እየሰፈሩ ይጫወታሉ ይንጫጫሉ። አግድም ወንበሮቹን አሮጊቶችና
ሽማግሌዎች ሰፍረውባቸዋል
«አላውቃትም። ግን አሁን ቁላ ፈልጋ እንደሆነ እርግጠኛ ነኝ
አለ ተካ ከመናደዴ የተነሳ ወደሱ በኩል ተንጠራርቼ ፊቴን ወደ ፊቱ
አስጠግቼ እንዴት እንደዚህ እርግጠኛ ሊሆኑ ቻሉ፣ እባክዎትን?» አልኩት
በጭራሽ ሳይናደድ፣ እንዲያውም ያልተጠረገ ጥርሱን ብጫ
ብጤ ፈገግታ እያሳየኝ፣ ዝቅ ባለ ሰላማዊ ድምፅ
«በድቻታለኋ!» አለኝ፡፡ (ትንፋሹ!)
እየሳቅኩ ወደ ቀድሞ ቦታዬ ተመለስኩ
«እውነቴን ነው» አለ «ያለፈው ቅዳሜ ሳምንት ኢራንያኖቹ
ቤት ሱርፕሪዝ ፓርቲ ነበር። ሉልሰገድ አልነበረም፡፡ እሷ ስክራ
ነበር። ትንሽ ተጠጋኋትና ስተሻሻት ጊዜ ቆመባት፣ እቺ ቂንጥራም!»
«ቂንጥራም አትበላት! ካልሰደብካት ማውራት አትችልም
«እንዴ?»
«ፓርቪስ መኝታ ቤት አስገባኋትና በጭለማው እየደነስን እጄን
ልብሷ ውስጥ ከትቼ ወፍራም ቂጧንና እምሷን አሻሽሁላት። እምሷ ረጠበ፣ ጨቀየ፣ ጣቴን ከተትኩባት። ማቃሰት ጀመረች፡፡
ሙታንቲዋን ላወልቅ ስል
«ሉን እንዳትነግረው ቃልህን ስጠኝ» አለችኝ
«ቃሌን ሰጠኋት። ሞላኋት። ከጨረስኩ በኋላ «አንዴ
እንድገም?» አለችኝ
«ምን አልካት?» ብዬ ጠየቅኩት
«Go to hel!» አልኳት («ገደል ግቢ»)
«ለምን?»
«አስጠላችኛ! ብተፋባት አልጠላም ነበር» ዝም አልኩት»
«ሱሪዪን ስታጠቅ 'ሉ እንዳያውቅ ቃልህን ሰጥተኸኛል' አለችኝ»
«Shut up!» አልኳት («ዝም በይ!»)
«ከዚያ በኋላ ሌላ ጊዜ ተኝተሀት ታውቃለህ?» አልኩት
«የለም»
«እምቢ አለችህ?»
«የለም፡፡ በነጋታው ለሉልሰገድ ነገርኩት»
«ለምን? ለምን ነገርከው? ምን ይጠቅመኛል ብለህ ነገርከው?
ምን ጥቅም አገኘህበት?»
«እውነቱን ይወቅ ብዬ ነዋ!»
«ልጅትዋስ? አትቆጠርም?፦
የሰጠሀት ቃልስ? ዋጋ የለውም?»
«ላንዲት ቂንጥራም አሜሪካን ብዬ ከእውነቱ ልራቅ እንዴ?»
«ቂንጥራም አትብላት አልኩህ!»
«እሺ»
«ለምን መጀመሪያውኑ ቃልህን ሰጠሀት?»
«እንድትሰጠኝ ብዬ ነዋ!»
«ሉልሰገድ ምን አለ የነገርከው ጊዜ?»
«ምንም አላለም፡፡ ይቅርታ አርግልኝ ቆሞብኝ ስለነበረ ነው
አልኩት»
«ምን አለህ?»
«ምንም ይቅርታ አያስፈልግ፤ እርሳው» አለኝ
«ሌላ ምንም አላለህ?»
«እንደነገርከኝ አማንዳ እንዳታውቅ፡፡ ያወቀች እንደሆነ
ትጣላኛለህ፣ አለኝ»
«ስለዚህ ጉዳይ ሌላ 'ምትነግረኝ አለ?» አልኩት ተካን
«የለም» አለኝ
ከተቀመጥኩበት ተነሳሁ
«የት ልትሄድ ነው?» አለኝ፡፡
«የትም፡፡ ካንተ መሸሼ ነው»
«ምነው? ምን ኣረግኩህ?»
«አናደድከኝ»
«ለምን?»
«በልጅቷ ምክንያት»
«ምን የሚያናድድ አለው? አንተ ጉዳዩ ውስጥ የለህበት»
«አሁን ዝም በለኝ!» ብዬው ሄድኩ
ታድያ ለእራት አገኘኝና፣ ልክ ምንም እንዳልተባባልን ያህል
አነጋገረኝ። ተካ ቂም አይይዝም። በዚህ በኩል ልቡ ንፁህ ነው
ይህን የተካንና የአማንዳን ታሪክ ላምነው አልፈለግኩም፡፡ ግን
ተካ ከመሬት ተነስቶ የሚዋሽ ዓይነት አይደለም። ቢሆንም. . .
ምናልባት ግማሹ እውነት ሊሆን ይችላል። ግን ከጨረሱ በኋላ
«አንዴ እንድገም?» ያለችው ውሽት መሆን አለበት
ለመሆኑም ለምን ይህን ታሪክ ነገረኝ? ሴት ማግኘት መቻሉን
ለማሳወቅ ያለው ይሆን? ምስኪን ተካ! ....
💫ይቀጥላል💫
ሽማግሌዎች ሰፍረውባቸዋል
«አላውቃትም። ግን አሁን ቁላ ፈልጋ እንደሆነ እርግጠኛ ነኝ
አለ ተካ ከመናደዴ የተነሳ ወደሱ በኩል ተንጠራርቼ ፊቴን ወደ ፊቱ
አስጠግቼ እንዴት እንደዚህ እርግጠኛ ሊሆኑ ቻሉ፣ እባክዎትን?» አልኩት
በጭራሽ ሳይናደድ፣ እንዲያውም ያልተጠረገ ጥርሱን ብጫ
ብጤ ፈገግታ እያሳየኝ፣ ዝቅ ባለ ሰላማዊ ድምፅ
«በድቻታለኋ!» አለኝ፡፡ (ትንፋሹ!)
እየሳቅኩ ወደ ቀድሞ ቦታዬ ተመለስኩ
«እውነቴን ነው» አለ «ያለፈው ቅዳሜ ሳምንት ኢራንያኖቹ
ቤት ሱርፕሪዝ ፓርቲ ነበር። ሉልሰገድ አልነበረም፡፡ እሷ ስክራ
ነበር። ትንሽ ተጠጋኋትና ስተሻሻት ጊዜ ቆመባት፣ እቺ ቂንጥራም!»
«ቂንጥራም አትበላት! ካልሰደብካት ማውራት አትችልም
«እንዴ?»
«ፓርቪስ መኝታ ቤት አስገባኋትና በጭለማው እየደነስን እጄን
ልብሷ ውስጥ ከትቼ ወፍራም ቂጧንና እምሷን አሻሽሁላት። እምሷ ረጠበ፣ ጨቀየ፣ ጣቴን ከተትኩባት። ማቃሰት ጀመረች፡፡
ሙታንቲዋን ላወልቅ ስል
«ሉን እንዳትነግረው ቃልህን ስጠኝ» አለችኝ
«ቃሌን ሰጠኋት። ሞላኋት። ከጨረስኩ በኋላ «አንዴ
እንድገም?» አለችኝ
«ምን አልካት?» ብዬ ጠየቅኩት
«Go to hel!» አልኳት («ገደል ግቢ»)
«ለምን?»
«አስጠላችኛ! ብተፋባት አልጠላም ነበር» ዝም አልኩት»
«ሱሪዪን ስታጠቅ 'ሉ እንዳያውቅ ቃልህን ሰጥተኸኛል' አለችኝ»
«Shut up!» አልኳት («ዝም በይ!»)
«ከዚያ በኋላ ሌላ ጊዜ ተኝተሀት ታውቃለህ?» አልኩት
«የለም»
«እምቢ አለችህ?»
«የለም፡፡ በነጋታው ለሉልሰገድ ነገርኩት»
«ለምን? ለምን ነገርከው? ምን ይጠቅመኛል ብለህ ነገርከው?
ምን ጥቅም አገኘህበት?»
«እውነቱን ይወቅ ብዬ ነዋ!»
«ልጅትዋስ? አትቆጠርም?፦
የሰጠሀት ቃልስ? ዋጋ የለውም?»
«ላንዲት ቂንጥራም አሜሪካን ብዬ ከእውነቱ ልራቅ እንዴ?»
«ቂንጥራም አትብላት አልኩህ!»
«እሺ»
«ለምን መጀመሪያውኑ ቃልህን ሰጠሀት?»
«እንድትሰጠኝ ብዬ ነዋ!»
«ሉልሰገድ ምን አለ የነገርከው ጊዜ?»
«ምንም አላለም፡፡ ይቅርታ አርግልኝ ቆሞብኝ ስለነበረ ነው
አልኩት»
«ምን አለህ?»
«ምንም ይቅርታ አያስፈልግ፤ እርሳው» አለኝ
«ሌላ ምንም አላለህ?»
«እንደነገርከኝ አማንዳ እንዳታውቅ፡፡ ያወቀች እንደሆነ
ትጣላኛለህ፣ አለኝ»
«ስለዚህ ጉዳይ ሌላ 'ምትነግረኝ አለ?» አልኩት ተካን
«የለም» አለኝ
ከተቀመጥኩበት ተነሳሁ
«የት ልትሄድ ነው?» አለኝ፡፡
«የትም፡፡ ካንተ መሸሼ ነው»
«ምነው? ምን ኣረግኩህ?»
«አናደድከኝ»
«ለምን?»
«በልጅቷ ምክንያት»
«ምን የሚያናድድ አለው? አንተ ጉዳዩ ውስጥ የለህበት»
«አሁን ዝም በለኝ!» ብዬው ሄድኩ
ታድያ ለእራት አገኘኝና፣ ልክ ምንም እንዳልተባባልን ያህል
አነጋገረኝ። ተካ ቂም አይይዝም። በዚህ በኩል ልቡ ንፁህ ነው
ይህን የተካንና የአማንዳን ታሪክ ላምነው አልፈለግኩም፡፡ ግን
ተካ ከመሬት ተነስቶ የሚዋሽ ዓይነት አይደለም። ቢሆንም. . .
ምናልባት ግማሹ እውነት ሊሆን ይችላል። ግን ከጨረሱ በኋላ
«አንዴ እንድገም?» ያለችው ውሽት መሆን አለበት
ለመሆኑም ለምን ይህን ታሪክ ነገረኝ? ሴት ማግኘት መቻሉን
ለማሳወቅ ያለው ይሆን? ምስኪን ተካ! ....
💫ይቀጥላል💫
👍32❤1
#ቀስ_ብሎ_ይቆማል
፡
፡
#አራት
፡
፡
#በአሌክስ_አብርሃም
..."እ..ጎረምሳው መቼ ጀመረህ?” አለኝ። (በቃ ምርመራ ተጀመረ ማለት ነው ?) ሰውዬውን ትኩረት
ስመለከተው ለካስ ዓይኑ ልክ አይደለም፤ ትንሽ ሸውረር ያለ ነው። ታዲያ መጽሔት ላይ ከየት አባቱ ያመጣውን ፎቶ ነው የለጠፈው ?..
“መቼ እንደ ጀመረኝ አላወቅኩም ድንገት ከፍቅረኛዬ ጋር…"
"እ … ድንገት ከፍቅረኛህ ጋር ዓለምሆን ልትቀጭ … ሱሪህን አውልቀህ .… ቡታንታህን አውልቀህ በልስትለው…. ባባቴም የለ ብሎ ድፍት፣ ቅዝቅዝ አለብህ … እ? አዋራጅ እኮ ነው!አዋራጅ! ስንቱ በዚህ ዓይነት አጉል ጊዜ በሴት ፊት መዋረዱ አሸማቅቆት ገመዱን ቋጥሮ ራሱን ሲጥ አድርጓል መሰለህ ! እኔ እንኳን ሁለት ምን የመሳሰሉ ልጆች በዚሁ ጠንቅ ታንቀው የሞቱ አውቃለሁ አንዱ እንኳን መርዝ ጠጥቶ ነው … ያው ነው!ቀላል ነገር እንዳይመስላችሁ፡ ሴቶቹ ደሞ ይችን ወሬ ካገኙ እየዞሩ ለሁሉ
ነው የሚያወሩት“ አለ ከአፌ ላይ ነጥቆ። ይሄ ሰውዬ እንዴት ነው የሚቀባጥረው በእግዚአብሔር
በአንድ ጊዜ መንፈሴንም አኮላሸው እኮ።
እና.እንዴት ነው ትንሽም አይላወስ፣ ወይስ ጀማምሮ መሃል ላይ ወገቤን ነው የሚለው ሲል
ጠየቀኝ።
"ምኑ ?” ብዬ ጠየቅኩት።
"ቆ..ህ ነዋ" ብሎ ቃሉን እንደተፈጠረ አፈረጠው! ስድ !
“አይ ምንም የለም” አልኩ እየተሸማቀቅኩ።
"ከዚህ በፊት ሌላ ሴት ጋር እንዴት ነው …አልጀማመርክም ?”
"ሌላ ሴት ጋር ሄጄ አላውቅም
“ተው ተው ! ለኃኪምና ለንስኃ አባት ሚስጥር አይደበቅም … ሃሃሃ እስቲ አንተኛው ወደ ውጭ
ውጣ¨ አለና ሃኒባልን እዘዘው። ሃኒባል ሹክክ ብሎ ወጣ (ይሄ ደግሞ ምን ያሽቆጠቁጠዋል)
ሃኒባል እስኪወጣ ጠበቀና፣
"እ… ጓደኛህ እንዴት ናት ”
“እንዴት ናት ማለት ?” አልኩት ጥያቄው ግራ አጋብቶኝ።
እንደው መልኳ፣ ጸባይዋ ማለቴ ነው። አንዳንዷ ሴት እኮ ትዘጋለች። እውነቴን ነው ዛላዋ አምሮህ፡፡
መልኳ ስብሆ ስትቀርባት አንዳንዷ ሴት እንኳን መተቃቀፍ ምግብ ትዘጋለች
"እ … ፀባይማ እናት ናት መልኳም ቢሆን" አልኩና ዋሌቴን አውጥቼ ፎቶዋን ሰጠሁት። መነፅሩን ፈልጎ ዓይኑ ላይ ሰካና ፎቶውን በትኩረት ወደ ዓይኑ ቀረብ ራቅ እያደረገ ተመልከቶ፣
"ኧረግ… ኧረግ ... ኧረግ ወንድሜን ! እውነትም ተይዘሃል። ይችን የመሰለች ልጅማ ካመለጠችህማ ሰውም አትሆን…” ብሎ አፉን ጠረገ። ዝም ብዩ አየዋለሁ፡፡ የሙናን ፈቶ እስኪበቃው ተመለከተውና
ጉሮሮውን ገርገጭ አድርጎ ምራቁን ከዋጠ በኋላ
እንደው ትንሽም አልሞከራችሁ ?” ሲል ጠየቀኝ።
"ኧረ ምንም የለም" ፎቶዋን እንደገና ተመለከተው።
"ምናምን አዙራብህ እንዳይሆን” አለኝ።
"ምንድነው ምናምን ?”
"የዛሬ ሰው አይታመንም። አንዳንድ ሴቶች ሌላ ሴት ጋር እንዳትሄድባቸው ሌላ ሌላ ነገር እንዳታደርግ ያሰሩብህና፣ ሲቆይ ለነሱም ይተርፋል ጠንቁ። እንደው አቋም ብቻ ሆንክ እንጂ አንተም ብትሆን ሸበላ አንዷ እንዳትቀማት አዙራብህ ቢሆን ማን ያውቃል"
"አረ እሷ" ሰለቸኝ ሰውዬው። እውነቱን ለመናገር ራሱን ቁልል ያደረገ ዘላባጅ ነገር ነው። ለስጋዬ
ፈውስ ብመጣ ጭራሽ ነፍሴንም ያቆስላታል እንዴ ?!
"ቀላል ነው አይዘህ !! የሰው እጅም ሆነ ሌላ መፍትሄው በእጃችን ነው' ሲለኝ ብስጭቴ ብን ብሎ ጠፍቶ ጆርዬ ቆመ።
አውርቶም ተሳድቦም ብቻ ያቁምልኝ፤ ሌላው ትርፍ ነው።
"እውነትዎትን ነው ቀላል ነው ” አልኩት በጉጉት።
"አዎ ! ይች ምንአላት ?” አለ ልክ ወደ ብልቴ አቅጣጫ በእጁ እየጠቆመና ቀማጣጣል ዓይነት ከንፈሩን ወደ ታች ጣል እያደረገ። እንኳን ይችን ስቱን አቁምነዋል!ይሄ ወዲህ ስትመጡ መታጠፊያው ጋ ያለውን ቀልቀሎ ሆቴል ታቀው የለም?”
"አዎ አውቀዋለሁ" አልኩ በጉጉት። ደግሞ አንድ የሆቴል ሕንፃ ከእኔ ጕዳይ ጋር ምን አገኘው ብዬ።
“ይሄውልህ የሱ ሕንፃ ባለቤት እንዲህ እንዳተ ፀሐይ የመሰለች ሚስት አለችው። መቼስ ብር አለን
ብነሆ ጉዳያቸውን ሳይፈትሹ ነው ትዳር ውስጥ የሚዘፈቁት። እቅፎ ቢለው ቢሰራው ወንድነት ከየት
ይምጣ ? ጭራሽ አጅሪት ውጭ ውጭ ታይ ጀመረልሃ ... ይሄን ሲሰማ ሊያብድ ሆነ። በኋላ እኔ ጋ
በሰው በሰው መጣና እንደሚሆን አድርጌ ላኩት። ይሄው ዛሬ እንኳን ለሚስቱ ለውሽሞቹም ተርፏል።
ሚስቱ እንዴት እንደምትንሰፈሰፍለት አገር የሚያውቀው ነው” የተቸገረ ሰው ሞኝ ነው፤ ዝም ብዬ
ሰውዬውን እሰማዋለሁ። አወራሩ ድራማ የሚሰራ ነው የሚመስለው።
“አንተ እሱን ትላለህ ! ይሄ በየቀኑ ቴሌቪዥን ሳይ 'እንትን' ፕሮግራም ላያ የሚቀርበው አውግቸው
” … በቴሌቪዥን ሲናገር ድምጹ ሲያስገመግም አንሰሳ ገዳይ አይመስልም ነበር ? ሃሃሃሃ ማታ ማታ ሚስቱ እያንከላፈተችው ስንት ዓመት አልቅሷል መሰለህ፡፡ እንደውም ይሄ ትልቁ ልጁ የሱ አይደለም እየተባለ ይታማልኮ። አሃ ምን ታርግ ታዲያ ያችን የመሰለች ቆንጆ በአምሮት ትሙት እንዴ ! የሱ እንኳን ሽንፈተ ወሲብ ነው”
“ሸንፈተ ወሲብ ምንድን ነው ?”
አልኩ መጽሔቱ ላይ አይቼው ያልገባኝ ነገር ትዝ ብሎኝ።
“እሱማ እንግዲህ … አገር አማን ብለህ ልትተቃቀፍ ገና ሴቷ ሰላም ብላ እጅህን ስትጨብጥህ አንተ
ጥንቅቅ ብለህ በቁምህ ጨራርሰሃል !! ሲበዛ እስከመሳሳም ብትዘልቅ ነው፡፡ አንዳንዱማ የተሞናደለ ዳሌ፣ ሎሚ የመሰለ ተረከዝ ሲመለከትም በቁሙ ሱሪው ላይ ይለቀዋል። ባንድ ፊቱ እንዲህ እንዳተ መዳፈን ይሻላል እንጂ፣ ሴቶች ሽንፈተ ወሲብ ያለበት ወንድ ላይናቸው ነው የሚቀፋቸው … ላይናቸው ወይ አይተወው ወይ አያደርገው … አጉል ነካክቶ የሰው አምሮት መቀስቀስና ሥም ነው ትርፉ ከፉ ችግር ነው። ያንተ በስንት ጣዕሙ፡ ያንተማ ምናላት ቢሆንልህ እሰየው ባይሆንም ሴት ቀረ አትሞት"
“ላይሳካ ይችላል እንዴ ?” ስል የነበረችኝ ተስፋ ኩስምን ብላ ጠየቅኩ።
“ምሳሌውን ማለቴ ነው እንጂ .. አንተማ ታሰታውቃልህ፤ የአገር ሴት አይመልስህም ቱ ግዛው ምናለ
ቀለኝ። ከዚህ ቤት እግርህ ሳይወጣ ነው እንደ ሚዳቋ ቀንድ ቀጥ ብሎ የሚቆመው። ወዮላት ለዛች ሚስኪን” አለና የሙናን ፎቶ እንደገና ወደ ዓያኑ እስጠግቶ ተመለከተው። ተስፋዬ መለስ አለልኝ።
“እግዲህ ሁለት ዓይነት አሰራር አለ፤ አንዱ .. ይሄ እንኳን ላንተ አይሆንም” አለ መልሶ።
“ለምንድነው ለኔ የማይሆነው ?”
“ውድነዋ ! ውድ ነው ... ዋጋውን ብትሰማ ከወንድነትህ በፊት ትንፋሸህ ነው እዚሁ የሚቆመው
"ወዳጄ"
"ግዴለም ይንገሩኝ ?"
"አይ ይቅርብህ። አሁን ጓጉተህ ነው፣ በኋላ ፍቅሩም አምሮቱም ሲወጣልሀ የከፈልከው ገንዘብ ትዝ ባለህ ቁጥር እንኳን እንትንህ ነፍስህም ጭምር ነው የሚሸማቀቀው። እንደውስ ተመልሰህ መጥተህ ብሬን መለስልኝ ልትል ነው ? ቅቅቅቅ' ሳቁ ይቀፋል። የሆነ ነገር ሲቧጠጥ የሚወጣው ዓይነት ድምጽ ነው።
"እሺ ሁለተኛውስ ?"
"ባይሆን እሷ ትሻላለች አንድ ሐያ ሺ ታስከፍልሃለች እንጂ ፍቱን ናት”
"ሐያ ሺ …?”
"አዎ! ምነው?”
"አልተወደደም ?”
"እኮ ! የመጀመሪያውን ብትሰማ ያልኩህ ለዚህ እኮ ነው ! ቢሆንም ዓይንን ባይን ለማየት ሒያ ሺ ምን
አላት ? እንኳን ለማቆም የቆመበት ልክስክስ ሁሉ እዚህ እኛ አካባቢ ላሉ ሴተኛ አዳሪዎች ሐያ ሺ
ይከፍል የለም እንዴ ?! ያውም ላንድ ሌሊት። መቼስ ሐያ ሺ ብር ሳይኖርህ ይችን የመሰለች ቆንጆ ላይ አትንጠለጠልም፤ እንግዲህ ምርጫው ያንተ ነው።” ብሎ ፎቶውን መለሰልኝ ወደ ቴሌቪዥኑ ዞሮ በሪሞት መቆጣጠሪያው ድምጹን ከፍ አደረገው፡፡
፡
፡
#አራት
፡
፡
#በአሌክስ_አብርሃም
..."እ..ጎረምሳው መቼ ጀመረህ?” አለኝ። (በቃ ምርመራ ተጀመረ ማለት ነው ?) ሰውዬውን ትኩረት
ስመለከተው ለካስ ዓይኑ ልክ አይደለም፤ ትንሽ ሸውረር ያለ ነው። ታዲያ መጽሔት ላይ ከየት አባቱ ያመጣውን ፎቶ ነው የለጠፈው ?..
“መቼ እንደ ጀመረኝ አላወቅኩም ድንገት ከፍቅረኛዬ ጋር…"
"እ … ድንገት ከፍቅረኛህ ጋር ዓለምሆን ልትቀጭ … ሱሪህን አውልቀህ .… ቡታንታህን አውልቀህ በልስትለው…. ባባቴም የለ ብሎ ድፍት፣ ቅዝቅዝ አለብህ … እ? አዋራጅ እኮ ነው!አዋራጅ! ስንቱ በዚህ ዓይነት አጉል ጊዜ በሴት ፊት መዋረዱ አሸማቅቆት ገመዱን ቋጥሮ ራሱን ሲጥ አድርጓል መሰለህ ! እኔ እንኳን ሁለት ምን የመሳሰሉ ልጆች በዚሁ ጠንቅ ታንቀው የሞቱ አውቃለሁ አንዱ እንኳን መርዝ ጠጥቶ ነው … ያው ነው!ቀላል ነገር እንዳይመስላችሁ፡ ሴቶቹ ደሞ ይችን ወሬ ካገኙ እየዞሩ ለሁሉ
ነው የሚያወሩት“ አለ ከአፌ ላይ ነጥቆ። ይሄ ሰውዬ እንዴት ነው የሚቀባጥረው በእግዚአብሔር
በአንድ ጊዜ መንፈሴንም አኮላሸው እኮ።
እና.እንዴት ነው ትንሽም አይላወስ፣ ወይስ ጀማምሮ መሃል ላይ ወገቤን ነው የሚለው ሲል
ጠየቀኝ።
"ምኑ ?” ብዬ ጠየቅኩት።
"ቆ..ህ ነዋ" ብሎ ቃሉን እንደተፈጠረ አፈረጠው! ስድ !
“አይ ምንም የለም” አልኩ እየተሸማቀቅኩ።
"ከዚህ በፊት ሌላ ሴት ጋር እንዴት ነው …አልጀማመርክም ?”
"ሌላ ሴት ጋር ሄጄ አላውቅም
“ተው ተው ! ለኃኪምና ለንስኃ አባት ሚስጥር አይደበቅም … ሃሃሃ እስቲ አንተኛው ወደ ውጭ
ውጣ¨ አለና ሃኒባልን እዘዘው። ሃኒባል ሹክክ ብሎ ወጣ (ይሄ ደግሞ ምን ያሽቆጠቁጠዋል)
ሃኒባል እስኪወጣ ጠበቀና፣
"እ… ጓደኛህ እንዴት ናት ”
“እንዴት ናት ማለት ?” አልኩት ጥያቄው ግራ አጋብቶኝ።
እንደው መልኳ፣ ጸባይዋ ማለቴ ነው። አንዳንዷ ሴት እኮ ትዘጋለች። እውነቴን ነው ዛላዋ አምሮህ፡፡
መልኳ ስብሆ ስትቀርባት አንዳንዷ ሴት እንኳን መተቃቀፍ ምግብ ትዘጋለች
"እ … ፀባይማ እናት ናት መልኳም ቢሆን" አልኩና ዋሌቴን አውጥቼ ፎቶዋን ሰጠሁት። መነፅሩን ፈልጎ ዓይኑ ላይ ሰካና ፎቶውን በትኩረት ወደ ዓይኑ ቀረብ ራቅ እያደረገ ተመልከቶ፣
"ኧረግ… ኧረግ ... ኧረግ ወንድሜን ! እውነትም ተይዘሃል። ይችን የመሰለች ልጅማ ካመለጠችህማ ሰውም አትሆን…” ብሎ አፉን ጠረገ። ዝም ብዩ አየዋለሁ፡፡ የሙናን ፈቶ እስኪበቃው ተመለከተውና
ጉሮሮውን ገርገጭ አድርጎ ምራቁን ከዋጠ በኋላ
እንደው ትንሽም አልሞከራችሁ ?” ሲል ጠየቀኝ።
"ኧረ ምንም የለም" ፎቶዋን እንደገና ተመለከተው።
"ምናምን አዙራብህ እንዳይሆን” አለኝ።
"ምንድነው ምናምን ?”
"የዛሬ ሰው አይታመንም። አንዳንድ ሴቶች ሌላ ሴት ጋር እንዳትሄድባቸው ሌላ ሌላ ነገር እንዳታደርግ ያሰሩብህና፣ ሲቆይ ለነሱም ይተርፋል ጠንቁ። እንደው አቋም ብቻ ሆንክ እንጂ አንተም ብትሆን ሸበላ አንዷ እንዳትቀማት አዙራብህ ቢሆን ማን ያውቃል"
"አረ እሷ" ሰለቸኝ ሰውዬው። እውነቱን ለመናገር ራሱን ቁልል ያደረገ ዘላባጅ ነገር ነው። ለስጋዬ
ፈውስ ብመጣ ጭራሽ ነፍሴንም ያቆስላታል እንዴ ?!
"ቀላል ነው አይዘህ !! የሰው እጅም ሆነ ሌላ መፍትሄው በእጃችን ነው' ሲለኝ ብስጭቴ ብን ብሎ ጠፍቶ ጆርዬ ቆመ።
አውርቶም ተሳድቦም ብቻ ያቁምልኝ፤ ሌላው ትርፍ ነው።
"እውነትዎትን ነው ቀላል ነው ” አልኩት በጉጉት።
"አዎ ! ይች ምንአላት ?” አለ ልክ ወደ ብልቴ አቅጣጫ በእጁ እየጠቆመና ቀማጣጣል ዓይነት ከንፈሩን ወደ ታች ጣል እያደረገ። እንኳን ይችን ስቱን አቁምነዋል!ይሄ ወዲህ ስትመጡ መታጠፊያው ጋ ያለውን ቀልቀሎ ሆቴል ታቀው የለም?”
"አዎ አውቀዋለሁ" አልኩ በጉጉት። ደግሞ አንድ የሆቴል ሕንፃ ከእኔ ጕዳይ ጋር ምን አገኘው ብዬ።
“ይሄውልህ የሱ ሕንፃ ባለቤት እንዲህ እንዳተ ፀሐይ የመሰለች ሚስት አለችው። መቼስ ብር አለን
ብነሆ ጉዳያቸውን ሳይፈትሹ ነው ትዳር ውስጥ የሚዘፈቁት። እቅፎ ቢለው ቢሰራው ወንድነት ከየት
ይምጣ ? ጭራሽ አጅሪት ውጭ ውጭ ታይ ጀመረልሃ ... ይሄን ሲሰማ ሊያብድ ሆነ። በኋላ እኔ ጋ
በሰው በሰው መጣና እንደሚሆን አድርጌ ላኩት። ይሄው ዛሬ እንኳን ለሚስቱ ለውሽሞቹም ተርፏል።
ሚስቱ እንዴት እንደምትንሰፈሰፍለት አገር የሚያውቀው ነው” የተቸገረ ሰው ሞኝ ነው፤ ዝም ብዬ
ሰውዬውን እሰማዋለሁ። አወራሩ ድራማ የሚሰራ ነው የሚመስለው።
“አንተ እሱን ትላለህ ! ይሄ በየቀኑ ቴሌቪዥን ሳይ 'እንትን' ፕሮግራም ላያ የሚቀርበው አውግቸው
” … በቴሌቪዥን ሲናገር ድምጹ ሲያስገመግም አንሰሳ ገዳይ አይመስልም ነበር ? ሃሃሃሃ ማታ ማታ ሚስቱ እያንከላፈተችው ስንት ዓመት አልቅሷል መሰለህ፡፡ እንደውም ይሄ ትልቁ ልጁ የሱ አይደለም እየተባለ ይታማልኮ። አሃ ምን ታርግ ታዲያ ያችን የመሰለች ቆንጆ በአምሮት ትሙት እንዴ ! የሱ እንኳን ሽንፈተ ወሲብ ነው”
“ሸንፈተ ወሲብ ምንድን ነው ?”
አልኩ መጽሔቱ ላይ አይቼው ያልገባኝ ነገር ትዝ ብሎኝ።
“እሱማ እንግዲህ … አገር አማን ብለህ ልትተቃቀፍ ገና ሴቷ ሰላም ብላ እጅህን ስትጨብጥህ አንተ
ጥንቅቅ ብለህ በቁምህ ጨራርሰሃል !! ሲበዛ እስከመሳሳም ብትዘልቅ ነው፡፡ አንዳንዱማ የተሞናደለ ዳሌ፣ ሎሚ የመሰለ ተረከዝ ሲመለከትም በቁሙ ሱሪው ላይ ይለቀዋል። ባንድ ፊቱ እንዲህ እንዳተ መዳፈን ይሻላል እንጂ፣ ሴቶች ሽንፈተ ወሲብ ያለበት ወንድ ላይናቸው ነው የሚቀፋቸው … ላይናቸው ወይ አይተወው ወይ አያደርገው … አጉል ነካክቶ የሰው አምሮት መቀስቀስና ሥም ነው ትርፉ ከፉ ችግር ነው። ያንተ በስንት ጣዕሙ፡ ያንተማ ምናላት ቢሆንልህ እሰየው ባይሆንም ሴት ቀረ አትሞት"
“ላይሳካ ይችላል እንዴ ?” ስል የነበረችኝ ተስፋ ኩስምን ብላ ጠየቅኩ።
“ምሳሌውን ማለቴ ነው እንጂ .. አንተማ ታሰታውቃልህ፤ የአገር ሴት አይመልስህም ቱ ግዛው ምናለ
ቀለኝ። ከዚህ ቤት እግርህ ሳይወጣ ነው እንደ ሚዳቋ ቀንድ ቀጥ ብሎ የሚቆመው። ወዮላት ለዛች ሚስኪን” አለና የሙናን ፎቶ እንደገና ወደ ዓያኑ እስጠግቶ ተመለከተው። ተስፋዬ መለስ አለልኝ።
“እግዲህ ሁለት ዓይነት አሰራር አለ፤ አንዱ .. ይሄ እንኳን ላንተ አይሆንም” አለ መልሶ።
“ለምንድነው ለኔ የማይሆነው ?”
“ውድነዋ ! ውድ ነው ... ዋጋውን ብትሰማ ከወንድነትህ በፊት ትንፋሸህ ነው እዚሁ የሚቆመው
"ወዳጄ"
"ግዴለም ይንገሩኝ ?"
"አይ ይቅርብህ። አሁን ጓጉተህ ነው፣ በኋላ ፍቅሩም አምሮቱም ሲወጣልሀ የከፈልከው ገንዘብ ትዝ ባለህ ቁጥር እንኳን እንትንህ ነፍስህም ጭምር ነው የሚሸማቀቀው። እንደውስ ተመልሰህ መጥተህ ብሬን መለስልኝ ልትል ነው ? ቅቅቅቅ' ሳቁ ይቀፋል። የሆነ ነገር ሲቧጠጥ የሚወጣው ዓይነት ድምጽ ነው።
"እሺ ሁለተኛውስ ?"
"ባይሆን እሷ ትሻላለች አንድ ሐያ ሺ ታስከፍልሃለች እንጂ ፍቱን ናት”
"ሐያ ሺ …?”
"አዎ! ምነው?”
"አልተወደደም ?”
"እኮ ! የመጀመሪያውን ብትሰማ ያልኩህ ለዚህ እኮ ነው ! ቢሆንም ዓይንን ባይን ለማየት ሒያ ሺ ምን
አላት ? እንኳን ለማቆም የቆመበት ልክስክስ ሁሉ እዚህ እኛ አካባቢ ላሉ ሴተኛ አዳሪዎች ሐያ ሺ
ይከፍል የለም እንዴ ?! ያውም ላንድ ሌሊት። መቼስ ሐያ ሺ ብር ሳይኖርህ ይችን የመሰለች ቆንጆ ላይ አትንጠለጠልም፤ እንግዲህ ምርጫው ያንተ ነው።” ብሎ ፎቶውን መለሰልኝ ወደ ቴሌቪዥኑ ዞሮ በሪሞት መቆጣጠሪያው ድምጹን ከፍ አደረገው፡፡
👍27❤2🔥2
የሙናን ፎቶ ሳየው እንባዬ መጣ። ሐያሺ ብር ፣ በሕይወት ዘመኔ ሁሉ ሐያሺ ብር ኖሮኝ አያውቅም።
ያው በዛም አለ በዚህ፣ ፍቅርን ብር አይገዛውም ይሉት ዲስኩር ካፈር ተቀላቀለ ? ሙናን ላጣት
አልፈልግም፡ አፈቅራታለሁ። በሐሳብ ተውጬ መሬት መሬት ስመለከት የሰውዬው ድምጵ አባነነኝ…
"ይችን የመሰለች ቆንጆ አንዴ ወንድ ከቀመሰች አበቃ ! አጠገብህ አትደርስም። ወዳጀ አፈላልግና ይሰራልህ አለኝ፡፡ ይሄ ደነዝ አቤት ቃሉ እንዴት እንደሚያም!ጕዳዩ የወሲብ አይደለም፣ ጉዳዩ የሴትና
የወንድ ጣጣ ብቻ አይደለም፣ ጉዳዩ የሙሉ ሰውነት ጉዳይ ነው። ፍቅር ጢም ብሎ የሞላ እኔነት
እንደተነደለ በርሜል ቀስ በቀስ ፍቅሩን ማንጠባጠብ ሳይሆን እንደፈረሰ ግድብ ሙልጭ ብሎ ውስጡ ያለው የፍቅር ሙላት ፈስሶ ባዶ መሆን፤ ባዶ የመሆን አፋፍ ላይ ነኝ።
“ሴት ልጅ አንዴ የወንድ ጠረን ቀምሳ ትመለሳለች ብለህ እንዳታስብ ?! ይለፈልፋል ደብተራ ግዛው ድከም ባለ እርምጃ ከተንጣለለው ቪላ እግሬን እየጎተትኩ ወጣሁ። ከኋላዬ የሰውዬው ድምፅ ተከተለኝ፣ “ሴት አንዴ … ከቀመሰች… " ከዚህ በላይ ብቆይ ይሄን ሰውዬ አፍንጫው ላይ ሳላቀምሰው አልቀርም ነበር።
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ቀጥ ብሎ ቆመ!!
አዎ የነበረኝ ተስፉ ቀጥ ብሎ ቆመ !
ሙና ደወለች። ሰው ማታ ይደውላል፣ እሷ በደረቅ ሌሊት ስምንት ሰዓት ላይ ! ምን ሆነች ብዬ ደነገጥኩ።
“ተኝተህ ነው አብርሽ ” አለችኝ ስልል ባለ ድምጽ። ያ የምወደው ድምጽዎ የጦር ክተት አዋጅ
ከሆነብኝ ሰንብቷል። ወሬዋ ሁሉ ሄዶ ሄዶ እንትን እየሆነብኝ ተቸግሬያለሁ። እስቲ በዚህ ሰዓት
"ተኝተህ ነው ?" ማለት ምን ማለት ነው ? እና ከሌሊቱ ስምንት ሰዓት ምን እሰራለሁ? እንኳን ብቻ
እሷም ከጎኔ ኖራ በዚህ ሰዓት ድብን ያለ እንቅልፍ ላይ ነው የምሆነው ! አንዳንድ ሴቶች ፍቅረኛቸውን እንቅልፍ የመንሳት መብት ያላቸው መስሎ ይሰማቸዋል !ድምፃቸው
ፍራሽ፣ ሹክሹክታቸው አንሶላ፣ ሳቃቸው እንቅልፍ ሆኖ እረፍት እንደሚሰጥ ዓይነት፤ የምንሰለቻቸው አይመስላቸውም። ከተፈጥሮ በላይ የመሆን አቅም ያላቸው ይመስላቸዋል ? ልካቸውን አያውቁትም!! ደግሞ የሆነ ጊዜ አለ፣ ሴቶች እንቅልፍ የሚያጡበት። እውነቴን ነው፤ ምከንያቱን ራሳቸውም
አያውቁትም። ሌሊት ተነስተው ቁልጭ ቁልጭ ይላሉ። ቀን የጠጧትን ማከያቶ፣ መንገድ ላይ .
የፎገራቸውን ወንዶች እያስታወሱ ካለ እንቅልፍ የሚያሳልፏቸው ሌሊቶች አሉ። በሐሳብ
የሚዛብሩሳቸው ! ነጭናጫ ሆኛለሁ።
“ናፍቄሃለሁ አብርሽዬ”
"እስካሁን ኤልተኛሽም?"
ተኝቼ ነበር፤ ድንገት ቀሰቀሰኝ"
“ማነው የቀሰቀሰሽ ?”
"ፍ…ቅ…ር…ህ" አለች ሞልቍቅ ብላ። ሙና ቆንጆ ናት። ድምጽዋም ያምረኛል፤ ግን መሞላቀቅ አያምርባትም ! መሞላቀቅ የሚያምርባት ሴት አለች፣ መሳቅ የሚያምርባት አለች፣ መኮሳተር ውበቱን
የሚደፋባትም አለች፣ መሞላቀቅ ግን የሙና መክሊት አይደለም። ሙና የሚያምርባት የጣውላ
መሰንጠቂያ ማሽን ሰሚመስል የጠዋት ድምጽ፣ “ሂድ ወደዚያ" ስትል ነው።
"ምነው ዝም አልክ ?”
"ኧረ አላልኩም !”
“ምነው ኮስተር አልክ ”
"ኧረ አላልኩም”
"አልናፈከኝም?” ማውራት ፈልጋለች። ማውራት አልፈለግኩም። ማውራት አልፈለግኩም ማለት
ሙናን አልፈልጋትም ማለት አይደለም። ይሄ ፆታዊ ሰካራም ሒሳብ ቅፅበትን እንደዘላለም እየደመረ የተናገረ ድምሩን በሰው ሕሊና ይቆልላል፡ ነገ ሥራ እገባለሁ መተኛት አለብኝ። ሙና ሕይወት አይደለችም፤ የሕይወት አንድ ክፍል ናት። ሕይወት አገር ቢሆን … ፍቅረኛ፣ ሥራ ዕውቀት፡
መዝናናት፣ ሐዘን፣ ደስታ፣ ቤተሰብ ብሔር ብሔረሰቦች ናቸው።
አገርን ለማቆም እኩል ድርሻ፣ እኩል አስተዋፅኦ ያላቸው የአገር ክፍሎች፡ እና እንቅልፍም አንድ ብሔር ነው። ሙና የምትባል ብሔር እንቅልፍ ለሚባል ብሔር ከብር ልትሰጥ ይገባል። ዝም ብላ ስምንት ሰዓት ደውላ የእንቅልፍ ብሔርን ከአልጋ ክልሉ እንድታቀርር ማን መብት ሰጣት ? ቀን አንስቷት ስለተፈቀረች ብቻ፣ ቀን በኪነጥበቡ ልቤ ዙፋን ላይ ስላስቀመጣት ብቻ፡ ያሻትን ማባረር፣ ያሻትን መግፋት ምን የሚሉት አንባገነንነት ነው ? የድሃ ርስቱ እንቅልፍ ነው፤ ደሃ ሶደሬ አይዝናና ዱባይ፣እንቅልፉ ነው ስጋና ነፍሱን የሚያሳርፈው በህልሙ ነው ቅቤ እየጠባ የሚወዘው። ነጭናጫ ሁኛለሁ።
“ተኝቼ በህልሜ አየሁህ (ኤጭ ! ሰሞኑን ህልም አብዝታለች) ሰው ለካ አንዱን ህልሙን መፍታት
ሲያቅተው ነው ብዙ ህልም የሚያንጋጋው።
“ኧረ…አየሸኝ ? መቼም ያንን የምትወጂውን ኬክ እየጋበዝኩሽ መሆን አለበት ያየሽኝ ... አንቺና ኬክ : ብዬ አዎ እንድትለኝ ምላኬን ተማፀንኩ።
“አ...ይ….ይ..ሌም ! እንደገና ሞክር እደግመዋለሁ ሙና
"መሞላቀት ያምርባትም!
“እ እ እ ስፕሪስ እየጠጣን ?” ስፕሪስ ትወዳለች ... ይሄ ድምጽ ግን የስፕሪስ እንዳልሆነ አውቀዋለሁ።
"ሃድ ! በ….ቃ መብላትና መጠጣት ብቻ ነው እንዴ የምታውቀው ? እስኪ ሌላ ፍቅረኞች የሚሰሩት
ነገር ገምት ?"
“ፍቅረኞች የሚሰሩት ? ... ዎክ እያደረግን ይሆናላ መለስኩ።
“ኡፍፍፍፍፍ ... ቤት ውስጥ … መኝታ ቤት ውስጥ… ቆጣ ብላ ጠየቀችኝ (ህልሟን እኔ ያየሁ መሰላት እንዴ፡ የፈለግኩትን ብገሃምት ምን አነጫነጫት) ሰው ለካ ከመሻቱ ሲፈጠር፡ ከምኞቱ አብራከ እንደገና ሲወለድ ሕፃን ይሆናል። ሙና ሕፃን ሆነች !
“መኝታ ቤት ፍቅረኞች የሚሰሩትን ነገር ገምት” አታበሳጭም ? በሷ ቤት በአፈ ከተናገርኩት፡ በልቤ
የማምንበት ሃቅ የሚሆን መስሏታል ! ደግሞስ ለእንትን ወኔው ካለ ማነው መኝታ ቤት ብቻ ይደረጋል ያለው ?
"እኔ የምልሽ …. የጠየቅሽውን የሥራ ዝውውር እምቢ አሉሽ በቃ ”
“አሁን ማን ስለሱ አወራ ተበሳጨች። እኔ ደግሞ ሰለቸችኝ።
“አሁን ምን እያደረግሽ ነው ?
“አሁን ልብሴን ውልቅልቅ.. አድርጌ፣ ብርድ ልብሴ ውስጥ፣ አንሶላዪ ውስጥ፡ በቃ አንተን እያሰብኩ፡ ትራሴን እቅፍፍፍፍፍ እድርጌ እገላበጣለሁ አላሳዝንህም ? (ምነው ይች ልጅ እሳት አደረጋት እስክንጋባ ምናምን ሰትል አልነበረ እንዴ ?) ሕይወት እንዲህ ናት እንግዲህ፣ በተሸነፍንበት ነገር ላይ
ደነዙን ስሜት ሁሉ ውኃ ውስጥ እንደገባ ውሻ ድንዛዜውን አርገፍግፎ እንዲነሳብን ታደርጋለች።ድምጽዋ ውስጥ እኔ አለሁ፡ ማድረግ የማልችለውን ምኞት እያደረግኩ። አኔ … ከትራስ የማልሻል አንዳንዴ የሙና ችግር የምታፈቅረው ሰው ማውራት የማይፈልገው ነገር ላይ መሟዘዝ መውደዷ ላይ ነው !ሙዝዝዝ !ምን ያህል ለእኔ ስቃይ እንደሆነ አይገባትም ! በቃ ማውራት የምትፈልገው ስትመጣ
ማድረግ የምትፈልገውን ብቻ ነው፡፡ እኔ ደግሞ ማውራት የምፈልገው ምንም ማድረግ አለመቻሌን ነው። “ሙና ካንቺ በላይ ችግሬን የሚረዳ ሰው በምድር ላይ የለኝም፣ ችግር አለብኝ ወሲብ ማድረግ
አልችልም” ልላትና ጭንቄን ልገላገል እፈልጋለሁ፤ ግን የፍላጎቷ ቀዝፈት ግልፅነቴን ደፈጠጠው ! ዝም!!
“ምነው ዝም አልክ ?”
ኡፍፍፍፍፍፍፍፍ!እድሜ ልኬን ዝምብል፣ ሰፈራችን እንዳለው ከተወለድኩ ጀምሮ እንደማውቀው
ያው በዛም አለ በዚህ፣ ፍቅርን ብር አይገዛውም ይሉት ዲስኩር ካፈር ተቀላቀለ ? ሙናን ላጣት
አልፈልግም፡ አፈቅራታለሁ። በሐሳብ ተውጬ መሬት መሬት ስመለከት የሰውዬው ድምጵ አባነነኝ…
"ይችን የመሰለች ቆንጆ አንዴ ወንድ ከቀመሰች አበቃ ! አጠገብህ አትደርስም። ወዳጀ አፈላልግና ይሰራልህ አለኝ፡፡ ይሄ ደነዝ አቤት ቃሉ እንዴት እንደሚያም!ጕዳዩ የወሲብ አይደለም፣ ጉዳዩ የሴትና
የወንድ ጣጣ ብቻ አይደለም፣ ጉዳዩ የሙሉ ሰውነት ጉዳይ ነው። ፍቅር ጢም ብሎ የሞላ እኔነት
እንደተነደለ በርሜል ቀስ በቀስ ፍቅሩን ማንጠባጠብ ሳይሆን እንደፈረሰ ግድብ ሙልጭ ብሎ ውስጡ ያለው የፍቅር ሙላት ፈስሶ ባዶ መሆን፤ ባዶ የመሆን አፋፍ ላይ ነኝ።
“ሴት ልጅ አንዴ የወንድ ጠረን ቀምሳ ትመለሳለች ብለህ እንዳታስብ ?! ይለፈልፋል ደብተራ ግዛው ድከም ባለ እርምጃ ከተንጣለለው ቪላ እግሬን እየጎተትኩ ወጣሁ። ከኋላዬ የሰውዬው ድምፅ ተከተለኝ፣ “ሴት አንዴ … ከቀመሰች… " ከዚህ በላይ ብቆይ ይሄን ሰውዬ አፍንጫው ላይ ሳላቀምሰው አልቀርም ነበር።
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ቀጥ ብሎ ቆመ!!
አዎ የነበረኝ ተስፉ ቀጥ ብሎ ቆመ !
ሙና ደወለች። ሰው ማታ ይደውላል፣ እሷ በደረቅ ሌሊት ስምንት ሰዓት ላይ ! ምን ሆነች ብዬ ደነገጥኩ።
“ተኝተህ ነው አብርሽ ” አለችኝ ስልል ባለ ድምጽ። ያ የምወደው ድምጽዎ የጦር ክተት አዋጅ
ከሆነብኝ ሰንብቷል። ወሬዋ ሁሉ ሄዶ ሄዶ እንትን እየሆነብኝ ተቸግሬያለሁ። እስቲ በዚህ ሰዓት
"ተኝተህ ነው ?" ማለት ምን ማለት ነው ? እና ከሌሊቱ ስምንት ሰዓት ምን እሰራለሁ? እንኳን ብቻ
እሷም ከጎኔ ኖራ በዚህ ሰዓት ድብን ያለ እንቅልፍ ላይ ነው የምሆነው ! አንዳንድ ሴቶች ፍቅረኛቸውን እንቅልፍ የመንሳት መብት ያላቸው መስሎ ይሰማቸዋል !ድምፃቸው
ፍራሽ፣ ሹክሹክታቸው አንሶላ፣ ሳቃቸው እንቅልፍ ሆኖ እረፍት እንደሚሰጥ ዓይነት፤ የምንሰለቻቸው አይመስላቸውም። ከተፈጥሮ በላይ የመሆን አቅም ያላቸው ይመስላቸዋል ? ልካቸውን አያውቁትም!! ደግሞ የሆነ ጊዜ አለ፣ ሴቶች እንቅልፍ የሚያጡበት። እውነቴን ነው፤ ምከንያቱን ራሳቸውም
አያውቁትም። ሌሊት ተነስተው ቁልጭ ቁልጭ ይላሉ። ቀን የጠጧትን ማከያቶ፣ መንገድ ላይ .
የፎገራቸውን ወንዶች እያስታወሱ ካለ እንቅልፍ የሚያሳልፏቸው ሌሊቶች አሉ። በሐሳብ
የሚዛብሩሳቸው ! ነጭናጫ ሆኛለሁ።
“ናፍቄሃለሁ አብርሽዬ”
"እስካሁን ኤልተኛሽም?"
ተኝቼ ነበር፤ ድንገት ቀሰቀሰኝ"
“ማነው የቀሰቀሰሽ ?”
"ፍ…ቅ…ር…ህ" አለች ሞልቍቅ ብላ። ሙና ቆንጆ ናት። ድምጽዋም ያምረኛል፤ ግን መሞላቀቅ አያምርባትም ! መሞላቀቅ የሚያምርባት ሴት አለች፣ መሳቅ የሚያምርባት አለች፣ መኮሳተር ውበቱን
የሚደፋባትም አለች፣ መሞላቀቅ ግን የሙና መክሊት አይደለም። ሙና የሚያምርባት የጣውላ
መሰንጠቂያ ማሽን ሰሚመስል የጠዋት ድምጽ፣ “ሂድ ወደዚያ" ስትል ነው።
"ምነው ዝም አልክ ?”
"ኧረ አላልኩም !”
“ምነው ኮስተር አልክ ”
"ኧረ አላልኩም”
"አልናፈከኝም?” ማውራት ፈልጋለች። ማውራት አልፈለግኩም። ማውራት አልፈለግኩም ማለት
ሙናን አልፈልጋትም ማለት አይደለም። ይሄ ፆታዊ ሰካራም ሒሳብ ቅፅበትን እንደዘላለም እየደመረ የተናገረ ድምሩን በሰው ሕሊና ይቆልላል፡ ነገ ሥራ እገባለሁ መተኛት አለብኝ። ሙና ሕይወት አይደለችም፤ የሕይወት አንድ ክፍል ናት። ሕይወት አገር ቢሆን … ፍቅረኛ፣ ሥራ ዕውቀት፡
መዝናናት፣ ሐዘን፣ ደስታ፣ ቤተሰብ ብሔር ብሔረሰቦች ናቸው።
አገርን ለማቆም እኩል ድርሻ፣ እኩል አስተዋፅኦ ያላቸው የአገር ክፍሎች፡ እና እንቅልፍም አንድ ብሔር ነው። ሙና የምትባል ብሔር እንቅልፍ ለሚባል ብሔር ከብር ልትሰጥ ይገባል። ዝም ብላ ስምንት ሰዓት ደውላ የእንቅልፍ ብሔርን ከአልጋ ክልሉ እንድታቀርር ማን መብት ሰጣት ? ቀን አንስቷት ስለተፈቀረች ብቻ፣ ቀን በኪነጥበቡ ልቤ ዙፋን ላይ ስላስቀመጣት ብቻ፡ ያሻትን ማባረር፣ ያሻትን መግፋት ምን የሚሉት አንባገነንነት ነው ? የድሃ ርስቱ እንቅልፍ ነው፤ ደሃ ሶደሬ አይዝናና ዱባይ፣እንቅልፉ ነው ስጋና ነፍሱን የሚያሳርፈው በህልሙ ነው ቅቤ እየጠባ የሚወዘው። ነጭናጫ ሁኛለሁ።
“ተኝቼ በህልሜ አየሁህ (ኤጭ ! ሰሞኑን ህልም አብዝታለች) ሰው ለካ አንዱን ህልሙን መፍታት
ሲያቅተው ነው ብዙ ህልም የሚያንጋጋው።
“ኧረ…አየሸኝ ? መቼም ያንን የምትወጂውን ኬክ እየጋበዝኩሽ መሆን አለበት ያየሽኝ ... አንቺና ኬክ : ብዬ አዎ እንድትለኝ ምላኬን ተማፀንኩ።
“አ...ይ….ይ..ሌም ! እንደገና ሞክር እደግመዋለሁ ሙና
"መሞላቀት ያምርባትም!
“እ እ እ ስፕሪስ እየጠጣን ?” ስፕሪስ ትወዳለች ... ይሄ ድምጽ ግን የስፕሪስ እንዳልሆነ አውቀዋለሁ።
"ሃድ ! በ….ቃ መብላትና መጠጣት ብቻ ነው እንዴ የምታውቀው ? እስኪ ሌላ ፍቅረኞች የሚሰሩት
ነገር ገምት ?"
“ፍቅረኞች የሚሰሩት ? ... ዎክ እያደረግን ይሆናላ መለስኩ።
“ኡፍፍፍፍፍ ... ቤት ውስጥ … መኝታ ቤት ውስጥ… ቆጣ ብላ ጠየቀችኝ (ህልሟን እኔ ያየሁ መሰላት እንዴ፡ የፈለግኩትን ብገሃምት ምን አነጫነጫት) ሰው ለካ ከመሻቱ ሲፈጠር፡ ከምኞቱ አብራከ እንደገና ሲወለድ ሕፃን ይሆናል። ሙና ሕፃን ሆነች !
“መኝታ ቤት ፍቅረኞች የሚሰሩትን ነገር ገምት” አታበሳጭም ? በሷ ቤት በአፈ ከተናገርኩት፡ በልቤ
የማምንበት ሃቅ የሚሆን መስሏታል ! ደግሞስ ለእንትን ወኔው ካለ ማነው መኝታ ቤት ብቻ ይደረጋል ያለው ?
"እኔ የምልሽ …. የጠየቅሽውን የሥራ ዝውውር እምቢ አሉሽ በቃ ”
“አሁን ማን ስለሱ አወራ ተበሳጨች። እኔ ደግሞ ሰለቸችኝ።
“አሁን ምን እያደረግሽ ነው ?
“አሁን ልብሴን ውልቅልቅ.. አድርጌ፣ ብርድ ልብሴ ውስጥ፣ አንሶላዪ ውስጥ፡ በቃ አንተን እያሰብኩ፡ ትራሴን እቅፍፍፍፍፍ እድርጌ እገላበጣለሁ አላሳዝንህም ? (ምነው ይች ልጅ እሳት አደረጋት እስክንጋባ ምናምን ሰትል አልነበረ እንዴ ?) ሕይወት እንዲህ ናት እንግዲህ፣ በተሸነፍንበት ነገር ላይ
ደነዙን ስሜት ሁሉ ውኃ ውስጥ እንደገባ ውሻ ድንዛዜውን አርገፍግፎ እንዲነሳብን ታደርጋለች።ድምጽዋ ውስጥ እኔ አለሁ፡ ማድረግ የማልችለውን ምኞት እያደረግኩ። አኔ … ከትራስ የማልሻል አንዳንዴ የሙና ችግር የምታፈቅረው ሰው ማውራት የማይፈልገው ነገር ላይ መሟዘዝ መውደዷ ላይ ነው !ሙዝዝዝ !ምን ያህል ለእኔ ስቃይ እንደሆነ አይገባትም ! በቃ ማውራት የምትፈልገው ስትመጣ
ማድረግ የምትፈልገውን ብቻ ነው፡፡ እኔ ደግሞ ማውራት የምፈልገው ምንም ማድረግ አለመቻሌን ነው። “ሙና ካንቺ በላይ ችግሬን የሚረዳ ሰው በምድር ላይ የለኝም፣ ችግር አለብኝ ወሲብ ማድረግ
አልችልም” ልላትና ጭንቄን ልገላገል እፈልጋለሁ፤ ግን የፍላጎቷ ቀዝፈት ግልፅነቴን ደፈጠጠው ! ዝም!!
“ምነው ዝም አልክ ?”
ኡፍፍፍፍፍፍፍፍ!እድሜ ልኬን ዝምብል፣ ሰፈራችን እንዳለው ከተወለድኩ ጀምሮ እንደማውቀው
👍25❤1🔥1
ድንጋይ ዝም ብል ብዬ ተመኘሁ። “ሴት አሳዳጅ ይላል ሞኝ ሰው፤ በራሱ ችግር መሽሻ አጥቶ አንዲት
ሴት ያውም የምታፈቅረው የሚያፈቅራት ሴት የምታሳድደው ሚስኪን እዚህ ያላየ ሁሉ። ስማይ ዝም ያለው ምድር ፍቅሩን ሽታ ቀን ከሌት ስለነተረከችው መሰለኝ። ተራሮች ዝም ያሉት ሴት ተራሮች
ሕልማቸውን እያወሩባቸው ፍቺው ሲጠፋባቸው መሰለኝ፡፡ ሰዎች የሚጮኹት መሻታቸውን ከማይሻ
ሕይወት ስለተላተሙ መሰለኝ። እውነተኛው ሕይወት ከሽፎ አሻንጉሊት ኑሮ አቅፈው እዬዬ እያሉ።
ሙና ጆሮ ላይ ስልኬን ዘጋሁባት።
ለመጀመሪያ ጊዜ ሙና ላይ ስልክ ዘጋሁባት። ነፍሴ የሚራሰውን ድምጽ ቋቅ ብሎ ተፋው: "ኔትወርክ ተቋርጦ ነው” አልኩት ለራሴ። ራሴ የሙና ጠበቃ ሆና እንዳይሞግተኝ ፊት ስነሳው መሆኑ ነው። ከራስ የተረፈንን ነው መቼስ ለሌሎች የምንዋሸው።
ጠዋት ሙና ደውላ ምንም እንዳልተፈጠረ፣ “ይሄ ኔትወርክ ምቀኛ እኮ ነው፤ ሶሪ ጆሮህ ላይ ተዘጋ የኔ ቆንጆ" ስትለኝ ልቤ ተፈራገጠችብኝ። ከመኝታዬ መነሳት አልቻልኩም። ስንት ነፍስ አለ ግራ ቀኝ የማያይ፣ በተቆፈረለት የፍቅር ቦይ ኮለል ብሎ የሚፈስ ቢሻን ! አመመኝ ! ስንት እርግብ ነፍስ አለ
በእግዚአብሔር !! እንደ ውሸት ትልቅ ጉልበት የሚጠይቅ ጕዳይ ምን አለ ?....
✨ይቀጥላል✨
ሴት ያውም የምታፈቅረው የሚያፈቅራት ሴት የምታሳድደው ሚስኪን እዚህ ያላየ ሁሉ። ስማይ ዝም ያለው ምድር ፍቅሩን ሽታ ቀን ከሌት ስለነተረከችው መሰለኝ። ተራሮች ዝም ያሉት ሴት ተራሮች
ሕልማቸውን እያወሩባቸው ፍቺው ሲጠፋባቸው መሰለኝ፡፡ ሰዎች የሚጮኹት መሻታቸውን ከማይሻ
ሕይወት ስለተላተሙ መሰለኝ። እውነተኛው ሕይወት ከሽፎ አሻንጉሊት ኑሮ አቅፈው እዬዬ እያሉ።
ሙና ጆሮ ላይ ስልኬን ዘጋሁባት።
ለመጀመሪያ ጊዜ ሙና ላይ ስልክ ዘጋሁባት። ነፍሴ የሚራሰውን ድምጽ ቋቅ ብሎ ተፋው: "ኔትወርክ ተቋርጦ ነው” አልኩት ለራሴ። ራሴ የሙና ጠበቃ ሆና እንዳይሞግተኝ ፊት ስነሳው መሆኑ ነው። ከራስ የተረፈንን ነው መቼስ ለሌሎች የምንዋሸው።
ጠዋት ሙና ደውላ ምንም እንዳልተፈጠረ፣ “ይሄ ኔትወርክ ምቀኛ እኮ ነው፤ ሶሪ ጆሮህ ላይ ተዘጋ የኔ ቆንጆ" ስትለኝ ልቤ ተፈራገጠችብኝ። ከመኝታዬ መነሳት አልቻልኩም። ስንት ነፍስ አለ ግራ ቀኝ የማያይ፣ በተቆፈረለት የፍቅር ቦይ ኮለል ብሎ የሚፈስ ቢሻን ! አመመኝ ! ስንት እርግብ ነፍስ አለ
በእግዚአብሔር !! እንደ ውሸት ትልቅ ጉልበት የሚጠይቅ ጕዳይ ምን አለ ?....
✨ይቀጥላል✨
👍11
#ትኩሳት
፡
፡
#ክፍል_ሶስት
፡
፡
#በስብሐት_ገብረ_እግዚአብሔር
...በካፌ ዶርቢቴል በኩል ሳልፍ ሉልሰገድ ከዚያ ወጣ። ቀይ ፊቱ
ደም ለብሷል። ጉልህ ዓይኖቹ ጉድጓዳቸው ውስጥ ይገላበጣሉ። በጣም ተናዷል።
“ምን ሆንክ?» አልኩት
"ይህን ተካ አስታግስልኝ፣ አለዛ አንድ ቀን እገድለዋለሁ» አለኝ
“ምነው?»
"ባገኘኝ ቁጥር ያበሽቀኛል። ላብድ ነው»
«ለምን ሁለተኛ እንዳታናግረኝ አትለውም?»
የተዘረዘሩ ጥቃቅን ጥርሶቹን በተሸነፈ የንዴት ሳቅ እያሳየኝ
ቢያንስ አስር ጊዜ ብየዋለሁ» አለ ሁለተኛ ያናገርከኝ እንደሆነ፣ ወይ ለፖሊስ እነግራለሁ ወይ እገድልሀለሁ ብዬዋለሁ።
ደጋግሜ ደጋግሜ ነግሬዋለሁ፡፡ ሰድቤዋለሁ»
«ታድያስ?»
በሚቀጥለው ጊዜ ሲያገኘኝ ያነጋግረኛል። ትንሽ ካናገረኝ በኋላ
ያበሽቀኛል»
«አታኮርፈውም?»
«አይገባውማ!»
«አሁን ምን ይሻላል?»
«እኔ 'ንጃ፡፡ ይህን ከተማ ለቅቄ ልሂድ መሰለኝ
እየሳቅኩ «እስከዚያው ና ምን የመሰለ ቢራ ላጠጣህ» አልኩና
ባቡር ጣብያው አጠገብ አንዲት ስም የሌላት ካፌ አለች፣ እዚያ
ወሰድኩት። አንድ ቡና አይነት ቢራ አለ፣ ከስኮትላንድ የሚያስመጡት፡፡ ፀሀይ ላይ ቁጭ እንዳልን እሱን ቀመሰና
«ይህን እንዴት አገኘኸው ባክህን? እኔ ሁለተኛ ሌላ ቢራ
አልቀምስም» አለ። ንዴቱን መርሳት ጀምሯል፡፡ ራሱን እየነቀነቀ
«የተካ ዋና ፕሮብሌሙ ምን መሰለህ?» አለኝ «ጥሩ ልጅ ነው::
ከሰው ጋር ተስማምቶ መኖር ይፈልጋል። ግን በሄደበት ሰውን
እንዳበሸቀ ነው:: ወዶ አይደለም። ፍጥረቱ ነው»
«አውቃለሁ። ረስቼ አማንዳ ስትፈልግህ ነበር»
ዝም አለ። ገባኝ
"የፈረንጅ ሴቶች ሲሰለቹ!» አልኩት
«ያንተም ሰልችታሀለች?» አለኝ
«ፈረንጅ አይደለች?»
«አንተስ አትረባም» አለኝ
«ለምን?»
«ያችን የመሰለች ቆንጆ ምኗ ይሰለቻል? ድምፅዋ ብቻ
ይበቃል። በዛ ሰማያዊ አይኗ እያየችህ ያን ፈገግታ ስትሰጥህ
አንድ ፈገግታ እንደሱ ብታጠጣኝ ችዬ ከሷ አልለይም ነበር። በዚያ
ወፍራም ድምፅዋ ሉ ሃኒ ሉ' ብትለኝ ለዘለዓለም እታሰራለሁ»
«ፈገግታውንም ቁልምጫውንም ትሰጥሀለች ከፈለግክ»
«እንዲህም ብልህ'ኮ፣ ፈገግታውና ቁልምጫው ብቻ አይበቃም»
«አንተ ከፈለግክ ሌላውንም ትሰጥሃለች»
«እሱን ተወው! ካንተ ጋር ፍቅር እንደያዛት ያስታውቃል»
« ይመስልሀል» አልኩት
«ትወድሀለች ስልህ!»
«እሺ ይሁን፡፡ ግን አንዳንዴ ስላንተ ጣል የምታረገው ንግግር
አንተም ጠጋ ብትላት እንደማትሸሽህ ያሳያል»
«አዬ? ምን አለች?»
«አይ፣ እሱን አልነግርህም፡፡ ጠጋ ብትላት ራሷ ትነግርሀለች»
«እውነት እንድወስድልህ ትፈልጋለህ?» አለኝ
«አዎን፡፡ ግን ለሀበሾቹ እንዳትነግር»
«ግድ የለህም። እኔ ምልህ የኔን ሸክም ደሞ እንተ ትንሽ
ብትሸከምልኝ። አውቃለሁ አስቀያሚ ነች። ግን ጠጋ ስትላት የደስ ደስ አላት። ደሞ ከዛች ከቆንጆ ጋር ሰንብትህ ወደዚችኛዋ ስትመጣ
ጥሩ ለውጥ ሳይሆን አይቀርም። ሞክር እስቲ»
“አንተ ሞክር"
Shake on It! (ጨብጠኝ)» አለኝ፡፡ ተጨባበጥን
ትንሽ ቆይቶ፣ ራሱን እየነቀነቀ
«አባቶቻችን አሁን የተባባልነውን ቢሰሙ ምንኛ በናቁን!» አለ
እኔና ሉልሰገድ ሚስቶቻችንን እየያዝን አብረን ሲኒማ ገባን፣
አብረን ናይት ክለብ ሄድን። ለመለዋወጥ ሞከርን። አልቻልንም።
እነሱም ጓደኝነት ተያያዙ፡፡ እንደተሸነፍን ገባን
«ገና የፈረንጆቹን ያህል አልሰለጠንንም ባክህ» አለኝ
«እስከመቸም አንሰለጥንም» አልኩት
ሚስት መለዋወጥ ሲያቅተን ጊዜ ታሪክ ተለዋወጥን፡፡ የኔን
እንዴት እንዳገኘኋት ነገርኩት። እሱም ተራውን ነገረኝ። ታሪኩን
ሲጨርስ፣
“እንድ ቀን ምን ሆንኩ መሰለህ?» አለ «ከእራት በኋላ እቤቴ
እንድንገናኝ ተቃጠርን። የቀጠሮው ሰአት ሲደርስ ቤቴ መሄድ
በጣም አስጠላኝ፡፡ ሴት አጥተው ብቻቸውን የሚያድሩትን ጎረምሶች
በጣም ቀናሁባቸው። ቡና ጠጥተህ' ሲኒማ አምሽተህ ቤትህ
መመለስ፣ ፒጃማህን ለብሰህ ጥቅልል ብለህ ብቻህን መተኛት፤ ይሄ በጣም ትልቅ እድል መስሎ ታየኝ! ገደል ትግባ! አልኩና ሲኒማ
ገባሁ። የጀምስ ቦንድ ፊልም ነበር ያየሁት። ሰለላውን፣ ተኩሱን፣
ቦክሱን፣ ድፍረቱን ከምንም አልቆጠርኩለት። ትልቅ ጉብዝና ሆኖ የታየኝ ምን መሰለህ? ይሄ ጄምስ ቦንድ ያሰኘችውን ሴት ተኝቶ፣ ሲበቃው ዘወር ማለት ነው፤ አለቀ በቃ፡፡ እኔ ግን ከአንዲት ሴት
ዘወር ማለት አቅቶኝ እየቀጠርኳት ሲኒማ እገባለሁ፡፡ ራሴን እንዴት
ናቅኩት!
ስለጀምስ ቦንድ እያሰብኩ ወደ ሊቴ ሄድኩ። አኩርፋ
ኣንደምትቆየኝ ስላወቅኩ፣ የምነግራትን ውሸት እያሰላሰልኩ መኝታዬ ገባሁ:: መብራቱን አበራሁ። እንቅልፍ ተኝታለች። መስኮቱ ላይና ወንበሩ ላይ ሸሚዞቼ፣ ካናቴራዎቼ ሙታንታዎቼ፣ እግር ሹራቦቼ
ታጥበው ተሰጥተዋል። የተሰማኝን ልገልፅልህ አልችልም። እፍረት
ነው ይመስለኛል። ድቅቅ አልኩ፡፡ ተሸነፍኩ ልብሴን አውልቄ አልጋ ውስጥ ስገባ ነቃች። የት ቆየህ
አላለችኝም። ዝም ብላ አቀፈችኝ፡፡ አቤት እንዴት ነው ያሳዘነችኝ
ሳለቅስ ምንም ያህል አልቀረኝም
« በነጋታው ከሷ ጋር ዋልኩ፡፡
ስለሷ ማወቅ ፈለግኩ::
ጠያየቅኳት። ነገረችኝ። ያልደረሰባት ግፍ ያለ አይመስለኝም ማለቴ በወንድና በሴት መካከል የሚደረግ ግፍ፡፡ ባሜሪካን አገር የሚደረገው ነገር አንዳንዴ ከኛ አገር ይብሳል። ባስራ ሁለት ኣመቷ ሶስት ጎረምሶች በግድ ያዟትና ጭኗን ከፍተው ሻማ ጨመሩባት።ይህን ምን ትለዋለህ? እስቲ እንደ ሴት ቢበዷት ምን ቸገራቸው ነበር? ባስራ ሰባት አመቷ ደሞ የታላቅ እህቷ ባል በጉልበት ተኛት፡፡
ይህንንስ ስትነግረኝ አለቀሰች። 'ቆንጆንኳ ብሆን ደስ ብየው ነው፣
አላስችል ብሎት ነው ይባላል። ግን ቆንጆ አይደለሁም። ምኔም ደስ አይልም። እንግዲያው ለምን አዋረደኝ? ክፋትንና ጭቆናን የሚስብ አብሮኝ የተፈጠረ አንድ ነገር አለ መሰለኝ አለች
«እውነት ይህን ምን ትለዋለህ» አለ ሉልሰገድ አንድ ሰካራም
አጎት አላት፡፡ እሱ ደሞ አንድ ቀን በግድ ሊተኛት ሞከረ። ታግላ
አመለጠችው:: ግን መሞከሩ እጅግ ጎዳት፡፡ ምን ትለዋለህ ይህን
አይነት እድል? ከዚህ ሁሉ በኋላ ወንዶችን ጨርሳ መሸሽ ነበረባት።
አሷ ግን ተቃራኒ አደረገች፡፡ ለለመናት ሁሉ መስጠት ጀመረች።
እኔ ለዚህ ማስረጃ ላገኝለት አልችልም፡፡ ግን ምናልባት ለሁሉም መስጠት ያው ለማንም እንዳለመስጠት ይቆጠር እንደሆን?
ብቻ ምን ልበልህ? በጭራሽ አምላክ ያጠቃት ልጅ ናት።
ካወቀኝ ወንዶች ሁሉ አንተ ብቻ ነህ እሰካሁን እንደ ሰው የቆጠርከኝ አለችኝና እንደገና ኣለቀሰች፡፡ አልጋው ግርጌ ተንበረከከችና ጉልበቴን አቅፋ
"if you only knew what it means to me i will never be able to repay you never!” never እያለች እንባዋን አወረደችው።«ለኔ ምን ማለት እንደሆነ ባወቅክ! እስከመቸም ውለታህን ልከፍል አልችልም፣ እስከመቸም!»)
ራቁቷን ተንበርክካ ሳለ፣ ነጭ ገላዋ እንዴት ድቡልቡልና
አስቀያሚ እንደሆነ ታየኝ። በጣም አሳዘነችኝ፡፡ እንደዛ እዝኜ
አላውቅም፡፡ አብሪያት አለቀስኩ»
«ምነው አለቀስክ ? ትወደኛለህ እንዴ?' አለችኝ»
«ምንም ምርጫ አልነበረኝም
«አዎን እወድሻለሁ' አልኳት»
«'ምንም ወፍራም ብሆን?»
«'ምንም ወፍራም ብትሆኚ' »
ምንም ርካሽ ብሆን?»
«ምንም ርካሽ ብትሆኚ። ደሞ ርካሽ አይደለሽም፡፡ ተጠቃሽ
ተበደልሽ እንጂ አንቺ ያጠፋሽው ጥፋት የለም። You are a victim
(«ጥቃት የደረሰብሽ ነሽ»)
፡
፡
#ክፍል_ሶስት
፡
፡
#በስብሐት_ገብረ_እግዚአብሔር
...በካፌ ዶርቢቴል በኩል ሳልፍ ሉልሰገድ ከዚያ ወጣ። ቀይ ፊቱ
ደም ለብሷል። ጉልህ ዓይኖቹ ጉድጓዳቸው ውስጥ ይገላበጣሉ። በጣም ተናዷል።
“ምን ሆንክ?» አልኩት
"ይህን ተካ አስታግስልኝ፣ አለዛ አንድ ቀን እገድለዋለሁ» አለኝ
“ምነው?»
"ባገኘኝ ቁጥር ያበሽቀኛል። ላብድ ነው»
«ለምን ሁለተኛ እንዳታናግረኝ አትለውም?»
የተዘረዘሩ ጥቃቅን ጥርሶቹን በተሸነፈ የንዴት ሳቅ እያሳየኝ
ቢያንስ አስር ጊዜ ብየዋለሁ» አለ ሁለተኛ ያናገርከኝ እንደሆነ፣ ወይ ለፖሊስ እነግራለሁ ወይ እገድልሀለሁ ብዬዋለሁ።
ደጋግሜ ደጋግሜ ነግሬዋለሁ፡፡ ሰድቤዋለሁ»
«ታድያስ?»
በሚቀጥለው ጊዜ ሲያገኘኝ ያነጋግረኛል። ትንሽ ካናገረኝ በኋላ
ያበሽቀኛል»
«አታኮርፈውም?»
«አይገባውማ!»
«አሁን ምን ይሻላል?»
«እኔ 'ንጃ፡፡ ይህን ከተማ ለቅቄ ልሂድ መሰለኝ
እየሳቅኩ «እስከዚያው ና ምን የመሰለ ቢራ ላጠጣህ» አልኩና
ባቡር ጣብያው አጠገብ አንዲት ስም የሌላት ካፌ አለች፣ እዚያ
ወሰድኩት። አንድ ቡና አይነት ቢራ አለ፣ ከስኮትላንድ የሚያስመጡት፡፡ ፀሀይ ላይ ቁጭ እንዳልን እሱን ቀመሰና
«ይህን እንዴት አገኘኸው ባክህን? እኔ ሁለተኛ ሌላ ቢራ
አልቀምስም» አለ። ንዴቱን መርሳት ጀምሯል፡፡ ራሱን እየነቀነቀ
«የተካ ዋና ፕሮብሌሙ ምን መሰለህ?» አለኝ «ጥሩ ልጅ ነው::
ከሰው ጋር ተስማምቶ መኖር ይፈልጋል። ግን በሄደበት ሰውን
እንዳበሸቀ ነው:: ወዶ አይደለም። ፍጥረቱ ነው»
«አውቃለሁ። ረስቼ አማንዳ ስትፈልግህ ነበር»
ዝም አለ። ገባኝ
"የፈረንጅ ሴቶች ሲሰለቹ!» አልኩት
«ያንተም ሰልችታሀለች?» አለኝ
«ፈረንጅ አይደለች?»
«አንተስ አትረባም» አለኝ
«ለምን?»
«ያችን የመሰለች ቆንጆ ምኗ ይሰለቻል? ድምፅዋ ብቻ
ይበቃል። በዛ ሰማያዊ አይኗ እያየችህ ያን ፈገግታ ስትሰጥህ
አንድ ፈገግታ እንደሱ ብታጠጣኝ ችዬ ከሷ አልለይም ነበር። በዚያ
ወፍራም ድምፅዋ ሉ ሃኒ ሉ' ብትለኝ ለዘለዓለም እታሰራለሁ»
«ፈገግታውንም ቁልምጫውንም ትሰጥሀለች ከፈለግክ»
«እንዲህም ብልህ'ኮ፣ ፈገግታውና ቁልምጫው ብቻ አይበቃም»
«አንተ ከፈለግክ ሌላውንም ትሰጥሃለች»
«እሱን ተወው! ካንተ ጋር ፍቅር እንደያዛት ያስታውቃል»
« ይመስልሀል» አልኩት
«ትወድሀለች ስልህ!»
«እሺ ይሁን፡፡ ግን አንዳንዴ ስላንተ ጣል የምታረገው ንግግር
አንተም ጠጋ ብትላት እንደማትሸሽህ ያሳያል»
«አዬ? ምን አለች?»
«አይ፣ እሱን አልነግርህም፡፡ ጠጋ ብትላት ራሷ ትነግርሀለች»
«እውነት እንድወስድልህ ትፈልጋለህ?» አለኝ
«አዎን፡፡ ግን ለሀበሾቹ እንዳትነግር»
«ግድ የለህም። እኔ ምልህ የኔን ሸክም ደሞ እንተ ትንሽ
ብትሸከምልኝ። አውቃለሁ አስቀያሚ ነች። ግን ጠጋ ስትላት የደስ ደስ አላት። ደሞ ከዛች ከቆንጆ ጋር ሰንብትህ ወደዚችኛዋ ስትመጣ
ጥሩ ለውጥ ሳይሆን አይቀርም። ሞክር እስቲ»
“አንተ ሞክር"
Shake on It! (ጨብጠኝ)» አለኝ፡፡ ተጨባበጥን
ትንሽ ቆይቶ፣ ራሱን እየነቀነቀ
«አባቶቻችን አሁን የተባባልነውን ቢሰሙ ምንኛ በናቁን!» አለ
እኔና ሉልሰገድ ሚስቶቻችንን እየያዝን አብረን ሲኒማ ገባን፣
አብረን ናይት ክለብ ሄድን። ለመለዋወጥ ሞከርን። አልቻልንም።
እነሱም ጓደኝነት ተያያዙ፡፡ እንደተሸነፍን ገባን
«ገና የፈረንጆቹን ያህል አልሰለጠንንም ባክህ» አለኝ
«እስከመቸም አንሰለጥንም» አልኩት
ሚስት መለዋወጥ ሲያቅተን ጊዜ ታሪክ ተለዋወጥን፡፡ የኔን
እንዴት እንዳገኘኋት ነገርኩት። እሱም ተራውን ነገረኝ። ታሪኩን
ሲጨርስ፣
“እንድ ቀን ምን ሆንኩ መሰለህ?» አለ «ከእራት በኋላ እቤቴ
እንድንገናኝ ተቃጠርን። የቀጠሮው ሰአት ሲደርስ ቤቴ መሄድ
በጣም አስጠላኝ፡፡ ሴት አጥተው ብቻቸውን የሚያድሩትን ጎረምሶች
በጣም ቀናሁባቸው። ቡና ጠጥተህ' ሲኒማ አምሽተህ ቤትህ
መመለስ፣ ፒጃማህን ለብሰህ ጥቅልል ብለህ ብቻህን መተኛት፤ ይሄ በጣም ትልቅ እድል መስሎ ታየኝ! ገደል ትግባ! አልኩና ሲኒማ
ገባሁ። የጀምስ ቦንድ ፊልም ነበር ያየሁት። ሰለላውን፣ ተኩሱን፣
ቦክሱን፣ ድፍረቱን ከምንም አልቆጠርኩለት። ትልቅ ጉብዝና ሆኖ የታየኝ ምን መሰለህ? ይሄ ጄምስ ቦንድ ያሰኘችውን ሴት ተኝቶ፣ ሲበቃው ዘወር ማለት ነው፤ አለቀ በቃ፡፡ እኔ ግን ከአንዲት ሴት
ዘወር ማለት አቅቶኝ እየቀጠርኳት ሲኒማ እገባለሁ፡፡ ራሴን እንዴት
ናቅኩት!
ስለጀምስ ቦንድ እያሰብኩ ወደ ሊቴ ሄድኩ። አኩርፋ
ኣንደምትቆየኝ ስላወቅኩ፣ የምነግራትን ውሸት እያሰላሰልኩ መኝታዬ ገባሁ:: መብራቱን አበራሁ። እንቅልፍ ተኝታለች። መስኮቱ ላይና ወንበሩ ላይ ሸሚዞቼ፣ ካናቴራዎቼ ሙታንታዎቼ፣ እግር ሹራቦቼ
ታጥበው ተሰጥተዋል። የተሰማኝን ልገልፅልህ አልችልም። እፍረት
ነው ይመስለኛል። ድቅቅ አልኩ፡፡ ተሸነፍኩ ልብሴን አውልቄ አልጋ ውስጥ ስገባ ነቃች። የት ቆየህ
አላለችኝም። ዝም ብላ አቀፈችኝ፡፡ አቤት እንዴት ነው ያሳዘነችኝ
ሳለቅስ ምንም ያህል አልቀረኝም
« በነጋታው ከሷ ጋር ዋልኩ፡፡
ስለሷ ማወቅ ፈለግኩ::
ጠያየቅኳት። ነገረችኝ። ያልደረሰባት ግፍ ያለ አይመስለኝም ማለቴ በወንድና በሴት መካከል የሚደረግ ግፍ፡፡ ባሜሪካን አገር የሚደረገው ነገር አንዳንዴ ከኛ አገር ይብሳል። ባስራ ሁለት ኣመቷ ሶስት ጎረምሶች በግድ ያዟትና ጭኗን ከፍተው ሻማ ጨመሩባት።ይህን ምን ትለዋለህ? እስቲ እንደ ሴት ቢበዷት ምን ቸገራቸው ነበር? ባስራ ሰባት አመቷ ደሞ የታላቅ እህቷ ባል በጉልበት ተኛት፡፡
ይህንንስ ስትነግረኝ አለቀሰች። 'ቆንጆንኳ ብሆን ደስ ብየው ነው፣
አላስችል ብሎት ነው ይባላል። ግን ቆንጆ አይደለሁም። ምኔም ደስ አይልም። እንግዲያው ለምን አዋረደኝ? ክፋትንና ጭቆናን የሚስብ አብሮኝ የተፈጠረ አንድ ነገር አለ መሰለኝ አለች
«እውነት ይህን ምን ትለዋለህ» አለ ሉልሰገድ አንድ ሰካራም
አጎት አላት፡፡ እሱ ደሞ አንድ ቀን በግድ ሊተኛት ሞከረ። ታግላ
አመለጠችው:: ግን መሞከሩ እጅግ ጎዳት፡፡ ምን ትለዋለህ ይህን
አይነት እድል? ከዚህ ሁሉ በኋላ ወንዶችን ጨርሳ መሸሽ ነበረባት።
አሷ ግን ተቃራኒ አደረገች፡፡ ለለመናት ሁሉ መስጠት ጀመረች።
እኔ ለዚህ ማስረጃ ላገኝለት አልችልም፡፡ ግን ምናልባት ለሁሉም መስጠት ያው ለማንም እንዳለመስጠት ይቆጠር እንደሆን?
ብቻ ምን ልበልህ? በጭራሽ አምላክ ያጠቃት ልጅ ናት።
ካወቀኝ ወንዶች ሁሉ አንተ ብቻ ነህ እሰካሁን እንደ ሰው የቆጠርከኝ አለችኝና እንደገና ኣለቀሰች፡፡ አልጋው ግርጌ ተንበረከከችና ጉልበቴን አቅፋ
"if you only knew what it means to me i will never be able to repay you never!” never እያለች እንባዋን አወረደችው።«ለኔ ምን ማለት እንደሆነ ባወቅክ! እስከመቸም ውለታህን ልከፍል አልችልም፣ እስከመቸም!»)
ራቁቷን ተንበርክካ ሳለ፣ ነጭ ገላዋ እንዴት ድቡልቡልና
አስቀያሚ እንደሆነ ታየኝ። በጣም አሳዘነችኝ፡፡ እንደዛ እዝኜ
አላውቅም፡፡ አብሪያት አለቀስኩ»
«ምነው አለቀስክ ? ትወደኛለህ እንዴ?' አለችኝ»
«ምንም ምርጫ አልነበረኝም
«አዎን እወድሻለሁ' አልኳት»
«'ምንም ወፍራም ብሆን?»
«'ምንም ወፍራም ብትሆኚ' »
ምንም ርካሽ ብሆን?»
«ምንም ርካሽ ብትሆኚ። ደሞ ርካሽ አይደለሽም፡፡ ተጠቃሽ
ተበደልሽ እንጂ አንቺ ያጠፋሽው ጥፋት የለም። You are a victim
(«ጥቃት የደረሰብሽ ነሽ»)
👍26😢2🤔1
"Yes I am a victim. God, I am a vicitim with no one to defend me” አለችና የባሰውን ስቅስቅ ብላ አለቀሰች
(«አዎን ተጠቂ። ማንም ተከላካይ የሌለኝ ተጠቂ ነኝ»)
«ሳባብላት ብዙ ጊዜ ወሰደብኝ
«እና ይኸውልህ፣ አገሯ እስክትገባ ድረስ እንድወዳት ከራሴ
ጋር ግዴታ ገብቻለሁ»
«መቼ ነው 'ምትሄደው?» አልኩት፣ ውስጥ ውስጡን እያደነቅኩት
«ካንድ ወር ተኩል በኋላ
«አይ! አጭር ጊዜ ነዋ»
«በኔ ቦታ ብትሆን አጭር ጊዜ አይመስልህም ነበር። ያንተስ
መቼ ነው 'ምትሄድልህ?»
«የኔ እንጃ መሄዷን። ግን እጮኛዋ ካንድ ሁለት ወር በኋላ
ይመጣልን»
«እጮኛ አላት?! ትወደዋለች ይመስልሀል? ፍቅር ማለቴ ነው»
«አዎን»
«ታድያ ካንተ ጋር. . .»
«ከኔ ጋር ያ ነገር ብቻ ነው:: አየህ፣ አገሯ ሳለች ከጥቁር ጋር
መተኛት በጣም ያምራታል። ግን አትደፍርም፡፡ ስለዚህ፣ ፍራንስ
የነፃነት አገር እንደመሆኑ መጠን
ትከሻዪን አንቀሳቀስኩ
«እጮኛዋስ ምን ይላል?» አለኝ ሉልሰገድ
«እንዴት ያውቃል?»
«አይ ሴቶች! እኛም'ኮ ስናምናቸው እንደዚህ ይጫወቱብናል»
«ምን አለበት? እኛስ እንጫወትባቸው የለ?»
«ቢሆንም አንድ አይደለም»
«ለምን አንድ አይደለም?»
«እነሱ ሴቶች ናቸዋ!»
በዚህ ስንስቅ «እኔ ምልህ» አለኝ በዚያ በሰማያዊ አይኗ
ስታይህ ፍቅር የያዛት ይመስለኝ ነበር፡፡ ለካስ ጥቁር ወንድ
ስለሚያምራት ኖሯል?»
«አዎን»
እንዲህ ከሆነማ ብሞክር ሳይቀናኝ አይቀርማ»
«እርግጠኛ ነኝ ይቀናህል። በጣም ደስ ትላታለህ ስልህ!»
እንደማፈር ብሉ፣ ግን ጉልህ አይኖቹ እየሳቁ
«ምኔ ነው ደስ የሚላት?» አለኝ
«ምን ልበልህ፤ ብዙ ነገር ነው:: አይኖችህ፣ ቅላትህ፣
አረማመድህ፡፡ ከሁሉ ይበልጥ ደስ የሚላት ግን ምን መሰለህ?»
«ምንድነው?» አለኝ
«ሌላ ቢራ እዘዝልኝና እነግርሀለሁ» አልኩት፡፡ አዘዘልኝ
ለምኔ ነው ከሁሉ ደስ የሚላት?» አለኝ
«ቆይ ቢራው ይምጣ» አልኩት። በሽቀ፡፡ ጠረጴዛው ላይ በጣቶቹ
ታምቡር እየመታ እኔ እያየሁት እየሳቅኩ ቆየን። ቢራዬ መጥቶ
አንዴ እንደተጎነጨሁለት፣
«ተናገር እንጂ!» አለኝ
«ከሁሉ ደስ የሚላት ፈገግታህ ነው»
«ሙት? ቆይ ' ስቲ» አለና ከኪሱ አንድ ትንሽ መስተዋት
አውጥቶ መስተዋቱን እያየ ፈገግ አለ። ራሱን እየነቀነቀ «እቺ ልጅ
አልተሳሳተችም፡፡ እነዚህ ጥርሶቼ እንደ አይጥ ጥርስ ቢዘረዘሩም፣
ፈገግታዬ ልብ ያጠፋል። ፈገግታዬ ልብህን እያጠፋውም?»
«እናትክን! ይልቅ ምን እንዳለች ልንገርህ» አልኩት
«ንገረኝ»
«ፈገግታው በሀይል ደስ ይለኛል፡፡ ጥርሶቹን ሳያቸው ጭኖቼ
መሀል ትኩሳት ሲቆሰቆስ ይሰማኛል» አለች
«እውነትክን ነው? ጥርሶቼ ይህን ያህል sex-appeal (ማራኪነት)
አላቸው? እቺ ልጅ በጣም እስተዋይ መሆን አለባት»
«እንዲህ አይምሰልህ፡ ሌላ ምን አለች መሰለህ?»
«ምን አለች? »
«እዚህ አለም ላይ ምን ያምርሻል ብትለኝ» አለች «ሉልሰገድ
ጭንና ጭኔን ክፍት ቢያደርገኝና» አቋረጥኩ
«እና?» አለ። ተንገብግቧል
እና ብልቅጥ ሲልለት፣ ሉልሰገድ ይህን እምሴን በጥቃቅን
ቆንጆ ጥርሶቹ ጋጥ ጋጥ! ጉርስ! እኝክ! ሲያደርግልኝ ያምረኛል»
አለች
«በሽቃጣ! አንት እርኩስ!»
«እኔ ምን አጠፋሁ? የፈለገችህ እሷ» አልኩት
ሁለታችንም መሳቅ ጀመርን፡፡ ሌላ ቢራ አዘዝን። ብዙ ሌላ ወሬ
አወራን። ስለባህራም ጠየቅኩት። እንዲህ አለኝ
«በእውነቱ አውቀዋለሁ ልልህ አልችልም፡፡ የሚታወቅ ኣይነት
ሰው ኣይደለም፡፡ ስምንት ወር ሙሉ ገንዘብ ሳታገኝ መኖር፣ ግን
ገንዘብ ከሚያገኙ ሰዎች እኩል መኖር፣ ቀልድ አይደለም፡፡
ኮሙኒስት መሆኑን ታውቅ የለ? አንዳንዴ ከሀበሾቹ ወይም
ከኢራኖቹ ጋር ሳይሆን ከፈረንሳይ ጓደኞቹ ጋር ማታ ማርሰይ ሄዶ
ኣምሽቶ ወይም አድሮ ይመለሳል፡፡ የኮሙኒስቶች ስብሰባ ነበረን
ይላል፡፡ ግን አንዳንዴ ምን ብዬ አስባለሁ ይመስልሀል? በእውነት
ኮሙኒስቶች ስብሰባ ይሄዳል? ወይስ ማርሰይ ጋንግስተሮች ጋ
ይሄዳል? እንደሱ ከሆነ ለገንዘቡ እንቆቅልሽ ፍች ይገኝለታል፣ አየህ
በፈት በይሩት ነበርኩ ይላል። ሁለተኛ አመት ኮሌጅ ጨርሼ
ሶስተኛ አመት ስገባ በያስሚን ፍቅር ምክንያት ወዲህ መጣሁ
ይላል። ያስሚን ይወዳት የነበረ የሊባኖስ ልጅ ናት። ግን ባንዲት
ልጅ ፍቅር ምክንያት ትምህርትህን አጋምሰህ አይንህን ጨፍነህ
ትሽሻለህ? ደሞ፡ በይሩት ሳለሁ ቤተሰቦቼ ብዙ ገንዘብ ይልኩልኝ ነበር፣እዚህ ስመጣ ጊዜ ግን ድንገት ድምፃቸው 'ንኳ ጠፋ ይላል፡፡ ለምን? ሌላ
ነገር ደሞ በይሩት የመካከለኛው ምስራቅ ሰላዮችና ጋንግስተሮች ዋና ከተማቸው ነው ሲባል ሰምቻለሁ። ባህራም
የሚለው ሁሉ እውነት ሊሆን ይችላል። ግን አይመስልም
"ይህንም ስልህ፣ እንዲሁ የሚመስለኝ ነው፣ እንጂ፣ ለምን
እንዲህ ይመስልሀል ብትለኝ በቂ ምክንያት ልሰጥህ አልችልም
«እኔ የበኩሌ ጋንግስተር ሆነ ኮሙኒስት ሆነ ግድ የለኝም: ልጁ
እንደተካ ብሽቅና ነጃሳ ሳይሆን፣ ተወዳጅና አብረኸው ስትሆን
የሚያስቅህ የሚያስደስት ነው። ስለዚህ ባላውቀውም እወደዋለሁ።ሲቸግረው አንዳንዴ ጥቂት ፍራንክ እፀድቅበታለሁ»
“አቃጣሪ ሊሆን ይችላል?
ጥያቄዬ አሳቀው; በጉልህ ውብ አይኖቹ ብቻ ሳይሆን በጥቃቅን
ዝርዝር ጥርሶቹ ጭምር ሳቀብኝ
«ይህን ሀሳብ ያሳደረብህ ተካ መሆን አለበት» አለኝ
«አዎን»
“አይ ተካ ብሽቁ! ለምን ደግ ሲውሉለት አይገባውም? ስለሱ
ልንገርህ፡፡ አንድ ቀን ማታ ሱርፕሪዝ ፓርቲ አድርገን ሁላችንም
ስንደንስ ሴት ስናባስል፡ ተካ አንድ ማአዘን ጋ አንድ ወንምበር ላይ
ቁጭ ብሎ ነጭ ወይን እየጠጣ ሲጋራ ያጨሳል፣ ጥፍሩን ይነክሳል።ባህራም እንዲሀ አለኝ 'ይሄ ተካ ብቻውን ቁጭ ብሎ አሳዘነኝ፡፡ ያቺ ልጅ አልተያዘችም ቀስ አርገን እናያይዛቸው:: እኔ መቸም ተካን አቀዋለሁ፣ እምቢ አልኩ፡፡ ባህራም ተቆጣኝ 'ኣትረባም አለኝ፡፡ ሄዶ
ተመስገንን ኣግዘኝ አለው። ተመስገንም እምቢ አለ። ባህራም አናን ሀበሾች በጣም ጥሩ ሰዎች ትመስሉኝ ነበር፤ ለካስ አትረቡም።
ለራሳችሁ ደስታን ካገኛችሁ፣ ሌላው ቢቀና ቢበሳጭ ግድ የላችሁም፡፡
በሉ ተውት! ብቻዬን እሞክራለሁ አለ። ተው ይቅርብህ አልነው፡፡
እምቢ አለ፡፡ ተካንና ያችን ልጅ ሊያያይዛቸው ሞከረ
«ለመልካም ሙከራው ተካ ሲያመሰግነው ሰምተህል
«እነተካ ነጃሳ ያሉትን ቢሉ፣ ባህራም የሚወደድና የሚከበር
እንጂ የሚናቅ አይደለም» አለኝ
ይሄ ሉልሰገድ ራሱ የሚወደድና የሚከበር ልጅ ነው፣
ያስታውቃል
አንድ ቅዳሜ ከሰአት በኋላ ሉልሰገድ ቤት ውስጥ ቁጭ ብዬ
ስሰራ አማንዳ ቁና ቁና እየተነፈሰች ገባች (ሶስተኛ ፎቅ ነው ቤቱ)
«ፈረንሳዮቹ ለምን ኤለቬተር አይሰሩም?» አለችና አልጋው ላይ
በጀርባዋ ተከመረች:: ስራዬን ትቼ ወንበሬን ከመፃፊያው ጠረጴዛ
ወደ አልጋው በኩል ኣርኩት
«ስራህን አላቋርጥህ» አለችኝ
«ምንም ኣይደለም» አልኳት
ወሬ ጀመርን፡፡ ሞርሞን ነኝ አለችኝ። ስለሞርሞን ሀይማኖት
ብዙ ስለማላውቅ ጠያየቅኳት፡፡ ስለጆዜፍ ስሚዝና ስለወንጌሉ፣
እንዴት ሁለቱ የጠፉ የእስራኤል ነገዶች» ውቅያኖስ አቋርጠው
እሜሪካ እንደደረሱ፣ እንዴት በሀጢአታቸው ምክንያት ነጮቹና
(«አዎን ተጠቂ። ማንም ተከላካይ የሌለኝ ተጠቂ ነኝ»)
«ሳባብላት ብዙ ጊዜ ወሰደብኝ
«እና ይኸውልህ፣ አገሯ እስክትገባ ድረስ እንድወዳት ከራሴ
ጋር ግዴታ ገብቻለሁ»
«መቼ ነው 'ምትሄደው?» አልኩት፣ ውስጥ ውስጡን እያደነቅኩት
«ካንድ ወር ተኩል በኋላ
«አይ! አጭር ጊዜ ነዋ»
«በኔ ቦታ ብትሆን አጭር ጊዜ አይመስልህም ነበር። ያንተስ
መቼ ነው 'ምትሄድልህ?»
«የኔ እንጃ መሄዷን። ግን እጮኛዋ ካንድ ሁለት ወር በኋላ
ይመጣልን»
«እጮኛ አላት?! ትወደዋለች ይመስልሀል? ፍቅር ማለቴ ነው»
«አዎን»
«ታድያ ካንተ ጋር. . .»
«ከኔ ጋር ያ ነገር ብቻ ነው:: አየህ፣ አገሯ ሳለች ከጥቁር ጋር
መተኛት በጣም ያምራታል። ግን አትደፍርም፡፡ ስለዚህ፣ ፍራንስ
የነፃነት አገር እንደመሆኑ መጠን
ትከሻዪን አንቀሳቀስኩ
«እጮኛዋስ ምን ይላል?» አለኝ ሉልሰገድ
«እንዴት ያውቃል?»
«አይ ሴቶች! እኛም'ኮ ስናምናቸው እንደዚህ ይጫወቱብናል»
«ምን አለበት? እኛስ እንጫወትባቸው የለ?»
«ቢሆንም አንድ አይደለም»
«ለምን አንድ አይደለም?»
«እነሱ ሴቶች ናቸዋ!»
በዚህ ስንስቅ «እኔ ምልህ» አለኝ በዚያ በሰማያዊ አይኗ
ስታይህ ፍቅር የያዛት ይመስለኝ ነበር፡፡ ለካስ ጥቁር ወንድ
ስለሚያምራት ኖሯል?»
«አዎን»
እንዲህ ከሆነማ ብሞክር ሳይቀናኝ አይቀርማ»
«እርግጠኛ ነኝ ይቀናህል። በጣም ደስ ትላታለህ ስልህ!»
እንደማፈር ብሉ፣ ግን ጉልህ አይኖቹ እየሳቁ
«ምኔ ነው ደስ የሚላት?» አለኝ
«ምን ልበልህ፤ ብዙ ነገር ነው:: አይኖችህ፣ ቅላትህ፣
አረማመድህ፡፡ ከሁሉ ይበልጥ ደስ የሚላት ግን ምን መሰለህ?»
«ምንድነው?» አለኝ
«ሌላ ቢራ እዘዝልኝና እነግርሀለሁ» አልኩት፡፡ አዘዘልኝ
ለምኔ ነው ከሁሉ ደስ የሚላት?» አለኝ
«ቆይ ቢራው ይምጣ» አልኩት። በሽቀ፡፡ ጠረጴዛው ላይ በጣቶቹ
ታምቡር እየመታ እኔ እያየሁት እየሳቅኩ ቆየን። ቢራዬ መጥቶ
አንዴ እንደተጎነጨሁለት፣
«ተናገር እንጂ!» አለኝ
«ከሁሉ ደስ የሚላት ፈገግታህ ነው»
«ሙት? ቆይ ' ስቲ» አለና ከኪሱ አንድ ትንሽ መስተዋት
አውጥቶ መስተዋቱን እያየ ፈገግ አለ። ራሱን እየነቀነቀ «እቺ ልጅ
አልተሳሳተችም፡፡ እነዚህ ጥርሶቼ እንደ አይጥ ጥርስ ቢዘረዘሩም፣
ፈገግታዬ ልብ ያጠፋል። ፈገግታዬ ልብህን እያጠፋውም?»
«እናትክን! ይልቅ ምን እንዳለች ልንገርህ» አልኩት
«ንገረኝ»
«ፈገግታው በሀይል ደስ ይለኛል፡፡ ጥርሶቹን ሳያቸው ጭኖቼ
መሀል ትኩሳት ሲቆሰቆስ ይሰማኛል» አለች
«እውነትክን ነው? ጥርሶቼ ይህን ያህል sex-appeal (ማራኪነት)
አላቸው? እቺ ልጅ በጣም እስተዋይ መሆን አለባት»
«እንዲህ አይምሰልህ፡ ሌላ ምን አለች መሰለህ?»
«ምን አለች? »
«እዚህ አለም ላይ ምን ያምርሻል ብትለኝ» አለች «ሉልሰገድ
ጭንና ጭኔን ክፍት ቢያደርገኝና» አቋረጥኩ
«እና?» አለ። ተንገብግቧል
እና ብልቅጥ ሲልለት፣ ሉልሰገድ ይህን እምሴን በጥቃቅን
ቆንጆ ጥርሶቹ ጋጥ ጋጥ! ጉርስ! እኝክ! ሲያደርግልኝ ያምረኛል»
አለች
«በሽቃጣ! አንት እርኩስ!»
«እኔ ምን አጠፋሁ? የፈለገችህ እሷ» አልኩት
ሁለታችንም መሳቅ ጀመርን፡፡ ሌላ ቢራ አዘዝን። ብዙ ሌላ ወሬ
አወራን። ስለባህራም ጠየቅኩት። እንዲህ አለኝ
«በእውነቱ አውቀዋለሁ ልልህ አልችልም፡፡ የሚታወቅ ኣይነት
ሰው ኣይደለም፡፡ ስምንት ወር ሙሉ ገንዘብ ሳታገኝ መኖር፣ ግን
ገንዘብ ከሚያገኙ ሰዎች እኩል መኖር፣ ቀልድ አይደለም፡፡
ኮሙኒስት መሆኑን ታውቅ የለ? አንዳንዴ ከሀበሾቹ ወይም
ከኢራኖቹ ጋር ሳይሆን ከፈረንሳይ ጓደኞቹ ጋር ማታ ማርሰይ ሄዶ
ኣምሽቶ ወይም አድሮ ይመለሳል፡፡ የኮሙኒስቶች ስብሰባ ነበረን
ይላል፡፡ ግን አንዳንዴ ምን ብዬ አስባለሁ ይመስልሀል? በእውነት
ኮሙኒስቶች ስብሰባ ይሄዳል? ወይስ ማርሰይ ጋንግስተሮች ጋ
ይሄዳል? እንደሱ ከሆነ ለገንዘቡ እንቆቅልሽ ፍች ይገኝለታል፣ አየህ
በፈት በይሩት ነበርኩ ይላል። ሁለተኛ አመት ኮሌጅ ጨርሼ
ሶስተኛ አመት ስገባ በያስሚን ፍቅር ምክንያት ወዲህ መጣሁ
ይላል። ያስሚን ይወዳት የነበረ የሊባኖስ ልጅ ናት። ግን ባንዲት
ልጅ ፍቅር ምክንያት ትምህርትህን አጋምሰህ አይንህን ጨፍነህ
ትሽሻለህ? ደሞ፡ በይሩት ሳለሁ ቤተሰቦቼ ብዙ ገንዘብ ይልኩልኝ ነበር፣እዚህ ስመጣ ጊዜ ግን ድንገት ድምፃቸው 'ንኳ ጠፋ ይላል፡፡ ለምን? ሌላ
ነገር ደሞ በይሩት የመካከለኛው ምስራቅ ሰላዮችና ጋንግስተሮች ዋና ከተማቸው ነው ሲባል ሰምቻለሁ። ባህራም
የሚለው ሁሉ እውነት ሊሆን ይችላል። ግን አይመስልም
"ይህንም ስልህ፣ እንዲሁ የሚመስለኝ ነው፣ እንጂ፣ ለምን
እንዲህ ይመስልሀል ብትለኝ በቂ ምክንያት ልሰጥህ አልችልም
«እኔ የበኩሌ ጋንግስተር ሆነ ኮሙኒስት ሆነ ግድ የለኝም: ልጁ
እንደተካ ብሽቅና ነጃሳ ሳይሆን፣ ተወዳጅና አብረኸው ስትሆን
የሚያስቅህ የሚያስደስት ነው። ስለዚህ ባላውቀውም እወደዋለሁ።ሲቸግረው አንዳንዴ ጥቂት ፍራንክ እፀድቅበታለሁ»
“አቃጣሪ ሊሆን ይችላል?
ጥያቄዬ አሳቀው; በጉልህ ውብ አይኖቹ ብቻ ሳይሆን በጥቃቅን
ዝርዝር ጥርሶቹ ጭምር ሳቀብኝ
«ይህን ሀሳብ ያሳደረብህ ተካ መሆን አለበት» አለኝ
«አዎን»
“አይ ተካ ብሽቁ! ለምን ደግ ሲውሉለት አይገባውም? ስለሱ
ልንገርህ፡፡ አንድ ቀን ማታ ሱርፕሪዝ ፓርቲ አድርገን ሁላችንም
ስንደንስ ሴት ስናባስል፡ ተካ አንድ ማአዘን ጋ አንድ ወንምበር ላይ
ቁጭ ብሎ ነጭ ወይን እየጠጣ ሲጋራ ያጨሳል፣ ጥፍሩን ይነክሳል።ባህራም እንዲሀ አለኝ 'ይሄ ተካ ብቻውን ቁጭ ብሎ አሳዘነኝ፡፡ ያቺ ልጅ አልተያዘችም ቀስ አርገን እናያይዛቸው:: እኔ መቸም ተካን አቀዋለሁ፣ እምቢ አልኩ፡፡ ባህራም ተቆጣኝ 'ኣትረባም አለኝ፡፡ ሄዶ
ተመስገንን ኣግዘኝ አለው። ተመስገንም እምቢ አለ። ባህራም አናን ሀበሾች በጣም ጥሩ ሰዎች ትመስሉኝ ነበር፤ ለካስ አትረቡም።
ለራሳችሁ ደስታን ካገኛችሁ፣ ሌላው ቢቀና ቢበሳጭ ግድ የላችሁም፡፡
በሉ ተውት! ብቻዬን እሞክራለሁ አለ። ተው ይቅርብህ አልነው፡፡
እምቢ አለ፡፡ ተካንና ያችን ልጅ ሊያያይዛቸው ሞከረ
«ለመልካም ሙከራው ተካ ሲያመሰግነው ሰምተህል
«እነተካ ነጃሳ ያሉትን ቢሉ፣ ባህራም የሚወደድና የሚከበር
እንጂ የሚናቅ አይደለም» አለኝ
ይሄ ሉልሰገድ ራሱ የሚወደድና የሚከበር ልጅ ነው፣
ያስታውቃል
አንድ ቅዳሜ ከሰአት በኋላ ሉልሰገድ ቤት ውስጥ ቁጭ ብዬ
ስሰራ አማንዳ ቁና ቁና እየተነፈሰች ገባች (ሶስተኛ ፎቅ ነው ቤቱ)
«ፈረንሳዮቹ ለምን ኤለቬተር አይሰሩም?» አለችና አልጋው ላይ
በጀርባዋ ተከመረች:: ስራዬን ትቼ ወንበሬን ከመፃፊያው ጠረጴዛ
ወደ አልጋው በኩል ኣርኩት
«ስራህን አላቋርጥህ» አለችኝ
«ምንም ኣይደለም» አልኳት
ወሬ ጀመርን፡፡ ሞርሞን ነኝ አለችኝ። ስለሞርሞን ሀይማኖት
ብዙ ስለማላውቅ ጠያየቅኳት፡፡ ስለጆዜፍ ስሚዝና ስለወንጌሉ፣
እንዴት ሁለቱ የጠፉ የእስራኤል ነገዶች» ውቅያኖስ አቋርጠው
እሜሪካ እንደደረሱ፣ እንዴት በሀጢአታቸው ምክንያት ነጮቹና
👍27❤2🔥1
ቀዮቹ እንደዋጡዋቸው፣ ምናምን ዝብርቅርቅ ታሪክ ዘበዘበችልኝ፡፡
አሁን ኣብዛኛውን ረስቼዋለሁ፡፡ ግን ስለራሷ የነገረችኝን አስታውሳለሁ
«እኔ የሞርሞንን ሀይማኖት በሙሉ ልቤ እቀበለዋለሁ» አለች
«የሞርሞን ሀይማኖት ደሞ የጥቁሮች ፍጥረት ከነጮች ፍጥረት በታች ስለሆነ፣ ነጮች ከጥቁሮች ጋር አይጋቡ ይላል። እኔ ግን ቢቻለኝ ከሱ ጋር ልጋባ እፈልግ ነበር። ሉን ምን ያህል
እንደምወደው ይታይህ»
«ለመሆኑ ሉልሰገድ የት ሄደ?» አልኳት
“ብመኪናዬ ኒስ ሄደ። ማታ ይመለሳል»
«መኪና አለሽ እንዴ?»
«አዎን፣ ስፖርት ጃጉዋር፡፡ ካራት ቀን በፊት ከኢንግላንድ
መጣልኝ»
«ጃጉንዋር?»
«አዎን። አባቴ ሀብታም ነው:: ከሁለት ወር በፊት ነበር
መኪናው ይደርስሻል ያለኝ፤ ገና ዛሬ ደረሰኝ። ስለዘገየብኝ ተበሳጭቼ ነበር፣ አሁን ግን እንኳን ዘገየ እላለሁ»
«ለምን?»
«ያን ጊዜ መጥቶልኝ ቢሆን ኖሮ ከሉ ጋር ከመተዋወቄ በፊት
ይሆን ነበር፡፡ እና ሉ የተጠጋኝ ለራሴ ሲል ይሁን ወይስ ለጃጉዋር
መኪናዬ ሲል ይሁን ለማወቅ አልችልም ነበር። እንዲያውም
ለመኪናዬ ሲል ነው ማለቴ አይቀርም ነበር እርግጠኛ ነኝ። አሁን እንደዛ አይነት ሰው እንዳልሆነ አውቃለሁ፡፡ ግን ከመተዋወቃችን በፊት ጃጉዋር ቢኖረኝ ኖሮ እንዴት ላውቅ እችል ነበር? የፈረንሳይ
ቆንጆዎች እንደ ልቡ ሊያማርጥ ሲችል ለምን እኔን ይጠጋኛል?
'ለጃጉዋሬ ሲል ብዬ ማሰቤ አይቀርም ነበር፡፡ እና ይህ ሁሉ ደስታ ይቀርብኝ ነበር»
«ደስታ ይሰጥሻል?»
«እንዲህ አይምሰልህ። እሱን ከማግኘቴ በፊት ደስታ ምን
እንደሆነ አላውቅም ነበር። አሁን ግን. . .»
«ፍቅር ይዞሻል»
«ያውም ውብ የሆነ፡ የቀስተ ደመና ቀለማት የለበሰ ፍቅር
ነዋ!» ወፍራም ክብ ፊቷ ላይ የልጅ መሳይ ፈገግታ ይጫወታል፤
ቆንጆ ነጭ ፀጉሯ ትራሱ ላይ ተበትኗል
«ቅድም ጓደኞቼ ማርሰይ እንሂድ ብለውኝ ነበር» አለች የራሴ
አልጋ ደሞ ከዚህ ይበልጥ ይመቻል. . . ግን እዚህ መምጣት
ፈለግኩ። ሉ ባይኖርም የሉ ቤት ውስጥ ቁጭ ብዬ ወይም የሱ
አልጋ ላይ ተጋድሜ፣ በሱ እቃዎች ተከብቤ መቆየት ኣንድ እይነት
ጥሩ ስሜት ይሰጠኛል .. ፍቅር ይዞህ ያውቃል?»
«አዎን»
«እንግድያው ምን ማለቴ እንደሆነ ይገባሀል»
«በደምብ ይገባኛል፡፡ ታድለሻል»
«እኔም ታድያለሁ እላለሁ-- ምንም እንኳ ላጭር ጊዜ ብቻ
ቢሆን»
ዝም አልኩ፡፡ ፊቷ ላይ ሀዘኑን እንዳላይባት መሬት መሬቱን
አየሁ፡፡
«ቴኒሰንን አንብበህ ታውቃለህ?» አለችኝ
«አዎን»
«ይህንን ጥቅስ ታስታውሳለህ?
«I hold it true, what'er befall,
I feel it when I sorrow most
ተቀበልኳት
"'Tis better to have loved and lost
Than never to have loved at all"
ሳቅ እያለች
« Wow, man!» አለችኝ
ቴኒሰን አቀራረበን
«ቡና ላፍላልህ?» አለችኝ
«አብረሽኝ ትጠጪ እንደሆነ» አልኳት
ቡናውን ከቀዳችልን በኋላ ተመልሳ አልጋው ላይ ተከመረችና
ወሬያችንን ቀጠልን። ስለሞርሞን ሀይማኖት፣ ስለአሜሪካ፣
ስለኮሙኒዝም ስናወራ ቆይተን፣ ወሬው ወደ ሉልሰገድ ወሰደን፡፡
እንዲህ አለችኝ
«ሉን ከማግኘቴ በፊት ርካሽ የርካሽ መጨረሻ ነበርኩ። እሱ
እንኳ ሱርፕሪዝ ፓርቲ አግኝቶኝ፣ ያኔውኑ ወደ አንድ ክፍል
ኣስገብቶ ተኛኝ። ያን ጊዜ በሉ ቦታ ማንም ወንድ ቢለምነኝ ኖሮ
እሺ እል ነበር። ይተኛኛል፣ ሌላ ጊዜ አንገናኝም፤ በቃ፡፡ ሉ ሲተኛኝ
ግን ሌላ አይነት ስሜት ተሰማኝ፡፡ እንዳይተወኝ ፈራሁ፡፡ አለቀስኩ።
ቢሆንም ገና የእውነት ፍቅር አልያዘኝም ነበር። ይህን 'ምልበት
ምክንያት ኣለኝ። በሳምንቱ እዚያው ቤት ሌላ ፓርቲ ነበር፡፡ ሉ
ኣልነበረም፡፡ ተካ እዚያ ነበር፡፡ ተዋወቀኝ፡ አስደነሰኝ፣ ሊተኛኝ ፈለገ፡፡
እኔ 'ንኳ አልፈለግኩትም ነበር። ግን ከሉ ጋር ፍቅር እንዳይዘኝ
ፈርቼ ስለነበረ፣ ዝም ብዬ እንደ ድሮዬ መሆን ይሻለኛል በማለት
ተካን እሺ አልኩት፡፡ በኋላ በጣም ቆጨኝ»
«ለምን ቆጨሽ?»
ምክንያቱም፣ ከሉ ጋር ስተኛ ንፁህ እንደሆንኩ መስሎ ተሰምቶኝ ነበር። ተካ ተኝቶኝ ሲነሳ ግን ቁሽሽ ያልኩ ቆሻሻ እርኩስ እንደሆንኩ ተሰማኝ። ትቶኝ ሲሄድ እዚያ ጭለማ ውስጥ ብቻዬን
ስቅስቅ ብዬ አለቀስኩ»
ሁለታችንም ዝም አልን፡፡ ትንሽ ቆይታ ቀጠለች
«አሁን በቅርቡ ሉን ስለተካ ነገርኩት። ማንም ወንድ ቢሆን፣
ሸርሙጣ ነሽ ብሎ ይሰድበኝ ወይም ይመታኝ ነበር፤ ወይም
እስከነጭራሹኑ ይተወኝ ነበር፡፡ ሉ ግን ምን እንዳለ ልንገርህ? ምንም
አይደለም። የበፊት መጥፎ ልማድሽ ባንዳፍታ ሊለቅሽ አይችልም መቸስ። ደሞ አትደግሚውም፡፡ የምትደግሚው ቢሆን ኖሮ አትነግሪኝም ነበር። ስለዚህ አልፏል ማለት ነው? እንርሳው' አለኝ
«ጥልቅ ፍስህ ስለተሰማኝ አለቀስኩ፡፡ ከዚህ በፊት ማንም
አስቦልኝ አያውቅም፤ አየህ፡፡ ሉ ሊያሻሽለኝ ይሞክራል፣ ርካሽነቴን
ሊያስተወኝ ከልቡ ይጥራል
ርካሽነትን ካልተውሽ ራስሽን ለማክበር አትችይም። ራስሽን
ካላከበርሽ ደሞ ሰው ሊያከብርሽ አይችልም፡፡ ሰው ካላከበረሽ ደስታን ልታገኚ አትችይም ይለኛል፡፡ እንዲያ እያሰበልኝ እንዴት ላልወደው እችላለሁ?» የፊቷ ጮማ ያፈናቸው ንፁሀ ሰማያዊ አይኖቿ እምባ አቀረሩ
«እኔ ላለቅስ ነው፣ ወሬ እንለውጥ» አለችኝ
«እሺ፡ ስለምን እናውራ?» አልኳት
«ስላንተ፡፡ ፍቅር ከማን ጋር ነው የያዘህ?»
«አንዲት ያገሬ ልጅ አለች
ቆንጆ ናት እርግጠኛ ነኝ
«እንዴት እርግጠኛ ሆንሽ?»
«ሉ ነገረኝ»
«ምን አለሽ?»
«እንደሷ ቆንጆ አይቼ አላውቅም አለኝ፡፡ ደሞ--»
በር ተንኳኳ። ወንድ መኝታ ቤት ሴት ማስገባት ክልክል ስለሆነ
ፈራን፡፡ እንደገና ተንኳኳ
«ማነው?» አልኩ በፈረንሳይኛ
«እኔ ነኝ፡፡ ክፈት» አለኝ
«ሉ ነው!» አለችና ካልጋው ዘላ ተነስታ በሩን ከፈተች
«ከግማሽ መንገድ ተመለስኩ» አለ ሉልሰገድ
«ምነው? መኪናዋ ተበላሸች?» አለችው
«የለም፣ ሳስብበት ጊዜ፣ ለምን ከኔ ጋር አትመጪም?» አላት
«እንድመጣ ትፈልገኛለህ?» አለችው
«አለዚያ ለምን እመለስ ነበር?» አላት
ሲወጡ ከበሩ ጋ መለስ አለችና፣ እሱ እንዳይሰማ
«እኔስ ምን አልኩህ?» አለችኝ። በጣም ደስ ብሏታል
ይሄ ሉልሰገድ ተራ ሰው አይደለም። ከአማንዳ ጋር ባደረገው ግንኙነት የታየኝ ጠባዩ የሀበሻ ጠባይ አይመስልም፡፡ አስቀያሚ ሴት መተኛቱስ የሀበሻ ደምብ ነው ሰው ሁሉ እያየው አቅፏት መዘር ግን! አምራው ቢተኛት ያባት ነው እየሰለቸችው
እየታከተው እወድሻለሁ ማለቱ ግን! ልጅቱ አስቀያሚ በመሆኗ
አይወዳትምና፣ ተካ ተኛኋት ብሎ ሲነግረው ከተካ ጋር አለመጣላቱስ እሺ እሷ ራሷ
ተካ ተኝቶኛል ብላ ስትናዘዝ ሰበብ
አገኘሁ ብሎ እሷን አለማባረሩ ግን!. . . ይህ ጠባዩ በጭራሽ የሀበሻ አይመስልም፡፡ በልጅነቱ ሚሲዮን ነበር የሚማረው። ለዚህ ይሆን?....
💫ይቀጥላል💫
አሁን ኣብዛኛውን ረስቼዋለሁ፡፡ ግን ስለራሷ የነገረችኝን አስታውሳለሁ
«እኔ የሞርሞንን ሀይማኖት በሙሉ ልቤ እቀበለዋለሁ» አለች
«የሞርሞን ሀይማኖት ደሞ የጥቁሮች ፍጥረት ከነጮች ፍጥረት በታች ስለሆነ፣ ነጮች ከጥቁሮች ጋር አይጋቡ ይላል። እኔ ግን ቢቻለኝ ከሱ ጋር ልጋባ እፈልግ ነበር። ሉን ምን ያህል
እንደምወደው ይታይህ»
«ለመሆኑ ሉልሰገድ የት ሄደ?» አልኳት
“ብመኪናዬ ኒስ ሄደ። ማታ ይመለሳል»
«መኪና አለሽ እንዴ?»
«አዎን፣ ስፖርት ጃጉዋር፡፡ ካራት ቀን በፊት ከኢንግላንድ
መጣልኝ»
«ጃጉንዋር?»
«አዎን። አባቴ ሀብታም ነው:: ከሁለት ወር በፊት ነበር
መኪናው ይደርስሻል ያለኝ፤ ገና ዛሬ ደረሰኝ። ስለዘገየብኝ ተበሳጭቼ ነበር፣ አሁን ግን እንኳን ዘገየ እላለሁ»
«ለምን?»
«ያን ጊዜ መጥቶልኝ ቢሆን ኖሮ ከሉ ጋር ከመተዋወቄ በፊት
ይሆን ነበር፡፡ እና ሉ የተጠጋኝ ለራሴ ሲል ይሁን ወይስ ለጃጉዋር
መኪናዬ ሲል ይሁን ለማወቅ አልችልም ነበር። እንዲያውም
ለመኪናዬ ሲል ነው ማለቴ አይቀርም ነበር እርግጠኛ ነኝ። አሁን እንደዛ አይነት ሰው እንዳልሆነ አውቃለሁ፡፡ ግን ከመተዋወቃችን በፊት ጃጉዋር ቢኖረኝ ኖሮ እንዴት ላውቅ እችል ነበር? የፈረንሳይ
ቆንጆዎች እንደ ልቡ ሊያማርጥ ሲችል ለምን እኔን ይጠጋኛል?
'ለጃጉዋሬ ሲል ብዬ ማሰቤ አይቀርም ነበር፡፡ እና ይህ ሁሉ ደስታ ይቀርብኝ ነበር»
«ደስታ ይሰጥሻል?»
«እንዲህ አይምሰልህ። እሱን ከማግኘቴ በፊት ደስታ ምን
እንደሆነ አላውቅም ነበር። አሁን ግን. . .»
«ፍቅር ይዞሻል»
«ያውም ውብ የሆነ፡ የቀስተ ደመና ቀለማት የለበሰ ፍቅር
ነዋ!» ወፍራም ክብ ፊቷ ላይ የልጅ መሳይ ፈገግታ ይጫወታል፤
ቆንጆ ነጭ ፀጉሯ ትራሱ ላይ ተበትኗል
«ቅድም ጓደኞቼ ማርሰይ እንሂድ ብለውኝ ነበር» አለች የራሴ
አልጋ ደሞ ከዚህ ይበልጥ ይመቻል. . . ግን እዚህ መምጣት
ፈለግኩ። ሉ ባይኖርም የሉ ቤት ውስጥ ቁጭ ብዬ ወይም የሱ
አልጋ ላይ ተጋድሜ፣ በሱ እቃዎች ተከብቤ መቆየት ኣንድ እይነት
ጥሩ ስሜት ይሰጠኛል .. ፍቅር ይዞህ ያውቃል?»
«አዎን»
«እንግድያው ምን ማለቴ እንደሆነ ይገባሀል»
«በደምብ ይገባኛል፡፡ ታድለሻል»
«እኔም ታድያለሁ እላለሁ-- ምንም እንኳ ላጭር ጊዜ ብቻ
ቢሆን»
ዝም አልኩ፡፡ ፊቷ ላይ ሀዘኑን እንዳላይባት መሬት መሬቱን
አየሁ፡፡
«ቴኒሰንን አንብበህ ታውቃለህ?» አለችኝ
«አዎን»
«ይህንን ጥቅስ ታስታውሳለህ?
«I hold it true, what'er befall,
I feel it when I sorrow most
ተቀበልኳት
"'Tis better to have loved and lost
Than never to have loved at all"
ሳቅ እያለች
« Wow, man!» አለችኝ
ቴኒሰን አቀራረበን
«ቡና ላፍላልህ?» አለችኝ
«አብረሽኝ ትጠጪ እንደሆነ» አልኳት
ቡናውን ከቀዳችልን በኋላ ተመልሳ አልጋው ላይ ተከመረችና
ወሬያችንን ቀጠልን። ስለሞርሞን ሀይማኖት፣ ስለአሜሪካ፣
ስለኮሙኒዝም ስናወራ ቆይተን፣ ወሬው ወደ ሉልሰገድ ወሰደን፡፡
እንዲህ አለችኝ
«ሉን ከማግኘቴ በፊት ርካሽ የርካሽ መጨረሻ ነበርኩ። እሱ
እንኳ ሱርፕሪዝ ፓርቲ አግኝቶኝ፣ ያኔውኑ ወደ አንድ ክፍል
ኣስገብቶ ተኛኝ። ያን ጊዜ በሉ ቦታ ማንም ወንድ ቢለምነኝ ኖሮ
እሺ እል ነበር። ይተኛኛል፣ ሌላ ጊዜ አንገናኝም፤ በቃ፡፡ ሉ ሲተኛኝ
ግን ሌላ አይነት ስሜት ተሰማኝ፡፡ እንዳይተወኝ ፈራሁ፡፡ አለቀስኩ።
ቢሆንም ገና የእውነት ፍቅር አልያዘኝም ነበር። ይህን 'ምልበት
ምክንያት ኣለኝ። በሳምንቱ እዚያው ቤት ሌላ ፓርቲ ነበር፡፡ ሉ
ኣልነበረም፡፡ ተካ እዚያ ነበር፡፡ ተዋወቀኝ፡ አስደነሰኝ፣ ሊተኛኝ ፈለገ፡፡
እኔ 'ንኳ አልፈለግኩትም ነበር። ግን ከሉ ጋር ፍቅር እንዳይዘኝ
ፈርቼ ስለነበረ፣ ዝም ብዬ እንደ ድሮዬ መሆን ይሻለኛል በማለት
ተካን እሺ አልኩት፡፡ በኋላ በጣም ቆጨኝ»
«ለምን ቆጨሽ?»
ምክንያቱም፣ ከሉ ጋር ስተኛ ንፁህ እንደሆንኩ መስሎ ተሰምቶኝ ነበር። ተካ ተኝቶኝ ሲነሳ ግን ቁሽሽ ያልኩ ቆሻሻ እርኩስ እንደሆንኩ ተሰማኝ። ትቶኝ ሲሄድ እዚያ ጭለማ ውስጥ ብቻዬን
ስቅስቅ ብዬ አለቀስኩ»
ሁለታችንም ዝም አልን፡፡ ትንሽ ቆይታ ቀጠለች
«አሁን በቅርቡ ሉን ስለተካ ነገርኩት። ማንም ወንድ ቢሆን፣
ሸርሙጣ ነሽ ብሎ ይሰድበኝ ወይም ይመታኝ ነበር፤ ወይም
እስከነጭራሹኑ ይተወኝ ነበር፡፡ ሉ ግን ምን እንዳለ ልንገርህ? ምንም
አይደለም። የበፊት መጥፎ ልማድሽ ባንዳፍታ ሊለቅሽ አይችልም መቸስ። ደሞ አትደግሚውም፡፡ የምትደግሚው ቢሆን ኖሮ አትነግሪኝም ነበር። ስለዚህ አልፏል ማለት ነው? እንርሳው' አለኝ
«ጥልቅ ፍስህ ስለተሰማኝ አለቀስኩ፡፡ ከዚህ በፊት ማንም
አስቦልኝ አያውቅም፤ አየህ፡፡ ሉ ሊያሻሽለኝ ይሞክራል፣ ርካሽነቴን
ሊያስተወኝ ከልቡ ይጥራል
ርካሽነትን ካልተውሽ ራስሽን ለማክበር አትችይም። ራስሽን
ካላከበርሽ ደሞ ሰው ሊያከብርሽ አይችልም፡፡ ሰው ካላከበረሽ ደስታን ልታገኚ አትችይም ይለኛል፡፡ እንዲያ እያሰበልኝ እንዴት ላልወደው እችላለሁ?» የፊቷ ጮማ ያፈናቸው ንፁሀ ሰማያዊ አይኖቿ እምባ አቀረሩ
«እኔ ላለቅስ ነው፣ ወሬ እንለውጥ» አለችኝ
«እሺ፡ ስለምን እናውራ?» አልኳት
«ስላንተ፡፡ ፍቅር ከማን ጋር ነው የያዘህ?»
«አንዲት ያገሬ ልጅ አለች
ቆንጆ ናት እርግጠኛ ነኝ
«እንዴት እርግጠኛ ሆንሽ?»
«ሉ ነገረኝ»
«ምን አለሽ?»
«እንደሷ ቆንጆ አይቼ አላውቅም አለኝ፡፡ ደሞ--»
በር ተንኳኳ። ወንድ መኝታ ቤት ሴት ማስገባት ክልክል ስለሆነ
ፈራን፡፡ እንደገና ተንኳኳ
«ማነው?» አልኩ በፈረንሳይኛ
«እኔ ነኝ፡፡ ክፈት» አለኝ
«ሉ ነው!» አለችና ካልጋው ዘላ ተነስታ በሩን ከፈተች
«ከግማሽ መንገድ ተመለስኩ» አለ ሉልሰገድ
«ምነው? መኪናዋ ተበላሸች?» አለችው
«የለም፣ ሳስብበት ጊዜ፣ ለምን ከኔ ጋር አትመጪም?» አላት
«እንድመጣ ትፈልገኛለህ?» አለችው
«አለዚያ ለምን እመለስ ነበር?» አላት
ሲወጡ ከበሩ ጋ መለስ አለችና፣ እሱ እንዳይሰማ
«እኔስ ምን አልኩህ?» አለችኝ። በጣም ደስ ብሏታል
ይሄ ሉልሰገድ ተራ ሰው አይደለም። ከአማንዳ ጋር ባደረገው ግንኙነት የታየኝ ጠባዩ የሀበሻ ጠባይ አይመስልም፡፡ አስቀያሚ ሴት መተኛቱስ የሀበሻ ደምብ ነው ሰው ሁሉ እያየው አቅፏት መዘር ግን! አምራው ቢተኛት ያባት ነው እየሰለቸችው
እየታከተው እወድሻለሁ ማለቱ ግን! ልጅቱ አስቀያሚ በመሆኗ
አይወዳትምና፣ ተካ ተኛኋት ብሎ ሲነግረው ከተካ ጋር አለመጣላቱስ እሺ እሷ ራሷ
ተካ ተኝቶኛል ብላ ስትናዘዝ ሰበብ
አገኘሁ ብሎ እሷን አለማባረሩ ግን!. . . ይህ ጠባዩ በጭራሽ የሀበሻ አይመስልም፡፡ በልጅነቱ ሚሲዮን ነበር የሚማረው። ለዚህ ይሆን?....
💫ይቀጥላል💫
👍24🔥4
#ቀስ_ብሎ_ይቆማል
፡
፡
#አምስት
፡
፡
#በአሌክስ_አብርሃም
...ከሃኒባል ጋር ሆነን ያልረገጥነው የባሕል ሕክምና አዋቂ ቤት የለም፤ ደከመን። ሃኒባል ለእኔ ሲል
ያለችውን የዓመት እረፍት ጨርሶ ካለ ክፍያ አንድ ሳምንት ከሥራው ቀረ። ግን ምን ያደርጋል፣ ሁሉም
ነገር ከንቱ ልፋት ብቻ ሆነ። የሄድንባቸው ሁሉ ለእኔ ችግር መፍትሔ ማምጣት ይቅርና፣ ማፅናናት እንኳን ያልፈጠረባቸው አጋሰስ ነጋዴዎች ነበሩ። ቢጨንቀን አንድ ሁለት የልብ ጓደኞቻችንን ጨምረን
ጉዳዩን ነገርናቸው።ኣንዱ ጓደኛችን ለትምሕርት ውጭ ቆይቶ ገና መመለሱ ነበረ፤ ማይክሮባይሎጅ
ነው።
ጉዳዩን በጥሞና አዳመጠና፣ “…እስቲ እንዲት ውጭ ኣብረን የተማርን የስነልቦና ባለሞያ አውቃለሁ”አለ። ደስ የምትል የተረጋጋች ልጅ ጋር ወሰደኝ። ቢሮዋ ይገርማል፤ ሁሉም ነገር ነጭ ከእስከርብቶና ወረቀቱ ውጭ። ተነስታ ተቀበለችን። ከአንድ ሰዓት በላይ ያወራሁ ሳይመስለኝ ብዙ አስወራችኝ
“እኔ የምልህ አብርሃምም
እ ?"
ፍቅረኛህ ምናልባት ከቤተሰብህ አንድኛቸውጋ በመልከ ወይ በባሕሪ ትመሳሰል ይሆን?ፀ
"ኧረ በጭራሽ !እህቴ አፍንጫ የሚባል ነገር አልፈጠረባትም፣ ሙና'ኮ ሰልካካ ናት። እህቴ ከማጠር ብዛት ከራሷ ቦርሳ ቻፕስቲክ ለማውጣት እንኳን ወንበር ላይ ቆማ ነው፤ ሙና'ኮ መለሎ ፈገግ አለች
የሥነልቦና ባለሞያዋ። ጥርሶቿ ያማምራሉ (ልብ አይሞት አሁንም ሴት አደንቃለሁ)
እናቴም ብትሆን ቁመቷ እህቴ ነው የወጣችው። በዛ ላይ እናቴ ጠይም ሙና እኮ ዝም አልኩ!
ምናልባት የወሲብ ፊልሞችን ትመለከት ነበር እንዴ ?
“ኧረ አይቼ አላውቅም" እውነቴን ነበር።
“ቤተሰባችሁ ውስጥ የሚበዙት ሴቶች ናቸው ወንዶች ?
“ልጆቹ እኔና እህቴ ነን.… በቃ ! የሥነልቦና ባለሞያዋ የሆነ ነገር ቀይ ወረቀት ላይ በቀይ እስክርቢቶ
ስትጽፍ ቆየችና፣ (እንዴት እንደሚታያት እኔጃ
«ኃይማኖት ላይ እንዴት ነህ ?» «ታጠብቃለህ ?”
«ኧረ የለሁበትም።"
ቤተከርስቲያን የሄድኩት ራሱ ኢህአዴግ አዲስ ኣበባን ሲቆጣጠር የበቅሎ ቤቱ
ፍንዳታ ጊዜ፡ እናቴ ሚካኤል ልትደበቅ ስትሄድ እጄን ይዛኝ ነው ከዛ በኋላ ሄጄ አላውቅም
ፍቅረኛህ ሌላ ወንድ ጋር ግንኙነት አላት ብለህ ታስባለህ ?”
ማን ሙና … ኧረረረረረረረረረረ"
ከዚህ በፊት ከሌላ ሴት ጋር ወሲብ ያልፈጸምከው ለምንድን ነው ”
"እኔጃ"
"ሴን ትፈራለህ እንዴ ?
"መፍራት ሳይሆን እንዲሁ መቅረብ ብዙም አልፈልግም።” ወንበሯ ላይ ተመቻችታ ወደኔ ዘንበል አለችና (ጡቶቿ አፈጠጡብኝ)
“ለምን ?” ስትል ጠየቀችኝ፤ ቁልፉን ያገኘችው ሳይመስላት አልቀረም።
ረዥም ሰዓት በስልክ እንዳያወሩኝና ሸኘኝ እንዳይሉኝ … ! ስል መለስኩላት። እንደው ይህ ምላሽ መታበይ ይመስል ይሆናል እንጂ ማንንም እንደመሸኘትና እና በስልክ እንደማውራት የምጠላው ነገር
የለም። እኔም ሲሸኙኝ አልወድም፤ ሰውም መሸኘት ያንገሸግሽኛል። ምንድን ነው መጓተት፣ ምንድነው
ስልክ ላይ ተለጥፎ ማላዘን ? እንዴት እንደሚያስጠላኝ ! ስልከ አልወድም።
እሺ አብርሽ ጨርሰናል፣ ስልክህን ስጠኝና እደውልልሃለሁ” እርፍ!!
የሥነልቦና ባለሞያዋ እየደወለች ልትረዳኝ ብትሞከርም ነገሩ ዋጋ አልነበረውም። የበለጠ ስለጉዳዩ
ባሰብኩ ቁጥር በእግሮቼ መሃል ሳይሆን በፍርሃት መሃል ቁም ነገሩ ጠፋ። ቄሱም ዝም መጽሐፉም ዝም !! ወዶ ነው አበሻ፣ “ወንድ ልጅ ከነቃጭሉ" የሚለው። ትውልድን የሚሻገር ሕያው ድምጽ
መፈጠሪያው የት እንደሆነ ሲገባው እንጂ ! ኤዲያ!ወንድነት ደገፍ ብሎ የሚኮፈስበት ከዘራ ሸንበቆ ሲሆን አለ ከልብ የሚሰነጠር ወኔ ከተራ ብልግና የገዘፈ ሃቅ፤ ቃጭሉም ዝም ! ቤቴ ውስጥ ካሉት እቃዎች ምን አስጠላሀ ብባል አልጋዬ። የተሸነፍኩበት፣ የተማረክኩበት፣ የቆሰልኩበትና የተሰዋሁበት
ጦር ማዴ መስሎ ታየኝ። “ወኔዬን ያፈሰስኩበት አልጋ እኮ ነው ብዬ የልጅ ልጆቼ ላይ እኮፈስበት
ይሆናል። ያኔ ወኔው ያፈሰሰ ትውልድ ነፍ ነው የሚሆነው ! ወኔ ቢስነትም ክብር!
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ሙና ልትመጣ አስራ አንድ ቀናት ቀሩ ። አስራ አንድ የሽብር ቀናት ! “አብርሽ ፈራህ እንዴ ?ሂሂሂሂሂ
እንደ ቀልድ ትጠይቃለች። ለምን ጀግና ለመምሰል እንደምጣጣር ለራሴም አይገባኝ፤ ፈርቻለው
አይደል እንዴ ? አዎ ፈርቻለሁ ብላት ምን ነበር ? እኔ ግን ኮስተር ብዬ እንዲህ አልኳት፣ “ለምኑ ነው
የምፈራው?
“ለብር አምባሩ ነዋ አለችና ትንፋሽ እስኪያጥራት በሳቅ ፈረሰች። ሳቋ ውስጥ ሺ ጊዜ ፍራ እንጂ
አሁንማ ቁርጥ ነው የሚል ንዝረት አለ። እኔ'ኮ የሚገርመኝ “ብር አምባር” ከእንትን” ጋር ምን
አገናኘው? እውነቴን እኮ ነው … ብዙ ወንዶች ከአንዲት ሴት ጋር ወሲብ ሊፈፅሙ “ፈረሱም ሜዳውም ያውላችሁ” ሲባሉ በስሜት ስለሚሳከሩ እንኳን ቃል ሊሰነጥቁና ሊመረምሩ አልጋ ላይ ይሁኑ ዓየር ላይ የሚያውቁት ከተረጋጉ በኋላ ነው። ከዛ በፊትማ ብር ይልሰር አምባር ይሰበር ብርጭቆ ይሰበር ቅስም
ይሰበር ምን ግዳቸው "ሰማዩን ሰበረው ጀግናው” ቢባልም አይሰሙም፤ እኔ ግን የያዘ ይዞኝ ቀልቤን አሰላሳይ አድርጓታልና “ብር አምባር” ከድንግልና ጋር ምን አገናኘው ብዬ አስባለሁ -- (ሰው ወዶ ፈላስፋ አይሆንም መቼስ ይሄ ሁሉ ሚዜ እና ታዳሚ ላንቃው እስኪደርቅ በየሰርግ ቤቱ“ብር አምባር ሰበረልዎ ጀግናው ልጅዎ እያለ ይዝፈነው እንጂ “ድንግልናን ከብር አምባር ምን አገናኘው ለሚለው ጥያቄ መልስ ያለው አይመስለኝም።
እኔ ግን ዝም ብዬ ሳስሰው፣ “ብር አምባር መስበር አስገድዶ ከመድፈር ጋር “ጥብቅ ቁርኝት ያለው ጉዳይ ይመስለኛል። ልጅቱ የብር አምባር እጇ ላይ አጥልቃለች፤ ያው ሴት የብር አምባር ማድረጓ ከጥንት የተለመደ ነገር ነው) እና ባሏ ወላ ወዳጇ እጇን ይይዛታል .… (ያዝ እጆን) እንዲል ዘፈኑ ከዛ ለማምለጥ ወይም ራሷን ለማዳን እንዳቅሟ መታገሏ አይቀርም፤ መቼስ ዝም ብሎ ያውልህ አይባልም።
በሩን ይዘጋል (ዝጋ ደጇን) እንዲል ቀጣዩ የዘፈኑ ስንኝ፤ ትግሉ ከበረታ እጇን ጠምዝዞ ጉንጯን (ሳም ጉንጯን ) የሚለው ልክ መጣ። ለከንፈሯ ያሞጠሞጠው ከንፈር በልጅቱ መወራጨት ስቶ
ጉንጯ ላይ አርፎም ሊሆን ይችላል፣ ወይም አየር ላይ እንደ ርችት የከሸፈ መሳም ብትን ! ሲታገላታ እጇ ላይ ያለው አምባር ስብር ! ከሽ ! “ይሰበር የታባቱ ቅዳሜ ገበያ ስወጣ ሌላ እገዛልሻለሁ ያውም ወርቅ የመስለ” እያለ ወደ ጉዳዩ !
እንዲህ የሚያስለፈሰፈኝ ወድጄ አይደለም፤ አምባሩ እኔ እጅ ላይ ያለ እስኪመስለኝ መዘዜ ሊመዘዝ
አስራ አንድ ቀን ቢቀረኝ እንጂ። ሙና ይቅርታ አታውቅም ! በአሁኑ ጉብኝቷ ጉንጯን ስሜ ብልካት
እርሷም እንደ ይሁዳ ስማ ነው ለብቸኝነት ስቅላቴ የምትሸጠኝ። ሙናን እኮ አፈቅራታለሁ። እንደ
ቀልድ ሳጣት ነው በቃ ? እሺ አሁን የእኔ ጥፋት ምንድን ነው? የሙና ጥፋትስ ? እግዚኣብሔር ግን
ምን አደረግኩት ? እስኪ አሁን ማን ይሙት ሊቃጣኝ ፈልጎ ከሆነ ሌላ ልምጭ አጥቶ ነው !? ለምሳሌ ሰፈራችንን በጎርፍ አጥለቅልቆ እኔን ብቻ በመግደል ዜና ማድረግ አይችልም ? መንገድ ላይ ሱክ ሱክ ስል መብረቅ አውርዶ ድምጥማጤን ማጥፋት ያቅተዋል ? ምን አድርጌው ከማን የተለየ ጥፋትና በደል ሰርቼ በውርደት የምወዳትን ልጅ ዓይኔ እያየ ያስነጥቀኛል ? አባታችን አብርሃም እንኳን በዘጠና ስንት
አሙቱ ተሳክቶለት ልጅ ሲወልድ እኔን ሚስኪኑ በሃያ ሰባት አመቴ እንዲህ ጉድ ስሆን እግዜር እንዴት
ሆዱ ቻለ ?
'አብርሽ” እለኝ ሃኒባል፣
"እ"
“ግን ችግሩ ከሙና ቢሆንስ ?"
“እንዴዴዴዴዴ ምን አገናኘው ከሙና ጋር”
፡
፡
#አምስት
፡
፡
#በአሌክስ_አብርሃም
...ከሃኒባል ጋር ሆነን ያልረገጥነው የባሕል ሕክምና አዋቂ ቤት የለም፤ ደከመን። ሃኒባል ለእኔ ሲል
ያለችውን የዓመት እረፍት ጨርሶ ካለ ክፍያ አንድ ሳምንት ከሥራው ቀረ። ግን ምን ያደርጋል፣ ሁሉም
ነገር ከንቱ ልፋት ብቻ ሆነ። የሄድንባቸው ሁሉ ለእኔ ችግር መፍትሔ ማምጣት ይቅርና፣ ማፅናናት እንኳን ያልፈጠረባቸው አጋሰስ ነጋዴዎች ነበሩ። ቢጨንቀን አንድ ሁለት የልብ ጓደኞቻችንን ጨምረን
ጉዳዩን ነገርናቸው።ኣንዱ ጓደኛችን ለትምሕርት ውጭ ቆይቶ ገና መመለሱ ነበረ፤ ማይክሮባይሎጅ
ነው።
ጉዳዩን በጥሞና አዳመጠና፣ “…እስቲ እንዲት ውጭ ኣብረን የተማርን የስነልቦና ባለሞያ አውቃለሁ”አለ። ደስ የምትል የተረጋጋች ልጅ ጋር ወሰደኝ። ቢሮዋ ይገርማል፤ ሁሉም ነገር ነጭ ከእስከርብቶና ወረቀቱ ውጭ። ተነስታ ተቀበለችን። ከአንድ ሰዓት በላይ ያወራሁ ሳይመስለኝ ብዙ አስወራችኝ
“እኔ የምልህ አብርሃምም
እ ?"
ፍቅረኛህ ምናልባት ከቤተሰብህ አንድኛቸውጋ በመልከ ወይ በባሕሪ ትመሳሰል ይሆን?ፀ
"ኧረ በጭራሽ !እህቴ አፍንጫ የሚባል ነገር አልፈጠረባትም፣ ሙና'ኮ ሰልካካ ናት። እህቴ ከማጠር ብዛት ከራሷ ቦርሳ ቻፕስቲክ ለማውጣት እንኳን ወንበር ላይ ቆማ ነው፤ ሙና'ኮ መለሎ ፈገግ አለች
የሥነልቦና ባለሞያዋ። ጥርሶቿ ያማምራሉ (ልብ አይሞት አሁንም ሴት አደንቃለሁ)
እናቴም ብትሆን ቁመቷ እህቴ ነው የወጣችው። በዛ ላይ እናቴ ጠይም ሙና እኮ ዝም አልኩ!
ምናልባት የወሲብ ፊልሞችን ትመለከት ነበር እንዴ ?
“ኧረ አይቼ አላውቅም" እውነቴን ነበር።
“ቤተሰባችሁ ውስጥ የሚበዙት ሴቶች ናቸው ወንዶች ?
“ልጆቹ እኔና እህቴ ነን.… በቃ ! የሥነልቦና ባለሞያዋ የሆነ ነገር ቀይ ወረቀት ላይ በቀይ እስክርቢቶ
ስትጽፍ ቆየችና፣ (እንዴት እንደሚታያት እኔጃ
«ኃይማኖት ላይ እንዴት ነህ ?» «ታጠብቃለህ ?”
«ኧረ የለሁበትም።"
ቤተከርስቲያን የሄድኩት ራሱ ኢህአዴግ አዲስ ኣበባን ሲቆጣጠር የበቅሎ ቤቱ
ፍንዳታ ጊዜ፡ እናቴ ሚካኤል ልትደበቅ ስትሄድ እጄን ይዛኝ ነው ከዛ በኋላ ሄጄ አላውቅም
ፍቅረኛህ ሌላ ወንድ ጋር ግንኙነት አላት ብለህ ታስባለህ ?”
ማን ሙና … ኧረረረረረረረረረረ"
ከዚህ በፊት ከሌላ ሴት ጋር ወሲብ ያልፈጸምከው ለምንድን ነው ”
"እኔጃ"
"ሴን ትፈራለህ እንዴ ?
"መፍራት ሳይሆን እንዲሁ መቅረብ ብዙም አልፈልግም።” ወንበሯ ላይ ተመቻችታ ወደኔ ዘንበል አለችና (ጡቶቿ አፈጠጡብኝ)
“ለምን ?” ስትል ጠየቀችኝ፤ ቁልፉን ያገኘችው ሳይመስላት አልቀረም።
ረዥም ሰዓት በስልክ እንዳያወሩኝና ሸኘኝ እንዳይሉኝ … ! ስል መለስኩላት። እንደው ይህ ምላሽ መታበይ ይመስል ይሆናል እንጂ ማንንም እንደመሸኘትና እና በስልክ እንደማውራት የምጠላው ነገር
የለም። እኔም ሲሸኙኝ አልወድም፤ ሰውም መሸኘት ያንገሸግሽኛል። ምንድን ነው መጓተት፣ ምንድነው
ስልክ ላይ ተለጥፎ ማላዘን ? እንዴት እንደሚያስጠላኝ ! ስልከ አልወድም።
እሺ አብርሽ ጨርሰናል፣ ስልክህን ስጠኝና እደውልልሃለሁ” እርፍ!!
የሥነልቦና ባለሞያዋ እየደወለች ልትረዳኝ ብትሞከርም ነገሩ ዋጋ አልነበረውም። የበለጠ ስለጉዳዩ
ባሰብኩ ቁጥር በእግሮቼ መሃል ሳይሆን በፍርሃት መሃል ቁም ነገሩ ጠፋ። ቄሱም ዝም መጽሐፉም ዝም !! ወዶ ነው አበሻ፣ “ወንድ ልጅ ከነቃጭሉ" የሚለው። ትውልድን የሚሻገር ሕያው ድምጽ
መፈጠሪያው የት እንደሆነ ሲገባው እንጂ ! ኤዲያ!ወንድነት ደገፍ ብሎ የሚኮፈስበት ከዘራ ሸንበቆ ሲሆን አለ ከልብ የሚሰነጠር ወኔ ከተራ ብልግና የገዘፈ ሃቅ፤ ቃጭሉም ዝም ! ቤቴ ውስጥ ካሉት እቃዎች ምን አስጠላሀ ብባል አልጋዬ። የተሸነፍኩበት፣ የተማረክኩበት፣ የቆሰልኩበትና የተሰዋሁበት
ጦር ማዴ መስሎ ታየኝ። “ወኔዬን ያፈሰስኩበት አልጋ እኮ ነው ብዬ የልጅ ልጆቼ ላይ እኮፈስበት
ይሆናል። ያኔ ወኔው ያፈሰሰ ትውልድ ነፍ ነው የሚሆነው ! ወኔ ቢስነትም ክብር!
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ሙና ልትመጣ አስራ አንድ ቀናት ቀሩ ። አስራ አንድ የሽብር ቀናት ! “አብርሽ ፈራህ እንዴ ?ሂሂሂሂሂ
እንደ ቀልድ ትጠይቃለች። ለምን ጀግና ለመምሰል እንደምጣጣር ለራሴም አይገባኝ፤ ፈርቻለው
አይደል እንዴ ? አዎ ፈርቻለሁ ብላት ምን ነበር ? እኔ ግን ኮስተር ብዬ እንዲህ አልኳት፣ “ለምኑ ነው
የምፈራው?
“ለብር አምባሩ ነዋ አለችና ትንፋሽ እስኪያጥራት በሳቅ ፈረሰች። ሳቋ ውስጥ ሺ ጊዜ ፍራ እንጂ
አሁንማ ቁርጥ ነው የሚል ንዝረት አለ። እኔ'ኮ የሚገርመኝ “ብር አምባር” ከእንትን” ጋር ምን
አገናኘው? እውነቴን እኮ ነው … ብዙ ወንዶች ከአንዲት ሴት ጋር ወሲብ ሊፈፅሙ “ፈረሱም ሜዳውም ያውላችሁ” ሲባሉ በስሜት ስለሚሳከሩ እንኳን ቃል ሊሰነጥቁና ሊመረምሩ አልጋ ላይ ይሁኑ ዓየር ላይ የሚያውቁት ከተረጋጉ በኋላ ነው። ከዛ በፊትማ ብር ይልሰር አምባር ይሰበር ብርጭቆ ይሰበር ቅስም
ይሰበር ምን ግዳቸው "ሰማዩን ሰበረው ጀግናው” ቢባልም አይሰሙም፤ እኔ ግን የያዘ ይዞኝ ቀልቤን አሰላሳይ አድርጓታልና “ብር አምባር” ከድንግልና ጋር ምን አገናኘው ብዬ አስባለሁ -- (ሰው ወዶ ፈላስፋ አይሆንም መቼስ ይሄ ሁሉ ሚዜ እና ታዳሚ ላንቃው እስኪደርቅ በየሰርግ ቤቱ“ብር አምባር ሰበረልዎ ጀግናው ልጅዎ እያለ ይዝፈነው እንጂ “ድንግልናን ከብር አምባር ምን አገናኘው ለሚለው ጥያቄ መልስ ያለው አይመስለኝም።
እኔ ግን ዝም ብዬ ሳስሰው፣ “ብር አምባር መስበር አስገድዶ ከመድፈር ጋር “ጥብቅ ቁርኝት ያለው ጉዳይ ይመስለኛል። ልጅቱ የብር አምባር እጇ ላይ አጥልቃለች፤ ያው ሴት የብር አምባር ማድረጓ ከጥንት የተለመደ ነገር ነው) እና ባሏ ወላ ወዳጇ እጇን ይይዛታል .… (ያዝ እጆን) እንዲል ዘፈኑ ከዛ ለማምለጥ ወይም ራሷን ለማዳን እንዳቅሟ መታገሏ አይቀርም፤ መቼስ ዝም ብሎ ያውልህ አይባልም።
በሩን ይዘጋል (ዝጋ ደጇን) እንዲል ቀጣዩ የዘፈኑ ስንኝ፤ ትግሉ ከበረታ እጇን ጠምዝዞ ጉንጯን (ሳም ጉንጯን ) የሚለው ልክ መጣ። ለከንፈሯ ያሞጠሞጠው ከንፈር በልጅቱ መወራጨት ስቶ
ጉንጯ ላይ አርፎም ሊሆን ይችላል፣ ወይም አየር ላይ እንደ ርችት የከሸፈ መሳም ብትን ! ሲታገላታ እጇ ላይ ያለው አምባር ስብር ! ከሽ ! “ይሰበር የታባቱ ቅዳሜ ገበያ ስወጣ ሌላ እገዛልሻለሁ ያውም ወርቅ የመስለ” እያለ ወደ ጉዳዩ !
እንዲህ የሚያስለፈሰፈኝ ወድጄ አይደለም፤ አምባሩ እኔ እጅ ላይ ያለ እስኪመስለኝ መዘዜ ሊመዘዝ
አስራ አንድ ቀን ቢቀረኝ እንጂ። ሙና ይቅርታ አታውቅም ! በአሁኑ ጉብኝቷ ጉንጯን ስሜ ብልካት
እርሷም እንደ ይሁዳ ስማ ነው ለብቸኝነት ስቅላቴ የምትሸጠኝ። ሙናን እኮ አፈቅራታለሁ። እንደ
ቀልድ ሳጣት ነው በቃ ? እሺ አሁን የእኔ ጥፋት ምንድን ነው? የሙና ጥፋትስ ? እግዚኣብሔር ግን
ምን አደረግኩት ? እስኪ አሁን ማን ይሙት ሊቃጣኝ ፈልጎ ከሆነ ሌላ ልምጭ አጥቶ ነው !? ለምሳሌ ሰፈራችንን በጎርፍ አጥለቅልቆ እኔን ብቻ በመግደል ዜና ማድረግ አይችልም ? መንገድ ላይ ሱክ ሱክ ስል መብረቅ አውርዶ ድምጥማጤን ማጥፋት ያቅተዋል ? ምን አድርጌው ከማን የተለየ ጥፋትና በደል ሰርቼ በውርደት የምወዳትን ልጅ ዓይኔ እያየ ያስነጥቀኛል ? አባታችን አብርሃም እንኳን በዘጠና ስንት
አሙቱ ተሳክቶለት ልጅ ሲወልድ እኔን ሚስኪኑ በሃያ ሰባት አመቴ እንዲህ ጉድ ስሆን እግዜር እንዴት
ሆዱ ቻለ ?
'አብርሽ” እለኝ ሃኒባል፣
"እ"
“ግን ችግሩ ከሙና ቢሆንስ ?"
“እንዴዴዴዴዴ ምን አገናኘው ከሙና ጋር”
👍23
“አይ እንደው ካልደበረህ … ሌላ ሴት ጋር ብትሞክር ምናልባት ነገሩ ሊቀየር ይችላል”
"ምናልክ አንተ ? .. ችግር አለብህ እሺ … ሁለተኛ እንዳትደግመው”
“ሶሪ" ብሎ ዝም አለ። እሱ ዝም ይበል እንጂ አዕምሮዬ ግን ሃኒባል የለኮሳትን ችቦ አንስቶ ሩጫውን
ተያያዘው። ሌላ ሴት፣ ሌላ ሴት፣ ሌላ ሴት … ሌላ ሴት ለሙከራ የምትሆን ሴት … ሴት .. በቀላሉ
የምትገኝ ሴት .. ሰራም አልሰራም ከሙከራው በኋላ ዳግም አጠገቤ የማትደርስ ሴት .. ሴት …. ወሬ
የማታበዛ ሴት፤ በቃ ቀጥታ ወደ ገደለው ስትባል ቀሚሷን ወላ ሱሪዋን የምታወልቅ ሴት … ሴት …
ሴተኛ አዳሪ ! ምንም ! አዕምሮዬ ውስጥ ቤተሙከራውን የያዘ ሐሳብ ፈነዳ። ሴተኛ አዳሪ ጋር
መሄድ ! አዕምሮ የሰው ልጅ የገጠመውን ችግር ሁሉ መፍቻ ሐሳብ አመንጭቶ ሽቅብ እንደሚተኩስ ሁሉ የሕይወት ክርፋት ውስጥ በአናታችን የሚከት ሐሳብም እንዲህ ይዞልን ከተፍ ይላል። ሰው የራሱን አዕምሮ ካሻው መምጠቂያ ሮኬት፡ ከፈለገም መቀበርያ የአስክሬን ሳጥን ሊያደርገው ይቻላል።
ለድፍን ሳምንት ይሄ ሃሳብ ከአዕምሮዪ ሊወጣ አልቻለም
እንደውም አንድ ሌሊት በህልሜ ምን አየሁ ቡና ቤት አንዲት ከምድር ወገብ መስመር የረዘመ
ቀይ እግር ያላት ሴተ ባለጌ ወንበር ላይ ተቀምጣለች።እግሯ ከመርዘሙ ብዛት ባለጌ ወንበር ላይ ተቀምጣም መሬቱን ረግጣለች፡ እኔ ከኋላዋ ወደ እሷ እየሄድኩ ነው እየተራመድኩ ሳይሆን ልክ በካሜራ ክሎዝ አፕ እንደሚሉት ባንዴ በዓይኔ ስብያት አጠገቧ ቆምኩ፡፡ ሽቶዋ ሸተተኝ ደግም የሚገርመው ወንድነቴ ሱሪዬን የወጠረው ይመስለኛል። “ማድረግ የቻልነኩ ይመስለኛል። ልጅቱ ወደ እኔ ዞረች፣ ሙና ነበረች። ባንኮኒው ላይ ብር ከምራ እየቆጠረች። ወድያው ቡና ቤቱ ባንክ ቤት ነው።
ጓደኞቹ ሃኒባል እግዜር ይይልህ ! (የዋልከልኝን ውለታ አቀናንሶ )
ሮጠ ጊዜው ሸመጠጠ ! ሦስት ቀናት ብቻ ቀሩ ሙና ልትመጣ
ሃኒባልን “ሦስት ቀን ቀረ ምናባቴ ላድርግ?” አልኩት።
“በሦስት ቀን … ሊደረግ የሚችለው ብቸኛው ነገር መፀለይ ነው አብርሽ።
“አትቀልድ ባክህ"
እውነቴን ነው አምላኬ ሆይ ጉድ ልሆንልህ ነው፧ የሰጠኸኝ ሔዋን እንደ ሰሜን ኮከብ ያውም እንደ
ጅራታሙ እየተንቀለቀለች ሰማዩን ሰነጣጥቃ አዲስ አበባ ላይ ልታርፍ ነው … እሳቱ በረዶ ክምር
ላይ ተከስክሳ እንዳትከስም እርዳኝ በልና ድፍት ብለህ በሩ ላይ አልቅስ : እየቀለደ መስሎኝ ልበሳጭ ተዘጋጅቼ ፊቱን ሳየው ሃኒባል ከምሩ ነው!
“እና እንትኔን አቁምልኝ ብዬ ልፀልይ ? - ባለጌ ብሎ ነው እዛው የሚቀስፈኝ ብዬ ሃኒባልን
ገላመጥኩት።
“ለምን ባለጌ ይልሃል ? ለምን ይቀስፍል ? ብዙ ተባዙ ብሎ አዝዞ ሲያበቃ መባዣውን መንሳት
ከፈጣሪ አይደለም። ይሄ የሰይጣን ሥራ ነው፡ ይልቅ ያልኩህን አድርግ። ሰው እንዲራመድ እግዜር እግር ሲሰጥ፡ ሰይጣን እየዞረ ሽባነትን ያድላል፤ እግዜር ውብ ተፈጥሮን ትማለከትበት ዘንድ ዓይን ሲፈጥር፣ ሰይጣን በሰበብ አስባቡ አንዴ በትራኮማ፣ አንዴ በአደጋ ሰበብ እይታህን ይቀማሃል፣ የነፍስም ዓይንህን ይጋርደዋል፤ እግዚአብሄር የማንም አካል እንዲጎድል አይሻም። ሙሉ ስለሆነ ማንም በሙላት እንዲኖር ነው ፍላጎቱ፤ ለዛም ነው መጽሐፍ ቅዱስ በፈውስ ታሪክ የተሞላው። ሰይጣን ግን ጎዶሎ ነገር ስለሆነ
አትታሎም ይሁን አጭበርብሮ ለሰዎች ጉድለት ያድላል። ይሄ ጎዶሎ ምን ይሻለዋል እንደው? ግዴለህም አብርሽ … ሂድ ምድርን ያለካስማ ሰማይን ያለባላ ያቆመ ጌታ ያንተን እንትን ማቆም አያቅተውም። ሂድ ብያለሁ ሂድ !!” ሃኒባል እኔ ላይ በደረሰው ነገር በጣም አዝኖ ተቆጭቶ
እንደተነገረ ግንባሩ ላይ ሲበሳጭ የሚጋደመው የደም ስር ይመሰክራል። እኔ ግን በሳቅ ፍርፍር አልኩ፤ አነጋገሩ በጣም ነው ያሳቀኝ።....
✨ይቀጥላል✨
"ምናልክ አንተ ? .. ችግር አለብህ እሺ … ሁለተኛ እንዳትደግመው”
“ሶሪ" ብሎ ዝም አለ። እሱ ዝም ይበል እንጂ አዕምሮዬ ግን ሃኒባል የለኮሳትን ችቦ አንስቶ ሩጫውን
ተያያዘው። ሌላ ሴት፣ ሌላ ሴት፣ ሌላ ሴት … ሌላ ሴት ለሙከራ የምትሆን ሴት … ሴት .. በቀላሉ
የምትገኝ ሴት .. ሰራም አልሰራም ከሙከራው በኋላ ዳግም አጠገቤ የማትደርስ ሴት .. ሴት …. ወሬ
የማታበዛ ሴት፤ በቃ ቀጥታ ወደ ገደለው ስትባል ቀሚሷን ወላ ሱሪዋን የምታወልቅ ሴት … ሴት …
ሴተኛ አዳሪ ! ምንም ! አዕምሮዬ ውስጥ ቤተሙከራውን የያዘ ሐሳብ ፈነዳ። ሴተኛ አዳሪ ጋር
መሄድ ! አዕምሮ የሰው ልጅ የገጠመውን ችግር ሁሉ መፍቻ ሐሳብ አመንጭቶ ሽቅብ እንደሚተኩስ ሁሉ የሕይወት ክርፋት ውስጥ በአናታችን የሚከት ሐሳብም እንዲህ ይዞልን ከተፍ ይላል። ሰው የራሱን አዕምሮ ካሻው መምጠቂያ ሮኬት፡ ከፈለገም መቀበርያ የአስክሬን ሳጥን ሊያደርገው ይቻላል።
ለድፍን ሳምንት ይሄ ሃሳብ ከአዕምሮዪ ሊወጣ አልቻለም
እንደውም አንድ ሌሊት በህልሜ ምን አየሁ ቡና ቤት አንዲት ከምድር ወገብ መስመር የረዘመ
ቀይ እግር ያላት ሴተ ባለጌ ወንበር ላይ ተቀምጣለች።እግሯ ከመርዘሙ ብዛት ባለጌ ወንበር ላይ ተቀምጣም መሬቱን ረግጣለች፡ እኔ ከኋላዋ ወደ እሷ እየሄድኩ ነው እየተራመድኩ ሳይሆን ልክ በካሜራ ክሎዝ አፕ እንደሚሉት ባንዴ በዓይኔ ስብያት አጠገቧ ቆምኩ፡፡ ሽቶዋ ሸተተኝ ደግም የሚገርመው ወንድነቴ ሱሪዬን የወጠረው ይመስለኛል። “ማድረግ የቻልነኩ ይመስለኛል። ልጅቱ ወደ እኔ ዞረች፣ ሙና ነበረች። ባንኮኒው ላይ ብር ከምራ እየቆጠረች። ወድያው ቡና ቤቱ ባንክ ቤት ነው።
ጓደኞቹ ሃኒባል እግዜር ይይልህ ! (የዋልከልኝን ውለታ አቀናንሶ )
ሮጠ ጊዜው ሸመጠጠ ! ሦስት ቀናት ብቻ ቀሩ ሙና ልትመጣ
ሃኒባልን “ሦስት ቀን ቀረ ምናባቴ ላድርግ?” አልኩት።
“በሦስት ቀን … ሊደረግ የሚችለው ብቸኛው ነገር መፀለይ ነው አብርሽ።
“አትቀልድ ባክህ"
እውነቴን ነው አምላኬ ሆይ ጉድ ልሆንልህ ነው፧ የሰጠኸኝ ሔዋን እንደ ሰሜን ኮከብ ያውም እንደ
ጅራታሙ እየተንቀለቀለች ሰማዩን ሰነጣጥቃ አዲስ አበባ ላይ ልታርፍ ነው … እሳቱ በረዶ ክምር
ላይ ተከስክሳ እንዳትከስም እርዳኝ በልና ድፍት ብለህ በሩ ላይ አልቅስ : እየቀለደ መስሎኝ ልበሳጭ ተዘጋጅቼ ፊቱን ሳየው ሃኒባል ከምሩ ነው!
“እና እንትኔን አቁምልኝ ብዬ ልፀልይ ? - ባለጌ ብሎ ነው እዛው የሚቀስፈኝ ብዬ ሃኒባልን
ገላመጥኩት።
“ለምን ባለጌ ይልሃል ? ለምን ይቀስፍል ? ብዙ ተባዙ ብሎ አዝዞ ሲያበቃ መባዣውን መንሳት
ከፈጣሪ አይደለም። ይሄ የሰይጣን ሥራ ነው፡ ይልቅ ያልኩህን አድርግ። ሰው እንዲራመድ እግዜር እግር ሲሰጥ፡ ሰይጣን እየዞረ ሽባነትን ያድላል፤ እግዜር ውብ ተፈጥሮን ትማለከትበት ዘንድ ዓይን ሲፈጥር፣ ሰይጣን በሰበብ አስባቡ አንዴ በትራኮማ፣ አንዴ በአደጋ ሰበብ እይታህን ይቀማሃል፣ የነፍስም ዓይንህን ይጋርደዋል፤ እግዚአብሄር የማንም አካል እንዲጎድል አይሻም። ሙሉ ስለሆነ ማንም በሙላት እንዲኖር ነው ፍላጎቱ፤ ለዛም ነው መጽሐፍ ቅዱስ በፈውስ ታሪክ የተሞላው። ሰይጣን ግን ጎዶሎ ነገር ስለሆነ
አትታሎም ይሁን አጭበርብሮ ለሰዎች ጉድለት ያድላል። ይሄ ጎዶሎ ምን ይሻለዋል እንደው? ግዴለህም አብርሽ … ሂድ ምድርን ያለካስማ ሰማይን ያለባላ ያቆመ ጌታ ያንተን እንትን ማቆም አያቅተውም። ሂድ ብያለሁ ሂድ !!” ሃኒባል እኔ ላይ በደረሰው ነገር በጣም አዝኖ ተቆጭቶ
እንደተነገረ ግንባሩ ላይ ሲበሳጭ የሚጋደመው የደም ስር ይመሰክራል። እኔ ግን በሳቅ ፍርፍር አልኩ፤ አነጋገሩ በጣም ነው ያሳቀኝ።....
✨ይቀጥላል✨
👍21❤2
#ትኩሳት
፡
፡
#ክፍል_አራት
፡
፡
#በስብሐት_ገብረ_እግዚአብሔር
ሲልቪ
ላይ ላዩን
..ተመስገን ክፍል ውስጥ ቁጭ ብዬ ስሰራ አንዳንዴ ውቢቱ ሲልቪ ትመጣና «Salut Castro noire» ትለኛለች። («ሰላም፣ ጥቁር ካስትሮ») (ፂም ስላለኝ ነው፡፡)
«Que la paix soit avec toi Scheherazade Blanche» እላታለሁ
(«ሰላም ላንቺ ይሁን፣ ፃእዳይቱ ሻህራዝድ ሆይ»)
ትስቃለች። በምስራቃውያን አነጋገር እንቀጥላለን። ቀልድ
ነው። ከሲልቪ ጋር ሁልጊዜ ቀልድ ነው:: እውነተኛ ፈረንሳዊት ናት፣ ስለምንም ነገር ቢሆን «Moi je men fous!» ነው የምትለው
(«እኔ ስለዚህ ነገር ደንታ የለኝም»)
ታድያ ደስ ትላለች። ሰፊ አፏ
ሳሙኝ ሳሙኝ ይላል፡፡ አብረሀት ስትሆን ሳቅ ቀልድ ታበዛለህ፣
«ዠማንፉቲዝሟ» ይጋባብሀል፤ ስለምንም ነገር ደንቴ አይኖርህም
አንድ ቀን ግን
«ምንድነው ሁልጊዜ ስትፅፍ የማገኝህ?» አለችና ደብተሬን
አየችው:: የምን ፅህፈት ነው ይሄ? ያገራችሁ ነው?» አለችኝ
«አዎን»
«ምኑም አይገባም»
«ቀላል ነው፡፡ ሁለት መቶ አርባ የሚሆኑ ፊደላት አሉት»
«Quel horreur! (ኧረ የጉድ ያለህ!) እንግዲያው አታስረዳኝ
ይቅርብኝ .. ምንድነው ምትፅፈው?»
«ምንም አይደለም»
«ልብወለድ ነው?»
«ብጤ ነው»
«እንዴት ማለት ብጤ?»
«እንዴት ልበልሽ? ልብወለድ ነው፣ ግን ፈጥሬው አይደለም፣
ያየሁትን የሰማሁትን ነገር ሰብስቤ ቅርጹን እለዋውጣለሁ እንጂ፣
ላንባቢ እንዲጥም»
«ቆይ ቆይ፡፡ አሁን መፃፍ አለብህ ወይስ ለጊዜው ልትተወው
ትችላለህ»
«ልተወው እችላለሁ»
«እንግዲያው ከዚህ እንሂድና ቡና ልጋብዝህ:: እና ስለድርሰት
እናውራ። ይስማማሀል?»
«በደምብ ነዋ! ቆንጆ ሴት ቡና ስትጋብዘኝ ሁልጊዜ
ይስማማኛል»
«Malin Castro noir va!» («ሂድ ወድያ! ፎሌ ጥቁር ካስትሮ!»)
Deux Chevaux መኪናዋ ውስጥ ከገባን በኋላ
«ኤክስ ውስጥ የምወደው ካፌ የለኝም፡፡ ማርሰይ እንሂድ?»
አለችኝ
እየቀለድን እየሳቅን ደጋግማ «Moi, u sais je m en fous!»
እያለች፣ በሆዴ ውበቷን እያደነቅኩ፣ ማርሰይ ደረስን፡፡ የንግድ ሳይሆን የግል የመደሰቻ ልዩ ልዩ አይነት ጀልባዎች ከተደረደሩበት ወደብ አጠገብ አንድ ካፌ ገብተን ቢራ ካዘዝን በኋላ፣ ጉልህ ሰማያዊ
አይኖቿ በፈገግታ እያዩኝ
«ንገረኛ ስለምትፅፈው» አለችኝ
«ምን ልንገርሽ?»
«ስለሰዎቹ፣ ስለጊዜው፣ ስለግንኙነታቸው፣ ማን ማንን እንደ
ሚወድ፣ ማንስ ማንን እንደሚጠላ፣ መፅሀፍህ አንዴት እንደ ሚጀመር፣ አሁን የት እንደደረሰ፣ በኋላ እንዴት እንደሚያልቅ፣
ምን ምን ነገር እንደሚያስቸግርህ፣ መፅሀፍህ ምን እንዲል እንደ
ምትፈልገው፣ ሁሉን ንገረኝ
ቆንጆ ስለሆነች ይሁን፣ አጠያየቁን ስላወቀችበት ይሁን ወይ ሌላ ያልተገለፀልኝ ምክንያት ይኑር እንጃ፣ ስለመፅሀፌ ሁሉን
ነገርኳት። ለማንም ነግሬ የማላውቀውን ለሷ አጫወትኳት፡፡ ችግሩን ደስታውን፣ ብስጭቱን፣ የድል አድራጊነት ስሜቱን፣ ምንም
ሳልደብቅ አዋየኋት። ፈረንሳይኛው ሲያስቸግረኝ ልክ ልናገረው
የፈለግኩትን ቃላት ታቀብለኛለች፣ ምክንያቱም ሀሳቤ ቃላቱን
ቀድሞ ደርሷት ይቆያል። አንዳንድ ቦታ አንድ ሀሳብ ተናግሬ
ጨርሼ ሌላ ሀሳብ አልመጣልህ ሲለኝ አንድ ጥያቄ ትጠይቀኛለች
እሱን ጥያቄ ስመልስ፣ ሌላ ሀሳብ ይመጣልኝና እቀጥላለሁ፡፡ እንደዚህ ብዙ ካወራሁ በኋላ
«ይገርምሻል፣ ይህን ለማንም ነግሬ አላውቅም» አልኳት
«Jen suis lattee» አለችኝ (ክብር ይሰማኛል።)
«እኔ እውነቴን ነው»
«እኔም እውነቴን ነው»
«አሁን ተራሽን አውሪልኝ
«ቆይ» አለችና ከያዘችው የመፃህፍት ቦርሳ አንድ አስር የሚሆኑ ባንድ በኩል ብቻ በታይፕ የተፃፈባቸው ነጠላ ወረቀቶች ሰጠችኝ።
አንብበው አለችኝ፡፡ አነበብኩት፡፡ አጭር ልብ ወለድ ታሪክ ነው።
ስጨርስ ምን ይመስልሀል?» አለችኝ
«አንቺ ነሽ የፃፍሽው?» አልኳት
«አዎን» አለችኝ
«አዝናለሁ። ጥሩ ታሪክ አይደለም»
«ምንድነው የጎደለው?»
«እርግጠኛ አይደለሁም። አየሽ፣ አንድ ሰው የሚወዳትን ሴት
ሊገድል ይችል ይሆናል፡፡ ግን ባስር ገፅ ውስጥ ይህን መናገር
የሚቻል አይመስለኝም፡፡ ቢያንስ ቢያንስ ሁለት መቶ ገፅ
ያስፈልገዋል»
«ይህንንም አንብብ እስቲብላ ሌላ አስራ ሶስት ገፅ ሰጠችኝ።
አነበብኩት። ግሩም ታሪክ ነበር፡፡
«ይህንንም አንቺ ነሽ የፃፍሽው?»
«አዎን»
«ታሪክ ይሉሻል ይሄ ነው! ይህን ጊ ደ ሞፓሳን ራሱ ነው የፃፈው ቢሉኝ አምናለሁ» አልኳት
ጉልህ ሰማያዊ አይኖቿ ልዩ አስተያየት ሰጡኝ፣ እንደማቀፍ ያለ
አስተያየት፣ ሙቀት ያለው አስተያየት
«Merci»አለችኝ
«Je ten prie (ኧረ ምንም አይደለም) ይህን የመሰለ ለመፃፍ
ስትችዪ፣ እንዴት አርገሽ የቅድሙን ፃፍሽው?» አልኳት
መሳቅ ጀመረች (ጥርሶቿ ትክክል ሆነው ነጫጭ ናቸው። ነጭ
የፈረንጅ ጥርስ ብዙ እይታይም) «እኔ እንጃ አለችኝ «በምፅፍበት
ሰአት ሁሉም እኩል ጥሩ ሆኖ ይሰማኛል። ካንድ ሁለት ወር በኋላ
ሳነበው ነው እውነተኛው ዋጋው የሚታየኝ»
«ይሄ መጥፎው መቼ ነው የተፃፈው?»
«ካንድ አመት ተኩል በፊት
«እንግዲያው መጥፎ መሆኑ
ድሮ ገብቶሻል። ለምን
እስነበብሽኝ?»
«ላውቅህ ስለፈለግኩ። ማንም ሰው ቢሆን፣ እንደምፅፍ ካወቀ
ወይም እንዲያውቅ ከፈለግኩ፣ መጀመሪያ መጥፎ ታሪኬን
አስነብሰዋለሁ። አንብቦት ጥሩ ነው ካለ በቃው። ሁለተኛ እኔ
የፃፍኩትን አያነብም። እስካሁን ለአንድ ስምንት ሰው አስነብቤያለሁ።
አንተና አንድ የፓሪስ ጓደኛዬ ብቻ ናችሁ መጥፎውን መጥፎ
ያላችሁት። ስለዚህ ሁለታችሁ ብቻ ናችሁ ጥሩውን ያነሰሳችሁ»
«ሌላ የፃፍሽው አለ?»
«ሃያ ሶስት አለኝ፡፡ አስራ አንዱ ጥሩ ይመስሉኛል። ሰባቱ
በጣም መጥፎ ነው:: አምስቱ ግን ጥሩም አይደል፣ መጥፎም
ኣይደል እንደኔ እስተያየት። ስለዚህ አንተ እነዚህን አምስት
አንብበህ ምን እንደሚመስልህ ብትነግረኝ፣ ተስፋ የሌለውን
እጥለውና ተስፋ ያለውን እየመከርከኝ አሻሽለዋለሁ»
«ክብር ይሰማኛል፣ ግን ልመክርሽ መቻሌን እንጂ
«ትችላለህ። ታግዘኛለህ? »
«ከቻልኩማ በደስታ! አሁን ስለራስሽ ንገሪኝ፡፡ ቅድም እኔ
እንደነገርኩሽ»
ነገረችኝ፡፡ የምንፅፍበት ቋንቋ ተለያየ 'ንጂ ሙከራችን፤
ችግራችን፣ አስተያየታችን በጣም ይመሳሰላል፡፡ ስንወያይ መሸ፡፡
«እማውቃት ጥሩ ርካሽ ምግብ ቤት አለች» ብላ ሳን ሻርል
ባቡር ጣቢያ አጠገብ ወስዳ እራት ጋበዘችኝ። በፈረንሳይ ደምብ ከምግቡ ጋር አንድ ጠርሙስ ወይን ጠጣን፡፡ ሲኒማ ላስገባሽ አልኳት፡፡ ሁለታችንም እንደዚህ ልንጨዋወት የምንችልበት ጊዜ
መቼ ተመልሶ እንደሚመጣ አይታወቅም አለችኝ፡፡ እውነትሽን ነው አልኳት
ወደ ወደቡ ተመልሰን በእግር እየተዘዋወርን ወሬያችንን ቀጠልን። በተርታ የቆሙ ጀልባዎች የሚወዛወዙበት ውሀ ውስጥ የማርሰይ መብራት ይጫወታል። የባህር ሽታ ይዞ ከባህር በኩል የሚመጣው ነፋስ ቅዝቅዝ ያለ ሆኖ ይለሰልሳል። እንደኛው እያወሩ
የሚዘዋወሩ ሰዎች አሉ፤ አብዛኛዎቹ ተቃቅፈዋል፡፡ መንሽራሽር ሲበቃን አንድ ካፌ ገብተን ቁጭ ብለን ቢራ አዘዝን
፡
፡
#ክፍል_አራት
፡
፡
#በስብሐት_ገብረ_እግዚአብሔር
ሲልቪ
ላይ ላዩን
..ተመስገን ክፍል ውስጥ ቁጭ ብዬ ስሰራ አንዳንዴ ውቢቱ ሲልቪ ትመጣና «Salut Castro noire» ትለኛለች። («ሰላም፣ ጥቁር ካስትሮ») (ፂም ስላለኝ ነው፡፡)
«Que la paix soit avec toi Scheherazade Blanche» እላታለሁ
(«ሰላም ላንቺ ይሁን፣ ፃእዳይቱ ሻህራዝድ ሆይ»)
ትስቃለች። በምስራቃውያን አነጋገር እንቀጥላለን። ቀልድ
ነው። ከሲልቪ ጋር ሁልጊዜ ቀልድ ነው:: እውነተኛ ፈረንሳዊት ናት፣ ስለምንም ነገር ቢሆን «Moi je men fous!» ነው የምትለው
(«እኔ ስለዚህ ነገር ደንታ የለኝም»)
ታድያ ደስ ትላለች። ሰፊ አፏ
ሳሙኝ ሳሙኝ ይላል፡፡ አብረሀት ስትሆን ሳቅ ቀልድ ታበዛለህ፣
«ዠማንፉቲዝሟ» ይጋባብሀል፤ ስለምንም ነገር ደንቴ አይኖርህም
አንድ ቀን ግን
«ምንድነው ሁልጊዜ ስትፅፍ የማገኝህ?» አለችና ደብተሬን
አየችው:: የምን ፅህፈት ነው ይሄ? ያገራችሁ ነው?» አለችኝ
«አዎን»
«ምኑም አይገባም»
«ቀላል ነው፡፡ ሁለት መቶ አርባ የሚሆኑ ፊደላት አሉት»
«Quel horreur! (ኧረ የጉድ ያለህ!) እንግዲያው አታስረዳኝ
ይቅርብኝ .. ምንድነው ምትፅፈው?»
«ምንም አይደለም»
«ልብወለድ ነው?»
«ብጤ ነው»
«እንዴት ማለት ብጤ?»
«እንዴት ልበልሽ? ልብወለድ ነው፣ ግን ፈጥሬው አይደለም፣
ያየሁትን የሰማሁትን ነገር ሰብስቤ ቅርጹን እለዋውጣለሁ እንጂ፣
ላንባቢ እንዲጥም»
«ቆይ ቆይ፡፡ አሁን መፃፍ አለብህ ወይስ ለጊዜው ልትተወው
ትችላለህ»
«ልተወው እችላለሁ»
«እንግዲያው ከዚህ እንሂድና ቡና ልጋብዝህ:: እና ስለድርሰት
እናውራ። ይስማማሀል?»
«በደምብ ነዋ! ቆንጆ ሴት ቡና ስትጋብዘኝ ሁልጊዜ
ይስማማኛል»
«Malin Castro noir va!» («ሂድ ወድያ! ፎሌ ጥቁር ካስትሮ!»)
Deux Chevaux መኪናዋ ውስጥ ከገባን በኋላ
«ኤክስ ውስጥ የምወደው ካፌ የለኝም፡፡ ማርሰይ እንሂድ?»
አለችኝ
እየቀለድን እየሳቅን ደጋግማ «Moi, u sais je m en fous!»
እያለች፣ በሆዴ ውበቷን እያደነቅኩ፣ ማርሰይ ደረስን፡፡ የንግድ ሳይሆን የግል የመደሰቻ ልዩ ልዩ አይነት ጀልባዎች ከተደረደሩበት ወደብ አጠገብ አንድ ካፌ ገብተን ቢራ ካዘዝን በኋላ፣ ጉልህ ሰማያዊ
አይኖቿ በፈገግታ እያዩኝ
«ንገረኛ ስለምትፅፈው» አለችኝ
«ምን ልንገርሽ?»
«ስለሰዎቹ፣ ስለጊዜው፣ ስለግንኙነታቸው፣ ማን ማንን እንደ
ሚወድ፣ ማንስ ማንን እንደሚጠላ፣ መፅሀፍህ አንዴት እንደ ሚጀመር፣ አሁን የት እንደደረሰ፣ በኋላ እንዴት እንደሚያልቅ፣
ምን ምን ነገር እንደሚያስቸግርህ፣ መፅሀፍህ ምን እንዲል እንደ
ምትፈልገው፣ ሁሉን ንገረኝ
ቆንጆ ስለሆነች ይሁን፣ አጠያየቁን ስላወቀችበት ይሁን ወይ ሌላ ያልተገለፀልኝ ምክንያት ይኑር እንጃ፣ ስለመፅሀፌ ሁሉን
ነገርኳት። ለማንም ነግሬ የማላውቀውን ለሷ አጫወትኳት፡፡ ችግሩን ደስታውን፣ ብስጭቱን፣ የድል አድራጊነት ስሜቱን፣ ምንም
ሳልደብቅ አዋየኋት። ፈረንሳይኛው ሲያስቸግረኝ ልክ ልናገረው
የፈለግኩትን ቃላት ታቀብለኛለች፣ ምክንያቱም ሀሳቤ ቃላቱን
ቀድሞ ደርሷት ይቆያል። አንዳንድ ቦታ አንድ ሀሳብ ተናግሬ
ጨርሼ ሌላ ሀሳብ አልመጣልህ ሲለኝ አንድ ጥያቄ ትጠይቀኛለች
እሱን ጥያቄ ስመልስ፣ ሌላ ሀሳብ ይመጣልኝና እቀጥላለሁ፡፡ እንደዚህ ብዙ ካወራሁ በኋላ
«ይገርምሻል፣ ይህን ለማንም ነግሬ አላውቅም» አልኳት
«Jen suis lattee» አለችኝ (ክብር ይሰማኛል።)
«እኔ እውነቴን ነው»
«እኔም እውነቴን ነው»
«አሁን ተራሽን አውሪልኝ
«ቆይ» አለችና ከያዘችው የመፃህፍት ቦርሳ አንድ አስር የሚሆኑ ባንድ በኩል ብቻ በታይፕ የተፃፈባቸው ነጠላ ወረቀቶች ሰጠችኝ።
አንብበው አለችኝ፡፡ አነበብኩት፡፡ አጭር ልብ ወለድ ታሪክ ነው።
ስጨርስ ምን ይመስልሀል?» አለችኝ
«አንቺ ነሽ የፃፍሽው?» አልኳት
«አዎን» አለችኝ
«አዝናለሁ። ጥሩ ታሪክ አይደለም»
«ምንድነው የጎደለው?»
«እርግጠኛ አይደለሁም። አየሽ፣ አንድ ሰው የሚወዳትን ሴት
ሊገድል ይችል ይሆናል፡፡ ግን ባስር ገፅ ውስጥ ይህን መናገር
የሚቻል አይመስለኝም፡፡ ቢያንስ ቢያንስ ሁለት መቶ ገፅ
ያስፈልገዋል»
«ይህንንም አንብብ እስቲብላ ሌላ አስራ ሶስት ገፅ ሰጠችኝ።
አነበብኩት። ግሩም ታሪክ ነበር፡፡
«ይህንንም አንቺ ነሽ የፃፍሽው?»
«አዎን»
«ታሪክ ይሉሻል ይሄ ነው! ይህን ጊ ደ ሞፓሳን ራሱ ነው የፃፈው ቢሉኝ አምናለሁ» አልኳት
ጉልህ ሰማያዊ አይኖቿ ልዩ አስተያየት ሰጡኝ፣ እንደማቀፍ ያለ
አስተያየት፣ ሙቀት ያለው አስተያየት
«Merci»አለችኝ
«Je ten prie (ኧረ ምንም አይደለም) ይህን የመሰለ ለመፃፍ
ስትችዪ፣ እንዴት አርገሽ የቅድሙን ፃፍሽው?» አልኳት
መሳቅ ጀመረች (ጥርሶቿ ትክክል ሆነው ነጫጭ ናቸው። ነጭ
የፈረንጅ ጥርስ ብዙ እይታይም) «እኔ እንጃ አለችኝ «በምፅፍበት
ሰአት ሁሉም እኩል ጥሩ ሆኖ ይሰማኛል። ካንድ ሁለት ወር በኋላ
ሳነበው ነው እውነተኛው ዋጋው የሚታየኝ»
«ይሄ መጥፎው መቼ ነው የተፃፈው?»
«ካንድ አመት ተኩል በፊት
«እንግዲያው መጥፎ መሆኑ
ድሮ ገብቶሻል። ለምን
እስነበብሽኝ?»
«ላውቅህ ስለፈለግኩ። ማንም ሰው ቢሆን፣ እንደምፅፍ ካወቀ
ወይም እንዲያውቅ ከፈለግኩ፣ መጀመሪያ መጥፎ ታሪኬን
አስነብሰዋለሁ። አንብቦት ጥሩ ነው ካለ በቃው። ሁለተኛ እኔ
የፃፍኩትን አያነብም። እስካሁን ለአንድ ስምንት ሰው አስነብቤያለሁ።
አንተና አንድ የፓሪስ ጓደኛዬ ብቻ ናችሁ መጥፎውን መጥፎ
ያላችሁት። ስለዚህ ሁለታችሁ ብቻ ናችሁ ጥሩውን ያነሰሳችሁ»
«ሌላ የፃፍሽው አለ?»
«ሃያ ሶስት አለኝ፡፡ አስራ አንዱ ጥሩ ይመስሉኛል። ሰባቱ
በጣም መጥፎ ነው:: አምስቱ ግን ጥሩም አይደል፣ መጥፎም
ኣይደል እንደኔ እስተያየት። ስለዚህ አንተ እነዚህን አምስት
አንብበህ ምን እንደሚመስልህ ብትነግረኝ፣ ተስፋ የሌለውን
እጥለውና ተስፋ ያለውን እየመከርከኝ አሻሽለዋለሁ»
«ክብር ይሰማኛል፣ ግን ልመክርሽ መቻሌን እንጂ
«ትችላለህ። ታግዘኛለህ? »
«ከቻልኩማ በደስታ! አሁን ስለራስሽ ንገሪኝ፡፡ ቅድም እኔ
እንደነገርኩሽ»
ነገረችኝ፡፡ የምንፅፍበት ቋንቋ ተለያየ 'ንጂ ሙከራችን፤
ችግራችን፣ አስተያየታችን በጣም ይመሳሰላል፡፡ ስንወያይ መሸ፡፡
«እማውቃት ጥሩ ርካሽ ምግብ ቤት አለች» ብላ ሳን ሻርል
ባቡር ጣቢያ አጠገብ ወስዳ እራት ጋበዘችኝ። በፈረንሳይ ደምብ ከምግቡ ጋር አንድ ጠርሙስ ወይን ጠጣን፡፡ ሲኒማ ላስገባሽ አልኳት፡፡ ሁለታችንም እንደዚህ ልንጨዋወት የምንችልበት ጊዜ
መቼ ተመልሶ እንደሚመጣ አይታወቅም አለችኝ፡፡ እውነትሽን ነው አልኳት
ወደ ወደቡ ተመልሰን በእግር እየተዘዋወርን ወሬያችንን ቀጠልን። በተርታ የቆሙ ጀልባዎች የሚወዛወዙበት ውሀ ውስጥ የማርሰይ መብራት ይጫወታል። የባህር ሽታ ይዞ ከባህር በኩል የሚመጣው ነፋስ ቅዝቅዝ ያለ ሆኖ ይለሰልሳል። እንደኛው እያወሩ
የሚዘዋወሩ ሰዎች አሉ፤ አብዛኛዎቹ ተቃቅፈዋል፡፡ መንሽራሽር ሲበቃን አንድ ካፌ ገብተን ቁጭ ብለን ቢራ አዘዝን
👍27❤1👏1
«ስለ ኑሮ ምን ታስባለህ?» አለችኝ
«ኑሮ በጣም አጭርና በጣም ጣፋጭ ናት እላለሁ። አንቺስ ምን
ይመስልሻል?»
እኔም በጣም አጭር ናት እላለሁ፡፡ ስለዚህ ለመኖር
መሽቀዳደም፣ መጣደፍ አለብን»
«በተቻለን መጠን ኑሮአችን ውስጥ ሀሴትን መጠቅጠቅ አለብን
«ሀሴት» ስል bonheur የሚለውን ቃል ነበር የተጠቀምኩት
«Il n'y a pas de bonheur, tu sais ha «Il n'y a que du
plaisir,» (ሀሴት የሚሉት የለም'ኮ፡፡ የስሜት ደስታ ብቻ ነው
ያለው»)
እና አንቺ ምን አይነት የስሜት ደስታ ትወጂያለሽ?»
ሳቅ እያለች «ከምግባባው ሰው ጋር እንደዚህ ማውራት፣
«ከማምነው ሰው ጋር ማታ ባህር ዳር መንሽርሽር»
«ሌላስ?»
«ውብ ሙዚቃ መስማት፣ ጥሩ ትያትር ማየት፣ ጥሩ መፅሀፍ
ማንበብ፣ እስክጠግብ ከበላሁ በኋላ ወይን እየጠጣሁ ማውራት. . .»
«ሌላስ?»
ልንገርህ?»
«ንገሪኝ»
«አትደነግጥም?»
«ሞክሪኝ»
አመነታች። «ለሰው ተናግሬው አላውቅማ»
እየሳቅኩ «እኔና አንቺ'ኮ ከሰው በላይ ነን፡፡ ደራሲያን ነን፣
ፈጣሪዎች ነን» አልኳት
ሳቀች። ሳቋ ጉሮሮዋ ውስጥ ይሰማል፣ በጣም ደስ ይላል፡፡
ሁለመናዋ ደስ ይላል
«እንግድያው ልንገርህ»
«ንገሪኝ
«J'aime faire l'amour,» («ከወንድ ጋር መተኛት እወዳለሁ»)
አየሁዋት። እስካሁን የተመስገን «ሚስት» በመሆኗ ስለሷ
እንዲገለፅልኝ ያልፈቀድኩለት ስሜት አሁን የአእምሮዬን በር
በርግዶ ገባ። ሲልቪን በጣም ተመኘኋት!
«ኦ! ላ-ላ! እንደሱ አትየኝ!» አለችኝ፡፡ አፍራለች፣ ጉንጮቿ ደም
መልበስ ጀምረዋል፣ አይኖቿ ይርገበገባሉ። የባሰውን አማረችኝ፡፡
«ምናለበት ባይሽ?» አልኳት
«Tu me fais rougir» («ፊቴ እንዲቀላ ታደርገኛለህ»)
«በጣም ታምሪኛለሽ ፊትሽ ሲቀላ» አልኩና ጉንጮቿን በሁለት
እጄ ይዤ አፏ ላይ ሳምኳት። አፏ ይሞቃል።
«እንሂድ ከዚህ?» አልኩዋት። Deux Chevaux መኪናዋ ውስጥ እንደገባን
«እኔም ከሴት ጋር መተኛት በጣም በጣም እወዳለሁ» አልኳት
«አውቃለሁ» አለችኝ
«እንዴት ታውቂያለሽ?»
«ምስጢር ነው:: Secret professionnel» («የባለሞያተኞች ምስጢር»)
«Mais nous sommes de la meme profession» («ታድያ
የሁለታችንም ሞያ አንድ ነው)
እውነትክን ነው»
«ንገሪኛ። ሴት መውደዴን እንዴት ታውቂያለሽ?»
«አንደኛ አስተያየትህ አይንህ ቆንጆ ሴት ላይ ሲያርፍ
ሴትዮዋን በሙቀት ያጎናፅፋታል፡፡ ደሞ ቆንጆ ሴት አይንህን ጣል
ሳታረግባት አታልፍም፡፡ ሁለተኛ ድምፅህ፡፡ ከወንዶች ጋር ስትነጋገር ሰምቼሀለሁ። ከሴት ጋር ስትነጋገር ግን ድምፅህ ልስልስ ይላል፣
ሙቀት ይሞላዋል፡፡ እንዴት ያለች ሴት ነው 'ምትመርጠው?»
«እንዳንቺ ያለች»
«የምሬን ነው 'ምጠይቅህ»
«እኔም የምሬን ነው «ምመልስልሽ»
«እንዴት ነው እንደኔ ያለች ሴት «ማለት?»
«አእምሮዋን ላከብረው ስችል፣ ጠባይዋን ልወደው ስችል
ገላዋን ልመኘው ስችል፣ በዚህ በሶስት በኩል በቂ ሆና ሳገኛት፣
ሴትዮዋ እንዳንቺ ያለች ናት ማለት ነው» ብዬ እንደገና ሳምኳት።
መሳሙን በጣም ትችልበታለች፣ ሰፊ አፏ ይመቻል
«ተመስገን ጓደኛህ ነው?» አለችኝ
«ጓደኛ የለኝም» አልኳት። ሳመችኝ፡፡ ሙቅ እርጥብ አሳሳም
ሳመችኝ
«ስለተመስገን እንዴት እናድርግ?» አለችኝ
«እንግደለው»
እየሳቀች «እውነቴን ነው!»
አንቺ እንደፈለግሽ። ብትፈልጊ ተይውና እኔጋ ነይ፡፡
ብትፈልጊ ሳትነግሪው በድብቅ እንገናኝ፡፡ ብትፈልጊም የሚገባው
ከመሰለሽ' ነገሩን አስረጂው:: እንደመሰለሽ አርጊ”
«ላንተ እንዴት ይሻልሀል?»
«ለኔ ሁለም ያው ነው:: እናንተ ፈረንሳዮች እንደምትሉት “Je
m'en fous! ብቻ አንቺን ላግኝሽ
አትቀናም?»
«አልቀናም፡፡ ምን ያስቀናኛል? በማገኝሽ ጊዜ የተቻለሽን ያህል
የስሜት ደስታ ስጪኝ እንጂ፣ ከኔ ጋር ባልሆንሽበት ጊዜ ምንስ
ብታረጊ ላንቺ ከተስማማሽ ምን ይጎዳኛል?»
«እውነትህን ነው?»
“አዎና!»
«Mon Dieux! እንዴት ያለኸው ሰውዬ ነህ!» (ወይ አንተ
አምላክ!)
«ምነው?»
መልሷ መሳም ነበር
ወደ ኤክስ እንመለስ?» አለችኝ
ምናልባት አሜሪካኗ ሆቴሌ ትጠብቀኝ ይሆናል በማለት
«ለምን እዚህ አናድርም?» አልኳት
«ነገ በጧቱ ክፍል አለብኝ»
«ቅሪ ከክፍል»
«ትምህርቱስ?»
«ስሚኝ። ዛሬ ከኔ ጋር ነው ምታድሪው፡፡ ሌሊቱን ችዬ
እንቅልፍ እላስወስድሽም፡፡ ስለዚህ፣ ነገ ጧት ብትገቢም እንቅልፍ ኣጥቶ ማደሩና ድካሙ በደምብ አያሰሩሽም፡፡ ስለዚህ አንደኛውን ብትቀሪ አይሻልም? ቅሪ እባክሽን! ደሞ ጧት ልለይሽ አልችልም»
ብዬ እቅፍ አድርጌ ሳምኳት። እሺ አለች፡፡ ሳን ሻርል አጠገብ አንድ
ትንሽ ሆቴል ውስጥ አንድ ክፍል ተከራየን፡፡
እጅ ለእጅ ተያይዘን ፎቁን ወጣን። የክፍላችንን በር ከፈትኩላት፡፡ ገባን። መብራቱን አበራችው:: አነስ ያለ ንፁህ ከፍል ልብስ የተዘረጋበት ሰፊ አልጋ ይጠብቀናል፡፡
መሀል አልጋ ሁለታችንም ለአልጋው ቸኩለናል፣ ሁለታችንም አልጋውን ፈርተነዋል
በሩ አጠገብ እንደቆምን ወደኔ ሳብኳት፣ ተጠጋች፡፡ ቀጭን
ወገቧን አቅፌ፣ ደረቷ እየገፋኝ፣ ጭኖቿ እየተሻሹኝ አንገቷን
ጉንጫን ስስም፣ ሰፊ አፏ ተከፍቶ ከጎን ታየኝ፡ አይኔ አጠገብ
ከንፈሮቿ በጣም ወፍረው ቀይ እርጥብ ሆነው ታዩኝ እየተንገበገብኩ
ጎረስኩዋቸው:: እሷም ጎረሰችኝ በሰፊ አፏ፡ በእርጥብ ከንፈሮቿን
በፈጣን ምላሷ፤ በትኩስ ትንፋሿ፣ በሚያዳልጡ ጥርሶቿ ታክኝ
ታላምጠኝ ጀመር አፎቻችን እንደተቆላለፉ ልብሶቻችንን በሙሉ አወለቅኳቸው፣
በለስላሳው ሌሊት ራቁት ለራቁት ተቃቅፈን ቆመን መተሻሸት
መሳሳሙን ቀጠልን። ጡቶቿ ደረቴን ሲገፉ ልዩ ስሜት ተሰማኝ፣
ትንሽ ራቅ አደረግኳትና አየኋቸው፣ ኮረዳነት የገተራቸው የውበት
ክምሮች የምኞት ህውልቶች ይመስላሉ። እጆቿን ዘርግታ ራሲን ወደ ደረቷ ሳበች፣ አንዱን አበባ ጡት አፌ ውስጥ ከተተችው፣ ራሴን አቀፈችኝ። ሽቶና ኮረዳነት የተደባለቁበትን ጠረኗን ወደ ውስጥ ተነፈስኩት
በኋላ ቀስ አርጋ ገፋችኝ፣ ለብቻዋ ቆመች። እየተያየን ብዙ ጊዜ
ቆየን። ሳኝካቸው የነበረ ጡቶቿ ቆመዋል፣ ከረዥም ቀጭን ሽንጧ
በታች ሰፊ ዳሌዋ ወደ ረዣዥም ጭኖቿ፣ በልዩ ጥንቃቄ ወደ
ተቀረፁ እግሮቿ ይወርዳል።
“እንዴት ቆንጆ ነሽ!» አልኳት
ሰበሰበችና ወስዳ ወምበር ላይ ከመረቻቸው። ጎንበስ ስትል ቀና
ፈገግታ እልሰጠችኝም፡፡ ዙሪያችን የተንጠባጠቡትን ልብሶች
ስትል፣ ስትራመድ፣ የገላዋ ቅርፅ የዳሌዋ መወዛወዝ አቅበጠበጠኝ፡፡
ቶሎ ሄጄ አቀፍኳት፡ አልጋው ላይ አጋደምኳት። እጇን ወደ ራስጌ
ዘርግታ መብራቱን አጠፋች። በጭለማው እጆቿንም፣ እግሮቿንም፣ ከንፈሮቿንም ከፈተችልኝ፣ እቅፏ ውስጥ አፏ ውስጥ ሴትነቷ ውስጥ
እስገባችኝ ትኩሳት እየተቀቀልን በስጋ ርጥበት ተጠበስን
የጉርምስና ስሜት ውስጥ እንደ ሀረግ ተገማምደን፣ በምኞት
በተቃቀፉ ገላዎቻችን መቅደስ ውስጥ፣ ዘለኣለማዊውን ጭለማ
ለተጎናፀፈ፣ ጥንታዊ ለሆነ፤ ዘወትር አዲስ ለሆነ፣ ቅዱስ ለሆነ
ህይወት በጠረናችን ከርቤ በወጣት ልባችን ከበሮ፣ በማቃሰታችን መዝሙር ምስጋናችንን አቀረብንለት
«ኑሮ በጣም አጭርና በጣም ጣፋጭ ናት እላለሁ። አንቺስ ምን
ይመስልሻል?»
እኔም በጣም አጭር ናት እላለሁ፡፡ ስለዚህ ለመኖር
መሽቀዳደም፣ መጣደፍ አለብን»
«በተቻለን መጠን ኑሮአችን ውስጥ ሀሴትን መጠቅጠቅ አለብን
«ሀሴት» ስል bonheur የሚለውን ቃል ነበር የተጠቀምኩት
«Il n'y a pas de bonheur, tu sais ha «Il n'y a que du
plaisir,» (ሀሴት የሚሉት የለም'ኮ፡፡ የስሜት ደስታ ብቻ ነው
ያለው»)
እና አንቺ ምን አይነት የስሜት ደስታ ትወጂያለሽ?»
ሳቅ እያለች «ከምግባባው ሰው ጋር እንደዚህ ማውራት፣
«ከማምነው ሰው ጋር ማታ ባህር ዳር መንሽርሽር»
«ሌላስ?»
«ውብ ሙዚቃ መስማት፣ ጥሩ ትያትር ማየት፣ ጥሩ መፅሀፍ
ማንበብ፣ እስክጠግብ ከበላሁ በኋላ ወይን እየጠጣሁ ማውራት. . .»
«ሌላስ?»
ልንገርህ?»
«ንገሪኝ»
«አትደነግጥም?»
«ሞክሪኝ»
አመነታች። «ለሰው ተናግሬው አላውቅማ»
እየሳቅኩ «እኔና አንቺ'ኮ ከሰው በላይ ነን፡፡ ደራሲያን ነን፣
ፈጣሪዎች ነን» አልኳት
ሳቀች። ሳቋ ጉሮሮዋ ውስጥ ይሰማል፣ በጣም ደስ ይላል፡፡
ሁለመናዋ ደስ ይላል
«እንግድያው ልንገርህ»
«ንገሪኝ
«J'aime faire l'amour,» («ከወንድ ጋር መተኛት እወዳለሁ»)
አየሁዋት። እስካሁን የተመስገን «ሚስት» በመሆኗ ስለሷ
እንዲገለፅልኝ ያልፈቀድኩለት ስሜት አሁን የአእምሮዬን በር
በርግዶ ገባ። ሲልቪን በጣም ተመኘኋት!
«ኦ! ላ-ላ! እንደሱ አትየኝ!» አለችኝ፡፡ አፍራለች፣ ጉንጮቿ ደም
መልበስ ጀምረዋል፣ አይኖቿ ይርገበገባሉ። የባሰውን አማረችኝ፡፡
«ምናለበት ባይሽ?» አልኳት
«Tu me fais rougir» («ፊቴ እንዲቀላ ታደርገኛለህ»)
«በጣም ታምሪኛለሽ ፊትሽ ሲቀላ» አልኩና ጉንጮቿን በሁለት
እጄ ይዤ አፏ ላይ ሳምኳት። አፏ ይሞቃል።
«እንሂድ ከዚህ?» አልኩዋት። Deux Chevaux መኪናዋ ውስጥ እንደገባን
«እኔም ከሴት ጋር መተኛት በጣም በጣም እወዳለሁ» አልኳት
«አውቃለሁ» አለችኝ
«እንዴት ታውቂያለሽ?»
«ምስጢር ነው:: Secret professionnel» («የባለሞያተኞች ምስጢር»)
«Mais nous sommes de la meme profession» («ታድያ
የሁለታችንም ሞያ አንድ ነው)
እውነትክን ነው»
«ንገሪኛ። ሴት መውደዴን እንዴት ታውቂያለሽ?»
«አንደኛ አስተያየትህ አይንህ ቆንጆ ሴት ላይ ሲያርፍ
ሴትዮዋን በሙቀት ያጎናፅፋታል፡፡ ደሞ ቆንጆ ሴት አይንህን ጣል
ሳታረግባት አታልፍም፡፡ ሁለተኛ ድምፅህ፡፡ ከወንዶች ጋር ስትነጋገር ሰምቼሀለሁ። ከሴት ጋር ስትነጋገር ግን ድምፅህ ልስልስ ይላል፣
ሙቀት ይሞላዋል፡፡ እንዴት ያለች ሴት ነው 'ምትመርጠው?»
«እንዳንቺ ያለች»
«የምሬን ነው 'ምጠይቅህ»
«እኔም የምሬን ነው «ምመልስልሽ»
«እንዴት ነው እንደኔ ያለች ሴት «ማለት?»
«አእምሮዋን ላከብረው ስችል፣ ጠባይዋን ልወደው ስችል
ገላዋን ልመኘው ስችል፣ በዚህ በሶስት በኩል በቂ ሆና ሳገኛት፣
ሴትዮዋ እንዳንቺ ያለች ናት ማለት ነው» ብዬ እንደገና ሳምኳት።
መሳሙን በጣም ትችልበታለች፣ ሰፊ አፏ ይመቻል
«ተመስገን ጓደኛህ ነው?» አለችኝ
«ጓደኛ የለኝም» አልኳት። ሳመችኝ፡፡ ሙቅ እርጥብ አሳሳም
ሳመችኝ
«ስለተመስገን እንዴት እናድርግ?» አለችኝ
«እንግደለው»
እየሳቀች «እውነቴን ነው!»
አንቺ እንደፈለግሽ። ብትፈልጊ ተይውና እኔጋ ነይ፡፡
ብትፈልጊ ሳትነግሪው በድብቅ እንገናኝ፡፡ ብትፈልጊም የሚገባው
ከመሰለሽ' ነገሩን አስረጂው:: እንደመሰለሽ አርጊ”
«ላንተ እንዴት ይሻልሀል?»
«ለኔ ሁለም ያው ነው:: እናንተ ፈረንሳዮች እንደምትሉት “Je
m'en fous! ብቻ አንቺን ላግኝሽ
አትቀናም?»
«አልቀናም፡፡ ምን ያስቀናኛል? በማገኝሽ ጊዜ የተቻለሽን ያህል
የስሜት ደስታ ስጪኝ እንጂ፣ ከኔ ጋር ባልሆንሽበት ጊዜ ምንስ
ብታረጊ ላንቺ ከተስማማሽ ምን ይጎዳኛል?»
«እውነትህን ነው?»
“አዎና!»
«Mon Dieux! እንዴት ያለኸው ሰውዬ ነህ!» (ወይ አንተ
አምላክ!)
«ምነው?»
መልሷ መሳም ነበር
ወደ ኤክስ እንመለስ?» አለችኝ
ምናልባት አሜሪካኗ ሆቴሌ ትጠብቀኝ ይሆናል በማለት
«ለምን እዚህ አናድርም?» አልኳት
«ነገ በጧቱ ክፍል አለብኝ»
«ቅሪ ከክፍል»
«ትምህርቱስ?»
«ስሚኝ። ዛሬ ከኔ ጋር ነው ምታድሪው፡፡ ሌሊቱን ችዬ
እንቅልፍ እላስወስድሽም፡፡ ስለዚህ፣ ነገ ጧት ብትገቢም እንቅልፍ ኣጥቶ ማደሩና ድካሙ በደምብ አያሰሩሽም፡፡ ስለዚህ አንደኛውን ብትቀሪ አይሻልም? ቅሪ እባክሽን! ደሞ ጧት ልለይሽ አልችልም»
ብዬ እቅፍ አድርጌ ሳምኳት። እሺ አለች፡፡ ሳን ሻርል አጠገብ አንድ
ትንሽ ሆቴል ውስጥ አንድ ክፍል ተከራየን፡፡
እጅ ለእጅ ተያይዘን ፎቁን ወጣን። የክፍላችንን በር ከፈትኩላት፡፡ ገባን። መብራቱን አበራችው:: አነስ ያለ ንፁህ ከፍል ልብስ የተዘረጋበት ሰፊ አልጋ ይጠብቀናል፡፡
መሀል አልጋ ሁለታችንም ለአልጋው ቸኩለናል፣ ሁለታችንም አልጋውን ፈርተነዋል
በሩ አጠገብ እንደቆምን ወደኔ ሳብኳት፣ ተጠጋች፡፡ ቀጭን
ወገቧን አቅፌ፣ ደረቷ እየገፋኝ፣ ጭኖቿ እየተሻሹኝ አንገቷን
ጉንጫን ስስም፣ ሰፊ አፏ ተከፍቶ ከጎን ታየኝ፡ አይኔ አጠገብ
ከንፈሮቿ በጣም ወፍረው ቀይ እርጥብ ሆነው ታዩኝ እየተንገበገብኩ
ጎረስኩዋቸው:: እሷም ጎረሰችኝ በሰፊ አፏ፡ በእርጥብ ከንፈሮቿን
በፈጣን ምላሷ፤ በትኩስ ትንፋሿ፣ በሚያዳልጡ ጥርሶቿ ታክኝ
ታላምጠኝ ጀመር አፎቻችን እንደተቆላለፉ ልብሶቻችንን በሙሉ አወለቅኳቸው፣
በለስላሳው ሌሊት ራቁት ለራቁት ተቃቅፈን ቆመን መተሻሸት
መሳሳሙን ቀጠልን። ጡቶቿ ደረቴን ሲገፉ ልዩ ስሜት ተሰማኝ፣
ትንሽ ራቅ አደረግኳትና አየኋቸው፣ ኮረዳነት የገተራቸው የውበት
ክምሮች የምኞት ህውልቶች ይመስላሉ። እጆቿን ዘርግታ ራሲን ወደ ደረቷ ሳበች፣ አንዱን አበባ ጡት አፌ ውስጥ ከተተችው፣ ራሴን አቀፈችኝ። ሽቶና ኮረዳነት የተደባለቁበትን ጠረኗን ወደ ውስጥ ተነፈስኩት
በኋላ ቀስ አርጋ ገፋችኝ፣ ለብቻዋ ቆመች። እየተያየን ብዙ ጊዜ
ቆየን። ሳኝካቸው የነበረ ጡቶቿ ቆመዋል፣ ከረዥም ቀጭን ሽንጧ
በታች ሰፊ ዳሌዋ ወደ ረዣዥም ጭኖቿ፣ በልዩ ጥንቃቄ ወደ
ተቀረፁ እግሮቿ ይወርዳል።
“እንዴት ቆንጆ ነሽ!» አልኳት
ሰበሰበችና ወስዳ ወምበር ላይ ከመረቻቸው። ጎንበስ ስትል ቀና
ፈገግታ እልሰጠችኝም፡፡ ዙሪያችን የተንጠባጠቡትን ልብሶች
ስትል፣ ስትራመድ፣ የገላዋ ቅርፅ የዳሌዋ መወዛወዝ አቅበጠበጠኝ፡፡
ቶሎ ሄጄ አቀፍኳት፡ አልጋው ላይ አጋደምኳት። እጇን ወደ ራስጌ
ዘርግታ መብራቱን አጠፋች። በጭለማው እጆቿንም፣ እግሮቿንም፣ ከንፈሮቿንም ከፈተችልኝ፣ እቅፏ ውስጥ አፏ ውስጥ ሴትነቷ ውስጥ
እስገባችኝ ትኩሳት እየተቀቀልን በስጋ ርጥበት ተጠበስን
የጉርምስና ስሜት ውስጥ እንደ ሀረግ ተገማምደን፣ በምኞት
በተቃቀፉ ገላዎቻችን መቅደስ ውስጥ፣ ዘለኣለማዊውን ጭለማ
ለተጎናፀፈ፣ ጥንታዊ ለሆነ፤ ዘወትር አዲስ ለሆነ፣ ቅዱስ ለሆነ
ህይወት በጠረናችን ከርቤ በወጣት ልባችን ከበሮ፣ በማቃሰታችን መዝሙር ምስጋናችንን አቀረብንለት
👍17❤1🤔1
በኋላ፣ አንሶላው ውስጥ ገባንና ክንዴን አንተርሻት
«አውሪልኝ» አልኳት
ምን ላውራልህ?»
«ያሰኘሽን»
«ተደሰትክ?»
«እንዲህ ተደስቼ አላውቅም»
«እኔም፡፡ አልጋ ውስጥ አርቲስት ነህ፡፡ እንዳንተ ማንም
አስደስቶኝ አያውቅም»
በጭራሽ? እውነት ተናጋሪ»
«አንድ ብቻ ነበር። እሱም ያንተን ግማሽ ያህል አይችልበትም»
ታድያ እንዴት አስደሰተሽ?»
«የመጀመሪያዬ ነበር። ፍቅር ይዞኝ ነበር»
«እሱስ?»
«እሱም በጣም ይወደኝ ነበር። ግን ፍቅር አልያዘውም ነበር፡፡
ፍቅር ሊይዘው አይችልም፡፡ ፍቅሩን በሙሉ ለነፃነት ሰጥቷል።
አንድሬ ማልሮን አንብበሀል? La Condition Humaine የሚባለው ልቦለዱ ውስጥ ያሉትን ጀግኖች ተስታውሳቸዋለህ?»
«ቻይና ሄደው ለሬቮሉሽኑ እውቀታቸውንና ህይወታቸውንም
ጭምር ይሰጣሉ፡፡»
«አዎን! እንደነሱ አይነት ነው እሱም፡፡ ፖል ይባላል፡፡ መልኩ
ይህን ያህልም ኣይደለም፡፡ ደቃቃ ብጤ ነው:: ግን የአስር ሰው
ድፍረት ተሰጥቶታል። አይኑ ውስጥ ደሞ 'ነፃነት' ባለ ቁጥር ቦግ የሚል ነበልባል አለ። ያባቱን ሀብት ወርሶ ነበር። ግን እሱን ለታናሽ እህቱ ትቶላት ሄደ»
ወዴት ሄደ?»
«ወደ ኩባ፡፡ እነካስትሮን ለማገዝ»
«አሁንም እዚያው ነው?»
«አይ! እነካስትሮ አሸንፈው የለም”ንዴ?»
«እንግዲያው የት ነው?»
ቪየትናም፡፡ ቪየትኮንጎቹን ያግዛል»
«ኮሙኒስት ነው?»
«አይደለም፡፡ የነፃነት ነብይ ነው። የነፃነት አርበኛ ነው። ያን
ጊዜ በ56 ዓ.ም. ሀንጋሪ ውስጥ ብጥብጥ አልተነሳም? ለሀንጋርያኖች ነፃነት ለመዋጋት ቀዩን ጦር ሰራዊት (የሶቭዬት ህብረት ጦር) ከሀን ጋሪ ለማስወጣት እዋጋለሁ ብሎ ሀንጋሪ ሊሄድ ተነስቶ ነበር፡፡ በስንት መከራ አባቱ አስቀሩት። ያን ጊዜ ሀያ አንድ አመቱ ነበር፡፡»
«እንዴት ያለ ሰው ቢሆን ነው?» አልኳት
«የአርነት ሰው ነው:: የጭቆናን ቀምበር በያለበት እየዞርኩ
መስበር አለብኝ ይላል»
«ይፅፍልሻል?»
«ብስድስት በሰባት ወር አንዴ ይፅፍልኛል። አሁን ስለሱ
አናውራ 'ባክህን። አለዚያ ማዘን እጀምራለሁ። ዛሬ ማታ በጭራሽ
ማዘን ኣልፈልግም።
ወሬውን ተውነው፤ ግን ሌሊቱን እልተኛንም። የወጣትነት
ትኩሳት እያቃጠለን፣ በህይወት ርጥበት ውስጥ ተነክረን አደርን
ሊነጋጋ አቅራቢያ እንቅልፍ ወሰደን። እስከማታ አልነቃንም
ሲልቪ አጠገቤ በመሆኗ ትልቅ ፍስሀ ተሰማኝ፡፡ እቅፍ እያደረግኳት
ከእንቅልፌ ስነቃ ሰውነቴ ታድሷል፣ አስተያየቴ ተለውጧል።
«ስለተመስገን ጉዳይ እንዴት ልታረጊ ነው?» አልኳት
«እንዴት ላድርግ?» አለች
«ተይው!»
«ምን?»
«ለብቻዬ ነው 'ምፈልግሽ»
«ትላንት ስናወራ ከኔ ጋር ባልሆንሽበት ጊዜ ምንም ብትሰሪ
የራስሽ ጉዳይ ነው አላልከኝም ነበር?»
«ትላንት ፍቅር አልያዘኝም ነበራ!»
በሀይል እቅፍ አደረገችኝ.....
💫ይቀጥላል💫
«አውሪልኝ» አልኳት
ምን ላውራልህ?»
«ያሰኘሽን»
«ተደሰትክ?»
«እንዲህ ተደስቼ አላውቅም»
«እኔም፡፡ አልጋ ውስጥ አርቲስት ነህ፡፡ እንዳንተ ማንም
አስደስቶኝ አያውቅም»
በጭራሽ? እውነት ተናጋሪ»
«አንድ ብቻ ነበር። እሱም ያንተን ግማሽ ያህል አይችልበትም»
ታድያ እንዴት አስደሰተሽ?»
«የመጀመሪያዬ ነበር። ፍቅር ይዞኝ ነበር»
«እሱስ?»
«እሱም በጣም ይወደኝ ነበር። ግን ፍቅር አልያዘውም ነበር፡፡
ፍቅር ሊይዘው አይችልም፡፡ ፍቅሩን በሙሉ ለነፃነት ሰጥቷል።
አንድሬ ማልሮን አንብበሀል? La Condition Humaine የሚባለው ልቦለዱ ውስጥ ያሉትን ጀግኖች ተስታውሳቸዋለህ?»
«ቻይና ሄደው ለሬቮሉሽኑ እውቀታቸውንና ህይወታቸውንም
ጭምር ይሰጣሉ፡፡»
«አዎን! እንደነሱ አይነት ነው እሱም፡፡ ፖል ይባላል፡፡ መልኩ
ይህን ያህልም ኣይደለም፡፡ ደቃቃ ብጤ ነው:: ግን የአስር ሰው
ድፍረት ተሰጥቶታል። አይኑ ውስጥ ደሞ 'ነፃነት' ባለ ቁጥር ቦግ የሚል ነበልባል አለ። ያባቱን ሀብት ወርሶ ነበር። ግን እሱን ለታናሽ እህቱ ትቶላት ሄደ»
ወዴት ሄደ?»
«ወደ ኩባ፡፡ እነካስትሮን ለማገዝ»
«አሁንም እዚያው ነው?»
«አይ! እነካስትሮ አሸንፈው የለም”ንዴ?»
«እንግዲያው የት ነው?»
ቪየትናም፡፡ ቪየትኮንጎቹን ያግዛል»
«ኮሙኒስት ነው?»
«አይደለም፡፡ የነፃነት ነብይ ነው። የነፃነት አርበኛ ነው። ያን
ጊዜ በ56 ዓ.ም. ሀንጋሪ ውስጥ ብጥብጥ አልተነሳም? ለሀንጋርያኖች ነፃነት ለመዋጋት ቀዩን ጦር ሰራዊት (የሶቭዬት ህብረት ጦር) ከሀን ጋሪ ለማስወጣት እዋጋለሁ ብሎ ሀንጋሪ ሊሄድ ተነስቶ ነበር፡፡ በስንት መከራ አባቱ አስቀሩት። ያን ጊዜ ሀያ አንድ አመቱ ነበር፡፡»
«እንዴት ያለ ሰው ቢሆን ነው?» አልኳት
«የአርነት ሰው ነው:: የጭቆናን ቀምበር በያለበት እየዞርኩ
መስበር አለብኝ ይላል»
«ይፅፍልሻል?»
«ብስድስት በሰባት ወር አንዴ ይፅፍልኛል። አሁን ስለሱ
አናውራ 'ባክህን። አለዚያ ማዘን እጀምራለሁ። ዛሬ ማታ በጭራሽ
ማዘን ኣልፈልግም።
ወሬውን ተውነው፤ ግን ሌሊቱን እልተኛንም። የወጣትነት
ትኩሳት እያቃጠለን፣ በህይወት ርጥበት ውስጥ ተነክረን አደርን
ሊነጋጋ አቅራቢያ እንቅልፍ ወሰደን። እስከማታ አልነቃንም
ሲልቪ አጠገቤ በመሆኗ ትልቅ ፍስሀ ተሰማኝ፡፡ እቅፍ እያደረግኳት
ከእንቅልፌ ስነቃ ሰውነቴ ታድሷል፣ አስተያየቴ ተለውጧል።
«ስለተመስገን ጉዳይ እንዴት ልታረጊ ነው?» አልኳት
«እንዴት ላድርግ?» አለች
«ተይው!»
«ምን?»
«ለብቻዬ ነው 'ምፈልግሽ»
«ትላንት ስናወራ ከኔ ጋር ባልሆንሽበት ጊዜ ምንም ብትሰሪ
የራስሽ ጉዳይ ነው አላልከኝም ነበር?»
«ትላንት ፍቅር አልያዘኝም ነበራ!»
በሀይል እቅፍ አደረገችኝ.....
💫ይቀጥላል💫
👍19
#ቀስ_ብሎ_ይቆማል
፡
፡
#ስድስት
፡
፡
#በአሌክስ_አብርሃም
...ወደ ዘጠኝ ሰዓት አካባቢ ቤተክርስቲያን ሄድኩ። እንደ እብድ ብቻዬን ማውራት ጀምሬ ነበር። ቀጥ ብዬ ዋናውን በር አልፌ ገባሁ። ትዝ ሲለኝ አልተሳለምኩም፤ ተመልሼ ግራ ቀኝ በሩን ተሳለምኩ። ዘው
አይባልም ዘሎ፤ ፈጣሪ የተጎዳ ልቤን ቢመለከትም ቅሉ እዚህ ድረስ ልብ ውልቅ መሆኔ ለኔም ደግ አይደል ወደ ውስጥ ስገባ የቤተክርስቲያኑ ድባብ፣ የቤተመቅደሱ ወፋፍራም የጣውላ ከፈፎች ላይ የሰፈሩት ዋነሶች፣ እድሜ ጠገቦቹ ዛፎች፣ ከምንም በላይ ደግሞ ዝምታው ከውስጥ ብሶቴ ተዳምሮ አጃዬን አመጣው። ከምርም የሰው ልጅ ምናምኒት አቅም እንደሌለው የሚያውቅበት የሆነ ጭብጦ ነገር መሆኑን የሚረዳበት ቦታ ሲኖር ቤተክርስቲያን ይመስለኛል።
ፈጣሪን ምን ማለት እንዳለብኝ ግራ ገባኝ። ታቆምልኛለህ ወይስ አታቆምልኝም…” ከይባል ነገር። ቆይ ግን ከዘፍጥረት ጀምሮ በዚህ ጕዳይ እግዜር ፊት ቆሞ የፀለየ ሰው ይኖር ይሆን ? በሐሳቤ ስቀላምድ ቆየሁና ዞር ዞር ብዬ አካባቢዩን ቃኘሁ። ከእኔ ወደ ግራ ሲል ቢጫ ልብስ የለበሱ መነኩሴ ተቀምጠዋል።ምን እንደገፋኝ እንጃ ወደሳቸው ገሰገስኩ፤ ምናልባት እዛው እንደ ደንቡ እግዜርን በሚያዝንበት ቋንቋ
ቢያናግሩልኝ ብዬም እንደሆን እንጃ ! አጠገባቸው ስደርስ፣
“አባ " አልኳቸው።
"አቤት የኔ ልጅ፣ እንደምን ዋልክ” አሃ !ለካ ሰላምታም ነበር።
"ጓደኛዬ ልትመጣ ሦስት ቀን ቀራት፤ ከመቀሌ ከሦስት ቀን በኋላ ትመጣለች፤ ሙና ነው ስሟ
ሦስት ቀን ብቻ ቀና ብለው በእርጋታ አዩኝና ከጎናቸው ያለውን ግንድ መቁጠሪያ በያዘ እጃቸው
እያመሰከቱኝ፣
"ና እስቲ እዚህ አረፍ በል የኔ ልጅ” አሉኝ።
“አይ እሄዳለሁ" ብያቸው ያመለከቱብኝ ቦታ ላይ ተቀመጥኩ። (ሁለት ሰው የሆንኩ መሰለኝ፤)
የምናገረው ሌላ የማደርገው ሌላ
“ምን ሆነህ ነው የምታለቅስ ልጄ” ቢሉኝ እጄ ወደ ዓይኔ ሄደ አይገርምም ? እየተነፋረቅኩ ነበረ
ለካ፡ እንባዩን በእጄ ሞዥቄ አባን የሆነውን ሁሉ ነገርኳቸው። አቤት መስማት ሲችሉበት
በጥሞና ሲሰሙኝ ቆይተው፣ "የኔ ልጅ እግዲህ ዋናው ነገር … እግዜር የጊዜ አምላክ ነው፤ የሰውና የአግዜር አሰራር ልዩነቱ ይሄ ነው። ሰው የቻላትን ባሰኘው ጊዜ ያደርጋል፥ እግዜር ግን ሁሉን ይችላል የሚያደርገው ግን ለልጆቹ በሚጠቅመው ጊዜ በሚጠቅመው ልክ ነው። ካለጊዜው እንዲህ ያለው ነገር
ውስጥ እንዳትገባ ሊያስተምረህ ወድዶ ይሆናል አንድም ደሞ የምድር ጠቢባን ያቃታቸውን ሁሉ
የሚችል መሆኑን ሊገልጥልህ ሲወድ እንደሆነ ምኑ ይታወቃል ልጄ.."
"እና ምን ላርግ አባ፤ ሶስት ቀን ብቻ ቀራት እኮ"
“መምጣቷ መልካም ነው ! ታዲያ መውደድ ሲሞላ ብቻ አይደለም፣ ሲጎድልም እንጂ፤ መሳቅህን
ብቻ እያሳየህ በወዳጅህ ፊት ትልቅ አትምሰል ልጄ፡ ሰው ነህ ድከመት አለብህ፣ ድክመትህን ለራሷ ንገራት፤ እውነቱን ተናገር። የውሸትና ማስመሰል ዙፋን ከእንቧይ ገንብተህ ንገሽ ብትላት እሷንም ተንዶ ጉድ ይሰራታል፣ ላንተም ፀፀት ነው። የውሸት እና ማስመሰል ካባ ከነፍስ ከረምት፣ ከመንፈስም ቁር አያስጥልም፤ አትድከም! ግራ ቀኝም አትበል፤ እሷን ሸፋፍነህ ብታሳምናት ከራስህ ልብ የገባህው
አተካራ አያባራም። እውነቱን ንገራት፣ ከእውነት የበለጠ ፈውስ የለም የኔ ልጀ።”
"ከዛስ እባ ፤"
ከዛማ እውነት ከተናገርከ ሰውም ምክርም አያሻህ፤ እውነት ራሱ መንገዱን ይምራሄል።"ብለው ወደ
መቁጠሪያቸው አቀረቀሩ። ደህና ዋሉ ልበላቸው አልሰላቸው እንጃ ወደ ቤቴ ተመልሼ ጥቅልል ብዬ
ተኛሁ። እውነት መንገዱን ይመራሃል፤ እውነት ዋጋ ያስከፍላል ያውም ከነወለዱ። ከሆንስ ሆነና እውነት ዋጋው ስንት ነው?
እውነት ዋጋው ስንት ነው?
እውነት ዋጋው ስንት ነው?
እውነት ዋጋው ስንት ነው?
የቱንም ያህል ዋጋው ቢወደድ፣ በቃ ለሙና እውነቱን እነግራታለሁ። ወሰንኩ !
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
የቁርጥ ቀን!
እነሆ የተንኳኳ በሬን ከፈትኩ፤ ልብ የሚያቀልጥ የሙና ውበት ከወትሮው ሰባት እጅ ደምቆ በሬ ላይ ቆሟል። ሙናን አፈቅራታለሁ፤ ልለያት አልፈልግም። ሳያት ልክ ብርሃን ጨለማ ክፍልን ድንገት ቦግ ብሎ እንደሚሞላው ውስጤን የሚሞላው አንዳች ነገር አላት፤ እንደ ባዶ ፊኛ የሟሸሽ መንፈሴ ሙናን ሳያት በዓየር እንደተሞላ ባሉን በፍቅርና በደስታ ሕዋ ላይ ይንሳፈፋል። ይሄው የእውነት ዋጋው በሬ ላይ። እውነት ዋጋው ይሄን ያህል ውድ ነው። እቅጩን ተናግሬ የነፍሴን ግማድ ሙናን መክፈል፤አልያም ሰቆቃዬ ላይ ስሳቀቅ በየዕለቱ በማስመሰልና በሽሽት ሚስማር የፍርሃት ጉልላቴ ላይ መቸንከር።
በሐሴት የሚንሳፈፍ የነፍሴን ባሉን፣ ክፉ እሾህ ጠቅ አድርጎ ሊያተነፍሰው ወደኔ ሲወነጨፍም
እከላከልበት ዘንድ በእጄ ያለው መሳሪያ አባ ያስታጠቁኝ ጋሻ ብቻ ነው እውነት !! እውነቱን ተናግሬ
የመሸበት አድራለሁ። እስከመቼ የነገር አንጆ ሳመነዥክ ልኑር ? በቃኝ !!
ምን እንዳረጋጋኝ እንጃ በውስጤ "ሙና ብትሄድ ሺ ሙናዎች ይተካሉ” ስል ረጋ ብዬ ፎከርኩ። ላንዲት ሙና ያልሆንኩ እኔ ለሺ ሙና ስፎክር የሰማ ራሴ ቢታዘበኝም ግድ አልሰጠኝም። ፉከራ ከጀግንነት ብቻ ሳይሆን ጥልቅ ከሆነ ፍርሃትም እንደሚመነጭ የገባኝ ያኔ ነው።
ሙና በእቅፏ ሙሉ አፍሳኝ በሞቃት ከንፈሯ በናፍቆት ግጥም አድርጋ ስትስመኝ ነፍሴ ከተወዘፈችበት ኩርፊያ ተመንጥቃ ልትወጣ ተጣጣረች፤ ቢሆንም እንቅ አድርጌ ነፍሴን ያዝኳት። መቆጣት አለብኝ መኮሳተር አለብኝ። ሙና የሆነ ነገር ሆኗል ዛሬ ልለፈው" እንድትል የሆነ ነገር የሆንኩ መምሰል አለብኝ። ተሸከማ የመጣችውን እሳት በቁጣ ውኃ በር ላይ ማጥፋት፡ መደርገም አለብኝ። ቦርሳዋን
ጠረጴዛ ላይ ወርወር አደረገችና በናፍቆት አንዴ ቤቱን ከእግር እስከ ራሱ ዙሪያውን ቃኝታ በረዥሙ
ተነፈሰችና ለሞላ ቦታ መጥታ ጉልበቴ ላይ ተቀመጠች። ደረቷ ላይ አስጠግታ አቀፈችኝ ለሞላ
የሰውነት ክፍል ፀጉሬን ሳመችኝ።
“ፀጉርህ አድጓል” ብላ በጣቷ መንጨር መንጨርጨ አደረገችኝ። ወይ ነዶ ልጅቱማ የፍቅር ሰው
ነበረች፤ ካለቦታው ተከሰተች እንጂ። ተነስታ ወደ ውስጥ ገባችና የእኔን ቁምጣ ለበሰች፤ ቁምጣ የተሰራው የሙና ዓይነት እግር ላላቸው ሰዎች ይመስለኛል። የእኔን ቲሸርት ለበሰች፤ ቲሸርት
የተፈጠረው የሙና ዓይነት ጡት ላላቸው ሴቶች ብቻ ይመስለኛል። ከዛም ወደ ኪችን። ዝም ብዬ
አያታለሁ፤ ፊቷ ላይ ምንም ነገር የለም፤ ረጋ ያለ ለስላሳ ፊት፤ ትረጋጋ እንጂ እሷ ምን አለባት
የመጣው ቢመጣ ሁሉ በጇ፣ በአንድ እይታ ብቻ ወደ እሳት ነበልባልነት የሚለወጥ አረር ሰውነት ምን አስጨነቃት።
እያጠናኋት ነበር፤ መለያየታችን እንደማይቀር አንድ ነገር ሹክ ስሳለኝ እድሜ ልኬን እንዳልረሳ
እያጠናኋት ነበር። ሙናን መቼም ቢሆን መርሳት አልፈልግም፣ ፍቅረኛዬ ስለሆነች አይደለም
በሕይወት ውስጥ የመሰላል እርካን ሆነው አንድ ደረጃ ከፍ የሚያደርጉን ሰዎች አሉ፣ ሙና እንደዚ ናት ለእኔ። ምን ያህል ልትናፍቀኝ እንደምትችል አሁን ላይ ሆኜ አውቀዋለሁ። ዝም ብዪ አያታለሁ ድንገት ዞር ስትል ዓይናችን ተገጣጠመ ሳቀች። ፍፁም ገራገር እና ንፁህ ፊት። እኔ ግን ደነገጥኩ፡ ወይ ጉድ፡ ሰው በሰላም አገር እንደ ሌባ ደንጋጭ ሆኖ ይቀራል ?!
፡
፡
#ስድስት
፡
፡
#በአሌክስ_አብርሃም
...ወደ ዘጠኝ ሰዓት አካባቢ ቤተክርስቲያን ሄድኩ። እንደ እብድ ብቻዬን ማውራት ጀምሬ ነበር። ቀጥ ብዬ ዋናውን በር አልፌ ገባሁ። ትዝ ሲለኝ አልተሳለምኩም፤ ተመልሼ ግራ ቀኝ በሩን ተሳለምኩ። ዘው
አይባልም ዘሎ፤ ፈጣሪ የተጎዳ ልቤን ቢመለከትም ቅሉ እዚህ ድረስ ልብ ውልቅ መሆኔ ለኔም ደግ አይደል ወደ ውስጥ ስገባ የቤተክርስቲያኑ ድባብ፣ የቤተመቅደሱ ወፋፍራም የጣውላ ከፈፎች ላይ የሰፈሩት ዋነሶች፣ እድሜ ጠገቦቹ ዛፎች፣ ከምንም በላይ ደግሞ ዝምታው ከውስጥ ብሶቴ ተዳምሮ አጃዬን አመጣው። ከምርም የሰው ልጅ ምናምኒት አቅም እንደሌለው የሚያውቅበት የሆነ ጭብጦ ነገር መሆኑን የሚረዳበት ቦታ ሲኖር ቤተክርስቲያን ይመስለኛል።
ፈጣሪን ምን ማለት እንዳለብኝ ግራ ገባኝ። ታቆምልኛለህ ወይስ አታቆምልኝም…” ከይባል ነገር። ቆይ ግን ከዘፍጥረት ጀምሮ በዚህ ጕዳይ እግዜር ፊት ቆሞ የፀለየ ሰው ይኖር ይሆን ? በሐሳቤ ስቀላምድ ቆየሁና ዞር ዞር ብዬ አካባቢዩን ቃኘሁ። ከእኔ ወደ ግራ ሲል ቢጫ ልብስ የለበሱ መነኩሴ ተቀምጠዋል።ምን እንደገፋኝ እንጃ ወደሳቸው ገሰገስኩ፤ ምናልባት እዛው እንደ ደንቡ እግዜርን በሚያዝንበት ቋንቋ
ቢያናግሩልኝ ብዬም እንደሆን እንጃ ! አጠገባቸው ስደርስ፣
“አባ " አልኳቸው።
"አቤት የኔ ልጅ፣ እንደምን ዋልክ” አሃ !ለካ ሰላምታም ነበር።
"ጓደኛዬ ልትመጣ ሦስት ቀን ቀራት፤ ከመቀሌ ከሦስት ቀን በኋላ ትመጣለች፤ ሙና ነው ስሟ
ሦስት ቀን ብቻ ቀና ብለው በእርጋታ አዩኝና ከጎናቸው ያለውን ግንድ መቁጠሪያ በያዘ እጃቸው
እያመሰከቱኝ፣
"ና እስቲ እዚህ አረፍ በል የኔ ልጅ” አሉኝ።
“አይ እሄዳለሁ" ብያቸው ያመለከቱብኝ ቦታ ላይ ተቀመጥኩ። (ሁለት ሰው የሆንኩ መሰለኝ፤)
የምናገረው ሌላ የማደርገው ሌላ
“ምን ሆነህ ነው የምታለቅስ ልጄ” ቢሉኝ እጄ ወደ ዓይኔ ሄደ አይገርምም ? እየተነፋረቅኩ ነበረ
ለካ፡ እንባዩን በእጄ ሞዥቄ አባን የሆነውን ሁሉ ነገርኳቸው። አቤት መስማት ሲችሉበት
በጥሞና ሲሰሙኝ ቆይተው፣ "የኔ ልጅ እግዲህ ዋናው ነገር … እግዜር የጊዜ አምላክ ነው፤ የሰውና የአግዜር አሰራር ልዩነቱ ይሄ ነው። ሰው የቻላትን ባሰኘው ጊዜ ያደርጋል፥ እግዜር ግን ሁሉን ይችላል የሚያደርገው ግን ለልጆቹ በሚጠቅመው ጊዜ በሚጠቅመው ልክ ነው። ካለጊዜው እንዲህ ያለው ነገር
ውስጥ እንዳትገባ ሊያስተምረህ ወድዶ ይሆናል አንድም ደሞ የምድር ጠቢባን ያቃታቸውን ሁሉ
የሚችል መሆኑን ሊገልጥልህ ሲወድ እንደሆነ ምኑ ይታወቃል ልጄ.."
"እና ምን ላርግ አባ፤ ሶስት ቀን ብቻ ቀራት እኮ"
“መምጣቷ መልካም ነው ! ታዲያ መውደድ ሲሞላ ብቻ አይደለም፣ ሲጎድልም እንጂ፤ መሳቅህን
ብቻ እያሳየህ በወዳጅህ ፊት ትልቅ አትምሰል ልጄ፡ ሰው ነህ ድከመት አለብህ፣ ድክመትህን ለራሷ ንገራት፤ እውነቱን ተናገር። የውሸትና ማስመሰል ዙፋን ከእንቧይ ገንብተህ ንገሽ ብትላት እሷንም ተንዶ ጉድ ይሰራታል፣ ላንተም ፀፀት ነው። የውሸት እና ማስመሰል ካባ ከነፍስ ከረምት፣ ከመንፈስም ቁር አያስጥልም፤ አትድከም! ግራ ቀኝም አትበል፤ እሷን ሸፋፍነህ ብታሳምናት ከራስህ ልብ የገባህው
አተካራ አያባራም። እውነቱን ንገራት፣ ከእውነት የበለጠ ፈውስ የለም የኔ ልጀ።”
"ከዛስ እባ ፤"
ከዛማ እውነት ከተናገርከ ሰውም ምክርም አያሻህ፤ እውነት ራሱ መንገዱን ይምራሄል።"ብለው ወደ
መቁጠሪያቸው አቀረቀሩ። ደህና ዋሉ ልበላቸው አልሰላቸው እንጃ ወደ ቤቴ ተመልሼ ጥቅልል ብዬ
ተኛሁ። እውነት መንገዱን ይመራሃል፤ እውነት ዋጋ ያስከፍላል ያውም ከነወለዱ። ከሆንስ ሆነና እውነት ዋጋው ስንት ነው?
እውነት ዋጋው ስንት ነው?
እውነት ዋጋው ስንት ነው?
እውነት ዋጋው ስንት ነው?
የቱንም ያህል ዋጋው ቢወደድ፣ በቃ ለሙና እውነቱን እነግራታለሁ። ወሰንኩ !
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
የቁርጥ ቀን!
እነሆ የተንኳኳ በሬን ከፈትኩ፤ ልብ የሚያቀልጥ የሙና ውበት ከወትሮው ሰባት እጅ ደምቆ በሬ ላይ ቆሟል። ሙናን አፈቅራታለሁ፤ ልለያት አልፈልግም። ሳያት ልክ ብርሃን ጨለማ ክፍልን ድንገት ቦግ ብሎ እንደሚሞላው ውስጤን የሚሞላው አንዳች ነገር አላት፤ እንደ ባዶ ፊኛ የሟሸሽ መንፈሴ ሙናን ሳያት በዓየር እንደተሞላ ባሉን በፍቅርና በደስታ ሕዋ ላይ ይንሳፈፋል። ይሄው የእውነት ዋጋው በሬ ላይ። እውነት ዋጋው ይሄን ያህል ውድ ነው። እቅጩን ተናግሬ የነፍሴን ግማድ ሙናን መክፈል፤አልያም ሰቆቃዬ ላይ ስሳቀቅ በየዕለቱ በማስመሰልና በሽሽት ሚስማር የፍርሃት ጉልላቴ ላይ መቸንከር።
በሐሴት የሚንሳፈፍ የነፍሴን ባሉን፣ ክፉ እሾህ ጠቅ አድርጎ ሊያተነፍሰው ወደኔ ሲወነጨፍም
እከላከልበት ዘንድ በእጄ ያለው መሳሪያ አባ ያስታጠቁኝ ጋሻ ብቻ ነው እውነት !! እውነቱን ተናግሬ
የመሸበት አድራለሁ። እስከመቼ የነገር አንጆ ሳመነዥክ ልኑር ? በቃኝ !!
ምን እንዳረጋጋኝ እንጃ በውስጤ "ሙና ብትሄድ ሺ ሙናዎች ይተካሉ” ስል ረጋ ብዬ ፎከርኩ። ላንዲት ሙና ያልሆንኩ እኔ ለሺ ሙና ስፎክር የሰማ ራሴ ቢታዘበኝም ግድ አልሰጠኝም። ፉከራ ከጀግንነት ብቻ ሳይሆን ጥልቅ ከሆነ ፍርሃትም እንደሚመነጭ የገባኝ ያኔ ነው።
ሙና በእቅፏ ሙሉ አፍሳኝ በሞቃት ከንፈሯ በናፍቆት ግጥም አድርጋ ስትስመኝ ነፍሴ ከተወዘፈችበት ኩርፊያ ተመንጥቃ ልትወጣ ተጣጣረች፤ ቢሆንም እንቅ አድርጌ ነፍሴን ያዝኳት። መቆጣት አለብኝ መኮሳተር አለብኝ። ሙና የሆነ ነገር ሆኗል ዛሬ ልለፈው" እንድትል የሆነ ነገር የሆንኩ መምሰል አለብኝ። ተሸከማ የመጣችውን እሳት በቁጣ ውኃ በር ላይ ማጥፋት፡ መደርገም አለብኝ። ቦርሳዋን
ጠረጴዛ ላይ ወርወር አደረገችና በናፍቆት አንዴ ቤቱን ከእግር እስከ ራሱ ዙሪያውን ቃኝታ በረዥሙ
ተነፈሰችና ለሞላ ቦታ መጥታ ጉልበቴ ላይ ተቀመጠች። ደረቷ ላይ አስጠግታ አቀፈችኝ ለሞላ
የሰውነት ክፍል ፀጉሬን ሳመችኝ።
“ፀጉርህ አድጓል” ብላ በጣቷ መንጨር መንጨርጨ አደረገችኝ። ወይ ነዶ ልጅቱማ የፍቅር ሰው
ነበረች፤ ካለቦታው ተከሰተች እንጂ። ተነስታ ወደ ውስጥ ገባችና የእኔን ቁምጣ ለበሰች፤ ቁምጣ የተሰራው የሙና ዓይነት እግር ላላቸው ሰዎች ይመስለኛል። የእኔን ቲሸርት ለበሰች፤ ቲሸርት
የተፈጠረው የሙና ዓይነት ጡት ላላቸው ሴቶች ብቻ ይመስለኛል። ከዛም ወደ ኪችን። ዝም ብዬ
አያታለሁ፤ ፊቷ ላይ ምንም ነገር የለም፤ ረጋ ያለ ለስላሳ ፊት፤ ትረጋጋ እንጂ እሷ ምን አለባት
የመጣው ቢመጣ ሁሉ በጇ፣ በአንድ እይታ ብቻ ወደ እሳት ነበልባልነት የሚለወጥ አረር ሰውነት ምን አስጨነቃት።
እያጠናኋት ነበር፤ መለያየታችን እንደማይቀር አንድ ነገር ሹክ ስሳለኝ እድሜ ልኬን እንዳልረሳ
እያጠናኋት ነበር። ሙናን መቼም ቢሆን መርሳት አልፈልግም፣ ፍቅረኛዬ ስለሆነች አይደለም
በሕይወት ውስጥ የመሰላል እርካን ሆነው አንድ ደረጃ ከፍ የሚያደርጉን ሰዎች አሉ፣ ሙና እንደዚ ናት ለእኔ። ምን ያህል ልትናፍቀኝ እንደምትችል አሁን ላይ ሆኜ አውቀዋለሁ። ዝም ብዪ አያታለሁ ድንገት ዞር ስትል ዓይናችን ተገጣጠመ ሳቀች። ፍፁም ገራገር እና ንፁህ ፊት። እኔ ግን ደነገጥኩ፡ ወይ ጉድ፡ ሰው በሰላም አገር እንደ ሌባ ደንጋጭ ሆኖ ይቀራል ?!
👍36🥰2❤1
በዓለም ላይ ሁለት ሰዎች እሉ፣ ሙና እና አብርሃም የሚባሉ። ወደፊት ሰዎች ሲመረቁ፡ “ጋብቻችን ወላ ፍቅራችሁ የአብርሃምና የሙና እንዳይሆንባችሁ” የሚሉ ይመስለኛል። ይብሉ ! ሰዎች ግን ማለት ሲወዱ፡ ማለት… ማለት እፉፉፉ… ሙና ቤቴ ውስጥ ጉድ ጉድ ስትል፣ ድንገት ድብርቴ ድራሹ ጠፍቶ መሳሳቅ ማውራት ጀመርን። ግዴላችሁም ሴቶች የሆን ድግምት ነገር አለባቸው፣ ምቾት ያሰቃየው
ሶፋ ገዝታችሁ፡ ቡፌ እዛጋ ገትራችሁ፣ ባለምናምን ኢኝች ቲቪ ገጥግጣችሁ፣ ኳስ ሜዳ የሚያክል አልጋ፣ መስክ የሚመስል ምንጣፍ አጭቃችሁበት ጭር ያለ ቤታችሁ አንዲት ሴት ምንም ሳትሰራ
ቤታችሁ ወሰጥ በመገኘቷ ብቻ የሆነ ነገር ይቀየራል፡ ድምቅምቅምቅምቅ ይላል፤
ይፍለቀለቃል ቤቱ። ወዙ ግጥም ይላል ቤቱ፣ ይስቃል ቤቱ። አመዳም ቤት፤ እስከዛሬ ዳቦውን
የነጠቁት ሕፃን መስሎ ለንቦጩን ጥሎ የከረመ ቤት፣ እንደተወረረ ከተማ በዝምታው በጭርታው
ሲያስፈራኝ የከረም ቤት፣ ልክ እንደ ድግስ ኣሳላፊ አደግድጎ አሸሸውን አስነካው። ይሄው ቤት ቤት ብለን እንድንሞት የሚያደርገን አንዱ ነገር!...
ሙና ቀጥ ብላ መጣችና የሆነ የጓዳ ጣጣ በነካካው መዳፏ እንዳትነካኝ ተጠንቅቃ በእጆቿ
ተጠመጠመችብኝ። ጡቶቿ መሃል ተቀበርኩ። እዚሁ ብቀር ደስታዬ፤ ጨለማው ጠረኑ እና ምቾቱ።
ቀና ብላ አየችኝና ከእግርቼ መሄል ቁጢጥ ብላ ተቀምጣ (ማነሽ በሱጋ ማለፍ ክልል ነው ! እንኳን
እንቺ ባለቤቱም ማለፍ አቅቶታል) ወደ ላይ ቀና ብላ እያየችኝ፣ “ዛሬ ምን ሆነሻል አቡቹ ፍዝዝ አልሽ”
አለች። በጣም ስትቀርበኝ አንቺ ነው የምትለኝ። እጣን እጣን ትሽታለች፣ ታምራለች እና ታሳሳለች
የኔ ሰው። ምን ዋጋ አለው፤ የሆነ በእዳ ተይዛ ልትወሰድ ቀጠሮ የተያዘላት መሰለችኝ፡፡ መልሴን
አልጠበቀችም ጉንጬን ስማኝ ወደ ሥራዋ ተወለሰች።
ከደቂቃዎች በኋላ ቤቱ በእጣን ደመና ተውጦ፣ ቡና ፈልቶ፣ የሙና እጅ የሚያስቆረጥም ዓይነት ብዙ
ምሳ ቀራረበ። ለሙና የተለመደው የፍቅር ውሎ፣ ለእኔ የሽኝት ፕሮግራም የመሰለ ሰመመናም ምሳ
ቡናው እንዳለቀ የተቀመጥኩበት መጥታ ተቀመጠች፣ እጄን አንስታ ሳመችኝ (እየው ነገር ሲጀመር…)
“ለምን እንደምወድህ ታውቃለህ ?” ጠየቀች ሙና።
በደንብ ነዋ !” መለስኩ ኮራ ብዬ። ሳቋን አዘጋጅታ ጠየቀችኝ፣
"እሺ ንገረኝ"
የድሮ ፍቅረኛሽን ስለምመስል” ቤቱ ውስጥ ያለው ትራስ ሁሉ ተወረወረብኝ፡፡ ድብድባችን ጀመረ፤ ሞቅ ካለ ሳቅ ጋር። ሆነ ብላ ሰውነታችን እንዲነካካ ታደርጋለች፤ ጡቶቿ ደረቴ ላይ ይጨፈለቃሉ፤ እና ተጫንከኝ” ትላለች። ይታያችሁ ሳይንስ ሲገለበጥ፣ እሷ እኮ ከላይ ናት እና ተጫንከኝ (ገብቶናል)።
አንድ የገረመኝ ነገር፣ ሙና የማትወደው ነገር ቢኖር ልፊያና ድብድብ ነበር። ጫፏን እንኳን ለቀልድ ሲነኳት ታብዳለች። በቃ ሰውነቷ የፈንጂ ቀጠና ነበር። ይሄው እኔ ጋር እኔ ፈንጂ አምካኙ፣ የራሴንም ስሜት የሰውም ባሕሪ አምከኜ ስላፉት።
መሽ ! ቀኑ ጨለመብኝ ያሉት አበው እንደዚህ ዓይነቱን ቀን ሳይሆን አይቀርም። ስናወራ፣ ስናወራ (ምን ስናወራ እንደነበር እኔጃ ብቻ የመኝታቤት ሰዓታችንን ለማሳጠር ብዙ ሳልለፈልፍ አልቀረሁም፡፡
“አብርሽ እንቅልፌ መጣ” አለች ትልልቅ ውብ ዓይኖቿን እያንከባለለች (አሄሄ እንቅልፍ ሲመጣ እንደዚህ ነው እንዴ ?
ይህቺ አይነቷ መስለምለም የሌላ ጉዳይ ናት)......
✨ይቀጥላል✨
ሶፋ ገዝታችሁ፡ ቡፌ እዛጋ ገትራችሁ፣ ባለምናምን ኢኝች ቲቪ ገጥግጣችሁ፣ ኳስ ሜዳ የሚያክል አልጋ፣ መስክ የሚመስል ምንጣፍ አጭቃችሁበት ጭር ያለ ቤታችሁ አንዲት ሴት ምንም ሳትሰራ
ቤታችሁ ወሰጥ በመገኘቷ ብቻ የሆነ ነገር ይቀየራል፡ ድምቅምቅምቅምቅ ይላል፤
ይፍለቀለቃል ቤቱ። ወዙ ግጥም ይላል ቤቱ፣ ይስቃል ቤቱ። አመዳም ቤት፤ እስከዛሬ ዳቦውን
የነጠቁት ሕፃን መስሎ ለንቦጩን ጥሎ የከረመ ቤት፣ እንደተወረረ ከተማ በዝምታው በጭርታው
ሲያስፈራኝ የከረም ቤት፣ ልክ እንደ ድግስ ኣሳላፊ አደግድጎ አሸሸውን አስነካው። ይሄው ቤት ቤት ብለን እንድንሞት የሚያደርገን አንዱ ነገር!...
ሙና ቀጥ ብላ መጣችና የሆነ የጓዳ ጣጣ በነካካው መዳፏ እንዳትነካኝ ተጠንቅቃ በእጆቿ
ተጠመጠመችብኝ። ጡቶቿ መሃል ተቀበርኩ። እዚሁ ብቀር ደስታዬ፤ ጨለማው ጠረኑ እና ምቾቱ።
ቀና ብላ አየችኝና ከእግርቼ መሄል ቁጢጥ ብላ ተቀምጣ (ማነሽ በሱጋ ማለፍ ክልል ነው ! እንኳን
እንቺ ባለቤቱም ማለፍ አቅቶታል) ወደ ላይ ቀና ብላ እያየችኝ፣ “ዛሬ ምን ሆነሻል አቡቹ ፍዝዝ አልሽ”
አለች። በጣም ስትቀርበኝ አንቺ ነው የምትለኝ። እጣን እጣን ትሽታለች፣ ታምራለች እና ታሳሳለች
የኔ ሰው። ምን ዋጋ አለው፤ የሆነ በእዳ ተይዛ ልትወሰድ ቀጠሮ የተያዘላት መሰለችኝ፡፡ መልሴን
አልጠበቀችም ጉንጬን ስማኝ ወደ ሥራዋ ተወለሰች።
ከደቂቃዎች በኋላ ቤቱ በእጣን ደመና ተውጦ፣ ቡና ፈልቶ፣ የሙና እጅ የሚያስቆረጥም ዓይነት ብዙ
ምሳ ቀራረበ። ለሙና የተለመደው የፍቅር ውሎ፣ ለእኔ የሽኝት ፕሮግራም የመሰለ ሰመመናም ምሳ
ቡናው እንዳለቀ የተቀመጥኩበት መጥታ ተቀመጠች፣ እጄን አንስታ ሳመችኝ (እየው ነገር ሲጀመር…)
“ለምን እንደምወድህ ታውቃለህ ?” ጠየቀች ሙና።
በደንብ ነዋ !” መለስኩ ኮራ ብዬ። ሳቋን አዘጋጅታ ጠየቀችኝ፣
"እሺ ንገረኝ"
የድሮ ፍቅረኛሽን ስለምመስል” ቤቱ ውስጥ ያለው ትራስ ሁሉ ተወረወረብኝ፡፡ ድብድባችን ጀመረ፤ ሞቅ ካለ ሳቅ ጋር። ሆነ ብላ ሰውነታችን እንዲነካካ ታደርጋለች፤ ጡቶቿ ደረቴ ላይ ይጨፈለቃሉ፤ እና ተጫንከኝ” ትላለች። ይታያችሁ ሳይንስ ሲገለበጥ፣ እሷ እኮ ከላይ ናት እና ተጫንከኝ (ገብቶናል)።
አንድ የገረመኝ ነገር፣ ሙና የማትወደው ነገር ቢኖር ልፊያና ድብድብ ነበር። ጫፏን እንኳን ለቀልድ ሲነኳት ታብዳለች። በቃ ሰውነቷ የፈንጂ ቀጠና ነበር። ይሄው እኔ ጋር እኔ ፈንጂ አምካኙ፣ የራሴንም ስሜት የሰውም ባሕሪ አምከኜ ስላፉት።
መሽ ! ቀኑ ጨለመብኝ ያሉት አበው እንደዚህ ዓይነቱን ቀን ሳይሆን አይቀርም። ስናወራ፣ ስናወራ (ምን ስናወራ እንደነበር እኔጃ ብቻ የመኝታቤት ሰዓታችንን ለማሳጠር ብዙ ሳልለፈልፍ አልቀረሁም፡፡
“አብርሽ እንቅልፌ መጣ” አለች ትልልቅ ውብ ዓይኖቿን እያንከባለለች (አሄሄ እንቅልፍ ሲመጣ እንደዚህ ነው እንዴ ?
ይህቺ አይነቷ መስለምለም የሌላ ጉዳይ ናት)......
✨ይቀጥላል✨
👍13❤1
#ትኩሳት
፡
፡
#ክፍል_አምስት
፡
፡
#በስብሐት_ገብረ_እግዚአብሔር
...ካንድ ስምንት ቀን በኋላ፣ ማታ ተመስገን ክፍል ቁጭ ብዬ
ስስራ፣ ተመስገን መጣና አልጋው ላይ ዘጭ ብሉ ተጋደመ፡፡ እፎይ!
ብሎ ተነፈሰ
«ሲኒማ የገባችሁ መስሉኝ» አልኩት
«ሌሎቹ ገቡ፣ እኔ ግን ተውኩት»
«ለምን ተውከው?» አልኩት። ድምፄ «አንተ ተንኮለኛ!»
እንደሚል አይነት ነበር
«ደስ አላለኝማ!» አለኝ፡፡ ትንንሽ አይኖቹ ሊደበቁ ጀምረዋል፣
ግን ጥርሶቹ ገና መታየት አልጀመሩም
«ውሸታም! ቀጠሮ ቢኖርህ ነው እንጂ» አልኩት
«ከማን ጋር?»
«እኔ አውቃለሁ እንዴ ያንተን ተንኮል? ወይ ካንዷ ብሎንድ
(ፀጉሯ ብጫ ወይም ነጭ ብጤ) ጋር፣ ወይ ከሲልቪ ጋር»
«ሲልቪ!? አላወቅክምና!»
«ምን?»
«ቀርቶ!»
«ምነዋ?»
«ምን እባክህ የሴት ነገር» አለ «አገር ጤና ብዬ እንደ ሁልጊዜያችን ወዲህ አመጣሁዋት፡፡ ከሰአት በኋላ ነበር። የከሰአት በኋላው እንዴት እንደሚጣፍጥ ታውቅ የለ? ልብሷን አወላለቀችና
አልጋው ውስጥ ገባች። እየተንገበገብኩ ተከትያት ልገባ ስል፣
ከትራሱ ላይ ኣንዲት ፀጉር እንስታ አቀበለችኝ። ረዥም የፈረንጅ
ፀጉር ነው፤ ግን ጥቁር አይደለም፣ ቡና አይነት ነው»
«ይሄ የኔ ፀጉር እንዳልሆነ እርግጠኛ ነኝ አለችኝ»
«ዝም ኣልኩ። አልገባኝም አየህ
«ተናገር እንጂ» አለችኝ። እግዜር ያሳይህ፡፡ በመጀመሪያ
አልጋው ውስጥ ልገባ ጎምበስ እንዳልኩ ኣሁንም አለሁ፡፡ ይታይሀል? ራቁቴን አልጋው ላይ ባራት እግሬ ቆሜ? እንደሚድህ ልጅ:: ልብሷን ስታወልቅ እያየሁና የሚጠብቀኝን ደስታ እያሰብኩ ግትር አድርጎ ቅንዝር ወጥሮኛል፡፡»
የተመስገን አይኖች ጨርሰው ጠፉ፣ ጥርሶቹ ተገለጡ፣ ይሰቅ
ጀመር፡፡ ከት ብሎ እየሳቀ፣ ሳቅ በሚቆራርጠው ንግግር
ገና አሁን ታየኝ ሀ! ሀ! ሀ! እንዴት እንዴት - ሀ! ሀ! U! እንዴት እንደነበርኩ ሁ! ሁ! ሁ! አንዲህ ነበርኩ» አለና በጀርባው ከተጋደመበት ተነስቶ ዞሮ በጉልበቱና በእጁ ተንበረከከ፡፡
ከስሩ ትራሱን አስተካከለና፣ ሌባ ጣቱን እያነጣጠረበት
«እኔ እንዲሀ ነኝ፣ ሂሂ!!» ትራሱን «እቺ ሲልቪ ናት።
ያቀበለችኝን ፀጉር ባንድ እጄ እንደዚህ ይዣለሁ። እንዳትበጠስ
ወይም ወድቃ እንዳትጠፋ እየተጠነቀቅኩ፣ ያቺን ነጃሳ ፀጉር እንዲህ ይዣለሁ። ቁላዬ ደሞ እዚህ ጋ ቆሞ ሲልቪን ቁልቁል ያያታል።አይ የኔ ቁላ! ቂል ነውኮ፡፡ ያንተም ቂል ነው?» እንደገና ሳቅ
አሸነፈው። አልጋው ላይ ተንከባለለ። ሳቁ ሲያልፍለት
«በኋላስ?» አልኩት
«በኋላማ ምን ልበልህ ልጄ? ቃል ሳትናገር ተነስታ ልብሷን
መልሳ ለበሰች፡፡ ረጋ ባለ ድምፅ 'የኔና ያንተ ነገር በዚሁ አለቀ”
ብላኝ ልትወጣ ስትል፣ እኔ እዚች ጋ ራቁቴን እንደቆምኩ
«ምን ነካሽ?» አልኳት፡፡ ሲያቀብጠኝ'ኮ ነው:: እስቲ ዝም ብላትስ?
«ዘወር አለችና፣ እሱ ጠረጴዛ ላይ ያለውን መፃህፍትና ደብተር
በአጇ አንዴ ገፍታ መሬት ላይ አዝረከረከችው:: እና ጠረጴዛውን
በተጨበጠ እጇ ደጋግማ እየመታች
«እኔ የእስላም ሀሪም ሴት - አይደለሁም!» ብላኝ ስታበቃ፣ ወጥታ በሩን በሀይል ጓ! አርጋው ሄደች። ልብሴን ልለብስ
ካናቴራዬን ሳነሳ በሩ ብርግድ ብሎ ተከፈተ። ማን ገባ መሰለህ?»
አለኝ
«ማን?» አልኩት
«ሲልቪ ራሷ ነቻ! የሴት ነገር! ከመቼው ሀሳቧን ለወጠች?!
እያልኩ ልገረም ስጀምር፣ ኣጠገቤ መጣች። አቅፋ ልትስመኝ
እንደሆነ ገባኝ፡፡ ትንሽ ልኮራባት አሰብኩ። ታድያ እሷ ምን አረገች
መሰለህ? እወቅ : ስቲ።»
«በጥፊ መታችህ?»
«ብጭራሽ!»
«አቅፋ ሳመችህ?»
«ትቀልዳለህ?»
«እንግዲያው ምን አረገች?» አልኩት
«ጫማዋን አረገች»
«ምን?»
«በንዴት ጫማዋን ረስታው ሄዳ ነበር፡፡ ተመልሳ አረገችውና
ወጣች። እኔ ራቁቴን ቆሜ ቀረሁ፡፡ ቁላዬ እስካሁን ተኝቷል፡፡ ከዚያ
በኋላ አናግራኝ አታውቅም»
«ጥፋቱ ያንተ ነው» አልኩት
«እንዴት?» አለኝ
«ያመጣሀቸው ሴቶች ሊሄዱ ሲሉ «ፀጉሮችሽን ሁሉ ይዘሻል?
ቁጠሪ እስቲ ለምን አትላቸውም?» አልኩት
«መቼ ሴት አመጣሁና?» አለኝ
«እ-ህ? ቡናማው ፀጉርሳ?»
«ከየት እንደመጣ እንጃለት:: ምናልባት ቤት የምትጠርገው
አልጋ የምታነጥፈው አሮጊት ያን እለት ታማ ኖሮ፣ በሷ ምትክ
ባለቡናማ ፀጉር ሴት አልጋዬን አንጥፋልኝ ይሆናል»
«ምስኪን ተመስገን!» አልኩት
ምስኪን ትላለህ ምስኪን። ይኸው እስከዛሬ ዖም ላይ እገኛለሁ
«ዛሬ ማታ ግን ለመግደፍ ያሰብክ ትመስላለህ»
«ነበር እባክህን። ፀጉሯን እንደ ወንድ ነው 'ምትቆርጠው፣
ቢሆንም ምንም አትል። ብቻ »
«ብቻ ምን?»
«የት እንደምወስዳት ጨንቆኛል»
ሲመሽ ፈረንሳዮች concierge
የሚሉት ዘበኛ ይመጣና' ወደመኝታ ቤቶቹ የሚያስገባው በር አጠገብ አንዲት ቢሮ አለችው፣ እዚያች ቁጭ ብሉ ወጪ ገቢውን ሁሉ ይመለከታል። ወንዶች መኝታ ቤት ሴት ማስገባት ክልክል ነው፡፡)
«የኔ ሆቴል አለልህ አይደለም እንዴ?» አልኩት
«አትጠቀምበትም?»
«እዚህ ልተኛ እችላለሁ»
እሱማ ጥሩ ነበር»
“ብቻ እንዳታስጮሀት አደራ፡፡ ካስጮህካትም ፎጣ አጉርሳት።
ብዬ የሆቴሌን ቁልፍ ሰጠሁት
ተመስገን ወደ ቀጠሮው ከሄደ በኋላ ተመልሼ ልስራ
በጠበጠኝ። ተነስቼ አሜሪካዊቷ ቤት ሄድኩ፡፡ ጉዳዬን አስረዳኋት።
አልቻልኩም፡፡ ሲልቪ ለኔ ስትል እንደተወችው ገባኝ፡፡ ይህ ሀሳብ
ከዚህ በፊት አገሬ እጮኛ አለችኝ ብያት ነበር፡፡ አሁን፣ እጮኛዬ
ካንቺ ጋር ያለኝን ግንኙነት አወቀች፡፡ ማን እንደነገራት እንጃ፡
ወረቀት ፃፈችልኝ። በአንድ ሳምንት ውስጥ ኣሜሪካንህን ትተሀታል
የሚል ወሬ ካልደረሰኝ ሌላ እኛ ፈልግ አለችኝ፣ ብዬ ነገርኳት።
«i derstand የዚህ መጥፎ ዜና ምክንያት በመሆኔ በጣም
አዝናለሁ» አለችኝ። ያቀድኩት ይህን ነግሬያት ደህና እደሪ ብያት
ሲልቪን ፍለጋ ለመሄድ ነበር። ግን ልጅቱ ጥቁር ስስ የሌሊት ልብስ
ለብሳ ስትራመድ በጣም ታስጎመጃለች፣ ገላዋን ታጥባ ቆዳዋን በታልከም ዱቄት አሻሽታው፣ ሽታው ይማርካል፡፡ ከሷ ጋር አደርኩ
«ራሷን በጣም ታዘብኩት። በጣም ፀፀት ተሰማኝ፣ ሲልቪን
የበደልኳት መሰለኝ»
በነጋታው ሲልቪን ከምግብ ቤት ስትወጣ ጠብቄ ኣገኘኋት።
ቡና ልጋብዝሽ አልኳት። ኤክስ ውስጥ የምወደው ካፌ የለኝም
አልኩህ? አለችኝ፣ እሺ ማርሰይ ልውሰድሽ አልኳት። መኪናዬ
ጋራዥ ናት አለችኝ፡፡ በኦቶቡስ ልውሰድሽ አልኳት። አልፈልግም
አለችኝ። እንግዲያው ምን እናርግ? አልኳት፡፡ እኔ ቡና ላጠጣህ፣ራሴ አፍልቼ፣ አለችኝ፡፡ ቤቷ ወሰደችኝ፣ ከኤክስ ትንሽ ወጣ ብሎ ባላገሩ ውስጥ ነው
«የሴዛን የነበረው ቤት በዚህ በኩል ነው። መሄድ ትፈልጋለህ?»
አለችኝ
«አልፈልግም» አልኳት
«እኔም ሄጀ አላውቅም» አለችኝ
እየሳቅኩ «Tut'en fous, ch?» አልኳት («ደንታ የለሽም፣ እ?»)
እየሳቀች፣ «Je m'en fous eperdument!» አለችኝ («እቺን ያህል እንኳ ደንታ የለኝም»)
ቤቷ ገባን። ሁለት ክፍል (አንድ መኝታ፣ አንድ ሳሎን) ወጥ
ቤት፣ መታጠቢያ ክፍል። በየግድግዳው የልዩ ልዩ አቢይ ስእሎች እትም ተለጥፏል። የቤት እቃው ዘመናዊ ነው፣ ሰማያዊና ወይን ጠጅ ቀለማት ይበዙበታል
፡
፡
#ክፍል_አምስት
፡
፡
#በስብሐት_ገብረ_እግዚአብሔር
...ካንድ ስምንት ቀን በኋላ፣ ማታ ተመስገን ክፍል ቁጭ ብዬ
ስስራ፣ ተመስገን መጣና አልጋው ላይ ዘጭ ብሉ ተጋደመ፡፡ እፎይ!
ብሎ ተነፈሰ
«ሲኒማ የገባችሁ መስሉኝ» አልኩት
«ሌሎቹ ገቡ፣ እኔ ግን ተውኩት»
«ለምን ተውከው?» አልኩት። ድምፄ «አንተ ተንኮለኛ!»
እንደሚል አይነት ነበር
«ደስ አላለኝማ!» አለኝ፡፡ ትንንሽ አይኖቹ ሊደበቁ ጀምረዋል፣
ግን ጥርሶቹ ገና መታየት አልጀመሩም
«ውሸታም! ቀጠሮ ቢኖርህ ነው እንጂ» አልኩት
«ከማን ጋር?»
«እኔ አውቃለሁ እንዴ ያንተን ተንኮል? ወይ ካንዷ ብሎንድ
(ፀጉሯ ብጫ ወይም ነጭ ብጤ) ጋር፣ ወይ ከሲልቪ ጋር»
«ሲልቪ!? አላወቅክምና!»
«ምን?»
«ቀርቶ!»
«ምነዋ?»
«ምን እባክህ የሴት ነገር» አለ «አገር ጤና ብዬ እንደ ሁልጊዜያችን ወዲህ አመጣሁዋት፡፡ ከሰአት በኋላ ነበር። የከሰአት በኋላው እንዴት እንደሚጣፍጥ ታውቅ የለ? ልብሷን አወላለቀችና
አልጋው ውስጥ ገባች። እየተንገበገብኩ ተከትያት ልገባ ስል፣
ከትራሱ ላይ ኣንዲት ፀጉር እንስታ አቀበለችኝ። ረዥም የፈረንጅ
ፀጉር ነው፤ ግን ጥቁር አይደለም፣ ቡና አይነት ነው»
«ይሄ የኔ ፀጉር እንዳልሆነ እርግጠኛ ነኝ አለችኝ»
«ዝም ኣልኩ። አልገባኝም አየህ
«ተናገር እንጂ» አለችኝ። እግዜር ያሳይህ፡፡ በመጀመሪያ
አልጋው ውስጥ ልገባ ጎምበስ እንዳልኩ ኣሁንም አለሁ፡፡ ይታይሀል? ራቁቴን አልጋው ላይ ባራት እግሬ ቆሜ? እንደሚድህ ልጅ:: ልብሷን ስታወልቅ እያየሁና የሚጠብቀኝን ደስታ እያሰብኩ ግትር አድርጎ ቅንዝር ወጥሮኛል፡፡»
የተመስገን አይኖች ጨርሰው ጠፉ፣ ጥርሶቹ ተገለጡ፣ ይሰቅ
ጀመር፡፡ ከት ብሎ እየሳቀ፣ ሳቅ በሚቆራርጠው ንግግር
ገና አሁን ታየኝ ሀ! ሀ! ሀ! እንዴት እንዴት - ሀ! ሀ! U! እንዴት እንደነበርኩ ሁ! ሁ! ሁ! አንዲህ ነበርኩ» አለና በጀርባው ከተጋደመበት ተነስቶ ዞሮ በጉልበቱና በእጁ ተንበረከከ፡፡
ከስሩ ትራሱን አስተካከለና፣ ሌባ ጣቱን እያነጣጠረበት
«እኔ እንዲሀ ነኝ፣ ሂሂ!!» ትራሱን «እቺ ሲልቪ ናት።
ያቀበለችኝን ፀጉር ባንድ እጄ እንደዚህ ይዣለሁ። እንዳትበጠስ
ወይም ወድቃ እንዳትጠፋ እየተጠነቀቅኩ፣ ያቺን ነጃሳ ፀጉር እንዲህ ይዣለሁ። ቁላዬ ደሞ እዚህ ጋ ቆሞ ሲልቪን ቁልቁል ያያታል።አይ የኔ ቁላ! ቂል ነውኮ፡፡ ያንተም ቂል ነው?» እንደገና ሳቅ
አሸነፈው። አልጋው ላይ ተንከባለለ። ሳቁ ሲያልፍለት
«በኋላስ?» አልኩት
«በኋላማ ምን ልበልህ ልጄ? ቃል ሳትናገር ተነስታ ልብሷን
መልሳ ለበሰች፡፡ ረጋ ባለ ድምፅ 'የኔና ያንተ ነገር በዚሁ አለቀ”
ብላኝ ልትወጣ ስትል፣ እኔ እዚች ጋ ራቁቴን እንደቆምኩ
«ምን ነካሽ?» አልኳት፡፡ ሲያቀብጠኝ'ኮ ነው:: እስቲ ዝም ብላትስ?
«ዘወር አለችና፣ እሱ ጠረጴዛ ላይ ያለውን መፃህፍትና ደብተር
በአጇ አንዴ ገፍታ መሬት ላይ አዝረከረከችው:: እና ጠረጴዛውን
በተጨበጠ እጇ ደጋግማ እየመታች
«እኔ የእስላም ሀሪም ሴት - አይደለሁም!» ብላኝ ስታበቃ፣ ወጥታ በሩን በሀይል ጓ! አርጋው ሄደች። ልብሴን ልለብስ
ካናቴራዬን ሳነሳ በሩ ብርግድ ብሎ ተከፈተ። ማን ገባ መሰለህ?»
አለኝ
«ማን?» አልኩት
«ሲልቪ ራሷ ነቻ! የሴት ነገር! ከመቼው ሀሳቧን ለወጠች?!
እያልኩ ልገረም ስጀምር፣ ኣጠገቤ መጣች። አቅፋ ልትስመኝ
እንደሆነ ገባኝ፡፡ ትንሽ ልኮራባት አሰብኩ። ታድያ እሷ ምን አረገች
መሰለህ? እወቅ : ስቲ።»
«በጥፊ መታችህ?»
«ብጭራሽ!»
«አቅፋ ሳመችህ?»
«ትቀልዳለህ?»
«እንግዲያው ምን አረገች?» አልኩት
«ጫማዋን አረገች»
«ምን?»
«በንዴት ጫማዋን ረስታው ሄዳ ነበር፡፡ ተመልሳ አረገችውና
ወጣች። እኔ ራቁቴን ቆሜ ቀረሁ፡፡ ቁላዬ እስካሁን ተኝቷል፡፡ ከዚያ
በኋላ አናግራኝ አታውቅም»
«ጥፋቱ ያንተ ነው» አልኩት
«እንዴት?» አለኝ
«ያመጣሀቸው ሴቶች ሊሄዱ ሲሉ «ፀጉሮችሽን ሁሉ ይዘሻል?
ቁጠሪ እስቲ ለምን አትላቸውም?» አልኩት
«መቼ ሴት አመጣሁና?» አለኝ
«እ-ህ? ቡናማው ፀጉርሳ?»
«ከየት እንደመጣ እንጃለት:: ምናልባት ቤት የምትጠርገው
አልጋ የምታነጥፈው አሮጊት ያን እለት ታማ ኖሮ፣ በሷ ምትክ
ባለቡናማ ፀጉር ሴት አልጋዬን አንጥፋልኝ ይሆናል»
«ምስኪን ተመስገን!» አልኩት
ምስኪን ትላለህ ምስኪን። ይኸው እስከዛሬ ዖም ላይ እገኛለሁ
«ዛሬ ማታ ግን ለመግደፍ ያሰብክ ትመስላለህ»
«ነበር እባክህን። ፀጉሯን እንደ ወንድ ነው 'ምትቆርጠው፣
ቢሆንም ምንም አትል። ብቻ »
«ብቻ ምን?»
«የት እንደምወስዳት ጨንቆኛል»
ሲመሽ ፈረንሳዮች concierge
የሚሉት ዘበኛ ይመጣና' ወደመኝታ ቤቶቹ የሚያስገባው በር አጠገብ አንዲት ቢሮ አለችው፣ እዚያች ቁጭ ብሉ ወጪ ገቢውን ሁሉ ይመለከታል። ወንዶች መኝታ ቤት ሴት ማስገባት ክልክል ነው፡፡)
«የኔ ሆቴል አለልህ አይደለም እንዴ?» አልኩት
«አትጠቀምበትም?»
«እዚህ ልተኛ እችላለሁ»
እሱማ ጥሩ ነበር»
“ብቻ እንዳታስጮሀት አደራ፡፡ ካስጮህካትም ፎጣ አጉርሳት።
ብዬ የሆቴሌን ቁልፍ ሰጠሁት
ተመስገን ወደ ቀጠሮው ከሄደ በኋላ ተመልሼ ልስራ
በጠበጠኝ። ተነስቼ አሜሪካዊቷ ቤት ሄድኩ፡፡ ጉዳዬን አስረዳኋት።
አልቻልኩም፡፡ ሲልቪ ለኔ ስትል እንደተወችው ገባኝ፡፡ ይህ ሀሳብ
ከዚህ በፊት አገሬ እጮኛ አለችኝ ብያት ነበር፡፡ አሁን፣ እጮኛዬ
ካንቺ ጋር ያለኝን ግንኙነት አወቀች፡፡ ማን እንደነገራት እንጃ፡
ወረቀት ፃፈችልኝ። በአንድ ሳምንት ውስጥ ኣሜሪካንህን ትተሀታል
የሚል ወሬ ካልደረሰኝ ሌላ እኛ ፈልግ አለችኝ፣ ብዬ ነገርኳት።
«i derstand የዚህ መጥፎ ዜና ምክንያት በመሆኔ በጣም
አዝናለሁ» አለችኝ። ያቀድኩት ይህን ነግሬያት ደህና እደሪ ብያት
ሲልቪን ፍለጋ ለመሄድ ነበር። ግን ልጅቱ ጥቁር ስስ የሌሊት ልብስ
ለብሳ ስትራመድ በጣም ታስጎመጃለች፣ ገላዋን ታጥባ ቆዳዋን በታልከም ዱቄት አሻሽታው፣ ሽታው ይማርካል፡፡ ከሷ ጋር አደርኩ
«ራሷን በጣም ታዘብኩት። በጣም ፀፀት ተሰማኝ፣ ሲልቪን
የበደልኳት መሰለኝ»
በነጋታው ሲልቪን ከምግብ ቤት ስትወጣ ጠብቄ ኣገኘኋት።
ቡና ልጋብዝሽ አልኳት። ኤክስ ውስጥ የምወደው ካፌ የለኝም
አልኩህ? አለችኝ፣ እሺ ማርሰይ ልውሰድሽ አልኳት። መኪናዬ
ጋራዥ ናት አለችኝ፡፡ በኦቶቡስ ልውሰድሽ አልኳት። አልፈልግም
አለችኝ። እንግዲያው ምን እናርግ? አልኳት፡፡ እኔ ቡና ላጠጣህ፣ራሴ አፍልቼ፣ አለችኝ፡፡ ቤቷ ወሰደችኝ፣ ከኤክስ ትንሽ ወጣ ብሎ ባላገሩ ውስጥ ነው
«የሴዛን የነበረው ቤት በዚህ በኩል ነው። መሄድ ትፈልጋለህ?»
አለችኝ
«አልፈልግም» አልኳት
«እኔም ሄጀ አላውቅም» አለችኝ
እየሳቅኩ «Tut'en fous, ch?» አልኳት («ደንታ የለሽም፣ እ?»)
እየሳቀች፣ «Je m'en fous eperdument!» አለችኝ («እቺን ያህል እንኳ ደንታ የለኝም»)
ቤቷ ገባን። ሁለት ክፍል (አንድ መኝታ፣ አንድ ሳሎን) ወጥ
ቤት፣ መታጠቢያ ክፍል። በየግድግዳው የልዩ ልዩ አቢይ ስእሎች እትም ተለጥፏል። የቤት እቃው ዘመናዊ ነው፣ ሰማያዊና ወይን ጠጅ ቀለማት ይበዙበታል
👍25
«ግሩም ቤት አለሽ» አልኳት
«ከርስዎ በፊት ሌላ ወንድ ገብቶበት እንደማያውቅ ስገልፅልዎት
በትህትና ነው» አለችኝ፡፡ አመንኳት። እጅ እየነሳኋት
«ሻህራዛድ የኔ ፍቅር፣ የቀኔ ጨረቃ፣ የሌሊቴ ፀሀይ! ክብር
ይሰማኛል» አልኩና፣ እንደ ፈረንሳዮቹ እጇን ሳምኳት፡፡ ደስ የሚለኝ
ሳቋን እየሳቀች
«ቁጭ በል ቡና ላፍላልህ» አለችኝና ወጥ ቤት ገባች
አንዱን ግድግዳ በሙሉ ያያዘ ባለአምስት ተርታ የሆነ
የመፃህፍት መደርደሪያ አለ፡፡ በፈረንሳይኛና በእንግሊዝኛ የተፃፈ
መአት መፅሀፍ ተደርድሮበታል። ባንዱ ተርታ የአርት መፃህፍት
ባንዱ የፊሎዞፊና የታሪክ የሶሲዮሎጂ መፃህፍት፣ በሶስተኛው ልዩ
ልዩ አይነት መፃህፍት፣ በተቀሩት ሁለት ተርታዎች ደሞ ልብወለድ
መፃህፍት። መደርደርያው አጠገብ መፅሄቶችና ጋዜጦች የተሸከመ
ሰፊ ጠረጴዛ አለ። ወድያኛው ግድግዳ ጥግ ትልቅ ራዲዮ-ግራማፎን፣
አጠገቡ እንደ መፃህፍቱ የተደረደሩ ሸክላዎች ይህን ቆሜ ሳደንቅ መጣችና
«ቁጭ በል እንጂ» ብላ ከሰማያዊዎቹ ሶፋዎች አንዱ ውስጥ አስቀምጣኝ «ምን አይነት ሙዚቃ ትፈልጋለህ?» አለችኝ
«የላቲን አሜሪካ አለሽ?»
«እንዴታ!»
ሙዚቃው ሲጫወት አጠገቤ ቁጭ ብላ እጄን ያዘችኝ። ዝም
ብለን ስንሰማ ከወጥ ቤቱ ቀጭን የባቡር መሳይ ፉጨት ጮኸ። ዘላ
ተነሳች
«ቡና ደርሷል። ከወተት ጋር ነው ምትፈልገው?» አለችኝ
«አዎን፣ ውድ ሻህራዛድ ሆይ» አልኳት
ቡናውን ስንጠጣ «ተመስገን ቤት መሄድ መተውሽን ለምን
አልነገርሽኝም?» አልኳት፡፡ ጉልህ ሰማያዊ አይኖቿ በመልካም
ብርሀናቸው አዩኝ፣ ውብ ሰፊ አፏ በፈገግታ ተከፈተ
ኩራት እንዳይሰማህ ብዬ ነዋ» አለችኝ
ጥቁር ፀጉሯን ወደታች እየዳሰስኩ
ጉንጮቿ መቅላት ጀመሩ፣ ወደታች አየች
«ስሰማ እንዴት ደስ እንዳለኝ ልነግርሽ አልችልም» አልኳት።
«እንደሱ አትየኝ!» አለችኝ
አገጯን በግድ ወደላይ አንስቼ፣ አይን አይኗን እያየሁ
«ምናለበት ባይሽ?» አልኳትና ግምባሯን ሳምኳት
ዝም ብለን ቡና በወተታችንን ፉት እያልን ሙዚቃውን
እየሰማን ትንሽ ከቆየን በኋላ
«ለመሆኑ፣ ተመስገን ትራስ ላይ ቡና አይነት ፀጉር እንዴት
እገኘሽ?» አልኳት
እየሳቀች «እኔው ራሴ ነኝ ይዤው የሄድኩት» አለችኝ
አንዲት ቡናማ ፀጉር ያላት ጓደኛ አለችኝ። ቤቷ ሄጄ ከፀጉር
ብሩሿ ፀጉሮች ለቅሜ ይዤ ሄድኩ»
እኔም እየሳቅኩ «ጫማሽን ሳታረጊ ወጥተሽ ነበር። ረስተሽ
ነው?» አልኳት
«ረስቼ አይደለም»
“ታዲያስ?»
የእውነቴን የተናደድኩ እንዲመስለው ብዬ ነው:: ምናልባት
"ቡና አይነት ፀጉር እዚህ ሊገኝ በጭራሽ አይችልም ብሎ ያሰበ
እንደሆነ፣ ቀጥሎ 'እሷ ራሷ አምጥታው እንደሆነ ነው እንጂ ብሎ ሊያስብ ይችላል፡፡ ያን ጊዜ ራሷ አምጥታው ቢሆን ኖሮ፣ በንዴት መፅሀፎቼንም ከጠረጴዛው አትበትንም ነበር፥ ጫማዋንም ማድረግ አትረሳም ነበር ብሎ ማሰቡ አይቀርም»
በአድናቆት ራሴን ነቀነቅኩ
💫ይቀጥላል💫
«ከርስዎ በፊት ሌላ ወንድ ገብቶበት እንደማያውቅ ስገልፅልዎት
በትህትና ነው» አለችኝ፡፡ አመንኳት። እጅ እየነሳኋት
«ሻህራዛድ የኔ ፍቅር፣ የቀኔ ጨረቃ፣ የሌሊቴ ፀሀይ! ክብር
ይሰማኛል» አልኩና፣ እንደ ፈረንሳዮቹ እጇን ሳምኳት፡፡ ደስ የሚለኝ
ሳቋን እየሳቀች
«ቁጭ በል ቡና ላፍላልህ» አለችኝና ወጥ ቤት ገባች
አንዱን ግድግዳ በሙሉ ያያዘ ባለአምስት ተርታ የሆነ
የመፃህፍት መደርደሪያ አለ፡፡ በፈረንሳይኛና በእንግሊዝኛ የተፃፈ
መአት መፅሀፍ ተደርድሮበታል። ባንዱ ተርታ የአርት መፃህፍት
ባንዱ የፊሎዞፊና የታሪክ የሶሲዮሎጂ መፃህፍት፣ በሶስተኛው ልዩ
ልዩ አይነት መፃህፍት፣ በተቀሩት ሁለት ተርታዎች ደሞ ልብወለድ
መፃህፍት። መደርደርያው አጠገብ መፅሄቶችና ጋዜጦች የተሸከመ
ሰፊ ጠረጴዛ አለ። ወድያኛው ግድግዳ ጥግ ትልቅ ራዲዮ-ግራማፎን፣
አጠገቡ እንደ መፃህፍቱ የተደረደሩ ሸክላዎች ይህን ቆሜ ሳደንቅ መጣችና
«ቁጭ በል እንጂ» ብላ ከሰማያዊዎቹ ሶፋዎች አንዱ ውስጥ አስቀምጣኝ «ምን አይነት ሙዚቃ ትፈልጋለህ?» አለችኝ
«የላቲን አሜሪካ አለሽ?»
«እንዴታ!»
ሙዚቃው ሲጫወት አጠገቤ ቁጭ ብላ እጄን ያዘችኝ። ዝም
ብለን ስንሰማ ከወጥ ቤቱ ቀጭን የባቡር መሳይ ፉጨት ጮኸ። ዘላ
ተነሳች
«ቡና ደርሷል። ከወተት ጋር ነው ምትፈልገው?» አለችኝ
«አዎን፣ ውድ ሻህራዛድ ሆይ» አልኳት
ቡናውን ስንጠጣ «ተመስገን ቤት መሄድ መተውሽን ለምን
አልነገርሽኝም?» አልኳት፡፡ ጉልህ ሰማያዊ አይኖቿ በመልካም
ብርሀናቸው አዩኝ፣ ውብ ሰፊ አፏ በፈገግታ ተከፈተ
ኩራት እንዳይሰማህ ብዬ ነዋ» አለችኝ
ጥቁር ፀጉሯን ወደታች እየዳሰስኩ
ጉንጮቿ መቅላት ጀመሩ፣ ወደታች አየች
«ስሰማ እንዴት ደስ እንዳለኝ ልነግርሽ አልችልም» አልኳት።
«እንደሱ አትየኝ!» አለችኝ
አገጯን በግድ ወደላይ አንስቼ፣ አይን አይኗን እያየሁ
«ምናለበት ባይሽ?» አልኳትና ግምባሯን ሳምኳት
ዝም ብለን ቡና በወተታችንን ፉት እያልን ሙዚቃውን
እየሰማን ትንሽ ከቆየን በኋላ
«ለመሆኑ፣ ተመስገን ትራስ ላይ ቡና አይነት ፀጉር እንዴት
እገኘሽ?» አልኳት
እየሳቀች «እኔው ራሴ ነኝ ይዤው የሄድኩት» አለችኝ
አንዲት ቡናማ ፀጉር ያላት ጓደኛ አለችኝ። ቤቷ ሄጄ ከፀጉር
ብሩሿ ፀጉሮች ለቅሜ ይዤ ሄድኩ»
እኔም እየሳቅኩ «ጫማሽን ሳታረጊ ወጥተሽ ነበር። ረስተሽ
ነው?» አልኳት
«ረስቼ አይደለም»
“ታዲያስ?»
የእውነቴን የተናደድኩ እንዲመስለው ብዬ ነው:: ምናልባት
"ቡና አይነት ፀጉር እዚህ ሊገኝ በጭራሽ አይችልም ብሎ ያሰበ
እንደሆነ፣ ቀጥሎ 'እሷ ራሷ አምጥታው እንደሆነ ነው እንጂ ብሎ ሊያስብ ይችላል፡፡ ያን ጊዜ ራሷ አምጥታው ቢሆን ኖሮ፣ በንዴት መፅሀፎቼንም ከጠረጴዛው አትበትንም ነበር፥ ጫማዋንም ማድረግ አትረሳም ነበር ብሎ ማሰቡ አይቀርም»
በአድናቆት ራሴን ነቀነቅኩ
💫ይቀጥላል💫
👍10🔥4
#ቀስ_ብሎ_ይቆማል
፡
፡
#ሰባት
፡
፡
#በአሌክስ_አብርሃም
....“አብርሽ እንቅልፌ መጣ” አለች ትልልቅ ውብ ዓይኖቿን እያንከባለለች (አሄሄ እንቅልፍ ሲመጣ እንደዚህ ነው እንዴ ?
ይህቺ አይነቷ መስለምለም የሌላ ጉዳይ ናት)
“ትንሽ እናውራ ናፍቀሽኛል”
“ከመቼ ጀምሮ ነው ወሬ የወደድከው ግን ?" አለችኝ። ትዝ ሲለኝ ለካ ለሙና ዝምተኛ ልጅ ነበርኩ
(ስምንተኛው ሺ አሉ እኚያ ሰውዬ)። እጄን ይዛ እየጎተተች ወሰደችኝ። መኝታ ቤት እንደገባን መሀል ሜዳው ላይ ቆማ ልብሷን በቁሟ ብትጥለው ማታ እኔ መኝታ ቤት ፀሐይ ፏ ብሎ ወጣ። ፀሐይ
ከምስራቅም ከምዕራብም ሳይሆን፣ በቃ ከልብስ ውስጥ ፍንትው ብሎ ወጣ። እስቲ አሁን እዚህ ፀሐይ ላይ ቆሞ የማይፍታታ ወንድ የት አባቱ ሄዶ ሊፍታታ ነው ? ሲጀመርስ ምናባቱ ሊሰራ ወደዚች ምድር መጣ ? ቀስ ብዬ ልብሴን ማወላለቅ ጀመርኩ። አወላለቄ ከመንቀርፈፉና ከፍርሃቴ ብዛት፣
“ልብስህን አውልቅና አርባ ጅራፍ ትሞሸለቃለህ” የተባልኩ እንጂ ውብ ፍቅረኛዬ ጋር ልተኛ የምዘጋጅ አልመስልም ነበር። የአልጋ ልብሱን ወደታች ገፈፍኩት፣ ብርድ ልብሱን፣ አንሶላውን፣ መቃብሬን የምቆፍር ነበር የመሰለኝ።
ቀስ ብዬ አንሶላዬ ውስጥ ገባሁና (ሙና ገና ከመግባቴ እንደ መዥገር ተለጠፈችብኝ ምን አስቸኮላት ለመርዶ) አንሶላና ብርድልብሱን ወደላይ ስቤ ስደርብ የመቃብር አፈር በላዬ ላይ የመለስኩ መሰለኝ።
“ውይ አፈንከኝ የተሸፋፈንበትን ብርድ ልብስ ገለጠችው፡፡ ገብቶኛል በነዛ ዓይኖቿ እየተስለመለመች የፈራሁትን አጀንዳ ልትከፍት ነው። ተንጠራርቼ መብራቱን አጠፋሁት፤ ትልቅ ስህተት ! ሙና መብራት ሲጠፋ በብርሃን የፈራሁትን በጨለማ ልዘምትበት መስሏት የበለጠ ተጠጋችኝ፡፡ ሰውነቴ ላይ
ከመጠበቋ ብዛት ሁለት ሰውም እንድ ሰውም ሳይሆን ግማሽ ሰው መሰልን። አንድ እግሯን ታፋዬ
ላይ ደርባ ተጠመጠመችብኝ። አሁን እንግዲህ .. አርማጌዶን !!
እና ለምን እንደምወድህ ሳልነግርህ አረሳሳኸኝ ሙና በጨለማው ውስጥ አንሾካሾከች።
“ለምንድን ነው ?"
እርጋታህ ! ማንም ወንድ እዚህ ድረስ ይታገሳል ብዬ አስቤ አላውቅም። ሰምቼም አላውቅ። ልዩ እኮ ነህ አብርሽ … እሟ” (ምኔን እንደሳመችኝ እኔጃ) እኔኮ ግራ የሚገባኝ ካለሥማችን ስም እየሰጡ ለምን ጨዋ ያደርጉናል ?! ኧረ የቸጎረቸግሮን ነው ቀዝቀዝ ያልነው(እስካሁን አገር ሰላም ቢሆን በሩጫ ሞያሌ
ደርሰን ነበር አሉ ጋሽ ምትኩ)። ስለጋሽ ምትኩማሰብ ጀመርኩ። ጋሽ ምትኩ በሕፃንነታችን ሰፈራችን ውስጥ ይኖሩ የነበሩ የድሮ ወታደር ናቸው። ቆይ ግን ጋሽ ምትኩ የፂማቸው አበቃቀል አይገርምም? ልክ እንደ ፍየል ፂም ሹገጥ ያለች ሆና ደረታቸውን ትነካለች። ጋሽ ምትኩ እኮ በሕፃንነቴ ከእማማ ሊባኖስ ፅድ ላይ ወድቄ የግራ ክንዴን ተሰብሬ አሽተው አድነውኛል፡፡ የግራ ከንዴ ስል ትዝ አለኝና ላነሳው ስሞክር ሙና ተኝታበታለች። ሙና ትዝ አለችኝ። አሁንም እንገቴን እየሳመችኝ ነው። ሙቀቱ
ውቀት አይደለም፡፡ እሳት ተነስቷል እዚህ ብርድ ልብስ ውስጥ፡፡ (ደመዟን የሚከፍሏት እሳት ነው
እንዴ፤ አጠራቅማ ይዛው መጥታ ይሆን…)
ቆይ ግን የዓለም ሙቀት መጨመር ... ብዬ ሌላ ሐሳብ ውስጥ ልገባ ስል ድክ…ም ባለ ድምፅ የሆነ መካከለኛው አፍሪካ አካባቢ ቆማ ስሜን የጠራችው እስኪመስለኝ በራቀ ድምፅ…
“አ..ብርሽ” አለችኝ።
“አብርሽ የለም ! አሁን ወጣ” ማለት አምሮኝ ነበር።
“እወድሃለሁ" ውይ !ይሄ ሁሉ ጥሪ ለዚች ነው ? ብዬ መውደዷን ለመንኳስስ ብሞከር አልተሳካልኝም።
እኔም እንደ ራሴ ነው የምወድሽ ሙና” ብዬ ዓየር እስኪያጥራት ከንፈሯን ሳምኳት። እግሯ ተንቀሳቀሰ (ወዴት ነው…ባለህበት ቁም ብያለሁ የሙና ግራ እግር !) እንግዲህ ፊት ሲሰጧቸው…
በእንግሊዝኛ እንዲህ አለችኝ፣
'አር ዩ ሬዲ ?” እንደው አማርኛችን ወሲብ ላይ ሐሞቷ የሚፈስሰው ለምንድን ነው ? ወሲብ ነክ
ላይ እንግሊዝኛ ይቀለናል። “ሴክስ” “ኪሲንግ" ቋንቋችን መከበር አለበት !በራሳችን ቋንቋ የራሳችንን ጉድ ማውራት አለብን ! የራሱ ጉዳይ ... ! አሁን በዚህ ሰዓት አማርኛ ፤ ምንኛ ላይ
ምርምር ምን የሚሉት ፈሊጥ ነው ?ቁም ነገሩ በአማርኛ ይሁን በእንግሊዝኛ ይሁን በጀርመንኛ ወላ በእብራይስጥ ትናገረው እኔ እንደሆንኩ እንትን ላይ የለሁበትም !!
እንግዲህ ሙና ከመጠጋቷ ብዛት እልፉኝ ሙሄድ ቀራት፣ እኔ ዝም!
ሳመችኝ
ዝም
ነካካችኝ
ዝም
አፍ አውጥታ “በቃ እናድርግ" አለች
ዝም!
በመጨረሻ ሰውነቷን ከሰውነቴ ቀስ እድርጋ አላቀቀች። ሰውነታችን ሲላቅቅ ፕላስተር ከሆነ ነገር ላይ
ሲላጥ የሚያሰማውን ዓይነት ድምፅ አሰማ። በላባችን አጣብቆን ነበር፡፡ ምንም ላልተፈጠረ ቅጡ ይሄ
ሁሉ ላብ በከንቱ። ሙና ተንጠራርታ መብራቱን አበራችውና ቀጥ ብላ ፊቴን ተመለከተችኝ አቤት ስታስፈራ፡ አቤት ስታምር..
ምንድን ነው የሆንከው ስለኔ የሰማኸው መጥፎ ነገር አለ ?አለችኝ በሚንቀለቀል ቁጣ። ዝም ብዬ አየኋት። ዝም ብላ አየችኝ። ፊቷ ላይ ግራ መጋባት ያሁን ፍርሃት ያልገባኝ ስሜት ያንዣብባል።
ሌላ ሴት ጋር ጀምረኸል አይደል ግልፁን ንገረኝ ?” ቁጣዋ ተንቀለቀለ። እኔ ደግሞ እፌ ተያያዘ ዝም፡
ብርድ ልብሱን በንዴት ገፍፋ ወደዛ ጣለችውና ቤቱን በሚያደበላልቅ ጩኸት፣
“ምንድን ነው ችግርህ፣ ለምን ትዘጋኛለህ … ላንተ እንዲህ መሆኔ ለሁሉም ወንድ እንደዚህ የምሆን
ልክስክስ እንድመስልህ አድርጎህ ነው ወይስ … ለምን ትገፋኛለህ፣ ለምን ዝቅ አድርገህ ታየኛለህ
አንድ ቀን እንደ ሰው፣ እንደ ፍቅረኛ አይተኸኝ አታውቅም። ሁልጊዜም ሴትነቴን፣ ከብሬን ዝቅ አድርጌ ላንተ ነው የኖርኩት። ስንት እና ስንት ርቀት ተሰቃይቼ የምመጣው አንተን ብዬ ምንድነው ችግርህ ንገረኝ፣ አስጠላሁህ ? ያስቀየምኩህ ነገር አለ ? ለምንድነው እንደዚህ ቅዝቅዝ
የምትለው ? ችግር ካለ ንገረኝ። ልርቅህ አልፈልግም፡ አፈቅርሃለሁ … አፈቅርሃለሁ ... አፈቅርሃለዉ
እንባዋ ተዘረገፈ። ከወገቤ በላይ ራቁቴን እንደሆንኩ አልጋው ላይ ተቀመጥኩ። ሙና ሁሉም ሰውነታ
ተራቁቶ ነበር። የአልጋ ልብሱን ላለብሳት ስምከር ከነእጄ ወደዛ ወረወረችው፤ ፈራኋት። ተፋጠጥን!
አሁን ነው ጊዜው!እውነት እርቃኗን አልጋ ላይ ይቻት ይህ በሰው ልጅ ሕይወት ውስጥ ወሳኝ ጊዜ ነው። አለ አይደል ላይመለሱ በስደት ከአገር ሊወጡ ዞር ብለው ተራራ ሸንተረሩን፣ ያደጉበትን ሰፈር የሚመለከቱባት ቅፅበት። ሙና ለእኔ ሰፈሬ ናት፤ ፍቅር እየተራጨሁ ፍቅር ያደግኩባት። አለ አይደል የደከመች እናት በመጨረሻ እስትንፋሷ ከአልጋ ላይ ሽቅብ ልጇን ተመልክታ በተስፋ መቁረጥ ዓይኖቿን የምትጨፍንበት፣ አለ አይደል አብሮን የተፈጠረ አብሮን ያደገና የኖረ እግር፣ እጅ በሆነ በሽታ ምክንያት ሊቆረጥ የመጨረሻው ማደንዘዣ ሲሰጥ … ይሄ ጊዜ ያ ሁሉ ነው። በዚህች ቅፅበት ሴት
ብትሄድ ሴት ትተካለች አይባልም። ሙና ሴት ብቻ አይደለችም። ማንም ሴት ላፈቀራት ወንድ መልዓክ ምትሆንባት ነጥብ አላት። “ማንም ሴት በአካል የማይደገም ግልባጯን ልብ ላይ የምታትምበት ቅፅበት አለ፡ ጣጣ የለኝም የሚለውና የምትለው ሰዎች ሁሉ ጣጣ የሚኖርባቸው፡ ውጋት የሚለቅ ቅፅበት አለ ይሄው ያ ቅፅበት።.
ሙናን ወደኔ ስቤ ከንፈሯን ሳምኳት። የሆነ በቀል የሚመስል አሳሳም። ልቧ ሳይፈራ አልቀረም።
በፍርሃት አየችኝ። ፊቴ ላይ ምን እንዳየች እንጃ።
"ሙና"
"ወዬ አብርሽ” ፈርታለች። ለምን እንደፈራች አላወቅም። ብቻ እንድ ነገር መኖሩን የጠረጠረች
ይመስለኛል።
፡
፡
#ሰባት
፡
፡
#በአሌክስ_አብርሃም
....“አብርሽ እንቅልፌ መጣ” አለች ትልልቅ ውብ ዓይኖቿን እያንከባለለች (አሄሄ እንቅልፍ ሲመጣ እንደዚህ ነው እንዴ ?
ይህቺ አይነቷ መስለምለም የሌላ ጉዳይ ናት)
“ትንሽ እናውራ ናፍቀሽኛል”
“ከመቼ ጀምሮ ነው ወሬ የወደድከው ግን ?" አለችኝ። ትዝ ሲለኝ ለካ ለሙና ዝምተኛ ልጅ ነበርኩ
(ስምንተኛው ሺ አሉ እኚያ ሰውዬ)። እጄን ይዛ እየጎተተች ወሰደችኝ። መኝታ ቤት እንደገባን መሀል ሜዳው ላይ ቆማ ልብሷን በቁሟ ብትጥለው ማታ እኔ መኝታ ቤት ፀሐይ ፏ ብሎ ወጣ። ፀሐይ
ከምስራቅም ከምዕራብም ሳይሆን፣ በቃ ከልብስ ውስጥ ፍንትው ብሎ ወጣ። እስቲ አሁን እዚህ ፀሐይ ላይ ቆሞ የማይፍታታ ወንድ የት አባቱ ሄዶ ሊፍታታ ነው ? ሲጀመርስ ምናባቱ ሊሰራ ወደዚች ምድር መጣ ? ቀስ ብዬ ልብሴን ማወላለቅ ጀመርኩ። አወላለቄ ከመንቀርፈፉና ከፍርሃቴ ብዛት፣
“ልብስህን አውልቅና አርባ ጅራፍ ትሞሸለቃለህ” የተባልኩ እንጂ ውብ ፍቅረኛዬ ጋር ልተኛ የምዘጋጅ አልመስልም ነበር። የአልጋ ልብሱን ወደታች ገፈፍኩት፣ ብርድ ልብሱን፣ አንሶላውን፣ መቃብሬን የምቆፍር ነበር የመሰለኝ።
ቀስ ብዬ አንሶላዬ ውስጥ ገባሁና (ሙና ገና ከመግባቴ እንደ መዥገር ተለጠፈችብኝ ምን አስቸኮላት ለመርዶ) አንሶላና ብርድልብሱን ወደላይ ስቤ ስደርብ የመቃብር አፈር በላዬ ላይ የመለስኩ መሰለኝ።
“ውይ አፈንከኝ የተሸፋፈንበትን ብርድ ልብስ ገለጠችው፡፡ ገብቶኛል በነዛ ዓይኖቿ እየተስለመለመች የፈራሁትን አጀንዳ ልትከፍት ነው። ተንጠራርቼ መብራቱን አጠፋሁት፤ ትልቅ ስህተት ! ሙና መብራት ሲጠፋ በብርሃን የፈራሁትን በጨለማ ልዘምትበት መስሏት የበለጠ ተጠጋችኝ፡፡ ሰውነቴ ላይ
ከመጠበቋ ብዛት ሁለት ሰውም እንድ ሰውም ሳይሆን ግማሽ ሰው መሰልን። አንድ እግሯን ታፋዬ
ላይ ደርባ ተጠመጠመችብኝ። አሁን እንግዲህ .. አርማጌዶን !!
እና ለምን እንደምወድህ ሳልነግርህ አረሳሳኸኝ ሙና በጨለማው ውስጥ አንሾካሾከች።
“ለምንድን ነው ?"
እርጋታህ ! ማንም ወንድ እዚህ ድረስ ይታገሳል ብዬ አስቤ አላውቅም። ሰምቼም አላውቅ። ልዩ እኮ ነህ አብርሽ … እሟ” (ምኔን እንደሳመችኝ እኔጃ) እኔኮ ግራ የሚገባኝ ካለሥማችን ስም እየሰጡ ለምን ጨዋ ያደርጉናል ?! ኧረ የቸጎረቸግሮን ነው ቀዝቀዝ ያልነው(እስካሁን አገር ሰላም ቢሆን በሩጫ ሞያሌ
ደርሰን ነበር አሉ ጋሽ ምትኩ)። ስለጋሽ ምትኩማሰብ ጀመርኩ። ጋሽ ምትኩ በሕፃንነታችን ሰፈራችን ውስጥ ይኖሩ የነበሩ የድሮ ወታደር ናቸው። ቆይ ግን ጋሽ ምትኩ የፂማቸው አበቃቀል አይገርምም? ልክ እንደ ፍየል ፂም ሹገጥ ያለች ሆና ደረታቸውን ትነካለች። ጋሽ ምትኩ እኮ በሕፃንነቴ ከእማማ ሊባኖስ ፅድ ላይ ወድቄ የግራ ክንዴን ተሰብሬ አሽተው አድነውኛል፡፡ የግራ ከንዴ ስል ትዝ አለኝና ላነሳው ስሞክር ሙና ተኝታበታለች። ሙና ትዝ አለችኝ። አሁንም እንገቴን እየሳመችኝ ነው። ሙቀቱ
ውቀት አይደለም፡፡ እሳት ተነስቷል እዚህ ብርድ ልብስ ውስጥ፡፡ (ደመዟን የሚከፍሏት እሳት ነው
እንዴ፤ አጠራቅማ ይዛው መጥታ ይሆን…)
ቆይ ግን የዓለም ሙቀት መጨመር ... ብዬ ሌላ ሐሳብ ውስጥ ልገባ ስል ድክ…ም ባለ ድምፅ የሆነ መካከለኛው አፍሪካ አካባቢ ቆማ ስሜን የጠራችው እስኪመስለኝ በራቀ ድምፅ…
“አ..ብርሽ” አለችኝ።
“አብርሽ የለም ! አሁን ወጣ” ማለት አምሮኝ ነበር።
“እወድሃለሁ" ውይ !ይሄ ሁሉ ጥሪ ለዚች ነው ? ብዬ መውደዷን ለመንኳስስ ብሞከር አልተሳካልኝም።
እኔም እንደ ራሴ ነው የምወድሽ ሙና” ብዬ ዓየር እስኪያጥራት ከንፈሯን ሳምኳት። እግሯ ተንቀሳቀሰ (ወዴት ነው…ባለህበት ቁም ብያለሁ የሙና ግራ እግር !) እንግዲህ ፊት ሲሰጧቸው…
በእንግሊዝኛ እንዲህ አለችኝ፣
'አር ዩ ሬዲ ?” እንደው አማርኛችን ወሲብ ላይ ሐሞቷ የሚፈስሰው ለምንድን ነው ? ወሲብ ነክ
ላይ እንግሊዝኛ ይቀለናል። “ሴክስ” “ኪሲንግ" ቋንቋችን መከበር አለበት !በራሳችን ቋንቋ የራሳችንን ጉድ ማውራት አለብን ! የራሱ ጉዳይ ... ! አሁን በዚህ ሰዓት አማርኛ ፤ ምንኛ ላይ
ምርምር ምን የሚሉት ፈሊጥ ነው ?ቁም ነገሩ በአማርኛ ይሁን በእንግሊዝኛ ይሁን በጀርመንኛ ወላ በእብራይስጥ ትናገረው እኔ እንደሆንኩ እንትን ላይ የለሁበትም !!
እንግዲህ ሙና ከመጠጋቷ ብዛት እልፉኝ ሙሄድ ቀራት፣ እኔ ዝም!
ሳመችኝ
ዝም
ነካካችኝ
ዝም
አፍ አውጥታ “በቃ እናድርግ" አለች
ዝም!
በመጨረሻ ሰውነቷን ከሰውነቴ ቀስ እድርጋ አላቀቀች። ሰውነታችን ሲላቅቅ ፕላስተር ከሆነ ነገር ላይ
ሲላጥ የሚያሰማውን ዓይነት ድምፅ አሰማ። በላባችን አጣብቆን ነበር፡፡ ምንም ላልተፈጠረ ቅጡ ይሄ
ሁሉ ላብ በከንቱ። ሙና ተንጠራርታ መብራቱን አበራችውና ቀጥ ብላ ፊቴን ተመለከተችኝ አቤት ስታስፈራ፡ አቤት ስታምር..
ምንድን ነው የሆንከው ስለኔ የሰማኸው መጥፎ ነገር አለ ?አለችኝ በሚንቀለቀል ቁጣ። ዝም ብዬ አየኋት። ዝም ብላ አየችኝ። ፊቷ ላይ ግራ መጋባት ያሁን ፍርሃት ያልገባኝ ስሜት ያንዣብባል።
ሌላ ሴት ጋር ጀምረኸል አይደል ግልፁን ንገረኝ ?” ቁጣዋ ተንቀለቀለ። እኔ ደግሞ እፌ ተያያዘ ዝም፡
ብርድ ልብሱን በንዴት ገፍፋ ወደዛ ጣለችውና ቤቱን በሚያደበላልቅ ጩኸት፣
“ምንድን ነው ችግርህ፣ ለምን ትዘጋኛለህ … ላንተ እንዲህ መሆኔ ለሁሉም ወንድ እንደዚህ የምሆን
ልክስክስ እንድመስልህ አድርጎህ ነው ወይስ … ለምን ትገፋኛለህ፣ ለምን ዝቅ አድርገህ ታየኛለህ
አንድ ቀን እንደ ሰው፣ እንደ ፍቅረኛ አይተኸኝ አታውቅም። ሁልጊዜም ሴትነቴን፣ ከብሬን ዝቅ አድርጌ ላንተ ነው የኖርኩት። ስንት እና ስንት ርቀት ተሰቃይቼ የምመጣው አንተን ብዬ ምንድነው ችግርህ ንገረኝ፣ አስጠላሁህ ? ያስቀየምኩህ ነገር አለ ? ለምንድነው እንደዚህ ቅዝቅዝ
የምትለው ? ችግር ካለ ንገረኝ። ልርቅህ አልፈልግም፡ አፈቅርሃለሁ … አፈቅርሃለሁ ... አፈቅርሃለዉ
እንባዋ ተዘረገፈ። ከወገቤ በላይ ራቁቴን እንደሆንኩ አልጋው ላይ ተቀመጥኩ። ሙና ሁሉም ሰውነታ
ተራቁቶ ነበር። የአልጋ ልብሱን ላለብሳት ስምከር ከነእጄ ወደዛ ወረወረችው፤ ፈራኋት። ተፋጠጥን!
አሁን ነው ጊዜው!እውነት እርቃኗን አልጋ ላይ ይቻት ይህ በሰው ልጅ ሕይወት ውስጥ ወሳኝ ጊዜ ነው። አለ አይደል ላይመለሱ በስደት ከአገር ሊወጡ ዞር ብለው ተራራ ሸንተረሩን፣ ያደጉበትን ሰፈር የሚመለከቱባት ቅፅበት። ሙና ለእኔ ሰፈሬ ናት፤ ፍቅር እየተራጨሁ ፍቅር ያደግኩባት። አለ አይደል የደከመች እናት በመጨረሻ እስትንፋሷ ከአልጋ ላይ ሽቅብ ልጇን ተመልክታ በተስፋ መቁረጥ ዓይኖቿን የምትጨፍንበት፣ አለ አይደል አብሮን የተፈጠረ አብሮን ያደገና የኖረ እግር፣ እጅ በሆነ በሽታ ምክንያት ሊቆረጥ የመጨረሻው ማደንዘዣ ሲሰጥ … ይሄ ጊዜ ያ ሁሉ ነው። በዚህች ቅፅበት ሴት
ብትሄድ ሴት ትተካለች አይባልም። ሙና ሴት ብቻ አይደለችም። ማንም ሴት ላፈቀራት ወንድ መልዓክ ምትሆንባት ነጥብ አላት። “ማንም ሴት በአካል የማይደገም ግልባጯን ልብ ላይ የምታትምበት ቅፅበት አለ፡ ጣጣ የለኝም የሚለውና የምትለው ሰዎች ሁሉ ጣጣ የሚኖርባቸው፡ ውጋት የሚለቅ ቅፅበት አለ ይሄው ያ ቅፅበት።.
ሙናን ወደኔ ስቤ ከንፈሯን ሳምኳት። የሆነ በቀል የሚመስል አሳሳም። ልቧ ሳይፈራ አልቀረም።
በፍርሃት አየችኝ። ፊቴ ላይ ምን እንዳየች እንጃ።
"ሙና"
"ወዬ አብርሽ” ፈርታለች። ለምን እንደፈራች አላወቅም። ብቻ እንድ ነገር መኖሩን የጠረጠረች
ይመስለኛል።
👍42
“ስንፈተ ወሲብ የሚባል ነገር አለብኝ፤ ሴክስ ማድረግ አልችልም፡፡ በጣም ብዙ ቦታ
በዘመናዊም በባሕልም ሕክምና ለማድረግ ሞከሬ ነበር፤ ግን አልቻልኩም። ልለይሽ ኤልፈልግም፤ አፈቅርሻለሁ።
አንቺን ብለይሽ ምን እንደምሠራ፣ ምን እንደማደርግ አላውቅም። የማውቀው ሥራ ነው፤ ከሥራ ሌላ
አንቺን። በቃ ! ያልነገርኩሽ እንዳትለይኝ ስለፈራሁ ነበር። አሁን ግን አማራጭ የለኝም። በዚህ ወር ከመምጣትሽ በፊት የተቻለኝን ሁሉ ሞክሬያለሁ። ምንም ለውጥ የለውም፡፡ እውነቱ ይሄው ነው ስል ነገርኳት። የሪሴ ድምጽ ለራሴ እንኳን አስፈርቶኝ ነበር። ይሄው እውነቱን ተናገርኩ !እንግዲህ “መንገድ ይመራሃል” የተባለው እውነት ይሄውለት መንገደኛው !
ሙና ዝም ብላ በግርምት ስታዳምጠኝ ቆየች ድክም ባለ ድምፅ አብርሽ አለችኝ። አብርሽ ብቻ፡ እንዲሁ ስሜን ማረጋገጥ እንደፈለገች ዓይነት፡ ዓይኗ ውስጥ ግን ምንድነው የማየው … ደንግጣለች ? ፈርታለች ? ወይንስ ምንድነው ይሄ ወልጣቀኝ እይታ ?
ሁልጊዜም እንደ ሩቅ ሰው አጠገቤ ሆነሽ ትናፍቂኛለሽ። ሰውነትሽ ይናፍቀኛል። ግን ምንም ማድረግ አልቻልኩም። እኔ ታጋሽ አይደለሁም ሙና፧ ስላልቻልኩ ነው። እኔ ምንም ትዕግስት የለኝም። ስላልቻልኩ ነው። አፈቅርሻለሁ፥ እንዲህ ሞራሌ ተንኮታኩቶ ተሸማቅቄም አፈቅርሻለሁ።" ሙና ፀጥ ብላ በግርምት ይሁን በሐዘን ስታየኝ ቆየች። አንዴ ወደዛ አንዴ ወደዚህ ዓይኖቿ ቃበዙ። ተደነጋገረች። ዓይኖቿ እንባ ተሞሉ። እንባዋ ሲዘረገፍ ነው ብዬ ስጠብቅ፤ ዓይኗን የሞላው እንባ ድራሹ ጠፋ። ተጨነቀች። ተናግራ እንዳታሳዝነኝ ፈርታ፣ ዝም ብትል ይሄ እንደ ጥቁር ጭስ የሚያፍን
መርዶ ቃላትን ከአንደበቷ እንደ ሳል አስፈንጥረሽ አውጭ እያላት፣ ሙና የኔ ፍቅር ተጨነቀች ስቃይ
ፈቷ ላይ አረበበ። የማደርገው ጠፋኝ። ጉንጮቿ እሳት መስለው ቀሉ። ብዙ ጊዜ ስታፍር ነበር እንዲ
የሚቀሉት።
“ቆይ አብርሸ ምንድን ነው … ማለቴ…ተወው በቃ” ግራ ተጋባች። እናም እንዲህ አለችኝ፣ ችግር የለውም እንዳታስብ፣ ምንም ነገር እንዳታስብ !” ስትናገር ዓይኔን ማየት ፈርታ ነበር።እጆቿ እነዛ ቆንጆ
ጣቶቿ በሆነ ፍርሃት ሲንቀጠቀጡ ይታዩኛል። ብርድ ልብሱን ከጎኔ ገልባ ሸርተት ብላ ገባች።
ወዲያው ተመልሳ ተነሳችና የሌሊት ልብሷን ከትራስጌ በኩል አንስታ ለበሰች፤ ተመልሳ ተኛች። ድንብርብሯ ወጥቶ ነበር። በብርድ ልብስ በታፈነ ድምፅ ችግር የለውም” አለች እንደገና።..
✨ይቀጥላል✨
በዘመናዊም በባሕልም ሕክምና ለማድረግ ሞከሬ ነበር፤ ግን አልቻልኩም። ልለይሽ ኤልፈልግም፤ አፈቅርሻለሁ።
አንቺን ብለይሽ ምን እንደምሠራ፣ ምን እንደማደርግ አላውቅም። የማውቀው ሥራ ነው፤ ከሥራ ሌላ
አንቺን። በቃ ! ያልነገርኩሽ እንዳትለይኝ ስለፈራሁ ነበር። አሁን ግን አማራጭ የለኝም። በዚህ ወር ከመምጣትሽ በፊት የተቻለኝን ሁሉ ሞክሬያለሁ። ምንም ለውጥ የለውም፡፡ እውነቱ ይሄው ነው ስል ነገርኳት። የሪሴ ድምጽ ለራሴ እንኳን አስፈርቶኝ ነበር። ይሄው እውነቱን ተናገርኩ !እንግዲህ “መንገድ ይመራሃል” የተባለው እውነት ይሄውለት መንገደኛው !
ሙና ዝም ብላ በግርምት ስታዳምጠኝ ቆየች ድክም ባለ ድምፅ አብርሽ አለችኝ። አብርሽ ብቻ፡ እንዲሁ ስሜን ማረጋገጥ እንደፈለገች ዓይነት፡ ዓይኗ ውስጥ ግን ምንድነው የማየው … ደንግጣለች ? ፈርታለች ? ወይንስ ምንድነው ይሄ ወልጣቀኝ እይታ ?
ሁልጊዜም እንደ ሩቅ ሰው አጠገቤ ሆነሽ ትናፍቂኛለሽ። ሰውነትሽ ይናፍቀኛል። ግን ምንም ማድረግ አልቻልኩም። እኔ ታጋሽ አይደለሁም ሙና፧ ስላልቻልኩ ነው። እኔ ምንም ትዕግስት የለኝም። ስላልቻልኩ ነው። አፈቅርሻለሁ፥ እንዲህ ሞራሌ ተንኮታኩቶ ተሸማቅቄም አፈቅርሻለሁ።" ሙና ፀጥ ብላ በግርምት ይሁን በሐዘን ስታየኝ ቆየች። አንዴ ወደዛ አንዴ ወደዚህ ዓይኖቿ ቃበዙ። ተደነጋገረች። ዓይኖቿ እንባ ተሞሉ። እንባዋ ሲዘረገፍ ነው ብዬ ስጠብቅ፤ ዓይኗን የሞላው እንባ ድራሹ ጠፋ። ተጨነቀች። ተናግራ እንዳታሳዝነኝ ፈርታ፣ ዝም ብትል ይሄ እንደ ጥቁር ጭስ የሚያፍን
መርዶ ቃላትን ከአንደበቷ እንደ ሳል አስፈንጥረሽ አውጭ እያላት፣ ሙና የኔ ፍቅር ተጨነቀች ስቃይ
ፈቷ ላይ አረበበ። የማደርገው ጠፋኝ። ጉንጮቿ እሳት መስለው ቀሉ። ብዙ ጊዜ ስታፍር ነበር እንዲ
የሚቀሉት።
“ቆይ አብርሸ ምንድን ነው … ማለቴ…ተወው በቃ” ግራ ተጋባች። እናም እንዲህ አለችኝ፣ ችግር የለውም እንዳታስብ፣ ምንም ነገር እንዳታስብ !” ስትናገር ዓይኔን ማየት ፈርታ ነበር።እጆቿ እነዛ ቆንጆ
ጣቶቿ በሆነ ፍርሃት ሲንቀጠቀጡ ይታዩኛል። ብርድ ልብሱን ከጎኔ ገልባ ሸርተት ብላ ገባች።
ወዲያው ተመልሳ ተነሳችና የሌሊት ልብሷን ከትራስጌ በኩል አንስታ ለበሰች፤ ተመልሳ ተኛች። ድንብርብሯ ወጥቶ ነበር። በብርድ ልብስ በታፈነ ድምፅ ችግር የለውም” አለች እንደገና።..
✨ይቀጥላል✨
👍25👏4❤2
#ትኩሳት
፡
፡
#ክፍል_ስድስት
፡
፡
#በስብሐት_ገብረ_እግዚአብሔር
ይሄ ሁሉ ሲሆን ባህራምን አልረሳሁትም ነበር ከምሳ በኋላ Le Monde የተባለውን ስመጥሩ የፈረንሳይ ጋዜጣ እገዛና፣ ካፌ ዶርቢቴል ገብቼ petit creme (ቡና በወተት በሲኒ)
አዝዤ ሀበሾቹ አጠገብ ቁጭ ብዬ ጋዜጣዬን ማንበብ እጀምራለሁ።
ጩኸት፣ ሳቅ፣ ወሬ፣ የሲጋራ ጪስ፣ የሴት ሽቶ ካፌውን
ይሞላዋል። በበጋው ሙቀት ምክንያት መስኮት ሁሉ ይከፈታል፡፡
ሰማያዊ ካኪ የስራ ልብስ የለበሱ የፋብሪካ ሰራተኞች የቡና ማፍያው መኪና የተቀመጠበትን ረዥም ባንኮኒ በክንዳቸው ተደግፈው በተርታ ቆመው ፓስቲስ (ነጭ አረቄ) እየጠጡ፣ የፋብሪካ ዘይት ምናምን ያቆሽሽውን ቀያይ ፀጉራም እጃቸውን በብዙ እያንቀሳቀሱ፣
በአስቂኝ የደቡብ ፈረንሳይኛቸው ያወራሉ። ከባንኮኒው ዳር፣ ከመስተዋት የተሰራው በር አጠገብ፣ የካፌው ባለቤት መስዬ ፖል የቂል ሳቁን እየሳቀ “Merc Bien morosiuro (እግዜር ይስጥልኝ ጌታዬ» እያለ የሚከፍሉትን ገንዘብ ይቀበላል፤ ቴምብርና ሲጋራ ይሸጣል
ከባንኮኒው ኋላ ቆንጆዋ የመስየ ፖል ሚስት ባጭሩ የተቆረጠ
ብጫ ብጤ ቀለም የተቀባ ፀጉሯ እያብለጨለጨ ለሰዎቹ ቡና ወይም ፓስቲስ እያቀበለች፣ ከወጣቶቹ ጋር ፈገግታና ቃላት ትቀባበላለች፣ ትሽኮረመማለች፣ በማርሰይ ዜማ ታወራለች። ሸርሞጥሞጥ የምትል ሴት ናት። ድምፅዋ፣ አስተያየቷ፣ አረማመዷ፣ ሁለመናዋ ወንድ ይጣራል። መስዬ ፖል በብስጭት ነው የሚኖረው ሲባል እሰማለሁ፡፡
ግን ተማሪ ውሽማ ያላትም ይላሉ። ተማሪዎቹ መስዬ ፖልን
ይወዱታል፣ ሚስቱን ሊነኩበት አይፈለጉም፡፡ እሷም ተማሪ
የምትፈልግ አትመስልም፡፡ ውሽሞቿ ጎረምሶችና የፋብሪካ ወይም የኩባ ሰራተኞች ናቸው በበጋው ሙቀት ኮታቸውን አውልቀው የሸሚዛቸውን ቁልፍ በሙሉ ፈተው፣ የደረታቸውን ፀጉርና ጡንቻ እያሳዩና እጅጌያቸውን ሰብስበው ጡንቸኛ ፀጉራም እጃቸውን እያወዛወዙ ካፌ ዶርቢቴል የሚመጡ ጎረምሶች
እጠረጴዛዎቹ መሀል ሁለቱ ሴት ቦዮች ቡና፣ መጠጥ፣ ሲጋራ እየያዙ ይዘዋወራሉ
ሀበሾቹና ባህራም ካንድ ሁለት አፍሪካውያን ወይም ፈረንሳዮች
ጋር ካርታ ሲጫወቱ፣ አጠገባቸው ቁጭ ብዬ ጋዜጣዬን አነባለሁ።
በካርታ የተሸነፉት ሁለት ልጆች፣ ሌሎች ሁለት ተሽንፈውሳቸው
ተራቸውን ለመጫወት እስኪችሉ ድረስ መጥተው ከኔ ጋር ያወራሉ
ተካ ይመጣና ጋዜጣዬን ሳነብ «የማታነበውን ገፅ ልመልከተው
ስቲ» ብሎ ጋዜጣዬን ነጥሎ ግማሹን ይወስድብኛል። የማነበውን ጨርሼ ወደሌላ ገፅ መሄዴ ሲሆን፣ ተካ «ቆይ እቺን ልጨርስና እሰጥሃለሁ» ይለኛል። «አምጣ እንጂ» ስለው «ጋዜጣው ካንተ ጋር ይውላል፣ ትንሽ ባነብ ምናለበት?» ይለኛል። ብሽቅ ብዬ አየዋለሁ፡፡
ጥፍሩን እየነከሰ ያነባል።ጋዜጣው ውስጥ ያሳቀውን ወይም
ያስገረመውን ነገር ያሳየኛል፤ በጭራሽ አያስቅም፣ አያስገርምም።አይ ተካ ብሽቁ! ግን ጥሩ ልጅ ነው፡፡ እሱ ራሱ ጋዜጣ ገዝቶ ያነብ እንደሆነ ጋዜጣውን ይሰጠኝና «የማታነበውን ገፅ ስጠኝ። ሌላውን ካንተ በኋላ ቀስ ብዪ አነበዋለሁ» ይለኛል
አንዳንዴ ሀበሾቹ ተሰብስበው ካርታ ሲጫወቱ ወዳጆቻቸው
ሴቶች አንድ ጠረጴዛ ይዘው እያወሩ ይጠብቁዋቸዋል፡፡ ሲያሰኘኝ ከነሱ ጋር ትንሽ አወራለሁ ከኒኮል ጋር ማውራት እሞክራለሁ፣ ያቅተኛል። በጣም
ታፍራለች፤ ያልለመደችውን ሰው ማናገር አይሆንላትም። ለጊዜው
በጭራሽ ላውቃት አልቻልኩም። ስለዚህ ባሀራም ምን አይቶባት
ይሆን? ለሚለው ጥያቄ የመልስ ጫፍ እንኳ አላገኘሁለትም፡፡
መልኳን አይቶ እንዳልሆነ ግን ግልፅ ነበር፡፡ ውሀ አረንጓዴ አይኖች፣ የተዘረዘሩ ጥቃቅን ጥርሶች፣ ትኩሳት እንደያዛቸው አይነት ቆዳቸው የደረቀ ከናፍር። ድምፅዋ ደስ ይላል። ባህራም ምን አይቶባት ይሆን? እውነት ለገንዘቧ ሲል ይሆን?
ከአማንዳ ጋር ግን ብዙ እናወራለን። ሀበሾቹ አማንዳ ዱቤ ነው የሚሏት፡፡ ሉልሰገድ ይዟት ሊሄድ ሲል ተካ «እንግዲህ ሂድና
ዱባህን አገላብጥ!» ይለዋል። ሉልሰገድ «አንተ ደሞ ከዱባ የተሻለች እስክታገላብጥ ድረስ ስለዱባ ባታወራ ጥሩ ነው!» ብሎት አማንዳን እቅፎ ይሄዳል፡፡ አማንዳ በእንግሊዝኛ «ምንድነው "ሚለው?»
ትለዋለች፡፡ «ተይው ዝም ብሎ ነው» ይላታል።
ጋዜጣዬን እንብቤ፣ ሰዉን አይቼ፣ ባህራምን ተመልክቼ፣ ስለራሱ ለማውራት ዝግጁ እንዳልሆነ ከተገነዘብኩ በኋላ፣ ከካፌው
ወጥቼ ወደ ኩር ሚራቦ በኩል ትንሽ እራመዳለሁ። ወደኋላ ዞሬ፣
ማንም ሀበሻ እንዳልተከተለኝ ካረጋገጥኩ በኋላ፣ እታጠፍና ወደ
ሲልቪ ቤት አመራለሁ
"አንድ ቀን ባህራምን ያዘክው?» አለችኝ
"የለም" አልኳት
"የምትይዘው ይመስልሀል?»
"እርግጠኛ ነኝ»
«የምስራቅ ሰው እንደሆንክ ያስታውቃል፡፡ ጊዜ የሚያመጣውን
ጊዜ እስኪያመጣው ትጠብቃለህ እንጂ ጊዜን ልታጣድፈው
አትሞክርም፡፡ የምእራብ ሰው ብትሆን ግን ባህራምን ሄደህ በብልሀት ታዋራው ታወጣጣው ነበር»
«እንደሱ ካረግኩማ እሱን ራሱን ላውቀው አልችልም፡፡ የማሰብና
የሰዋስው ችሎታውን ብቻ ነው ላውቅ የምችለው»
«ምን የሚል ይመስልሀል?»
«ምን እንደሚልማ ማወቅ ቀላል ነው»
«አንግዲያው ምንድነው የምትጠብቀው?»
«ያ ያልኩሽ ጊዜ ሲመጣ፣ ተጠንቅቄ ምሰማው ቃላቱን
አይደለም ኮ»
«ታድያስ?»
ድምፁን ነው:: ዜማውን፡፡ እጁ እንዴት እንደሚንቀሳቀስ። ምን
ሲል ድምፁ እንደሚለሰልስ፣ ምን ሲናገር ግምባሩ እንደሚቋጠር።
አንዳንድ ጊዜ እኛ ሳናውቅ ፊታችን ላይ ፈገግታ ወይም ህዘን በገዛ
ራሱ ይጫወት የለ? ያንን ነው ምጠብቀው:: አንድን ሰው
የምናውቀው በሚናገረው ቃላት አይደለም፣ ያን ቃላት ሲናገር
በሚያሳየው ገፅ፣ በሚያሰማው ድምፅ ነው:: እሱን እሱን ለማየት
ነው ባህራምን አድፍጬ የምጠብቀው
ከሰአት በኋላውን ከሷ ጋር አሳልፈዋለሁ፡፡ እንቅልፍ ከወሰደን ወደ አስራ አንድ ላይ እንነቃለን። ወይ እናወራለን፣ ወይ እናነባለን!
ወይ ሙዚቃ እንሰማለን። ሰኞና አርብ በአስር ሰአት ላይ ክፍል
አለባት። አንዳንዴ ተኝቼ ትታኝ ሄዳ ስትመለስ ትቀሰቅሰኛለች።
አንዳንዴ ነቅቼ እንደ ሌላ ቀን ከአርት መፃህፍት አንዱን
እየተመለከትኩ፣ ወይም እያነበብኩ፣ ወይም ሙዚቃ እየሰማሁ አቆያታለሁ
ሲመሽ ተለይቻት እሄዳለሁ። A ጠdemain cheri» («እስከ ነገ
ደህና ሁንልኝ») ምግብ ቤት ሄጄ እራቴን በልቼ፣ ከዚያ ወጥቼ
የቴሌቪዥን ዜና አይቼ ሳበቃ፣ ሆቴሌ ሄጄ ስራ እጀምራለሁ።
(አሜሪካዊቷ መምጣት ትታለች) ወይም ሲኒማ እገባለሁ። ከሲኒማ
በኋላ ለመስራት እሞክራለሁ፡፡ እምቢ ካለኝ፣ የሌሊት ፀጥታ
የዋጣቸውን የኤክስን ጠባብ መንገዶች እዘዋወርባቸዋለሁ፡፡ ንጉሳቸው ነኝ
ጧት ተነስቼ፣ ቁርሴን ሁለት croissant በልቼ፣ ቡና በወተት
ጠጥቼ፣ ወደ ቤተመፃህፍት ሄጄ እስከምሳ ሰአት እሰራለሁ። (ክፍል
መግባት ከተውኩ መቸስ ዘመን የለኝም)
ከምሳ በኋላ ካፌ ዶርቢቴልን ጎብኝቼ ወደ ሲልቪ እሄዳለሁ፡፡
በሰፊ አፏ እየሳቀች ትቀበለኛለች
አያሌ ቀናት ካለፉ በኋላ፣ ተመስገንን እየሳቅኩ
«ሲልቪ እንደወጣች ቀረች?» አልኩት
«ቀረች!» አለኝ «አሁንማ ብትመለስም አልፈልጋት»
«ምነው?»
፡
፡
#ክፍል_ስድስት
፡
፡
#በስብሐት_ገብረ_እግዚአብሔር
ይሄ ሁሉ ሲሆን ባህራምን አልረሳሁትም ነበር ከምሳ በኋላ Le Monde የተባለውን ስመጥሩ የፈረንሳይ ጋዜጣ እገዛና፣ ካፌ ዶርቢቴል ገብቼ petit creme (ቡና በወተት በሲኒ)
አዝዤ ሀበሾቹ አጠገብ ቁጭ ብዬ ጋዜጣዬን ማንበብ እጀምራለሁ።
ጩኸት፣ ሳቅ፣ ወሬ፣ የሲጋራ ጪስ፣ የሴት ሽቶ ካፌውን
ይሞላዋል። በበጋው ሙቀት ምክንያት መስኮት ሁሉ ይከፈታል፡፡
ሰማያዊ ካኪ የስራ ልብስ የለበሱ የፋብሪካ ሰራተኞች የቡና ማፍያው መኪና የተቀመጠበትን ረዥም ባንኮኒ በክንዳቸው ተደግፈው በተርታ ቆመው ፓስቲስ (ነጭ አረቄ) እየጠጡ፣ የፋብሪካ ዘይት ምናምን ያቆሽሽውን ቀያይ ፀጉራም እጃቸውን በብዙ እያንቀሳቀሱ፣
በአስቂኝ የደቡብ ፈረንሳይኛቸው ያወራሉ። ከባንኮኒው ዳር፣ ከመስተዋት የተሰራው በር አጠገብ፣ የካፌው ባለቤት መስዬ ፖል የቂል ሳቁን እየሳቀ “Merc Bien morosiuro (እግዜር ይስጥልኝ ጌታዬ» እያለ የሚከፍሉትን ገንዘብ ይቀበላል፤ ቴምብርና ሲጋራ ይሸጣል
ከባንኮኒው ኋላ ቆንጆዋ የመስየ ፖል ሚስት ባጭሩ የተቆረጠ
ብጫ ብጤ ቀለም የተቀባ ፀጉሯ እያብለጨለጨ ለሰዎቹ ቡና ወይም ፓስቲስ እያቀበለች፣ ከወጣቶቹ ጋር ፈገግታና ቃላት ትቀባበላለች፣ ትሽኮረመማለች፣ በማርሰይ ዜማ ታወራለች። ሸርሞጥሞጥ የምትል ሴት ናት። ድምፅዋ፣ አስተያየቷ፣ አረማመዷ፣ ሁለመናዋ ወንድ ይጣራል። መስዬ ፖል በብስጭት ነው የሚኖረው ሲባል እሰማለሁ፡፡
ግን ተማሪ ውሽማ ያላትም ይላሉ። ተማሪዎቹ መስዬ ፖልን
ይወዱታል፣ ሚስቱን ሊነኩበት አይፈለጉም፡፡ እሷም ተማሪ
የምትፈልግ አትመስልም፡፡ ውሽሞቿ ጎረምሶችና የፋብሪካ ወይም የኩባ ሰራተኞች ናቸው በበጋው ሙቀት ኮታቸውን አውልቀው የሸሚዛቸውን ቁልፍ በሙሉ ፈተው፣ የደረታቸውን ፀጉርና ጡንቻ እያሳዩና እጅጌያቸውን ሰብስበው ጡንቸኛ ፀጉራም እጃቸውን እያወዛወዙ ካፌ ዶርቢቴል የሚመጡ ጎረምሶች
እጠረጴዛዎቹ መሀል ሁለቱ ሴት ቦዮች ቡና፣ መጠጥ፣ ሲጋራ እየያዙ ይዘዋወራሉ
ሀበሾቹና ባህራም ካንድ ሁለት አፍሪካውያን ወይም ፈረንሳዮች
ጋር ካርታ ሲጫወቱ፣ አጠገባቸው ቁጭ ብዬ ጋዜጣዬን አነባለሁ።
በካርታ የተሸነፉት ሁለት ልጆች፣ ሌሎች ሁለት ተሽንፈውሳቸው
ተራቸውን ለመጫወት እስኪችሉ ድረስ መጥተው ከኔ ጋር ያወራሉ
ተካ ይመጣና ጋዜጣዬን ሳነብ «የማታነበውን ገፅ ልመልከተው
ስቲ» ብሎ ጋዜጣዬን ነጥሎ ግማሹን ይወስድብኛል። የማነበውን ጨርሼ ወደሌላ ገፅ መሄዴ ሲሆን፣ ተካ «ቆይ እቺን ልጨርስና እሰጥሃለሁ» ይለኛል። «አምጣ እንጂ» ስለው «ጋዜጣው ካንተ ጋር ይውላል፣ ትንሽ ባነብ ምናለበት?» ይለኛል። ብሽቅ ብዬ አየዋለሁ፡፡
ጥፍሩን እየነከሰ ያነባል።ጋዜጣው ውስጥ ያሳቀውን ወይም
ያስገረመውን ነገር ያሳየኛል፤ በጭራሽ አያስቅም፣ አያስገርምም።አይ ተካ ብሽቁ! ግን ጥሩ ልጅ ነው፡፡ እሱ ራሱ ጋዜጣ ገዝቶ ያነብ እንደሆነ ጋዜጣውን ይሰጠኝና «የማታነበውን ገፅ ስጠኝ። ሌላውን ካንተ በኋላ ቀስ ብዪ አነበዋለሁ» ይለኛል
አንዳንዴ ሀበሾቹ ተሰብስበው ካርታ ሲጫወቱ ወዳጆቻቸው
ሴቶች አንድ ጠረጴዛ ይዘው እያወሩ ይጠብቁዋቸዋል፡፡ ሲያሰኘኝ ከነሱ ጋር ትንሽ አወራለሁ ከኒኮል ጋር ማውራት እሞክራለሁ፣ ያቅተኛል። በጣም
ታፍራለች፤ ያልለመደችውን ሰው ማናገር አይሆንላትም። ለጊዜው
በጭራሽ ላውቃት አልቻልኩም። ስለዚህ ባሀራም ምን አይቶባት
ይሆን? ለሚለው ጥያቄ የመልስ ጫፍ እንኳ አላገኘሁለትም፡፡
መልኳን አይቶ እንዳልሆነ ግን ግልፅ ነበር፡፡ ውሀ አረንጓዴ አይኖች፣ የተዘረዘሩ ጥቃቅን ጥርሶች፣ ትኩሳት እንደያዛቸው አይነት ቆዳቸው የደረቀ ከናፍር። ድምፅዋ ደስ ይላል። ባህራም ምን አይቶባት ይሆን? እውነት ለገንዘቧ ሲል ይሆን?
ከአማንዳ ጋር ግን ብዙ እናወራለን። ሀበሾቹ አማንዳ ዱቤ ነው የሚሏት፡፡ ሉልሰገድ ይዟት ሊሄድ ሲል ተካ «እንግዲህ ሂድና
ዱባህን አገላብጥ!» ይለዋል። ሉልሰገድ «አንተ ደሞ ከዱባ የተሻለች እስክታገላብጥ ድረስ ስለዱባ ባታወራ ጥሩ ነው!» ብሎት አማንዳን እቅፎ ይሄዳል፡፡ አማንዳ በእንግሊዝኛ «ምንድነው "ሚለው?»
ትለዋለች፡፡ «ተይው ዝም ብሎ ነው» ይላታል።
ጋዜጣዬን እንብቤ፣ ሰዉን አይቼ፣ ባህራምን ተመልክቼ፣ ስለራሱ ለማውራት ዝግጁ እንዳልሆነ ከተገነዘብኩ በኋላ፣ ከካፌው
ወጥቼ ወደ ኩር ሚራቦ በኩል ትንሽ እራመዳለሁ። ወደኋላ ዞሬ፣
ማንም ሀበሻ እንዳልተከተለኝ ካረጋገጥኩ በኋላ፣ እታጠፍና ወደ
ሲልቪ ቤት አመራለሁ
"አንድ ቀን ባህራምን ያዘክው?» አለችኝ
"የለም" አልኳት
"የምትይዘው ይመስልሀል?»
"እርግጠኛ ነኝ»
«የምስራቅ ሰው እንደሆንክ ያስታውቃል፡፡ ጊዜ የሚያመጣውን
ጊዜ እስኪያመጣው ትጠብቃለህ እንጂ ጊዜን ልታጣድፈው
አትሞክርም፡፡ የምእራብ ሰው ብትሆን ግን ባህራምን ሄደህ በብልሀት ታዋራው ታወጣጣው ነበር»
«እንደሱ ካረግኩማ እሱን ራሱን ላውቀው አልችልም፡፡ የማሰብና
የሰዋስው ችሎታውን ብቻ ነው ላውቅ የምችለው»
«ምን የሚል ይመስልሀል?»
«ምን እንደሚልማ ማወቅ ቀላል ነው»
«አንግዲያው ምንድነው የምትጠብቀው?»
«ያ ያልኩሽ ጊዜ ሲመጣ፣ ተጠንቅቄ ምሰማው ቃላቱን
አይደለም ኮ»
«ታድያስ?»
ድምፁን ነው:: ዜማውን፡፡ እጁ እንዴት እንደሚንቀሳቀስ። ምን
ሲል ድምፁ እንደሚለሰልስ፣ ምን ሲናገር ግምባሩ እንደሚቋጠር።
አንዳንድ ጊዜ እኛ ሳናውቅ ፊታችን ላይ ፈገግታ ወይም ህዘን በገዛ
ራሱ ይጫወት የለ? ያንን ነው ምጠብቀው:: አንድን ሰው
የምናውቀው በሚናገረው ቃላት አይደለም፣ ያን ቃላት ሲናገር
በሚያሳየው ገፅ፣ በሚያሰማው ድምፅ ነው:: እሱን እሱን ለማየት
ነው ባህራምን አድፍጬ የምጠብቀው
ከሰአት በኋላውን ከሷ ጋር አሳልፈዋለሁ፡፡ እንቅልፍ ከወሰደን ወደ አስራ አንድ ላይ እንነቃለን። ወይ እናወራለን፣ ወይ እናነባለን!
ወይ ሙዚቃ እንሰማለን። ሰኞና አርብ በአስር ሰአት ላይ ክፍል
አለባት። አንዳንዴ ተኝቼ ትታኝ ሄዳ ስትመለስ ትቀሰቅሰኛለች።
አንዳንዴ ነቅቼ እንደ ሌላ ቀን ከአርት መፃህፍት አንዱን
እየተመለከትኩ፣ ወይም እያነበብኩ፣ ወይም ሙዚቃ እየሰማሁ አቆያታለሁ
ሲመሽ ተለይቻት እሄዳለሁ። A ጠdemain cheri» («እስከ ነገ
ደህና ሁንልኝ») ምግብ ቤት ሄጄ እራቴን በልቼ፣ ከዚያ ወጥቼ
የቴሌቪዥን ዜና አይቼ ሳበቃ፣ ሆቴሌ ሄጄ ስራ እጀምራለሁ።
(አሜሪካዊቷ መምጣት ትታለች) ወይም ሲኒማ እገባለሁ። ከሲኒማ
በኋላ ለመስራት እሞክራለሁ፡፡ እምቢ ካለኝ፣ የሌሊት ፀጥታ
የዋጣቸውን የኤክስን ጠባብ መንገዶች እዘዋወርባቸዋለሁ፡፡ ንጉሳቸው ነኝ
ጧት ተነስቼ፣ ቁርሴን ሁለት croissant በልቼ፣ ቡና በወተት
ጠጥቼ፣ ወደ ቤተመፃህፍት ሄጄ እስከምሳ ሰአት እሰራለሁ። (ክፍል
መግባት ከተውኩ መቸስ ዘመን የለኝም)
ከምሳ በኋላ ካፌ ዶርቢቴልን ጎብኝቼ ወደ ሲልቪ እሄዳለሁ፡፡
በሰፊ አፏ እየሳቀች ትቀበለኛለች
አያሌ ቀናት ካለፉ በኋላ፣ ተመስገንን እየሳቅኩ
«ሲልቪ እንደወጣች ቀረች?» አልኩት
«ቀረች!» አለኝ «አሁንማ ብትመለስም አልፈልጋት»
«ምነው?»
👍20❤1
«አንጎሏ ምላጭ የሆነ ሴት መቶ በመቶ ሴት አትመስለኝም፡፡
አሁን አንዲት ጅል ብጤ ፈረንሳይ ይዣለሁ:: በጣም ተስማምታ
ኛለች፡፡ እጄን ሰደድ ሳረግ መክፈት ነው። ዝብዝብ የለም፡፡
ፖለቲካ፣ ሊትሬቸር፣ ምናምን የለም። ያቺ ግን! ስለኢትዮጵያ
የምትጠይቀኝን ጥያቄ ለመመለስ ብቻ ስንትና ስንት አስፕሮ መዋጥ
ያስፈልገኝ ነበር፡፡ ያውም አብዛኛውን ለመመለስ አልችልም ነበር»
«እኔ ግን በጣም ደስ ትለኛለች ልጄ» አልኩት «እውነት
በጭራሽ አትፈልጋትም?»
«በጭራሽ። አንተ 'ምትወዳት አይነት ሴት ናት፡፡ ሞክራት»
«ብኋላ ይቆጭሀና መልስልኝ ትለኛለህ ልባርግ» አልኩት
«እርም ይሁንብኝ!»
«ተው!»
«ኦዎ! ይልቅ አንዱ ጭልፊት ፈረንሳይ ሳይሞጨልፋት ቶሉ
አብስላት»
«ታድያ አንተ የተጠቀምክበትን ዘዴ ንገረኛ፡ እንዲረዳኝ ያህል»
አልኩት
ነገረኝ መከረኝ፣ አብረን ፕላን አወጣን፡፡ በመጨረሻ
«አንድ ምክርና አንድ ማስጠንቀቅያ ልስጥህ መሰለኝ» አለኝ
«ምክሩ ይኸውና፣ ልጅቱን እንደፈለግካት ጌታው ተካ
እንዳያውቅብህ»
በዚህ ስቀን ስንጨርስ
«ማስጠንቀቂያውስ?» አልኩት
እቺ ሲልቪ አንዳንዴ ሌላ ሰው ትሆንብኛለች፡፡ አልጋ ውስጥ
ያለልማዷ እንደማበድ ትላለች፣ ወፈፍ ያረጋታል። እና በደስታ
ታሳብድሀለች፣ ታድያ--»
«ታድያ?»
ታድያ ነገሩ ካለቀ በኋላ ታኮርፋለች፡፡ ወደዚያ ፈንጠር ብላ
ራሷን እጂ ውስጥ ትደፋለች። አንዳንዴም ታለቅሳለች»
«ምን ሆንሽ ስትላትስ?»
«አትነግርህም፡፡ እና ግራ ያገባሀል። አውቀህ ብትገባበት ይሻላል ብዬ ነው»
«ይገባኛል» አልኩት
ተመስገን እንዳልዋሸ አውቄያለሁ። ግን ሳቂታዋ ሲልቪ አኩርፋ
ወይም ስታለቅስ - በጭራሽ ሊታየኝ አልቻለም
ካንድ ሳምንት በኋላ እኔና ሲልቪ በይፋ አብረን እንወጣ ጀመር፡፡ ሀበሾቹ «አልጋ ወራሽ» አሉኝ፡፡ ከጥቂት ጊዜ በኋላ አልጋ
ወራሽነቴን ረሱት፤ ሰነሱ አይን ሲልቪ የኔ ሆነች
ተመስገን «የነገርኩህ ብልሀት ስራ መሰለኝ» አለኝ፡፡ የደስ ደስ
ቢራ ጋበዝኩትና ሲኒማ አስገባሁት። የያዛትን «ጅል ብጤ» ፈረንሳይ አስተዋወቀኝ። ብሎንድ ነጭ ፀጉራኝ እንደ ወንድ ተቆርጣለች።
በጣም ቆንጆ ናት። ይሄ ተመስገን ሴት አመራረጥ ያውቃል፡፡
ደሞ ሴቶች የሚወዱት ይመስላል። ታድያ የሚገርመኝ ነገር አለ፡፡ አዲስ አበባ በነበርንበት ጊዜ የምትጠጋው ሴት አልነበረችም.....
💫ይቀጥላል💫
አሁን አንዲት ጅል ብጤ ፈረንሳይ ይዣለሁ:: በጣም ተስማምታ
ኛለች፡፡ እጄን ሰደድ ሳረግ መክፈት ነው። ዝብዝብ የለም፡፡
ፖለቲካ፣ ሊትሬቸር፣ ምናምን የለም። ያቺ ግን! ስለኢትዮጵያ
የምትጠይቀኝን ጥያቄ ለመመለስ ብቻ ስንትና ስንት አስፕሮ መዋጥ
ያስፈልገኝ ነበር፡፡ ያውም አብዛኛውን ለመመለስ አልችልም ነበር»
«እኔ ግን በጣም ደስ ትለኛለች ልጄ» አልኩት «እውነት
በጭራሽ አትፈልጋትም?»
«በጭራሽ። አንተ 'ምትወዳት አይነት ሴት ናት፡፡ ሞክራት»
«ብኋላ ይቆጭሀና መልስልኝ ትለኛለህ ልባርግ» አልኩት
«እርም ይሁንብኝ!»
«ተው!»
«ኦዎ! ይልቅ አንዱ ጭልፊት ፈረንሳይ ሳይሞጨልፋት ቶሉ
አብስላት»
«ታድያ አንተ የተጠቀምክበትን ዘዴ ንገረኛ፡ እንዲረዳኝ ያህል»
አልኩት
ነገረኝ መከረኝ፣ አብረን ፕላን አወጣን፡፡ በመጨረሻ
«አንድ ምክርና አንድ ማስጠንቀቅያ ልስጥህ መሰለኝ» አለኝ
«ምክሩ ይኸውና፣ ልጅቱን እንደፈለግካት ጌታው ተካ
እንዳያውቅብህ»
በዚህ ስቀን ስንጨርስ
«ማስጠንቀቂያውስ?» አልኩት
እቺ ሲልቪ አንዳንዴ ሌላ ሰው ትሆንብኛለች፡፡ አልጋ ውስጥ
ያለልማዷ እንደማበድ ትላለች፣ ወፈፍ ያረጋታል። እና በደስታ
ታሳብድሀለች፣ ታድያ--»
«ታድያ?»
ታድያ ነገሩ ካለቀ በኋላ ታኮርፋለች፡፡ ወደዚያ ፈንጠር ብላ
ራሷን እጂ ውስጥ ትደፋለች። አንዳንዴም ታለቅሳለች»
«ምን ሆንሽ ስትላትስ?»
«አትነግርህም፡፡ እና ግራ ያገባሀል። አውቀህ ብትገባበት ይሻላል ብዬ ነው»
«ይገባኛል» አልኩት
ተመስገን እንዳልዋሸ አውቄያለሁ። ግን ሳቂታዋ ሲልቪ አኩርፋ
ወይም ስታለቅስ - በጭራሽ ሊታየኝ አልቻለም
ካንድ ሳምንት በኋላ እኔና ሲልቪ በይፋ አብረን እንወጣ ጀመር፡፡ ሀበሾቹ «አልጋ ወራሽ» አሉኝ፡፡ ከጥቂት ጊዜ በኋላ አልጋ
ወራሽነቴን ረሱት፤ ሰነሱ አይን ሲልቪ የኔ ሆነች
ተመስገን «የነገርኩህ ብልሀት ስራ መሰለኝ» አለኝ፡፡ የደስ ደስ
ቢራ ጋበዝኩትና ሲኒማ አስገባሁት። የያዛትን «ጅል ብጤ» ፈረንሳይ አስተዋወቀኝ። ብሎንድ ነጭ ፀጉራኝ እንደ ወንድ ተቆርጣለች።
በጣም ቆንጆ ናት። ይሄ ተመስገን ሴት አመራረጥ ያውቃል፡፡
ደሞ ሴቶች የሚወዱት ይመስላል። ታድያ የሚገርመኝ ነገር አለ፡፡ አዲስ አበባ በነበርንበት ጊዜ የምትጠጋው ሴት አልነበረችም.....
💫ይቀጥላል💫
👍19
#ትኩሳት
፡
፡
#ክፍል_ሰባት
፡
፡
#በስብሐት_ገብረ_እግዚአብሔር
ባህራም
ከቅርብ
ማክሰኞ ነበር አስታውሳለሁ፡፡ ከምሳ በኋላ Le Monde ጋዜጣዬን ገዝቼ ካፌ ዶርቢቴል ገብቼ እንደ ልማዴ petit creme አዝዤ ካርታ የሚጫወቱት ሀበሾች አጠገብ ቁጭ አልኩ። ትንሽ ቆይቶ ባህራም መጣ፡፡ ሳየው የተለወጠ መሰለኝ፡፡ ልማዱ በፍጥነት እርምጃው ከተፍ ብሎ ሲያበቃ፣ ሀበሾቹን «እናትክን! ሀለላሴ ሙት! Je veux jouer
aux cartes.» («ካርታ አጫውቱኝ») ብሎ ቁጭ ማለት ነበር፡፡ ዛሬ ግን በቀስታ እርምጃ መጣ። እንደ ድሮው አልቀለደም፡፡ እንደ አጋጣሚ ለካርታ ጨዋታው አንድ ሰው ጎድሏቸው ስለነበረ «ባህራም! ና ካርታ እንጫወት አሉት
«ካርታ ጨዋታ አላሰኘኝም» አለና ዝም ብሎ ቁጭ አለ።
የተበሳጨ ይመስላል
«ምን ሆነሀል?» አለው ሉልሰገድ
«በፈተና ወደቅኩ» አለ
ሁሉም የሚሉትን አጡ
እንግዲህ በፈረንሳይ ዩኒቨርሲቲዎች ደምብ፣ አንድ ተማሪ የሰኔ ወር ፈተናውን የወደቀ እንደሆነ በእረፍት ጊዜው ሲያጠና
ይከርምና፣ በጥቅምት (ትምህርት ቤት ሲከፈት) እንደገና
ይፈተናል። ስለዚህ ተመስገን
«አይዞህ በጥቅምት ፈተና ታልፋለህ» አለው ባህራም አልተፅናናም፡፡ ሁሉም ዝም አሉ። ካርታ ጨዋታቸውን ቀጠሉ።
ባህራም «ዘላለም ካርታ ጨዋታ ምን ያረጋል? እንውጣ ትንሽ
እንንሽርሽር» አለ። ማንም መልስ አልሰጠውም፡፡አብረውት
መውጣት ፈርተዋል። ካርታ ጨዋታቸውን ቀጠሉ ለጨዋታው
ብቻ ሳይሆን ከባህራም ብስጭት ለማምለጥም ጭምር። ገባው::
ተነስቶ ብቻውን ወጣ፡፡ ተከትዬው ወጣሁ። ወደ መናፈሻው በኩል
እያመለከትኩ
«ወደዚያ እንሂድ?» አልኩት፡፡ መልስ ሳይሰጠኝ ወደዚያው
አመራ። ትንሽ እንደተራመድን
«ያውና ተካ። ወደኛ በኩል ይመጣል» አለኝ «አደራህን አብሮን እንዳይመጣ። ዛሬ እሱ ሁለት ቃላት ቢያናግረኝ አብዳለሁ»
«አትስጋ» አልኩት
ተካ አቆመንና በፈረንሳይኛ
«ከየት ነው የምትመጡት?» አለን
«አሁን ከየትም ብንመጣ ደንታ የለህ። ለምንድነው የምትጠ
ይቀን?» አልኩት በአማርኛ
«ከዶርቢቴል ነው የምትመጡት?» አለኝ ባማርኛ
«አዎን» አልኩት ባህራም እጁን ኪሱ ከቶ ወደዚያ ይመለከታል
«ወዴት ነው የምትሄዱት?» አለኝ ተካ
«ወዴትም፡፡ ምን ያረግልሀል?»
«ወደ ሲቴ ነው የምትሄዱት?»
«ምነው? ከኛ ጋር ሲቴ መሄድ አማረህ?»
«አይ! እኔ ለራሴ ከዛ መምጣቴ ነው። ቡና አምሮኛል»
«እንግዲያው ሂድና ቡናህን ጠጣ»
«ጋዜጣህን አሁን አታነበው እንደሆነ ስጠኝ»
ጋዜጣዬን ሰጠሁትና መንገዳችንን ልንቀጥል ስንል
«ይሄ አቃጣሪ ገንዘብ እንዳያጭበረብርህ ተጠንቀቅ» አለኝ
«ሂድ ቡናህን ጠጣ» እልኩት። ሄደ
እኔና ባህራም አንድ ቃል ሳንነጋገር መናፈሻው ደረስን፡፡ ዛፎች
ጥላ ስር አንድ አግድም ወምበር ላይ ቁጭ አልን ፈተና መውደቅ የተለመደ ነገር ነው:: በጥቅምት ታልፋለህ» አልኩት
በተገማመደ ፈረንሳይኛው፣ በወፍራም ልዝብ ድምፁ መናገር
ጀመረ መውደቄ አይደለም የሚያበሳጨኝ፣ አወዳደቄ ነው።
ትምህርቱን በደምብ ይዤዋለሁ። በምን እንደጣሉኝ ታውቃለህ?
በፈረንሳይኛዬ ጉድለት: አያስቅህም? ፈተናውን የወደቅኩት እኔ ራሴ ባልሆን ያስቀኝ ነበር
«እኔንና ፈረንሳዮቹን የክፍሌን ልጆች አስተያየን እስቲ፡፡
ትምህርቱን እኩል እናጠናቀው። ፈተና እንግባና ጥያቄው ይሰጠን።
መልሱን እኔም እነሱም እኩል እንወቀው። እነሱ ምን ያረጋሉ?
መልሱን በፍጥነት ይፅፋሉ፡ አሰካኩንና አገባቡን ያማርጣሉ፡፡
ጥቃቅኗን ነገር ጭምር ያስገቧታል፡፡ ሀያ ሀያ አንድ ገፅ ፅፈው ይወጣሉ፡፡ ያልፋሉ፡፡ እኔም መልሱን ከነሱ እኩል አውቀዋለሁ፡፡
ታድያ ፈረንሳይኛው ከየት ይምጣ? ከሱ ጋር ስታገል የጊዜዬን
ግማሽ አጠፋለሁ:: ለዚያውም አምጩ የማመጣው ፈረንሳይኛ አንካሳ ሽባ ስለሆነ፣ በደምብ የማውቀውን መልስ ልክ እንደማላውቀውና
በግምት ወይም በነሲብ እንዳገኘሁት ያስመስልብኛል። ዘጠኝ አስር ገፅ ፅፌ እወጣለሁ፣ በመጥፎ ፈረንሳይኛ፡፡ ትምህርቱን እያወቅኩት ፈተናውን እወድቃለሁ
«ፈረንሳዮች ደሞ ታውቃቸዋለህ። በቋንቋቸው የመጣ በጣም
አንጎለ ጠባብ ናቸው። ለምሳሌ አስተውለህ እንደሆነ በፍጥነትና ያለ ስህተት ያነጋገርካቸው እንደሆነ ያከብሩሀል፣ «Intelligentይሉሀል።
እየተንተባተብክ ያነጋገርካቸው እንደሆነ ግን ምንም ቁም ነገር
ብትናገር መሃይም ነህ ማለት ነው። በቋንቋህ ብታናግራቸው እንደ ቂል አፋቸውን ከፍተው እንደሚቀሩና፣ የነሱም ቋንቋ ላንተ ያንን ያህል እንግዳ እንደነበረ፣ የሚሉት ሁሉ «ዠቨሹቪ» ይመስልህ እንደነበረ፣ በስንት ልፋት በመጠኑ ልታውቀው እንደቻልክ፣ በቋንቋቸው መንተባተብ ስለቻልክም ሊያመሰግኑህ እንጂ ሊንቁህ
እንደማይገባቸው፣ ይህን ለመገመት ያህል ሰፊ አንጎል የላቸውም።ተራውስ ሰው እንዲህ ቢሆን አልፈርድበትም፡፡ የዩኒቨርስቲ ፕሮፌሰሮቹ እንዲህ ሲሆኑ ግን በጭራሽ አይገባኝም፡፡ እንግዲያውኑ የነሱ ትምህርት የታል? እቺን ያህል ቀላል ነገር ማመዛዘን ካልቻሉ አንጎላቸውስ ትምህርታቸውስ ምን ትርጉም ይኖረዋል?
«እማናውቀው አገር መጥተን፣ በማናውቀው ቋንቋ
የማናውቀውን ህዝብ ባህልና ታሪክ ለመማር ስንታገል፣ ለምን
አስተያየት አያደርጉልንም?»
“ምን አይነት አስተያየት ሊያደርጉልን ይችላሉ?» አልኩት
«ፈረንሳይኛችን ትንሽ የተጣመመ እንደሆነ፣ የቋንቋውን መጣመም ችላ ብለው የፍሬ ነገሩን እዚያ መገኘት ለምን አያስቡልንም? አገራችን ስንመለስ በራሳችን ቋንቋ ነው የምንmቅመው፣ ስለዚህ ፈረንሳይኛውን አንደነሱ ቻልነው በመጠኑ ተንተባተብንበትስ ምን ያህል ልዩነት ያመጣል? እንግዳ ስንሆን፣ ፈረንሳይኛውን በሀያ ሶስት፣ በሀያ አራት፣ በሀያ አምስት
አመታችን ስንጀምረው፣ እንዴት ከናታቸው ጡት ጋር ሲጠቡት
ካደጉ ሰዎች እኩል ካልሆነ ተብለን እንቀጣበታለን? ቅጣት መሆኑ
ይታይሀል? ፍሬ ነገሩን እንደማውቀው ግልፅ ሳለ፣ የተጠቀምኩበት ፈረንሳይኛ የተቀመመ ፈረንሳይኛ ባለመሆኑ ፈተናዬን ስወድቅ፣አንድ አመት ሙሉ የለፋሁበትን ስከለከል፣ ይሄ ቅጣት ነው እንጂ ምንድነው? ፍትህ የሌለው ቅጣት
«አንድ አመት ምን ያህል እንደሆነ ይገባሀል? አስበው፡፡ የዘጠኝ
የአስር አመት ልጆች ሳለን ክፍል በመድገም አንድ አመት ብናጠፉ
ምንም አይደለም፡፡ በህያ ስድስት፣ በሀያ ሰባት አመታችን አንድ
አመት ማጥፋት ግን ሌላ ነገር ነው:: ምክንያቱም እነዚህ አመታት
ከሀያ አምስት እስከ ሰላሳ አምስት ሰፈር ያሉት አመታት የሌሎቹን አመታት ሶስት አራት እጥፍ ዋጋ አላቸው። አሁን ነው ህይወታችንን ለመጨረሻ የምንቀርፀው:: አሁን ነው ያለ የሌለንን ለሀገራችን ልናበረክትላት የሚገባን። አሁን ነው የኑሮ ስራችንን የምንመርጥበት የምንጀምርበት ጊዜ። አሁን ነው የኑሮ ጓደኛችንን
የምንመርጥበት፣ ትዳራችንን የምንቆረቁርበት ጊዜ፡፡ አሁን ነው።
አሁን! አሁን! አሁን ነው ልጅነትም የማያታልለን፣ እርጅናም የማይ
ጫጫነን፡፡ አሁን ነው ፍሬ ለመስጠት ዋጋ ለማስገኘት የምንችለው» ረጋ ባለ ድምፅ
«አሁን ነው ፈረንሳዮች "ለምን ቋንቋችንን ከኛ እኩል
አልቻላችሁም?' ብለው ወርቅማ አመታችንን የሚያጠፉብን
፡
፡
#ክፍል_ሰባት
፡
፡
#በስብሐት_ገብረ_እግዚአብሔር
ባህራም
ከቅርብ
ማክሰኞ ነበር አስታውሳለሁ፡፡ ከምሳ በኋላ Le Monde ጋዜጣዬን ገዝቼ ካፌ ዶርቢቴል ገብቼ እንደ ልማዴ petit creme አዝዤ ካርታ የሚጫወቱት ሀበሾች አጠገብ ቁጭ አልኩ። ትንሽ ቆይቶ ባህራም መጣ፡፡ ሳየው የተለወጠ መሰለኝ፡፡ ልማዱ በፍጥነት እርምጃው ከተፍ ብሎ ሲያበቃ፣ ሀበሾቹን «እናትክን! ሀለላሴ ሙት! Je veux jouer
aux cartes.» («ካርታ አጫውቱኝ») ብሎ ቁጭ ማለት ነበር፡፡ ዛሬ ግን በቀስታ እርምጃ መጣ። እንደ ድሮው አልቀለደም፡፡ እንደ አጋጣሚ ለካርታ ጨዋታው አንድ ሰው ጎድሏቸው ስለነበረ «ባህራም! ና ካርታ እንጫወት አሉት
«ካርታ ጨዋታ አላሰኘኝም» አለና ዝም ብሎ ቁጭ አለ።
የተበሳጨ ይመስላል
«ምን ሆነሀል?» አለው ሉልሰገድ
«በፈተና ወደቅኩ» አለ
ሁሉም የሚሉትን አጡ
እንግዲህ በፈረንሳይ ዩኒቨርሲቲዎች ደምብ፣ አንድ ተማሪ የሰኔ ወር ፈተናውን የወደቀ እንደሆነ በእረፍት ጊዜው ሲያጠና
ይከርምና፣ በጥቅምት (ትምህርት ቤት ሲከፈት) እንደገና
ይፈተናል። ስለዚህ ተመስገን
«አይዞህ በጥቅምት ፈተና ታልፋለህ» አለው ባህራም አልተፅናናም፡፡ ሁሉም ዝም አሉ። ካርታ ጨዋታቸውን ቀጠሉ።
ባህራም «ዘላለም ካርታ ጨዋታ ምን ያረጋል? እንውጣ ትንሽ
እንንሽርሽር» አለ። ማንም መልስ አልሰጠውም፡፡አብረውት
መውጣት ፈርተዋል። ካርታ ጨዋታቸውን ቀጠሉ ለጨዋታው
ብቻ ሳይሆን ከባህራም ብስጭት ለማምለጥም ጭምር። ገባው::
ተነስቶ ብቻውን ወጣ፡፡ ተከትዬው ወጣሁ። ወደ መናፈሻው በኩል
እያመለከትኩ
«ወደዚያ እንሂድ?» አልኩት፡፡ መልስ ሳይሰጠኝ ወደዚያው
አመራ። ትንሽ እንደተራመድን
«ያውና ተካ። ወደኛ በኩል ይመጣል» አለኝ «አደራህን አብሮን እንዳይመጣ። ዛሬ እሱ ሁለት ቃላት ቢያናግረኝ አብዳለሁ»
«አትስጋ» አልኩት
ተካ አቆመንና በፈረንሳይኛ
«ከየት ነው የምትመጡት?» አለን
«አሁን ከየትም ብንመጣ ደንታ የለህ። ለምንድነው የምትጠ
ይቀን?» አልኩት በአማርኛ
«ከዶርቢቴል ነው የምትመጡት?» አለኝ ባማርኛ
«አዎን» አልኩት ባህራም እጁን ኪሱ ከቶ ወደዚያ ይመለከታል
«ወዴት ነው የምትሄዱት?» አለኝ ተካ
«ወዴትም፡፡ ምን ያረግልሀል?»
«ወደ ሲቴ ነው የምትሄዱት?»
«ምነው? ከኛ ጋር ሲቴ መሄድ አማረህ?»
«አይ! እኔ ለራሴ ከዛ መምጣቴ ነው። ቡና አምሮኛል»
«እንግዲያው ሂድና ቡናህን ጠጣ»
«ጋዜጣህን አሁን አታነበው እንደሆነ ስጠኝ»
ጋዜጣዬን ሰጠሁትና መንገዳችንን ልንቀጥል ስንል
«ይሄ አቃጣሪ ገንዘብ እንዳያጭበረብርህ ተጠንቀቅ» አለኝ
«ሂድ ቡናህን ጠጣ» እልኩት። ሄደ
እኔና ባህራም አንድ ቃል ሳንነጋገር መናፈሻው ደረስን፡፡ ዛፎች
ጥላ ስር አንድ አግድም ወምበር ላይ ቁጭ አልን ፈተና መውደቅ የተለመደ ነገር ነው:: በጥቅምት ታልፋለህ» አልኩት
በተገማመደ ፈረንሳይኛው፣ በወፍራም ልዝብ ድምፁ መናገር
ጀመረ መውደቄ አይደለም የሚያበሳጨኝ፣ አወዳደቄ ነው።
ትምህርቱን በደምብ ይዤዋለሁ። በምን እንደጣሉኝ ታውቃለህ?
በፈረንሳይኛዬ ጉድለት: አያስቅህም? ፈተናውን የወደቅኩት እኔ ራሴ ባልሆን ያስቀኝ ነበር
«እኔንና ፈረንሳዮቹን የክፍሌን ልጆች አስተያየን እስቲ፡፡
ትምህርቱን እኩል እናጠናቀው። ፈተና እንግባና ጥያቄው ይሰጠን።
መልሱን እኔም እነሱም እኩል እንወቀው። እነሱ ምን ያረጋሉ?
መልሱን በፍጥነት ይፅፋሉ፡ አሰካኩንና አገባቡን ያማርጣሉ፡፡
ጥቃቅኗን ነገር ጭምር ያስገቧታል፡፡ ሀያ ሀያ አንድ ገፅ ፅፈው ይወጣሉ፡፡ ያልፋሉ፡፡ እኔም መልሱን ከነሱ እኩል አውቀዋለሁ፡፡
ታድያ ፈረንሳይኛው ከየት ይምጣ? ከሱ ጋር ስታገል የጊዜዬን
ግማሽ አጠፋለሁ:: ለዚያውም አምጩ የማመጣው ፈረንሳይኛ አንካሳ ሽባ ስለሆነ፣ በደምብ የማውቀውን መልስ ልክ እንደማላውቀውና
በግምት ወይም በነሲብ እንዳገኘሁት ያስመስልብኛል። ዘጠኝ አስር ገፅ ፅፌ እወጣለሁ፣ በመጥፎ ፈረንሳይኛ፡፡ ትምህርቱን እያወቅኩት ፈተናውን እወድቃለሁ
«ፈረንሳዮች ደሞ ታውቃቸዋለህ። በቋንቋቸው የመጣ በጣም
አንጎለ ጠባብ ናቸው። ለምሳሌ አስተውለህ እንደሆነ በፍጥነትና ያለ ስህተት ያነጋገርካቸው እንደሆነ ያከብሩሀል፣ «Intelligentይሉሀል።
እየተንተባተብክ ያነጋገርካቸው እንደሆነ ግን ምንም ቁም ነገር
ብትናገር መሃይም ነህ ማለት ነው። በቋንቋህ ብታናግራቸው እንደ ቂል አፋቸውን ከፍተው እንደሚቀሩና፣ የነሱም ቋንቋ ላንተ ያንን ያህል እንግዳ እንደነበረ፣ የሚሉት ሁሉ «ዠቨሹቪ» ይመስልህ እንደነበረ፣ በስንት ልፋት በመጠኑ ልታውቀው እንደቻልክ፣ በቋንቋቸው መንተባተብ ስለቻልክም ሊያመሰግኑህ እንጂ ሊንቁህ
እንደማይገባቸው፣ ይህን ለመገመት ያህል ሰፊ አንጎል የላቸውም።ተራውስ ሰው እንዲህ ቢሆን አልፈርድበትም፡፡ የዩኒቨርስቲ ፕሮፌሰሮቹ እንዲህ ሲሆኑ ግን በጭራሽ አይገባኝም፡፡ እንግዲያውኑ የነሱ ትምህርት የታል? እቺን ያህል ቀላል ነገር ማመዛዘን ካልቻሉ አንጎላቸውስ ትምህርታቸውስ ምን ትርጉም ይኖረዋል?
«እማናውቀው አገር መጥተን፣ በማናውቀው ቋንቋ
የማናውቀውን ህዝብ ባህልና ታሪክ ለመማር ስንታገል፣ ለምን
አስተያየት አያደርጉልንም?»
“ምን አይነት አስተያየት ሊያደርጉልን ይችላሉ?» አልኩት
«ፈረንሳይኛችን ትንሽ የተጣመመ እንደሆነ፣ የቋንቋውን መጣመም ችላ ብለው የፍሬ ነገሩን እዚያ መገኘት ለምን አያስቡልንም? አገራችን ስንመለስ በራሳችን ቋንቋ ነው የምንmቅመው፣ ስለዚህ ፈረንሳይኛውን አንደነሱ ቻልነው በመጠኑ ተንተባተብንበትስ ምን ያህል ልዩነት ያመጣል? እንግዳ ስንሆን፣ ፈረንሳይኛውን በሀያ ሶስት፣ በሀያ አራት፣ በሀያ አምስት
አመታችን ስንጀምረው፣ እንዴት ከናታቸው ጡት ጋር ሲጠቡት
ካደጉ ሰዎች እኩል ካልሆነ ተብለን እንቀጣበታለን? ቅጣት መሆኑ
ይታይሀል? ፍሬ ነገሩን እንደማውቀው ግልፅ ሳለ፣ የተጠቀምኩበት ፈረንሳይኛ የተቀመመ ፈረንሳይኛ ባለመሆኑ ፈተናዬን ስወድቅ፣አንድ አመት ሙሉ የለፋሁበትን ስከለከል፣ ይሄ ቅጣት ነው እንጂ ምንድነው? ፍትህ የሌለው ቅጣት
«አንድ አመት ምን ያህል እንደሆነ ይገባሀል? አስበው፡፡ የዘጠኝ
የአስር አመት ልጆች ሳለን ክፍል በመድገም አንድ አመት ብናጠፉ
ምንም አይደለም፡፡ በህያ ስድስት፣ በሀያ ሰባት አመታችን አንድ
አመት ማጥፋት ግን ሌላ ነገር ነው:: ምክንያቱም እነዚህ አመታት
ከሀያ አምስት እስከ ሰላሳ አምስት ሰፈር ያሉት አመታት የሌሎቹን አመታት ሶስት አራት እጥፍ ዋጋ አላቸው። አሁን ነው ህይወታችንን ለመጨረሻ የምንቀርፀው:: አሁን ነው ያለ የሌለንን ለሀገራችን ልናበረክትላት የሚገባን። አሁን ነው የኑሮ ስራችንን የምንመርጥበት የምንጀምርበት ጊዜ። አሁን ነው የኑሮ ጓደኛችንን
የምንመርጥበት፣ ትዳራችንን የምንቆረቁርበት ጊዜ፡፡ አሁን ነው።
አሁን! አሁን! አሁን ነው ልጅነትም የማያታልለን፣ እርጅናም የማይ
ጫጫነን፡፡ አሁን ነው ፍሬ ለመስጠት ዋጋ ለማስገኘት የምንችለው» ረጋ ባለ ድምፅ
«አሁን ነው ፈረንሳዮች "ለምን ቋንቋችንን ከኛ እኩል
አልቻላችሁም?' ብለው ወርቅማ አመታችንን የሚያጠፉብን
👍17❤5😁1