት፣ የውሸት፣ የማስመሰል፣ የጥቅም ማሳደድ እና የዝሙት ቆፈን በሚያቆራምደው ከተማ፣ የፍቅር እሳታቸውን ወልደው እሳት ውስጥ ቆሜ እንዴት ያሉትን ልስማ…? )
“እናቴዋ…ቀልቡን ወሰድ ያደርገዋል አንዳንዴ እንደ አብዱ” አሉ የዜድ እናት (ጎበዝ ኧረ ይሄ አብዱ ማነው…?) ዙቤይዳ ቡፍ ብላ ሳቀች። እናቷም ሰውነታቸው እስኪረግፍ ሳቁ። አባቷግን ኮስተር እንዳሉ ፂማቸውን በመዳፋቸው እየዳሰሱ ዝም ብለው ቆዩ። በዝምታው ውስጥ ድምፃቸው የሚያማምር ሕፃናት ከሩቅ በስርቅርቅ ድምፃቸው ቁርዓን ሲቀሩ ይሰማል። ለምን እንደሆነ ባላውቅም የሕፃናቱ ድምፅ፣ የአባቷ ዝምታ፣ የዙቤይዳ አቀርቅራ በክሪሟ መጫወት ተዳምሮ ዜድን ላጣት ከዜድ ጋር
ልንለያይ ሴኮንዶች የቀሩ መሰለኝ። ምፅአት መሰለኝ። ድንገት ነው በቃ እንደዚህ የተሰማኝ። እንባዬ
ሁሉ ይታገለኝ ጀመረ እልህ ውስጤ ተንተከተከ።
የዜድዬ እናት ድንገት ዝምታውን ሰብረው፣ “ዘምዘም…” ብለው ተጣሩ ።
“አቤትእማማ ! ብላ የዙቤይዳ እህት ከውስጠኛው ክፍል የግቢ በር የሚያክለውን በጌጥ የተሽቆጠቆጠ ባለሁለት ተከፋች የጣውላ በር ከፍታ ገባች። ዘምዘም ቁመቷ የትየለሌ ነው። በዛ ቁመት ላይ ሙልት ያለ ሰውነቷ ተጨምሮበት ክብድ የሚል ነገር አላት። ሳሎኑ ውስጥ መጥታ ስትቆም የሆነ ረዥም ማማ
ነገር የቆመ ነበር የሚመስለው፣ አንጋጥጬ ሽቅብ ተመለከትኳት። ኮስተር አለችብኝ። አሁን የመረረው
ባላጋራ መጣ አልኩ በሆዴ። በተቻለኝ መጠን ዘምዘምን ላለማየት ወደ ዙቤይዳ ዞርኩ፤ ፈገግ አለችልኝ ወደ ዘምዘም በድፍረት ዞርኩ ቡትሌ አክላ ታየችኝ፡፡አስማተኛው የዜድ ፈገግታ እንኳን አንዲት ሴት ኪሊማንጃሮን በፊቴ ጠጠር ያሳክለዋል። ከፍቅር የሚገዝፍ ነገር የለማ !
“ምሳ አልደረሰም እንዴ? እንግዳ ጠርታችሁ በራብ ልትገሉት ነው እንዴ” አሉ እማማ። ዘምዘም
ክፉ ደግ ሳትናገር ወደ ውስጥ ተመልሳ ገባች። እኛም በዝምታችን እንደፀናን በሩ ተበረገደና የምግብ መፈክር ያነገቱ ሰላማዊ ሰልፈኞች ወደ ሳሎኑ ተግተልትለው ገቡ አራት እህትና አንዲት ሠራተኛ።
ዘሐራም ከሰልፈኞቹ አንዷ ነበረች። የያዘችውን ሰሐን በትኩረት ተመለከትኩት። “እሷ ከያዘችው ሰሐን አልበላም” አልኩ ለራሴ። ሠራተኛዋ ምንጣፉ መሐል ላይ አንድ ሰፊ ክብ ላስቲክ አነጠፈች። ከዛ የምግብ ዓይነት በሚያማምር ሰፋፊ የሸክላ ሰሀኖች ተደረደሩ። ላስቲኩ ላይ ዙሪያውን የተደረደሩትን
ነጫጭ ሰሀኖች በክብ ተደርድረው ስመለከት በፀሐይ ዙሪያ ምህዋራቸውን ተከትለው የሚሽከረከሩ ፕላኔቶች ሥዕል ትዝ አለኝ።
ሰልፈኞቹ ወጡና ሌላ ሰሐን ይዘው ተመለሱ(ምንድን ነው ይሄ ሁሉ ጉድ)። ብስኩቱ፣ ጣፋጩ፣ ስሙን
የማላውቀው ነገር ሁሉ በዓይነት ተደረደረ። አንድ ነገር ውስጤን በሐዘን ሞላው። ዙቤይዳ ሱቅ ፀሐይ ልንሞቅ ስንቀመጥ የምጋብዛትን ቦንቦሊኖ ለመብላት ቁርስ ሳትበላ ትመጣ እንደነበር አስታወስኩ።እውነቴን ነው ይሄን ማዕድ ስለ ፍቅር ረግጣ፣ “አብርሽ ኧረ ርቦኛል ቦንቦሊኖ ግዛልኝ…” ትላለች።ፀሐያችንን እየሞቅን ፊት ለፊታችን ካለች ሻይ ቤት ቦንቦሊኖ አዝዘን እየተጎራረስን በሻይ እንበላለን።እንደውም አንድ ጊዜ አረፋ በዓል ሆኖ የነዙቤይዳ ሱቅ ዝግ ነበር፤ እኔ ተቀጥሬ የምሠራበት ሱቅ ደግሞ
አልተዘጋም፤ ዙቤይዳ ከቤቷ ሹልክ ብላ መጥታ በበዓሉ ቀን እዛች ሻይ ቤት ሄድንና ቦንቦሊኖ በሻይ በላን። ለረመዳን ሙሉ ቀን ዙቤይዳ ስለማትበላ እኔም ሳልበላ የምውልባቸው ቀናት ይበዙ ነበር።
የዙቤይዳ እናት “በልና ወዲህ፣ ዙቤይዳ ነቅነቅ በይ እንጂ መታጠቢያ ቤቱን አሳይው” አሉ። ዙቤይዳ እየመራች በሚያምረው በር አልፋ ወደ መታጠቢያው ወሰደችኝ። አንዳንድ ነገሮች አሉ በአክብሮት ሲደረጉ ስድብ የሚሆኑ። የነዙቤይዳ መታጠቢያ ቤት ስፋት የአባቴን መኝታ ቤት ያክላል። የመታጠቢያ
ሸክላዎቹ ንጣት፣ የቤቱ አስደሳች ጠረን አፍ አውጥቶ የሰደበኝ መሰለኝ፣ “አንተ አመዳም ደሀ ልካችንን እየው…" የሚለኝ መሰለኝ። ዙቤይዳ ፈዝዤ መቆሜን ስታይ “ታጠብ…” አለችኝና ዞር ብላ ወደ ኋላዋ
ተመልክታ ማንም አለመኖሩን ካረጋገጠች በኋላ ጉንጬን ሳመችኝ። ከንፈሯ ይሞቃል። የሆነ ርጥበቱ ጉንጩ ላይ የቀረ መሰለኝ። ስትስመኝ ድንጋጤው ይሁን ንዝረቱ አስበረገገኝ። “ብቻችንን ከሆንን አያስችለኝም ቶሎ ውጣ” አለችኝ እየሳቀች። እና ራሷ እጇን መታጠብ ጀመረች። በመስተዋቱ ውስጥ ዓይኖቿ አፍጥጠውብኝ ነበር። የመታጠቢያ ቤቱ ውበት ውበቷን አጉልቶት ነው መሰል፤ ዙቤይዳ
በጣም አማረችብኝ። ለዚህች ልጅማ አንድ ሰውና አንድ ጥይት እስኪቀር ታጥበን ወጣን።
ወደ ሳሎን ስንመለስ የዙቤይዳ እናት ኖር.. አሉኝ፣ አባቷ ግን አሁንም ፂማቸውን እያሻሹ ዝም
ብለው ተቀምጠዋል። እንደውም ከቅድሙ በላይ ፊታቸው ተቀያይሮ ቁጣ ነበር ከግንባራቸው
የሚስፈነጠረው። ወደ መታጠቢያ ቤቱ እንደገባን የዜድ እናት ጋር የሆነ ነገር እንደተነጋገሩ ገመትኩ።
እንዴት ይጨንቃሉ። ዘሐራ ጭልፉ ይዛ ስትገባ፣ እኛ ታጥበን ስንወጣ አንድ ሆነ። እንደው ይህች ልጅ
ደንቃራ ነገር ናት ልበል። በግርምት እግሬን ተመለከተችኝ። ዓይኗን ተከትዬ ወደ እግሬ ስመለከት ወደ
መታጠቢያ ቤት ስገባ ያደረግኩት የዙቤይዳን ሰንደል ጫማ ነበር። ያውም ብዙ ጊዜ ኡዱ ስታደርግ
የምትጫማውን። እሾህ ! ዓይኗ የማያየው ነገር የለም። እኔ ራሴ ጫማ ላድርግ፣ በእግሬ ልሁን ትዝ
ያለኝ አሁን ነው።
አንዲት ትንሽ ትራስ ነገር ከተሰደረው ምግብ ፊት ዙቤይዳ አመቻቸችልኝና ተቀመጥኩ። አባቷ
ከምግቡ ክምር ወዲያ፣ እኔ ወዲህ። ምግብን ድንበር አድርገን የተፋጠጥን ጠላቶች። (አንቱ ወዲያ ማዶ፣ እኔ ወዲህ ማዶ፣ አንገናኝም ወይ ተራራው ተንዶ..) መብላት አልቻልኩም። አባቷ ዓይኔን ላለማየት ሲሸሹ ምግቡ ዘጋኝ። በቤታቸው ምግብ አቅርበው ፊታቸውን ሲያጠቁሩብኝ ለልመና የመጣሁ እስኪመስለኝ አፈርኩ ተሳቀቅኩ። ዙቤይዳ ገብቷታል። ምንም ነገር ሳትፈራ ሰሀኔ ላይ እንጀራና ንጣቱ
፡
፡
#ሶስት(መጨረሻ)
፡
፡
#በአሌክስ_አብርሃም
እኔ ይሄን ስድብ በፀጋ ተቀብዬ እግር ማየቴን መቼም አላቆምም። የሴት ልጅ እግር የውበት ጥጌ
ነው። ለሰርጌ ቀን አይበለውና እግሯ የሚያምር ግን አንገቷ የተቆረጠ ሴት ጎኔ አምጥተው ሚስትህ ናት ቢሉኝ፣ “በደስታ ይሁን በሐዘን…” ብዬ ከመፈረም አልመለስም። እንዲህ የምንሰፈሰፍለት፣የምማልልለት፣ የምልከሰከስለት፣ ልክስክስክስ የምልለት የሴት ልጅ እግር እንደኔ እንደኔ በሁለት ትላልቅ ክፍል ይከፈላል፣
1ኛ የዓለም ሴቶች እግር ሁሉ በአጠቃላይ ማለት ነው።
2ኛ. የዙቤይዳ እግር ! በቃ እኔን የሚያልከሰክሰኝ፣ በምኞት አፌን የሚያስከፍተኝ፣ ሳመው ሳመው
የሚለኝ ይሄ ሁለተኛው እግር ነው። እናም ድንገት ከቀሚሷ ወጣ ብሎ ፍም የመሰለ ተረከዟ፣የሕፃን
ልጅ ጣት የመሳሰሉ ጣቶቿ፣ ውሃ የመሰሉ (መስተዋትም ይመስሉኛል) ጥፍሮቿ፣ ምንም ቀለም ሳይቀቡ ደግሞ የቁርጭምጭሚት አጥንቶቿ ብይ ብይ መስለው ጠቆር ያለው አረቢያን መጅሊስ ላይ
እንደ እሳት ሲንቀለቀሉ ሳይ ቀልቤን ሳትኩ። ዜድዬ እኮ ለእኔ ሰርክ አዲስ ነች። አይቼ አልጠግባትም ።ተንደርድሬ ሄጄ እግሮቿን ብስማቸው ደስታዬ፤ የሆነ ነገር ሂድ ሂድ እያለ ይገፋኛል።
እ.? ”አሉኝ የዜድ አባት
“እ?…” አልኳቸው እኔም፣ የተናገሩትን ባለመስማቴ አፍሬም ደንግጬም ነበር፤(ታዲያ ምን ላድርግ እኔ የብቸኝነት፣ የክህደት፣ የውሸት፣ የማስመሰል፣ የጥቅም ማሳደድ እና የዝሙት ቆፈን በሚያቆራምደው ከተማ፣ የፍቅር እሳታቸውን ወልደው እሳት ውስጥ ቆሜ እንዴት ያሉትን ልስማ…? )
“እናቴዋ…ቀልቡን ወሰድ ያደርገዋል አንዳንዴ እንደ አብዱ” አሉ የዜድ እናት (ጎበዝ ኧረ ይሄ አብዱ ማነው…?) ዙቤይዳ ቡፍ ብላ ሳቀች። እናቷም ሰውነታቸው እስኪረግፍ ሳቁ። አባቷግን ኮስተር እንዳሉ ፂማቸውን በመዳፋቸው እየዳሰሱ ዝም ብለው ቆዩ። በዝምታው ውስጥ ድምፃቸው የሚያማምር ሕፃናት ከሩቅ በስርቅርቅ ድምፃቸው ቁርዓን ሲቀሩ ይሰማል። ለምን እንደሆነ ባላውቅም የሕፃናቱ ድምፅ፣ የአባቷ ዝምታ፣ የዙቤይዳ አቀርቅራ በክሪሟ መጫወት ተዳምሮ ዜድን ላጣት ከዜድ ጋር
ልንለያይ ሴኮንዶች የቀሩ መሰለኝ። ምፅአት መሰለኝ። ድንገት ነው በቃ እንደዚህ የተሰማኝ። እንባዬ
ሁሉ ይታገለኝ ጀመረ እልህ ውስጤ ተንተከተከ።
የዜድዬ እናት ድንገት ዝምታውን ሰብረው፣ “ዘምዘም…” ብለው ተጣሩ ።
“አቤትእማማ ! ብላ የዙቤይዳ እህት ከውስጠኛው ክፍል የግቢ በር የሚያክለውን በጌጥ የተሽቆጠቆጠ ባለሁለት ተከፋች የጣውላ በር ከፍታ ገባች። ዘምዘም ቁመቷ የትየለሌ ነው። በዛ ቁመት ላይ ሙልት ያለ ሰውነቷ ተጨምሮበት ክብድ የሚል ነገር አላት። ሳሎኑ ውስጥ መጥታ ስትቆም የሆነ ረዥም ማማ
ነገር የቆመ ነበር የሚመስለው፣ አንጋጥጬ ሽቅብ ተመለከትኳት። ኮስተር አለችብኝ። አሁን የመረረው
ባላጋራ መጣ አልኩ በሆዴ። በተቻለኝ መጠን ዘምዘምን ላለማየት ወደ ዙቤይዳ ዞርኩ፤ ፈገግ አለችልኝ ወደ ዘምዘም በድፍረት ዞርኩ ቡትሌ አክላ ታየችኝ፡፡አስማተኛው የዜድ ፈገግታ እንኳን አንዲት ሴት ኪሊማንጃሮን በፊቴ ጠጠር ያሳክለዋል። ከፍቅር የሚገዝፍ ነገር የለማ !
“ምሳ አልደረሰም እንዴ? እንግዳ ጠርታችሁ በራብ ልትገሉት ነው እንዴ” አሉ እማማ። ዘምዘም
ክፉ ደግ ሳትናገር ወደ ውስጥ ተመልሳ ገባች። እኛም በዝምታችን እንደፀናን በሩ ተበረገደና የምግብ መፈክር ያነገቱ ሰላማዊ ሰልፈኞች ወደ ሳሎኑ ተግተልትለው ገቡ አራት እህትና አንዲት ሠራተኛ።
ዘሐራም ከሰልፈኞቹ አንዷ ነበረች። የያዘችውን ሰሐን በትኩረት ተመለከትኩት። “እሷ ከያዘችው ሰሐን አልበላም” አልኩ ለራሴ። ሠራተኛዋ ምንጣፉ መሐል ላይ አንድ ሰፊ ክብ ላስቲክ አነጠፈች። ከዛ የምግብ ዓይነት በሚያማምር ሰፋፊ የሸክላ ሰሀኖች ተደረደሩ። ላስቲኩ ላይ ዙሪያውን የተደረደሩትን
ነጫጭ ሰሀኖች በክብ ተደርድረው ስመለከት በፀሐይ ዙሪያ ምህዋራቸውን ተከትለው የሚሽከረከሩ ፕላኔቶች ሥዕል ትዝ አለኝ።
ሰልፈኞቹ ወጡና ሌላ ሰሐን ይዘው ተመለሱ(ምንድን ነው ይሄ ሁሉ ጉድ)። ብስኩቱ፣ ጣፋጩ፣ ስሙን
የማላውቀው ነገር ሁሉ በዓይነት ተደረደረ። አንድ ነገር ውስጤን በሐዘን ሞላው። ዙቤይዳ ሱቅ ፀሐይ ልንሞቅ ስንቀመጥ የምጋብዛትን ቦንቦሊኖ ለመብላት ቁርስ ሳትበላ ትመጣ እንደነበር አስታወስኩ።እውነቴን ነው ይሄን ማዕድ ስለ ፍቅር ረግጣ፣ “አብርሽ ኧረ ርቦኛል ቦንቦሊኖ ግዛልኝ…” ትላለች።ፀሐያችንን እየሞቅን ፊት ለፊታችን ካለች ሻይ ቤት ቦንቦሊኖ አዝዘን እየተጎራረስን በሻይ እንበላለን።እንደውም አንድ ጊዜ አረፋ በዓል ሆኖ የነዙቤይዳ ሱቅ ዝግ ነበር፤ እኔ ተቀጥሬ የምሠራበት ሱቅ ደግሞ
አልተዘጋም፤ ዙቤይዳ ከቤቷ ሹልክ ብላ መጥታ በበዓሉ ቀን እዛች ሻይ ቤት ሄድንና ቦንቦሊኖ በሻይ በላን። ለረመዳን ሙሉ ቀን ዙቤይዳ ስለማትበላ እኔም ሳልበላ የምውልባቸው ቀናት ይበዙ ነበር።
የዙቤይዳ እናት “በልና ወዲህ፣ ዙቤይዳ ነቅነቅ በይ እንጂ መታጠቢያ ቤቱን አሳይው” አሉ። ዙቤይዳ እየመራች በሚያምረው በር አልፋ ወደ መታጠቢያው ወሰደችኝ። አንዳንድ ነገሮች አሉ በአክብሮት ሲደረጉ ስድብ የሚሆኑ። የነዙቤይዳ መታጠቢያ ቤት ስፋት የአባቴን መኝታ ቤት ያክላል። የመታጠቢያ
ሸክላዎቹ ንጣት፣ የቤቱ አስደሳች ጠረን አፍ አውጥቶ የሰደበኝ መሰለኝ፣ “አንተ አመዳም ደሀ ልካችንን እየው…" የሚለኝ መሰለኝ። ዙቤይዳ ፈዝዤ መቆሜን ስታይ “ታጠብ…” አለችኝና ዞር ብላ ወደ ኋላዋ
ተመልክታ ማንም አለመኖሩን ካረጋገጠች በኋላ ጉንጬን ሳመችኝ። ከንፈሯ ይሞቃል። የሆነ ርጥበቱ ጉንጩ ላይ የቀረ መሰለኝ። ስትስመኝ ድንጋጤው ይሁን ንዝረቱ አስበረገገኝ። “ብቻችንን ከሆንን አያስችለኝም ቶሎ ውጣ” አለችኝ እየሳቀች። እና ራሷ እጇን መታጠብ ጀመረች። በመስተዋቱ ውስጥ ዓይኖቿ አፍጥጠውብኝ ነበር። የመታጠቢያ ቤቱ ውበት ውበቷን አጉልቶት ነው መሰል፤ ዙቤይዳ
በጣም አማረችብኝ። ለዚህች ልጅማ አንድ ሰውና አንድ ጥይት እስኪቀር ታጥበን ወጣን።
ወደ ሳሎን ስንመለስ የዙቤይዳ እናት ኖር.. አሉኝ፣ አባቷ ግን አሁንም ፂማቸውን እያሻሹ ዝም
ብለው ተቀምጠዋል። እንደውም ከቅድሙ በላይ ፊታቸው ተቀያይሮ ቁጣ ነበር ከግንባራቸው
የሚስፈነጠረው። ወደ መታጠቢያ ቤቱ እንደገባን የዜድ እናት ጋር የሆነ ነገር እንደተነጋገሩ ገመትኩ።
እንዴት ይጨንቃሉ። ዘሐራ ጭልፉ ይዛ ስትገባ፣ እኛ ታጥበን ስንወጣ አንድ ሆነ። እንደው ይህች ልጅ
ደንቃራ ነገር ናት ልበል። በግርምት እግሬን ተመለከተችኝ። ዓይኗን ተከትዬ ወደ እግሬ ስመለከት ወደ
መታጠቢያ ቤት ስገባ ያደረግኩት የዙቤይዳን ሰንደል ጫማ ነበር። ያውም ብዙ ጊዜ ኡዱ ስታደርግ
የምትጫማውን። እሾህ ! ዓይኗ የማያየው ነገር የለም። እኔ ራሴ ጫማ ላድርግ፣ በእግሬ ልሁን ትዝ
ያለኝ አሁን ነው።
አንዲት ትንሽ ትራስ ነገር ከተሰደረው ምግብ ፊት ዙቤይዳ አመቻቸችልኝና ተቀመጥኩ። አባቷ
ከምግቡ ክምር ወዲያ፣ እኔ ወዲህ። ምግብን ድንበር አድርገን የተፋጠጥን ጠላቶች። (አንቱ ወዲያ ማዶ፣ እኔ ወዲህ ማዶ፣ አንገናኝም ወይ ተራራው ተንዶ..) መብላት አልቻልኩም። አባቷ ዓይኔን ላለማየት ሲሸሹ ምግቡ ዘጋኝ። በቤታቸው ምግብ አቅርበው ፊታቸውን ሲያጠቁሩብኝ ለልመና የመጣሁ እስኪመስለኝ አፈርኩ ተሳቀቅኩ። ዙቤይዳ ገብቷታል። ምንም ነገር ሳትፈራ ሰሀኔ ላይ እንጀራና ንጣቱ
👍19👏2
የሚገርም ነጭ ቂጣ አድርጋ ወጥ ጨለፈችልኝ። ብዙ ዓይነት ቀለም ካላቸው ሩዞች ጨመረችልኝ።
“ብላ አብርሽ…” አለችኝ። የአባቷ ማኩረፍ አስከፍቷታል። ድምፅዋ ውስጥ እልህ አለ። “ወደዳችሁ
አልወደዳችሁ ገደል ግቡ…” ዓይነት ነበር የምታሳየኝ ፊት። ግን ሕመሟ አመመኝ። እንደ ውጭ ሰው ሆኜ ሳስባት ዜድ ያፈቀረችውን ሲገፉባት የሚሰማት ውስጣዊ ስቃይ ተሰማኝ (የራሴን ስቃይ ዋጥ አድርጌያት የዜድን ስቃይ በመንፈሴ ተካፈልኳት ...)።
ከእኔ የበለጠ ማፈሯን የጉንጮቿ ቅላት ይመስክራል። የዜድ እናት በጋሽ ጀማል ኩርፊያ ግራ ተጋብተው አንዴ እኔን፣አንዴ ባላቸውን እየተመለከቱ፣ “ብላ አይዞህ..! ”ይሉኛል። ጭራሽ የዜድ አባት ሁለት ጊዜ
ጎርሰው ሰሀናቸውን አስቀመጡና እጃቸውን ሰብሰብ አድርገው ተቀመጡ። እኔም ከዛ በላይ መብላት አልቻልኩም። እናቷም ብላ ብለው ማስቸገር አልፈለጉም - ገብቷቸዋል። ወጥ የነካ ጣታቸውን አንከርፍፈው ምንጣፍ ምንጣፉን እያዩ ተከዙ።
ጋሽጀማል ከተቀመጡበት ተነሱና ክፉም ደግም ሳይናገሩ ወደ ውጭ ወጡ። ትንሽ ቆይተው ዙቤይዳን ጠሯት። በሕይወቴ ከሰማኋቸው ሰቆቃዎች ሁሉ የከፋው ሰቆቃ ከበረንዳው መጣ።
“አንች ባለጌ አሳዳጊ የበደለሽ፣ እንዴት ወንድ እየጎተትሽ ቤቴ ድረስ…”
“አባባ አንቱ አይደለሁ ጥሪው ያሉኝ ኧረ አላህን ፍሩ”
“ሰው መስሎኝ ነበራ። ደግሞ አብረሽ ማዕድ ላይ ታቀርቢኛለሽ የማንም…” ዝምታ። መኪናቸው
ሲነሳ ሰማሁ። በቃ ሔዱ። “ያውልህ ቤቱ አንተን ከማይ…” ያሉኝ መሰለኝ። የዙቤይዳ እናት እንዲህ አሉ፤ ያፅናኑኝ መስሏቸው፣ “ይሄውልህ ሥራውም ግብሩም እያበሳጫቸው አንዳንዴ እንዲህ ይሆናሉ፤ ላንተም ብቻ አይደለም አየዋ አይዞህ…”። እሳቸውም አንቱ ነው የሚሏቸው ባላቸውን።
እማማን አመስግኜ ወጣሁ። በረንዳ ላይ ዘሐራና እህቶቿ ተቀምጠዋል። የታፈነ ሳቃቸው ፊታቸው ላይ ሊፈነዳ እንዳኮበኮበ ነበረ። የሴት መዓት ጅሪ! ቁመት ብቻ፣ መልክ ብቻ፣ ቅላት ብቻ ፍቅር አይገባቸው፣ ሕይወት አይገባቸው ለነሱ ማንን አገቡ መባል እንጅ ማናቸው መባል እዚህ ግባ የሚባል ጉዳይ አይደለም። ይሄ ነው ክብር። ዙቤይዳ ሊፈነዳ የሚታገላት እንባዋን እየታገለች፣ ፊቷ ላይ ሊገልፁት የማይችሉት ስቃይ እየታየባት እህቶቿን ላለማየት አንገቷን አቀርቅራ ወደ መኪናዋ
መራችኝ። እንዴት በእህትማማቾቹ ፊት ላይ አንድ ጉዳይ እኩል ለሳቅና ለለቅሶ ምክንያት ይሆናል ?
“ዜድ ተመለሽ በእግሬ እሄዳለሁ” አልኳት።
“እሺ አብርሽ” ብላኝ በር ድረስ ሸኘችኝ። እንደ ወትሮው አንድ ላይ ሆነን ሐዘናችንን ከማሸነፍ ይልቅ
ለየብቻችን ሽንፈታችንን ልንቀበለው ፈልገናል። መሀላችን የንቀት ቦንብ አፈንድተው በታተኑን። አይዟችሁ ባይ በሌለበት ! ዜድ ቶሎ መኝታ ቤቷ መግባትና አልቅሳ ሊወጣላት፣ ስቃዩን፣ መዋረዷን በእንባ ልትሸኘው ቸኩላለች። አንድ የሆነ ነገራችንን ሰብረውታል። ተሳክቶላቸዋል።
ከትልቁ ግቢ እንደወጣሁ ከት ብዬ ሳቅኩ። እግዜር ይጠብቀኝ እንጂ እብደት ሳይጀምረኝ አልቀረም።
ካበድኩ አይቀር መንገድ ላይ ከምዋረድ እዛች መከረኛ እናቴ ጋር ሄጄ ልበድ ብዬ እርምጃዬን
አፈጠንኩት። አእምሮዬ ግን በሚያስፈራ ድምፅ ቁጣውን እያስገመገመ ነበር።
አንዳንዴ መገፋታችን ሳይሆን የተገፋንበት ሁኔታና ቦታ ያመናል። እኒህ ሰውዬ ሕዝብ የመሰከረላቸው ደግ ጨዋ ሰው ነበሩ። ደሀውን ሁሉ በሬ ጥለው የሚያበሉ። የተጣላን የሚያስታርቁ። እኔ ... አንድ
እኔ ግን ፍቅርን ተርቤ ቤታቸው ብሄድ ይሄው ገፍተውኛል። ፍቅርን ለመቀበል ደግነት ብቻውን
በቂ አይደለም። የተጣላን ማስታረቅ በፍቅር ከራስ ጋር እንደመታረቅ አይከብድም። በሬ አርደው የከተማውን ሁሉ ደሀ የሚያበሉት እኒህ ሰው፣ የልጃቸውን ፍቅር ለተራበ አንድ ደሀ ፍርዳቸው ተዛብቷል። እኔን ብቻ አይደለም ልጃቸውንም በፍቅር ረሀብ ገድለዋታል። ልቤን ሰብረውታል። እሺ ምን አደረግኳቸው። ለምን ቤታቸው ጠሩኝ። ምኔ ነው “ከሰው ያነሰ…” ሆኖ የታያቸው።
እግዚአብሔርም አብረሃምን እንዲህ አለው !ያንተንዶሮ፣ ያንተን በግ፣ያንተን'በሬ' አልፈልግህም።
ካከበርከኝ ልጅህን ሰዋልኝ። አብርሃምም ልጁን ሊሰዋ በእግዚአብሔር ፊት አጋደመው” ለፍቅር የሚሰዋው ለካ ፍቅር የሚሰማው ሰው ብቻ ነበር። ስለፍቅር ልጁን የሚሰዋ ሲጠፉ ፣ የሰው ልጅ ልብ ይንኮታኮታል። ትዳር .. ትዳር አብሮ መኖር ነው ያለው ማነው? የግራ አጥንትን ነጥሎ ሌላ ጎን ላይ ሊገጥሙ ቢሞክሩ ወይ አጥንቱን መስበር አልያም እድሜ ልኩን እንደተዟዟረ ጫማ የተወናከረ ፣ በኩርፊያ ጉንጩን የነፋትዳር ተብዬ የሁለት ሰው አሰልቺ ስብሰባ መጥራት ነው ትርፉ። የልጆቻቸውን
ፍቅር ቀምተው እየገደሉ “የልጅ ልጅ አየን…” የሚሉ ስግብግብ ራስ ወዳድ አያቶች ስንቱን ትዳር
እንደሻገተ ቲማቲም አቦሽርቀውታል። ያቻትላቸው ልጃቸው ... ስግብግብ ሁሉ !
“ማንም ከተረፈው ብር ይሰጣል ። ብርን ታች ላሉ ሰዎች ለመስጠት ደግነት ብቻ በቂው ነው። ራስን
ዝቅ አድርጎ ከታችኞቹ ጋር መዋል ግን ከባዱን የፍቅር ቀንበር መሸከምን ይጠይቃል። ማነው በፍቅር ለተጠሙ ደራሽ? የማን ሕንፃ፣ የማን ቪላ ነው የጥላቻ ፀሐይ፣ የመገፋት ሐሩር ላደረቀው ሚስኪን የፍቅር ጥላውን የሚጥል?! እኔ ለዙቤይዳ ክፉ ነኝ ? ፈጣሪ ይመለከታል፤ ዙቤይዳን ከቤተሰቦቿ የበለጠ ካልተንከባከብኳት። አንደ ወንድ ይዣት ለመጋደም አልተጣደፍኩም። አዎ ! ዙቤይዳ
ከልክላኝ አልነበረም። ተቃቅፈን ባዶ ቤት ማንም በሌለበት፣ “አብርሽ የፈለከውን ጠይቀኝ” ስትለኝ ሰማይና ምድር ሰምተዋል። ነገዋን እንዳላበላሽ፣ የናቁኝ ቤተሰቦቿን አክብሬ ጫፏን ሳልነካት ከስሜቴ ይልቅ የዙቤይዳ ክብር የገዘፈብኝ አፍቃሪዋ ነበርኩኮ።
በዚያች በተከራየኋት አንዲት ክፍል ቤት ተንበርክኬ እግሯን ሳጥባት ከሷ ምንም ፈልጌ አልነበረም።
ስለማከብራት ስለምወዳት ብቻ! ኤጭ ! ሀብታም ለልጁ ሊያወርስ የሚችለው ነገር የለም ማለት
ነው?! ቢያንስ በዚህ በዚህ ምክንያት ልጃችንን እንድታገባት አንፈልግም ቢሉኝ ምናለበት ? የልጃቸው ልብ እንዳይሰበር የእኔን ልብ እንዲህ ማንኮታኮት ነበር አላማቸው? ቤታቸው ጠርተው ማዋረድ? ከነሚያበሉት በሬ ገደል ይግቡ። ደሞ ከሳቸው ብሎ አንቱ ። “ሰው መስሎኝ ነበር” ይላሉ ሱቃቸው ሄደን ስንገዛቸው ነው ሰው የምንመስላቸው። ቤታቸው ሄደን ፍቅር አካፍሉን ስንል ይነጫነጫሉ !ከዜድ ጋር ከሳምንት በኋላ ተገናኘን። ለመሰነባበት። ዙቤይዳን ላገባትና ቤተሰቦቿን ጉዳያችሁ ልንላቸው እንችል ነበር። ዙቤይዳም አሁን ነይ ብላት ያ ትልቅ አጥር ሳያግዳት ከድምፄ ቀድማ አጠገቤ ነበረች። ግን ምናችንን በምናቸው እንዳከሸፉት እንጂ የዜድን አይን ከዛ በኋላ ማየት እንዳልችል አድርገው አኮላሽተውናል። የሆነ ነገራችን ቀምተውናል፣ ያሉንን እንድናደርግ የፈለጉትን እንድንሆን
በክፋታቸው ማርከውናል። እርስ በራሳችን ብቻ ሳይሆን ስለየራሳችንም ማሰብ እንዲደክመን አድርገውናል።
ተገናኘን፤ ዜድ አላለቀሰችም። ትክ ብላ ሳታቋርጥ ፌቴን አየችኝ። ፊቷ መቀመጤን በዓይኖቿ ብቻ
ማረጋገጥ ያቃታት ይመስል በእጆቿ ፊቴን ዳሰሰችኝ። እንደ ሐውልት ዝም ብዬ በለስላሳ እጆቿ ተዳሰስኩ።
“ብላ አብርሽ…” አለችኝ። የአባቷ ማኩረፍ አስከፍቷታል። ድምፅዋ ውስጥ እልህ አለ። “ወደዳችሁ
አልወደዳችሁ ገደል ግቡ…” ዓይነት ነበር የምታሳየኝ ፊት። ግን ሕመሟ አመመኝ። እንደ ውጭ ሰው ሆኜ ሳስባት ዜድ ያፈቀረችውን ሲገፉባት የሚሰማት ውስጣዊ ስቃይ ተሰማኝ (የራሴን ስቃይ ዋጥ አድርጌያት የዜድን ስቃይ በመንፈሴ ተካፈልኳት ...)።
ከእኔ የበለጠ ማፈሯን የጉንጮቿ ቅላት ይመስክራል። የዜድ እናት በጋሽ ጀማል ኩርፊያ ግራ ተጋብተው አንዴ እኔን፣አንዴ ባላቸውን እየተመለከቱ፣ “ብላ አይዞህ..! ”ይሉኛል። ጭራሽ የዜድ አባት ሁለት ጊዜ
ጎርሰው ሰሀናቸውን አስቀመጡና እጃቸውን ሰብሰብ አድርገው ተቀመጡ። እኔም ከዛ በላይ መብላት አልቻልኩም። እናቷም ብላ ብለው ማስቸገር አልፈለጉም - ገብቷቸዋል። ወጥ የነካ ጣታቸውን አንከርፍፈው ምንጣፍ ምንጣፉን እያዩ ተከዙ።
ጋሽጀማል ከተቀመጡበት ተነሱና ክፉም ደግም ሳይናገሩ ወደ ውጭ ወጡ። ትንሽ ቆይተው ዙቤይዳን ጠሯት። በሕይወቴ ከሰማኋቸው ሰቆቃዎች ሁሉ የከፋው ሰቆቃ ከበረንዳው መጣ።
“አንች ባለጌ አሳዳጊ የበደለሽ፣ እንዴት ወንድ እየጎተትሽ ቤቴ ድረስ…”
“አባባ አንቱ አይደለሁ ጥሪው ያሉኝ ኧረ አላህን ፍሩ”
“ሰው መስሎኝ ነበራ። ደግሞ አብረሽ ማዕድ ላይ ታቀርቢኛለሽ የማንም…” ዝምታ። መኪናቸው
ሲነሳ ሰማሁ። በቃ ሔዱ። “ያውልህ ቤቱ አንተን ከማይ…” ያሉኝ መሰለኝ። የዙቤይዳ እናት እንዲህ አሉ፤ ያፅናኑኝ መስሏቸው፣ “ይሄውልህ ሥራውም ግብሩም እያበሳጫቸው አንዳንዴ እንዲህ ይሆናሉ፤ ላንተም ብቻ አይደለም አየዋ አይዞህ…”። እሳቸውም አንቱ ነው የሚሏቸው ባላቸውን።
እማማን አመስግኜ ወጣሁ። በረንዳ ላይ ዘሐራና እህቶቿ ተቀምጠዋል። የታፈነ ሳቃቸው ፊታቸው ላይ ሊፈነዳ እንዳኮበኮበ ነበረ። የሴት መዓት ጅሪ! ቁመት ብቻ፣ መልክ ብቻ፣ ቅላት ብቻ ፍቅር አይገባቸው፣ ሕይወት አይገባቸው ለነሱ ማንን አገቡ መባል እንጅ ማናቸው መባል እዚህ ግባ የሚባል ጉዳይ አይደለም። ይሄ ነው ክብር። ዙቤይዳ ሊፈነዳ የሚታገላት እንባዋን እየታገለች፣ ፊቷ ላይ ሊገልፁት የማይችሉት ስቃይ እየታየባት እህቶቿን ላለማየት አንገቷን አቀርቅራ ወደ መኪናዋ
መራችኝ። እንዴት በእህትማማቾቹ ፊት ላይ አንድ ጉዳይ እኩል ለሳቅና ለለቅሶ ምክንያት ይሆናል ?
“ዜድ ተመለሽ በእግሬ እሄዳለሁ” አልኳት።
“እሺ አብርሽ” ብላኝ በር ድረስ ሸኘችኝ። እንደ ወትሮው አንድ ላይ ሆነን ሐዘናችንን ከማሸነፍ ይልቅ
ለየብቻችን ሽንፈታችንን ልንቀበለው ፈልገናል። መሀላችን የንቀት ቦንብ አፈንድተው በታተኑን። አይዟችሁ ባይ በሌለበት ! ዜድ ቶሎ መኝታ ቤቷ መግባትና አልቅሳ ሊወጣላት፣ ስቃዩን፣ መዋረዷን በእንባ ልትሸኘው ቸኩላለች። አንድ የሆነ ነገራችንን ሰብረውታል። ተሳክቶላቸዋል።
ከትልቁ ግቢ እንደወጣሁ ከት ብዬ ሳቅኩ። እግዜር ይጠብቀኝ እንጂ እብደት ሳይጀምረኝ አልቀረም።
ካበድኩ አይቀር መንገድ ላይ ከምዋረድ እዛች መከረኛ እናቴ ጋር ሄጄ ልበድ ብዬ እርምጃዬን
አፈጠንኩት። አእምሮዬ ግን በሚያስፈራ ድምፅ ቁጣውን እያስገመገመ ነበር።
አንዳንዴ መገፋታችን ሳይሆን የተገፋንበት ሁኔታና ቦታ ያመናል። እኒህ ሰውዬ ሕዝብ የመሰከረላቸው ደግ ጨዋ ሰው ነበሩ። ደሀውን ሁሉ በሬ ጥለው የሚያበሉ። የተጣላን የሚያስታርቁ። እኔ ... አንድ
እኔ ግን ፍቅርን ተርቤ ቤታቸው ብሄድ ይሄው ገፍተውኛል። ፍቅርን ለመቀበል ደግነት ብቻውን
በቂ አይደለም። የተጣላን ማስታረቅ በፍቅር ከራስ ጋር እንደመታረቅ አይከብድም። በሬ አርደው የከተማውን ሁሉ ደሀ የሚያበሉት እኒህ ሰው፣ የልጃቸውን ፍቅር ለተራበ አንድ ደሀ ፍርዳቸው ተዛብቷል። እኔን ብቻ አይደለም ልጃቸውንም በፍቅር ረሀብ ገድለዋታል። ልቤን ሰብረውታል። እሺ ምን አደረግኳቸው። ለምን ቤታቸው ጠሩኝ። ምኔ ነው “ከሰው ያነሰ…” ሆኖ የታያቸው።
እግዚአብሔርም አብረሃምን እንዲህ አለው !ያንተንዶሮ፣ ያንተን በግ፣ያንተን'በሬ' አልፈልግህም።
ካከበርከኝ ልጅህን ሰዋልኝ። አብርሃምም ልጁን ሊሰዋ በእግዚአብሔር ፊት አጋደመው” ለፍቅር የሚሰዋው ለካ ፍቅር የሚሰማው ሰው ብቻ ነበር። ስለፍቅር ልጁን የሚሰዋ ሲጠፉ ፣ የሰው ልጅ ልብ ይንኮታኮታል። ትዳር .. ትዳር አብሮ መኖር ነው ያለው ማነው? የግራ አጥንትን ነጥሎ ሌላ ጎን ላይ ሊገጥሙ ቢሞክሩ ወይ አጥንቱን መስበር አልያም እድሜ ልኩን እንደተዟዟረ ጫማ የተወናከረ ፣ በኩርፊያ ጉንጩን የነፋትዳር ተብዬ የሁለት ሰው አሰልቺ ስብሰባ መጥራት ነው ትርፉ። የልጆቻቸውን
ፍቅር ቀምተው እየገደሉ “የልጅ ልጅ አየን…” የሚሉ ስግብግብ ራስ ወዳድ አያቶች ስንቱን ትዳር
እንደሻገተ ቲማቲም አቦሽርቀውታል። ያቻትላቸው ልጃቸው ... ስግብግብ ሁሉ !
“ማንም ከተረፈው ብር ይሰጣል ። ብርን ታች ላሉ ሰዎች ለመስጠት ደግነት ብቻ በቂው ነው። ራስን
ዝቅ አድርጎ ከታችኞቹ ጋር መዋል ግን ከባዱን የፍቅር ቀንበር መሸከምን ይጠይቃል። ማነው በፍቅር ለተጠሙ ደራሽ? የማን ሕንፃ፣ የማን ቪላ ነው የጥላቻ ፀሐይ፣ የመገፋት ሐሩር ላደረቀው ሚስኪን የፍቅር ጥላውን የሚጥል?! እኔ ለዙቤይዳ ክፉ ነኝ ? ፈጣሪ ይመለከታል፤ ዙቤይዳን ከቤተሰቦቿ የበለጠ ካልተንከባከብኳት። አንደ ወንድ ይዣት ለመጋደም አልተጣደፍኩም። አዎ ! ዙቤይዳ
ከልክላኝ አልነበረም። ተቃቅፈን ባዶ ቤት ማንም በሌለበት፣ “አብርሽ የፈለከውን ጠይቀኝ” ስትለኝ ሰማይና ምድር ሰምተዋል። ነገዋን እንዳላበላሽ፣ የናቁኝ ቤተሰቦቿን አክብሬ ጫፏን ሳልነካት ከስሜቴ ይልቅ የዙቤይዳ ክብር የገዘፈብኝ አፍቃሪዋ ነበርኩኮ።
በዚያች በተከራየኋት አንዲት ክፍል ቤት ተንበርክኬ እግሯን ሳጥባት ከሷ ምንም ፈልጌ አልነበረም።
ስለማከብራት ስለምወዳት ብቻ! ኤጭ ! ሀብታም ለልጁ ሊያወርስ የሚችለው ነገር የለም ማለት
ነው?! ቢያንስ በዚህ በዚህ ምክንያት ልጃችንን እንድታገባት አንፈልግም ቢሉኝ ምናለበት ? የልጃቸው ልብ እንዳይሰበር የእኔን ልብ እንዲህ ማንኮታኮት ነበር አላማቸው? ቤታቸው ጠርተው ማዋረድ? ከነሚያበሉት በሬ ገደል ይግቡ። ደሞ ከሳቸው ብሎ አንቱ ። “ሰው መስሎኝ ነበር” ይላሉ ሱቃቸው ሄደን ስንገዛቸው ነው ሰው የምንመስላቸው። ቤታቸው ሄደን ፍቅር አካፍሉን ስንል ይነጫነጫሉ !ከዜድ ጋር ከሳምንት በኋላ ተገናኘን። ለመሰነባበት። ዙቤይዳን ላገባትና ቤተሰቦቿን ጉዳያችሁ ልንላቸው እንችል ነበር። ዙቤይዳም አሁን ነይ ብላት ያ ትልቅ አጥር ሳያግዳት ከድምፄ ቀድማ አጠገቤ ነበረች። ግን ምናችንን በምናቸው እንዳከሸፉት እንጂ የዜድን አይን ከዛ በኋላ ማየት እንዳልችል አድርገው አኮላሽተውናል። የሆነ ነገራችን ቀምተውናል፣ ያሉንን እንድናደርግ የፈለጉትን እንድንሆን
በክፋታቸው ማርከውናል። እርስ በራሳችን ብቻ ሳይሆን ስለየራሳችንም ማሰብ እንዲደክመን አድርገውናል።
ተገናኘን፤ ዜድ አላለቀሰችም። ትክ ብላ ሳታቋርጥ ፌቴን አየችኝ። ፊቷ መቀመጤን በዓይኖቿ ብቻ
ማረጋገጥ ያቃታት ይመስል በእጆቿ ፊቴን ዳሰሰችኝ። እንደ ሐውልት ዝም ብዬ በለስላሳ እጆቿ ተዳሰስኩ።
👍19
ፊቷ እንደ ወረቀት ገርጥቶ ነበር። ቀስ ብላ ስትነሳ መቆም አቅቷት ተንገዳገደች። እጆቿን ይዤ
ደገፍኳት። እስከምትረጋጋዓይኖቿን ጨፍና ቆየች። አሁን ግን አንዲት የእንባ ዘለላ ኮለል ብላ በጉንጫ
ላይ ወረደች። ዝም ተባብለን ቤቷ ድረስ ሸኘኋት። ሰፈራቸው ደርሰን ሁልጊዜ የምንለያይባት ቦታ
ላይ እኔ ስቆም ዜድ አልቆመችም። ዝም ብላ ዞራ ሳታየኝ ወደ ግቢው በር ተጓዘች። የመቃብሩ በር ተከፈተ። መጀመሪያ ግራ እግሯ ፣ከዛ ቀኝ እግሯ ወደግቢው ገባ፣ ቀሚሷ ቀስ እያለ ወደ ውስጥ ገባ
ግቢው ተዘጋ!
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ሥራ ለቅቄ ክፍለ ሀገር ሄድኩ ሐረር ! እዛም ኑሮ አልተመቸኝም። ሰው ኑሮ የማይመቸው አካባቢው
ስለማይመቸው አይደለም። ውስጡ የማይመቸው ነገር ሲቀመጥ እንጂ ! ዜድስ ብትሆን መች አዲስ አበባ ይመቻታል፤ የእኔ ዜድ፣ የእኔ ሩቅ። በራሴ ላይ የፈረድኩትን አመክሮ የሌለው እስራት፣ የዙቤይዳንም ሕይወት ያለመበጥበጥ መሐላ ላለማፍረስ ሦስት ዓመታት ጥርሴን ነክሼ ቆየሁ። መራር የብቸኝነት ኑሮ። ፍቅሬን ስለተቀማሁ ብቻ አይደለም ፍቅሬን ቀምተው ምርኮኛውን እኔን ለዘመናት
በሚቆጠቁጥ የንቀት በትር አድቅቀውኛል፤ እያገገምኩ ነበር ።
ስልክ የለኝም። ለእናቴ በመስመር ስልክ እደውላለሁ። ለዜድ ላለመደወል ሁሉንም አቅሜን
ተጠቅሜያለሁ። ስንት ቀን ለእናቴ ስደውል ጣቶቼ ከቁጥጥር ውጭ እየሆኑ ለዜድ ሊደውሉ ቃጣቸው፣
ስንት ቀን በባዶ ሜዳ ድምጿን የሰማሁ እየመሰለኝ ወደ ኋላዬ ዞርኩ?! ድምጿን ከሰማሁ በቀጣዩ ቀን አዲስ አበባ ነኝና ራሴን በእሳት አለንጋ እየገረፍኩ የነፍሴ ጀርባ በናፍቆት እየተተለተለ እንደምንምዐሦስት ዓመት ቆየሁ !! ሶስት አመት ሞትኩ። ካልሞቱ ትንሳኤ የለም ብዬ።
የእናቴ ለቅሶ አሳቅቆኝ ከሦስት ዓመት በኋላ አዲስ አበባ ተመለስኩ። የአዲስ አበባ መንገዶች ላይ መቆም
በባዶ እግሬ የጋለ ምጣድ ላይ ከመቆም በላይ እንደሚያንገበግበኝ ማን አወቀልኝ? የተገፋሁባት ከተማ፤
አላፊ አግዳሚው ሁሉ እንደውዳቂ የሚመለከተኝ ውዳቂ የመሆን ስሜት እንደደበተኝ ለማን ልተንፍስ ? ከተማዋ እንደሰው ጀርባዋን የሰጠችኝ እንደመሰለኝ ማን ይሄን ግፍ ይመለከታል ?
ዙቤይዳ ማግባቷንና አሁንም እዛው ሱቅ እንደምትሠራ፤ መንታ ልጆች ወልዳ አንድኛው ልጅ
እንደሞተባት ሰማሁ። ባለቤቷ ሀብታም ነው አሉ፤ ብዙውን ጊዜ ውጭ ስለሚኖር ዙቤይዳ ቤተሰቦቿ ጋር ነው የምትኖረው። እንደው ዝም ብዬ ሳስብ ቤተሰቦቿ ደስ እንዲላቸው ያገባች ግን ደግሞ ባሏ አጠገቧ እንዳይኖር ሆነ ብላ ይህን ሰው ያገባችው መሰለኝ። ደግሞም ሌላኛው ሐሳቤ ቅሬታ ዘራብኝ፣
እኔ ነኝ የምሰቃየው፣ ዙቤይዳ ከባሏ ጋር በፍቅር ከንፋ ረስታኝ ዓለሟን ስትቀጭ ነው የኖረችው” የሚል ቁስሌ ላይ በርበሬ እንደመነስነስ ያለ ሐሳብ…!
አዲስ አበባ መጥቼ ምን እንደምሰራ ምን እንደማደርግ ግራ ተጋብቼ ቆየሁ። የአዲስ አበባ አየር አፈነኝ። መንገዱ ሁሉ የትዝታ አሜኬላ የተዘራበት ክፉ መሬት መሰለኝ። በተቻለኝ ሁሉ ዘቤዳ ጋር
ላለመገናኘት አብረን የረገጥነውን መንገድ ላለመርገጥ ስጠነቀቅ ኖሬ አንድ ቀን አረፋ በዓል ሆኖ ሕዝበ ሙስሊሙ አምሮና ተውቦ ወደ ሶላት ሲተም አንድ ነገር ውስጤን ገፋፍቶት በንፋስ እንደሚገፉ ፌስታል
እየተወዘወዝኩ መንገድ ገባሁ። ሰው አእምሮውን ማዘዝ የሚችልበት፣ መቆጣጠር የሚችልበት ልክ አለ፤ አሁን የዙቤይዳ ናፍቆት ግድቡን ጣሰ። ላያት ፈለግኩ፣ ዓይኔ ፈለጋት። አይኔ ራባት፣ እግሬ ወደ
ቄራ ተጓዘ…
እኔና ዜድ ውብ የፍቅር ጊዜያት ያሳለፍንበት ሰፈር፣ የዙቤይዳ መኪና ብቅ ስትል ልቤ በደስታ
የሚፍለቀለቅበት ሰፈር … ኡፍፍፍገና ጠዋት ነበር …መንገዱን ተሻግሮ እኔና ዜድ ቦንቦሊኖ የምንበላባት ሻይ ቤት እንዳለች አለች። ገና በጧቱ ተከፍታ ደንበኞቿን እያስተናገደች ነበር። አዳዲስ አስተናጋጆች
ወዲያ ወዲህ እየተሯሯጡ ደንበኞቻቸውን ያስተናግዳሉ። መንገዱን ተሻግሮ የዜድ ሱቅ ተዘግቶ ይታየኛል። ቀጥ ብዬ ወደ ሻይ ቤቷ ገባሁና እንደ ፅጌሬዳ አበባ ሽታ የሻይ ቤቷን መዓዛ በአፍንጫዬ ስስበው ዜድን ያገኘኋት ያህል ውስጤ በአንዳች እርካታ ተሞላ።
“ምን ልታዘዝ?” አለችኝ አስተናጋጁ።
“ቦንቦሊኖ በሻይ” አልኳት ክፍሏን በዓይኔ እየተመለከትኩ። ሕይወት ግን ምን ዓይነት ጨምላቃ ነገር
ናት ? ቦንቦሊኖው በባለ ወንፊት ሰሀን ቀረበልኝ። በፍቅር ገመጥኩት። ለምን እንደሆነ ባይገባኝም አቅለሸለሸኝ። ምንም ሰላም አልሰማ አለኝ። ተረበሽኩ። ዝም ብዬ ተቀመጥኩ። አንድ በእጁ ሰርቪስ ትሪ የያዘ አስተናጋጅ ከውጭ እየተጣደፈ ገባና ጮክ ብሎ እንዲህ አለ፣ “አንድ ቦንቦሊኖ ሽሻይ ዙቤይዳ ሱቅ” አስተናጋጇ በግርምት እንዲህ አለችው፣ “ዛሬ አረፋ አይደል እንዴ ዙቤይዳ እንዴት ገባች ?”
“እንጃ ! ምን የሷ ነገር ነካ ያደርጋታል” አለ አስተናጋጁ። ዙቤይዳን እኮ ነው አይገርምም ? ..ነካ
ያደርጋታል ? መግቢያዬ ጠፋኝ። ተጨነቅኩ። እንደውም እጄ ሲንቀጠቀጥ ተሰማኝ። ራሴን ስቼ
የምወድቅ መሰለኝ፡፡ ሒሳቤን ከፍዬ ቀስ ብዬ ወጣሁ። እንደ ምንም ዓይኔን ወደ ዙቤይዳ ሱቅ ላክኩት ዙቤይዳ ! የኔ ዜድ ... ጀርባዋን ለመንገዱ ሰጥታ ፀሐይ የምንሞቅበት ቦታ ላይ ተቀምጣለች - እኔ እሠራበት የነበረው ሱቅ በር ላይ። ፀሐይ የለም ! ክረምት ስለሆነ ደመና አንዣብቦ ነበር። የዜድ ሱቅ
በደንብ አልተከፈተም፣ ከሁለቱ ተካፋች በሮች አንዱ ብቻ ነበር ገርበብ ያለው። ቀስ ብዬ ሽቅብ ወደ ሜክሲኮ በእግሬ መንገዴን ተያያዝኩት። አንዳንች ነገር ወደዜድ እየጎተተኝ ነፍሴ እንደድር ከከበባት ስበት እየታገለች …የህልም ሩጫ በሚመስል እግር መጎተት… ሽቅብ ወደላይ መንገዴን ቀጠልኩ።
እኔና ዙቤይዳ ስክር እብድ የሚያደርግ ፍቅር ውስጥ የወደቅነው ድንገት ነበር። ዛሬም የዙቤይዳን ስም ሳነሳ ሰውነቴ በሆነ ኃይል ይሞላል…ደስታ በመላው አካላቴ እንደ ዥረት ሲፈስ ይሰማኛል ማን ያምነኛል ብናገረው ? ከተለያየን ከሦስት ዓመት በኋላ እንኳን ጠረኗ አጠገቤ ያለች ያህል ይሸተኛል።
ድምጽዋ ይሰማኛል፣ የልብሷ ቱማታ ሳይቀር ይሰማኛል። ነፍሰ ጡሮች አማረን እንደሚሉት ዙቤይዳ ክፉኛ ታምረኛለች፣ ድምጿ ያምረኛል፣ ዓይኖቿ ያምሩኛል። እኔስ የማይወለድ ፍቅር ያውም የጨነገፈ
ግን ከውስጥ የማይወጣ ፅንስ ፀንሼ የለ ከነፍሰ ጡር ምኑን ተሻልኩት። ድፍን አገሩ በአንድም
በሌላም ብሶት ያረገዘው ብዙ ብሶት ውል የሚልበትም እልፍ አምሮት አለው!! ማን ማንን ያፅናናል? አምሮታችን እንዳማረን ወደ መቃብራችን እግራችንን እንጎትታለን።
ድንገት ገነት ሆቴል ስደርስ ወደ አፍሪካ ኅብረት ታጠፍኩ። ፀጥ ባለው መንገድ ግራና ቀኝ በተሰለፉት የዘንባባ ዛፎች መሐል እየተጓዝኩ ረዥሙ የአፍሪካ ሕብረት ሕንፃ ከፊቴ ተጋረጠ። አፍሪካዊ ነኝ፣ እኔ አፍሪካ ነኝ፤ በአረንጓዴ ምድር የፍቅር ችግር አድርቆኝ ውስጤ ምድረ በዳ የሆነ የአፍሪካ ልጅ ነኝ፤አፍሪካ፣ አፍሪካ፣ አፍሪካ “ስደት” የሚል ቃል አእምሮዬ ውስጥ ፈነዳ !! አዲስ አበባ የእኔ አይደለችም።
✨አለቀ✨
ደገፍኳት። እስከምትረጋጋዓይኖቿን ጨፍና ቆየች። አሁን ግን አንዲት የእንባ ዘለላ ኮለል ብላ በጉንጫ
ላይ ወረደች። ዝም ተባብለን ቤቷ ድረስ ሸኘኋት። ሰፈራቸው ደርሰን ሁልጊዜ የምንለያይባት ቦታ
ላይ እኔ ስቆም ዜድ አልቆመችም። ዝም ብላ ዞራ ሳታየኝ ወደ ግቢው በር ተጓዘች። የመቃብሩ በር ተከፈተ። መጀመሪያ ግራ እግሯ ፣ከዛ ቀኝ እግሯ ወደግቢው ገባ፣ ቀሚሷ ቀስ እያለ ወደ ውስጥ ገባ
ግቢው ተዘጋ!
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ሥራ ለቅቄ ክፍለ ሀገር ሄድኩ ሐረር ! እዛም ኑሮ አልተመቸኝም። ሰው ኑሮ የማይመቸው አካባቢው
ስለማይመቸው አይደለም። ውስጡ የማይመቸው ነገር ሲቀመጥ እንጂ ! ዜድስ ብትሆን መች አዲስ አበባ ይመቻታል፤ የእኔ ዜድ፣ የእኔ ሩቅ። በራሴ ላይ የፈረድኩትን አመክሮ የሌለው እስራት፣ የዙቤይዳንም ሕይወት ያለመበጥበጥ መሐላ ላለማፍረስ ሦስት ዓመታት ጥርሴን ነክሼ ቆየሁ። መራር የብቸኝነት ኑሮ። ፍቅሬን ስለተቀማሁ ብቻ አይደለም ፍቅሬን ቀምተው ምርኮኛውን እኔን ለዘመናት
በሚቆጠቁጥ የንቀት በትር አድቅቀውኛል፤ እያገገምኩ ነበር ።
ስልክ የለኝም። ለእናቴ በመስመር ስልክ እደውላለሁ። ለዜድ ላለመደወል ሁሉንም አቅሜን
ተጠቅሜያለሁ። ስንት ቀን ለእናቴ ስደውል ጣቶቼ ከቁጥጥር ውጭ እየሆኑ ለዜድ ሊደውሉ ቃጣቸው፣
ስንት ቀን በባዶ ሜዳ ድምጿን የሰማሁ እየመሰለኝ ወደ ኋላዬ ዞርኩ?! ድምጿን ከሰማሁ በቀጣዩ ቀን አዲስ አበባ ነኝና ራሴን በእሳት አለንጋ እየገረፍኩ የነፍሴ ጀርባ በናፍቆት እየተተለተለ እንደምንምዐሦስት ዓመት ቆየሁ !! ሶስት አመት ሞትኩ። ካልሞቱ ትንሳኤ የለም ብዬ።
የእናቴ ለቅሶ አሳቅቆኝ ከሦስት ዓመት በኋላ አዲስ አበባ ተመለስኩ። የአዲስ አበባ መንገዶች ላይ መቆም
በባዶ እግሬ የጋለ ምጣድ ላይ ከመቆም በላይ እንደሚያንገበግበኝ ማን አወቀልኝ? የተገፋሁባት ከተማ፤
አላፊ አግዳሚው ሁሉ እንደውዳቂ የሚመለከተኝ ውዳቂ የመሆን ስሜት እንደደበተኝ ለማን ልተንፍስ ? ከተማዋ እንደሰው ጀርባዋን የሰጠችኝ እንደመሰለኝ ማን ይሄን ግፍ ይመለከታል ?
ዙቤይዳ ማግባቷንና አሁንም እዛው ሱቅ እንደምትሠራ፤ መንታ ልጆች ወልዳ አንድኛው ልጅ
እንደሞተባት ሰማሁ። ባለቤቷ ሀብታም ነው አሉ፤ ብዙውን ጊዜ ውጭ ስለሚኖር ዙቤይዳ ቤተሰቦቿ ጋር ነው የምትኖረው። እንደው ዝም ብዬ ሳስብ ቤተሰቦቿ ደስ እንዲላቸው ያገባች ግን ደግሞ ባሏ አጠገቧ እንዳይኖር ሆነ ብላ ይህን ሰው ያገባችው መሰለኝ። ደግሞም ሌላኛው ሐሳቤ ቅሬታ ዘራብኝ፣
እኔ ነኝ የምሰቃየው፣ ዙቤይዳ ከባሏ ጋር በፍቅር ከንፋ ረስታኝ ዓለሟን ስትቀጭ ነው የኖረችው” የሚል ቁስሌ ላይ በርበሬ እንደመነስነስ ያለ ሐሳብ…!
አዲስ አበባ መጥቼ ምን እንደምሰራ ምን እንደማደርግ ግራ ተጋብቼ ቆየሁ። የአዲስ አበባ አየር አፈነኝ። መንገዱ ሁሉ የትዝታ አሜኬላ የተዘራበት ክፉ መሬት መሰለኝ። በተቻለኝ ሁሉ ዘቤዳ ጋር
ላለመገናኘት አብረን የረገጥነውን መንገድ ላለመርገጥ ስጠነቀቅ ኖሬ አንድ ቀን አረፋ በዓል ሆኖ ሕዝበ ሙስሊሙ አምሮና ተውቦ ወደ ሶላት ሲተም አንድ ነገር ውስጤን ገፋፍቶት በንፋስ እንደሚገፉ ፌስታል
እየተወዘወዝኩ መንገድ ገባሁ። ሰው አእምሮውን ማዘዝ የሚችልበት፣ መቆጣጠር የሚችልበት ልክ አለ፤ አሁን የዙቤይዳ ናፍቆት ግድቡን ጣሰ። ላያት ፈለግኩ፣ ዓይኔ ፈለጋት። አይኔ ራባት፣ እግሬ ወደ
ቄራ ተጓዘ…
እኔና ዜድ ውብ የፍቅር ጊዜያት ያሳለፍንበት ሰፈር፣ የዙቤይዳ መኪና ብቅ ስትል ልቤ በደስታ
የሚፍለቀለቅበት ሰፈር … ኡፍፍፍገና ጠዋት ነበር …መንገዱን ተሻግሮ እኔና ዜድ ቦንቦሊኖ የምንበላባት ሻይ ቤት እንዳለች አለች። ገና በጧቱ ተከፍታ ደንበኞቿን እያስተናገደች ነበር። አዳዲስ አስተናጋጆች
ወዲያ ወዲህ እየተሯሯጡ ደንበኞቻቸውን ያስተናግዳሉ። መንገዱን ተሻግሮ የዜድ ሱቅ ተዘግቶ ይታየኛል። ቀጥ ብዬ ወደ ሻይ ቤቷ ገባሁና እንደ ፅጌሬዳ አበባ ሽታ የሻይ ቤቷን መዓዛ በአፍንጫዬ ስስበው ዜድን ያገኘኋት ያህል ውስጤ በአንዳች እርካታ ተሞላ።
“ምን ልታዘዝ?” አለችኝ አስተናጋጁ።
“ቦንቦሊኖ በሻይ” አልኳት ክፍሏን በዓይኔ እየተመለከትኩ። ሕይወት ግን ምን ዓይነት ጨምላቃ ነገር
ናት ? ቦንቦሊኖው በባለ ወንፊት ሰሀን ቀረበልኝ። በፍቅር ገመጥኩት። ለምን እንደሆነ ባይገባኝም አቅለሸለሸኝ። ምንም ሰላም አልሰማ አለኝ። ተረበሽኩ። ዝም ብዬ ተቀመጥኩ። አንድ በእጁ ሰርቪስ ትሪ የያዘ አስተናጋጅ ከውጭ እየተጣደፈ ገባና ጮክ ብሎ እንዲህ አለ፣ “አንድ ቦንቦሊኖ ሽሻይ ዙቤይዳ ሱቅ” አስተናጋጇ በግርምት እንዲህ አለችው፣ “ዛሬ አረፋ አይደል እንዴ ዙቤይዳ እንዴት ገባች ?”
“እንጃ ! ምን የሷ ነገር ነካ ያደርጋታል” አለ አስተናጋጁ። ዙቤይዳን እኮ ነው አይገርምም ? ..ነካ
ያደርጋታል ? መግቢያዬ ጠፋኝ። ተጨነቅኩ። እንደውም እጄ ሲንቀጠቀጥ ተሰማኝ። ራሴን ስቼ
የምወድቅ መሰለኝ፡፡ ሒሳቤን ከፍዬ ቀስ ብዬ ወጣሁ። እንደ ምንም ዓይኔን ወደ ዙቤይዳ ሱቅ ላክኩት ዙቤይዳ ! የኔ ዜድ ... ጀርባዋን ለመንገዱ ሰጥታ ፀሐይ የምንሞቅበት ቦታ ላይ ተቀምጣለች - እኔ እሠራበት የነበረው ሱቅ በር ላይ። ፀሐይ የለም ! ክረምት ስለሆነ ደመና አንዣብቦ ነበር። የዜድ ሱቅ
በደንብ አልተከፈተም፣ ከሁለቱ ተካፋች በሮች አንዱ ብቻ ነበር ገርበብ ያለው። ቀስ ብዬ ሽቅብ ወደ ሜክሲኮ በእግሬ መንገዴን ተያያዝኩት። አንዳንች ነገር ወደዜድ እየጎተተኝ ነፍሴ እንደድር ከከበባት ስበት እየታገለች …የህልም ሩጫ በሚመስል እግር መጎተት… ሽቅብ ወደላይ መንገዴን ቀጠልኩ።
እኔና ዙቤይዳ ስክር እብድ የሚያደርግ ፍቅር ውስጥ የወደቅነው ድንገት ነበር። ዛሬም የዙቤይዳን ስም ሳነሳ ሰውነቴ በሆነ ኃይል ይሞላል…ደስታ በመላው አካላቴ እንደ ዥረት ሲፈስ ይሰማኛል ማን ያምነኛል ብናገረው ? ከተለያየን ከሦስት ዓመት በኋላ እንኳን ጠረኗ አጠገቤ ያለች ያህል ይሸተኛል።
ድምጽዋ ይሰማኛል፣ የልብሷ ቱማታ ሳይቀር ይሰማኛል። ነፍሰ ጡሮች አማረን እንደሚሉት ዙቤይዳ ክፉኛ ታምረኛለች፣ ድምጿ ያምረኛል፣ ዓይኖቿ ያምሩኛል። እኔስ የማይወለድ ፍቅር ያውም የጨነገፈ
ግን ከውስጥ የማይወጣ ፅንስ ፀንሼ የለ ከነፍሰ ጡር ምኑን ተሻልኩት። ድፍን አገሩ በአንድም
በሌላም ብሶት ያረገዘው ብዙ ብሶት ውል የሚልበትም እልፍ አምሮት አለው!! ማን ማንን ያፅናናል? አምሮታችን እንዳማረን ወደ መቃብራችን እግራችንን እንጎትታለን።
ድንገት ገነት ሆቴል ስደርስ ወደ አፍሪካ ኅብረት ታጠፍኩ። ፀጥ ባለው መንገድ ግራና ቀኝ በተሰለፉት የዘንባባ ዛፎች መሐል እየተጓዝኩ ረዥሙ የአፍሪካ ሕብረት ሕንፃ ከፊቴ ተጋረጠ። አፍሪካዊ ነኝ፣ እኔ አፍሪካ ነኝ፤ በአረንጓዴ ምድር የፍቅር ችግር አድርቆኝ ውስጤ ምድረ በዳ የሆነ የአፍሪካ ልጅ ነኝ፤አፍሪካ፣ አፍሪካ፣ አፍሪካ “ስደት” የሚል ቃል አእምሮዬ ውስጥ ፈነዳ !! አዲስ አበባ የእኔ አይደለችም።
✨አለቀ✨
👍27❤11🔥1
#በሕይወት_አንድ_ጥግ
፡
፡
#በአሌክስ_አብርሃም
ትላንትና እሑድ እነሮዛ ቤት አንድ ሰውዬ መጣና በሩን አንኳኳ። እኔ፣ ሮዛና የሮዛ እናት ተመስጠን ፊልም እያየን ነበር። ሮዛ አብሮ አደግ ጎረቤቴ ናት። አስቴር ደግሞ እናቷ። ለእኔም እናቴ ማለት ነች
ኧረ። የእኔና የሮዛ ፍቅር ለብቻው ነው። ከሕፃንነታችን ጀምሮ ንጹህ የሆነ፣ ምንም ፆታዊ ክጃሎት ውል
ያላለበት ፍቅር እንዳለን አገር መንደሩ ምስክር ነው። እህቴ ሮዚ ነው የምላት ። ታዲያ ዩኒቨርስቲ ቆይታ ለእረፍት መምጣቷ ነበር። የሚገረመው እናቴና የሮዛ እናት አስቴር የመረረ ጥል ያላቸው ኩርፈኞች ናቸው። ግን እኔም የእነሮዛ ቤት፣ ሮዛም የእኛ ቤት ልጆች ነን። ስለእናቴ አስቴር ፊት ከተነሳ፣ “ውይ! ውይ! የሷን ነገር አታንሳብኝ፤ ጋኔል…! ምን ያረጋል እንዳንተ ዓይነት መልአክ ወለደች፤” ትለኛለች።
እናቴን ለእኔ ታማልኛለች። “ቱ…! ሰው አይደለችምኮ!” ትላታለች ደጋግማ። በእናቴ የመጣብኝን ሰው ይቅር ብዬ አላውቅም። አስቱ ግን ስትረግማት እንኳን ምርቃት የሚመስለኝ ለምን እንደሆነ እንጃ።
ሮዛ እኛ ቤት ስትመጣ ደግሞ እናቴ በተራዋ ለሮዛ ስለእናቷ ክፋት፣ ጋኔልነት ትነግራታለች። “እናትሽ ምን እናት ናት! እች እቴ… የሰይጣን ቁራጭ! ከጥላዋ የተጣላች! ..እኔ ለሷ እንዲህ አልነበርኩም….”እያለችም ። እኔና ሮዚ እናቶቻችንን ረስተን እብድ ያለ ጓደኝነታችንን ቀጥለን አለን። የሮዚ አባት በሕይወት የሉም። ችግር የለም አባባን እንካፈላለን” ትላለች አንዳንድ ቀን ስንቃለድ። አባባ የምትለው የእኔን አባት ነው። እናቶቻችን አባባን እንዳይካፈሉ ብቻ” እላታለሁ ለሮዚ፤ “ባለጌ.! ስድ!” ብላ ትግል ትጀምረኛለች። ቀይ ፊቷ በሐፍረት ይቀላል።
ሮዛ ቆንጆ ናት፤ ግን ምኗ ነው ቆንጆ ቢባል አላውቅም። እንዲሁ ጠቅለል አድርገው ሲመለከቷት
በጣም ቆንጆ፣ የምታሳሳ፣ ኑሮ ምችት ያላት ልጅ ነች። አንዳንዴ ሰውን ስንወድ ፍቅራችን የወደድነው ሰው ላይ ጎዶሎውን ሞልቶ ያሳየናል መሰል ሮዛ ለእኔ ጉድለት የላትም። አዎ ፍቅር በራሱ ሰልካካ አፍንጫ፣ ሃር ፀጉር፣ አሎሎ ዓይን፣ መቃቁመት፣ በረዶ ጥርስ፣ …ከንፈር ሳይሆን አይቀርም። ለነገሩ ሮዚን የሚጠይቃት ጎረምሳ ብዛትም ለሳቢነቷ ተጨማሪ ምስክር ነው።
ሮዛን የጠየቁትን ጎረምሶች እኔና ሮዚ የዕለት ውሎ መመዝገቢያችን ላይ እንመዘግብ ነበር። የሚገርመው ዳይሪያችን አንድ ነበረች፣ ሁለታችንም ውሏችንን የምንመዘግብባት። ለሮዛ የሚላክ የፍቅር ደብዳቤን አብረን ነው የምናነበው። እኔም ለሴት የምልከውን አብረን ጽፈን እናውቃለን። ታዲያ ሮዛ ብትሞት
ለፍቅር አትሸነፍም፤ ትምሕርቷ ላይ አትደራደርም፤ ልቧ የገባም ወንድ የለም። “ወንዶች ጅል
ይመስሉኛል…” ትላለች በተደጋጋሚ።
አባቷ እናቷ ላይ ያደረሰው በደል ሁሉ (ነፍሱን ይማረውና) መጥፎ ጠባሳ ጥሎባታል። አባቷ ሲበዛ
መልከመልካም ሽቅርቅር ሰው ነበር። በዛ ላይ አይጠጣ፣ አያጨስ በጊዜ ነው ቤቱ የሚገባው ፤ በጊዜ ገብቶ ታዲያ ዋና ስራው እናቷን አስቴርን መደብደብ ነበር። እነሮዚ ቤት አባቷ ካመሸ ደስታ ነበር
።እንዴ!የአስቴርን ጥርሷን ሁሉ አውልቆት ወርቅ ጥርስ አስተክሎላታል። ሮዛ ልብ ውስጥ የነበረውን ወንድን የመሻት ተፈጥሯዊ ስሜት ግን ነቅሎ ባዶውን ትቶታል። (አሁንም ነፍሱን ይማረውና፤ የሚምረው እንኳን አይመስለኝም...)
እና…ትላንትና እሑድ እነሮዛ ቤት አንድ ሰውዬ መጣና በሩን አንኳኳ። ቡና ተፈልቶ ተመስጠን ፊልም እያየን ነበር። እንዳጋጣሚ ለበሩ የምቀርበው እኔ ስለነበርኩ ተነስቼ በሩን ከፈትኩ። ከተወለደ
ጀምሮ ዛሬ ገና የዘነጠ የሚመስል፣ ሙሉ ግራጫ ልብስ የለበሰ፣ ቀጫጫና ረዥም ሰውዬ በሩ ላይ እየተሽቆጠቆጠ ቆሟል። ሰውዬው ሙሉ ልብስ ቢለብስም ለምን እንደሆነ እንጃ ሙሉ ልብስ የለበሰ አይመስልም። መቼም ሕይወት በሰዎች ዓይን ፊት ስታጎልህ እንኳን ሙሉ ልብስ፣ ሙሉ ብርጌድ አሰልፈህ ብትመጣ ግርማ ሞገስ የሚባል ነገር አይጠጋህም። ቅልል ትላለህ። “ቀትረ ቀላል” ትሆናለህ።
ሰላም አልኩት። እየተሽቆጠቆጠና ዳማከሴ እንደሚያሽ ሰው እጆቹን እርስ በእርስ እያፋተገ ሰላምታዬን
ከወገቡ ጎብጦ መለሰልኝ። ከርዝመቱ እና ከእንቅስቃሴው ፍጥነት የተነሳ ለሰላምታ ከወገቡ ሲታጠፍ ከላይ ተምዘግዝጎ የመጣ የሆነ ወገቡ ላይ ተሰብሮ የሚወድቅ ባሕር ዛፍ ነበር የሚመስለው።
“ይ…ሄ የነሮዛ ቤት ነው አይደል…?” አለና፣ ራሱ መልሱን መለሰው። “አዎ ነው አውቀዋለሁ።” አነጋገሩ
የሚርበተበትና ከአፉ የሚወጡት ቃላት በጠባብ በር እንደሚወጣ ብዙ ሕዝብ የሚገፋፉና የሚተሻሹ
ይመስላሉ፤ ዝም ብዬ ስመለከተው።
እ… የሮዛ እናት ይኖራሉ ወይም አባቷ?” አለና መልሶ ለራሱ፣ “አውቃለሁ አባቷ እንኳን በሕይወት የሉም…ግን እናቷ” ተርበተበተ።
"እናቷ አለች” አልኩት።
ልግባ ?” ሲል ገነት በር ላይ የቆምኩ መልአክ የሆንኩ እስኪመስለኝ ወደ ቤቱ ውስጥ በጉጉት ዓይኖቹን ልኮ ለማየት እየሞከረ ለመነኝ።
“ግባ…” ብዬ በሩን ለቀቅኩለት፤ ገባ። አረማመዱ የሆነ የሚጮኽ ዓይነት ነው። የሚራመድ ሳይሆን
በአንድ እግሩ ብቻ የሚዘል ዓይነት ላይ ታች ያረገርጋል። እድሜው ሠላሳ አምስት ቢሆን ነው። የሮዛን
እናት በሁለት እጁ ሰላም ብሎ ወደ ሮዛ ዞረ። ርሷንም በሁለት እጁ ሰላም አላት። ሲመለስ የእኔን እግር ረገጠና ተንገዳግዶ ጠረጴዛው ጫፍ ላይ ተቀምጦ የነበረውን ባዶ ሲኒ ከነበለው። ሲኒው ስር ቀርቶ የነበረው የረጋ የቡና ዝቃጭ ምንጣፉ ላይ ጥቁር ደም መስሎ ተረጨ። ይሄ ሰው መርዶ ይዞ ነው እንዴ የመጣው? ምን ያደናብረዋል…?
ከአስቱ ፊት ለፊት ተቀመጠ። ሁላችንም ምን እንደሚል ለመስማት ዓይን ዓይኑን እናየው ጀመር።
እ ….ሰላም ነዎት ታዲያ እትዬ ..አስቴር?” አለ።
እግዚአብሔር ይመስገን ደህና ነኝ።” ፊቷ ላይ የት ይሆን የሚያውቀኝ የሚል ግርታ ይታያል።በፈገግታ ልትሸፍነው ብትሞክርም አልተሳካላትም።
“ልጆች ሰላም ናቸው ? ማለቴ ልጅዎት? አዎ አንድ ልጅ ብቻ ነች ያለችዎ አለ ወደ ሮዛ አየት
አድርጎ መልሶ እየተሸቆጠቆጠ ወደሚያፍተለትለው መዳፉ አቀረቀረ። ላቡ ቅንድቡ ላይ ችፍፍ ብሎ በግልፅ ይታያል ሲጨንቅ። ደግሞ ያጠናውን ነበር የሚናገረው፤ ያስታውቃል። ላቡን በመዳፉ አንዴ ሞዥቀውና መዳፉን አየት አድርጎ በኮቱ እጅጌ እንደገና ግንባሩን ጠረገው።
“ደህና ናት” አለች አስቱ፤ እናም ኮስተር ብላ አየችኝ። ትከሻዬን በቀስታ ወደ ላይ ሰበቅኩት። ያየችኝ ማነው…?” ማለቷ ሲሆን እኔም በትከሻዬ ምላስ እኔ 'ጃ” አልኳት። ለትንሽ ደቂቃ እንግዳውም አቀርቅሮ፣ እኛም እንግዳው ላይ አፍጥጠን እንደቆየን እንግዳው ተናገረ።
አንተ አብርሃም ነህ … እዚህ ጎረቤት ያለኸው ልጅ አይደለህም እንዴ…?” አለኝ።
“…አዎ”
“ያው ለሮዛ ወንድሟ ማለት ነህ ..፤ ማዘርም ጋር ትቀራረባለህ ያው ልጃቸው ማለት እኮ ነህ…።
“አዎ ያው ልጅ ማለት ነው!” አለችው አስቱ።
“ጥሩ!ያው የቤተሰብ ጉዳይ ስለምናወራ ላረጋግጥ ብዬ ነው።” አለ ወደ አስቱ በፈገግታ እየተመለከተ።ፈገግታው ይጨንቃል። ከንፈሮቹ ወይ በደንብ አይከፈቱ፣ ወይ አይገጠሙ፣ እንዲሁ ሄድ መለስ እያሉ
ይንቀጠቀጣሉ። በማጭድ የተጋጠ የሚመስል ፂሙ ቅሪቱን አጥንታም ጉንጩ ላይ ዘርቶት በሽተኛ አስመስሎታል። ጥላሸት የተዘራበት አጥንታም ጉንጭ !ደግሞ እኮ ሲያደርጉ አይቶ ኦ' ቅርፅ!! አፉ በፂሙ ተከብቦ ሲታይ በኮሸሽላ ዙሪያውን የታጠረ የደረቀ የውኃ ጉድጓድ ይመስላል። ወቸ ጉድ! ምን ሊል ይሆን…? ጭንቀት ገደለኝ።
፡
፡
#በአሌክስ_አብርሃም
ትላንትና እሑድ እነሮዛ ቤት አንድ ሰውዬ መጣና በሩን አንኳኳ። እኔ፣ ሮዛና የሮዛ እናት ተመስጠን ፊልም እያየን ነበር። ሮዛ አብሮ አደግ ጎረቤቴ ናት። አስቴር ደግሞ እናቷ። ለእኔም እናቴ ማለት ነች
ኧረ። የእኔና የሮዛ ፍቅር ለብቻው ነው። ከሕፃንነታችን ጀምሮ ንጹህ የሆነ፣ ምንም ፆታዊ ክጃሎት ውል
ያላለበት ፍቅር እንዳለን አገር መንደሩ ምስክር ነው። እህቴ ሮዚ ነው የምላት ። ታዲያ ዩኒቨርስቲ ቆይታ ለእረፍት መምጣቷ ነበር። የሚገረመው እናቴና የሮዛ እናት አስቴር የመረረ ጥል ያላቸው ኩርፈኞች ናቸው። ግን እኔም የእነሮዛ ቤት፣ ሮዛም የእኛ ቤት ልጆች ነን። ስለእናቴ አስቴር ፊት ከተነሳ፣ “ውይ! ውይ! የሷን ነገር አታንሳብኝ፤ ጋኔል…! ምን ያረጋል እንዳንተ ዓይነት መልአክ ወለደች፤” ትለኛለች።
እናቴን ለእኔ ታማልኛለች። “ቱ…! ሰው አይደለችምኮ!” ትላታለች ደጋግማ። በእናቴ የመጣብኝን ሰው ይቅር ብዬ አላውቅም። አስቱ ግን ስትረግማት እንኳን ምርቃት የሚመስለኝ ለምን እንደሆነ እንጃ።
ሮዛ እኛ ቤት ስትመጣ ደግሞ እናቴ በተራዋ ለሮዛ ስለእናቷ ክፋት፣ ጋኔልነት ትነግራታለች። “እናትሽ ምን እናት ናት! እች እቴ… የሰይጣን ቁራጭ! ከጥላዋ የተጣላች! ..እኔ ለሷ እንዲህ አልነበርኩም….”እያለችም ። እኔና ሮዚ እናቶቻችንን ረስተን እብድ ያለ ጓደኝነታችንን ቀጥለን አለን። የሮዚ አባት በሕይወት የሉም። ችግር የለም አባባን እንካፈላለን” ትላለች አንዳንድ ቀን ስንቃለድ። አባባ የምትለው የእኔን አባት ነው። እናቶቻችን አባባን እንዳይካፈሉ ብቻ” እላታለሁ ለሮዚ፤ “ባለጌ.! ስድ!” ብላ ትግል ትጀምረኛለች። ቀይ ፊቷ በሐፍረት ይቀላል።
ሮዛ ቆንጆ ናት፤ ግን ምኗ ነው ቆንጆ ቢባል አላውቅም። እንዲሁ ጠቅለል አድርገው ሲመለከቷት
በጣም ቆንጆ፣ የምታሳሳ፣ ኑሮ ምችት ያላት ልጅ ነች። አንዳንዴ ሰውን ስንወድ ፍቅራችን የወደድነው ሰው ላይ ጎዶሎውን ሞልቶ ያሳየናል መሰል ሮዛ ለእኔ ጉድለት የላትም። አዎ ፍቅር በራሱ ሰልካካ አፍንጫ፣ ሃር ፀጉር፣ አሎሎ ዓይን፣ መቃቁመት፣ በረዶ ጥርስ፣ …ከንፈር ሳይሆን አይቀርም። ለነገሩ ሮዚን የሚጠይቃት ጎረምሳ ብዛትም ለሳቢነቷ ተጨማሪ ምስክር ነው።
ሮዛን የጠየቁትን ጎረምሶች እኔና ሮዚ የዕለት ውሎ መመዝገቢያችን ላይ እንመዘግብ ነበር። የሚገርመው ዳይሪያችን አንድ ነበረች፣ ሁለታችንም ውሏችንን የምንመዘግብባት። ለሮዛ የሚላክ የፍቅር ደብዳቤን አብረን ነው የምናነበው። እኔም ለሴት የምልከውን አብረን ጽፈን እናውቃለን። ታዲያ ሮዛ ብትሞት
ለፍቅር አትሸነፍም፤ ትምሕርቷ ላይ አትደራደርም፤ ልቧ የገባም ወንድ የለም። “ወንዶች ጅል
ይመስሉኛል…” ትላለች በተደጋጋሚ።
አባቷ እናቷ ላይ ያደረሰው በደል ሁሉ (ነፍሱን ይማረውና) መጥፎ ጠባሳ ጥሎባታል። አባቷ ሲበዛ
መልከመልካም ሽቅርቅር ሰው ነበር። በዛ ላይ አይጠጣ፣ አያጨስ በጊዜ ነው ቤቱ የሚገባው ፤ በጊዜ ገብቶ ታዲያ ዋና ስራው እናቷን አስቴርን መደብደብ ነበር። እነሮዚ ቤት አባቷ ካመሸ ደስታ ነበር
።እንዴ!የአስቴርን ጥርሷን ሁሉ አውልቆት ወርቅ ጥርስ አስተክሎላታል። ሮዛ ልብ ውስጥ የነበረውን ወንድን የመሻት ተፈጥሯዊ ስሜት ግን ነቅሎ ባዶውን ትቶታል። (አሁንም ነፍሱን ይማረውና፤ የሚምረው እንኳን አይመስለኝም...)
እና…ትላንትና እሑድ እነሮዛ ቤት አንድ ሰውዬ መጣና በሩን አንኳኳ። ቡና ተፈልቶ ተመስጠን ፊልም እያየን ነበር። እንዳጋጣሚ ለበሩ የምቀርበው እኔ ስለነበርኩ ተነስቼ በሩን ከፈትኩ። ከተወለደ
ጀምሮ ዛሬ ገና የዘነጠ የሚመስል፣ ሙሉ ግራጫ ልብስ የለበሰ፣ ቀጫጫና ረዥም ሰውዬ በሩ ላይ እየተሽቆጠቆጠ ቆሟል። ሰውዬው ሙሉ ልብስ ቢለብስም ለምን እንደሆነ እንጃ ሙሉ ልብስ የለበሰ አይመስልም። መቼም ሕይወት በሰዎች ዓይን ፊት ስታጎልህ እንኳን ሙሉ ልብስ፣ ሙሉ ብርጌድ አሰልፈህ ብትመጣ ግርማ ሞገስ የሚባል ነገር አይጠጋህም። ቅልል ትላለህ። “ቀትረ ቀላል” ትሆናለህ።
ሰላም አልኩት። እየተሽቆጠቆጠና ዳማከሴ እንደሚያሽ ሰው እጆቹን እርስ በእርስ እያፋተገ ሰላምታዬን
ከወገቡ ጎብጦ መለሰልኝ። ከርዝመቱ እና ከእንቅስቃሴው ፍጥነት የተነሳ ለሰላምታ ከወገቡ ሲታጠፍ ከላይ ተምዘግዝጎ የመጣ የሆነ ወገቡ ላይ ተሰብሮ የሚወድቅ ባሕር ዛፍ ነበር የሚመስለው።
“ይ…ሄ የነሮዛ ቤት ነው አይደል…?” አለና፣ ራሱ መልሱን መለሰው። “አዎ ነው አውቀዋለሁ።” አነጋገሩ
የሚርበተበትና ከአፉ የሚወጡት ቃላት በጠባብ በር እንደሚወጣ ብዙ ሕዝብ የሚገፋፉና የሚተሻሹ
ይመስላሉ፤ ዝም ብዬ ስመለከተው።
እ… የሮዛ እናት ይኖራሉ ወይም አባቷ?” አለና መልሶ ለራሱ፣ “አውቃለሁ አባቷ እንኳን በሕይወት የሉም…ግን እናቷ” ተርበተበተ።
"እናቷ አለች” አልኩት።
ልግባ ?” ሲል ገነት በር ላይ የቆምኩ መልአክ የሆንኩ እስኪመስለኝ ወደ ቤቱ ውስጥ በጉጉት ዓይኖቹን ልኮ ለማየት እየሞከረ ለመነኝ።
“ግባ…” ብዬ በሩን ለቀቅኩለት፤ ገባ። አረማመዱ የሆነ የሚጮኽ ዓይነት ነው። የሚራመድ ሳይሆን
በአንድ እግሩ ብቻ የሚዘል ዓይነት ላይ ታች ያረገርጋል። እድሜው ሠላሳ አምስት ቢሆን ነው። የሮዛን
እናት በሁለት እጁ ሰላም ብሎ ወደ ሮዛ ዞረ። ርሷንም በሁለት እጁ ሰላም አላት። ሲመለስ የእኔን እግር ረገጠና ተንገዳግዶ ጠረጴዛው ጫፍ ላይ ተቀምጦ የነበረውን ባዶ ሲኒ ከነበለው። ሲኒው ስር ቀርቶ የነበረው የረጋ የቡና ዝቃጭ ምንጣፉ ላይ ጥቁር ደም መስሎ ተረጨ። ይሄ ሰው መርዶ ይዞ ነው እንዴ የመጣው? ምን ያደናብረዋል…?
ከአስቱ ፊት ለፊት ተቀመጠ። ሁላችንም ምን እንደሚል ለመስማት ዓይን ዓይኑን እናየው ጀመር።
እ ….ሰላም ነዎት ታዲያ እትዬ ..አስቴር?” አለ።
እግዚአብሔር ይመስገን ደህና ነኝ።” ፊቷ ላይ የት ይሆን የሚያውቀኝ የሚል ግርታ ይታያል።በፈገግታ ልትሸፍነው ብትሞክርም አልተሳካላትም።
“ልጆች ሰላም ናቸው ? ማለቴ ልጅዎት? አዎ አንድ ልጅ ብቻ ነች ያለችዎ አለ ወደ ሮዛ አየት
አድርጎ መልሶ እየተሸቆጠቆጠ ወደሚያፍተለትለው መዳፉ አቀረቀረ። ላቡ ቅንድቡ ላይ ችፍፍ ብሎ በግልፅ ይታያል ሲጨንቅ። ደግሞ ያጠናውን ነበር የሚናገረው፤ ያስታውቃል። ላቡን በመዳፉ አንዴ ሞዥቀውና መዳፉን አየት አድርጎ በኮቱ እጅጌ እንደገና ግንባሩን ጠረገው።
“ደህና ናት” አለች አስቱ፤ እናም ኮስተር ብላ አየችኝ። ትከሻዬን በቀስታ ወደ ላይ ሰበቅኩት። ያየችኝ ማነው…?” ማለቷ ሲሆን እኔም በትከሻዬ ምላስ እኔ 'ጃ” አልኳት። ለትንሽ ደቂቃ እንግዳውም አቀርቅሮ፣ እኛም እንግዳው ላይ አፍጥጠን እንደቆየን እንግዳው ተናገረ።
አንተ አብርሃም ነህ … እዚህ ጎረቤት ያለኸው ልጅ አይደለህም እንዴ…?” አለኝ።
“…አዎ”
“ያው ለሮዛ ወንድሟ ማለት ነህ ..፤ ማዘርም ጋር ትቀራረባለህ ያው ልጃቸው ማለት እኮ ነህ…።
“አዎ ያው ልጅ ማለት ነው!” አለችው አስቱ።
“ጥሩ!ያው የቤተሰብ ጉዳይ ስለምናወራ ላረጋግጥ ብዬ ነው።” አለ ወደ አስቱ በፈገግታ እየተመለከተ።ፈገግታው ይጨንቃል። ከንፈሮቹ ወይ በደንብ አይከፈቱ፣ ወይ አይገጠሙ፣ እንዲሁ ሄድ መለስ እያሉ
ይንቀጠቀጣሉ። በማጭድ የተጋጠ የሚመስል ፂሙ ቅሪቱን አጥንታም ጉንጩ ላይ ዘርቶት በሽተኛ አስመስሎታል። ጥላሸት የተዘራበት አጥንታም ጉንጭ !ደግሞ እኮ ሲያደርጉ አይቶ ኦ' ቅርፅ!! አፉ በፂሙ ተከብቦ ሲታይ በኮሸሽላ ዙሪያውን የታጠረ የደረቀ የውኃ ጉድጓድ ይመስላል። ወቸ ጉድ! ምን ሊል ይሆን…? ጭንቀት ገደለኝ።
👍22
“የመጣሁት ሌላ የሚመጣልኝ ሰው ስለሌለ ነው። ላቀው እባላለሁ…” አለና ድንገት ቆሞ አስቱን እጇን ጨበጣት። እኔንና ሮዛን ግን ረሳን። “…እ…ያው የመጣሁት መጥቼ መናገር ስላለብኝ እና …” ስልኩ ጮኸች።ልክ እንደ አይጥ ነበር ፂው ፂው እያለች የጮኸችው…። ገና ሳያወጣት ስልኳን “ቀድረ
ቀላል” መሆኗን አውቄያታለሁ። እጁን እስከከንዱ ሱሪው ኪስ ውስጥ ከተተና ዙሪያዋን በፕላስተር መቀነት የተተበተበች ቀይ ስልክ አወጣ (ይሄው እንዳልኳት ናት፤ ካልኳትም ትብሳለች)። ስልኳን ከኪሱ ሲያወጣት ጩኸቷ ተቋረጠ። የሆነ ነገሯ ኪሱ ውስጥ ስለቀረ እንደገና ኪሱን ፈትሾ ክዳኗንና ባትሪዋን አወጣ። ተበታትና ነበር የወጣችው። በጥንቃቄ ገጣጠመና ኮቱ ኪስ ውስጥ አስቀምጦ ወሬውን ቀጠለ።
“…እና የመጣሁት መጥቼ እርስዎን ለማግኘት ነበር። ያው አግኝቼዎታለሁ” ብሎ ፈገግ አለ። አስቱን እንዳገኛት ለራሱ አላመነም መሰል።
“አዎ አግኝተኸኛል፣ ከየት ነው ግን የመጣኸው? እንደው ዘነጋሁህ መሰል፣ አላወቅኩህም።” አለች
በጨዋነት።
“አይ አልዘነጉኝም ...። ድሮም አያውቁኝምኮ” አለ።
“ኧረ… እንደዛ ነው? ..እምምም ታዲያ እኔን እንዴት አወቅከኝ?”
አላወቅኮትም… ያው ልተዋወቅዎት ነው የመጣሁት።”
እልሄን ነበር ያስጨረሰኝ፣ “…ኤጭጭ ወደዚያ! ማን እንደሆንክ ተናገር” ማለት አምሮኝ ነበር። እግዜር ይይለት መንዛዛቱን ቀጠለው።
“ሰው እኮ ደፍሮ ካልተዋወቀ መቼስ…”
“ልክ ነው” አለች አስቱ እንዲናገር ለማደፋፈር እንጂ ያላለቀ ዓረፍተ ነገር መቼም ቢሆን ልክ ሆኖ
አያውቅም።
“የመጣሁት … ለዚህ ነው እኔም”
“ለምን?” አለች አስቱ ገርሟት።
“ያው ለመተዋወቅና ከተዋወቅን በኋላ አንዳንድ ቤተሰባዊ ጉዳዮችን ለመነጋገር።”
“ይሄው ተዋወቅን !እስቲ የመጣህበትን ንገረኝ” አስቱ ትንሽ ኮስተር ያለች መሰለኝ።
“የመጣሁት ያው ሮዛን ... ማለቴ ልጅዎትን ሮዛን ላገባት ስለፈለግኩ እርስዎ እንዲፈቅዱልኝ ነው…እባክዎትን እማማ አስቴር…” ብሎ ተንደርድሮ አስቱ እግር ስር ተደፋ። ቀስ ብዬ ወደ ሮዛ ዞርኩ። ሶፋ ላይ ሳይሆን ኤሌክትሪክ ወንበር ላይ እንዳስቀመጡት የሞት ፍርደኛ ደርቃ ቀርታለች። ሙልት ያሉ
ቀይ ጉንጮቿ ገረጥተው ዓይኗ ባዶ ጠርሙስ መስሏል።
“ኧረ ተነስ! ተነስ የኔ ልጅ! ” አለች አስቱ ምኑም ምኑም እንዳልጣማት ታስታውቃለች። ልጁ ተነስቶ ቆመና፣ እሺ አሉኝ ማዘር…?” ሲል በጉጉት ጠየቀ።
አክብረኸኝ ስለመጣህ ተባረክ! ግን አሁን ዘመኑ ሰልጥኗል… ማነህ...”
“ላቀው!” አለ።
“ራሳችሁ ተነጋገሩ እዛው” ብላ ሮዚን አጋፈጠቻት።
ሮዚ በርግጋ ተነሳች፤ ከዛም “ምናይነቱ ነው!” ብላ ወደ ጓዳ ገባች።
አስቱ ግራ ተጋብታ እንዲህ አለችው፣ “እንደው ወጉም ባሕሉም እንዲህ አልነበረም። ቢጠፋ ቢጠፋ ያንተ ቢጤ እንኳን አንድ ሁለት ሰው ይላካል። ሰተት ተብሎ ነውር እኮ ነው…እ.።”
አስቤ ነበር…” አለ አንገቱን ደፍቶ፣ “ግን ሰው አጣሁ። ዘመድም የለኝም፤ እና ደግሞ የምነግራቸው
ሰዎች ሁሉ ለራስህ ሳትሆን ሚስት…፣ ጠግበህ ሳትበላ ሌላ እዳ መጨመር' እያሉ አሸማቀቁኝ::አስቤ ነበር፤ ሰው የለኝም። እንጅማ አስቤ ነበር ... ሮዛን ስለወደድኳት ነው፤ እንደው እሺ ቢሉኝም ቀጥሎ ምን አባቴ አደርግ እንደነበር እንጃ። ራሴ እሷን በማሰብ ከሚፈነዳ እንዲህ ነገሩን አፈንድቼው ይለይለት ብዬ ነው። ሮዛን እወዳታለሁ። ሮዛ ቀይ ቆንጆ ልጅ ናት፤ ሰው ለራሱ ሽማግሌ ቢሆን አልኩ…፤ ትክክለኛው ሽማግሌ እኔ ነኝ። የሮዛን ፍቅር ምን ያህል እንዳለምኩት የሚያውቅ ሽማግሌ
ማን አለ? በማድርባት የፈራረሰች ቤት ብርሃን የዘራችው ማናት? ሮዛ ናት…፤ ሮዛ የእርስዎ ልጅ።
ማንም እንደ ሰው በማያየኝ አገር፣ እንደ ጥራጊ በተጣልኩበት መንደር ሰው መሆኔን ለልቤ የነገረው የሮዛ ፍቅር ነው…፤ ሮዛ የእርስዎ ልጅ….” ወደ በሩ መንገድ ጀመረ። አነጋገሩ ተረጋግቶ ነበር - ፍርሐቱ ሁሉ ጠፍቶ።
“…መቼስ የፈጣሪ ትልቅነት፣ ይሄን ፍቅር ሰው እንኳን ቀና ብዬ የማላይ ትንሽ ሰው ላይ ጥሎት ሰው ፊት አቆመኝ። እንደው ሰው ልሁን ብዬ እንጂ እሱስ እሺ ቢሉኝም ሮዛን የት እንደምወስዳት እንጃ…።ሮዛ እኮ…! አራት ዓመት ከልጅነቷ ጀምሮ፣ አስራ ሁለተኛ ክፍል እስክትሆን፣ ዩኒቨርስቲ እስክትገባ ስወዳት፣ ስወዳት፣ ስወዳት፣ ከረምኩ። አልተማርኩም፣ እንደው የእግዜር ነገር እኔ ላይ ይሄን ፍቅር ቢጥለው እኔው ሽማግሌ ሆንኩ። ሆድህን ሳትሞላ ይላሉ ፍቅር ከሆድ በተረፈ ነገር ይመጣ ይመስል
..ይሄው ሆድህ አልሞላም ብሎ መቼ ተወኝ ። ለራስህ ሳትሆን ይላሉ ምንድነው እኔ እኔ ማለት…? ለራስ ከሆኑ በኋላ በተረፈውይፈቀራል እንዴ…? ራስን ጥሎ እንጂ ለሌላውመኖር…! ሮዛን…! የእርስዎን ልጅ ወድጄ ስንት ዓመት ሙሉ…! ዘመድ የለኝም…! ሮዛን እያሰብኩ ሺ እልፍ ሆኜ ኖርኩ…። ማንም አይደለሁም ለራስ ሲቆርሱ አያሳንሱ ይባል እንጂ ቅሉ፣ ስለራሴ አብዝቼም አሳንሼም የምቆርሰው
የሌለኝ፣ ኑሮ ቆራርሶ እዚህ ያደረሰኝ ከንቱ ነኝ። ሮዛ የአንቱ ልጅ ግን በሕይወቴ ውስጥ ትልቋ ቁራሽ፣ ትልቅ ድርሻዬ ነበረች ! ሮዛ የአንቱ ልጅ…
“ሳያት እኮልቤ ውስጥ ገነት ይፈጠራል። ፍቅሯ እንደ እግዜር የገነቱ አስተዳዳሪ… መንገዱ ምንድነው የሚነጠፍበት…? ሮዛ ስታልፍ ቢጫ ይሆናል፤ ሮዛ ስትስቅ በደስታ አለቅሳለሁ…፤ እጆቿ እንደሩቅ አገር ህልም ናቸው፤ እግሮቿ፤ “ደህና ዋልሽ?” አልኳት አንድ ቀን፤ … አየት አድርጋኝ በዝምታ አለፈች….
አየችኝ ... ዓይኖቿ አዩኝ ... ቢያንስ የምታይ ሰው ነኝ፤ በክፉም ይሁን በደግ መታየት መኖርን ነው
የሚገልፀው። ሮዛ አየችኝ። ዓይኖቿ ካለመኖር ፈውሰውኝ ይሄው አለሁ…” አለና በሐሴት ፈገግ አለ።ከንፈሮቹ አልተንቀጠቀጡም በነፃነት ፈገገ!!
ከተቀመጠበት ተነሳና ከቤት ወጣ። ሲወጣ የበሩ ጉበን አናቱን ገጨው። ደህና ዋሉም አላለ።ተከትዬው ወጣሁና በሩ ላይ ቆሜ በግርምት አየሁት። የማይሰማ ነገር እያነበነበ፣ በጣም የሰፋው ሱሪው፣ እጅግ
በጣም የሰፋው ኮቱ እየተርገበገቡ፣እየተውለበለቡ ሆድ የባሰው አገር ባንዲራ መስለው፣ ወደ ታች ወረደ፤ እየተጣደፈ። ከሩቅ ሳየው አሳዘነኝ። ከዛ በኋላ እስከ ማታ እኔም፣ ሮዛም፣ አስቱም ስለዚህ
ጉዳይ አንዲትም ነገር ትንፍሽ አላልንም። በየፊናችን እያሰብነው እንደነበር ግን አያጠያይቅም።
ማታ ወደ ቤቴ ስሄድ ሮዚ ሸኘችኝ። እንደሁል ጊዜው እኛ ግቢ በር ላይ ቆመን ከላይ ጨረቃ ከታች
የነፍሳት ሲርሲርታ እና የንፋሱ ፉጨት ባየለበት ጨለማ ውስጥ ሮዛ ለስለስ ባለ ድምፅ እንዲህ አለችኝ፣ አብርሽ የቅድሙ ሰውዬ አሳዘነኝ፤ ሙሉ ቀን ሌላ ነገር ማሰብ አልቻልኩም…”
"እኔስ ብትይ!”
“ግን እዚህ ሰፈር አይተኸው ታውቃለህ እንዴ?”
"እኔጃ አላስታወስኩትም”
ዝምምምምምምምምምምምም ዛፎች ይንኮሻኮሻሉ፣ ነፍሳት ሲር ሲር ፂው ፂው ይላሉ፤ ጨረቃ እንደ ትልቅ የቅቤ እንክብክብ ወዛም ብርሃኗ በእኛ ላይ እየቀለጠ ፍስስስ ይላል፤ የጨለማ ድርቀቱን እያረሰረሰ…
“ቁመቱ ደግሞ ሲያምር!” አለች ሮዛ ልስልስ ባለ እንደ ጨረቃ በሚቀልጥ ድምፅ። ለመጀመሪያ ጊዜ ወንድ ስታደንቅ ሰማሁ።
✨አለቀ✨
ቀላል” መሆኗን አውቄያታለሁ። እጁን እስከከንዱ ሱሪው ኪስ ውስጥ ከተተና ዙሪያዋን በፕላስተር መቀነት የተተበተበች ቀይ ስልክ አወጣ (ይሄው እንዳልኳት ናት፤ ካልኳትም ትብሳለች)። ስልኳን ከኪሱ ሲያወጣት ጩኸቷ ተቋረጠ። የሆነ ነገሯ ኪሱ ውስጥ ስለቀረ እንደገና ኪሱን ፈትሾ ክዳኗንና ባትሪዋን አወጣ። ተበታትና ነበር የወጣችው። በጥንቃቄ ገጣጠመና ኮቱ ኪስ ውስጥ አስቀምጦ ወሬውን ቀጠለ።
“…እና የመጣሁት መጥቼ እርስዎን ለማግኘት ነበር። ያው አግኝቼዎታለሁ” ብሎ ፈገግ አለ። አስቱን እንዳገኛት ለራሱ አላመነም መሰል።
“አዎ አግኝተኸኛል፣ ከየት ነው ግን የመጣኸው? እንደው ዘነጋሁህ መሰል፣ አላወቅኩህም።” አለች
በጨዋነት።
“አይ አልዘነጉኝም ...። ድሮም አያውቁኝምኮ” አለ።
“ኧረ… እንደዛ ነው? ..እምምም ታዲያ እኔን እንዴት አወቅከኝ?”
አላወቅኮትም… ያው ልተዋወቅዎት ነው የመጣሁት።”
እልሄን ነበር ያስጨረሰኝ፣ “…ኤጭጭ ወደዚያ! ማን እንደሆንክ ተናገር” ማለት አምሮኝ ነበር። እግዜር ይይለት መንዛዛቱን ቀጠለው።
“ሰው እኮ ደፍሮ ካልተዋወቀ መቼስ…”
“ልክ ነው” አለች አስቱ እንዲናገር ለማደፋፈር እንጂ ያላለቀ ዓረፍተ ነገር መቼም ቢሆን ልክ ሆኖ
አያውቅም።
“የመጣሁት … ለዚህ ነው እኔም”
“ለምን?” አለች አስቱ ገርሟት።
“ያው ለመተዋወቅና ከተዋወቅን በኋላ አንዳንድ ቤተሰባዊ ጉዳዮችን ለመነጋገር።”
“ይሄው ተዋወቅን !እስቲ የመጣህበትን ንገረኝ” አስቱ ትንሽ ኮስተር ያለች መሰለኝ።
“የመጣሁት ያው ሮዛን ... ማለቴ ልጅዎትን ሮዛን ላገባት ስለፈለግኩ እርስዎ እንዲፈቅዱልኝ ነው…እባክዎትን እማማ አስቴር…” ብሎ ተንደርድሮ አስቱ እግር ስር ተደፋ። ቀስ ብዬ ወደ ሮዛ ዞርኩ። ሶፋ ላይ ሳይሆን ኤሌክትሪክ ወንበር ላይ እንዳስቀመጡት የሞት ፍርደኛ ደርቃ ቀርታለች። ሙልት ያሉ
ቀይ ጉንጮቿ ገረጥተው ዓይኗ ባዶ ጠርሙስ መስሏል።
“ኧረ ተነስ! ተነስ የኔ ልጅ! ” አለች አስቱ ምኑም ምኑም እንዳልጣማት ታስታውቃለች። ልጁ ተነስቶ ቆመና፣ እሺ አሉኝ ማዘር…?” ሲል በጉጉት ጠየቀ።
አክብረኸኝ ስለመጣህ ተባረክ! ግን አሁን ዘመኑ ሰልጥኗል… ማነህ...”
“ላቀው!” አለ።
“ራሳችሁ ተነጋገሩ እዛው” ብላ ሮዚን አጋፈጠቻት።
ሮዚ በርግጋ ተነሳች፤ ከዛም “ምናይነቱ ነው!” ብላ ወደ ጓዳ ገባች።
አስቱ ግራ ተጋብታ እንዲህ አለችው፣ “እንደው ወጉም ባሕሉም እንዲህ አልነበረም። ቢጠፋ ቢጠፋ ያንተ ቢጤ እንኳን አንድ ሁለት ሰው ይላካል። ሰተት ተብሎ ነውር እኮ ነው…እ.።”
አስቤ ነበር…” አለ አንገቱን ደፍቶ፣ “ግን ሰው አጣሁ። ዘመድም የለኝም፤ እና ደግሞ የምነግራቸው
ሰዎች ሁሉ ለራስህ ሳትሆን ሚስት…፣ ጠግበህ ሳትበላ ሌላ እዳ መጨመር' እያሉ አሸማቀቁኝ::አስቤ ነበር፤ ሰው የለኝም። እንጅማ አስቤ ነበር ... ሮዛን ስለወደድኳት ነው፤ እንደው እሺ ቢሉኝም ቀጥሎ ምን አባቴ አደርግ እንደነበር እንጃ። ራሴ እሷን በማሰብ ከሚፈነዳ እንዲህ ነገሩን አፈንድቼው ይለይለት ብዬ ነው። ሮዛን እወዳታለሁ። ሮዛ ቀይ ቆንጆ ልጅ ናት፤ ሰው ለራሱ ሽማግሌ ቢሆን አልኩ…፤ ትክክለኛው ሽማግሌ እኔ ነኝ። የሮዛን ፍቅር ምን ያህል እንዳለምኩት የሚያውቅ ሽማግሌ
ማን አለ? በማድርባት የፈራረሰች ቤት ብርሃን የዘራችው ማናት? ሮዛ ናት…፤ ሮዛ የእርስዎ ልጅ።
ማንም እንደ ሰው በማያየኝ አገር፣ እንደ ጥራጊ በተጣልኩበት መንደር ሰው መሆኔን ለልቤ የነገረው የሮዛ ፍቅር ነው…፤ ሮዛ የእርስዎ ልጅ….” ወደ በሩ መንገድ ጀመረ። አነጋገሩ ተረጋግቶ ነበር - ፍርሐቱ ሁሉ ጠፍቶ።
“…መቼስ የፈጣሪ ትልቅነት፣ ይሄን ፍቅር ሰው እንኳን ቀና ብዬ የማላይ ትንሽ ሰው ላይ ጥሎት ሰው ፊት አቆመኝ። እንደው ሰው ልሁን ብዬ እንጂ እሱስ እሺ ቢሉኝም ሮዛን የት እንደምወስዳት እንጃ…።ሮዛ እኮ…! አራት ዓመት ከልጅነቷ ጀምሮ፣ አስራ ሁለተኛ ክፍል እስክትሆን፣ ዩኒቨርስቲ እስክትገባ ስወዳት፣ ስወዳት፣ ስወዳት፣ ከረምኩ። አልተማርኩም፣ እንደው የእግዜር ነገር እኔ ላይ ይሄን ፍቅር ቢጥለው እኔው ሽማግሌ ሆንኩ። ሆድህን ሳትሞላ ይላሉ ፍቅር ከሆድ በተረፈ ነገር ይመጣ ይመስል
..ይሄው ሆድህ አልሞላም ብሎ መቼ ተወኝ ። ለራስህ ሳትሆን ይላሉ ምንድነው እኔ እኔ ማለት…? ለራስ ከሆኑ በኋላ በተረፈውይፈቀራል እንዴ…? ራስን ጥሎ እንጂ ለሌላውመኖር…! ሮዛን…! የእርስዎን ልጅ ወድጄ ስንት ዓመት ሙሉ…! ዘመድ የለኝም…! ሮዛን እያሰብኩ ሺ እልፍ ሆኜ ኖርኩ…። ማንም አይደለሁም ለራስ ሲቆርሱ አያሳንሱ ይባል እንጂ ቅሉ፣ ስለራሴ አብዝቼም አሳንሼም የምቆርሰው
የሌለኝ፣ ኑሮ ቆራርሶ እዚህ ያደረሰኝ ከንቱ ነኝ። ሮዛ የአንቱ ልጅ ግን በሕይወቴ ውስጥ ትልቋ ቁራሽ፣ ትልቅ ድርሻዬ ነበረች ! ሮዛ የአንቱ ልጅ…
“ሳያት እኮልቤ ውስጥ ገነት ይፈጠራል። ፍቅሯ እንደ እግዜር የገነቱ አስተዳዳሪ… መንገዱ ምንድነው የሚነጠፍበት…? ሮዛ ስታልፍ ቢጫ ይሆናል፤ ሮዛ ስትስቅ በደስታ አለቅሳለሁ…፤ እጆቿ እንደሩቅ አገር ህልም ናቸው፤ እግሮቿ፤ “ደህና ዋልሽ?” አልኳት አንድ ቀን፤ … አየት አድርጋኝ በዝምታ አለፈች….
አየችኝ ... ዓይኖቿ አዩኝ ... ቢያንስ የምታይ ሰው ነኝ፤ በክፉም ይሁን በደግ መታየት መኖርን ነው
የሚገልፀው። ሮዛ አየችኝ። ዓይኖቿ ካለመኖር ፈውሰውኝ ይሄው አለሁ…” አለና በሐሴት ፈገግ አለ።ከንፈሮቹ አልተንቀጠቀጡም በነፃነት ፈገገ!!
ከተቀመጠበት ተነሳና ከቤት ወጣ። ሲወጣ የበሩ ጉበን አናቱን ገጨው። ደህና ዋሉም አላለ።ተከትዬው ወጣሁና በሩ ላይ ቆሜ በግርምት አየሁት። የማይሰማ ነገር እያነበነበ፣ በጣም የሰፋው ሱሪው፣ እጅግ
በጣም የሰፋው ኮቱ እየተርገበገቡ፣እየተውለበለቡ ሆድ የባሰው አገር ባንዲራ መስለው፣ ወደ ታች ወረደ፤ እየተጣደፈ። ከሩቅ ሳየው አሳዘነኝ። ከዛ በኋላ እስከ ማታ እኔም፣ ሮዛም፣ አስቱም ስለዚህ
ጉዳይ አንዲትም ነገር ትንፍሽ አላልንም። በየፊናችን እያሰብነው እንደነበር ግን አያጠያይቅም።
ማታ ወደ ቤቴ ስሄድ ሮዚ ሸኘችኝ። እንደሁል ጊዜው እኛ ግቢ በር ላይ ቆመን ከላይ ጨረቃ ከታች
የነፍሳት ሲርሲርታ እና የንፋሱ ፉጨት ባየለበት ጨለማ ውስጥ ሮዛ ለስለስ ባለ ድምፅ እንዲህ አለችኝ፣ አብርሽ የቅድሙ ሰውዬ አሳዘነኝ፤ ሙሉ ቀን ሌላ ነገር ማሰብ አልቻልኩም…”
"እኔስ ብትይ!”
“ግን እዚህ ሰፈር አይተኸው ታውቃለህ እንዴ?”
"እኔጃ አላስታወስኩትም”
ዝምምምምምምምምምምምም ዛፎች ይንኮሻኮሻሉ፣ ነፍሳት ሲር ሲር ፂው ፂው ይላሉ፤ ጨረቃ እንደ ትልቅ የቅቤ እንክብክብ ወዛም ብርሃኗ በእኛ ላይ እየቀለጠ ፍስስስ ይላል፤ የጨለማ ድርቀቱን እያረሰረሰ…
“ቁመቱ ደግሞ ሲያምር!” አለች ሮዛ ልስልስ ባለ እንደ ጨረቃ በሚቀልጥ ድምፅ። ለመጀመሪያ ጊዜ ወንድ ስታደንቅ ሰማሁ።
✨አለቀ✨
👍27❤3👏1
#ትኩሳት
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አምስት
፡
፡
#በስብሐት_ገብረ_እግዚአብሔር
ባህራም
ሞት
ያን ሰሞን ጀምሺድ ታሞ ተኛ፡፡ ልጠይቀው ወደ ቤቱ ሄድኩ።
ሌሎቹ በሚጠይቁት ሰአት ብሄድ ምንም አልጠቅመውም በማለት፣
በትምህርት ሰአት ሄድኩ። ፎቁን ወጥቼ በሩን ብሞክረው ተቆልፏል። ደወሉን ተጫንኩት፣ ውስጥ ሲደውል ተሰማኝ፡፡ ቆየሁ
የጀምሺድ ቤት ሳይሆን፣ በግራ በኩል ያለው የጎረቤቱ በር
ተከፈተ። መነፅር ያደረገ መላጣ ሽማግሌ ሀኪም አንገቱን ብቅ ከርጎ አየኝ፡፡ አየሁት። ከበሩ ወጣ፡፡ ነጭ የሀኪም ኮቱ በጣም ንፁህ ነው፡፡በእጁ መርፌ ይዟል። ጀምሺድ የነገረኝን ታሪክ አስታወስኩ ሀኪሙ ዙሪያውን ተገላመጠና ሲያበቃ፣ ማንም እንደሌለ ካረጋገጠ በኋላ፣ በሹክሹክታ
«ይምጡ ልውጋዎት» አለኝ
ዝም ብዬ አየሁት
ካልፈለጉ ላስገድድዎት አልችልም፡፡ ነፃነትሳ? ዳሩ፤ ለኔ ያው ነው፡፡ ደሞ ደንታ የለኝም እንጂ» እያለ ለራሱ እያጉረመረመ ወደ ጀምሺድ ተኝቷል መሰለኝ ብዬ ደረጃውን መውረድ ስጀምር
በሩ ተከፈተ። ዘወር ስል ኒኮል ነች
“ይቅርታህን። አስጠበቅኩህ? ሽንት ቤት ነበርኩ» አለችኝ::
አመዳም ፀጉሯ ተሞነጫጭሯል። ሸሚዟ በአንድ በኩል ከጉርዷ
ወጥቷል። ገባኝ፡፡ ጀምሺድ አልጋው ውስጥ ትራስ ተደግፎ
እንደተቀመጠ፣ እየሳቀ
ዶክተር ሽቫይትዘር መርፌ ይውጉህ?» አለኝ፡፡ የሱም ፀጉር
ተሞነጫጭሯል ግምባሩ ላይ ወድቋል፡፡ ግን ፈፅሞ የታመመ
አይመስልም።
ኒኮልና ጀምሺድ እየተሻሙ ስለዶክተሩ ነገሩኝ። ሰውን
የማይጎዳ ሰላማዊ እብድ ነው፡፡ የመጣውን ሁሉ መርፌ ልውጋዎት? እያለ ይጠይቃል፣ አሉኝ። አነጋገራቸው አንድ ነገር ለመደበቅ የፈለገ ሰው አነጋገር ይመስላል
ትንሽ ቆይታ ኒኮል ከፍል አለብኝ ብላ ሄደች፡፡ ጀምሺድ
ስለጎረቤቱ ዶክተር ኮሚክ ወሬ እያወራ ሲያስቀኝ ቆየና ተነስቶ ወደ ሽንት ቤት ገባ
በፍጥነት በፀጥታ ተነስቼ የራስጌውን ፍራሽ አነሳሁ፡፡ አልጋው ሽቦ ላይ አንድ ጥቁር የሴት ሙታንቲ፡፡ ሙታንቲው ኣጠገብ አንድ አምስት የተጨማደደ ለስላሳ ክሊኔክስ ወረቀት ወረቀቶቹ ፅጌረዳ አይነት ስለሆኑ ርጥበታቸው ለአይን ያስታውቃል። ጎምበስ
ብዬ ወረቀቶቹን አሸተትኩ፡፡ የግብረ ስጋ ሽታ። ያለጥርጥር፡፡
ተመልሼ ወምበሬ ላይ ከተቀመጥኩ በኋላ፣ ተነስቼ የሰው ጉድ ሳሽት ታየኝና፣ ለራሴ ሸርሎክ ሆምዝ!» ብዬ በሀይል መሳቅ
ጀመርኩ ጀምሺድ ከሽንት ቤቱ «ለምን መሳቅ?» አለኝ
«መርፌ መውጋት» አልኩትና ሳቄን ቀጠልኩ
ሉልሰገድ ስለኒኮል ባይነግረኝ ኖሮ፣ ኒኮልንና ጀምሺድን እጠረጥር ነበር? አይመስለኝም
በጀምስድ አገር ደምብ የሚያፈላው ሻይ በጣም ይጣፍጣል።
እሱን እየጠጣን ወሬ ጀመርን
ጀምሺድ እንደሚለው ከሆነ፣ በቁማር መክበር አይቻልም።
በቁማር የሚከብር ቁማር ቤቱ ብቻ ነው፡፡ ምንም ያህል ብትበላ
ያችን የበላ ሀትን ተመልሰህ እስክታስበላ ያቁነጠንጥሀል። በቁማር ለመክሰር እንጂ ለመክበር አይቻልም። እንዲህ ከሆነ ጀምሺድ ለምን
ቁማር ይጫወታል? ... ሰካራሙ ለምን ይጠጣል?ለጀምሺድ እንደሚታየው፣ ኑሮ ጨቅጫቃ ሚስት ናት፡ ና ምግብ ብላ፣ ና ተኛ፣ ና ሽንት ቤት ሂድ፣ ና ትምህርት ተማር፣ ና ይህን አድርግ፣ ና ያንን ፈፅም፣ እያለች መነዝነዝ ነው ስራዋ፡፡ ታድያ የሰው ልጅ ከዚህ ሁሉ ጭቅጭቅ ለመሸሽ አንዳንድ ጊዜ ቢሰክር ይፈረድበታል?
ጀምሺድ ዮኑሮን ችኮነት ሊረሳ የሚችለው ቁማር ቤት የሄደ
እንደሆነ ነው። ቁማር ቤት ውስጥ ያለችው ኑሮ፣ ነዝናዛ ችኮ ሚስት
ሳትሆን፣ የማትጠገብ፣ ለዛዋ ሁልጊዜ የሚታደስ ውሽማ ናት። ኮት የምታስሽጥ ውብ ውሽማ!
«እኔ ቁማር ስጫወት መኖሬን እረሳለሁ፡፡ መኖሬን ሲረሳ፣ ያን
ጊዜ ኑሮን ኖርኳት ነኝ ማለት ነው:: ሌላ ጊዜ ኑሮን ሲኖራት፣ እኔን
እያታለልኩ ነው ችኮ ናት ደስታ የለም፡፡ ቁማር ጊዜ ግን፣ ቁማር
ፈፅሞ ሲውጠኝ ሳለ። ኑሮ መሀል ውስጥ እገባ፣ ከንቱ አይደለች፣
እላያትም እኖራታለሁ ማለት»
ጀምሺድ ስለቁማር ሲያወራ አይኖቹ አይስቁም
እንስሳ ኑሮ አይሰለቸውም (ይሄ የጀምሺድ አስተሳሰብ ነው)
ምክንያቱም እንሰሳ ይኖራል እንጂ መኖሩን አያውቅም። ስለዚህ ኑሮ
አይመረውምም አይሰለቸውምም። ስለዚህ ነው እንሰሳ ራሱን የማይገለው። «በሬ ወይም አህያ ወይም አይጥ ወይም ውሻ ወይም ሌላ፣ ራሱ ገደለ እሱ ሰምተሀቸዋል ታውቃለህ?» ሰውን ከእንሰሳ
የሚለየው ማሰቡ አይደለም፡፡ በመጠኑ ይሁን እንጂ እንሰሳም
ያስባል። ሰው ከእንሰሳ የሚለየው በመሳቁ አይደለም። ዝንጀሮም
ይስቃል። ሰው ከእንሰሳ የሚለየው፣ ህይወቱን እየኖራት እንደሚኖራት በማወቁ፣ ከህይወት በኋላ ሞት መከተሉን በማወቁ፤ እነዚህም እውቀቶች ለሰው ልጅ ኑሮን ከንቱ፣ ሞትን መራራ በማድረጋቸው በዚህ ነው ሰው ከእንሰሳ የሚለየው
በመሰረቱ ህይወት ግሩም ስጦታ ናት። ኑሮ ግን ይሰለቻል።
ሀዘን ሞልቶበታል፡፡ ብስጭት ይበዛበታል፡፡ በሽታ ወሮታል። ሞት
ደሞ ይቆያል እንጂ አይቀርም። ስለዚህ መሞት ላይቀር፣
ብስጭት ሊበዛ፣ ለምን አሁኑኑ
አንሞትም? ለምን ራሳችንን አንገድልም? ችኮ የሆነ ሀዘን፣ ብስጭት የወረሰው እውቀት ምኑ ይወደዳል? ራሳችንን የማንገድለው ሞትን
ስለምንፈራ ብቻ ነው። ፈሪ ነን በቃ፡፡ ይኸው ነው ስለዚህ፤ ልናደንቀው የሚገባ ሰው ማን ነው? ራሱን ለመግደል የደፈረ ሰው ነው፡፡ እሱ ብቻ ነው። እኛሳ ዋናው አላማችን ምን መሆን አለበት? ይህን የመሰልቸት ቀሚስ አውልቀን ወዲያ መጣል
በተቻለ ፍጥነት ራሳችንን መግደል
«እኔ ራሴ ለመግደል ዋና ምኞት፡፡ ግን እስካሁን ድፍረት የለም፡፡ አንድ ቀን ግን ለመድፈር ተስፋ! ያን ጊዜ እኔ ሰው::እውነተኛ ሰው፡፡ እስከዚያ ድረስ ግን ከንቱ ቁማርተኛ።»
ጀምሺድ ራስን ስለመግደል ሲያወራ አይኖቹ አይስቁም
በልግ ከዛፎቹ ላይ ቡናማ፣ ቀይና ወርቃማ ቀለማቱን ሰብስቦ
የሙቀትና የውበት ጓዙን ጠቅሎ ኤክስን ለቆ ሊሄድ ተነሳ የኤክስ አየር መብረድ ጀመረ። ሽማግሌዎቹ፣ አሮጊቶቹና
ጥቁሮቹ፣ ሹራብ መደረብ ካፖርት መልበስ ጀመርን። ወጣቶቹ
ፈረንጆች ግን ገና ብርዱ ሊሰማቸው አልጀመረም
ሉልሰገድን ኒኮል እምቢ ስትለው እኔጋ መጥቶ «ካፌ ኒኮል»
ይወስደኝና፣ እየቀረበን በመጣው የክረምት ብርድ ምክንያት፣ ቤት
ውስጥ ገብተን ቁጭ ብለን ስለኒኮል ያወራልኛል። የጭገሯ ፀጉር እንደራሷ ፀጉር አመዳም ሳይሆን፣ ንፁህ ወርቅ ቀለም የተቀባ ነው፤ወተት የመሰለው ነጭ ቆዳዋ ላይ ረዣዥም የተጠላለፈ ውብ ወርቃማ ሀረግ መስሎ በቅሏል። ታዲያ እምሷ ዳር የበቀሉት ፀጉሮች፣ ውሀ ዳር እንደበቀለ ቄጠማ ናቸው፤ አንዳንዶቹ ከሁለቱ ከናፍር ተንጠራርተው ተጠላልፈው፣ ጎምበስ ብለው እምሷ ውስጥ
የፍቅር ውሀ ይጠጣሉ. .. ወዘተርፈ
አንድ ቀን ግን፡ ስለሷ ያወራልኛል ብዬ ስጠብቅ ስለጀምሺድ
ሊነግረኝ ጀመረ፡፡ ሁለቱ ጓደኛሞች ሆነዋል። ጀምሺድ ቁማር
ለመጫወት ካዚኖ ሲሄድ ሉልሰገድን ይዞት ይሄዳል። ከዚህም በላይ ሉልሰገድ የጀምሺድ ሻይ ሱስ ይዞታል። ሁለቱም ሻይውን የሚጠ
ጡት በኢራን አገር ወግ ነው። በፊት ከአራት ማእዘኑ ስኳር ላይ
ይገምጡና፣ ቀጥሎ ሻይ ፉት ይሉበታል፣ እንጂ ስኳሩን ሻይው
ውስጥ አይጨምሩትም
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አምስት
፡
፡
#በስብሐት_ገብረ_እግዚአብሔር
ባህራም
ሞት
ያን ሰሞን ጀምሺድ ታሞ ተኛ፡፡ ልጠይቀው ወደ ቤቱ ሄድኩ።
ሌሎቹ በሚጠይቁት ሰአት ብሄድ ምንም አልጠቅመውም በማለት፣
በትምህርት ሰአት ሄድኩ። ፎቁን ወጥቼ በሩን ብሞክረው ተቆልፏል። ደወሉን ተጫንኩት፣ ውስጥ ሲደውል ተሰማኝ፡፡ ቆየሁ
የጀምሺድ ቤት ሳይሆን፣ በግራ በኩል ያለው የጎረቤቱ በር
ተከፈተ። መነፅር ያደረገ መላጣ ሽማግሌ ሀኪም አንገቱን ብቅ ከርጎ አየኝ፡፡ አየሁት። ከበሩ ወጣ፡፡ ነጭ የሀኪም ኮቱ በጣም ንፁህ ነው፡፡በእጁ መርፌ ይዟል። ጀምሺድ የነገረኝን ታሪክ አስታወስኩ ሀኪሙ ዙሪያውን ተገላመጠና ሲያበቃ፣ ማንም እንደሌለ ካረጋገጠ በኋላ፣ በሹክሹክታ
«ይምጡ ልውጋዎት» አለኝ
ዝም ብዬ አየሁት
ካልፈለጉ ላስገድድዎት አልችልም፡፡ ነፃነትሳ? ዳሩ፤ ለኔ ያው ነው፡፡ ደሞ ደንታ የለኝም እንጂ» እያለ ለራሱ እያጉረመረመ ወደ ጀምሺድ ተኝቷል መሰለኝ ብዬ ደረጃውን መውረድ ስጀምር
በሩ ተከፈተ። ዘወር ስል ኒኮል ነች
“ይቅርታህን። አስጠበቅኩህ? ሽንት ቤት ነበርኩ» አለችኝ::
አመዳም ፀጉሯ ተሞነጫጭሯል። ሸሚዟ በአንድ በኩል ከጉርዷ
ወጥቷል። ገባኝ፡፡ ጀምሺድ አልጋው ውስጥ ትራስ ተደግፎ
እንደተቀመጠ፣ እየሳቀ
ዶክተር ሽቫይትዘር መርፌ ይውጉህ?» አለኝ፡፡ የሱም ፀጉር
ተሞነጫጭሯል ግምባሩ ላይ ወድቋል፡፡ ግን ፈፅሞ የታመመ
አይመስልም።
ኒኮልና ጀምሺድ እየተሻሙ ስለዶክተሩ ነገሩኝ። ሰውን
የማይጎዳ ሰላማዊ እብድ ነው፡፡ የመጣውን ሁሉ መርፌ ልውጋዎት? እያለ ይጠይቃል፣ አሉኝ። አነጋገራቸው አንድ ነገር ለመደበቅ የፈለገ ሰው አነጋገር ይመስላል
ትንሽ ቆይታ ኒኮል ከፍል አለብኝ ብላ ሄደች፡፡ ጀምሺድ
ስለጎረቤቱ ዶክተር ኮሚክ ወሬ እያወራ ሲያስቀኝ ቆየና ተነስቶ ወደ ሽንት ቤት ገባ
በፍጥነት በፀጥታ ተነስቼ የራስጌውን ፍራሽ አነሳሁ፡፡ አልጋው ሽቦ ላይ አንድ ጥቁር የሴት ሙታንቲ፡፡ ሙታንቲው ኣጠገብ አንድ አምስት የተጨማደደ ለስላሳ ክሊኔክስ ወረቀት ወረቀቶቹ ፅጌረዳ አይነት ስለሆኑ ርጥበታቸው ለአይን ያስታውቃል። ጎምበስ
ብዬ ወረቀቶቹን አሸተትኩ፡፡ የግብረ ስጋ ሽታ። ያለጥርጥር፡፡
ተመልሼ ወምበሬ ላይ ከተቀመጥኩ በኋላ፣ ተነስቼ የሰው ጉድ ሳሽት ታየኝና፣ ለራሴ ሸርሎክ ሆምዝ!» ብዬ በሀይል መሳቅ
ጀመርኩ ጀምሺድ ከሽንት ቤቱ «ለምን መሳቅ?» አለኝ
«መርፌ መውጋት» አልኩትና ሳቄን ቀጠልኩ
ሉልሰገድ ስለኒኮል ባይነግረኝ ኖሮ፣ ኒኮልንና ጀምሺድን እጠረጥር ነበር? አይመስለኝም
በጀምስድ አገር ደምብ የሚያፈላው ሻይ በጣም ይጣፍጣል።
እሱን እየጠጣን ወሬ ጀመርን
ጀምሺድ እንደሚለው ከሆነ፣ በቁማር መክበር አይቻልም።
በቁማር የሚከብር ቁማር ቤቱ ብቻ ነው፡፡ ምንም ያህል ብትበላ
ያችን የበላ ሀትን ተመልሰህ እስክታስበላ ያቁነጠንጥሀል። በቁማር ለመክሰር እንጂ ለመክበር አይቻልም። እንዲህ ከሆነ ጀምሺድ ለምን
ቁማር ይጫወታል? ... ሰካራሙ ለምን ይጠጣል?ለጀምሺድ እንደሚታየው፣ ኑሮ ጨቅጫቃ ሚስት ናት፡ ና ምግብ ብላ፣ ና ተኛ፣ ና ሽንት ቤት ሂድ፣ ና ትምህርት ተማር፣ ና ይህን አድርግ፣ ና ያንን ፈፅም፣ እያለች መነዝነዝ ነው ስራዋ፡፡ ታድያ የሰው ልጅ ከዚህ ሁሉ ጭቅጭቅ ለመሸሽ አንዳንድ ጊዜ ቢሰክር ይፈረድበታል?
ጀምሺድ ዮኑሮን ችኮነት ሊረሳ የሚችለው ቁማር ቤት የሄደ
እንደሆነ ነው። ቁማር ቤት ውስጥ ያለችው ኑሮ፣ ነዝናዛ ችኮ ሚስት
ሳትሆን፣ የማትጠገብ፣ ለዛዋ ሁልጊዜ የሚታደስ ውሽማ ናት። ኮት የምታስሽጥ ውብ ውሽማ!
«እኔ ቁማር ስጫወት መኖሬን እረሳለሁ፡፡ መኖሬን ሲረሳ፣ ያን
ጊዜ ኑሮን ኖርኳት ነኝ ማለት ነው:: ሌላ ጊዜ ኑሮን ሲኖራት፣ እኔን
እያታለልኩ ነው ችኮ ናት ደስታ የለም፡፡ ቁማር ጊዜ ግን፣ ቁማር
ፈፅሞ ሲውጠኝ ሳለ። ኑሮ መሀል ውስጥ እገባ፣ ከንቱ አይደለች፣
እላያትም እኖራታለሁ ማለት»
ጀምሺድ ስለቁማር ሲያወራ አይኖቹ አይስቁም
እንስሳ ኑሮ አይሰለቸውም (ይሄ የጀምሺድ አስተሳሰብ ነው)
ምክንያቱም እንሰሳ ይኖራል እንጂ መኖሩን አያውቅም። ስለዚህ ኑሮ
አይመረውምም አይሰለቸውምም። ስለዚህ ነው እንሰሳ ራሱን የማይገለው። «በሬ ወይም አህያ ወይም አይጥ ወይም ውሻ ወይም ሌላ፣ ራሱ ገደለ እሱ ሰምተሀቸዋል ታውቃለህ?» ሰውን ከእንሰሳ
የሚለየው ማሰቡ አይደለም፡፡ በመጠኑ ይሁን እንጂ እንሰሳም
ያስባል። ሰው ከእንሰሳ የሚለየው በመሳቁ አይደለም። ዝንጀሮም
ይስቃል። ሰው ከእንሰሳ የሚለየው፣ ህይወቱን እየኖራት እንደሚኖራት በማወቁ፣ ከህይወት በኋላ ሞት መከተሉን በማወቁ፤ እነዚህም እውቀቶች ለሰው ልጅ ኑሮን ከንቱ፣ ሞትን መራራ በማድረጋቸው በዚህ ነው ሰው ከእንሰሳ የሚለየው
በመሰረቱ ህይወት ግሩም ስጦታ ናት። ኑሮ ግን ይሰለቻል።
ሀዘን ሞልቶበታል፡፡ ብስጭት ይበዛበታል፡፡ በሽታ ወሮታል። ሞት
ደሞ ይቆያል እንጂ አይቀርም። ስለዚህ መሞት ላይቀር፣
ብስጭት ሊበዛ፣ ለምን አሁኑኑ
አንሞትም? ለምን ራሳችንን አንገድልም? ችኮ የሆነ ሀዘን፣ ብስጭት የወረሰው እውቀት ምኑ ይወደዳል? ራሳችንን የማንገድለው ሞትን
ስለምንፈራ ብቻ ነው። ፈሪ ነን በቃ፡፡ ይኸው ነው ስለዚህ፤ ልናደንቀው የሚገባ ሰው ማን ነው? ራሱን ለመግደል የደፈረ ሰው ነው፡፡ እሱ ብቻ ነው። እኛሳ ዋናው አላማችን ምን መሆን አለበት? ይህን የመሰልቸት ቀሚስ አውልቀን ወዲያ መጣል
በተቻለ ፍጥነት ራሳችንን መግደል
«እኔ ራሴ ለመግደል ዋና ምኞት፡፡ ግን እስካሁን ድፍረት የለም፡፡ አንድ ቀን ግን ለመድፈር ተስፋ! ያን ጊዜ እኔ ሰው::እውነተኛ ሰው፡፡ እስከዚያ ድረስ ግን ከንቱ ቁማርተኛ።»
ጀምሺድ ራስን ስለመግደል ሲያወራ አይኖቹ አይስቁም
በልግ ከዛፎቹ ላይ ቡናማ፣ ቀይና ወርቃማ ቀለማቱን ሰብስቦ
የሙቀትና የውበት ጓዙን ጠቅሎ ኤክስን ለቆ ሊሄድ ተነሳ የኤክስ አየር መብረድ ጀመረ። ሽማግሌዎቹ፣ አሮጊቶቹና
ጥቁሮቹ፣ ሹራብ መደረብ ካፖርት መልበስ ጀመርን። ወጣቶቹ
ፈረንጆች ግን ገና ብርዱ ሊሰማቸው አልጀመረም
ሉልሰገድን ኒኮል እምቢ ስትለው እኔጋ መጥቶ «ካፌ ኒኮል»
ይወስደኝና፣ እየቀረበን በመጣው የክረምት ብርድ ምክንያት፣ ቤት
ውስጥ ገብተን ቁጭ ብለን ስለኒኮል ያወራልኛል። የጭገሯ ፀጉር እንደራሷ ፀጉር አመዳም ሳይሆን፣ ንፁህ ወርቅ ቀለም የተቀባ ነው፤ወተት የመሰለው ነጭ ቆዳዋ ላይ ረዣዥም የተጠላለፈ ውብ ወርቃማ ሀረግ መስሎ በቅሏል። ታዲያ እምሷ ዳር የበቀሉት ፀጉሮች፣ ውሀ ዳር እንደበቀለ ቄጠማ ናቸው፤ አንዳንዶቹ ከሁለቱ ከናፍር ተንጠራርተው ተጠላልፈው፣ ጎምበስ ብለው እምሷ ውስጥ
የፍቅር ውሀ ይጠጣሉ. .. ወዘተርፈ
አንድ ቀን ግን፡ ስለሷ ያወራልኛል ብዬ ስጠብቅ ስለጀምሺድ
ሊነግረኝ ጀመረ፡፡ ሁለቱ ጓደኛሞች ሆነዋል። ጀምሺድ ቁማር
ለመጫወት ካዚኖ ሲሄድ ሉልሰገድን ይዞት ይሄዳል። ከዚህም በላይ ሉልሰገድ የጀምሺድ ሻይ ሱስ ይዞታል። ሁለቱም ሻይውን የሚጠ
ጡት በኢራን አገር ወግ ነው። በፊት ከአራት ማእዘኑ ስኳር ላይ
ይገምጡና፣ ቀጥሎ ሻይ ፉት ይሉበታል፣ እንጂ ስኳሩን ሻይው
ውስጥ አይጨምሩትም
👍23❤2
ትላንት ማታ ጀምሺድ ሻይ ላጠጣህ ብሎ ወሰደኝ» አለ
ሉልሰገድ። (ይህ የሚሆነው ጀምሺድ ድኖ ከተነሳ በኋላ ነው።)
ጀምሺድ በተገማመደ ፈረንሳይኛው ኮሚክ ወሬ እያወራ
ሻይውን ጨርሰው ሲያበቁ
«አንድ ነገር ሊያሳይህ?» አለው
«አሳየኝ» ሲለው፣ ከጠረጴዛው ኪስ ውስጥ ሽጉጥ አወጣ፡፡
ጥይቶችም አወጣና አጎረሰ። አንድ ቃል ሳይናገር ሽጉጡን አቀባበለ
«አሁን መተኮስ ብቻ፡፡ አንዲት ጣት። እንደዚህ» አለና ሽጉጡን
ሉልሰገድ ደረት ላይ አነጣጠረው
ሉልሰገድ ለመሳቅ እየሞከረ፣ ግን ላቡ ግምባሩ ላይ ብቅ ብቅ
እያለ ተው እንጂ። ይባርቃል» አለ፡፡ ድምፁ የሌላ ሰው ሆኖ
ተሰማው ጀምሺድ ሽጉጡን እንዳነጣጠረ
«አይባርቅ። እኔ የፈለግኩ ይባርቅ፡፡ እኔ ሳልፈለግኩ አይባርቅ» አለ። ፊቱ ላይ ዝምተኛ አይነት ቁጣ ሰፍሯል፤ አይኖቹ ውስጥ ምህረት የማያውቅ ጭካኔ አድፍጧል
ሉልሰገድ በድንጋጤና በፍርሀት ውሀ ሆኗል፡፡ ላቡ ከግምባሩ
ወደ ጐን ይወርዳል። መሀረቡን አወጣና ግምባሩን ጠረገ። እጁንም ጠረገ፡፡ አጁ ይንቀጠቀጣል። ጀምሺድ አሁን ቢተኩስስ?
ጀምሺድ ሽጉጡን ወደ ሉልሰገድ ግምባር አነጣጠረ
«አሁን እተኩስ፣ ጥይት አይኖችህ መሀል» አለ
“ምን አረግኩህ?»
«ምንም»
«እንግዲያው ሽጉጡን ወደዚያ በለዋ»
«ቆይ አንድ ነገር ሊነግርህ»
“እሱን ወደዚያ በለውና ትነግረኛለህ»
«የለም፡፡ እኔ ሲነግርህ፤ ሽጉጥ አይኖችህ መህል። ያን ጊዜ ጥሩ
ሉልሰገድ እንደገና ግምባሩን እያደረቀ እሺ ንገረኝ» አለ
“ኒኮል። ተው። በቃህ ኒኮል ቤት መሄድ የለም፡፡ ኒኮል
ስትሄድ በትልልቅ አይን ማየት የኒኮል ቂጥ በአይን መብዳት
የለም፡፡ አለዚያ ጥይት! በአይንህ መሀል! እሺ?»
«አሁን ተነሳ፡፡ ሂድ፡፡ ደህና እደር፡፡
ደህና እደር» ብሎ ሉልሰገድ ተነስቶ ወጣ። ባቡር መንገድ
ሲደርስ አስታወከው:: ብርድ ብርድ አለው
ቤቴ ሄዶ ገላውን ታጥቦ ጥርሱን ቦርሾ ወደ ከተማ ተመለሰና
አንድ ቢራ ጠጣ፡፡ ይህን ጊዜ ስድስት ሰአት ይሆናል
«አሁን የምነግርህ በሙሉ የሆነ ነገር ነው» አለኝ ሉልሰገድ ግን
እኔ ራሴ በፈቃዴ የሰራሁት አይደለም። የማደርገውን ሁሉ፥
ከማድረጌ በፊት አንድ ደቂቃ አስቀድመህ አሁን ምን ልታደርግ
ነው? ብትለኝ እንጃ ነበር የምልህ፡፡ ምክንያቱም፣ አላውቀውም
ነበር። እኔ አይደለሁማ ያደረግኩት! ውስጤ አንድ ባእድ መንፈስ ወይም አጋንንት ገብቶ ነው የሰራው፣ ሳላውቀው ይታወቀኛል የሆነ ሆኖ ምን ሰራህ?» አልኩት።
ቢራዬን ከጠጣሁ በኋላ ሰአቴን አየሁ። ስድስት ከሃያ። በቀጥታ
ኒኮል ቤት ሄድኩና አንኳኳሁ፡፡ ክፈች፣ የምነግርሽ አለኝ» አልኳት፡፡
ከፈተች። ገባሁና ወደ አንድ በኩል ገፍቻት በሩን ቆለፍኩት።
ረዥም ስስ የሌሊት ቀሚሷን ለብሳ፣ ላይዋ ላይ ከፎጣ የተሰራ የቤት ውስጥ ካፖርት ደርባለች
«ሂጂ ውሀ አምጪልኝ ጠምቶኛል» አልኳት። ስታመነታ
ገፈተርኳት። ቃል ሳትናገር ወደ ወጥ ቤቷ ሄደች፡፡ ወደ መኝታ
ገባሁና በፍጥነት ልብሴን ማውለቅ ጀመርኩ፡፡ ለምን? ብለህ ብትጠይቀኝ በጭራሽ አላውቀውም፡፡ ጋኔን ሰፍሮብኛል ብዬሀለሁ። ውሀውን ይዛ እንግዳ ቤት ስትገባ አጣችኝ፣ የት ነህ?» አለች
«ነይ ወዲህ አልኳት። ገባች፡፡ በሩ አጠገብ እንደቆመች
ቀረች። ወለሉ መሀል እጆቼን ወገቤ ላይ አድርጌ ቆሚያለሁ፣
ራቁቴን ነኝ ቁላዬ ግትር ብሎ ቆሞ፣ ትር! ትር ትር! አያለ
ዳንኪራ ይረግጣል። አስታውስ፣ ይህን የምሰራው አሁን የማወራልህ ሉልሰገድ እንዳልመስልህ። ሌላ ሰው ነኝ
«አውልቂ!» አልኳት፡፡ አቤት ድምፄ ውስጥ ያለው ትእዛዝ!
ምርጫ አልነበራትም፡፡ የውሀውን ብርጭቆ ኮሞዲኖው ላይ አስቀመጠችና፣ የፎጣ ካፖርቷንና የሌሊት ቀሚሷን አውልቃ እዚያው ወለሉ ላይ ጣለችው:: ዝም ብዬ ሳፈጥባት ጡት መያዣዋንና ሙታንቲዋን አወለቀች
«ነይ ወዲህ!» አልኳት፡፡ መጣች። ፊቴ ተምበረከከች።
አቀፈችኝ። ከዚያ በኋላ ያለውን እንዳልነግርህ : እንግዲህ መናገር የሚገባ አይመስለኝም፡፡ አየህ፣ ራቁታም ባለጌ ከመሆኗ የተነሳ ቅዱስ ምስጢር ይሆናል። እና ብናገረው ቃላቱ ያረክሱታል፡፡ ብቻ፣
ከተፈጠርኩ እንደ ትላንት ያለች ሌሊት አሳልፌ አላውቅም። እኔ
እምለው፣ እንደ ኒኮል ያለች ሴት እየበዱ ሁለት አመት ኖረው
ቢሞቱ ምን አለበት?
ጧት ወደ አምስት ሰአት ላይ ነቃሁ። ኒኮል ተኝታለች፡፡
እንዳልቀሰቅሳት ቀስ ብዬ ልብሴን ለብሼ ወጣሁ አሁንም የትላንት ሊሊቱ መንፈስ እየነዳ ጀምሺድ ቤት ወሰደኝ ገባሁና ጀምሺድን «ሻይ አፍላልኝ» አልኩት። ለምን
እንደመጣሁ ግራ ገብቶታል። ሻይውን ከጠጣን በኋላ ተነሳሁና
ቆምኩ። አይን አይኑን እያየሁ
«ትላንት ማታ የሽጉጥህን ቀዳዳ አይቼ ቆመብኝ አልኩት
እየሳቀ እና?» አለኝ
“እና እምስ አስፈለገኝ። እና ሄጀ ኒኮልን በዳኋት» ሳቁ ጠፋ፡፡ አይኖቹ ውስጥ የትላንቱ ጭካኔ ብቅ አለ። ተነሳ።
አቤት አይኖቹ ሲያስፈሩ እዚህ ጀርባዬ ውስጥ ብርድ ተሰማኝ፡፡
ተነሳና እጁን ትከሻዬ ላይ እያሳረፈ በጨካኝ አይኖቹ እያየኝ
«ጎበዝ ነህ፡፡ በጣም ጎበዝ፡፡ አንድ ቀን እገድልሀለሁ፡፡ ሂድ»
አለኝ። ትቼው ሄድኩ፡፡ አይኖቹን ሳስታውስ አሁንም ጀርባዬን
ይበርደኛል (አለኝ ሉልሰገድ ከዚህ ከሽጉጥ ፍጥጫ በኋላ ጀምሺድና ሉልሰገድ ብዙ ጊዜ፤ብዙ ቦታ አብረው ይታዩ ጀመር፡፡ ማታ ሁለቱ በጀምሺድ መኪና ይሄዱና፣ ኒስ፣ ካን ወይም ሞንቴካርሎ ቁማር ሲጫወቱ ሰንብተው ሰኞ ጧት ይመለሳሉ። ከውጭ ለሚያየው ሰው ጓደኝነታቸው እየጠበቀ ሄዴ
💫ይቀጥላል💫
ሉልሰገድ። (ይህ የሚሆነው ጀምሺድ ድኖ ከተነሳ በኋላ ነው።)
ጀምሺድ በተገማመደ ፈረንሳይኛው ኮሚክ ወሬ እያወራ
ሻይውን ጨርሰው ሲያበቁ
«አንድ ነገር ሊያሳይህ?» አለው
«አሳየኝ» ሲለው፣ ከጠረጴዛው ኪስ ውስጥ ሽጉጥ አወጣ፡፡
ጥይቶችም አወጣና አጎረሰ። አንድ ቃል ሳይናገር ሽጉጡን አቀባበለ
«አሁን መተኮስ ብቻ፡፡ አንዲት ጣት። እንደዚህ» አለና ሽጉጡን
ሉልሰገድ ደረት ላይ አነጣጠረው
ሉልሰገድ ለመሳቅ እየሞከረ፣ ግን ላቡ ግምባሩ ላይ ብቅ ብቅ
እያለ ተው እንጂ። ይባርቃል» አለ፡፡ ድምፁ የሌላ ሰው ሆኖ
ተሰማው ጀምሺድ ሽጉጡን እንዳነጣጠረ
«አይባርቅ። እኔ የፈለግኩ ይባርቅ፡፡ እኔ ሳልፈለግኩ አይባርቅ» አለ። ፊቱ ላይ ዝምተኛ አይነት ቁጣ ሰፍሯል፤ አይኖቹ ውስጥ ምህረት የማያውቅ ጭካኔ አድፍጧል
ሉልሰገድ በድንጋጤና በፍርሀት ውሀ ሆኗል፡፡ ላቡ ከግምባሩ
ወደ ጐን ይወርዳል። መሀረቡን አወጣና ግምባሩን ጠረገ። እጁንም ጠረገ፡፡ አጁ ይንቀጠቀጣል። ጀምሺድ አሁን ቢተኩስስ?
ጀምሺድ ሽጉጡን ወደ ሉልሰገድ ግምባር አነጣጠረ
«አሁን እተኩስ፣ ጥይት አይኖችህ መሀል» አለ
“ምን አረግኩህ?»
«ምንም»
«እንግዲያው ሽጉጡን ወደዚያ በለዋ»
«ቆይ አንድ ነገር ሊነግርህ»
“እሱን ወደዚያ በለውና ትነግረኛለህ»
«የለም፡፡ እኔ ሲነግርህ፤ ሽጉጥ አይኖችህ መህል። ያን ጊዜ ጥሩ
ሉልሰገድ እንደገና ግምባሩን እያደረቀ እሺ ንገረኝ» አለ
“ኒኮል። ተው። በቃህ ኒኮል ቤት መሄድ የለም፡፡ ኒኮል
ስትሄድ በትልልቅ አይን ማየት የኒኮል ቂጥ በአይን መብዳት
የለም፡፡ አለዚያ ጥይት! በአይንህ መሀል! እሺ?»
«አሁን ተነሳ፡፡ ሂድ፡፡ ደህና እደር፡፡
ደህና እደር» ብሎ ሉልሰገድ ተነስቶ ወጣ። ባቡር መንገድ
ሲደርስ አስታወከው:: ብርድ ብርድ አለው
ቤቴ ሄዶ ገላውን ታጥቦ ጥርሱን ቦርሾ ወደ ከተማ ተመለሰና
አንድ ቢራ ጠጣ፡፡ ይህን ጊዜ ስድስት ሰአት ይሆናል
«አሁን የምነግርህ በሙሉ የሆነ ነገር ነው» አለኝ ሉልሰገድ ግን
እኔ ራሴ በፈቃዴ የሰራሁት አይደለም። የማደርገውን ሁሉ፥
ከማድረጌ በፊት አንድ ደቂቃ አስቀድመህ አሁን ምን ልታደርግ
ነው? ብትለኝ እንጃ ነበር የምልህ፡፡ ምክንያቱም፣ አላውቀውም
ነበር። እኔ አይደለሁማ ያደረግኩት! ውስጤ አንድ ባእድ መንፈስ ወይም አጋንንት ገብቶ ነው የሰራው፣ ሳላውቀው ይታወቀኛል የሆነ ሆኖ ምን ሰራህ?» አልኩት።
ቢራዬን ከጠጣሁ በኋላ ሰአቴን አየሁ። ስድስት ከሃያ። በቀጥታ
ኒኮል ቤት ሄድኩና አንኳኳሁ፡፡ ክፈች፣ የምነግርሽ አለኝ» አልኳት፡፡
ከፈተች። ገባሁና ወደ አንድ በኩል ገፍቻት በሩን ቆለፍኩት።
ረዥም ስስ የሌሊት ቀሚሷን ለብሳ፣ ላይዋ ላይ ከፎጣ የተሰራ የቤት ውስጥ ካፖርት ደርባለች
«ሂጂ ውሀ አምጪልኝ ጠምቶኛል» አልኳት። ስታመነታ
ገፈተርኳት። ቃል ሳትናገር ወደ ወጥ ቤቷ ሄደች፡፡ ወደ መኝታ
ገባሁና በፍጥነት ልብሴን ማውለቅ ጀመርኩ፡፡ ለምን? ብለህ ብትጠይቀኝ በጭራሽ አላውቀውም፡፡ ጋኔን ሰፍሮብኛል ብዬሀለሁ። ውሀውን ይዛ እንግዳ ቤት ስትገባ አጣችኝ፣ የት ነህ?» አለች
«ነይ ወዲህ አልኳት። ገባች፡፡ በሩ አጠገብ እንደቆመች
ቀረች። ወለሉ መሀል እጆቼን ወገቤ ላይ አድርጌ ቆሚያለሁ፣
ራቁቴን ነኝ ቁላዬ ግትር ብሎ ቆሞ፣ ትር! ትር ትር! አያለ
ዳንኪራ ይረግጣል። አስታውስ፣ ይህን የምሰራው አሁን የማወራልህ ሉልሰገድ እንዳልመስልህ። ሌላ ሰው ነኝ
«አውልቂ!» አልኳት፡፡ አቤት ድምፄ ውስጥ ያለው ትእዛዝ!
ምርጫ አልነበራትም፡፡ የውሀውን ብርጭቆ ኮሞዲኖው ላይ አስቀመጠችና፣ የፎጣ ካፖርቷንና የሌሊት ቀሚሷን አውልቃ እዚያው ወለሉ ላይ ጣለችው:: ዝም ብዬ ሳፈጥባት ጡት መያዣዋንና ሙታንቲዋን አወለቀች
«ነይ ወዲህ!» አልኳት፡፡ መጣች። ፊቴ ተምበረከከች።
አቀፈችኝ። ከዚያ በኋላ ያለውን እንዳልነግርህ : እንግዲህ መናገር የሚገባ አይመስለኝም፡፡ አየህ፣ ራቁታም ባለጌ ከመሆኗ የተነሳ ቅዱስ ምስጢር ይሆናል። እና ብናገረው ቃላቱ ያረክሱታል፡፡ ብቻ፣
ከተፈጠርኩ እንደ ትላንት ያለች ሌሊት አሳልፌ አላውቅም። እኔ
እምለው፣ እንደ ኒኮል ያለች ሴት እየበዱ ሁለት አመት ኖረው
ቢሞቱ ምን አለበት?
ጧት ወደ አምስት ሰአት ላይ ነቃሁ። ኒኮል ተኝታለች፡፡
እንዳልቀሰቅሳት ቀስ ብዬ ልብሴን ለብሼ ወጣሁ አሁንም የትላንት ሊሊቱ መንፈስ እየነዳ ጀምሺድ ቤት ወሰደኝ ገባሁና ጀምሺድን «ሻይ አፍላልኝ» አልኩት። ለምን
እንደመጣሁ ግራ ገብቶታል። ሻይውን ከጠጣን በኋላ ተነሳሁና
ቆምኩ። አይን አይኑን እያየሁ
«ትላንት ማታ የሽጉጥህን ቀዳዳ አይቼ ቆመብኝ አልኩት
እየሳቀ እና?» አለኝ
“እና እምስ አስፈለገኝ። እና ሄጀ ኒኮልን በዳኋት» ሳቁ ጠፋ፡፡ አይኖቹ ውስጥ የትላንቱ ጭካኔ ብቅ አለ። ተነሳ።
አቤት አይኖቹ ሲያስፈሩ እዚህ ጀርባዬ ውስጥ ብርድ ተሰማኝ፡፡
ተነሳና እጁን ትከሻዬ ላይ እያሳረፈ በጨካኝ አይኖቹ እያየኝ
«ጎበዝ ነህ፡፡ በጣም ጎበዝ፡፡ አንድ ቀን እገድልሀለሁ፡፡ ሂድ»
አለኝ። ትቼው ሄድኩ፡፡ አይኖቹን ሳስታውስ አሁንም ጀርባዬን
ይበርደኛል (አለኝ ሉልሰገድ ከዚህ ከሽጉጥ ፍጥጫ በኋላ ጀምሺድና ሉልሰገድ ብዙ ጊዜ፤ብዙ ቦታ አብረው ይታዩ ጀመር፡፡ ማታ ሁለቱ በጀምሺድ መኪና ይሄዱና፣ ኒስ፣ ካን ወይም ሞንቴካርሎ ቁማር ሲጫወቱ ሰንብተው ሰኞ ጧት ይመለሳሉ። ከውጭ ለሚያየው ሰው ጓደኝነታቸው እየጠበቀ ሄዴ
💫ይቀጥላል💫
👍24❤1
#ድንቡጮ_ለምን_ለምን_ሞተ?
፡
፡
#አንድ
፡
፡
#በአሌክስ_አብርሃም
ሰፈራችን ውስጥ መክብብ ግሮሰሪ የምትባል አለች። ማታ ማታ ፀሐይ ሲያዘቀዝቅ ትልልቅ ሰዎች በረንዳዋ ላይ ተሰባስበው እያወሩ ጅን የሚባል መጠጥ ድርፍጭ ባሉ ብርጭቆዎች የሚጠጡባት።በግሮሰሪዋ ሁሉም ዓይነት መጠጥ ቢኖርም በረንዳ ላይ የሚቀመጡት ሽማግሌና ጎልማሶች ግን ልክ ዕድሜ ይቀጥል ይመስል ጅን ብቻ ነበር የሚጠጡት። በሯ ላይ በግራ በኩል እንደ ኤሊ ፍርግርግ
ድንጋይ የለበሰ የሚመስል ግንድ ያለው የዘንባባ ዛፍ የግሮሰሪዋ ግርማ ሞገስ ነው። ይህች የዘንባባ ዛፍ ለጥምቀት ሰፈራችንን አቋርጠዉ የሚያልፉት ሁለት ታቦታት ከመለያየታቸው በፊት የሚቆሙባት የታቦት መቆሚያ ነበረች። ባለቤቱ አባባ መክብብ ይባላሉ።አጭር፣ ሙሉ ፀጉራቸውን ነጭ ሽበት
የወረሰው፣ ከባድ ሌንስ ያለው መነፅር የሚያደርጉ ሰውዬ ናቸው።
አባባ መክብብን ባየኋቸው ቁጥር የሚገርሙኝ ሁለት ነገሮች አሉ። የመጀመሪያው ግርምቴ አፋቸው
ውስጥ ምግብ ኖረም አልኖረም በባዶው ያላምጣሉ። አፋቸው አያርፍም፤ ዝም ብሎ ያላምጣል። በፊት በፊት ማስቲካ የሚያላምጡ ይመስለኝ ነበር። ታዲያ ትልልቅ ሰዎች ማስቲካ ብዙም ስለማያላምጡ አባባ መክብብ ዘመናዊ ሽማግሌ ይመስሉኝ ነበር። በኋላ ከፍ ስል ግን እንደው ልማድ ኾኖባቸው ነው…. ሲባል ሰማሁ። ሲያወሩ ሁሉ በየመሀሉ ባዶ አፋቸውን እንደሚያላምጥ ሰው እያንቀሳቀሱ አየር ያኝካሉ። ሁልጊዜ ሙልጭ ተደርጋ የምትላጭ ትንሽ አገጫቸው ላይና ታች ከፍ ዝቅ ስትል ነው
የምትውለው። ታዲያ አንዳንዴ ሊልኩኝ ፈልገው ወይም ለሆነ ጉዳይ በባዶው በሚያኝኩት አፋቸው “አብራም” ሲሉኝ ስሜን አላምጠው የተፉት ይመስለኛል። በዛ እድሜዬ የሚመስለኝ ነገር ይበዛ ነበር።
ሁለተኛው ከአባባ መክብብ የሚገርመኝ ሱሪያቸው ነው። ሱሪያቸው ከታች እስከላይ ይገርመኛል።ከግርጌው እንደዣንጥላ ጨርቅ ወደ አንድ በኩል ተጠምዝዞ ይጠቀለልና ካልሲያቸው ውስጥ ይጠቀጠቃል። በእርግጥ የእኔም አባት እንደዛ ያደርጋል። ግን አባባ እንደዛ የሚያደርገው ዝናብ ጥሎ
መሬቱ ሲጨቀይ ብቻ ነው። አባባ መክብብ ግን ሁልጊዜም ነው የሚያጭቁት። ከላይ ደግሞ ጥቁር የቆዳ ቀበቷቸው ወገባቸው ላይ ሳይሆን ከእንብርታቸው ከፍ ብሎ ከልባቸው ሥር ... እዛ ላይ ነው ቅብትር ተደርጎ የሚታሰረው። ከነተረቱ ሰፈራችን ውስጥ የሆነ ሰው ሱሪውን ከፍ አድርጎ ከታጠቀ
“ምነው እንደአባባ መክብብ ሱሪህን ደረትህ ላይ ሰቀልከው ?” ይባላል።
ሌላም የረሳሁት ሦስተኛ አስገራሚ ነገር አለ። አባባ መክብብ ደንበኞቻቸውን እያስተናገዱ (ሁሉም ደንበኞቻቸው በርሳቸው ዕድሜ ስለሆኑ ከደንበኛ ይልቅ ጓደኞቻቸው ይመስሉኛል) ከመኪና ላይ ቢራ እያስወረዱ ወይም ግሮሰሪው በር ላይ በጉርድ የብረት በርሚል የተሞላ ፉርሽካ ተዘርግፎላቸው የሚበሉትን ሦስት ሙክት በጎቻቸውን እየተመለከቱ የሚሠሯት አንዲት ነገር አለች፤ ከእጃቸው በማትለየውና የቀንድ እጀታ ባላት የጢም መላጫቸው በደረቁ ጉንጫቸውን፣ አገጫቸውንና የአገጫቸውን ሥር ይፈገፍጋሉ ሁልጊዜ። እንደውም ሰው ሰላም ሲሉ የጢም መላጫቸውን በቀኝ እጃቸው ስለሚይዙ ለመጨበጥ አይመቻቸውም። እናም እንደጨበጧት አይበሉባቸውን
አዙረው ሰላም ወደሚሉት ሰው እጅ ይዘረጉና ነካ አድርገውት እጃቸውን ይመልሳሉ። ታዲያ የጢም መላጫቸውን የበረንዳዋ መከለያ ብረት ላይ ኳ ኳ አድርገው ያራግፏታል ! ድምፁ እስካሁን ጆሮዬ ላይ አለ።
አባባ መክብብ በመንደሩ ሰው በሙሉ “ደግ ሰው ናቸው…” ነው የሚባሉት። ግሮሰሪው በር ላይ
ለበጎቻቸው ፉርሽካ ከሚቀመጥበት ጎራዳ በርሚል ራቅ ብሎ ሰማያዊ የፕላስቲክ በርሚል በውኃ ተሞልቶ ይቀመጣል። በርሚሉ ጋር በረዶ በመሰለች የኤሌክትሪክ ገመድ ጫፏ ተበስቶ የታሰረ ቢጫ
የቲማቲም ሥዕል ያለባት የመርቲ ጣሳ አለች ... በርሚሉና ጣሳው ከድሮ ጀምሮ ስለማይነጣጠሉ
በኤሌክትሪክ ገመድ እትብት የተያያዙ እናትና ልጅ ይመስሉ ነበር። እንግዲህ አላፊ አግዳሚ የኔ ቢጤ ውኃ ከጠማው ከዛ በርሚል በጣሳዋ እየጠለቀ ይጠጣል። ትንሽ ልጆች እንደነበርን ውኃው የተለየ
ነገር ስለሚመስለን እኛም እየተደበቅን እንጠጣ ነበር። በኋላ ግን ወላጆቻችን “ማንም በሚጠጣበት እየጠጡ ኮሌራ ሊያመጡብን…” እያሉ ሲቆጡን አቆምን !
ምንጊዜም የቡሄ በዓል ሲሆን የሰፈር ልጆች ተሰባስበን አንደኛ የምንሄደው አባባ መክብብ ግሮሰሪ ነበር። ፈንታው ድንቡጮ የሚባል ጓደኛችን አውራጅ ይሆናል። አባባ መክብብ ፈንታውን በጣም ነው የሚወዱት። ጉንጩ ድንቡጭ ያለ ስለሆነ ነው መሰል 'ድንቡጮ' እያሉ ነው የሚጠሩት። በዚሁ ሰበብ ጓደኛችን ፈንታው ፈንታው ድንቡጮ ተብሎ ቀረ። ግሮሰሪዋ በር የዘንባባውን ግንድ ተገን አድርጎ
የተቀመጠ ትልቅ ድንጋይ ላይ ካርቶን ጣል አድርጎ እንደ ወንበር በመጠቀም ሊስትሮ ይሠራል።
ጫማውን የሚያስጠርገው ደንበኛ ድንጋዩ ላይ ተቀምጦ የዘንባባውን ግንድ ደገፍ ይልና ከድንጋዩ ሥር
ብሩሹን ይዞ ለሚጠብቀው ፈንታው እግሩን ያቀብለዋል። ታዲያ ያች ድንጋይ የፈንታው ድንቡጮ ድንጋይ' ነው የምትባለው። የእኛ ሰፈር አክሱም ናት. የእኛ ሰፈር ላሊበላ ናት... የእኛ ሰፈር ውቅር የሊስትሮ ወንበር ናት ... የእኛ ሰፈር አፈ ታሪክም ናት!
“በድሮ ጊዜ እግዜር ለቅዱስ ድንቡጮ ተገለጠለትና እንዲህ አለው፣ 'ልጄ ድንቡጮ ሆይ፣ ምድር የእግሬ መርገጫ መሆኑን ሰምተሃል.. እንግዲህ እግሬ ምድር ላይ ሲያርፍ የወርቅ ጫማዬን ትቦርሽ ዘንድ የእግሬን ማረፊያ ድንጋይ በዚህ አስቀምጥ .. የሚል ራዕይ ተገልጦለት ከእንጦጦ ድረስ ይቺን ድንጋይ በኤኔትሬ መኪና አስጭኖ ወደዚህ ሰፈር አመጣት .…”
ታዲያ የሰፈሩ ልጆች ለቡሄ አባባ መክብብ ግሮሰሪ በር ላይ እንሄድና ጭፈራውን እናወርደዋለን።እሳቸውም በጢም መላጫቸው ግራ ቀኝ ጉንጫቸውን በደረቁ እየፈገፈጉና ብረቱ ላይ
ኳኳ አድርገው እያራገፉ ግጥማችንን በጥሞና ያዳምጣሉ፤
“እዛ ማዶ…
ሆ!
አንድ ሞተር
ሆ!
እዚህ ማዶ!
ሆ!
አንድ ሞተር!
ሆ!
የኔ አባባ መከብብ!
ሆ!
ባለ ዲሞፍተር!
"ሂዱ ወዲያ ! የምን ዲሞፍተር ነው …” ይሉና ይቆጣሉ። ረስተነው ነው እንጂ አባባ መክብብ የጦር
መሣሪያ አይወዱም። እንደውም መሣሪያ ታጥቆ ወደ ግሮሰሪያቸው የሚሄድ ደንበኛ ያስወጣሉ
እየተባለ ይወራ ነበር። ታዲያ ይችን አመላቸውን ስለምናውቅ በቁጣቸው አንደነግጥም። ፈንታው ድንቡጮ ወዲያው ግጥሙን ይቀይረዋል … እሳቸውም ወዳቋረጡት ጢም መላጨታቸው ተመልሰው
አንጋጥጠው የአገጫቸውን ሥር እየፈገፈጉ ዓይኖቻቸውን ጨረር እንዳይወጋቸው ጨፍነው
ይሰሙናል ...
“እዛ ማዶ!አንድ አፍንጮ፣
የኔ አባባ መክብብ ባለ ወፍጮ…!
እዛ ማዶ!አንድ በሬ፣
የኔ አባባ መክብብ ጀግና ገበሬ..”
ሃሃሃሃ እንደሱ ነው የሚባለው እደጉ! እደጉ! ድንቡጮ! ... ና ወዲህ …” ይሉና የጢም
መላጫቸውን ወደ ግራ እጃቸው አዘዋውረው በቀኝ እጃቸው አጭሯን የሥራ ገዋን ወደ ቀኝ ገልበው ሱሪያቸው ኪስ ውስጥ እጃቸውን ካስገቡ በኋላ በጣም ብዙ ተዘበራርቆ የተቀመጠ ብር (ድፍን የመቶና የሃምሳ ብር ኖቶች የሚበዙበት) ዘግነው ያወጣሉ። ከዝግኑ መሃል መርጠው ድፍን አምስት ብር ከለዩ
በኋላ (ይሄ ድርጊታቸው ቀልባችንን ስለሚወስደው ጭፈራችን ቀዝቀዝ ይላል…) ሌላውን ብር ወደ ኪሳቸው መልሰው ሲያበቁ ብሩ ላይ ትፍ ትፍ ብለው ድንቡጮ ግንባር ላይ ይለጥፉታል (እንደውም
ግንባሩ ለሽልማት ይመቻል) ..እኛም ሞቅ ይለናል ፤ ጭፈራውን በአዲስ ጉልበት ምርቃቱንም ለየት ባለ ፍቅር እናዥጎደጉደዋለን።
፡
፡
#አንድ
፡
፡
#በአሌክስ_አብርሃም
ሰፈራችን ውስጥ መክብብ ግሮሰሪ የምትባል አለች። ማታ ማታ ፀሐይ ሲያዘቀዝቅ ትልልቅ ሰዎች በረንዳዋ ላይ ተሰባስበው እያወሩ ጅን የሚባል መጠጥ ድርፍጭ ባሉ ብርጭቆዎች የሚጠጡባት።በግሮሰሪዋ ሁሉም ዓይነት መጠጥ ቢኖርም በረንዳ ላይ የሚቀመጡት ሽማግሌና ጎልማሶች ግን ልክ ዕድሜ ይቀጥል ይመስል ጅን ብቻ ነበር የሚጠጡት። በሯ ላይ በግራ በኩል እንደ ኤሊ ፍርግርግ
ድንጋይ የለበሰ የሚመስል ግንድ ያለው የዘንባባ ዛፍ የግሮሰሪዋ ግርማ ሞገስ ነው። ይህች የዘንባባ ዛፍ ለጥምቀት ሰፈራችንን አቋርጠዉ የሚያልፉት ሁለት ታቦታት ከመለያየታቸው በፊት የሚቆሙባት የታቦት መቆሚያ ነበረች። ባለቤቱ አባባ መክብብ ይባላሉ።አጭር፣ ሙሉ ፀጉራቸውን ነጭ ሽበት
የወረሰው፣ ከባድ ሌንስ ያለው መነፅር የሚያደርጉ ሰውዬ ናቸው።
አባባ መክብብን ባየኋቸው ቁጥር የሚገርሙኝ ሁለት ነገሮች አሉ። የመጀመሪያው ግርምቴ አፋቸው
ውስጥ ምግብ ኖረም አልኖረም በባዶው ያላምጣሉ። አፋቸው አያርፍም፤ ዝም ብሎ ያላምጣል። በፊት በፊት ማስቲካ የሚያላምጡ ይመስለኝ ነበር። ታዲያ ትልልቅ ሰዎች ማስቲካ ብዙም ስለማያላምጡ አባባ መክብብ ዘመናዊ ሽማግሌ ይመስሉኝ ነበር። በኋላ ከፍ ስል ግን እንደው ልማድ ኾኖባቸው ነው…. ሲባል ሰማሁ። ሲያወሩ ሁሉ በየመሀሉ ባዶ አፋቸውን እንደሚያላምጥ ሰው እያንቀሳቀሱ አየር ያኝካሉ። ሁልጊዜ ሙልጭ ተደርጋ የምትላጭ ትንሽ አገጫቸው ላይና ታች ከፍ ዝቅ ስትል ነው
የምትውለው። ታዲያ አንዳንዴ ሊልኩኝ ፈልገው ወይም ለሆነ ጉዳይ በባዶው በሚያኝኩት አፋቸው “አብራም” ሲሉኝ ስሜን አላምጠው የተፉት ይመስለኛል። በዛ እድሜዬ የሚመስለኝ ነገር ይበዛ ነበር።
ሁለተኛው ከአባባ መክብብ የሚገርመኝ ሱሪያቸው ነው። ሱሪያቸው ከታች እስከላይ ይገርመኛል።ከግርጌው እንደዣንጥላ ጨርቅ ወደ አንድ በኩል ተጠምዝዞ ይጠቀለልና ካልሲያቸው ውስጥ ይጠቀጠቃል። በእርግጥ የእኔም አባት እንደዛ ያደርጋል። ግን አባባ እንደዛ የሚያደርገው ዝናብ ጥሎ
መሬቱ ሲጨቀይ ብቻ ነው። አባባ መክብብ ግን ሁልጊዜም ነው የሚያጭቁት። ከላይ ደግሞ ጥቁር የቆዳ ቀበቷቸው ወገባቸው ላይ ሳይሆን ከእንብርታቸው ከፍ ብሎ ከልባቸው ሥር ... እዛ ላይ ነው ቅብትር ተደርጎ የሚታሰረው። ከነተረቱ ሰፈራችን ውስጥ የሆነ ሰው ሱሪውን ከፍ አድርጎ ከታጠቀ
“ምነው እንደአባባ መክብብ ሱሪህን ደረትህ ላይ ሰቀልከው ?” ይባላል።
ሌላም የረሳሁት ሦስተኛ አስገራሚ ነገር አለ። አባባ መክብብ ደንበኞቻቸውን እያስተናገዱ (ሁሉም ደንበኞቻቸው በርሳቸው ዕድሜ ስለሆኑ ከደንበኛ ይልቅ ጓደኞቻቸው ይመስሉኛል) ከመኪና ላይ ቢራ እያስወረዱ ወይም ግሮሰሪው በር ላይ በጉርድ የብረት በርሚል የተሞላ ፉርሽካ ተዘርግፎላቸው የሚበሉትን ሦስት ሙክት በጎቻቸውን እየተመለከቱ የሚሠሯት አንዲት ነገር አለች፤ ከእጃቸው በማትለየውና የቀንድ እጀታ ባላት የጢም መላጫቸው በደረቁ ጉንጫቸውን፣ አገጫቸውንና የአገጫቸውን ሥር ይፈገፍጋሉ ሁልጊዜ። እንደውም ሰው ሰላም ሲሉ የጢም መላጫቸውን በቀኝ እጃቸው ስለሚይዙ ለመጨበጥ አይመቻቸውም። እናም እንደጨበጧት አይበሉባቸውን
አዙረው ሰላም ወደሚሉት ሰው እጅ ይዘረጉና ነካ አድርገውት እጃቸውን ይመልሳሉ። ታዲያ የጢም መላጫቸውን የበረንዳዋ መከለያ ብረት ላይ ኳ ኳ አድርገው ያራግፏታል ! ድምፁ እስካሁን ጆሮዬ ላይ አለ።
አባባ መክብብ በመንደሩ ሰው በሙሉ “ደግ ሰው ናቸው…” ነው የሚባሉት። ግሮሰሪው በር ላይ
ለበጎቻቸው ፉርሽካ ከሚቀመጥበት ጎራዳ በርሚል ራቅ ብሎ ሰማያዊ የፕላስቲክ በርሚል በውኃ ተሞልቶ ይቀመጣል። በርሚሉ ጋር በረዶ በመሰለች የኤሌክትሪክ ገመድ ጫፏ ተበስቶ የታሰረ ቢጫ
የቲማቲም ሥዕል ያለባት የመርቲ ጣሳ አለች ... በርሚሉና ጣሳው ከድሮ ጀምሮ ስለማይነጣጠሉ
በኤሌክትሪክ ገመድ እትብት የተያያዙ እናትና ልጅ ይመስሉ ነበር። እንግዲህ አላፊ አግዳሚ የኔ ቢጤ ውኃ ከጠማው ከዛ በርሚል በጣሳዋ እየጠለቀ ይጠጣል። ትንሽ ልጆች እንደነበርን ውኃው የተለየ
ነገር ስለሚመስለን እኛም እየተደበቅን እንጠጣ ነበር። በኋላ ግን ወላጆቻችን “ማንም በሚጠጣበት እየጠጡ ኮሌራ ሊያመጡብን…” እያሉ ሲቆጡን አቆምን !
ምንጊዜም የቡሄ በዓል ሲሆን የሰፈር ልጆች ተሰባስበን አንደኛ የምንሄደው አባባ መክብብ ግሮሰሪ ነበር። ፈንታው ድንቡጮ የሚባል ጓደኛችን አውራጅ ይሆናል። አባባ መክብብ ፈንታውን በጣም ነው የሚወዱት። ጉንጩ ድንቡጭ ያለ ስለሆነ ነው መሰል 'ድንቡጮ' እያሉ ነው የሚጠሩት። በዚሁ ሰበብ ጓደኛችን ፈንታው ፈንታው ድንቡጮ ተብሎ ቀረ። ግሮሰሪዋ በር የዘንባባውን ግንድ ተገን አድርጎ
የተቀመጠ ትልቅ ድንጋይ ላይ ካርቶን ጣል አድርጎ እንደ ወንበር በመጠቀም ሊስትሮ ይሠራል።
ጫማውን የሚያስጠርገው ደንበኛ ድንጋዩ ላይ ተቀምጦ የዘንባባውን ግንድ ደገፍ ይልና ከድንጋዩ ሥር
ብሩሹን ይዞ ለሚጠብቀው ፈንታው እግሩን ያቀብለዋል። ታዲያ ያች ድንጋይ የፈንታው ድንቡጮ ድንጋይ' ነው የምትባለው። የእኛ ሰፈር አክሱም ናት. የእኛ ሰፈር ላሊበላ ናት... የእኛ ሰፈር ውቅር የሊስትሮ ወንበር ናት ... የእኛ ሰፈር አፈ ታሪክም ናት!
“በድሮ ጊዜ እግዜር ለቅዱስ ድንቡጮ ተገለጠለትና እንዲህ አለው፣ 'ልጄ ድንቡጮ ሆይ፣ ምድር የእግሬ መርገጫ መሆኑን ሰምተሃል.. እንግዲህ እግሬ ምድር ላይ ሲያርፍ የወርቅ ጫማዬን ትቦርሽ ዘንድ የእግሬን ማረፊያ ድንጋይ በዚህ አስቀምጥ .. የሚል ራዕይ ተገልጦለት ከእንጦጦ ድረስ ይቺን ድንጋይ በኤኔትሬ መኪና አስጭኖ ወደዚህ ሰፈር አመጣት .…”
ታዲያ የሰፈሩ ልጆች ለቡሄ አባባ መክብብ ግሮሰሪ በር ላይ እንሄድና ጭፈራውን እናወርደዋለን።እሳቸውም በጢም መላጫቸው ግራ ቀኝ ጉንጫቸውን በደረቁ እየፈገፈጉና ብረቱ ላይ
ኳኳ አድርገው እያራገፉ ግጥማችንን በጥሞና ያዳምጣሉ፤
“እዛ ማዶ…
ሆ!
አንድ ሞተር
ሆ!
እዚህ ማዶ!
ሆ!
አንድ ሞተር!
ሆ!
የኔ አባባ መከብብ!
ሆ!
ባለ ዲሞፍተር!
"ሂዱ ወዲያ ! የምን ዲሞፍተር ነው …” ይሉና ይቆጣሉ። ረስተነው ነው እንጂ አባባ መክብብ የጦር
መሣሪያ አይወዱም። እንደውም መሣሪያ ታጥቆ ወደ ግሮሰሪያቸው የሚሄድ ደንበኛ ያስወጣሉ
እየተባለ ይወራ ነበር። ታዲያ ይችን አመላቸውን ስለምናውቅ በቁጣቸው አንደነግጥም። ፈንታው ድንቡጮ ወዲያው ግጥሙን ይቀይረዋል … እሳቸውም ወዳቋረጡት ጢም መላጨታቸው ተመልሰው
አንጋጥጠው የአገጫቸውን ሥር እየፈገፈጉ ዓይኖቻቸውን ጨረር እንዳይወጋቸው ጨፍነው
ይሰሙናል ...
“እዛ ማዶ!አንድ አፍንጮ፣
የኔ አባባ መክብብ ባለ ወፍጮ…!
እዛ ማዶ!አንድ በሬ፣
የኔ አባባ መክብብ ጀግና ገበሬ..”
ሃሃሃሃ እንደሱ ነው የሚባለው እደጉ! እደጉ! ድንቡጮ! ... ና ወዲህ …” ይሉና የጢም
መላጫቸውን ወደ ግራ እጃቸው አዘዋውረው በቀኝ እጃቸው አጭሯን የሥራ ገዋን ወደ ቀኝ ገልበው ሱሪያቸው ኪስ ውስጥ እጃቸውን ካስገቡ በኋላ በጣም ብዙ ተዘበራርቆ የተቀመጠ ብር (ድፍን የመቶና የሃምሳ ብር ኖቶች የሚበዙበት) ዘግነው ያወጣሉ። ከዝግኑ መሃል መርጠው ድፍን አምስት ብር ከለዩ
በኋላ (ይሄ ድርጊታቸው ቀልባችንን ስለሚወስደው ጭፈራችን ቀዝቀዝ ይላል…) ሌላውን ብር ወደ ኪሳቸው መልሰው ሲያበቁ ብሩ ላይ ትፍ ትፍ ብለው ድንቡጮ ግንባር ላይ ይለጥፉታል (እንደውም
ግንባሩ ለሽልማት ይመቻል) ..እኛም ሞቅ ይለናል ፤ ጭፈራውን በአዲስ ጉልበት ምርቃቱንም ለየት ባለ ፍቅር እናዥጎደጉደዋለን።
👍25🔥3❤1
“የመክብብን ቤት!
ድገምና !!
ዓመት
ድገምነ !!
ወርቅ ይፍሰስበት!!
ድገመና !!
ዓመት .….!” አባባ መክብብ ደስ በሚል ፈገግታ በተዋበ ፊት እያዩን ይቆዩና…፣
“ወይ እነዚህ ልጆች ምርቃቱን ከየት ከየት ነው የሚያመጡት? እትየ ንግሥትን ሄዳችሁ እንኳን
አደረሰሽ' በሏት እንዳትረሱ……” ይሉናል። እትየ ንግሥትኮ ሚስታቸው ናቸው። አይገርምም?
ሲጠሯቸው እትየ ንግሥት እያሉ ነው። የእትየ ንግሥት ስም ሲነሳ ምን የመሰለ ሲነኩት ትሙክ ትሙክ የሚል ነጭ የድፎ ቁራሽ ትዝ ይለናል። የአባባ መክብብ መኖርያ ቤት ከግሮሰሪው ብዙ አይርቅም።በአስቻለው ወፍጮ ቤትጋ ወደ ግራ እጥፍ ሲባል ያለው ትልቁ ግቢ ቤት ነው።
ስንደርስ ልክ እንደራሳችን ቤት የግቢውን በር አልፈን እንገባለን። ለማዳው ውሻቸው 'አሲምባ' እንደ
እንቦሳ በዙሪያችን እየፈነጠዘ ይቀበለናል። የውሻው ስም አሲምባ ነው። ይሄ ውሻ በሁሉም የመንደሩ ነዋሪ እንደ አንድ የመንደሩ ነዋሪ ነው የሚታየው። ሥጋ ተቀቅሎ ጨው ካልተነሰነሰበት እና ሁልጊዜ
በአጃክስ ታጥቦ የሚቀመጥ ወጨት ላይ ቀርቦ ካልተሰጠው ንክች አያደርግም። እንደውም አንድ ቀን እማማ ንግሥት እኛ ቤት መጡና እናቴን እንዲህ አሏት….
“የጊወርጊስ ጠበል አለሽ እንዴ? እስቲ በእቋ ቆንጥረሽ ስጭኝ”
“ምነው ማን ታመመ እማማ ንግሥት…?” አለቻቸው ጠበሉን መቀነሻ እቃ እየፈለገች።
“ኧረ አልተሞሞም… አንድ ዉሻ ዘው ቡሎ ጎትቶ የአሲምባን ዎጩት ለከፈበት” እናቴ በሳቅ ወደቀች።እንግዲህ አንድ የመንደሩ ውሻ የእማማ ንግሥትን ውሻ እቃ “ስለለከፈው” ፀበል ረጭተው ሊቀድሱለት ነበር። እዚህ ድረስ የሚታሰብለት ውሻ ነበር።
በዛ ላይ ግዝፈቱ እና ቀይ ቆዳው ላይ አልፎ አልፎ ጣል ጣል ያደረገበት ነጭ ቡራቡሬ ቀለሙ ልዩ ውበት ያላብሰዋል።
በረንዳው ላይ የተነጠፈውን ሴራሚክ ብትራችንን እያንኳኳን እማማ ንግሥትን እናሞግሳለን…፤
የብትሩ ኳኳታ ጭፈራችንን ያደምቅልናል!
“የኔ እማማ ንግሥት የሰጠችኝ ሙክት፣
አልችለው ብየ እመንገድ ጣልኩት…”
እማማ ንግሥት በወርቅ የተሽቆጠቆጠ ተራራ የሚያህል ሹርባቸው ላይ ነጠላቸውን ጣል አድርገው
(ነጠላ የለበሰ ጉብታ) ነጭ ባለጥልፍ የሐገር ባህል ቀሚስ ደረቱ ላይ ትልቅ መስቀል የተጠለፈበት ቀሚስ ለብሰው ከቤት ብቅ ይላሉ። ባዷቸውን አይደለም፤ ጋሻ የሚያክል፣ ከስፖንጅ ፍራሽ ላይ
የተቆረጠ ትልቅ ቁራጭ ስፖንጅ የመሰለ ድፎ ከፍ አድርገው ይዘው፤ በዜማችን እየተውረገረጉ
ዳቦውን እንደዋንጫ ከፍ አድርገው እያስጨፈሩት ከሚፍለቀለቅ ፈገግታቸው ጋ ብቅ ይላሉ።አቤት ደስታችን! ምራቃችን በአፋችን ይሞላል። ዳቦውን እንደ ጎበዝ ጎል ጠባቂ የዳንቴል መረቡን በተጠንቀቅ ዘርግቶ ለቆመው አለባቸው ይሰጡታል። በዳንቴሉ ተቀብሎ ጥቅልል ያደርግና ደረቱ ላይ ለጥፎ ያቅፈዋል። ፍጥነቱን ለተመለከተው መልሰው እንዳይቀሙት የፈራ እኮ ነው የሚመስለው !
“ዓመት አውዳመት!
ድገምና!
ዓመት!
ድገምና!
የንግሥትን ቤት!
ድገመና!!
ዓመት!
ድገመና!
ወርቅ ይፍሰስበት ….”
“እደጉ ልጆቸ እድእግ በሉ !! ወርቅ ይፍሶስቦት ሟለት ትልቅ በረከት ነውኮ…፤ ከወርቅ በሏይ ሙን
አለ…? ቡዙ ተብዛዙ ቁም ነገር ያቡቋችሁ..! አቡነ አረጋዊ ጭንቅላታቹሁን ይከፋፍተውና ትሙሩቱ ይግባዓባችሁ…” ብለው ይመርቁናል። አፋቸው ይጣፍጣል። እማማ ንግሥት ኤርትራዊት ናቸው። ታዲያ በአማርኛ ሲያወሩ አንደበታቸው አይጠገብም። ጥርስ የማያስከድኑ ተጨዋች ናቸው። ሲቆጡም በዚያው ልክ ነው ይባላል ሲቆጡ አይተናቸው አናውቅም......
✨ይቀጥላል✨
ድገምና !!
ዓመት
ድገምነ !!
ወርቅ ይፍሰስበት!!
ድገመና !!
ዓመት .….!” አባባ መክብብ ደስ በሚል ፈገግታ በተዋበ ፊት እያዩን ይቆዩና…፣
“ወይ እነዚህ ልጆች ምርቃቱን ከየት ከየት ነው የሚያመጡት? እትየ ንግሥትን ሄዳችሁ እንኳን
አደረሰሽ' በሏት እንዳትረሱ……” ይሉናል። እትየ ንግሥትኮ ሚስታቸው ናቸው። አይገርምም?
ሲጠሯቸው እትየ ንግሥት እያሉ ነው። የእትየ ንግሥት ስም ሲነሳ ምን የመሰለ ሲነኩት ትሙክ ትሙክ የሚል ነጭ የድፎ ቁራሽ ትዝ ይለናል። የአባባ መክብብ መኖርያ ቤት ከግሮሰሪው ብዙ አይርቅም።በአስቻለው ወፍጮ ቤትጋ ወደ ግራ እጥፍ ሲባል ያለው ትልቁ ግቢ ቤት ነው።
ስንደርስ ልክ እንደራሳችን ቤት የግቢውን በር አልፈን እንገባለን። ለማዳው ውሻቸው 'አሲምባ' እንደ
እንቦሳ በዙሪያችን እየፈነጠዘ ይቀበለናል። የውሻው ስም አሲምባ ነው። ይሄ ውሻ በሁሉም የመንደሩ ነዋሪ እንደ አንድ የመንደሩ ነዋሪ ነው የሚታየው። ሥጋ ተቀቅሎ ጨው ካልተነሰነሰበት እና ሁልጊዜ
በአጃክስ ታጥቦ የሚቀመጥ ወጨት ላይ ቀርቦ ካልተሰጠው ንክች አያደርግም። እንደውም አንድ ቀን እማማ ንግሥት እኛ ቤት መጡና እናቴን እንዲህ አሏት….
“የጊወርጊስ ጠበል አለሽ እንዴ? እስቲ በእቋ ቆንጥረሽ ስጭኝ”
“ምነው ማን ታመመ እማማ ንግሥት…?” አለቻቸው ጠበሉን መቀነሻ እቃ እየፈለገች።
“ኧረ አልተሞሞም… አንድ ዉሻ ዘው ቡሎ ጎትቶ የአሲምባን ዎጩት ለከፈበት” እናቴ በሳቅ ወደቀች።እንግዲህ አንድ የመንደሩ ውሻ የእማማ ንግሥትን ውሻ እቃ “ስለለከፈው” ፀበል ረጭተው ሊቀድሱለት ነበር። እዚህ ድረስ የሚታሰብለት ውሻ ነበር።
በዛ ላይ ግዝፈቱ እና ቀይ ቆዳው ላይ አልፎ አልፎ ጣል ጣል ያደረገበት ነጭ ቡራቡሬ ቀለሙ ልዩ ውበት ያላብሰዋል።
በረንዳው ላይ የተነጠፈውን ሴራሚክ ብትራችንን እያንኳኳን እማማ ንግሥትን እናሞግሳለን…፤
የብትሩ ኳኳታ ጭፈራችንን ያደምቅልናል!
“የኔ እማማ ንግሥት የሰጠችኝ ሙክት፣
አልችለው ብየ እመንገድ ጣልኩት…”
እማማ ንግሥት በወርቅ የተሽቆጠቆጠ ተራራ የሚያህል ሹርባቸው ላይ ነጠላቸውን ጣል አድርገው
(ነጠላ የለበሰ ጉብታ) ነጭ ባለጥልፍ የሐገር ባህል ቀሚስ ደረቱ ላይ ትልቅ መስቀል የተጠለፈበት ቀሚስ ለብሰው ከቤት ብቅ ይላሉ። ባዷቸውን አይደለም፤ ጋሻ የሚያክል፣ ከስፖንጅ ፍራሽ ላይ
የተቆረጠ ትልቅ ቁራጭ ስፖንጅ የመሰለ ድፎ ከፍ አድርገው ይዘው፤ በዜማችን እየተውረገረጉ
ዳቦውን እንደዋንጫ ከፍ አድርገው እያስጨፈሩት ከሚፍለቀለቅ ፈገግታቸው ጋ ብቅ ይላሉ።አቤት ደስታችን! ምራቃችን በአፋችን ይሞላል። ዳቦውን እንደ ጎበዝ ጎል ጠባቂ የዳንቴል መረቡን በተጠንቀቅ ዘርግቶ ለቆመው አለባቸው ይሰጡታል። በዳንቴሉ ተቀብሎ ጥቅልል ያደርግና ደረቱ ላይ ለጥፎ ያቅፈዋል። ፍጥነቱን ለተመለከተው መልሰው እንዳይቀሙት የፈራ እኮ ነው የሚመስለው !
“ዓመት አውዳመት!
ድገምና!
ዓመት!
ድገምና!
የንግሥትን ቤት!
ድገመና!!
ዓመት!
ድገመና!
ወርቅ ይፍሰስበት ….”
“እደጉ ልጆቸ እድእግ በሉ !! ወርቅ ይፍሶስቦት ሟለት ትልቅ በረከት ነውኮ…፤ ከወርቅ በሏይ ሙን
አለ…? ቡዙ ተብዛዙ ቁም ነገር ያቡቋችሁ..! አቡነ አረጋዊ ጭንቅላታቹሁን ይከፋፍተውና ትሙሩቱ ይግባዓባችሁ…” ብለው ይመርቁናል። አፋቸው ይጣፍጣል። እማማ ንግሥት ኤርትራዊት ናቸው። ታዲያ በአማርኛ ሲያወሩ አንደበታቸው አይጠገብም። ጥርስ የማያስከድኑ ተጨዋች ናቸው። ሲቆጡም በዚያው ልክ ነው ይባላል ሲቆጡ አይተናቸው አናውቅም......
✨ይቀጥላል✨
👍13❤6
#ትኩሳት
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስድስት
፡
፡
#በስብሐት_ገብረ_እግዚአብሔር
....ከዚሀ ከሽጉጥ ፍጥጫ በኋላ ጀምሺድና ሉልሰገድ ብዙ ጊዜ፤
ብዙ ቦታ አብረው ይታዩ ጀመር፡፡ ማታ ሁለቱ በጀምሺድ መኪና
ይሄዱና፣ ኒስ፣ ካን ወይም ሞንቴካርሎ ቁማር ሲጫወቱ ሰንብተው ሰኞ ጧት ይመለሳሉ። ከውጭ ለሚያየው ሰው ጓደኝነታቸው እየጠበቀ ሄዴ..
ክረምት እየተንፏቀቀ መጣና፣ ከወርቃማው በልግ ጋር ተቃቅፋ
የነበረችውን የኤክስ ከተማ እንደ ቀናተኛ ሌላ ውሽማ በብርድ
ይገርፋት ጀመር፡፡ ሽማግሌዎቹንና አሮጊቶቹን ከየመንገዱና
ከየመናፈሻው አባረሯቸው። ልጃገረዶቹ ቆንጆ ስስ ቀሚሳቸውን
ትተው ወፍራም ሱፍ ቀሚስ፣ ሱሪና ወፍራም ሹራብ፣ ካፖርት
እየለበሱ፣ ውብ ቅርፃቸውን ከክረምቱ አይን እየሽሽጉ በበጋ ቀያይ ወይም ብር መሳይ የጥፍር ቀለም ተቀብተው ሲውለበለቡ የነበሩትን ጣቶቻቸውን በወፍራም ጓንቲ ውስጥ እየደበቁ፤ ከክፍል ወደ ምግብ ቤት፣ ከምግብ ቤት ወደ መኝታ ቤት በፍጥነት ኩስ ኩስ ይሉ ጀመር። ውብ ዳሊያቸውን እያወዛወዙ በዝግታ መራመድ፣ ፅጌረዳ ጉንጫቸውን እያሳዩ፣ በቀያይ ከንፈራቸው እየሳቁ፣ በተኳላ አይን
ጎረምሳውን መቃኘት ቀረ፡፡ (ኩሉንና የከንፈር ቀለሙን ብርድ
ስለሚሰነጣጥቀው ለአይን ደስ አይልም።) ደም የሽሽውን ነጭ
ጉንጫቸውን ግራጫ ብጤ የጎሽ ፀጉር ወረረው በየመንገዱ ዳር በተርታ የተተከሉት ዛፎች ራቁታቸውን ቆመው
የኤክስን ንፁህ ሰማይ በጭራሮዋቸው ይቧጥጡታል። ቅጠሎቹ በሙሉ ረግፈው የባቡር መንገዱን ዳርና የሰው መተላለፊያውን ሞልተውታል። ሰው በፍጥነት ሲራመድ በቡት ጫማው ይፈጫቸዋል
አንዳንድ ቀን በረዶው እንደ ጥጥ በዝግታ ይወርድና ኤክስን
በንፁህ ነጭ ሻሽ ይገንዛታል። በሱፍ የተከናነቡት ልጃገረዶችና
ጎረምሶች ሜዳ ወጥተው በረዶውን እያድቦለቦሉ ይፈነካከታሉ ይሳሳቃሉ። ትንፋሻቸው እንደ ጉም ከአፋቸው ቡልቅ ቡልቅ! ሲል ይታያል። ጥቁሮቹ በረዶው ላይ እየሆኑ ፎቶግራፍ ይነሳሉ የኤክስ ሰማይ አብዛኛውን ጊዜ ብሩህ ሰማያዊ ነው። አንዳንድ ጊዜ ውሀ አረንጓዴ ይሆናል፣ ወደ ማታ ሰአት እንደ ልጃገረዶች ጉንጭ ይቀላል። የኤክስ ሰማይ ደመና አይለብስም፡ ሁልጊዜ ራቁቱን ነው፣ ሁልጊዜ ውብ ነው፤ ሁልጊዚ ሰሳማዊ ነው። ማታ ማታ የአልማዝ ከዋክብትና የፀጥታ ሰላም ይለብሳል
ክረምት ሲሆን ሌሊቶቹ ይረዝማሉ፣ ቀኖቹ ያጥራሉ፤ ፀሀይዋ ጧት ወደ አንድ ሰአት ተኩል ላይ ትወጣና ከሰአት በኋላ ወደ አስር ተኩል ላይ መጥለቅ ትጀምራለች፤ በሽታ እንደያዘው እየማቀቀች እየደከመች ትሄዳለች። ሩቅ፣ ሩቅ ሩቅ በጣም ሩቅ ሆና ኮሳሳ ብርሀን ትልካለች። እቺ ፀሀይ በበጋው የሙቀት ምንጭ ነበረች፡ለኤክስ አሮጊቶችና ሽማግሌዎች የህይወት ተስፋ ነበረች፣ አሁን ግን
ሰማዩ ተበስቶ ከውጭ የብርድ ጮራዎች የሚያስገባ ይመስላል
ብርዱ መላውን ፍጥረት ጨብጦ ያዘ፡፡ የሁላችንም ህይወት
በክረምቱ ብርድ ታሰረ፣ በቆፈን ተቋጠረ፡፡ ፀደይና ፀሀይ መጥተው
እስኪያስፈቱንና እስክንንቀሳቀስ ድረስ፣ የህይወታችን ታሪክ በያለበት ረጋ:: ተካና ጀርመኗ እኔ የማላውቀውን ግንኙነታቸውን ቀጠሉ፡፡ጀምሺድና ሉልሰገድ በኒኮል የፍትወት ገመድ ተሳስረው መለያየት አቅቷቸው፣ ጤና የለሽ ጓደኝነታቸውን ቀጠሉ፤ ለገና እረፍት ባህራም ወደ ኤክስ ሲመለስ ጊዜ፤ ኒኮልን ትተውለት ሁለቱ ተያይዘው ወደ ሞንቴ ካርሎ ሽሹ። እኔና ሲልቪ አልፎ አልፎ
እየተገናኘን፣ የቀረውን ጊዜ ስንፅፍ እንሰነብት ነበር በብርዱ ምክንያት የህይወታችን ታሪክ መፍሰሱን መለዋወጡን ትቶ፣ በያለበት ረጋ
አዳሞ የተባለው ዘፋኝ
"Tombe la neige
Tu ne viendras pas ce soir
Tombe la neige
Me crie mon desespoir..."
(በረዶው ይወርዳል
እንግዲህ ዛሬ ማታ አትመጪም
በረዶው ይወርዳል
ተስፋ መቁረጤ ይነግረኛል .. .»)
እያለ የክረምት እንጉርጉሮውን ያዜማል ..
ፀሀይዋ ቀስ በቀስ የሸሸችንን ያህል ቀስ በቀስ ትጠጋን
ጀመር። አየተቀነሰ የሚሄደው ብርድ፣ ቀጥሎም እየበረታ የሚሄደው ሙቀት፣ ረግቶ የነበረውን የፍጥረት ደም ቀስ በቀስ ያፍታታው ጀመር። መጀመሪያ አንዳንዷ ደፋር ቅጠል ብርዱን አሽንፋ አንገቷን
ብቅ ታደርጋለች፣ ራቁታቸውን የከረሙት ጭራሮ ቅርንጫፎች ላይ ስትታይ ታስደንቃለች፡ ታስደስታለች፤ የድል አድራጊው ህይወት ፊታውራሪ ነች፡ ምስጢራዊ ተአምር ነች። እንግዲህ ሌሎቹ ቅጠሎች
ይከተሉዋታል፡ የኤክስ ዛፎች በራቁት ጭራሮዋቸው ሰማዩን
መቧጨር ትተው፣ በለምለም አረንጓዴ ልብሳቸው ይወለውሉታል፣ ያፀዱታል። የኤክስ ጎረምሶችና ኮረዳዎች መጀመሪያ ካፖርትና
ጓንቲያቸውን አወለቁ፤ ቀጥሎ ሹራባቸውን አውልቀው መሳሳቅ
ጀመሩ። አንዳንድ ደፋር አሮጊት ወይም ሽማግሌ ካፖርቱን
እንደለበሰ መንገድ ላይ ይታይ ጀመር፡፡ ክረምቱ አለፈ ..
ፀደይ መጣ፡፡ የኤስ ልጃገረዶች ከባድ የክረምት ልብሳቸውን ገፈው ጥላው፣ ክረምቱ አልብሷቸው የነበረውን
አስቀያሚ ነጭ ጎሽ ፀጉር ኣራግፈው፤ የተፈጥሮ ውበታቸውን
መልበስ አመጡ፡፡ ፀጉራቸው ጭንቅላታቸው ላይ ተቆልሎ ወይም ወደ ኋላቸው እየፈሰሰ፣ ቆዳቸው ልስልስ ብሎ የፅጌረዳ ቀለም እየለበሰ፣ በቀይ ከንፈራቸው የተከበበ ጥርሳቸው በፈገግታ እያብለጨለጨ፡ ተሸሽጎ የከረመው ወጣት ቅርፃቸው እየፋፋ፣ ሹል ጡታቸው
ከፊት እየተንቀጠቀጠ፣ ያበጠ ዳሌያቸው ከኋላ እየተወዛወዘ፣ ይሄ ሁሉ ፀጋ የፀደይን መልካም ብርሀን ለብሶ በየመንገዱ እየተዘዋወረ፣ የኤክስን ጎረምሶች ምራቃቸውን ያስውጣቸው ጀመር። በብርድ ተኮራምተው የከረሙት ኮረዳዎች አሁን በሙቀት ተዝናኑ፤ እየተጯጯሁ በሳሩ ሜዳ ይፈነጩ
ይንከባለሉ ጀመር። ከጎረምሶቹ ጋር ልፊያና መተቃቀፍ ተጀመረ
ሽማግሌዎቹና አሮጊቶቹ እየወጡ የኩር ሚራሶንና የመናፈሻውን
አግዳሚ ወምበሮች ሰፈሩባቸው። እርጅና ከወጣትነት ጋር እየታከከ
የኤክስን መንገዶች በጎባጣ ጨምዳዳ እርምጃው ይንፏቀቅባቸው ጀመር የክረምቱ ብርድ ገድቦ ይዞት የነበረው ታሪካችን አሁን በፀደይ
ውቀት እንደገና መፍሰስ ጀመረ
ፀደይ ለኤክስ ብርሀንና ሙቀት ከአረንጓዴ ቀሚስ ጋር ይዞላት
ሲመጣ፤ ለተካ ችግር ይዞለት
መጣ። ባለውስታሿ ጀርመን
ታስቸግረው ጀመር። ከአንድ ያገሯ ልጅ ጋር መውጣት አመጣች፡፡
ታዛ ምን ትሽረሙ@ያለሽ? አላት። መሸርሞጥ አይደለም ማማረጥ ነው» አለችው:: እና የትኛችን ይሻላል?» አላት::በአንዳንድ ነገር እሱ ይሻላል፤ በሌላ ደሞ አንተ ትሻላለህ»አለችው። ተካን ቅናት ይሞረሙረው ጀመር
ጥፍሩን እየነከሰ «አሁን ምን ማድረግ ይሻለኛል እባክህን?»
አለኝ
«ትወዳታለህ?» አልኩት
«አዎን። ብዙ ነገር ይገባታል፡»
እሷስ ትወድሀለች?»
«አዎን»
«እንግዲያው አግባታ»
“አብደሀል? ነጭ ሚስት ይዤ ብመለስ አባቴ አይታነቅም?»
«እንግዲያው ተዋት»
እንዴት አድርጌ ልተዋት? በፊት እንኳ ቢሆን ልተዋት እችል
ነበር። አሁን ግን፣ ከዚያ ከንፍጣም ጀርመን ጋር መውጣት
ከጀመረች ወዲህ፡ ከምተዋት ብገድላት እመርጣለሁ፡፡»
«የሀበሻ ምቀኝነት ነው?» አልኩት
«አይደለም፡፡»
«ታድያስ?»
«እህ! ስለቅናት አታውቅም እንዴ? እንግዲያው ልንገርህ፡፡
አየህ፣ ስትቀና ልጅቷን በሀይል ትጠላታለህ። ብትገድላት ፈቃድህ
ነው፡፡ ግን በዚህ አለም ላይ ምን ትፈልጋለህ ቢሉህ፤ እሷን ነው
ምትፈልገው ሁሉ ነገር ይቅር ብቻ እሷ ትምጣ፡፡ ገባህ የምልህ?
ለምሳሌ፣ ለመጀመሪያ ጊዜ ከሱ ጋር የወጣች ጊዜ፣ ቤቷ ወሰድኳትና አንድ ጥፊ አላስኳት፡፡ ወዳ እስክትጠላ ልደበድባት ቆርጬ ኮቴን አወለቅኩ። ታዲያ ዳግማዊ ጥፊ ላወርድባት ስል
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ስድስት
፡
፡
#በስብሐት_ገብረ_እግዚአብሔር
....ከዚሀ ከሽጉጥ ፍጥጫ በኋላ ጀምሺድና ሉልሰገድ ብዙ ጊዜ፤
ብዙ ቦታ አብረው ይታዩ ጀመር፡፡ ማታ ሁለቱ በጀምሺድ መኪና
ይሄዱና፣ ኒስ፣ ካን ወይም ሞንቴካርሎ ቁማር ሲጫወቱ ሰንብተው ሰኞ ጧት ይመለሳሉ። ከውጭ ለሚያየው ሰው ጓደኝነታቸው እየጠበቀ ሄዴ..
ክረምት እየተንፏቀቀ መጣና፣ ከወርቃማው በልግ ጋር ተቃቅፋ
የነበረችውን የኤክስ ከተማ እንደ ቀናተኛ ሌላ ውሽማ በብርድ
ይገርፋት ጀመር፡፡ ሽማግሌዎቹንና አሮጊቶቹን ከየመንገዱና
ከየመናፈሻው አባረሯቸው። ልጃገረዶቹ ቆንጆ ስስ ቀሚሳቸውን
ትተው ወፍራም ሱፍ ቀሚስ፣ ሱሪና ወፍራም ሹራብ፣ ካፖርት
እየለበሱ፣ ውብ ቅርፃቸውን ከክረምቱ አይን እየሽሽጉ በበጋ ቀያይ ወይም ብር መሳይ የጥፍር ቀለም ተቀብተው ሲውለበለቡ የነበሩትን ጣቶቻቸውን በወፍራም ጓንቲ ውስጥ እየደበቁ፤ ከክፍል ወደ ምግብ ቤት፣ ከምግብ ቤት ወደ መኝታ ቤት በፍጥነት ኩስ ኩስ ይሉ ጀመር። ውብ ዳሊያቸውን እያወዛወዙ በዝግታ መራመድ፣ ፅጌረዳ ጉንጫቸውን እያሳዩ፣ በቀያይ ከንፈራቸው እየሳቁ፣ በተኳላ አይን
ጎረምሳውን መቃኘት ቀረ፡፡ (ኩሉንና የከንፈር ቀለሙን ብርድ
ስለሚሰነጣጥቀው ለአይን ደስ አይልም።) ደም የሽሽውን ነጭ
ጉንጫቸውን ግራጫ ብጤ የጎሽ ፀጉር ወረረው በየመንገዱ ዳር በተርታ የተተከሉት ዛፎች ራቁታቸውን ቆመው
የኤክስን ንፁህ ሰማይ በጭራሮዋቸው ይቧጥጡታል። ቅጠሎቹ በሙሉ ረግፈው የባቡር መንገዱን ዳርና የሰው መተላለፊያውን ሞልተውታል። ሰው በፍጥነት ሲራመድ በቡት ጫማው ይፈጫቸዋል
አንዳንድ ቀን በረዶው እንደ ጥጥ በዝግታ ይወርድና ኤክስን
በንፁህ ነጭ ሻሽ ይገንዛታል። በሱፍ የተከናነቡት ልጃገረዶችና
ጎረምሶች ሜዳ ወጥተው በረዶውን እያድቦለቦሉ ይፈነካከታሉ ይሳሳቃሉ። ትንፋሻቸው እንደ ጉም ከአፋቸው ቡልቅ ቡልቅ! ሲል ይታያል። ጥቁሮቹ በረዶው ላይ እየሆኑ ፎቶግራፍ ይነሳሉ የኤክስ ሰማይ አብዛኛውን ጊዜ ብሩህ ሰማያዊ ነው። አንዳንድ ጊዜ ውሀ አረንጓዴ ይሆናል፣ ወደ ማታ ሰአት እንደ ልጃገረዶች ጉንጭ ይቀላል። የኤክስ ሰማይ ደመና አይለብስም፡ ሁልጊዜ ራቁቱን ነው፣ ሁልጊዜ ውብ ነው፤ ሁልጊዚ ሰሳማዊ ነው። ማታ ማታ የአልማዝ ከዋክብትና የፀጥታ ሰላም ይለብሳል
ክረምት ሲሆን ሌሊቶቹ ይረዝማሉ፣ ቀኖቹ ያጥራሉ፤ ፀሀይዋ ጧት ወደ አንድ ሰአት ተኩል ላይ ትወጣና ከሰአት በኋላ ወደ አስር ተኩል ላይ መጥለቅ ትጀምራለች፤ በሽታ እንደያዘው እየማቀቀች እየደከመች ትሄዳለች። ሩቅ፣ ሩቅ ሩቅ በጣም ሩቅ ሆና ኮሳሳ ብርሀን ትልካለች። እቺ ፀሀይ በበጋው የሙቀት ምንጭ ነበረች፡ለኤክስ አሮጊቶችና ሽማግሌዎች የህይወት ተስፋ ነበረች፣ አሁን ግን
ሰማዩ ተበስቶ ከውጭ የብርድ ጮራዎች የሚያስገባ ይመስላል
ብርዱ መላውን ፍጥረት ጨብጦ ያዘ፡፡ የሁላችንም ህይወት
በክረምቱ ብርድ ታሰረ፣ በቆፈን ተቋጠረ፡፡ ፀደይና ፀሀይ መጥተው
እስኪያስፈቱንና እስክንንቀሳቀስ ድረስ፣ የህይወታችን ታሪክ በያለበት ረጋ:: ተካና ጀርመኗ እኔ የማላውቀውን ግንኙነታቸውን ቀጠሉ፡፡ጀምሺድና ሉልሰገድ በኒኮል የፍትወት ገመድ ተሳስረው መለያየት አቅቷቸው፣ ጤና የለሽ ጓደኝነታቸውን ቀጠሉ፤ ለገና እረፍት ባህራም ወደ ኤክስ ሲመለስ ጊዜ፤ ኒኮልን ትተውለት ሁለቱ ተያይዘው ወደ ሞንቴ ካርሎ ሽሹ። እኔና ሲልቪ አልፎ አልፎ
እየተገናኘን፣ የቀረውን ጊዜ ስንፅፍ እንሰነብት ነበር በብርዱ ምክንያት የህይወታችን ታሪክ መፍሰሱን መለዋወጡን ትቶ፣ በያለበት ረጋ
አዳሞ የተባለው ዘፋኝ
"Tombe la neige
Tu ne viendras pas ce soir
Tombe la neige
Me crie mon desespoir..."
(በረዶው ይወርዳል
እንግዲህ ዛሬ ማታ አትመጪም
በረዶው ይወርዳል
ተስፋ መቁረጤ ይነግረኛል .. .»)
እያለ የክረምት እንጉርጉሮውን ያዜማል ..
ፀሀይዋ ቀስ በቀስ የሸሸችንን ያህል ቀስ በቀስ ትጠጋን
ጀመር። አየተቀነሰ የሚሄደው ብርድ፣ ቀጥሎም እየበረታ የሚሄደው ሙቀት፣ ረግቶ የነበረውን የፍጥረት ደም ቀስ በቀስ ያፍታታው ጀመር። መጀመሪያ አንዳንዷ ደፋር ቅጠል ብርዱን አሽንፋ አንገቷን
ብቅ ታደርጋለች፣ ራቁታቸውን የከረሙት ጭራሮ ቅርንጫፎች ላይ ስትታይ ታስደንቃለች፡ ታስደስታለች፤ የድል አድራጊው ህይወት ፊታውራሪ ነች፡ ምስጢራዊ ተአምር ነች። እንግዲህ ሌሎቹ ቅጠሎች
ይከተሉዋታል፡ የኤክስ ዛፎች በራቁት ጭራሮዋቸው ሰማዩን
መቧጨር ትተው፣ በለምለም አረንጓዴ ልብሳቸው ይወለውሉታል፣ ያፀዱታል። የኤክስ ጎረምሶችና ኮረዳዎች መጀመሪያ ካፖርትና
ጓንቲያቸውን አወለቁ፤ ቀጥሎ ሹራባቸውን አውልቀው መሳሳቅ
ጀመሩ። አንዳንድ ደፋር አሮጊት ወይም ሽማግሌ ካፖርቱን
እንደለበሰ መንገድ ላይ ይታይ ጀመር፡፡ ክረምቱ አለፈ ..
ፀደይ መጣ፡፡ የኤስ ልጃገረዶች ከባድ የክረምት ልብሳቸውን ገፈው ጥላው፣ ክረምቱ አልብሷቸው የነበረውን
አስቀያሚ ነጭ ጎሽ ፀጉር ኣራግፈው፤ የተፈጥሮ ውበታቸውን
መልበስ አመጡ፡፡ ፀጉራቸው ጭንቅላታቸው ላይ ተቆልሎ ወይም ወደ ኋላቸው እየፈሰሰ፣ ቆዳቸው ልስልስ ብሎ የፅጌረዳ ቀለም እየለበሰ፣ በቀይ ከንፈራቸው የተከበበ ጥርሳቸው በፈገግታ እያብለጨለጨ፡ ተሸሽጎ የከረመው ወጣት ቅርፃቸው እየፋፋ፣ ሹል ጡታቸው
ከፊት እየተንቀጠቀጠ፣ ያበጠ ዳሌያቸው ከኋላ እየተወዛወዘ፣ ይሄ ሁሉ ፀጋ የፀደይን መልካም ብርሀን ለብሶ በየመንገዱ እየተዘዋወረ፣ የኤክስን ጎረምሶች ምራቃቸውን ያስውጣቸው ጀመር። በብርድ ተኮራምተው የከረሙት ኮረዳዎች አሁን በሙቀት ተዝናኑ፤ እየተጯጯሁ በሳሩ ሜዳ ይፈነጩ
ይንከባለሉ ጀመር። ከጎረምሶቹ ጋር ልፊያና መተቃቀፍ ተጀመረ
ሽማግሌዎቹና አሮጊቶቹ እየወጡ የኩር ሚራሶንና የመናፈሻውን
አግዳሚ ወምበሮች ሰፈሩባቸው። እርጅና ከወጣትነት ጋር እየታከከ
የኤክስን መንገዶች በጎባጣ ጨምዳዳ እርምጃው ይንፏቀቅባቸው ጀመር የክረምቱ ብርድ ገድቦ ይዞት የነበረው ታሪካችን አሁን በፀደይ
ውቀት እንደገና መፍሰስ ጀመረ
ፀደይ ለኤክስ ብርሀንና ሙቀት ከአረንጓዴ ቀሚስ ጋር ይዞላት
ሲመጣ፤ ለተካ ችግር ይዞለት
መጣ። ባለውስታሿ ጀርመን
ታስቸግረው ጀመር። ከአንድ ያገሯ ልጅ ጋር መውጣት አመጣች፡፡
ታዛ ምን ትሽረሙ@ያለሽ? አላት። መሸርሞጥ አይደለም ማማረጥ ነው» አለችው:: እና የትኛችን ይሻላል?» አላት::በአንዳንድ ነገር እሱ ይሻላል፤ በሌላ ደሞ አንተ ትሻላለህ»አለችው። ተካን ቅናት ይሞረሙረው ጀመር
ጥፍሩን እየነከሰ «አሁን ምን ማድረግ ይሻለኛል እባክህን?»
አለኝ
«ትወዳታለህ?» አልኩት
«አዎን። ብዙ ነገር ይገባታል፡»
እሷስ ትወድሀለች?»
«አዎን»
«እንግዲያው አግባታ»
“አብደሀል? ነጭ ሚስት ይዤ ብመለስ አባቴ አይታነቅም?»
«እንግዲያው ተዋት»
እንዴት አድርጌ ልተዋት? በፊት እንኳ ቢሆን ልተዋት እችል
ነበር። አሁን ግን፣ ከዚያ ከንፍጣም ጀርመን ጋር መውጣት
ከጀመረች ወዲህ፡ ከምተዋት ብገድላት እመርጣለሁ፡፡»
«የሀበሻ ምቀኝነት ነው?» አልኩት
«አይደለም፡፡»
«ታድያስ?»
«እህ! ስለቅናት አታውቅም እንዴ? እንግዲያው ልንገርህ፡፡
አየህ፣ ስትቀና ልጅቷን በሀይል ትጠላታለህ። ብትገድላት ፈቃድህ
ነው፡፡ ግን በዚህ አለም ላይ ምን ትፈልጋለህ ቢሉህ፤ እሷን ነው
ምትፈልገው ሁሉ ነገር ይቅር ብቻ እሷ ትምጣ፡፡ ገባህ የምልህ?
ለምሳሌ፣ ለመጀመሪያ ጊዜ ከሱ ጋር የወጣች ጊዜ፣ ቤቷ ወሰድኳትና አንድ ጥፊ አላስኳት፡፡ ወዳ እስክትጠላ ልደበድባት ቆርጬ ኮቴን አወለቅኩ። ታዲያ ዳግማዊ ጥፊ ላወርድባት ስል
👍16❤2
“Sauvage! ኣፍሪቃ ውስጥ ያለህ መሰለህ እንዴ?» አለችኝ።እንደቃጣው ቀረሁ
ዳግማዊውን ጥፊ እንደማውረድ አቅፌ ሳምኳት። ስትፍጨረጨር በጉልበት ሙታንታዋን ቀድጄ በታተንኩባት፡፡ ወደ አልጋው እንኳ እስክወስዳት አላስቻለኝም። እዚያው ምንጣፍ ላይ በዳኋት፡፡ እንደጨረስኩ ታድያ በሀይል ቀፈፈችኝ::እዚያው ወለል ላይ እንደተጋደመች ትቻት ወጥቼ ሄድኩ
«ይሄ ከሁለት ሳምንት በፊት ነበር፡፡ ከዚያ ወዲህ እንግዲህ የኔ
ኑሮ መቃጠል ሆኗል።»
«ሰውየውን ተይው አልካት?» አልኩት
«አዎን። 'እንዴት እተወዋለሁ? ላንተ ብዪ እንዴት እሱን
ልተወው? አንተ ልትተኛኝ ነው የምትፈልገው፡፡ እሱ ግን ሊያገባኝ
ነው ሚፈልገው:: ባይሆን ለሱ ስል አንተን እተውሀለሁ እንጂ፣
እሱንስ አልተወውም አለችኝ፡፡»
«ምን አልካት?»
«አንድ ሁለት ጥፊ አላስኳት፡፡ ስታለቅስ በግድ በዳኋት፡፡»
«እንዲህ ከቀጠልክ ትተውሀለች» አልኩት
“ተሳስተሀል፡፡ በጥፊ መትቼ በጉልበት ስደፍራት በሀይል ነው
ፍቅሬ የሚጥማት፡፡»
«እንዴት ታውቃለህ?»
«ከሁኔታዋ ያስታውቃል»
«ዋ! ጥፊው ቢቀር ይሻለሀል» አልኩት “አይገባህም። ቅናት ገና አላጋጠመህም» አለኝ
ግን አንድ ነገር ገብቶኛል፡፡ ልጅቷ ልታገባው ታጥቃ ተነስታለች
ክረምት አልፎ ፀደይ እንደገባ በፋሺስቶችና በኮሙኒስቶች
መካከል ትልቅ አምባጓሮ ተነሳ፡፡ አምስት ስድስት ፋሺስቶች ይሆኑና አንዱን ኮሙኒስት ይዘው ይደበድቡት ጀመር፡፡ ኮሙኒስቶቹ
ተማሪዎች፣ እጃቸውን ወይም ራሳቸውን በፋሻ ጠምጥመው ይታይ ጀመር። ፋሺስቶቹ ወንድ ቤት ሳይሉ ያገኙትን ኮሙኒስት
መደብደብ ሆነ። አንዷን ልጅ አራት ጎረምሶች ተጋግዘው ደበደቧትና የአፍንጫዋን አጥንት ሰበሩት። ሆስፒታል ተኛች ኮሙኒስቶቹ ከባድ የብረት መሳሪያ፣ አጭር የብረት ዱላ፣ ወይም ይህን የመሳሰለ ነገር እጅጌያቸው ውስጥ እየደበቁ ሶስት
አራት እየሆኑ መዞር ግድ ሆነባቸው። ጩቤ ወይም ሽጉጥ እየያዙ የሚዞሩም ነበሩ
ባህራምን ልጠይቀው ትምህርት ቤቱ ሄድኩና የሆነውን ሁሉ
አጫወትኩት። አብሮኝ ወደ ኤክስ መጣ፡፡ «የነገርኩህ ወሬ ደስ
ያሰኘህ ይመስላል» አልኩት
«ለኮሙኒስቶቹ እዝንላቸዋለሁ። ግን ጥሩ ነው፤ ይጠቅማቸዋል።
ለአምባጓሮ በቂ ዝግጅት የላችሁም፣ አያልኩ እጨቀጭቃቸው ነበር።
ፈረንሳይ አገር ኣምባጓሮ አይስራም፡፡ በፅሁፍና በንግግር የሰውን ሀሳብ ማናወጥ ማነቃነቅ ነው የሚያስፈልገው፤ ሲሉኝ ነበር። ብቻ የራሳቸው ጉዳይ ነው፡፡ የፈረንሳይ ህዝብ ወሬ ያበዛል። ስራ፣ ጀብዱ (Action) ስትለው በቄንጠኛ ሰዋሰው ስለ አርት ሊያወራልህ ይጀምራል። ተዋቸው እነሱን። እኔን ያስደሰተኝ ሌላ ነገር ነው::»
«ምንድነው?»
ረብሻ ውስጥ ከገባሁ አመታት አለፉ። ናፍቆኛል» በተጨበጠ ቀኝ እጁ ግራ መዳፉን እየወቀጠ ረብሻ ናፍቆኛል» አለ
እንግዲህ ኤክስ ውስጥ ኮሙኒስቶቹ የሚያዘወትሩት አንድ ካፌ አላቸው። ሮያሊስቶቹ አንድ ሌላ ካፌ ያዘወትራሉ (ሮያሊስቶቹ
ፈረንሳይ ውስጥ ንጉስ ለማንገስ የሚፈልጉ ናቸው) ወንድ ለወንድ
የሚዋደዱት አንድ ካፌ አላቸው፡፡ ፋሺስቶቹም የራሳቸው ካፈ
አላቸው ኤክስ እንደገባን ባህራም ፋሺስቶቹ ካፌ ወሰደኝ። ቢራ፣ ቡና
እየጠጡ በየጠረጴዛው ያወራሉ። አብዛኛዎቹ ፂማቸውን በቄንጥ
ያስተካከሉ ወጣቶች ናቸው:: በጣም ያምራሉ
እኔና ባህራም መውጫው በር አጠገብ ያለችው ጠረጴዛ ጋ
ቁጭ ብለን ቢራ ጠጥተን ሂሳቡን ከከፈልን በኋላ፣ ባህራም
ምንም ቢመጣ ምንም፣ ከተቀመጥክበት እንዳትነሳም አለኝ
“ምን ልታረግ ነው?» ስለው
«ታያለህ» አለኝ....
💫ይቀጥላል💫
ዳግማዊውን ጥፊ እንደማውረድ አቅፌ ሳምኳት። ስትፍጨረጨር በጉልበት ሙታንታዋን ቀድጄ በታተንኩባት፡፡ ወደ አልጋው እንኳ እስክወስዳት አላስቻለኝም። እዚያው ምንጣፍ ላይ በዳኋት፡፡ እንደጨረስኩ ታድያ በሀይል ቀፈፈችኝ::እዚያው ወለል ላይ እንደተጋደመች ትቻት ወጥቼ ሄድኩ
«ይሄ ከሁለት ሳምንት በፊት ነበር፡፡ ከዚያ ወዲህ እንግዲህ የኔ
ኑሮ መቃጠል ሆኗል።»
«ሰውየውን ተይው አልካት?» አልኩት
«አዎን። 'እንዴት እተወዋለሁ? ላንተ ብዪ እንዴት እሱን
ልተወው? አንተ ልትተኛኝ ነው የምትፈልገው፡፡ እሱ ግን ሊያገባኝ
ነው ሚፈልገው:: ባይሆን ለሱ ስል አንተን እተውሀለሁ እንጂ፣
እሱንስ አልተወውም አለችኝ፡፡»
«ምን አልካት?»
«አንድ ሁለት ጥፊ አላስኳት፡፡ ስታለቅስ በግድ በዳኋት፡፡»
«እንዲህ ከቀጠልክ ትተውሀለች» አልኩት
“ተሳስተሀል፡፡ በጥፊ መትቼ በጉልበት ስደፍራት በሀይል ነው
ፍቅሬ የሚጥማት፡፡»
«እንዴት ታውቃለህ?»
«ከሁኔታዋ ያስታውቃል»
«ዋ! ጥፊው ቢቀር ይሻለሀል» አልኩት “አይገባህም። ቅናት ገና አላጋጠመህም» አለኝ
ግን አንድ ነገር ገብቶኛል፡፡ ልጅቷ ልታገባው ታጥቃ ተነስታለች
ክረምት አልፎ ፀደይ እንደገባ በፋሺስቶችና በኮሙኒስቶች
መካከል ትልቅ አምባጓሮ ተነሳ፡፡ አምስት ስድስት ፋሺስቶች ይሆኑና አንዱን ኮሙኒስት ይዘው ይደበድቡት ጀመር፡፡ ኮሙኒስቶቹ
ተማሪዎች፣ እጃቸውን ወይም ራሳቸውን በፋሻ ጠምጥመው ይታይ ጀመር። ፋሺስቶቹ ወንድ ቤት ሳይሉ ያገኙትን ኮሙኒስት
መደብደብ ሆነ። አንዷን ልጅ አራት ጎረምሶች ተጋግዘው ደበደቧትና የአፍንጫዋን አጥንት ሰበሩት። ሆስፒታል ተኛች ኮሙኒስቶቹ ከባድ የብረት መሳሪያ፣ አጭር የብረት ዱላ፣ ወይም ይህን የመሳሰለ ነገር እጅጌያቸው ውስጥ እየደበቁ ሶስት
አራት እየሆኑ መዞር ግድ ሆነባቸው። ጩቤ ወይም ሽጉጥ እየያዙ የሚዞሩም ነበሩ
ባህራምን ልጠይቀው ትምህርት ቤቱ ሄድኩና የሆነውን ሁሉ
አጫወትኩት። አብሮኝ ወደ ኤክስ መጣ፡፡ «የነገርኩህ ወሬ ደስ
ያሰኘህ ይመስላል» አልኩት
«ለኮሙኒስቶቹ እዝንላቸዋለሁ። ግን ጥሩ ነው፤ ይጠቅማቸዋል።
ለአምባጓሮ በቂ ዝግጅት የላችሁም፣ አያልኩ እጨቀጭቃቸው ነበር።
ፈረንሳይ አገር ኣምባጓሮ አይስራም፡፡ በፅሁፍና በንግግር የሰውን ሀሳብ ማናወጥ ማነቃነቅ ነው የሚያስፈልገው፤ ሲሉኝ ነበር። ብቻ የራሳቸው ጉዳይ ነው፡፡ የፈረንሳይ ህዝብ ወሬ ያበዛል። ስራ፣ ጀብዱ (Action) ስትለው በቄንጠኛ ሰዋሰው ስለ አርት ሊያወራልህ ይጀምራል። ተዋቸው እነሱን። እኔን ያስደሰተኝ ሌላ ነገር ነው::»
«ምንድነው?»
ረብሻ ውስጥ ከገባሁ አመታት አለፉ። ናፍቆኛል» በተጨበጠ ቀኝ እጁ ግራ መዳፉን እየወቀጠ ረብሻ ናፍቆኛል» አለ
እንግዲህ ኤክስ ውስጥ ኮሙኒስቶቹ የሚያዘወትሩት አንድ ካፌ አላቸው። ሮያሊስቶቹ አንድ ሌላ ካፌ ያዘወትራሉ (ሮያሊስቶቹ
ፈረንሳይ ውስጥ ንጉስ ለማንገስ የሚፈልጉ ናቸው) ወንድ ለወንድ
የሚዋደዱት አንድ ካፌ አላቸው፡፡ ፋሺስቶቹም የራሳቸው ካፈ
አላቸው ኤክስ እንደገባን ባህራም ፋሺስቶቹ ካፌ ወሰደኝ። ቢራ፣ ቡና
እየጠጡ በየጠረጴዛው ያወራሉ። አብዛኛዎቹ ፂማቸውን በቄንጥ
ያስተካከሉ ወጣቶች ናቸው:: በጣም ያምራሉ
እኔና ባህራም መውጫው በር አጠገብ ያለችው ጠረጴዛ ጋ
ቁጭ ብለን ቢራ ጠጥተን ሂሳቡን ከከፈልን በኋላ፣ ባህራም
ምንም ቢመጣ ምንም፣ ከተቀመጥክበት እንዳትነሳም አለኝ
“ምን ልታረግ ነው?» ስለው
«ታያለህ» አለኝ....
💫ይቀጥላል💫
👍22👏1
#ድንቡጮ_ለምን_ለምን_ሞተ
፡
፡
#ሁለት(መጨረሻ)
፡
፡
#በአሌክስ_አብርሃም
...“እደጉ ልጆቸ እድግ በሉ !! ወርቅ ይፍሶስቦት ሟለት ትልቅ በረከት ነውኮ…፤ ከወርቅ በሏይ ሙን አለ…? ቡዙ ተብዛዙ ቁም ነገር ያቡቋችሁ..! አቡነ አረጋዊ ጭንቅላታቹሁን ይከፋፍተውና ትሙሩቱ ይግባዓባችሁ…” ብለው ይመርቁናል። አፋቸው ይጣፍጣል። እማማ ንግሥት ኤርትራዊት ናቸው። ታዲያ በአማርኛ ሲያወሩ አንደበታቸው አይጠገብም። ጥርስ የማያስከድኑ ተጨዋች ናቸው። ሲቆጡም በዚያው ልክ ነው ይባላል ሲቆጡ አይተናቸው አናውቅም እንጂ…!! አባባ መክብብ ታዲያ ሚስታቸውን ሲወዷቸው ልክ የላቸውም። አንድ ቀን እትየ ንግሥት ታመው (የደም ግፊት የሚባል ነገር ነው አሉ) አንቡላንስ ተጠርቶ ጎረቤቱ ሁሉ ሲሯሯጥ አባባ መክብብ እንደ ሕፃን ልጅ በሁለት እጆቻቸው ጭንቅላታቸውን ይዘው ስቅስቅ ብለው ሲያለቅሱ እና ሲጮሁ አይቻቸዋለሁ ! ሰው ሁሉ እያባበላቸው!
“እትየ ንግሥት ... እናቴ፣ እህቴ፣ ጓደኛዬ ሜዳ ላይ እኔን ጥለሽ ..” እያሉ…
ባልና ሚስቱ አንዲት ልጅ አለቻቸው፤ ህደጋ የምትባል፣ ፈረንጅ አግብታ ውጭ አገር የምትኖር።በየሦስት ዓመቱ እናትና አባቷን ልትጠይቅ ስትመጣ ከታች ሰፈር ጀምሮ እስከላይ ሰፈር ድረስ
ሁሉም ቤት እየገባች ጎረቤቱን ሁሉ ትስምና ሃምሳ ሃምሳ ብር ትሰጣለች። ለትልልቅ ሰዎች ብቻ
ነው የምትሰጠው። ከእኛ መካከል የሃምሳ ብር እጣ የሚወደቅለት ፈንታው ድንቡጮ ብቻ ነበር።
የፈንታው እናት ሚስኪን ናት፤ በሽተኛ ስለሆነች ከአልጋ ላይ አትነሳም። ፈንታው አባባ መክብብ
ግሮሰሪ በረንዳ ሥር ጫማ እየጠረገ እና እየተላላከ ነው እናቱን የሚያስታምመው። አባቱ በደርግ ጊዜ ዘምቶ ይሙት ይትረፍ ሳይታወቅ በዛው ቀልጦ ቀርቷል። ያው የህደጋ ሃምሳ ብር ፈንታው ድንቡጮን የሚያካትተው ለዚህ ሳይሆን አይቀርም !
አንድ ቀን ታዲያ የስፖርት ትጥቅ ለመግዛት ከመንደርተኛው ሳንቲም እንለምናለን። በአጋጣሚ ፊት
ለፊታችን ህደጋ አሻንጉሊት የመሰለ ልጇን በደረቷ አቅፋ ስትመጣ ተገጣጠምን። ሌላውን መንደርተኛ ሳንቲም ውለድ እያልን ምናስቆም እኛ፣ ህደጋን ለምን እንደፈራናት እንጃ፤ ብቻ ገለል ብለን አሳለፍናት።
በቀጣዩ ቀን ታዲያ አስጠራችንና እንኳን በእውናችን በህልማችንም አስበነው የማናውቀውን የስፖርት
ትጥቅ ከነኳሱ ገዛችልን።
አቤ…ት! እንዴት እንደተደሰትን…! ለስንት ዓመት ታሪክ ሆኖ በመንደራችን ተወራ ! “ኳሱ የት
ይቀመጥ” በሚል በመካከላችን ከባድ ክርክር ተደርጎ እኔጋ እንዲቀመጥ ተወሰነ። የተሰማኝ ደስታ ወደር አልነበረውም። ግን ምን ያደርጋል አንድ ቀን ያ ለብዙ ሕፃናት ህልም የነበረ ኳስ ምጥ ይግባ ስምጥ ሳይታወቅ ጠፋ። የጠፋው ከእኛ ቤት ስለነበር በቡድኑ አባላት ዘንድ ክፉኛ አስተችቶኛል።ለረዥም ጊዜ ያኮረፉኝ የሰፈር ልጆችም ነበሩ። በእግር በፈረስ በሰፈራችን ስርቻ ሁሉ ኳሱን ፈልገን ስናጣው በቃ ወደ ጨርቅ ኳሳችን ተመለስን። አሁን ካደግን በኋላ ሳይቀር የኳሱ ነገር ሲነሳ እወቀሳለሁ።
እንደውም አሁን ካደግን በኋላ እድሜያችን ሃያዎቹ ውስጥ ገብቶ ተፈሪ የሚባለው የሰፈራችን ልጅ
(አሁን አዉስትራሊያ የሚኖር) ኢ-ሜይል ሲያደርግልኝ ስለ ኳሱ ጉዳይ አንስቶ እንዲህ ብሎኛል፣
“አቡቹ እዚህ የፈረንጅ ሕፃናት ኳሶች ይዘው ሲጫወቱ ሳይ ያች ህደጋ የገዛችልን የጣልክብን ኳስ ትዘ እያለችኝ ይቆጨኛል ሃሃሃ” አንረሳም እኮ አንዳንዴ !
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ድንገት ነበር ነገሮች የተገለባበጡት፤ ልክ እንደ መሬት መንቀጥቀጥ፣ እንደጎርፍ መጥለቅለቅ ሰፈራችን ውስጥ በአብሮ መኖር የፍቅር ቆሌ የሆኑ ነዋሪዎችን ከሥራቸው እየመነገለ ድራሻቸውን ያጠፋ ድንገቴ
ነውጥ። እንዴት ነው ሰው ድንገት ተነስቶ ትላንት አለፍኩት ወዳለው አረንቋ መልሶ የሚዘፈቀው…?
“ሲደርሱብን ምን እናድርግ” ብሎ ነገር ...
“ኤርትራ ወረረችን…” ተባለ።
“ምናባቷ ቆርጧት ይች የእናት ጡት ነካሽ!” የሚሉ ደምፍላታም ሰዎች ሰፈሩን ሞሉት። ከየት አመጡት አማርኛውን…? መቸስ ታንክ ቢሆን፣ መትረየስ፣ ቦንብ ምናምን ገዙት ይባላል፣ ወይ በእርዳታ አገኙት፤ ስድብ ከየት ተፈበረከ ... ዛቻ መቼ ተረግዞ ነው በዜማ የተወለደው…? ትላንት እንደ ቦብ ማርሌ “ፀበኞች ካልታረቁ!” እያለ ሲያቀነቅን የነበረ ድምፃዊ “ፍለጠው ቁረጠው!” ዘፈኑን ከየት መዝርጦ ቴሌቪዥኑን ሞላው፤ ወይስ ሁሉም ዘፋኝ ለክፉ ጊዜ ያስቀመጠው ዘፈን አለው? ለጦርነት ግጥምና ዜማ መፍጠር ከፍቅር ዘፈን ይቀላል? ከቀበሌ ኪነት ቡድን እስከ አገር አቀፍ ታላላቅ ዘፋኞች ዘፈናቸው አይሄድ አይመጣ አንድ - “በለው ፍለጠው ቁረጠው !!”
በዓይን ርግብግቢት ፍጥነት 'ለደኅንነታችሁ' ብለው ደህና ሰዎች ብለን ያመንናቸውን፣ ስንጣላ አስታራቂ፣ ስንቸገር ደራሽ የነበሩት ጎረቤቶቻችንን ሁሉ በአውቶብስ እየጫኑ አባረሯቸው። እማማ ንግሥትን ጨምሮ። ከመወለዳችን በፊት ኤርትራ የሄዱ የማናውቃቸው ብዙ እማማዎች ከዛም ተባርረው መጡ። ውሃ ቅዳ ውሃ መልስ። ለካስ የመንግሥታት ፍርሃት እንደጅብ ያነክሳል አገርንም ያስነክሳል። አሁን እማማንግሥት ምናቸው ነው ለደህንነት የሚያሰጋው? በሹሩባቸው ውስጥ ቦምብ
እንዳይቀብሩ ነው? ወይስ በድፏቸው ውስጥ ጥይት እንዳይደብቁ ...። እማማ ንግሥት (ለደህንነት ስጋት ናቸው ተብለው የተባረሩ ቀን ማታ ህልም አለምኩ….
ቀኑ ቡሄ ይመስለኛል። የሰፈር ልጆች እንደልማዳችን ተሰባስበን እማማ ንግሥት በር ላይ ቆመን
እንጨፍራለን።
“እዛ ማዶ አንድ በረዶ!
እዚህ ማዶ አንድ በረዶ!
የኔ እማማ ንግሥት!
ፓራ ኮማንዶ ….”
የእማማ ንግሥት በር ድንገት ብርግድ ብሎ ተከፈተና፣ በወርቅና በሐገር ባህል ቀሚስ የምናውቃቸው እማማ ንግሥት፣ የወታደር ልብስና ከስክስ ጫማ ለብሰው አናታቸውም ላይ የብረት ቆብ ደፍተው ድፎ ሳይሆን ዝናሩ የተንዠረገገ መትረየስ ጠመንጃ ደግነው፣ “ አንች ዲቃላ ሁሉ … በሬ ላይ ሙናባሽ ትናጫጫለሽ አቡነ አረጋዊ ድራሽ አባትሽን ያጥፉት!” ብለው ታታታታታታታታታታታታታ
ሲያደርጉብን በተለይ እኔ ሰውነቴ ተበሳስቶ ወንፊት የሆነ ይመስለኛል…፤ እየጮህኩ ከህልሜ ባነንኩ…፤ እናቴ ከትራስጌ በኩል ቆማ “አቡቹ በስማም በል ቅዠት ነው…” ትላለች።
ያየሁትን ህልም ለማሚ ስነግራት ግን ተቆጣች…
“ምን እንደው የዛሬ ልጅ የነገሯችሁን ይዛችሁ ትጋደማላችሁ፣ ቅዠት ይተርፋችኋል ፤ በል አርፈህ
ተኛ”
አባባ መክብብ እትዬ ንግሥት ወደ ኤርትራ ከተባረሩበት ጊዜ ጀምሮ ግራ እግራቸውን ሰብስቦ
ያዛቸው፤ በከዘራ ድጋፍ ሆነ የሚራመዱት። የጢም መላጫቸውም ከእጃቸው ጠፋች። ነጭና ጥቁር ቡራቡሬ ፂም ትንሽ አገጫቸውን ሸፈነው…፤ ተዘናጉ፤ ሰፈሩ ተዘናጋ …። አንድ ቀን በግሮሰሪዋ በኩል ሳልፍ አባባ መክብብ ከዘራው እጀታ ላይ የተነባበረ እጃቸው ላይ አገጫቸውን አሳርፈው አፋቸው
ባዶ ነገር እያኘከ ትክዝ ብለው ተቀምጠዋል በቀስታ ወደ ፊትና ኋላ እየተወዛወዙ። ላልፍ ስል የውሃ ማጠራቀሚያው በርሚል ላይ ዓይኔ አረፈ፤ የሆነ ነገር ቅር አለኝ …፤ በትኩረት በርሚሉን አየሁት፤ ነፍስ ካወቅኩ ጀምሮ ከበርሚሉ ተነጥላ የማታውቀው የመርቲ ጣሳ በቦታዋ የለችም። ጣሳዋ ትታሰርባት የነበረችው የኤሌክትሪክ ገመድ ባዶዋን ተንጠልጥላ ነፋስ በቀስታ ያወዘውዛታል !
፡
፡
#ሁለት(መጨረሻ)
፡
፡
#በአሌክስ_አብርሃም
...“እደጉ ልጆቸ እድግ በሉ !! ወርቅ ይፍሶስቦት ሟለት ትልቅ በረከት ነውኮ…፤ ከወርቅ በሏይ ሙን አለ…? ቡዙ ተብዛዙ ቁም ነገር ያቡቋችሁ..! አቡነ አረጋዊ ጭንቅላታቹሁን ይከፋፍተውና ትሙሩቱ ይግባዓባችሁ…” ብለው ይመርቁናል። አፋቸው ይጣፍጣል። እማማ ንግሥት ኤርትራዊት ናቸው። ታዲያ በአማርኛ ሲያወሩ አንደበታቸው አይጠገብም። ጥርስ የማያስከድኑ ተጨዋች ናቸው። ሲቆጡም በዚያው ልክ ነው ይባላል ሲቆጡ አይተናቸው አናውቅም እንጂ…!! አባባ መክብብ ታዲያ ሚስታቸውን ሲወዷቸው ልክ የላቸውም። አንድ ቀን እትየ ንግሥት ታመው (የደም ግፊት የሚባል ነገር ነው አሉ) አንቡላንስ ተጠርቶ ጎረቤቱ ሁሉ ሲሯሯጥ አባባ መክብብ እንደ ሕፃን ልጅ በሁለት እጆቻቸው ጭንቅላታቸውን ይዘው ስቅስቅ ብለው ሲያለቅሱ እና ሲጮሁ አይቻቸዋለሁ ! ሰው ሁሉ እያባበላቸው!
“እትየ ንግሥት ... እናቴ፣ እህቴ፣ ጓደኛዬ ሜዳ ላይ እኔን ጥለሽ ..” እያሉ…
ባልና ሚስቱ አንዲት ልጅ አለቻቸው፤ ህደጋ የምትባል፣ ፈረንጅ አግብታ ውጭ አገር የምትኖር።በየሦስት ዓመቱ እናትና አባቷን ልትጠይቅ ስትመጣ ከታች ሰፈር ጀምሮ እስከላይ ሰፈር ድረስ
ሁሉም ቤት እየገባች ጎረቤቱን ሁሉ ትስምና ሃምሳ ሃምሳ ብር ትሰጣለች። ለትልልቅ ሰዎች ብቻ
ነው የምትሰጠው። ከእኛ መካከል የሃምሳ ብር እጣ የሚወደቅለት ፈንታው ድንቡጮ ብቻ ነበር።
የፈንታው እናት ሚስኪን ናት፤ በሽተኛ ስለሆነች ከአልጋ ላይ አትነሳም። ፈንታው አባባ መክብብ
ግሮሰሪ በረንዳ ሥር ጫማ እየጠረገ እና እየተላላከ ነው እናቱን የሚያስታምመው። አባቱ በደርግ ጊዜ ዘምቶ ይሙት ይትረፍ ሳይታወቅ በዛው ቀልጦ ቀርቷል። ያው የህደጋ ሃምሳ ብር ፈንታው ድንቡጮን የሚያካትተው ለዚህ ሳይሆን አይቀርም !
አንድ ቀን ታዲያ የስፖርት ትጥቅ ለመግዛት ከመንደርተኛው ሳንቲም እንለምናለን። በአጋጣሚ ፊት
ለፊታችን ህደጋ አሻንጉሊት የመሰለ ልጇን በደረቷ አቅፋ ስትመጣ ተገጣጠምን። ሌላውን መንደርተኛ ሳንቲም ውለድ እያልን ምናስቆም እኛ፣ ህደጋን ለምን እንደፈራናት እንጃ፤ ብቻ ገለል ብለን አሳለፍናት።
በቀጣዩ ቀን ታዲያ አስጠራችንና እንኳን በእውናችን በህልማችንም አስበነው የማናውቀውን የስፖርት
ትጥቅ ከነኳሱ ገዛችልን።
አቤ…ት! እንዴት እንደተደሰትን…! ለስንት ዓመት ታሪክ ሆኖ በመንደራችን ተወራ ! “ኳሱ የት
ይቀመጥ” በሚል በመካከላችን ከባድ ክርክር ተደርጎ እኔጋ እንዲቀመጥ ተወሰነ። የተሰማኝ ደስታ ወደር አልነበረውም። ግን ምን ያደርጋል አንድ ቀን ያ ለብዙ ሕፃናት ህልም የነበረ ኳስ ምጥ ይግባ ስምጥ ሳይታወቅ ጠፋ። የጠፋው ከእኛ ቤት ስለነበር በቡድኑ አባላት ዘንድ ክፉኛ አስተችቶኛል።ለረዥም ጊዜ ያኮረፉኝ የሰፈር ልጆችም ነበሩ። በእግር በፈረስ በሰፈራችን ስርቻ ሁሉ ኳሱን ፈልገን ስናጣው በቃ ወደ ጨርቅ ኳሳችን ተመለስን። አሁን ካደግን በኋላ ሳይቀር የኳሱ ነገር ሲነሳ እወቀሳለሁ።
እንደውም አሁን ካደግን በኋላ እድሜያችን ሃያዎቹ ውስጥ ገብቶ ተፈሪ የሚባለው የሰፈራችን ልጅ
(አሁን አዉስትራሊያ የሚኖር) ኢ-ሜይል ሲያደርግልኝ ስለ ኳሱ ጉዳይ አንስቶ እንዲህ ብሎኛል፣
“አቡቹ እዚህ የፈረንጅ ሕፃናት ኳሶች ይዘው ሲጫወቱ ሳይ ያች ህደጋ የገዛችልን የጣልክብን ኳስ ትዘ እያለችኝ ይቆጨኛል ሃሃሃ” አንረሳም እኮ አንዳንዴ !
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ድንገት ነበር ነገሮች የተገለባበጡት፤ ልክ እንደ መሬት መንቀጥቀጥ፣ እንደጎርፍ መጥለቅለቅ ሰፈራችን ውስጥ በአብሮ መኖር የፍቅር ቆሌ የሆኑ ነዋሪዎችን ከሥራቸው እየመነገለ ድራሻቸውን ያጠፋ ድንገቴ
ነውጥ። እንዴት ነው ሰው ድንገት ተነስቶ ትላንት አለፍኩት ወዳለው አረንቋ መልሶ የሚዘፈቀው…?
“ሲደርሱብን ምን እናድርግ” ብሎ ነገር ...
“ኤርትራ ወረረችን…” ተባለ።
“ምናባቷ ቆርጧት ይች የእናት ጡት ነካሽ!” የሚሉ ደምፍላታም ሰዎች ሰፈሩን ሞሉት። ከየት አመጡት አማርኛውን…? መቸስ ታንክ ቢሆን፣ መትረየስ፣ ቦንብ ምናምን ገዙት ይባላል፣ ወይ በእርዳታ አገኙት፤ ስድብ ከየት ተፈበረከ ... ዛቻ መቼ ተረግዞ ነው በዜማ የተወለደው…? ትላንት እንደ ቦብ ማርሌ “ፀበኞች ካልታረቁ!” እያለ ሲያቀነቅን የነበረ ድምፃዊ “ፍለጠው ቁረጠው!” ዘፈኑን ከየት መዝርጦ ቴሌቪዥኑን ሞላው፤ ወይስ ሁሉም ዘፋኝ ለክፉ ጊዜ ያስቀመጠው ዘፈን አለው? ለጦርነት ግጥምና ዜማ መፍጠር ከፍቅር ዘፈን ይቀላል? ከቀበሌ ኪነት ቡድን እስከ አገር አቀፍ ታላላቅ ዘፋኞች ዘፈናቸው አይሄድ አይመጣ አንድ - “በለው ፍለጠው ቁረጠው !!”
በዓይን ርግብግቢት ፍጥነት 'ለደኅንነታችሁ' ብለው ደህና ሰዎች ብለን ያመንናቸውን፣ ስንጣላ አስታራቂ፣ ስንቸገር ደራሽ የነበሩት ጎረቤቶቻችንን ሁሉ በአውቶብስ እየጫኑ አባረሯቸው። እማማ ንግሥትን ጨምሮ። ከመወለዳችን በፊት ኤርትራ የሄዱ የማናውቃቸው ብዙ እማማዎች ከዛም ተባርረው መጡ። ውሃ ቅዳ ውሃ መልስ። ለካስ የመንግሥታት ፍርሃት እንደጅብ ያነክሳል አገርንም ያስነክሳል። አሁን እማማንግሥት ምናቸው ነው ለደህንነት የሚያሰጋው? በሹሩባቸው ውስጥ ቦምብ
እንዳይቀብሩ ነው? ወይስ በድፏቸው ውስጥ ጥይት እንዳይደብቁ ...። እማማ ንግሥት (ለደህንነት ስጋት ናቸው ተብለው የተባረሩ ቀን ማታ ህልም አለምኩ….
ቀኑ ቡሄ ይመስለኛል። የሰፈር ልጆች እንደልማዳችን ተሰባስበን እማማ ንግሥት በር ላይ ቆመን
እንጨፍራለን።
“እዛ ማዶ አንድ በረዶ!
እዚህ ማዶ አንድ በረዶ!
የኔ እማማ ንግሥት!
ፓራ ኮማንዶ ….”
የእማማ ንግሥት በር ድንገት ብርግድ ብሎ ተከፈተና፣ በወርቅና በሐገር ባህል ቀሚስ የምናውቃቸው እማማ ንግሥት፣ የወታደር ልብስና ከስክስ ጫማ ለብሰው አናታቸውም ላይ የብረት ቆብ ደፍተው ድፎ ሳይሆን ዝናሩ የተንዠረገገ መትረየስ ጠመንጃ ደግነው፣ “ አንች ዲቃላ ሁሉ … በሬ ላይ ሙናባሽ ትናጫጫለሽ አቡነ አረጋዊ ድራሽ አባትሽን ያጥፉት!” ብለው ታታታታታታታታታታታታታ
ሲያደርጉብን በተለይ እኔ ሰውነቴ ተበሳስቶ ወንፊት የሆነ ይመስለኛል…፤ እየጮህኩ ከህልሜ ባነንኩ…፤ እናቴ ከትራስጌ በኩል ቆማ “አቡቹ በስማም በል ቅዠት ነው…” ትላለች።
ያየሁትን ህልም ለማሚ ስነግራት ግን ተቆጣች…
“ምን እንደው የዛሬ ልጅ የነገሯችሁን ይዛችሁ ትጋደማላችሁ፣ ቅዠት ይተርፋችኋል ፤ በል አርፈህ
ተኛ”
አባባ መክብብ እትዬ ንግሥት ወደ ኤርትራ ከተባረሩበት ጊዜ ጀምሮ ግራ እግራቸውን ሰብስቦ
ያዛቸው፤ በከዘራ ድጋፍ ሆነ የሚራመዱት። የጢም መላጫቸውም ከእጃቸው ጠፋች። ነጭና ጥቁር ቡራቡሬ ፂም ትንሽ አገጫቸውን ሸፈነው…፤ ተዘናጉ፤ ሰፈሩ ተዘናጋ …። አንድ ቀን በግሮሰሪዋ በኩል ሳልፍ አባባ መክብብ ከዘራው እጀታ ላይ የተነባበረ እጃቸው ላይ አገጫቸውን አሳርፈው አፋቸው
ባዶ ነገር እያኘከ ትክዝ ብለው ተቀምጠዋል በቀስታ ወደ ፊትና ኋላ እየተወዛወዙ። ላልፍ ስል የውሃ ማጠራቀሚያው በርሚል ላይ ዓይኔ አረፈ፤ የሆነ ነገር ቅር አለኝ …፤ በትኩረት በርሚሉን አየሁት፤ ነፍስ ካወቅኩ ጀምሮ ከበርሚሉ ተነጥላ የማታውቀው የመርቲ ጣሳ በቦታዋ የለችም። ጣሳዋ ትታሰርባት የነበረችው የኤሌክትሪክ ገመድ ባዶዋን ተንጠልጥላ ነፋስ በቀስታ ያወዘውዛታል !
👍21🔥1