በተያዘለት የሽር ሽር ቦታ እንጂ ወደዚያ ጨለማ የወጣው የሸዋዬ ቤት የሚሄዱ አይመስሉም፡፡ በዚያ ላይ ቀልድና በጨዋታ ጀመሩ፡፡
«ስማ መርዕድ አለ በልሁ መጀመሪያ።
"ወይ"
"እንተ እንድ ቀን እንኳ የሴት እጅ ሳትጨብጥ ይኸው ዛሬ ለአማጭ
ረማጭነት በቃ::» አለው በታፈሡ ላያ ኣሻግሮ እየተመክተው።
«ልለማመድ ብዬ ነዋ!» እለ መርዕድ በተለይ ታፈሡን አፈር እያለ አጎንብሶ ፈገግ በማለት፣
እንዴት እንተ! ምን ያህል ብትንቀው ነው እንዲህ የምትለው?» አለች ታፈሡ በልሁንም መርዕድንም ተራ በተራ እየት አየት እያደረገች፡፡
እስቲ ሴት ነክቼ አውቃለሁ ይበል!» አለ በልሁ እሁንም በፈገግታ መርዕድን አየት አያረገ፡፡
«እውነት ነው መርዕድ?» አለች ታፈሠ፡፡
«ቀድሞ እሱ መች ያሲዛል! » አላት መርዕድ በልሁን በጎን እየተመለከተ፡፡
«ጉድህ ፈላ በልሁ ብላ ታፈሡ » ኪ..ኪ.ኪ..ኪ….” (ትና
«እሱ ከደፈረ እኔ ለአንድ ዓመት ያህል ሴት በዞረችበት ላልዞር እምላለሁ::»
ካለ በኋላ በልሁ ! እስቲ በታፈሡ ፊት አደርጋለሁ ብለህ ቃል ግባ» አለው መርዕድንን በፈገግታ እያየ::
“ገደለህ መርዕድ ታፈሡ አሁንም እየሳቀች፡፡
«አንተ እያየኸኝ ነው እንዴ የማደርገው?» አለና "መርዕድ ዓይኑን በታፈሡ ላይ አሻግሮ በልሁን ገርመም አደረገው:: ይሁንና ሀፍረት የተቀላቀለበት ፈገግታ ከፉቱ ላይ አልጠፋም።
«አህን ምን እያሰብኩ እንደሆነ ታውቃለህ?» አለ በልሁ።
«መቸም ደህና ነገር አታስብ!»
«አንድ ቀን ቤትህ ውስጥ አንድ ሴት አስገብቺ ቆልፌባችሁ ላድር ነው፡፡ጠዋት ሴትዮዋን ጠይቄ “ምንም ካለች በቃ ይኸን ሱሪህን አውልቄ ቀሚስ ላስለስብህ
አስቤአለሁ፡፡» አለውና በልሁ ለራሰ እየሳቀ ታፈሡንም አሳቃት።
መርዕድ በእርግጥም ሴት ይፈራል። የበልሁን የዚህ ዓይነት ቀልድ የለመደው ነው፡፡ ነገር ግን የዛሬው በታፈሡ ፊት መሆኑ ይበልጥ አሳፈረውና፡
«የምታወራው አጣህ እንዴ አንተ የት እየሄድክ መሰለህ ወደ ሽዋዬ ነው እኮ! እስከሚያቅለሸልሽህ ድረስ ታጠጣሀ የለ!» አለና ድንገት የሚሄዱበትን ጉዳይ ድባብ አእምሮአቸው ውስጥ አስገባው:: ለጊዜው ንግግሩ ያሳቃቸው ቢሆንም ከዚያ በኋላ ግን ሀሳባቸው ሁሉ ሸዋዬ ቤት ደርሰው ስለሚያከናውነት ነገር ብቻ ሆነ፡፡
በእህትማማቾች መካካል ኩርፊያና ጥላቻ የነገሰበት ሁኔታ ይታያቸዋል።
የማታ ፀሐይ ግንባር ግንባራቸውን እያላቸው! ሙቀቱ ሰውነታቸውን
እያቀለጠ በላብ እየነከራቸው፣ በቀልድና ጨዋታ የተሸፈነ ስጋት
ውስጣቸውን ወጋ ቆንጠጥ እያረገ ሲያሳስባቸው ይጓዙ የነበሩት ታፈሡ በልሁና መርዕድ ከሽዋዬ ቤት በር ላይ ደርሰው ወደ ውስጥ አየት ሲያደርጉ ፊትለፊት ያዩት
ሁኔታ ግን ያ የገመቱት ጨለማ አልነበረም፤ ቤቱ ሞቅ ደመቅ ብሎ፤ ጥሩ ጥሩ የሚሸት፣ ለእርቅ የተጋጀ ቤት መስሏል:: በልሁ ከፊት፣ ታፈሠ ከመሀል ቀጥሎ
ደግሞ መርዕድ በመሆን ተከታትለው ሲገቡ መጀመሪያ ሔዋንን አዩአት፡፡ በነጭ
ረከቦት ላይ ነጫጭ ስኒ ደርድራ፥ በሥሩ ቄጠማ ጎዝጉዛ ቡና
ለመቁላት በዝግጅት ላይ ናት፡፡ የሸዋዬ ታጣፊ አልጋና የሔዋን ፍራሽም ክርክም ብለው ተነጥፈዋል።
«እንዴት ዋላችሁ!» ብሎ በልሁ ቀድሞ ሲገባ ሔዋን ድንገት ድንግጥ ያለች መሠለች። ከተቀመጠችበት ብድግ ብላ ዓይኗን ፍጥጥ በማድረግ ሁሉንም ተመለከተቻቸው። ምናልባት አስቻለውም ሊኖር ይችላል ብላ ሳይሆን አይቀርም፤
ከመርዕድ ኋላ የሚመጣ ሰው የምትፈልግ ይመስል ዓይኖቿ ተንከራተቱ፡፡
«እንዴት ያምርብሻል አባክሽ!» አለና በልሁ ቀድሞ ሳማት። ታፈሡም መርዕድም ተከተሉ፡፡
«ሸዋዬ የለችም እንዴ?» ሲል በልሁ ሀሉም እንደ ቆሙ ሔዋንን ጠየቃት፡፡
«ኧረ አለች» ብላ የሔዋን ፊን ወደ ጓዳ መለስ አድርጋ ስታይ በልሁ
የሸዋዬ እድራሻ ገባውና ወደ ጓዳው በር ራመድ በማለት «ሸዋዬ!» ሲል ጠራት ጓዳው በር ላይ ቆሞ ወደ ወስጥ እያየ፡፡
ሸዋዬ ግን ዝም፡፡
«ሸዋዬ!» በልሁ አሁንም::
እሁንም ምላሽ አጣ፡፡ አንገቱን ወደ ጓዳ ብቅ አድርጎ መልከት ሲል ሸዋዬ በድንጋጤ ድርቅ ብላ ቆማ አያት፡፡ እጅጌ ጉርድ ነጭ የሀገር ባህል ቀሚስ ለብሳለች፡፡
አጭር ፀጉሯን ብን አድርጋ አበጥራለች፡፡ እንዲያውም የተኳኳለች ትመስላለች፡፡
«ምነው?» ሲል ጠየቃት በልሁ እቋቋሟን አይቶ እሱም ግራ ገባ እያለወ፡፡
«ምንም»፡፡
«ታዲያ ስጠራሽ ወይ አትይም እንዴ?»
ሽዋዬ ግን አሁንም ዝም፡፡
ታፈሡና መርዕድ መሀል ወለል ላይ ቆመው የበልሁን መጨረሻ
ይጠባበቃሉ፡፡ ሔዋን ወደ ፍራሿ ወጣ ብላ ግድግዳ ላይ ልጥፍ ብላ በፍርሀት ተኮራምታ ቆማለች..
በልሁ ተስፋ አልቆረጠም" ቀጥታ ወደ ጓዳ ገባና በግራ እጁ የሸዋዬን ክንድ ያዝ በማድረግ ነይ ከእንግዶትች ጋር ላስተዋውቅሽ » እላት።
«ተወኝ » አለችው ሸዋዬ በተመናጨቀ አነጋገር ።
«አይ…እንግዲህ!» አለና ለልሁ ሳቅ እያለ የመጎተት ያህል የግድ ወደ ሳሎን ይዟት ወጣ። ሸዋዬን በግራ እጁ ታፈሡን ደሞ በቀኙ ክንድና ክንዳቸውን ይዞ በመሀላቸው በመቆም የድሮ ጓደኛሞች ተቀያይማችሁ መቅረት የለባችሁም የፍቅር አምላክ ሳይሆን አይቀርም ዛሬ ደግሞ ሆድ ለሆድ አገናኝቷችሁ ኖሮ
ሁለታችሁም የሰላም ምልክት የሆነውን ነጫጭ ልብስ ለብሳችኋል፡፡ በሉ ያለ ወቀሳ
ይቅር ተባባሉና ተሳሳሙ አላቸው።
ታፈሡ ፍልቅልቅ ባለ ፈገግታ የሸዋዬን አንገት ለማቀፍ እጆቿን ዘርግታ ጠጋ ስትል ሸዋዬ ግን አንዳች አስቀያሚ ያየች ይመስል
ፋቷን ኩስትርትር
ላኪጋ ትታል ሸኖ ግን እንኖች እስቀያሚ ነገር ያች ይመስል ፊቷን ከስትርትር አድርጋ
” እንዳትጠጊኝ አለችና ወደ ኋላዋ ፈግፈግ አለች።
«ውይ» ምነው ሸዋዬ! አለቻት ታፈሡ በልመና እነጋገር።
«በቃ አልፈልግሽም!! »
“እኔ ግን እፈልግሻለሁ፡፡»
ግድ!” አለች አንገቷን ለገግ አድርጋ በቅንድቧ ስር ታፈሡን እያየች፡፡
«ነገር አይገባሽም»
«እንዲህ ስትለምንሻ አለ በልሁ በሸዋዩ ሁኔታ ውስጡ የተቃጠለ ቢሆንም ነገር ግን እስከመጨረሻው ሊታገስ ቃል ገብቷልና ረጋ ባለ አነጋገር
እዚያው የለመደችበት ሄዳ ትለምን?» አለች ሸዋዬ አሁንም እነዚያን እንደ ወስፌ የሚዋጉ አይኖቿን በታፈሡ ላይ ትክል አድርጋ።
«ከአንቺ ሌላ ማንን ለምና ታውቃለች?» አላት በልሁ ክንዷን
እንደያዘ ገደድ ብሎ ፊት ፊቷን እየተመለከተ።
«ታውቅበት የለ እንዴ በዚያ በዚህ እያለች ማቃጠሩን!»
ታፈሥ ፈገግ ብላ ሸዋዬን ከአየቻት በኋላ ወደ በልሁ ቀና በማለት «ተዋት በልሁ:: ነገሩ እየገባት ሲሄድ እንታረቃለን፡፡» አለችው ረጋ ባለ አነጋገር።
«ልቀቀኝ» አለችው አለችው ሽዋዬ በልሁን፡፡
በልሁ ክንዷን ከለቀቃት በኋላ ዝም ብሎ ሲመለክታት ሽዋዬ ራሷ «በህግ አምላክ ከቤቴ ውጡልኝ! አለቻቸው በዓይኗ ሁሉንም
እየተመለከተቻቸው። ሔዋን ተጨንቃ መግቢያ ቀዳዳ አጥታለች፡፡ ጭንቅ አይችሌው
መርድም ከዚያ ቤት እግሩ እስኪወጣ ቸኩሏል። በልሁን ከመካከላቸው አድርገው
ታፈሡና ሸዋዬ ቃላትሲመላለሱ እሱ ግን ውጭ ውጭ ያያል፡፡
«እኛ እኮ ለዘረፋ አልወጣንም፡፡» አላት በልሁ ረጋ ብሎ።
«ለምንም ኑ ግን ውጡልኝ::» ብላቸው ሸዋዬ ወደ ጓዳ ጥልቅ አለች::
«ስማ መርዕድ አለ በልሁ መጀመሪያ።
"ወይ"
"እንተ እንድ ቀን እንኳ የሴት እጅ ሳትጨብጥ ይኸው ዛሬ ለአማጭ
ረማጭነት በቃ::» አለው በታፈሡ ላያ ኣሻግሮ እየተመክተው።
«ልለማመድ ብዬ ነዋ!» እለ መርዕድ በተለይ ታፈሡን አፈር እያለ አጎንብሶ ፈገግ በማለት፣
እንዴት እንተ! ምን ያህል ብትንቀው ነው እንዲህ የምትለው?» አለች ታፈሡ በልሁንም መርዕድንም ተራ በተራ እየት አየት እያደረገች፡፡
እስቲ ሴት ነክቼ አውቃለሁ ይበል!» አለ በልሁ እሁንም በፈገግታ መርዕድን አየት አያረገ፡፡
«እውነት ነው መርዕድ?» አለች ታፈሠ፡፡
«ቀድሞ እሱ መች ያሲዛል! » አላት መርዕድ በልሁን በጎን እየተመለከተ፡፡
«ጉድህ ፈላ በልሁ ብላ ታፈሡ » ኪ..ኪ.ኪ..ኪ….” (ትና
«እሱ ከደፈረ እኔ ለአንድ ዓመት ያህል ሴት በዞረችበት ላልዞር እምላለሁ::»
ካለ በኋላ በልሁ ! እስቲ በታፈሡ ፊት አደርጋለሁ ብለህ ቃል ግባ» አለው መርዕድንን በፈገግታ እያየ::
“ገደለህ መርዕድ ታፈሡ አሁንም እየሳቀች፡፡
«አንተ እያየኸኝ ነው እንዴ የማደርገው?» አለና "መርዕድ ዓይኑን በታፈሡ ላይ አሻግሮ በልሁን ገርመም አደረገው:: ይሁንና ሀፍረት የተቀላቀለበት ፈገግታ ከፉቱ ላይ አልጠፋም።
«አህን ምን እያሰብኩ እንደሆነ ታውቃለህ?» አለ በልሁ።
«መቸም ደህና ነገር አታስብ!»
«አንድ ቀን ቤትህ ውስጥ አንድ ሴት አስገብቺ ቆልፌባችሁ ላድር ነው፡፡ጠዋት ሴትዮዋን ጠይቄ “ምንም ካለች በቃ ይኸን ሱሪህን አውልቄ ቀሚስ ላስለስብህ
አስቤአለሁ፡፡» አለውና በልሁ ለራሰ እየሳቀ ታፈሡንም አሳቃት።
መርዕድ በእርግጥም ሴት ይፈራል። የበልሁን የዚህ ዓይነት ቀልድ የለመደው ነው፡፡ ነገር ግን የዛሬው በታፈሡ ፊት መሆኑ ይበልጥ አሳፈረውና፡
«የምታወራው አጣህ እንዴ አንተ የት እየሄድክ መሰለህ ወደ ሽዋዬ ነው እኮ! እስከሚያቅለሸልሽህ ድረስ ታጠጣሀ የለ!» አለና ድንገት የሚሄዱበትን ጉዳይ ድባብ አእምሮአቸው ውስጥ አስገባው:: ለጊዜው ንግግሩ ያሳቃቸው ቢሆንም ከዚያ በኋላ ግን ሀሳባቸው ሁሉ ሸዋዬ ቤት ደርሰው ስለሚያከናውነት ነገር ብቻ ሆነ፡፡
በእህትማማቾች መካካል ኩርፊያና ጥላቻ የነገሰበት ሁኔታ ይታያቸዋል።
የማታ ፀሐይ ግንባር ግንባራቸውን እያላቸው! ሙቀቱ ሰውነታቸውን
እያቀለጠ በላብ እየነከራቸው፣ በቀልድና ጨዋታ የተሸፈነ ስጋት
ውስጣቸውን ወጋ ቆንጠጥ እያረገ ሲያሳስባቸው ይጓዙ የነበሩት ታፈሡ በልሁና መርዕድ ከሽዋዬ ቤት በር ላይ ደርሰው ወደ ውስጥ አየት ሲያደርጉ ፊትለፊት ያዩት
ሁኔታ ግን ያ የገመቱት ጨለማ አልነበረም፤ ቤቱ ሞቅ ደመቅ ብሎ፤ ጥሩ ጥሩ የሚሸት፣ ለእርቅ የተጋጀ ቤት መስሏል:: በልሁ ከፊት፣ ታፈሠ ከመሀል ቀጥሎ
ደግሞ መርዕድ በመሆን ተከታትለው ሲገቡ መጀመሪያ ሔዋንን አዩአት፡፡ በነጭ
ረከቦት ላይ ነጫጭ ስኒ ደርድራ፥ በሥሩ ቄጠማ ጎዝጉዛ ቡና
ለመቁላት በዝግጅት ላይ ናት፡፡ የሸዋዬ ታጣፊ አልጋና የሔዋን ፍራሽም ክርክም ብለው ተነጥፈዋል።
«እንዴት ዋላችሁ!» ብሎ በልሁ ቀድሞ ሲገባ ሔዋን ድንገት ድንግጥ ያለች መሠለች። ከተቀመጠችበት ብድግ ብላ ዓይኗን ፍጥጥ በማድረግ ሁሉንም ተመለከተቻቸው። ምናልባት አስቻለውም ሊኖር ይችላል ብላ ሳይሆን አይቀርም፤
ከመርዕድ ኋላ የሚመጣ ሰው የምትፈልግ ይመስል ዓይኖቿ ተንከራተቱ፡፡
«እንዴት ያምርብሻል አባክሽ!» አለና በልሁ ቀድሞ ሳማት። ታፈሡም መርዕድም ተከተሉ፡፡
«ሸዋዬ የለችም እንዴ?» ሲል በልሁ ሀሉም እንደ ቆሙ ሔዋንን ጠየቃት፡፡
«ኧረ አለች» ብላ የሔዋን ፊን ወደ ጓዳ መለስ አድርጋ ስታይ በልሁ
የሸዋዬ እድራሻ ገባውና ወደ ጓዳው በር ራመድ በማለት «ሸዋዬ!» ሲል ጠራት ጓዳው በር ላይ ቆሞ ወደ ወስጥ እያየ፡፡
ሸዋዬ ግን ዝም፡፡
«ሸዋዬ!» በልሁ አሁንም::
እሁንም ምላሽ አጣ፡፡ አንገቱን ወደ ጓዳ ብቅ አድርጎ መልከት ሲል ሸዋዬ በድንጋጤ ድርቅ ብላ ቆማ አያት፡፡ እጅጌ ጉርድ ነጭ የሀገር ባህል ቀሚስ ለብሳለች፡፡
አጭር ፀጉሯን ብን አድርጋ አበጥራለች፡፡ እንዲያውም የተኳኳለች ትመስላለች፡፡
«ምነው?» ሲል ጠየቃት በልሁ እቋቋሟን አይቶ እሱም ግራ ገባ እያለወ፡፡
«ምንም»፡፡
«ታዲያ ስጠራሽ ወይ አትይም እንዴ?»
ሽዋዬ ግን አሁንም ዝም፡፡
ታፈሡና መርዕድ መሀል ወለል ላይ ቆመው የበልሁን መጨረሻ
ይጠባበቃሉ፡፡ ሔዋን ወደ ፍራሿ ወጣ ብላ ግድግዳ ላይ ልጥፍ ብላ በፍርሀት ተኮራምታ ቆማለች..
በልሁ ተስፋ አልቆረጠም" ቀጥታ ወደ ጓዳ ገባና በግራ እጁ የሸዋዬን ክንድ ያዝ በማድረግ ነይ ከእንግዶትች ጋር ላስተዋውቅሽ » እላት።
«ተወኝ » አለችው ሸዋዬ በተመናጨቀ አነጋገር ።
«አይ…እንግዲህ!» አለና ለልሁ ሳቅ እያለ የመጎተት ያህል የግድ ወደ ሳሎን ይዟት ወጣ። ሸዋዬን በግራ እጁ ታፈሡን ደሞ በቀኙ ክንድና ክንዳቸውን ይዞ በመሀላቸው በመቆም የድሮ ጓደኛሞች ተቀያይማችሁ መቅረት የለባችሁም የፍቅር አምላክ ሳይሆን አይቀርም ዛሬ ደግሞ ሆድ ለሆድ አገናኝቷችሁ ኖሮ
ሁለታችሁም የሰላም ምልክት የሆነውን ነጫጭ ልብስ ለብሳችኋል፡፡ በሉ ያለ ወቀሳ
ይቅር ተባባሉና ተሳሳሙ አላቸው።
ታፈሡ ፍልቅልቅ ባለ ፈገግታ የሸዋዬን አንገት ለማቀፍ እጆቿን ዘርግታ ጠጋ ስትል ሸዋዬ ግን አንዳች አስቀያሚ ያየች ይመስል
ፋቷን ኩስትርትር
ላኪጋ ትታል ሸኖ ግን እንኖች እስቀያሚ ነገር ያች ይመስል ፊቷን ከስትርትር አድርጋ
” እንዳትጠጊኝ አለችና ወደ ኋላዋ ፈግፈግ አለች።
«ውይ» ምነው ሸዋዬ! አለቻት ታፈሡ በልመና እነጋገር።
«በቃ አልፈልግሽም!! »
“እኔ ግን እፈልግሻለሁ፡፡»
ግድ!” አለች አንገቷን ለገግ አድርጋ በቅንድቧ ስር ታፈሡን እያየች፡፡
«ነገር አይገባሽም»
«እንዲህ ስትለምንሻ አለ በልሁ በሸዋዩ ሁኔታ ውስጡ የተቃጠለ ቢሆንም ነገር ግን እስከመጨረሻው ሊታገስ ቃል ገብቷልና ረጋ ባለ አነጋገር
እዚያው የለመደችበት ሄዳ ትለምን?» አለች ሸዋዬ አሁንም እነዚያን እንደ ወስፌ የሚዋጉ አይኖቿን በታፈሡ ላይ ትክል አድርጋ።
«ከአንቺ ሌላ ማንን ለምና ታውቃለች?» አላት በልሁ ክንዷን
እንደያዘ ገደድ ብሎ ፊት ፊቷን እየተመለከተ።
«ታውቅበት የለ እንዴ በዚያ በዚህ እያለች ማቃጠሩን!»
ታፈሥ ፈገግ ብላ ሸዋዬን ከአየቻት በኋላ ወደ በልሁ ቀና በማለት «ተዋት በልሁ:: ነገሩ እየገባት ሲሄድ እንታረቃለን፡፡» አለችው ረጋ ባለ አነጋገር።
«ልቀቀኝ» አለችው አለችው ሽዋዬ በልሁን፡፡
በልሁ ክንዷን ከለቀቃት በኋላ ዝም ብሎ ሲመለክታት ሽዋዬ ራሷ «በህግ አምላክ ከቤቴ ውጡልኝ! አለቻቸው በዓይኗ ሁሉንም
እየተመለከተቻቸው። ሔዋን ተጨንቃ መግቢያ ቀዳዳ አጥታለች፡፡ ጭንቅ አይችሌው
መርድም ከዚያ ቤት እግሩ እስኪወጣ ቸኩሏል። በልሁን ከመካከላቸው አድርገው
ታፈሡና ሸዋዬ ቃላትሲመላለሱ እሱ ግን ውጭ ውጭ ያያል፡፡
«እኛ እኮ ለዘረፋ አልወጣንም፡፡» አላት በልሁ ረጋ ብሎ።
«ለምንም ኑ ግን ውጡልኝ::» ብላቸው ሸዋዬ ወደ ጓዳ ጥልቅ አለች::
👍2
ከነዚያ ሰኋላ ምን ማድረግ እንደሚችሉ የሚያውቁት ነገር አልነበረም፤ ግን ሁሉም በየዱካዎች ላይ ቁጭ ቁጭ አሉ:: በዚያ ሠዓት ሔዋን የሁሉንም ትኩረት አገኘች። ሁኔታዎ ያሳዘናት ታፈሡ ቀድማ
«ሐዩ ቁጭ በይ አለቻት፡፡»
ምን ያስለቅስሻል?» አላት በልሁም፡፡ ሔዋን ግን መልስ አልሰጠችውም።አንገቷን ደፍታ ፍራሽ ላይ ቁጭ አለች::
ከአፍታ ዝምታ በኋላ በልሁ ፊቱን ወደ ጓዳ መልስ አድርጎ «እንደው
ተለምነሽም አታውቂ ሽዋዬ» ካለ በኋላ የኛ አመጣጥ እኮ አንቺና ታፈሡን ከአስታረቅን በኋላ ሔዋን..» ብሎ ሳይጨርስ ታፈሡ ጎንተል እድርጋው አፏን ስትደመድም አያትና ዝም አለ፡፡
ሔዩ!» ስትል ታፈሡ ሔዋንን ጠራቻት። የሔዋን ጉዳይ የሚነሳ ከሆነ እሷ በሌለችበት እንዲሆን ፈልጋ በሰበብ ወጣ እንድትል ለማድረግ እስባ ነው፡፡
«አቤት!» አለቻት ሔዋን ከአጎነበሰችበት ቀና ብላ።
«እስኪ በዚህ አካባቢ ሱቅ ካለ አስፕሪን ገዝተሽልኝ ነይ፡፡ ብታይ ራስ ምታቴ ተነስቶ ጭንቅላቴ ሊፈነዳ ደርሷል፡፡» አለችና ብር ልትሰጣት ቦርሳዋን ስትከፍት ወደ ጓዳ በኩል ሽዋዬ በሔዋን ላይ ድንገት አምባረቀች፡፡
«እግርሽን ታነሽና ዋ!»
ሑዋን ልትነሳ የነበረውን ተመልሳ ኩርምት ብላ ተቀመጠች፡፡
በልሁ ንዴትና ብስጭቱ ከቁጥጥሩ በላይ እየሆነበት መጣ፡፡ ግን ደግሞ ያን ሁሉ ዋጥ አድርጎ «እንደው ትንሽ እንኳ ሰው አይከብድሽም?» ሲል ሸዋዬን ረጋ ባለ አነጋገር ጠየቃት፡፡
«ስለ ከበዳችሁኝ አይደል ውጡልኝ ያልኩት!» አለችው ሸዋዬ ጮክ ባለና መንጨቅጨቅ ባለ አነጋገር፡፡
«ኣ!» አለ በልሁ ድንገት ብልጭ አለበትና «ምናችን ነው የሚከብደው አንቺ? እረ ይቺ…” ብሎ ሳይጨርስ ታፈሠ አሁንም ጎንተል አደረገችውና ዝም በል
በሚል ዓይነት አፏን ደመደመችበት ::
በልሁ ግን ተቆጣ፡፡ «ተይኝ ታፈሥ ጭራሽ ልትሰድበን አይደል እንዴ ይቺ ባለጌ!» አለና በተቀመጠበት ቆነጥነጥ አለ፡፡
ሽዋዬ ቀድሞም ቢሆን በራሷ አነጋገር ወዲያው ድንግጥ ብላ ነበር፡፡ በልሁን ደግሞ በጣም ትፈራዋለች፡ ጥሎባት። ጓዳ ውስጥ ዘው ብሎ ገብቶ የሚያንቃትም መስሏት ሰጋች። በዚህ ጊዜ ልክ ከተደበቀበት ቦታ ቱር ብሎ እንደሚሸሽ ሌባ
በፍጥነት ርምጃ ከጓዳ ወጣችና በሳሎን በኩል አቋርጣ በመሮጥ ከወይዘሮ ዘነቡ ቤት ጥልቅ ስትል ሁለም ገረማቸውና እርስ በእርስ ተያዩ፡፡
«ወይኔ የት አባቴ ልግባ!» አለችና ሔዋን ማልቀስ ጀመረች።
ታፈሡ ከዱካዋ ላይ ብድግ ብላ ወደ ሔዋን በመሄድ ፍራሽ ላይ ቁጭ አለች። የሔዋንን አንገት እቅፍ በማድረግ «አይዞሽ የኔ ቆንጆ!» ብላ ጉንጫ ላይ ሳም
አደረገቻት። በልሁና መርዕድም ሔዋንን በሀዘን ዓይን ይመለከቷት ጀመር።
«ይቺ እህትሽ ፍጥረቷ ምንድነው ሔዩ?» ሲል በልሁ ጠየቃት፡፡
ዠ«በልሀዬ፣ በእናትህ ዝም በል። ደሞ የሰማች እንደሆን…» ብላ ሔዋን እንባዋን እየጠረገች ታለቅስ ጀመር፡፡
«አቦ ይቺ ሰማች አልሰማች!» አለና ወደ ውጭ አየት እያረገ «ልብ ከሌላት ጆሮ ምን ያደርግላታል?» አለ፡፡
«በቃ በልሁ፣ ሔዩን አታስጨንቃት።» ካለች በኋላ ታፈሡ ወደ ሔዋን ዞር በማለት «ሰሞኑን ግን እንዴት ነበራችሁ? ለመሆኑ ታነጋግርሽ ነበር?» ስትል
ጠየቀቻት::
«በጣም ደህና ነበርን። ከአሁን በኋላ ግን ፈራሁ፡፡» አለቻት ሔዋን እንባዋን ከዓይኗም ከፊቷም ላይ እየጠረገች::
«በምን ታረቃችሁ፡፡»
«ቃል አስገብታኝ::»
«ምን የሚል ቃል»
«ዳግም ከአስቻለው ጋር እንዳትገናኚ ብላኝ እኔም እሺ ብያት፡፡»
«ኦ» አለ በልሁ ፊትለፊት ፍጥጥ ብሎ እያያት፡፡» «ከልብሽ ነው?» ሲልም ጠየቃት
«አይደለም በልሁዬ! የሆዴን በሆዴ አድርጌ ነው፡፡» አለችው ቀና ብላ ዓይኖቿን በበልሁ ላይ እያንከራተተች::
በልሁ በሔዋን አነጋገር ልቡ ተነክቶ አከታትሎ ከተመለከታት በኋላ ዓይኑን ወደ ታፈሥ በማዞር ጉዳያችንን አልጨረስንም ታፈሥ?» ሲል ጠየቃት
«ጨርስናል::»
ሶስቱም ከተቀበት እየተነሱ ሔዋንን ስመው ከዚያ ቤት ተከታትለው ወጡ።
ከወይዘሮ ዘነቡ ግቢ የውጭ በር አካባቢ ሲደርሱ ባርናባስ ወየሶ ዛሬም ደማቁን ሰማያዊ ካኪ ለብሶ ያችኑ ጠበብ ያለች ወርቃማ መነፅሩን አድርጎ እጆቹን በሱሪ ኪሶቹ ውስጥ አስገብቶ ወጠርጠር እያለ ወደ ግቢ ሲገባ በር ላይ ተገናኙ፡፡ እነሱ አውቀውታል። እሱ ግን አያውቃቸውም፡፡ እነሱን እልፎ በቀጥታ ወደ ሸዋዬ ቤት አመራ ሁሉም ዞር ዞር ብለው ሲመለከቱት በእርግጥም ስቴት ተብሎአል ሸዋዬ ቤት ገባ የእለቱ የሸዋዬ የቤት ውስጥ ዝግጅት ምክንያቱ ምን እንደነበር ገና አሁን ገባቸው።..
💫ይቀጥላል💫
«ሐዩ ቁጭ በይ አለቻት፡፡»
ምን ያስለቅስሻል?» አላት በልሁም፡፡ ሔዋን ግን መልስ አልሰጠችውም።አንገቷን ደፍታ ፍራሽ ላይ ቁጭ አለች::
ከአፍታ ዝምታ በኋላ በልሁ ፊቱን ወደ ጓዳ መልስ አድርጎ «እንደው
ተለምነሽም አታውቂ ሽዋዬ» ካለ በኋላ የኛ አመጣጥ እኮ አንቺና ታፈሡን ከአስታረቅን በኋላ ሔዋን..» ብሎ ሳይጨርስ ታፈሡ ጎንተል እድርጋው አፏን ስትደመድም አያትና ዝም አለ፡፡
ሔዩ!» ስትል ታፈሡ ሔዋንን ጠራቻት። የሔዋን ጉዳይ የሚነሳ ከሆነ እሷ በሌለችበት እንዲሆን ፈልጋ በሰበብ ወጣ እንድትል ለማድረግ እስባ ነው፡፡
«አቤት!» አለቻት ሔዋን ከአጎነበሰችበት ቀና ብላ።
«እስኪ በዚህ አካባቢ ሱቅ ካለ አስፕሪን ገዝተሽልኝ ነይ፡፡ ብታይ ራስ ምታቴ ተነስቶ ጭንቅላቴ ሊፈነዳ ደርሷል፡፡» አለችና ብር ልትሰጣት ቦርሳዋን ስትከፍት ወደ ጓዳ በኩል ሽዋዬ በሔዋን ላይ ድንገት አምባረቀች፡፡
«እግርሽን ታነሽና ዋ!»
ሑዋን ልትነሳ የነበረውን ተመልሳ ኩርምት ብላ ተቀመጠች፡፡
በልሁ ንዴትና ብስጭቱ ከቁጥጥሩ በላይ እየሆነበት መጣ፡፡ ግን ደግሞ ያን ሁሉ ዋጥ አድርጎ «እንደው ትንሽ እንኳ ሰው አይከብድሽም?» ሲል ሸዋዬን ረጋ ባለ አነጋገር ጠየቃት፡፡
«ስለ ከበዳችሁኝ አይደል ውጡልኝ ያልኩት!» አለችው ሸዋዬ ጮክ ባለና መንጨቅጨቅ ባለ አነጋገር፡፡
«ኣ!» አለ በልሁ ድንገት ብልጭ አለበትና «ምናችን ነው የሚከብደው አንቺ? እረ ይቺ…” ብሎ ሳይጨርስ ታፈሠ አሁንም ጎንተል አደረገችውና ዝም በል
በሚል ዓይነት አፏን ደመደመችበት ::
በልሁ ግን ተቆጣ፡፡ «ተይኝ ታፈሥ ጭራሽ ልትሰድበን አይደል እንዴ ይቺ ባለጌ!» አለና በተቀመጠበት ቆነጥነጥ አለ፡፡
ሽዋዬ ቀድሞም ቢሆን በራሷ አነጋገር ወዲያው ድንግጥ ብላ ነበር፡፡ በልሁን ደግሞ በጣም ትፈራዋለች፡ ጥሎባት። ጓዳ ውስጥ ዘው ብሎ ገብቶ የሚያንቃትም መስሏት ሰጋች። በዚህ ጊዜ ልክ ከተደበቀበት ቦታ ቱር ብሎ እንደሚሸሽ ሌባ
በፍጥነት ርምጃ ከጓዳ ወጣችና በሳሎን በኩል አቋርጣ በመሮጥ ከወይዘሮ ዘነቡ ቤት ጥልቅ ስትል ሁለም ገረማቸውና እርስ በእርስ ተያዩ፡፡
«ወይኔ የት አባቴ ልግባ!» አለችና ሔዋን ማልቀስ ጀመረች።
ታፈሡ ከዱካዋ ላይ ብድግ ብላ ወደ ሔዋን በመሄድ ፍራሽ ላይ ቁጭ አለች። የሔዋንን አንገት እቅፍ በማድረግ «አይዞሽ የኔ ቆንጆ!» ብላ ጉንጫ ላይ ሳም
አደረገቻት። በልሁና መርዕድም ሔዋንን በሀዘን ዓይን ይመለከቷት ጀመር።
«ይቺ እህትሽ ፍጥረቷ ምንድነው ሔዩ?» ሲል በልሁ ጠየቃት፡፡
ዠ«በልሀዬ፣ በእናትህ ዝም በል። ደሞ የሰማች እንደሆን…» ብላ ሔዋን እንባዋን እየጠረገች ታለቅስ ጀመር፡፡
«አቦ ይቺ ሰማች አልሰማች!» አለና ወደ ውጭ አየት እያረገ «ልብ ከሌላት ጆሮ ምን ያደርግላታል?» አለ፡፡
«በቃ በልሁ፣ ሔዩን አታስጨንቃት።» ካለች በኋላ ታፈሡ ወደ ሔዋን ዞር በማለት «ሰሞኑን ግን እንዴት ነበራችሁ? ለመሆኑ ታነጋግርሽ ነበር?» ስትል
ጠየቀቻት::
«በጣም ደህና ነበርን። ከአሁን በኋላ ግን ፈራሁ፡፡» አለቻት ሔዋን እንባዋን ከዓይኗም ከፊቷም ላይ እየጠረገች::
«በምን ታረቃችሁ፡፡»
«ቃል አስገብታኝ::»
«ምን የሚል ቃል»
«ዳግም ከአስቻለው ጋር እንዳትገናኚ ብላኝ እኔም እሺ ብያት፡፡»
«ኦ» አለ በልሁ ፊትለፊት ፍጥጥ ብሎ እያያት፡፡» «ከልብሽ ነው?» ሲልም ጠየቃት
«አይደለም በልሁዬ! የሆዴን በሆዴ አድርጌ ነው፡፡» አለችው ቀና ብላ ዓይኖቿን በበልሁ ላይ እያንከራተተች::
በልሁ በሔዋን አነጋገር ልቡ ተነክቶ አከታትሎ ከተመለከታት በኋላ ዓይኑን ወደ ታፈሥ በማዞር ጉዳያችንን አልጨረስንም ታፈሥ?» ሲል ጠየቃት
«ጨርስናል::»
ሶስቱም ከተቀበት እየተነሱ ሔዋንን ስመው ከዚያ ቤት ተከታትለው ወጡ።
ከወይዘሮ ዘነቡ ግቢ የውጭ በር አካባቢ ሲደርሱ ባርናባስ ወየሶ ዛሬም ደማቁን ሰማያዊ ካኪ ለብሶ ያችኑ ጠበብ ያለች ወርቃማ መነፅሩን አድርጎ እጆቹን በሱሪ ኪሶቹ ውስጥ አስገብቶ ወጠርጠር እያለ ወደ ግቢ ሲገባ በር ላይ ተገናኙ፡፡ እነሱ አውቀውታል። እሱ ግን አያውቃቸውም፡፡ እነሱን እልፎ በቀጥታ ወደ ሸዋዬ ቤት አመራ ሁሉም ዞር ዞር ብለው ሲመለከቱት በእርግጥም ስቴት ተብሎአል ሸዋዬ ቤት ገባ የእለቱ የሸዋዬ የቤት ውስጥ ዝግጅት ምክንያቱ ምን እንደነበር ገና አሁን ገባቸው።..
💫ይቀጥላል💫
👍5
#የተወጋ_ልብ
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ሰባት
፡
፡
#ድርሰት_በትክክል_ገና
...በአረቄና በጠላ ሽያጭ የሚተዳደሩት እማማ ወደር የለሽ ከጐረቤታቸው ከወይዘሮ አረጋሽ ጋር ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያንን ተሳልመው እየተመለሱ
ነበር፡፡ አሳዛኙ ጓንጉል ጨሌ ያጣች ሚዳቋ መስሎ አፉን ከፍቶ ድልድዩ ላይ ተቀምጧል። አላፊ አግዳሚውን በዐይኖቹ ይማፀናል። ችግሩን ጠይቀው አዝነው አንድ መፍትሄ እንዲሰጡት በአጠገቡ ሰው ካለፈ ዕይኖቹን ክርትት ክርትት ያደርጋቸዋል። ቀርቦ የሚያናግር ችግሩ ምን
እንደሆነ የሚጠይቀው ስው ግን አጣ፡፡ “አይዞህ!” የምትለው ቃል ብቻ ለሱ እንደዚያ ልቡ በሀዘን ተሰበረ ሰው ትልቅ የማፅናኛ የተስፋ ቃል ነበረች፡፡ ሌላው ሁሉ ቀርቶ ያቺ የራቀችበትን “የአይዞህ ወንድሜን” ቃል የሚለግሰውና በሃዘን ከንፈሩን የሚመጥለት አንድ ሰው እንኳን በማጣቱ
እየተንገበገበ የእንባ እጢው እስከሚደርቅ ድረስ አለቀሰ፡፡ ወይዘሮ ወደሬ ግን እንደሌላው ዝም ብለው አላለፉትም፡፡
“ውይ በሞትኩት! ይሄ ሰው ምን ነክቶት ነው እንደ ሴት ልጅ እንባ
ውን የሚያፈስው? ወይ ወንድሜ ምን አጋጥሞት ይሆን በሌሊት እዚህ ተቀምጦ እንባውን የሚረጨው?” አሉና ጠጋ አሉት። ከዚያ ሁሉ ሰው መካከል እማማ ወደሬን ጣለለት። “የኔ ወንድም ችግርህ ምንድነው?”ብሎ አንጀቱ የተቃጠለበትን ምክንያት እንዲተነፍስ ዕድል የሰጠው ሰው
አንድ ወይዘሮ ወደሬን በማግኘቱ ደስ አለው። የደረሰበትን አሳዛኝ አደጋ ተናግሮ ምንም ባያደርጉለት እንኳ ከንፈራቸውን የሚመጡለት ጠያቂ በማግኘቱ ደስ ቢለውም ሆዱ ባባና ፊቱ በሀዘን ተከፋ።
ምን ሆነሃል ወንድሜ? በለሊቱ እዚህ ተቀምጠህ ታለቅሳለህሳ?” ብለው ጠየቁት ፡፡ ወይዘሮ አረጋሽም ፈራ ተባ እያሉ
እየተጠራጠሩ ወይዘሮ ወደሬን ተከትለው ወደ ጓንጉል አመሩ።
“ደህናም አይደለህ እንዴ የኔ ወንድም? ምን ችግር ገጠመህ?” ሲሉ እሳቸውም አክለው ጠየቁት፡፡
ምን ደህንነት አለኝ እናቶች? ምን ደህንነት? ምን አገር? ምን ሰው
አለና ደህና እሆናለሁ?” ቁዝም አለ፡፡ ሁለቱም እርስ በርሳቸው ተያዩ። የስውዬው ሁኔታ አሳዝኗቸዋል።
የምንረዳህ ነገር ካለ የሆንከውን ብትነግረን?” አሉ ወይዘሮ ወደሬ፡፡
የለም የኔ እናቶች አትቸገሩ እሱ ያመጣብኝን ጣጣ እሱ እስኪመልስልኝ ድረስ ጉዴን ለብቻዬ እሸከመዋለሁ። እናንተን የማስቸግርበት ምክንያት
የለም፡፡ ወይኔ ጓንጉል? ወይኔ ልጆቼ? ወይ ሚስቴ?! ” ስሙን ሲናገር ወይዘሮ ወደሬ ተጠራጠሩ።
“ከየት አገር ነው የመጣኸው? የዚሁ የአዲስ አበባ ስው ነህ? ወይስ ከጠቅላይ ግዛት?” የአማርኛ አጣጣል ዘዬው እሳቸው የገመቱት አገር ሰው መሆኑን ይመሰክራል።
“ኸወሉ” አለ ጓንጉል።
“ወይኔ! እኔን አፈር ይብላኝ፡፡ የኔው አገር ስው ነሃ! አፈር ስሆን ምን
ሁነህ ነው?ለመሆኑ ወሎ እምኑ ጋ?”
“ወልዲያ!”
“ኸረገኝና እናንተ ሆዬ የኔው ሰው ነሃ! እነ አያ እገሌን እነ እገሊትን ታውቃለህ?” የቅርብና የሩቅ ዘመዶቻቸውን ስም እየጠሩ ጠየቁት።
ጭውውቱ ቀጠለ፡፡ እሳቸው የሚጠራቸውን ሰዎች በብዛት የሚያውቃቸው ነበሩ፡፡ ወይዘሮ ወደሬ በጣም ደስ አላቸው፡፡
“በል እስቲ የሆንከውን ንገረኝእማ ለካ የኔው ሰው ሁነህ ኑሯል አንጀቴን የበላኸው? በል አሁን አንድም ሳትደብቅ ንገረኝ ሌባ ነጠቀህ? ወይስ ምን ሆንክ?”
“ሌባም አይደለም እናቴ እንደዚህ አይነት ሌብነት አይቼም ሰምቼም አላውቅም፡፡ ጅቦች ናቸው የበሉኝ፡፡ ጅቦች! ህይወቴን እስከምስት ድረስ ማጅራቴን መትተው ከጣሉኝ በኋላ ተቀራምተውኝ ሄዱ። አይ እኔ? ወይ ድካሜ?”
“በል አሁን ተዚህ ተነሳና እቤት አረፍ ብለህ አዋይሃለሁ” እጁን ሳብ አደረጉት። ሳይደግስ አይጣላም፡፡ ከዚያ ሁሉ ህዝብ መካከል የአገሩን ልጅ ወይዘሮ ወደሬን አምጥቶ ለጣለለት አምላክ ምስጋና በልቡ አደረሰና አብሯቸው ማዝገም ጀመረ። ከቤት ሲደርሱ ወይዘሮ ወደሬ ያቀረቡለትን እንጀራ በበርበሬ አፍ አውጥቶ መጮህ ወደ ጀመረው ሆዱ ቁልቁል ይልከው ጀመር፡፡ በደንብ አድርጉ እስከሚጠግብ ድረስ በላ፡፡ በጣሳ የቀረበለትን ጠላ ጠጣ፡፡ “
እፎይ..” አለና የሆነውን ሁሉ ያጫውታቸው ጀመር፡፡
“አይ ልጄ? ወንድሜን! አይ አለማወቅ? በለሊቱ ገስግስህ በተከፈተ አፋቸው ውስጥ ስተት ብለህ ገባህላቸው? ለመሆኑ በስንት ሰዓት ላይዐነው እንደዚህ ጉድ ያደረጉህ?”
“እኔማ ኦቶቡስ እንዳያመልጠኝ መጣደፌ ነበር ለካ ለሊቱን ሙሉ እንቅልፌን አጥቼ ያደርኩት የነሱ ሲሳይ ለመሆን ነበር?”
“አይ የኔ ልጅ ጉድ አደረጉህ አይደለም? ለመሆኑ ምን ያክል ቀሙህ?”አሉ ወይዘሮ ወደሬ ለራሳቸው ጠላ በብርጭቆ ቀድተው በርጩማቸው
ላይ እየተቀመጡ።
“እባክዎት ልፋቴን ድካሜን ሁሉ ውሃ በላው። ሁለት ዓመት ሙሉ የቀለብኳቸው ሠንጋዎች ቀለጡ” አለና ፊቱ በንዴት ጠቆረ።
“በጥሬ ገንዘብ ሁለት መቶ አርባ ብር፡፡ ሌላውን ይተዉት። ለልጆቼ፣
ለሚስቴ፣ለራሴም የገዛኋቸው ልብሶች ከነሙሉ ሻንጣው" የአገራቸው ልጅ ጓንጉል በለሊት ተነስቶ የጩሉሌዎች ሲሳይ መሆኑ በጣም አሳዘናቸው። በተቻላቸው አቅም ሊረዱት ፈለጉ። ጓንጉል ዕድለኛ ሆነና ውሃ የሚያጠጣው ችግሩን የሚካፈልለት ሰው አገኘ፡፡
“ለመሆኑ እማማ? እንዲያው አዲስ አበባ ውስጥ ስው እንደፈለገው መውጣት መግባት አይችልም ማለት ነው? እንኳንስ በንጋቱ በጠዋቱ ይቅርና በውድቀት ጨለማ ሲሄድ ቢያድር መንግሥት ባለበት አገር
እንዴት እንደዚህ ያለው ዓይን ያወጣ ዝርፊያ ይፈፀማል? እንዴ?!
እንዴ?! እንዴ?!” ግርም፣ ድንቅ አለው፡፡
“አይ ልጀ አዲስ አበባ እንደ አገር ቤት መስሎሃል? አዲስ አበባ እኮ
ሁሉም ዓይነት ሰው የተሰበሰበበት አገር ነው። እንደኔ ለፍቶ አዳሪው
እንዳለ ሁሉ ስላቢው፣ ቡዳው፣ ቀማኛው፣ቤት ሰርሳሪው፣ ነፍሰ ገዳዩ ፣ማጅራት መቺው ምኑን ትቼ ምኑን ልንገርህ? ሁሉም አይነት የተጠረቃቀመበት የጉድ አገር ነው። በቀማኛውና በማጅራት መቺው አለመቀደም እንጂ አንዴ ከተቀደሙ ምን ማድረግ ይቻላል? እንኳንም ህይወትህ ተረፈ እንኳንም የልጆችህ አምላክ ከጉድ አወጣህ እንጂ ገድለውህስ ቢሆን ኖሮ? ማን ይይዛቸው ነበር? ገንዘብ ምንአባቱ አንተ እስካለህ
ድረስ ነገ ተነገ ወዲያ ሰርተህ ትተካዋለህ” የአሮጊቷ ምክር ልቡን መለስ አደረገው፡፡ እውነትም ማጅራቱን ብለውት እንደወደቀ በዚያው ቅርት ቢልስ? ልጆቹ ያለ አባት ሊቀሩ ትዳሩ ሊፈርስ ነበር ማለት ነው።
“ሆቸ ጉድ!” ነገ ተነገ ወዲያ እንዳሉት እሱ በህይወት እስካለ ድረስ የሚተካው ገንዘብ ነው። ወይ የፈጣሪ ሥራ ይህም አለ ለካ? በአንዱ ሲያማርሩ ይብስን አታምጣን ማስብ ትልቅ ነገር ነው ሲል ተፅናና፡፡ ዳሩ አንድ ጊዜ ቀልጦ ለቀረ ገንዘብ ሲብከነከን ምን ዋጋ አለው? በፍርድ ቤት
ተሟግቶ ነጣቂውን አስይዞ ለማስመለስ የሌቦቹ ፍንጭና ዱካ አይታወቅም፡፡ ቢያለቅስ ቢዘል ቢፈርጥ ምን ዋጋ አለው? ይህን ሁሉ ቀስ በቀስ ማስብ ማሰላሰል ጀመረ።
“አሁን ለመሳፈሪያ የሚሆን ምንም የለህም አይደል?” በሃሣቡ የሚጉላላ ችግሩን ተረድተው ሲጠይቁት ደስ አለው። የውለታቸው ነገር ከብዶት
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ሰባት
፡
፡
#ድርሰት_በትክክል_ገና
...በአረቄና በጠላ ሽያጭ የሚተዳደሩት እማማ ወደር የለሽ ከጐረቤታቸው ከወይዘሮ አረጋሽ ጋር ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያንን ተሳልመው እየተመለሱ
ነበር፡፡ አሳዛኙ ጓንጉል ጨሌ ያጣች ሚዳቋ መስሎ አፉን ከፍቶ ድልድዩ ላይ ተቀምጧል። አላፊ አግዳሚውን በዐይኖቹ ይማፀናል። ችግሩን ጠይቀው አዝነው አንድ መፍትሄ እንዲሰጡት በአጠገቡ ሰው ካለፈ ዕይኖቹን ክርትት ክርትት ያደርጋቸዋል። ቀርቦ የሚያናግር ችግሩ ምን
እንደሆነ የሚጠይቀው ስው ግን አጣ፡፡ “አይዞህ!” የምትለው ቃል ብቻ ለሱ እንደዚያ ልቡ በሀዘን ተሰበረ ሰው ትልቅ የማፅናኛ የተስፋ ቃል ነበረች፡፡ ሌላው ሁሉ ቀርቶ ያቺ የራቀችበትን “የአይዞህ ወንድሜን” ቃል የሚለግሰውና በሃዘን ከንፈሩን የሚመጥለት አንድ ሰው እንኳን በማጣቱ
እየተንገበገበ የእንባ እጢው እስከሚደርቅ ድረስ አለቀሰ፡፡ ወይዘሮ ወደሬ ግን እንደሌላው ዝም ብለው አላለፉትም፡፡
“ውይ በሞትኩት! ይሄ ሰው ምን ነክቶት ነው እንደ ሴት ልጅ እንባ
ውን የሚያፈስው? ወይ ወንድሜ ምን አጋጥሞት ይሆን በሌሊት እዚህ ተቀምጦ እንባውን የሚረጨው?” አሉና ጠጋ አሉት። ከዚያ ሁሉ ሰው መካከል እማማ ወደሬን ጣለለት። “የኔ ወንድም ችግርህ ምንድነው?”ብሎ አንጀቱ የተቃጠለበትን ምክንያት እንዲተነፍስ ዕድል የሰጠው ሰው
አንድ ወይዘሮ ወደሬን በማግኘቱ ደስ አለው። የደረሰበትን አሳዛኝ አደጋ ተናግሮ ምንም ባያደርጉለት እንኳ ከንፈራቸውን የሚመጡለት ጠያቂ በማግኘቱ ደስ ቢለውም ሆዱ ባባና ፊቱ በሀዘን ተከፋ።
ምን ሆነሃል ወንድሜ? በለሊቱ እዚህ ተቀምጠህ ታለቅሳለህሳ?” ብለው ጠየቁት ፡፡ ወይዘሮ አረጋሽም ፈራ ተባ እያሉ
እየተጠራጠሩ ወይዘሮ ወደሬን ተከትለው ወደ ጓንጉል አመሩ።
“ደህናም አይደለህ እንዴ የኔ ወንድም? ምን ችግር ገጠመህ?” ሲሉ እሳቸውም አክለው ጠየቁት፡፡
ምን ደህንነት አለኝ እናቶች? ምን ደህንነት? ምን አገር? ምን ሰው
አለና ደህና እሆናለሁ?” ቁዝም አለ፡፡ ሁለቱም እርስ በርሳቸው ተያዩ። የስውዬው ሁኔታ አሳዝኗቸዋል።
የምንረዳህ ነገር ካለ የሆንከውን ብትነግረን?” አሉ ወይዘሮ ወደሬ፡፡
የለም የኔ እናቶች አትቸገሩ እሱ ያመጣብኝን ጣጣ እሱ እስኪመልስልኝ ድረስ ጉዴን ለብቻዬ እሸከመዋለሁ። እናንተን የማስቸግርበት ምክንያት
የለም፡፡ ወይኔ ጓንጉል? ወይኔ ልጆቼ? ወይ ሚስቴ?! ” ስሙን ሲናገር ወይዘሮ ወደሬ ተጠራጠሩ።
“ከየት አገር ነው የመጣኸው? የዚሁ የአዲስ አበባ ስው ነህ? ወይስ ከጠቅላይ ግዛት?” የአማርኛ አጣጣል ዘዬው እሳቸው የገመቱት አገር ሰው መሆኑን ይመሰክራል።
“ኸወሉ” አለ ጓንጉል።
“ወይኔ! እኔን አፈር ይብላኝ፡፡ የኔው አገር ስው ነሃ! አፈር ስሆን ምን
ሁነህ ነው?ለመሆኑ ወሎ እምኑ ጋ?”
“ወልዲያ!”
“ኸረገኝና እናንተ ሆዬ የኔው ሰው ነሃ! እነ አያ እገሌን እነ እገሊትን ታውቃለህ?” የቅርብና የሩቅ ዘመዶቻቸውን ስም እየጠሩ ጠየቁት።
ጭውውቱ ቀጠለ፡፡ እሳቸው የሚጠራቸውን ሰዎች በብዛት የሚያውቃቸው ነበሩ፡፡ ወይዘሮ ወደሬ በጣም ደስ አላቸው፡፡
“በል እስቲ የሆንከውን ንገረኝእማ ለካ የኔው ሰው ሁነህ ኑሯል አንጀቴን የበላኸው? በል አሁን አንድም ሳትደብቅ ንገረኝ ሌባ ነጠቀህ? ወይስ ምን ሆንክ?”
“ሌባም አይደለም እናቴ እንደዚህ አይነት ሌብነት አይቼም ሰምቼም አላውቅም፡፡ ጅቦች ናቸው የበሉኝ፡፡ ጅቦች! ህይወቴን እስከምስት ድረስ ማጅራቴን መትተው ከጣሉኝ በኋላ ተቀራምተውኝ ሄዱ። አይ እኔ? ወይ ድካሜ?”
“በል አሁን ተዚህ ተነሳና እቤት አረፍ ብለህ አዋይሃለሁ” እጁን ሳብ አደረጉት። ሳይደግስ አይጣላም፡፡ ከዚያ ሁሉ ህዝብ መካከል የአገሩን ልጅ ወይዘሮ ወደሬን አምጥቶ ለጣለለት አምላክ ምስጋና በልቡ አደረሰና አብሯቸው ማዝገም ጀመረ። ከቤት ሲደርሱ ወይዘሮ ወደሬ ያቀረቡለትን እንጀራ በበርበሬ አፍ አውጥቶ መጮህ ወደ ጀመረው ሆዱ ቁልቁል ይልከው ጀመር፡፡ በደንብ አድርጉ እስከሚጠግብ ድረስ በላ፡፡ በጣሳ የቀረበለትን ጠላ ጠጣ፡፡ “
እፎይ..” አለና የሆነውን ሁሉ ያጫውታቸው ጀመር፡፡
“አይ ልጄ? ወንድሜን! አይ አለማወቅ? በለሊቱ ገስግስህ በተከፈተ አፋቸው ውስጥ ስተት ብለህ ገባህላቸው? ለመሆኑ በስንት ሰዓት ላይዐነው እንደዚህ ጉድ ያደረጉህ?”
“እኔማ ኦቶቡስ እንዳያመልጠኝ መጣደፌ ነበር ለካ ለሊቱን ሙሉ እንቅልፌን አጥቼ ያደርኩት የነሱ ሲሳይ ለመሆን ነበር?”
“አይ የኔ ልጅ ጉድ አደረጉህ አይደለም? ለመሆኑ ምን ያክል ቀሙህ?”አሉ ወይዘሮ ወደሬ ለራሳቸው ጠላ በብርጭቆ ቀድተው በርጩማቸው
ላይ እየተቀመጡ።
“እባክዎት ልፋቴን ድካሜን ሁሉ ውሃ በላው። ሁለት ዓመት ሙሉ የቀለብኳቸው ሠንጋዎች ቀለጡ” አለና ፊቱ በንዴት ጠቆረ።
“በጥሬ ገንዘብ ሁለት መቶ አርባ ብር፡፡ ሌላውን ይተዉት። ለልጆቼ፣
ለሚስቴ፣ለራሴም የገዛኋቸው ልብሶች ከነሙሉ ሻንጣው" የአገራቸው ልጅ ጓንጉል በለሊት ተነስቶ የጩሉሌዎች ሲሳይ መሆኑ በጣም አሳዘናቸው። በተቻላቸው አቅም ሊረዱት ፈለጉ። ጓንጉል ዕድለኛ ሆነና ውሃ የሚያጠጣው ችግሩን የሚካፈልለት ሰው አገኘ፡፡
“ለመሆኑ እማማ? እንዲያው አዲስ አበባ ውስጥ ስው እንደፈለገው መውጣት መግባት አይችልም ማለት ነው? እንኳንስ በንጋቱ በጠዋቱ ይቅርና በውድቀት ጨለማ ሲሄድ ቢያድር መንግሥት ባለበት አገር
እንዴት እንደዚህ ያለው ዓይን ያወጣ ዝርፊያ ይፈፀማል? እንዴ?!
እንዴ?! እንዴ?!” ግርም፣ ድንቅ አለው፡፡
“አይ ልጀ አዲስ አበባ እንደ አገር ቤት መስሎሃል? አዲስ አበባ እኮ
ሁሉም ዓይነት ሰው የተሰበሰበበት አገር ነው። እንደኔ ለፍቶ አዳሪው
እንዳለ ሁሉ ስላቢው፣ ቡዳው፣ ቀማኛው፣ቤት ሰርሳሪው፣ ነፍሰ ገዳዩ ፣ማጅራት መቺው ምኑን ትቼ ምኑን ልንገርህ? ሁሉም አይነት የተጠረቃቀመበት የጉድ አገር ነው። በቀማኛውና በማጅራት መቺው አለመቀደም እንጂ አንዴ ከተቀደሙ ምን ማድረግ ይቻላል? እንኳንም ህይወትህ ተረፈ እንኳንም የልጆችህ አምላክ ከጉድ አወጣህ እንጂ ገድለውህስ ቢሆን ኖሮ? ማን ይይዛቸው ነበር? ገንዘብ ምንአባቱ አንተ እስካለህ
ድረስ ነገ ተነገ ወዲያ ሰርተህ ትተካዋለህ” የአሮጊቷ ምክር ልቡን መለስ አደረገው፡፡ እውነትም ማጅራቱን ብለውት እንደወደቀ በዚያው ቅርት ቢልስ? ልጆቹ ያለ አባት ሊቀሩ ትዳሩ ሊፈርስ ነበር ማለት ነው።
“ሆቸ ጉድ!” ነገ ተነገ ወዲያ እንዳሉት እሱ በህይወት እስካለ ድረስ የሚተካው ገንዘብ ነው። ወይ የፈጣሪ ሥራ ይህም አለ ለካ? በአንዱ ሲያማርሩ ይብስን አታምጣን ማስብ ትልቅ ነገር ነው ሲል ተፅናና፡፡ ዳሩ አንድ ጊዜ ቀልጦ ለቀረ ገንዘብ ሲብከነከን ምን ዋጋ አለው? በፍርድ ቤት
ተሟግቶ ነጣቂውን አስይዞ ለማስመለስ የሌቦቹ ፍንጭና ዱካ አይታወቅም፡፡ ቢያለቅስ ቢዘል ቢፈርጥ ምን ዋጋ አለው? ይህን ሁሉ ቀስ በቀስ ማስብ ማሰላሰል ጀመረ።
“አሁን ለመሳፈሪያ የሚሆን ምንም የለህም አይደል?” በሃሣቡ የሚጉላላ ችግሩን ተረድተው ሲጠይቁት ደስ አለው። የውለታቸው ነገር ከብዶት
👍2
እንዴት አድርጉ እንደሚገልጽላቸው ሲፈራ ሲያመነታ የልብ አውቃ
ናቸውና ቀድመው ጠየቁት።
“አይ እማማ እንኳን ለመሳፈሪያ ለሻይ መጠጫ የሚሆን ሳንቲም አላስተረፉልኝም፡፡ ደግሞ ለመሳፈሪያ ብለው ያስቡልኝ?” የምሬት ፈገግታ አሳይቶ መሬት መሬቱን እያየ በኪሱ ሰባራ ሳንቲም እንደሌለው ነገራ
ቸው፡፡
ዛሬ እንደሆነ ኦቶቡስ አምልጦሀል ያው ነገ ነው የምትሄደው አይደ
ለም?”
“የለም! የለም! እማማ ዛሬውኑ ከዚህ ከሚያስፈራ አገር ማምለጥ አለብኝ! በፍፁም አላድርም! እንደምንም ብዬ መኪና ባጣ እንኳ መንገድ እያሳበርኩ በእግሬም ቢሆን እሄዳለሁ እንጂ አላድርም፡፡ በአስቸኳይ ከዚህ መሄድ አለብኝ” ስውነቱ እየተንቀጠቀጠ።
“በል እንግዲህ ምንም እንኳ አቅም ኖሮኝ እንደ ሀሳቤ ባልረዳህም የአገሬ ልጅ አውሬ ሲበላህ ዝም ብዬ አላይህም፡፡ ለሌላ ባትተርፍህ አገርህ ታደርስሃለች” የተጠቀለሉ ሁለት ባለ አስር ብር ኖቶች አስጨበጡት። መቼም ጓንጉል የተሰማው ደስታ ልቡ የፈነጠዘችው መፈንጠዝ አይጠየቅም።በህይወቱ ሙሉ ሃያ ብር አይቶ የማያውቅ ሰው መሰለ። እልልታ ማሰማት ብቻ ነበር የቀረው፡፡ ያቺ ሃያ ብር ያቺ የክፉ ቀን ገንዘብ ለሱ ከሺህ ብር
በልጣ ታየችው። እኒህ እንደስማቸው ወደር የማይገኝለት ውለታ የዋሉለትን አሮጊት ሊያመሰግናቸው ፈልጎ ወደ ጉልበታቸው ሲወርድ ቀና
አደረጉት።
“አይገባም ሰው ለወገኑ ሰው ለአገሩ ልጅ ብዙ ያደርጋል። ይቺ
ከቁጥር የምትጣፍ አይደለችም፡፡ ችግር ድንገት ይገጥማል። ማንም ስው ቢሆን ሳያስበው አንድ ቀን ሊቸገር ይችላል፡፡ አንተም ብትሆን አሮጊት እናትህ ድንገት ተቸግሬ ብታገኘኝ የአገሬ ልጅ የወንዜ ልጅ ብለህ ትደግፈኛለህ እንጂ ጥለኸኝ አትሄድም፡፡ በሌላ ጊዜ ከመጣህ እትዬ ወደሬን ልጠይቃት
ብለህ ወደኔ መምጣትህ አይቀርም፡፡ ዘመድ አደረግኸኝ ማለት ነው::ይሄ ደግሞ ትልቅ ነገር ነው፡፡ እኔ እንኳ ሀሣቤ የዛሬን እዚሁ አድረህ ነገ ብትሄድ ይሻላል ብዬ ነበር፡፡ አልፈቀድክም፡፡ ይሁን እንግዲህ ጊዜው እንዳይረፍድብህ በጊዜ ሂድ” አሉና ይዘውት ወደ ደጅ ወጡ። ጓንጉል የአሮጊቷን እጅ ስሞና ተሳልሞ አመስግኖ ጉዞውን ቀጠለ...
✨ይቀጥላል✨
ናቸውና ቀድመው ጠየቁት።
“አይ እማማ እንኳን ለመሳፈሪያ ለሻይ መጠጫ የሚሆን ሳንቲም አላስተረፉልኝም፡፡ ደግሞ ለመሳፈሪያ ብለው ያስቡልኝ?” የምሬት ፈገግታ አሳይቶ መሬት መሬቱን እያየ በኪሱ ሰባራ ሳንቲም እንደሌለው ነገራ
ቸው፡፡
ዛሬ እንደሆነ ኦቶቡስ አምልጦሀል ያው ነገ ነው የምትሄደው አይደ
ለም?”
“የለም! የለም! እማማ ዛሬውኑ ከዚህ ከሚያስፈራ አገር ማምለጥ አለብኝ! በፍፁም አላድርም! እንደምንም ብዬ መኪና ባጣ እንኳ መንገድ እያሳበርኩ በእግሬም ቢሆን እሄዳለሁ እንጂ አላድርም፡፡ በአስቸኳይ ከዚህ መሄድ አለብኝ” ስውነቱ እየተንቀጠቀጠ።
“በል እንግዲህ ምንም እንኳ አቅም ኖሮኝ እንደ ሀሳቤ ባልረዳህም የአገሬ ልጅ አውሬ ሲበላህ ዝም ብዬ አላይህም፡፡ ለሌላ ባትተርፍህ አገርህ ታደርስሃለች” የተጠቀለሉ ሁለት ባለ አስር ብር ኖቶች አስጨበጡት። መቼም ጓንጉል የተሰማው ደስታ ልቡ የፈነጠዘችው መፈንጠዝ አይጠየቅም።በህይወቱ ሙሉ ሃያ ብር አይቶ የማያውቅ ሰው መሰለ። እልልታ ማሰማት ብቻ ነበር የቀረው፡፡ ያቺ ሃያ ብር ያቺ የክፉ ቀን ገንዘብ ለሱ ከሺህ ብር
በልጣ ታየችው። እኒህ እንደስማቸው ወደር የማይገኝለት ውለታ የዋሉለትን አሮጊት ሊያመሰግናቸው ፈልጎ ወደ ጉልበታቸው ሲወርድ ቀና
አደረጉት።
“አይገባም ሰው ለወገኑ ሰው ለአገሩ ልጅ ብዙ ያደርጋል። ይቺ
ከቁጥር የምትጣፍ አይደለችም፡፡ ችግር ድንገት ይገጥማል። ማንም ስው ቢሆን ሳያስበው አንድ ቀን ሊቸገር ይችላል፡፡ አንተም ብትሆን አሮጊት እናትህ ድንገት ተቸግሬ ብታገኘኝ የአገሬ ልጅ የወንዜ ልጅ ብለህ ትደግፈኛለህ እንጂ ጥለኸኝ አትሄድም፡፡ በሌላ ጊዜ ከመጣህ እትዬ ወደሬን ልጠይቃት
ብለህ ወደኔ መምጣትህ አይቀርም፡፡ ዘመድ አደረግኸኝ ማለት ነው::ይሄ ደግሞ ትልቅ ነገር ነው፡፡ እኔ እንኳ ሀሣቤ የዛሬን እዚሁ አድረህ ነገ ብትሄድ ይሻላል ብዬ ነበር፡፡ አልፈቀድክም፡፡ ይሁን እንግዲህ ጊዜው እንዳይረፍድብህ በጊዜ ሂድ” አሉና ይዘውት ወደ ደጅ ወጡ። ጓንጉል የአሮጊቷን እጅ ስሞና ተሳልሞ አመስግኖ ጉዞውን ቀጠለ...
✨ይቀጥላል✨
👍1
#የተወጋ_ልብ
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ስምንት
፡
፡
#ድርሰት_በትክክል_ገና
....ወይዘሮ ወደሬ ከእሪ በከንቱ ወደ ፊት በር በሚወስደው መንገድ በስተግራ በኩል ከአፋፉ ላይ በመኖሪያና በመሸታ ቤትነት የሚጠቀሙበት ሁለት ክፍል ቤት አላቸው፡፡ አሻሻጫ ቀን ቀን በግርድና ማታ ማታ ደግሞ ልብሷን ቀያይራ፣ ፀጉሯን አበጣጥራ በሴተኛ አዳሪነት ብቅ የምትለው ጽጌ ነበረች፡፡ ጽጌ ከአካባቢዋ ሴተኛ አዳሪዎች ጋር ጥሩ መግባባት አላት። ኑሯቸውን እየኖረች ቀን ቀን የቤት ስራተኛ ማታ ማታ ደግሞ ሴተኛ አዳሪ እየሆነች ስትገለባበጥ ኖራለች።
ፅጌ ከኩሽና ንግስትነት እስከ አረግራጊው አልጋ ፊታውራሪነት... ሁለቱንም የህይወት ተሞክሮ እኩል እየኖረች ስፊ ልምድ ያዳበረች ሴት ነች።አዲሷ አሻሻጭ ሰላማዊት ወደ እማማ ወደሬ ቤት ከመምጣቷ በፊት ፅጌ ብቸኛዋ የወንዶች አይን ማረፊያ ነበረች። ሰላማዊት በአሻሻጭነት ስራ
ልትጀምር የአሮጊቷ የእማማ ወደሬን ቤት ከአራት አመታት በፊት ከተቀላቀለች በኋላ ግን የተፈላጊነት ደረጃዋ እያሽቆለቆለ ሄዶ ነበር ሰላማዊት የእማማ ወደሬ ጓደኛ የሆኑት የወይዘሮ አረጋሽ ልጅ የቅድስት ጓደኛ ስትሆን “ እማማ ወደሬ ቤት ይሻልሻል” ብላ ይዛት የሄደችው
ቅድስት ነበረች።
የአሻሻጭ ችግር የነበረባቸው እማማ ወደሬ ቀንበጥ የመሰለችው የቆፍጣናው ገበሬ ልጅ እቤታቸው ድረስ ሰተት ብላ የመጣችላቸው እለት ፈጣሪያቸውን አመሰገኑ። ገበያቸው በሰላማዊት ምክንያት ሲደራ፣ ሲጧጧፍ ደንበኞቻቸው መሸታ ቤቱን ሲያጣብቡት በሷ የአሻሻጭነት ተግባር ውስጥ የዕለት ገቢያቸው በእጥፍ ድርብ ሲጨምር ወለል ብሎ ታያቸው።
ደንበኞቻቸው ቦታ ቦታቸውን ይዘው እየጠጡ ነበር፡፡ በሞቅታ ሃይል
ግማሹ ይዘፍናል ከፊሉ የቤቱን ጣጣ፣ የሚስቱን ጉድ... የመሥሪያ ቤት ችግሩን... የአለቃውን ተንኮል....ሁሉም የየራሱን ወሬ ያወራል። የሰከረው ብዙውን ጊዜ ከማዳመጥ ይልቅ ማውራት ስለሚቀናው መደማመጥ ይጠፋና አውራው የጠፋበት የንብ መንጋ ይመስል አየሩ በጫጫታ
ይሞላል። የተጀመረው የወሬ ርዕስ መቋጫ ሳያገኝ ሌላ የወሬ ርዕስ ይከፈታል። እሱም በወጉ ሳይሰማ አዲስ ርዕስ ይጀመራል። ምን እንደተወራ ርዕሱ በውል ሳይታወቅ እንደገና ሌላ ርዕስ ይቀጥላል፡፡ አንዳንድ ጊዜ የተጀመረው አዲስ ርዕስ ምን እንደሆነ እንኳንስ አድማጩ ተናጋሪው ራሱ በውል አያውቀውም፡፡ ዝም ማለት በህግ የተከለከለ ይመስል ማውራት..
ማውራት.. ማውራት... መጮህ... የአንድ ቀን ትውውቅ የሌለው በስካር መንፈስ መጠጥ ቤት ውስጥ ይተዋወቅና ወዲያውኑ መሳሳም ይጀምራል።ሰክሮ እጁ የማይፈታ፣ የማይጋብዝ፣ ሰክሮ ጥሩ ዘፋኝ፣ ጥሩ ስዓሊ...ጥሩ ደራሲ...ጥሩ የእግር ኳስ ተጫዋች የማይሆን ስለአንበሳ ቦክሰኛነቱ የማያወራ ጥቂቱ ነው። በዚያን ዕለትም እንደተለመደው ጠጪው የእማማ ወደሬን ቤት ከአፍ እስከገደፉ ሞልቶ አጨናንቋት ነበር ደላላው፣ ተሸካሚው፣አናፂው፣ግንበኛው፣ አስተማሪው... በያይነቱ...
እማማ ወደሬ የዶሮ ዓይን የመሰለ ጠላቸውና የነጠረ ካቲካላቸው ለመድኃኒትነት ይፈለጋሉ እየተባለ ዝናን ስላተረፉላቸው ቤታቸው ምንጊዜም ቀዝቅዞ አያውቅም ነበር፡፡ እማማ ወደሬ ደስ ያላቸው ቀን ከጠጪው መሃል ይደባለቁና ጨዋታውን ያጧጡፉታል። በዚያን ጊዜ የግብዣው መዓት ይወርድላቸዋል፡፡
እሳቸውም ፈታ ብለው ስለ ትኩስ ዘመን የፍቅር ታሪካቸው፣ ስለ ባልንጀሮቻቻው፣ ስለ ውሽሞቻቸው፣ስለ ጣፋጭነታቸው እያነሳሱ እንደ ዋዛ አለፈ እያሉ ጠጪውን ያዝናናሉ፣ ያፍነክንካሉ በጨዋታ ያሰክራሉ። ሰላማዊትን ለገበያ ባቀረቡበት በዚያን ዕለትም ልባቸው በሀሴት ተሞልቶ
ፊታቸው በፈገግታ በርቶ ነበር፡፡ ለደንበኞቻቸው አዲስ ዜና የሚያስ
ሙበት ቀን በመሆኑ በኩራት ትከሻቸው ሁሉ ሰፍቷል። አንድ ሁለት መለኪያ ወስዱና ሳቅ...ፈገግ.…አሉ፡፡
ከወዲያ ማዶ ከትንሽ በርጩማ ላይ ቁጭ እንዳሉ ነበር፡፡ አፋቸውን በቀኝ እጃቸው እብስ እብስ ካደረጉ በኋላም ማስታወቂያውን አሰሙ።
“ልጃገረድ የምሽልመውና ዋጋውን የሚከፍለኝ?” ጠጪዎቹን እየተዟዟሩ
በዐይኖቻቸው ቃኙና ንቅሳታም ጥርሶቻቸውን እንደ ፋኖስ እያበሩ የምስራቹን አበሰሩ። በዚህ ጊዜ ጠጪው በሙሉ በአንድ ላይ በሳቅ አውካካ.
“ምን ያስቃችኋል? ይልቁንስ አትጃጃሉ! ማርያምን እውነቴን ነው” አሉ ከወዲያ ጥግ ተቀምጦ የነበረ አንድ ግንበኛ “እንዴ?! እትዬ ወደሬ ልጃገረዷ እኔው ነኝ እንዳይሉን ብቻ?! ካ! ካ.ካ..ካ” አለና አስካካ:: ሁሉም የግል ወሬአቸውን አቋረጡና ተከትለውት በሳቅ ፈነዱ፡፡
“ግድየላችሁም እትዬ ወደሬ እንደዚህ ደፍረው የሚናገሩት ያለምክንያት አይመስለኝም የሚያውቁት አንድ ሚስጥር ቢኖር ነው” አለ ከጎኑ የተቀመጠ ጓደኛው።
“ጉሽ አንተ ትሻላለህ እንዲያውም ላንተ ነው የምድራት ማርያምን! ሌሎቻችሁ እንደሴቃችሁ ትቀሯታላችሁ” መጋረጃውን ገለጡ። “ሰላማዊት!..ነይ እስቲ ወደዚህ ብቅ በይ የኔ ልጅ፡፡ እንግዲህ ዐይን አፋርነቱ ይበቃል፡፡ ሳምንት ያክል ተደብቀሽ ከረምሽ፡፡ ደፈር ደፈር ማለት ነው እንጂ እስከመቼ ጓዳ ውስጥ ተወሽቀሽ ትዘልቂዋለሽ ልጄ? የኛ ሥራ
ወጣ ወጣ ማለት ያስፈልገዋል። በይ ተደንበኞቼም ጋር ተዋወቂ፡፡ ሳቅ ሳቅ እያልሽ አስተናግጃቸው” ብድግ ብለው ከፊት አስቀደሟት። ከወዲያ ጥግ ፅጌ በአንድ ሰካራም እየተጋበዘችና ጡቶቿ ወተት እስከሚያመነጩ ድረስ እየታሸች በመስለምለም ላይ ነበረች።
የሁሉም ዐይኖች በሰላማዊት ላይ ተተክለው መቅረታቸውን ስታስተውል የሆነ የቅናት ስሜት ቆነጠጣት።ስራዋን ልትጫረትባት “ሀ” ብላ የአሻሻጭነት ስራ የምትጀምረውን ልጅ በጥላቻ ዐይን ተመለከተቻት።
ወንዶቹ ሰላማዊትን ካዩበት ቅፅበት ጀምሮ የምራቅ ዕጢዎቻቸው በከፍተኛ የምርት ሂደት ተጠምደው ነበር፡፡ ብዙዎቹ ወይዘሮ ወደሬ የሚቀልዱ
መስሏቸው ነበር፡፡በሁለመናዋ የምትስብ ልብ የምትሰርቅ ትንሽ ልጅ! በይብልጥ ዐይኖቻቸው የተሰኩት በዳሌዋ ላይ ነበር፡፡ አቤት ቅርፅ?!...
“እንዴ! እትዬ ወደሬ” አንዱ አረቄ ጠጪ በአድናቆት ጮኸና ጓደኛውን ጐሽመው።
እንዴት አይነት መረቅ የሆነች ልጅ ናት በናትህ?” እርስ በርስ ተጐሻ
ሸሙ:: “እትዬ ወደሬ ይሄ በፍፁም ከኔ ማምለጥ የለበትም” የሁልጊዜም ደንበኛቸው አዳሙ ጮኽ፡፡
“እንግዲህ ያልኩትን ቁጭ ማድረግ ከቻልክ ነዋ!” ወይዘሮ ወደሬ መለኪያቸውን አንስተው ጨለጡና የተወለጋገዱ ጥርሶቻቸውን ብልጭ አደረጉለት።
የፈለገውን እትዬ ወደሬ ምንም ይሁን ምን!”
ኖ...ኖ! እትዬ ወደሬ በቃላችን መሰረት ላንተ ነው ያሉት ለኔ መሆን አለበት፡፡ደግሞ እኔ ሳላዋጣዎ አልቀርም!”ዳንኤል አረቄውን እየጨለጠ ተከራከረ። በዚህ ሁሉ ጊዜ ውስጥ ግን ገበያ እንደወጣ በግ በዋጋ የሚከ
ራከሩባት ልጅ ስለምን እንደሚያወሩ ለሷ ግልጽ አልነበረም፡፡ ሄዳ ከአግዳሚው ወንበር ጫፍ ላይ ከአረቄ ጠርሙስ መደርደሪያው አጠገብ ቁጭ አለችና አንገቷን ድፍት አድርጋ መሬት መሬቱን እያየች ተሽኮረመመች፡፡
አጠገቧ የነበረው ደጀኔ እነሱ ሲከራከሩ አጠገቡ መጥታ ቁጭ ያለችለትን እንኮይ ለቀም አደረጋት፡፡ በዋጋ ከመከራከር በእጅ ይዞ እያሻሹና እያሟ
ሟቁ መቀላጠፉ ሳይሻል አይቀርም ሲል ለራሱ አወራ፡፡
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ስምንት
፡
፡
#ድርሰት_በትክክል_ገና
....ወይዘሮ ወደሬ ከእሪ በከንቱ ወደ ፊት በር በሚወስደው መንገድ በስተግራ በኩል ከአፋፉ ላይ በመኖሪያና በመሸታ ቤትነት የሚጠቀሙበት ሁለት ክፍል ቤት አላቸው፡፡ አሻሻጫ ቀን ቀን በግርድና ማታ ማታ ደግሞ ልብሷን ቀያይራ፣ ፀጉሯን አበጣጥራ በሴተኛ አዳሪነት ብቅ የምትለው ጽጌ ነበረች፡፡ ጽጌ ከአካባቢዋ ሴተኛ አዳሪዎች ጋር ጥሩ መግባባት አላት። ኑሯቸውን እየኖረች ቀን ቀን የቤት ስራተኛ ማታ ማታ ደግሞ ሴተኛ አዳሪ እየሆነች ስትገለባበጥ ኖራለች።
ፅጌ ከኩሽና ንግስትነት እስከ አረግራጊው አልጋ ፊታውራሪነት... ሁለቱንም የህይወት ተሞክሮ እኩል እየኖረች ስፊ ልምድ ያዳበረች ሴት ነች።አዲሷ አሻሻጭ ሰላማዊት ወደ እማማ ወደሬ ቤት ከመምጣቷ በፊት ፅጌ ብቸኛዋ የወንዶች አይን ማረፊያ ነበረች። ሰላማዊት በአሻሻጭነት ስራ
ልትጀምር የአሮጊቷ የእማማ ወደሬን ቤት ከአራት አመታት በፊት ከተቀላቀለች በኋላ ግን የተፈላጊነት ደረጃዋ እያሽቆለቆለ ሄዶ ነበር ሰላማዊት የእማማ ወደሬ ጓደኛ የሆኑት የወይዘሮ አረጋሽ ልጅ የቅድስት ጓደኛ ስትሆን “ እማማ ወደሬ ቤት ይሻልሻል” ብላ ይዛት የሄደችው
ቅድስት ነበረች።
የአሻሻጭ ችግር የነበረባቸው እማማ ወደሬ ቀንበጥ የመሰለችው የቆፍጣናው ገበሬ ልጅ እቤታቸው ድረስ ሰተት ብላ የመጣችላቸው እለት ፈጣሪያቸውን አመሰገኑ። ገበያቸው በሰላማዊት ምክንያት ሲደራ፣ ሲጧጧፍ ደንበኞቻቸው መሸታ ቤቱን ሲያጣብቡት በሷ የአሻሻጭነት ተግባር ውስጥ የዕለት ገቢያቸው በእጥፍ ድርብ ሲጨምር ወለል ብሎ ታያቸው።
ደንበኞቻቸው ቦታ ቦታቸውን ይዘው እየጠጡ ነበር፡፡ በሞቅታ ሃይል
ግማሹ ይዘፍናል ከፊሉ የቤቱን ጣጣ፣ የሚስቱን ጉድ... የመሥሪያ ቤት ችግሩን... የአለቃውን ተንኮል....ሁሉም የየራሱን ወሬ ያወራል። የሰከረው ብዙውን ጊዜ ከማዳመጥ ይልቅ ማውራት ስለሚቀናው መደማመጥ ይጠፋና አውራው የጠፋበት የንብ መንጋ ይመስል አየሩ በጫጫታ
ይሞላል። የተጀመረው የወሬ ርዕስ መቋጫ ሳያገኝ ሌላ የወሬ ርዕስ ይከፈታል። እሱም በወጉ ሳይሰማ አዲስ ርዕስ ይጀመራል። ምን እንደተወራ ርዕሱ በውል ሳይታወቅ እንደገና ሌላ ርዕስ ይቀጥላል፡፡ አንዳንድ ጊዜ የተጀመረው አዲስ ርዕስ ምን እንደሆነ እንኳንስ አድማጩ ተናጋሪው ራሱ በውል አያውቀውም፡፡ ዝም ማለት በህግ የተከለከለ ይመስል ማውራት..
ማውራት.. ማውራት... መጮህ... የአንድ ቀን ትውውቅ የሌለው በስካር መንፈስ መጠጥ ቤት ውስጥ ይተዋወቅና ወዲያውኑ መሳሳም ይጀምራል።ሰክሮ እጁ የማይፈታ፣ የማይጋብዝ፣ ሰክሮ ጥሩ ዘፋኝ፣ ጥሩ ስዓሊ...ጥሩ ደራሲ...ጥሩ የእግር ኳስ ተጫዋች የማይሆን ስለአንበሳ ቦክሰኛነቱ የማያወራ ጥቂቱ ነው። በዚያን ዕለትም እንደተለመደው ጠጪው የእማማ ወደሬን ቤት ከአፍ እስከገደፉ ሞልቶ አጨናንቋት ነበር ደላላው፣ ተሸካሚው፣አናፂው፣ግንበኛው፣ አስተማሪው... በያይነቱ...
እማማ ወደሬ የዶሮ ዓይን የመሰለ ጠላቸውና የነጠረ ካቲካላቸው ለመድኃኒትነት ይፈለጋሉ እየተባለ ዝናን ስላተረፉላቸው ቤታቸው ምንጊዜም ቀዝቅዞ አያውቅም ነበር፡፡ እማማ ወደሬ ደስ ያላቸው ቀን ከጠጪው መሃል ይደባለቁና ጨዋታውን ያጧጡፉታል። በዚያን ጊዜ የግብዣው መዓት ይወርድላቸዋል፡፡
እሳቸውም ፈታ ብለው ስለ ትኩስ ዘመን የፍቅር ታሪካቸው፣ ስለ ባልንጀሮቻቻው፣ ስለ ውሽሞቻቸው፣ስለ ጣፋጭነታቸው እያነሳሱ እንደ ዋዛ አለፈ እያሉ ጠጪውን ያዝናናሉ፣ ያፍነክንካሉ በጨዋታ ያሰክራሉ። ሰላማዊትን ለገበያ ባቀረቡበት በዚያን ዕለትም ልባቸው በሀሴት ተሞልቶ
ፊታቸው በፈገግታ በርቶ ነበር፡፡ ለደንበኞቻቸው አዲስ ዜና የሚያስ
ሙበት ቀን በመሆኑ በኩራት ትከሻቸው ሁሉ ሰፍቷል። አንድ ሁለት መለኪያ ወስዱና ሳቅ...ፈገግ.…አሉ፡፡
ከወዲያ ማዶ ከትንሽ በርጩማ ላይ ቁጭ እንዳሉ ነበር፡፡ አፋቸውን በቀኝ እጃቸው እብስ እብስ ካደረጉ በኋላም ማስታወቂያውን አሰሙ።
“ልጃገረድ የምሽልመውና ዋጋውን የሚከፍለኝ?” ጠጪዎቹን እየተዟዟሩ
በዐይኖቻቸው ቃኙና ንቅሳታም ጥርሶቻቸውን እንደ ፋኖስ እያበሩ የምስራቹን አበሰሩ። በዚህ ጊዜ ጠጪው በሙሉ በአንድ ላይ በሳቅ አውካካ.
“ምን ያስቃችኋል? ይልቁንስ አትጃጃሉ! ማርያምን እውነቴን ነው” አሉ ከወዲያ ጥግ ተቀምጦ የነበረ አንድ ግንበኛ “እንዴ?! እትዬ ወደሬ ልጃገረዷ እኔው ነኝ እንዳይሉን ብቻ?! ካ! ካ.ካ..ካ” አለና አስካካ:: ሁሉም የግል ወሬአቸውን አቋረጡና ተከትለውት በሳቅ ፈነዱ፡፡
“ግድየላችሁም እትዬ ወደሬ እንደዚህ ደፍረው የሚናገሩት ያለምክንያት አይመስለኝም የሚያውቁት አንድ ሚስጥር ቢኖር ነው” አለ ከጎኑ የተቀመጠ ጓደኛው።
“ጉሽ አንተ ትሻላለህ እንዲያውም ላንተ ነው የምድራት ማርያምን! ሌሎቻችሁ እንደሴቃችሁ ትቀሯታላችሁ” መጋረጃውን ገለጡ። “ሰላማዊት!..ነይ እስቲ ወደዚህ ብቅ በይ የኔ ልጅ፡፡ እንግዲህ ዐይን አፋርነቱ ይበቃል፡፡ ሳምንት ያክል ተደብቀሽ ከረምሽ፡፡ ደፈር ደፈር ማለት ነው እንጂ እስከመቼ ጓዳ ውስጥ ተወሽቀሽ ትዘልቂዋለሽ ልጄ? የኛ ሥራ
ወጣ ወጣ ማለት ያስፈልገዋል። በይ ተደንበኞቼም ጋር ተዋወቂ፡፡ ሳቅ ሳቅ እያልሽ አስተናግጃቸው” ብድግ ብለው ከፊት አስቀደሟት። ከወዲያ ጥግ ፅጌ በአንድ ሰካራም እየተጋበዘችና ጡቶቿ ወተት እስከሚያመነጩ ድረስ እየታሸች በመስለምለም ላይ ነበረች።
የሁሉም ዐይኖች በሰላማዊት ላይ ተተክለው መቅረታቸውን ስታስተውል የሆነ የቅናት ስሜት ቆነጠጣት።ስራዋን ልትጫረትባት “ሀ” ብላ የአሻሻጭነት ስራ የምትጀምረውን ልጅ በጥላቻ ዐይን ተመለከተቻት።
ወንዶቹ ሰላማዊትን ካዩበት ቅፅበት ጀምሮ የምራቅ ዕጢዎቻቸው በከፍተኛ የምርት ሂደት ተጠምደው ነበር፡፡ ብዙዎቹ ወይዘሮ ወደሬ የሚቀልዱ
መስሏቸው ነበር፡፡በሁለመናዋ የምትስብ ልብ የምትሰርቅ ትንሽ ልጅ! በይብልጥ ዐይኖቻቸው የተሰኩት በዳሌዋ ላይ ነበር፡፡ አቤት ቅርፅ?!...
“እንዴ! እትዬ ወደሬ” አንዱ አረቄ ጠጪ በአድናቆት ጮኸና ጓደኛውን ጐሽመው።
እንዴት አይነት መረቅ የሆነች ልጅ ናት በናትህ?” እርስ በርስ ተጐሻ
ሸሙ:: “እትዬ ወደሬ ይሄ በፍፁም ከኔ ማምለጥ የለበትም” የሁልጊዜም ደንበኛቸው አዳሙ ጮኽ፡፡
“እንግዲህ ያልኩትን ቁጭ ማድረግ ከቻልክ ነዋ!” ወይዘሮ ወደሬ መለኪያቸውን አንስተው ጨለጡና የተወለጋገዱ ጥርሶቻቸውን ብልጭ አደረጉለት።
የፈለገውን እትዬ ወደሬ ምንም ይሁን ምን!”
ኖ...ኖ! እትዬ ወደሬ በቃላችን መሰረት ላንተ ነው ያሉት ለኔ መሆን አለበት፡፡ደግሞ እኔ ሳላዋጣዎ አልቀርም!”ዳንኤል አረቄውን እየጨለጠ ተከራከረ። በዚህ ሁሉ ጊዜ ውስጥ ግን ገበያ እንደወጣ በግ በዋጋ የሚከ
ራከሩባት ልጅ ስለምን እንደሚያወሩ ለሷ ግልጽ አልነበረም፡፡ ሄዳ ከአግዳሚው ወንበር ጫፍ ላይ ከአረቄ ጠርሙስ መደርደሪያው አጠገብ ቁጭ አለችና አንገቷን ድፍት አድርጋ መሬት መሬቱን እያየች ተሽኮረመመች፡፡
አጠገቧ የነበረው ደጀኔ እነሱ ሲከራከሩ አጠገቡ መጥታ ቁጭ ያለችለትን እንኮይ ለቀም አደረጋት፡፡ በዋጋ ከመከራከር በእጅ ይዞ እያሻሹና እያሟ
ሟቁ መቀላጠፉ ሳይሻል አይቀርም ሲል ለራሱ አወራ፡፡
👍2
“ጠጋ በይ እንጂ ሰላማዊት? የምን ዓይን አፋርነት ነው?ተጫወች እንጂ!” እጅዋን ሳብ አድርጉ ወደ ደረቱ አስጠጋትና በዚያ በአረቄ ትንፋሹ ጅራፍ
ገረፋት። ያቺ ሁለመናዋ የሚያስደስት ልጅ እቅፉ ውስጥ ስትገባ ጭምቅ አድርጐ እንደ ሎሚ ቢመጣት እንደ አይስክሬም ቢልሳት ምንኛ በወደደ?
አቤት ሰውነት! አቤት የቆዳ ልስላሴ! አቤት ዐይን አፋርነት! በዚህ ላይ ትንሽ ልጅ...የሰራ አከላቱ በስሜት ነደደ። የሚያንጠራራ የወንድነት
ስሜቱ እንደ ቡና ሱስ ሲያዛጋው ተሰማው። ሰላማዊት አንገቷን እንደደፋች ከትንፋሹ ለማምለጥ ከጉያው ስር ገብታ ተሽጎጠች። የሌሎቹ ዐይኖች ፈጠጡ። ጐመዡ።
“በል ልቀቃት!ማን ፈቀደልህና ነው ይሄ ሁሉ መንደላቀቅ? መቼ ተሰጠችህና ነው የምታሽኮረምማት?” እየሳቁ አስጠነቀቁት። እማማ ወደሬ ስለ
ሰላማዊት ልጃገረድነት ቅድስት የነገረቻቸውን አላመኑም ነበር። “ደግሞ የዛሬ ልጅ ” ብለው ነበር የደመደሙት።
ይሁን እንጂ ቅድስት እንደነገረቻቻውና ሰላማዊትም እየተቅለሰለሰች እውነቱን እንደገለፀችላቸው ወንድ
ያልቀመሳት መሆኑ በስላሳ ብር የውርርድ ገንዘብ ተረጋገጠ፡፡ ልጃገረድ ሆኖ ከተገኘች ልቀጣ ብሎ ገንዘቡን ያስያዘውና የተረታው ቋሚ ደንበኛቸው ከተማ ነበር፡፡
ሰላማዊት ለመጀመሪያ ጊዜ ከወንድ ጋር እንድታድር በታዘዘችበትና ከባድ ህመም ባስተናገደችበት በዚያ የማይረሳ ምሽት እሷ በስቃይ ስሜት እየ
ተንሰቀሰቀች ከተማ ደግሞ በደስታ ስሜት እየቦረቀ ነበር የነጋላቸው።
ወይዘሮ ወደሬ ስለተወራረዱባት ብቻ ውጤቱን ቶሉ ማሳየት ነበረባትናንት ያለፍላጎቷ አብራው ባደረችበት ለሊት እማማ ወደሬ በለስ ቀንቷቸው ሰላሳ ብር ሲያገኙባት እሷ ያገኘችው ትርፍ ደግሞ ለአዲሱ ሥራዋ
ጥርጊያ መንገዱን ማስከፈት ብቻ ሆነ፡፡
በዚያን ከተማ በጉልበት ታግሎ ድንግልናዋን በወሰደበትና የስቃይ ጩኸት አሰምታ ባለቀሰችበት ለሊት የወደፊት ዝቃጩን የኑሮ ገፈት የምቷጐነጭበትን በር ወለል አድርጎ ከፈተላት ጋሬጣውን አስወገደላት? ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ሰላማዊት የሴተኛ አዳሪነት ኑሮዋን አሃዱ ብላ ተያያዘችው....
ሴተኛ አዳሪነት አንዳንድ ጊዜ ለስርቆሽና ለድብድብ መነሾ ይሆናል፡፡ አንዳንድ ጊዜ ደግሞ በሴተኛ አዳሪነት ስም ተመሳሳይ የወንጀል ድርጊት ይፈፀማል። አንዳንድ ሴተኛ አዳሪዎች በለሊት ተነስተው የወንዱን ኪስ
የሚደባብሱበትና አንዳንዴም ተባብረው በመቀጥቀጥ ሙልጭ አድርገው ዘርፈው የሚያባርሩበት ሁኔታ ይከሰታል፡፡ ይህን ድርጊት ለመፈፀም የሚደፍሩ ግን ጥቂቶቹ ናቸው፡፡ ሴተኛ አዳሪነትን የተቀላቀሉ አብዛኛዎቹ ሴቶች ከወላጆቻቸው ጋር ተጣልተው ቤታቸውን ጥለው የጠፉ፣
ትዳራቸው አማሯቸው የኮበለሉ፣ ወላጆቼ ለምን ተቆጣጠሩኝ? እንደፈለግሁ ብሆን ምን አገባቸው? በሚል የአፍላ ጉርምስና ስሜት ተነሳስተው በሴተኛ አዳሪነት ጥላ ስር የተጠለሉ በመሆናቸው በሴተኛ አዳሪነት ስም የሚከወነውን አይን ያወጣ ወንጀል ለመፈፀም የሚያበቃ የስነ ልቡና ዝግጅት ያላቸው አይደሉም፡፡
በዚህ ተግባር ላይ ከተሰማሩት መካከል ጥቂት የማይባሉት መግቢያ ቀዳዳው የጠፋባቸው፣ የህልውና ጉዳይ ሆኖባቸው አማራጭ በማጣት ለዚህ የከፋ ህይወት የተዳረጉ አሳዛኝ የጀርባ ታሪክ ያላቸው ናቸው።
ከነዚህ መካከል ረዳት ወገን አጥታ ዙሪያው ገደል ሆኖባት ስትንከራተት የቆየችው ሰላማዊት አንዷ ነች፡፡
ኡ ኡ ቴll ቆዳዋን ስታዋድድ እኮ ነው!! ካወዲያ ማዶ ያለችው ሴተኛ
አዳሪ ወዲህ ማዶ ላለችው ::
“ኪ.ኪ.ኪ.ኪ ፍሬሽ ስለሆነች ነው እባክሽ ትንሽ ስትቆይ ዐይን ታወ
ጣለች” “ለመሆኑ ከማን በልጣ ነው እንደዚህ ስው አይየኝ የምትለው ?! አደባባይ የሚወጣኮ በራሱ የሚተማመን ነው!!
ይሄ ሁሉ የሴቶቹ ምላስ እንደ እሳት የሚለበልባት ለምን እንደኛ ራቁቷን ሆና አደባባይ ላይ አልቆመችም፣ ለምን ደንበቻችንን ቀማችብን፣ ለምን ገበያችን ቀዘቀዘ፣ ሁሉ የሚሮጠው ወደ ወይዘሮ ወደሬ ቤት ሆነ በሚል
ቁጭት ነው። በዚህ ላይ ደግሞ ፅጌ ከቤት ውስጥ ጥምድ አድርጋ ይዛታለች።ሴቶቹ እንዲዘልፏት እንዲሰድቧት የምታደርገውም ፅጌ ነች፡፡ወይዘሮ ወደሬን ስለምትፈራ በጓደኞቿ በኩል ቁም ስቅሏን እያሳየቻት ነው።በእ
ርግጥም አብዛኛው ጠጪ በሰላማዊት ምክንያት የወይዘሮ ወደሬን ቤት እያጣበበው ሄዶ ነበር።
የሴተኛ አዳሪነት ህይወቷ በአለብላቢ ምላሳቸው የሚጋረፉ ሴተኛ አዳሪዎችን ስድብ ችላ እንድትኖርና የተለያየ ፀባይ ያላቸውን ወንዶች በትእግስት የማስተናገድ ግዴታ የጫነባት ቢሆንም አማራጭ አልነበራትምና
እያንገሸገሻት ቀጠለችበት።
ስላማዊት ከብዙዎቹ ሴተኛ አዳሪዎች ለየት ትላለች። በአጣብቂኝ ሱሪ ተወጣጥረው በቀዩ መብራት ላይ እንደ ብቅል የሚሰጡትን አትመስልም፡፡
አጭር ቀሚስ ለብሰው እርቃነ ገመናቸውን እያስጎበኙ የወንድ ዐይን ለመሳብ እንደሚጨነቁት አይነት አይደለችም፡፡ ያንን እንዳትመስል የአሮጊቷ የእማማ ወደሬ የመሸታ ንግድ እንቅፋት ሆኖባት ወይንም ዐይን አውጣ እንዳትሆን እማማ ወደሬ ተቆጥተዋት አይደለም፡፡ አንገቷን እንድታቀረቅር፣ ወደ ጓዳ ውስጥ እንድትሸሽግ የሚያደርጋት በስነ ምግባር ተኮትኩታ ያደገች በስነምግባር ታንፆ ባደገ ቤተስብ ውስጥ የኖረች የቆፍጣና አርሶ አደር ልጅ በመሆኗ ብቻ ነው።
ሰላማዊት የችግር ማእበል እያንገዋለለ አምጥቶ ከዚህ አስቀያሚ ህይወት ውስጥ ቢዘፍቃትም በዚህ ተግባር ላይ የተሰማሩ ብዙዎቹ የሚያደርጉ
ትን ሳታደርግ አንገቷን እንዳቀረቀረች፣ እንዳፈረች ፣ እንደተሽኮረመመች ለአራት ዓመታት ያክል ዘለቀች።....
✨ይቀጥላል✨
ገረፋት። ያቺ ሁለመናዋ የሚያስደስት ልጅ እቅፉ ውስጥ ስትገባ ጭምቅ አድርጐ እንደ ሎሚ ቢመጣት እንደ አይስክሬም ቢልሳት ምንኛ በወደደ?
አቤት ሰውነት! አቤት የቆዳ ልስላሴ! አቤት ዐይን አፋርነት! በዚህ ላይ ትንሽ ልጅ...የሰራ አከላቱ በስሜት ነደደ። የሚያንጠራራ የወንድነት
ስሜቱ እንደ ቡና ሱስ ሲያዛጋው ተሰማው። ሰላማዊት አንገቷን እንደደፋች ከትንፋሹ ለማምለጥ ከጉያው ስር ገብታ ተሽጎጠች። የሌሎቹ ዐይኖች ፈጠጡ። ጐመዡ።
“በል ልቀቃት!ማን ፈቀደልህና ነው ይሄ ሁሉ መንደላቀቅ? መቼ ተሰጠችህና ነው የምታሽኮረምማት?” እየሳቁ አስጠነቀቁት። እማማ ወደሬ ስለ
ሰላማዊት ልጃገረድነት ቅድስት የነገረቻቸውን አላመኑም ነበር። “ደግሞ የዛሬ ልጅ ” ብለው ነበር የደመደሙት።
ይሁን እንጂ ቅድስት እንደነገረቻቻውና ሰላማዊትም እየተቅለሰለሰች እውነቱን እንደገለፀችላቸው ወንድ
ያልቀመሳት መሆኑ በስላሳ ብር የውርርድ ገንዘብ ተረጋገጠ፡፡ ልጃገረድ ሆኖ ከተገኘች ልቀጣ ብሎ ገንዘቡን ያስያዘውና የተረታው ቋሚ ደንበኛቸው ከተማ ነበር፡፡
ሰላማዊት ለመጀመሪያ ጊዜ ከወንድ ጋር እንድታድር በታዘዘችበትና ከባድ ህመም ባስተናገደችበት በዚያ የማይረሳ ምሽት እሷ በስቃይ ስሜት እየ
ተንሰቀሰቀች ከተማ ደግሞ በደስታ ስሜት እየቦረቀ ነበር የነጋላቸው።
ወይዘሮ ወደሬ ስለተወራረዱባት ብቻ ውጤቱን ቶሉ ማሳየት ነበረባትናንት ያለፍላጎቷ አብራው ባደረችበት ለሊት እማማ ወደሬ በለስ ቀንቷቸው ሰላሳ ብር ሲያገኙባት እሷ ያገኘችው ትርፍ ደግሞ ለአዲሱ ሥራዋ
ጥርጊያ መንገዱን ማስከፈት ብቻ ሆነ፡፡
በዚያን ከተማ በጉልበት ታግሎ ድንግልናዋን በወሰደበትና የስቃይ ጩኸት አሰምታ ባለቀሰችበት ለሊት የወደፊት ዝቃጩን የኑሮ ገፈት የምቷጐነጭበትን በር ወለል አድርጎ ከፈተላት ጋሬጣውን አስወገደላት? ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ሰላማዊት የሴተኛ አዳሪነት ኑሮዋን አሃዱ ብላ ተያያዘችው....
ሴተኛ አዳሪነት አንዳንድ ጊዜ ለስርቆሽና ለድብድብ መነሾ ይሆናል፡፡ አንዳንድ ጊዜ ደግሞ በሴተኛ አዳሪነት ስም ተመሳሳይ የወንጀል ድርጊት ይፈፀማል። አንዳንድ ሴተኛ አዳሪዎች በለሊት ተነስተው የወንዱን ኪስ
የሚደባብሱበትና አንዳንዴም ተባብረው በመቀጥቀጥ ሙልጭ አድርገው ዘርፈው የሚያባርሩበት ሁኔታ ይከሰታል፡፡ ይህን ድርጊት ለመፈፀም የሚደፍሩ ግን ጥቂቶቹ ናቸው፡፡ ሴተኛ አዳሪነትን የተቀላቀሉ አብዛኛዎቹ ሴቶች ከወላጆቻቸው ጋር ተጣልተው ቤታቸውን ጥለው የጠፉ፣
ትዳራቸው አማሯቸው የኮበለሉ፣ ወላጆቼ ለምን ተቆጣጠሩኝ? እንደፈለግሁ ብሆን ምን አገባቸው? በሚል የአፍላ ጉርምስና ስሜት ተነሳስተው በሴተኛ አዳሪነት ጥላ ስር የተጠለሉ በመሆናቸው በሴተኛ አዳሪነት ስም የሚከወነውን አይን ያወጣ ወንጀል ለመፈፀም የሚያበቃ የስነ ልቡና ዝግጅት ያላቸው አይደሉም፡፡
በዚህ ተግባር ላይ ከተሰማሩት መካከል ጥቂት የማይባሉት መግቢያ ቀዳዳው የጠፋባቸው፣ የህልውና ጉዳይ ሆኖባቸው አማራጭ በማጣት ለዚህ የከፋ ህይወት የተዳረጉ አሳዛኝ የጀርባ ታሪክ ያላቸው ናቸው።
ከነዚህ መካከል ረዳት ወገን አጥታ ዙሪያው ገደል ሆኖባት ስትንከራተት የቆየችው ሰላማዊት አንዷ ነች፡፡
ኡ ኡ ቴll ቆዳዋን ስታዋድድ እኮ ነው!! ካወዲያ ማዶ ያለችው ሴተኛ
አዳሪ ወዲህ ማዶ ላለችው ::
“ኪ.ኪ.ኪ.ኪ ፍሬሽ ስለሆነች ነው እባክሽ ትንሽ ስትቆይ ዐይን ታወ
ጣለች” “ለመሆኑ ከማን በልጣ ነው እንደዚህ ስው አይየኝ የምትለው ?! አደባባይ የሚወጣኮ በራሱ የሚተማመን ነው!!
ይሄ ሁሉ የሴቶቹ ምላስ እንደ እሳት የሚለበልባት ለምን እንደኛ ራቁቷን ሆና አደባባይ ላይ አልቆመችም፣ ለምን ደንበቻችንን ቀማችብን፣ ለምን ገበያችን ቀዘቀዘ፣ ሁሉ የሚሮጠው ወደ ወይዘሮ ወደሬ ቤት ሆነ በሚል
ቁጭት ነው። በዚህ ላይ ደግሞ ፅጌ ከቤት ውስጥ ጥምድ አድርጋ ይዛታለች።ሴቶቹ እንዲዘልፏት እንዲሰድቧት የምታደርገውም ፅጌ ነች፡፡ወይዘሮ ወደሬን ስለምትፈራ በጓደኞቿ በኩል ቁም ስቅሏን እያሳየቻት ነው።በእ
ርግጥም አብዛኛው ጠጪ በሰላማዊት ምክንያት የወይዘሮ ወደሬን ቤት እያጣበበው ሄዶ ነበር።
የሴተኛ አዳሪነት ህይወቷ በአለብላቢ ምላሳቸው የሚጋረፉ ሴተኛ አዳሪዎችን ስድብ ችላ እንድትኖርና የተለያየ ፀባይ ያላቸውን ወንዶች በትእግስት የማስተናገድ ግዴታ የጫነባት ቢሆንም አማራጭ አልነበራትምና
እያንገሸገሻት ቀጠለችበት።
ስላማዊት ከብዙዎቹ ሴተኛ አዳሪዎች ለየት ትላለች። በአጣብቂኝ ሱሪ ተወጣጥረው በቀዩ መብራት ላይ እንደ ብቅል የሚሰጡትን አትመስልም፡፡
አጭር ቀሚስ ለብሰው እርቃነ ገመናቸውን እያስጎበኙ የወንድ ዐይን ለመሳብ እንደሚጨነቁት አይነት አይደለችም፡፡ ያንን እንዳትመስል የአሮጊቷ የእማማ ወደሬ የመሸታ ንግድ እንቅፋት ሆኖባት ወይንም ዐይን አውጣ እንዳትሆን እማማ ወደሬ ተቆጥተዋት አይደለም፡፡ አንገቷን እንድታቀረቅር፣ ወደ ጓዳ ውስጥ እንድትሸሽግ የሚያደርጋት በስነ ምግባር ተኮትኩታ ያደገች በስነምግባር ታንፆ ባደገ ቤተስብ ውስጥ የኖረች የቆፍጣና አርሶ አደር ልጅ በመሆኗ ብቻ ነው።
ሰላማዊት የችግር ማእበል እያንገዋለለ አምጥቶ ከዚህ አስቀያሚ ህይወት ውስጥ ቢዘፍቃትም በዚህ ተግባር ላይ የተሰማሩ ብዙዎቹ የሚያደርጉ
ትን ሳታደርግ አንገቷን እንዳቀረቀረች፣ እንዳፈረች ፣ እንደተሽኮረመመች ለአራት ዓመታት ያክል ዘለቀች።....
✨ይቀጥላል✨
👍1
#ያልታበሱ_እንባዎች
፡
፡
#ክፍል_አስር
፡
፡
#ድርሰት_በአሰፋ_በቀለ_ገየሱስ
....ዲላ ሆስፒታል ውስጥ አንድ አነጋጋሪ የሆነ ክስተት ተፈጠረ፡፡ ሰበቡ የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ከየጤና ተቋማቱ ነርሶች አወዳድሮ ከሚቀጥለው የትምህርት ዘመን ጀምሮ በጤና መኮንንነት ለማሰልጠን ባወጣው ማስታወቂያ መሠረት ዲላ
ሆስፒታል የተመረጠውን ነርስ የማውቅ ውጤት ነው፡፡ የመወዳደሪያው ዋንኛ
መስፈርት የአገልግሎት ዘመን ሲሆን በማስታወቂያው ላይ የተጠየቀው አነስተኛ
የአገልግሎት ዘመን አምስት ዓመት ሆኖ ሳለ የተመረጠው ነርስ ግን ሦስት ዓመት እኳ ያልሞላው ሆኖ ተገኘ፡፡ ይህ ሁኔታ እንኳንስ መስፈርቱን የሚያሟሉ ነርሶችን
ውድድሩ የማይመለከታቸውንም የሆስፒታሉ ሠራተኞች ሁሉ ክፉኛ አስቆጫቸው።
ተመራጩ ነርስ የውድድሩን መስፈርት ካለማሟላቱም በላይ በሆስፒታሉ ውስጥ የሙያ አገልግሎት የሚሰጥባቸው ቀናት እንኳ እጅግ የተወሰኑ ነበሩ።
በአውራጃው የወጣቶች ማህበር ዕህፈት ቤት ውስጥ የአንድ ዘርፍ ሃላፊ በመሆኑ በመደበኛ ስራው ላይ አዘውትሮ አይገኝም። ከጤና ባለሙያነቱ ይልቅ ፖለቲከኛነቱ
ያመዝናል። ከዚሁ ማንነቱ የተነሳ በሠራተኞቹ ዘንድ አይወደድም፡፡ ጆሮ የሚል ቅጽል ስም ወጥቶለት ሰዎች ሁሉ ይሸሹታል። እሱ ባለበት ቦታ ወሬ አይሞከርም፡፡
እንዲያውም ወደ ሆስፒታሉ ብቅ ባይል የብዙ ሠራተኞች ፍላጎት ነው፡፡ ዛሬ ለከፍተኛ የሙያ ስልጠና የተመረጠበት ሁኔታ ቢያስቆጫቸውም በዚህ ሰበብ
ከመሀላቸው በመውጣቱ የተደሰቱም አይጠፉም።
ለአስቻለው ግን ይህ አይዋጥለትም፡፡ ጆሮ ለሁለትና ለሦስት ዓመታት ከአካባቢው ገለል ቢልም ኮርሱን ሲጨርስ ይበልጥ አብጦ እና ተኮፍሶ መመለሱ እንደማይቀር ይገነዘባል። የእሱ ጭንቀት ጆሮ በማይመለከተው ውድድር ውስጥ
ገብቶ ጭራሽ አሽናፊ የሆነበት ሁኔታ ነው፡፡ ፍላጎቱም የራሱን መብትና ጥቅም ለማስከበር መንቀሳቀስ ነው:: ይህን ጥረት ለብቻው ከማድረግ ይልቅ እንደ እሱ ጉዳዩ የሚመለከታቸውን ለማስተባበር ምክሮ ነበር፤ ነገር ግን አልተሳካለትም፡፡ሁሉም የሰጡት ምላሽ ማን ሊሰማኝ? ምን ለውጥ ሊመጣ? ምን ህግ አለና?...ወዘተ የሚሉ ተስፋ አስቆራጭ ቃላቶችን ነበር፡፡
ይህ ዓይነቱ የሰዎች አመለካከት የአስቻለው የዘወትር ራስ ምታቱ ነው። ገዢዎች በህዝብ ላይ ከሚፈጽሙት ግፍና በደል የበለጠ የዜጎች ልበ ሙትነት ያበሳጨዋል፡፡ መብትና ጥቅምን በፈቃደኝነት አሳልፎ የመስጠት ጅልነት
ያንገበግበዋል። አሁን ሲቆሏት ኋላ እንደሚቆረጥሟት እንደማታውቅ ጥሬ መብቱ ሲረገጥ፣ ጥቅሙ ሲጨፈለቅ ዝም ብሎ የሚመለከት ሰው አንጀቱን ያቆስለዋል።ሰው እንዴት ሰሚ በሌለበት፣ ህግ በማይከበርበት፣ ግፍና በደል በተንሰራፋበት፣
አድሎና ጭቆና በነገሰበት፥ አቤት ቢባል ፍትህ በማይጎኝበት ሥርዓት ውስጥ ለመኖር ፈቃደኛ ይሆናል? በዚህ ሁኔታ ውስጥ እየኖረስ እንዴት ስው ነኝ ብሎ
ያስባል? ይላል ዘውትር። ምንም እንኳ ሰውን ሁሉ ለዚህ ዓይነቱ የአመለካከትና የአስተሳሰብ ዝቅጠት ያበቃውን ታሪካዊ መነሻ የሚያውቀው ቢሆንም ግን እስከ
መቼ? ለሚል ጥያቄ መልስ እያጣ በእጅጉ ያዝናል፣ ይበሳጫል፡፡
ያም ሆኖ አስቻለው ወትሮም እንደሚያደርገው ሁሉ የበኩሉን ድርሻ ከመወጣት ወደ ኋላ አላለም። በዕለተ ሐሙስ ከጠዋቱ አንድ ሠዓት ጀምሮ እስከ ቀኑ ዘጠኝ ሠዓት ባለው ፈረቃ ስራውን ሲያከናውን ውሎ ወዲያው ወደ ቤቱ መሄድ አልፈለገም፡፡ በቀጥታ ወደ ሆስፒታሉ የአስተዳደር አገልግሉት ሃላፊ ቢሮ አመራ፥ ወደ ባርናባስ። በሩን ከፈት አድርጎ ወደ ውስጥ አየት ሲያደርግ ባርናባስ
ወየሶ በጠረጴዛው ላይ አጎንብሶ ይጽፋል፡፡ አለባበሱ ያው የተለመደው ነው፡፡ በሩ ሲከፈት ሰምቶ ዞር ሲል አስቻለው የበሩን እጀታ እንደያዘ በር ላይ ቆሞ አየው፡፡
«አቤት!» አለው ዓይኑን በአስቻለው ላይ እንደተከለ፡፡
ላነጋግርህ ፈልጌ ነበር፡፡»
ባርናባስ ፈጥኖ መልስ አልሰጠውም። ለአፍታ ያህል መልከት ካለው በኋላ እጅግ በቀዘቀዘ ስሜት ትችላለህ» አለና በእጁ ወደ እንግዳ ወንበር አመለከተው፡፡አስቻለው ገባ። ከእንግዳ ወንበሮች መካከል አንዷን ሳብ አድርጎ ቁጭ አለና
ባርናባስን በጥርጣሬ ዓይን ያየው ጀመር።
«ምን ልርዳህ?» ሲል ጠየቀው ባርናባስ መነፅሩን አውልቆ ጠረጴዛ ላይ ቁጭ እያደረጉ፡፡
«ለእጩ ጤና መኮንንነት ኮርስ ውድድር ተመዝግቤ ነበር።»
«እህ!» አለው ባርናባስ በሾፍ አነጋገር።
«በውጤቱ አልተደሰትኩም!»
«ምን ጠብቀህ ነበር?»
«እመረጣለሁ ብዬ ነበራ!»
«እህ! ዝም ብሎ መመረጥ አለ እንዴ?»
«ዝም ብዬማ አይደለም፡፡ በወጣው ማስታወቂያ መሠረት ከሆነ በአገልግሎት እኔ እበልጣለሁ፡፡ እንዲያውም ሁለት ዓመት ትርፍ አለኝ:: የተመረጠው ነርስ ግን ጭራሽ ከመስፈርቱ አነስተኛ መነሻ እንኳ ለመድረስ ሁለት ዓመት እንደሚቀረው አውቃለሁ፡፡ ታዲያ እንዴት ዝም ብለህ ትለኛለሀ?» ሲል ግንባሩን ቋጠር አድርጎ ጠየቀው::
ለመሆኑ በማስታወቂያው ላይ የተጠየቀው መስፈርት የአገልግሎት ዘመን ብቻ ነው እንዴ?
«ልጥፎችማ አሉ፤ ነገር ግን ዋናው መስፈርት የአገልግሎት ዘመን መሆኑን ማስታወቂያው በግልጽ አስቀምጧል።»
«ልጣፍ ስትል?» አለና ባርናባስ ዓይኑን ፈጠጥ አደረገ፡፡
«በቃ! ልጣፎች ማለቴ ነው፤ ለፍርደ ገምድልነት ምክንያት የሚሆኑ እንጂ ዋናውን መስፈርት የማያሽሩ!»
ቀይ ፊቱ የባሰ ደም መምሰል ጀመረ::
ባርናባስም ዓይኑ ፈጠጠ።
አፍንጫው ነፋ ሞሸሽ አለ። ወደ ጠረጴዛው መለስ ብሎ እጆቹን አቆላልፎ ተደገፈና
“ጉልህ እብዮታዊ ተሳትፎ ያደረገ የሚለውን መስፈርት ማለትህ ነው?» ሲል አስቻለውን ጠየቀው።
«ያ ይኼ አላልኩም፡፡ ግን ከሙያው ጋር የማይሄዱትን በሙሉ ማለቴ ነው::» አለው አስቻለው እሱም ጠረጴዛውን እየተደገፈ፡፡
ሁለቱም ተፋጠጡ:: ዓይን ማን ይስበር? ማን ይስበር? በሚል የሚጠባበቁ ይመስላሉ። ባርናባስ እንደገና ወደ ኋላ ወንበሩን ተደግፎ በረጅሙ ተነፈሰና
«ለማንኛውም አንተና የተመረጠው ጓድ በምንም መንገድ አንድ ልትሆነ አትችሉም።» አለው፡፡
«ምን አገናኝቶን?» አለ አስቻለው ፈርጠም ባለ አነጋገር፡፡ «የኔስ ችግር ይኸ አይደል?» አለና ባርናባስን አከታትሉ ይመለከተው ጀመር።
«ታዲያ ይኸን ካወቅህ ሌላ ምን ፈለክ?»
«እኔ እያለሁ እሱ እንዴት ተመረጠ ብዬ ነዋ!»
«ባላችሁ ልዩነት ምክንያት
ውድድሩ እኮ ለባለሙያነት እንጂ ለካድሬነት አይደለም አቶ ባርናባስ»
ባርናባስ ድንገት ቁጥት አለና «ጓድ በል! ደሞ የምን አቶ ነው?» በማለት በአስቻለው ላይ አፈጠጠ፡፡
አስቻለው ሳያስበው ፈገግ አለና ረጋ ለስለስ ባለ አነጋገርን “ ጓድ የሚለው ቃል እኮ በዓላማና
በተግባራቸው የሚመሳሰሉ
ግለሰቦች የሚጠራሩበትና
የሚሞካሹበት ቃል ነው:: ታዲያ እኔና አንተ…» ብሎ ሳይጨርስ ባርናባስ አቋረጠው፡፡
«የመጣህበትን ጨርሰሃል?»
«አልጨረስኩም!»
«ምን ቀረህ ደግሞ?»
«አመራረጡ ትክክል ስላልሆነ እንደገና ይታይ ነው የምለው! በዚህ ላይ ያለህን ኣስተያየት ስጠኝና እንጨርስ።» አላ አስቻለው ፊቱ በብስጭት ልውጥውጥ እያለ።
«በቃ! ጓዱ ባበረከተውና እያበረከተ ባለው አብዮታዊ አስተዋጽኦ ምክንያት
፡
፡
#ክፍል_አስር
፡
፡
#ድርሰት_በአሰፋ_በቀለ_ገየሱስ
....ዲላ ሆስፒታል ውስጥ አንድ አነጋጋሪ የሆነ ክስተት ተፈጠረ፡፡ ሰበቡ የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ከየጤና ተቋማቱ ነርሶች አወዳድሮ ከሚቀጥለው የትምህርት ዘመን ጀምሮ በጤና መኮንንነት ለማሰልጠን ባወጣው ማስታወቂያ መሠረት ዲላ
ሆስፒታል የተመረጠውን ነርስ የማውቅ ውጤት ነው፡፡ የመወዳደሪያው ዋንኛ
መስፈርት የአገልግሎት ዘመን ሲሆን በማስታወቂያው ላይ የተጠየቀው አነስተኛ
የአገልግሎት ዘመን አምስት ዓመት ሆኖ ሳለ የተመረጠው ነርስ ግን ሦስት ዓመት እኳ ያልሞላው ሆኖ ተገኘ፡፡ ይህ ሁኔታ እንኳንስ መስፈርቱን የሚያሟሉ ነርሶችን
ውድድሩ የማይመለከታቸውንም የሆስፒታሉ ሠራተኞች ሁሉ ክፉኛ አስቆጫቸው።
ተመራጩ ነርስ የውድድሩን መስፈርት ካለማሟላቱም በላይ በሆስፒታሉ ውስጥ የሙያ አገልግሎት የሚሰጥባቸው ቀናት እንኳ እጅግ የተወሰኑ ነበሩ።
በአውራጃው የወጣቶች ማህበር ዕህፈት ቤት ውስጥ የአንድ ዘርፍ ሃላፊ በመሆኑ በመደበኛ ስራው ላይ አዘውትሮ አይገኝም። ከጤና ባለሙያነቱ ይልቅ ፖለቲከኛነቱ
ያመዝናል። ከዚሁ ማንነቱ የተነሳ በሠራተኞቹ ዘንድ አይወደድም፡፡ ጆሮ የሚል ቅጽል ስም ወጥቶለት ሰዎች ሁሉ ይሸሹታል። እሱ ባለበት ቦታ ወሬ አይሞከርም፡፡
እንዲያውም ወደ ሆስፒታሉ ብቅ ባይል የብዙ ሠራተኞች ፍላጎት ነው፡፡ ዛሬ ለከፍተኛ የሙያ ስልጠና የተመረጠበት ሁኔታ ቢያስቆጫቸውም በዚህ ሰበብ
ከመሀላቸው በመውጣቱ የተደሰቱም አይጠፉም።
ለአስቻለው ግን ይህ አይዋጥለትም፡፡ ጆሮ ለሁለትና ለሦስት ዓመታት ከአካባቢው ገለል ቢልም ኮርሱን ሲጨርስ ይበልጥ አብጦ እና ተኮፍሶ መመለሱ እንደማይቀር ይገነዘባል። የእሱ ጭንቀት ጆሮ በማይመለከተው ውድድር ውስጥ
ገብቶ ጭራሽ አሽናፊ የሆነበት ሁኔታ ነው፡፡ ፍላጎቱም የራሱን መብትና ጥቅም ለማስከበር መንቀሳቀስ ነው:: ይህን ጥረት ለብቻው ከማድረግ ይልቅ እንደ እሱ ጉዳዩ የሚመለከታቸውን ለማስተባበር ምክሮ ነበር፤ ነገር ግን አልተሳካለትም፡፡ሁሉም የሰጡት ምላሽ ማን ሊሰማኝ? ምን ለውጥ ሊመጣ? ምን ህግ አለና?...ወዘተ የሚሉ ተስፋ አስቆራጭ ቃላቶችን ነበር፡፡
ይህ ዓይነቱ የሰዎች አመለካከት የአስቻለው የዘወትር ራስ ምታቱ ነው። ገዢዎች በህዝብ ላይ ከሚፈጽሙት ግፍና በደል የበለጠ የዜጎች ልበ ሙትነት ያበሳጨዋል፡፡ መብትና ጥቅምን በፈቃደኝነት አሳልፎ የመስጠት ጅልነት
ያንገበግበዋል። አሁን ሲቆሏት ኋላ እንደሚቆረጥሟት እንደማታውቅ ጥሬ መብቱ ሲረገጥ፣ ጥቅሙ ሲጨፈለቅ ዝም ብሎ የሚመለከት ሰው አንጀቱን ያቆስለዋል።ሰው እንዴት ሰሚ በሌለበት፣ ህግ በማይከበርበት፣ ግፍና በደል በተንሰራፋበት፣
አድሎና ጭቆና በነገሰበት፥ አቤት ቢባል ፍትህ በማይጎኝበት ሥርዓት ውስጥ ለመኖር ፈቃደኛ ይሆናል? በዚህ ሁኔታ ውስጥ እየኖረስ እንዴት ስው ነኝ ብሎ
ያስባል? ይላል ዘውትር። ምንም እንኳ ሰውን ሁሉ ለዚህ ዓይነቱ የአመለካከትና የአስተሳሰብ ዝቅጠት ያበቃውን ታሪካዊ መነሻ የሚያውቀው ቢሆንም ግን እስከ
መቼ? ለሚል ጥያቄ መልስ እያጣ በእጅጉ ያዝናል፣ ይበሳጫል፡፡
ያም ሆኖ አስቻለው ወትሮም እንደሚያደርገው ሁሉ የበኩሉን ድርሻ ከመወጣት ወደ ኋላ አላለም። በዕለተ ሐሙስ ከጠዋቱ አንድ ሠዓት ጀምሮ እስከ ቀኑ ዘጠኝ ሠዓት ባለው ፈረቃ ስራውን ሲያከናውን ውሎ ወዲያው ወደ ቤቱ መሄድ አልፈለገም፡፡ በቀጥታ ወደ ሆስፒታሉ የአስተዳደር አገልግሉት ሃላፊ ቢሮ አመራ፥ ወደ ባርናባስ። በሩን ከፈት አድርጎ ወደ ውስጥ አየት ሲያደርግ ባርናባስ
ወየሶ በጠረጴዛው ላይ አጎንብሶ ይጽፋል፡፡ አለባበሱ ያው የተለመደው ነው፡፡ በሩ ሲከፈት ሰምቶ ዞር ሲል አስቻለው የበሩን እጀታ እንደያዘ በር ላይ ቆሞ አየው፡፡
«አቤት!» አለው ዓይኑን በአስቻለው ላይ እንደተከለ፡፡
ላነጋግርህ ፈልጌ ነበር፡፡»
ባርናባስ ፈጥኖ መልስ አልሰጠውም። ለአፍታ ያህል መልከት ካለው በኋላ እጅግ በቀዘቀዘ ስሜት ትችላለህ» አለና በእጁ ወደ እንግዳ ወንበር አመለከተው፡፡አስቻለው ገባ። ከእንግዳ ወንበሮች መካከል አንዷን ሳብ አድርጎ ቁጭ አለና
ባርናባስን በጥርጣሬ ዓይን ያየው ጀመር።
«ምን ልርዳህ?» ሲል ጠየቀው ባርናባስ መነፅሩን አውልቆ ጠረጴዛ ላይ ቁጭ እያደረጉ፡፡
«ለእጩ ጤና መኮንንነት ኮርስ ውድድር ተመዝግቤ ነበር።»
«እህ!» አለው ባርናባስ በሾፍ አነጋገር።
«በውጤቱ አልተደሰትኩም!»
«ምን ጠብቀህ ነበር?»
«እመረጣለሁ ብዬ ነበራ!»
«እህ! ዝም ብሎ መመረጥ አለ እንዴ?»
«ዝም ብዬማ አይደለም፡፡ በወጣው ማስታወቂያ መሠረት ከሆነ በአገልግሎት እኔ እበልጣለሁ፡፡ እንዲያውም ሁለት ዓመት ትርፍ አለኝ:: የተመረጠው ነርስ ግን ጭራሽ ከመስፈርቱ አነስተኛ መነሻ እንኳ ለመድረስ ሁለት ዓመት እንደሚቀረው አውቃለሁ፡፡ ታዲያ እንዴት ዝም ብለህ ትለኛለሀ?» ሲል ግንባሩን ቋጠር አድርጎ ጠየቀው::
ለመሆኑ በማስታወቂያው ላይ የተጠየቀው መስፈርት የአገልግሎት ዘመን ብቻ ነው እንዴ?
«ልጥፎችማ አሉ፤ ነገር ግን ዋናው መስፈርት የአገልግሎት ዘመን መሆኑን ማስታወቂያው በግልጽ አስቀምጧል።»
«ልጣፍ ስትል?» አለና ባርናባስ ዓይኑን ፈጠጥ አደረገ፡፡
«በቃ! ልጣፎች ማለቴ ነው፤ ለፍርደ ገምድልነት ምክንያት የሚሆኑ እንጂ ዋናውን መስፈርት የማያሽሩ!»
ቀይ ፊቱ የባሰ ደም መምሰል ጀመረ::
ባርናባስም ዓይኑ ፈጠጠ።
አፍንጫው ነፋ ሞሸሽ አለ። ወደ ጠረጴዛው መለስ ብሎ እጆቹን አቆላልፎ ተደገፈና
“ጉልህ እብዮታዊ ተሳትፎ ያደረገ የሚለውን መስፈርት ማለትህ ነው?» ሲል አስቻለውን ጠየቀው።
«ያ ይኼ አላልኩም፡፡ ግን ከሙያው ጋር የማይሄዱትን በሙሉ ማለቴ ነው::» አለው አስቻለው እሱም ጠረጴዛውን እየተደገፈ፡፡
ሁለቱም ተፋጠጡ:: ዓይን ማን ይስበር? ማን ይስበር? በሚል የሚጠባበቁ ይመስላሉ። ባርናባስ እንደገና ወደ ኋላ ወንበሩን ተደግፎ በረጅሙ ተነፈሰና
«ለማንኛውም አንተና የተመረጠው ጓድ በምንም መንገድ አንድ ልትሆነ አትችሉም።» አለው፡፡
«ምን አገናኝቶን?» አለ አስቻለው ፈርጠም ባለ አነጋገር፡፡ «የኔስ ችግር ይኸ አይደል?» አለና ባርናባስን አከታትሉ ይመለከተው ጀመር።
«ታዲያ ይኸን ካወቅህ ሌላ ምን ፈለክ?»
«እኔ እያለሁ እሱ እንዴት ተመረጠ ብዬ ነዋ!»
«ባላችሁ ልዩነት ምክንያት
ውድድሩ እኮ ለባለሙያነት እንጂ ለካድሬነት አይደለም አቶ ባርናባስ»
ባርናባስ ድንገት ቁጥት አለና «ጓድ በል! ደሞ የምን አቶ ነው?» በማለት በአስቻለው ላይ አፈጠጠ፡፡
አስቻለው ሳያስበው ፈገግ አለና ረጋ ለስለስ ባለ አነጋገርን “ ጓድ የሚለው ቃል እኮ በዓላማና
በተግባራቸው የሚመሳሰሉ
ግለሰቦች የሚጠራሩበትና
የሚሞካሹበት ቃል ነው:: ታዲያ እኔና አንተ…» ብሎ ሳይጨርስ ባርናባስ አቋረጠው፡፡
«የመጣህበትን ጨርሰሃል?»
«አልጨረስኩም!»
«ምን ቀረህ ደግሞ?»
«አመራረጡ ትክክል ስላልሆነ እንደገና ይታይ ነው የምለው! በዚህ ላይ ያለህን ኣስተያየት ስጠኝና እንጨርስ።» አላ አስቻለው ፊቱ በብስጭት ልውጥውጥ እያለ።
«በቃ! ጓዱ ባበረከተውና እያበረከተ ባለው አብዮታዊ አስተዋጽኦ ምክንያት
👍3❤1
ተመርጧል ነው የኔ መልስ፡» አለና በርናባስ እንደገና ወደ ኋላው ወንበሩን ተደገፈ፡
«በፖለቲካ?»
«አዎ!»
«ታዲያ ወደ ፖለቲካ ትምህርት ቤት ላኩታ! ወደዚያ ቢሄድ ነው እኮ ይበልጥ ጎልቶ ይበልጥ ሾላ የሚመለስላችሁ፡፡»
ባርናባስ በቁጣ ስሜቱ ተለዋወጠ፡፡ መናገር ሲያቅተው አስቻለው ራሱ ቀጠለ፡፡ «ሙያ ካስተማራችሁትማ አመለካከቱም ይቀየርና ምላሱንም ይሰበስባል፡፡
መዋሽት አይችልም፡፡ መቅጠፍ አይሆንለትም፡፡ ያ ከሆነ ደግሞ በእናንተ በኩል እንደ ደነዝ ስለሚታይ ለእናንተም አይጠቅማችሁ፡፡ ለራስም ነገሩ ሁሉ እየተምታታበት ግራ ይጋባና ይቸግራል፡፡» አለው አሁንም ፈገግ ባለ ኣስተያየት ባርናባስን
እየተመለከተ፡፡
«ኻኻኻኻ ...»ብሎ ባርናባስ ሳቀና «አሁንስ አሳከኝ!» ሲል በቃልም
ተናገረው።
የነገርኩህን በደንብ ተረድተኽኛል ማለት ነው::
«የኔ ወንድም! ያለ ስራህ የገባህ ይመስለኛል! ይልቅስ የሙያ ሥነ-
ምግባርህን አክብረህ መንቀሳቀስሱ ይበጅሃል። በማያገባህ ጉዳይ እየገባህ መዘባረቁ ግን…» ብሎ ሳይጨርስ አስቻለው አቋረጠው፡፡
«ትክክል! የሙያ ሥነ-ምግባርን ማክበር ማለት መርሁንም ከሚጥሱት ጋር መታገልን ያጠቃልላል፡፡» ሲለው የባርናባስ ስሜት ግን ድንገት ልውጥውጥ አለ፡፡
ባርናባስ አንድ ነገር ትዝ ብሉት በሀሳብ ጭልጥ ብሎ ሄደ፡፡
ባለፈው ዲላ ከተማ በማጅራት ገትር ወረርሽና በተናወጠበት ወቅት የሆስፒታሉ ሠራተኞች በአንድ ላይ ተሰብስበው በሽታውን የመከላከል ጥረታቸው በምን ሁኔታ ላይ እንደሚገኝ ግምገማ ላይ ነበር። ያኔ በበርናባስ ወይስ በአስተዳደር አገልግሎት ሃላፊነቱና
በባርቲ መሠረታዊ ድርጅት አንደኛ ፀሃፊነቱ አስተያየቱን በሚሰጥበት
ግዜ ከሌሎች ሃሳቦች በተጨማሪ የተሰማውን ቅሬታ ሲገልጽ
በእንዲህ ዓይነት አደጋ ወቅት ከፍተኛ የሆነ ሀገራዊ አደራ ተሽክመው ደፋ ቀና ለሚሉ ጓዶች ቅድሚያ መስጠት አስፈላጊና ተገቢ ቢሆንም አንዳንድ ለአብዮቱና ለአብዮቲ አራማጆች
ቀና አመለካከት የሌላቸው
ራስ ወዳዶች ግን የበላይ
አካል የሰጠውን አመራር ላለመቀበል ሲያንገራግሩ ተስተውለዋል በማለት በስብሰባው ላይ ተናግሮ ነበር፡፡
ይህ አሽሙር በቀጥታ እንደሚመለከተው የገባው አስቻለው ደግሞ
“በምንመራበት ፖሎቲካዊ ፍልስፍና መስረት ህዝባዊ አደራ መሸከም ማለት በቅድሚያ ስፊውን ህዝብ ማገልገል እንደሆነ ራሳቸው አራማጆቹ አስተምረውናል። በዚህም መሠረት ምናልባት የሚፈልጉትን አልፈጸምንላቸው እንደሆነ እንጂ
የሚነግሩንን ግን ሳናዛንፍ አከናውነናል፡፡ በዚህም በተጨማሪ ስልጣን በሙያ ስራ ላይ ሲገባ ሙያን ከማራከሱም ባሻገር በሂደት ራሱ ስልጣንም ዋጋ እያጣ
እንዳይሄድ ሰግተን ጥረት አድርገናል::"ካለ በኋላ ንግግሩን
ሲያጠቃልል «አንዳንድ ወገኖች ግን የስልጣን ወንበራቸው ከፍ ባለ ቁጥር እውቀታቸውም በዚያው መጠን ያደገ እየመሰላቸው የተለየ ክብርን ሲሹ
እንመለከታለን። በዚህ አጋጣሚ
ልናስገነዝባቸሁ የምንፈልገው ክብርና ሞገስ አእምሮአዊ ማንነት እንጂ ከሚቀመጥባት ወንበር ላይ እንደማይመነጭ እዲረዱልን ብቻ ነው::» በማለት ተናግር እንዳበቃ አዳራሹ በጭብጨባና በፉጨት
ተናውጦ ነበር፡፡ ያኔ የባርናባስ ከድንጋጤና በንዴት ፈቱ በቁጣ ከሰል መስሉ ነበር።
አስቻለው ዛሬም ያንኑ እየደገመ መሆኑ ተሰምቶት ባርናባስ ፊቱ በቁጣ ተለዋወጡ::
ስማ! አለ ባርናባስ ጣቱን ወደ አስቻለው እየቀስረ«ወሬና ተግባር
ለየቅል ናቸው። ያልተወለደ እየገደልክ በሃኪሞች ቋንቋ ማስወረድ መሆኑን ያውቃልና
የባርናባስ አነጋገር ከምን የተነሳ እንደሆነ ለማወቅ ፈለገ።
በደረስን ጥቆማ መሠረት መረጃዎችን አያሰባስብን ነው። ከዚያ በኋላ የምንነጋገርበት ይሆናል::"አለና ባርናባስ «አሁን ጨርሻለሁ። ከቢሮዩ እንድትወጣልኝ በትህትና እጠይቃለሁ:: ብሎት በረጅሙ ተነፈሰ፡፡
«አዲስ ነገር እየጀመርክ ምኑን ጨረስከው?» አለ አስቻለው አሁንም ዓይኑን በባርናባስ ላይ እንደተከለ፡፡
«ሌላ ጊዜ በአዲስ መልክ እንጀምረዋለን:: አሁን ከቢሮዬ ውጣልኝ፡፡»
አስቻለው በባርናባስ ጥያቄ ተቻኩሎ ከመቀመጫው ቶሎ አልተነሳም፡፡
እንዲያም ለአፍታ ያህል ትኩር ብሎ ከተመለከተው በኋላ «ያልተወለደ ገዳይ አልከኝ? በማለት "መልሶ አስታወሰውና በቃ! ገላግየዋለኋ ፣ ያንን ሳይወለድ ሟች አለው ባርናባስ የሚሰጠውን ምላሽ በመጠባበቅ ትኩር ብሎ እያየው፡፡
«በመግደል!!»
💫ይቀጥላል💫
«በፖለቲካ?»
«አዎ!»
«ታዲያ ወደ ፖለቲካ ትምህርት ቤት ላኩታ! ወደዚያ ቢሄድ ነው እኮ ይበልጥ ጎልቶ ይበልጥ ሾላ የሚመለስላችሁ፡፡»
ባርናባስ በቁጣ ስሜቱ ተለዋወጠ፡፡ መናገር ሲያቅተው አስቻለው ራሱ ቀጠለ፡፡ «ሙያ ካስተማራችሁትማ አመለካከቱም ይቀየርና ምላሱንም ይሰበስባል፡፡
መዋሽት አይችልም፡፡ መቅጠፍ አይሆንለትም፡፡ ያ ከሆነ ደግሞ በእናንተ በኩል እንደ ደነዝ ስለሚታይ ለእናንተም አይጠቅማችሁ፡፡ ለራስም ነገሩ ሁሉ እየተምታታበት ግራ ይጋባና ይቸግራል፡፡» አለው አሁንም ፈገግ ባለ ኣስተያየት ባርናባስን
እየተመለከተ፡፡
«ኻኻኻኻ ...»ብሎ ባርናባስ ሳቀና «አሁንስ አሳከኝ!» ሲል በቃልም
ተናገረው።
የነገርኩህን በደንብ ተረድተኽኛል ማለት ነው::
«የኔ ወንድም! ያለ ስራህ የገባህ ይመስለኛል! ይልቅስ የሙያ ሥነ-
ምግባርህን አክብረህ መንቀሳቀስሱ ይበጅሃል። በማያገባህ ጉዳይ እየገባህ መዘባረቁ ግን…» ብሎ ሳይጨርስ አስቻለው አቋረጠው፡፡
«ትክክል! የሙያ ሥነ-ምግባርን ማክበር ማለት መርሁንም ከሚጥሱት ጋር መታገልን ያጠቃልላል፡፡» ሲለው የባርናባስ ስሜት ግን ድንገት ልውጥውጥ አለ፡፡
ባርናባስ አንድ ነገር ትዝ ብሉት በሀሳብ ጭልጥ ብሎ ሄደ፡፡
ባለፈው ዲላ ከተማ በማጅራት ገትር ወረርሽና በተናወጠበት ወቅት የሆስፒታሉ ሠራተኞች በአንድ ላይ ተሰብስበው በሽታውን የመከላከል ጥረታቸው በምን ሁኔታ ላይ እንደሚገኝ ግምገማ ላይ ነበር። ያኔ በበርናባስ ወይስ በአስተዳደር አገልግሎት ሃላፊነቱና
በባርቲ መሠረታዊ ድርጅት አንደኛ ፀሃፊነቱ አስተያየቱን በሚሰጥበት
ግዜ ከሌሎች ሃሳቦች በተጨማሪ የተሰማውን ቅሬታ ሲገልጽ
በእንዲህ ዓይነት አደጋ ወቅት ከፍተኛ የሆነ ሀገራዊ አደራ ተሽክመው ደፋ ቀና ለሚሉ ጓዶች ቅድሚያ መስጠት አስፈላጊና ተገቢ ቢሆንም አንዳንድ ለአብዮቱና ለአብዮቲ አራማጆች
ቀና አመለካከት የሌላቸው
ራስ ወዳዶች ግን የበላይ
አካል የሰጠውን አመራር ላለመቀበል ሲያንገራግሩ ተስተውለዋል በማለት በስብሰባው ላይ ተናግሮ ነበር፡፡
ይህ አሽሙር በቀጥታ እንደሚመለከተው የገባው አስቻለው ደግሞ
“በምንመራበት ፖሎቲካዊ ፍልስፍና መስረት ህዝባዊ አደራ መሸከም ማለት በቅድሚያ ስፊውን ህዝብ ማገልገል እንደሆነ ራሳቸው አራማጆቹ አስተምረውናል። በዚህም መሠረት ምናልባት የሚፈልጉትን አልፈጸምንላቸው እንደሆነ እንጂ
የሚነግሩንን ግን ሳናዛንፍ አከናውነናል፡፡ በዚህም በተጨማሪ ስልጣን በሙያ ስራ ላይ ሲገባ ሙያን ከማራከሱም ባሻገር በሂደት ራሱ ስልጣንም ዋጋ እያጣ
እንዳይሄድ ሰግተን ጥረት አድርገናል::"ካለ በኋላ ንግግሩን
ሲያጠቃልል «አንዳንድ ወገኖች ግን የስልጣን ወንበራቸው ከፍ ባለ ቁጥር እውቀታቸውም በዚያው መጠን ያደገ እየመሰላቸው የተለየ ክብርን ሲሹ
እንመለከታለን። በዚህ አጋጣሚ
ልናስገነዝባቸሁ የምንፈልገው ክብርና ሞገስ አእምሮአዊ ማንነት እንጂ ከሚቀመጥባት ወንበር ላይ እንደማይመነጭ እዲረዱልን ብቻ ነው::» በማለት ተናግር እንዳበቃ አዳራሹ በጭብጨባና በፉጨት
ተናውጦ ነበር፡፡ ያኔ የባርናባስ ከድንጋጤና በንዴት ፈቱ በቁጣ ከሰል መስሉ ነበር።
አስቻለው ዛሬም ያንኑ እየደገመ መሆኑ ተሰምቶት ባርናባስ ፊቱ በቁጣ ተለዋወጡ::
ስማ! አለ ባርናባስ ጣቱን ወደ አስቻለው እየቀስረ«ወሬና ተግባር
ለየቅል ናቸው። ያልተወለደ እየገደልክ በሃኪሞች ቋንቋ ማስወረድ መሆኑን ያውቃልና
የባርናባስ አነጋገር ከምን የተነሳ እንደሆነ ለማወቅ ፈለገ።
በደረስን ጥቆማ መሠረት መረጃዎችን አያሰባስብን ነው። ከዚያ በኋላ የምንነጋገርበት ይሆናል::"አለና ባርናባስ «አሁን ጨርሻለሁ። ከቢሮዩ እንድትወጣልኝ በትህትና እጠይቃለሁ:: ብሎት በረጅሙ ተነፈሰ፡፡
«አዲስ ነገር እየጀመርክ ምኑን ጨረስከው?» አለ አስቻለው አሁንም ዓይኑን በባርናባስ ላይ እንደተከለ፡፡
«ሌላ ጊዜ በአዲስ መልክ እንጀምረዋለን:: አሁን ከቢሮዬ ውጣልኝ፡፡»
አስቻለው በባርናባስ ጥያቄ ተቻኩሎ ከመቀመጫው ቶሎ አልተነሳም፡፡
እንዲያም ለአፍታ ያህል ትኩር ብሎ ከተመለከተው በኋላ «ያልተወለደ ገዳይ አልከኝ? በማለት "መልሶ አስታወሰውና በቃ! ገላግየዋለኋ ፣ ያንን ሳይወለድ ሟች አለው ባርናባስ የሚሰጠውን ምላሽ በመጠባበቅ ትኩር ብሎ እያየው፡፡
«በመግደል!!»
💫ይቀጥላል💫
❤1
#የተወጋ_ልብ
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ዘጠኝ
፡
፡
#ድርሰት_በአሰፋ_በቀለ_ገ
...አፍንጫ ጎራዳነቷ ውበቷን አደመቀው እንጂ አላደበዘዘውም፡፡ ስላማዊት ብዙ ሰው ቢረባረብባትም ከሁሉ የበለጠ የምትቀርበውና ወዳጇ
መሆኑ በብዙዎቹ ዘንድ እየታወቀ የመጣው ታደሰ ነው። ታደሰ መልኩ ጥቁር ሆኖ ረዘም ያለ ጉብል ነው፡፡ እሱ ሲመጣ ሰላማዊት ማንንም አታነጋግርም፡፡ ሄዳ እሱ ላይ ጥብቅ ነው። ይሄ ሁኔታ በፅጌ አማካኝነት ለሰፈሩ ሴተኛ አዳሪዎች ሁሉ ስለተወራ ታደሰ ብቅ ማለቱን ሲያዩ ስሟን
እንደማስቲካ ሲያኝኩት ይውላሉ።
“አሳበዳት እንጂ! ነፍሷን አጠፋላት!ታደሰን አታውቂውም እንዴ? ደላላ ነው እኮ! ኸረ በሌላም የሚጠረጠር ሰው ነው አሉ። አንዱ ውሽማዬ ስለሱ ነግሮኛል።ነጭ ለባሽ ነው ተብሎ ይጠረጠራል ብሎ አጫውቶኛል”
“አረ እባክሽ?! ነጭ ለባሽ ?ምን አስነክቷት ይሆን እንደዚህ በፍቅር የከነፈችለት?”
“ትቀልጃለሽ እንዴ? ያቅማታላ! ብር እንደ አሸዋ ይበትንላታላ! እስቲ ይታይሽ? ደላላ ነው። በዚህ ላይ ደግሞ በነጭ ለባሽነቱ መንግሥት ይከፍለዋል! ገንዘብ ካለ በሰማይ መንገድ አለ ነው
“ምን እያቀመሰቻቸው ይሆን ወንዶቹ ሁሉ እንደዚህ በሷ ላይ የሚረባረቡት በናትሽ?”
“ወረት ነው እባክሽ! ወረት! አዲስ ጀማሪ አይደለችም? በወረት ነው እንደ ንብ የሚከቧት”
የታደሰ ደግሞ ባሰ፡፡ ፍቅር ድብን አድርጎ ገድሎታል እኮ፡፡ ምን ማለትሽ ነው? አሁን አሁንማ ግንባሯን ሳይሳለም አይውልምኮ! እኔም ሳላየው የዋልኩበት ቀን የለም”
“ምን ታደርጊዋለሽ አጅሬ የወረት ፍቅር ነዋ!” ተንሾካሾኩባት። እውነትም ከዚያ ሁሉ የወንድ መንጋ መካከል ለታደስ ልዩ ፍቅር ነበራት። ታደሰ ፍቅሩን በብዙ መልኩ የሚገለፅላትና የሚያስፈልጋትን ሁሉ የሚያሟላላት የስካር ሳይሆን እውነተኛ ጓደኛዋ ነበር።
ዛሬም እንደ ወትሮው ካፖርቱን ከላይ ጣል አድርጉ ባርኔጣውን ደፍቶ አንገቱ ላይ ሻርፕ ጠምጥሞ ተፍተፍ የሚለው ወደሷ ነበር፡፡ ከሁለተኛ ፖሊስ ጣቢያ ወደ ቀኝ ተገንጥሎ ወደ እሪ በከንቱ የሚወስደውን ቀጭን የአስፋልት መንገድ ተከትሎ ወደ ፍቅረኛው ወደ ሰላማዊት ለመድረስ እየተጣደፈ ነበር፡፡
ከምሽቱ ሁለት ሰዓት ሆኗል። በአላፊ አግዳሚ ላይ ዐይኖቻቸውን እያፈጠጡ የሚያስፈራሩ ሴተኛ አዳሪዎች ብቅ ብቅ ማለት ጀምረዋል። በዚህ
ሰዓት እብዱ ምንሽንሽ ከአካባቢው አይታጣም ነበር፡፡ አንዴ ወዲህ አንዴ ወዲያ እየዘለለ ድንጋይ እያነሳ ድንጋይ እየጣለ ይሯሯጥ ነበር፡፡ ሣንቲም
ይለምናል። ከሰጡት ይቀበላል፡፡ ዝም ካሉት ደንታም የለው። የሱ ቁም ነገር መዝለል፣ መዝለል፣ ድንጋይ መፈንቀል፣ ድንጋይ ማንሳት ድንጋይ መጣል ብቻ ነው፡፡ ዛሬ ግን በሱ ምትክ ሰካራሙ ታከለ ያንን የማያስከፍል ድራማውን እያሳየ ለሴተኛ አዳሪዎች መሳለቂያና መደበሪያ ሆኖላቸው ነበር፡፡ መጀመሪያ ቀይ አጣብቂኝ ሱሪ ለብሳ ፀጉሯን እንደ ገዳይ ጐፈሬ ወዳቆመችው ሴት ቤት ጥልቅ ብሎ ገባ..
ሰካራሙ ታከለ ትዳሩን በመጠጥ ምክንያት ካፈረሰ በኋላ መቅኖ አጥቶ በደሞዝ ሰሞን ሲጠጣ፣ያገኘውን ሲጋብዝ፣ ሲሸልም፣ ሲበትን ይከርምና
ባዶ ኪሱን ጨረቃ አስመስሎ መውጣት ልማዱ ነው። እንደምንሽንሽ ሲለይለት አንድ ሀሙስ ብቻ ነው የቀረው፡፡ ሴትዮዋ በሯን ዘጋችና...
“እሺ ሂሣብ በቅድሚያ!” አለችው።
“ም. ን. ድ. ነው... ቅርሚያ ቅርሚያ! የምትይው? እኔን አታ..
አታምኝ.. ኝ.. ኝምምም?” አላት ልፍድድ ባለ የስካር ንግግር።
“ኡፋ! ሰውዬ ወሬ አታብዛ ! የምትከፍል ከሆነ በቅድሚያ ክፈልና እሺ። አለበለዚያ ውጣልኝ!ገበያዬን አትዝጋ!” አለችና አንባረቀችበት። ታከለ በጠጅና በአረቄ ብዛት የደነበሹ ዐይኖቹን ብልጥጥ አድርጎ ሲመለከታት ተንኮል የቋጠረ አመፀኛ ዝንጀሮ እንጂ ለጉዳይ የገባ እንግዳ አይመስልም ነበር።
በል ተናገር?! ያለበለዚያ ውጣ!” የዘጋችውን በር መልሳ እየከፈተች ጭኽችበት።
“ቆይ .. እ- ሺ ቆይ! ቆይ!” አለና ወደ ኪሱ ገባ፡፡ ያገኘው ሰላሳ አምስት ሣንቲም ብቻ ነበር።
እሺ ያው..ልሽ!
አትፈልጊምምም.?” እየተንተባተበ፡፡ ብልጭ አለባት።
ከኋላው አሽቀንጥራ ስትወረውረው ከፊት ለፊቱ ካለው ቆሻሻ ውሃ ከሚ ወርድበት ቦይ ውስጥ ሂዶ ተወተፈ፡፡ ከዚያም እየተውተረተረ ተነሳና ሣንቲምቹን መለቃቀም ጀመረ፡፡ እንደምንም ብሎ ሃያ አምስት ሣንቲም አገኘ።
ትርዒቱን እያዩ ወደሚሳሳቁት ግራና ቀኙን ወደተኮለኮሉ ሴተኛ አዳሪዎች እየተመለከተ“ይህቺን... ፈላጊ!.. ይህቺን... ይህቺን.” እያለ ሳንቲ ሞቹን ሽክ... ሽክ... ሽክ ሲያደርጋቸው የበለጠ በሳቅ ፈነዱ።
“አንተ ጠንባራ ሰካራም ድራሽህ ይጥፋ! የቀረችህ እሷ ናት። ሂድና ለሚስትህ ቀሚስ ግዛበት ፉዞ!” የስድብ መአት አወረዱበት። እሱም እየተንገዳገደ ቁልቁል ወረደ። ታደሰ ይህ ትርዒት የሚካሄድበትን አካባቢ
አልፎ ወደ ሰላማዊት ዘንድ ሊደርስ ትንሽ ቀርቶታል። አስፋልቱን ከመሻገሩ በፊት ግን ቆም ብሎ ምን ይዞላት እንደሚሄድ አሰላሰለ። እንደ
ሴተኛ አዳሪነቷ ሳይሆን እንደ ሚስቱ ያስብላት ስለጀመረ ወደ መኖሪያ ቤቱ የሚሄድ አባወራ እንጂ ወደ መሸታ ቤት የሚሄድ ጠጪ አይመስልም ነበር፡፡ ሰላማዊትም ከልቧ ስለምትወደው እሱ ከመጣ ሌላው ጠጪ
ሰው መስሎ አይታያትም፡፡ እንደሚጨነቅላት ስለምታውቅ አፀፋውን ፍቅር እየሰጠችው ነው፡፡ ታደስ ከእማማ ወደሬ ቤት ከፍ ብሎ ወደሚገኘው ሉካንዳ ቤት ገባና ከሽንጥ ሥጋ ላይ ሁለት ኪሎ ግራም አስቆርጦ አስጠቅልሎ ሄደ። ወይዘሮ ወደሬ የታደሰ ውለታ እየከበዳቸው ስለመጣ በሱ ምክንያት ሰላማዊትን ማክበርና መፍራት ጀምረዋል። ታደሰ ወደ ቤት ሊገባ ካለ በኋላ ምናምን እንዳቋረጠው ሰው ወደ ኋላው ሰግጠጥ አለና ቆመ፡፡ቀስ ብሎ በጓሮ በኩል ዞረ። የጓሮውን በር ያለሱ የሚደፍረው የለም።
“ሰላምን ጥሪያት” አላት ላፅጌ። ሰላማዊት ፅጌ ስትነግራት ሮጣ መጣች።
“ውይ ታዴ!”እቅፍ አድርጋ ሳመችውና በእጁ የያዘውን ተቀበለችው።
በጓሮ በኩል ዞሮ የገባው የያዘውን ሊሰጣት መሰላት። ድርጊቱ የበለጠ ገረማት። ማንም እሱ የሚያደርገውን አያደርግላትም። የፈለገውን ያክል ገንዘብ አስታቅፈዋት ቢሄዱ ታደሰ የሚያስበውን ያክል አስበውላት አያውቁም፡፡ በበዓላት ቀን ሹልክ ብሎ ይመጣና ገንዘብ ይሰጣታል። እንዳይደብርሽ እያለ ትያትርና ሙዚቃ ቤት ወስዶ ያዝናናታል፡፡
“አይ ታደሰ?አሁንስ አበዛው ምነው እሱ እንዲህ ተጨነቀ? እኔ ውለታ
ሲበዛብኝ ደስ አይለኝም፡፡ ይከብደኛል። ከሌላው የተለየ ለሱ ምን የተደረገለት ነገር አለ?” ወይዘሮ ወደሬ ስለታደሰ ተጨነቁ፡፡
“ታድዬ እቤት ትገባለህ ወይስ እዚሁ ጠላ ይዤልህ ልምጣ?” ስትል ጠየቀችው።
“እቤት አልገባም እዚችው ጓሮ ቁጭ ብለን ትንሽ አጫውቺኝና ጠላ ጠጥቼ እሄዳለሁ” አሁን አሁን የገባው ጠጪ ሁሉ እንደፈለገው እየጎተተ ሲያሻሻት፣ ሲያቅፋት፣ ሲስማት፣ ሲደባብሳት ማየት እያስጠላው መጥቷል።
“እሺ የኔ ቆንጆ ይዤልህ ልምጣ” አለችና ተመልሳ ገባች።
“ታዴ ወደ ቤት አይገባም እንዴ ሰላም?” አሉ ወይዘሮ ወደሬ።
“ውጭ ይሻለኛል ብሉኝ እኮ ነው”
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ዘጠኝ
፡
፡
#ድርሰት_በአሰፋ_በቀለ_ገ
...አፍንጫ ጎራዳነቷ ውበቷን አደመቀው እንጂ አላደበዘዘውም፡፡ ስላማዊት ብዙ ሰው ቢረባረብባትም ከሁሉ የበለጠ የምትቀርበውና ወዳጇ
መሆኑ በብዙዎቹ ዘንድ እየታወቀ የመጣው ታደሰ ነው። ታደሰ መልኩ ጥቁር ሆኖ ረዘም ያለ ጉብል ነው፡፡ እሱ ሲመጣ ሰላማዊት ማንንም አታነጋግርም፡፡ ሄዳ እሱ ላይ ጥብቅ ነው። ይሄ ሁኔታ በፅጌ አማካኝነት ለሰፈሩ ሴተኛ አዳሪዎች ሁሉ ስለተወራ ታደሰ ብቅ ማለቱን ሲያዩ ስሟን
እንደማስቲካ ሲያኝኩት ይውላሉ።
“አሳበዳት እንጂ! ነፍሷን አጠፋላት!ታደሰን አታውቂውም እንዴ? ደላላ ነው እኮ! ኸረ በሌላም የሚጠረጠር ሰው ነው አሉ። አንዱ ውሽማዬ ስለሱ ነግሮኛል።ነጭ ለባሽ ነው ተብሎ ይጠረጠራል ብሎ አጫውቶኛል”
“አረ እባክሽ?! ነጭ ለባሽ ?ምን አስነክቷት ይሆን እንደዚህ በፍቅር የከነፈችለት?”
“ትቀልጃለሽ እንዴ? ያቅማታላ! ብር እንደ አሸዋ ይበትንላታላ! እስቲ ይታይሽ? ደላላ ነው። በዚህ ላይ ደግሞ በነጭ ለባሽነቱ መንግሥት ይከፍለዋል! ገንዘብ ካለ በሰማይ መንገድ አለ ነው
“ምን እያቀመሰቻቸው ይሆን ወንዶቹ ሁሉ እንደዚህ በሷ ላይ የሚረባረቡት በናትሽ?”
“ወረት ነው እባክሽ! ወረት! አዲስ ጀማሪ አይደለችም? በወረት ነው እንደ ንብ የሚከቧት”
የታደሰ ደግሞ ባሰ፡፡ ፍቅር ድብን አድርጎ ገድሎታል እኮ፡፡ ምን ማለትሽ ነው? አሁን አሁንማ ግንባሯን ሳይሳለም አይውልምኮ! እኔም ሳላየው የዋልኩበት ቀን የለም”
“ምን ታደርጊዋለሽ አጅሬ የወረት ፍቅር ነዋ!” ተንሾካሾኩባት። እውነትም ከዚያ ሁሉ የወንድ መንጋ መካከል ለታደስ ልዩ ፍቅር ነበራት። ታደሰ ፍቅሩን በብዙ መልኩ የሚገለፅላትና የሚያስፈልጋትን ሁሉ የሚያሟላላት የስካር ሳይሆን እውነተኛ ጓደኛዋ ነበር።
ዛሬም እንደ ወትሮው ካፖርቱን ከላይ ጣል አድርጉ ባርኔጣውን ደፍቶ አንገቱ ላይ ሻርፕ ጠምጥሞ ተፍተፍ የሚለው ወደሷ ነበር፡፡ ከሁለተኛ ፖሊስ ጣቢያ ወደ ቀኝ ተገንጥሎ ወደ እሪ በከንቱ የሚወስደውን ቀጭን የአስፋልት መንገድ ተከትሎ ወደ ፍቅረኛው ወደ ሰላማዊት ለመድረስ እየተጣደፈ ነበር፡፡
ከምሽቱ ሁለት ሰዓት ሆኗል። በአላፊ አግዳሚ ላይ ዐይኖቻቸውን እያፈጠጡ የሚያስፈራሩ ሴተኛ አዳሪዎች ብቅ ብቅ ማለት ጀምረዋል። በዚህ
ሰዓት እብዱ ምንሽንሽ ከአካባቢው አይታጣም ነበር፡፡ አንዴ ወዲህ አንዴ ወዲያ እየዘለለ ድንጋይ እያነሳ ድንጋይ እየጣለ ይሯሯጥ ነበር፡፡ ሣንቲም
ይለምናል። ከሰጡት ይቀበላል፡፡ ዝም ካሉት ደንታም የለው። የሱ ቁም ነገር መዝለል፣ መዝለል፣ ድንጋይ መፈንቀል፣ ድንጋይ ማንሳት ድንጋይ መጣል ብቻ ነው፡፡ ዛሬ ግን በሱ ምትክ ሰካራሙ ታከለ ያንን የማያስከፍል ድራማውን እያሳየ ለሴተኛ አዳሪዎች መሳለቂያና መደበሪያ ሆኖላቸው ነበር፡፡ መጀመሪያ ቀይ አጣብቂኝ ሱሪ ለብሳ ፀጉሯን እንደ ገዳይ ጐፈሬ ወዳቆመችው ሴት ቤት ጥልቅ ብሎ ገባ..
ሰካራሙ ታከለ ትዳሩን በመጠጥ ምክንያት ካፈረሰ በኋላ መቅኖ አጥቶ በደሞዝ ሰሞን ሲጠጣ፣ያገኘውን ሲጋብዝ፣ ሲሸልም፣ ሲበትን ይከርምና
ባዶ ኪሱን ጨረቃ አስመስሎ መውጣት ልማዱ ነው። እንደምንሽንሽ ሲለይለት አንድ ሀሙስ ብቻ ነው የቀረው፡፡ ሴትዮዋ በሯን ዘጋችና...
“እሺ ሂሣብ በቅድሚያ!” አለችው።
“ም. ን. ድ. ነው... ቅርሚያ ቅርሚያ! የምትይው? እኔን አታ..
አታምኝ.. ኝ.. ኝምምም?” አላት ልፍድድ ባለ የስካር ንግግር።
“ኡፋ! ሰውዬ ወሬ አታብዛ ! የምትከፍል ከሆነ በቅድሚያ ክፈልና እሺ። አለበለዚያ ውጣልኝ!ገበያዬን አትዝጋ!” አለችና አንባረቀችበት። ታከለ በጠጅና በአረቄ ብዛት የደነበሹ ዐይኖቹን ብልጥጥ አድርጎ ሲመለከታት ተንኮል የቋጠረ አመፀኛ ዝንጀሮ እንጂ ለጉዳይ የገባ እንግዳ አይመስልም ነበር።
በል ተናገር?! ያለበለዚያ ውጣ!” የዘጋችውን በር መልሳ እየከፈተች ጭኽችበት።
“ቆይ .. እ- ሺ ቆይ! ቆይ!” አለና ወደ ኪሱ ገባ፡፡ ያገኘው ሰላሳ አምስት ሣንቲም ብቻ ነበር።
እሺ ያው..ልሽ!
አትፈልጊምምም.?” እየተንተባተበ፡፡ ብልጭ አለባት።
ከኋላው አሽቀንጥራ ስትወረውረው ከፊት ለፊቱ ካለው ቆሻሻ ውሃ ከሚ ወርድበት ቦይ ውስጥ ሂዶ ተወተፈ፡፡ ከዚያም እየተውተረተረ ተነሳና ሣንቲምቹን መለቃቀም ጀመረ፡፡ እንደምንም ብሎ ሃያ አምስት ሣንቲም አገኘ።
ትርዒቱን እያዩ ወደሚሳሳቁት ግራና ቀኙን ወደተኮለኮሉ ሴተኛ አዳሪዎች እየተመለከተ“ይህቺን... ፈላጊ!.. ይህቺን... ይህቺን.” እያለ ሳንቲ ሞቹን ሽክ... ሽክ... ሽክ ሲያደርጋቸው የበለጠ በሳቅ ፈነዱ።
“አንተ ጠንባራ ሰካራም ድራሽህ ይጥፋ! የቀረችህ እሷ ናት። ሂድና ለሚስትህ ቀሚስ ግዛበት ፉዞ!” የስድብ መአት አወረዱበት። እሱም እየተንገዳገደ ቁልቁል ወረደ። ታደሰ ይህ ትርዒት የሚካሄድበትን አካባቢ
አልፎ ወደ ሰላማዊት ዘንድ ሊደርስ ትንሽ ቀርቶታል። አስፋልቱን ከመሻገሩ በፊት ግን ቆም ብሎ ምን ይዞላት እንደሚሄድ አሰላሰለ። እንደ
ሴተኛ አዳሪነቷ ሳይሆን እንደ ሚስቱ ያስብላት ስለጀመረ ወደ መኖሪያ ቤቱ የሚሄድ አባወራ እንጂ ወደ መሸታ ቤት የሚሄድ ጠጪ አይመስልም ነበር፡፡ ሰላማዊትም ከልቧ ስለምትወደው እሱ ከመጣ ሌላው ጠጪ
ሰው መስሎ አይታያትም፡፡ እንደሚጨነቅላት ስለምታውቅ አፀፋውን ፍቅር እየሰጠችው ነው፡፡ ታደስ ከእማማ ወደሬ ቤት ከፍ ብሎ ወደሚገኘው ሉካንዳ ቤት ገባና ከሽንጥ ሥጋ ላይ ሁለት ኪሎ ግራም አስቆርጦ አስጠቅልሎ ሄደ። ወይዘሮ ወደሬ የታደሰ ውለታ እየከበዳቸው ስለመጣ በሱ ምክንያት ሰላማዊትን ማክበርና መፍራት ጀምረዋል። ታደሰ ወደ ቤት ሊገባ ካለ በኋላ ምናምን እንዳቋረጠው ሰው ወደ ኋላው ሰግጠጥ አለና ቆመ፡፡ቀስ ብሎ በጓሮ በኩል ዞረ። የጓሮውን በር ያለሱ የሚደፍረው የለም።
“ሰላምን ጥሪያት” አላት ላፅጌ። ሰላማዊት ፅጌ ስትነግራት ሮጣ መጣች።
“ውይ ታዴ!”እቅፍ አድርጋ ሳመችውና በእጁ የያዘውን ተቀበለችው።
በጓሮ በኩል ዞሮ የገባው የያዘውን ሊሰጣት መሰላት። ድርጊቱ የበለጠ ገረማት። ማንም እሱ የሚያደርገውን አያደርግላትም። የፈለገውን ያክል ገንዘብ አስታቅፈዋት ቢሄዱ ታደሰ የሚያስበውን ያክል አስበውላት አያውቁም፡፡ በበዓላት ቀን ሹልክ ብሎ ይመጣና ገንዘብ ይሰጣታል። እንዳይደብርሽ እያለ ትያትርና ሙዚቃ ቤት ወስዶ ያዝናናታል፡፡
“አይ ታደሰ?አሁንስ አበዛው ምነው እሱ እንዲህ ተጨነቀ? እኔ ውለታ
ሲበዛብኝ ደስ አይለኝም፡፡ ይከብደኛል። ከሌላው የተለየ ለሱ ምን የተደረገለት ነገር አለ?” ወይዘሮ ወደሬ ስለታደሰ ተጨነቁ፡፡
“ታድዬ እቤት ትገባለህ ወይስ እዚሁ ጠላ ይዤልህ ልምጣ?” ስትል ጠየቀችው።
“እቤት አልገባም እዚችው ጓሮ ቁጭ ብለን ትንሽ አጫውቺኝና ጠላ ጠጥቼ እሄዳለሁ” አሁን አሁን የገባው ጠጪ ሁሉ እንደፈለገው እየጎተተ ሲያሻሻት፣ ሲያቅፋት፣ ሲስማት፣ ሲደባብሳት ማየት እያስጠላው መጥቷል።
“እሺ የኔ ቆንጆ ይዤልህ ልምጣ” አለችና ተመልሳ ገባች።
“ታዴ ወደ ቤት አይገባም እንዴ ሰላም?” አሉ ወይዘሮ ወደሬ።
“ውጭ ይሻለኛል ብሉኝ እኮ ነው”
❤1
“አይበርደውም እንዴ?እዚህ ከሰው ጋር እየተጫወተ አይሻለውም?” አሉ የታደሰን ስሜት በሚገባ ያላጤኑትና ቅናት ትንሽ በትንሹ እየቆነጠጠው
የመጣ መሆኑ ያልገባቸው አሮጊት።ሰላማዊት ታደስን ያገኘችው በዚህ ሥራ ከተሰማራች ከአራት ዓመት በኋላ ነው። ባሳለፈችው የሴተኛ አዳሪነት ህይወት ውስጥ በፍቅር አበድንልሽ፣ ተቃጠልንልሽ የሚሏት ጥቂቶች አይደሉም፡፡ አንዳቸውም ቢሆኑ ግን እንደ ታደስ ሲያስቡላትና ሲጨነቁላት አልታዩም፡፡ ከታደሰ ጋር ከተዋወቁ ከስድስት ወር በላይ ሆኗቸዋል።
እየዋለ ሲያድር ታደሰን የሚሰማው ስሜት እየተለወጠ መጥቷል፡፡ ከሱ ሌላ ማንም ወንድ እንዳይነካትና ቀና ብሎ እንዳያያት ነው ፍላጐቱ፡፡
“ሥራ እንዴት ነው ታዴ?” አላችው እዚያው በጓሮ በኩል ከቤቷ ውሃ ልክ ላይ ተቃቅፈው እየተጨዋወቱ፡፡
“በጣም ጥሩ ነው በሁሉም ነገር እግዚአብሔር እየረዳኝ ነው። ገንዘብ አጥቼ አላውቅም፡፡ ፍቅር ከአንቺ አገኘሁ። የአእምሮ ሰላም የሚያሳጡኝን ነገሮች ቀስ በቀስ እያስወገድኳቸው ነው” ታደሰ ሽፍን ኮፍያ ከአናቱ፣ ፎጣ ከአንገቱ፣ ካፖርት ከትከሻው ላይ ተለይቶት አያውቅም፡፡ይህ አለባበሱ ደግሞ ራሱን ከብርድ ለመጠበቅ ሳይሆን ራሱን ላለማሳወቅ የሚያደርገው ጥረት ይመስል ነበር፡፡
“ታዴ ለፋሲካ እዚህ አድረህ አብረን ነው የምንፈስከው አይደል?”
“ስላምዬ እግዚአብሔር የልቤን ያሳካልኝ እንጂ ከፋሲካ ወዲህ ሳንጠቃለል እንቀራለን ብለሽ ነው? እስከዚያ ድረስማ አንቆይም” ሰላማዊት በታደስ
አነጋገር ውስጥ ውስጡን በደስታ ተፍነከነከች። አብራው እስከ መጨረሻው እንድትኖር ፍላጉቱን ሲገልፅላት አንቃ ልትስመው ከጀለች። ከዚህ እንደ ኮሶ ከመረራት ህይወት ተላቃ ከምታፈቅረው ሰው ጋር በትዳር
ተሳስራ የመኖሩ ጉጉት እንደ ህልም ሆኖ በሚታያት ሰዓት ይህንን የምስራች ሲያበስራት ብድግ ብላ እልልታዋን አታቃልጠው ነገር ውስጧ
በደስታ እየፈነደቀ አውቃ ልትሽኮረመም ፈለገች፡፡
ትቀልዳለህ እንዴ ታዴ? ዝም ብሎ ተያይዞ መሄድ አለ እንዴ? ይሄንን
ስታስብኮ በቅድሚያ ማጣራት ያለብህ ብዙ ነገሮች አሉ፡፡ መጀመሪያ የኔን ሀሣብ ከዚያ የእማማ ወደሬን ፈቃድ ከዚያ..በቃ ብዙ ነገሮች ...
“ዐይኖችዋን በፍቅር ስልምልም አድርጋ ከንፈሩን ሳመችው።
“ስላምዬ ያንቺን ሀሳብ አውቀዋለሁ እኔ እንደማስበው ይሆናል የሚል እምነት አለኝ፡፡ ፍቅር በመካከላችን እስካለ ድረስ ሃሳባችን የሚለያይ አይ መስለኝም፡፡ እትዬ ወደሬም ቢሆኑ እኔና አንቺ ከምናስበው ውጭ ያስባሉ ብዬ አልገምትም” እሱም ሳም አደረጋት። ቤት ተከራይቶ ጥቂት ከተደራጀ በኋላ በባልና ሚስትነት ተጠቃለው አብረው እንዲኖሩ እንጂ ከሚንጋጋው ጐረምሳ መንጋጋ የሚወዳትን ልጅ እንደ ቀበሮ እየተናጠቀ
መዝለቅን አልፈለገውም፡፡
“ኡ...ኡ! ያዘው! ...በለው! ሄደ! ኳኳ. ኳ ጓ ጋ.…......….በወይዘሮ ወደሬ ቤት ውስጥ ባሉት ጠጪዎች መካከል ፀብ ተፈጠረና ቤቷ በኳኳታ ተሞላች፡፡
“ወይኔ ታድዬ!” ሰላማዊት ደነገጠችና ታደሰ ጉያ ውስጥ ሽጉጥ አለችበት፡፡
“ደስ! ታደሰ! ምነው ዝም አልክ? ኸረ እባክህ እቃዬ አለቀ! ” ወይዘሮ ወደሬ ወደ ጓሮ ወደ ታደለ ሮጡ..ብርጭቆ፣መለኪያ፣ ጠርሙስ እንደ ድንጋይ ለመፈናከቻ አገልግሎት ዋሉ። የተሰረቀው ሰው ገዛኸኝን አንቆ
ይጮሃል “ገንዘቤን!.ገንዘቤ!..ብሬን!"
“አይዞዎት እማማ ረጋ ይበሉ ግድ የለም ይሄ የኔ ሥራ ነው።” አረጋጋቸውና ቆፍጠን ብሎ ወደ ውጭ ሮጠ፡፡ ከምንጊዜው ይዟቸው እንደመጣ
አይታወቅም። ሦስት የታጠቁ ፖሊሶች ደረሱ።
እጅ ወደ ላይ እንዳትንቀሳቀስ በታደስ ጥቆማ መሠረት ፖሊሶቹ በገዛኸኝ ግንባር ላይ ደገነበት።
እኔ አይደለሁም!እሱ ራሱ ነው! ወርውሮ የመታኝ!...እሱን ያዘው!”
ጮኸ፡፡ ታደሰ ገዛኸኝን በደንብ ያውቀዋል። ያሰለቸ ኪስ አውላቂ ነጣቂ ነው። ፀቡ ሊነሳ የቻለው እዚያ መጠጥ ቤት ውስጥ ከጉኑ ቁጭ ካለው ጠጪ ኪስ ሃምሣ ብር መንትፎ በአጋጣሚ ተነቅቶበት ነው። ሰውዬው
አንገቱን አንቆ ጮኸ፡፡
“ሌባ! ሌባ! ገንዘቤን! አምጣ! ገንዘቤን!” ተጠመጠመበት። በዚህ ጊዜ ከጉኑ የነበረው የሌባው ጓደኛ አየለ ገንዘቡ የተሰረቀበትን ሰውዬ በቦክስ አፍን
ጫው ላይ ሲያጐነው የመለኪያና የብርጭቆ ጦርነቱ ተነሣ። ታደሰም
ወደ ጓሮ የዞረው ለካስ ገዛኸኝን ስላየው ነበር፡፡ ይሄ ነገር እንደሚፈጠር አስቀድሞ ስለገመተ ከጓሮ ቁጭ ብሎ በንቃት እየተጠባበቀው ነበር::
በዚሁ መስረት ገዛኽኝ ኪሱ ሲፈተሽ አራት ባለ አስር ብር ኖቶችና አስር ባለ አንድ ብሮች ተዘረፍኩ የሚለው ግለስብ በሰጠው ቃል መሠረት ሳይጨምር ሳይቀንስ አንድ ላይ ጥቅልል ብለው ተገኙ፡፡ ገዛኸኝም ከኋላው በፖሊሶች እየተገፈተረ ወደ ፖሊስ ጣቢያ ተወሰደ።...
✨ይቀጥላል✨
የመጣ መሆኑ ያልገባቸው አሮጊት።ሰላማዊት ታደስን ያገኘችው በዚህ ሥራ ከተሰማራች ከአራት ዓመት በኋላ ነው። ባሳለፈችው የሴተኛ አዳሪነት ህይወት ውስጥ በፍቅር አበድንልሽ፣ ተቃጠልንልሽ የሚሏት ጥቂቶች አይደሉም፡፡ አንዳቸውም ቢሆኑ ግን እንደ ታደስ ሲያስቡላትና ሲጨነቁላት አልታዩም፡፡ ከታደሰ ጋር ከተዋወቁ ከስድስት ወር በላይ ሆኗቸዋል።
እየዋለ ሲያድር ታደሰን የሚሰማው ስሜት እየተለወጠ መጥቷል፡፡ ከሱ ሌላ ማንም ወንድ እንዳይነካትና ቀና ብሎ እንዳያያት ነው ፍላጐቱ፡፡
“ሥራ እንዴት ነው ታዴ?” አላችው እዚያው በጓሮ በኩል ከቤቷ ውሃ ልክ ላይ ተቃቅፈው እየተጨዋወቱ፡፡
“በጣም ጥሩ ነው በሁሉም ነገር እግዚአብሔር እየረዳኝ ነው። ገንዘብ አጥቼ አላውቅም፡፡ ፍቅር ከአንቺ አገኘሁ። የአእምሮ ሰላም የሚያሳጡኝን ነገሮች ቀስ በቀስ እያስወገድኳቸው ነው” ታደሰ ሽፍን ኮፍያ ከአናቱ፣ ፎጣ ከአንገቱ፣ ካፖርት ከትከሻው ላይ ተለይቶት አያውቅም፡፡ይህ አለባበሱ ደግሞ ራሱን ከብርድ ለመጠበቅ ሳይሆን ራሱን ላለማሳወቅ የሚያደርገው ጥረት ይመስል ነበር፡፡
“ታዴ ለፋሲካ እዚህ አድረህ አብረን ነው የምንፈስከው አይደል?”
“ስላምዬ እግዚአብሔር የልቤን ያሳካልኝ እንጂ ከፋሲካ ወዲህ ሳንጠቃለል እንቀራለን ብለሽ ነው? እስከዚያ ድረስማ አንቆይም” ሰላማዊት በታደስ
አነጋገር ውስጥ ውስጡን በደስታ ተፍነከነከች። አብራው እስከ መጨረሻው እንድትኖር ፍላጉቱን ሲገልፅላት አንቃ ልትስመው ከጀለች። ከዚህ እንደ ኮሶ ከመረራት ህይወት ተላቃ ከምታፈቅረው ሰው ጋር በትዳር
ተሳስራ የመኖሩ ጉጉት እንደ ህልም ሆኖ በሚታያት ሰዓት ይህንን የምስራች ሲያበስራት ብድግ ብላ እልልታዋን አታቃልጠው ነገር ውስጧ
በደስታ እየፈነደቀ አውቃ ልትሽኮረመም ፈለገች፡፡
ትቀልዳለህ እንዴ ታዴ? ዝም ብሎ ተያይዞ መሄድ አለ እንዴ? ይሄንን
ስታስብኮ በቅድሚያ ማጣራት ያለብህ ብዙ ነገሮች አሉ፡፡ መጀመሪያ የኔን ሀሣብ ከዚያ የእማማ ወደሬን ፈቃድ ከዚያ..በቃ ብዙ ነገሮች ...
“ዐይኖችዋን በፍቅር ስልምልም አድርጋ ከንፈሩን ሳመችው።
“ስላምዬ ያንቺን ሀሳብ አውቀዋለሁ እኔ እንደማስበው ይሆናል የሚል እምነት አለኝ፡፡ ፍቅር በመካከላችን እስካለ ድረስ ሃሳባችን የሚለያይ አይ መስለኝም፡፡ እትዬ ወደሬም ቢሆኑ እኔና አንቺ ከምናስበው ውጭ ያስባሉ ብዬ አልገምትም” እሱም ሳም አደረጋት። ቤት ተከራይቶ ጥቂት ከተደራጀ በኋላ በባልና ሚስትነት ተጠቃለው አብረው እንዲኖሩ እንጂ ከሚንጋጋው ጐረምሳ መንጋጋ የሚወዳትን ልጅ እንደ ቀበሮ እየተናጠቀ
መዝለቅን አልፈለገውም፡፡
“ኡ...ኡ! ያዘው! ...በለው! ሄደ! ኳኳ. ኳ ጓ ጋ.…......….በወይዘሮ ወደሬ ቤት ውስጥ ባሉት ጠጪዎች መካከል ፀብ ተፈጠረና ቤቷ በኳኳታ ተሞላች፡፡
“ወይኔ ታድዬ!” ሰላማዊት ደነገጠችና ታደሰ ጉያ ውስጥ ሽጉጥ አለችበት፡፡
“ደስ! ታደሰ! ምነው ዝም አልክ? ኸረ እባክህ እቃዬ አለቀ! ” ወይዘሮ ወደሬ ወደ ጓሮ ወደ ታደለ ሮጡ..ብርጭቆ፣መለኪያ፣ ጠርሙስ እንደ ድንጋይ ለመፈናከቻ አገልግሎት ዋሉ። የተሰረቀው ሰው ገዛኸኝን አንቆ
ይጮሃል “ገንዘቤን!.ገንዘቤ!..ብሬን!"
“አይዞዎት እማማ ረጋ ይበሉ ግድ የለም ይሄ የኔ ሥራ ነው።” አረጋጋቸውና ቆፍጠን ብሎ ወደ ውጭ ሮጠ፡፡ ከምንጊዜው ይዟቸው እንደመጣ
አይታወቅም። ሦስት የታጠቁ ፖሊሶች ደረሱ።
እጅ ወደ ላይ እንዳትንቀሳቀስ በታደስ ጥቆማ መሠረት ፖሊሶቹ በገዛኸኝ ግንባር ላይ ደገነበት።
እኔ አይደለሁም!እሱ ራሱ ነው! ወርውሮ የመታኝ!...እሱን ያዘው!”
ጮኸ፡፡ ታደሰ ገዛኸኝን በደንብ ያውቀዋል። ያሰለቸ ኪስ አውላቂ ነጣቂ ነው። ፀቡ ሊነሳ የቻለው እዚያ መጠጥ ቤት ውስጥ ከጉኑ ቁጭ ካለው ጠጪ ኪስ ሃምሣ ብር መንትፎ በአጋጣሚ ተነቅቶበት ነው። ሰውዬው
አንገቱን አንቆ ጮኸ፡፡
“ሌባ! ሌባ! ገንዘቤን! አምጣ! ገንዘቤን!” ተጠመጠመበት። በዚህ ጊዜ ከጉኑ የነበረው የሌባው ጓደኛ አየለ ገንዘቡ የተሰረቀበትን ሰውዬ በቦክስ አፍን
ጫው ላይ ሲያጐነው የመለኪያና የብርጭቆ ጦርነቱ ተነሣ። ታደሰም
ወደ ጓሮ የዞረው ለካስ ገዛኸኝን ስላየው ነበር፡፡ ይሄ ነገር እንደሚፈጠር አስቀድሞ ስለገመተ ከጓሮ ቁጭ ብሎ በንቃት እየተጠባበቀው ነበር::
በዚሁ መስረት ገዛኽኝ ኪሱ ሲፈተሽ አራት ባለ አስር ብር ኖቶችና አስር ባለ አንድ ብሮች ተዘረፍኩ የሚለው ግለስብ በሰጠው ቃል መሠረት ሳይጨምር ሳይቀንስ አንድ ላይ ጥቅልል ብለው ተገኙ፡፡ ገዛኸኝም ከኋላው በፖሊሶች እየተገፈተረ ወደ ፖሊስ ጣቢያ ተወሰደ።...
✨ይቀጥላል✨
👍4
#ያልታበሱ_እንባዎች
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አንድ
፡
፡
#ድርሰት_በአሰፋ_በቀለ_ገየሱስ
...«ሌላ ጊዜ በአዲስ መልክ እንጀምረዋለን:: አሁን ከቢሮዬ ውጣልኝ፡፡»
አስቻለው በባርናባስ ጥያቄ ተቻኩሎ ከመቀመጫው ቶሎ አልተነሳም፡፡
እንዲያም ለአፍታ ያህል ትኩር ብሎ ከተመለከተው በኋላ «ያልተወለደ ገዳይ አልከኝ? በማለት "መልሶ አስታወሰውና በቃ! ገላግየዋለኋ ፣ ያንን ሳይወለድ ሟች አለው ባርናባስ የሚሰጠውን ምላሽ በመጠባበቅ ትኩር ብሎ እያየው፡፡
«በመግደል!!»
«ቢወለድ ምን ያደርጋል? ያው አንተን ወይም እኔን ሆኖ መኖር ነው!»
«ስትል?»
«የአንተን ዕድሜ ቢያገኝ ሲበድል ይኖራል። የኔ ዕጣ ከደረሰው ደግሞ ሲበደል አየህ! በዚች አገር ሁለት ዓይነት አሰላለፎች አሉ በዳይና ተበዳይ።
የቁጥር ልዩነታቸው ግን የትየለሌ በዳዮች እፍኝ ተበዳዮች ግን እልፍ አዕላፍ፡ ታዲያ አዲስ መጪው ሰው ከእነዚህ የህዝብ ክፍሎች አንዱን ከመሆን የት ያመልጣል» ባርናባስ በቅድሚያ ስስ ከንፈሮቹን ወዲህ ወዲያ አሾራቸው፡፡
ቀጥሎም መነፅሩን ብድግ አድርጎ ወደ ዓይኑ እያስጠጋ ፍልስፍናውን ተወት አድርገህ ከቢሮዬ ብትወጣ የሚሻል መሰለኝ!» አለው፡፡
እስቻለው ለባርናባስ ማስጠንቀቂያ ብሎ ሳይሆን ጉዳዩንም ጨርሷልና ድንገት ብድግ እያለ አቶ ባርናባስ! ያልገባህን ሁሉ ከፍልስፍና የምትቆጥር ከሆነ ድንቁርናህን ያሳያል። እየገባህ ያልገባህ ለመምሰል የምትሞከርም ከሆነ የባሰ ትቀላለህ፡፡ ቅሌት ሲደጋገም መጨረሻው ሳይነሱ ሆኖ መውደቅን ያስከትላል፡፡» ካለ
በኋላ በዓይን የሚታይ በእጅ የሚዳሰስ ግልጽ ነገር ልትክድ ነው !?» ብሎት በሩን ከፍቶ ወጣና መልሶ ጓ አድርጎ ዘግቶት ሄደ፡፡
አስቻለጠ ከባርናባስ ክፍል እንደ ወጣ በንዴት ፈረስ ወደ አንድ አቅጣጫ እየተራመደ ነበር፡፡ ነገር ግን በዚያው በነበረበት ኮሪዶር ውስጥ ድንገት ቀጥ ብሎ ቆመ። ያልተወለደ ገዳይነቱ ጉዳይ ስሜቱን ቆጠቆጠው፡፡ በዚህ ዙሪያ ለራሱ የሚያውቀው ነገር ባይኖርም ባርናባስ ግን ያለ አንድ ነገር እንዳላነሳው ገመተ፡፡ ብቻ
አንድ ነገር ታየው፡፡ ስለ ሁሉም ጉዳይ የሆስፒታሉን ሜዲካል ዳይሬክተር ማነጋገር፡፡ በቀጥታ ወደ ዳይሬክተሩ ቢሮ እመራ፡፡
ዶክተር ደጀኔ አድማሱ ከሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተርነቱ በተጨማሪ የፖርቲ መሠረታዊ ድርጅት ሀለተኛ ፀሃፊ ነው ከባርናባስ ቀጥሎ ያለ የፖለቲካ
ባለ ስልጣን፡፡ ያም ህ'ኖ በሁሉም የሆስፒታሉ ሠራተኞች ዘንድ የሚወደድና የሚከበር ስው ነው። በሰከነ አመለካከቱና በረጋ አነጋገሩ የተመስገነ ነው፡፡
በዕድሜው ብዙ የገፋ ባይሆንም እንደ አባት የሚታይ ነው። እንደ አለቃ ሲያዝና ሲቆጣ አይታይም፡፡
ከዶክተር እስከ ዘበኛ ያሉትን የሆስፒታሉ ሠራተኞች በእኩል
ዓይን እያየ የማስተናገድ የተለየ ስጦታ ያለው ቅንና አስተዋይ ሰው ነው። በዚህ የተነሳ የሚያከብረው እንጂ የሚፈራው የለም::
ዶክተር ደጀኔ በተለይ ለአስቻለው ጥሩ አመለካከት አለው ሁለቱ በዲላ ሆስፒታል ውስጥ ከእራት ዓመት በላይ አብረው ሰርተዋል፡፡ በዚህ ጊዜ ውስጥ ዶክተር ደጀኔ የእስቻለውን ማንነትና ምንነት እንዲሁም ሙያዊ ስነ-ምግባሩን
ከቅርብ ርቀት ተከታትሎታል። ስራውንና አሰራሩን ይወድለታል፡፡ የአቅሙን ያህል ሲፍጨረጨር ለብዙ ጊዜ አጢኖታል፡ በባህሪውም ትሁት መሆነን ታረድቶታል። ሙያዊ በሆኑና ባልሆነ ጉዳዮች ላይ ሃሳቦችን ሲያፈልቅና ደካማ መስለው በታዩት ላይ ሲከራከር በቅንነት መሆኑን ተገንዝቧል። ሀሳቡን ሲሰነዝር የማይፈራና
የማይጨነቅ ግልፅና ደፋር መሆኑን አጢኗል። ከሁሉም በላይ ሲዋሽና ሲያስመስል አይቶት ወይም ሰምቶት አያውቅም፡፡ ከዚህም አጠቃላይ ሁኔታ በመነሳት ለአስቻለው ጥሩ ስሜት አለው።
እስቻለው በር አንኳኩቶ ሲገባ ዶክተር ደጅኔ ብድግ ብሎ ተቀበለው፡፡
በእለቱ ቡላውን ካኪ ከውስጥ ለብሶ ከላይ ነጭ ጋዎን ደርቧል ፊቱ አነስ ያለችና ጠይም ነው። እንዲያውም አብዛኛው ፊቱ በረጅም ጥቁር ፂም የተሞላ በመሆኑ ያችው ትንሽና ጠይም ፊቱ ሁሌም ቦግ ብላ ትታያለች
ፀጉሩ ገባ በማለቱ ግንባሩ ሰፋ
ብሏል። ዓይኖቹ እነስ እነስ ያሉ ሆነው ነገር ግን ቁልጭ ያሉ ናቸው፡፡ አፍንጫው በፊቱ ልክ አጭር ናት። በጥቁር ፂም መሀል ብልጭ የሚሉት ጥርሶቹ ነጫጭ ናቸው ሁሉግዜ ፈገግታ አይለየውምና ደስተኛ ይመስላል
«ፈልጌህ ነበር ዶክተር» አለው አስቻለው ተጨባብጠው ከጨረሱ በኋላ፡ ይቻላል፡፡ ቁጭ በል!» ሲል ዶክተር ደጀኔ አስቻለው እንዲቀመጥ ጋበዘው፣ በግራ እጁ ፊትለፊት ግድግዳ ሥር የተቀመጠ ሶፋ እያሳየ።
እስስቻለው ሊቀመጥ ወደ ሶፋው ሲያመራ እንኳ ስሜቱ ጥሩ እንዳልሆነ አረማመዱ ያስታውቃል። ፈጠን ፈጠን ብሎ አተራመደ በኋላ ሶፋው ላይ ዘፍ
ብሎ በመቀመጥ የፊቱን ላብ በእጁ ይጠርግ ጀመር። ከንፈሩንም ደጋግሞ በምላሱ
ያርሳል። ዓይኖቹም ፍጥጥ ብለዋል። የአስቻለውን የውስጥ ስሜት የተረዳው
ዶክተር ደጀኔ ለእፍታ ያህል ትኩር ብሎ ከተመለከተው በኋላ፡-
«ምነው አስቻለው! ሰላም አይደለህም?» ሲል ረጋ ባለ አነጋገር ጠየቀው።
«ፍፁም ደህና እይደለሁም!» አለው እስቻለው ቁጭ ባለበት እየተቁነጠነጠ፡፡
«ምነው ምን ሆንክ?»
«በዚህ ሆስፒታል ውስጥ ምን እየተካሄደ እንደሆን ሊገባኝ አልቻለም
ዶክተር። በጣም ግራ ተጋባሁ፡፡
«እንዴት?»
«በቃ! አልገባኝም!
ዶክተር ደጀኔ የአስቻለውን አኳኋን ሲመለከት ቆየና «ስማ አስቻለው!» ሲል ረጋ ባለ አነጋገር ጠራው።
«አቤት!»
«የዲላ ሆስፒታል ትልቅ ተቋም ነው። ከስልሳ በላይ ሠራተኞች አሉት። በርካታ ህመማን ይመላለሶበታል። አስታማሚዎችም እንዲሁ፡፡ አልፎ አልፎም የሥራ ሃላፊዎችና የፖለቲካ ባለ ስልጣኖችም ብቅ ብቅ ይሉበታል። በአጠቃላይ ብዙ
የሰው ዓይነት የሚመጣበትና የሚቀበል ትልቅ መንግስታዊ ተቋም ነው፡፡ ታዲያ ዛሬ በእያንዳንዳችን የግል ህይወት ዙሪያ፣ በእያንዳንዳችን ቤትና ግቢ ውስጥ ምን እየተካሄደብን እንደሆነ እንኳ በውል የማናውቅበት ጊዜ ላይ ሆነን በዚህ ትልቅ ተቋም ውስጥ እየተካሄደ ያለውን ነገር መረዳት ሲያቅተን ምን ያስገርማል!» ሲል
ጥያቄ አዘል በሆነ አስተያየት ስሜቱን ገልፀለት።
አስቻለው በዚህ የዶክተር ደጀኔ ንግግር ለአጠቃላይ ችግሩ አጠቃላይ መፍትሄ ያገኘ ያህል ደስ አለው:: እጅግ በጣም ረካ፡፡ በንዴትና በብስጭት ውጥርጥር ብሎ የነበረ ሰውነቱ ላላ ረጉብ ሲል ተሰማው፡፡ አተነፋፈስም ወደ
መደበኛ ፍጥነትና መጠን ተመለሰ። ዓይኖቹ ራሳቸው እንደገና ሲደላደለ ተሰማው::
አቀማመጡንም በአዲስ መልክ አስተካክሉ በረጅሙ ተነፈሰና
«ታዲያ ምን ብንሆን፣ ወዴትስ መሄድ ይሻለኛል?» ሲል ዶክተር ደጀኔን በትካዜ ዓይን እያየ ጠየቀው።
ምን መሆን እንዳለብን መናገር የምችል አይመስለኝም፡፡ መሄጃው ግን ላይገድ ይችላል፡፡ ችግሩ የተሻለ ቦታና ሁኔታ ማግኘቱ ላይ እንደሆነ እንጂ!» አለ ዶክተር ደጀኔ ሃሳብ ውስጥ የገባ እየመሰለ ጣሪያ ጣሪያ በማየት፡፡
አስቻለው ለችግሩ መፍትሄ ሊፈልግ የገባበት ቢሮ በሌላ ችግረኛ የተያዘ እስከሚመስለው ድረስ ዶክተር ደጀኔ እሳዘነው:: ከፊቱ ላይ የሚያነብበው ትካዜና
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አንድ
፡
፡
#ድርሰት_በአሰፋ_በቀለ_ገየሱስ
...«ሌላ ጊዜ በአዲስ መልክ እንጀምረዋለን:: አሁን ከቢሮዬ ውጣልኝ፡፡»
አስቻለው በባርናባስ ጥያቄ ተቻኩሎ ከመቀመጫው ቶሎ አልተነሳም፡፡
እንዲያም ለአፍታ ያህል ትኩር ብሎ ከተመለከተው በኋላ «ያልተወለደ ገዳይ አልከኝ? በማለት "መልሶ አስታወሰውና በቃ! ገላግየዋለኋ ፣ ያንን ሳይወለድ ሟች አለው ባርናባስ የሚሰጠውን ምላሽ በመጠባበቅ ትኩር ብሎ እያየው፡፡
«በመግደል!!»
«ቢወለድ ምን ያደርጋል? ያው አንተን ወይም እኔን ሆኖ መኖር ነው!»
«ስትል?»
«የአንተን ዕድሜ ቢያገኝ ሲበድል ይኖራል። የኔ ዕጣ ከደረሰው ደግሞ ሲበደል አየህ! በዚች አገር ሁለት ዓይነት አሰላለፎች አሉ በዳይና ተበዳይ።
የቁጥር ልዩነታቸው ግን የትየለሌ በዳዮች እፍኝ ተበዳዮች ግን እልፍ አዕላፍ፡ ታዲያ አዲስ መጪው ሰው ከእነዚህ የህዝብ ክፍሎች አንዱን ከመሆን የት ያመልጣል» ባርናባስ በቅድሚያ ስስ ከንፈሮቹን ወዲህ ወዲያ አሾራቸው፡፡
ቀጥሎም መነፅሩን ብድግ አድርጎ ወደ ዓይኑ እያስጠጋ ፍልስፍናውን ተወት አድርገህ ከቢሮዬ ብትወጣ የሚሻል መሰለኝ!» አለው፡፡
እስቻለው ለባርናባስ ማስጠንቀቂያ ብሎ ሳይሆን ጉዳዩንም ጨርሷልና ድንገት ብድግ እያለ አቶ ባርናባስ! ያልገባህን ሁሉ ከፍልስፍና የምትቆጥር ከሆነ ድንቁርናህን ያሳያል። እየገባህ ያልገባህ ለመምሰል የምትሞከርም ከሆነ የባሰ ትቀላለህ፡፡ ቅሌት ሲደጋገም መጨረሻው ሳይነሱ ሆኖ መውደቅን ያስከትላል፡፡» ካለ
በኋላ በዓይን የሚታይ በእጅ የሚዳሰስ ግልጽ ነገር ልትክድ ነው !?» ብሎት በሩን ከፍቶ ወጣና መልሶ ጓ አድርጎ ዘግቶት ሄደ፡፡
አስቻለጠ ከባርናባስ ክፍል እንደ ወጣ በንዴት ፈረስ ወደ አንድ አቅጣጫ እየተራመደ ነበር፡፡ ነገር ግን በዚያው በነበረበት ኮሪዶር ውስጥ ድንገት ቀጥ ብሎ ቆመ። ያልተወለደ ገዳይነቱ ጉዳይ ስሜቱን ቆጠቆጠው፡፡ በዚህ ዙሪያ ለራሱ የሚያውቀው ነገር ባይኖርም ባርናባስ ግን ያለ አንድ ነገር እንዳላነሳው ገመተ፡፡ ብቻ
አንድ ነገር ታየው፡፡ ስለ ሁሉም ጉዳይ የሆስፒታሉን ሜዲካል ዳይሬክተር ማነጋገር፡፡ በቀጥታ ወደ ዳይሬክተሩ ቢሮ እመራ፡፡
ዶክተር ደጀኔ አድማሱ ከሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተርነቱ በተጨማሪ የፖርቲ መሠረታዊ ድርጅት ሀለተኛ ፀሃፊ ነው ከባርናባስ ቀጥሎ ያለ የፖለቲካ
ባለ ስልጣን፡፡ ያም ህ'ኖ በሁሉም የሆስፒታሉ ሠራተኞች ዘንድ የሚወደድና የሚከበር ስው ነው። በሰከነ አመለካከቱና በረጋ አነጋገሩ የተመስገነ ነው፡፡
በዕድሜው ብዙ የገፋ ባይሆንም እንደ አባት የሚታይ ነው። እንደ አለቃ ሲያዝና ሲቆጣ አይታይም፡፡
ከዶክተር እስከ ዘበኛ ያሉትን የሆስፒታሉ ሠራተኞች በእኩል
ዓይን እያየ የማስተናገድ የተለየ ስጦታ ያለው ቅንና አስተዋይ ሰው ነው። በዚህ የተነሳ የሚያከብረው እንጂ የሚፈራው የለም::
ዶክተር ደጀኔ በተለይ ለአስቻለው ጥሩ አመለካከት አለው ሁለቱ በዲላ ሆስፒታል ውስጥ ከእራት ዓመት በላይ አብረው ሰርተዋል፡፡ በዚህ ጊዜ ውስጥ ዶክተር ደጀኔ የእስቻለውን ማንነትና ምንነት እንዲሁም ሙያዊ ስነ-ምግባሩን
ከቅርብ ርቀት ተከታትሎታል። ስራውንና አሰራሩን ይወድለታል፡፡ የአቅሙን ያህል ሲፍጨረጨር ለብዙ ጊዜ አጢኖታል፡ በባህሪውም ትሁት መሆነን ታረድቶታል። ሙያዊ በሆኑና ባልሆነ ጉዳዮች ላይ ሃሳቦችን ሲያፈልቅና ደካማ መስለው በታዩት ላይ ሲከራከር በቅንነት መሆኑን ተገንዝቧል። ሀሳቡን ሲሰነዝር የማይፈራና
የማይጨነቅ ግልፅና ደፋር መሆኑን አጢኗል። ከሁሉም በላይ ሲዋሽና ሲያስመስል አይቶት ወይም ሰምቶት አያውቅም፡፡ ከዚህም አጠቃላይ ሁኔታ በመነሳት ለአስቻለው ጥሩ ስሜት አለው።
እስቻለው በር አንኳኩቶ ሲገባ ዶክተር ደጅኔ ብድግ ብሎ ተቀበለው፡፡
በእለቱ ቡላውን ካኪ ከውስጥ ለብሶ ከላይ ነጭ ጋዎን ደርቧል ፊቱ አነስ ያለችና ጠይም ነው። እንዲያውም አብዛኛው ፊቱ በረጅም ጥቁር ፂም የተሞላ በመሆኑ ያችው ትንሽና ጠይም ፊቱ ሁሌም ቦግ ብላ ትታያለች
ፀጉሩ ገባ በማለቱ ግንባሩ ሰፋ
ብሏል። ዓይኖቹ እነስ እነስ ያሉ ሆነው ነገር ግን ቁልጭ ያሉ ናቸው፡፡ አፍንጫው በፊቱ ልክ አጭር ናት። በጥቁር ፂም መሀል ብልጭ የሚሉት ጥርሶቹ ነጫጭ ናቸው ሁሉግዜ ፈገግታ አይለየውምና ደስተኛ ይመስላል
«ፈልጌህ ነበር ዶክተር» አለው አስቻለው ተጨባብጠው ከጨረሱ በኋላ፡ ይቻላል፡፡ ቁጭ በል!» ሲል ዶክተር ደጀኔ አስቻለው እንዲቀመጥ ጋበዘው፣ በግራ እጁ ፊትለፊት ግድግዳ ሥር የተቀመጠ ሶፋ እያሳየ።
እስስቻለው ሊቀመጥ ወደ ሶፋው ሲያመራ እንኳ ስሜቱ ጥሩ እንዳልሆነ አረማመዱ ያስታውቃል። ፈጠን ፈጠን ብሎ አተራመደ በኋላ ሶፋው ላይ ዘፍ
ብሎ በመቀመጥ የፊቱን ላብ በእጁ ይጠርግ ጀመር። ከንፈሩንም ደጋግሞ በምላሱ
ያርሳል። ዓይኖቹም ፍጥጥ ብለዋል። የአስቻለውን የውስጥ ስሜት የተረዳው
ዶክተር ደጀኔ ለእፍታ ያህል ትኩር ብሎ ከተመለከተው በኋላ፡-
«ምነው አስቻለው! ሰላም አይደለህም?» ሲል ረጋ ባለ አነጋገር ጠየቀው።
«ፍፁም ደህና እይደለሁም!» አለው እስቻለው ቁጭ ባለበት እየተቁነጠነጠ፡፡
«ምነው ምን ሆንክ?»
«በዚህ ሆስፒታል ውስጥ ምን እየተካሄደ እንደሆን ሊገባኝ አልቻለም
ዶክተር። በጣም ግራ ተጋባሁ፡፡
«እንዴት?»
«በቃ! አልገባኝም!
ዶክተር ደጀኔ የአስቻለውን አኳኋን ሲመለከት ቆየና «ስማ አስቻለው!» ሲል ረጋ ባለ አነጋገር ጠራው።
«አቤት!»
«የዲላ ሆስፒታል ትልቅ ተቋም ነው። ከስልሳ በላይ ሠራተኞች አሉት። በርካታ ህመማን ይመላለሶበታል። አስታማሚዎችም እንዲሁ፡፡ አልፎ አልፎም የሥራ ሃላፊዎችና የፖለቲካ ባለ ስልጣኖችም ብቅ ብቅ ይሉበታል። በአጠቃላይ ብዙ
የሰው ዓይነት የሚመጣበትና የሚቀበል ትልቅ መንግስታዊ ተቋም ነው፡፡ ታዲያ ዛሬ በእያንዳንዳችን የግል ህይወት ዙሪያ፣ በእያንዳንዳችን ቤትና ግቢ ውስጥ ምን እየተካሄደብን እንደሆነ እንኳ በውል የማናውቅበት ጊዜ ላይ ሆነን በዚህ ትልቅ ተቋም ውስጥ እየተካሄደ ያለውን ነገር መረዳት ሲያቅተን ምን ያስገርማል!» ሲል
ጥያቄ አዘል በሆነ አስተያየት ስሜቱን ገልፀለት።
አስቻለው በዚህ የዶክተር ደጀኔ ንግግር ለአጠቃላይ ችግሩ አጠቃላይ መፍትሄ ያገኘ ያህል ደስ አለው:: እጅግ በጣም ረካ፡፡ በንዴትና በብስጭት ውጥርጥር ብሎ የነበረ ሰውነቱ ላላ ረጉብ ሲል ተሰማው፡፡ አተነፋፈስም ወደ
መደበኛ ፍጥነትና መጠን ተመለሰ። ዓይኖቹ ራሳቸው እንደገና ሲደላደለ ተሰማው::
አቀማመጡንም በአዲስ መልክ አስተካክሉ በረጅሙ ተነፈሰና
«ታዲያ ምን ብንሆን፣ ወዴትስ መሄድ ይሻለኛል?» ሲል ዶክተር ደጀኔን በትካዜ ዓይን እያየ ጠየቀው።
ምን መሆን እንዳለብን መናገር የምችል አይመስለኝም፡፡ መሄጃው ግን ላይገድ ይችላል፡፡ ችግሩ የተሻለ ቦታና ሁኔታ ማግኘቱ ላይ እንደሆነ እንጂ!» አለ ዶክተር ደጀኔ ሃሳብ ውስጥ የገባ እየመሰለ ጣሪያ ጣሪያ በማየት፡፡
አስቻለው ለችግሩ መፍትሄ ሊፈልግ የገባበት ቢሮ በሌላ ችግረኛ የተያዘ እስከሚመስለው ድረስ ዶክተር ደጀኔ እሳዘነው:: ከፊቱ ላይ የሚያነብበው ትካዜና
ከእነጋገሩ የሚረዳው የውስጥ ስሜት ራሱን መልሶ አስጨነቀው፡፡ በዚሁ ስሜት ውስጥ ሆኖ እያየው ሳለ ዶክተር ደጀኔ ፊቱን ወደ አስቻለው መለስ አደረገና፡፡
ግን የዛሬው የተለየ ችግርህ ምን ሆኖ ነው እኔን የፈለከኝ? ስሜትህም ጥሩ እንዳልሆነ ይሰማኛል::» ሲል ጠየቀው፡፡
የዚህ የጤና መኮንንነት ኮርስ ውድድር ውጤት አናደደኝ:: አንተ ደግሞ የሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተር ነህና ቢያንስ ቢያንስ ሙያ ነክ በሆኑ ጉዳዮች ላይ
እንዴት የመወሰን ስልጣን እንዳጣህ ሊገባኝ አልቻለም፡፡ አመጣጤም ለኔ የማይገባኝ
የተለየ ችግር ካለብህ ብትገልፅልኝና ቁርጡን አውቄው ባርፍ ብዬ ነው፡፡ ምናልባት
ተገቢ ያልሆነ ጥያቄ አቅርቤልህ ከሆነ ይቅርታ!» አለው የይቅርታ ጥያቄው ከልብ የመነጨ መሆኑን በሚገልጽ አስተያየት እያየው፡፡
ዶክተር ደጀኔ የአስቻለው ጥያቄ ተገቢ መሆኑንና የዛሬም አመጣጡ ለዚሁ ጉዳይ ሊሆን እንደሚችል ገና ሲገባ ጠርጥሮ ስሰነበር ሀሳቡ እንግዳ አልሆነበትም፡፡
ብዕሩን ከጠረጴዛው ላይ አንስቶ በጣቶቹ መሀል እያሽከረከረ በረጅሙ ተነፈሰና፡
«ከፋህ አይደል?» አለው አስቻለውን በይቅርታ ዓይን እያየ፡፡
«ተቃጠልኩ! እንዲያውም አመመኝ»
ዶክተር ደጀኔ አሁንም በረጅሙ ተነፈሰና «አይፈረድብህም አስቻለው!»
ብሎት በሁለት የእጅ መዳፎች ሙሉ ፊቱን ሸፍኖ ያስብ ጀመር፡፡
«ዶክተር!» ሲል እስቻለው ከሀሳቡ መለሰው፡፡ ዶክተር ደጀኔ አስቻለው
የሚለውን ለመስማት ትኩር ብሎ እያየው ሳለ አስቻለው ቀጠለ፡፡ «ይህን ውሳኔ እኮ
እንደማታምንበት ልቤ ይረዳል፡፡ እንደሚያስጨንቅህም እገነዘባለሁ፡፡ በዚህ ምክንያት
ልወቅስህም አልመጣሁም፡፡ የቆጨኝ ግን በዚህ ጉዳይ ላይ ሳነጋግረው ባርናባስ የሰጠኝ ምላሽ» ብሎ ሳይጨርስ ዶክተር ደጀኔ ድንገት አቋረጠው።
«አነጋገርከው?» ሲል ቀልጠፍ ብሎ ጠየቀው፡፡
«አዎ፡፡»
«ምን አለህ ታዲያ?»
«ጭራሽ ያልተወለደ ገዳይ ብሎኝ አረፈ፡፡»
ዶክተር ደጀኔ ቅስሙ ስብር ከለ፡፡ የውድድሩን አሸናፊ ለመምረጥና ቃለ ጉባዔ ለማፅደቅ በተገኘበት የኮሚቲ ስበሰባ ላይ በአንዳንድ ነርሶች የሥነ ምግባር ዙሪያ ውይይት ሲደረግ በእስቻለው ላይ እንዲህ ያለ አሉባልታ ሲነገር ሰምቷል።
በወቅቱም ሁኔታው እሳዝኖት ነበር። ለነገሩ በስብሰባም ላይ ጉዳዩ ሲነሳ በአሉባልታ ደረጃ የተጠቀሰ መሆንን ቢረዳም አስቻለው ይህን ነገር ቢስማው ምን ያህል ሊያሳዝነው እንደሚችል ተሰምቶት ሆዱ ፈርቶ ነበር፡፡ ለካ ባርናባስ አንስቶ
የአስቻለውን ስሜት ጎድቶታል፡፡
«ግን በዚህ ነገር የተነሳ ምንም እንዳይሰማህ እስቻለው፡፡» አለ ዶክተር ደጀኔ አስቻለውን በማፅናናት ዓይነት፡፡
«ያልተመረጥኩት በዚህ ምክንያት ይሆን?"....
💫ይቀጥላል💫
ግን የዛሬው የተለየ ችግርህ ምን ሆኖ ነው እኔን የፈለከኝ? ስሜትህም ጥሩ እንዳልሆነ ይሰማኛል::» ሲል ጠየቀው፡፡
የዚህ የጤና መኮንንነት ኮርስ ውድድር ውጤት አናደደኝ:: አንተ ደግሞ የሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተር ነህና ቢያንስ ቢያንስ ሙያ ነክ በሆኑ ጉዳዮች ላይ
እንዴት የመወሰን ስልጣን እንዳጣህ ሊገባኝ አልቻለም፡፡ አመጣጤም ለኔ የማይገባኝ
የተለየ ችግር ካለብህ ብትገልፅልኝና ቁርጡን አውቄው ባርፍ ብዬ ነው፡፡ ምናልባት
ተገቢ ያልሆነ ጥያቄ አቅርቤልህ ከሆነ ይቅርታ!» አለው የይቅርታ ጥያቄው ከልብ የመነጨ መሆኑን በሚገልጽ አስተያየት እያየው፡፡
ዶክተር ደጀኔ የአስቻለው ጥያቄ ተገቢ መሆኑንና የዛሬም አመጣጡ ለዚሁ ጉዳይ ሊሆን እንደሚችል ገና ሲገባ ጠርጥሮ ስሰነበር ሀሳቡ እንግዳ አልሆነበትም፡፡
ብዕሩን ከጠረጴዛው ላይ አንስቶ በጣቶቹ መሀል እያሽከረከረ በረጅሙ ተነፈሰና፡
«ከፋህ አይደል?» አለው አስቻለውን በይቅርታ ዓይን እያየ፡፡
«ተቃጠልኩ! እንዲያውም አመመኝ»
ዶክተር ደጀኔ አሁንም በረጅሙ ተነፈሰና «አይፈረድብህም አስቻለው!»
ብሎት በሁለት የእጅ መዳፎች ሙሉ ፊቱን ሸፍኖ ያስብ ጀመር፡፡
«ዶክተር!» ሲል እስቻለው ከሀሳቡ መለሰው፡፡ ዶክተር ደጀኔ አስቻለው
የሚለውን ለመስማት ትኩር ብሎ እያየው ሳለ አስቻለው ቀጠለ፡፡ «ይህን ውሳኔ እኮ
እንደማታምንበት ልቤ ይረዳል፡፡ እንደሚያስጨንቅህም እገነዘባለሁ፡፡ በዚህ ምክንያት
ልወቅስህም አልመጣሁም፡፡ የቆጨኝ ግን በዚህ ጉዳይ ላይ ሳነጋግረው ባርናባስ የሰጠኝ ምላሽ» ብሎ ሳይጨርስ ዶክተር ደጀኔ ድንገት አቋረጠው።
«አነጋገርከው?» ሲል ቀልጠፍ ብሎ ጠየቀው፡፡
«አዎ፡፡»
«ምን አለህ ታዲያ?»
«ጭራሽ ያልተወለደ ገዳይ ብሎኝ አረፈ፡፡»
ዶክተር ደጀኔ ቅስሙ ስብር ከለ፡፡ የውድድሩን አሸናፊ ለመምረጥና ቃለ ጉባዔ ለማፅደቅ በተገኘበት የኮሚቲ ስበሰባ ላይ በአንዳንድ ነርሶች የሥነ ምግባር ዙሪያ ውይይት ሲደረግ በእስቻለው ላይ እንዲህ ያለ አሉባልታ ሲነገር ሰምቷል።
በወቅቱም ሁኔታው እሳዝኖት ነበር። ለነገሩ በስብሰባም ላይ ጉዳዩ ሲነሳ በአሉባልታ ደረጃ የተጠቀሰ መሆንን ቢረዳም አስቻለው ይህን ነገር ቢስማው ምን ያህል ሊያሳዝነው እንደሚችል ተሰምቶት ሆዱ ፈርቶ ነበር፡፡ ለካ ባርናባስ አንስቶ
የአስቻለውን ስሜት ጎድቶታል፡፡
«ግን በዚህ ነገር የተነሳ ምንም እንዳይሰማህ እስቻለው፡፡» አለ ዶክተር ደጀኔ አስቻለውን በማፅናናት ዓይነት፡፡
«ያልተመረጥኩት በዚህ ምክንያት ይሆን?"....
💫ይቀጥላል💫
#የተወጋ_ልብ
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ
፡
፡
#ድርሰት_በትክክል_ገና
...ከቀኑ አስራ አንድ ሰዓት ሆኗል። እማማ ወደሬ የፀበል ፃዲቅ ተጋባዦቻቸውን ለማስተናገድ ጉድ ጉድ እያሉ ናቸው። ወዳጃቸው ታደሰንም ፀበል ቅመስልኝ ብለው ስለጠሩት በጊዜ ተገኝቷል። ሌሉች ፀበል ፃዲቅ እንዲቀምሱ የተጠሩ እንግዶችም የእማማ ወደሬን ቤት አጨናንቀዋታል።ከፊሉቹ ደጅ አግዳሚ ወንበር ላይ ተኰልኩለው ጠበል ጠዲቁን እየቀማመሱ ይጨዋወታሉ።
ጥሪ ሳይደረግለት ፀበል ፃዲቅ ለመቅመስ በራሱ ፍላጐት የመጣ እንግዳም አለ፡፡ እብዱ ምንሽንሽ፡፡ ከአጥሩ ውጭ ድንጋይ ላይ ተቀምጧል።የሰፈሩ ስዎች ለምደውታል፡፡ እሱም ለማዳ እንስሳ እንጂ እንደ እብደቱና እንደ አስፈሪነቱ ተናካሽ አውሬ አልነበረም፡፡ የአንዳንዱ እብድ ጥሩ ፀባዩ ስው ያለመንካቱ ጉዳት ያላማድረሱ ሲሆን አንዳንዱ እብድ ደግሞ ስው አያሳየኝ በሚል ልክፍት የተለከፈ ይመስል ድንጋይ ተሸክሞ መንገደኛውን ሁሉ ሲያስበረግግ የሚውል ነው። ምንሽንሽ በፍፁም ሰው አይነካም፡፡ ዛሬም እንደ ወትሮው ሰውነቱ በምናምን ተድበስብሶ አመድ ላይ የተንከባለለች እንትን መስሏል፡፡ ወይዘሮ ወደሬ ወደ ደጅ ወጣ ሲሉ ምንሽንሽን አዩት።
“ምንሽንሽ እንደምን ዋልክ?! እንካ!” አሉና ኩባያ አቀበሉት። ምንሽንሽ አንገቱን በአክብሮት አቀርቅሮ ኩባያውን ተቀበለ። የሚያውቁት ምንም ።መስሎ አይታያቸውም። የማያውቁት ግን ድንገት ሲያዩት ይደነግጣሉ።
ምንሽንሽ ዛሬም የለበሳት ያቺኑ ቀንም ሆነ ማታ ከላዩ የማትወልቀውን፣ ጭቅቅት የበላትና የተበጫጨቀች ሱሪውን ነው፡፡ ፀሀይ አያቃጥለው፣
ብርድ አይበርደው፣ ቅማል አያሳክከው ለሁሉ ነገር ደንታ ቢስ ነው።ከላይኛው ከንፈሩ ላይ የበቀለው ጢሙ አድጎ የተዘቀዘቀ የፍየል ቀንድ መስሏል። ፊቱም ደም የማይዘዋወርበት ያልታሸ ቁርበት መስሏል።
በስመአብ ወልድ አለች ከዚህ ቀደሞ ምንሽንሽን አይታ የማታውቅ አንድ ልጅ እግር የጠበል ጠዲቅ ተጋባዥ በግርምት አፏን በእጅዋ እየሽፈነች
አይዞሽ ምነው?አታውቂውም እንዴ ምንሽንሽን?” አጠገቧ የነበሩት አሮጊት በድንጋጤ የተሸማቀቀችውን ልጅ አተኩረው እያዩ።
“አሁን ተነስቶ በድንጋይ ቢጨርስንስ?!” አለች በፍርሀት ተውጣ፡፡
“አይዞሽ የኔ ልጅ አትፍሪ ምንሽንሽ ድንጋይ ይዘሽ ብታሯሩጪው እንኳ
የሚሸሽ እንጂ የሚተናኮል አይደለም፡፡ አህያ ነው” በማለት ሊያረጋጓት ሞከሩ፡፡የአሮጊቷ አነጋገር ልጅቷን ሊያረጋጋት አልቻለም፡፡ እሷ እንደዚያ
ተጨነቀች እንጂ ምንሽንሽ እንደሆነ ዳቦ እየገመጠ በጠላ ከማወራራድ ውጪ የሚያስበው ሌላ ጉዳይ፥ አልነበረውም። ሀሣቡ በሙሉ በጠላውና በዳቦው ላይ ተጠምዷል። ሌሎቹም እንደ ዝንጀሮ ቁጢጥ ብሉ ዳቦውን
ስለሚገምጠው እብድ እያወሩ ነበር።
“ፍቅር ነው ያሳበደው ይባላል!” አለ አንዱ።
“ፍቅር ደግሞ ያሳብዳል እንዴ?” ሌላው።
“እሱን የደረሰበት ነው የሚያውቀው። ምን ማለትህ ነው? እንኳን ማሳበድ ህይወት ያስጠፋ የለም እንዴ? ሮሚዎና ጁልዬትን አላነበብክም መሰለኝ፡፡ኦቴሎ ዴዝዴሞናን የገደላትና በኋላ የሞተላት በፍቅር ምክንያት አይደለም እንዴ? ፍቅር ይዞህ አያውቅ እንደሆነ እንጂ!”
“ምንሽንሽን በጤነኛነቱ ጊዜ እናውቀዋለን የሚሉ ሰዎች ሲናገሩ የሰማሁት አንተ ከምትለው የተለየ ነው ! ብዙ ሰው የገደለ አረመኔ ነበር አሉ፡ የሟቾቹ ዘመዶች ተከታትለው ሊያገኙት ባለመቻላቸው በሴት ካጠመዱት በኋላ መድኃኒት አጠጥተው ጨርቁን ጥሎ እንዲሄድ አደረጉት
ሲባል ነው የሰማሁት”
“አቤት! አቤት! የሰው ወሬ” አለ ከወዲያ ማዶ የተቀመጠው፡፡ እሱ
ስለምንሽንሽ የስማው ሌላ ነበረ። ሰው እየፈጠረ የሚያወራው ወሬ አስደንቆት “በእናታችሁ ስው ዝም ብሎ ሲያወራ አይገርምም? እኔ የሰማሁት እናንተ ከምታወሩት ፍፁም የተለየ ነው። ሰውዬው በጣም የተማረና ፈረንጅ አገር ብዙ ዓመት የኖረ ነው አሉ፡፡ ያበደው ደግሞ በትምህርት ብዛት አንጐሉ ተቃጥሎ ነው አሉ” ሌሎቹ የተናገሩት ሀሰት፣
ሌሎቹ የሰሙት የፈጠራ ወሬ እሱ የሰማው ወሬ ግን እንከን የሌለበት
እውነተኛ ታሪክ መሆኑን ለማስረዳት ቀበጣጠረ፡ታደስ ስለ እብዱ ምንሽንሽ የተለያዩ ወሬዎችን ሰምቷል፡፡ እሱ የሰማውንም ያልሰማውንም እየ
ጨማመሩ ሲያወሩ እያዳመጠና እሱ የሚያውቀውን እውነታ በልቡ እያብሰለስለ አይ መቀስ?አይ አንበሴ? መጨረሻህ እንደዚህ ይሆን? ሲል በልቡ አወራ፡፡ የእብደቱ መንስኤ በትምርት ብዛት አለመሆኑን በሚገባ ያውቃል፡፡ ይሁን እንጂ አሁን እንደሚባለው ወይ በፍቅር፣ ወይ በጭካኔ፣ወይ በመድኃኒት ወይንም ደግሞ በእነዚህ ሁሉ ምክንያቶች በእብደት ላይ ሌላ እብደት እየጨመረ፣ የእብደትን ሪኮርድ የሰበረ አዲስ ፍጡር ስለመሆኑ ግን እርግጠኛ መሆን አልቻለም፡፡ ምናልባት በፍቅር ማበድ
ከዚያም መዳን፡፡ቀጥሎ በመድኃኒት ማበድ ከዚያ መዳን፡፡ ከጭካኔ ብዛት ለእብደት ተዳርጎ ጨርቅ መጣል...ማን ያውቃል ሌላውም እንደዚሁ ስለ ምንሽንሽ ቢጠየቅ ሌላ የእብደት ምክንያት ሊጨምርለት ይችላል።
“ስላምዬ አንቺስ ስለምንሽንሽ እብደት የሰማሽው የለም?” እየሳቀ
ጠየቃት፡፡
ገለል ብለው ሁለቱ ከቤቷ ጥግ ላይ ተቀምጠው ነበር፡፡ ሰላማዊትም እየሳቀች “አይ ታዴ? እንኳንስ ስለምንሽንሽ እብደት ላጠና ይቅርና ስለ ራሴ
ህይወት ስለ ራሴ እብደት የማሰላስልበት ጊዜ የለኝም”
“አንቺ ደግሞ ታሳብጃለሽ እንጂ ታብጃልሽ እንዴ ሰላም?”
“ማንን ነው ደግሞ የማሳብደው?” ጨዋታውን ወዳዋለች። የታደሰን
የፍቅር ጽናት ከአንደበቱ እንደ አዲስ መስማት ያስደስታታል።
“ፍቅር እንደሚያሳብድ እየሰማሽው መሰለኝ?”
“እና?”
“ያው ነዋ! ፍቅርሽ እኔንም እንዳያሳብደኝ ማሰብ አለብሽ”
“ያንተን ፍራልኝ እንጂ የኔ እንደማይነካህ እርግጠኛ ነኝ ታዴ። ስውን የሚያሳብድ ፍቅር የፍቅር ወንጀለኛ ነው፡፡የኔ ፍቅር ወንጀለኛ ሳይሆን ጤናማ ፍቅር ነውና አይዞህ አትፍራ” እብዱ ምንሽንሽን በሃዘኔታ እያስተዋለች ሳም አደረገችው።
ልክ ነሽ ስላም ጤናማ ፍቅር አፍቃሪና ተፈቃሪን የሚያስጨንቅ የሚያሳብድ መሆን የለበትም፡፡ጤናማ ፍቅር መተሳሰብን ኣንቺ ትብሽ አንተ ትብስን የሚፈጥር በጋብቻ አጣምሮ ቤተሰብን ለማፍራት የሚያስችል የህይወት ቅመም ነው”
“በትክክል”
“እና?”
“እናማ ያው እንዳልከው ነዋ ታዴ!”
“ያንቺ ሃሳብ ምንድነው ሰላም? የኔን ዳር ዳር እያልኩ ስገልፅልሽ ኖሬአለሁ። የኔ ብቻውን ደግሞ ውጤት ሊኖረው ስለማይችል በአንድ እጅ ማጨብጨብ እንዳይሆን እሰጋለሁ”
“ታዴ ዛሬ እኮ ፀበል እንድትቀምስ እንጂ ሚስት እንድትለምን አልተጠራህም” የተለመደውን የከንፈር ካሳ ልትሰጠው አንገቷን ቀና ካደረገች በኋላ መቅበጥ መሰላትና እያማራት ተወችው፡፡ ይህንን የሚጨዋወቱት
ሰው እንዳይሰማቸው አፍ ለአፍ ገጥመው ነበር፡፡
“የምጠጣው ጠላ አስካሪ ፈሳሽ ሳይሆን ፈዋሽ ፀበል እንዲሆንልኝ በዛሬዋ ዕለት ሃሳቤን ልትደግፊ ምኞቴ ምኞትሽ ሊሆን በእትዬ ወደሬ የማርያም ፀበል ፍቅራችን እንድትለመልምና አንድ ሆነን እንድንጠመቅ ፍላጐትህ
ፍላጐቴ ነው በይና ቃል ግቢልኝ...”
“ተነስ ወደ ጓዳ እንግባ!” እጁን ሳብ አድርጋ አስነሳችው፡፡ አነጋገሩ ልቧንነካው። የሆነ ስሜት ተሰማት፡፡እንዲህ እንደዋዛ እሱ ደጋግሞ እየጠየቃት እሷ እየሳቀች ስታሳልፈው እውነቱ ሁሉ ቀልድ ይሆንና እምቢ ካለችኝ ሁለተኛ አልጠይቃትም ይልና በእማማ ወደሬ የማርያም ፀበል ስትይ የልብሽን ግለጭልኝ እያለ ሲማጠናት አይሆንም ብትለው በዚያው አኩርፎ እስከ መጨረሻው የሚሄድ መሰላትና ሃሳቧን ልትገልፅለት ምኞቷን ልታስረዳው ማንም ሰው ወደሌለበት ወደ ጓዳዋ ውስጥ ይዛው ገባች።ቀና ብላ
፡
፡
#ክፍል_ሃምሳ
፡
፡
#ድርሰት_በትክክል_ገና
...ከቀኑ አስራ አንድ ሰዓት ሆኗል። እማማ ወደሬ የፀበል ፃዲቅ ተጋባዦቻቸውን ለማስተናገድ ጉድ ጉድ እያሉ ናቸው። ወዳጃቸው ታደሰንም ፀበል ቅመስልኝ ብለው ስለጠሩት በጊዜ ተገኝቷል። ሌሉች ፀበል ፃዲቅ እንዲቀምሱ የተጠሩ እንግዶችም የእማማ ወደሬን ቤት አጨናንቀዋታል።ከፊሉቹ ደጅ አግዳሚ ወንበር ላይ ተኰልኩለው ጠበል ጠዲቁን እየቀማመሱ ይጨዋወታሉ።
ጥሪ ሳይደረግለት ፀበል ፃዲቅ ለመቅመስ በራሱ ፍላጐት የመጣ እንግዳም አለ፡፡ እብዱ ምንሽንሽ፡፡ ከአጥሩ ውጭ ድንጋይ ላይ ተቀምጧል።የሰፈሩ ስዎች ለምደውታል፡፡ እሱም ለማዳ እንስሳ እንጂ እንደ እብደቱና እንደ አስፈሪነቱ ተናካሽ አውሬ አልነበረም፡፡ የአንዳንዱ እብድ ጥሩ ፀባዩ ስው ያለመንካቱ ጉዳት ያላማድረሱ ሲሆን አንዳንዱ እብድ ደግሞ ስው አያሳየኝ በሚል ልክፍት የተለከፈ ይመስል ድንጋይ ተሸክሞ መንገደኛውን ሁሉ ሲያስበረግግ የሚውል ነው። ምንሽንሽ በፍፁም ሰው አይነካም፡፡ ዛሬም እንደ ወትሮው ሰውነቱ በምናምን ተድበስብሶ አመድ ላይ የተንከባለለች እንትን መስሏል፡፡ ወይዘሮ ወደሬ ወደ ደጅ ወጣ ሲሉ ምንሽንሽን አዩት።
“ምንሽንሽ እንደምን ዋልክ?! እንካ!” አሉና ኩባያ አቀበሉት። ምንሽንሽ አንገቱን በአክብሮት አቀርቅሮ ኩባያውን ተቀበለ። የሚያውቁት ምንም ።መስሎ አይታያቸውም። የማያውቁት ግን ድንገት ሲያዩት ይደነግጣሉ።
ምንሽንሽ ዛሬም የለበሳት ያቺኑ ቀንም ሆነ ማታ ከላዩ የማትወልቀውን፣ ጭቅቅት የበላትና የተበጫጨቀች ሱሪውን ነው፡፡ ፀሀይ አያቃጥለው፣
ብርድ አይበርደው፣ ቅማል አያሳክከው ለሁሉ ነገር ደንታ ቢስ ነው።ከላይኛው ከንፈሩ ላይ የበቀለው ጢሙ አድጎ የተዘቀዘቀ የፍየል ቀንድ መስሏል። ፊቱም ደም የማይዘዋወርበት ያልታሸ ቁርበት መስሏል።
በስመአብ ወልድ አለች ከዚህ ቀደሞ ምንሽንሽን አይታ የማታውቅ አንድ ልጅ እግር የጠበል ጠዲቅ ተጋባዥ በግርምት አፏን በእጅዋ እየሽፈነች
አይዞሽ ምነው?አታውቂውም እንዴ ምንሽንሽን?” አጠገቧ የነበሩት አሮጊት በድንጋጤ የተሸማቀቀችውን ልጅ አተኩረው እያዩ።
“አሁን ተነስቶ በድንጋይ ቢጨርስንስ?!” አለች በፍርሀት ተውጣ፡፡
“አይዞሽ የኔ ልጅ አትፍሪ ምንሽንሽ ድንጋይ ይዘሽ ብታሯሩጪው እንኳ
የሚሸሽ እንጂ የሚተናኮል አይደለም፡፡ አህያ ነው” በማለት ሊያረጋጓት ሞከሩ፡፡የአሮጊቷ አነጋገር ልጅቷን ሊያረጋጋት አልቻለም፡፡ እሷ እንደዚያ
ተጨነቀች እንጂ ምንሽንሽ እንደሆነ ዳቦ እየገመጠ በጠላ ከማወራራድ ውጪ የሚያስበው ሌላ ጉዳይ፥ አልነበረውም። ሀሣቡ በሙሉ በጠላውና በዳቦው ላይ ተጠምዷል። ሌሎቹም እንደ ዝንጀሮ ቁጢጥ ብሉ ዳቦውን
ስለሚገምጠው እብድ እያወሩ ነበር።
“ፍቅር ነው ያሳበደው ይባላል!” አለ አንዱ።
“ፍቅር ደግሞ ያሳብዳል እንዴ?” ሌላው።
“እሱን የደረሰበት ነው የሚያውቀው። ምን ማለትህ ነው? እንኳን ማሳበድ ህይወት ያስጠፋ የለም እንዴ? ሮሚዎና ጁልዬትን አላነበብክም መሰለኝ፡፡ኦቴሎ ዴዝዴሞናን የገደላትና በኋላ የሞተላት በፍቅር ምክንያት አይደለም እንዴ? ፍቅር ይዞህ አያውቅ እንደሆነ እንጂ!”
“ምንሽንሽን በጤነኛነቱ ጊዜ እናውቀዋለን የሚሉ ሰዎች ሲናገሩ የሰማሁት አንተ ከምትለው የተለየ ነው ! ብዙ ሰው የገደለ አረመኔ ነበር አሉ፡ የሟቾቹ ዘመዶች ተከታትለው ሊያገኙት ባለመቻላቸው በሴት ካጠመዱት በኋላ መድኃኒት አጠጥተው ጨርቁን ጥሎ እንዲሄድ አደረጉት
ሲባል ነው የሰማሁት”
“አቤት! አቤት! የሰው ወሬ” አለ ከወዲያ ማዶ የተቀመጠው፡፡ እሱ
ስለምንሽንሽ የስማው ሌላ ነበረ። ሰው እየፈጠረ የሚያወራው ወሬ አስደንቆት “በእናታችሁ ስው ዝም ብሎ ሲያወራ አይገርምም? እኔ የሰማሁት እናንተ ከምታወሩት ፍፁም የተለየ ነው። ሰውዬው በጣም የተማረና ፈረንጅ አገር ብዙ ዓመት የኖረ ነው አሉ፡፡ ያበደው ደግሞ በትምህርት ብዛት አንጐሉ ተቃጥሎ ነው አሉ” ሌሎቹ የተናገሩት ሀሰት፣
ሌሎቹ የሰሙት የፈጠራ ወሬ እሱ የሰማው ወሬ ግን እንከን የሌለበት
እውነተኛ ታሪክ መሆኑን ለማስረዳት ቀበጣጠረ፡ታደስ ስለ እብዱ ምንሽንሽ የተለያዩ ወሬዎችን ሰምቷል፡፡ እሱ የሰማውንም ያልሰማውንም እየ
ጨማመሩ ሲያወሩ እያዳመጠና እሱ የሚያውቀውን እውነታ በልቡ እያብሰለስለ አይ መቀስ?አይ አንበሴ? መጨረሻህ እንደዚህ ይሆን? ሲል በልቡ አወራ፡፡ የእብደቱ መንስኤ በትምርት ብዛት አለመሆኑን በሚገባ ያውቃል፡፡ ይሁን እንጂ አሁን እንደሚባለው ወይ በፍቅር፣ ወይ በጭካኔ፣ወይ በመድኃኒት ወይንም ደግሞ በእነዚህ ሁሉ ምክንያቶች በእብደት ላይ ሌላ እብደት እየጨመረ፣ የእብደትን ሪኮርድ የሰበረ አዲስ ፍጡር ስለመሆኑ ግን እርግጠኛ መሆን አልቻለም፡፡ ምናልባት በፍቅር ማበድ
ከዚያም መዳን፡፡ቀጥሎ በመድኃኒት ማበድ ከዚያ መዳን፡፡ ከጭካኔ ብዛት ለእብደት ተዳርጎ ጨርቅ መጣል...ማን ያውቃል ሌላውም እንደዚሁ ስለ ምንሽንሽ ቢጠየቅ ሌላ የእብደት ምክንያት ሊጨምርለት ይችላል።
“ስላምዬ አንቺስ ስለምንሽንሽ እብደት የሰማሽው የለም?” እየሳቀ
ጠየቃት፡፡
ገለል ብለው ሁለቱ ከቤቷ ጥግ ላይ ተቀምጠው ነበር፡፡ ሰላማዊትም እየሳቀች “አይ ታዴ? እንኳንስ ስለምንሽንሽ እብደት ላጠና ይቅርና ስለ ራሴ
ህይወት ስለ ራሴ እብደት የማሰላስልበት ጊዜ የለኝም”
“አንቺ ደግሞ ታሳብጃለሽ እንጂ ታብጃልሽ እንዴ ሰላም?”
“ማንን ነው ደግሞ የማሳብደው?” ጨዋታውን ወዳዋለች። የታደሰን
የፍቅር ጽናት ከአንደበቱ እንደ አዲስ መስማት ያስደስታታል።
“ፍቅር እንደሚያሳብድ እየሰማሽው መሰለኝ?”
“እና?”
“ያው ነዋ! ፍቅርሽ እኔንም እንዳያሳብደኝ ማሰብ አለብሽ”
“ያንተን ፍራልኝ እንጂ የኔ እንደማይነካህ እርግጠኛ ነኝ ታዴ። ስውን የሚያሳብድ ፍቅር የፍቅር ወንጀለኛ ነው፡፡የኔ ፍቅር ወንጀለኛ ሳይሆን ጤናማ ፍቅር ነውና አይዞህ አትፍራ” እብዱ ምንሽንሽን በሃዘኔታ እያስተዋለች ሳም አደረገችው።
ልክ ነሽ ስላም ጤናማ ፍቅር አፍቃሪና ተፈቃሪን የሚያስጨንቅ የሚያሳብድ መሆን የለበትም፡፡ጤናማ ፍቅር መተሳሰብን ኣንቺ ትብሽ አንተ ትብስን የሚፈጥር በጋብቻ አጣምሮ ቤተሰብን ለማፍራት የሚያስችል የህይወት ቅመም ነው”
“በትክክል”
“እና?”
“እናማ ያው እንዳልከው ነዋ ታዴ!”
“ያንቺ ሃሳብ ምንድነው ሰላም? የኔን ዳር ዳር እያልኩ ስገልፅልሽ ኖሬአለሁ። የኔ ብቻውን ደግሞ ውጤት ሊኖረው ስለማይችል በአንድ እጅ ማጨብጨብ እንዳይሆን እሰጋለሁ”
“ታዴ ዛሬ እኮ ፀበል እንድትቀምስ እንጂ ሚስት እንድትለምን አልተጠራህም” የተለመደውን የከንፈር ካሳ ልትሰጠው አንገቷን ቀና ካደረገች በኋላ መቅበጥ መሰላትና እያማራት ተወችው፡፡ ይህንን የሚጨዋወቱት
ሰው እንዳይሰማቸው አፍ ለአፍ ገጥመው ነበር፡፡
“የምጠጣው ጠላ አስካሪ ፈሳሽ ሳይሆን ፈዋሽ ፀበል እንዲሆንልኝ በዛሬዋ ዕለት ሃሳቤን ልትደግፊ ምኞቴ ምኞትሽ ሊሆን በእትዬ ወደሬ የማርያም ፀበል ፍቅራችን እንድትለመልምና አንድ ሆነን እንድንጠመቅ ፍላጐትህ
ፍላጐቴ ነው በይና ቃል ግቢልኝ...”
“ተነስ ወደ ጓዳ እንግባ!” እጁን ሳብ አድርጋ አስነሳችው፡፡ አነጋገሩ ልቧንነካው። የሆነ ስሜት ተሰማት፡፡እንዲህ እንደዋዛ እሱ ደጋግሞ እየጠየቃት እሷ እየሳቀች ስታሳልፈው እውነቱ ሁሉ ቀልድ ይሆንና እምቢ ካለችኝ ሁለተኛ አልጠይቃትም ይልና በእማማ ወደሬ የማርያም ፀበል ስትይ የልብሽን ግለጭልኝ እያለ ሲማጠናት አይሆንም ብትለው በዚያው አኩርፎ እስከ መጨረሻው የሚሄድ መሰላትና ሃሳቧን ልትገልፅለት ምኞቷን ልታስረዳው ማንም ሰው ወደሌለበት ወደ ጓዳዋ ውስጥ ይዛው ገባች።ቀና ብላ
👍5
ልብ በሚሰርቁ ዐይኖቿ በልምምጥ አስተያየት ተመለከተችው።
“ታድዬ እውነቱን ንገሪኝ ነው ያልከኝ?”
“አዎን የኔ ቆንጆ እስቲ ዛሬ ደስ ይበለኝ” ትክ ብሎ ተመለከታት። ከዐይኖቿ ውስጥ ፍቅሯን፣ ከዐይኖቿ ውስጥ ፍላጐቷን፣ ከዐይኖቿ ውስጥ ስሜቷን አጠናው፡፡ሀሳቡን እንደተቀበለችው ፍላጐቱ ፍላጐቷ እንደ ሆነ ልትገልጽለት ቀና ስትል ዐይኖቿ እንባ ቋጠሩባት። የፍቅር እንባ፣
የደስታ እንባ፣ የሀሴት እንባ... አጋር መከታ የሚሆን፣ የሚወድ፣የሚያፈቅር ባል በባልነቱ ብቻ ሳይሆን በብዙ ነገር አለኝታ ነው፡፡ እንደ አባት እንደ ወንድም የሚያኮራ የሚያፅናና እንደ እናት የሚያስብ እውነተኛ ባል መመኪያ ነው።
ሰላማዊት መድረሻ አጥታ የኑሮ ዝቃጭ የሆነው የሴተኛ አዳሪነት ኑሮ አስጠልቷት አንገሽግሿት መውጫ ማምለጫ ስትፈልግ ታደሰን የመሰለ እውነተኛ ፍቅርን እየለገስ ከዚህ አስከፊ ኑሮ ምንጥቅ አድርጎ አውጥቶ
ለትዳር የሚያጫት አፍቃሪ ሲጥልላት እንዴት እምቢ ትበል? ጭካኔውን ከየት ታምጣው?
ከደስታዋ ብዛት የተነሳ እምባዋ በዐይኖቿ ግጥም ብሎ ሞላ፡፡
“ሀሳብህ ሀሳቤ ምኞትህ ምኞቴ ነው ታድዬ” ከንፈሩን ስትስመው በዐይኖቿ ላይ ያጤዙት የእንባ እንክብሎች ክብልል...ክብልል. እያሉ ወረዱ.....
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
መርካቶ እንደ ልማዷ በመተራመስ ላይ ትገኛለች። የእህል በረንዳ
በጆንያ ተጣቧል፡፡ ከየጠቅላይ ግዛቱ በመጡ የጭነት መኪኖች ተሞልቶ መረማመጃ የለም፡፡ የእህል ነጋዴዎች ለስንዴው ለገብሱ ለጤፉ ለማሽላው ለአተር ለባቄላው... በአጠቃላይ ለእህል ዘር ባወጡት ተመን መሠረት ጆንያው ከሚዛኑ ላይ በግዙፍ ተሸካሚዎች እየወደቀ ሲነሳ
መቶ ኪሎ ግራም የሚመዝን መሆኑ አጠራጣሪ ነው፡፡ በእህል በረንዳ አካባቢ በድለላ ሥራው ወደር የማይገኝለት ቀልጣፋው ታደሰም በነጋዴዎችና በሻጮች መካከል እየተራወጠ የድለላ ሥራውን ያቀላጥፈዋል።
ሻጮቹም ሆኑ ነጋዴዎቹ ለሁሉም ነገር አድራጊ ፈጣሪ አድርገው እስከ ሚያምኑበት ድረስ በድለላ ሥራው የረቀቀ ሰው ነው፡፡ መቼም አንዳንዱ በተሰማራበት ሙያ ይቀናዋል። ታደሰ በተለይ ዛሬ ሁለመናው በደስታ ስቆ ስራውን እያቀላጠፈው ነው። ፋሲካ ሊፈሰክ ሁለት ሳምንት ብቻ
ቀርቶታል፡፡ ሰላማዊት የሱ የግሉ ብቻ የምትሆንበት ያላተሻሚ ፍቅሩን በግሉ የሚያጣጥምበት ቀን ደርሶለታል። በዚህ ላይ ደግሞ ጥሩ ቤት አግኝቷል፡፡ ጉለሌ አካባቢ የተከራያት ክፍል ከአንድ ትልቅ ግቢ ውስጥ የምትገኝ ስትሆን አከራዮቹ ዋናውን ቤት በመኖሪያነት ሲጠቀሙበት ይቺኛዋን ደግሞ ሲያከራዩዋት ኖረዋል። ታደሰ ቤቷን በደንብ አፀድቶ ቅድሚያ የሚሰጣቸውን ቁሳቁሶች አሟልቷል።
አልጋ፣ ጠረጴዛ፣ ወንበር፣ መደርደሪያ፣ ሳህኖች፣ ድስቶች፣ ብርጭቆዎች አዲስ የትዳር ህይወት ለመጀመር ቅድመ ዝግጅቱን እያፋጠነው
ነው፡፡ በዚህ ላይ ደግሞ ቀንደኛ ቀንደኛ የሆኑትን ወንጀለኞች እያስለቀመ ነው፡፡ ትዳር በቀኝ በኩል ወደ እሱ ስትመጣ በግራ በኩል ደግሞ አጥፊዎችን እያስቀጣ ውጤት እያገኘ የሄደበት ወቅት ስለነበረ ከምንጊዜውም
የበለጠ ደስተኛ ሆኗል፡፡ ዛሬም በመደበኛ ሥራው ላይ እንዳለ አንዲት ልጅ ልትፈልገው መጣች፡፡ “እባክህ ያንን ሰው ጥራልኝ?” አለችው በጣቷ ወደ ታደስን እየጠቆመችው፡፡
“የቱን?” አለ ጩሎው።
“ያንን... ረጅሙን ጃኬት የለበሰውን ታዴን” መለያውን ነገረችው።
ስሙን ልጁ እንደሚያውቀው ሁሉ ታዴን አለችው፡፡ ታደሰ ምን ጊዜም
ቀን ቀን የሚለብሰው ሹራብ ወይንም ጃኬት ነው፡፡ እንደዚያ የሚያደርገው ራሱን ላለማሳወቅ ነው። ጠዋት በዚህ ሁኔታ የተመለከተው ሰው አመሻሽ ላይ ሽፍን ባርኔጣ አድርጐ ሻርፕ በአንገቱ ላይ ጠምጥሞ ካፖርቱን ደርቦ ሽማግሌ መስሎ ሲታይ እሱ ነው ማለትን አይደፍርም፡፡
በጣም ይለዋወጣል። ልጁ እንደተላከው እየሮጠ ሄደ።
“ጋሼ ያቺ ልጅ ትጠራዎታለች”ወደ ልጅቷ በጣቱ ጠቆመው፡፡ ታደሰ
ሰላማዊትን ሲያያት ደነገጠ፡፡ እሷ በመሆኗ ደስ ቢለውም ሥራ ቦታው ድረስ የመጣችበት ምክንያት ደግሞ አስደነገጠው፡ እየበረረ መጣና እቅፍ አድርጎ ሳማት።
“ምነው ስላም? ደህናም አይደለሽ እንዴ?” ተጨንቆ ጠየቃት፡፡
“ቶሎ በል እባክህ እማማን በጣም አሟቸዋል!”
“ይሄን ያክል ባሰባቸው?”
“ታዴ ሙት በጣም ባስባቸው። የሚሞቱ እየመሰላቸው ታዴ! ታዴ!
እያሉ ወተወቱን፡፡ የሚሞቱ ከሆነ ዐይንህን ሳያዩ ቢሞቱ ፀፀት ይሆንብናል ብዬ ነው ስሮጥ የመጣሁት” ወይዘሮ ወደሬ ስሞኑን ጤናቸው ትንሽ ተጓድሎ ነበር፡፡ የታደሰ ውለታ እጅግ ሲከብዳቸው ሰንብቷል፡፡ እንደምኞ
ታቸው በአንድ ነገር እንኳ ሳይክሱት በበሽታ በመውደቃቸው የሱ ነገር ጨንቋቸው ነው የከረሙት፡፡
“ታዲያስ እማማ? ዛሬ እንዴት ነዎት? ተሻለዎት?” ከግርጌአቸው ቁጭ ይልና ጀርባቸውን አሽት አሽት እያደረገ ሲያቃስቱ አብሮ እያቃሰተ ያስታምማቸዋል። ወደ ቤት ሲገባ ባዶ እጁን ገብቶ አያውቅም።ምናምን
ጥቅልል እያደረገ ነው።ሥጋውን፣ ብርቱካኑን፣ ሙዙን፣ ለስላሳውን...
በዚህ ሁኔታ ከአስር ቀን በላይ ታመሙ:: ዛሬ ግን ባሰባቸው። ለዚህ ነው ሰላማዊት ወደ ታደሰ የሮጠችው። ታደሰ ሳያቅማማመጣሁ ጠብቂኝ”
አለና ምክንያቱን ለባለጉዳዮች አስረድቶ ከሰላማዊት ጋር ተያይዘው ታክሲ ውስጥ ገቡ። ከቤት ሲደርሱ ግን ወይዘሮ ወደሬ እነሱ እንደገመቱት ብሶባቸው ሳይሆን መለስ ብሎላቸው ነፍሳቸውን አውቀው አገኟቸው።
“ታዴ ሙት! ገዳም ነህ ወዳንተ ለመምጣት ስነሳኮ አበቃቅተው ነበር፡፡
እኔ እንዲያውም እስከምንመለስ ድረስ ልቤ ፈርቶ ነበር” አለች ሰላማዊት ታደሰ ላይ ጥምጥም እያለች።
“ታዴ! ታድዬ..” አሉ አሮጊቷ ታደሰን በልጅ ዐይን እያስተዋሉ።
ስሞት ተረፍኩ፡፡ ነፍሴ ትንሽ መለስ አለች። አቤት... እህ... አቤት
ኣቤት ለመሆኑ ከምኔው መጣህ ልጄ?”ፍጥነቱ ገርሟቸው እንደሮጠ ሰው ቁና ቁና እየተነፈሱ ጠየቁት።
ኣሁን እንዴት ነዎት እማማ? ትንሽ ለቀቅ አደረገዎት” ትኩሳታቸውን
ላመለካት ግንባራቸውን እየዳበለ ጠየቃቸው። እንደ እሳት ይፋጁ ነበር፡፡ “ታድዬ እውነትም ታድዬ፡፡ አይ እናት ስም ማውጣት ታውቃላች።ሳልሞት ነፍሴ ሳትወጣ በመምጣትህ ዕድለኛ ነኝ፡፡ ያንተ ነገር አንጀት አንጀቴን እንደበላው ብሞት ኖሮ ለኔ ሁለተኛ ሞት ነበር። እህ... እህ...
ታዴ! ና እስቲ ወደዚህ፡፡ ሰላም! ነይ የኔ ልጅ እጅሽን ስጭኝ ታደሰንና
ሰላማዊትን እጅ ለእጅ አያያዟቸው፡፡
“እንዳትለያዩ፣ እንዳትራራቁ፡፡ ማርያም ረድታኝ የሁለታችሁን ውጤት ለማየት ብችል ደስታዬ ነበር፡፡ በዚሁ ይብቃሽ ካለችኝና ምናልባት ከሞትኩ ግን ፈቃዴን ገልላችሁ እንድሞት ነው ምኞቴ፡፡ ሠርጋችሁን ባልደግስም ልቤ ደግሷል፡፡ ከእንግዲህ በኋላ ሰላም የታዴ ታዴም የሰላም ልትሆኑ ቃል ግቡልኝ'በሽታ የደቆሰው ገላቸው እየተንዘፈዘፈ ሁለቱን እጅ ለጅ አያይዘው ከአንገታቸው ቀና አሉ። ሰላማዊትና እሱ ቢፈቃቀዱም
የአሮጊቷ የእማማ ወደሬን ፈቃድ መጠየቅ አለብህ ብላው ነበር፡፡ እማማ ወደሬ ደግሞ ይኽውና ዛሬ ክፉኛ በበሽታ በሚደቆሱበት ሰዓት እንኳ የሱ ነገር አሳስቧቸው ምኞታቸውን እየገለፁለት ነው። ደስታውን ኣልቼለውም፡፡ እማማ ወደሬም ደስ እንዲላቸው ምኞታቸው ምኞቱ መሆኑን
ሊገልፅላቸው እግረ መንገዱን የሚወደውን የፍቅረኛውን ከንፈር ሊሳለመው ፈለገና ሰላማዊትን በፊታቸው እቅፍ አድርጎ ከንፈሯን ሳማት፡፡
ሁለቱም በደስታ ተቃቅፈው የሰጧቸውን የአደራ ቃል ቀለበት አድርግው ባልና ሚስት ሆነው መተጫጨታቸውን ደጋግመው በመሳሳም በከንፈሮቻቸው ማህተም አረጋገጡላቸው፡፡
“ታድዬ እውነቱን ንገሪኝ ነው ያልከኝ?”
“አዎን የኔ ቆንጆ እስቲ ዛሬ ደስ ይበለኝ” ትክ ብሎ ተመለከታት። ከዐይኖቿ ውስጥ ፍቅሯን፣ ከዐይኖቿ ውስጥ ፍላጐቷን፣ ከዐይኖቿ ውስጥ ስሜቷን አጠናው፡፡ሀሳቡን እንደተቀበለችው ፍላጐቱ ፍላጐቷ እንደ ሆነ ልትገልጽለት ቀና ስትል ዐይኖቿ እንባ ቋጠሩባት። የፍቅር እንባ፣
የደስታ እንባ፣ የሀሴት እንባ... አጋር መከታ የሚሆን፣ የሚወድ፣የሚያፈቅር ባል በባልነቱ ብቻ ሳይሆን በብዙ ነገር አለኝታ ነው፡፡ እንደ አባት እንደ ወንድም የሚያኮራ የሚያፅናና እንደ እናት የሚያስብ እውነተኛ ባል መመኪያ ነው።
ሰላማዊት መድረሻ አጥታ የኑሮ ዝቃጭ የሆነው የሴተኛ አዳሪነት ኑሮ አስጠልቷት አንገሽግሿት መውጫ ማምለጫ ስትፈልግ ታደሰን የመሰለ እውነተኛ ፍቅርን እየለገስ ከዚህ አስከፊ ኑሮ ምንጥቅ አድርጎ አውጥቶ
ለትዳር የሚያጫት አፍቃሪ ሲጥልላት እንዴት እምቢ ትበል? ጭካኔውን ከየት ታምጣው?
ከደስታዋ ብዛት የተነሳ እምባዋ በዐይኖቿ ግጥም ብሎ ሞላ፡፡
“ሀሳብህ ሀሳቤ ምኞትህ ምኞቴ ነው ታድዬ” ከንፈሩን ስትስመው በዐይኖቿ ላይ ያጤዙት የእንባ እንክብሎች ክብልል...ክብልል. እያሉ ወረዱ.....
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
መርካቶ እንደ ልማዷ በመተራመስ ላይ ትገኛለች። የእህል በረንዳ
በጆንያ ተጣቧል፡፡ ከየጠቅላይ ግዛቱ በመጡ የጭነት መኪኖች ተሞልቶ መረማመጃ የለም፡፡ የእህል ነጋዴዎች ለስንዴው ለገብሱ ለጤፉ ለማሽላው ለአተር ለባቄላው... በአጠቃላይ ለእህል ዘር ባወጡት ተመን መሠረት ጆንያው ከሚዛኑ ላይ በግዙፍ ተሸካሚዎች እየወደቀ ሲነሳ
መቶ ኪሎ ግራም የሚመዝን መሆኑ አጠራጣሪ ነው፡፡ በእህል በረንዳ አካባቢ በድለላ ሥራው ወደር የማይገኝለት ቀልጣፋው ታደሰም በነጋዴዎችና በሻጮች መካከል እየተራወጠ የድለላ ሥራውን ያቀላጥፈዋል።
ሻጮቹም ሆኑ ነጋዴዎቹ ለሁሉም ነገር አድራጊ ፈጣሪ አድርገው እስከ ሚያምኑበት ድረስ በድለላ ሥራው የረቀቀ ሰው ነው፡፡ መቼም አንዳንዱ በተሰማራበት ሙያ ይቀናዋል። ታደሰ በተለይ ዛሬ ሁለመናው በደስታ ስቆ ስራውን እያቀላጠፈው ነው። ፋሲካ ሊፈሰክ ሁለት ሳምንት ብቻ
ቀርቶታል፡፡ ሰላማዊት የሱ የግሉ ብቻ የምትሆንበት ያላተሻሚ ፍቅሩን በግሉ የሚያጣጥምበት ቀን ደርሶለታል። በዚህ ላይ ደግሞ ጥሩ ቤት አግኝቷል፡፡ ጉለሌ አካባቢ የተከራያት ክፍል ከአንድ ትልቅ ግቢ ውስጥ የምትገኝ ስትሆን አከራዮቹ ዋናውን ቤት በመኖሪያነት ሲጠቀሙበት ይቺኛዋን ደግሞ ሲያከራዩዋት ኖረዋል። ታደሰ ቤቷን በደንብ አፀድቶ ቅድሚያ የሚሰጣቸውን ቁሳቁሶች አሟልቷል።
አልጋ፣ ጠረጴዛ፣ ወንበር፣ መደርደሪያ፣ ሳህኖች፣ ድስቶች፣ ብርጭቆዎች አዲስ የትዳር ህይወት ለመጀመር ቅድመ ዝግጅቱን እያፋጠነው
ነው፡፡ በዚህ ላይ ደግሞ ቀንደኛ ቀንደኛ የሆኑትን ወንጀለኞች እያስለቀመ ነው፡፡ ትዳር በቀኝ በኩል ወደ እሱ ስትመጣ በግራ በኩል ደግሞ አጥፊዎችን እያስቀጣ ውጤት እያገኘ የሄደበት ወቅት ስለነበረ ከምንጊዜውም
የበለጠ ደስተኛ ሆኗል፡፡ ዛሬም በመደበኛ ሥራው ላይ እንዳለ አንዲት ልጅ ልትፈልገው መጣች፡፡ “እባክህ ያንን ሰው ጥራልኝ?” አለችው በጣቷ ወደ ታደስን እየጠቆመችው፡፡
“የቱን?” አለ ጩሎው።
“ያንን... ረጅሙን ጃኬት የለበሰውን ታዴን” መለያውን ነገረችው።
ስሙን ልጁ እንደሚያውቀው ሁሉ ታዴን አለችው፡፡ ታደሰ ምን ጊዜም
ቀን ቀን የሚለብሰው ሹራብ ወይንም ጃኬት ነው፡፡ እንደዚያ የሚያደርገው ራሱን ላለማሳወቅ ነው። ጠዋት በዚህ ሁኔታ የተመለከተው ሰው አመሻሽ ላይ ሽፍን ባርኔጣ አድርጐ ሻርፕ በአንገቱ ላይ ጠምጥሞ ካፖርቱን ደርቦ ሽማግሌ መስሎ ሲታይ እሱ ነው ማለትን አይደፍርም፡፡
በጣም ይለዋወጣል። ልጁ እንደተላከው እየሮጠ ሄደ።
“ጋሼ ያቺ ልጅ ትጠራዎታለች”ወደ ልጅቷ በጣቱ ጠቆመው፡፡ ታደሰ
ሰላማዊትን ሲያያት ደነገጠ፡፡ እሷ በመሆኗ ደስ ቢለውም ሥራ ቦታው ድረስ የመጣችበት ምክንያት ደግሞ አስደነገጠው፡ እየበረረ መጣና እቅፍ አድርጎ ሳማት።
“ምነው ስላም? ደህናም አይደለሽ እንዴ?” ተጨንቆ ጠየቃት፡፡
“ቶሎ በል እባክህ እማማን በጣም አሟቸዋል!”
“ይሄን ያክል ባሰባቸው?”
“ታዴ ሙት በጣም ባስባቸው። የሚሞቱ እየመሰላቸው ታዴ! ታዴ!
እያሉ ወተወቱን፡፡ የሚሞቱ ከሆነ ዐይንህን ሳያዩ ቢሞቱ ፀፀት ይሆንብናል ብዬ ነው ስሮጥ የመጣሁት” ወይዘሮ ወደሬ ስሞኑን ጤናቸው ትንሽ ተጓድሎ ነበር፡፡ የታደሰ ውለታ እጅግ ሲከብዳቸው ሰንብቷል፡፡ እንደምኞ
ታቸው በአንድ ነገር እንኳ ሳይክሱት በበሽታ በመውደቃቸው የሱ ነገር ጨንቋቸው ነው የከረሙት፡፡
“ታዲያስ እማማ? ዛሬ እንዴት ነዎት? ተሻለዎት?” ከግርጌአቸው ቁጭ ይልና ጀርባቸውን አሽት አሽት እያደረገ ሲያቃስቱ አብሮ እያቃሰተ ያስታምማቸዋል። ወደ ቤት ሲገባ ባዶ እጁን ገብቶ አያውቅም።ምናምን
ጥቅልል እያደረገ ነው።ሥጋውን፣ ብርቱካኑን፣ ሙዙን፣ ለስላሳውን...
በዚህ ሁኔታ ከአስር ቀን በላይ ታመሙ:: ዛሬ ግን ባሰባቸው። ለዚህ ነው ሰላማዊት ወደ ታደሰ የሮጠችው። ታደሰ ሳያቅማማመጣሁ ጠብቂኝ”
አለና ምክንያቱን ለባለጉዳዮች አስረድቶ ከሰላማዊት ጋር ተያይዘው ታክሲ ውስጥ ገቡ። ከቤት ሲደርሱ ግን ወይዘሮ ወደሬ እነሱ እንደገመቱት ብሶባቸው ሳይሆን መለስ ብሎላቸው ነፍሳቸውን አውቀው አገኟቸው።
“ታዴ ሙት! ገዳም ነህ ወዳንተ ለመምጣት ስነሳኮ አበቃቅተው ነበር፡፡
እኔ እንዲያውም እስከምንመለስ ድረስ ልቤ ፈርቶ ነበር” አለች ሰላማዊት ታደሰ ላይ ጥምጥም እያለች።
“ታዴ! ታድዬ..” አሉ አሮጊቷ ታደሰን በልጅ ዐይን እያስተዋሉ።
ስሞት ተረፍኩ፡፡ ነፍሴ ትንሽ መለስ አለች። አቤት... እህ... አቤት
ኣቤት ለመሆኑ ከምኔው መጣህ ልጄ?”ፍጥነቱ ገርሟቸው እንደሮጠ ሰው ቁና ቁና እየተነፈሱ ጠየቁት።
ኣሁን እንዴት ነዎት እማማ? ትንሽ ለቀቅ አደረገዎት” ትኩሳታቸውን
ላመለካት ግንባራቸውን እየዳበለ ጠየቃቸው። እንደ እሳት ይፋጁ ነበር፡፡ “ታድዬ እውነትም ታድዬ፡፡ አይ እናት ስም ማውጣት ታውቃላች።ሳልሞት ነፍሴ ሳትወጣ በመምጣትህ ዕድለኛ ነኝ፡፡ ያንተ ነገር አንጀት አንጀቴን እንደበላው ብሞት ኖሮ ለኔ ሁለተኛ ሞት ነበር። እህ... እህ...
ታዴ! ና እስቲ ወደዚህ፡፡ ሰላም! ነይ የኔ ልጅ እጅሽን ስጭኝ ታደሰንና
ሰላማዊትን እጅ ለእጅ አያያዟቸው፡፡
“እንዳትለያዩ፣ እንዳትራራቁ፡፡ ማርያም ረድታኝ የሁለታችሁን ውጤት ለማየት ብችል ደስታዬ ነበር፡፡ በዚሁ ይብቃሽ ካለችኝና ምናልባት ከሞትኩ ግን ፈቃዴን ገልላችሁ እንድሞት ነው ምኞቴ፡፡ ሠርጋችሁን ባልደግስም ልቤ ደግሷል፡፡ ከእንግዲህ በኋላ ሰላም የታዴ ታዴም የሰላም ልትሆኑ ቃል ግቡልኝ'በሽታ የደቆሰው ገላቸው እየተንዘፈዘፈ ሁለቱን እጅ ለጅ አያይዘው ከአንገታቸው ቀና አሉ። ሰላማዊትና እሱ ቢፈቃቀዱም
የአሮጊቷ የእማማ ወደሬን ፈቃድ መጠየቅ አለብህ ብላው ነበር፡፡ እማማ ወደሬ ደግሞ ይኽውና ዛሬ ክፉኛ በበሽታ በሚደቆሱበት ሰዓት እንኳ የሱ ነገር አሳስቧቸው ምኞታቸውን እየገለፁለት ነው። ደስታውን ኣልቼለውም፡፡ እማማ ወደሬም ደስ እንዲላቸው ምኞታቸው ምኞቱ መሆኑን
ሊገልፅላቸው እግረ መንገዱን የሚወደውን የፍቅረኛውን ከንፈር ሊሳለመው ፈለገና ሰላማዊትን በፊታቸው እቅፍ አድርጎ ከንፈሯን ሳማት፡፡
ሁለቱም በደስታ ተቃቅፈው የሰጧቸውን የአደራ ቃል ቀለበት አድርግው ባልና ሚስት ሆነው መተጫጨታቸውን ደጋግመው በመሳሳም በከንፈሮቻቸው ማህተም አረጋገጡላቸው፡፡
👍4
እማማ ወደሬ በደስታ ፈነደቁ።
በሽታው የበለጠ ቀለለ አለላቸው፡፡ ብርታትም አገኙ።
“እማማ እኔና ሰላም ተፈቃቅደን በባልና ሚስትነት አብረን ለመኖር ተስማምተን የርስዎን ምርቃት በመጠባበቅ ላይ ነበርን፡፡ አሁን ያንን ፈቃድዎን በማግኘታችንና የልባችን በመሳካቱ ደስታችን ወደር የለውም፡፡
ከዚህ የበለጠ ደግሞ ፍቅራችን ፍቅር ደስታችንም የበለጠ ደስታ የሚሆ ነው ከበሽታዎ ድነው በሳቅ በፈገግታ እያጨበጨቡ ሙሽሪት ልመጂ...ሙሽሪት ልመጂ...
እያሉ ሰላምን ቢሰጡኝ ነው። ያንን ዕድል ካገኘሁ ለፈጣሪዬ ምስጋናዬ ትልቅ ይሆናል” በማለት ልባቸውን ይበልጥ በደስታ አሞቀላቸው፡፡
“ታዴ? እኔ ከንግዲህ በኋላ ምን ጊዜም ወደማይቀርልኝ የሞት ቀጠሮ ተጓዥ ነኝ፡፡ እህ...እህ...ይህን የዛሬውን ሁኔታ ለማየት ሁሌም ልቤ ይጓጓ ይመኘው ነበር። ያንተን ሀሳብ የሰላምን ውሳኔ ሳላውቅ እኔ ብቻ
ብመኘው ዋጋ አልነበረውም፡፡ እህ...እህ... ይሄንን ፈርቼ እስከዛሬ አልገለጥኩትም እንጂ ሁሌም ሀሳቤ ይኸው ነበር፡፡ ዛሬ ያስጠራሁህ ሞት ሳይቀድመኝ ይሄንን ምኞቴን ገልጩ የእናንተንም ሃሳብ አውቄ እሺ
ካላችሁኝ ደስ ብሎኝ ደስ እያለኝ መንፈሴ ታድሶ እህ... እህ...እንድሞት ነበር። በእውነቱ እመቤቴ ማሪያም ረድታኛለች፡፡ የምኞቴ ተሳክቷል። ደስ አሰኝታችሁኛል ጥርሴ ባይስቅ እጄ ባያጨበጭብ ጉሮሮዬ ባይዘፍን ልቤ አምሯል ሽገይ ብሎ ዘፍኗል፡፡ ይሁን ብለናል ይሁን ብሎ አጨቦጭቧል ከእንግዲህ ዛሬ ነገ ሳትሉ ጎጄችሁን አሙቁ። ሁሉ ነገር በልጅነት ያምራል።ሰላምም እስቲ ይብቃት ከእንግዲህ ያንተው ሀብት ስላሆነች እንደ ሀብትነቷ ጠበቅ አድርገህ ያዛት፡፡
እህ... እህ...” ሰላማዊት የእማማ ወደሬ ንግግር ከአንጀቷ ጠብ ብሏል። ተደስታለች። የምትወደው ታዴን ለማግባትና ከዚያ አስቀያሚ ኑሮ ለመላቀቅ የአሮጊቷን ምርቃት ትፈልገው ነበር፡፡ ዘወትር ስለ ታደስ ቁምነገ ረኛነት ስለ ታደሰ አዋቂነት ሲያወድሱ እየሰማች ልቧ የበለጠ እየወደዳቸው ሄዶ ነበር። ሰው መቼም የወደደውን ነገር ሲወዱለት እሰይ እሰይ
ብለው ሲያደንቁለት ደስ ይለዋል፡፡ እማማ ወደሬም ታደሰን የሚያመሰግኑበት ቃላት እያጠራቸው ሲክቡት ልቧ በደስታ ይጠግብ ነበር፡፡
“ሆስፒታል ይዤዎት ሊሂዳ እማማ?” ሲል ከአንገታቸው ቀና እያደረገ ጠየቃቸው፡፡
“ቆይ እስቲ ታዴ እትዬ ስመኝ የሚያመጡልኝ የአበሻ መድኃኒት አለች መጀመሪያ እሷን ልሞክርና ካልተሻለኝ ትወስደኛለህ አሁን እኮ ቀላል እያለኝ ነው”
“ታዴ ይሄ የአበሻ መድኃኒት እኔ አላምንበትም ምን ያክል ያስተማምናል? ሆስፒታል ይዘናቸው ብንሄድ አይሻልም?” አለች ሰላማዊት።
“እንደሱ እንኳን አትበይ ሰላም አንዳንድ ጊዜ ቁና ሙሉ ኪኒን ብትቅሚ፣ አንድ ሺህ መርፌ ብትጠቀጠቂ የማይድነውን በሽታ ከስሩ ነቅሉ የሚጥለው የአበሻ መድሃኒት አይደለም እንዴ?”
“ይሄን ያክል?!”
“ምን ማለትሽ ነው ሰላም? የአበሻ መድኃኒትኮ መጠኑን ካለማወቅ እንጂ ፍቱንነቱን ራሳቸው ሀኪሞቹ የሚክዱት አይደለም”
የሚነቀል..ሥር... የሚበጠስ... ቅጠል... የሚዋጥ፣ የሚታኘክ፣
የሚጠጣ...” አንገሽገሻትና ትከሻዋን ስበቀች፡፡
ዕድሜ ልካችንን የኖርነው በአበሻ መድኃኒት ነው። ለትንሹም ለትልቁም ወደ ሀኪም ቤት መሮጥ አሁን አሁን የመጣ ፈሊጥ እህ...እህ..ነው” አሉና ወይዘሮ ወደሬ የታደስን ሀሳብ ደገፉት።
ለመሆኑ ምን ዓይነት መድኃኒት ነው ወይዘሮ ስመኝ የሚያመጡት
እማማ?” ሰላማዊት ተናግራ ሳትጨርስ...
እንደምን ዋላችሁ? ቤቶች!” አሉና ወይዘሮ ስመኝ ወደ ቤት ዘለቁ፡፡
“እግዚአብሔር ይመስገን እትዬ ስመኝ በጉ ሆኛለሁ ዐይኔም ትንሽ ገላጥ ብሏል። ደስ ደስም ብሎኛል” አሉ ወይዘሮ ወደሬ፡፡
“ድነሽ የለም እንዴ? ቅድም ጽጌ ስትጠራኝ እኮ አበቃቅታ ነበር፡፡ ሆች ጉድ!ስመጣ አላየሁሽም የት ሄደሽ ነበር ሰላማዊት?” አንዴ የማያውቁትን አዲሱን እንግዳ አንዴ ደግሞ ሰላማዊትን ተራ በተራ እየተመለከቱ
ወደ ወይዘሮ ወደሬ አመሩ።
“በጣም ሲብስባቸው ጊዜ ሆስፒታል እንዲወስዳቸው እሱን ለመጥራት ሄጄ ነው”ወደ ታደሰ ለማመልከት አንገቷን ወደሱ እየሰበረች።
“ኤድያ! ሆስፒታል! ሆስፒታል! ለሁሉ ነገር ሆስፒታል መሮጥ ምን ያስፈልጋል?! ትንሽ የምች መድኃኒት አምጥቼላታለሁ አሁን ነው ቀጥ የሚያደርግላት፡፡ እንደዚህ እስከሚብስባት ድረስ ሳትነግሩኝ በመቅረታችሁ
እንጂ ገና ድሮ ነበር ቀጥ የማደርግላት። ምን አለበት ይሄንን ያክል ቤቴ ሩቅ አይደል? እንኳን ለሷ አዳሜ በኔው አይደለም እንዴ ቆሞ የሚሄደው?” በስጨት ብለው ተናገሩና ያመጡትን ቅጠል በውሃ እሽት እሽት አድርገው በብርጭቆ ውስጥ ከጨመቁት በኋላ አረንጓዴ እየሆነ የወጣ
ውን ፈሳሽ ነቅነቅ አድርገው ወደ በሽተኛዋ አፍ አስጠጉላቸው...
“በይ ሳታጣጥሚ ጅው አድርጊው!”
የምሬቱ ነገር አይነሳ፡፡ ቢያድናቸውም ቢገድላቸውም ዐይናቸውን ጨፍነው ጅው...አድርገው ጨለጡት። ሠላማዊት ፊቷን አዞረች።
“እንዲያ ነው! ጉሽ! ኸረ ጉበዝ ነሽ አንቺ በዚህ አይነት ቶሎ ነው ድነሽ
የምትነሺው” አሉ ወይዘሮ ስመኝ፡፡
“እስቲ እምዬ ማሪያም እጅዎን መድኃኒት ታድርግልኝ እትዬ ስመኝ” አሉ በሽተኛዋ ተመልሰው ጋደም እያሉ፡ ወይዘሮ ስመኝም ቡና ተፈልቶላቸው እየተጨዋወቱ ቆዩና ተሰናብተው ሄዱ...
✨ይቀጥላል✨
በሽታው የበለጠ ቀለለ አለላቸው፡፡ ብርታትም አገኙ።
“እማማ እኔና ሰላም ተፈቃቅደን በባልና ሚስትነት አብረን ለመኖር ተስማምተን የርስዎን ምርቃት በመጠባበቅ ላይ ነበርን፡፡ አሁን ያንን ፈቃድዎን በማግኘታችንና የልባችን በመሳካቱ ደስታችን ወደር የለውም፡፡
ከዚህ የበለጠ ደግሞ ፍቅራችን ፍቅር ደስታችንም የበለጠ ደስታ የሚሆ ነው ከበሽታዎ ድነው በሳቅ በፈገግታ እያጨበጨቡ ሙሽሪት ልመጂ...ሙሽሪት ልመጂ...
እያሉ ሰላምን ቢሰጡኝ ነው። ያንን ዕድል ካገኘሁ ለፈጣሪዬ ምስጋናዬ ትልቅ ይሆናል” በማለት ልባቸውን ይበልጥ በደስታ አሞቀላቸው፡፡
“ታዴ? እኔ ከንግዲህ በኋላ ምን ጊዜም ወደማይቀርልኝ የሞት ቀጠሮ ተጓዥ ነኝ፡፡ እህ...እህ...ይህን የዛሬውን ሁኔታ ለማየት ሁሌም ልቤ ይጓጓ ይመኘው ነበር። ያንተን ሀሳብ የሰላምን ውሳኔ ሳላውቅ እኔ ብቻ
ብመኘው ዋጋ አልነበረውም፡፡ እህ...እህ... ይሄንን ፈርቼ እስከዛሬ አልገለጥኩትም እንጂ ሁሌም ሀሳቤ ይኸው ነበር፡፡ ዛሬ ያስጠራሁህ ሞት ሳይቀድመኝ ይሄንን ምኞቴን ገልጩ የእናንተንም ሃሳብ አውቄ እሺ
ካላችሁኝ ደስ ብሎኝ ደስ እያለኝ መንፈሴ ታድሶ እህ... እህ...እንድሞት ነበር። በእውነቱ እመቤቴ ማሪያም ረድታኛለች፡፡ የምኞቴ ተሳክቷል። ደስ አሰኝታችሁኛል ጥርሴ ባይስቅ እጄ ባያጨበጭብ ጉሮሮዬ ባይዘፍን ልቤ አምሯል ሽገይ ብሎ ዘፍኗል፡፡ ይሁን ብለናል ይሁን ብሎ አጨቦጭቧል ከእንግዲህ ዛሬ ነገ ሳትሉ ጎጄችሁን አሙቁ። ሁሉ ነገር በልጅነት ያምራል።ሰላምም እስቲ ይብቃት ከእንግዲህ ያንተው ሀብት ስላሆነች እንደ ሀብትነቷ ጠበቅ አድርገህ ያዛት፡፡
እህ... እህ...” ሰላማዊት የእማማ ወደሬ ንግግር ከአንጀቷ ጠብ ብሏል። ተደስታለች። የምትወደው ታዴን ለማግባትና ከዚያ አስቀያሚ ኑሮ ለመላቀቅ የአሮጊቷን ምርቃት ትፈልገው ነበር፡፡ ዘወትር ስለ ታደስ ቁምነገ ረኛነት ስለ ታደሰ አዋቂነት ሲያወድሱ እየሰማች ልቧ የበለጠ እየወደዳቸው ሄዶ ነበር። ሰው መቼም የወደደውን ነገር ሲወዱለት እሰይ እሰይ
ብለው ሲያደንቁለት ደስ ይለዋል፡፡ እማማ ወደሬም ታደሰን የሚያመሰግኑበት ቃላት እያጠራቸው ሲክቡት ልቧ በደስታ ይጠግብ ነበር፡፡
“ሆስፒታል ይዤዎት ሊሂዳ እማማ?” ሲል ከአንገታቸው ቀና እያደረገ ጠየቃቸው፡፡
“ቆይ እስቲ ታዴ እትዬ ስመኝ የሚያመጡልኝ የአበሻ መድኃኒት አለች መጀመሪያ እሷን ልሞክርና ካልተሻለኝ ትወስደኛለህ አሁን እኮ ቀላል እያለኝ ነው”
“ታዴ ይሄ የአበሻ መድኃኒት እኔ አላምንበትም ምን ያክል ያስተማምናል? ሆስፒታል ይዘናቸው ብንሄድ አይሻልም?” አለች ሰላማዊት።
“እንደሱ እንኳን አትበይ ሰላም አንዳንድ ጊዜ ቁና ሙሉ ኪኒን ብትቅሚ፣ አንድ ሺህ መርፌ ብትጠቀጠቂ የማይድነውን በሽታ ከስሩ ነቅሉ የሚጥለው የአበሻ መድሃኒት አይደለም እንዴ?”
“ይሄን ያክል?!”
“ምን ማለትሽ ነው ሰላም? የአበሻ መድኃኒትኮ መጠኑን ካለማወቅ እንጂ ፍቱንነቱን ራሳቸው ሀኪሞቹ የሚክዱት አይደለም”
የሚነቀል..ሥር... የሚበጠስ... ቅጠል... የሚዋጥ፣ የሚታኘክ፣
የሚጠጣ...” አንገሽገሻትና ትከሻዋን ስበቀች፡፡
ዕድሜ ልካችንን የኖርነው በአበሻ መድኃኒት ነው። ለትንሹም ለትልቁም ወደ ሀኪም ቤት መሮጥ አሁን አሁን የመጣ ፈሊጥ እህ...እህ..ነው” አሉና ወይዘሮ ወደሬ የታደስን ሀሳብ ደገፉት።
ለመሆኑ ምን ዓይነት መድኃኒት ነው ወይዘሮ ስመኝ የሚያመጡት
እማማ?” ሰላማዊት ተናግራ ሳትጨርስ...
እንደምን ዋላችሁ? ቤቶች!” አሉና ወይዘሮ ስመኝ ወደ ቤት ዘለቁ፡፡
“እግዚአብሔር ይመስገን እትዬ ስመኝ በጉ ሆኛለሁ ዐይኔም ትንሽ ገላጥ ብሏል። ደስ ደስም ብሎኛል” አሉ ወይዘሮ ወደሬ፡፡
“ድነሽ የለም እንዴ? ቅድም ጽጌ ስትጠራኝ እኮ አበቃቅታ ነበር፡፡ ሆች ጉድ!ስመጣ አላየሁሽም የት ሄደሽ ነበር ሰላማዊት?” አንዴ የማያውቁትን አዲሱን እንግዳ አንዴ ደግሞ ሰላማዊትን ተራ በተራ እየተመለከቱ
ወደ ወይዘሮ ወደሬ አመሩ።
“በጣም ሲብስባቸው ጊዜ ሆስፒታል እንዲወስዳቸው እሱን ለመጥራት ሄጄ ነው”ወደ ታደሰ ለማመልከት አንገቷን ወደሱ እየሰበረች።
“ኤድያ! ሆስፒታል! ሆስፒታል! ለሁሉ ነገር ሆስፒታል መሮጥ ምን ያስፈልጋል?! ትንሽ የምች መድኃኒት አምጥቼላታለሁ አሁን ነው ቀጥ የሚያደርግላት፡፡ እንደዚህ እስከሚብስባት ድረስ ሳትነግሩኝ በመቅረታችሁ
እንጂ ገና ድሮ ነበር ቀጥ የማደርግላት። ምን አለበት ይሄንን ያክል ቤቴ ሩቅ አይደል? እንኳን ለሷ አዳሜ በኔው አይደለም እንዴ ቆሞ የሚሄደው?” በስጨት ብለው ተናገሩና ያመጡትን ቅጠል በውሃ እሽት እሽት አድርገው በብርጭቆ ውስጥ ከጨመቁት በኋላ አረንጓዴ እየሆነ የወጣ
ውን ፈሳሽ ነቅነቅ አድርገው ወደ በሽተኛዋ አፍ አስጠጉላቸው...
“በይ ሳታጣጥሚ ጅው አድርጊው!”
የምሬቱ ነገር አይነሳ፡፡ ቢያድናቸውም ቢገድላቸውም ዐይናቸውን ጨፍነው ጅው...አድርገው ጨለጡት። ሠላማዊት ፊቷን አዞረች።
“እንዲያ ነው! ጉሽ! ኸረ ጉበዝ ነሽ አንቺ በዚህ አይነት ቶሎ ነው ድነሽ
የምትነሺው” አሉ ወይዘሮ ስመኝ፡፡
“እስቲ እምዬ ማሪያም እጅዎን መድኃኒት ታድርግልኝ እትዬ ስመኝ” አሉ በሽተኛዋ ተመልሰው ጋደም እያሉ፡ ወይዘሮ ስመኝም ቡና ተፈልቶላቸው እየተጨዋወቱ ቆዩና ተሰናብተው ሄዱ...
✨ይቀጥላል✨
👍4