#ቆንጆዎቹ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሰባት
፡
፡
#ድርሰት_ሰርቅ_ዳ
....ታክሲው ውስጥ የሚጮኸው ሙዚቃ ጭንቅላቱን በጠበጠው፡፡ማታ እንቅልፍ አልወስድህ ብሎት ሲጨነቅ ነበር ያደረው::
“ምንድነው የሆንከው? ለምን አትነግረኝም?” አለች ዘውዲቱ
ከሆቴል ገዝታ ካመጣችው ምግብ እያጎረሰችው፡፡ “ምስኪን አሁንስ ሚስትህ
ናፈቀችሁ መሰለኝ::
ያጎረሰችውን እያላመጠ ዝም አላት:: ወሬ አላሰኘውም:: ምግቡም እንዳያስከፋት ብሎ ነው እንጅ ቢቀርበት በወደደ፡፡
እራት በልተው ተጣጥበው መብራቱን አጥፍተው አልጋ ላይ ከወጡ በኋላ ናትናኤል በጀርባው እንደተንጋለለ አያኖቹን ጣሪያው ላይ ተክሎ ቀረ፡፡
ምን ሆና ይሆን? እንዴት ሁለት ቀን ሙሉ ስራ ሳትገባ ትቀራለች በጤናዋ ባትሆን ነው እንጅ:: ደግሞ ምህረት እቤቷ: ደወዬ
የሚያነሳ አጣሁ ማለቷ ምን ማለቷ ነው? ቤቷን ዘግታ የት ትሄዳለች? ምናልባት አሟት ወላጆቿጋ ሄዳ ይሆን እንዴ? የወላጆቿን ቤት ደግሞ አያውቀውም ! ጉለሌ እንደሆኑ ነግራዋለች፡፡ ግን በደፈናው ጉለሌ ተብሎ አይኬድ፡፡ ቤቷ ሄዶ ይሞክር ይሆን?
ሌሊቱን ሲጨነቅ አደረ፡፡ አሁን ደግሞ ታክሲው ውስጥ ያለው ሙዚቃ አይሉት ጩኽት
“ሲጋራ ፋብሪካ ነው ያሉኝ?” አለው ባለታክሲው፡፡
“እ? አዎ የኔ ልጅ፡፡ ከዚህ ይበቃኛል፡፡” ናትናኤል የታክሲውን በር ከፍቶ ወረደ፡፡
“አባ ገንዘበስ?!” ባለታክሲው የመኪናውን ጥሩንባ ተጭኖ ጮኹ፡፡
“ይቅርታ! ይቅርታ!” አለ ናትናኤል ከሄደበት ተመልሶ ከጋቢው ስር
ከደረት ኪሱ ገንብ እያወጣ “ይቅርታ የኔ ልጅ፡፡ ሃሳብ ገብቶኝ ተዘንግቶኝ
ነው::” ገንዘቡን ለባለታክሲው አቀበለው
ዘውዲቱ የገዛችላት ላስቲክ ቦት ጫማ መንገደኛ ቢያስመስለውም እላይ ከፈፉ እግሩን ከርክሮት ክፉኛ አቁስሎታል። በተራመደ ቁጥር የጫማው ክፈፍ ቁስሉን ሲነካበትና ሲፈትግበት ይለበልበዋል፡፡
ከመንገዱ ባሻገር የአፍሪካ አንድነት ድርጅት ህንፃ ብቻውን ተገትሯል ... ሥራ ፈት፡፡ ናትናኤል ይህንን ፎቅ ሲመለከት ምንም ትርጉም አይሰጠውም በፎቁ ቅርፅ ውስጥ መልዕክት ካለ አንድ የሚል መሆን አለበት ቀጥ ያለ ፎቅ እንድ፡፡
ናትናኤል አይኖቹን ከፎቁ ላይ ነቅሎ ሃሳቡን አሰባሰሰ፡፡ ለጥያቄው መፍትሄ የሚያገኝለት ካልቨርትን ቢያገኝ ብቻ እንደሆነ ከተረዳ ቆይቷል፡፡
ካልቨርትን : እግኝቶ የአውሬውን ማንነት ይፋ እስካላወጣ ድረስ የተደበቀውንና የተሸሸገውን ምሥጢር እስካላዝረከረከው ድረስ አንድ ቀን ከአንዱ ጥግ ነው የሚደፉት፡፡አብርሃምን እንደደፉት፡፡
ይህ ከመሆኑ በፊት ካልቨርትን ማግኘት አለበት፡፡ ግን ካልቨርትን ለማግኘት ከየት ሀ ብሎ እንደሚጀምር እንቆቅልሽ ሆነበት::
መረጃ የውስኪ ጠርሙስ ሾፌር ቤላ
መጠጥ ቤት…ሴት ሞሳድ ኤም አይ
ስድስት…ካዛንቺስ ወዳጁ ቤት… የሴት ልብስ ለብሶ ተሰወረ::
ቁልፉ የግድ እዚህ ውስጥ መሆን አለበት መፍትሄው እዚህ ውስጥ ከሌለ ካልቨርትን ሊያገኘው አይችልም:: ምክንያቱም እሱ የሚያውቀው ይህን ብቻ ነው አብርሃም የነገረውን፡፡
ያለጥርጥር ካልቨርት እንዲሰወር የካዛንቺሷ ወዳጁ ረድታዋለች፡፡ በመጨረሻ የታየው ከእሷ ቤት ሲወጣ ነው፡፡ ምናልባት የት እንደሚገኝም
ታውቅ ይሆናል፡፡ በተቻለው መንገድ ሴትየዋን ማግኘት አለበት:: ካልቨርትን
ለረዳው እንደሚፈልግ ሊያሳምናት ይገባል፡፡ ትጠረጥረው ይሆናል፡፡ ግን
ሊያሳምናት ከቻለና ካልቨርት ያለበትን ቦታ ከነገረችው ድብብቆሹ አበቃ ማለት ነው፡፡ ያን ጊዜ ያለጥርጥር አውሬውን መረቡ ውስጥ ይከተዋል፡፡
ካልቨርት የሚያውቀው ነገር እንደሌለስ? ማወቅ አለበት ምንም የማያውቅ ከሆነ ለምን ተሸሽገ? ያውቃል፡፡ ለሕይወቱ የሚያሰጋው ምሥጢር ይዟል፡፡ ያንን ምስጢር ማግኘት አለበት፡፡ ካልቨርትን ለማግኘት ደግሞ መጀመሪያ የካዛንቺሷን ሴት አግኝቶ ማሳመን፤ ማግባባት ማሽነፍ፡፡፡ እሷ ብቻ ነች ዕድሉ፡፡
ግን አውሬው ለምን ሴትየዋን አቆያት? ያለጥርጥር ወደ ካልቨርት
የምትመሪ መንገድ ነች:: ይህንን ደግሞ አውሬው ሳያውቀው የሚቀር አያደለም:: ታዲያ ለምን አሰነበታት? ለምን አስገድዶም በሆን የካልቨርትን
እድራሻ አላወጣጣትም? ወያም ለማንኛውም ወገን ምሥጢሩን የካልቨርትን አድራሻ እንዳትጠቁም ለምን እንደ አብርሃም አሳስወገዳትም?
ምናልባት ሴትየዋ ራሷ ወጥመድ እንደሆነችስ? የካልቨርትን አድራሻ የሚያነፈንፍ፡ አይጥ ወደ ካዛንቺስ እንዲመጣና ከወጥመድ እንዲገባ
የተንጠለጠለች የሥጋ ቁራጭ እንደሆነችስ? ካዛንቺስ ከመድረሱ እንገቱን ቆርጠው ቢጥሉትስ?'፡ ናትናኤል ሰጋ:ዠ ኣብርሃም ያለው ትዝ አለው
“… ሁለቱን የክትትል ሰዎች ባሰማራን በሶስተኛው ቀን አንደኛው ሰዋችን በስለት ታርዶ እዛው ካዛንቺስ ቱቦ ውስጥ ተጥሎ ተገኘ.…”
ህ! “እዛው ካዛንቺስ” ወጥመድ
ያለጥርጥር ካዛንቺስ ወጥመድ ተጠምዶለታል፡፡ ቢሆንም ምርጫ
የለውም፡፡ ወደ ካልቨርት ሊቀርብ የሚችለው የካዛንቺሏን ሴት ሲያገኝ ብቻ
ነው:: የግድ ካዛንቺስ መሄድ አለበት፡፡
'ካዛንቺስ፡፡ ካዛንቺስ ምኑጋ? ካዛንቺስ ስንት አውራ መንገዶች አሉ?… ካዛንቺስ ስንት መጠጥ ቤቶች አሉ? የትኛዋ ነች የካልቨርት ወዳጅ? “የፈጣሪ ያለህ!' የካዛንቺስ ስፋቱና የቀሚስ ለባሹ ብዛት ታየው::
ሌላ ጥያቄ! እንዴት ሊያገኛት ይችላል? ማን ሊመራው ይችላል? አብርሃም ምንድነው ያለው.…?
የቅብብሎሹን ሠንሠለት መስበር ነው
ካልቨርት የሰረቀውን መረጃ…በውስኪ ጠርሙሶች…በሾፌርነት ለማያገለግል ኢትዮጵያዊ ያቀብላል..ሹፌሩ ቤላ መጠጥ ቤት ላላት.…”
ሹፌሩ ሹፌሩ ሌላ መጠጥ ቤት ያላትን ሴት ያውቃታል ማለት ነው፡፡ የካዛንቺሷንስ? ሊያውቃት ይችላል? ምናልባት ካልቨርት የሚቀርበው ከሆነ ሊያውቃት ያችላል፡፡ ያለው ምርጫ ሾፌሩ ነው:: ሾፌሩን አአግኝቶ የካዛንቺሷን ሴት እድራሻ እንዲሰጠው መጠየቅ::
ሾፌሩ የኛ ሰወ ነው በእሱ በኩል ነው
መረጃውን የምናገኘው...” ነበር ያለው
አብርሃም::
ሌላ ወጥመድ፡፡ ሾፌሩም አደገኛ ነው፡፡ ካዛንቺስ ያለችውን የካልቨርትን ወዳጅ ሆቴል ኣሳየኝ።” ሲለው መቼም መጠራጠሩ አይቀርም፡፡
“እሺ ና” ብሎ ገመድ አንገቱ ቢያስገባለትስ? መሬት ለመሬት እያንሻተተና እየጎተተ ቢያስይዘውስ? እርግጥ ያለው ምርጫ ወደ ካዛንቺሷ እመቤት የሚደርሰው ብቸኛ መንገድ የላይቤርያው ኤምባሲ ሾፌር ብቻ ነው:: ለይቶ የሚያውቀው አድራሻ የእርሱን ብቻ ነዋ! ቢሆንም ሰውየውን በአካል
መገናኘት የለበትም፡፡አንድ ዘዴ መፍጠር አለበት፡፡ ናትናኤል ለበርካታ ቀናቶች ሲያወጣ ሲያወርድ መልስ ሲሻለት የቆየው ጥያቄ ይህ ነበር፡፡መልሱን
አግኝቷል። አቅዶ ወጥኖ ጨርሷል፡፡ ትከሻው ላይ አላርፍልህ ያለውን ጋቢ
እያስተካከለ ከመንገድ ወዳለ ትንሽ ቁርስ ቤት ገባ፡፡
“የኔ ልጅ እባክሽ ስልክ ታስደውይኝ…እከፍላለሁ::ችግር አጋጥሞኝ ነው ልጅ ታማብኝ፡፡” አላቸው እናቱ የሚሆኑትን የቁርስ ቤቷን ባለቤት ጠጋ ብሎ። ያቀደውን ደረጃ በደረጃ ይፈጽም ጀመር፡፡
ሴትየዋ ስልክ ማስደወሉን ባይወዱትም ከቄስ ጋር! ከእግዚኣብሄር ሰው ጋር ክፉ መነጋገሩን አልፈለጉትም፡፡ ከባልኮኒው ስር አንድ ሰማያዊ ስልክ አውጥተው ቄሱ ፊት ቆለሉትና “ያው” ብለው ፊታቸውን አዙረው ሄዱ፡፡ · ደረታቸው ላይ የተቆለለው የጡት ተራራ የዘውዲቱን ጋራ
ያስንቃል፡፡
ናትናኤል ሴትየዋ ዞር እንዳሉለት የስልኩን መነጋገሪያ አንስቶ በመጀመሪያ ወደ ማዞሪያ ደውሎ የላይቤርያ ኤምባሲን የስልክ ቁጥር ከጠየቀና ካገኘ በኋላ ወደ ኤምባሲው ደወለ። በላይቤርያው ኤምባሲ ውስጥ ከአንድ በላይ ሾፌር ሊኖር ይችላል የትኛውን አቅርቡልኝ ሊል ነው? ብቻ ማናቸውም ቢሆኑ የካልቨርት
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሰባት
፡
፡
#ድርሰት_ሰርቅ_ዳ
....ታክሲው ውስጥ የሚጮኸው ሙዚቃ ጭንቅላቱን በጠበጠው፡፡ማታ እንቅልፍ አልወስድህ ብሎት ሲጨነቅ ነበር ያደረው::
“ምንድነው የሆንከው? ለምን አትነግረኝም?” አለች ዘውዲቱ
ከሆቴል ገዝታ ካመጣችው ምግብ እያጎረሰችው፡፡ “ምስኪን አሁንስ ሚስትህ
ናፈቀችሁ መሰለኝ::
ያጎረሰችውን እያላመጠ ዝም አላት:: ወሬ አላሰኘውም:: ምግቡም እንዳያስከፋት ብሎ ነው እንጅ ቢቀርበት በወደደ፡፡
እራት በልተው ተጣጥበው መብራቱን አጥፍተው አልጋ ላይ ከወጡ በኋላ ናትናኤል በጀርባው እንደተንጋለለ አያኖቹን ጣሪያው ላይ ተክሎ ቀረ፡፡
ምን ሆና ይሆን? እንዴት ሁለት ቀን ሙሉ ስራ ሳትገባ ትቀራለች በጤናዋ ባትሆን ነው እንጅ:: ደግሞ ምህረት እቤቷ: ደወዬ
የሚያነሳ አጣሁ ማለቷ ምን ማለቷ ነው? ቤቷን ዘግታ የት ትሄዳለች? ምናልባት አሟት ወላጆቿጋ ሄዳ ይሆን እንዴ? የወላጆቿን ቤት ደግሞ አያውቀውም ! ጉለሌ እንደሆኑ ነግራዋለች፡፡ ግን በደፈናው ጉለሌ ተብሎ አይኬድ፡፡ ቤቷ ሄዶ ይሞክር ይሆን?
ሌሊቱን ሲጨነቅ አደረ፡፡ አሁን ደግሞ ታክሲው ውስጥ ያለው ሙዚቃ አይሉት ጩኽት
“ሲጋራ ፋብሪካ ነው ያሉኝ?” አለው ባለታክሲው፡፡
“እ? አዎ የኔ ልጅ፡፡ ከዚህ ይበቃኛል፡፡” ናትናኤል የታክሲውን በር ከፍቶ ወረደ፡፡
“አባ ገንዘበስ?!” ባለታክሲው የመኪናውን ጥሩንባ ተጭኖ ጮኹ፡፡
“ይቅርታ! ይቅርታ!” አለ ናትናኤል ከሄደበት ተመልሶ ከጋቢው ስር
ከደረት ኪሱ ገንብ እያወጣ “ይቅርታ የኔ ልጅ፡፡ ሃሳብ ገብቶኝ ተዘንግቶኝ
ነው::” ገንዘቡን ለባለታክሲው አቀበለው
ዘውዲቱ የገዛችላት ላስቲክ ቦት ጫማ መንገደኛ ቢያስመስለውም እላይ ከፈፉ እግሩን ከርክሮት ክፉኛ አቁስሎታል። በተራመደ ቁጥር የጫማው ክፈፍ ቁስሉን ሲነካበትና ሲፈትግበት ይለበልበዋል፡፡
ከመንገዱ ባሻገር የአፍሪካ አንድነት ድርጅት ህንፃ ብቻውን ተገትሯል ... ሥራ ፈት፡፡ ናትናኤል ይህንን ፎቅ ሲመለከት ምንም ትርጉም አይሰጠውም በፎቁ ቅርፅ ውስጥ መልዕክት ካለ አንድ የሚል መሆን አለበት ቀጥ ያለ ፎቅ እንድ፡፡
ናትናኤል አይኖቹን ከፎቁ ላይ ነቅሎ ሃሳቡን አሰባሰሰ፡፡ ለጥያቄው መፍትሄ የሚያገኝለት ካልቨርትን ቢያገኝ ብቻ እንደሆነ ከተረዳ ቆይቷል፡፡
ካልቨርትን : እግኝቶ የአውሬውን ማንነት ይፋ እስካላወጣ ድረስ የተደበቀውንና የተሸሸገውን ምሥጢር እስካላዝረከረከው ድረስ አንድ ቀን ከአንዱ ጥግ ነው የሚደፉት፡፡አብርሃምን እንደደፉት፡፡
ይህ ከመሆኑ በፊት ካልቨርትን ማግኘት አለበት፡፡ ግን ካልቨርትን ለማግኘት ከየት ሀ ብሎ እንደሚጀምር እንቆቅልሽ ሆነበት::
መረጃ የውስኪ ጠርሙስ ሾፌር ቤላ
መጠጥ ቤት…ሴት ሞሳድ ኤም አይ
ስድስት…ካዛንቺስ ወዳጁ ቤት… የሴት ልብስ ለብሶ ተሰወረ::
ቁልፉ የግድ እዚህ ውስጥ መሆን አለበት መፍትሄው እዚህ ውስጥ ከሌለ ካልቨርትን ሊያገኘው አይችልም:: ምክንያቱም እሱ የሚያውቀው ይህን ብቻ ነው አብርሃም የነገረውን፡፡
ያለጥርጥር ካልቨርት እንዲሰወር የካዛንቺሷ ወዳጁ ረድታዋለች፡፡ በመጨረሻ የታየው ከእሷ ቤት ሲወጣ ነው፡፡ ምናልባት የት እንደሚገኝም
ታውቅ ይሆናል፡፡ በተቻለው መንገድ ሴትየዋን ማግኘት አለበት:: ካልቨርትን
ለረዳው እንደሚፈልግ ሊያሳምናት ይገባል፡፡ ትጠረጥረው ይሆናል፡፡ ግን
ሊያሳምናት ከቻለና ካልቨርት ያለበትን ቦታ ከነገረችው ድብብቆሹ አበቃ ማለት ነው፡፡ ያን ጊዜ ያለጥርጥር አውሬውን መረቡ ውስጥ ይከተዋል፡፡
ካልቨርት የሚያውቀው ነገር እንደሌለስ? ማወቅ አለበት ምንም የማያውቅ ከሆነ ለምን ተሸሽገ? ያውቃል፡፡ ለሕይወቱ የሚያሰጋው ምሥጢር ይዟል፡፡ ያንን ምስጢር ማግኘት አለበት፡፡ ካልቨርትን ለማግኘት ደግሞ መጀመሪያ የካዛንቺሷን ሴት አግኝቶ ማሳመን፤ ማግባባት ማሽነፍ፡፡፡ እሷ ብቻ ነች ዕድሉ፡፡
ግን አውሬው ለምን ሴትየዋን አቆያት? ያለጥርጥር ወደ ካልቨርት
የምትመሪ መንገድ ነች:: ይህንን ደግሞ አውሬው ሳያውቀው የሚቀር አያደለም:: ታዲያ ለምን አሰነበታት? ለምን አስገድዶም በሆን የካልቨርትን
እድራሻ አላወጣጣትም? ወያም ለማንኛውም ወገን ምሥጢሩን የካልቨርትን አድራሻ እንዳትጠቁም ለምን እንደ አብርሃም አሳስወገዳትም?
ምናልባት ሴትየዋ ራሷ ወጥመድ እንደሆነችስ? የካልቨርትን አድራሻ የሚያነፈንፍ፡ አይጥ ወደ ካዛንቺስ እንዲመጣና ከወጥመድ እንዲገባ
የተንጠለጠለች የሥጋ ቁራጭ እንደሆነችስ? ካዛንቺስ ከመድረሱ እንገቱን ቆርጠው ቢጥሉትስ?'፡ ናትናኤል ሰጋ:ዠ ኣብርሃም ያለው ትዝ አለው
“… ሁለቱን የክትትል ሰዎች ባሰማራን በሶስተኛው ቀን አንደኛው ሰዋችን በስለት ታርዶ እዛው ካዛንቺስ ቱቦ ውስጥ ተጥሎ ተገኘ.…”
ህ! “እዛው ካዛንቺስ” ወጥመድ
ያለጥርጥር ካዛንቺስ ወጥመድ ተጠምዶለታል፡፡ ቢሆንም ምርጫ
የለውም፡፡ ወደ ካልቨርት ሊቀርብ የሚችለው የካዛንቺሏን ሴት ሲያገኝ ብቻ
ነው:: የግድ ካዛንቺስ መሄድ አለበት፡፡
'ካዛንቺስ፡፡ ካዛንቺስ ምኑጋ? ካዛንቺስ ስንት አውራ መንገዶች አሉ?… ካዛንቺስ ስንት መጠጥ ቤቶች አሉ? የትኛዋ ነች የካልቨርት ወዳጅ? “የፈጣሪ ያለህ!' የካዛንቺስ ስፋቱና የቀሚስ ለባሹ ብዛት ታየው::
ሌላ ጥያቄ! እንዴት ሊያገኛት ይችላል? ማን ሊመራው ይችላል? አብርሃም ምንድነው ያለው.…?
የቅብብሎሹን ሠንሠለት መስበር ነው
ካልቨርት የሰረቀውን መረጃ…በውስኪ ጠርሙሶች…በሾፌርነት ለማያገለግል ኢትዮጵያዊ ያቀብላል..ሹፌሩ ቤላ መጠጥ ቤት ላላት.…”
ሹፌሩ ሹፌሩ ሌላ መጠጥ ቤት ያላትን ሴት ያውቃታል ማለት ነው፡፡ የካዛንቺሷንስ? ሊያውቃት ይችላል? ምናልባት ካልቨርት የሚቀርበው ከሆነ ሊያውቃት ያችላል፡፡ ያለው ምርጫ ሾፌሩ ነው:: ሾፌሩን አአግኝቶ የካዛንቺሷን ሴት እድራሻ እንዲሰጠው መጠየቅ::
ሾፌሩ የኛ ሰወ ነው በእሱ በኩል ነው
መረጃውን የምናገኘው...” ነበር ያለው
አብርሃም::
ሌላ ወጥመድ፡፡ ሾፌሩም አደገኛ ነው፡፡ ካዛንቺስ ያለችውን የካልቨርትን ወዳጅ ሆቴል ኣሳየኝ።” ሲለው መቼም መጠራጠሩ አይቀርም፡፡
“እሺ ና” ብሎ ገመድ አንገቱ ቢያስገባለትስ? መሬት ለመሬት እያንሻተተና እየጎተተ ቢያስይዘውስ? እርግጥ ያለው ምርጫ ወደ ካዛንቺሷ እመቤት የሚደርሰው ብቸኛ መንገድ የላይቤርያው ኤምባሲ ሾፌር ብቻ ነው:: ለይቶ የሚያውቀው አድራሻ የእርሱን ብቻ ነዋ! ቢሆንም ሰውየውን በአካል
መገናኘት የለበትም፡፡አንድ ዘዴ መፍጠር አለበት፡፡ ናትናኤል ለበርካታ ቀናቶች ሲያወጣ ሲያወርድ መልስ ሲሻለት የቆየው ጥያቄ ይህ ነበር፡፡መልሱን
አግኝቷል። አቅዶ ወጥኖ ጨርሷል፡፡ ትከሻው ላይ አላርፍልህ ያለውን ጋቢ
እያስተካከለ ከመንገድ ወዳለ ትንሽ ቁርስ ቤት ገባ፡፡
“የኔ ልጅ እባክሽ ስልክ ታስደውይኝ…እከፍላለሁ::ችግር አጋጥሞኝ ነው ልጅ ታማብኝ፡፡” አላቸው እናቱ የሚሆኑትን የቁርስ ቤቷን ባለቤት ጠጋ ብሎ። ያቀደውን ደረጃ በደረጃ ይፈጽም ጀመር፡፡
ሴትየዋ ስልክ ማስደወሉን ባይወዱትም ከቄስ ጋር! ከእግዚኣብሄር ሰው ጋር ክፉ መነጋገሩን አልፈለጉትም፡፡ ከባልኮኒው ስር አንድ ሰማያዊ ስልክ አውጥተው ቄሱ ፊት ቆለሉትና “ያው” ብለው ፊታቸውን አዙረው ሄዱ፡፡ · ደረታቸው ላይ የተቆለለው የጡት ተራራ የዘውዲቱን ጋራ
ያስንቃል፡፡
ናትናኤል ሴትየዋ ዞር እንዳሉለት የስልኩን መነጋገሪያ አንስቶ በመጀመሪያ ወደ ማዞሪያ ደውሎ የላይቤርያ ኤምባሲን የስልክ ቁጥር ከጠየቀና ካገኘ በኋላ ወደ ኤምባሲው ደወለ። በላይቤርያው ኤምባሲ ውስጥ ከአንድ በላይ ሾፌር ሊኖር ይችላል የትኛውን አቅርቡልኝ ሊል ነው? ብቻ ማናቸውም ቢሆኑ የካልቨርት
👍3❤2🥰1
ስም ሲጠራ ከትክክለኛው ሰው ጋር ያገናኙት ይሆናል፡፡ ያለው ምርጫ መሞከር ብቻ ነው:: አብርሃም “ሾፌር” ነው አልው እንጂ በስም ለይቶ አልነገረውም፡፡ 'ወይኔ! አብርሃም በኖረ ኖሮ አብረው ስንት ነገር በሰሩሳምንታት ሳይሆን በቀናት ውስጥ እጃቸው
ውስጥ ባስገቡት ነበር ካልቨርትን
“ሃሎ ላይቤርያ ኤምባሲ ” አለ ቀጭን የሴት ድምፅ፡፡
“ሃሎ... የእኔ እመቤት እባክሽ ከእናንተ ዘንድ መኪና የሚሾፍር ልጅ ነበረ…ዘመድ ከአገር ቤት መልዕክት አስይዞ ከእደራ ጋር ቢልከኝ ነው...ባክሽ እስጠሪልኝ፡፡”
“ማንን ነው የሚፈልጉት?ስሙ ማነው?”
“ሹፌር ..የኔ ልጅ …ሹፌር ነው፡፡”
“ስሙን ይንገሩኝ፡፡” መንጨቅጨቅ አደረገችው፡፡
“የኔ ልጅ ተዘነጋኝ ከአገር ቤት…”
“ስዩምን ነው?” አለች ልጅቷ በስጨት ባለ ድምፅ አቋርጣው፡፡
እዎ አዎ የኔ ልጅ እሱን ነው፡” ምርጫ አልነበረውም።
“አንድ ጊዜ ይጠብቁ፡፡”
ግንባሩ ላይ ቸፈፍ ያለውን ላቡን ጠረገና ተዘጋጀ፡፡ አሁን እንደቂስ ሳይሆን እንደ ወታደር ማውራት አለበት፡፡ ፈጣንና ቁርጥ ያለ መልክት፡፡ እንዳቀደው ለቀናት የተለማመደውን ዲስኩር ሊያወርደው ተዘጋጀ፡፡
“እቤት::” አለ በአፍንጫው የሚናገር የሚመስል ሰው::
ሃሎ ስማኝ ስዩም፡፡ ተጠንቅቀህ አዳምጠኝ::” አላ ናትናኤል ቆፍጠን ባለ ድምፅ:: “ካልቨርት ነው የላከኝ… ትሰማኛለህ?” ናትናኤል ለአንድ አፍታ ከወዲያ ያለው ሰው የሚያሰማው ድምፅ እንዳለ ተጠባበቀ፡፡
“እየሰማሁ ነው፡፡” አለ ሰውየው ፈጠን ብሎ፡፡
ሹፌሩ መሆን አለበት! ሌላ ሰው ቢሆን በፍጥነት ከሁኔታው ጋር ራሱን ለማዛመድ ይቸገር ነበር፡፡ ናትናኤል ደስ አለው፡፡
“ስዩም አሁኑኑ ከኤምባሲው ወጥተህ ከሲጋራ ፋብሪካ በላይ ካለች ትንሽ የቁርስ ቤት ድረስ እንድትመጣ፡፡ ቢጫ ቀለም የተቀባች የቁርስ ቤት ነች … ኮትህን አውልቀህ ቀትከሻህ ላይ አንጠልጥለው፡፡ ከአሥር ደቂቃ በላይ አልጠብቅህም፡፡”
ናትናኤል ስልኩን ሰውየው ጆሮ ላይ ጠረቀመውና የቁርስ ቤቷን የስልክ ቁጥር ኣንብቦ በጭንቅላቱ ይዞ ወደ ባለቤቲቱ ገ
ዞረ፡፡
“ተባረኪ የኔ ልጅ፡፡ እንጀራሽ ፡ከፍ ይበል:: የአያት የቅድመ እያቶችሽን ስም የምታስጠሪ ያርግሽ፡” ምርቃቱን አዥጎደጎደው፡፡ ወዲያው ጋቢውን እየገለበ “ስንት ነው ሂሣቡ .. የኔ ልጅ የደወልከብት?” እያለ ይፍተለተል ጀመር፡፡
“ግድየለም አባቴ ምርቃቶ ይበልጣል::” አሉ ሴትየዋ ከምርቃቱ እንዲጨምር የፈለጉ ይመስል፡፡ .
“ተባረኪ፡፡ ቤትሽ አይጓደል፡፡ ልጅሽን ጧሪ ቀባሪ ያድርግሽ…”ከምርቃቱ ሳያሳንስ ጋቢውን አስተካክሎ ከቁርስ ቤቷ ወጣና በፍጥነት መንገዱን ተሻግሮ ከሌላ ቡና ቤት በራፍ ላይ ቆም ብለው ይጠባበቅ ጀመር፡፡.....
💫ይቀጥላል💫
ውስጥ ባስገቡት ነበር ካልቨርትን
“ሃሎ ላይቤርያ ኤምባሲ ” አለ ቀጭን የሴት ድምፅ፡፡
“ሃሎ... የእኔ እመቤት እባክሽ ከእናንተ ዘንድ መኪና የሚሾፍር ልጅ ነበረ…ዘመድ ከአገር ቤት መልዕክት አስይዞ ከእደራ ጋር ቢልከኝ ነው...ባክሽ እስጠሪልኝ፡፡”
“ማንን ነው የሚፈልጉት?ስሙ ማነው?”
“ሹፌር ..የኔ ልጅ …ሹፌር ነው፡፡”
“ስሙን ይንገሩኝ፡፡” መንጨቅጨቅ አደረገችው፡፡
“የኔ ልጅ ተዘነጋኝ ከአገር ቤት…”
“ስዩምን ነው?” አለች ልጅቷ በስጨት ባለ ድምፅ አቋርጣው፡፡
እዎ አዎ የኔ ልጅ እሱን ነው፡” ምርጫ አልነበረውም።
“አንድ ጊዜ ይጠብቁ፡፡”
ግንባሩ ላይ ቸፈፍ ያለውን ላቡን ጠረገና ተዘጋጀ፡፡ አሁን እንደቂስ ሳይሆን እንደ ወታደር ማውራት አለበት፡፡ ፈጣንና ቁርጥ ያለ መልክት፡፡ እንዳቀደው ለቀናት የተለማመደውን ዲስኩር ሊያወርደው ተዘጋጀ፡፡
“እቤት::” አለ በአፍንጫው የሚናገር የሚመስል ሰው::
ሃሎ ስማኝ ስዩም፡፡ ተጠንቅቀህ አዳምጠኝ::” አላ ናትናኤል ቆፍጠን ባለ ድምፅ:: “ካልቨርት ነው የላከኝ… ትሰማኛለህ?” ናትናኤል ለአንድ አፍታ ከወዲያ ያለው ሰው የሚያሰማው ድምፅ እንዳለ ተጠባበቀ፡፡
“እየሰማሁ ነው፡፡” አለ ሰውየው ፈጠን ብሎ፡፡
ሹፌሩ መሆን አለበት! ሌላ ሰው ቢሆን በፍጥነት ከሁኔታው ጋር ራሱን ለማዛመድ ይቸገር ነበር፡፡ ናትናኤል ደስ አለው፡፡
“ስዩም አሁኑኑ ከኤምባሲው ወጥተህ ከሲጋራ ፋብሪካ በላይ ካለች ትንሽ የቁርስ ቤት ድረስ እንድትመጣ፡፡ ቢጫ ቀለም የተቀባች የቁርስ ቤት ነች … ኮትህን አውልቀህ ቀትከሻህ ላይ አንጠልጥለው፡፡ ከአሥር ደቂቃ በላይ አልጠብቅህም፡፡”
ናትናኤል ስልኩን ሰውየው ጆሮ ላይ ጠረቀመውና የቁርስ ቤቷን የስልክ ቁጥር ኣንብቦ በጭንቅላቱ ይዞ ወደ ባለቤቲቱ ገ
ዞረ፡፡
“ተባረኪ የኔ ልጅ፡፡ እንጀራሽ ፡ከፍ ይበል:: የአያት የቅድመ እያቶችሽን ስም የምታስጠሪ ያርግሽ፡” ምርቃቱን አዥጎደጎደው፡፡ ወዲያው ጋቢውን እየገለበ “ስንት ነው ሂሣቡ .. የኔ ልጅ የደወልከብት?” እያለ ይፍተለተል ጀመር፡፡
“ግድየለም አባቴ ምርቃቶ ይበልጣል::” አሉ ሴትየዋ ከምርቃቱ እንዲጨምር የፈለጉ ይመስል፡፡ .
“ተባረኪ፡፡ ቤትሽ አይጓደል፡፡ ልጅሽን ጧሪ ቀባሪ ያድርግሽ…”ከምርቃቱ ሳያሳንስ ጋቢውን አስተካክሎ ከቁርስ ቤቷ ወጣና በፍጥነት መንገዱን ተሻግሮ ከሌላ ቡና ቤት በራፍ ላይ ቆም ብለው ይጠባበቅ ጀመር፡፡.....
💫ይቀጥላል💫
#የፍቅር_ሰመመን
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሶስት
፡
፡
#ድርሰት_ሲዲኒ_ሼልደን
፡
፡
#ትርጉም_ብርሃኑ_በላቸው
....ዋናው አዛዥ ብሩዲም ወደ ጉድማን ዞሮ “አንተም ማስታወሻዎቹን
አንብበህ ጨርሰሃል አይደል? እሺ በጆንሰን ሀሳብ ትስማማለህ?”
ጉድማንም የእግሮቹን ንብብሮሽ ስላልተመቸው ቀያየራቸው እና ዶክተር
ሮበርትስ ስለ በሽተኞቿ በማስታወሻዎቿ ላይ የፃፈቻቸውን ነገሮች በውስጡ
መከለስ ጀመረ።
ዶክተር ሮበርትስ ማስታወሻዎቹን ሌላ ሰው ያነባቸዋል ስላልገመተች ስለ በሽተኞቿ የተሰማትን ነገሮች ሁሉ ነው ማስታወሻዋ ላይ ያሰፈረችው። ይህንን ደግሞ ያደረገችው ምናልባት በሚቀጥለው የህክምና ጊዜያቸው ላይ በሽተኞቿን ስታገኛቸው ከግለሰባዊ ባህርያቸው በመነሳት ልትረዳቸው በማሰብ እንደሆነም ያምናል። ግን እዚህ ላይ ጆንሰን ለዶክተሯ ያለው ጥላቻ ወደዚህ አይነት ማጠቃለያ ላይ እንዲደርስ ሊያደርገው እንደሚችል እንዴት አላሰበውም? ይህንን በውስጡ ሲያውጠነጥን ቆየ እና
“መልካም ማስታወሻዎቹ ላይ ስለ ታካሚዎቿ ስነ ባህሪ ግምገማን (ፍርድን)
አካሂዳለች ብዬ አምናለሁ” ብሎ መለሰ፡፡
ይሄኔም ጆንሰን የሹፈት ሳቅ ሳቀበት እና ግምገማ አልክ? ሮበርትስ እኮ ይህቺ ሊዛ ፍላንገን የተባለችን ሴት ትጠላታለች። በማስታወሻዋ ላይ ሊዛ ፍላንገን የምትገልፃት ለድርጊቷ መጠየቅ እንዳለባት ማለትም በሌሎች ሴቶች (ሚስቶች) ላይ ለፈጠረችው ስቃይ መጠየቅ እንዳለባት ነው የማስታወሻዋ ዋነኛ ሀሳብ” አለ፡፡
“ዋነኛው ሀሳብ ደግሞ ምንድነው?” ብሎ አዛዡ ግራ ተጋብቶ ጠየቀው።
ሚኪ ሮበርትስ ውሽማ በሚሆኑ ሴቶች ላይ ሁሉ ቂም አላት” አለ ጆንስን፡፡
“እንዴ ይሄ እኮ ሃጢአቱን እሷ ላይ ማብዛት ነው።” ብሎ ጉድማን
ጣልቃ ገባ ።
“ይመስልሀል? እኔ ግን አይመስለኝም፡፡ ለማንኛውም ማስታወሻዋን
ካነበብኩኝ በኋላ ለምንድነው በሊዛ ፍላንገን ላይ ይህን ይህል ቅሬታ
ያደረባት? ብዬ ራሴን ጠየቅኩኝ” ብሎ ጆንሰን ማብራሪያውን በመቀጠልም
“በመጨረሻም ነገሩ ከሟች ባሏ ጋር በተገናኘ እንደሆነ ለማወቅ በቃሁ”
“ባሏ ሞቶ አይደል እንዴ?” ብሎ አዛዥ ብሩዲ ጉንጩን እያሸ ጠየቀ::
“ልክ ነው ባሏ ሞቷል። ዶክተር ዳግላስ ሮበርትስ ባለፈው ዓመት በ 405 ኛው ጎዳና ላይ የአደጋው ምክንያት ባልታወቀ የመኪና አደጋ ህይወቱን አጥቷል። ግን በወቅቱ መኪናው ውስጥ ከእሱ ጎን ማን እንደነበር እስቲ ገምቱ” አላቸው፡፡ ሁለቱም አዛዥ ብሩዲ እና ጉድማን ግምታቸውን ለማስቀመጥ በጥሩ ስሜት ውስጥ ስላልሆኑ ምላሹን እንዲሰጣቸው
እያፈጠጡበት ዝም አሉ።
“ውሽማው አብራው ነበረች!” ብሎ ጉድማን በመቀጠልም “የሆነች
ሩሲያዊ ሴትን ከጎኑ አስቀምጦ መኪናውን ሲያሽከረክር ነበር አደጋው የደረሰው። በአደጋው ሁለቱም ህይወታቸውን አጥተዋል፡፡ ያን ዕለት ነበር ዶክተር ኒኪ ሮበርትስ ባሏ ከትዳር ውጪ ያለውን ግንኙነት ለመጀመሪያ ጊዜ ያወቀችው እንግዲህ”
የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች በአደጋው ከነደደ መኪና ውስጥ የሁለት ሰዎችን ሬሳ ሲያወጡ እሷ ምን ሊሰማት እንደሚችል አስቡት እስቲ! የውስጥ ህመሙን? ውርደቱን? ሁሉም ሰው እና እናንተም ጭምር ሁለቱ ምን ያህል የሚቀናበት ትዳር እንዳላቸው ታምኑ አልነበር?” ብሎ ጆንሰን ጉድማንን አገኘሁህ በሚል ስሜት ተመለከተው፡፡
ኒኪም ማታ ላይ ስለ ባሏ በግልፅ ነግራዋለች፡፡ ስለ ባሏ የተናገረችበት
መንገድ ግን ሀዘን እና ንዴት የተቀላቀለበት እንደሆነም በወቅቱ ተረድቶ
ነበር። ያም ቢሆን ግን ስለ ባሏ ውሽማ ምንም አይነት ነገር እንዳልነገረችው
አስታወሰ። በተጨማሪ ደግሞ ኒኪን ያገባ ወንድ ምንጎድሎበት ነው ሌላ ውሽማ የሚይዘው? ዊሊ ባደን ቫለንቲና ስላረጀችበት ሊሆን ይችላል ሌላ
ወጣት ሴት የወሸመው፡፡ ስለዚህም ጆንሰን ሆን ብሎ ነገሩን እንደፈጠረ
ገመተ፡፡
“ይህንን አንተ እንዴት አወቅክ?” ብሎ በቁጣ ድምፅ ጠየቀው፡፡
“በኢንተርኔት ላይ ተገልፆ ነበር፡፡” ብሎ ጆንሰን መለስ እና በመቀጠልም
“ወዲያው አደጋው እንደደረሰ ሳይሆን ከጥቂት ሳምንታት በኋላ ነው። ታዲያ ዜናው ላይ የተገለፀው:: ከዶክተር ዳግላስ አጠገብ አንዲት ሴት ብቻ
ነበረች ብሎ ነው የዘገበው፡፡ እኔ ግን የዶውግን እና የኒኪን የቅርብ ጓደኞቻቸውን አግኝቼ በመጠየቅ እውነቱን ለማረጋገጥ በቃሁ። ይሄንን አስቀያሚ ሚስጥሯንም ደብቃናለች። ይህ ሚስጥሯም ነው እንግዲህ ከፍተኛ
ንዴት ውስጥ የሚከታት...”
“እሺ ባሏ እንደፈለገ እየማገጠ ነበር እንበል። ታዲያ ይህ ነገር ከሁለቱ
ግድያዎች ጋር ምን ያገናኘዋል?” ብሎ ብሩዲ ጆንሰንን ጠየቀው፡፡
“ጌታዬ እኔ በዚህ ዙሪያ ስላሉ ነገሮች በትንሹም ቢሆን ምርመራዎቼን
ለማድረግ ሞክሬ ነበር። ከሁለት ቀናት በፊት ስለ አደጋው የተደረገውን
ሪፖርትንም ለማየት ሞክሬ ነበር። በዚህም ስለ ዶክተር ዳግላስ እና ስለ
ሩስያዊት ውሽማው ለማወቅ የበኩሌን ጥረት ሳደርግ ነበር።”
ይሄኔም ጉድማን ከተቀመጠበት ፍንጥር ብሎ ተነሳ እና “ይሄን ነገር እኮ
አልነገርከኝም!” ብሎ በመጮጮህ ተቃውሞውን አሰማ፡፡
እንዴ አንተ ሥራ በዝቶብህ ነበር እኮ ታስታውሳለህ?” ብሎ ጆንሰን መለሰለት እና “በዚያ ላይ ደግሞ አንተው ራስህ እንዳወራህልኝ ግልፅ አልነበርክም። ለማንኛውም አታስብ ስለ አደጋው የቀረበ ሪፖርት አንድም የተመዘገበ ነገር አላገኘሁም”
“ምን ማለትህ ነው?” ብሎ ነገሩ እንቆቅልሽ የሆነበት አዛዥ ብሩዲ
ጥያቄውን አቀረበ፡፡
“አዎን ሲስተሙ ላይ አደጋው የተመዘገበ አንድም ሪፖርት የለም ወይንም አደጋው ጨርሶ አልተመዘገበም ወይንም ደግሞ የተመዘገበውን የሆነ ሰው ሰርዞታል” ብሎ ሲናገር አዛዥ ብሩዲ በስልቸታ ፊት ሲያየው ጊዜ ጆንስን ማብራሪያውን ቀጠለ። “ወደ ነጥቤ እየመጣሁ ነው አንዴ ታገሱኝ።ይሄ ደግሞ ነገሩን ይበልጥ እንድመረምረው ምክንያት ሆነኝ። አደጋው እንደደረሰ እንኳን እኔ ማንም ሰው ያውቀዋል። አደጋው በየጋዜጦቹ ላይ
በጊዜው ሲፃፍ ነበር፡፡ በተለይ ደግሞ ኤል.ኤ.ታይምስ ዶክተር ዳግላስ ምን
ያህል ትሁት እና ጨዋ ሰው እንደሆነ፣ ባሏ የሞተባትንም ዶክተር ኒኪንም
ምን ያህል የተጎዳች ቆንጆ መልከ መልካም አድርጎ ነበር ሲፅፍላቸው
ማንኛውም ጋዜጣ ወይንም መፅሄት ግን አብራው ስለሞተችው ሩስያዊት
አልገለፁም፡፡ የሩስያዊቷ ጉዳይ የወጣው ከጥቂት ሳምንታት በኋላ ነበር።
ለማንኛውም ዶክተር ግላስ ቴስላ መኪናዋን የገዛበትን የመኪና መሸጫ
ቦታን ፈልጌ አገኘሁት:: እዚያም ደርሼ ከአደጋው በኋላ የመኪናውን
የኮምፒውተር ሲስተም የመረመረውን ኢንጅነር አግኝቼው ነበር። እሱ
እንደነገረኝም ከአደጋው በፊት የመኪናው የኮምፒውተር ሲስተም ተበላሽቶ
ነበር።
“ተበላሽቶ ነበር ማለት?”
“በሪሞት ኮንትሮል ሀክ ተደርጎ ነበር” አለ እና ጆንሰን ማብራሪያውን በመቀጠልም “በነገሩ በጣም እርግጠኛ ባይሆንም የመኪናው የኮምፒውተር ሲስተም ኮድ ተዛብቶ ስለነበረ ይሄ የኮድ መዛባት ደግሞ መኪናው የሆነ ፍጥነት ካለፈ በኋላ የፍጥነትና እና የፍሬን ሲስተሙ ተናብበው እንዳይሰሩ እንደሚያደርጋቸው ገምቶ ነበር፡፡ ይህንን ነገርም በወቅቱ ለአለቃው አመልክቶ ነበር። አለቃውም ነገሩን ለፖሊስ ሪፖርት እንዲያደርግም
አሳስቦት ነበር”
“እናስ ጉዳዩን ለፖሊስ አመለከተ አለቃው?” ብሩዲ ጠየቀ፡፡
“ቅድም እንደነገርኳችሁ ስለ አደጋው ሪፖርት የተመዘገበ ነገር የለም::
ስለዚህ የኢንጅነሩ አለቃ ጉዳዩን ለፖሊስ ያመልክት አያመልክት ለማወቅ አልቻልኩም፡፡ የኢንጅነር ዴመን አለቃም ባለፈው ፋሲካ በልብ በሽታ ህይወቱ አልፏል” አላቸው
ጆንስን ይህንን ከተናገረ በኋላ ጉድማን እና የፖሊስ አዛዥ ብሩዲ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሶስት
፡
፡
#ድርሰት_ሲዲኒ_ሼልደን
፡
፡
#ትርጉም_ብርሃኑ_በላቸው
....ዋናው አዛዥ ብሩዲም ወደ ጉድማን ዞሮ “አንተም ማስታወሻዎቹን
አንብበህ ጨርሰሃል አይደል? እሺ በጆንሰን ሀሳብ ትስማማለህ?”
ጉድማንም የእግሮቹን ንብብሮሽ ስላልተመቸው ቀያየራቸው እና ዶክተር
ሮበርትስ ስለ በሽተኞቿ በማስታወሻዎቿ ላይ የፃፈቻቸውን ነገሮች በውስጡ
መከለስ ጀመረ።
ዶክተር ሮበርትስ ማስታወሻዎቹን ሌላ ሰው ያነባቸዋል ስላልገመተች ስለ በሽተኞቿ የተሰማትን ነገሮች ሁሉ ነው ማስታወሻዋ ላይ ያሰፈረችው። ይህንን ደግሞ ያደረገችው ምናልባት በሚቀጥለው የህክምና ጊዜያቸው ላይ በሽተኞቿን ስታገኛቸው ከግለሰባዊ ባህርያቸው በመነሳት ልትረዳቸው በማሰብ እንደሆነም ያምናል። ግን እዚህ ላይ ጆንሰን ለዶክተሯ ያለው ጥላቻ ወደዚህ አይነት ማጠቃለያ ላይ እንዲደርስ ሊያደርገው እንደሚችል እንዴት አላሰበውም? ይህንን በውስጡ ሲያውጠነጥን ቆየ እና
“መልካም ማስታወሻዎቹ ላይ ስለ ታካሚዎቿ ስነ ባህሪ ግምገማን (ፍርድን)
አካሂዳለች ብዬ አምናለሁ” ብሎ መለሰ፡፡
ይሄኔም ጆንሰን የሹፈት ሳቅ ሳቀበት እና ግምገማ አልክ? ሮበርትስ እኮ ይህቺ ሊዛ ፍላንገን የተባለችን ሴት ትጠላታለች። በማስታወሻዋ ላይ ሊዛ ፍላንገን የምትገልፃት ለድርጊቷ መጠየቅ እንዳለባት ማለትም በሌሎች ሴቶች (ሚስቶች) ላይ ለፈጠረችው ስቃይ መጠየቅ እንዳለባት ነው የማስታወሻዋ ዋነኛ ሀሳብ” አለ፡፡
“ዋነኛው ሀሳብ ደግሞ ምንድነው?” ብሎ አዛዡ ግራ ተጋብቶ ጠየቀው።
ሚኪ ሮበርትስ ውሽማ በሚሆኑ ሴቶች ላይ ሁሉ ቂም አላት” አለ ጆንስን፡፡
“እንዴ ይሄ እኮ ሃጢአቱን እሷ ላይ ማብዛት ነው።” ብሎ ጉድማን
ጣልቃ ገባ ።
“ይመስልሀል? እኔ ግን አይመስለኝም፡፡ ለማንኛውም ማስታወሻዋን
ካነበብኩኝ በኋላ ለምንድነው በሊዛ ፍላንገን ላይ ይህን ይህል ቅሬታ
ያደረባት? ብዬ ራሴን ጠየቅኩኝ” ብሎ ጆንሰን ማብራሪያውን በመቀጠልም
“በመጨረሻም ነገሩ ከሟች ባሏ ጋር በተገናኘ እንደሆነ ለማወቅ በቃሁ”
“ባሏ ሞቶ አይደል እንዴ?” ብሎ አዛዥ ብሩዲ ጉንጩን እያሸ ጠየቀ::
“ልክ ነው ባሏ ሞቷል። ዶክተር ዳግላስ ሮበርትስ ባለፈው ዓመት በ 405 ኛው ጎዳና ላይ የአደጋው ምክንያት ባልታወቀ የመኪና አደጋ ህይወቱን አጥቷል። ግን በወቅቱ መኪናው ውስጥ ከእሱ ጎን ማን እንደነበር እስቲ ገምቱ” አላቸው፡፡ ሁለቱም አዛዥ ብሩዲ እና ጉድማን ግምታቸውን ለማስቀመጥ በጥሩ ስሜት ውስጥ ስላልሆኑ ምላሹን እንዲሰጣቸው
እያፈጠጡበት ዝም አሉ።
“ውሽማው አብራው ነበረች!” ብሎ ጉድማን በመቀጠልም “የሆነች
ሩሲያዊ ሴትን ከጎኑ አስቀምጦ መኪናውን ሲያሽከረክር ነበር አደጋው የደረሰው። በአደጋው ሁለቱም ህይወታቸውን አጥተዋል፡፡ ያን ዕለት ነበር ዶክተር ኒኪ ሮበርትስ ባሏ ከትዳር ውጪ ያለውን ግንኙነት ለመጀመሪያ ጊዜ ያወቀችው እንግዲህ”
የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች በአደጋው ከነደደ መኪና ውስጥ የሁለት ሰዎችን ሬሳ ሲያወጡ እሷ ምን ሊሰማት እንደሚችል አስቡት እስቲ! የውስጥ ህመሙን? ውርደቱን? ሁሉም ሰው እና እናንተም ጭምር ሁለቱ ምን ያህል የሚቀናበት ትዳር እንዳላቸው ታምኑ አልነበር?” ብሎ ጆንሰን ጉድማንን አገኘሁህ በሚል ስሜት ተመለከተው፡፡
ኒኪም ማታ ላይ ስለ ባሏ በግልፅ ነግራዋለች፡፡ ስለ ባሏ የተናገረችበት
መንገድ ግን ሀዘን እና ንዴት የተቀላቀለበት እንደሆነም በወቅቱ ተረድቶ
ነበር። ያም ቢሆን ግን ስለ ባሏ ውሽማ ምንም አይነት ነገር እንዳልነገረችው
አስታወሰ። በተጨማሪ ደግሞ ኒኪን ያገባ ወንድ ምንጎድሎበት ነው ሌላ ውሽማ የሚይዘው? ዊሊ ባደን ቫለንቲና ስላረጀችበት ሊሆን ይችላል ሌላ
ወጣት ሴት የወሸመው፡፡ ስለዚህም ጆንሰን ሆን ብሎ ነገሩን እንደፈጠረ
ገመተ፡፡
“ይህንን አንተ እንዴት አወቅክ?” ብሎ በቁጣ ድምፅ ጠየቀው፡፡
“በኢንተርኔት ላይ ተገልፆ ነበር፡፡” ብሎ ጆንሰን መለስ እና በመቀጠልም
“ወዲያው አደጋው እንደደረሰ ሳይሆን ከጥቂት ሳምንታት በኋላ ነው። ታዲያ ዜናው ላይ የተገለፀው:: ከዶክተር ዳግላስ አጠገብ አንዲት ሴት ብቻ
ነበረች ብሎ ነው የዘገበው፡፡ እኔ ግን የዶውግን እና የኒኪን የቅርብ ጓደኞቻቸውን አግኝቼ በመጠየቅ እውነቱን ለማረጋገጥ በቃሁ። ይሄንን አስቀያሚ ሚስጥሯንም ደብቃናለች። ይህ ሚስጥሯም ነው እንግዲህ ከፍተኛ
ንዴት ውስጥ የሚከታት...”
“እሺ ባሏ እንደፈለገ እየማገጠ ነበር እንበል። ታዲያ ይህ ነገር ከሁለቱ
ግድያዎች ጋር ምን ያገናኘዋል?” ብሎ ብሩዲ ጆንሰንን ጠየቀው፡፡
“ጌታዬ እኔ በዚህ ዙሪያ ስላሉ ነገሮች በትንሹም ቢሆን ምርመራዎቼን
ለማድረግ ሞክሬ ነበር። ከሁለት ቀናት በፊት ስለ አደጋው የተደረገውን
ሪፖርትንም ለማየት ሞክሬ ነበር። በዚህም ስለ ዶክተር ዳግላስ እና ስለ
ሩስያዊት ውሽማው ለማወቅ የበኩሌን ጥረት ሳደርግ ነበር።”
ይሄኔም ጉድማን ከተቀመጠበት ፍንጥር ብሎ ተነሳ እና “ይሄን ነገር እኮ
አልነገርከኝም!” ብሎ በመጮጮህ ተቃውሞውን አሰማ፡፡
እንዴ አንተ ሥራ በዝቶብህ ነበር እኮ ታስታውሳለህ?” ብሎ ጆንሰን መለሰለት እና “በዚያ ላይ ደግሞ አንተው ራስህ እንዳወራህልኝ ግልፅ አልነበርክም። ለማንኛውም አታስብ ስለ አደጋው የቀረበ ሪፖርት አንድም የተመዘገበ ነገር አላገኘሁም”
“ምን ማለትህ ነው?” ብሎ ነገሩ እንቆቅልሽ የሆነበት አዛዥ ብሩዲ
ጥያቄውን አቀረበ፡፡
“አዎን ሲስተሙ ላይ አደጋው የተመዘገበ አንድም ሪፖርት የለም ወይንም አደጋው ጨርሶ አልተመዘገበም ወይንም ደግሞ የተመዘገበውን የሆነ ሰው ሰርዞታል” ብሎ ሲናገር አዛዥ ብሩዲ በስልቸታ ፊት ሲያየው ጊዜ ጆንስን ማብራሪያውን ቀጠለ። “ወደ ነጥቤ እየመጣሁ ነው አንዴ ታገሱኝ።ይሄ ደግሞ ነገሩን ይበልጥ እንድመረምረው ምክንያት ሆነኝ። አደጋው እንደደረሰ እንኳን እኔ ማንም ሰው ያውቀዋል። አደጋው በየጋዜጦቹ ላይ
በጊዜው ሲፃፍ ነበር፡፡ በተለይ ደግሞ ኤል.ኤ.ታይምስ ዶክተር ዳግላስ ምን
ያህል ትሁት እና ጨዋ ሰው እንደሆነ፣ ባሏ የሞተባትንም ዶክተር ኒኪንም
ምን ያህል የተጎዳች ቆንጆ መልከ መልካም አድርጎ ነበር ሲፅፍላቸው
ማንኛውም ጋዜጣ ወይንም መፅሄት ግን አብራው ስለሞተችው ሩስያዊት
አልገለፁም፡፡ የሩስያዊቷ ጉዳይ የወጣው ከጥቂት ሳምንታት በኋላ ነበር።
ለማንኛውም ዶክተር ግላስ ቴስላ መኪናዋን የገዛበትን የመኪና መሸጫ
ቦታን ፈልጌ አገኘሁት:: እዚያም ደርሼ ከአደጋው በኋላ የመኪናውን
የኮምፒውተር ሲስተም የመረመረውን ኢንጅነር አግኝቼው ነበር። እሱ
እንደነገረኝም ከአደጋው በፊት የመኪናው የኮምፒውተር ሲስተም ተበላሽቶ
ነበር።
“ተበላሽቶ ነበር ማለት?”
“በሪሞት ኮንትሮል ሀክ ተደርጎ ነበር” አለ እና ጆንሰን ማብራሪያውን በመቀጠልም “በነገሩ በጣም እርግጠኛ ባይሆንም የመኪናው የኮምፒውተር ሲስተም ኮድ ተዛብቶ ስለነበረ ይሄ የኮድ መዛባት ደግሞ መኪናው የሆነ ፍጥነት ካለፈ በኋላ የፍጥነትና እና የፍሬን ሲስተሙ ተናብበው እንዳይሰሩ እንደሚያደርጋቸው ገምቶ ነበር፡፡ ይህንን ነገርም በወቅቱ ለአለቃው አመልክቶ ነበር። አለቃውም ነገሩን ለፖሊስ ሪፖርት እንዲያደርግም
አሳስቦት ነበር”
“እናስ ጉዳዩን ለፖሊስ አመለከተ አለቃው?” ብሩዲ ጠየቀ፡፡
“ቅድም እንደነገርኳችሁ ስለ አደጋው ሪፖርት የተመዘገበ ነገር የለም::
ስለዚህ የኢንጅነሩ አለቃ ጉዳዩን ለፖሊስ ያመልክት አያመልክት ለማወቅ አልቻልኩም፡፡ የኢንጅነር ዴመን አለቃም ባለፈው ፋሲካ በልብ በሽታ ህይወቱ አልፏል” አላቸው
ጆንስን ይህንን ከተናገረ በኋላ ጉድማን እና የፖሊስ አዛዥ ብሩዲ
👍3
ለአፍታ ያህል ዝም ብለው ቆዩ፡፡
“እሺ እስቲ ስለ አንተው ሀሳብ ጉዳይ ጨርስልና” አለው ብሩዱ፡፡
“የእኔ ፅንሰ ሀሳብማ ምን መሰለህ አለቃ? ኒኪ ሮበርትስ አዕምሮዋ የተነካ ወንጀለኛ ነገር ናት ብዬ አስባለሁ። ከአደጋው በፊት ባሏ ዶክተር ዳግላስ ከትዳሩ ውጪ እያማገጠ እንደሆነ በሆነ መልኩ አውቃ ነበር። በተለይ ደግሞ እሷ ለማርገዝ የሚያስችላትን ህክምና እያደረገች ባለችበት ሰዓት ይህንን ማወቋ እንደ ቀውስ አደረጋት። ስለዚህም የመኪናውን ሲስተም ለሚያበላሽላት አንድ ሰው በመክፈል ሲስተሙን አበላሸላት። በቃ እሱን እና ውሽማውን በመኪና አደጋ እንደሞቱ አድርጋ አስወገደቻቸው።”
“ኧረ ስለ ክርስቶስ ብለህ ይህ ሊሆን አይችልም!” ብሎ ጉድማን በንዴት
አይን ጆንስንን ተመለከተው፡፡ ጆንሰን ግን ማብራራቱን ቀጠለ፡፡
“ባሏን እና ውሽማውን የማስገደል እቅድ እንደ ህልም ነበር የተሳካላት እና ማንም አልጠረጠራትም፡፡ ከግድያው በኋላ የባሏ ንዴት አልበረደላትም እና ይሄንን ንዴት ማስወገድ ይገባታል። ስለዚህ ለውሽማዎች እና የሰውን ትዳር በሚያበላሹ ሰዎች ላይ ሁሉ ቂም ይዛ ቆየች። ሊዛ ፍላንገንም ከውሽሞች ምድብ ስለምትመደብ ውስጧ ያለውን ንዴቷን ለመወጣት የሆነ ሰውን ቀጥራ ሊዛ ፍላንገን አስገደለቻት።
“ምናልባትም ጉድማን እንደጠቆመው ግድያውን ማን እንደፈፀመው
እንዳይታወቅ የብራንዶን ግሮልሽ የሞተ ህዋስን ሟች ላይ እንዲገኝ አድርገው ይሆናል”
እኔን እዚህ ግምት ውስጥ አትክተተኝ ብሎ ጉድማን ጮኸና በመቀጠልም “ይሄ በፍፁም የማይረባ ሀሳብ ነው! ሚክ በኒኪ ሮበርትስ ይህንን አድርጋለች የሚያስብልህ አንድም ማስረጃ የለህም እኮ!”
“በዚህ እንኳን አልስማማም። አየህ እዚህ ላይ የሆነ የክህደት ነገር ይሸተኛል። ኒኪ ለሊዛ ፍላንገን መውደድ እንዳላት ስትነግረን ነበር፡፡ ነገር ግን ስለ ሊዛ የፃፈችው ነገር የሚያሳየው ተቃራኒውን ነው:: ባሏንም አሁንም አፈቅረዋለሁ ብትልም ብዙዎች የሚያውቋት ሰዎች አሁንም ቢሆን በእሱ ከትዳር ውጪ መማገጥ ከፍተኛ ንዴት ውስጥ እንደምትገኝ ነው የመሰከሩልኝ፡፡ ኒኪ ሮበርትስ በጣም ብልህ ሰው ስለሆነች ሰዎችን በቀላሉ አምኛለሁ ብላ ታስባለች፡፡ እኔ ግን እሷን የማስባት እንደ አንድ የወጣላትዐውሽታም እና ነፍሰ ገዳይ ነው:: እስከ አጥንቴ ድረስ ነው እሷ እነዚህ ሁለት ግድያዎች ውስጥ እጇ እንዳለበት የሚሰማኝ!” አለ፡፡
“ኧረ ባክህ! ገና ከመጀመሪያው ጀምሮ ነው ለእሷ መጥፎ ስሜት እንዳለህ ስመለከት የነበረው!” ብሎ ጉድማን በንዴት ተናገረው፡፡
“አንተ ደግሞ በአካል ካገኘሃት ጀምሮ ልትተኛት ትፈልግ ስለነበረ ይሄ ለእሷ ያለህ ስሜት እንዳታመዛዝን አዕምሮህን ደፍኖብሃል።” አለው ጆንሰን።
እሺ በቃ!” ብሎ የፖሊስ አዛዡ ብሩዲ ጣልቃ ገባ እና “ሁለታችሁም
ሥርዓት ያዙ! እሺ ጆንሰን የትሬይ ግድያስ? እሱ እና እሷ ይቀራረቡ
አልነበረ እንዴ?” ብሎ ጠየቀ፡፡
ከላይ ሲታዩ የሚቀራረቡ ይመስሉ ይሆናል፡፡ ግን በውስጣቸው ያለውን
ማን ማወቅ ይችላል? ምናልባት ትሬይ የዶውግን ከትዳር ውጪ የመማገጥን
ሁኔታ አስቀድሞ ያውቅ ነበር:: የባሏን ከሌላ ሴት ጋር ያለውን ግንኙነትም
ደብቆ ሳያሳውቃት ቀርቷል:: ወይንም ደግሞ እሷ ከ ዶውግ የመኪና አደጋ
ጀርባ እንዳለች ሊያውቅ ይችላል። ወይንም ደግሞ እሷ ሊዛ ፍላንገን መግደሏን በደንብ አውቋል ትሬይ ደግሞ ለሊዛ ፍላንገን የተለየ ስሜት ቢኖረውስ? በነገሩ ዙሪያ ዘርዘር ያለ ማብራሪያ አሁን ላይ የለኝም ጌታዬ”ብሎ ጆንሰን አመነ እና “ያው ነገሩ በፅንስ ሀሳብ ላይ የተመሰረተ ግምት ነው::”
“መልካም” አለ እና ሁለቱን የእጁን መዳፎች ጠረጴዛው ላይ በማስቀመጥ ውይይታቸው እንደ አበቃ አሳወቀ እና “መልካም እንግዲህ ፅንሰ ሀሳብህን እቀበልሃለሁ፤ ግን ሀሳብህ ያልተቋጨ እና ገና ክፍት መሆኑን እወቅ”
ይሄኔም ጉድማን ተቃውሞውን ለማሰማት በማለት “አለቃ!” ብሎ ሊቀጥል ሲል አቋረጠው እና “ልክ ያንተንም የሆነ ወንጀለኛ ሰው የብራንዶን ግሮልሽን ሬሳ ሰርቆ ግድያውን ማን እንደፈፀመው እንዳታውቅ እያደረገ ነው የሚለውን ሀሳብህን እንደተቀበልኩት ማለት ነው፡፡ ለማንኛውም ሀሳባችሁን የሚያረጋግጥ ተጨባጭ ማስረጃ እንድታቀርቡልኝ
በተጨማሪም በግድያው ተጠርጥሮ የሚገኝ ሰውን አስራችሁ እንድታሳዩኝ
እፈልጋለሁ።” አላቸው አለቃ ብሩዲ፡፡
“እሺ ጌታዬ” ብሎ ጆንሰን መታዘዙን ለማሳየት አንሾካሾከ፡፡
ብሩዲም ኮስተር ብሎ “ሚክ ለተናገርካቸው ነገሮች በሙሉ ማስረጃ
ማቅረብ ይኖርብሃል፡፡ ስለዚህም ከዚህ በኋላ ኒኪ ሮበርትስን እና ታካሚዎቿ
ላይ በማይገባ መልኩ ጥቃት ማድረስህን ማቆም ይኖርብሃል”
“እኮ እኔ ነኝ ያልተገባ ጥቃት በማድረስ ላይ ያለሁት?” ብሎ ጆንሰን ጠየቀ፡፡
“በአንተ ዙሪያ ደግሞ አራት ሰዎች በሥርዓቱ ቢሮ ድረስ መጥተው
ቅሬታዎች ቀርበውብሃል፡፡ አንዱ ከዶክተር ሮበርትስ፣ አንዱ ከትሬየቨን ሬይሞንድ እናት፣ አንዱ ከካርተር በርክሌይ እና አንዱ ደግሞ ከዊሊ ባደን የቀረቡብህ ቅሬታዎች ናቸው፡፡ ሁሉም ቅሬታዎች ደግሞ አንተን ባለጌ ጠብ ፈላጊ...” ብሎ ብሩዲ ሳይጨርስ ጉድማን የባልደረባው ፊት መልክ ከነጭነት ወደ ሃምራዊነት ወደሚያደላ ቀይነት ሲለወጥ ተመለከተ። ያም ቢሆን ግን ጆንሰን እንደምንም የንዴት ስሜቱን ውጦ ነበር ለአለቃቸው መልስ የሰጠው፡፡
“ከይቅርታ ጋር ጌታዬ! ኒኪ ሮበርትስ አዕምሮዋ የተነካ ወንጀለኛ ናት።
ካርተር በርክሌይ ደግሞ በትክክል የተመሰከረለት በቀን ቅዥት ውስጥ
የሚገኝ የስነልቦና ችግር ያለበት ሰው ነው እና ደግሞ ዊሊ ባደንም ቢሆን የሆነ የድሮ አራዳ፣ የአሁን ዘመን ደግሞ ፋራ ነው...” ብሎ ጆንሰን ሊቀጥል ሲል ብሩዲ አቋረጠው “መርማሪ ፖሊስ ጆንሰን ዊሊ ባደን እኮ ቅልጥጥ ያለ ሀብታም መሆኑንም የዘነጋህ መሰለኝ አለው እና ወንበሩ ላይ ለጠጥ በማለት.....
✨ይቀጥላል✨
“እሺ እስቲ ስለ አንተው ሀሳብ ጉዳይ ጨርስልና” አለው ብሩዱ፡፡
“የእኔ ፅንሰ ሀሳብማ ምን መሰለህ አለቃ? ኒኪ ሮበርትስ አዕምሮዋ የተነካ ወንጀለኛ ነገር ናት ብዬ አስባለሁ። ከአደጋው በፊት ባሏ ዶክተር ዳግላስ ከትዳሩ ውጪ እያማገጠ እንደሆነ በሆነ መልኩ አውቃ ነበር። በተለይ ደግሞ እሷ ለማርገዝ የሚያስችላትን ህክምና እያደረገች ባለችበት ሰዓት ይህንን ማወቋ እንደ ቀውስ አደረጋት። ስለዚህም የመኪናውን ሲስተም ለሚያበላሽላት አንድ ሰው በመክፈል ሲስተሙን አበላሸላት። በቃ እሱን እና ውሽማውን በመኪና አደጋ እንደሞቱ አድርጋ አስወገደቻቸው።”
“ኧረ ስለ ክርስቶስ ብለህ ይህ ሊሆን አይችልም!” ብሎ ጉድማን በንዴት
አይን ጆንስንን ተመለከተው፡፡ ጆንሰን ግን ማብራራቱን ቀጠለ፡፡
“ባሏን እና ውሽማውን የማስገደል እቅድ እንደ ህልም ነበር የተሳካላት እና ማንም አልጠረጠራትም፡፡ ከግድያው በኋላ የባሏ ንዴት አልበረደላትም እና ይሄንን ንዴት ማስወገድ ይገባታል። ስለዚህ ለውሽማዎች እና የሰውን ትዳር በሚያበላሹ ሰዎች ላይ ሁሉ ቂም ይዛ ቆየች። ሊዛ ፍላንገንም ከውሽሞች ምድብ ስለምትመደብ ውስጧ ያለውን ንዴቷን ለመወጣት የሆነ ሰውን ቀጥራ ሊዛ ፍላንገን አስገደለቻት።
“ምናልባትም ጉድማን እንደጠቆመው ግድያውን ማን እንደፈፀመው
እንዳይታወቅ የብራንዶን ግሮልሽ የሞተ ህዋስን ሟች ላይ እንዲገኝ አድርገው ይሆናል”
እኔን እዚህ ግምት ውስጥ አትክተተኝ ብሎ ጉድማን ጮኸና በመቀጠልም “ይሄ በፍፁም የማይረባ ሀሳብ ነው! ሚክ በኒኪ ሮበርትስ ይህንን አድርጋለች የሚያስብልህ አንድም ማስረጃ የለህም እኮ!”
“በዚህ እንኳን አልስማማም። አየህ እዚህ ላይ የሆነ የክህደት ነገር ይሸተኛል። ኒኪ ለሊዛ ፍላንገን መውደድ እንዳላት ስትነግረን ነበር፡፡ ነገር ግን ስለ ሊዛ የፃፈችው ነገር የሚያሳየው ተቃራኒውን ነው:: ባሏንም አሁንም አፈቅረዋለሁ ብትልም ብዙዎች የሚያውቋት ሰዎች አሁንም ቢሆን በእሱ ከትዳር ውጪ መማገጥ ከፍተኛ ንዴት ውስጥ እንደምትገኝ ነው የመሰከሩልኝ፡፡ ኒኪ ሮበርትስ በጣም ብልህ ሰው ስለሆነች ሰዎችን በቀላሉ አምኛለሁ ብላ ታስባለች፡፡ እኔ ግን እሷን የማስባት እንደ አንድ የወጣላትዐውሽታም እና ነፍሰ ገዳይ ነው:: እስከ አጥንቴ ድረስ ነው እሷ እነዚህ ሁለት ግድያዎች ውስጥ እጇ እንዳለበት የሚሰማኝ!” አለ፡፡
“ኧረ ባክህ! ገና ከመጀመሪያው ጀምሮ ነው ለእሷ መጥፎ ስሜት እንዳለህ ስመለከት የነበረው!” ብሎ ጉድማን በንዴት ተናገረው፡፡
“አንተ ደግሞ በአካል ካገኘሃት ጀምሮ ልትተኛት ትፈልግ ስለነበረ ይሄ ለእሷ ያለህ ስሜት እንዳታመዛዝን አዕምሮህን ደፍኖብሃል።” አለው ጆንሰን።
እሺ በቃ!” ብሎ የፖሊስ አዛዡ ብሩዲ ጣልቃ ገባ እና “ሁለታችሁም
ሥርዓት ያዙ! እሺ ጆንሰን የትሬይ ግድያስ? እሱ እና እሷ ይቀራረቡ
አልነበረ እንዴ?” ብሎ ጠየቀ፡፡
ከላይ ሲታዩ የሚቀራረቡ ይመስሉ ይሆናል፡፡ ግን በውስጣቸው ያለውን
ማን ማወቅ ይችላል? ምናልባት ትሬይ የዶውግን ከትዳር ውጪ የመማገጥን
ሁኔታ አስቀድሞ ያውቅ ነበር:: የባሏን ከሌላ ሴት ጋር ያለውን ግንኙነትም
ደብቆ ሳያሳውቃት ቀርቷል:: ወይንም ደግሞ እሷ ከ ዶውግ የመኪና አደጋ
ጀርባ እንዳለች ሊያውቅ ይችላል። ወይንም ደግሞ እሷ ሊዛ ፍላንገን መግደሏን በደንብ አውቋል ትሬይ ደግሞ ለሊዛ ፍላንገን የተለየ ስሜት ቢኖረውስ? በነገሩ ዙሪያ ዘርዘር ያለ ማብራሪያ አሁን ላይ የለኝም ጌታዬ”ብሎ ጆንሰን አመነ እና “ያው ነገሩ በፅንስ ሀሳብ ላይ የተመሰረተ ግምት ነው::”
“መልካም” አለ እና ሁለቱን የእጁን መዳፎች ጠረጴዛው ላይ በማስቀመጥ ውይይታቸው እንደ አበቃ አሳወቀ እና “መልካም እንግዲህ ፅንሰ ሀሳብህን እቀበልሃለሁ፤ ግን ሀሳብህ ያልተቋጨ እና ገና ክፍት መሆኑን እወቅ”
ይሄኔም ጉድማን ተቃውሞውን ለማሰማት በማለት “አለቃ!” ብሎ ሊቀጥል ሲል አቋረጠው እና “ልክ ያንተንም የሆነ ወንጀለኛ ሰው የብራንዶን ግሮልሽን ሬሳ ሰርቆ ግድያውን ማን እንደፈፀመው እንዳታውቅ እያደረገ ነው የሚለውን ሀሳብህን እንደተቀበልኩት ማለት ነው፡፡ ለማንኛውም ሀሳባችሁን የሚያረጋግጥ ተጨባጭ ማስረጃ እንድታቀርቡልኝ
በተጨማሪም በግድያው ተጠርጥሮ የሚገኝ ሰውን አስራችሁ እንድታሳዩኝ
እፈልጋለሁ።” አላቸው አለቃ ብሩዲ፡፡
“እሺ ጌታዬ” ብሎ ጆንሰን መታዘዙን ለማሳየት አንሾካሾከ፡፡
ብሩዲም ኮስተር ብሎ “ሚክ ለተናገርካቸው ነገሮች በሙሉ ማስረጃ
ማቅረብ ይኖርብሃል፡፡ ስለዚህም ከዚህ በኋላ ኒኪ ሮበርትስን እና ታካሚዎቿ
ላይ በማይገባ መልኩ ጥቃት ማድረስህን ማቆም ይኖርብሃል”
“እኮ እኔ ነኝ ያልተገባ ጥቃት በማድረስ ላይ ያለሁት?” ብሎ ጆንሰን ጠየቀ፡፡
“በአንተ ዙሪያ ደግሞ አራት ሰዎች በሥርዓቱ ቢሮ ድረስ መጥተው
ቅሬታዎች ቀርበውብሃል፡፡ አንዱ ከዶክተር ሮበርትስ፣ አንዱ ከትሬየቨን ሬይሞንድ እናት፣ አንዱ ከካርተር በርክሌይ እና አንዱ ደግሞ ከዊሊ ባደን የቀረቡብህ ቅሬታዎች ናቸው፡፡ ሁሉም ቅሬታዎች ደግሞ አንተን ባለጌ ጠብ ፈላጊ...” ብሎ ብሩዲ ሳይጨርስ ጉድማን የባልደረባው ፊት መልክ ከነጭነት ወደ ሃምራዊነት ወደሚያደላ ቀይነት ሲለወጥ ተመለከተ። ያም ቢሆን ግን ጆንሰን እንደምንም የንዴት ስሜቱን ውጦ ነበር ለአለቃቸው መልስ የሰጠው፡፡
“ከይቅርታ ጋር ጌታዬ! ኒኪ ሮበርትስ አዕምሮዋ የተነካ ወንጀለኛ ናት።
ካርተር በርክሌይ ደግሞ በትክክል የተመሰከረለት በቀን ቅዥት ውስጥ
የሚገኝ የስነልቦና ችግር ያለበት ሰው ነው እና ደግሞ ዊሊ ባደንም ቢሆን የሆነ የድሮ አራዳ፣ የአሁን ዘመን ደግሞ ፋራ ነው...” ብሎ ጆንሰን ሊቀጥል ሲል ብሩዲ አቋረጠው “መርማሪ ፖሊስ ጆንሰን ዊሊ ባደን እኮ ቅልጥጥ ያለ ሀብታም መሆኑንም የዘነጋህ መሰለኝ አለው እና ወንበሩ ላይ ለጠጥ በማለት.....
✨ይቀጥላል✨
#ቆንጆዎቹ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ስምንት
፡
፡
#ድርሰት_ሰርቅ_ዳ
......ብዙም ሳይቆይ አንድ ቀጭን አጭር ሰው መንገዱን ተሻግሮ ወደ ቢጫዋ ቁርስ ቤት ሲጣደፍ ተመለከተ፡፡ኮቱን ትከሻው ላይ እንጠልጥሎታል፡፡ ከአፍሪካ አንድነት ድርጅት ጽህፈት ቤት ፊት ለፊት ካለው የላይቤርያ ኤምባሲ እስከ ቁርስ ቤቷ ለመድረስ ብዙ ባያስኬድም ወደፊት ደፋ
ደፋ የሚለው ሰው ረዥም መንገድ የተጓዘ ይመስላል፡፡ ሰውየው ከቁርስ ቤቷ እንደደረስ ወደውስጥ ከመግባቱ በፊት ቆም ብሎ ዙሪያውን ተገላምጦ
ተመለከተ፡፡ ወዲያው ዘው ብሎ ወደ ውስጥ ገባ፡፡
ሰውየው ወደ ውስጥ ሲገባ ናትናኤል ፈጠን ብሎ ከጥግ ወዳለ
የህዝብ ስልክ አመራና አንብቦ በጭንቅላቱ የያዘውን የቢጫዋን ቁርስ ቤት ቁጥር ደወለ፡፡
“አ.ቤት::” አለ የሴት ወይዘሮ ድምፅ፡፡
ያ ክምር ጡታቸው መጥቶ ፊቱ ላይ ድቅን አለበት ናትናኤል፡፡
“እንደምን ዋሉ...ደህና ኖት?” ሴትየዋ መልስ ከመስጠታቸው በፊት አጣደፋቸው “ገብረየሱስ ነኝ..እንደምን ኖት?!” አለ እንደሚያውቃቸው ተዝናንቶ፡፡ “እባኮት ስዩም ጋር ቀጠሮ ነበረን እርሶ ቤት
ያገናኙኝ…ስዩም ይበሉልኝ…እቤትዎ ውስጥ ነው ያለው…ደህና ኖት ግን
እርስዎ..በሉ ስዩምን ያገናኙኝ..” በላይ ቀላይ አጣደፋቸው፡፡
“የማን ስዩምን? አሉ ሴትየዋ ፋታ ሲያገኙ፡፡
“እንዴ!.. ረሱን እንዴ? እቤትዎ በልተን ጠጥተን? አይ የርሶ ነገር! ይብሉ ስዩም ይበሉልኝ፡፡ አይ የርሶ ነገር! ደንበኞቾንም ይረሱ ጀመር?” አጣደፋቸው፡፡
“ኧረ ንሽቴ! የምን መርሳት አመጣህብኝ::!” አሉ ሴትየዋ ድፍረት
አሰባስበው:: “ደሞ እናንተን ደንበኞቼን ልርሳ? ሄ! ሄ! ሄ! ገና ሳላረጅ ምነው
ባክህ! ደህና ነህ ግን አንተ ጠፋህሳ?”
ሴትየዋ ሲጣሩ “ስዩም የሚባል! ስልክ?” ሲሉ በስልኩ ውስጥ ተሰማው፡፡ ነፍሱ መለስ አለችለት:: ስልኩን ጆሮው ላይ እንዳይጠራቅምበት ሰግቶ ነበር፡፡
“ሀሎ… ” አለው ያው ነፍናፋ ድምፅ፡፡
“ስዩም? ” ናትናኤል ቆፍጠን ባለ ድምፅ ጠየቀ፡፡
“ነኝ.የት…?”
“ዝም ብለህ አዳምጠኝ::ቁርስ ቤቷ ውስጥ ይጠብቀኛል ብለህ አስበህ
ከሆነ ሞኝ ነህ፡፡ መልዕክቱን ብቻ እሰጥሀለሁ፡፡ ትስማማለህ?” አለ ናትናኤል ጥድፊያ በተቀላቀለው ድምፅ፡፡
“አዎ አዎ፡: ቀጥል፡፡”
“ጥሩ…. እንዳልኩህ ካልቨርት ለአንተ የማደርስለትን መልዕክትና፡ በርከት ያለ ገንዘብ ሰጥቶኛል፡፡ መልእክቱን ከመስጠቴ በፊት ግን አንተነትህን ማረጋገጥ አለብኝ፡፡”
“ነኝ..ነኝ ግድ የለም:: ስዩም ነኝ፡፡”
“ዝም ብለህ አዳምጠኝ! ለምጠይቅህ ጥያቄ ብቻ ኣጫጭር መልስ ነው የምፈልገው፡፡” አለ ናትናኤል ሰውየውን ይበልጥ ለማደናገር ቱግ ብሎ:: “ካልቨርት በየትኛው ጣቱ ላይ ነው ቀለበት የሚያደርገው?” ያዘጋጃትን ማስመሰያ ጥያቄ አስቀደሙ:: በአውራጣቱ፡ ላያ ቢለውም ግድ አልነበ
ረውም፡፡ ነገር ግን ወደ ዋናዎቹ ጥያቄዎች ከመግባቱ በፊት የሰውየውን
ጭንቅላት ማሟሸት አለበት፡፡
“ቀለበት አያደርግም ካልቨርት::” አለ ሰውየው በሚያስደንቅ ፍጥነት::
“ጥሩ፡፡ አሁንም ፈጣን መልስ እፈልጋለሁ:: ተጠንቀቅ ብትሳሳት
ወይ ብትጠራጠር፡፡ ብትዘገይ ስልኩን ዘግቼ ነው የምሄደው:: የምፈልገው
ትክክለኛውን ስዩም ነው:: የያዝኩትን በርካታ ገንዘብ ላልሆነ ሰው ማስታቀፍ፣
አልፈልግም:: አድምጥ:: የካዛንቺሷ ሴት ስም ማነው?” ናትናኤል በጭንቀት
ትንፋሹን ያዘ፡፡
“የምሥራች ይልማ!” አለ ሰውየው ሌላ ሰው እንዳይቀድመው የፈራ ይመስል በጥድፊያ፡፡
“የስልክ ቁጥሯስ?” አከታትሉ ጠየቀው፡፡
“ትዝ አይለኝም::?”
“እንግዳው ስዩም አያደለህም፡፡ደህና ዋል።”
“ቆይ! ቆይ አለ ነፍናፋው ድምፅ በጭንቀት ተወጥሮ፡፡ቆይ
ስልኩን እንዳትዘጋው። ”
ማስታወሻዬን ልይ… ቆይ አንዴ. እ…ኤ… አዎ ...ይኸው..”
ናትናኤል ስልኩን በጆርውና በትከሻው መሃል ይዞ ሰውየው የነገረውን የስልክ ቁጥር በወረቀት ላይ ይጽፍ ጀመር፡፡ ድንገት ላይ ከሜክሲኮ አደባባይ አቅጣጫ ኣንድ ነጭ ፎርድ መኪና በከፍተኛ ፍጥነት መጥታ ከቢጫዋ ቁርስ ቤት በር ላይ ቆመች:: ወዲያው ከውስጥ የነበሩ ሁለት ሰዎች በሮቻቸውን እየከፈቱ፡ ወረዱ። ሁለቱም የመኪናዋን በሮች
ለመቆለፍ አንኳን ሳይሞክሩ. እየተጣደፉ ወደ ቁርስ ቤቷ አመሩ። ጥቋቁር ኮትና ሱሪ ለብስው የኮታቸውን ቁልፎች ቆልፈዋቸዋል። ናትናኤል ፈሊጡ ገባው:: ቶሎ ዘዴ መቀየስ እንዳለበት ተረዳ፡፡
“ጥሩ፡፡” አለ ድምፁን ሳይቀይር ረጋ ባለ መንፈስ፡፡ “ስዩም ያለሁት ናዝሬት ነው:: ነገ ከጠዋቱ ልክ በአራት ሰዓት ናዝሬት ከቴሌመኒኬሽን ሕንፃ ፊት ለፊት 'ግሪር ሆቴል' የሚል ቤት አለ እዛ እጠብቅሃለሁ:: ነጭ ኮትና ጥቁር መነጸር አደርጋለሁ፡፡ ፒፓ አጨሳለሁ፡፡ ኣደራ ያወራነውን በምሥጢር ያዘው ናትናኤል ስልኩን ዘግቶ እራቅ ብሎ ይጠባበቅ ጀመር፡፡
ወንዲያው ከቢጫዋ ቁርስ ቤት የላይቤርያው ኤምባሲ ሾፌር ሁለቱን
ስዎች አስከትሎ ብቅ አለ፡፡ ሦስቱ" ተከታትለው ወደ መኪናዋ ገቡ፡፡
መኪናዋ ግን አልተንቀሳቀሰችም፡፡ ከኋላ የተቀመጠው የላይቤርያው ኤምባሲ
ሾፌር እጆቹን እያወናጨፈ ሲያወራ ሁለቱ ሰዎች ፊታቸውን ወደኋላ መልሰው ሲያዳምጡት ቆዩ፡፡
ከጥቂት ደቂቃዎች ሰኋላ ስዩም ከመኪናዋ ዕርዶ ለብቻው መንገዱን ተሻግሮ ወደ መሥሪያ ቤቱ አቅጣጫ ሲያመራ ነጯ ፎርድ ተጠምዝዛ ሽቅብ በሜክስኮ አደባባይ አቅጣጫ ተፈተለከች፡፡
ፈገግ አለ ናትናኤል፡፡ “ነገ ናዝሬት እንገናኝ” አለ ከራሱ ጋር፡፡ ወዲያው ኪሱ ከቷት የነበረችውን ወረቀት አወጥቶ አነበባት፡፡ ካዛንቺስ የምሥራች ይልማ
የፈለገውን ይኸን ነበር፡፡ስሟንና የስልክ ቁጥሯን፡፡የፈለገውን ሁሉ አግኝቷል።
የላይቤርያው ሾፌር ያለጥርጥር ለበላይ አለቆቹ አስታውቋል፤ ለአብርሃም አለቆች:: ቢሆንም ለጊዜው አትኩሮታቸው ናዝሬት ከተማ ውስጥ ስለሚሆን እዛው ነው የሚሄዱት፡፡ የአውሬውም ጆሮ በአካባቢው ካለ የእውሬውም አይን ናዝሬት ላይ ነው የሚያፈጥ:: ሁሉም ናዝሬት ነው የሚንጋጉት፡፡ አሁን ነው ጊዜው:: አሁን ነው መነቃነቅ ያለባት፡፡
ሃሎ። “ የህዝብ ስልኩ ውስጥ ሳንቲም ጨምሮ ደወለ፡፡
ሃ..ሎው” ሙልቅቅ ያለ የሴት ድምፅ ጆሮው ውስጥ ዥረር አለበት፡፡
“እ... የምሥራች ይልማ ሆቴል ነው. እባኮት…”
“አዎ ነው፡፡ ማንን ላቅርብሎት?” ሙልቅቅቅ አለችበት፡፡
“እንደምንዋልሽ የኔ እመቤት፡፡ እ...ከባህር ዳር ነበር የመጣሁት፡፡
ባልንጀራዬ መስተንግዷችሁን አድንቆ እናንተጋ እንዳርፍ የስልክ ቁጥራችሁን
ሰጥቶኝ ነበር፡፡ እ... ለባለቤቲቱም ደብዳቤ ይዤ ነበር፡፡ ግን ቤታችሁን
ላገኘው አልቻልኩም፡፡ ባክሽ..
“እይውሎት…. " አቋረጠችው:: “ሞቢል ነዳጅ ማደያው አለ አይደል ካዛንቺስ?” የልጅቷ ድምፅ ሲወርድ እንደ ተልባ ነው፡፡
“ያውቁታል...? በቃ በሱጋ ቀጥታ ሲሄዱ እንደዚህ በስተቀኝ ወደ ላይ ወደግራ የሚታጠፍ መንገድ አለ.. አ..ዎ! እሱን ትተው በስተቀኝ ትንሽ እንደሄዱ በትልቁ
'የምሥራች ሆቴል' የሚል ማስታወቂያ አለ፡፡ አጥሩ ሮዝ ቀለም የተቀባ..”
እቅጣጫውን ከነምልክቱ ጥርት አድርጋ ነገረችው::
ናትናኤል ወዲያውነ ታክሲ ተሳፍሮ ወደ ካዛንቺስ በረረ፡፡ እዚያ ሲደርስ ምን እንደሚያደርግ ግን ለራሱም ግልፅ አልሆነለትም:: በሁለት ታክሲ አሳብሮ የምሥራች ሆቴልን ደጃፍ አለፍ እንዳለ የታክሲውን ሂሣብ ከፍሎ ወረደና ጋቢውን ትከሻው ላይ ቆልሎ ዘውዲቱ የገባችለትን አዲሱን ምርኩዙን እያስቀደመ እሱ እየተክተለ መንገድ ባሻገር ያለውን ሆቴል
እያጠና አለፈ፡፡ እራቅ ብሎ ከሄደ በኋላ ከአንድ የአውቶቡስ ፌርማታ ከለላ
አድርጎ ተቀምጦ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ስምንት
፡
፡
#ድርሰት_ሰርቅ_ዳ
......ብዙም ሳይቆይ አንድ ቀጭን አጭር ሰው መንገዱን ተሻግሮ ወደ ቢጫዋ ቁርስ ቤት ሲጣደፍ ተመለከተ፡፡ኮቱን ትከሻው ላይ እንጠልጥሎታል፡፡ ከአፍሪካ አንድነት ድርጅት ጽህፈት ቤት ፊት ለፊት ካለው የላይቤርያ ኤምባሲ እስከ ቁርስ ቤቷ ለመድረስ ብዙ ባያስኬድም ወደፊት ደፋ
ደፋ የሚለው ሰው ረዥም መንገድ የተጓዘ ይመስላል፡፡ ሰውየው ከቁርስ ቤቷ እንደደረስ ወደውስጥ ከመግባቱ በፊት ቆም ብሎ ዙሪያውን ተገላምጦ
ተመለከተ፡፡ ወዲያው ዘው ብሎ ወደ ውስጥ ገባ፡፡
ሰውየው ወደ ውስጥ ሲገባ ናትናኤል ፈጠን ብሎ ከጥግ ወዳለ
የህዝብ ስልክ አመራና አንብቦ በጭንቅላቱ የያዘውን የቢጫዋን ቁርስ ቤት ቁጥር ደወለ፡፡
“አ.ቤት::” አለ የሴት ወይዘሮ ድምፅ፡፡
ያ ክምር ጡታቸው መጥቶ ፊቱ ላይ ድቅን አለበት ናትናኤል፡፡
“እንደምን ዋሉ...ደህና ኖት?” ሴትየዋ መልስ ከመስጠታቸው በፊት አጣደፋቸው “ገብረየሱስ ነኝ..እንደምን ኖት?!” አለ እንደሚያውቃቸው ተዝናንቶ፡፡ “እባኮት ስዩም ጋር ቀጠሮ ነበረን እርሶ ቤት
ያገናኙኝ…ስዩም ይበሉልኝ…እቤትዎ ውስጥ ነው ያለው…ደህና ኖት ግን
እርስዎ..በሉ ስዩምን ያገናኙኝ..” በላይ ቀላይ አጣደፋቸው፡፡
“የማን ስዩምን? አሉ ሴትየዋ ፋታ ሲያገኙ፡፡
“እንዴ!.. ረሱን እንዴ? እቤትዎ በልተን ጠጥተን? አይ የርሶ ነገር! ይብሉ ስዩም ይበሉልኝ፡፡ አይ የርሶ ነገር! ደንበኞቾንም ይረሱ ጀመር?” አጣደፋቸው፡፡
“ኧረ ንሽቴ! የምን መርሳት አመጣህብኝ::!” አሉ ሴትየዋ ድፍረት
አሰባስበው:: “ደሞ እናንተን ደንበኞቼን ልርሳ? ሄ! ሄ! ሄ! ገና ሳላረጅ ምነው
ባክህ! ደህና ነህ ግን አንተ ጠፋህሳ?”
ሴትየዋ ሲጣሩ “ስዩም የሚባል! ስልክ?” ሲሉ በስልኩ ውስጥ ተሰማው፡፡ ነፍሱ መለስ አለችለት:: ስልኩን ጆሮው ላይ እንዳይጠራቅምበት ሰግቶ ነበር፡፡
“ሀሎ… ” አለው ያው ነፍናፋ ድምፅ፡፡
“ስዩም? ” ናትናኤል ቆፍጠን ባለ ድምፅ ጠየቀ፡፡
“ነኝ.የት…?”
“ዝም ብለህ አዳምጠኝ::ቁርስ ቤቷ ውስጥ ይጠብቀኛል ብለህ አስበህ
ከሆነ ሞኝ ነህ፡፡ መልዕክቱን ብቻ እሰጥሀለሁ፡፡ ትስማማለህ?” አለ ናትናኤል ጥድፊያ በተቀላቀለው ድምፅ፡፡
“አዎ አዎ፡: ቀጥል፡፡”
“ጥሩ…. እንዳልኩህ ካልቨርት ለአንተ የማደርስለትን መልዕክትና፡ በርከት ያለ ገንዘብ ሰጥቶኛል፡፡ መልእክቱን ከመስጠቴ በፊት ግን አንተነትህን ማረጋገጥ አለብኝ፡፡”
“ነኝ..ነኝ ግድ የለም:: ስዩም ነኝ፡፡”
“ዝም ብለህ አዳምጠኝ! ለምጠይቅህ ጥያቄ ብቻ ኣጫጭር መልስ ነው የምፈልገው፡፡” አለ ናትናኤል ሰውየውን ይበልጥ ለማደናገር ቱግ ብሎ:: “ካልቨርት በየትኛው ጣቱ ላይ ነው ቀለበት የሚያደርገው?” ያዘጋጃትን ማስመሰያ ጥያቄ አስቀደሙ:: በአውራጣቱ፡ ላያ ቢለውም ግድ አልነበ
ረውም፡፡ ነገር ግን ወደ ዋናዎቹ ጥያቄዎች ከመግባቱ በፊት የሰውየውን
ጭንቅላት ማሟሸት አለበት፡፡
“ቀለበት አያደርግም ካልቨርት::” አለ ሰውየው በሚያስደንቅ ፍጥነት::
“ጥሩ፡፡ አሁንም ፈጣን መልስ እፈልጋለሁ:: ተጠንቀቅ ብትሳሳት
ወይ ብትጠራጠር፡፡ ብትዘገይ ስልኩን ዘግቼ ነው የምሄደው:: የምፈልገው
ትክክለኛውን ስዩም ነው:: የያዝኩትን በርካታ ገንዘብ ላልሆነ ሰው ማስታቀፍ፣
አልፈልግም:: አድምጥ:: የካዛንቺሷ ሴት ስም ማነው?” ናትናኤል በጭንቀት
ትንፋሹን ያዘ፡፡
“የምሥራች ይልማ!” አለ ሰውየው ሌላ ሰው እንዳይቀድመው የፈራ ይመስል በጥድፊያ፡፡
“የስልክ ቁጥሯስ?” አከታትሉ ጠየቀው፡፡
“ትዝ አይለኝም::?”
“እንግዳው ስዩም አያደለህም፡፡ደህና ዋል።”
“ቆይ! ቆይ አለ ነፍናፋው ድምፅ በጭንቀት ተወጥሮ፡፡ቆይ
ስልኩን እንዳትዘጋው። ”
ማስታወሻዬን ልይ… ቆይ አንዴ. እ…ኤ… አዎ ...ይኸው..”
ናትናኤል ስልኩን በጆርውና በትከሻው መሃል ይዞ ሰውየው የነገረውን የስልክ ቁጥር በወረቀት ላይ ይጽፍ ጀመር፡፡ ድንገት ላይ ከሜክሲኮ አደባባይ አቅጣጫ ኣንድ ነጭ ፎርድ መኪና በከፍተኛ ፍጥነት መጥታ ከቢጫዋ ቁርስ ቤት በር ላይ ቆመች:: ወዲያው ከውስጥ የነበሩ ሁለት ሰዎች በሮቻቸውን እየከፈቱ፡ ወረዱ። ሁለቱም የመኪናዋን በሮች
ለመቆለፍ አንኳን ሳይሞክሩ. እየተጣደፉ ወደ ቁርስ ቤቷ አመሩ። ጥቋቁር ኮትና ሱሪ ለብስው የኮታቸውን ቁልፎች ቆልፈዋቸዋል። ናትናኤል ፈሊጡ ገባው:: ቶሎ ዘዴ መቀየስ እንዳለበት ተረዳ፡፡
“ጥሩ፡፡” አለ ድምፁን ሳይቀይር ረጋ ባለ መንፈስ፡፡ “ስዩም ያለሁት ናዝሬት ነው:: ነገ ከጠዋቱ ልክ በአራት ሰዓት ናዝሬት ከቴሌመኒኬሽን ሕንፃ ፊት ለፊት 'ግሪር ሆቴል' የሚል ቤት አለ እዛ እጠብቅሃለሁ:: ነጭ ኮትና ጥቁር መነጸር አደርጋለሁ፡፡ ፒፓ አጨሳለሁ፡፡ ኣደራ ያወራነውን በምሥጢር ያዘው ናትናኤል ስልኩን ዘግቶ እራቅ ብሎ ይጠባበቅ ጀመር፡፡
ወንዲያው ከቢጫዋ ቁርስ ቤት የላይቤርያው ኤምባሲ ሾፌር ሁለቱን
ስዎች አስከትሎ ብቅ አለ፡፡ ሦስቱ" ተከታትለው ወደ መኪናዋ ገቡ፡፡
መኪናዋ ግን አልተንቀሳቀሰችም፡፡ ከኋላ የተቀመጠው የላይቤርያው ኤምባሲ
ሾፌር እጆቹን እያወናጨፈ ሲያወራ ሁለቱ ሰዎች ፊታቸውን ወደኋላ መልሰው ሲያዳምጡት ቆዩ፡፡
ከጥቂት ደቂቃዎች ሰኋላ ስዩም ከመኪናዋ ዕርዶ ለብቻው መንገዱን ተሻግሮ ወደ መሥሪያ ቤቱ አቅጣጫ ሲያመራ ነጯ ፎርድ ተጠምዝዛ ሽቅብ በሜክስኮ አደባባይ አቅጣጫ ተፈተለከች፡፡
ፈገግ አለ ናትናኤል፡፡ “ነገ ናዝሬት እንገናኝ” አለ ከራሱ ጋር፡፡ ወዲያው ኪሱ ከቷት የነበረችውን ወረቀት አወጥቶ አነበባት፡፡ ካዛንቺስ የምሥራች ይልማ
የፈለገውን ይኸን ነበር፡፡ስሟንና የስልክ ቁጥሯን፡፡የፈለገውን ሁሉ አግኝቷል።
የላይቤርያው ሾፌር ያለጥርጥር ለበላይ አለቆቹ አስታውቋል፤ ለአብርሃም አለቆች:: ቢሆንም ለጊዜው አትኩሮታቸው ናዝሬት ከተማ ውስጥ ስለሚሆን እዛው ነው የሚሄዱት፡፡ የአውሬውም ጆሮ በአካባቢው ካለ የእውሬውም አይን ናዝሬት ላይ ነው የሚያፈጥ:: ሁሉም ናዝሬት ነው የሚንጋጉት፡፡ አሁን ነው ጊዜው:: አሁን ነው መነቃነቅ ያለባት፡፡
ሃሎ። “ የህዝብ ስልኩ ውስጥ ሳንቲም ጨምሮ ደወለ፡፡
ሃ..ሎው” ሙልቅቅ ያለ የሴት ድምፅ ጆሮው ውስጥ ዥረር አለበት፡፡
“እ... የምሥራች ይልማ ሆቴል ነው. እባኮት…”
“አዎ ነው፡፡ ማንን ላቅርብሎት?” ሙልቅቅቅ አለችበት፡፡
“እንደምንዋልሽ የኔ እመቤት፡፡ እ...ከባህር ዳር ነበር የመጣሁት፡፡
ባልንጀራዬ መስተንግዷችሁን አድንቆ እናንተጋ እንዳርፍ የስልክ ቁጥራችሁን
ሰጥቶኝ ነበር፡፡ እ... ለባለቤቲቱም ደብዳቤ ይዤ ነበር፡፡ ግን ቤታችሁን
ላገኘው አልቻልኩም፡፡ ባክሽ..
“እይውሎት…. " አቋረጠችው:: “ሞቢል ነዳጅ ማደያው አለ አይደል ካዛንቺስ?” የልጅቷ ድምፅ ሲወርድ እንደ ተልባ ነው፡፡
“ያውቁታል...? በቃ በሱጋ ቀጥታ ሲሄዱ እንደዚህ በስተቀኝ ወደ ላይ ወደግራ የሚታጠፍ መንገድ አለ.. አ..ዎ! እሱን ትተው በስተቀኝ ትንሽ እንደሄዱ በትልቁ
'የምሥራች ሆቴል' የሚል ማስታወቂያ አለ፡፡ አጥሩ ሮዝ ቀለም የተቀባ..”
እቅጣጫውን ከነምልክቱ ጥርት አድርጋ ነገረችው::
ናትናኤል ወዲያውነ ታክሲ ተሳፍሮ ወደ ካዛንቺስ በረረ፡፡ እዚያ ሲደርስ ምን እንደሚያደርግ ግን ለራሱም ግልፅ አልሆነለትም:: በሁለት ታክሲ አሳብሮ የምሥራች ሆቴልን ደጃፍ አለፍ እንዳለ የታክሲውን ሂሣብ ከፍሎ ወረደና ጋቢውን ትከሻው ላይ ቆልሎ ዘውዲቱ የገባችለትን አዲሱን ምርኩዙን እያስቀደመ እሱ እየተክተለ መንገድ ባሻገር ያለውን ሆቴል
እያጠና አለፈ፡፡ እራቅ ብሎ ከሄደ በኋላ ከአንድ የአውቶቡስ ፌርማታ ከለላ
አድርጎ ተቀምጦ
👍2
በትዕግሥት ለበርካታ ደቂቃዎች አካባቢውን ሲያጠና ቆየ::
መደዳውን የተለያዩ ቡና ቤቶችና ሆቴሎች ተሰልፈዋል፡፡ የተሳለ የተቀባባና በንፅህና የተያዘው ግን የነካልቨርት ወዳጅ ሆቴል ነው:: ለዚህ ጥርጥር የለውም፡፡ በደንብ የተጠበቀ ግቢ እስከሆነ ድረስ ደግም በሮች የማይሰበሩ መስኮቶቹ የማይፈለቀቁ አጥሩ የማይዘለል ማለት ነው፡፡ ሰው ሳያየው ወደ ግቢው ለመግባት አስቸጋሪ ነው፡፡ አ
ከሆቴሉ በስተግራ አጥሩን ታክኮ ወደ ውስጥ ወደ ሠፈር የሚያስገባ ጠበብ ያላ ሌላ መንገድ አለ፡፡
ናትናኤል በተቻለው መጠን ወደ ሆቴሉ ሳይጠጋ ዙሪያውን የሚገኘውን ሁሉ በጭንቅላቱ ውስጥ ለመመዝገብ ሞከረ፡፡ወጥመድ አዘጋጅተው በአንገቱ ሊያስገቡ ቢሞክሩ ቢያንስ ወዴት መሮጥ መብረር እንዳለበት ማወቅ አለበት፡፡ ያንን መፈጸም የሚችለው ደግሞ በቅድሚያ ኣካባቢውን ሲረዳው ሲያውቀው መውጫ መግቢያው ከሰውነቱ ጋር ሲዋሀድ ብቻ ነው:: ከተቀመጠበት የአውቶቡስ ፌርማታ ተነስቶ ወደ ሆቴሉ ሳይጠጋ ዙሪያውን በአይኑ እያሰሰ ጉራንጉሩን ሁሉ አጠና።በመጨረሻ ታክሲ ተሳፍሮ ወደ ዘውዲቱ ቤት ተመለሰ፡፡
'ማታ ሲጨልም ሰው ወደ ቤቱ ሲገባ አይጦች ከጎሬአቸው ሲወጡ ጅቦች ሲያስካኩ ይመለሳል፡፡ መጀመሪያ እረፍት፤ ወደ ቤት ወደ ዘውዲቱ ጎሬ…ምሳ መብላት፤መተኛት፣መተኛት፥መተኛት...ማረፍ…ጭንቅሳቱን ንፁህ ማድረግ፡፡
ናትናኤል ከቤት ሲደርስ ዘውዲቱ አልነበረችም፡፡ቢሆንም አልተከፋም፡፡ ልብሱን አወላልቆ አልጋ ውስጥ ገብቶ ጥቅልል አለ።እንቅልፍ እንደሚወስደው ግን እርግጠኛ አልነበረም፡፡እርግጥ ከአሁን ወዲያ የሚያስበው የሚያሰላስለው የሚተበትበው ነገር የለም…ድርጊት ነው መልሱ፡፡
የካልቨርትን ወዳጅ ማግኘት የካልቨርትን አድራሻ እንድትነግረው ማሳመን….
ካልቨርትን ማግኘት!
ትከሻው ሲነቀነቅና አይኖቹን ሲገልጥ ነበር ሃይለኛ እንቅልፍ ወስዶት እንደነበር የተገነዘበው፡፡
“ዛሬ እንቅልፍ ምሳ ሆነ እንዴ? በራብ ጎደልከኝ አንተን ስጠብቅ፡፡” አለች ዘውዲቱ እጠገቡ ቆማ ቁልቁል
የተጋደመበት እየተመለከተችው፡፡
“እ… " ዓይኖቹን በመዳፉ እያሻሽ ተነስቶ አልጋው ላይ ተቀመጠና ሰዓቱን ተመለከት። አስር ከአስር፡፡ “…ለምን አትበይም ነበር አንቺ? እኔ'ኮ ደክሞኝ.…” ተነፋነፈ እንቅልፍ ባጎረነነው ድምፅ፡፡
“ምን ብቻዬን እበላለሁ…አሁንማ የሌለብኝን መጥፎ ፀባይ ከሰው
ጋር መብላት ለምጄ ብቻዬን ስሆን ስራ ይመስለኝ ጀምሯል፡፡” አለች እየሳቀች፡፡ “በል ተነስና ፊትህን ታጠብ፡፡ ይህን ያበጠ ፊትህን ጋሽ ወጋየሁ ቢያዩ መርፌ ካልወጋሁህ ነበር የሚሉ፡፡”
“ማናቸው ጋሽ ወጋየሁ?” አለ ከተኛበት እየተነሳ፡፡ፀ
“የሰፈራችን ድንቅ ሃኪም ማነው? አምጣልኝ… እ... ስሙ ጠፋኝ..ብቻ ከአንድ ትልቅ ሆስፒታል ድሬሰር ናቸው፡፡ እኛ ሠፈር ውስጥ ደግሞ ዶቶር!
የማያድኑት የበሽታ ዓይነት የለም::”
ድራሹን ነው የሚያጠፉት
በይኝ::” አለ እየሳቀ ከአልጋው
እየወረደ፡፡
“ለዛውም በአንድ መርፌ ነዋ!” እየሳቀች፡፡ “የውሽት ሃኪም ይሉሃል
እሳቸው ናቸው፡፡ ብቻ ምን አለፋህ.… ቁርጠትም ይሁን ውጋት ወለምታም
ይሁን ስብራት የፈረደበት ያ ቂጥ ነው የሚጠቀጠቅ… ሂ! ሂ ሂ! ሂ!
ደግሞ አንዴ ቀሚስ ገልፀው ከገቡ አቤት አቆያየታቸው!ሄደው ጥፍ...ት!
መርፌ የሚወጉህ ሳይሆን መርፌ የሚሰሩ ነው የሚመስል፡፡”
“ታዲያ ለምን እሳቸውጋ ትሄጃለሽ?”
“እህ.. ሲያመኝስ?”
“የወሽት ሃኪም ናቸው እያልሽ?… ቢሳሳቱ'ኮ ሊጎዱሽ ይችላሉ”
“ተው ባክህ...ውሽት ያልሆነ ምን አለ? እስቲ ንገረኝ፡፡ማነው 'ይህን አላውቅም፧ ይህ ከአቅሜ በላይ ነው ' ብሎ ወንበሩን ለሌላ የለቅ? ሊጎዱሽ ይችላሉ ይለኛል፡፡ ተጎድቹ ያለቀልኝ ሸርሙጣ ምኔ ያጎዳል? የሰፈር ሃኪሞች ብቻ ናቸው እንዴ ያለዕውቀታቸው፤ ያለችሎታቸው የሰው ቂጥ የሚወግኑ? ተው ባክህ በባዶ ሆድ አታናግረኝ:: ይልቅ ፊትህን ታጠብና
እንብላበት፡፡” ከሆቴል ገዝታ ያመጣችውን ምግብ ትሬ ላይ መገልበጥ
ጀመረች::
ናትናኤል የቤቷን በር ከፍቶ ወጣና ደጃፍ ላይ ባለው የቧንቧ ውሃ ከወገቡ በላይ ያለቃለቅ ጀመር፡፡ ወደፊት እንዳጎነበሰ ቀዝቃዛው ውሃ ጮረር እያለ በትከሻው በማጅራቱ አድርጎ ጭንቅላቱን ሲያርሰው ሰውነቱን ጭፍግግ አድርጎ ይዞት የነበረው እንቅልፍ ድራሹ ጠፋ፡፡ ታጥቦ ሲጨርስ ሰውነቱን እንደ ውሻ አራግፎ ወደቤት ገባ፡፡
ገሳወን ሊያዳርቅበት አስቦ የዘውዲቱን ቆሻሻ ፎጣ ከወንበሩ ላይ አነሳና ሲቀፈው መልሶ አስቀመጠው፡፡ በእርጥብ ገላው ላይ ሽማዘን እያደረገ ፊቱን ወደ ዘውዲቱ መለሰ፡፡
“ዘውዲቱ ይህ ፎጣ ቢታጠብ'ኮ ጥሩ ነበር፡፡”
“ከዚያስ? ሲያልቅ ትገዛልኛለህ? ”
“ምን ይጨርሰዋል? ”
“ሳሙና ነዋ! አሲድ መሆኑ ቀረ እንዴ? ደሞስ ለምን ብዬ አጥቀዋለሁ? ታጥቤ ፀድቼ አይደል እንዴ ሰውነቴን የማደርቅበት?”
“ታዲያ ይሄ ቆሻሻ ከየት መጣ?” አለ ያስቀመጠውን ፎጣ አንስቶ
ከፊት ለፊቱ ዘርግቶ ይዞ፡፡
“እና ምን ላድርግህ የኛ ቀብራራ! የዘውዲቱ ቤት ቆሸሸብህ?” ድንገት ቱግ አለች፡፡
“ዘውድዬ ..” አለ ደንገጥ ብሎ፡፡ ሂድ ከቤቴ ውጣ የምትለው መሰለው፡፡ “እንደዛ ማለቴ ሳይሆን.. ላንቺ ብዬ ነው…. ለጤናሽ ጥሩ አይደለም…. አየሽ…”
“ባክህ በጤና ጥበቃ ቅራቅንቦ ኣትወጥረኝ፡፡ ትበላ እንደሆን ቁጭ
ብለህ ብላ፡፡” አለች ትሬው ላይ ካለው እንጀራ ቆረስ አድርጋ ከወጡ ላይ
ጣል እያደረገች፡፡ “ከቆሻሻ ጋር መኖር ለምጃለሁ:: ፎጣዬ ብቻ መሰለህ
ቆሻሻ? ህ! ሕይወቴም ቆሻሻ ነው፤ ህሊናዬም ቆሻሻ ነው፡፡ የሳሙና አረፋ
የሚያፀዳኝ ይመስልሃል? ወይስ ሳሙናና ውሃ መጥላቴ ለዚህ ሕይወት ዳረገኝ? ..ተወኝ ባክህ:: ብፀዳ ባልፀዳ ግን ለምንድነው እየጎተጎትክ የማልፈልገውን የምታናግረኝ?” ልትጎርስ የጠቀለለችወን እንጀራ ጣል አደረገችው ትሬው ላይ፡፡
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ናትናኤል ከታክሲው ሲወርድ ምሽቱ ገፍቶ ነበር፡፡የመንገድ መብራቶች አይኖቻቸውን ቦግ አድርገው ከፍተው ቁልቁል አፍጥጠዋል፡፡የመሽባቸው መንገደኞች ወደየቤቶቻቸው ይጣደፋሉ፡፡የመሸላቸው ደግሞ ከየጎሬአቸው እየወጡ በየመጠጥ ቤቱ ደጃፍ ያንዣብባሉ፡፡ፍሙ ተያይዟል፡፡
ከየመጠጥ ቤቱ ደጃፍ ከየጎጇቸው መዝጊያ ተኮልኩለው አላፊ አግዳሚን
የሚያሽኮረምሙት ሴቶች ያርገበግቡታል እፍ.…እፍ ይሉታል፡፡ ጭሱ ይግተለተላል፡፡ ካዛንቺስ ትርክክ ብላለች::
የታክሲውን በር ዘጋና ለአንድ አፍታ ቆም ብሎ ዙሪያውን ቃኘ፡፡ ክንፎቿን አራገበችና ኵ.. ኩሉ! አለች ካዛንቺስ.. ነጋላት...
ጋሽዬ ጫማ ልጥረግ? ”
ጭንቅላቱን ነቅንቆ ወደፊት ቀጠለ፡፡ ጫማው ተጠርጓል፡፡ የቄስ ልብሱን አውልቆ፣ የገዛ ራሱን ኮትና ሱሪ አድርጎ፣ ከራባቱን አስሮ የድሮው ናትናኤል ሆኗል፡፡ የተለየ ነገር ሲኖር ያጎፈረ ጸመ፤ የደፋው የእስላም ነጭ ቆብና በኪሱ የያዘው አቶ አብዱልከሪም የሚለው የመታወቂያ ወረቀት ነው፡፡
በመኪና መንገድ ጥግ በእርጋታ እየተራመደ ወደሆቴሎ ተጠጋ፡፡
በራፉ ላይ ጥቂት መኪናዎች ቆመዋል፡፡ እንገቱን አቀርቅሮ በፍጥነት እየተራመደ ቆርቆሮውን የግቢ በር ገፋ አደረገና ወደ ግቢው ገባ፡፡
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ከመንገዱ ባሻገር በቆመችው ቢ.ኤም ደብሊው ውስጥ ተቀምጠው ሲጠባበቁት የቆዩት ሁለት ሰዎች ተያዩ፡፡
እኔ ቀድሞውንም አውቄአለሁ::” አለ አሃሮን ፊቱን ከጎኑ ወደተቀመጠችው የመስክ ሠራተኛው መልሶ፡፡ “እንዳልገደሉት እርግጠኛ ነበርኩ፡፡”
“እኔ ገድለውታል ብዬ ነበር የገመትኩት» አለች ሴቲቱ፡፡“ወር ሙሉ የት ገባ ትላለህ?
“ቦብም እንደአንቺ
መደዳውን የተለያዩ ቡና ቤቶችና ሆቴሎች ተሰልፈዋል፡፡ የተሳለ የተቀባባና በንፅህና የተያዘው ግን የነካልቨርት ወዳጅ ሆቴል ነው:: ለዚህ ጥርጥር የለውም፡፡ በደንብ የተጠበቀ ግቢ እስከሆነ ድረስ ደግም በሮች የማይሰበሩ መስኮቶቹ የማይፈለቀቁ አጥሩ የማይዘለል ማለት ነው፡፡ ሰው ሳያየው ወደ ግቢው ለመግባት አስቸጋሪ ነው፡፡ አ
ከሆቴሉ በስተግራ አጥሩን ታክኮ ወደ ውስጥ ወደ ሠፈር የሚያስገባ ጠበብ ያላ ሌላ መንገድ አለ፡፡
ናትናኤል በተቻለው መጠን ወደ ሆቴሉ ሳይጠጋ ዙሪያውን የሚገኘውን ሁሉ በጭንቅላቱ ውስጥ ለመመዝገብ ሞከረ፡፡ወጥመድ አዘጋጅተው በአንገቱ ሊያስገቡ ቢሞክሩ ቢያንስ ወዴት መሮጥ መብረር እንዳለበት ማወቅ አለበት፡፡ ያንን መፈጸም የሚችለው ደግሞ በቅድሚያ ኣካባቢውን ሲረዳው ሲያውቀው መውጫ መግቢያው ከሰውነቱ ጋር ሲዋሀድ ብቻ ነው:: ከተቀመጠበት የአውቶቡስ ፌርማታ ተነስቶ ወደ ሆቴሉ ሳይጠጋ ዙሪያውን በአይኑ እያሰሰ ጉራንጉሩን ሁሉ አጠና።በመጨረሻ ታክሲ ተሳፍሮ ወደ ዘውዲቱ ቤት ተመለሰ፡፡
'ማታ ሲጨልም ሰው ወደ ቤቱ ሲገባ አይጦች ከጎሬአቸው ሲወጡ ጅቦች ሲያስካኩ ይመለሳል፡፡ መጀመሪያ እረፍት፤ ወደ ቤት ወደ ዘውዲቱ ጎሬ…ምሳ መብላት፤መተኛት፣መተኛት፥መተኛት...ማረፍ…ጭንቅሳቱን ንፁህ ማድረግ፡፡
ናትናኤል ከቤት ሲደርስ ዘውዲቱ አልነበረችም፡፡ቢሆንም አልተከፋም፡፡ ልብሱን አወላልቆ አልጋ ውስጥ ገብቶ ጥቅልል አለ።እንቅልፍ እንደሚወስደው ግን እርግጠኛ አልነበረም፡፡እርግጥ ከአሁን ወዲያ የሚያስበው የሚያሰላስለው የሚተበትበው ነገር የለም…ድርጊት ነው መልሱ፡፡
የካልቨርትን ወዳጅ ማግኘት የካልቨርትን አድራሻ እንድትነግረው ማሳመን….
ካልቨርትን ማግኘት!
ትከሻው ሲነቀነቅና አይኖቹን ሲገልጥ ነበር ሃይለኛ እንቅልፍ ወስዶት እንደነበር የተገነዘበው፡፡
“ዛሬ እንቅልፍ ምሳ ሆነ እንዴ? በራብ ጎደልከኝ አንተን ስጠብቅ፡፡” አለች ዘውዲቱ እጠገቡ ቆማ ቁልቁል
የተጋደመበት እየተመለከተችው፡፡
“እ… " ዓይኖቹን በመዳፉ እያሻሽ ተነስቶ አልጋው ላይ ተቀመጠና ሰዓቱን ተመለከት። አስር ከአስር፡፡ “…ለምን አትበይም ነበር አንቺ? እኔ'ኮ ደክሞኝ.…” ተነፋነፈ እንቅልፍ ባጎረነነው ድምፅ፡፡
“ምን ብቻዬን እበላለሁ…አሁንማ የሌለብኝን መጥፎ ፀባይ ከሰው
ጋር መብላት ለምጄ ብቻዬን ስሆን ስራ ይመስለኝ ጀምሯል፡፡” አለች እየሳቀች፡፡ “በል ተነስና ፊትህን ታጠብ፡፡ ይህን ያበጠ ፊትህን ጋሽ ወጋየሁ ቢያዩ መርፌ ካልወጋሁህ ነበር የሚሉ፡፡”
“ማናቸው ጋሽ ወጋየሁ?” አለ ከተኛበት እየተነሳ፡፡ፀ
“የሰፈራችን ድንቅ ሃኪም ማነው? አምጣልኝ… እ... ስሙ ጠፋኝ..ብቻ ከአንድ ትልቅ ሆስፒታል ድሬሰር ናቸው፡፡ እኛ ሠፈር ውስጥ ደግሞ ዶቶር!
የማያድኑት የበሽታ ዓይነት የለም::”
ድራሹን ነው የሚያጠፉት
በይኝ::” አለ እየሳቀ ከአልጋው
እየወረደ፡፡
“ለዛውም በአንድ መርፌ ነዋ!” እየሳቀች፡፡ “የውሽት ሃኪም ይሉሃል
እሳቸው ናቸው፡፡ ብቻ ምን አለፋህ.… ቁርጠትም ይሁን ውጋት ወለምታም
ይሁን ስብራት የፈረደበት ያ ቂጥ ነው የሚጠቀጠቅ… ሂ! ሂ ሂ! ሂ!
ደግሞ አንዴ ቀሚስ ገልፀው ከገቡ አቤት አቆያየታቸው!ሄደው ጥፍ...ት!
መርፌ የሚወጉህ ሳይሆን መርፌ የሚሰሩ ነው የሚመስል፡፡”
“ታዲያ ለምን እሳቸውጋ ትሄጃለሽ?”
“እህ.. ሲያመኝስ?”
“የወሽት ሃኪም ናቸው እያልሽ?… ቢሳሳቱ'ኮ ሊጎዱሽ ይችላሉ”
“ተው ባክህ...ውሽት ያልሆነ ምን አለ? እስቲ ንገረኝ፡፡ማነው 'ይህን አላውቅም፧ ይህ ከአቅሜ በላይ ነው ' ብሎ ወንበሩን ለሌላ የለቅ? ሊጎዱሽ ይችላሉ ይለኛል፡፡ ተጎድቹ ያለቀልኝ ሸርሙጣ ምኔ ያጎዳል? የሰፈር ሃኪሞች ብቻ ናቸው እንዴ ያለዕውቀታቸው፤ ያለችሎታቸው የሰው ቂጥ የሚወግኑ? ተው ባክህ በባዶ ሆድ አታናግረኝ:: ይልቅ ፊትህን ታጠብና
እንብላበት፡፡” ከሆቴል ገዝታ ያመጣችውን ምግብ ትሬ ላይ መገልበጥ
ጀመረች::
ናትናኤል የቤቷን በር ከፍቶ ወጣና ደጃፍ ላይ ባለው የቧንቧ ውሃ ከወገቡ በላይ ያለቃለቅ ጀመር፡፡ ወደፊት እንዳጎነበሰ ቀዝቃዛው ውሃ ጮረር እያለ በትከሻው በማጅራቱ አድርጎ ጭንቅላቱን ሲያርሰው ሰውነቱን ጭፍግግ አድርጎ ይዞት የነበረው እንቅልፍ ድራሹ ጠፋ፡፡ ታጥቦ ሲጨርስ ሰውነቱን እንደ ውሻ አራግፎ ወደቤት ገባ፡፡
ገሳወን ሊያዳርቅበት አስቦ የዘውዲቱን ቆሻሻ ፎጣ ከወንበሩ ላይ አነሳና ሲቀፈው መልሶ አስቀመጠው፡፡ በእርጥብ ገላው ላይ ሽማዘን እያደረገ ፊቱን ወደ ዘውዲቱ መለሰ፡፡
“ዘውዲቱ ይህ ፎጣ ቢታጠብ'ኮ ጥሩ ነበር፡፡”
“ከዚያስ? ሲያልቅ ትገዛልኛለህ? ”
“ምን ይጨርሰዋል? ”
“ሳሙና ነዋ! አሲድ መሆኑ ቀረ እንዴ? ደሞስ ለምን ብዬ አጥቀዋለሁ? ታጥቤ ፀድቼ አይደል እንዴ ሰውነቴን የማደርቅበት?”
“ታዲያ ይሄ ቆሻሻ ከየት መጣ?” አለ ያስቀመጠውን ፎጣ አንስቶ
ከፊት ለፊቱ ዘርግቶ ይዞ፡፡
“እና ምን ላድርግህ የኛ ቀብራራ! የዘውዲቱ ቤት ቆሸሸብህ?” ድንገት ቱግ አለች፡፡
“ዘውድዬ ..” አለ ደንገጥ ብሎ፡፡ ሂድ ከቤቴ ውጣ የምትለው መሰለው፡፡ “እንደዛ ማለቴ ሳይሆን.. ላንቺ ብዬ ነው…. ለጤናሽ ጥሩ አይደለም…. አየሽ…”
“ባክህ በጤና ጥበቃ ቅራቅንቦ ኣትወጥረኝ፡፡ ትበላ እንደሆን ቁጭ
ብለህ ብላ፡፡” አለች ትሬው ላይ ካለው እንጀራ ቆረስ አድርጋ ከወጡ ላይ
ጣል እያደረገች፡፡ “ከቆሻሻ ጋር መኖር ለምጃለሁ:: ፎጣዬ ብቻ መሰለህ
ቆሻሻ? ህ! ሕይወቴም ቆሻሻ ነው፤ ህሊናዬም ቆሻሻ ነው፡፡ የሳሙና አረፋ
የሚያፀዳኝ ይመስልሃል? ወይስ ሳሙናና ውሃ መጥላቴ ለዚህ ሕይወት ዳረገኝ? ..ተወኝ ባክህ:: ብፀዳ ባልፀዳ ግን ለምንድነው እየጎተጎትክ የማልፈልገውን የምታናግረኝ?” ልትጎርስ የጠቀለለችወን እንጀራ ጣል አደረገችው ትሬው ላይ፡፡
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ናትናኤል ከታክሲው ሲወርድ ምሽቱ ገፍቶ ነበር፡፡የመንገድ መብራቶች አይኖቻቸውን ቦግ አድርገው ከፍተው ቁልቁል አፍጥጠዋል፡፡የመሽባቸው መንገደኞች ወደየቤቶቻቸው ይጣደፋሉ፡፡የመሸላቸው ደግሞ ከየጎሬአቸው እየወጡ በየመጠጥ ቤቱ ደጃፍ ያንዣብባሉ፡፡ፍሙ ተያይዟል፡፡
ከየመጠጥ ቤቱ ደጃፍ ከየጎጇቸው መዝጊያ ተኮልኩለው አላፊ አግዳሚን
የሚያሽኮረምሙት ሴቶች ያርገበግቡታል እፍ.…እፍ ይሉታል፡፡ ጭሱ ይግተለተላል፡፡ ካዛንቺስ ትርክክ ብላለች::
የታክሲውን በር ዘጋና ለአንድ አፍታ ቆም ብሎ ዙሪያውን ቃኘ፡፡ ክንፎቿን አራገበችና ኵ.. ኩሉ! አለች ካዛንቺስ.. ነጋላት...
ጋሽዬ ጫማ ልጥረግ? ”
ጭንቅላቱን ነቅንቆ ወደፊት ቀጠለ፡፡ ጫማው ተጠርጓል፡፡ የቄስ ልብሱን አውልቆ፣ የገዛ ራሱን ኮትና ሱሪ አድርጎ፣ ከራባቱን አስሮ የድሮው ናትናኤል ሆኗል፡፡ የተለየ ነገር ሲኖር ያጎፈረ ጸመ፤ የደፋው የእስላም ነጭ ቆብና በኪሱ የያዘው አቶ አብዱልከሪም የሚለው የመታወቂያ ወረቀት ነው፡፡
በመኪና መንገድ ጥግ በእርጋታ እየተራመደ ወደሆቴሎ ተጠጋ፡፡
በራፉ ላይ ጥቂት መኪናዎች ቆመዋል፡፡ እንገቱን አቀርቅሮ በፍጥነት እየተራመደ ቆርቆሮውን የግቢ በር ገፋ አደረገና ወደ ግቢው ገባ፡፡
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።
ከመንገዱ ባሻገር በቆመችው ቢ.ኤም ደብሊው ውስጥ ተቀምጠው ሲጠባበቁት የቆዩት ሁለት ሰዎች ተያዩ፡፡
እኔ ቀድሞውንም አውቄአለሁ::” አለ አሃሮን ፊቱን ከጎኑ ወደተቀመጠችው የመስክ ሠራተኛው መልሶ፡፡ “እንዳልገደሉት እርግጠኛ ነበርኩ፡፡”
“እኔ ገድለውታል ብዬ ነበር የገመትኩት» አለች ሴቲቱ፡፡“ወር ሙሉ የት ገባ ትላለህ?
“ቦብም እንደአንቺ
👍3
ነበር ግምቱ፡፡ ግን አየሽ ቢገደል ኖሮ እሬሳውን አይሸሽጉትም ነበር፡፡ እንደሌሎቹ ሟቾች በየቱቦው ወይ በየመጠጥ ቤቱ ደጃፍ፡ ነበር የሚጥሉት:: አውቆ ነው የተሰወረው፡፡”
“ለምን ለመሰወር ወሰነ?”
“ይህማ ግልጽ ነው፡፡ አብርሃምን ሲገድሉት እሱም ዒላማ ውስጥ
እንደሚገባ ጠርጥሮ መሆን አለበት::”
“ታዲያ አሁን ለምን መጣ እራሱንኮ ለጥቃት እያመቻቸ ነው።”
“አዎ ግን እስከመቼ ራሱን ሊደበቅ ይችላል? ዋናው ተፈላጊ ካልቨርት
ቢያዝም ባይያዝም ይህኛው ሟች መሆኑን ተገንዝቦታል፡፡ ያለው አማራጭ
እርሱ እራሱ ካልቨርትን እጁ ማስገባት ነው፡፡ ያን ጊዜ ብቻ ነው መደራደር
የሚችለው::”
“ወር መሉ ግራ አጋብቶኝ በመጨረሻ!” አለች ሴቲቱ፡፡
“እኔ የፈራሁት እኛ ጭራውን ከመያዛችን በፊት ብቻውን የካልቨርትን አድራሻ ያገኛል ብዬ ነበር፡፡”
“ልክ ነህ፡፡ግን እዚህ ድረስ የመጣው የካልቨርትን ኣድራሻ ባያገኝ ነው፡፡”
“ከዚህ በኋሳ በተቻለን ከአይናችን መሰወር የለበትም፡፡ በኋላ እስከተከተልነው ድረስ ወደ ካልቨርት እንደሚያደርሰን እርግጠኛ ነኝ፡፡”
“ግን እንዴት ሊደርስባት ቻለ?” አለች ከጎኑ የተቀመጠችው ሴት፡፡
“ዛሬ ቀን ደውሎ ነበር። ድምፁን ቀይሮ ከመንገድ እንደገባ መንገደኛ መስሎ ነው የሆቴሉን አድራሻ የጠየቀውና የተረዳው፡፡ አየሽ ሮበርት ምናልባት ካልቨርት በስልክ ከሴትየዋ ጋር ሊገናኝ ይችላል ብሎ
ስለጠረጠረ የሆቴሏንና የሴቷን ስልኮች በወኪሉ አስጠልፎ እያንዳንዱን ጥሪ
በጥንቃቄ ይመረምራል፡፡ እሱ ድምጹን በማጎርነን ብቻ ሊያሳስት የሚችል
መስሎት ነበር፡፡ እርግጥ የሰው ጆሮን ማታለል ትችያለሽ፡፡የዘመኑን
ኤሌክትሮኒክስ ግን በፍጹም፡፡ የድምፁን ቅጅ አግኝቶ ምርመራ እንደጀመረ
ነው ሮበርት ድምፁ የእርሱ መሆኑን ካለፉ ቅጅዎች ጋር አመሳክሮ የደረሰበት፡፡”
“ገባኝ፡፡ ግን እየጠየቅሁህ የነበረው ሴትየዋ ከካልቨርት ጋር ግንኙነት እንዳላት እንዴት እንዳውቀ ነበር፡፡”
“እሱን አላውቅም፡፡ ግን የኢትዮጵያ ፀረ ስላሳ ሰዎች ደርሰውበት ስለነበር ያ ሟቹ ጓደኛው ከመገደሉ በፊት ነግሮት ሊሆን ይችላል፡፡ ያም ሆነ ይህ በትክክለኛው መስመር ላይ እየተጓዘ ነው፡፡”
ነው፡፡ ግን አንዴ ሆቴሉ ውስጥ ከገባላቸው በኋላ ምን እንደሚያደርጉት ታውቃለህ፡፡ ካሮት ያየች ጥንቸል ነው የሆነው:: ክው ብሎ ጆንያቸ ውስጥ መግባቱን አላወቀም::
"በተቻለሽ መጠን ልትሽፍኝው ሞክሪ፡፡ መሞት የለበትም፡፡ካልቨርትን የሚያገኝ ሰው ካለ ይህ ሰው ነው::” አለ ሰውየው አይኖቹን አጥብቦ::
“ምን ማድረግ እንዳለብሽ ታውቂያለሽ አይደለም? ሜለቴ ሴትየዋን” አላት ቀጠለና፡፡
“አንድ በአንድ፡፡” አለች ሴተቱ ከመኪናዋ ኪስ ውስጥ ትንሽ ሽጉጥ አውጥታ በሰፊ ቀሚሷ የጎን ኪስ ውስጥ እየሸጎጠችው፡፡ አንድ በአንድ።”
“ምናልባት ከወራት በላይ ላንከራተተን ጥያቄ መልስ ታገኘለት ይሆናል፡፡” አለ ሰውየው ሳቅ ብሎ፡፡ “መልሱን ካገኘሽ ምን እንደሚሆን ታውቂያሳሽ?”
ሴቲቱ በጥያቄ መልክ ተመለከተችው
“በሚቀጥለው አውሮፕላን ወደ ቴልአቪቭ፡፡” አለ ፈገግታውን አሙቆ::
“ጅቦች! አንዴ አታላችሁኛል፡፡ አይበቃም?” አለች የመኪናውን በር ከፍታ እየወረደች::.
💫ይቀጥላል💫
“ለምን ለመሰወር ወሰነ?”
“ይህማ ግልጽ ነው፡፡ አብርሃምን ሲገድሉት እሱም ዒላማ ውስጥ
እንደሚገባ ጠርጥሮ መሆን አለበት::”
“ታዲያ አሁን ለምን መጣ እራሱንኮ ለጥቃት እያመቻቸ ነው።”
“አዎ ግን እስከመቼ ራሱን ሊደበቅ ይችላል? ዋናው ተፈላጊ ካልቨርት
ቢያዝም ባይያዝም ይህኛው ሟች መሆኑን ተገንዝቦታል፡፡ ያለው አማራጭ
እርሱ እራሱ ካልቨርትን እጁ ማስገባት ነው፡፡ ያን ጊዜ ብቻ ነው መደራደር
የሚችለው::”
“ወር መሉ ግራ አጋብቶኝ በመጨረሻ!” አለች ሴቲቱ፡፡
“እኔ የፈራሁት እኛ ጭራውን ከመያዛችን በፊት ብቻውን የካልቨርትን አድራሻ ያገኛል ብዬ ነበር፡፡”
“ልክ ነህ፡፡ግን እዚህ ድረስ የመጣው የካልቨርትን ኣድራሻ ባያገኝ ነው፡፡”
“ከዚህ በኋሳ በተቻለን ከአይናችን መሰወር የለበትም፡፡ በኋላ እስከተከተልነው ድረስ ወደ ካልቨርት እንደሚያደርሰን እርግጠኛ ነኝ፡፡”
“ግን እንዴት ሊደርስባት ቻለ?” አለች ከጎኑ የተቀመጠችው ሴት፡፡
“ዛሬ ቀን ደውሎ ነበር። ድምፁን ቀይሮ ከመንገድ እንደገባ መንገደኛ መስሎ ነው የሆቴሉን አድራሻ የጠየቀውና የተረዳው፡፡ አየሽ ሮበርት ምናልባት ካልቨርት በስልክ ከሴትየዋ ጋር ሊገናኝ ይችላል ብሎ
ስለጠረጠረ የሆቴሏንና የሴቷን ስልኮች በወኪሉ አስጠልፎ እያንዳንዱን ጥሪ
በጥንቃቄ ይመረምራል፡፡ እሱ ድምጹን በማጎርነን ብቻ ሊያሳስት የሚችል
መስሎት ነበር፡፡ እርግጥ የሰው ጆሮን ማታለል ትችያለሽ፡፡የዘመኑን
ኤሌክትሮኒክስ ግን በፍጹም፡፡ የድምፁን ቅጅ አግኝቶ ምርመራ እንደጀመረ
ነው ሮበርት ድምፁ የእርሱ መሆኑን ካለፉ ቅጅዎች ጋር አመሳክሮ የደረሰበት፡፡”
“ገባኝ፡፡ ግን እየጠየቅሁህ የነበረው ሴትየዋ ከካልቨርት ጋር ግንኙነት እንዳላት እንዴት እንዳውቀ ነበር፡፡”
“እሱን አላውቅም፡፡ ግን የኢትዮጵያ ፀረ ስላሳ ሰዎች ደርሰውበት ስለነበር ያ ሟቹ ጓደኛው ከመገደሉ በፊት ነግሮት ሊሆን ይችላል፡፡ ያም ሆነ ይህ በትክክለኛው መስመር ላይ እየተጓዘ ነው፡፡”
ነው፡፡ ግን አንዴ ሆቴሉ ውስጥ ከገባላቸው በኋላ ምን እንደሚያደርጉት ታውቃለህ፡፡ ካሮት ያየች ጥንቸል ነው የሆነው:: ክው ብሎ ጆንያቸ ውስጥ መግባቱን አላወቀም::
"በተቻለሽ መጠን ልትሽፍኝው ሞክሪ፡፡ መሞት የለበትም፡፡ካልቨርትን የሚያገኝ ሰው ካለ ይህ ሰው ነው::” አለ ሰውየው አይኖቹን አጥብቦ::
“ምን ማድረግ እንዳለብሽ ታውቂያለሽ አይደለም? ሜለቴ ሴትየዋን” አላት ቀጠለና፡፡
“አንድ በአንድ፡፡” አለች ሴተቱ ከመኪናዋ ኪስ ውስጥ ትንሽ ሽጉጥ አውጥታ በሰፊ ቀሚሷ የጎን ኪስ ውስጥ እየሸጎጠችው፡፡ አንድ በአንድ።”
“ምናልባት ከወራት በላይ ላንከራተተን ጥያቄ መልስ ታገኘለት ይሆናል፡፡” አለ ሰውየው ሳቅ ብሎ፡፡ “መልሱን ካገኘሽ ምን እንደሚሆን ታውቂያሳሽ?”
ሴቲቱ በጥያቄ መልክ ተመለከተችው
“በሚቀጥለው አውሮፕላን ወደ ቴልአቪቭ፡፡” አለ ፈገግታውን አሙቆ::
“ጅቦች! አንዴ አታላችሁኛል፡፡ አይበቃም?” አለች የመኪናውን በር ከፍታ እየወረደች::.
💫ይቀጥላል💫
#በራ_የመስቀል_ደመራ
የአደይ ችቦ እየፋመ እየጋመ
ኢዮሃ እያስገመገመ እየተመመ
የመስቀል ደመራ
በራ።
በራ የአዲስ ዘመን ችቦ
በመስከረም ላብል እብቦ
ከዋከብቱን ፈነጠቀ
ርችቱን አንጸባረቀ
ተኳለ አዲስ ደመቀ
መለኩን በቀለም እዝርእት በጥበብ አጥለቀለቀ
ሸለቆው ተንቆጠቆጠ፥ ተራራው አሸበረቀ
ኢዮሃ ኢዮሃ አበባዬ! ምድር ሕይወት አፈለቀ።
ነጋ፥ የእዲስ ዘመን ችቦ
ፈካ፥ ፀደይ አርብቦ
ሌሊቱ እንደጎሕ ቀደደ፥ ጨለማው እንደ ቀን ጠራ
እንደውቅያኖስ ዕፅዋት እንደጠፈር ኮከብ ደራ
ምድር ሥጋጃ ለበሰ፥ የጌጥ አልባሳት ተቀባ
ሰማይ በእልልታ እስተጋባ
እዮሃ መስከረም ጠባ።
ነጋ የአዲስ ዘመን ችቦ፥ ምድር ሕይወት አፈለቀች
የምሥራች እዝርእቷን፥ እዲስ ቡቃያ ወለደች
የአደይ አበባን ለገሠች
ለአዲለ ዘመን አዲስ ብርሃን፥ አዲስ መስከረም ገበየች።
ነጋ፥ የአዲስ ዘመን ችቦ
ፈካ፡ ፀደይ እረብቦ
በራ፥
የመስቀል ደመራ።
መስከረም - ፲፱፻፳፫ - መስቀል አደባባይ
🔘ፀጋዬ ገብረመድህንን🔘
የአደይ ችቦ እየፋመ እየጋመ
ኢዮሃ እያስገመገመ እየተመመ
የመስቀል ደመራ
በራ።
በራ የአዲስ ዘመን ችቦ
በመስከረም ላብል እብቦ
ከዋከብቱን ፈነጠቀ
ርችቱን አንጸባረቀ
ተኳለ አዲስ ደመቀ
መለኩን በቀለም እዝርእት በጥበብ አጥለቀለቀ
ሸለቆው ተንቆጠቆጠ፥ ተራራው አሸበረቀ
ኢዮሃ ኢዮሃ አበባዬ! ምድር ሕይወት አፈለቀ።
ነጋ፥ የእዲስ ዘመን ችቦ
ፈካ፥ ፀደይ አርብቦ
ሌሊቱ እንደጎሕ ቀደደ፥ ጨለማው እንደ ቀን ጠራ
እንደውቅያኖስ ዕፅዋት እንደጠፈር ኮከብ ደራ
ምድር ሥጋጃ ለበሰ፥ የጌጥ አልባሳት ተቀባ
ሰማይ በእልልታ እስተጋባ
እዮሃ መስከረም ጠባ።
ነጋ የአዲስ ዘመን ችቦ፥ ምድር ሕይወት አፈለቀች
የምሥራች እዝርእቷን፥ እዲስ ቡቃያ ወለደች
የአደይ አበባን ለገሠች
ለአዲለ ዘመን አዲስ ብርሃን፥ አዲስ መስከረም ገበየች።
ነጋ፥ የአዲስ ዘመን ችቦ
ፈካ፡ ፀደይ እረብቦ
በራ፥
የመስቀል ደመራ።
መስከረም - ፲፱፻፳፫ - መስቀል አደባባይ
🔘ፀጋዬ ገብረመድህንን🔘
የመስቀል ለት ማታ
ከደመራው ጀርባ ከችቦው ብልጭታ፤
ከመዘምራን ጋር ዝማሬ ተጫውታ፡፡
ከተካነችው ልጅ የሚያምር ፈገግታ፤
ካፈቀርኳት ቆንጆ የመስቀል ለት ማታ፡፡
ደመራው ሲለኮስ እሳት ተቀጣጥሎ፤
በሀሳብ ከወሰደኝ ፍቅሯ ልቤን ሰቅሎ፡፡
የመስቀል ወፍ ሆና ልቤን የሰጠኋት፤
በሐበሻ ቀሚስ ዘንጣ ያየኋት፤
የመውደዴ ረሀብ የፍቅሬ ጥማት ናት፡፡
ወረብ ስትወርብ ከበሮ ስትመታ፤
ፍቅር ካስያዘችኝ የመስቀል ለት ማታ፤
አለብኝ ቀጠሮ ላግኛት ላንድ አፍታ፤
ታዳምጠው ስሜቴን የልቤን ትርታ፡፡
በእምነት ግንባሯ ላይ መስቀል አሰርታ፤
ከሄደችው ወጣት ትናንትና ማታ፤
አለብኝ ቀጠሮ የመስቀል ለት ማታ፡፡
🔘ቢንያም ደምሴ🔘
ከደመራው ጀርባ ከችቦው ብልጭታ፤
ከመዘምራን ጋር ዝማሬ ተጫውታ፡፡
ከተካነችው ልጅ የሚያምር ፈገግታ፤
ካፈቀርኳት ቆንጆ የመስቀል ለት ማታ፡፡
ደመራው ሲለኮስ እሳት ተቀጣጥሎ፤
በሀሳብ ከወሰደኝ ፍቅሯ ልቤን ሰቅሎ፡፡
የመስቀል ወፍ ሆና ልቤን የሰጠኋት፤
በሐበሻ ቀሚስ ዘንጣ ያየኋት፤
የመውደዴ ረሀብ የፍቅሬ ጥማት ናት፡፡
ወረብ ስትወርብ ከበሮ ስትመታ፤
ፍቅር ካስያዘችኝ የመስቀል ለት ማታ፤
አለብኝ ቀጠሮ ላግኛት ላንድ አፍታ፤
ታዳምጠው ስሜቴን የልቤን ትርታ፡፡
በእምነት ግንባሯ ላይ መስቀል አሰርታ፤
ከሄደችው ወጣት ትናንትና ማታ፤
አለብኝ ቀጠሮ የመስቀል ለት ማታ፡፡
🔘ቢንያም ደምሴ🔘
#ፍቅር እዚህ ቦታ ፈገግ ብሎ ነበር
ያሳለፍነዉ ሁሉ
አሁን ትዝታ እንጂ
ዉስጡ ህይወት የለም እያልሽ ላገሩ
ታወሪያለሽ አሉ
(እኔ ግን ልንገርሽ)
የሁለታችን ፍቅር
ምን እንደሚመስል. . .
እንዴት እንደነበር
በሶስት ምስክር
1
አሁን በቀደም ለት
የሆነ ቦታ ላይ
ድምጻችን ከፍ አርገን የሳቅንበት ቦታ
ፒያሳ አደባባይ
ድንገት
በቀደም ለት
በዛ ቦታ ስሄድ
ከሰባት ወር በፊት
ስቀሽ የነበረዉ
ያንቺ ሳቅ ተሰማኝ
መራመድ አቃተኝ
የሚገርምሽ ነገር
ያለፈ ነዉ ያልሺዉ
ትዝታ ነዉ ያልሽዉ
ፍቅርሽና ሳቅሽ
ከሰባት ወር ኋላ እንደ ወንዝ ፍሳሽ
ይሰማል ልንገርሽ
(ታዲያ ለምንድን ነዉ)
የወንዝ ዉሀ ሳቅሽ
ያለፈ ትዝታ ምናምን ነዉ ብሎ
ማንም ተራ ዘፋኝ የሚሸነግልሽ
(ይልቅ እኔን ስሚኝ)
ወደየትም ሳይሆን
ወዴትም ተመለሽ
የትም ሳትደርሺ
ጊዜን እንዳቆምነዉ
እንኳን ጊዜ ቀርቶ ሰዓት እንዳልሄደ
ደቂቃ እንዳልሄደ
አስረጂ ሊሆንሽ
ምስክር ሊሆንሽ
ከምንም አቅጣጫ. . . የትም ሳትመለሽ
አደባባይ መሀል
ከቡና ጠረን ጋር
እንደወንዝ የሚፈስ
ሳቅሽን ትሰሚያለሽ
2
ትዝ ይልሽ እንደሆን
ካንቺ መኖሪያ ቤት
(የመጣሁኝ ጊዜ)
የመራራቅ ናፍቆት
አስክሮን ቸኩለን
ሰማያት ለመዝለቅ
ከመሬት ላይ ወድቀን
ፍቅር ስንሰራ
ፍቅር ስንሰራ
ፍቅር ስንሰራ
ከሴት ወዝሽ ጋራ
የጡትሽ ስር ሽቶ
ሸሚዜ ላይ ቀርቶ
ሸሚዜ ላይ ቀርቶ
ምወደዉን ሸሚዝ
ለመልበስ እርም አልኩኝ
ለብሼዉ እንዳልሄድ
ከበደኝ ጨነቀኝ
ያንቺን ጠረን ማጠብ. . .
ነፍስ የማጥፋት ያህል
ሀጥያት መስሎ ታየኝ
(የሚገርምሽ ነገር)
እስከ ዛሬ ድረስ
በመስኮቱ ዘልቆ. . .በበሬ
የሚወጣዉ የማለዳዉ ነፋስ
በሽቶሽ ጠረን ነዉ መንደሩን የሚብስ
3
ታስታዉሽ እንደሆን
የሆነ ቅዳሜ
የሆነ ዉብ ሆቴል
ደግሞም አትረሺዉም. . .ፍጻሜ ምሳ ነዉ
ይኼ እንኳን ትዝ ይላል
እና. . .
እኔና አንቺ ብቻ
የተቀመጥንበት ወንበር ጠረጴዛዉ
ከዘጠኝ ወር ኋላ. . .
እዛዉ ቤት ዳግመኛ ተመልሼ ባየዉ
የሚገርምሽ ነገር
ጻፊዉን ባላዉቅም
#ፍቅር_እዚህ_ቦታ_ፈገግ_ብሎ_ነበር
የሚል ጽሁፍ ሰቅለዉ
ከዘጠኝ ወር ኋላ
አንድ ለብቻዬ ካንድ አንቺ ናፍቆት ጋር
ነበር ለምትይዉ ለሁለታችን ፍቅር
(ምስክር ሊሆኑን)
ያኔ ሁለታችን የጠጣነዉ ወይን
ከወይንም. . . Two Ocean
እኔ የጨለጥኩት
አንቺ ያጋመስሽዉ
እኛ ያስተረፍነዉ
እስከዛሬ ድረስ
ያተረፍነዉ ማዕድ. . .
ጠርሙስና ጽዋዉ
በክብር ተቀምጧል
ማንም ሳያነሳዉ. . .ያኔ እንደነበረዉ
(ታዲያ ምን ማለት ነዉ)
ፒያሳ አደባባይ
የወንዝ ዉሃ ሳቅሽ
ከቡና ጠረን ጋ
ከኔ መኖሪያ ቤት. . .
የምወደዉ ሸሚዝ ላይ
የሽቶ መአዛሽ
ከሴት ላቦትሽ ጋር
ደግሞም
እዚያ ዉብ ሆቴል ስር
ያስተረፍነዉ . . .
ማዕድ ጠርሙስና ጽዋ
አንጀት ከሚበላ
ከቆንጆ ጥቅስ ጋር
‘’#ፍቅር_እዚህ_ቦታ_ፈገግ_ብሎ_ነበር::’’
ነበርን እስካሁን
በመሆን እያየሽ
ሳቅሽ ፈሶ ሳያልቅ
ከምወደዉ ሸሚዝ
የሽቶ መዓዛሽ ዉብ ጠረኑ ሳይለቅ
ማዕድ ሳይነሳ ጽዋዉ ሳይታጠብ
ሦሥቱን ምስክሮች በዓይንሽ ፊት እያየሽ
(ታዲያ ለምንድን ነዉ)
ያሳለፍነዉ ሁሉ
"አሁን ትዝታ እንጂ .....
ዉስጡ ህይወት የለም"
ብለሽ ለመንደሩ
ላገሩ ማዉራትሽ
እዉነት ለምንድን ነዉ?
ኤፍሬም ስዩም
(ፍቅር እዚህ ቦታ ፈገግ ብሎ ነበር)
ያሳለፍነዉ ሁሉ
አሁን ትዝታ እንጂ
ዉስጡ ህይወት የለም እያልሽ ላገሩ
ታወሪያለሽ አሉ
(እኔ ግን ልንገርሽ)
የሁለታችን ፍቅር
ምን እንደሚመስል. . .
እንዴት እንደነበር
በሶስት ምስክር
1
አሁን በቀደም ለት
የሆነ ቦታ ላይ
ድምጻችን ከፍ አርገን የሳቅንበት ቦታ
ፒያሳ አደባባይ
ድንገት
በቀደም ለት
በዛ ቦታ ስሄድ
ከሰባት ወር በፊት
ስቀሽ የነበረዉ
ያንቺ ሳቅ ተሰማኝ
መራመድ አቃተኝ
የሚገርምሽ ነገር
ያለፈ ነዉ ያልሺዉ
ትዝታ ነዉ ያልሽዉ
ፍቅርሽና ሳቅሽ
ከሰባት ወር ኋላ እንደ ወንዝ ፍሳሽ
ይሰማል ልንገርሽ
(ታዲያ ለምንድን ነዉ)
የወንዝ ዉሀ ሳቅሽ
ያለፈ ትዝታ ምናምን ነዉ ብሎ
ማንም ተራ ዘፋኝ የሚሸነግልሽ
(ይልቅ እኔን ስሚኝ)
ወደየትም ሳይሆን
ወዴትም ተመለሽ
የትም ሳትደርሺ
ጊዜን እንዳቆምነዉ
እንኳን ጊዜ ቀርቶ ሰዓት እንዳልሄደ
ደቂቃ እንዳልሄደ
አስረጂ ሊሆንሽ
ምስክር ሊሆንሽ
ከምንም አቅጣጫ. . . የትም ሳትመለሽ
አደባባይ መሀል
ከቡና ጠረን ጋር
እንደወንዝ የሚፈስ
ሳቅሽን ትሰሚያለሽ
2
ትዝ ይልሽ እንደሆን
ካንቺ መኖሪያ ቤት
(የመጣሁኝ ጊዜ)
የመራራቅ ናፍቆት
አስክሮን ቸኩለን
ሰማያት ለመዝለቅ
ከመሬት ላይ ወድቀን
ፍቅር ስንሰራ
ፍቅር ስንሰራ
ፍቅር ስንሰራ
ከሴት ወዝሽ ጋራ
የጡትሽ ስር ሽቶ
ሸሚዜ ላይ ቀርቶ
ሸሚዜ ላይ ቀርቶ
ምወደዉን ሸሚዝ
ለመልበስ እርም አልኩኝ
ለብሼዉ እንዳልሄድ
ከበደኝ ጨነቀኝ
ያንቺን ጠረን ማጠብ. . .
ነፍስ የማጥፋት ያህል
ሀጥያት መስሎ ታየኝ
(የሚገርምሽ ነገር)
እስከ ዛሬ ድረስ
በመስኮቱ ዘልቆ. . .በበሬ
የሚወጣዉ የማለዳዉ ነፋስ
በሽቶሽ ጠረን ነዉ መንደሩን የሚብስ
3
ታስታዉሽ እንደሆን
የሆነ ቅዳሜ
የሆነ ዉብ ሆቴል
ደግሞም አትረሺዉም. . .ፍጻሜ ምሳ ነዉ
ይኼ እንኳን ትዝ ይላል
እና. . .
እኔና አንቺ ብቻ
የተቀመጥንበት ወንበር ጠረጴዛዉ
ከዘጠኝ ወር ኋላ. . .
እዛዉ ቤት ዳግመኛ ተመልሼ ባየዉ
የሚገርምሽ ነገር
ጻፊዉን ባላዉቅም
#ፍቅር_እዚህ_ቦታ_ፈገግ_ብሎ_ነበር
የሚል ጽሁፍ ሰቅለዉ
ከዘጠኝ ወር ኋላ
አንድ ለብቻዬ ካንድ አንቺ ናፍቆት ጋር
ነበር ለምትይዉ ለሁለታችን ፍቅር
(ምስክር ሊሆኑን)
ያኔ ሁለታችን የጠጣነዉ ወይን
ከወይንም. . . Two Ocean
እኔ የጨለጥኩት
አንቺ ያጋመስሽዉ
እኛ ያስተረፍነዉ
እስከዛሬ ድረስ
ያተረፍነዉ ማዕድ. . .
ጠርሙስና ጽዋዉ
በክብር ተቀምጧል
ማንም ሳያነሳዉ. . .ያኔ እንደነበረዉ
(ታዲያ ምን ማለት ነዉ)
ፒያሳ አደባባይ
የወንዝ ዉሃ ሳቅሽ
ከቡና ጠረን ጋ
ከኔ መኖሪያ ቤት. . .
የምወደዉ ሸሚዝ ላይ
የሽቶ መአዛሽ
ከሴት ላቦትሽ ጋር
ደግሞም
እዚያ ዉብ ሆቴል ስር
ያስተረፍነዉ . . .
ማዕድ ጠርሙስና ጽዋ
አንጀት ከሚበላ
ከቆንጆ ጥቅስ ጋር
‘’#ፍቅር_እዚህ_ቦታ_ፈገግ_ብሎ_ነበር::’’
ነበርን እስካሁን
በመሆን እያየሽ
ሳቅሽ ፈሶ ሳያልቅ
ከምወደዉ ሸሚዝ
የሽቶ መዓዛሽ ዉብ ጠረኑ ሳይለቅ
ማዕድ ሳይነሳ ጽዋዉ ሳይታጠብ
ሦሥቱን ምስክሮች በዓይንሽ ፊት እያየሽ
(ታዲያ ለምንድን ነዉ)
ያሳለፍነዉ ሁሉ
"አሁን ትዝታ እንጂ .....
ዉስጡ ህይወት የለም"
ብለሽ ለመንደሩ
ላገሩ ማዉራትሽ
እዉነት ለምንድን ነዉ?
ኤፍሬም ስዩም
(ፍቅር እዚህ ቦታ ፈገግ ብሎ ነበር)
😱1
#ቆንጆዎቹ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ዘጠኝ
፡
፡
#ድርሰት_ሰርቅ_ዳ
...“ናትናኤል የቆርቆሮውን የአጥር በር ገፋ አድርጎ ሲገባ ያጋጠመው ሰፊ ግቢ ነበር፡፡ በግራና በቀኝ አያሌ መኪኖች ተደርድረዋል፡፡ የሆቴሉ ህንፃ ውስጥ ገብተው መስተናገድ ያልፈለጉ ደንበኞች ያማራቸውን እዚያው ከየመኪናዎቻቸው ውስጥ አዘው ይጋበዛሉ፡፡ ፍጥነቱን ሳይቀንስ ወደፊት በሆቴሉ ዋና በር እቅጣጫ ገሰገሰ፡፡
ግቢው በጨለማ ቢዋጥም ከፊት ለፊት የሆቴሉ አዳራሽ ብርሃን እውጭ በረንዳው ላይ የምሽቱን እየር እየተነፊሱ የሚጋበዙ እንግዶችን ያሳያል፡፡
በዋናው በር መግባት አደገኛ ነው፡፡ ያለጥርጥር እሱን የሚጠብቅ ድንገት የሚወነጨፍ ወጥመድ ሊኖር ይችላል፡፡
ወደቀኝ እጥፍ ብሎ በሆቴል ቤቱ በስተቀኝ ወደጓሮ ዞረ፡፡
ጭስ፡፡ እዚያና እዚህ ተፍ ተፍ የሚሉ የወጥ ቤት ሴቶች፡፡ማናቸውም ቀና ብለው አላዩትም:: በጨለማው ውስጥ ዘና ብሎ ከኋለኛው በር ደጃፍ ወጣ ብላ ወደቆመች ሴት ጠጋ አለ፡፡
“ታዲያስ!” አላት እንደቤተኛ ተዝናንቶ::
“አለን!” አለች በጨለማው ውስጥ ፊቱን ለማየት እየሞከረች፡፡
“የምሥራችን ምን ነካት ዛሬ?” አለ ጎንበስ ብሎ የእግር ሹራብን ሳብ ሳብ እያደረገ ፊቱን እንዳታየው:: ጨለማው ፊቱን እንደሚከልልለት ቢረዳም መንፈሱ አልረጋጋልህ አለው፡፡
“እንዴት ምን ሆኑ?” አለች ሴትየዋ የእመቤቷ ስም ሲነሳ፡፡
“አላየኋትም፡፡” አለ ፊቱን ወደ ማዕድ ማዘጋጃው ቤት መልሶ፡፡
“ኧረ አሉ፡፡ ከዋናወ ቤት ናቸው ኮ፡፡”
“ከዋናው አዳራሽ?” አለ ለጥቂት ሴኮንዶች ፊቱን መለስ አድርጎ
አይቷት ወዲያው ዞር ብሎ እየተንጠራራ፡፡ ሴትየዋ የምታወቀው ሰው የዘነጋችው ደንበኛ ይሆናል ብላ እንድትጠራጠር አለቅጥ እየተዝናናባት፡፡
“ዋናው አዳራሽማ ገብቼ ነበር፡፡ የለችም፡፡ ክፍል ጨርሳችኋል እንዴ?” አላት
አከታትሎ፡፡
“አልጨረስንም፡፡ ልያዝሎት? ” አለችው::
“አዎ፡፡” ከኪሱ ገንዘብ አውጥቶ ሰጣት፡፡
ሴትየዋ ወደ ውስጥ ስትገባ እያፏጨ እየተንጎራደደ ጠበቃት፡፡
ከወዲያ ወዲሀ የሚሯሯጠትን ብቅ ጥልቅ እያሉ እንግዶቻቸውን የሚያስተናግዱትን ሴቶች እየተመለከተ ቆየ::
“አዛሉ! ሁለት ጥብስ አንድ ክትፎ ሶስት ፍርፍር ቶሎ በይ!” አለች አንድ ሴት ከጀርባው ካለ መስኮት ብቅ ብላ፡፡ “ዓለም! ዓለምነሽ! ለሦስት ቁጥር ሰዎች አምቦ ውሃ ወሰጂላቸው እንጂ!” ወደ ውስጥ የገባችው ሴት መልሳ በዛው መስኮት ብቅ ብላ ተጣራች፡፡
“መጣሁ መጣሁ! እዚህም'ኮ ስራ ነው:: ጭቅጭቅ?” ዓለምነሽ እያልጎመጎመች ከማዕድ ቤቱ ወጥታ የአምቦ ውሃ ጨብጣ ወደ ዋናው ቤት ሮጠች፡፡
“ይኽው ሰባት ቁጥርን ያዝኩሎት፡፡” አለችው ቁልፉንና መልስ ገንዘብ የያዘችበትን እጇን ወደፊት ዘርግታ፡፡
ቁልፉን ብቻ ተቀብሎ “ተይው” አላት መልሱን ልትሰጠው ስትከጅል፡፡
“እግዜር ይስጥልኝ፡፡" አለች በጨለማው ውስጥ ፈገግታ ደርባ፡፡
“ምስር ከአዲስ ደንበኞች ጋር ነች መሰለኝ? እኛን ረሳችንሳ፡፡” አለ
የተከራየውን ክፍል ቁልፍ፡ ሌባ ጣቱ ላይ እያሽከረከረ፡፡
“አይ..ከነጋሼ ኪዳኔ ጋር ናቸው...ጓዳ፡፡”
“ኪዳኔ የኛ?” አላት በጭፍን፡፡
“አዎ፡፡” አለችው:: ቤተኛ ነው ብላ እንደደመደመች ግልጽ ሆነለት::
“አይ እነሱስ .. ከሆነ ችግር የለም፡፡ አንድ ሰው ይፈልግሻል በያት፡ክፍሌ ውስጥ ነኝ፡፡” ለመመለስ ጊዜ ሳይሰጣት ፊቱን መልሶ መደዳ ወደተሰሩት የመኝታ ቤቶች አመራ…4..5.6..7 ቁልፉን ከቶ በሩን ከፈተና ወደ ውስጥ ገባ፡፡ በሩን ከዘጋው በኋላ መብራቱን አበራው፡፡
የክፍሉን አብዛኛ ቦታ የያዘው ቀይ ጨርቅ የለበሰ አንድ ሰፊ አልጋ በሁለት ኮመዲኖዎችና ቁምሳጥን ታጅቦ መሃል ላይ ተንጋሏል፡፡ አነስተኛ የፊት መታጠቢያ ሳህን ከነፊት መስታወቱ በስተቀኝ ይታያል፡፡ ከክፍሉ ጀርባ ከአልጋው ራስጌ አንድ የተዘጋ የእንጨት መስኮት አላ:: ናትናኤል ክፍሉን ካጠና በኋላ ወደፊት ራመድ እልና በኮርኒሱ መሃል
የተንጠለጠለችውን አምፖል አላላት፡፡ ጨለማ፡፡
አልጋው ላይ ተቀምጦ መጠባበቅ ያዝ፡፡ ልቡ እየተነሳ ሲፈርጥ ደረቱን ሲነርተው እራሱን ኣሳፈረው፡፡ለሳምንታት አንድ በአንድ ሲያስኬደው የቆየው ዕቅድ ቀላል ሆኖ እንዳልታየው ሁሉ ሰዓቱ ሲደርስ በላብ ይዘፈቅ ጀመር፡፡ …ምንድነው የሚላት? ካልቨርት ያላትን ነው መድገም ያለበት፡፡የካልቨርት ቢጤ ምስኪን ተባራሪ ነው መሆን ያለበት፡፡ ያኔ ነው ካልቨርትን
ባየችበት አይኗ ልታየው የምትችለው፡፡ ባታምነውስ? ብትጮኽስ? ኡ! ኡ!
ብትልስ? ወይ አባብላ የተስማማች መስላ ብታስያዘውስ?. አንዱ ክፍሉ
ውስጥ ከገባች በኋሳ መውጣት የለባትም፡፡ መጀመሪያ መውጣት ያለበት እሱ ነው፡፡ ግን ብትጮህ ምን ያደርጋታል? አፏን አፍኖ ይዞ ማስፈራራት?
አጥፍቷል፡፡ ጩቤ ቢይዝ ጥሩ ነበር፡፡ ቀደም ብሎ ያላሰበው ያልጠረጠረው
ሁኔታ ሲከሰትላት ደንገጥ አለ፡፡ ለጥቂት ደቂቃዎች አሰላሰለና ድንገት አፈፍ
ብሎ ተነስቶ በሩን ከፍቶ ወደ ማዕድ ቤት ሮጥ ብሎ ሄደ፡፡
“እዛሉ! ዓለምነሽ! ማናችሁ... ምነው ዛሬ ችላ አላችሁን?” ጭንቅላቱን በማዕድ ቤቱ ጠባብ መስኮት ገባ እድርጎ ታጣራ፡፡ ከውስጥ የክፍሉ ብርሃን ሴቶቹን ቁልጭ አድርጎ ቢያሳየውም ከውጭ የቆመው
የእርሱ ፊት ግን በጨለማው ውስጥ እንደተዋጠ ነበር፡፡
“አቤት...ምንድነው?” አለች ኣዛለች ትሁን ዓለምነሽ ያልለያት ሴት በግራዋ መጥበሻ በቀኟ ሳህን እንደያዘች ፊቷን ወደ እርሱ መልሳ፡፡
“ስንቴ ነው የምንልክባችሁ? ቢላ ቢላ! ቢላ! በይ አሁን አንድ ስጪኝ!” አለ እጁን ዘርግቶ እያራገበ::
ዞር ብላ ከጠረጴዛው ላይ የተቀመጠ የገበታ ቢላ አንስታ አቀበለችው ቢላውን ከተቀበላት በኋላ ፊቱን መልሶ እየተጣደፈ ወደ ተከራየው ክፍል ሲመለስ ከጀርባው ድምጽ ተሰማው፡፡ የክፍሉን በር ከፍቶ እንደያዘ ዞር ብሎ ተመለከተ፡፡
“ማን ነው? ብለዋል እትዬ…ማን ልበላቸው ስሞትን?” አለች የላካት
ልጅ ስሙን ባለማስታወሷ እያፈረች፡፡
“ይሻላል? ህ ህ! ሀ! ሀ!” ልጅቷ ላይ አንቧረቀባት፡፡ “ብላ ብላ ደግሞ ማነው ትለኝ ጀመር? እንደምትያት መታወቂያ ወረቀቴን ብልክ አይሻልም ወይ? ብሏል በያት” ጊዜ ሳይሰጣት ወደ ክፍሉ ገባ፡፡ “ማነሽ…ደሞ
ሻማና ክብሪት ይሽልኝ ተመለሽ፡ አምፖላችሁ ተቃጥሏል፡፡ እንደው ነው'ኮ
እዚህ የምንመጣ፡፡ የናንተ አስተናጋጅነት ድሮ ቀረ::” በሩን ዘጋው፡፡
አለቅጥ መዝናናቱ ልጅቷን ግራ እንደማያጋባትና እመቤቷ በቅርብ
የሚያውቁት ሰው ነው ብላ እንድታስብ እንደሚያደርጋት ገብቶታል፡፡ ክፍሉ
ውስጥ ከገባ በኋላ ቢላ የጨበጠ ቀኝ እጁን ኪሱ ውስጥ ከትቶ አልጋው ላይ
ተቀመጠና ጨሰማው ላይ ኣፈጠጠ፡፡
ቢላውን የጨበጠበት እጁ በላብ ሲጠመቅ አውጥቶ ሱሪው ላይ
ሞዥቀው፡፡ መፍራት የለበትም ቀፍፁም! አሳዳጆቹ ፍርሀት የሚገባቸው ፤
ርህራሄ የሚውጣቸው አይደሉም። አንገቱን አርደው ቱቦ ውስጥ ሊጥሉት
የተዘጋጁ ናቸው፡፡ ፍርሀት አይበጀውም:: ፍርሀት አያዋጣውም፡፡
ምንድነው የሚላት? ሊያስፈራራት አይገባም፡፡ እሰም እንደ ካልቨርት ተባራሪ መሆኑን ነው ሊያሳምናት የሚገባው፡፡ ያን ጊዜ ነው የምታምነው! ካልቨርትን ባየችበት እይኗ የምታየው:: እንቢ ካለች ግን በራሷ ቢላዋ ያባብላታል፡፡
ያለበት ክፍል በር ወደ ውስጥ ተከፈተ፡፡
“እንዴ! ምነው ጨለማ ውስጥ ?!” ለሴት ጎርነን ያለ ድምፅ፡፡
“አምፖልሽ ተቃጥሏል ምስርዬ፡፡ ሻማ በያት ልጅቷን፡፡” አለ ናትናኤል በጭለማ ውስጥ እንደተቀመጠ ተዝናንቶ፡፡ ልቡ ትቼህ ልብረር ልብረር አለው፡፡
“ማነህ?” አለ ያው ጎርነን ያለ የሴት ድምፅ ጥርጣሬ የገባው በሚመስል ቃና
“እስቲ ሻማው ይምጣና
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ዘጠኝ
፡
፡
#ድርሰት_ሰርቅ_ዳ
...“ናትናኤል የቆርቆሮውን የአጥር በር ገፋ አድርጎ ሲገባ ያጋጠመው ሰፊ ግቢ ነበር፡፡ በግራና በቀኝ አያሌ መኪኖች ተደርድረዋል፡፡ የሆቴሉ ህንፃ ውስጥ ገብተው መስተናገድ ያልፈለጉ ደንበኞች ያማራቸውን እዚያው ከየመኪናዎቻቸው ውስጥ አዘው ይጋበዛሉ፡፡ ፍጥነቱን ሳይቀንስ ወደፊት በሆቴሉ ዋና በር እቅጣጫ ገሰገሰ፡፡
ግቢው በጨለማ ቢዋጥም ከፊት ለፊት የሆቴሉ አዳራሽ ብርሃን እውጭ በረንዳው ላይ የምሽቱን እየር እየተነፊሱ የሚጋበዙ እንግዶችን ያሳያል፡፡
በዋናው በር መግባት አደገኛ ነው፡፡ ያለጥርጥር እሱን የሚጠብቅ ድንገት የሚወነጨፍ ወጥመድ ሊኖር ይችላል፡፡
ወደቀኝ እጥፍ ብሎ በሆቴል ቤቱ በስተቀኝ ወደጓሮ ዞረ፡፡
ጭስ፡፡ እዚያና እዚህ ተፍ ተፍ የሚሉ የወጥ ቤት ሴቶች፡፡ማናቸውም ቀና ብለው አላዩትም:: በጨለማው ውስጥ ዘና ብሎ ከኋለኛው በር ደጃፍ ወጣ ብላ ወደቆመች ሴት ጠጋ አለ፡፡
“ታዲያስ!” አላት እንደቤተኛ ተዝናንቶ::
“አለን!” አለች በጨለማው ውስጥ ፊቱን ለማየት እየሞከረች፡፡
“የምሥራችን ምን ነካት ዛሬ?” አለ ጎንበስ ብሎ የእግር ሹራብን ሳብ ሳብ እያደረገ ፊቱን እንዳታየው:: ጨለማው ፊቱን እንደሚከልልለት ቢረዳም መንፈሱ አልረጋጋልህ አለው፡፡
“እንዴት ምን ሆኑ?” አለች ሴትየዋ የእመቤቷ ስም ሲነሳ፡፡
“አላየኋትም፡፡” አለ ፊቱን ወደ ማዕድ ማዘጋጃው ቤት መልሶ፡፡
“ኧረ አሉ፡፡ ከዋናወ ቤት ናቸው ኮ፡፡”
“ከዋናው አዳራሽ?” አለ ለጥቂት ሴኮንዶች ፊቱን መለስ አድርጎ
አይቷት ወዲያው ዞር ብሎ እየተንጠራራ፡፡ ሴትየዋ የምታወቀው ሰው የዘነጋችው ደንበኛ ይሆናል ብላ እንድትጠራጠር አለቅጥ እየተዝናናባት፡፡
“ዋናው አዳራሽማ ገብቼ ነበር፡፡ የለችም፡፡ ክፍል ጨርሳችኋል እንዴ?” አላት
አከታትሎ፡፡
“አልጨረስንም፡፡ ልያዝሎት? ” አለችው::
“አዎ፡፡” ከኪሱ ገንዘብ አውጥቶ ሰጣት፡፡
ሴትየዋ ወደ ውስጥ ስትገባ እያፏጨ እየተንጎራደደ ጠበቃት፡፡
ከወዲያ ወዲሀ የሚሯሯጠትን ብቅ ጥልቅ እያሉ እንግዶቻቸውን የሚያስተናግዱትን ሴቶች እየተመለከተ ቆየ::
“አዛሉ! ሁለት ጥብስ አንድ ክትፎ ሶስት ፍርፍር ቶሎ በይ!” አለች አንድ ሴት ከጀርባው ካለ መስኮት ብቅ ብላ፡፡ “ዓለም! ዓለምነሽ! ለሦስት ቁጥር ሰዎች አምቦ ውሃ ወሰጂላቸው እንጂ!” ወደ ውስጥ የገባችው ሴት መልሳ በዛው መስኮት ብቅ ብላ ተጣራች፡፡
“መጣሁ መጣሁ! እዚህም'ኮ ስራ ነው:: ጭቅጭቅ?” ዓለምነሽ እያልጎመጎመች ከማዕድ ቤቱ ወጥታ የአምቦ ውሃ ጨብጣ ወደ ዋናው ቤት ሮጠች፡፡
“ይኽው ሰባት ቁጥርን ያዝኩሎት፡፡” አለችው ቁልፉንና መልስ ገንዘብ የያዘችበትን እጇን ወደፊት ዘርግታ፡፡
ቁልፉን ብቻ ተቀብሎ “ተይው” አላት መልሱን ልትሰጠው ስትከጅል፡፡
“እግዜር ይስጥልኝ፡፡" አለች በጨለማው ውስጥ ፈገግታ ደርባ፡፡
“ምስር ከአዲስ ደንበኞች ጋር ነች መሰለኝ? እኛን ረሳችንሳ፡፡” አለ
የተከራየውን ክፍል ቁልፍ፡ ሌባ ጣቱ ላይ እያሽከረከረ፡፡
“አይ..ከነጋሼ ኪዳኔ ጋር ናቸው...ጓዳ፡፡”
“ኪዳኔ የኛ?” አላት በጭፍን፡፡
“አዎ፡፡” አለችው:: ቤተኛ ነው ብላ እንደደመደመች ግልጽ ሆነለት::
“አይ እነሱስ .. ከሆነ ችግር የለም፡፡ አንድ ሰው ይፈልግሻል በያት፡ክፍሌ ውስጥ ነኝ፡፡” ለመመለስ ጊዜ ሳይሰጣት ፊቱን መልሶ መደዳ ወደተሰሩት የመኝታ ቤቶች አመራ…4..5.6..7 ቁልፉን ከቶ በሩን ከፈተና ወደ ውስጥ ገባ፡፡ በሩን ከዘጋው በኋላ መብራቱን አበራው፡፡
የክፍሉን አብዛኛ ቦታ የያዘው ቀይ ጨርቅ የለበሰ አንድ ሰፊ አልጋ በሁለት ኮመዲኖዎችና ቁምሳጥን ታጅቦ መሃል ላይ ተንጋሏል፡፡ አነስተኛ የፊት መታጠቢያ ሳህን ከነፊት መስታወቱ በስተቀኝ ይታያል፡፡ ከክፍሉ ጀርባ ከአልጋው ራስጌ አንድ የተዘጋ የእንጨት መስኮት አላ:: ናትናኤል ክፍሉን ካጠና በኋላ ወደፊት ራመድ እልና በኮርኒሱ መሃል
የተንጠለጠለችውን አምፖል አላላት፡፡ ጨለማ፡፡
አልጋው ላይ ተቀምጦ መጠባበቅ ያዝ፡፡ ልቡ እየተነሳ ሲፈርጥ ደረቱን ሲነርተው እራሱን ኣሳፈረው፡፡ለሳምንታት አንድ በአንድ ሲያስኬደው የቆየው ዕቅድ ቀላል ሆኖ እንዳልታየው ሁሉ ሰዓቱ ሲደርስ በላብ ይዘፈቅ ጀመር፡፡ …ምንድነው የሚላት? ካልቨርት ያላትን ነው መድገም ያለበት፡፡የካልቨርት ቢጤ ምስኪን ተባራሪ ነው መሆን ያለበት፡፡ ያኔ ነው ካልቨርትን
ባየችበት አይኗ ልታየው የምትችለው፡፡ ባታምነውስ? ብትጮኽስ? ኡ! ኡ!
ብትልስ? ወይ አባብላ የተስማማች መስላ ብታስያዘውስ?. አንዱ ክፍሉ
ውስጥ ከገባች በኋሳ መውጣት የለባትም፡፡ መጀመሪያ መውጣት ያለበት እሱ ነው፡፡ ግን ብትጮህ ምን ያደርጋታል? አፏን አፍኖ ይዞ ማስፈራራት?
አጥፍቷል፡፡ ጩቤ ቢይዝ ጥሩ ነበር፡፡ ቀደም ብሎ ያላሰበው ያልጠረጠረው
ሁኔታ ሲከሰትላት ደንገጥ አለ፡፡ ለጥቂት ደቂቃዎች አሰላሰለና ድንገት አፈፍ
ብሎ ተነስቶ በሩን ከፍቶ ወደ ማዕድ ቤት ሮጥ ብሎ ሄደ፡፡
“እዛሉ! ዓለምነሽ! ማናችሁ... ምነው ዛሬ ችላ አላችሁን?” ጭንቅላቱን በማዕድ ቤቱ ጠባብ መስኮት ገባ እድርጎ ታጣራ፡፡ ከውስጥ የክፍሉ ብርሃን ሴቶቹን ቁልጭ አድርጎ ቢያሳየውም ከውጭ የቆመው
የእርሱ ፊት ግን በጨለማው ውስጥ እንደተዋጠ ነበር፡፡
“አቤት...ምንድነው?” አለች ኣዛለች ትሁን ዓለምነሽ ያልለያት ሴት በግራዋ መጥበሻ በቀኟ ሳህን እንደያዘች ፊቷን ወደ እርሱ መልሳ፡፡
“ስንቴ ነው የምንልክባችሁ? ቢላ ቢላ! ቢላ! በይ አሁን አንድ ስጪኝ!” አለ እጁን ዘርግቶ እያራገበ::
ዞር ብላ ከጠረጴዛው ላይ የተቀመጠ የገበታ ቢላ አንስታ አቀበለችው ቢላውን ከተቀበላት በኋላ ፊቱን መልሶ እየተጣደፈ ወደ ተከራየው ክፍል ሲመለስ ከጀርባው ድምጽ ተሰማው፡፡ የክፍሉን በር ከፍቶ እንደያዘ ዞር ብሎ ተመለከተ፡፡
“ማን ነው? ብለዋል እትዬ…ማን ልበላቸው ስሞትን?” አለች የላካት
ልጅ ስሙን ባለማስታወሷ እያፈረች፡፡
“ይሻላል? ህ ህ! ሀ! ሀ!” ልጅቷ ላይ አንቧረቀባት፡፡ “ብላ ብላ ደግሞ ማነው ትለኝ ጀመር? እንደምትያት መታወቂያ ወረቀቴን ብልክ አይሻልም ወይ? ብሏል በያት” ጊዜ ሳይሰጣት ወደ ክፍሉ ገባ፡፡ “ማነሽ…ደሞ
ሻማና ክብሪት ይሽልኝ ተመለሽ፡ አምፖላችሁ ተቃጥሏል፡፡ እንደው ነው'ኮ
እዚህ የምንመጣ፡፡ የናንተ አስተናጋጅነት ድሮ ቀረ::” በሩን ዘጋው፡፡
አለቅጥ መዝናናቱ ልጅቷን ግራ እንደማያጋባትና እመቤቷ በቅርብ
የሚያውቁት ሰው ነው ብላ እንድታስብ እንደሚያደርጋት ገብቶታል፡፡ ክፍሉ
ውስጥ ከገባ በኋላ ቢላ የጨበጠ ቀኝ እጁን ኪሱ ውስጥ ከትቶ አልጋው ላይ
ተቀመጠና ጨሰማው ላይ ኣፈጠጠ፡፡
ቢላውን የጨበጠበት እጁ በላብ ሲጠመቅ አውጥቶ ሱሪው ላይ
ሞዥቀው፡፡ መፍራት የለበትም ቀፍፁም! አሳዳጆቹ ፍርሀት የሚገባቸው ፤
ርህራሄ የሚውጣቸው አይደሉም። አንገቱን አርደው ቱቦ ውስጥ ሊጥሉት
የተዘጋጁ ናቸው፡፡ ፍርሀት አይበጀውም:: ፍርሀት አያዋጣውም፡፡
ምንድነው የሚላት? ሊያስፈራራት አይገባም፡፡ እሰም እንደ ካልቨርት ተባራሪ መሆኑን ነው ሊያሳምናት የሚገባው፡፡ ያን ጊዜ ነው የምታምነው! ካልቨርትን ባየችበት እይኗ የምታየው:: እንቢ ካለች ግን በራሷ ቢላዋ ያባብላታል፡፡
ያለበት ክፍል በር ወደ ውስጥ ተከፈተ፡፡
“እንዴ! ምነው ጨለማ ውስጥ ?!” ለሴት ጎርነን ያለ ድምፅ፡፡
“አምፖልሽ ተቃጥሏል ምስርዬ፡፡ ሻማ በያት ልጅቷን፡፡” አለ ናትናኤል በጭለማ ውስጥ እንደተቀመጠ ተዝናንቶ፡፡ ልቡ ትቼህ ልብረር ልብረር አለው፡፡
“ማነህ?” አለ ያው ጎርነን ያለ የሴት ድምፅ ጥርጣሬ የገባው በሚመስል ቃና
“እስቲ ሻማው ይምጣና
👍1
እንተያያለን፡፡” ቢላውን ጨምቆ ያዘው፡፡ ክፍሉ ውስጥ ከመግባቷ በፊት ሻማውን መለኮስ የለባትም! ማን መሆኑን መለየት የለባትም! አትለየውማ! አታውቀውማ!
“ማነሽ ብርክቲ እስቲ ከአንደኛው ክፍል አንድ አምፖል አምጪ፡፡” ከበር የቆመችው ሴት የካልቨርት ወዳጅ ያለበትን ክፍል መዝጊያ ከፈት ኣድርጋ እንደቆመች ስትናገር ተሰማው::
“ይኸው ሻማ አምጥቻለሁ::” አለ የሌላ ሴት ድምፅ፡፡
· “በይ አምጪው ሻማውን፡፡ ሂጃና ከአንዱ ባዶ ክፍል ደህና አምፖል አውልቀሽ አምጪ፡፡” አለች ከበር የቆመችው ሴት።
“ያሁን ይሁን፤ ሻማ ካለ ይበቃል፡፡” አለ ናትናኤል ጮክ ብሉ፡፡
ከበር የነበረችው ሴት የያዘችውን በር ገፋ አድርጋ ወደ ውስጥ ገባችና የክብሪቱን ሳጥን ከፍታ ክብሪት ማውጣት ጀመረች፡፡
“ከበሩ ዞር በይ! ንፋስ ያጠፋብሻል፡፡” አለና ድንገት ብድግ ብሎ ከጀርባዋ ያለውን መዝጊያ ዘጋው፡፡ ቆለፈው፡፡
“አምጪው" ብሎ ሻማውንና
ክብሪቱን ከእጇ ቀማት፡፡
"አንዴ! ቆይ ልለኩሰው እንጂ!” ሴትየዋ በጨለማው ውስጥ ግራ ተጋብታ ቆመች፡፡
ናትናኤል ተንጠራርቶ . ፡ እጁን አወናልጨፈና በክፍሉ መሃል
የተንጠለጠለችውን ሲገባ ያሳላትን አምፖል ሲያገኝ መልሶ አጠበቃት፡፡
ክፍላ በብርሃን ተሞላ፡:
ድንገት በብርሃን በተጥለቀለቀው ክፍል ውስጥ ለሴኮንዶች አይኖቻቸውን እያጨናበሱ ተፋጠጡ፡፡ ከጠበቃት በላይ ወጣት ነች:: ከሰላሳ አትበልጥም:: ለሴት በጣም ረጅም ነች፡፡ ከታች እስከላይ ሙልት ብሎ የጋባው ቀይ ገላዋ ደህና እንደተያወ ጮኾ ይናገራል፡፡
“ማነህ? “ አፈጠጠች፡፡
“አታውቀኝም እላውቅሽም:: የምረዳሽ የምትረጂኝ ነገር ስላለ ብቻ ነው አንቺ ጋ የመጣሁት::”አለ ጀርባውን ለበሩ ሰጥቶ እንደቆመ ፊት ለፊት እየተመለከታት፡፡
“ምንድነው የምረዳህ?” አንድ እርምጃ ወደ ኋላ አፈገፈገች፡፡
“አትፍሪ፤ አንቺን የሚያስጋሽ ነገር የለም:: ስሚኝ...” ካልቨርት ያላትን ነው መድገም ያለበት ካልቨረት ያላትን! “ስሚኝ” አለ ድጋሚ ምራቁን ውጦ፡፡”ሊገድሉኝ የሚያባርሩኝ ሰዎች አሉ፡፡ መሽሽግ አለብኝ፤ ከኋላዬ እንደ እብድ ውሻ የሚያሯሩጡኝ ሰዎች ኣሉ፡፡ መደበቅ አለብኝ፤ መሽሽ አለበኝ፡፡ ግን ደግም መሽሽ ብቻ በቂ አይደለም፡፡ አንድ ቀን
እያንዳንዳችንን ከያለንበት ከየተደበቅንበት ፈልፍለው ያወውናል፡፡ እያረዱ በየስርቻ ይጥሉናል ለአንዳፍታ ትክ ብሎ ተመለከታት “ይህ ከመሆኑ በፊት ልናቆማቸው ይገባል፡፡ ልንገታቸው ይገባል፡፡ ልንገታቸው የምንችለው ደግሞ እኛ ተባራሪዎቹ በአንድነት ስንጋፈጣቸው ብቻ ነው:: በየአቅጣጫው ተበታትነን በመደበቅ አይደለም::” ንግግሩን አቋርጦ በዝምታ ተመለከታት:: ፍርሃት: ፊቷን አስምጦታል፡፡ ቢሆንም የተናገረው ሁሉ
እንቆቅልሽ እንዳልሆነባት ግልፅ ነበር፡፡ ፊቷ ላይ የሚያንዣብበው ፍርሃት
እንጂ መደናገር አልነበረም::
“እና... እኔ ምንድነው የምረዳህ?“ .
“ከካልቨርት ጋር ሆኜ እነዚህን አውሬዎች ልጋፈጣቸው ነው የምፈልገው፡፡ ከካልቨርት ጋር ብታገናኝኝ...”
“ካልቨርት የት እንዳለ አላውቅም::¨ አቋረጠችው ፡፡ ሮጣ ከክፍሉ
ልትወጣ እንዳስቀች ሁሉ ከጀርባው ያለውን በር አሻግራ ተመለከተች፡፡
"ትክክል ነሽ፡፡ መደበቅሽ ትክክል ነው፡፡ ምክንያቱም የሚያሳድዱን አውሪዎች እኛን እጃቸው ለማስገባት የማይፈጥሩት ዘዴ የማይሞክሩት መንገድ የለም:: ግን እመኝኝ:: እኔም እንደ ካልቨርት ተባራሪ ነኝ:: እኔም እንደ ካልቨርት ታዳኝ ነኝ:: እርጂኝ፡፡ ሪሴንም ካልቨርትንም ልረዳ
እችላለሁ:: ልናቆማቸው እንችላለን፤ ልንገታቸው እንችላለን፡፡ ግን ካልቨርትን
ማግኘት አለብኝ፡፡ ብቻዬን መደጨለማው መውጣት አልችልም:: ረዳት እፈልጋለሁ:: ካልቨርትን እፈልጋለሁ
“ነገርኩህ፡ ስለካልቨርት የማውቀው ነገር የለም፡፡”
ያሉበት ክፍል በር ድንገት ተንኳኳ፡፡
“ማነው? አለ ናትናኤል ፊቱን ወደ መዝጊያሁ መልሶ::
መልስ የለም:: በሩ ድጋሚ ተንኳኳ፡፡ ናትናኤል ደነገጠ፡፡ በገዛ እጁ እንደ አይጥ ሮጦ ወጥመዳቸው ውስጥ እንደገባላቸው ተረዳ፡፡ ዞር ብሎ የካልቨርትን ወዳጅ ተመለከታት።
“እዚህም አሉ?" አላት በደፈናው:: ምን ለማለት እንደፈለገ ግን ለራሱ ግልፅ አልነበረም::
ለአንድ አፍታ ካቅማማች በኋላ በአዎንታ ጭንቅላቷን ነቀነቀችለት፡፡
ሰውነቱ ሲግል ተሰማሁ፡፡ ልበ ያንን ደረቱን ይነርተው ጀመር፡፡አፉ ክው ብሎ ደረቀ፡፡ ወደ በሩ ተጠጋ፡፡
“ማነው?” አለ ድጋሚ ፍርሃቱን ክድምፁ ላይ ለመደምሰስ እየጣረ፡፡
“አምፖሉን አምጥቻለሁ” አለ የሴት ድምፅ
ሰውነቱ ሲረጋጋ ውሃ እንደፈሰሰበት ሁሉ ከላይ እስከታች ሰውነቱን ቀዘቀዘው::
“ተይው… ላልቶ ነበር አምፖሉ፤ አጥብቄዋለሁ::” አላት ወደ ቀሩ
ጠጋ ብሎ፡፡
ፊቱን መልሶ ቆመ፡፡ ግንባሩ ላይ ችፍፍ ያለውን ቀዝቃዛ ላብ በክንዱ ሞዠቀ:: ትክ ብላ የምትመለከተውን የካልቨርትን ወዳጅ አያኖች ሲያይ ፍርሃቱን ክፊቱ ላይ እንዳነበበችው ተረዳ:: ምናልባት በካልቨርት ፊት ላይ ያነበበችው ፍርሃት ታውሷት ይሆናል፡፡ ብሎ አሰበ፡፡
“ለምንድነው የሚያባርሩህ?” አለችው፡፡ እርጋታዋ አስደነቀው::
“ካልቨርት አልነገረሽም?“ አላት አልፏት ሄዶ አልጋው ጫፍ ላይ እየተቀመጠ።
“አልነገረኝም:: ሊነግረኝ የሚችለው ነገር እንዳልሆነ ስላስረዳኝ አስጨንቄ አልያዝኩትም::”
“ትክክል ነው ያደረገው:: ቢነግርሽም ዋጋ አይኖረውም፡-“አለ ምሥጢሩን እንደሚያውቅ ሁሉ አይኖቹን በባዶው ግድግዳ ላይ ተክሎ
“ለምንድነው ለፖሊስ የማታስታውቁት?” ለመጀመሪያ ጊዜ ድምጿ ውስጥ ጭንቀት አቃጨለ፡፡ “እስከመቼ ተደብቃችሁ ትኖራላችሁ?”
“ከፖሊስ በላይ ናቸው::"
“ነግርኛል፡፡ ይህንንና ሌላም ነግሮኛል ዮሴፍ፡፡ ግን ቢሆንም ያላችሁን ሁሉ በድብብቆሽ ልታሳልፉት አትችሉም! "
“ትክክል ነሽ እኔም የምለው ይሄን ኑ:፡፡ ተባራሪዎች እኔና ካልቨርት ብቻ አይደለንም:: ሌሎችም አሉ:: ግን እስከመቸ ተደብቀን እንዘልቃለን? ለዚህ ነው የሚመጣውን ሁሉ ተጋፍጠን መቆም አለብን የምለው ምናልባት ጥቂቶቻችን ሕይወታችንን እናጣ ይሆናል፡፡ ግን ይህ
ምንም አይደለም፡፡ የተቀሩት ንፁህ ኣየር ተንፍሰው ይኖራሉ፡፡”
“ታዲያ ለምን…?”
“ለዚህ ነው፡፡” አቋረጣት “ለዚህ ነው ካልቨርትን የምፈልገው ሌሎቹንም እየዞርኩ የምፈልገው ጥቂቶቹን አግኝቻቸዋለሁ አብዛኛዎቹ ግን
አብረውኝ ሊቆሙ ፈቃደኛ አይደሉም፡፡ እንደ ቱሃን መሸሽጉን እንደ አይጥ
መሽሎክሎኩን ነው የመረጡት::”
ለጥቂት ሴኮንዶች ዝም አለ
ዓይኖቿን ሳትሰብር ትክ ብላ ተመለከተችው፡፡ ለአንድ አፍታ ፊቷ
ላይ ሃዘኔታ ያነበበ መሰለው፡፡
“ካልቨርት የት ነው ያለው? እርጅኝ::” ድምፁን ለስለስ አድርጎ ጠየቃት፡፡
ድንገት ከየት መጣ ሳይለው ጥርጣሬ ፊቷን ሸፈነው
“አላውቅም፡፡”
ተስፋ እንደቆረጠ ሁሉ ትንፋሹን በረጅሙ ለቅቆ ወደ ወለሉ አቀረቀረ፡፡
“እየው::” መጥታ አጠገቡ አልጋው ላይ ተቀመጠች፡፡ “ምናልባት እወነትህን ሊሆን ይችላል፡፡ ግን ዮሴፍ ሊረዱት የሚፈልጉ ወገኖች እንደሌሉና አድራሻውን ለማንም መናገር እንደሌለብኝ አስጠንቅቆኛል፡፡”
“እውነቱን ነው ማንም ሊረዳው የሚፈልግ ሰው የለም፡፡ እኔም
እራሴ ካልቨርትን ለመርዳት ስል አይደለም ከሞቀ ቤቴ በሌሊት የጠፋሁት:: ትሰማኛለሽ? ! ለነፍሰ፣ ለገዛ ሕያወቴ ፈርቼ ነው:: ግን የኔ፤ የካልቨርትና
የሌሎቹም ሕይወት የሚተርፈው ከተደበቅንበት ወጥተን አሳጁጆቻችንን
ስንገታቸው ብቻ ነው:: እንደ ሰጎን ጭንቅላታችንን አሸዋ ውስጥ ቀብረን
ስለቆምን አይደለም:: እመኚኝ ያገኙናል
“ማነሽ ብርክቲ እስቲ ከአንደኛው ክፍል አንድ አምፖል አምጪ፡፡” ከበር የቆመችው ሴት የካልቨርት ወዳጅ ያለበትን ክፍል መዝጊያ ከፈት ኣድርጋ እንደቆመች ስትናገር ተሰማው::
“ይኸው ሻማ አምጥቻለሁ::” አለ የሌላ ሴት ድምፅ፡፡
· “በይ አምጪው ሻማውን፡፡ ሂጃና ከአንዱ ባዶ ክፍል ደህና አምፖል አውልቀሽ አምጪ፡፡” አለች ከበር የቆመችው ሴት።
“ያሁን ይሁን፤ ሻማ ካለ ይበቃል፡፡” አለ ናትናኤል ጮክ ብሉ፡፡
ከበር የነበረችው ሴት የያዘችውን በር ገፋ አድርጋ ወደ ውስጥ ገባችና የክብሪቱን ሳጥን ከፍታ ክብሪት ማውጣት ጀመረች፡፡
“ከበሩ ዞር በይ! ንፋስ ያጠፋብሻል፡፡” አለና ድንገት ብድግ ብሎ ከጀርባዋ ያለውን መዝጊያ ዘጋው፡፡ ቆለፈው፡፡
“አምጪው" ብሎ ሻማውንና
ክብሪቱን ከእጇ ቀማት፡፡
"አንዴ! ቆይ ልለኩሰው እንጂ!” ሴትየዋ በጨለማው ውስጥ ግራ ተጋብታ ቆመች፡፡
ናትናኤል ተንጠራርቶ . ፡ እጁን አወናልጨፈና በክፍሉ መሃል
የተንጠለጠለችውን ሲገባ ያሳላትን አምፖል ሲያገኝ መልሶ አጠበቃት፡፡
ክፍላ በብርሃን ተሞላ፡:
ድንገት በብርሃን በተጥለቀለቀው ክፍል ውስጥ ለሴኮንዶች አይኖቻቸውን እያጨናበሱ ተፋጠጡ፡፡ ከጠበቃት በላይ ወጣት ነች:: ከሰላሳ አትበልጥም:: ለሴት በጣም ረጅም ነች፡፡ ከታች እስከላይ ሙልት ብሎ የጋባው ቀይ ገላዋ ደህና እንደተያወ ጮኾ ይናገራል፡፡
“ማነህ? “ አፈጠጠች፡፡
“አታውቀኝም እላውቅሽም:: የምረዳሽ የምትረጂኝ ነገር ስላለ ብቻ ነው አንቺ ጋ የመጣሁት::”አለ ጀርባውን ለበሩ ሰጥቶ እንደቆመ ፊት ለፊት እየተመለከታት፡፡
“ምንድነው የምረዳህ?” አንድ እርምጃ ወደ ኋላ አፈገፈገች፡፡
“አትፍሪ፤ አንቺን የሚያስጋሽ ነገር የለም:: ስሚኝ...” ካልቨርት ያላትን ነው መድገም ያለበት ካልቨረት ያላትን! “ስሚኝ” አለ ድጋሚ ምራቁን ውጦ፡፡”ሊገድሉኝ የሚያባርሩኝ ሰዎች አሉ፡፡ መሽሽግ አለብኝ፤ ከኋላዬ እንደ እብድ ውሻ የሚያሯሩጡኝ ሰዎች ኣሉ፡፡ መደበቅ አለብኝ፤ መሽሽ አለበኝ፡፡ ግን ደግም መሽሽ ብቻ በቂ አይደለም፡፡ አንድ ቀን
እያንዳንዳችንን ከያለንበት ከየተደበቅንበት ፈልፍለው ያወውናል፡፡ እያረዱ በየስርቻ ይጥሉናል ለአንዳፍታ ትክ ብሎ ተመለከታት “ይህ ከመሆኑ በፊት ልናቆማቸው ይገባል፡፡ ልንገታቸው ይገባል፡፡ ልንገታቸው የምንችለው ደግሞ እኛ ተባራሪዎቹ በአንድነት ስንጋፈጣቸው ብቻ ነው:: በየአቅጣጫው ተበታትነን በመደበቅ አይደለም::” ንግግሩን አቋርጦ በዝምታ ተመለከታት:: ፍርሃት: ፊቷን አስምጦታል፡፡ ቢሆንም የተናገረው ሁሉ
እንቆቅልሽ እንዳልሆነባት ግልፅ ነበር፡፡ ፊቷ ላይ የሚያንዣብበው ፍርሃት
እንጂ መደናገር አልነበረም::
“እና... እኔ ምንድነው የምረዳህ?“ .
“ከካልቨርት ጋር ሆኜ እነዚህን አውሬዎች ልጋፈጣቸው ነው የምፈልገው፡፡ ከካልቨርት ጋር ብታገናኝኝ...”
“ካልቨርት የት እንዳለ አላውቅም::¨ አቋረጠችው ፡፡ ሮጣ ከክፍሉ
ልትወጣ እንዳስቀች ሁሉ ከጀርባው ያለውን በር አሻግራ ተመለከተች፡፡
"ትክክል ነሽ፡፡ መደበቅሽ ትክክል ነው፡፡ ምክንያቱም የሚያሳድዱን አውሪዎች እኛን እጃቸው ለማስገባት የማይፈጥሩት ዘዴ የማይሞክሩት መንገድ የለም:: ግን እመኝኝ:: እኔም እንደ ካልቨርት ተባራሪ ነኝ:: እኔም እንደ ካልቨርት ታዳኝ ነኝ:: እርጂኝ፡፡ ሪሴንም ካልቨርትንም ልረዳ
እችላለሁ:: ልናቆማቸው እንችላለን፤ ልንገታቸው እንችላለን፡፡ ግን ካልቨርትን
ማግኘት አለብኝ፡፡ ብቻዬን መደጨለማው መውጣት አልችልም:: ረዳት እፈልጋለሁ:: ካልቨርትን እፈልጋለሁ
“ነገርኩህ፡ ስለካልቨርት የማውቀው ነገር የለም፡፡”
ያሉበት ክፍል በር ድንገት ተንኳኳ፡፡
“ማነው? አለ ናትናኤል ፊቱን ወደ መዝጊያሁ መልሶ::
መልስ የለም:: በሩ ድጋሚ ተንኳኳ፡፡ ናትናኤል ደነገጠ፡፡ በገዛ እጁ እንደ አይጥ ሮጦ ወጥመዳቸው ውስጥ እንደገባላቸው ተረዳ፡፡ ዞር ብሎ የካልቨርትን ወዳጅ ተመለከታት።
“እዚህም አሉ?" አላት በደፈናው:: ምን ለማለት እንደፈለገ ግን ለራሱ ግልፅ አልነበረም::
ለአንድ አፍታ ካቅማማች በኋላ በአዎንታ ጭንቅላቷን ነቀነቀችለት፡፡
ሰውነቱ ሲግል ተሰማሁ፡፡ ልበ ያንን ደረቱን ይነርተው ጀመር፡፡አፉ ክው ብሎ ደረቀ፡፡ ወደ በሩ ተጠጋ፡፡
“ማነው?” አለ ድጋሚ ፍርሃቱን ክድምፁ ላይ ለመደምሰስ እየጣረ፡፡
“አምፖሉን አምጥቻለሁ” አለ የሴት ድምፅ
ሰውነቱ ሲረጋጋ ውሃ እንደፈሰሰበት ሁሉ ከላይ እስከታች ሰውነቱን ቀዘቀዘው::
“ተይው… ላልቶ ነበር አምፖሉ፤ አጥብቄዋለሁ::” አላት ወደ ቀሩ
ጠጋ ብሎ፡፡
ፊቱን መልሶ ቆመ፡፡ ግንባሩ ላይ ችፍፍ ያለውን ቀዝቃዛ ላብ በክንዱ ሞዠቀ:: ትክ ብላ የምትመለከተውን የካልቨርትን ወዳጅ አያኖች ሲያይ ፍርሃቱን ክፊቱ ላይ እንዳነበበችው ተረዳ:: ምናልባት በካልቨርት ፊት ላይ ያነበበችው ፍርሃት ታውሷት ይሆናል፡፡ ብሎ አሰበ፡፡
“ለምንድነው የሚያባርሩህ?” አለችው፡፡ እርጋታዋ አስደነቀው::
“ካልቨርት አልነገረሽም?“ አላት አልፏት ሄዶ አልጋው ጫፍ ላይ እየተቀመጠ።
“አልነገረኝም:: ሊነግረኝ የሚችለው ነገር እንዳልሆነ ስላስረዳኝ አስጨንቄ አልያዝኩትም::”
“ትክክል ነው ያደረገው:: ቢነግርሽም ዋጋ አይኖረውም፡-“አለ ምሥጢሩን እንደሚያውቅ ሁሉ አይኖቹን በባዶው ግድግዳ ላይ ተክሎ
“ለምንድነው ለፖሊስ የማታስታውቁት?” ለመጀመሪያ ጊዜ ድምጿ ውስጥ ጭንቀት አቃጨለ፡፡ “እስከመቼ ተደብቃችሁ ትኖራላችሁ?”
“ከፖሊስ በላይ ናቸው::"
“ነግርኛል፡፡ ይህንንና ሌላም ነግሮኛል ዮሴፍ፡፡ ግን ቢሆንም ያላችሁን ሁሉ በድብብቆሽ ልታሳልፉት አትችሉም! "
“ትክክል ነሽ እኔም የምለው ይሄን ኑ:፡፡ ተባራሪዎች እኔና ካልቨርት ብቻ አይደለንም:: ሌሎችም አሉ:: ግን እስከመቸ ተደብቀን እንዘልቃለን? ለዚህ ነው የሚመጣውን ሁሉ ተጋፍጠን መቆም አለብን የምለው ምናልባት ጥቂቶቻችን ሕይወታችንን እናጣ ይሆናል፡፡ ግን ይህ
ምንም አይደለም፡፡ የተቀሩት ንፁህ ኣየር ተንፍሰው ይኖራሉ፡፡”
“ታዲያ ለምን…?”
“ለዚህ ነው፡፡” አቋረጣት “ለዚህ ነው ካልቨርትን የምፈልገው ሌሎቹንም እየዞርኩ የምፈልገው ጥቂቶቹን አግኝቻቸዋለሁ አብዛኛዎቹ ግን
አብረውኝ ሊቆሙ ፈቃደኛ አይደሉም፡፡ እንደ ቱሃን መሸሽጉን እንደ አይጥ
መሽሎክሎኩን ነው የመረጡት::”
ለጥቂት ሴኮንዶች ዝም አለ
ዓይኖቿን ሳትሰብር ትክ ብላ ተመለከተችው፡፡ ለአንድ አፍታ ፊቷ
ላይ ሃዘኔታ ያነበበ መሰለው፡፡
“ካልቨርት የት ነው ያለው? እርጅኝ::” ድምፁን ለስለስ አድርጎ ጠየቃት፡፡
ድንገት ከየት መጣ ሳይለው ጥርጣሬ ፊቷን ሸፈነው
“አላውቅም፡፡”
ተስፋ እንደቆረጠ ሁሉ ትንፋሹን በረጅሙ ለቅቆ ወደ ወለሉ አቀረቀረ፡፡
“እየው::” መጥታ አጠገቡ አልጋው ላይ ተቀመጠች፡፡ “ምናልባት እወነትህን ሊሆን ይችላል፡፡ ግን ዮሴፍ ሊረዱት የሚፈልጉ ወገኖች እንደሌሉና አድራሻውን ለማንም መናገር እንደሌለብኝ አስጠንቅቆኛል፡፡”
“እውነቱን ነው ማንም ሊረዳው የሚፈልግ ሰው የለም፡፡ እኔም
እራሴ ካልቨርትን ለመርዳት ስል አይደለም ከሞቀ ቤቴ በሌሊት የጠፋሁት:: ትሰማኛለሽ? ! ለነፍሰ፣ ለገዛ ሕያወቴ ፈርቼ ነው:: ግን የኔ፤ የካልቨርትና
የሌሎቹም ሕይወት የሚተርፈው ከተደበቅንበት ወጥተን አሳጁጆቻችንን
ስንገታቸው ብቻ ነው:: እንደ ሰጎን ጭንቅላታችንን አሸዋ ውስጥ ቀብረን
ስለቆምን አይደለም:: እመኚኝ ያገኙናል
👍1
እመኘኝ፡፡ አንድ በአንድ እያረዱ
ይጥሉናል፡፡ ካልቨርት የት ነው ያለው?
"ጥሩ ጊዜ ስጠኝ በመጀመሪያ እሱ ምን እንደሚል መልዕክት ልኬ ማወቅ አለብኝ፡፡ ስምህ ማነው? ማን ልበለው?” አለች ክንዱን ያዝ አድርጋ ትክ ብላ እየተመለከተችው::
“ጊዜ የለኝም! ጊዜ የለኝም! ከኋላዩ እያለከለኩ የሚሮጡት ተኩላዎች የሚፈልጉት ነፍሴን ነው! ጉሮሮዬን! ነው ይገባሻል?! አንቺ ከካልቨርት
ጋር እስክትመካከሪ ልጠብቅ አልችልም!” በንዴት ተንቀጠቀጠ፡፡
ያቅርታ ፤ ምንም ላደርግልህ አልችልም:: ከተቀመጠችበት ተነሳች
“ያቅርታ አትጠያቂኝ:: የእኔን ነፍስ ብቻ አይደለም ስጋት ላይ የጣልሽው የካልቨርትንም ነወ፡፡ እመኚኝ ያገኙታል፡፡ የጊዜ ጉዳያ ነው፤ ያገኙታል፡፡ ዓያንሽ ፊት አርደው ይጥሉታል፡፡ ይህ ከመሆኑ በፊት
እርጅን፤ የት ነው ያለው ካልቨርት? ከተቀመጠበት ተነሳ፡፡ ቢላው! ቢላህ!
ልምምጥ ካልገባት የራሷ ቢላዋ ጠልቋት ይገባል፡፡ ቢላውን ከኪሱ ውስጥ
አውጥቶ ያዘው::
አይኖቿ ቢላው ላይ ሲያርፉ ለመጀመሪያ ጊዜ ፊቷ ገረጣ፡፡
“ምን ልታደርግ ነው?.
“ምን የማደርግ ይመስልሻል? ጓደኛዬ እንዴት እንደተገደለ ልተርክልሽ? ከሞቀ ቤቴ ወጥቼ እንደቀረሁ!! ላዋይሽ? የገዛ ፊቴን እንደ እስስት እየቀያየርኩ እንዳበደ ውሻ እንዴት እንደምሮጥና እንደምክክለፈለፍ ላወጋሽ?” በላውን እንደያዘ ተጠጋት፡፡
"አትነካኝም!“ አለች የማይታይ ከለላ እንዳላት ሁሉ ከቆመችበት ሳትንቀሳቀስ፡፡ “ጫፌን ብትነካኝ ዮሴፍ ምን እንደሚያደርግ ታውቃላችሁ”
“ካልቨርት እንደ እኔ ተባራሪ ሚዳቆ ነው:: ምን ሊያደርግ ይችላል?” ቢላውን ወደፊት ገፋ አድርጎ ተጠጋት::
“ያወጣዋል!” ጮኸችበት:: “ምሥጢራችሁን ሁሉ ያወጣዋል፡፡
ደግሞ ነግሯችኋል፡፡ አትነኩኝም!” ፍርሃትና ጥርጣሬ ድምጿን ይነዝረው፣
እንደ በገና ክር ያርገበግበው ጀመር፡፡
“እኔ ምን የምፈልግ ይመስልሻል ታዲያ? ያንን ነው የምፈልገው፤ምሥጢሩ መውጣቱን ነው'ኮ የምፈልገው! ገባሽ?!” አምባረቀባት፡፡ካልቨርት የጠፋው የተሸሽገው የኔን ምሥጢር ይዞ አይደለም፡፡ ምሥጢሩን ቢያወጣው በሰላም እቤቴ እመለሳለሁ፡፡” ቢላውን እንደያዘ ቀረባት:: ሌይዛት ግራ እጁን ሲሰድ በድንጋጤ ወደኋላ ስታፈገፍግ ቀይ የአልጋ ልብስ በለበሰው አልጋ ላይ ወደቀች:: ለአንድ አፍታ ጮኸች፡፡
በሩ ተንኳኳ፡፡
ናትናኤል ፊቱን መለስ አድርጎ አዳመጠ፡፡ ድጋሚ. ተንኳኳ፡፡ ናትናኤል ግራ እጇን ለቀም አድርጎ ድምፅ እንዳታሰማ ቢላውን አንገቷ ስር ሸጉጦ በምልክት አስፈራራት::
“'ማነው?' በያ፡፡” አላት ወደ ጆሮዋ ተጠግቶ፡፡
•ማነው?" አለች የምሥራች በሚንቀጠቀጥ ድምጿ፡፡
መልስ የለም፡፡ በሩ ተንኳኳ፡፡
“ማነው?“ አለች የምሥራች ጮክ ብላ፡፡ ድምጿ ፍርሃቷንና ጭንቀቷን በክፋሉ ውስጥ አስተጋባው፡፡
መልስ የለም:: በሩ ተንኳኳ፡፡
ናትናኤል ወደ ጆርዋ ተጠግቶ ሹክ አላት፡፡
“ቆያ መጣሁ... አንዴ ጠብቂኝ!” አለች የምሥራች ጮክ ብላ፡፡
ናትናኤል ዘሎ አልጋው ላይ ወጣና በራስጌ ያለውን መስኮት በቀስታ ከፈተው:: ጨለማ፡፡ አሁንም ገፋ አድርጎ ጭንቅላቱን ብቅ አደረገና ተመለከተ:: ጭር ያለ ጓሮ፡፡ ዞር አለና የምሥራችን ክንድ እፈፍ አድርጎ
“ዝለይ” አላት በሹክሹክታ::
“የት ነው የምዘለው?” በፍርሃት የረዘመ ፊቷን ቀና አድርጋ አፈጠጠችበት::
“ለማድረግ የማልፈልገውን ነገር እንዳደርግ አታስገድጃኝ::” አለ
የያዘውን ቢላ ጫፍ: ወደ እምብርቷ አስጠግቶ፡፡ “ጥያቄ እልፈልግም፥
ዝለይ:”
እሷ በመጀመሪያ፤ እሱ ተከትሏት በመስኮቱ ዘለው ወጡ፡፡
“የት ነው የምትወስደኝ?” በግራው ክንዱን ይዞ እየጎተተ በቀኙ
በያዘው ቢላ ወገቧን እየነካካ እየገፋት፣ ሲያዋክባት እሪ በይ እሪ በይ አላት፡፡ ነገር ግን አፉን ብትከፍት በቀኙ የያዘውን ረጅም ቢላ ሽንጧ ላይ እንደሚሰካው ሲሰማት ዝም ማለቱን መረጠች፡፡
ዝም ብለሽ ነይ፧ በአጥሩ ላይ እንዘላለን፡፡“ አላት በቢላው ጫፍ ወገቧን እየነካካ ወደ ጓሮው የቆርቆሮ አጥር እየገፋት፡፡
“አልችልም!” አለች ድንገት መጋኛ እንደመታት ድርቅ ብላ ቆማ፡፡
"ጥሩ... እኔ ከመዝለሌ በፊት ቢላሽን ሆድሽ ውስጥ እጨምርልሻለሁ፡፡” ፊቱን ወደፊቷ ኣስጠግቶ በጥርሶቹ መሃል ተናገራት፡፡
“አልችልም ነው'ኮ የምልህ! እንዴት ነው በአጥሩ የምዘለው” አለች በፍርሃት እየተንቀጠቀጠች በልመና ድምፅ። የስርቆሽ በር አለ፡ በዚያ አስወጣሃለሁ። እኔን ተወኝ፡፡ አልናገርም፡፡”
“የታለ የስርቆሽ በር?” ናትናኤል አብርሃም የነገረው ትዝ አለው ካዛንቺስ ከወዳጁ ቤት የሴት ልብስ ለብሶ ድሪያ ተከናንቦ በስርቆሽ በር ሲወጣ እየው… “የታል” አላት ደግሞ፡፡
ሳትናገር ወደ ግራ እጥፍ ብላ ዙሪያውን በቆርቆሮ ከታጠረው ግቢ በአንደኛው መዓዘን ከጓሮ ወዳለች ትንሽ በር ወሰደችው።
“ልቀቀኝ!” ይዟት ከግቢው ሊወጣ ሲል ክንዷን ለማስለቀቅ እየታገለች ጮኸች፡፡
የቢላውን ጫፍ ትከሻዎ ላይ ተከለና የለበሰችውን ቀሚስ ሰጡቶቿ
መሃል ቁልቁል ቀረደደው፡፡ በድንጋጤ በድን ሆነች፡፡
ድጋሚ ድምፅሽን አሰሚና ይህን ቢላ
ዓይንሽ ውስጥ እጨምረዋለሁ። ተጠንቀቂ፡፡ እርቄ ከመሄዴ በፊት አልለቅሽም፡፡ ካሁን በኋላ
እንዳትታይኝ” በጭለማው ውስጥ አፈጠጠባት፡፡
ድንገት ከጀርባቸው የሰው ዱካ ተሰማቸው፡፡
ክንዷን እንደያዘ በስርቆሽ በሩ ወጣና እየጎተታት ቀን ባጠናት ከዋናው መንገድ ተገንጥላ ወደ ሠፈር ውስጥ በምትገባው ቁልቁለት ተንደረደረ፡፡
መንገዱ ጭር ብሏል፡፡ በግራና በቀኝ የተደረደሩት ትናንሽ መሽታ ቤቶች በሮቻቸውን ገርበብ ገርበብ እንዳደረጉ ደንበኞቻቸውን ያስተናግዳሉ።
ክንዷን እንደያዛት ሮጠ፡፡
ከጀርባቸው የቆርቆሮ ኳኳታ ተሰማ፡፡
“ቁም!”
ወደ ግራ እጥፍ ብሎ በኮረኮንች መንገድ ወደ ውስጥ ገባ፡፡ ያደረገችው ረጅም ጫማ ቢያስቸግራትም እየተወለካከፈች አብራው ሮጠች፡፡ ከግቢው ከወጡ በኋላ ለራሱም ግልፅ ባልሆነለት ሁኔታ የተለየ ስጋት የያዛት ይመስል! እሷም እንደሱው ተባራሪ እንደሆነች ሁሉ አብራው ተጣደፈች::
💫ይቀጥላል💫
ይጥሉናል፡፡ ካልቨርት የት ነው ያለው?
"ጥሩ ጊዜ ስጠኝ በመጀመሪያ እሱ ምን እንደሚል መልዕክት ልኬ ማወቅ አለብኝ፡፡ ስምህ ማነው? ማን ልበለው?” አለች ክንዱን ያዝ አድርጋ ትክ ብላ እየተመለከተችው::
“ጊዜ የለኝም! ጊዜ የለኝም! ከኋላዩ እያለከለኩ የሚሮጡት ተኩላዎች የሚፈልጉት ነፍሴን ነው! ጉሮሮዬን! ነው ይገባሻል?! አንቺ ከካልቨርት
ጋር እስክትመካከሪ ልጠብቅ አልችልም!” በንዴት ተንቀጠቀጠ፡፡
ያቅርታ ፤ ምንም ላደርግልህ አልችልም:: ከተቀመጠችበት ተነሳች
“ያቅርታ አትጠያቂኝ:: የእኔን ነፍስ ብቻ አይደለም ስጋት ላይ የጣልሽው የካልቨርትንም ነወ፡፡ እመኚኝ ያገኙታል፡፡ የጊዜ ጉዳያ ነው፤ ያገኙታል፡፡ ዓያንሽ ፊት አርደው ይጥሉታል፡፡ ይህ ከመሆኑ በፊት
እርጅን፤ የት ነው ያለው ካልቨርት? ከተቀመጠበት ተነሳ፡፡ ቢላው! ቢላህ!
ልምምጥ ካልገባት የራሷ ቢላዋ ጠልቋት ይገባል፡፡ ቢላውን ከኪሱ ውስጥ
አውጥቶ ያዘው::
አይኖቿ ቢላው ላይ ሲያርፉ ለመጀመሪያ ጊዜ ፊቷ ገረጣ፡፡
“ምን ልታደርግ ነው?.
“ምን የማደርግ ይመስልሻል? ጓደኛዬ እንዴት እንደተገደለ ልተርክልሽ? ከሞቀ ቤቴ ወጥቼ እንደቀረሁ!! ላዋይሽ? የገዛ ፊቴን እንደ እስስት እየቀያየርኩ እንዳበደ ውሻ እንዴት እንደምሮጥና እንደምክክለፈለፍ ላወጋሽ?” በላውን እንደያዘ ተጠጋት፡፡
"አትነካኝም!“ አለች የማይታይ ከለላ እንዳላት ሁሉ ከቆመችበት ሳትንቀሳቀስ፡፡ “ጫፌን ብትነካኝ ዮሴፍ ምን እንደሚያደርግ ታውቃላችሁ”
“ካልቨርት እንደ እኔ ተባራሪ ሚዳቆ ነው:: ምን ሊያደርግ ይችላል?” ቢላውን ወደፊት ገፋ አድርጎ ተጠጋት::
“ያወጣዋል!” ጮኸችበት:: “ምሥጢራችሁን ሁሉ ያወጣዋል፡፡
ደግሞ ነግሯችኋል፡፡ አትነኩኝም!” ፍርሃትና ጥርጣሬ ድምጿን ይነዝረው፣
እንደ በገና ክር ያርገበግበው ጀመር፡፡
“እኔ ምን የምፈልግ ይመስልሻል ታዲያ? ያንን ነው የምፈልገው፤ምሥጢሩ መውጣቱን ነው'ኮ የምፈልገው! ገባሽ?!” አምባረቀባት፡፡ካልቨርት የጠፋው የተሸሽገው የኔን ምሥጢር ይዞ አይደለም፡፡ ምሥጢሩን ቢያወጣው በሰላም እቤቴ እመለሳለሁ፡፡” ቢላውን እንደያዘ ቀረባት:: ሌይዛት ግራ እጁን ሲሰድ በድንጋጤ ወደኋላ ስታፈገፍግ ቀይ የአልጋ ልብስ በለበሰው አልጋ ላይ ወደቀች:: ለአንድ አፍታ ጮኸች፡፡
በሩ ተንኳኳ፡፡
ናትናኤል ፊቱን መለስ አድርጎ አዳመጠ፡፡ ድጋሚ. ተንኳኳ፡፡ ናትናኤል ግራ እጇን ለቀም አድርጎ ድምፅ እንዳታሰማ ቢላውን አንገቷ ስር ሸጉጦ በምልክት አስፈራራት::
“'ማነው?' በያ፡፡” አላት ወደ ጆሮዋ ተጠግቶ፡፡
•ማነው?" አለች የምሥራች በሚንቀጠቀጥ ድምጿ፡፡
መልስ የለም፡፡ በሩ ተንኳኳ፡፡
“ማነው?“ አለች የምሥራች ጮክ ብላ፡፡ ድምጿ ፍርሃቷንና ጭንቀቷን በክፋሉ ውስጥ አስተጋባው፡፡
መልስ የለም:: በሩ ተንኳኳ፡፡
ናትናኤል ወደ ጆርዋ ተጠግቶ ሹክ አላት፡፡
“ቆያ መጣሁ... አንዴ ጠብቂኝ!” አለች የምሥራች ጮክ ብላ፡፡
ናትናኤል ዘሎ አልጋው ላይ ወጣና በራስጌ ያለውን መስኮት በቀስታ ከፈተው:: ጨለማ፡፡ አሁንም ገፋ አድርጎ ጭንቅላቱን ብቅ አደረገና ተመለከተ:: ጭር ያለ ጓሮ፡፡ ዞር አለና የምሥራችን ክንድ እፈፍ አድርጎ
“ዝለይ” አላት በሹክሹክታ::
“የት ነው የምዘለው?” በፍርሃት የረዘመ ፊቷን ቀና አድርጋ አፈጠጠችበት::
“ለማድረግ የማልፈልገውን ነገር እንዳደርግ አታስገድጃኝ::” አለ
የያዘውን ቢላ ጫፍ: ወደ እምብርቷ አስጠግቶ፡፡ “ጥያቄ እልፈልግም፥
ዝለይ:”
እሷ በመጀመሪያ፤ እሱ ተከትሏት በመስኮቱ ዘለው ወጡ፡፡
“የት ነው የምትወስደኝ?” በግራው ክንዱን ይዞ እየጎተተ በቀኙ
በያዘው ቢላ ወገቧን እየነካካ እየገፋት፣ ሲያዋክባት እሪ በይ እሪ በይ አላት፡፡ ነገር ግን አፉን ብትከፍት በቀኙ የያዘውን ረጅም ቢላ ሽንጧ ላይ እንደሚሰካው ሲሰማት ዝም ማለቱን መረጠች፡፡
ዝም ብለሽ ነይ፧ በአጥሩ ላይ እንዘላለን፡፡“ አላት በቢላው ጫፍ ወገቧን እየነካካ ወደ ጓሮው የቆርቆሮ አጥር እየገፋት፡፡
“አልችልም!” አለች ድንገት መጋኛ እንደመታት ድርቅ ብላ ቆማ፡፡
"ጥሩ... እኔ ከመዝለሌ በፊት ቢላሽን ሆድሽ ውስጥ እጨምርልሻለሁ፡፡” ፊቱን ወደፊቷ ኣስጠግቶ በጥርሶቹ መሃል ተናገራት፡፡
“አልችልም ነው'ኮ የምልህ! እንዴት ነው በአጥሩ የምዘለው” አለች በፍርሃት እየተንቀጠቀጠች በልመና ድምፅ። የስርቆሽ በር አለ፡ በዚያ አስወጣሃለሁ። እኔን ተወኝ፡፡ አልናገርም፡፡”
“የታለ የስርቆሽ በር?” ናትናኤል አብርሃም የነገረው ትዝ አለው ካዛንቺስ ከወዳጁ ቤት የሴት ልብስ ለብሶ ድሪያ ተከናንቦ በስርቆሽ በር ሲወጣ እየው… “የታል” አላት ደግሞ፡፡
ሳትናገር ወደ ግራ እጥፍ ብላ ዙሪያውን በቆርቆሮ ከታጠረው ግቢ በአንደኛው መዓዘን ከጓሮ ወዳለች ትንሽ በር ወሰደችው።
“ልቀቀኝ!” ይዟት ከግቢው ሊወጣ ሲል ክንዷን ለማስለቀቅ እየታገለች ጮኸች፡፡
የቢላውን ጫፍ ትከሻዎ ላይ ተከለና የለበሰችውን ቀሚስ ሰጡቶቿ
መሃል ቁልቁል ቀረደደው፡፡ በድንጋጤ በድን ሆነች፡፡
ድጋሚ ድምፅሽን አሰሚና ይህን ቢላ
ዓይንሽ ውስጥ እጨምረዋለሁ። ተጠንቀቂ፡፡ እርቄ ከመሄዴ በፊት አልለቅሽም፡፡ ካሁን በኋላ
እንዳትታይኝ” በጭለማው ውስጥ አፈጠጠባት፡፡
ድንገት ከጀርባቸው የሰው ዱካ ተሰማቸው፡፡
ክንዷን እንደያዘ በስርቆሽ በሩ ወጣና እየጎተታት ቀን ባጠናት ከዋናው መንገድ ተገንጥላ ወደ ሠፈር ውስጥ በምትገባው ቁልቁለት ተንደረደረ፡፡
መንገዱ ጭር ብሏል፡፡ በግራና በቀኝ የተደረደሩት ትናንሽ መሽታ ቤቶች በሮቻቸውን ገርበብ ገርበብ እንዳደረጉ ደንበኞቻቸውን ያስተናግዳሉ።
ክንዷን እንደያዛት ሮጠ፡፡
ከጀርባቸው የቆርቆሮ ኳኳታ ተሰማ፡፡
“ቁም!”
ወደ ግራ እጥፍ ብሎ በኮረኮንች መንገድ ወደ ውስጥ ገባ፡፡ ያደረገችው ረጅም ጫማ ቢያስቸግራትም እየተወለካከፈች አብራው ሮጠች፡፡ ከግቢው ከወጡ በኋላ ለራሱም ግልፅ ባልሆነለት ሁኔታ የተለየ ስጋት የያዛት ይመስል! እሷም እንደሱው ተባራሪ እንደሆነች ሁሉ አብራው ተጣደፈች::
💫ይቀጥላል💫
👍2
#የፍቅር_ሰመመን
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አራት
፡
፡
#ድርሰት_ሲዲኒ_ሼልደን
፡
፡
#ትርጉም_ብርሃኑ_በላቸው
...ካርተር በርክሌይም ቢሆን ሀብታም ነው ይህንን አታውቅ ይሆናል።ዊሊ ባደን እኮ በየዓመቱ በመቶ ሺዎች የሚቆጠር ዶላርን ለ ኤል.ኤ.ፒዲ የበጎ ሥራ አገልግሎት እንዲውል አስቦ ይለግሰናል።
የካርተር በርክሌይም ባንክ እስከ አሁን ድረስ ከሚሊዮን ዶላር በላይ ገንዘብ ለግሶናል።” አለው፡፡
ይሄኔም ጆንሰን ኮስተር ብሎ “ይህንን እንኳን አላውቅም ነበር ጌታዬ”
አለ ጉድማን “እኔም ብሆን ይህንን አላውቅም ነበር” ብሎ መለሰ፡፡
“ታዲያ እነርሱ ይህንን የመሰለ የበጎ እርዳታ ልገሳን ለእኛ በማድረጋቸው
ለእነርሱ የተለየ ነገር ይገባቸዋል ጌታዬ?” ብሎ ጆንሰን ጠየቀ፡፡
“ደግሞ በዚህ አይነት ድምፀት እንድታናግረኝ አልፈቅድልህም” ብሎ
ብሩዲ ኮስተር አለ እና “አዎን እነርሱ ይህንን ነገር ለእኛ በማድረጋቸው
የሆነ ነገር ከእኛ የፖሊስ ዲፓርትመንት ይጠብቃሉ። በእርግጥም ደግሞ
እነርሱ እነዚህን ነገሮችን በበጎ ፈቃድ ሥም ለእኛ ሲያደርጉ በምላሹ የእኛን
ዲፓርትመንት ጊዜ ግንዛቤ እና ክብርን ይጠብቃሉ፡፡ በዚያ ላይ ደግሞ እነዚህ
ሰዎች ወንጀለኞች ወይንም ደግሞ በግድያው ወንጀል የተጠረጠሩ ሰዎች
አይደሉም። ዶክተር ሮበርትስም ቢሆን ማስረጃህን ሳታቀርብ እንደ ወንጀለኛ
ወይንም እንደ ተጠርጣሪ ልታያት አትችልም” ብሎ ብሩዲ ተናገረው።
ይህን የሰማው ጆንሰንም በቁጣ ፈነዳ እና “ሁሉም የዘረዘርካቸው ሰዎች በሙሉ ወንጀለኛ ሊሆኑ የማይችሉበት ምክንያት የለም።”
“ኒኪ ሮበርትስ ባሏ ከትዳሯ ውጪ ስላለው ግንኙነት ዋሽታናለች።ካርተር በርክሌይም ቢሆን ዛሬ ሆነ ብሎ የፖሊስ ጊዜን አባክኗል። በግድያ ወንጀል ላይ በሚደረግ የምርመራ ሂደት ሲዋሸኝ ነው የዋለው። ባደንም ቢሆን እኔ ባናገርኩት ወቅት ላይ ጠበቃው የሰጠው ስክሪፕት ዝንፍ ሳይል ነበር ይመልስልኝ የነበረው:: ስለዚህ ይሄ ሰውም ወንጀለኛ ላይሆን
የሚችልበት አንዱም ምክንያት አይታየኝም!”
“ይህንን አሁን መስማት አልፈልግም” ብሎ የፖሊስ አዛዡ ብሩዲ እጁን
አነሳ እና “ጆንሰን ለጋሾታችንን ማበሳጨትህን አቁም። ደግሞ ምስክር ሊሆኑ የሚችሉ ዐሰዎቻችንንም አታበሻቅጥ፡፡ አንተም ብትሆን ጉድማን
መልመጥመጥህን አቁም፡፡ ለማንኛውም ሁለታችሁም የግሮልሽን ሬሳን
በፍጥነት አግኙ ወይንም ደግሞ ስለመኪና አደጋው የተጨበጠ ነገር አግኙ
ያለበለዚያ ግን ሁለታችሁንም ከዚህ ምርመራ ላይ ላነሳችሁ እገደዳለሁ።”
አላቸው፡፡
ከአለቃቸው ቢሮ ወጥተው በሩን እንደዘጉም ጉድማን በፍጥነት
እየተራመደ ከጆንሰን ፊት ፊት መቅደም ጀመረ።ሀሀሀሀሀ
“እውነቴን ነው እኮ! ይልቅ ነገሮችን በግልፅ እንዳታይ እየከለከለችህ
ነው። ስለዚህ ባሏ ከትዳሯ ውጪ ስላለው ያልተገባ ግንኙነት ጠይቃት
አለው ጆንሰን ጉድማንን እየተከተለው።
ጉድማንም ከፊት ለፊቱ የሚገኘውን ሁለት በር ገፍቶ ወደ መኪና
ማቆሚያው ቦታ ቶሉ ቶሎ እየተራመደ መሸሽ ጀመረ።
“ጠይቃት!” አለው እና ጆንሰን ጉድማንን እየተከተለም
“ትላንትና ማታ አብራችሁ ነበራችሁ አይደል?” አለው።
ጉድማንን ጆንሰን ሊሆን ይችላል ብሎ ያሰበው ነገር እና እሱን ለማናገር
የተጠቀመበት ዘዴ ይሆናል ብሎ አሰበ እና መልስ ሳይመልስለት ወደ
መኪናው ገባ፡፡
“ስለ ባሏ ውሽማ አንድም ነገር አልነገረችህም አይደል? ሰውዬ እሷ
እየተጠቀመችብህ እና እየተጫወተችብህ ነው። ስለዚህ አይንህን ክፈት
እባክህን” አለው፡፡
ጉድማንም መኪናውን አስነስቶ በፍጥነት እያሽከረከረ ከጆንሰን ሲሽሽ
ጆንሰን በመጨረሻ ላይ የተናገረው ነገር ጆሮ ውስጥ እየደወለበት ነበር።
ጉድማን ከፖሊስ ጣቢያው የሆኑ ያህል ብሎክ ከራቀ በኋላ መኪናውን
አቆመ እና ሦስት ጥልቅ ረዥም አየርን ወደ ውስጡ ሳበ፡፡
በአለቃቸው ብሩዲ ቢሮ ውስጥ እያሉ ጆንሰን ስለ ኒኪ ሮበርትስ የተናገረው ነገር ብዙም አላሸበረውም ነበር። ምክንያቱም እሱ ለእሷ ያለው አመለካከት ጆንስን ስለ እሷ ከተናገረው የተለየ በመሆኑ ነው።
መኪናው ውስጥ እንደተቀመጠም ሚክ በኒኪ ሮበትስ ላይ ስላቀረባቸው
ውንጀላዎች ተመስጦ ላለማሰብ ፈለገ። ማለትም ኒኪ ሮበርትስ ባሏ ከትዳሩ
ውጪ ስላለው ግንኙነት በፊት ላይ አስቀድማ በማወቋ የተነሳ የመኪና
አደጋው እንዲደርስ፣ ባሏም ከነ ውሽማው እንዲሞት ማድረጓን እንደዚሁም
ደግሞ ይህንን ብልህ አዕምሮዋን ተጠቅማ የሊዛ ፍላንገን እና የትሬይ
ሬይሞንድን ግድያዎችን ፈጽማለች ብሎ ጆንሰን ያቀረበውን ነገር በተመስጦ
ማስብ አልፈለገም፡፡
በመጨረሻ ላይ ጉድማን ኒኪ ሊዛን እና ትሬይን እንዳልገደለች አመነ፡፡ባሏን እና ውሽማውን መግደሏ ግን ሊሆን ይችላል? ይህንን አምኖ መቀበል አልፈለገም። ያም ቢሆን ግን ጆንሰን በእዚህኛው ጉዳይ ላይ የተለየ እውነታን ለማቅረብ ሞክሯል። ብቻ አሁን ላይ የተቆራረጡ ሀሳቦችን መሰብሰብ እንዳቃተው ያምናል።
“ማን ናት የዶውግ ሮበርት ውሽማ?
ለምንድነው የእሷ ሥም እና ማንነት በወቅቱ በአደጋው ጊዜ ላይ
ያልተገለፀው? ስለ አደጋው የቀረበው ሪፖርት የት ሄደ?
ደግሞ ኒኪ ትላንትና ማታ ነፃ ሆነን በግልፅ እያወራን በነበረበት ጊዜ
ላይ ለምንድነው ባሏ ከትዳሩ ውጪ ስለነበረው ግንኙነት ልትነግረኝ
ያልቻለችው? የሚሉ ጥያቄዎችን በውስጡ እያስተናገደ እያለ ጆንሰን
“እየተጫወተችብህ ነው አይንህን ክፈት እባክህን!” ብሎ ቅድም የተናገረው
ነገር በጆሮው አንቃጨለበት፡፡
ኒኪ ሮበርትስ በእውነት እየተጫወተችበት ነውን?
በዚህ ሀሳብ ውስጥ እያለ ነበር ጉድማን ስልኩን አውጥቶ ወደ ኒኪ ስልክ
የደወለው፡፡
በደበዘዘው ብርሃን በዲስኒ የኮንሰርት አዳራሽ ውስጥ ቁጭ ያለችው ኒኪ
ስልኳ ሲጠራ ስልኳን ከቦርሳዋ ውስጥ አወጣች እና ተመለከተችው።
የጉድማንን ሥም ከስክሪኑ ላይ ስለተመለከተች ስልኩን መለሰች እና ስልኳን አጥፍታ ቦርሳዋ ውስጥ ከተተችው። ቦርሳውን ለኮንስርቱ ብላ ነው
የገዛችው፡፡ ለምሽቱ የኮንሰርት ዝግጅት አስባም ያገዛችው ረዥም ቀሚስ
ሰውነቷ ላይ ልክክ ብሎባታል። ቀሚሱ እሷ ላይ ልክክ በማለቱ ደግሞ
ኮንሰርቱን ለመታደም አዳራሽ ውስጥ ያሉትን የወንዶች አይን ስቦላታል፡፡
ከወንዶች ጋር ያሉት ሴቶችም እሷን በቅናት አይን ነው የሚመለከቷት፡፡
አኔ ቤታማንም የሁለት ሰዓቱን የሙዚቃ ኮንስርት ዝግጅትን በቫዮሊኗ
እየተጫወተች አድምቃዋለች:: አኔ ቫዩሊኗን በሚገርም ችሎታ እና ብቃት
ስትጫወት ኒኪን እና አዳራሹ ውስጥ ኮንሰርቱ ላይ የታደሙትን ሰዎች ሁሉ
ስሜት በደንብ ነበር ይዛ የቆየችው።
ደግሞም የአኔን ድንቅ የሙዚቃ ችሎታን ያ ራስ ወዳዱ ባሏ ይፋ እንዳታወጣው በእንስሳ ማጎሪያ ክፍል ውስጥ ዘግቶ ለብቻው ሊያስቀምጣት መፈለጉ ደግሞ በእውነትም ኪሳራ ነበር ማለት ይቻላል። ኒኪ አኔ ቤታማን ቫዩሊኗን እጅግ በጣም ተመስጣ ስትጫወት በመመልከቷ ስሜቷ
በማታውቀው ሁኔታ ተነካባት እና አይኗ በእምባ ተሞላ። የእምባዋ መምጣት ሙዚቃውን አኔ ቤታማን በድንቅ ሁኔታ እየተጫወተች ስለሆነ ወይንም ደግሞ እሷን ገጥመዋት ከነበሩት የሀዘን ስሜቶች የተነሳ እንደሆነ እርግጠኛ አልነበረችም፡፡
ትላንትና ማታ ከጉድማን ጋር ያሳለፈችው ምሽት የሆነ መጨረሻ ላይ የደረሰች ያህል ነበር እንዲሰማት ያደረገው። በእውነትም ደግሞ አስገራሚ ሞኝ ሆኖ ነበር ማለት ይቻላል። በግድያው ወንጀል ላይ ምርመራውን ከሚያደርግ ፖሊስ ጋር ለመተኛት እስከምትፈልግና ሞቅ እስከሚላት ድረስ መጠጣቷ ትክክል አልነበረም፡፡ ለመርማሪው ፖሊስ የተሰማት ከፍተኛ የሆነ አካላዊ ስበት ደግሞ ለረዥም ጊዜ ሳይሰማት የቆየ ስሜቷ ስለነበር ገርሟታል። ምንድነው
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አራት
፡
፡
#ድርሰት_ሲዲኒ_ሼልደን
፡
፡
#ትርጉም_ብርሃኑ_በላቸው
...ካርተር በርክሌይም ቢሆን ሀብታም ነው ይህንን አታውቅ ይሆናል።ዊሊ ባደን እኮ በየዓመቱ በመቶ ሺዎች የሚቆጠር ዶላርን ለ ኤል.ኤ.ፒዲ የበጎ ሥራ አገልግሎት እንዲውል አስቦ ይለግሰናል።
የካርተር በርክሌይም ባንክ እስከ አሁን ድረስ ከሚሊዮን ዶላር በላይ ገንዘብ ለግሶናል።” አለው፡፡
ይሄኔም ጆንሰን ኮስተር ብሎ “ይህንን እንኳን አላውቅም ነበር ጌታዬ”
አለ ጉድማን “እኔም ብሆን ይህንን አላውቅም ነበር” ብሎ መለሰ፡፡
“ታዲያ እነርሱ ይህንን የመሰለ የበጎ እርዳታ ልገሳን ለእኛ በማድረጋቸው
ለእነርሱ የተለየ ነገር ይገባቸዋል ጌታዬ?” ብሎ ጆንሰን ጠየቀ፡፡
“ደግሞ በዚህ አይነት ድምፀት እንድታናግረኝ አልፈቅድልህም” ብሎ
ብሩዲ ኮስተር አለ እና “አዎን እነርሱ ይህንን ነገር ለእኛ በማድረጋቸው
የሆነ ነገር ከእኛ የፖሊስ ዲፓርትመንት ይጠብቃሉ። በእርግጥም ደግሞ
እነርሱ እነዚህን ነገሮችን በበጎ ፈቃድ ሥም ለእኛ ሲያደርጉ በምላሹ የእኛን
ዲፓርትመንት ጊዜ ግንዛቤ እና ክብርን ይጠብቃሉ፡፡ በዚያ ላይ ደግሞ እነዚህ
ሰዎች ወንጀለኞች ወይንም ደግሞ በግድያው ወንጀል የተጠረጠሩ ሰዎች
አይደሉም። ዶክተር ሮበርትስም ቢሆን ማስረጃህን ሳታቀርብ እንደ ወንጀለኛ
ወይንም እንደ ተጠርጣሪ ልታያት አትችልም” ብሎ ብሩዲ ተናገረው።
ይህን የሰማው ጆንሰንም በቁጣ ፈነዳ እና “ሁሉም የዘረዘርካቸው ሰዎች በሙሉ ወንጀለኛ ሊሆኑ የማይችሉበት ምክንያት የለም።”
“ኒኪ ሮበርትስ ባሏ ከትዳሯ ውጪ ስላለው ግንኙነት ዋሽታናለች።ካርተር በርክሌይም ቢሆን ዛሬ ሆነ ብሎ የፖሊስ ጊዜን አባክኗል። በግድያ ወንጀል ላይ በሚደረግ የምርመራ ሂደት ሲዋሸኝ ነው የዋለው። ባደንም ቢሆን እኔ ባናገርኩት ወቅት ላይ ጠበቃው የሰጠው ስክሪፕት ዝንፍ ሳይል ነበር ይመልስልኝ የነበረው:: ስለዚህ ይሄ ሰውም ወንጀለኛ ላይሆን
የሚችልበት አንዱም ምክንያት አይታየኝም!”
“ይህንን አሁን መስማት አልፈልግም” ብሎ የፖሊስ አዛዡ ብሩዲ እጁን
አነሳ እና “ጆንሰን ለጋሾታችንን ማበሳጨትህን አቁም። ደግሞ ምስክር ሊሆኑ የሚችሉ ዐሰዎቻችንንም አታበሻቅጥ፡፡ አንተም ብትሆን ጉድማን
መልመጥመጥህን አቁም፡፡ ለማንኛውም ሁለታችሁም የግሮልሽን ሬሳን
በፍጥነት አግኙ ወይንም ደግሞ ስለመኪና አደጋው የተጨበጠ ነገር አግኙ
ያለበለዚያ ግን ሁለታችሁንም ከዚህ ምርመራ ላይ ላነሳችሁ እገደዳለሁ።”
አላቸው፡፡
ከአለቃቸው ቢሮ ወጥተው በሩን እንደዘጉም ጉድማን በፍጥነት
እየተራመደ ከጆንሰን ፊት ፊት መቅደም ጀመረ።ሀሀሀሀሀ
“እውነቴን ነው እኮ! ይልቅ ነገሮችን በግልፅ እንዳታይ እየከለከለችህ
ነው። ስለዚህ ባሏ ከትዳሯ ውጪ ስላለው ያልተገባ ግንኙነት ጠይቃት
አለው ጆንሰን ጉድማንን እየተከተለው።
ጉድማንም ከፊት ለፊቱ የሚገኘውን ሁለት በር ገፍቶ ወደ መኪና
ማቆሚያው ቦታ ቶሉ ቶሎ እየተራመደ መሸሽ ጀመረ።
“ጠይቃት!” አለው እና ጆንሰን ጉድማንን እየተከተለም
“ትላንትና ማታ አብራችሁ ነበራችሁ አይደል?” አለው።
ጉድማንን ጆንሰን ሊሆን ይችላል ብሎ ያሰበው ነገር እና እሱን ለማናገር
የተጠቀመበት ዘዴ ይሆናል ብሎ አሰበ እና መልስ ሳይመልስለት ወደ
መኪናው ገባ፡፡
“ስለ ባሏ ውሽማ አንድም ነገር አልነገረችህም አይደል? ሰውዬ እሷ
እየተጠቀመችብህ እና እየተጫወተችብህ ነው። ስለዚህ አይንህን ክፈት
እባክህን” አለው፡፡
ጉድማንም መኪናውን አስነስቶ በፍጥነት እያሽከረከረ ከጆንሰን ሲሽሽ
ጆንሰን በመጨረሻ ላይ የተናገረው ነገር ጆሮ ውስጥ እየደወለበት ነበር።
ጉድማን ከፖሊስ ጣቢያው የሆኑ ያህል ብሎክ ከራቀ በኋላ መኪናውን
አቆመ እና ሦስት ጥልቅ ረዥም አየርን ወደ ውስጡ ሳበ፡፡
በአለቃቸው ብሩዲ ቢሮ ውስጥ እያሉ ጆንሰን ስለ ኒኪ ሮበርትስ የተናገረው ነገር ብዙም አላሸበረውም ነበር። ምክንያቱም እሱ ለእሷ ያለው አመለካከት ጆንስን ስለ እሷ ከተናገረው የተለየ በመሆኑ ነው።
መኪናው ውስጥ እንደተቀመጠም ሚክ በኒኪ ሮበትስ ላይ ስላቀረባቸው
ውንጀላዎች ተመስጦ ላለማሰብ ፈለገ። ማለትም ኒኪ ሮበርትስ ባሏ ከትዳሩ
ውጪ ስላለው ግንኙነት በፊት ላይ አስቀድማ በማወቋ የተነሳ የመኪና
አደጋው እንዲደርስ፣ ባሏም ከነ ውሽማው እንዲሞት ማድረጓን እንደዚሁም
ደግሞ ይህንን ብልህ አዕምሮዋን ተጠቅማ የሊዛ ፍላንገን እና የትሬይ
ሬይሞንድን ግድያዎችን ፈጽማለች ብሎ ጆንሰን ያቀረበውን ነገር በተመስጦ
ማስብ አልፈለገም፡፡
በመጨረሻ ላይ ጉድማን ኒኪ ሊዛን እና ትሬይን እንዳልገደለች አመነ፡፡ባሏን እና ውሽማውን መግደሏ ግን ሊሆን ይችላል? ይህንን አምኖ መቀበል አልፈለገም። ያም ቢሆን ግን ጆንሰን በእዚህኛው ጉዳይ ላይ የተለየ እውነታን ለማቅረብ ሞክሯል። ብቻ አሁን ላይ የተቆራረጡ ሀሳቦችን መሰብሰብ እንዳቃተው ያምናል።
“ማን ናት የዶውግ ሮበርት ውሽማ?
ለምንድነው የእሷ ሥም እና ማንነት በወቅቱ በአደጋው ጊዜ ላይ
ያልተገለፀው? ስለ አደጋው የቀረበው ሪፖርት የት ሄደ?
ደግሞ ኒኪ ትላንትና ማታ ነፃ ሆነን በግልፅ እያወራን በነበረበት ጊዜ
ላይ ለምንድነው ባሏ ከትዳሩ ውጪ ስለነበረው ግንኙነት ልትነግረኝ
ያልቻለችው? የሚሉ ጥያቄዎችን በውስጡ እያስተናገደ እያለ ጆንሰን
“እየተጫወተችብህ ነው አይንህን ክፈት እባክህን!” ብሎ ቅድም የተናገረው
ነገር በጆሮው አንቃጨለበት፡፡
ኒኪ ሮበርትስ በእውነት እየተጫወተችበት ነውን?
በዚህ ሀሳብ ውስጥ እያለ ነበር ጉድማን ስልኩን አውጥቶ ወደ ኒኪ ስልክ
የደወለው፡፡
በደበዘዘው ብርሃን በዲስኒ የኮንሰርት አዳራሽ ውስጥ ቁጭ ያለችው ኒኪ
ስልኳ ሲጠራ ስልኳን ከቦርሳዋ ውስጥ አወጣች እና ተመለከተችው።
የጉድማንን ሥም ከስክሪኑ ላይ ስለተመለከተች ስልኩን መለሰች እና ስልኳን አጥፍታ ቦርሳዋ ውስጥ ከተተችው። ቦርሳውን ለኮንስርቱ ብላ ነው
የገዛችው፡፡ ለምሽቱ የኮንሰርት ዝግጅት አስባም ያገዛችው ረዥም ቀሚስ
ሰውነቷ ላይ ልክክ ብሎባታል። ቀሚሱ እሷ ላይ ልክክ በማለቱ ደግሞ
ኮንሰርቱን ለመታደም አዳራሽ ውስጥ ያሉትን የወንዶች አይን ስቦላታል፡፡
ከወንዶች ጋር ያሉት ሴቶችም እሷን በቅናት አይን ነው የሚመለከቷት፡፡
አኔ ቤታማንም የሁለት ሰዓቱን የሙዚቃ ኮንስርት ዝግጅትን በቫዮሊኗ
እየተጫወተች አድምቃዋለች:: አኔ ቫዩሊኗን በሚገርም ችሎታ እና ብቃት
ስትጫወት ኒኪን እና አዳራሹ ውስጥ ኮንሰርቱ ላይ የታደሙትን ሰዎች ሁሉ
ስሜት በደንብ ነበር ይዛ የቆየችው።
ደግሞም የአኔን ድንቅ የሙዚቃ ችሎታን ያ ራስ ወዳዱ ባሏ ይፋ እንዳታወጣው በእንስሳ ማጎሪያ ክፍል ውስጥ ዘግቶ ለብቻው ሊያስቀምጣት መፈለጉ ደግሞ በእውነትም ኪሳራ ነበር ማለት ይቻላል። ኒኪ አኔ ቤታማን ቫዩሊኗን እጅግ በጣም ተመስጣ ስትጫወት በመመልከቷ ስሜቷ
በማታውቀው ሁኔታ ተነካባት እና አይኗ በእምባ ተሞላ። የእምባዋ መምጣት ሙዚቃውን አኔ ቤታማን በድንቅ ሁኔታ እየተጫወተች ስለሆነ ወይንም ደግሞ እሷን ገጥመዋት ከነበሩት የሀዘን ስሜቶች የተነሳ እንደሆነ እርግጠኛ አልነበረችም፡፡
ትላንትና ማታ ከጉድማን ጋር ያሳለፈችው ምሽት የሆነ መጨረሻ ላይ የደረሰች ያህል ነበር እንዲሰማት ያደረገው። በእውነትም ደግሞ አስገራሚ ሞኝ ሆኖ ነበር ማለት ይቻላል። በግድያው ወንጀል ላይ ምርመራውን ከሚያደርግ ፖሊስ ጋር ለመተኛት እስከምትፈልግና ሞቅ እስከሚላት ድረስ መጠጣቷ ትክክል አልነበረም፡፡ ለመርማሪው ፖሊስ የተሰማት ከፍተኛ የሆነ አካላዊ ስበት ደግሞ ለረዥም ጊዜ ሳይሰማት የቆየ ስሜቷ ስለነበር ገርሟታል። ምንድነው
ችግሬ? ምን ሆኛለሁ?” ብላ አሰበች እና በመቀጠልም እኔ እኮ እንደዚህ አይነት ሰው አልነበርኩም፡፡ እንዴ በደንብ ከማላውቀው ሰው ጋር አብሬ እየጠጣሁ ሰክሬ ነበር። በዚህም ራሴን አደጋ ውስጥ ጥዬ ነበር ብላ አሰበች፡፡
ግን ደግሞ እኮ ባለፉት ወራቶች ከዚህ በፊት የማታደርጋቸውን ነገሮች ስታደርግ አልነበር? ለምሳሌ ያህል ታካሚዋን ለማስገረም አንድ ሺ ዶላር አውጥታ ምርጥ ቀሚስ ገዝታለች። ለዚያውም አግብታ እና ባሏን ጥላ የመጣችን ሴት ለማማለል አስባ። ኒኪ ከዚህች ታካሚዋ ለመነጠል ትፈልጋለች፡፡ ነገር ግን ከታካሚዋ ጋር አብራ መሆኗ በሟች ባሏ ላይ የሚሰማትን ከፍተኛ የሆነ ንዴትን ለማስወገድ ተጠቅማበታለች።
“ምስኪን ዶውግላስ። ግን እኮ ዶውግላስ አሁን በህይወት የለም። ግን አልረሳችውም፡፡”
መቼም ቢሆን ባሏን ዶውግን ልትረሳው አትችልም፡፡
አኔ የቫዮሊኑን ዘንግ በዝግታ ስታወርድ እና ኮንዳክተሩም የኮንሰርቱ ማብቃትን ሲያሳውቅ አንድ ሆነ፡፡ ሙዚቃው ካበቃ ከጥቂት ሰከንዶች በኋላም አዳራሹ ውስጥ የነበሩት ታዳሚዎች የአድናቆት ጭብጨባቸውን እያሰሙ ከተቀመጡበት ወንበሮች ላይ ተነሱ። ታዳሚዎቹ በፉጨት እና በጭብጨባ አድናቆታቸውን እየገለፁ እያሉም የአዳራሹ መብራት በራ። ትላንትና
በጠጣችው መጠጥ ከደረሰባት የዞረ ድምር እና የአዳራሹ ታዳሚዎች
በሚያሰሙት ከፍተኛ ድምፅ እና በአዳራሹ ድንገተኛ መብራት ራሷን ትንሽ
ዘወር ሲያደርጋትና አኔ ከመድረኩ ላይ ቆማ የቫዩሊን መጫወቻ ዘንጓን ይዛ
ስታያት በጣም ትንሽዬ እና የምትሰበር ነበር የመሰለቻት። የአኔ ነጭ ፊት
ከለበሰችው ቀለል ያለ ግራጫማ ቀሚስ ጋር ተዋህዷል።
የኔ ጥበቃ ያስፈልጋታል ብላ ኒኪ አሰበች፡፡ “የእኔ ሙያዊ እገዛ
ያስፈልጋታል። እንድትወድቅ ልተዋት አይገባም፡፡ እጇን ይዤ ላሻግራት
ይገባል አለች ለራሷ።
ኒኪ አኔ የሰጠቻትን የይለፍ ወረቀት እያሳየች አለፈች እና ከመድረኩ ጀርባ ደረሰች። አኔ የመልበሻ ክፍሉ ውስጥ ስትገባ ኒኪን እየጠበቀቻት ነበር፡፡
“ሄሎ” ብላ አኔ ኒኪን እያፈረች አቀፈቻት። የአኔ ማፈር ኒኪን ኮንሰርቱ ላይ እና ከመድረኩ ጀርባም እንድትገኝ አጥብቃ ለምና ያላስመጣቻት ስለሚመስል፣ ኒኪ ትንሽ ቅር አላት፡፡ “ዋው መጣሽልኝ፡፡ አደረግሽው!” አለቻት አኔ።
“እንዴታ እመጣለሁ ብዬሽ አልነበር?” ብላ ኒኪ አኔን አቀፈቻት፡፡
“እንዴት ነበር?” ብላ አኔ ኒኪን በጉጉት ተሞልታ አስተያየቷን ጠየቀቻት፡፡
“በሚገርም ብቃት ነበር ቫዮሊንሽን የተጫወትሽው፡፡ ሁላችንንም አዳራሹ
ውስጥ የታደምነው ሰዎችን ነው በስሜት የናጥሽው።”
“በእውነት? ከምርሽ ነው?”
“ከእውነትም በላይ እሺ” ብላ ኒኪ መለሰች፡፡
አንድ አንዴ ኒኪ አኔ የምትጫወትባት እና እንደ አንድ ታካሚም ለእሷ ብቻ ደንታ እንዲኖራት የምትፈልግ ይመስላታል፡፡ ያ ሁሉ ሰው ተነስቶ ሲያጨበጭብላት ሙዚቃውን በጥሩ ሁኔታ እንደሰራችው መቼም መገመት አያቅታትም አይደል? ለማንኛውም እርግጠኛነቱን ከኒኪ ስለምትፈልገው ኒኪ ትንሽ በውስጧ ኮራች።
“አኔ ያንቺን አይነት ችሎታ ያላቸውም ሰዎች ማግኘት ቀላል አይደለም።
ባይገርምሽ እኔ ያንቺን ያህል ሽራፊ ችሎታ ቢኖረኝ ኖሮ በደስታ ሰክሬ
እሞት ነበር” አለቻት ኒኪ፡፡
አኔም ፈገግ አለች እና “አታሹፊ ካንቺ በላይ በሙያው የተሳካለት ሰው
አለ እንዴ ደግሞ፡፡ በነገራችን ላይ ዛሬ ምሽት ደግሞ እጅግ በጣም
አምሮብሻል። በጣም ቆንጆ ሆነሻል” አለቻት፡፡
አኔ ስለ ቁንጅናዋ የሰጠቻት አስተያየት የጠበቀችው ስላልነበር ጉንጫ በእፍረት ቀላባት እና “አመሰግናለሁ። አንቺም ብትሆኚ አምሮብሻል” አለቻት።
የበሩ መንኳኳት ወሬያቸውን አቋረጣቸው። ኒኪ በሩ አጠገብ ስለነበረች በሩን ከፈተችው፡፡ በሩ እንደተከፈተም አንድ ወጣት ልጅ በተሸከመው ውብ
ነጭ አበባ ብዛት እየተንገዳገደ ወደ ውስጥ ገባ። ምናልባት የአበባው ክብደት
ከወጣቱ ልጅ ክብደት እኩል ሳይሆን አይቀርም፡፡ ከመቶ በላይ የሚሆኑት
የአበባው ግንዶች እግራቸው ላይ ታስረዋል።
“ወይዘሪት ቤታማን ይሄ አበባ ላንቺ ነው።” አለ እና የአበባውን ማስቀመጫ ወለሉ ላይ አስቀመጠ እና ካርድ አውጥቶ “እንኳን ደስ አለሽ” ብሎ ሰጣት፡፡
“በእግዚአብሔር ሥም!” ብላ ጮኸች አኔ ከእሷ በቁመት የሚበልጠውን
አበባ እየተመለከተች።
“ይሄ ሁሉ አበባ ምን ያደርግልኛል? እባክሽን ከነዚህ አበቦች የቻልሺውን
ያህል ወደ ቤትሽ ወይንም ለቢሮሽ ውሰጂ” ብላ አኔ ወደ ኒኪ ዞራ ጠየቀቻት
እና ካርዱን ገልጣ ከውስጥ ያለውን ማንበብ ጀመረች። ኒኪ አኔ ካርዱን
ስታነብ ፊቷ ላይ የሚታየውን ለውጥ በቴራፒስት አይኗ መከታተል ጀመረች። አኔ እጇን ልቧ ላይ ጭና የታችኛው ከንፈሯን በጭንቀት ነክሳለች። ፊቷ ላይም ሀዘን እና ፍቅር የሚታይበትንም ፈገግታን ከፊቷ ላይ ተመለከተች።
ኒኪ ልቧን እየከበዳት “አበባዎቹን የላካቸው እሱ ነው አይደል?”
አለቻት፡፡
አኔም በአዎንታ ራሷን ነቅንቃ በረዥሙ ተነፈሰች “አዎ አበባዎችን የላከልኝ ባሌ ነው፡፡ እዚህ ተገኝቶ ሙዚቃዬን ስሠራ ቢመለከተኝ ደስ ይለው እንደነበር ግን እንዳልቻለ፣ እንደዚሁም ደግሞ የእኔን ሙዚቃ በየቀኑ በህልሙ እንደሚያይ እና በልቡም ይዞት እንደሚዞር ነው የፃፈልኝ” አለቻት፡፡
ኒኪም በቁጣ ተሞልታ እያየቻት “ይሄ በእውነት የሚያሳፍር ነው።መቼም እሱ ያንቺን ሙዚቃ በልቡ ይዞት ዞሮ አያውቅም፤ ምክንያቱም ከፍቃድሽ ውጪ ልክ እንደ እስረኛ ከቤቱ ሳትወጪ እና በየትኛውም መድረክ ላይ ሙዚቃ እንዳትጫወቺ ከልክሎሽ አልነበር? ለዚያውም ለስድስት ዓመት ሙሉ?”
“አውቃለሁ” አለች እና አኔ አበባዎቹ ላይ አይኗን ተክላ “እዚህ ምን ይላል መሰለሽ ይሄው ከእሱ የራቅኩበትን ቀናት በአበቦቹ ቁጥር ልክ ቆጥሮ ነው የላከልኝ። ይህ ደስ አይልም ታዲያ?” አለቻት።
ኒኪ በሰማችው ነገር በጣም ተናደደች። “እንዴት ነው አንዲት ሴት አንድ
ወንድ እንደዚህ እንዲጫወትባት እና እንዲቆጣጠራት የምትፈቅድለት?' ብላ
ስታስብ ደግሞ ይበልጥ ተበሳጨች እና
“ድንቄም ደስታ! ስለ እግዚአብሔር ብለሽ አኔ ለማደግ ሞክሪ! ይሄ እኮ የሆነ የዕቃቃ ጨዋታ አይደለም። እየተጫወትሽ ያለሽው እኮ በወደፊት ህይወትሽ ላይ ነው።” ብላ ጮኸችባት፡፡
አኔም ፊቷ በንዴት ተለዋወጠ። አንድም ቀን ቢሆን በኒኪ ላይ ንዴቷን አሳይታ አታውቅም እና ኒኪ የአኔ ንዴት ግድቡን አፍርሶ እንደሚወጣ ጎርፍ ሲሆንባት ተመለከተች።
“ልክ ነሽ ይህ የእኔ ህይወት ነው፡፡ የእኔ ብቻ ያንቺ ያልሆነ! ስለ እዚህ ተይኝ!”
አኔ እኔ እኮ ስለ አንቺ ደንታ አለኝ” ብላ “እንደ ቴራፒስት...”
አቁሚ!” ብላ አኔ ጮኸችባት እና በመቀጠልም “ይሄ የቴራፒስትነት
ጉዳይ አይደለም። ምን እየተሰማሽ እንደሆነ ሁለታችንም እናውቃለን እኮ”
አለቻት።
ኒኪ አኔ ከተናገረች በኋላም ወደ እሷ እየተመለከተች ፈዝዛ ቀረች::
ለአፍታ ያህል ጊዜም ሁለቱ ዝም ብለው ቆዩ። በመጨረሻም አኔ ነገሩን
ለማለዘብ በማሰብ መናገር ጀመረች፡፡
“ይሄውልሽ ስለ ምክርሽ አመሰግናለሁ። አንቺ እንደምታስቢልኝ አውቃለሁ። ስላደረግሽልኝ ሙያዊ እገዛም በጣም አመሰግናለሁ። በዚህም ህይወቴን ለውጠሽልኛል” አለቻት እና በመቀጠልም “ግን ባሌን ሁልጊዜም ልትጠይው አይገባም። ማለቴ ጥሩ ነገር ሲያደርግልኝ እንኳን እያየሽ ለእሱ ያለሽ ጥላቻ ያው ነው።”
“ይሄ እኮ ጥሩ ነገር አይደለም። እውነታውን እወቂ! ይሄ ሌላኛው አንቺን
የመቆጣጠሪያው መንገዱ እና የማስገደጃ መንገዱ ነው፡፡ በነገራችን ላይ እሱ ባልሽ ሳይሆን ጥለሺው የመጣሽው ሰው ነው። ይቅርታ አኔ ቆም ብለሽ
ራስሽን መጠየቅ ይኖርብሻል ለምንድነው
ግን ደግሞ እኮ ባለፉት ወራቶች ከዚህ በፊት የማታደርጋቸውን ነገሮች ስታደርግ አልነበር? ለምሳሌ ያህል ታካሚዋን ለማስገረም አንድ ሺ ዶላር አውጥታ ምርጥ ቀሚስ ገዝታለች። ለዚያውም አግብታ እና ባሏን ጥላ የመጣችን ሴት ለማማለል አስባ። ኒኪ ከዚህች ታካሚዋ ለመነጠል ትፈልጋለች፡፡ ነገር ግን ከታካሚዋ ጋር አብራ መሆኗ በሟች ባሏ ላይ የሚሰማትን ከፍተኛ የሆነ ንዴትን ለማስወገድ ተጠቅማበታለች።
“ምስኪን ዶውግላስ። ግን እኮ ዶውግላስ አሁን በህይወት የለም። ግን አልረሳችውም፡፡”
መቼም ቢሆን ባሏን ዶውግን ልትረሳው አትችልም፡፡
አኔ የቫዮሊኑን ዘንግ በዝግታ ስታወርድ እና ኮንዳክተሩም የኮንሰርቱ ማብቃትን ሲያሳውቅ አንድ ሆነ፡፡ ሙዚቃው ካበቃ ከጥቂት ሰከንዶች በኋላም አዳራሹ ውስጥ የነበሩት ታዳሚዎች የአድናቆት ጭብጨባቸውን እያሰሙ ከተቀመጡበት ወንበሮች ላይ ተነሱ። ታዳሚዎቹ በፉጨት እና በጭብጨባ አድናቆታቸውን እየገለፁ እያሉም የአዳራሹ መብራት በራ። ትላንትና
በጠጣችው መጠጥ ከደረሰባት የዞረ ድምር እና የአዳራሹ ታዳሚዎች
በሚያሰሙት ከፍተኛ ድምፅ እና በአዳራሹ ድንገተኛ መብራት ራሷን ትንሽ
ዘወር ሲያደርጋትና አኔ ከመድረኩ ላይ ቆማ የቫዩሊን መጫወቻ ዘንጓን ይዛ
ስታያት በጣም ትንሽዬ እና የምትሰበር ነበር የመሰለቻት። የአኔ ነጭ ፊት
ከለበሰችው ቀለል ያለ ግራጫማ ቀሚስ ጋር ተዋህዷል።
የኔ ጥበቃ ያስፈልጋታል ብላ ኒኪ አሰበች፡፡ “የእኔ ሙያዊ እገዛ
ያስፈልጋታል። እንድትወድቅ ልተዋት አይገባም፡፡ እጇን ይዤ ላሻግራት
ይገባል አለች ለራሷ።
ኒኪ አኔ የሰጠቻትን የይለፍ ወረቀት እያሳየች አለፈች እና ከመድረኩ ጀርባ ደረሰች። አኔ የመልበሻ ክፍሉ ውስጥ ስትገባ ኒኪን እየጠበቀቻት ነበር፡፡
“ሄሎ” ብላ አኔ ኒኪን እያፈረች አቀፈቻት። የአኔ ማፈር ኒኪን ኮንሰርቱ ላይ እና ከመድረኩ ጀርባም እንድትገኝ አጥብቃ ለምና ያላስመጣቻት ስለሚመስል፣ ኒኪ ትንሽ ቅር አላት፡፡ “ዋው መጣሽልኝ፡፡ አደረግሽው!” አለቻት አኔ።
“እንዴታ እመጣለሁ ብዬሽ አልነበር?” ብላ ኒኪ አኔን አቀፈቻት፡፡
“እንዴት ነበር?” ብላ አኔ ኒኪን በጉጉት ተሞልታ አስተያየቷን ጠየቀቻት፡፡
“በሚገርም ብቃት ነበር ቫዮሊንሽን የተጫወትሽው፡፡ ሁላችንንም አዳራሹ
ውስጥ የታደምነው ሰዎችን ነው በስሜት የናጥሽው።”
“በእውነት? ከምርሽ ነው?”
“ከእውነትም በላይ እሺ” ብላ ኒኪ መለሰች፡፡
አንድ አንዴ ኒኪ አኔ የምትጫወትባት እና እንደ አንድ ታካሚም ለእሷ ብቻ ደንታ እንዲኖራት የምትፈልግ ይመስላታል፡፡ ያ ሁሉ ሰው ተነስቶ ሲያጨበጭብላት ሙዚቃውን በጥሩ ሁኔታ እንደሰራችው መቼም መገመት አያቅታትም አይደል? ለማንኛውም እርግጠኛነቱን ከኒኪ ስለምትፈልገው ኒኪ ትንሽ በውስጧ ኮራች።
“አኔ ያንቺን አይነት ችሎታ ያላቸውም ሰዎች ማግኘት ቀላል አይደለም።
ባይገርምሽ እኔ ያንቺን ያህል ሽራፊ ችሎታ ቢኖረኝ ኖሮ በደስታ ሰክሬ
እሞት ነበር” አለቻት ኒኪ፡፡
አኔም ፈገግ አለች እና “አታሹፊ ካንቺ በላይ በሙያው የተሳካለት ሰው
አለ እንዴ ደግሞ፡፡ በነገራችን ላይ ዛሬ ምሽት ደግሞ እጅግ በጣም
አምሮብሻል። በጣም ቆንጆ ሆነሻል” አለቻት፡፡
አኔ ስለ ቁንጅናዋ የሰጠቻት አስተያየት የጠበቀችው ስላልነበር ጉንጫ በእፍረት ቀላባት እና “አመሰግናለሁ። አንቺም ብትሆኚ አምሮብሻል” አለቻት።
የበሩ መንኳኳት ወሬያቸውን አቋረጣቸው። ኒኪ በሩ አጠገብ ስለነበረች በሩን ከፈተችው፡፡ በሩ እንደተከፈተም አንድ ወጣት ልጅ በተሸከመው ውብ
ነጭ አበባ ብዛት እየተንገዳገደ ወደ ውስጥ ገባ። ምናልባት የአበባው ክብደት
ከወጣቱ ልጅ ክብደት እኩል ሳይሆን አይቀርም፡፡ ከመቶ በላይ የሚሆኑት
የአበባው ግንዶች እግራቸው ላይ ታስረዋል።
“ወይዘሪት ቤታማን ይሄ አበባ ላንቺ ነው።” አለ እና የአበባውን ማስቀመጫ ወለሉ ላይ አስቀመጠ እና ካርድ አውጥቶ “እንኳን ደስ አለሽ” ብሎ ሰጣት፡፡
“በእግዚአብሔር ሥም!” ብላ ጮኸች አኔ ከእሷ በቁመት የሚበልጠውን
አበባ እየተመለከተች።
“ይሄ ሁሉ አበባ ምን ያደርግልኛል? እባክሽን ከነዚህ አበቦች የቻልሺውን
ያህል ወደ ቤትሽ ወይንም ለቢሮሽ ውሰጂ” ብላ አኔ ወደ ኒኪ ዞራ ጠየቀቻት
እና ካርዱን ገልጣ ከውስጥ ያለውን ማንበብ ጀመረች። ኒኪ አኔ ካርዱን
ስታነብ ፊቷ ላይ የሚታየውን ለውጥ በቴራፒስት አይኗ መከታተል ጀመረች። አኔ እጇን ልቧ ላይ ጭና የታችኛው ከንፈሯን በጭንቀት ነክሳለች። ፊቷ ላይም ሀዘን እና ፍቅር የሚታይበትንም ፈገግታን ከፊቷ ላይ ተመለከተች።
ኒኪ ልቧን እየከበዳት “አበባዎቹን የላካቸው እሱ ነው አይደል?”
አለቻት፡፡
አኔም በአዎንታ ራሷን ነቅንቃ በረዥሙ ተነፈሰች “አዎ አበባዎችን የላከልኝ ባሌ ነው፡፡ እዚህ ተገኝቶ ሙዚቃዬን ስሠራ ቢመለከተኝ ደስ ይለው እንደነበር ግን እንዳልቻለ፣ እንደዚሁም ደግሞ የእኔን ሙዚቃ በየቀኑ በህልሙ እንደሚያይ እና በልቡም ይዞት እንደሚዞር ነው የፃፈልኝ” አለቻት፡፡
ኒኪም በቁጣ ተሞልታ እያየቻት “ይሄ በእውነት የሚያሳፍር ነው።መቼም እሱ ያንቺን ሙዚቃ በልቡ ይዞት ዞሮ አያውቅም፤ ምክንያቱም ከፍቃድሽ ውጪ ልክ እንደ እስረኛ ከቤቱ ሳትወጪ እና በየትኛውም መድረክ ላይ ሙዚቃ እንዳትጫወቺ ከልክሎሽ አልነበር? ለዚያውም ለስድስት ዓመት ሙሉ?”
“አውቃለሁ” አለች እና አኔ አበባዎቹ ላይ አይኗን ተክላ “እዚህ ምን ይላል መሰለሽ ይሄው ከእሱ የራቅኩበትን ቀናት በአበቦቹ ቁጥር ልክ ቆጥሮ ነው የላከልኝ። ይህ ደስ አይልም ታዲያ?” አለቻት።
ኒኪ በሰማችው ነገር በጣም ተናደደች። “እንዴት ነው አንዲት ሴት አንድ
ወንድ እንደዚህ እንዲጫወትባት እና እንዲቆጣጠራት የምትፈቅድለት?' ብላ
ስታስብ ደግሞ ይበልጥ ተበሳጨች እና
“ድንቄም ደስታ! ስለ እግዚአብሔር ብለሽ አኔ ለማደግ ሞክሪ! ይሄ እኮ የሆነ የዕቃቃ ጨዋታ አይደለም። እየተጫወትሽ ያለሽው እኮ በወደፊት ህይወትሽ ላይ ነው።” ብላ ጮኸችባት፡፡
አኔም ፊቷ በንዴት ተለዋወጠ። አንድም ቀን ቢሆን በኒኪ ላይ ንዴቷን አሳይታ አታውቅም እና ኒኪ የአኔ ንዴት ግድቡን አፍርሶ እንደሚወጣ ጎርፍ ሲሆንባት ተመለከተች።
“ልክ ነሽ ይህ የእኔ ህይወት ነው፡፡ የእኔ ብቻ ያንቺ ያልሆነ! ስለ እዚህ ተይኝ!”
አኔ እኔ እኮ ስለ አንቺ ደንታ አለኝ” ብላ “እንደ ቴራፒስት...”
አቁሚ!” ብላ አኔ ጮኸችባት እና በመቀጠልም “ይሄ የቴራፒስትነት
ጉዳይ አይደለም። ምን እየተሰማሽ እንደሆነ ሁለታችንም እናውቃለን እኮ”
አለቻት።
ኒኪ አኔ ከተናገረች በኋላም ወደ እሷ እየተመለከተች ፈዝዛ ቀረች::
ለአፍታ ያህል ጊዜም ሁለቱ ዝም ብለው ቆዩ። በመጨረሻም አኔ ነገሩን
ለማለዘብ በማሰብ መናገር ጀመረች፡፡
“ይሄውልሽ ስለ ምክርሽ አመሰግናለሁ። አንቺ እንደምታስቢልኝ አውቃለሁ። ስላደረግሽልኝ ሙያዊ እገዛም በጣም አመሰግናለሁ። በዚህም ህይወቴን ለውጠሽልኛል” አለቻት እና በመቀጠልም “ግን ባሌን ሁልጊዜም ልትጠይው አይገባም። ማለቴ ጥሩ ነገር ሲያደርግልኝ እንኳን እያየሽ ለእሱ ያለሽ ጥላቻ ያው ነው።”
“ይሄ እኮ ጥሩ ነገር አይደለም። እውነታውን እወቂ! ይሄ ሌላኛው አንቺን
የመቆጣጠሪያው መንገዱ እና የማስገደጃ መንገዱ ነው፡፡ በነገራችን ላይ እሱ ባልሽ ሳይሆን ጥለሺው የመጣሽው ሰው ነው። ይቅርታ አኔ ቆም ብለሽ
ራስሽን መጠየቅ ይኖርብሻል ለምንድነው
👍3
እንደዚህ መታወር የፈለግሺው?” ብላ በንዴት ጠየቀቻት።
“እንዴት ነው መታወር የፈለግሺው ነው ያልሺኝ? አንቺስ?” ብላ አኔ መለሰችላት እና እምባዋ እንዳይወርድ እየታገለች “አንቺስ ምን ያህል ታውረሽ እንደነበር ረሳሽው እንዴ? ህም? ባልሽ ከሌላ ሴት ጋር ግንኙነት እንዳለው እያወቅሽ እንኳን ታውረሽ አልነበር እንዴ?” አለቻት።
ኒኪ ይህንን ስትሰማ ወድያውኑ ፊቷ ገረጣ። ዓለም ሁሉ የታፈነ ነገር
ሆነባት፡፡ ይህንን ወሬያቸውንም የሚያወሩት ወይ ውሃ ውስጥ ሆነው
አልያም ደግሞ በህልሟም መሰላት “ይህንን ደግሞ ከየት ልታውቅ ቻልሽ?
ማን ነው ይህን የነገረሽ?”
“አሁን ከዚህ መሄድ አለብሽ” ብላ አኔ ቁርጥ ባለ ድምፅ መለሰችላት።
ኒኪም አኔ ነገሩን ከየት እንደሰማች እንደማትነግራት ገባት። አሁን ሁለቱም
መስመር አልፈዋል፤ ከዚህ በኋላ ወደ ኋላ መመለስ የለም፡፡
የሆነ ሰው አሲድን ወደ ጉሮሮዋ፣ ወደ ደረቷ፣ ከዚያም ወደ ታች ወደ
ሆዷ እየጨመረባት እንዳለ አይነት ስሜት እየተሰማት እሺ እሄዳለሁ” ብላ
ወደ በሩ ተራመደች እና በሩ ጋ ስትደርስ ወደ አኔ ዞር ብላ “ ይገድልሻል
ታውቂያለሽ አይደል? ወደ እሱ ከተመለስሽ አንድ ቀን ይገድልሻል፡፡ እንደ
እሱ አይነት ወንዶች ሁሌም እንደዚህ ናቸው:: መግደል ወይም መገደል ነው
አላማቸው።” ብላ በሩን በሀይል ጠርቅማባት ወጣች።......
✨ይቀጥላል✨
“እንዴት ነው መታወር የፈለግሺው ነው ያልሺኝ? አንቺስ?” ብላ አኔ መለሰችላት እና እምባዋ እንዳይወርድ እየታገለች “አንቺስ ምን ያህል ታውረሽ እንደነበር ረሳሽው እንዴ? ህም? ባልሽ ከሌላ ሴት ጋር ግንኙነት እንዳለው እያወቅሽ እንኳን ታውረሽ አልነበር እንዴ?” አለቻት።
ኒኪ ይህንን ስትሰማ ወድያውኑ ፊቷ ገረጣ። ዓለም ሁሉ የታፈነ ነገር
ሆነባት፡፡ ይህንን ወሬያቸውንም የሚያወሩት ወይ ውሃ ውስጥ ሆነው
አልያም ደግሞ በህልሟም መሰላት “ይህንን ደግሞ ከየት ልታውቅ ቻልሽ?
ማን ነው ይህን የነገረሽ?”
“አሁን ከዚህ መሄድ አለብሽ” ብላ አኔ ቁርጥ ባለ ድምፅ መለሰችላት።
ኒኪም አኔ ነገሩን ከየት እንደሰማች እንደማትነግራት ገባት። አሁን ሁለቱም
መስመር አልፈዋል፤ ከዚህ በኋላ ወደ ኋላ መመለስ የለም፡፡
የሆነ ሰው አሲድን ወደ ጉሮሮዋ፣ ወደ ደረቷ፣ ከዚያም ወደ ታች ወደ
ሆዷ እየጨመረባት እንዳለ አይነት ስሜት እየተሰማት እሺ እሄዳለሁ” ብላ
ወደ በሩ ተራመደች እና በሩ ጋ ስትደርስ ወደ አኔ ዞር ብላ “ ይገድልሻል
ታውቂያለሽ አይደል? ወደ እሱ ከተመለስሽ አንድ ቀን ይገድልሻል፡፡ እንደ
እሱ አይነት ወንዶች ሁሌም እንደዚህ ናቸው:: መግደል ወይም መገደል ነው
አላማቸው።” ብላ በሩን በሀይል ጠርቅማባት ወጣች።......
✨ይቀጥላል✨
🔥1
#ቆንጆዎቹ
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ
፡
፡
#ድርሰት_ሰርቅ_ዳ
...ከሩቅ የቆሻሻ ማጠራቀሚያ በርሜሎች ሲመለከት ክንዷን ይዞ ወደዚያው ጎተታት፡፡አካባቢውን ባለበሰው የቆሻሻ ክምር ላይ ተሻግረሁ ከበርሜሎቹ ጀርባ ዞረው ሸብረክ ሸብረክ አሉ፡፡በስተግሪ ራቅ ብሎ መደዳውን ከተኮለኮሉት የመሸታ ቤቶች የሚወጣው ደብዛዛ ብርሃን አካባቢውን በድቅድቁ ጨለማ ከመዋጥ አድኖታል ወዲያ ማዶ አንድ የጭነት መኪና ቆሟል፡፡ በስተቀኝ የውሾች ጥል በጨለማ ውስጥ አስተጋባ፡፡ድምፃቸውን አጥፍተው ተጠባበቁ፡፡
ናትናኤል ቀና ሲል በጨለማው ውስጥ አንድ ነገር ውልብ ሲል ተመለከተ፡፡ ዓይኖቹን በሰፊው ከፍቶ በጨለማው ላይ አፈጠጠ፡፡ ድምፅ ተሰማው... እየቀረበች ስትመጣ ሲለያት በእፎይታ ትንፋሽን ለቀቀ።ሰካራም ሴት ነበረች:: እንደመንገዳገድ ትልና ወደፊት ትራመዳለች፡፡ ትንሽ ታንጎራጉርና ደግሞ ወደፊት ተራመዳለች፡፡ ብዙም ሳይቆይ ከሰካራሟ ጀርባ የሌሎች ሰዎች ሩጫ ተሰማ፡፡ ናትናኤል ከበርሜሎቹ ጀርባ ሳይወጣ ጭንቅላቱን ብቻ አቅንቶ ተመለከተ::
ሦስት ሰዎች እየተሯሯጡ በኮረኮንቹ መንገድ መጡ፡፡ በኮረኮንቾ
መንገድ ላይ እየተወለካከፉ ሲሮጡ ናትናኤል አዳኞቹ እንደሆኑ ገባው::
ሰካራሟ ሴትጋ እንደደረሱ ከሦስቱ አንደኛው የያዘውን ባትሪ መለስ አድርጎ
ፊቷ ላይ ቦግ እደረገባት፡፡
“ትዝታ እ.. እባላለሁ፡፡” አለች ሰካራሟ ኣይኖቿን ባትሪው ብርሃን በክንዷ ከልላ “ሀ! ሀ! ሀ! ከፈለግህ ደሞ እቤት እንሂድና::ባትሪውን ያበራባት ሰው ትቷት ከጓደኞቹ ጋር ወደፊት ቀጠለ።
ሦስቱ ሰዎች ወደ ቆሻሻ ማጠራቀሚያዎቹ ሲደርሱ ትንሽ ሲቀራቸው ቆም አሉና ተነጋገሩ፡፡ ወዲያው ሁለቱ በስተቀኝ ታጥፈው በጨለማው ውስጥ ሲሰወሩ ባትሪ የያዘው ሰው በበርሜሎቹ ኣቅጣጫ አመራ፡፡
ናትናኤል አብራው የተደበቀችውን የካልቨርትን ወዳጅ ጠረጠራት፡፡
ብትጮህስ? ብትጣራና ብታሲዘውስ? እዚሁ ቆሻሻ መጣያ በርሜል : ስር
ደፍተውት ሊሄዱ አይደል? ፈጠን ብሎ ቀኝ እጁን በትከሻዋ አሳልፎ አፏን
አፈናትና በግራ እጁ የያዘውን የቢላ ጫፍ አንገቷ ስር ሽጎጠው፡፡
“ትንፍሽ እንዳትይ… ፊቱን ከማዞሩ በፊት ይሄ ቢላ ማጅራትሽ ነው የሚደርሰው፡፡” አላት ዓይኖቹን በበርሜሎቹ አቅጣጫ ቀሮጠው ሰው ላይ ተክሎ፡፡
ሳትነቃነቅ አይኖቿን ብቻ ኣቅንታ በጭንቀት ተመለከተችው::እንገቷ ስር የተሸጎጠው የቢላ : ስሎት ለስላሳ ቆዳዋን እንደ ምላጭ ሲሰነጥቀው ተሰማት::
ሰውየው ወደ በርሜሎቹ እየተጠጋ በመጣ ቁጥር በደመነፍስ ያወቀና የተረዳ ይመስል ፍጥነቱን ቀንሶ የባትሪውን ብርሃን እንደ ነብር ጅራት ከወዲያ ወዲህ እያላጋ ዙሪያውን እየፈትሽ በዝግታ ይራመድ ጀመር፡፡ እየቀረባቸው ሲመጣ ናትናኤል በበርሜሎቹ አናት ላይ ተመለከተው።በግራው ባትሪውን እንደጨበጠ በስተቀኝ የኮት ኪሱ ውስጥ የጨመረውን እጁን ሲመለከት ስውየው መሣሪያ እንደያዘ ናትናኤል ተረዳ፡፡ በየምሥራች አፍ ላይ የጫነውን የቀኝ እጁን ጠበቅ አደረገና በግራው የያዘውን ቢላ ከአንገቷ ስር አውጥቶ ይዞ ተዘጋጀ፡፡ ተጠባበቀ፡፡ ከበርሜሎቹ ዙሪያ
የፈሰሰው ቆሻሻ ላይ ሲረግጥ የአዳኙ ኮቴ ኮሽታ ተሰማው። ሲጠጋውና
ሲቀርበው ሲደርስበት ተወርውሮ ቢላውን ሊሰካበት ተዘጋጀ፡፡ ሰውየው
ድንገት ቆም አለ፡፡ ያመነታ መስለ ባትሪውን ዞር አድርጎ በበርሜሎቹ ላይ
እበራ፡፡ የባትሪውን ብርሃን በዙሪያው አወናጨፈው፡፡ ወዲያው ፊቱን መልሶ
በኮረኮንቹ መንገድ ወደፊት ቀጠለ፡፡
ሰውየው ከራቀ ወዲያ ነበር ናትናኤል ለመተንፈስ የደፈረው።የምሥራችን አፍ ለቀቀና ቀና አደረጋት፡፡
“አይዞሽ አትፍሪ፤ ልጎዳሽ አልፈልግም:: እመኚኝ፡፡ ከዚህ በላይ ምን ማረጋገጫ ነው የምትፈልጊው?” አለ ትከሻዋን በሁለት እጆቹ ይዞ እየነቀነቀ፡፡ “በይ ተነሺ… ሳንቻኮል በእርጋታ እየተራመድን ወደ ዋናው መንገድ እንውጣለን፡፡ ለመሮጥ ወይ ለመጮህ ብትሞክሪ ግን ምርጫ አይኖረኝም::”
“አልሮጥም::” አለች ፊቷን መልሳ በፍርሃት እየተመለከተችው::
ናትናኤል የምሥራችን ክንድ እንደያዘ ቁጢጥ ካለበት ብድግ ሲል እንቅስቃሴ ታየው፡፡ ተመልሶ ሸብረክ አለና እንዳጎነበሰ አሻግሮ ተመለከተ፡፡
እየተንገዳገደች ቆም ራመድ እንደገና ቆም እያለች በኮረኮንቹ መንገድ
ተመልሳ ትመጣለች ሰካራሟ፡፡
“ተነሽ…” አለ ናትናኤል የምሥራችን ክንድ እየጎተተ፡፡ “ሰካሪሟ ከተደበቁበት የቆሻሻ ማጠራቀሚያ በርሜሎች ስር ወጥተው ፈጠን ብለው በዋናው መንገድ አቅጣጫ አመሩ፡፡
“ታዲያስ!” አለቻቸው ከፊት ለፊታቸው እየተወለካከፈች፣ እየተንገዳገደች የምትመጣው ሰካራም::“እስቲ ወንድም ብር ግፋ፡፡” አለችው ናትናኤልን ስትመለከት እጇን ወደፊት ዘርግታ፡፡
“ዞር በይ!” አላ ናትናኤል አልፏት ለመሄድ እየሞከረ:: ድንገት በዘረጋችው መዳፏ ውስጥ የጨበጠችውን ሲመለከት ግን መላ አካላቱን ደነዘዘው፡፡ : የምሥራች ከፊቷ የተደቀነውን ስታይ እንዳትጮህ የፈራች ይመስል የገባ አፏን በገዛ መዳፏ ግጥም አድርጋ ዘጋችው፡፡
“የማይሆን ነገር አትሞክር፡፡” ኣለች ሰካራሟ የያዘችውን ሽጉጥ ወደ
ሆዱ ገፋ አድርጋ፡፡ “ተነቃነቅ..ዘረግፍሃለሁ፡፡” ድንገት ፊቷን ወደ የምሥራች መለሰችው፡፡ “አንድ ዕድል እሰጥሻለሁ፤ ካልቨርት የት ነው?”
የሽጉጧን አፈሙዝ መለስ አድርጋ የምሥራች ላይ ደቀነችው፡ “ንገሪኝ ጊዜ
አትውሰጂ!”
“እኔ ኣላውቅም፡፡”
በእጁ የጨበጠው የምሥራች ክንድ ሲንቀጠቀጥ ተሰማው:: “ተኩሼ ሳልቀረድድሽ ንገሪኝ:: ካልቨርት የት ነው?' ሴትየዋ አፏን ሳትከፍት በጥርሶቿ መሃል ተናገረች፡፡
“አላውቅምኮ፡፡” የምሥራች ድምፅ እንደ ወፍ ትንፋሽ ሳሳ፡፡ፍርሃት ያንቀጠቅጣት ጀመር፡፡
ሴትየዋ አላመነቻም፡፡ ወደኋላ ጥቂት እርምጃዎች አፈገፈገች፡፡ ናትናኤል ያልጠበቀው ድምፅ ቡፍ አለ፡፡ የምሥራች እጁ ላይ ተልፈሰፈሰችበት... ለቀቃት። ዝልፍልፍ ብላ በስተቀኙ ተዘረጋች፡፡ ከፊት
ለፊቱ ሽጉጧን ደግናበት ከቆመችው ሴት ጋር ተፋጠጠ፡፡ ትንፋሹን ይዞ ጠበቃት፡፡ አእምሮው እርስበርሱ ተጣላበት፡፡ ሊፈነዳ ያሰበ ይመስል ማጅራቱ ሲወጠር ተሰማው:: ዘሎ ይነቃት? ወይስ መጨረሻውን በቆመበት ይቀበል?
ድንገት ፈገግ ያለች መሰለው.. ፈገግ አለች ሴትየዋ፡፡ ከኋላው የሩጫ ድምፅ
ተሰማው፡፡ ከፊት ለፊቱ ቆማ የነበረችው ሴት በፍጥነት የሽጉጧን አፈሙ
ወደ መሬት መለሰችና ከትከሻው ላይ አሻግራ በጨለማው ላይ አፈጠጠች
“ሩጥ!” አለችው በሹክሹክታ ወደጎን ትታው የሩጫው ድምፅ ወደመጣበት እየተራመደች፡፡ “ተዋትና ሩጥ፤” አለችው ድጋሚ ፊቷን መልሳ፡፡ የምሥራችን እየጎተተ ወደ ጥግ ሲሸሸግ ስታየው፡፡ “እሷን ተውና ሩጥ!”
ናትናኤል ሳይመልስላት የምሥራችን ብብቶቿ ውስጥ ገብቶ እየጎተታት ወደ ጥግ ሽሽግ አለ፡፡ መሬቱ ላይ ተንበርክኮ የምሥራችን ጭንቅላት ቀና አደረገና ትንፋሿን አዳመጠ፡፡ አለች፡፡ የምሥራች... የምሥራች...” ድምፁን ቀንሶ ተጣራ፡፡
እያኖቿን በትግል ፡ ገልጣ ተመለከተችው.. እየሞተች ነው...
እየቀዘቀዘች ነው… እያበቃች ነው... ሊያድናት እንደማይችል ተረዳ፡፡
“የምስራች ንገሪኝ ካልቨርት የት ነው ንገሪኝ! ሁላችንን ሳይጨርሱን በፊት ንገሪኝ?”
“ካልቨርት ዮ....ሴፍ” ከጉሮሮዋ የሚወጣው ድምፅ ሻከረበት፡፡
“አዎ ዮሴፍ ዮሴፍ፡ ካልቨርት የት ነው ያለው?”
ከወዲያ የሚሰማው የሩጫ ድምፅ እየቀረበው መጣ አንድ ሴት
ስታንጎራጉር ይሰማል.. በጨለማው ውስጥ..
ዮ....ሴፍ...” የምሥራች ድምፅ በጭንቀት እየተበጣጠሰ ተንጠባጠበ፡፡
“አዎ.... አዎ የት ነው?”
የሩጫው ድምፅ ቀረበ፡፡ ናትናኤል ጭንቅላቱን መልሶ ከጀርባው ተመለከተ፡፡ ሰካራሟ መሀል
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ
፡
፡
#ድርሰት_ሰርቅ_ዳ
...ከሩቅ የቆሻሻ ማጠራቀሚያ በርሜሎች ሲመለከት ክንዷን ይዞ ወደዚያው ጎተታት፡፡አካባቢውን ባለበሰው የቆሻሻ ክምር ላይ ተሻግረሁ ከበርሜሎቹ ጀርባ ዞረው ሸብረክ ሸብረክ አሉ፡፡በስተግሪ ራቅ ብሎ መደዳውን ከተኮለኮሉት የመሸታ ቤቶች የሚወጣው ደብዛዛ ብርሃን አካባቢውን በድቅድቁ ጨለማ ከመዋጥ አድኖታል ወዲያ ማዶ አንድ የጭነት መኪና ቆሟል፡፡ በስተቀኝ የውሾች ጥል በጨለማ ውስጥ አስተጋባ፡፡ድምፃቸውን አጥፍተው ተጠባበቁ፡፡
ናትናኤል ቀና ሲል በጨለማው ውስጥ አንድ ነገር ውልብ ሲል ተመለከተ፡፡ ዓይኖቹን በሰፊው ከፍቶ በጨለማው ላይ አፈጠጠ፡፡ ድምፅ ተሰማው... እየቀረበች ስትመጣ ሲለያት በእፎይታ ትንፋሽን ለቀቀ።ሰካራም ሴት ነበረች:: እንደመንገዳገድ ትልና ወደፊት ትራመዳለች፡፡ ትንሽ ታንጎራጉርና ደግሞ ወደፊት ተራመዳለች፡፡ ብዙም ሳይቆይ ከሰካራሟ ጀርባ የሌሎች ሰዎች ሩጫ ተሰማ፡፡ ናትናኤል ከበርሜሎቹ ጀርባ ሳይወጣ ጭንቅላቱን ብቻ አቅንቶ ተመለከተ::
ሦስት ሰዎች እየተሯሯጡ በኮረኮንቹ መንገድ መጡ፡፡ በኮረኮንቾ
መንገድ ላይ እየተወለካከፉ ሲሮጡ ናትናኤል አዳኞቹ እንደሆኑ ገባው::
ሰካራሟ ሴትጋ እንደደረሱ ከሦስቱ አንደኛው የያዘውን ባትሪ መለስ አድርጎ
ፊቷ ላይ ቦግ እደረገባት፡፡
“ትዝታ እ.. እባላለሁ፡፡” አለች ሰካራሟ ኣይኖቿን ባትሪው ብርሃን በክንዷ ከልላ “ሀ! ሀ! ሀ! ከፈለግህ ደሞ እቤት እንሂድና::ባትሪውን ያበራባት ሰው ትቷት ከጓደኞቹ ጋር ወደፊት ቀጠለ።
ሦስቱ ሰዎች ወደ ቆሻሻ ማጠራቀሚያዎቹ ሲደርሱ ትንሽ ሲቀራቸው ቆም አሉና ተነጋገሩ፡፡ ወዲያው ሁለቱ በስተቀኝ ታጥፈው በጨለማው ውስጥ ሲሰወሩ ባትሪ የያዘው ሰው በበርሜሎቹ ኣቅጣጫ አመራ፡፡
ናትናኤል አብራው የተደበቀችውን የካልቨርትን ወዳጅ ጠረጠራት፡፡
ብትጮህስ? ብትጣራና ብታሲዘውስ? እዚሁ ቆሻሻ መጣያ በርሜል : ስር
ደፍተውት ሊሄዱ አይደል? ፈጠን ብሎ ቀኝ እጁን በትከሻዋ አሳልፎ አፏን
አፈናትና በግራ እጁ የያዘውን የቢላ ጫፍ አንገቷ ስር ሽጎጠው፡፡
“ትንፍሽ እንዳትይ… ፊቱን ከማዞሩ በፊት ይሄ ቢላ ማጅራትሽ ነው የሚደርሰው፡፡” አላት ዓይኖቹን በበርሜሎቹ አቅጣጫ ቀሮጠው ሰው ላይ ተክሎ፡፡
ሳትነቃነቅ አይኖቿን ብቻ ኣቅንታ በጭንቀት ተመለከተችው::እንገቷ ስር የተሸጎጠው የቢላ : ስሎት ለስላሳ ቆዳዋን እንደ ምላጭ ሲሰነጥቀው ተሰማት::
ሰውየው ወደ በርሜሎቹ እየተጠጋ በመጣ ቁጥር በደመነፍስ ያወቀና የተረዳ ይመስል ፍጥነቱን ቀንሶ የባትሪውን ብርሃን እንደ ነብር ጅራት ከወዲያ ወዲህ እያላጋ ዙሪያውን እየፈትሽ በዝግታ ይራመድ ጀመር፡፡ እየቀረባቸው ሲመጣ ናትናኤል በበርሜሎቹ አናት ላይ ተመለከተው።በግራው ባትሪውን እንደጨበጠ በስተቀኝ የኮት ኪሱ ውስጥ የጨመረውን እጁን ሲመለከት ስውየው መሣሪያ እንደያዘ ናትናኤል ተረዳ፡፡ በየምሥራች አፍ ላይ የጫነውን የቀኝ እጁን ጠበቅ አደረገና በግራው የያዘውን ቢላ ከአንገቷ ስር አውጥቶ ይዞ ተዘጋጀ፡፡ ተጠባበቀ፡፡ ከበርሜሎቹ ዙሪያ
የፈሰሰው ቆሻሻ ላይ ሲረግጥ የአዳኙ ኮቴ ኮሽታ ተሰማው። ሲጠጋውና
ሲቀርበው ሲደርስበት ተወርውሮ ቢላውን ሊሰካበት ተዘጋጀ፡፡ ሰውየው
ድንገት ቆም አለ፡፡ ያመነታ መስለ ባትሪውን ዞር አድርጎ በበርሜሎቹ ላይ
እበራ፡፡ የባትሪውን ብርሃን በዙሪያው አወናጨፈው፡፡ ወዲያው ፊቱን መልሶ
በኮረኮንቹ መንገድ ወደፊት ቀጠለ፡፡
ሰውየው ከራቀ ወዲያ ነበር ናትናኤል ለመተንፈስ የደፈረው።የምሥራችን አፍ ለቀቀና ቀና አደረጋት፡፡
“አይዞሽ አትፍሪ፤ ልጎዳሽ አልፈልግም:: እመኚኝ፡፡ ከዚህ በላይ ምን ማረጋገጫ ነው የምትፈልጊው?” አለ ትከሻዋን በሁለት እጆቹ ይዞ እየነቀነቀ፡፡ “በይ ተነሺ… ሳንቻኮል በእርጋታ እየተራመድን ወደ ዋናው መንገድ እንውጣለን፡፡ ለመሮጥ ወይ ለመጮህ ብትሞክሪ ግን ምርጫ አይኖረኝም::”
“አልሮጥም::” አለች ፊቷን መልሳ በፍርሃት እየተመለከተችው::
ናትናኤል የምሥራችን ክንድ እንደያዘ ቁጢጥ ካለበት ብድግ ሲል እንቅስቃሴ ታየው፡፡ ተመልሶ ሸብረክ አለና እንዳጎነበሰ አሻግሮ ተመለከተ፡፡
እየተንገዳገደች ቆም ራመድ እንደገና ቆም እያለች በኮረኮንቹ መንገድ
ተመልሳ ትመጣለች ሰካራሟ፡፡
“ተነሽ…” አለ ናትናኤል የምሥራችን ክንድ እየጎተተ፡፡ “ሰካሪሟ ከተደበቁበት የቆሻሻ ማጠራቀሚያ በርሜሎች ስር ወጥተው ፈጠን ብለው በዋናው መንገድ አቅጣጫ አመሩ፡፡
“ታዲያስ!” አለቻቸው ከፊት ለፊታቸው እየተወለካከፈች፣ እየተንገዳገደች የምትመጣው ሰካራም::“እስቲ ወንድም ብር ግፋ፡፡” አለችው ናትናኤልን ስትመለከት እጇን ወደፊት ዘርግታ፡፡
“ዞር በይ!” አላ ናትናኤል አልፏት ለመሄድ እየሞከረ:: ድንገት በዘረጋችው መዳፏ ውስጥ የጨበጠችውን ሲመለከት ግን መላ አካላቱን ደነዘዘው፡፡ : የምሥራች ከፊቷ የተደቀነውን ስታይ እንዳትጮህ የፈራች ይመስል የገባ አፏን በገዛ መዳፏ ግጥም አድርጋ ዘጋችው፡፡
“የማይሆን ነገር አትሞክር፡፡” ኣለች ሰካራሟ የያዘችውን ሽጉጥ ወደ
ሆዱ ገፋ አድርጋ፡፡ “ተነቃነቅ..ዘረግፍሃለሁ፡፡” ድንገት ፊቷን ወደ የምሥራች መለሰችው፡፡ “አንድ ዕድል እሰጥሻለሁ፤ ካልቨርት የት ነው?”
የሽጉጧን አፈሙዝ መለስ አድርጋ የምሥራች ላይ ደቀነችው፡ “ንገሪኝ ጊዜ
አትውሰጂ!”
“እኔ ኣላውቅም፡፡”
በእጁ የጨበጠው የምሥራች ክንድ ሲንቀጠቀጥ ተሰማው:: “ተኩሼ ሳልቀረድድሽ ንገሪኝ:: ካልቨርት የት ነው?' ሴትየዋ አፏን ሳትከፍት በጥርሶቿ መሃል ተናገረች፡፡
“አላውቅምኮ፡፡” የምሥራች ድምፅ እንደ ወፍ ትንፋሽ ሳሳ፡፡ፍርሃት ያንቀጠቅጣት ጀመር፡፡
ሴትየዋ አላመነቻም፡፡ ወደኋላ ጥቂት እርምጃዎች አፈገፈገች፡፡ ናትናኤል ያልጠበቀው ድምፅ ቡፍ አለ፡፡ የምሥራች እጁ ላይ ተልፈሰፈሰችበት... ለቀቃት። ዝልፍልፍ ብላ በስተቀኙ ተዘረጋች፡፡ ከፊት
ለፊቱ ሽጉጧን ደግናበት ከቆመችው ሴት ጋር ተፋጠጠ፡፡ ትንፋሹን ይዞ ጠበቃት፡፡ አእምሮው እርስበርሱ ተጣላበት፡፡ ሊፈነዳ ያሰበ ይመስል ማጅራቱ ሲወጠር ተሰማው:: ዘሎ ይነቃት? ወይስ መጨረሻውን በቆመበት ይቀበል?
ድንገት ፈገግ ያለች መሰለው.. ፈገግ አለች ሴትየዋ፡፡ ከኋላው የሩጫ ድምፅ
ተሰማው፡፡ ከፊት ለፊቱ ቆማ የነበረችው ሴት በፍጥነት የሽጉጧን አፈሙ
ወደ መሬት መለሰችና ከትከሻው ላይ አሻግራ በጨለማው ላይ አፈጠጠች
“ሩጥ!” አለችው በሹክሹክታ ወደጎን ትታው የሩጫው ድምፅ ወደመጣበት እየተራመደች፡፡ “ተዋትና ሩጥ፤” አለችው ድጋሚ ፊቷን መልሳ፡፡ የምሥራችን እየጎተተ ወደ ጥግ ሲሸሸግ ስታየው፡፡ “እሷን ተውና ሩጥ!”
ናትናኤል ሳይመልስላት የምሥራችን ብብቶቿ ውስጥ ገብቶ እየጎተታት ወደ ጥግ ሽሽግ አለ፡፡ መሬቱ ላይ ተንበርክኮ የምሥራችን ጭንቅላት ቀና አደረገና ትንፋሿን አዳመጠ፡፡ አለች፡፡ የምሥራች... የምሥራች...” ድምፁን ቀንሶ ተጣራ፡፡
እያኖቿን በትግል ፡ ገልጣ ተመለከተችው.. እየሞተች ነው...
እየቀዘቀዘች ነው… እያበቃች ነው... ሊያድናት እንደማይችል ተረዳ፡፡
“የምስራች ንገሪኝ ካልቨርት የት ነው ንገሪኝ! ሁላችንን ሳይጨርሱን በፊት ንገሪኝ?”
“ካልቨርት ዮ....ሴፍ” ከጉሮሮዋ የሚወጣው ድምፅ ሻከረበት፡፡
“አዎ ዮሴፍ ዮሴፍ፡ ካልቨርት የት ነው ያለው?”
ከወዲያ የሚሰማው የሩጫ ድምፅ እየቀረበው መጣ አንድ ሴት
ስታንጎራጉር ይሰማል.. በጨለማው ውስጥ..
ዮ....ሴፍ...” የምሥራች ድምፅ በጭንቀት እየተበጣጠሰ ተንጠባጠበ፡፡
“አዎ.... አዎ የት ነው?”
የሩጫው ድምፅ ቀረበ፡፡ ናትናኤል ጭንቅላቱን መልሶ ከጀርባው ተመለከተ፡፡ ሰካራሟ መሀል
👍1
ኮረኮንቹ ላይ እየተንገዳገደች ወደፊት ራመድ ትልና እንደገና ቆም ብላ ታንጎራጉራለች..
“ንገሪኝ የምሥራች ካልቨርት የት ነው?”
“ዮሴፍ… እ… እማዬጋ” አየር ለመሳብ ስትታገል ደረቷ ሽቅብ ተስቀለ፡፡
“የት... የት?”
“እእማዬጋ ድሬዳዋ” የጀመረችውን ከመጨረሷ በፊት ሰውነቷ ተዝለፍልፎ ክንዱ ላይ ወደቀች፡፡ ናትናኤል ቀና ሊያደርጋት ሞከረ። አብቅታለች። ሰውነቱ ከቁጥጥሩ ውጭ ሆነበት ከተንበረከከበት ብድግ ብሎ ለመሮጥ ተዘጋጀ፡፡ ከወዲያ እየሮጠ የሚመጣው ሰው ሰካራሟጋ ሲደርስ በጨለማው ውስጥ ታየው፡፡ አዳኙ ወደ ሴትየዋ እንደደረሰ በግራው የያዘወን ባትሪ ፊቷ ላይ ቦግ አደረገውና ወዲያው ወደጎን ገፍተር አድርጓት አለፈ... ከመቅፅበት ባትሪውን ወደጎን መለስ አድርጎ ናትናኤል ላይ ሲተክለው ናትናኤል ቁጢጥ ካለበት መነሳት ተሳነው፡፡
አዳኙ ቀኝ እጁን ከኪሱ መንጭቆ አውጥቶ ሽጉጡን ደግኖ ይዞ
ተጠጋው፡፡
“አገኘሁህ!” አለ ወደ ውጭ ተንፍሶ ወዲያው ከናትናኤል ጎን የተዘረጋውን የምሥራችን ሰውነት ሲመለከት አይኖቹ ከየጉድጓዶቻቸው ወጡ፡፡ “ገደልካት?!” አለ የሚያየውን ማመን አቅቶት ኣፉን በድንጋጤ ከፍቶ::
“እኔ አይደለሁም! እኔ አይደለሁም!” አለ ናትናኤል ጭንቅላቱን በጭንቀት እያርገፈገፈ::
ሰውየው በጥላቻ ቁልቁል ተመልክተው:: “ከሃዲ! ያንተ ዓይነቶቹ ውሾች ናቸው ለባርነት የዳረጉን ዝርክርክ!” ሽጉጡን አንስቶ አነጣጠረበት፡፡
ናትናኤል ጉሮሮው እንደኮረት ሲወጠርበት ልሳኑ ሲከዳው… ሁለት እጆቹን ወደፊት ዘርግቶ አውለበለባቸው:: አርፈህ በሰላም ኑር…እንደ እሳት እራት ወደ ፍሙ… ተጠንቀቅ…የሽጉጡን አፈሙዝ ተመለከተው… እንደ አጋንንት ከፊቱ ተደቅኖ ሲያየው ሰውነቱ ፈሰስ... አይኖቹን ጨፈናቸው…
ርብቃ! …ቡፍ! ሲተኮስ ተሰማው፡፡ የትጋ እንደተመታ አልታወቀውም። እላዩ ላይ ወደቀበት፡፡ ዓይኖቹን ገልጦ ግራ ተጋቡ፡፡ አዳኙ እላዩ ላይ ተዘርግፎበታል። ዓይኖቹ ከየጎሬአቸው ወጥተው ተጎልጉለዋል፡፡ በጭንቅ የገጠመው ጥርሱና ከጉሮሮው የሚወጣው ሲር ሲር የሚለው ድምፅ:..
ባንድ ወገን ከአፉ ቡልቅ ብሎ የወጣ ደም ደረቱ ላይ ሲረጭ... ናትናኤል
ሰውየውን ከላዩ ገፍትሮ አገለለው፡፡ ቁጢጥ ባለበት ጥይት የበሳው ገላውን
አዳመጠ፡፡ የለም፡፡ ከተቀመጠበት ተነሳ፡፡
ራቅ ብላ በቀኟ ያንጠለጠለችውን የሽጉጥ አፈሙዝ ወደ መሬቱ መልሳ : ቆማለች፡፡ ፈገግ አለችለት፡፡ ጀርባውን ለግድግዳው እንደሰጠ ተመልከታት፡፡
“ሩጥ፡፡” አለችው ፈገግ ብላ።
ሮጠ፡፡
ሮጠ ናትናኤል፡፡ በኮረኮንቹ እድርጎ ቁልቁል በመጣበት ቀጭን መንገድ ሽቅብ በረረ፡፡ ከኋላው የተከተለው አጋንንት እንዳለ ሁሉ በጨለማው
ውስጥ እጆቹን ወደፊት ዘርግቶ በነነ፡፡ በአካባቢው ድምፅ አልነበረም::
ጠባቧን የኮረኮንች መንገድ ጨርሶ ከመውጣቱ በፊት ብቻ ከጀርባው ሳቅ
አጀበው:: የሴት ሳቅ የሰካራም ሳቅ
ሃ...ሃ...ሃ. …ሃ...ሂ....ሂ... ሂ!”.....
💫ይቀጥላል💫
“ንገሪኝ የምሥራች ካልቨርት የት ነው?”
“ዮሴፍ… እ… እማዬጋ” አየር ለመሳብ ስትታገል ደረቷ ሽቅብ ተስቀለ፡፡
“የት... የት?”
“እእማዬጋ ድሬዳዋ” የጀመረችውን ከመጨረሷ በፊት ሰውነቷ ተዝለፍልፎ ክንዱ ላይ ወደቀች፡፡ ናትናኤል ቀና ሊያደርጋት ሞከረ። አብቅታለች። ሰውነቱ ከቁጥጥሩ ውጭ ሆነበት ከተንበረከከበት ብድግ ብሎ ለመሮጥ ተዘጋጀ፡፡ ከወዲያ እየሮጠ የሚመጣው ሰው ሰካራሟጋ ሲደርስ በጨለማው ውስጥ ታየው፡፡ አዳኙ ወደ ሴትየዋ እንደደረሰ በግራው የያዘወን ባትሪ ፊቷ ላይ ቦግ አደረገውና ወዲያው ወደጎን ገፍተር አድርጓት አለፈ... ከመቅፅበት ባትሪውን ወደጎን መለስ አድርጎ ናትናኤል ላይ ሲተክለው ናትናኤል ቁጢጥ ካለበት መነሳት ተሳነው፡፡
አዳኙ ቀኝ እጁን ከኪሱ መንጭቆ አውጥቶ ሽጉጡን ደግኖ ይዞ
ተጠጋው፡፡
“አገኘሁህ!” አለ ወደ ውጭ ተንፍሶ ወዲያው ከናትናኤል ጎን የተዘረጋውን የምሥራችን ሰውነት ሲመለከት አይኖቹ ከየጉድጓዶቻቸው ወጡ፡፡ “ገደልካት?!” አለ የሚያየውን ማመን አቅቶት ኣፉን በድንጋጤ ከፍቶ::
“እኔ አይደለሁም! እኔ አይደለሁም!” አለ ናትናኤል ጭንቅላቱን በጭንቀት እያርገፈገፈ::
ሰውየው በጥላቻ ቁልቁል ተመልክተው:: “ከሃዲ! ያንተ ዓይነቶቹ ውሾች ናቸው ለባርነት የዳረጉን ዝርክርክ!” ሽጉጡን አንስቶ አነጣጠረበት፡፡
ናትናኤል ጉሮሮው እንደኮረት ሲወጠርበት ልሳኑ ሲከዳው… ሁለት እጆቹን ወደፊት ዘርግቶ አውለበለባቸው:: አርፈህ በሰላም ኑር…እንደ እሳት እራት ወደ ፍሙ… ተጠንቀቅ…የሽጉጡን አፈሙዝ ተመለከተው… እንደ አጋንንት ከፊቱ ተደቅኖ ሲያየው ሰውነቱ ፈሰስ... አይኖቹን ጨፈናቸው…
ርብቃ! …ቡፍ! ሲተኮስ ተሰማው፡፡ የትጋ እንደተመታ አልታወቀውም። እላዩ ላይ ወደቀበት፡፡ ዓይኖቹን ገልጦ ግራ ተጋቡ፡፡ አዳኙ እላዩ ላይ ተዘርግፎበታል። ዓይኖቹ ከየጎሬአቸው ወጥተው ተጎልጉለዋል፡፡ በጭንቅ የገጠመው ጥርሱና ከጉሮሮው የሚወጣው ሲር ሲር የሚለው ድምፅ:..
ባንድ ወገን ከአፉ ቡልቅ ብሎ የወጣ ደም ደረቱ ላይ ሲረጭ... ናትናኤል
ሰውየውን ከላዩ ገፍትሮ አገለለው፡፡ ቁጢጥ ባለበት ጥይት የበሳው ገላውን
አዳመጠ፡፡ የለም፡፡ ከተቀመጠበት ተነሳ፡፡
ራቅ ብላ በቀኟ ያንጠለጠለችውን የሽጉጥ አፈሙዝ ወደ መሬቱ መልሳ : ቆማለች፡፡ ፈገግ አለችለት፡፡ ጀርባውን ለግድግዳው እንደሰጠ ተመልከታት፡፡
“ሩጥ፡፡” አለችው ፈገግ ብላ።
ሮጠ፡፡
ሮጠ ናትናኤል፡፡ በኮረኮንቹ እድርጎ ቁልቁል በመጣበት ቀጭን መንገድ ሽቅብ በረረ፡፡ ከኋላው የተከተለው አጋንንት እንዳለ ሁሉ በጨለማው
ውስጥ እጆቹን ወደፊት ዘርግቶ በነነ፡፡ በአካባቢው ድምፅ አልነበረም::
ጠባቧን የኮረኮንች መንገድ ጨርሶ ከመውጣቱ በፊት ብቻ ከጀርባው ሳቅ
አጀበው:: የሴት ሳቅ የሰካራም ሳቅ
ሃ...ሃ...ሃ. …ሃ...ሂ....ሂ... ሂ!”.....
💫ይቀጥላል💫
#የፍቅር_ሰመመን
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አምስት
፡
፡
#ድርሰት_ሲዲኒ_ሼልደን
፡
፡
#ትርጉም_ብርሃኑ_በላቸው
.....አኔም በሩ ከተዘጋ በኋላ ይዛው የነበረውን እምባዋን ለቅቃ እየተንሰቀሰቀች ማልቀስ ጀመረች::
ወደ ታችኛው የከተማው ክፍል በ10ኛው ጓዳና ላይ መኪናዋን የምታሽከረክረው ኒኪ ሆዷ ድረስ ዘልቆ የሚሰማ የንዴት እና የሀዘን ስሜት ውስጥ ትገኛለች። አለ
አይደል በደም ሥሯ ደም ሳይሆን እርጎ
የሚዘዋወርባት ይመስል ሁለመናዋን የሚስማት የሚቆመጥጥ ነገር ብቻ
ነው። አንዴ ለእሷ ታዝናለች፤ ደግሞ የተዋረደች ይመስላታል፡፡ ደግሞ
ንዴት እና ፀፀት ተቀላቅሎ ይሰማታል።
ስለ አኔ ባል ለአኔ የነገረቻት ነገር ትክክል ነው። ባሏ ምንም ያህል ለጋስ እና አማላይ ቢሆንም ያው ደካማን የሚያጠቃ በጥባጭ ነገር ነው። በጥባጭ
ሰው ደግሞ መቼም አይለወጥም። ይህንን ነገር ለአኔ ብትነግራት አሁን ላይ
እንደማትሰማት ይገባታል። ምክንያቱም ከአሁን በኋላ አኔ ኒኪን እንደ ሀኪሟ አይደለም የምታያት። አኔ ኒኪን እንዴት ነው የምታያት? ብላ ራሷን ጠየቀች፡፡ “እንደ ጓደኛዋ? ምናልባት እንደ ፍቅረኛዋ? ምናልባት ከባሏ ልትነጥላት ቆርጣ እንደተነሳች ሴት?”
አኔን በዚህ መልኩ ማናገር አልነበረባትም።
ይሄው አኔ በግልፅ ባይሆንም ኒኪ ቀድማ ብዙ ስለቀረበቻት ይህንን ተናግራት አይደል “አንቺ እንደ ቴራፒስት አይደለም ለእኔ ደንታ ያለሽ፡፡ ይሄንን ደግሞ ሁለታችንም እናውቀዋለን!” ብላታለች። ግን የዶውግን ከትዳር ውጪ ስላለው ግንኙነት እንዴት ልታውቅ ቻለች? አኔ እንዴት ስለ እዚህ ጉዳይ ማወቅ ቻለች? ይህንን ጉዳይ የሚያውቁት ደግሞ ጓደኛዋ ግሬቸን እና ዶፎ ናቸው፡፡ እነርሱ ደግሞ በፍፁም ይህንን ነገር ለማንም እንደማያወሩት ታውቃለች፡፡
የሚሰማት የሚያስጠላ ስሜት ሲጨምር በመኪናው መስኮት ወደ ውጪ ተመለከተች፡፡ አራት ቤት አልባ የሆኑ ሰዎች ከቲያትር ቤቱ መግቢያ በር
ላይ ተደርድረው ቁጭ ብለዋል፡፡ ከእነርሱ ውስጥ አንዱ ባዶ እና ተስፋ አልባ
ስሜት ውስጥ ሆኖ ወደ እሷ አይኑን ጎልጉሎ ይመለከታታል። በሱስ ናውዟል፤ ያስታውቃል፡፡ የሆነ የሀዘኔታ ስሜት እንዲሰማት ጠበቀች። የለም፡፡ ይሄንን ስሜቷን ያቺ ሸርሙጣ የሟች ባሏ ሩሲያዊቷ ውሽማ አጥፍታባታለች፡፡
የሆነ ልቧ ውስጥ ያለውን ያቺን የዋህዋን
ኒኪን ይህቺ ሴት ገድላባታለች። ወይንም ይሄ ነገሯ አልሞተም፤ በቃ ነዳጅ ምናምን አልቆበት ነው። ምናልባት አንድ ቀን የፍቅር እና ለሰዎች ያላት የመልካም ስሜቷ ነዳጇ መልሶ ሙሉ ሲሆን የሀዘኔታ ስሜቷን መልሳ ታገኘው ይሆናል።
ምናልባት!
ወይም ደግሞ ጨርሶም ላይመጣ ይችላል።
የመንገዱ እግረኛ ማቋረጫ ላይም አንዲት በመሀከለኛ ዕድሜ ላይ
የምትገኝ ሌላ ሴትን ተመለከተች፡፡ ይህቺ ሴትም ያኔ ዶፎ ቬኒስ ውስጥ የሚገኘውን ክሊኒክ ሲያስጎበኛት እንዳየቻቸው ሁለቱ ጎረምሶች አጥንቷ ገጥጦ ወጥቷል፡፡ መልካም አረንጓዴ ነው። ዶፎ ክሮክዳይል ይባላል። አዲስ የመጣ አደንዛዥ ዕፅ ነው ብሎ የነገራትን ነገር አስታወሰች፡፡
ያኔ ክሊኒኩ ውስጥ ላየቻቸው ሁለቱ ጎረምሶች ሀዘኔታ ተሰምቷት ነበር፡፡
አሁን ግን ይሄው ባዶ ናት፤ ምንም ነገር አይሰማትም። ምናልባት ከአኔ ጋር
ስታወራ የተቀበለችው ውርደት ይህንን ውስጧ የቀረውን እንጥፍጣፊ
የሀዘኔታ ስሜትን አጥፍቶባት ይሆን?
ምንም ነገር ማሰብ አቆመች እና ዝም ብላ ወደ ቤቷ አቅጣጫ መኪናዋን
ማሽከርከር ጀመረች። ቤቷ ስትደርስ ደጃፏ ላይ ሁለት ፖሊሶች የፖሊስ
መኪና ውስጥ ተቀምጠው አገኘቻቸው። ፖሊሶቹ ትላንትና ማታ መርማሪ
ፖሊስ ጉድማን የእሷን እምቢታ ሳይቀበል ቀርቶ እንዲጠብቋት የመደበላት
ፖሊሶች ናቸው፡፡
ትላንትና ማታ የእሱ መኪና ውስጥ ቁጭ ብለው እጁን ታፋዋ ላይ አድርጎ “ጥበቃ ያስፈልግሻል” ብሏት ነበር።
“ምንም አይነት ጥበቃ አልፈልግም”
“ኒኪ ጥበቃውን አንቺ ስለፈለግሽው ሳይሆን የምመድብልሽ ሥራዬ
ስለሆነ ነው እሺ” ብሎ ሲናገራት ውስጧን ደስ የሚል ነገር ተሰምቷት
ነበር።
“እኔ ያንተን ጥበቃ ባልፈልግስ?” ብላው ነበር። የእሷን እጅ የት አድርጋ ፀታወራው እንደነበር አስታውሳም።
እንደርሱ ከሆነማ እተውሻለሁ ዶክተር” ብሏት ነበር ጉድማን ማዕረጓን ልክ እንደ ስድብ የተጠቀመበት።
የፖሊሶቹ ቤቷ አጠገብ መገኘት ጉድማን ትላንትና ማታ እሷን ለማማለል ሳይሆን ስለ ጥበቃ ያወራው ነገር የእውነቱን መሆኑን እንድትረዳ አደረጋት። ግትርነት የምትወዳቸው የወንዶች ፀባይ ነው መሰለኝ ግትር ወንዶች ደስ ይሏታል። ምንም እንኳን መጨረሻቸው ባልጠበቀችው መልኩ ቢያበቃም ባሏ ዶውግም እንደዚያ ነበር።
አይኗ በእምባ ሲሞላ ኒኪ ተናደደች እና እምባዋን ውጣ፣ መኪናዋንም አቁማ ወደ ቤቷ ገባች። የቤቷን መብራት አብርታ እና ጫማዋን ወርውራ አውልቃ ወደ ማብሰያ ክፍሏ አመራች። አዲስ የገዛችውን ቦርሳዋን ከማብሰያው ክፍል ባልኮኒ ላይ አስቀመጠች። የማታው የዞረ ድምር እስከ አሁን ባይለቃትም ፍሪጂ ውስጥ ያስቀመጠችውን ቨርጅን ሜሪ መጠጥ
ብርጭቆዋን ሞላች። የባልኮኒው ወንበር ላይ ቁጭ እንዳለችም ላፕቶፕዋን
ከፈተች እና ኢ ሜይሏን ተመለከተች፡፡
ምናልባት አኔ ኢ ሜይል ልካ ከሆነ ብላ ነበር ለፕቶፕዋን የከፈተችው።
ከአኔ ግን ምንም የተላከ ኢ ሜይል አላገኘችም።
ሌላ የተላከላት ኢ ሜይል ስለበነረም ከፈተችው። የማታውቀው ኢ ሜይሉን የላከላት ግለሰብ 'ትላንትና ማታ አይቼሻለሁ! በሚል ርዕስ ሥር
ትላንትና ማታ ከጉድማን ጋር አብረው የነበሩበት የዳን ታና ሬስቶራንት ፎቶ
ለጥፏል። ከሆቴሉ ሥር ያለው ሁለተኛው ፎቶ ደግሞ የእሷን ከአንገት በላይ
ያላ ፎቶን ከአንዲት ራቁቷን ከምትወዛወዝ የካርቶን ቪዲዩ ላይ በፎቶ ሾን አያይዞታል። ከፎቶውም በታች “አንቺ ሸርሙጣ እገድልሻለሁ!” የሚል
ማስፈራሪያ ተፅፎበታል።
ኒኪ ይህንን ካየች በኋላ ድንገተኛ ድንጋጤ እና ፍርሃት ወረራት፡፡
በመቀጠልም ድንዝዝ ያለ ስሜት ውስጥ ገብታ ቁጭ አለች።
ስሜቷ ደንዝዞ ብትቀመጥም ጎበዙ አዕምሮዋ የሆነ ነገር ማድረግ እንዳለበት ይወተውታት ጀመረ። ይሄ ቀልድ አይደለም። ይሄ የግድያ ዛቻ ነው፡፡ ለዚያውም የእሷን እያንዳንዱን እንቅስቃሴዎቿን ከሚያውቅ ሰው
ትላንትና ማታ ዳና ሬስቶራንት ውስጥ ከማን ጋር እንደነበረች ሁሉ
ከሚያውቅ ሰው ነው ማስፈራሪያው የተላከላት። ስለዚህ ነገሩን ለፖሊስ
ማሳወቅ ይኖርባታል። አሊያም ደግሞ ለጉድማን ልትነግረው ይገባል።
ግን ደግሞ ትንሽ አመነታች፡ ለመልከመልካሙ መርማሪ ፖሊስ
ጉድማን ነገሩን ማሳወቅ እሱን ይበልጥ ወደ እሷ ህይወት እንዲገባ ማድረግ
አይሆንምን?
ልጠብቅሽ ነው በሚል ሀሳብ ከእሷ ጋር እንዲጣበቅ ምክንያት ማቀበል
አይሆንም?
ግማሽ እሷነቷ ለመርማሪው ነገሩን አሳውቂ ሲላት፣ ግማሽ እና ብልሁ
ሌላኛው እሷነቷ ግን ይህ ትክክል እንዳልሆነ ነገራት።
ጉድማን መልካም ሰው ነው፤ ችግሩን ለመፍታት አስፈላጊውን ጥረት ሁሉ ያደርጋል። ግን ደግሞ ባልደረባው የሰይጣን ቁራጩ ጆንሰን አብሮት
የሚሰራ አጋሩ እስከሆነ ድረስ ሁለቱም የግድ የእሷን ጉዳይ ይመለከቱታል
ማለት ነው። ይሄ የእሱ አጋርነት ደግሞ የሊዛን እና የትሬይን ገዳይ እንዲሁም ደግሞ እሷን ጭምር በመኪና ሊገድላት የሞከረ ሰውን ይዞ ለፍርድ ማቅረብ ያቃተው እንደሆነ እያየችው ነው።
ለማንኛውም ህይወቷ አደጋ ላይ ነው፣ ኒኪ ጥበቃ ያስፈልጋታል።ከጥበቃው በላይ ደግሞ መልስ ትፈልጋለች፡፡ የምትፈልገው መልስ ደግሞ ስለ ግድያዎቹ ብቻ አይደለም። የዶውግን ክህደት ካወቀችበት ጊዜ ጀምሮ
በዋናነት የእሷን ህይወትን መርዞባት እስከ አሁን ድረስ ውስጧን ለሚያደማት
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_አምስት
፡
፡
#ድርሰት_ሲዲኒ_ሼልደን
፡
፡
#ትርጉም_ብርሃኑ_በላቸው
.....አኔም በሩ ከተዘጋ በኋላ ይዛው የነበረውን እምባዋን ለቅቃ እየተንሰቀሰቀች ማልቀስ ጀመረች::
ወደ ታችኛው የከተማው ክፍል በ10ኛው ጓዳና ላይ መኪናዋን የምታሽከረክረው ኒኪ ሆዷ ድረስ ዘልቆ የሚሰማ የንዴት እና የሀዘን ስሜት ውስጥ ትገኛለች። አለ
አይደል በደም ሥሯ ደም ሳይሆን እርጎ
የሚዘዋወርባት ይመስል ሁለመናዋን የሚስማት የሚቆመጥጥ ነገር ብቻ
ነው። አንዴ ለእሷ ታዝናለች፤ ደግሞ የተዋረደች ይመስላታል፡፡ ደግሞ
ንዴት እና ፀፀት ተቀላቅሎ ይሰማታል።
ስለ አኔ ባል ለአኔ የነገረቻት ነገር ትክክል ነው። ባሏ ምንም ያህል ለጋስ እና አማላይ ቢሆንም ያው ደካማን የሚያጠቃ በጥባጭ ነገር ነው። በጥባጭ
ሰው ደግሞ መቼም አይለወጥም። ይህንን ነገር ለአኔ ብትነግራት አሁን ላይ
እንደማትሰማት ይገባታል። ምክንያቱም ከአሁን በኋላ አኔ ኒኪን እንደ ሀኪሟ አይደለም የምታያት። አኔ ኒኪን እንዴት ነው የምታያት? ብላ ራሷን ጠየቀች፡፡ “እንደ ጓደኛዋ? ምናልባት እንደ ፍቅረኛዋ? ምናልባት ከባሏ ልትነጥላት ቆርጣ እንደተነሳች ሴት?”
አኔን በዚህ መልኩ ማናገር አልነበረባትም።
ይሄው አኔ በግልፅ ባይሆንም ኒኪ ቀድማ ብዙ ስለቀረበቻት ይህንን ተናግራት አይደል “አንቺ እንደ ቴራፒስት አይደለም ለእኔ ደንታ ያለሽ፡፡ ይሄንን ደግሞ ሁለታችንም እናውቀዋለን!” ብላታለች። ግን የዶውግን ከትዳር ውጪ ስላለው ግንኙነት እንዴት ልታውቅ ቻለች? አኔ እንዴት ስለ እዚህ ጉዳይ ማወቅ ቻለች? ይህንን ጉዳይ የሚያውቁት ደግሞ ጓደኛዋ ግሬቸን እና ዶፎ ናቸው፡፡ እነርሱ ደግሞ በፍፁም ይህንን ነገር ለማንም እንደማያወሩት ታውቃለች፡፡
የሚሰማት የሚያስጠላ ስሜት ሲጨምር በመኪናው መስኮት ወደ ውጪ ተመለከተች፡፡ አራት ቤት አልባ የሆኑ ሰዎች ከቲያትር ቤቱ መግቢያ በር
ላይ ተደርድረው ቁጭ ብለዋል፡፡ ከእነርሱ ውስጥ አንዱ ባዶ እና ተስፋ አልባ
ስሜት ውስጥ ሆኖ ወደ እሷ አይኑን ጎልጉሎ ይመለከታታል። በሱስ ናውዟል፤ ያስታውቃል፡፡ የሆነ የሀዘኔታ ስሜት እንዲሰማት ጠበቀች። የለም፡፡ ይሄንን ስሜቷን ያቺ ሸርሙጣ የሟች ባሏ ሩሲያዊቷ ውሽማ አጥፍታባታለች፡፡
የሆነ ልቧ ውስጥ ያለውን ያቺን የዋህዋን
ኒኪን ይህቺ ሴት ገድላባታለች። ወይንም ይሄ ነገሯ አልሞተም፤ በቃ ነዳጅ ምናምን አልቆበት ነው። ምናልባት አንድ ቀን የፍቅር እና ለሰዎች ያላት የመልካም ስሜቷ ነዳጇ መልሶ ሙሉ ሲሆን የሀዘኔታ ስሜቷን መልሳ ታገኘው ይሆናል።
ምናልባት!
ወይም ደግሞ ጨርሶም ላይመጣ ይችላል።
የመንገዱ እግረኛ ማቋረጫ ላይም አንዲት በመሀከለኛ ዕድሜ ላይ
የምትገኝ ሌላ ሴትን ተመለከተች፡፡ ይህቺ ሴትም ያኔ ዶፎ ቬኒስ ውስጥ የሚገኘውን ክሊኒክ ሲያስጎበኛት እንዳየቻቸው ሁለቱ ጎረምሶች አጥንቷ ገጥጦ ወጥቷል፡፡ መልካም አረንጓዴ ነው። ዶፎ ክሮክዳይል ይባላል። አዲስ የመጣ አደንዛዥ ዕፅ ነው ብሎ የነገራትን ነገር አስታወሰች፡፡
ያኔ ክሊኒኩ ውስጥ ላየቻቸው ሁለቱ ጎረምሶች ሀዘኔታ ተሰምቷት ነበር፡፡
አሁን ግን ይሄው ባዶ ናት፤ ምንም ነገር አይሰማትም። ምናልባት ከአኔ ጋር
ስታወራ የተቀበለችው ውርደት ይህንን ውስጧ የቀረውን እንጥፍጣፊ
የሀዘኔታ ስሜትን አጥፍቶባት ይሆን?
ምንም ነገር ማሰብ አቆመች እና ዝም ብላ ወደ ቤቷ አቅጣጫ መኪናዋን
ማሽከርከር ጀመረች። ቤቷ ስትደርስ ደጃፏ ላይ ሁለት ፖሊሶች የፖሊስ
መኪና ውስጥ ተቀምጠው አገኘቻቸው። ፖሊሶቹ ትላንትና ማታ መርማሪ
ፖሊስ ጉድማን የእሷን እምቢታ ሳይቀበል ቀርቶ እንዲጠብቋት የመደበላት
ፖሊሶች ናቸው፡፡
ትላንትና ማታ የእሱ መኪና ውስጥ ቁጭ ብለው እጁን ታፋዋ ላይ አድርጎ “ጥበቃ ያስፈልግሻል” ብሏት ነበር።
“ምንም አይነት ጥበቃ አልፈልግም”
“ኒኪ ጥበቃውን አንቺ ስለፈለግሽው ሳይሆን የምመድብልሽ ሥራዬ
ስለሆነ ነው እሺ” ብሎ ሲናገራት ውስጧን ደስ የሚል ነገር ተሰምቷት
ነበር።
“እኔ ያንተን ጥበቃ ባልፈልግስ?” ብላው ነበር። የእሷን እጅ የት አድርጋ ፀታወራው እንደነበር አስታውሳም።
እንደርሱ ከሆነማ እተውሻለሁ ዶክተር” ብሏት ነበር ጉድማን ማዕረጓን ልክ እንደ ስድብ የተጠቀመበት።
የፖሊሶቹ ቤቷ አጠገብ መገኘት ጉድማን ትላንትና ማታ እሷን ለማማለል ሳይሆን ስለ ጥበቃ ያወራው ነገር የእውነቱን መሆኑን እንድትረዳ አደረጋት። ግትርነት የምትወዳቸው የወንዶች ፀባይ ነው መሰለኝ ግትር ወንዶች ደስ ይሏታል። ምንም እንኳን መጨረሻቸው ባልጠበቀችው መልኩ ቢያበቃም ባሏ ዶውግም እንደዚያ ነበር።
አይኗ በእምባ ሲሞላ ኒኪ ተናደደች እና እምባዋን ውጣ፣ መኪናዋንም አቁማ ወደ ቤቷ ገባች። የቤቷን መብራት አብርታ እና ጫማዋን ወርውራ አውልቃ ወደ ማብሰያ ክፍሏ አመራች። አዲስ የገዛችውን ቦርሳዋን ከማብሰያው ክፍል ባልኮኒ ላይ አስቀመጠች። የማታው የዞረ ድምር እስከ አሁን ባይለቃትም ፍሪጂ ውስጥ ያስቀመጠችውን ቨርጅን ሜሪ መጠጥ
ብርጭቆዋን ሞላች። የባልኮኒው ወንበር ላይ ቁጭ እንዳለችም ላፕቶፕዋን
ከፈተች እና ኢ ሜይሏን ተመለከተች፡፡
ምናልባት አኔ ኢ ሜይል ልካ ከሆነ ብላ ነበር ለፕቶፕዋን የከፈተችው።
ከአኔ ግን ምንም የተላከ ኢ ሜይል አላገኘችም።
ሌላ የተላከላት ኢ ሜይል ስለበነረም ከፈተችው። የማታውቀው ኢ ሜይሉን የላከላት ግለሰብ 'ትላንትና ማታ አይቼሻለሁ! በሚል ርዕስ ሥር
ትላንትና ማታ ከጉድማን ጋር አብረው የነበሩበት የዳን ታና ሬስቶራንት ፎቶ
ለጥፏል። ከሆቴሉ ሥር ያለው ሁለተኛው ፎቶ ደግሞ የእሷን ከአንገት በላይ
ያላ ፎቶን ከአንዲት ራቁቷን ከምትወዛወዝ የካርቶን ቪዲዩ ላይ በፎቶ ሾን አያይዞታል። ከፎቶውም በታች “አንቺ ሸርሙጣ እገድልሻለሁ!” የሚል
ማስፈራሪያ ተፅፎበታል።
ኒኪ ይህንን ካየች በኋላ ድንገተኛ ድንጋጤ እና ፍርሃት ወረራት፡፡
በመቀጠልም ድንዝዝ ያለ ስሜት ውስጥ ገብታ ቁጭ አለች።
ስሜቷ ደንዝዞ ብትቀመጥም ጎበዙ አዕምሮዋ የሆነ ነገር ማድረግ እንዳለበት ይወተውታት ጀመረ። ይሄ ቀልድ አይደለም። ይሄ የግድያ ዛቻ ነው፡፡ ለዚያውም የእሷን እያንዳንዱን እንቅስቃሴዎቿን ከሚያውቅ ሰው
ትላንትና ማታ ዳና ሬስቶራንት ውስጥ ከማን ጋር እንደነበረች ሁሉ
ከሚያውቅ ሰው ነው ማስፈራሪያው የተላከላት። ስለዚህ ነገሩን ለፖሊስ
ማሳወቅ ይኖርባታል። አሊያም ደግሞ ለጉድማን ልትነግረው ይገባል።
ግን ደግሞ ትንሽ አመነታች፡ ለመልከመልካሙ መርማሪ ፖሊስ
ጉድማን ነገሩን ማሳወቅ እሱን ይበልጥ ወደ እሷ ህይወት እንዲገባ ማድረግ
አይሆንምን?
ልጠብቅሽ ነው በሚል ሀሳብ ከእሷ ጋር እንዲጣበቅ ምክንያት ማቀበል
አይሆንም?
ግማሽ እሷነቷ ለመርማሪው ነገሩን አሳውቂ ሲላት፣ ግማሽ እና ብልሁ
ሌላኛው እሷነቷ ግን ይህ ትክክል እንዳልሆነ ነገራት።
ጉድማን መልካም ሰው ነው፤ ችግሩን ለመፍታት አስፈላጊውን ጥረት ሁሉ ያደርጋል። ግን ደግሞ ባልደረባው የሰይጣን ቁራጩ ጆንሰን አብሮት
የሚሰራ አጋሩ እስከሆነ ድረስ ሁለቱም የግድ የእሷን ጉዳይ ይመለከቱታል
ማለት ነው። ይሄ የእሱ አጋርነት ደግሞ የሊዛን እና የትሬይን ገዳይ እንዲሁም ደግሞ እሷን ጭምር በመኪና ሊገድላት የሞከረ ሰውን ይዞ ለፍርድ ማቅረብ ያቃተው እንደሆነ እያየችው ነው።
ለማንኛውም ህይወቷ አደጋ ላይ ነው፣ ኒኪ ጥበቃ ያስፈልጋታል።ከጥበቃው በላይ ደግሞ መልስ ትፈልጋለች፡፡ የምትፈልገው መልስ ደግሞ ስለ ግድያዎቹ ብቻ አይደለም። የዶውግን ክህደት ካወቀችበት ጊዜ ጀምሮ
በዋናነት የእሷን ህይወትን መርዞባት እስከ አሁን ድረስ ውስጧን ለሚያደማት
👍2❤1
ጥያቄ መልስ ትፈልጋለች።
የጎግልን መክፈቻ ተጭና ከፈተች። ከዚያም ከመፈለጊያው መስመር
ውስጥ ምዕራብ ሎስ አንጀለስ ውስጥ የሚገኝ የግል መርማሪ የሚል ፅሁፍ
ፃፈች እና ፈልግ የሚለውን ቦታ ተጫነች፣ ሁለተኛው ዕቅዷን ማካሄድ ያለባት አሁን ነው::
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።፣፣፣
“እሺ አንድርያ ላጤ ምን ማለት እንደሆነ ታውቂያለሽ?”
አላት ዴሪክ ዊሊያምስ አይ ሆፕ ካፌ ውስጥ ሆኖ አስተናጋጇን እየተመለከታት፡፡
“ዴሪክ አሁን እኮ ከጠዋቱ አንድ ሰዓት ነው።” አለችው ድካም ውስጥ የምትገኘው አስተናጋጅ ኩባያውን በቡና እየሞላችለት፡፡ “ይሄ ከእነዚያ የብልግና ቀልዶችህ አንዱ ከሆነ እኔ ጥሩ ስሜት ውስጥ ስላልሆንኩኝ ልሰማህ አልፈልግም::”
“የብልግና ቀልድ አይደለም። ምናለ አንድ አንዴ እንኳን ዘና ብለሽ ብታወሪኝ አንድሪያ?” አላት ዴሪክ፡፡
አስተናጋጇም ቅንድቧን ቋጥራ “ዴሪክ እስቲ ግድግዳዎቹን በደንብ ተመልከታቸው እና ስታስተናግዱ የአስተናጋጁን ፈገግታን ይጨምራል
የሚል ማሳሰቢያ ተለጥፏል?” ብላ ስትመልስለት ዴሪክ ከት ብሎ ቅርፅ
አልባው ሰውነቱ እስኪንዘፈዘፍ ድረስ ሳቀ፡፡ አንድሪያ የሚፈልጋት አይነት
ሴት ናት። ብቸኛ አስተናጋጅ ሆና በሰዓት ስምንት ዶላር እየተከፈላት የምትሠራ ቀልደኛ ሴት።
“ላጤ ማለት አንድን ስህተት ዳግመኛ የማይሰራ ሰው ነው:: አያስቅም
ውዴ? እመኚኝ፡፡ ሌላ ደግሞ ቀልድ አለኝ” አላት፡፡
አንድሪያም ፈገግ ብላ ሁለት ሜኖዎችን ጠረጴዛ ላይ እያስቀመጠች
ተመለከተችው፡፡
“ፍርድ ቤት ለልጅ ማሳደጊያ ብሎ የሚቆርጠው ገንዘብ ምን ይባላል?”
ብሎ ሲጠይቃት ከአጠገቡ ሄደች፡፡
“ይሄ ደግሞ ተንደላቅቆ በሰው ገንዘብ መኖር ማለት ነው” አላት።
የመጨረሻው ቀልድ ለዴሪክ ዊሊያምስ የራሱን ህይወት የሚገልጽ ነበር፡፡ የቀድሞ ሚስቱ ፍርድ ቤት ገትራው ነበርና። “እኔ የግል መርማሪ ነኝ የተከበሩ ዳኛ” ብሎ የመጨረሻው የፍርድ ቀን ቀርቦ በነበረበት ጊዜ ላይ “እኔ ጠበቃ አይደለሁም ወይንም ደግሞ የኢንቨስትመንት ባንከርም አይደለሁም ወይም ደግሞ ሳንፍራንሲስኮ ውስጥ የምኖር የኮምፒውተር ባለሙያም አይደለሁም፡፡ የኢንተርኔት ካምፓኒውን ፓሎ አልቶ' ብዬ እንኳን መፃፍ የማልችል ሰው ነኝ” ነበር ያለው፡፡
“ይህን በመስማቴ አዝናለሁ።” አለችው ሴቷ ዳኛ፡፡ የሆነች የሴቶች መብት አቀንቃኝ ነገር ናት ግን እስር ቤት እንዴት እንደሚፃፍ እንደምታውቅ እርግጠኛ ነኝ። ስለዚህ ተገቢውን የልጅህን ማሳደጊያ ብርዐለሚስትህ ሶላኔ የማትከፍል ከሆነ እስር ቤት ነው የሚጠብቅህ” ብላ
ሚስ ሶላኔ። ስሟን ደግሞ ከመቼው ቀየረችው? ምን የራሷን ብቻ ፍቺውን ከፈፀመች በኋላ የወንድ ልጃቸው ስም ላይም የራሷን ስም ከትታበት በፍርድ ቤት ስሙን ቀይራለታለች። ሀንተር ሶላኔ ዊሊያምስ ብላዋለች። አሁን ምን ይሉታል ለአንድ የስምንት ዓመት ወንድ ልጅ ይህንን ስም መስጠት? እንዴ ገና ከአሁኑ የሴት ስም ሰጥታው ልጁን ግብረ
ስዶማዊ ልታደርገው ነው? ለማንኛውም ከፍቺያቸው በኋላ ልጁን ሀንተርን
ብዙ ጊዜ አግኝቶት አያውቅም። ይህንን አስመልክታም “ከእሱ ጋር አንድም
ጊዜ ቢሆን አብረኸው አሳልፈህ አታውቅም ዴሪክ፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ ደግሞ ህጉ ምን እንደሚል ላንተ አልነግርህም!” እያለችም ታስፈራራው ነበር።
“ሚስተር ዊሊያምስ?” የሚል ድንገተኛ ድምፅ ሲሰማ ደንብሮ ተነሳ። እጁ ላይ ይዞት የነበረውን ቡና የለበሰው ሸሚዝ ላይ ተደፋበት፡፡ “ማን…” ብሎ እየተራገመ በቡናው ምክንያት ሰውነቱ ላይ የተጣበቀውን ሸሚዝ ከገላው ላይ እያስለቀቀ ወደ ጎን ሲመለከት አንድሪያ ድምጿን አጥፍታ ስትስቅ ተመለከታት፡
“በእግዚአብሔር ስም! በጣም ይቅርታ” አለችው አጠገቡ የቆመችው ባለ
ቢጫ ፀጉር ቆንጆ ሴት የኔ ጥፋት ነው”
አይደለም አንቺ ምንም ጥፋት የለብሽም” ብሎ በሶፍት ሸሚዙን እየጠረገ “የሆነ ነገርን እያሰብኩኝ ነበር፡፡ የሆነ ቅዥት ነገር። ባልሳሳት ዶክተር ሮበርትስ ነሽ?”
ኒኪ ብለህ ልትጠራኝ ትችላለህ። በጠዋት ልታገኘኝ ስለተስማማህልኝ አመሰግናለሁ፡፡” አለችው እና እጇን ለሰላምታ ዘረጋችለት። ዴሪክ ቀና ብሎ
ሲመለከታት የዞምቢው ግድያ በሚል ርዕስ በቴሌቪዥን ላይ ካያት በላይ
ውብ ናት፡፡ ዶክተር ሮበርትስ እኩለ ለሊት ላይ ነበር የደወለችለት። ስልኩን ካላነሳም የድምፅ መልዕክት ልትተውለት አስባ ነበር የደወለችለት፡፡ ነገር ግን ዊሊያምስ ስልኩን አነሳ እና አወራት። በግሏ ልታውቅ የምትፈልጋቸው ነገሮች ስላሉ የግል መርማሪ እንደምትፈልግና ጠዋት ላይ መገናኘት ይችሉ እንደሆነም ጠየቀችው፡፡ ጠዋት ላይ ሊያገኛት ግድ የሆነበት ምክንያት ገንዘብ ስለሚያስፈልገው ብቻ አይደለም፡፡ የድምጿ ቅላፄ እውነተኛ የተስፋ መቁረጥ ስሜት የሚታይበት መሆኑን ስለተረዳና በዚህ ስሜት ውስጥ
የሚገኙ ደምበኞቹ ያለማንገራገር የተጠየቁትን ገንዘብ ለመክፈል ያላቸውን
ዝግጁነት በማወቁ ጭምር ነው፡፡
✨ይቀጥላል✨
የጎግልን መክፈቻ ተጭና ከፈተች። ከዚያም ከመፈለጊያው መስመር
ውስጥ ምዕራብ ሎስ አንጀለስ ውስጥ የሚገኝ የግል መርማሪ የሚል ፅሁፍ
ፃፈች እና ፈልግ የሚለውን ቦታ ተጫነች፣ ሁለተኛው ዕቅዷን ማካሄድ ያለባት አሁን ነው::
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።፣፣፣
“እሺ አንድርያ ላጤ ምን ማለት እንደሆነ ታውቂያለሽ?”
አላት ዴሪክ ዊሊያምስ አይ ሆፕ ካፌ ውስጥ ሆኖ አስተናጋጇን እየተመለከታት፡፡
“ዴሪክ አሁን እኮ ከጠዋቱ አንድ ሰዓት ነው።” አለችው ድካም ውስጥ የምትገኘው አስተናጋጅ ኩባያውን በቡና እየሞላችለት፡፡ “ይሄ ከእነዚያ የብልግና ቀልዶችህ አንዱ ከሆነ እኔ ጥሩ ስሜት ውስጥ ስላልሆንኩኝ ልሰማህ አልፈልግም::”
“የብልግና ቀልድ አይደለም። ምናለ አንድ አንዴ እንኳን ዘና ብለሽ ብታወሪኝ አንድሪያ?” አላት ዴሪክ፡፡
አስተናጋጇም ቅንድቧን ቋጥራ “ዴሪክ እስቲ ግድግዳዎቹን በደንብ ተመልከታቸው እና ስታስተናግዱ የአስተናጋጁን ፈገግታን ይጨምራል
የሚል ማሳሰቢያ ተለጥፏል?” ብላ ስትመልስለት ዴሪክ ከት ብሎ ቅርፅ
አልባው ሰውነቱ እስኪንዘፈዘፍ ድረስ ሳቀ፡፡ አንድሪያ የሚፈልጋት አይነት
ሴት ናት። ብቸኛ አስተናጋጅ ሆና በሰዓት ስምንት ዶላር እየተከፈላት የምትሠራ ቀልደኛ ሴት።
“ላጤ ማለት አንድን ስህተት ዳግመኛ የማይሰራ ሰው ነው:: አያስቅም
ውዴ? እመኚኝ፡፡ ሌላ ደግሞ ቀልድ አለኝ” አላት፡፡
አንድሪያም ፈገግ ብላ ሁለት ሜኖዎችን ጠረጴዛ ላይ እያስቀመጠች
ተመለከተችው፡፡
“ፍርድ ቤት ለልጅ ማሳደጊያ ብሎ የሚቆርጠው ገንዘብ ምን ይባላል?”
ብሎ ሲጠይቃት ከአጠገቡ ሄደች፡፡
“ይሄ ደግሞ ተንደላቅቆ በሰው ገንዘብ መኖር ማለት ነው” አላት።
የመጨረሻው ቀልድ ለዴሪክ ዊሊያምስ የራሱን ህይወት የሚገልጽ ነበር፡፡ የቀድሞ ሚስቱ ፍርድ ቤት ገትራው ነበርና። “እኔ የግል መርማሪ ነኝ የተከበሩ ዳኛ” ብሎ የመጨረሻው የፍርድ ቀን ቀርቦ በነበረበት ጊዜ ላይ “እኔ ጠበቃ አይደለሁም ወይንም ደግሞ የኢንቨስትመንት ባንከርም አይደለሁም ወይም ደግሞ ሳንፍራንሲስኮ ውስጥ የምኖር የኮምፒውተር ባለሙያም አይደለሁም፡፡ የኢንተርኔት ካምፓኒውን ፓሎ አልቶ' ብዬ እንኳን መፃፍ የማልችል ሰው ነኝ” ነበር ያለው፡፡
“ይህን በመስማቴ አዝናለሁ።” አለችው ሴቷ ዳኛ፡፡ የሆነች የሴቶች መብት አቀንቃኝ ነገር ናት ግን እስር ቤት እንዴት እንደሚፃፍ እንደምታውቅ እርግጠኛ ነኝ። ስለዚህ ተገቢውን የልጅህን ማሳደጊያ ብርዐለሚስትህ ሶላኔ የማትከፍል ከሆነ እስር ቤት ነው የሚጠብቅህ” ብላ
ሚስ ሶላኔ። ስሟን ደግሞ ከመቼው ቀየረችው? ምን የራሷን ብቻ ፍቺውን ከፈፀመች በኋላ የወንድ ልጃቸው ስም ላይም የራሷን ስም ከትታበት በፍርድ ቤት ስሙን ቀይራለታለች። ሀንተር ሶላኔ ዊሊያምስ ብላዋለች። አሁን ምን ይሉታል ለአንድ የስምንት ዓመት ወንድ ልጅ ይህንን ስም መስጠት? እንዴ ገና ከአሁኑ የሴት ስም ሰጥታው ልጁን ግብረ
ስዶማዊ ልታደርገው ነው? ለማንኛውም ከፍቺያቸው በኋላ ልጁን ሀንተርን
ብዙ ጊዜ አግኝቶት አያውቅም። ይህንን አስመልክታም “ከእሱ ጋር አንድም
ጊዜ ቢሆን አብረኸው አሳልፈህ አታውቅም ዴሪክ፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ ደግሞ ህጉ ምን እንደሚል ላንተ አልነግርህም!” እያለችም ታስፈራራው ነበር።
“ሚስተር ዊሊያምስ?” የሚል ድንገተኛ ድምፅ ሲሰማ ደንብሮ ተነሳ። እጁ ላይ ይዞት የነበረውን ቡና የለበሰው ሸሚዝ ላይ ተደፋበት፡፡ “ማን…” ብሎ እየተራገመ በቡናው ምክንያት ሰውነቱ ላይ የተጣበቀውን ሸሚዝ ከገላው ላይ እያስለቀቀ ወደ ጎን ሲመለከት አንድሪያ ድምጿን አጥፍታ ስትስቅ ተመለከታት፡
“በእግዚአብሔር ስም! በጣም ይቅርታ” አለችው አጠገቡ የቆመችው ባለ
ቢጫ ፀጉር ቆንጆ ሴት የኔ ጥፋት ነው”
አይደለም አንቺ ምንም ጥፋት የለብሽም” ብሎ በሶፍት ሸሚዙን እየጠረገ “የሆነ ነገርን እያሰብኩኝ ነበር፡፡ የሆነ ቅዥት ነገር። ባልሳሳት ዶክተር ሮበርትስ ነሽ?”
ኒኪ ብለህ ልትጠራኝ ትችላለህ። በጠዋት ልታገኘኝ ስለተስማማህልኝ አመሰግናለሁ፡፡” አለችው እና እጇን ለሰላምታ ዘረጋችለት። ዴሪክ ቀና ብሎ
ሲመለከታት የዞምቢው ግድያ በሚል ርዕስ በቴሌቪዥን ላይ ካያት በላይ
ውብ ናት፡፡ ዶክተር ሮበርትስ እኩለ ለሊት ላይ ነበር የደወለችለት። ስልኩን ካላነሳም የድምፅ መልዕክት ልትተውለት አስባ ነበር የደወለችለት፡፡ ነገር ግን ዊሊያምስ ስልኩን አነሳ እና አወራት። በግሏ ልታውቅ የምትፈልጋቸው ነገሮች ስላሉ የግል መርማሪ እንደምትፈልግና ጠዋት ላይ መገናኘት ይችሉ እንደሆነም ጠየቀችው፡፡ ጠዋት ላይ ሊያገኛት ግድ የሆነበት ምክንያት ገንዘብ ስለሚያስፈልገው ብቻ አይደለም፡፡ የድምጿ ቅላፄ እውነተኛ የተስፋ መቁረጥ ስሜት የሚታይበት መሆኑን ስለተረዳና በዚህ ስሜት ውስጥ
የሚገኙ ደምበኞቹ ያለማንገራገር የተጠየቁትን ገንዘብ ለመክፈል ያላቸውን
ዝግጁነት በማወቁ ጭምር ነው፡፡
✨ይቀጥላል✨
👍2❤1🔥1
#ቆንጆዎቹ
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አንድ
፡
፡
#ድርሰት_ሰርቅ_ዳ
....በጥፊ ጆሮ ግንዷን እናጋው፡፡
ለጥቂት ደቂቃዎች ያለችበት ጠፋት፤ዘሪያዋ ጨለማ ለበሰ፡፡ እዛው
አፓርትመንት ክፍሏ ውስጥ እጆቿንና እግርቿን ከአልጋዋ ጋር በአንሶላ
ጨርቅ ጥፍር አድርገው አስረው እንዳትጮህ አፏ ውስጥ ጨርቅ ጎስጉሰው ለጉመው አጋድመዋታል፡፡
“ንገሪኝ!” አለ ድጋሚ ሊያጣፋት እየተንጠራራ “የት ነው ያለው?
ትነግሪኛለሽ አትነግሪኝም?”
ጭንቅላቷን በጭንቀት አርገፈገፈችው:: ከተለጎመው አፏ ጀርባ ጉሮሮዋ . “የት እንዳለ አላውቅም:: እውነቴን ነው!” አለች:: ድምፅ ግን አላወጣችም፡፡
ውልብ አለባት ድጋሚ፡፡ ጆሮዋ ላይ ሌላ ጥፊ ደወለ፡፡
“ንገሪኝ!”
ዱላው እየጨመረ በመጣ ቁጥር እልኋና ቁጣዋ እንዴት ተደፈርኩ ባያነቷ እንደጨው እየሟመ ለማይታክተው እንባዋ እስረከበዋታል፡፡ ፀጉሯ
ሲጨመደድ ተሰማት::
“ንገሪኝ! የት ነው ያለው?”
ድጋሚ በጥፊ አይኖቿን ከደናቸው፡፡
“ንገሪኝ!”
ተከትሎ ምን እንደተናገረ አልሰማችውም:: ጆሮዋ ላይ የሚደውለውን ስቃይ ተከትሎ ዙሪያዋ ፅልመት ተከናነበ፡፡ አይኖቿን ድጋሚ ስትገልጣቸው ሰውነቷን ክፉኛ ቀዘቀዛት፡፡ለሶስተኛ ጊዜ ውሃ አፍስሰውባታል፡፡
አልጋዋ በየደቂቃው ህሊናዋን በሳተች ቁጥር በሚቸለስባት ቀዝቃዛ ውሃ
ረስርሳል:: የለበሰችው ስስ ቀሚስ እላይዋ ላይ ተጣብቋል፡፡
ዓይኖቿን ግርብብ አድርጋ ተመሰከተቻቸው፡፡ ሶስቱም በአልጋዋ
ዙሪያ ቆመው ቁልቁል ይመለከቷታል፡፡ ሁለቱን አታቃቸውም፡፡ ሶስተኛው
ግን ያው የህዋሷ መሪ ማርቆስ ነበር፡፡ በጠባሳ የተገመሰ ፊቱን ቁልቁል
አንዘርቦ ይመለከታታል፡፡ ደጉን የተወያየችው የገዛ ጓደኛዋ አልመስልሽ
አላት፡፡ አይኖቿን ጭምቅ አድርጋ ጨፈነቻቸው፡፡ በተንጋለለችበት እንባዋ
የገዛ አይኖቿን እንደጨው እየለበለበ ፈሰሰ፡፡
“ከሃዲ!” አለ ሰስተግራዋ የቆመ ሌሊቱን ሲጠፈጥፋት ያደረው ሰው ድንገት ፊቱን መልሶ የመኝታ ክፍሏን በር ከፍቶ እየወጣ፡፡
በክፍሉ ውስጥ የቀሩት ሁለት ሰዎች ለጥቂት ደቂቃዎች ያለ እንቅስቃሴ ቁልቁል ሲመለከቷት ቆዩ፡፡ ወዲያው ማርቆስ ጠጋ ብሎ አፏ የተለጎመበትን ጨርቅ መፍታት ጀመረ፡፡ ሽቅብ ፊቱን ስትመለከተው ከዓመት በላይ የምታውቀው አብራው የቀለደችና የሳቀች ያው የድሮው የህዋሷ መሪ ማርቆስ መሆኑን ማመን አቃታት፡፡
“ምን ማድረግህ ነው?” አለ ከበስተግርጌ የቆመው ጺማም ሰውዬ ማርቆስ አፏ የተለጎመበትን ጨርቅ ሲፈታላት ሲያይ እየተቁነጠነጠ።
ማርቆስ ለሰውየው መልስ ሳይሰጠው አፏን ሞልቶ ተርፎ የነበረውን ቡትቶ ጨርቅ ጎትቶ አወጣላት፡፡ ተበርግዶ የቆየ መንጋጋዋ የራሷ መንጋጋ እንዳልሆነ ሁሉ አልገጥምልሽ አላት፡፡ ደርቆ የቆየ ጉርሮዋ የገዛ ምራቋን አልውጥልሽ አላት፡፡ እንባዋ ብቻ ጉንጮቿን እየተለተለ መውረዱን
ቀጠለ፡፡
“ርብቃ …ለምን ለእኛም ለራስሽም አስቸጋሪ ትሆኛለሽ?” ማርቆስ
ቁልቁል እየተመላከተ ተማፀናት፡፡ “ርብቃ ልለምንሽ የት እንዳለ ንገሪንና
ይህ ሁሉ ያብቃ፡፡” ተለማመጣት፡፡
ለምን አይገባቸውም?! ናትናኤል የት እንደለ ኣላውቅም ስትላቸው ለምን አያምኗትም?! እንዴት አድርጋ ነው እውነቱን እውነት ነው የምትላቸው?
“የት እንዳለ አላውቅም፡፡” ልትል ፈለገችና ጉሮዋ አልታዘዝሽ አላት፡፡ በጀርባዋ በተንጋለለችበት ጭንቅላቷን ነቀነቀች፡፡
“ርብቃ ጊዜ በወሰድሽ ቁጥር ሁኔታው ለራስሽ እየከፋ ነው የሚሄደው፡፡ የምትጋፈጫቸው ሰዎች ትዕግሥታቸው ያለቀና ቁጣቸው ወደ ዕልህ የተቀየረ ራሳቸውን መቆጣጠር የማይችሉ ናቸው:: ርብቃ እነዚህ ሰዎች ሊያደርጉት የሚገፋፉትን ደግሞ ማንም አይወደውም፡፡ አንቺ ሴት ነሽ፡፡ እነዚህን ሰዎች የሚቋቋም የመንፈስ ጠንካራነት የለሽም:: በቀላሉ እንደቀርከሃ ሊሰባብሩሽ ይችላሉ፡፡ በቀላሉ! እባክሽን ንገሪኝ፡፡፡ ናትናኤል የት ነው?” የሌሊት ሁኔታዋን መቋቋም አቅቶት ሲቁነጠነጥ ያደረው
ማርቆስ የባሰ ከመምጣቱ በፊት ሊያሳምናት ታገለ፡፡
አ....አላውቅም፡፡” አለችው እንባዋን እያስተናገደች::
“ጥሩ፡፡ መስሪያ ቤትሽ ደውሉ ሲያጣሽና ስራ ከገባሽ ውሰሽ ማደርሽን ሲረዳ እንዴት እዚህ አልደወለም?”
“ፈርቶ ይሆናል... እኔ ምን አውቃለሁ፡፡” እውነተኛነቷን ይገልፅላት ይመስል ድምጿን አለሰለሰችው::
“ምን? ማንን ነው የሚፈራው?”
“እናንተን፡፡” አለች በለቅሶ መሃል፡፡
“አየሽ ይህ ማለት አንቺ ከእኛ ጋር ግንኙነት እንዳለሽ አውቋል ወይም በፊትም ያውቅ ነበር ማለት ነው፡፡ ይህን ሊያውቅ የሚችለው ደግሞ አንቺ....”
አልነገርኩትም!” አለች አቅጣጫውን ስትረዳ አቋርጣው፡፡ “እኔ አልነገርኩትም፡፡እኔ በእርሱ ላይ መረጃ ስስበስብ መቆየቴንም ጭራሽ አያውቅም፡፡ ግን እዚህ ሲመጣ ልታገኙት እንደምትችሉ ጠርጥሮ ይሆናል፡፡”
ለምን ድጋሚ መሥሪያ ቤትሽ ስልክ አልደወለም? ባለፈው ጊዜ ሲደውል ጓደኛሽ ቢሮ ከገባሽ ዉስሽ ማደርሽን እንድትነግረው አድርገናል፡፡እዚህ መደወል ወይ መምጣት ነበረበት፡፡ አልመጣም፧ አልደወለም:: መሥሪያ
ቤትሽም መልሶ አልደወለም:: ለምን?”
“አላውቅም::” እለች በማስተዛዘን፡፡
“ውሽት አውቋል… ሁሉንም ተረድቶታል:: ለዚህ ነው ሊገናኝሽ ያልሞከረ፡፡ ባያውቅ ኖር..”
“ውሸቴን አይደለም!” አቋረጠችው “እመኑኝ ናትናኤል ምንም የሚያውቀው ነገር የለም ናት…”
“ያውቃል! ያውቃል! ምንም የማያውቅ ሰው በጭካኔ የሁለት ሰው ነፍስ አጥፍቶ አይሰወርም፡፡ ትሰሚኛለሽ? የፈጸመው ወንጀል ምንም የማያውቅ ሰው የሚፈጽመው አይደለም!” ትከሻዋን በሁለት እጆቹ ይዞ ነቅነቃት፡፡
“ናትናኤል ሰው ፡ አይገድልም...ውሸት
ነው፡፡” ለራሷ ፡ ነበር የተናገረችው፡፡
“ርብቃ…. ሰዎቻችን ያውቁታል፡፡ ለይተው ስላወቁትም ነው የተከታሉት፡፡ ይገባሻል? የካልቨርትን አድራሻ ከሴትየዋ ማግኘት ስላልቻለ ምናልባትም አድራሻውን አስገድዶ ካውጣጣት በኋላ ነው ደረቷን በጥይት የበሳው፤ ገድሏት የሄደው፡፡
አስታውሽ እሷን ብቻ አይደለም ያጠፋው!
የኛንም ሰው ነው:: ርብቃ… እባብ ነው ሰውዬሽ፡፡ ሁላችንንም አታሎናል፡፡
ምንም የማያውቅ የዋህ መስሎ አታሎናል፡፡ አንቺንም አታሎሻል፡፡ አብረን
ልናቆመው ይገባናል፡፡ ንገሪኝ፤ የት ነው የተሸሸገው?”
“አላውቀውም አልኩህ፡፡”
ገፁ በንዴት ተኮማተረ፡፡
“ርብቃ” አይኖቹን አጥብቦ ተመለከታት፡፡ “በአንድ ወቅት ከጎናችን መቆምሽን አንዘነጋውም፤ ያ የሩቅ ትዝታ አይደለም፤ ግን ደግሞ መረባችን በከዳተኞች ምላጭ ሲበጣጠስና ውጥናችን በባንዳዎች ራስ ወዳድነት እርቃኑን ወጥቶ እያንዳንዳችን ለስደትና ለሞት ስንዳረግ በዝምታ መመልከት አንችልም፡፡ ይህ እንዳይሆን ደግሞ የምንጠላውንም ነገር ቢሆን ለማድረግ እንገደዳለን፡፡ ርብቃ ትሰሚኛለሽ? መንፈስሽ መኮሳሽት ካለበት እናኮላሽዋለን፤ሰውነትሽ መዋረድ ካለበት እናዋርደዋለን! ህሊናሽ መጨቅየት ካለበት እናጨቅየዋለን… የማታ ማታ የጠየቅንሽን ሁሉ ታወጪዋለሽ፡፡ ይህ ከመሆኑ በፊት አስተውይ፡፡ ናትናኤል አታሎሻል! የስጋ ፍላጎትሽን ተጠቅሞ
ምስጢራችንን ከቀዳ በኋላ አጋልጦሽ ተሰውሯል፡፡ የት ነው ያለው?
ናትናኤል የት ነው?”
“አላውቅም'ኮ” እንባዋ ገና ድሮ በቀደደው ቦይ ያንቆረቆር ጀመር፡፡
የመኝታ ቤቷ በር ተከፍቶ ሦስት ሰዎች ተከታትለው ገቡ፡፡ ሁለቱን አይታቸው አታወቅም አንደኛው ግን ከትላንት ጀምሮ ሲቀጠቅጣት የቆየ ነው ከፊት ቀደም ያለው ሰው በእድሜ ጠና ያለ ይመስላል፡፡ ወደፊት ራመድ ብሎ ወደ አልጋዋ ግርጌ ከተጠጋ በኋላ በክፍሉ ውስጥ ለተሰበሰቡት ሰዎች እንዲፈቷት ምልክት ሰጣቸውና ከማርቆስ ጋር በሹክሹክታ ይነጋገር ጀመር
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አንድ
፡
፡
#ድርሰት_ሰርቅ_ዳ
....በጥፊ ጆሮ ግንዷን እናጋው፡፡
ለጥቂት ደቂቃዎች ያለችበት ጠፋት፤ዘሪያዋ ጨለማ ለበሰ፡፡ እዛው
አፓርትመንት ክፍሏ ውስጥ እጆቿንና እግርቿን ከአልጋዋ ጋር በአንሶላ
ጨርቅ ጥፍር አድርገው አስረው እንዳትጮህ አፏ ውስጥ ጨርቅ ጎስጉሰው ለጉመው አጋድመዋታል፡፡
“ንገሪኝ!” አለ ድጋሚ ሊያጣፋት እየተንጠራራ “የት ነው ያለው?
ትነግሪኛለሽ አትነግሪኝም?”
ጭንቅላቷን በጭንቀት አርገፈገፈችው:: ከተለጎመው አፏ ጀርባ ጉሮሮዋ . “የት እንዳለ አላውቅም:: እውነቴን ነው!” አለች:: ድምፅ ግን አላወጣችም፡፡
ውልብ አለባት ድጋሚ፡፡ ጆሮዋ ላይ ሌላ ጥፊ ደወለ፡፡
“ንገሪኝ!”
ዱላው እየጨመረ በመጣ ቁጥር እልኋና ቁጣዋ እንዴት ተደፈርኩ ባያነቷ እንደጨው እየሟመ ለማይታክተው እንባዋ እስረከበዋታል፡፡ ፀጉሯ
ሲጨመደድ ተሰማት::
“ንገሪኝ! የት ነው ያለው?”
ድጋሚ በጥፊ አይኖቿን ከደናቸው፡፡
“ንገሪኝ!”
ተከትሎ ምን እንደተናገረ አልሰማችውም:: ጆሮዋ ላይ የሚደውለውን ስቃይ ተከትሎ ዙሪያዋ ፅልመት ተከናነበ፡፡ አይኖቿን ድጋሚ ስትገልጣቸው ሰውነቷን ክፉኛ ቀዘቀዛት፡፡ለሶስተኛ ጊዜ ውሃ አፍስሰውባታል፡፡
አልጋዋ በየደቂቃው ህሊናዋን በሳተች ቁጥር በሚቸለስባት ቀዝቃዛ ውሃ
ረስርሳል:: የለበሰችው ስስ ቀሚስ እላይዋ ላይ ተጣብቋል፡፡
ዓይኖቿን ግርብብ አድርጋ ተመሰከተቻቸው፡፡ ሶስቱም በአልጋዋ
ዙሪያ ቆመው ቁልቁል ይመለከቷታል፡፡ ሁለቱን አታቃቸውም፡፡ ሶስተኛው
ግን ያው የህዋሷ መሪ ማርቆስ ነበር፡፡ በጠባሳ የተገመሰ ፊቱን ቁልቁል
አንዘርቦ ይመለከታታል፡፡ ደጉን የተወያየችው የገዛ ጓደኛዋ አልመስልሽ
አላት፡፡ አይኖቿን ጭምቅ አድርጋ ጨፈነቻቸው፡፡ በተንጋለለችበት እንባዋ
የገዛ አይኖቿን እንደጨው እየለበለበ ፈሰሰ፡፡
“ከሃዲ!” አለ ሰስተግራዋ የቆመ ሌሊቱን ሲጠፈጥፋት ያደረው ሰው ድንገት ፊቱን መልሶ የመኝታ ክፍሏን በር ከፍቶ እየወጣ፡፡
በክፍሉ ውስጥ የቀሩት ሁለት ሰዎች ለጥቂት ደቂቃዎች ያለ እንቅስቃሴ ቁልቁል ሲመለከቷት ቆዩ፡፡ ወዲያው ማርቆስ ጠጋ ብሎ አፏ የተለጎመበትን ጨርቅ መፍታት ጀመረ፡፡ ሽቅብ ፊቱን ስትመለከተው ከዓመት በላይ የምታውቀው አብራው የቀለደችና የሳቀች ያው የድሮው የህዋሷ መሪ ማርቆስ መሆኑን ማመን አቃታት፡፡
“ምን ማድረግህ ነው?” አለ ከበስተግርጌ የቆመው ጺማም ሰውዬ ማርቆስ አፏ የተለጎመበትን ጨርቅ ሲፈታላት ሲያይ እየተቁነጠነጠ።
ማርቆስ ለሰውየው መልስ ሳይሰጠው አፏን ሞልቶ ተርፎ የነበረውን ቡትቶ ጨርቅ ጎትቶ አወጣላት፡፡ ተበርግዶ የቆየ መንጋጋዋ የራሷ መንጋጋ እንዳልሆነ ሁሉ አልገጥምልሽ አላት፡፡ ደርቆ የቆየ ጉርሮዋ የገዛ ምራቋን አልውጥልሽ አላት፡፡ እንባዋ ብቻ ጉንጮቿን እየተለተለ መውረዱን
ቀጠለ፡፡
“ርብቃ …ለምን ለእኛም ለራስሽም አስቸጋሪ ትሆኛለሽ?” ማርቆስ
ቁልቁል እየተመላከተ ተማፀናት፡፡ “ርብቃ ልለምንሽ የት እንዳለ ንገሪንና
ይህ ሁሉ ያብቃ፡፡” ተለማመጣት፡፡
ለምን አይገባቸውም?! ናትናኤል የት እንደለ ኣላውቅም ስትላቸው ለምን አያምኗትም?! እንዴት አድርጋ ነው እውነቱን እውነት ነው የምትላቸው?
“የት እንዳለ አላውቅም፡፡” ልትል ፈለገችና ጉሮዋ አልታዘዝሽ አላት፡፡ በጀርባዋ በተንጋለለችበት ጭንቅላቷን ነቀነቀች፡፡
“ርብቃ ጊዜ በወሰድሽ ቁጥር ሁኔታው ለራስሽ እየከፋ ነው የሚሄደው፡፡ የምትጋፈጫቸው ሰዎች ትዕግሥታቸው ያለቀና ቁጣቸው ወደ ዕልህ የተቀየረ ራሳቸውን መቆጣጠር የማይችሉ ናቸው:: ርብቃ እነዚህ ሰዎች ሊያደርጉት የሚገፋፉትን ደግሞ ማንም አይወደውም፡፡ አንቺ ሴት ነሽ፡፡ እነዚህን ሰዎች የሚቋቋም የመንፈስ ጠንካራነት የለሽም:: በቀላሉ እንደቀርከሃ ሊሰባብሩሽ ይችላሉ፡፡ በቀላሉ! እባክሽን ንገሪኝ፡፡፡ ናትናኤል የት ነው?” የሌሊት ሁኔታዋን መቋቋም አቅቶት ሲቁነጠነጥ ያደረው
ማርቆስ የባሰ ከመምጣቱ በፊት ሊያሳምናት ታገለ፡፡
አ....አላውቅም፡፡” አለችው እንባዋን እያስተናገደች::
“ጥሩ፡፡ መስሪያ ቤትሽ ደውሉ ሲያጣሽና ስራ ከገባሽ ውሰሽ ማደርሽን ሲረዳ እንዴት እዚህ አልደወለም?”
“ፈርቶ ይሆናል... እኔ ምን አውቃለሁ፡፡” እውነተኛነቷን ይገልፅላት ይመስል ድምጿን አለሰለሰችው::
“ምን? ማንን ነው የሚፈራው?”
“እናንተን፡፡” አለች በለቅሶ መሃል፡፡
“አየሽ ይህ ማለት አንቺ ከእኛ ጋር ግንኙነት እንዳለሽ አውቋል ወይም በፊትም ያውቅ ነበር ማለት ነው፡፡ ይህን ሊያውቅ የሚችለው ደግሞ አንቺ....”
አልነገርኩትም!” አለች አቅጣጫውን ስትረዳ አቋርጣው፡፡ “እኔ አልነገርኩትም፡፡እኔ በእርሱ ላይ መረጃ ስስበስብ መቆየቴንም ጭራሽ አያውቅም፡፡ ግን እዚህ ሲመጣ ልታገኙት እንደምትችሉ ጠርጥሮ ይሆናል፡፡”
ለምን ድጋሚ መሥሪያ ቤትሽ ስልክ አልደወለም? ባለፈው ጊዜ ሲደውል ጓደኛሽ ቢሮ ከገባሽ ዉስሽ ማደርሽን እንድትነግረው አድርገናል፡፡እዚህ መደወል ወይ መምጣት ነበረበት፡፡ አልመጣም፧ አልደወለም:: መሥሪያ
ቤትሽም መልሶ አልደወለም:: ለምን?”
“አላውቅም::” እለች በማስተዛዘን፡፡
“ውሽት አውቋል… ሁሉንም ተረድቶታል:: ለዚህ ነው ሊገናኝሽ ያልሞከረ፡፡ ባያውቅ ኖር..”
“ውሸቴን አይደለም!” አቋረጠችው “እመኑኝ ናትናኤል ምንም የሚያውቀው ነገር የለም ናት…”
“ያውቃል! ያውቃል! ምንም የማያውቅ ሰው በጭካኔ የሁለት ሰው ነፍስ አጥፍቶ አይሰወርም፡፡ ትሰሚኛለሽ? የፈጸመው ወንጀል ምንም የማያውቅ ሰው የሚፈጽመው አይደለም!” ትከሻዋን በሁለት እጆቹ ይዞ ነቅነቃት፡፡
“ናትናኤል ሰው ፡ አይገድልም...ውሸት
ነው፡፡” ለራሷ ፡ ነበር የተናገረችው፡፡
“ርብቃ…. ሰዎቻችን ያውቁታል፡፡ ለይተው ስላወቁትም ነው የተከታሉት፡፡ ይገባሻል? የካልቨርትን አድራሻ ከሴትየዋ ማግኘት ስላልቻለ ምናልባትም አድራሻውን አስገድዶ ካውጣጣት በኋላ ነው ደረቷን በጥይት የበሳው፤ ገድሏት የሄደው፡፡
አስታውሽ እሷን ብቻ አይደለም ያጠፋው!
የኛንም ሰው ነው:: ርብቃ… እባብ ነው ሰውዬሽ፡፡ ሁላችንንም አታሎናል፡፡
ምንም የማያውቅ የዋህ መስሎ አታሎናል፡፡ አንቺንም አታሎሻል፡፡ አብረን
ልናቆመው ይገባናል፡፡ ንገሪኝ፤ የት ነው የተሸሸገው?”
“አላውቀውም አልኩህ፡፡”
ገፁ በንዴት ተኮማተረ፡፡
“ርብቃ” አይኖቹን አጥብቦ ተመለከታት፡፡ “በአንድ ወቅት ከጎናችን መቆምሽን አንዘነጋውም፤ ያ የሩቅ ትዝታ አይደለም፤ ግን ደግሞ መረባችን በከዳተኞች ምላጭ ሲበጣጠስና ውጥናችን በባንዳዎች ራስ ወዳድነት እርቃኑን ወጥቶ እያንዳንዳችን ለስደትና ለሞት ስንዳረግ በዝምታ መመልከት አንችልም፡፡ ይህ እንዳይሆን ደግሞ የምንጠላውንም ነገር ቢሆን ለማድረግ እንገደዳለን፡፡ ርብቃ ትሰሚኛለሽ? መንፈስሽ መኮሳሽት ካለበት እናኮላሽዋለን፤ሰውነትሽ መዋረድ ካለበት እናዋርደዋለን! ህሊናሽ መጨቅየት ካለበት እናጨቅየዋለን… የማታ ማታ የጠየቅንሽን ሁሉ ታወጪዋለሽ፡፡ ይህ ከመሆኑ በፊት አስተውይ፡፡ ናትናኤል አታሎሻል! የስጋ ፍላጎትሽን ተጠቅሞ
ምስጢራችንን ከቀዳ በኋላ አጋልጦሽ ተሰውሯል፡፡ የት ነው ያለው?
ናትናኤል የት ነው?”
“አላውቅም'ኮ” እንባዋ ገና ድሮ በቀደደው ቦይ ያንቆረቆር ጀመር፡፡
የመኝታ ቤቷ በር ተከፍቶ ሦስት ሰዎች ተከታትለው ገቡ፡፡ ሁለቱን አይታቸው አታወቅም አንደኛው ግን ከትላንት ጀምሮ ሲቀጠቅጣት የቆየ ነው ከፊት ቀደም ያለው ሰው በእድሜ ጠና ያለ ይመስላል፡፡ ወደፊት ራመድ ብሎ ወደ አልጋዋ ግርጌ ከተጠጋ በኋላ በክፍሉ ውስጥ ለተሰበሰቡት ሰዎች እንዲፈቷት ምልክት ሰጣቸውና ከማርቆስ ጋር በሹክሹክታ ይነጋገር ጀመር
❤1👍1