ሰው ካለ፥ ለሥነ ልቡና ጥናቱ ስለሚረዳ እንድትጠቁመን
ነው ። በዩኒቨርስቲ ውስጥ እንኳ ከእሱ ጋር በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ግንኙነት ይኖራቸዋል ተብሎ የተገመተውን ከአንተ ጀምሮ የጥናት ቡድኑ ያነጋገረ ይመስለኛል ።በተለይ ከውጭ የምታውቀው ካለ ይመረጣል
እስክንድር አሰበ ። ግን ወዲያውኑ በሐሳቡ የመጣለት ሰው አልነበረም ።
“ ሁለተኛ , የጥናት ቡድኑ ውጤቱን እስኪነግረን ወይም የትምህርት ክፍሉ ለኣቤል ችግር መፍትሔ እስኪያገኝለት ድረስ፥ የመኝታ ክፍል ጓደኛው እንደ መሆንህ መጠን አቤል ራሱን እንዳይጎዳ በማጽናናት እንድትረዳው አደራ
ጥለንብሃል
“ አቤልን እንዴት ማጽናናት ይቻላል ? ” ሲል አሰበ እስክንድር ።
“ ግን ሁለተኛው ነገር ከባድ ነው ኣላቸው ተስፋ ባጣ ድምፅ ።
"ግድ የለም ። ማለቴ ፡ አንት በሚቻልህ መጠን በቅርቡ ሁን ። ብቻውን አትተወው በተረፈ ብቸኛ የማይሆንበትን የተሻለ ዘዴ እኔ በዚሁ ሰሞን ውስጥ እፈልግለታለሁ አሉ። አንዳች የተማመኑበት ነገር በልባቸው እንደ ያዙ ኮራ ብለው ።
እስክንድር ትዕዛዛቸውን በደስታ ተቀበለ ። ደስ አለው ።ከዮናታን ተለይቶ ከሔደ በኋላ፥መንገድ ላይ ብቻውን ከሐሳቡ
ጋር ይሣሣቅ ነበር ። ያስደሰተው አቤል በሚረዳበት ጥረት እሱም መግባቱ ነው ። ዮናታን በጠየቁት መህረት ከዩኒቨርስቲ ውጭ አቤልን የሚቀርብ ሰው አሰበ ዘመዶቼ ብሎ አቤል ያስተዋወቀው አንዳንድ ሰዎች በሐሳቡ መጡበት ።
ነገር ግን አቤል ብዙ አይቅርባቸውም ። ያን ያህል አይጠያየቁም ። እና፥ ታዲያ ምን ያህል ይጠቅማሉ ?
አንዲት ሴት ትዝ አለችው ። ብርቅነሽ ! የአንድ ቀን አዳር ትውውቅ ቢሆንም፡ከአቤል ጋር ከሌለች የተሻለ ግንኙነታቸው ለአቤል በሕይወቱ ውስጥ አዲስ አይነት ግንኙነት ነውና ።
💥ይቀጥላል💥
ነው ። በዩኒቨርስቲ ውስጥ እንኳ ከእሱ ጋር በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ግንኙነት ይኖራቸዋል ተብሎ የተገመተውን ከአንተ ጀምሮ የጥናት ቡድኑ ያነጋገረ ይመስለኛል ።በተለይ ከውጭ የምታውቀው ካለ ይመረጣል
እስክንድር አሰበ ። ግን ወዲያውኑ በሐሳቡ የመጣለት ሰው አልነበረም ።
“ ሁለተኛ , የጥናት ቡድኑ ውጤቱን እስኪነግረን ወይም የትምህርት ክፍሉ ለኣቤል ችግር መፍትሔ እስኪያገኝለት ድረስ፥ የመኝታ ክፍል ጓደኛው እንደ መሆንህ መጠን አቤል ራሱን እንዳይጎዳ በማጽናናት እንድትረዳው አደራ
ጥለንብሃል
“ አቤልን እንዴት ማጽናናት ይቻላል ? ” ሲል አሰበ እስክንድር ።
“ ግን ሁለተኛው ነገር ከባድ ነው ኣላቸው ተስፋ ባጣ ድምፅ ።
"ግድ የለም ። ማለቴ ፡ አንት በሚቻልህ መጠን በቅርቡ ሁን ። ብቻውን አትተወው በተረፈ ብቸኛ የማይሆንበትን የተሻለ ዘዴ እኔ በዚሁ ሰሞን ውስጥ እፈልግለታለሁ አሉ። አንዳች የተማመኑበት ነገር በልባቸው እንደ ያዙ ኮራ ብለው ።
እስክንድር ትዕዛዛቸውን በደስታ ተቀበለ ። ደስ አለው ።ከዮናታን ተለይቶ ከሔደ በኋላ፥መንገድ ላይ ብቻውን ከሐሳቡ
ጋር ይሣሣቅ ነበር ። ያስደሰተው አቤል በሚረዳበት ጥረት እሱም መግባቱ ነው ። ዮናታን በጠየቁት መህረት ከዩኒቨርስቲ ውጭ አቤልን የሚቀርብ ሰው አሰበ ዘመዶቼ ብሎ አቤል ያስተዋወቀው አንዳንድ ሰዎች በሐሳቡ መጡበት ።
ነገር ግን አቤል ብዙ አይቅርባቸውም ። ያን ያህል አይጠያየቁም ። እና፥ ታዲያ ምን ያህል ይጠቅማሉ ?
አንዲት ሴት ትዝ አለችው ። ብርቅነሽ ! የአንድ ቀን አዳር ትውውቅ ቢሆንም፡ከአቤል ጋር ከሌለች የተሻለ ግንኙነታቸው ለአቤል በሕይወቱ ውስጥ አዲስ አይነት ግንኙነት ነውና ።
💥ይቀጥላል💥
👍1
#በፍቅር_ላይ_ሾተላይ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሰባት
፡
፡
#ድርሰት_በትክክል_ገና
....መንፈሷ ላይድን ቆስሎ፧ ሃሣቧ እዚህም እዚያም እየባከነ፤በተኛችበት ሆና በእንባ እየታጠበች ሁለት ቀን በጓደኛዋ ቤት ካሳለፈች በኋላ፤ ተነሣች፡፡
አካሏ ጠንካራ ቢመስልም፤ መንፈሷ ግን ደካማና የተረበሽ ነበር።በዚህች በሁለት ቀን ውስጥ ከዚህ ዓለም የተገለለች ዓይነት ሰሜት ይስማታል፡፡
የእናቷ፡ የወንድሟና፤ የሻምበል ብሩክ ሁኔታ ከፊቷ ድቅን ይልባታል፡፡
እናቷን ለሁለት ቀን ሳታያት በመቅረቷ ሁለት ዓመት የተለያቻት ያህል በናፍቆት ተቃጥላለች፡፡
“እንዴት ሆና ይሆን?” እያለች ሌሊቱን ስትጨነቅ ነው ያደረችው፡፡እናቷን በህልሟ አይታታለች፡፡ በዚያው ጐን ለጐን የሻምበል ብሩክ ጉዳይ አለ፡፡ ዛሬ እሁድ ስለሆነ ሻምበል ብሩክ እየጠበቃት ነው፡፡ ስለዚህ እሱን ማግኘት አለባት፡፡ ካላየችው ጤነኛ የምትሆን አልመሰላትም፡፡ልቧ ከውስጥ ደም ቢያለቅስም፤ ጥርሶቿ ግን እውነተኛ ስሜቷን በመደበቃቸው፤አዜብ ተጽናናች፡፡
“በቃ እንሂድ”አለቻት ለአዜብ ልብሷን ለባብሳ እንደጨረሰች፡፡
እሺ ትሁት፡፡ መጣሁ ጠብቂኝ” አለችና ሄዳ የታክሲ ገንዘብ ይዛ መጣች፡፡ ከቤት ሲወጡ ከቀኑ ስምንት ሰዓት ተኩል ሆኖ ነበር፡፡ ዕለቱ እሁድ ነው :: ተያይዘው በታክሲ ወደ የካቲት አስራ ሁለት ሆስፒታል በረሩ...
በዚህ ቀን ሻምበል ብሩክ ከአሁን አሁን ትመጣለች በማለት በጉጉት እየተጠባበቃት ነበር፡፡ ትዕግስት መራራ ነች ፍሬዋ ግን ጣፋጭ ነው የሚለውን ብሂል በሃሣቡ እያውጠነጠነ ፣ትዕግስት አልባ በመሆን ስህተት እንዳይፈጽም ከራሱ ጋር እየተሟገተ ይገኛል፡፡
ከዚህ በፊት ከትዕግስት ውጭ በመሆን ከሱ የማይጠበቅ ድርጊት በመፈጸሙ ተፀፅቶ፤ ለራሱ የገባውን ቃል ዘነጋና፤ ባለፈው ስልክ የደወለችለት ዕለት፤ በድጋሚ ስህተት ፈጸመ፡፡በዚያን ሰዓት ትህትና በሁኔታው ተደናግጣ...
ምን ሆነሃል ብሩኬ?“ ነበር ያለችው፡፡ በአነጋገሩ የድሮው ሻምበል ብሩክ መሆኑ ፍጹም አጠራጥሯት፡፡
ሻምበል ብሩክ እንደበረዶ ቀዝቅዞ ነበር ያነጋገራት :: ይህንን ስህተት መፈጸሙን ያወቀው ግን ስልኩን ከዘጋ በኋላ ነው፡፡
ስልኩን አንስቶ ሲያነጋግራትና፤ሲሰናበታት በነበረው ሁኔታ ተደናግጣ ተደናግጣ “ምን ሆነብኝ?“ በማለት ተጨንቃ፤ ምን እንዳጋጠመው ለማወቅ ፤ እሁድ
አልደርስልሽ አላት፡፡ ሻምበል ብሩክም ስልኩን ከዘጋ በኋላ ምን ያደርግ እንደነበር ሲረዳ ተደናገጠና፤ የሚይዝ የሚጨብጠው ጠፋው፡፡
“ ምን ዐይነት እራሴን መቆጣጠር የማልችል ደደብ ነኝ?” ሲል በራሱ አማረረ
"እሺ አሁን ምን ይሻላል?“ በሚል ጭንቀት ተውጦ ለፈፀመው ስህተት ምክንያት ሲፈልግ አንድ ሃሣብ መጣለት፡፡
ሻምበል ስሜቱ በሁለት ተቃራኒዎች መካከል መዋዠቅ ጀምሯል፡፡ወደር የሌለው ፍቅር በአንድ በኩል፤ የጥላቻ ስሜት በሌላ በኩልእንደከበሮ ወጥረው ይሞግቱታል፡፡
በቃላት ሊገልጸው በማይችለው ሁኔታ ያፈቅራታል፡፡ የዚያን ዕለቱ ከዶክተር ባይከዳኝ ጋር እጅ ለእጅ ተቆላልፋ ወደ ቤቱ ይዟት ሲገባ የነበረው ሁኔታዋ
ከፊቱ ላይ ድቅን ሲልበት ደግሞ፤ ከአንጀቱ ይጠላታል፡፡
ለማንኛውም ይህ ፍቅሩ ጥላቻውን የሚያጠፋበት፣አሊያም ጥላቻው
ፍቅሩን ከውስጡ ጠራርጉ የሚያስወግድበት፤ እውነተኛው ሰዓት
እስከሚደርስ ድረስ በትዕግስት ለመቆየትና የዚያ የውሽት ልጃገረድነት
ጭምብል ወልቆ እውነተኛው ማንነቷ የሚረጋገጥበትን ጊዜ በጉጉት
መጠባበቁን መረጠ፡፡
በሱ እምነትና ግምት ያ ቀን እሁድ እለት እንዲሆን ወስኗል፡፡ሻምበል እሁድ ዕለት ደርሶለት ይሄ ጥርጣሬና ጥላቻው አንድም የሚወገድበት፤አሊያም ከትህትና ጋር የሚቆራረጥበት ዕለት በመሆኑ የአሁኑ እሁድ ከምንግዜውም የበለጠ ናፈቀው፡፡
ትህትና ደግሞ በበኩሏ ሻምበል ብሩክ እንደዚያ ቅዝቅዝ ብሎና ተለውጦ በስልክ ሲያነጋግራት ተረብሻ፣የመገናኛቸው ዕለት ደርሶላት ሄዳ ምን እንደሆነ እስከምትጠይቀው ድረስ ቸኩላ፤ እሁድን እየተጠባበቀች ነበር፡፡
ሁለት ልቦች በየግል ምክንያቶቻቸውን አምቀው፤ ሰዓቱን በመጠባበቅ ላይ ቢሆኑም፤ ሰዎች በፈለጉት መንገድ ሳይሆን፤ ጊዜ በራሱ ህግና ስርዓት የሚመራ ነውና፤ እሁድ የራሱን አዲስ ክስተት ይዞ ብቅ አለ፡፡
ሰው በጊዜ ቢያቅድም ጊዜ የሰው ተጐታች አይደለምና የታቀደ ሁሉ
አይሳካም :: በተገላቢጦሽ ደግሞ ሰው የጊዜ ተጉታች ነውና፤ አንዳንድ የሰዎች ዕቅድ ጊዜው ካልፈቀደ በዕቅድነቱ ይቀርና ጊዜ የራሱን አዲስ ክስተት ይዞ ይመጣል፡፡
ትህትና ድንበሩ በአበራና በአለሌው እንደሻው አማካይነት በተቀነባበረ ሴራ፤ በአካሏ ላይ ጉዳት ስለደረሰባትና ፤በቀሪ ህይወቷ ላይ ጥቁር ነጥብ የሚጥል ወንጀል ስለተለፈፀመባት፤ በናፍቆት የተጠባበቀችው እሁድ ቢመጣም ያ ቀን ከደረሰባት ዱላና አስገዳጅ የግብረ ሥጋ ግንኙነት ጉዳት ያገገመችበት ቀን ሆኖ ዋለ፡፡
እንደዚያ የምታፈቅረው ጓደኛዋ ናፍቋት፤ እናቷን ለሁለት ቀናት ያህል ስትለያት የምታደርገው ጠፍቷት፤ በእንባ እየታጠበች በዚያች በሁለት ቀን ውስጥ ወዟ ምጥጥ ብሎ፤ አካሏ ጠውልጉና ውበቷ ተገፍፎ ስትታይ፤ ትህትና ነች ብሎ ለመናገር አስቸጋሪ ነበር፡፡ውበት የስሜት
ነጸብራቅ የመሆኑ እውነታ ከፊቷ ይነበብ ነበር፡፡
ለዚያውም አዜብ ከአጠገቧ ሳትለይ በማንኛውም ረገድ ባታፅናናትና
ባትንከባከባት ኖሮ፤ ጉዳቷ ከዚህም የከፋ ይሆን ነበር፡፡ከዚህ ሁሉ በኋላ በሁለተኛው ቀን ላይ ሰውነቷን ተጣጥባ፤ በቅባት ፊቷን አባብሳ፤ የአዜብን ምርጥ ቀሚስ ለብሳ ፤ ሰው መስላ ተነሣች፡፡
ሞራሏ እንዳይነካና ያለፈውን እንድትረሣ አዜብ ያላደረገችላት ጥረት አልነበረም፡፡ ትህትናም ጓደኛዋን ለማስደሰት ያህል ብቻ ልቧ ከውስጥ ደም እያለቀስ፤ ከላይ ከላይ ፈገግታ እያሳየቻት ተነሳች፡፡
በተለይም በዚያን ዕለት ጨረቃዋ በመኝታ ክፍላቸው ውስጥ ብርሃኗን ስትፈነጥቅ፤ ከሻምበል ብሩክ ጋር ባሳለፈችው አስደሳች ምሽት የተናገረችው ትዝ ይላትና እረፍት ይነሳታል፡፡ ያንን የሚያሰቃይ ስሜቷን ውጣ በፍጹም ጤነኛና ደሰተኛ መስላ ልብሷን ለባብሳ እንደጨረሰች...
"እንሂድ አዜቢና” አለቻት፡፡
እናቷ ይህችን ሁለት ቀን ልጇ ሳትመጣ በመቅረቷ እዚያ ሆስፒታል ውስጥ በእንባ እየታጠበች አንዱአለምን ካልወለድካት እያለች ስታስጨንቀው፤ በሁለተኛው ቀን ላይ የት እንዳለች ቁርጡን ነገራት፡፡
አንዱዓለም እህቱ የት እንዳለች የሰማው ከአዜብ ነው፡፡
• ትሁት ሻምበል ጋ ነች፡፡ ሁለት ቀን እዚያ ስለምትቆይ አንተ ከእናትህ እንዳትለይ አደራህን” ብላ በሚስጥር ስለነገረችው፤ አንዱአለም ዜናውን በደስታ ተቀብሎ ለደቂቃ ከእናቱ እንደማይለይ በገባላት ቃል መሠረት ከዚያ አካባቢ ውልፍት ሳይል ነው የቆየው፡፡
ትህትና በዚህች በሁለት ቀን ውስጥ ሁለት ዓመት እንደተለያቻች ሁሉ ናፍቃት፤ ሆስፒታል ስትደርስ እየሮጠች ሄዳ እናቷ ላይ ድፍት ብላ አለቀሰች፡፡ አዜብ የጓደኛዋን ሁኔታ ስትመለከት አንጀቷ ተላወሰ፡፡አልቻለችም፡፡ አብራት አለቀሰች፡፡
እናቷም ልጇ ላይ ጥምጥም ብላ በስስት እያገላበጠች ሣመቻትና..
በጤናሽ ነው ትሁቴ? አለሽልኝ የኔ እናት? ” ዐይን ዐይኖቿን በጉጉት እያየች፡፡
“ደህና ነኝ እማይዬ አንቺስ እንዴት ነሽ?” እናቷን እያሻሸች በዐይኗ አንዱአለምን ስትፈልግ እሱም የሆነ ነገር ሊነግራት ፈልጐ ምልክት ሲሰጣት አየችና ልትስመው ሄደች.....
“ሻምበል ጋ እንደነበርሽ ነግሬአታለሁ” አላት ድምፁን ዝቅ አድርጉ፡፡
ትንሽ ሣቅ ብላ......
“እሺ" አለችው::
ከዚያም በኋላ ከእናቷ አጠገብ የተኙትን በሽተኛ አዛውንት ጤንነታቸውን ጠይቀው፣ እናቷን ከበው ተቀመጡ፡፡ እናቷ የልጇን
ዐይን፤ዐይን፤በስስት ስትመለከት ሆዷ ቡጭ ቡጭ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ሰባት
፡
፡
#ድርሰት_በትክክል_ገና
....መንፈሷ ላይድን ቆስሎ፧ ሃሣቧ እዚህም እዚያም እየባከነ፤በተኛችበት ሆና በእንባ እየታጠበች ሁለት ቀን በጓደኛዋ ቤት ካሳለፈች በኋላ፤ ተነሣች፡፡
አካሏ ጠንካራ ቢመስልም፤ መንፈሷ ግን ደካማና የተረበሽ ነበር።በዚህች በሁለት ቀን ውስጥ ከዚህ ዓለም የተገለለች ዓይነት ሰሜት ይስማታል፡፡
የእናቷ፡ የወንድሟና፤ የሻምበል ብሩክ ሁኔታ ከፊቷ ድቅን ይልባታል፡፡
እናቷን ለሁለት ቀን ሳታያት በመቅረቷ ሁለት ዓመት የተለያቻት ያህል በናፍቆት ተቃጥላለች፡፡
“እንዴት ሆና ይሆን?” እያለች ሌሊቱን ስትጨነቅ ነው ያደረችው፡፡እናቷን በህልሟ አይታታለች፡፡ በዚያው ጐን ለጐን የሻምበል ብሩክ ጉዳይ አለ፡፡ ዛሬ እሁድ ስለሆነ ሻምበል ብሩክ እየጠበቃት ነው፡፡ ስለዚህ እሱን ማግኘት አለባት፡፡ ካላየችው ጤነኛ የምትሆን አልመሰላትም፡፡ልቧ ከውስጥ ደም ቢያለቅስም፤ ጥርሶቿ ግን እውነተኛ ስሜቷን በመደበቃቸው፤አዜብ ተጽናናች፡፡
“በቃ እንሂድ”አለቻት ለአዜብ ልብሷን ለባብሳ እንደጨረሰች፡፡
እሺ ትሁት፡፡ መጣሁ ጠብቂኝ” አለችና ሄዳ የታክሲ ገንዘብ ይዛ መጣች፡፡ ከቤት ሲወጡ ከቀኑ ስምንት ሰዓት ተኩል ሆኖ ነበር፡፡ ዕለቱ እሁድ ነው :: ተያይዘው በታክሲ ወደ የካቲት አስራ ሁለት ሆስፒታል በረሩ...
በዚህ ቀን ሻምበል ብሩክ ከአሁን አሁን ትመጣለች በማለት በጉጉት እየተጠባበቃት ነበር፡፡ ትዕግስት መራራ ነች ፍሬዋ ግን ጣፋጭ ነው የሚለውን ብሂል በሃሣቡ እያውጠነጠነ ፣ትዕግስት አልባ በመሆን ስህተት እንዳይፈጽም ከራሱ ጋር እየተሟገተ ይገኛል፡፡
ከዚህ በፊት ከትዕግስት ውጭ በመሆን ከሱ የማይጠበቅ ድርጊት በመፈጸሙ ተፀፅቶ፤ ለራሱ የገባውን ቃል ዘነጋና፤ ባለፈው ስልክ የደወለችለት ዕለት፤ በድጋሚ ስህተት ፈጸመ፡፡በዚያን ሰዓት ትህትና በሁኔታው ተደናግጣ...
ምን ሆነሃል ብሩኬ?“ ነበር ያለችው፡፡ በአነጋገሩ የድሮው ሻምበል ብሩክ መሆኑ ፍጹም አጠራጥሯት፡፡
ሻምበል ብሩክ እንደበረዶ ቀዝቅዞ ነበር ያነጋገራት :: ይህንን ስህተት መፈጸሙን ያወቀው ግን ስልኩን ከዘጋ በኋላ ነው፡፡
ስልኩን አንስቶ ሲያነጋግራትና፤ሲሰናበታት በነበረው ሁኔታ ተደናግጣ ተደናግጣ “ምን ሆነብኝ?“ በማለት ተጨንቃ፤ ምን እንዳጋጠመው ለማወቅ ፤ እሁድ
አልደርስልሽ አላት፡፡ ሻምበል ብሩክም ስልኩን ከዘጋ በኋላ ምን ያደርግ እንደነበር ሲረዳ ተደናገጠና፤ የሚይዝ የሚጨብጠው ጠፋው፡፡
“ ምን ዐይነት እራሴን መቆጣጠር የማልችል ደደብ ነኝ?” ሲል በራሱ አማረረ
"እሺ አሁን ምን ይሻላል?“ በሚል ጭንቀት ተውጦ ለፈፀመው ስህተት ምክንያት ሲፈልግ አንድ ሃሣብ መጣለት፡፡
ሻምበል ስሜቱ በሁለት ተቃራኒዎች መካከል መዋዠቅ ጀምሯል፡፡ወደር የሌለው ፍቅር በአንድ በኩል፤ የጥላቻ ስሜት በሌላ በኩልእንደከበሮ ወጥረው ይሞግቱታል፡፡
በቃላት ሊገልጸው በማይችለው ሁኔታ ያፈቅራታል፡፡ የዚያን ዕለቱ ከዶክተር ባይከዳኝ ጋር እጅ ለእጅ ተቆላልፋ ወደ ቤቱ ይዟት ሲገባ የነበረው ሁኔታዋ
ከፊቱ ላይ ድቅን ሲልበት ደግሞ፤ ከአንጀቱ ይጠላታል፡፡
ለማንኛውም ይህ ፍቅሩ ጥላቻውን የሚያጠፋበት፣አሊያም ጥላቻው
ፍቅሩን ከውስጡ ጠራርጉ የሚያስወግድበት፤ እውነተኛው ሰዓት
እስከሚደርስ ድረስ በትዕግስት ለመቆየትና የዚያ የውሽት ልጃገረድነት
ጭምብል ወልቆ እውነተኛው ማንነቷ የሚረጋገጥበትን ጊዜ በጉጉት
መጠባበቁን መረጠ፡፡
በሱ እምነትና ግምት ያ ቀን እሁድ እለት እንዲሆን ወስኗል፡፡ሻምበል እሁድ ዕለት ደርሶለት ይሄ ጥርጣሬና ጥላቻው አንድም የሚወገድበት፤አሊያም ከትህትና ጋር የሚቆራረጥበት ዕለት በመሆኑ የአሁኑ እሁድ ከምንግዜውም የበለጠ ናፈቀው፡፡
ትህትና ደግሞ በበኩሏ ሻምበል ብሩክ እንደዚያ ቅዝቅዝ ብሎና ተለውጦ በስልክ ሲያነጋግራት ተረብሻ፣የመገናኛቸው ዕለት ደርሶላት ሄዳ ምን እንደሆነ እስከምትጠይቀው ድረስ ቸኩላ፤ እሁድን እየተጠባበቀች ነበር፡፡
ሁለት ልቦች በየግል ምክንያቶቻቸውን አምቀው፤ ሰዓቱን በመጠባበቅ ላይ ቢሆኑም፤ ሰዎች በፈለጉት መንገድ ሳይሆን፤ ጊዜ በራሱ ህግና ስርዓት የሚመራ ነውና፤ እሁድ የራሱን አዲስ ክስተት ይዞ ብቅ አለ፡፡
ሰው በጊዜ ቢያቅድም ጊዜ የሰው ተጐታች አይደለምና የታቀደ ሁሉ
አይሳካም :: በተገላቢጦሽ ደግሞ ሰው የጊዜ ተጉታች ነውና፤ አንዳንድ የሰዎች ዕቅድ ጊዜው ካልፈቀደ በዕቅድነቱ ይቀርና ጊዜ የራሱን አዲስ ክስተት ይዞ ይመጣል፡፡
ትህትና ድንበሩ በአበራና በአለሌው እንደሻው አማካይነት በተቀነባበረ ሴራ፤ በአካሏ ላይ ጉዳት ስለደረሰባትና ፤በቀሪ ህይወቷ ላይ ጥቁር ነጥብ የሚጥል ወንጀል ስለተለፈፀመባት፤ በናፍቆት የተጠባበቀችው እሁድ ቢመጣም ያ ቀን ከደረሰባት ዱላና አስገዳጅ የግብረ ሥጋ ግንኙነት ጉዳት ያገገመችበት ቀን ሆኖ ዋለ፡፡
እንደዚያ የምታፈቅረው ጓደኛዋ ናፍቋት፤ እናቷን ለሁለት ቀናት ያህል ስትለያት የምታደርገው ጠፍቷት፤ በእንባ እየታጠበች በዚያች በሁለት ቀን ውስጥ ወዟ ምጥጥ ብሎ፤ አካሏ ጠውልጉና ውበቷ ተገፍፎ ስትታይ፤ ትህትና ነች ብሎ ለመናገር አስቸጋሪ ነበር፡፡ውበት የስሜት
ነጸብራቅ የመሆኑ እውነታ ከፊቷ ይነበብ ነበር፡፡
ለዚያውም አዜብ ከአጠገቧ ሳትለይ በማንኛውም ረገድ ባታፅናናትና
ባትንከባከባት ኖሮ፤ ጉዳቷ ከዚህም የከፋ ይሆን ነበር፡፡ከዚህ ሁሉ በኋላ በሁለተኛው ቀን ላይ ሰውነቷን ተጣጥባ፤ በቅባት ፊቷን አባብሳ፤ የአዜብን ምርጥ ቀሚስ ለብሳ ፤ ሰው መስላ ተነሣች፡፡
ሞራሏ እንዳይነካና ያለፈውን እንድትረሣ አዜብ ያላደረገችላት ጥረት አልነበረም፡፡ ትህትናም ጓደኛዋን ለማስደሰት ያህል ብቻ ልቧ ከውስጥ ደም እያለቀስ፤ ከላይ ከላይ ፈገግታ እያሳየቻት ተነሳች፡፡
በተለይም በዚያን ዕለት ጨረቃዋ በመኝታ ክፍላቸው ውስጥ ብርሃኗን ስትፈነጥቅ፤ ከሻምበል ብሩክ ጋር ባሳለፈችው አስደሳች ምሽት የተናገረችው ትዝ ይላትና እረፍት ይነሳታል፡፡ ያንን የሚያሰቃይ ስሜቷን ውጣ በፍጹም ጤነኛና ደሰተኛ መስላ ልብሷን ለባብሳ እንደጨረሰች...
"እንሂድ አዜቢና” አለቻት፡፡
እናቷ ይህችን ሁለት ቀን ልጇ ሳትመጣ በመቅረቷ እዚያ ሆስፒታል ውስጥ በእንባ እየታጠበች አንዱአለምን ካልወለድካት እያለች ስታስጨንቀው፤ በሁለተኛው ቀን ላይ የት እንዳለች ቁርጡን ነገራት፡፡
አንዱዓለም እህቱ የት እንዳለች የሰማው ከአዜብ ነው፡፡
• ትሁት ሻምበል ጋ ነች፡፡ ሁለት ቀን እዚያ ስለምትቆይ አንተ ከእናትህ እንዳትለይ አደራህን” ብላ በሚስጥር ስለነገረችው፤ አንዱአለም ዜናውን በደስታ ተቀብሎ ለደቂቃ ከእናቱ እንደማይለይ በገባላት ቃል መሠረት ከዚያ አካባቢ ውልፍት ሳይል ነው የቆየው፡፡
ትህትና በዚህች በሁለት ቀን ውስጥ ሁለት ዓመት እንደተለያቻች ሁሉ ናፍቃት፤ ሆስፒታል ስትደርስ እየሮጠች ሄዳ እናቷ ላይ ድፍት ብላ አለቀሰች፡፡ አዜብ የጓደኛዋን ሁኔታ ስትመለከት አንጀቷ ተላወሰ፡፡አልቻለችም፡፡ አብራት አለቀሰች፡፡
እናቷም ልጇ ላይ ጥምጥም ብላ በስስት እያገላበጠች ሣመቻትና..
በጤናሽ ነው ትሁቴ? አለሽልኝ የኔ እናት? ” ዐይን ዐይኖቿን በጉጉት እያየች፡፡
“ደህና ነኝ እማይዬ አንቺስ እንዴት ነሽ?” እናቷን እያሻሸች በዐይኗ አንዱአለምን ስትፈልግ እሱም የሆነ ነገር ሊነግራት ፈልጐ ምልክት ሲሰጣት አየችና ልትስመው ሄደች.....
“ሻምበል ጋ እንደነበርሽ ነግሬአታለሁ” አላት ድምፁን ዝቅ አድርጉ፡፡
ትንሽ ሣቅ ብላ......
“እሺ" አለችው::
ከዚያም በኋላ ከእናቷ አጠገብ የተኙትን በሽተኛ አዛውንት ጤንነታቸውን ጠይቀው፣ እናቷን ከበው ተቀመጡ፡፡ እናቷ የልጇን
ዐይን፤ዐይን፤በስስት ስትመለከት ሆዷ ቡጭ ቡጭ
👍1
አለ፡፡ መጐሳቆሏ በልቧ የእጮኛዋ ቤት እንዳልተስማማት ታወቃት፡፡
« ብሩኬ ለምን አልመጣም?” ስትል ጠየቀቻት፡፡ ስለማንኛውም ለማወቅ ብላ
አስቸኳይ ስራ መታዘዙን ነገረቻት፡፡ እናቷ ልጇ የህፃንነት ጊዜዋን ማለፏ የታወቃት አሁን ገና እጮኛዋ ቤት ካደረች በኋላ እንጂ እስከዛሬ ድረስ ለሷ ህፃን ልጅ ነበረች፡፡
በዚህ ሁኔታ እየተጨዋወቱ እስከ አሥራ ሁለት ሰዓት ድረስ ሆስፒቷል ቆዩ፡፡ በዚህ እነሱ ሆስፒታል በነበሩበት ሰዓት፤ ሻምበል ብሩክ ሌላ ዓለም ውስጥ ገብቶ ነበር፡፡
በዚያን ዕለት በናፍቆት የሚጠባበቃት ፍቅረኛው ቀረች፡፡ ተስፋ ሳይቆርጥ ከመኝታ ክፍሉ ውስጥ ጋደም ብሎ ጠበቃት፡፡ ለወትሮው የሚወደው ዘፈን እንኳን እንጨት፣ እንጨት፤ ብሎት ዝም ብሎ እንዲጮህ ብቻ ቴፑን በረጅሙ ለቆታል፡፡
ትህትና የምትመጣበት ሰዓት አልፎ እየመሸ ሄደ፡፡ ልክ ከቀኑ አሥር ሰዓት ሲሆን አልቻለም፡፡ “በቃ ልክ ነው! እንዳነቃሁበት አውቃለች ማለት ነው !!" በንዴት ጦፎ ከአልጋው ላይ ወረደና ልብሱን ለባብሶ ወጣ፡፡
ከዚያም ታክሲ ያዘና ወደ ዶክተር ባይከዳኝ ቤት በረረ...እዚያ ደርሶ
በርቀት ቆመና፤ ዐይኖቹን በዶክተር ባይከዳኝ አጥር በር ላይ ተከላቸው ::
ብቅ የሚል ሰው አልነበረም፡፡ እዚያ ቆሞ ቢያንስ ለአንድ ሰዓት ያህል ጠበቀ፡፡ ትህትና የለችም፡፡ ደግነቱ ዶክተር ባይከዳኝ መኪናውን አስነስቶ ወጣ፡፡
ሻምበል ራሱን በመከለል ዐይኖቹን ብልጥጥ አድርጎ መኪናዋ ውስጥ
ትህትናን ፈለጋት፡፡ የለችም፡፡
ዶክተር ባይከዳኝ ባይወጣ ኖሮ እዚያው እጥሩ ጥግ ተወሽቆ መቅረቱ ነበር፡፡
ዶክተር ባይከዳኝ ዘንድ ያለመኖሯን ሲያውቅ፤ ተመልሶ ታክሲ ያዘና
ወደ ቤቱ ሄደ፡፡
ሻምበል ብሩክ የሚያደርገውን አያውቅም :: መንገድ ላይ ብቻውን
ያወራል፡፡ እንደዚያ ብቻውን ሲነጋገር የተመለከቱ አንዳንዶቹ ቀውስ አድርገው
ሲገምቱት፤ አንዳንዶቹ ደግሞ በአዘኔታ ከንፈራቸውን ይመጡለት ነበር፡፡ በዚህ ሁኔታ ወዲያና ወዲህ ሲል ቆይቶ ከቤቱ
የደረሰው ከምሽቱ አንድ ሰዓት ላይ ነበር፡፡
ትህትና አልመጣችም? ” ሲል ሠራተኛዋን በጉጉት ጠየቃት፡፡ያለመምጣቷን ነገረችው፡፡
“ስልክስ አልደወለችም? ”
አልደወለችም ጋሼ” ስትል መለሰችለት፡፡
ተስፋ ቆረጠና ወደ መኝታ ክፍሉ ገባ፡፡ እሱ እንደዚህ በጭንቀት ሲወራጭ! አዜብና ትህትናም በጭንቀት ተወጥረው፣ በዚያን ምሽት ከሆስፒታል ወጥተው ወደሱ እየበረሩ ነበር፡፡
ከምሽቱ አንድ ሰዓት ከሩብ ላይ ከቤት ደረሱ፡፡
የቤት ሠራተኛው ትህትና መምጣቷን ስታይ ደስ አላት፡፡ የብሩክ ንዴት አስጨንቋት ነበር፡፡ እየሮጠች ሄደችና...
ጋሼ ትህትና መጥታለች ” ስትል በፈገግታ አበሰረችው፡፡ ሻምበል ብሩክ ሳያስበው በደስታ ወደ ላይ ዘለለና ብርድ ልብሱን ወደዚያ አሽቀንጥሮ ተነሳ፡፡
“አትገባም እንዴ ታዲያ? እንግዳ መሆኗ ነው? ” ነጠላ ጫማውን እየተጫማ፡፡
“ከሰው ጋር ነች ” አለችው፡፡
የጠፋ ሰው ከየት ተገኘ? ” ሄደና መጀመሪያ እሷን ከሳመ በኋላ፤ ወደ
አዜብ ሊሄድ የነበረው ጥረቱን ገታችው :: ቶሎ አልለቅም አለችው፡፡ክፉኛ ናፍቋት ነበርና ጥምጥም አለችበት፡፡
ዐይኖቿ እምባ አቀረሩ፡፡ እሱም እቅፍ አድርጐ ሣማትና ናፍቆቱን ሲወጣ...
“ቆይ እስቲ ልቀቂኝ አዜብን ሰላም ልበላት ” እጆቿን ከአንገቱ ላይ በግድ ካላቀቀ በኋላ አዜብን ሳማት፡፡
“ለምን ከአዜብ ጋር? እያለ ነበረ፡፡ ቢሆንም ግን ናፍቆቱ ከባድ ነበረና
እንኳን ከአዜብ ጋር ከእናቷ ጋር ብትመጣ ቅር አይሰኝም፡፡ እንኳንም የተራቡት ዐይኖቹ ረሃባቸውን አስታገሱ እንጂ፤ ከአዜብ ጋር መምጣቷ ብዙም አላሳሰበውም፡፡
የዚያን ዕለት በስልክ ውስጥ የሰማችው ድምጹ አስጨንቋት እንደከረመ ስትነግረው፤ አስቀድሞ የተዘጋጀበት ስለነበረ ምክንያቱን ነገራት።ተቀበለችው :: በመ/ቤቱ የሆነ ችግር ተፈጥሮ በመናደዱ ምን እንዳደረገ እንኳን እንደማያውቅ እየሳመ ሲነግራት፤ ወዲያውኑ ሁሉንም ነገር ረሣችው፡፡
ትህትና ሻምበል ብሩክን አይን አይኑን በስስት ነበር የምታስተውለው፡፡
“አጣህ ይሆን ብሩኬ? ” እያለች በልቧ እየተጨነቀች :: እሱ ደግሞ
“እንዴት አይነት ምላጭ ናት እባካችሁ? ምንም አያስታውቅባትም እኮ!”በሚል ትዝብት አተኩሮ ይመለከታታል፡፡
በሷ ዐይን ይህ ፊት ለፊቷ ቁጭ ብሎ የምታየው ሰው ንፁህ ልቡን ከንፁህ ፍቅሩ ጋር ሰጥቷት፤ እሷም የዚያኑ ያክል ሆናለታለች፡፡ ምን ያደርጋል? በጥባጭ ካለ ንፁህ ውሀ አይጠጣምና፤ ፍቅራቸውን እንደሻው አደፍርሶታል።
ከዚህ በኋላ ማን ያውቃል? እርስ በርስ መጠራጠር ሊመጣ ይችል ይሆናል፡፡ ልጃረገድ ያለመሆኗን ካወቀ፡-
“በቃሽኝ እዚያው በፀበልሽ ሊላት ይችል ይሆናል፡፡ ልቧ በስጋት እንደተዋጠ፣ የዐይን ፍቅሯን ከተወጣች በኋላ ስለመሽ ለመሄድ ተዘጋጁ፡፡
ሻምበል ብሩክ ቅር እያለው ታክሲ አሳፍሯቸው ተመለሰ፡፡እነሱን ሸኝቶ ሲመለስ በዛሬ ትዕግስቱ ራሱን አደነቀ፡፡ ፍፁም ደስተኛ በመምሰል ብሸቀቱን በመደበቅ የድሮው ሻምበል ብሩክ መሆኑን አስመሰከረ፡፡
“ወደ ሀቁ የሚወስደው መንገድ...... ይሄና ይሄ ብቻ ነው!! አለ ለራሱ፡፡ የእሷን የማስመሰል ችሎታዋን ሲያደንቅ፤ እሱም ፖሊስ ነውና፤ ይሄንን የፍቅር ሌብነት ወንጀል በስውር ተከታትሎ፤ በአጭር ጊዜ
ውስጥ እውነታው ላይ እንደሚደርስ እርግጠኛ ሆነና፣ እንደሷ መስሎ መታየት ሳይሆን፤ ሆኖ መገኘት የምችል ፖሊስ
መሆኔን በተግባር አሳያለሁ! ሲል በልቡ ፎከረና የሰላም እንቅልፍ ይዞት አደረ...
✨ይቀጥላል✨
ለአስተያየቶ @atronosebot ን ይጠቀሙ ለወዳጆ #Share እያደረጉ
« ብሩኬ ለምን አልመጣም?” ስትል ጠየቀቻት፡፡ ስለማንኛውም ለማወቅ ብላ
አስቸኳይ ስራ መታዘዙን ነገረቻት፡፡ እናቷ ልጇ የህፃንነት ጊዜዋን ማለፏ የታወቃት አሁን ገና እጮኛዋ ቤት ካደረች በኋላ እንጂ እስከዛሬ ድረስ ለሷ ህፃን ልጅ ነበረች፡፡
በዚህ ሁኔታ እየተጨዋወቱ እስከ አሥራ ሁለት ሰዓት ድረስ ሆስፒቷል ቆዩ፡፡ በዚህ እነሱ ሆስፒታል በነበሩበት ሰዓት፤ ሻምበል ብሩክ ሌላ ዓለም ውስጥ ገብቶ ነበር፡፡
በዚያን ዕለት በናፍቆት የሚጠባበቃት ፍቅረኛው ቀረች፡፡ ተስፋ ሳይቆርጥ ከመኝታ ክፍሉ ውስጥ ጋደም ብሎ ጠበቃት፡፡ ለወትሮው የሚወደው ዘፈን እንኳን እንጨት፣ እንጨት፤ ብሎት ዝም ብሎ እንዲጮህ ብቻ ቴፑን በረጅሙ ለቆታል፡፡
ትህትና የምትመጣበት ሰዓት አልፎ እየመሸ ሄደ፡፡ ልክ ከቀኑ አሥር ሰዓት ሲሆን አልቻለም፡፡ “በቃ ልክ ነው! እንዳነቃሁበት አውቃለች ማለት ነው !!" በንዴት ጦፎ ከአልጋው ላይ ወረደና ልብሱን ለባብሶ ወጣ፡፡
ከዚያም ታክሲ ያዘና ወደ ዶክተር ባይከዳኝ ቤት በረረ...እዚያ ደርሶ
በርቀት ቆመና፤ ዐይኖቹን በዶክተር ባይከዳኝ አጥር በር ላይ ተከላቸው ::
ብቅ የሚል ሰው አልነበረም፡፡ እዚያ ቆሞ ቢያንስ ለአንድ ሰዓት ያህል ጠበቀ፡፡ ትህትና የለችም፡፡ ደግነቱ ዶክተር ባይከዳኝ መኪናውን አስነስቶ ወጣ፡፡
ሻምበል ራሱን በመከለል ዐይኖቹን ብልጥጥ አድርጎ መኪናዋ ውስጥ
ትህትናን ፈለጋት፡፡ የለችም፡፡
ዶክተር ባይከዳኝ ባይወጣ ኖሮ እዚያው እጥሩ ጥግ ተወሽቆ መቅረቱ ነበር፡፡
ዶክተር ባይከዳኝ ዘንድ ያለመኖሯን ሲያውቅ፤ ተመልሶ ታክሲ ያዘና
ወደ ቤቱ ሄደ፡፡
ሻምበል ብሩክ የሚያደርገውን አያውቅም :: መንገድ ላይ ብቻውን
ያወራል፡፡ እንደዚያ ብቻውን ሲነጋገር የተመለከቱ አንዳንዶቹ ቀውስ አድርገው
ሲገምቱት፤ አንዳንዶቹ ደግሞ በአዘኔታ ከንፈራቸውን ይመጡለት ነበር፡፡ በዚህ ሁኔታ ወዲያና ወዲህ ሲል ቆይቶ ከቤቱ
የደረሰው ከምሽቱ አንድ ሰዓት ላይ ነበር፡፡
ትህትና አልመጣችም? ” ሲል ሠራተኛዋን በጉጉት ጠየቃት፡፡ያለመምጣቷን ነገረችው፡፡
“ስልክስ አልደወለችም? ”
አልደወለችም ጋሼ” ስትል መለሰችለት፡፡
ተስፋ ቆረጠና ወደ መኝታ ክፍሉ ገባ፡፡ እሱ እንደዚህ በጭንቀት ሲወራጭ! አዜብና ትህትናም በጭንቀት ተወጥረው፣ በዚያን ምሽት ከሆስፒታል ወጥተው ወደሱ እየበረሩ ነበር፡፡
ከምሽቱ አንድ ሰዓት ከሩብ ላይ ከቤት ደረሱ፡፡
የቤት ሠራተኛው ትህትና መምጣቷን ስታይ ደስ አላት፡፡ የብሩክ ንዴት አስጨንቋት ነበር፡፡ እየሮጠች ሄደችና...
ጋሼ ትህትና መጥታለች ” ስትል በፈገግታ አበሰረችው፡፡ ሻምበል ብሩክ ሳያስበው በደስታ ወደ ላይ ዘለለና ብርድ ልብሱን ወደዚያ አሽቀንጥሮ ተነሳ፡፡
“አትገባም እንዴ ታዲያ? እንግዳ መሆኗ ነው? ” ነጠላ ጫማውን እየተጫማ፡፡
“ከሰው ጋር ነች ” አለችው፡፡
የጠፋ ሰው ከየት ተገኘ? ” ሄደና መጀመሪያ እሷን ከሳመ በኋላ፤ ወደ
አዜብ ሊሄድ የነበረው ጥረቱን ገታችው :: ቶሎ አልለቅም አለችው፡፡ክፉኛ ናፍቋት ነበርና ጥምጥም አለችበት፡፡
ዐይኖቿ እምባ አቀረሩ፡፡ እሱም እቅፍ አድርጐ ሣማትና ናፍቆቱን ሲወጣ...
“ቆይ እስቲ ልቀቂኝ አዜብን ሰላም ልበላት ” እጆቿን ከአንገቱ ላይ በግድ ካላቀቀ በኋላ አዜብን ሳማት፡፡
“ለምን ከአዜብ ጋር? እያለ ነበረ፡፡ ቢሆንም ግን ናፍቆቱ ከባድ ነበረና
እንኳን ከአዜብ ጋር ከእናቷ ጋር ብትመጣ ቅር አይሰኝም፡፡ እንኳንም የተራቡት ዐይኖቹ ረሃባቸውን አስታገሱ እንጂ፤ ከአዜብ ጋር መምጣቷ ብዙም አላሳሰበውም፡፡
የዚያን ዕለት በስልክ ውስጥ የሰማችው ድምጹ አስጨንቋት እንደከረመ ስትነግረው፤ አስቀድሞ የተዘጋጀበት ስለነበረ ምክንያቱን ነገራት።ተቀበለችው :: በመ/ቤቱ የሆነ ችግር ተፈጥሮ በመናደዱ ምን እንዳደረገ እንኳን እንደማያውቅ እየሳመ ሲነግራት፤ ወዲያውኑ ሁሉንም ነገር ረሣችው፡፡
ትህትና ሻምበል ብሩክን አይን አይኑን በስስት ነበር የምታስተውለው፡፡
“አጣህ ይሆን ብሩኬ? ” እያለች በልቧ እየተጨነቀች :: እሱ ደግሞ
“እንዴት አይነት ምላጭ ናት እባካችሁ? ምንም አያስታውቅባትም እኮ!”በሚል ትዝብት አተኩሮ ይመለከታታል፡፡
በሷ ዐይን ይህ ፊት ለፊቷ ቁጭ ብሎ የምታየው ሰው ንፁህ ልቡን ከንፁህ ፍቅሩ ጋር ሰጥቷት፤ እሷም የዚያኑ ያክል ሆናለታለች፡፡ ምን ያደርጋል? በጥባጭ ካለ ንፁህ ውሀ አይጠጣምና፤ ፍቅራቸውን እንደሻው አደፍርሶታል።
ከዚህ በኋላ ማን ያውቃል? እርስ በርስ መጠራጠር ሊመጣ ይችል ይሆናል፡፡ ልጃረገድ ያለመሆኗን ካወቀ፡-
“በቃሽኝ እዚያው በፀበልሽ ሊላት ይችል ይሆናል፡፡ ልቧ በስጋት እንደተዋጠ፣ የዐይን ፍቅሯን ከተወጣች በኋላ ስለመሽ ለመሄድ ተዘጋጁ፡፡
ሻምበል ብሩክ ቅር እያለው ታክሲ አሳፍሯቸው ተመለሰ፡፡እነሱን ሸኝቶ ሲመለስ በዛሬ ትዕግስቱ ራሱን አደነቀ፡፡ ፍፁም ደስተኛ በመምሰል ብሸቀቱን በመደበቅ የድሮው ሻምበል ብሩክ መሆኑን አስመሰከረ፡፡
“ወደ ሀቁ የሚወስደው መንገድ...... ይሄና ይሄ ብቻ ነው!! አለ ለራሱ፡፡ የእሷን የማስመሰል ችሎታዋን ሲያደንቅ፤ እሱም ፖሊስ ነውና፤ ይሄንን የፍቅር ሌብነት ወንጀል በስውር ተከታትሎ፤ በአጭር ጊዜ
ውስጥ እውነታው ላይ እንደሚደርስ እርግጠኛ ሆነና፣ እንደሷ መስሎ መታየት ሳይሆን፤ ሆኖ መገኘት የምችል ፖሊስ
መሆኔን በተግባር አሳያለሁ! ሲል በልቡ ፎከረና የሰላም እንቅልፍ ይዞት አደረ...
✨ይቀጥላል✨
ለአስተያየቶ @atronosebot ን ይጠቀሙ ለወዳጆ #Share እያደረጉ
👍2
#ሰመመን
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ሶስት
፡
፡
#ድርሰት_በሲሳይ_ንጉሱ
.....አቤል በዮናታን መኪና የአራት ኪሎን ቁልቁለት ሲወርድ፥ ወዴት እንደሚሔድ በውል አያውቅም ነበር ዮናታን በድንገት ከመኝታ ክፍሉ አስጠርተውት ነው የወሰዱት "ዛሬ ከእኔ ጋር ነህ” ከማለት ሌላ ፡ ወዴት እንደሚወስዱት አልነገሩትም እሱም አልጠየቃቸውም ።አብዮት አደባባይ ከመድረሳቸው በፊት በሚገኝ አንድ የመኖሪያ ሕንፃ ጀርባ መኪናቸውን አቁመ የሕንፃውን ደረጃዎች ወጡ ። ሦስተኛው ፎቅ ላይ ሲደርሱ በሩ ላይ “
ቁጥር የተጻፈበትን መኖሪያ ቤት ደውል ደወሉ ። አንዲት ፈረንጅ ከውስጥ በሩን ከፍታ ብቅ አለች ።
“አቤል ማለት እሱ ነው ” አሏት ዮናታን በጀርመንኛ።
ሞቅ ካለ ፈገግታ ጋር ሰላምታ ሰጠችው "
“ ባለቤቴ ናት" አሉት ዮናታን ።
ከትውውቁ በኋላ ወደ ቤት ገብተው ተቀመጡ ። አቤል ዮናታን ወደ መኖሪያ ቤታቸው ለምን እንዳመጡት ሊገባው
አልቻለም ። በልቡ ብዙ ነገር እያሰበ በግድግዳዎቹ ላይ የተሰቀሉትን ሥዕሎች አንድ በአንድ በዐይኑ አዳረሳቸው ።
ከዮናታን ባለቤት ጋር በዐይን መሣሣቅ ካልሆነ በስተቀር ቃላት መለዋወጥ አልቻሉም ። እንግሊዝኛ ለመግባቢያ
ያህል ትችላለች ። ግን ዮናታን ጀርመንኛ ስለሚያውቁ ቤታቸው ውስጥ የሚነጋገሩት በጀርመንኛ ነው ። አንዳንዴም የምታውቃቸውን ጥቂት የአማርኛ ቃላት በመጠቀም እንግዶቻቸውን እያሣቀች ታዝናናለች "
“ይኽውልህ እዘህ ፎቅ ላይ ተሰቅለን ነው የምንኖረው ” በማለት ዮናታን ፡ ከአቤል ጋር ጨዋታ ከፈቱ።
አቤል ፈገግ አለ ።
“አንተ ወደፊት ምን ዐይነት ቤት ውስጥ መኖር ነው የምትመርጠው ? ” ሲሉ ጠየቁት ።
“ምን ዐይነት ጥያቄ ነው ?” አለ በልቡ ፥ “ አሁን ባለው የቤት ችግር ሁኔታ አንገት ማስገቢያ ይገኝ እንጂ፡ የቤት ምርጫ ይጠየቃል እንዴ ?” ዮናታን ግን እሱን ማጫወት ሲሉ አፋቸው ላይ የመጣላቸው አርዕስት ሆኖ ነው እንጂ
የሚኖሩበትን ሀገር እውነታ አጥተውት አልነበረም ።
“ በአሁኑ ጊዜ አንገት ማስገቢያ ከተገኘ ምን ምርጫ አለ ? ” አላቸው እየተቅለሰለሰ ።
የመመረቂያው ዓመት ላይ ቢሆንም ከዩኒቨርስቲዉ ሲመጣ ስለሚገባበት ቤት አስቦ አያውቅም ። ከቤት ጋር የትዳርም ሐሳብ ይኖራል ። ያንንም ቢሆን አስቦ አያውቅም ። በእርግጥም ስለ ቤት ማሰብ የሚችለው የሥራው ምድብ ቦታ ካወቀ በኋላ ነበር ።
“ አይዞህ ፡ የጊዜ ጉዳይ ነው ” አሉ ዮናታን ፡ “ አሁን ካለንበት ችግር ወጥተን የምርጫችንን የምናገኝበት ጊዜ ይመጣል ። ምን አጣን ብልህ ነው ?ለም መሬት አለን ሀገራችንን ዐልፈው ውጭ የሚፈሱ ወንዞች አሉን : ተፋቅረንና ተባብረን ጠንክረን ከሰራን ብሩህ ተስፋ ይጠብቀናል።
ባለቤታቸው ሻይ ይዛ መጣች ። እሷም ቀስ እያለች ከአቤል ጋር በእንግሊዝኛ መጨዋወት ጀመረች ። ስለ የአቤል ብዙ ነገር ታውቃለችና ሁኔታውን ሁሉ ከመጀመሪያው እስካሁን ባሏ ያጫውቷት ስለ ነበር፡ ለአቤል ደኅና አመለካከት አላት ሁሉም ለጊዜው ዝም ዝም ቢሉም ፡ እንግድነቱን ለማስታመም ካልሆነ በስተቀር ዝምታው ካለመተዋወቅ
የመነጨ አልነበረም ።
አንዳንድ ማኅበራዊ መግባቢያዎችንና ጨዋታዎችን እየተለዋጡ ሻዩ ተጠጥተው ስኒዎቹ ተነሡ «ከዚያ ዮናታን የቤቱን ክፍሎች ለአቤል ማስጎብኘት ጀመሩ ። ይህ ተግባራቸው ዓላማ ነበረው ። በመጀመሪያ መኝታ ቤቱን ፥ ወጥ ቤቱንና መታጠቢያ ቤቱን አሳዩት ።በመጨረሻም ወደ አንዲት አነስተኛ ክፍል ወሰዱት ። በክፍሏ ውስጥ ብዙ ዕቃ አልነበረም ።፡ አንድ አልጋ እና አነስተኛ ጠረጴዛ ከነወንበሩ ብቻ ይታይበታል ።
“ ይህ ደግሞ የአንተ መኝታ ክፍል ነው ” አሉት ፍርጥም ብለው ።
አቤል ግር አለው ። ድንጋጤ ይሁን ደስታ የተሰማውን ለማወቅ አልቻለም ።
“ ያሉት አልገባኝም ” አላቸው ።
“ ይህ ለአንተ ያዘጋጀሁት መኝታ ክፍል ነው ። ለተወሰነ ጊዜ ከእኔ ጋር እንድትኖር ወስኜአለሁ ። ማንኛውንም ነገር እዚሁ ሊሟላልህ ይችላል ” አሉት " በጥያቄ ሳይሆን በውሳኔ ድምፅ ።
ዮናታን አቤልን እቤታቸው አስቀምጠው ጉዳዩን ለማራአመድ የወሰኑት ሰሞኑን ከባለቤታቸውና ከቢልልኝ ጋር
ተመካክረው ነበር ። በአንድ በኩል የአካባቢ ለውጥ ለአቤል ጤና ይረዳዋል ብለው ነው ። በሌላ በኩል ደግሞ አቤል
በዚህ ዓመት ትምህርቱን ስለማይቀጥል አጠገባቸው አድርገው ሞራሉን በመጠበቅ ለማበረታታት እንዲመቻቸው
ነው ። ዮናታን ከሚስታቸው ጋር ሆነው ይህን የወሰኑት ስለ አቤል የተደረገው የሥነ ልቡና ጥናት ጥሩ ደረጃ ላይ
መድረሱን ካረጋገጡ በኋላ ፡ የመንፈስ ደስታ አግኝተው ነው ። በአቤል ጐብዝና ባሳቸው የጠነከረ እምነት በቅን፥
ልባቸው የጀመሩት ጉዳይ ከዚህ ደረጃ ላይ መድረሱ አስደስቷቸው በበለጠ እንዲቀጥሉበት ገፋፍቷቸዋል ።
ዮናታን አቤልን ወደ ቤታቸው ከማምጣታቸው በፊት ይህን ውሳኔአቸውን ያልነገሩት ሆነ ብለው ነው ። ውጭ ቢነግሩት በነገሩ ያመነታ ይሆናል ። ቤት ውስጥ ገብቶ የተዘጋጀለትን ክፍል ካየ በኋላ ግን አንድም ሊወደው ይችላል !ያም ካልሆነ ድካማቸውንና የሰጡትን ክብር በማገናዘብ በእሺታ ይቀበለዋል የሚል ግምት ነበራቸው ። እንዳሰቡትም አቤል ክፍሉን ከተመለከተ በኋላ"የእምቢታ ስሜት አላየለበትም ። ነገር ግን አፉን ሞልቶ “ እሺ ይሁን ” ማለትም አልቻለም ። የተዘበራረቀ ስሜት ሰፈረበት ። ብቸኛኔቲን ይንዳል ። እናም ብቸኛነቱን ሊያስታምምበት የሚችለውን ይህን ክፍል ወድዶታል። ግን ደግሞ የዩኒቨርስቲውን ግቢ መልቀቅ ? ከትዕግሥት ዐይን መራቅ ?
“ እንዴት ነው ? ጥሩ ክፍል ነች ? ” አሉት ዮናታንበላዩ ላይ የሚያንዣብበውን የማመንታት ጥላ በሚገፍ ድምፅ ።
“ ጥሩ ነው ” ሲል ራሱን ነቀነቀ ።
“ የመጻሕፍት ክፍል ከእኔ ጋር በጋራ መጠቀም እንችላለን ” ብለው ፡ ወደ ጥናት ክፍላቸው ወሰዱት ።
መደርደሪያዎቹ በመጽሐፍ ጥቅጥቅ ያሉበት ክፍል ነበር ። መለስተኛ “ላይብራሪ !” የቀለም ትምህርት የፍልሰፍና የምርምር እና ልብ ወለድ መጽሐፎች ፥ እንዲሁም ወርኃዊ መጽሔቶች በመልክ በመልካቸው ተደርድረዋል ።አቤል ስሜቱ ለመንቃት ሲንጠራራ ተሰማው ። ባለ ሦስት ጥራዝ የማርክስ “ ካፒታል ” ከመጽሐፎቹ ሁሉ ጎልቶ ዐይኑን ሳበው ።
ይኸው ነው እንግዲህ ፡ ወደ ማታ ዕቃህን ከካምፓስ ማምጣት እንችላለን ” አሉትና ተመልሰው ወደ ሳሎኑ አመሩ ። አቤልም እግሩን በሐሳብ እየጎተተ ተከተላቸው ።
ሻንጣውን ለማምጣት ከዮናታን ጋር ወደ ዩኒቨርስቲዉ ሲሄድ፡ መንገድ ላይ ልቡ ማመንታቱ አልቀረም ። ዩኒቨርስ
ቲዉን ለቅቆ የመውጣቱን ነገር ልቡ ባይቀበለውም ሁኔታውን ሲያመዛዝን ዮናታን እሱን ለመርዳት ያደረጉለት ጥረት
ከብዶታየው ። እናም በባዶ ግትር እምነት ገደል አፋፍ ላይ የቆመች ሕይወቱ በሰው እጅ ጥበቃ ሥር እየዋለች መሔዷ ታመቀው ። የጥገኝነት ስሜት ተሰማው ። ጥገኝነትን አይወድም ነበር " ከድህነቱ ጋር ሞቶ መቀበር ከልጅነቱ ጀምሮ
ያደረበት ጸባይ ነው ። ግላዊ ነጻነቱን ይሻል ፤ግን የሌላውን እርዳታ ሳይሻ፡ብቸኛ እና ነጻ ሕይወት የኖረ ሰው በዚህ ዓለም
ላይ ማን አለ ?
ከመኝታ ቤቱ ገብቶ ሻንጣውን ሲያወጣ፡ አቤል ሆዱን ባር ባር አለው ። በዚህ መኝታ ክፍል ውስጥ የሆዱን አውጥቶ ለጓደኞቹ በደንብ ያጫወተበት ቀን ወይም በጋራ ያሳለፉዋቸው ታላላቅ ትውስቶች የሉም ። ነገር ግን ባዶ ትንፋሽም ቢሆን ከለመዱት ሲለዩ ያባባል ። ከርሱ ይበልጥ ሆጹ የባባው እስክንድር ነበር። ሆኖም የዮናታን ጥረት ለእቤል መልካም ሕይወት ስለሆነ፡ ፊቱ ላይ ምንም ዐይነት ቅሬታ እንዳይታይ ከውስጥ እየታገለ
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ሶስት
፡
፡
#ድርሰት_በሲሳይ_ንጉሱ
.....አቤል በዮናታን መኪና የአራት ኪሎን ቁልቁለት ሲወርድ፥ ወዴት እንደሚሔድ በውል አያውቅም ነበር ዮናታን በድንገት ከመኝታ ክፍሉ አስጠርተውት ነው የወሰዱት "ዛሬ ከእኔ ጋር ነህ” ከማለት ሌላ ፡ ወዴት እንደሚወስዱት አልነገሩትም እሱም አልጠየቃቸውም ።አብዮት አደባባይ ከመድረሳቸው በፊት በሚገኝ አንድ የመኖሪያ ሕንፃ ጀርባ መኪናቸውን አቁመ የሕንፃውን ደረጃዎች ወጡ ። ሦስተኛው ፎቅ ላይ ሲደርሱ በሩ ላይ “
ቁጥር የተጻፈበትን መኖሪያ ቤት ደውል ደወሉ ። አንዲት ፈረንጅ ከውስጥ በሩን ከፍታ ብቅ አለች ።
“አቤል ማለት እሱ ነው ” አሏት ዮናታን በጀርመንኛ።
ሞቅ ካለ ፈገግታ ጋር ሰላምታ ሰጠችው "
“ ባለቤቴ ናት" አሉት ዮናታን ።
ከትውውቁ በኋላ ወደ ቤት ገብተው ተቀመጡ ። አቤል ዮናታን ወደ መኖሪያ ቤታቸው ለምን እንዳመጡት ሊገባው
አልቻለም ። በልቡ ብዙ ነገር እያሰበ በግድግዳዎቹ ላይ የተሰቀሉትን ሥዕሎች አንድ በአንድ በዐይኑ አዳረሳቸው ።
ከዮናታን ባለቤት ጋር በዐይን መሣሣቅ ካልሆነ በስተቀር ቃላት መለዋወጥ አልቻሉም ። እንግሊዝኛ ለመግባቢያ
ያህል ትችላለች ። ግን ዮናታን ጀርመንኛ ስለሚያውቁ ቤታቸው ውስጥ የሚነጋገሩት በጀርመንኛ ነው ። አንዳንዴም የምታውቃቸውን ጥቂት የአማርኛ ቃላት በመጠቀም እንግዶቻቸውን እያሣቀች ታዝናናለች "
“ይኽውልህ እዘህ ፎቅ ላይ ተሰቅለን ነው የምንኖረው ” በማለት ዮናታን ፡ ከአቤል ጋር ጨዋታ ከፈቱ።
አቤል ፈገግ አለ ።
“አንተ ወደፊት ምን ዐይነት ቤት ውስጥ መኖር ነው የምትመርጠው ? ” ሲሉ ጠየቁት ።
“ምን ዐይነት ጥያቄ ነው ?” አለ በልቡ ፥ “ አሁን ባለው የቤት ችግር ሁኔታ አንገት ማስገቢያ ይገኝ እንጂ፡ የቤት ምርጫ ይጠየቃል እንዴ ?” ዮናታን ግን እሱን ማጫወት ሲሉ አፋቸው ላይ የመጣላቸው አርዕስት ሆኖ ነው እንጂ
የሚኖሩበትን ሀገር እውነታ አጥተውት አልነበረም ።
“ በአሁኑ ጊዜ አንገት ማስገቢያ ከተገኘ ምን ምርጫ አለ ? ” አላቸው እየተቅለሰለሰ ።
የመመረቂያው ዓመት ላይ ቢሆንም ከዩኒቨርስቲዉ ሲመጣ ስለሚገባበት ቤት አስቦ አያውቅም ። ከቤት ጋር የትዳርም ሐሳብ ይኖራል ። ያንንም ቢሆን አስቦ አያውቅም ። በእርግጥም ስለ ቤት ማሰብ የሚችለው የሥራው ምድብ ቦታ ካወቀ በኋላ ነበር ።
“ አይዞህ ፡ የጊዜ ጉዳይ ነው ” አሉ ዮናታን ፡ “ አሁን ካለንበት ችግር ወጥተን የምርጫችንን የምናገኝበት ጊዜ ይመጣል ። ምን አጣን ብልህ ነው ?ለም መሬት አለን ሀገራችንን ዐልፈው ውጭ የሚፈሱ ወንዞች አሉን : ተፋቅረንና ተባብረን ጠንክረን ከሰራን ብሩህ ተስፋ ይጠብቀናል።
ባለቤታቸው ሻይ ይዛ መጣች ። እሷም ቀስ እያለች ከአቤል ጋር በእንግሊዝኛ መጨዋወት ጀመረች ። ስለ የአቤል ብዙ ነገር ታውቃለችና ሁኔታውን ሁሉ ከመጀመሪያው እስካሁን ባሏ ያጫውቷት ስለ ነበር፡ ለአቤል ደኅና አመለካከት አላት ሁሉም ለጊዜው ዝም ዝም ቢሉም ፡ እንግድነቱን ለማስታመም ካልሆነ በስተቀር ዝምታው ካለመተዋወቅ
የመነጨ አልነበረም ።
አንዳንድ ማኅበራዊ መግባቢያዎችንና ጨዋታዎችን እየተለዋጡ ሻዩ ተጠጥተው ስኒዎቹ ተነሡ «ከዚያ ዮናታን የቤቱን ክፍሎች ለአቤል ማስጎብኘት ጀመሩ ። ይህ ተግባራቸው ዓላማ ነበረው ። በመጀመሪያ መኝታ ቤቱን ፥ ወጥ ቤቱንና መታጠቢያ ቤቱን አሳዩት ።በመጨረሻም ወደ አንዲት አነስተኛ ክፍል ወሰዱት ። በክፍሏ ውስጥ ብዙ ዕቃ አልነበረም ።፡ አንድ አልጋ እና አነስተኛ ጠረጴዛ ከነወንበሩ ብቻ ይታይበታል ።
“ ይህ ደግሞ የአንተ መኝታ ክፍል ነው ” አሉት ፍርጥም ብለው ።
አቤል ግር አለው ። ድንጋጤ ይሁን ደስታ የተሰማውን ለማወቅ አልቻለም ።
“ ያሉት አልገባኝም ” አላቸው ።
“ ይህ ለአንተ ያዘጋጀሁት መኝታ ክፍል ነው ። ለተወሰነ ጊዜ ከእኔ ጋር እንድትኖር ወስኜአለሁ ። ማንኛውንም ነገር እዚሁ ሊሟላልህ ይችላል ” አሉት " በጥያቄ ሳይሆን በውሳኔ ድምፅ ።
ዮናታን አቤልን እቤታቸው አስቀምጠው ጉዳዩን ለማራአመድ የወሰኑት ሰሞኑን ከባለቤታቸውና ከቢልልኝ ጋር
ተመካክረው ነበር ። በአንድ በኩል የአካባቢ ለውጥ ለአቤል ጤና ይረዳዋል ብለው ነው ። በሌላ በኩል ደግሞ አቤል
በዚህ ዓመት ትምህርቱን ስለማይቀጥል አጠገባቸው አድርገው ሞራሉን በመጠበቅ ለማበረታታት እንዲመቻቸው
ነው ። ዮናታን ከሚስታቸው ጋር ሆነው ይህን የወሰኑት ስለ አቤል የተደረገው የሥነ ልቡና ጥናት ጥሩ ደረጃ ላይ
መድረሱን ካረጋገጡ በኋላ ፡ የመንፈስ ደስታ አግኝተው ነው ። በአቤል ጐብዝና ባሳቸው የጠነከረ እምነት በቅን፥
ልባቸው የጀመሩት ጉዳይ ከዚህ ደረጃ ላይ መድረሱ አስደስቷቸው በበለጠ እንዲቀጥሉበት ገፋፍቷቸዋል ።
ዮናታን አቤልን ወደ ቤታቸው ከማምጣታቸው በፊት ይህን ውሳኔአቸውን ያልነገሩት ሆነ ብለው ነው ። ውጭ ቢነግሩት በነገሩ ያመነታ ይሆናል ። ቤት ውስጥ ገብቶ የተዘጋጀለትን ክፍል ካየ በኋላ ግን አንድም ሊወደው ይችላል !ያም ካልሆነ ድካማቸውንና የሰጡትን ክብር በማገናዘብ በእሺታ ይቀበለዋል የሚል ግምት ነበራቸው ። እንዳሰቡትም አቤል ክፍሉን ከተመለከተ በኋላ"የእምቢታ ስሜት አላየለበትም ። ነገር ግን አፉን ሞልቶ “ እሺ ይሁን ” ማለትም አልቻለም ። የተዘበራረቀ ስሜት ሰፈረበት ። ብቸኛኔቲን ይንዳል ። እናም ብቸኛነቱን ሊያስታምምበት የሚችለውን ይህን ክፍል ወድዶታል። ግን ደግሞ የዩኒቨርስቲውን ግቢ መልቀቅ ? ከትዕግሥት ዐይን መራቅ ?
“ እንዴት ነው ? ጥሩ ክፍል ነች ? ” አሉት ዮናታንበላዩ ላይ የሚያንዣብበውን የማመንታት ጥላ በሚገፍ ድምፅ ።
“ ጥሩ ነው ” ሲል ራሱን ነቀነቀ ።
“ የመጻሕፍት ክፍል ከእኔ ጋር በጋራ መጠቀም እንችላለን ” ብለው ፡ ወደ ጥናት ክፍላቸው ወሰዱት ።
መደርደሪያዎቹ በመጽሐፍ ጥቅጥቅ ያሉበት ክፍል ነበር ። መለስተኛ “ላይብራሪ !” የቀለም ትምህርት የፍልሰፍና የምርምር እና ልብ ወለድ መጽሐፎች ፥ እንዲሁም ወርኃዊ መጽሔቶች በመልክ በመልካቸው ተደርድረዋል ።አቤል ስሜቱ ለመንቃት ሲንጠራራ ተሰማው ። ባለ ሦስት ጥራዝ የማርክስ “ ካፒታል ” ከመጽሐፎቹ ሁሉ ጎልቶ ዐይኑን ሳበው ።
ይኸው ነው እንግዲህ ፡ ወደ ማታ ዕቃህን ከካምፓስ ማምጣት እንችላለን ” አሉትና ተመልሰው ወደ ሳሎኑ አመሩ ። አቤልም እግሩን በሐሳብ እየጎተተ ተከተላቸው ።
ሻንጣውን ለማምጣት ከዮናታን ጋር ወደ ዩኒቨርስቲዉ ሲሄድ፡ መንገድ ላይ ልቡ ማመንታቱ አልቀረም ። ዩኒቨርስ
ቲዉን ለቅቆ የመውጣቱን ነገር ልቡ ባይቀበለውም ሁኔታውን ሲያመዛዝን ዮናታን እሱን ለመርዳት ያደረጉለት ጥረት
ከብዶታየው ። እናም በባዶ ግትር እምነት ገደል አፋፍ ላይ የቆመች ሕይወቱ በሰው እጅ ጥበቃ ሥር እየዋለች መሔዷ ታመቀው ። የጥገኝነት ስሜት ተሰማው ። ጥገኝነትን አይወድም ነበር " ከድህነቱ ጋር ሞቶ መቀበር ከልጅነቱ ጀምሮ
ያደረበት ጸባይ ነው ። ግላዊ ነጻነቱን ይሻል ፤ግን የሌላውን እርዳታ ሳይሻ፡ብቸኛ እና ነጻ ሕይወት የኖረ ሰው በዚህ ዓለም
ላይ ማን አለ ?
ከመኝታ ቤቱ ገብቶ ሻንጣውን ሲያወጣ፡ አቤል ሆዱን ባር ባር አለው ። በዚህ መኝታ ክፍል ውስጥ የሆዱን አውጥቶ ለጓደኞቹ በደንብ ያጫወተበት ቀን ወይም በጋራ ያሳለፉዋቸው ታላላቅ ትውስቶች የሉም ። ነገር ግን ባዶ ትንፋሽም ቢሆን ከለመዱት ሲለዩ ያባባል ። ከርሱ ይበልጥ ሆጹ የባባው እስክንድር ነበር። ሆኖም የዮናታን ጥረት ለእቤል መልካም ሕይወት ስለሆነ፡ ፊቱ ላይ ምንም ዐይነት ቅሬታ እንዳይታይ ከውስጥ እየታገለ
የአቤልን ዕቃዎች አዘገጃጀለት ።
“ ወዴት ሊሔድ ነው ? ” አለ ድብርት ሁኔታውን አይቶ የመለያየት አዝማሚያ መሆኑን ካረጋገጠ በኋላ።
“ወደ ውጭ ! ከካምፓስ ውጭ” አለው አቤል ራሱ ጉሮሮው ላይ አንዳች ነገር እየታገለው ።
"ምነው ? ” አለና ድብርት ምናልባት ወድቆ ይሆናል የሚል ሐሳብ ጭንቅላቱን ስለመታው ሊጠይቀው ያሰበውን ከምላሱ መለሰው ።
እስክንድር የድብርት ፊት በሀዘን ሲለዋወጥ ተመልክቶ “ ምንም ቢሆን በአፉ ባይናገርም ፡ ሰው ለሰው ማዘኑ
አይቀርም ለካ ! ” አለ በልቡ ፡ “ ግን እንኳንስ በዓመት በሚቆጠር ጊዜ ቀርቶ ለአንዲት ደቂቃም ቢሆን አብረው በኖ
ሩበት ጊዜ ውስጥ በሙሉ ልብ ካልተጨዋወቱና ሐሳብ ለሐሳብ ካልተካፈሉ ፡ ሲለያዩ ማዘኑ ምን ይጠቅማል ?ኅዘኑ እንዲያው ለጊዜው ፥ ከዐይን እስኪርቂ ካልሆነ በስተቀር በልብ ውስጥ ምን ትዝታ ይቀራል ??
ውጭ ድረስ እንሸኝዋ ” ብሎ ድብርት ቀድም ሻንጣውን ሊሸከምለት ያዘ ።
“ ተወው እኔ እይዝለታለሁ ” አለው እስክንድር ድብርት እሺ እላለም « ሻንጣውን ይዞ ቀደመ።
ሳምሶንስ የት ሔደ ? ” አለ አቢል ሻንጣውን መኝታው አጠገብ በማየቱ ገና ግቢውን ለቅቆ እንዳልወጣ በመገመት ።
“እኔ እንጃ : ጠዋት ነው የወጣው ። እኔንም ዘግቶኛል ።ይህን ሁለት ቀን ፈገግ ብሎ አነጋግሮኝም አያውቅ” አለው
እስክንድር ፡ በልቡ እያዘነ እየበሸቀም ።
ምነው ? ለምን ? ” አለ አቤል ፡ ግር ብሎት ።
“ እኔ ምን ዐውቄ ?”
“ አትፍረድበት' ስለ ወደቀ ተናዶ ይሆናል” አለው አቤል አዝኖ « እሱን አግኝቶት ቢሰናበተው በወደደ ነበር !ምክንያቱም ሳምሶን የእሱን ጥቃት እንደማይወድና ለእሱ የተለየ ክብር እንዳለው ያውቃል ። ለማንኛውም ለጊዜው አልተገናኙም ።
ሻንጣው ዮናታን መኪና ላይ ሲጫን በአካባቢው የነበሩ ተማሪዎች ከንፈራቸውን እየመጠጡ ዐለፉ ። ምክንያቱን ባያውቁም : ያው ወድቆ ነው በሚል ግምት ነበር ።እስክንድር አብሮት ሊሔድ መኪናው ውስጥ ገባ ።
አቢል በሩን ተደግፎ ቆሞ ለጥቂት ሴኮንዶች ተከዘ።
ሕይወቱን ከዚህ ግቢ ጋር የተያያዘች አድርጎ ገመተ።ግቢውን መልቀቅ ፈራ ። ልቡ ደግሞ ሊያመነታ ታግለው ።
በመኪናው መስታወት ሰርቆ ዮናታንን ተመለከታቸው ።እኒህ ትሁት ትልቅ ሰው የእሱን ወደ መኪና ውስጥ መግባት በመጠባበቅ ላይ ናቸው ። “ ሁሉ ነገር አልቋል ” የሚል ስሜት በፊታቸው ላይ ይነበባል ። ምሁራዊ ውበት የሚባል ነገር ካለ ከእሳቸው ገጽታ ላይ ይገኛል ።
“ በል እንጂ አቤል ፡ የምን ማመንታት ነው ?” አለው የገዛ ኅሊናው ። አከላቱ ግን ቶሎ አልተነቃነቁም ። ዐይኑ
የሚመለከተው ትዕግሥት ወዳለችበት ወደ ሴቶች መኝታ ሕንፃ ነበር ። አቤል ግቢውን ሲለቅ ትዕግሥት ወጥታ አታ
የውም? ሰርቃ የምታየውን አጭር ልጅ ለማየት ጓጓ። ሲሆን ብቅ ብላ ከሩቁ ሰርቃ አይታው ለስንብት ያህል በመሐረብ
ዐይኗን ስታሻሽ ቢመለከት ፡ ካለዚያም ለመጨረሻ ጊዜ ፈገግ ብላለት፡ ያንን የሚሰረድ ጉንጯን ቢያይ ፡ ምንኛ
መታደል ነበር ! “ የፍቅር አምላክ ወይም "ሳይኪክ ፓወር” ካለ ፡ ትዕግሥትን አሁኑኑ ጎትቶ ያውጣና ያሳየኝ ! ”አለ አቤል በልቡ።
“ እህሳ አቤል ' አንንቀሳቀስም ? ” አሉት ዮናታን ፥ ስሜቱን እንዳይረብሹት በማሰብ ረጋ ብለው ።
“ እሺ ፡ እሺ ” ብሎ ወደ መኪናው ውስጥ ገባ ።
መኪናዋ ዞራ ስትሔድ ድብርት በስንብት ዐይነት እጁን አውለበለበለት ። አቤልም አጠፋውን መለሰ ።
“ አቤል ከእኔ ጋር መሆኑ ጥሩ አይደለም ? ” ሲሉ ዮናታን ጉዞ ከጀመሩ በኋላ፥ እስክንድርን ጠየቁት ።
“ ግሩም እንጂ !” አለ እስክንድር ፈገግ ብሎ ።
“ እንግዲህ አንተም ብቻውን እንዳይሆን እየመጣህ አጫውተው።
እስክንድር እንደገና ፈገግ ብሎ በእሺታ ራሱን ነቀነቀ።
“ ማንኛውም ነገር በቅርቡ ውጤት እንደሚያገኝ እርግጠኛ ነኝ ” አሉ ዮናታን አንዱ ወደ መንገዳቸው አንዴ ወደ አቤል እያዩ ።
አቤል ከመቅለስለስ ሌላ ምንም አልመለሰም።
“ አንጠራጠርም ! ” አለ እስክንድር ፡ ከውስጡ አንዳች ስሜት ፈንቅሎት።
ከዮናታን መኖሪያ ቤት ሲደርሱ ዕቃውን ተረዳድተው አስገቡት ። ሚስትየዋም እንደ ቀድሞው ወርቅ በሆነ ፈገግታ ተቀበለቻቸው ። ምን ጊዜም ከፊቷ ላይ ፈገግታ አይጠፋም ።
“ ሊብሊንግ ፡ ይኸው ተመልሰን መጣን ” አሏት ዮናታን ፡ የሚስታቸውን ትብብር በሚጠይቅ ስሜት ሻንጣውን እያስረከቧት ።
እንኳን ደኅና መጣችሁ ” ካለች በኋላ ፥ ወደ እስክንድር ፊቷን መልሳ ፡ “ ጓደኛው ነህ ? ” ስትል በእንግሊዝኛ ጠየቀችው ።
እስክንድር በአዎንታ ራሱን ነቀነቀ ።
“ እንግዲህ ጓደኛህን ነጥቄሃለሁ ። ማንኛውንም ጥንቃቄ የምወስድለት እኔ ነኝ” አለች ፍርጥም ብላ ።
እንግሊዝኛዋ ቢሰባበርም ለመረዳት ከባድ አልነበረም ።
ፈቅጃለሁ ! ” አለ እስክንድርም ፡ ፈገግታዋ ለመልስ ጋብዞት።
ሳሎኑ ውስጥ ከተቀመጡ በኋላ ፡ ሴትዮዋ ወዲያ ወዲህ ስትንጎራደድ የእስንድርም ዐይን አብሮአት ይዋልል ነበር።በጣም ፈጣኝ ናት ፤ልማድ ሆኖባት ነው መሰል የሚያስቸኩል ነገር ባይኖርም ትቸኩላለች። እጅዋ የቆሻሻ ፀር ነው።
ቆማ ስትጫወትም ፡ ወዲያ ወዲህ ስትወዛወዝም ፡ እጆቿ ከጠረጴዛው ወይም ከጣውላው ላይ አንዳች እንከን ይፈልጋሉ ። የሳሎን ዕቃዎቹ አቀማመጥና አደራደር የወይዘሮይቱን እጅ ያስመሰግናሉ ። አንዳችም ነገር ተዝረክርኮ አይታይም ። ሌላዎቹ ውጤቶቿ ደግሞ በግድግዳው ላይ ዐልፎ
ዐልፎ የተንጠለጠሱት የሚያምሩ የእጅ ሥራዎቿ ነበሩ ።የሳሎኑን ማዕዘኖች በአበባ ተክል ሞልታቸዋለች ። ቅልጥፍና እና ጥንቃቄ ገጽታዋ ላይ ይነበባሉ ።
“ ሻይ ወይስ ቡና ? ” ብላ ስትጠይቃቸው ፡ ክንዷን አቤል ትከሻ ላይ እሳርፋ ነበር ።
እበል አልደነገጠም ። የምትከብድ ፍጥረት ስላልሆነች አልከበደችውም ትከሻው ላይ ያረፈው እጅዋ ወንድነቱን
የሚፈታተን ዐይነት የተቃራኒው ጾታ እጅ ሆኖ አልተሰማውም ። የእኅትን ጣዕም ስለማያውቅ፥ የእናት እጅ ያረፈበት
ነው የመሰለው ግትር መንፈሱ፥ የዚችን ሴት ግልጽ ልብ ፍጥነት ወረዳቱ ወይም መቀጠሉ ለራሱም አስገረመው ።.....
💥ይቀጥላል💥
“ ወዴት ሊሔድ ነው ? ” አለ ድብርት ሁኔታውን አይቶ የመለያየት አዝማሚያ መሆኑን ካረጋገጠ በኋላ።
“ወደ ውጭ ! ከካምፓስ ውጭ” አለው አቤል ራሱ ጉሮሮው ላይ አንዳች ነገር እየታገለው ።
"ምነው ? ” አለና ድብርት ምናልባት ወድቆ ይሆናል የሚል ሐሳብ ጭንቅላቱን ስለመታው ሊጠይቀው ያሰበውን ከምላሱ መለሰው ።
እስክንድር የድብርት ፊት በሀዘን ሲለዋወጥ ተመልክቶ “ ምንም ቢሆን በአፉ ባይናገርም ፡ ሰው ለሰው ማዘኑ
አይቀርም ለካ ! ” አለ በልቡ ፡ “ ግን እንኳንስ በዓመት በሚቆጠር ጊዜ ቀርቶ ለአንዲት ደቂቃም ቢሆን አብረው በኖ
ሩበት ጊዜ ውስጥ በሙሉ ልብ ካልተጨዋወቱና ሐሳብ ለሐሳብ ካልተካፈሉ ፡ ሲለያዩ ማዘኑ ምን ይጠቅማል ?ኅዘኑ እንዲያው ለጊዜው ፥ ከዐይን እስኪርቂ ካልሆነ በስተቀር በልብ ውስጥ ምን ትዝታ ይቀራል ??
ውጭ ድረስ እንሸኝዋ ” ብሎ ድብርት ቀድም ሻንጣውን ሊሸከምለት ያዘ ።
“ ተወው እኔ እይዝለታለሁ ” አለው እስክንድር ድብርት እሺ እላለም « ሻንጣውን ይዞ ቀደመ።
ሳምሶንስ የት ሔደ ? ” አለ አቢል ሻንጣውን መኝታው አጠገብ በማየቱ ገና ግቢውን ለቅቆ እንዳልወጣ በመገመት ።
“እኔ እንጃ : ጠዋት ነው የወጣው ። እኔንም ዘግቶኛል ።ይህን ሁለት ቀን ፈገግ ብሎ አነጋግሮኝም አያውቅ” አለው
እስክንድር ፡ በልቡ እያዘነ እየበሸቀም ።
ምነው ? ለምን ? ” አለ አቤል ፡ ግር ብሎት ።
“ እኔ ምን ዐውቄ ?”
“ አትፍረድበት' ስለ ወደቀ ተናዶ ይሆናል” አለው አቤል አዝኖ « እሱን አግኝቶት ቢሰናበተው በወደደ ነበር !ምክንያቱም ሳምሶን የእሱን ጥቃት እንደማይወድና ለእሱ የተለየ ክብር እንዳለው ያውቃል ። ለማንኛውም ለጊዜው አልተገናኙም ።
ሻንጣው ዮናታን መኪና ላይ ሲጫን በአካባቢው የነበሩ ተማሪዎች ከንፈራቸውን እየመጠጡ ዐለፉ ። ምክንያቱን ባያውቁም : ያው ወድቆ ነው በሚል ግምት ነበር ።እስክንድር አብሮት ሊሔድ መኪናው ውስጥ ገባ ።
አቢል በሩን ተደግፎ ቆሞ ለጥቂት ሴኮንዶች ተከዘ።
ሕይወቱን ከዚህ ግቢ ጋር የተያያዘች አድርጎ ገመተ።ግቢውን መልቀቅ ፈራ ። ልቡ ደግሞ ሊያመነታ ታግለው ።
በመኪናው መስታወት ሰርቆ ዮናታንን ተመለከታቸው ።እኒህ ትሁት ትልቅ ሰው የእሱን ወደ መኪና ውስጥ መግባት በመጠባበቅ ላይ ናቸው ። “ ሁሉ ነገር አልቋል ” የሚል ስሜት በፊታቸው ላይ ይነበባል ። ምሁራዊ ውበት የሚባል ነገር ካለ ከእሳቸው ገጽታ ላይ ይገኛል ።
“ በል እንጂ አቤል ፡ የምን ማመንታት ነው ?” አለው የገዛ ኅሊናው ። አከላቱ ግን ቶሎ አልተነቃነቁም ። ዐይኑ
የሚመለከተው ትዕግሥት ወዳለችበት ወደ ሴቶች መኝታ ሕንፃ ነበር ። አቤል ግቢውን ሲለቅ ትዕግሥት ወጥታ አታ
የውም? ሰርቃ የምታየውን አጭር ልጅ ለማየት ጓጓ። ሲሆን ብቅ ብላ ከሩቁ ሰርቃ አይታው ለስንብት ያህል በመሐረብ
ዐይኗን ስታሻሽ ቢመለከት ፡ ካለዚያም ለመጨረሻ ጊዜ ፈገግ ብላለት፡ ያንን የሚሰረድ ጉንጯን ቢያይ ፡ ምንኛ
መታደል ነበር ! “ የፍቅር አምላክ ወይም "ሳይኪክ ፓወር” ካለ ፡ ትዕግሥትን አሁኑኑ ጎትቶ ያውጣና ያሳየኝ ! ”አለ አቤል በልቡ።
“ እህሳ አቤል ' አንንቀሳቀስም ? ” አሉት ዮናታን ፥ ስሜቱን እንዳይረብሹት በማሰብ ረጋ ብለው ።
“ እሺ ፡ እሺ ” ብሎ ወደ መኪናው ውስጥ ገባ ።
መኪናዋ ዞራ ስትሔድ ድብርት በስንብት ዐይነት እጁን አውለበለበለት ። አቤልም አጠፋውን መለሰ ።
“ አቤል ከእኔ ጋር መሆኑ ጥሩ አይደለም ? ” ሲሉ ዮናታን ጉዞ ከጀመሩ በኋላ፥ እስክንድርን ጠየቁት ።
“ ግሩም እንጂ !” አለ እስክንድር ፈገግ ብሎ ።
“ እንግዲህ አንተም ብቻውን እንዳይሆን እየመጣህ አጫውተው።
እስክንድር እንደገና ፈገግ ብሎ በእሺታ ራሱን ነቀነቀ።
“ ማንኛውም ነገር በቅርቡ ውጤት እንደሚያገኝ እርግጠኛ ነኝ ” አሉ ዮናታን አንዱ ወደ መንገዳቸው አንዴ ወደ አቤል እያዩ ።
አቤል ከመቅለስለስ ሌላ ምንም አልመለሰም።
“ አንጠራጠርም ! ” አለ እስክንድር ፡ ከውስጡ አንዳች ስሜት ፈንቅሎት።
ከዮናታን መኖሪያ ቤት ሲደርሱ ዕቃውን ተረዳድተው አስገቡት ። ሚስትየዋም እንደ ቀድሞው ወርቅ በሆነ ፈገግታ ተቀበለቻቸው ። ምን ጊዜም ከፊቷ ላይ ፈገግታ አይጠፋም ።
“ ሊብሊንግ ፡ ይኸው ተመልሰን መጣን ” አሏት ዮናታን ፡ የሚስታቸውን ትብብር በሚጠይቅ ስሜት ሻንጣውን እያስረከቧት ።
እንኳን ደኅና መጣችሁ ” ካለች በኋላ ፥ ወደ እስክንድር ፊቷን መልሳ ፡ “ ጓደኛው ነህ ? ” ስትል በእንግሊዝኛ ጠየቀችው ።
እስክንድር በአዎንታ ራሱን ነቀነቀ ።
“ እንግዲህ ጓደኛህን ነጥቄሃለሁ ። ማንኛውንም ጥንቃቄ የምወስድለት እኔ ነኝ” አለች ፍርጥም ብላ ።
እንግሊዝኛዋ ቢሰባበርም ለመረዳት ከባድ አልነበረም ።
ፈቅጃለሁ ! ” አለ እስክንድርም ፡ ፈገግታዋ ለመልስ ጋብዞት።
ሳሎኑ ውስጥ ከተቀመጡ በኋላ ፡ ሴትዮዋ ወዲያ ወዲህ ስትንጎራደድ የእስንድርም ዐይን አብሮአት ይዋልል ነበር።በጣም ፈጣኝ ናት ፤ልማድ ሆኖባት ነው መሰል የሚያስቸኩል ነገር ባይኖርም ትቸኩላለች። እጅዋ የቆሻሻ ፀር ነው።
ቆማ ስትጫወትም ፡ ወዲያ ወዲህ ስትወዛወዝም ፡ እጆቿ ከጠረጴዛው ወይም ከጣውላው ላይ አንዳች እንከን ይፈልጋሉ ። የሳሎን ዕቃዎቹ አቀማመጥና አደራደር የወይዘሮይቱን እጅ ያስመሰግናሉ ። አንዳችም ነገር ተዝረክርኮ አይታይም ። ሌላዎቹ ውጤቶቿ ደግሞ በግድግዳው ላይ ዐልፎ
ዐልፎ የተንጠለጠሱት የሚያምሩ የእጅ ሥራዎቿ ነበሩ ።የሳሎኑን ማዕዘኖች በአበባ ተክል ሞልታቸዋለች ። ቅልጥፍና እና ጥንቃቄ ገጽታዋ ላይ ይነበባሉ ።
“ ሻይ ወይስ ቡና ? ” ብላ ስትጠይቃቸው ፡ ክንዷን አቤል ትከሻ ላይ እሳርፋ ነበር ።
እበል አልደነገጠም ። የምትከብድ ፍጥረት ስላልሆነች አልከበደችውም ትከሻው ላይ ያረፈው እጅዋ ወንድነቱን
የሚፈታተን ዐይነት የተቃራኒው ጾታ እጅ ሆኖ አልተሰማውም ። የእኅትን ጣዕም ስለማያውቅ፥ የእናት እጅ ያረፈበት
ነው የመሰለው ግትር መንፈሱ፥ የዚችን ሴት ግልጽ ልብ ፍጥነት ወረዳቱ ወይም መቀጠሉ ለራሱም አስገረመው ።.....
💥ይቀጥላል💥
👍1
#በፍቅር_ላይ_ሾተላይ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ስምንት
፡
፡
#ድርሰት_በትክክል_ገና
.....ሻምበል ብሩክ ይመስላታል፡፡
የሆነ ደስ የሚል መናፈሻ ውስጥ እጅ ለእጅ ተያይዘው፣ ሲንሸራሸሩ ከቆዩ በኋላ፤ ወደ ኣንድ ጥላው ቀዝቀዝ ያለ፣ ንፁህ አየር ወደሚነፍስበት የወይን ዛፍ ሥር
ይመጡና ከሥሩ ካለው ለምለም ሣር ላይ ጋደም ይላሉ::
በዚህ ጊዜ እሷ እሱን ትራስ አድርጋ፣ ፀጥ ያለውን ኣካባቢ እየቃኙ የተፈጥሮ ውበትን ሲያደንቁ፤ የሁለቱም ዐይኖች ከፊት
ለፊታቸው በሚያዩዋት የጽጌዳ ቅርንጫፍ ላይ ባለችው እንቡጥ ጽጌረዳ አበባ ተማርኮ፤ ጽጌረዳዋን ሲመለከቱ ከቆዩ በኋላ፤ ስለዚያች ጽጌረዳ ለመናገር በአንድ ጊዜ “ እንዴ ” ብለው ይጀምራሉ፡፡
"ምን ልትል ነበር?” ትለዋለች እየሣቀች::
“አንቺስ ምን ልትይ ነበር?” ይላታል እሱም እየሳቀ::
“እንዴት ታምራለች ልል ነበር” ስትለው..
“እኔም እንደሱ ልል ነበር:: ከማማሯም በላይ ደግሞ ልክ የሁለታችንን ፍቅር ትመስላለች ልልሽ ነበር” ይልና ቁልቁል ወርዶ ከንፈሯን ይስማታል፡፡
“ማማሯስ እሺ የሁለታችንን ፍቅር እንዴት ነው የምትመስለው?” ትለዋለች:: ስለፍቅራቸው የበለጠ እንዲያወራላት
ጓጉታ::
“ያልፈነዳ እንቡጥ ጽጌረዳ በአበባነት ደረጃ ላይ ካለው ፍቅራችን ጋር ይመሳሰላል” ይላታል፡፡
“አበባው ፍሬ የሚሆነው መቼ ነው ብሩኬ?” አይን፤ ዐይኑን ሽቅብ እያየች ትጠይቀዋለች::
ወፎች የሚዘምሩ ይመስላታል፡፡ ንፋሱ ሽውው ይላል፡፡ዛፎች ይደንሣሉ፡፡ሰማዩ የጠራ ነው፡፡ሌላ ዓለም፡: ልዩ ዓለም.....
“የሠርጋችን ዕለት በዚያ በጫጉላ ቤት ውስጥ አሀዱ ብለን ትዳርን ስንቀድሰው፡፡ አይመስልሽም ትሁቲና? ቆይ እንዲያውም ይህችን ጽጌረዳ ስለፍቅራችን ገፀበረከት ላቅርብልሽ” ይልና ብድግ ብሎ ያቺን የምታምር እንቡጥ ጽጌረዳ አበባ ቀጥፎ ያመጣና
ይሰጣታል::
“በሠርጋችን ዕለት? .... በጫጉላ ቤት? .... አሀዱ ብለን?... ስንቀድሰው?
ምን ዐይነት ጣጣ ነው? የሆነውን ሁሉ
ብነግረውስ? የጫጉላ ቤቱ ዕቅዳችን መፍረሱን፣ እንደሻው አስገድዶ ክብረ ንፅህናዬን መድፈሩን፤ ብገልጽለትስ?
አያምነኝ ይሆን?
በቃሽኝ አታላይ ነሽ ይለኝ ይሆን? ልንገረው? እያለቀስኩ ልግለጽለት
ወይንስ ልተወው? ወይኔ አምላኬ ምን ጣጣ ውስጥ ከተትከኝ? ወይኔ
ብሩኬ በዚህ ምክንያት እንለያይ ይሆን?...” በስጋት ተዋጠች፡፡
ይህንን ፍርሃቷን በልቧ አምቃ በጭንቀት እንደተዋጠች፤
ሻምበል ብሩክ ቀጥፎ የሰጣትን ጽጌረዳ እንባ በጋረዳቸው ዐይኖቿ ትኩር ብላ መመልከቷን ቀጠለች::
ያቺ የምታምር ጽጌረዳ፣ ያንን የመሰለ ማራኪ ውበት የተላበሰች ለምለም እንቡጥ አባባ፣ ቀስ በቀስ እየጠወለገች፣
እየጠወለገች፣እየደረቀች ሄደችና፣ በእጇ ላይ እንዳለች እርር ብላ ተንኮሻኩሻ ደቀቀች::
በዚህ ጊዜ ትህትና በድንጋጤ ተወራጭታ ከገባችበት አስደንጋጭ የህልም ዓለም ስትወጣ፤ ሰውነቷ ሁሉ በላብ ተዘፍቆ
መንቀጥቀጥ ጀመረች::
ቀስ ብላ ያየችውን ህልም ስትመረምር ፍርሃት ነገሰባትና፤ ሆድ ብሷት “በቃ ልክ ነው:: ህልሜ ትክክል ነው:: ብሩኬን አጣሁት ማለት ነው፡፡ ወይኔ ወይኔ” እያለች ስቅስቅ ብላ ዐይኖቿ
እስከሚያብጡ ድረስ አለቀሰች፡፡
ሻምበል ብሩክ ልጃገረድ ያለመህኗን ሲያውቅ፤ ውሸታም ባለጌ አድርጐ እንደሚገምታት፤ በቃሽኝ እንደሚላት፤ ጠርጥራ ልቧ በሀዘን ተሰበረ::
በዚህ መጥፎ ስሜት ውስጥ ገብታ በሃሣብ ስትዋዥቅ ከቆየች በኋላ፤ ሻምበል ብሩክን የራሷ አድርጋ ለማስቀረት የሚያስችላትን ዘዴ ማውጠንጠን ጀመረች፡፡ በመጨረሻም የሆነ ሃሣብ መጣላት::
“ማን ያውቃል? ዛሬም እንደበፊቱ ሁሉ ልጃገረድ የመሆኔ ምልክቱ ሙሉ ለሙሉ ላይጠፋ ይችላልና የማያስታውቅ ከሆነ ለምን አንድ ሙከራ አላደርግም?” ስትል አሰበች። በመጨረሻም ከሻምበል
ብሩክ ጋር ከመገናኘቷ በፊት ራሷን በዶክተር ልትፈትሽ ወሰነች::
አንዴ ላይታፈስ የፈሰሰ ውሃ፤ በድጋሚ የሚገኝ መስሏት ከዶክተር ባይከዳኝ ጋር ቀጠሮ ያዘች::
ከመቸኮሏ የተነሳ አርብ ዕለት ከዶክተር ባይከዳኝ ጋር በያዘችው ቀጠሮ መሠረት
ወደ ቤት እንደደረሱ ተያይዘው ወደ ቤት እንደደረሱ ሠራተኛዋን አገላብጣ ሣመቻት::
ምነው ፍቅርሽ በዛ?” አለቻት ሠራተኛዋ በልቧ፡፡ ትህትና ከዶክተር ባይከዳኝ ጋር ካሳለፈችው ጊዜ ሁሉ ለየት ያለው የዛሬው ነው:: ለዛሬው ግንኙነታቸው የራሷ ምክንያት ስለአላት፤ የሚሆነውን ቶሎ ለማወቅ፤ ቶሎ ወደ አልጋ ለመሄድ
ቸኮለች፡፡
ቢሆንም ግን ይህንን መቸኮሏን
ዶክተር እንዲያውቅባት አላደረገችም::
እንደተለመደው ሁሉ ዶክተር እራሱን ሊፈትሽ፤ እሷም የልጃገረድነት ሚስጥሯን ልትፈትሽ፤ ተፈላልገውና፤ ተግባብተው፤
ተያይዘው፤ ወደ መኝታ ክፍል ገቡ::
ዶክተር በዚያ ረገድ በራሱ ላይ እምነት እያጣ ስለሄደ በውስጡ የነበረው ጉጉት ቀዝቅዟል፡፡ ሆኖም እንደተለመደው የማይጠገብ ውብ የልጅነት ገላዋ የሚያመነጨውን ሙቀት ለመቋደስ ያህል ብቻ መፍጨርጨሩን ቀጠለ፡፡
......
እሷ ደግሞ በሥጋት እንደተዋጠች ከአሁን አሁን
“ምን ዐይነት ሁኔታ ይፈጠር ይሆን? ልጃገረድ በመሆንና ባለመሆን መካከል ያለው ልዩነት ምን ይመስል ይሆን? በማለት ቁርጧን ለማወቅ ልቧ ትር፤
ትር፤ እያለች የሚያደርገውን
እያንዳንዷን እንቅስቃሴ በንቃት ትከታተላለች፡፡
ቀስ በቀስ አካሉ ከአካሏ ጋር እየተሟሟቀ ፤እየተዋሀደ፣ እየተግባባ፤ መጣና የሷ ገላ እሾህ አመኬላውን አስወግዶ ሊያስተናግደው ዝግጁ መሆኑን ሳያውቅ፣ በሀይል ሲታገላት፤ባልጠበቀው መንገድ ተቀብሎ ያስተናግደው ጀመር፡፡
ትህትና ያንን ሁኔታ ስትመለከት ቅስሟ ስብር ብሎ፤ በሃሣብ ጭልጥ ብላ ሄዳ ሌላ ዓለም ውስጥ ገባች፡፡ ዶክተር ባይከዳኝ ደግሞ በዚያ ባጋጠመው አዲስ ሁኔታ ተደንቆ ጉድ ነው!” አለና ለጊዜው ከገባበት ስሜታዊ ረመጥ ወጥቶ እፎይታ ለማግኘት ያህል ጉልበቱን
እንደድሮው እንደአፍላ የጉርምስና ዘመኑ አድርጐ መጫወቱን ቀጠለ፡፡
በቀላሉ ሊበርድ አልቻለም፡፡ ሰፋ ያለ ጊዜ ወስዶ ተጫወተ፡፡
ይህቺ ሰው ጨው አላት መሰለኝ” እያለ በሚያደርገው ነገር ሁሉ እየተደነቀ ነበር፡፡
ነበር፡፡
እሱ እንደዚያ በደስታ ሲቃ ተውጦ ሲቦርቅ ፣እሷ ግን በድን አካሏን ከሥሩ አጋድማ ዐይኖቿ በከፈቱት ቧንቧዎች እየታጠበች
ዶክተር የልቡ ሲደርስ ቀስ በቀስ ከዚያ ከሚናጥበት የስሜት ማዕበል ወጥቶ የሆነውን ነገር እንደ አዲስ ያስበው ጀመር፡፡
በዚህ ጊዜ የሆነ የቅናት ስሜት ተለኮሰበትና ገላው በንዴት እየተቃጠለ ይጨስ ጀመር፡፡በወሲብ በኩል እርካታን ቢያገኝም፣ ልቡ በዚያው ልክ የምሬት
ደም ሲረጭ ተሰማው::
የልቡ ከደረሰ በኋላ ንጽህናዋን የወሰደው እሱ ባለመሆኑ፤የሆነ የቅናትና የዝቅተኝነት ስሜት አእምሮውን ሰርስሮት ገባ፡፡
መጀመሪያ ካገኛት ቀን ጀምሮ እስከዛሬ ድረስ ያደረገው ድካሙ ሁሉ ከንቱ መቅረቱን ሲያስታውሰው፤ ያንን ውብ ገላዋን ለሌላ ሰው አሳልፋ መስጠቷን ሲያሰላስለው፣ በንዴት እያረረ፣ ጨጓራው ተቀቅሎ እንደገነተረ ሥጋ ሲገነትር ተሰማው:: የተናቀ የተተፋ መሰለው፡፡
የዚያን ጊዜ የልቡን በልቡ አድርጐ.....
“ትህትና እንደዚህ የማደርገው እኮ ስለምጠብቅሽ ነው” ያላት ቀን
“ይገባኛል ዶክተር” ነበር ያለችው:: ግን ዋሸችው:: እሱ ሲጠብቃት እሷ ከዳችው።
እሱ ተንከባክቦ ያቆየውን ውድ ነገር ለሌላ አስረክባቸው መጣች:: ዶክተር ሁሉም ነገር እንደሰንሰለት ተያይዞ በሃሣቡ
መጣበት:: ደካማነቱ የራሱ ሆኖ ሳለ ራሷን አሳልፋ የሰጠችውን ልጅ ሞራሏን
ሊነካው ፈለገ፡፡የሱ ሞራል ተነክቷል፤ ቅስሙ ተሰብሯልና፤ አጥንት በሌለው ምላሱ አጥንት የሚሰብር ንግግር ሊናገራት ፈልጎ ... ጠጋ አላትና
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ስምንት
፡
፡
#ድርሰት_በትክክል_ገና
.....ሻምበል ብሩክ ይመስላታል፡፡
የሆነ ደስ የሚል መናፈሻ ውስጥ እጅ ለእጅ ተያይዘው፣ ሲንሸራሸሩ ከቆዩ በኋላ፤ ወደ ኣንድ ጥላው ቀዝቀዝ ያለ፣ ንፁህ አየር ወደሚነፍስበት የወይን ዛፍ ሥር
ይመጡና ከሥሩ ካለው ለምለም ሣር ላይ ጋደም ይላሉ::
በዚህ ጊዜ እሷ እሱን ትራስ አድርጋ፣ ፀጥ ያለውን ኣካባቢ እየቃኙ የተፈጥሮ ውበትን ሲያደንቁ፤ የሁለቱም ዐይኖች ከፊት
ለፊታቸው በሚያዩዋት የጽጌዳ ቅርንጫፍ ላይ ባለችው እንቡጥ ጽጌረዳ አበባ ተማርኮ፤ ጽጌረዳዋን ሲመለከቱ ከቆዩ በኋላ፤ ስለዚያች ጽጌረዳ ለመናገር በአንድ ጊዜ “ እንዴ ” ብለው ይጀምራሉ፡፡
"ምን ልትል ነበር?” ትለዋለች እየሣቀች::
“አንቺስ ምን ልትይ ነበር?” ይላታል እሱም እየሳቀ::
“እንዴት ታምራለች ልል ነበር” ስትለው..
“እኔም እንደሱ ልል ነበር:: ከማማሯም በላይ ደግሞ ልክ የሁለታችንን ፍቅር ትመስላለች ልልሽ ነበር” ይልና ቁልቁል ወርዶ ከንፈሯን ይስማታል፡፡
“ማማሯስ እሺ የሁለታችንን ፍቅር እንዴት ነው የምትመስለው?” ትለዋለች:: ስለፍቅራቸው የበለጠ እንዲያወራላት
ጓጉታ::
“ያልፈነዳ እንቡጥ ጽጌረዳ በአበባነት ደረጃ ላይ ካለው ፍቅራችን ጋር ይመሳሰላል” ይላታል፡፡
“አበባው ፍሬ የሚሆነው መቼ ነው ብሩኬ?” አይን፤ ዐይኑን ሽቅብ እያየች ትጠይቀዋለች::
ወፎች የሚዘምሩ ይመስላታል፡፡ ንፋሱ ሽውው ይላል፡፡ዛፎች ይደንሣሉ፡፡ሰማዩ የጠራ ነው፡፡ሌላ ዓለም፡: ልዩ ዓለም.....
“የሠርጋችን ዕለት በዚያ በጫጉላ ቤት ውስጥ አሀዱ ብለን ትዳርን ስንቀድሰው፡፡ አይመስልሽም ትሁቲና? ቆይ እንዲያውም ይህችን ጽጌረዳ ስለፍቅራችን ገፀበረከት ላቅርብልሽ” ይልና ብድግ ብሎ ያቺን የምታምር እንቡጥ ጽጌረዳ አበባ ቀጥፎ ያመጣና
ይሰጣታል::
“በሠርጋችን ዕለት? .... በጫጉላ ቤት? .... አሀዱ ብለን?... ስንቀድሰው?
ምን ዐይነት ጣጣ ነው? የሆነውን ሁሉ
ብነግረውስ? የጫጉላ ቤቱ ዕቅዳችን መፍረሱን፣ እንደሻው አስገድዶ ክብረ ንፅህናዬን መድፈሩን፤ ብገልጽለትስ?
አያምነኝ ይሆን?
በቃሽኝ አታላይ ነሽ ይለኝ ይሆን? ልንገረው? እያለቀስኩ ልግለጽለት
ወይንስ ልተወው? ወይኔ አምላኬ ምን ጣጣ ውስጥ ከተትከኝ? ወይኔ
ብሩኬ በዚህ ምክንያት እንለያይ ይሆን?...” በስጋት ተዋጠች፡፡
ይህንን ፍርሃቷን በልቧ አምቃ በጭንቀት እንደተዋጠች፤
ሻምበል ብሩክ ቀጥፎ የሰጣትን ጽጌረዳ እንባ በጋረዳቸው ዐይኖቿ ትኩር ብላ መመልከቷን ቀጠለች::
ያቺ የምታምር ጽጌረዳ፣ ያንን የመሰለ ማራኪ ውበት የተላበሰች ለምለም እንቡጥ አባባ፣ ቀስ በቀስ እየጠወለገች፣
እየጠወለገች፣እየደረቀች ሄደችና፣ በእጇ ላይ እንዳለች እርር ብላ ተንኮሻኩሻ ደቀቀች::
በዚህ ጊዜ ትህትና በድንጋጤ ተወራጭታ ከገባችበት አስደንጋጭ የህልም ዓለም ስትወጣ፤ ሰውነቷ ሁሉ በላብ ተዘፍቆ
መንቀጥቀጥ ጀመረች::
ቀስ ብላ ያየችውን ህልም ስትመረምር ፍርሃት ነገሰባትና፤ ሆድ ብሷት “በቃ ልክ ነው:: ህልሜ ትክክል ነው:: ብሩኬን አጣሁት ማለት ነው፡፡ ወይኔ ወይኔ” እያለች ስቅስቅ ብላ ዐይኖቿ
እስከሚያብጡ ድረስ አለቀሰች፡፡
ሻምበል ብሩክ ልጃገረድ ያለመህኗን ሲያውቅ፤ ውሸታም ባለጌ አድርጐ እንደሚገምታት፤ በቃሽኝ እንደሚላት፤ ጠርጥራ ልቧ በሀዘን ተሰበረ::
በዚህ መጥፎ ስሜት ውስጥ ገብታ በሃሣብ ስትዋዥቅ ከቆየች በኋላ፤ ሻምበል ብሩክን የራሷ አድርጋ ለማስቀረት የሚያስችላትን ዘዴ ማውጠንጠን ጀመረች፡፡ በመጨረሻም የሆነ ሃሣብ መጣላት::
“ማን ያውቃል? ዛሬም እንደበፊቱ ሁሉ ልጃገረድ የመሆኔ ምልክቱ ሙሉ ለሙሉ ላይጠፋ ይችላልና የማያስታውቅ ከሆነ ለምን አንድ ሙከራ አላደርግም?” ስትል አሰበች። በመጨረሻም ከሻምበል
ብሩክ ጋር ከመገናኘቷ በፊት ራሷን በዶክተር ልትፈትሽ ወሰነች::
አንዴ ላይታፈስ የፈሰሰ ውሃ፤ በድጋሚ የሚገኝ መስሏት ከዶክተር ባይከዳኝ ጋር ቀጠሮ ያዘች::
ከመቸኮሏ የተነሳ አርብ ዕለት ከዶክተር ባይከዳኝ ጋር በያዘችው ቀጠሮ መሠረት
ወደ ቤት እንደደረሱ ተያይዘው ወደ ቤት እንደደረሱ ሠራተኛዋን አገላብጣ ሣመቻት::
ምነው ፍቅርሽ በዛ?” አለቻት ሠራተኛዋ በልቧ፡፡ ትህትና ከዶክተር ባይከዳኝ ጋር ካሳለፈችው ጊዜ ሁሉ ለየት ያለው የዛሬው ነው:: ለዛሬው ግንኙነታቸው የራሷ ምክንያት ስለአላት፤ የሚሆነውን ቶሎ ለማወቅ፤ ቶሎ ወደ አልጋ ለመሄድ
ቸኮለች፡፡
ቢሆንም ግን ይህንን መቸኮሏን
ዶክተር እንዲያውቅባት አላደረገችም::
እንደተለመደው ሁሉ ዶክተር እራሱን ሊፈትሽ፤ እሷም የልጃገረድነት ሚስጥሯን ልትፈትሽ፤ ተፈላልገውና፤ ተግባብተው፤
ተያይዘው፤ ወደ መኝታ ክፍል ገቡ::
ዶክተር በዚያ ረገድ በራሱ ላይ እምነት እያጣ ስለሄደ በውስጡ የነበረው ጉጉት ቀዝቅዟል፡፡ ሆኖም እንደተለመደው የማይጠገብ ውብ የልጅነት ገላዋ የሚያመነጨውን ሙቀት ለመቋደስ ያህል ብቻ መፍጨርጨሩን ቀጠለ፡፡
......
እሷ ደግሞ በሥጋት እንደተዋጠች ከአሁን አሁን
“ምን ዐይነት ሁኔታ ይፈጠር ይሆን? ልጃገረድ በመሆንና ባለመሆን መካከል ያለው ልዩነት ምን ይመስል ይሆን? በማለት ቁርጧን ለማወቅ ልቧ ትር፤
ትር፤ እያለች የሚያደርገውን
እያንዳንዷን እንቅስቃሴ በንቃት ትከታተላለች፡፡
ቀስ በቀስ አካሉ ከአካሏ ጋር እየተሟሟቀ ፤እየተዋሀደ፣ እየተግባባ፤ መጣና የሷ ገላ እሾህ አመኬላውን አስወግዶ ሊያስተናግደው ዝግጁ መሆኑን ሳያውቅ፣ በሀይል ሲታገላት፤ባልጠበቀው መንገድ ተቀብሎ ያስተናግደው ጀመር፡፡
ትህትና ያንን ሁኔታ ስትመለከት ቅስሟ ስብር ብሎ፤ በሃሣብ ጭልጥ ብላ ሄዳ ሌላ ዓለም ውስጥ ገባች፡፡ ዶክተር ባይከዳኝ ደግሞ በዚያ ባጋጠመው አዲስ ሁኔታ ተደንቆ ጉድ ነው!” አለና ለጊዜው ከገባበት ስሜታዊ ረመጥ ወጥቶ እፎይታ ለማግኘት ያህል ጉልበቱን
እንደድሮው እንደአፍላ የጉርምስና ዘመኑ አድርጐ መጫወቱን ቀጠለ፡፡
በቀላሉ ሊበርድ አልቻለም፡፡ ሰፋ ያለ ጊዜ ወስዶ ተጫወተ፡፡
ይህቺ ሰው ጨው አላት መሰለኝ” እያለ በሚያደርገው ነገር ሁሉ እየተደነቀ ነበር፡፡
ነበር፡፡
እሱ እንደዚያ በደስታ ሲቃ ተውጦ ሲቦርቅ ፣እሷ ግን በድን አካሏን ከሥሩ አጋድማ ዐይኖቿ በከፈቱት ቧንቧዎች እየታጠበች
ዶክተር የልቡ ሲደርስ ቀስ በቀስ ከዚያ ከሚናጥበት የስሜት ማዕበል ወጥቶ የሆነውን ነገር እንደ አዲስ ያስበው ጀመር፡፡
በዚህ ጊዜ የሆነ የቅናት ስሜት ተለኮሰበትና ገላው በንዴት እየተቃጠለ ይጨስ ጀመር፡፡በወሲብ በኩል እርካታን ቢያገኝም፣ ልቡ በዚያው ልክ የምሬት
ደም ሲረጭ ተሰማው::
የልቡ ከደረሰ በኋላ ንጽህናዋን የወሰደው እሱ ባለመሆኑ፤የሆነ የቅናትና የዝቅተኝነት ስሜት አእምሮውን ሰርስሮት ገባ፡፡
መጀመሪያ ካገኛት ቀን ጀምሮ እስከዛሬ ድረስ ያደረገው ድካሙ ሁሉ ከንቱ መቅረቱን ሲያስታውሰው፤ ያንን ውብ ገላዋን ለሌላ ሰው አሳልፋ መስጠቷን ሲያሰላስለው፣ በንዴት እያረረ፣ ጨጓራው ተቀቅሎ እንደገነተረ ሥጋ ሲገነትር ተሰማው:: የተናቀ የተተፋ መሰለው፡፡
የዚያን ጊዜ የልቡን በልቡ አድርጐ.....
“ትህትና እንደዚህ የማደርገው እኮ ስለምጠብቅሽ ነው” ያላት ቀን
“ይገባኛል ዶክተር” ነበር ያለችው:: ግን ዋሸችው:: እሱ ሲጠብቃት እሷ ከዳችው።
እሱ ተንከባክቦ ያቆየውን ውድ ነገር ለሌላ አስረክባቸው መጣች:: ዶክተር ሁሉም ነገር እንደሰንሰለት ተያይዞ በሃሣቡ
መጣበት:: ደካማነቱ የራሱ ሆኖ ሳለ ራሷን አሳልፋ የሰጠችውን ልጅ ሞራሏን
ሊነካው ፈለገ፡፡የሱ ሞራል ተነክቷል፤ ቅስሙ ተሰብሯልና፤ አጥንት በሌለው ምላሱ አጥንት የሚሰብር ንግግር ሊናገራት ፈልጎ ... ጠጋ አላትና
👍2
"ብስብስ ሸርሙጣ ነሽ !!" ብሎ ወደዚያ ገፈተራት::
ከዶክተር አንደበት የወጣውን አጸያፊ ስድብ ልብ አላለችውም :: እሷ በዚያን ሰአት የሚታያት ሻምበል ብሩክ ነበር፡፡እየተንሰቀሰቀች አለቀሰች፡፡ዶክተር በዚህ ብቻ አልረካም፡፡የሱ ስሜት እንደተጎዳ ሁሉ ስሜቷን ለመጉዳት የህክምና ሙያዊ
ስነምግባሩ ከሚፈቅድለት ውጭ ሊናገራት ፈለገ፡፡እንደዚህ ልቡን
አቁስላው ልቧን ሳያቆስል ቢለቃት የሚታመም መሰለው:: በጥፊ አላጋት::ከማልቀስ በስተቀር ምንም አላደረገችም::
"አስመሳይ ልጃገረድ! የማትረቢ ሸርሙጣ አለና አሁንም ወደዚያ
ገፈተራት፡፡ከዚያም ከአልጋው ላይ ተነስቶ፤ ልብሱን ለባብሶ ጨረሰ፡፡የተቆጣች ድመት መስሎ አብጧል፡፡እንደዚያ በንዴት
እየተንቀጠቀጠ ለባበሰ ጨረሰና....
" ተነሽ ከዚህ !!ብሎ አምቧረቀባት፡፡ ተነስታ ፊቷን ጠራረገችና ልብሷን ለባብሳ ስትጨርስ፤ ቀስ በቀስ እልህና ቁጭት
ተዛመተና፣ እስከዚያን ጊዜ ድረስ ለማዳ እንስሳ የነበረችው ልጅ ወደ አራስ ነብርነት እየተለወጠች መጣች፡፡ልቧ ሙሉ ለሙሉ ደነደነ፡:
"ምን አባሽ ያስነፈርቅሻል?" ጮኸባት፡፡ወደ አውሬነት መለወጧን ሳያውቅ ሊጨፍርባት ፈለገ፡፡ በዚያን ሰአት ግን ምሬት ሰውነቷን እየወረረው፣ በዶክተር ላይ ጥላቻዋ እየገነፈለ ሄዶ፣ ትእግስቷ ከውስጧ ሙጥጥ ብሎ አልቆ ነበር :: በተለይ "ሸርሙጣ " ብሎ የጣለባት
መርዝ አንገበገባት::
" ምን አባቱ ራሱን እግዚአብሄር ያደርግብኛል? እሱ ባያክማት
ዶክተር ሞልቷል::" የሚል ስሜት መጣባት፡፡ በሱ ላይ የነበራት አምልኮ ከውስጧ ጥርግርግ ብሎ ሄደ፡፡ሸርሙጣ ያለመሆንዋን እያወቀ ሸርሙጣ ብሎ ቅስሟን እንደሰበራት ሁሉ፤ ልክ ልኩን
ነግራው ልትወጣ ሄደችና ፊት ለፊቱ ቆመች፡፡ ዶክተር ሁኔታዋን ሲመለከት እንደመደንገጥ አለ፡፡አይኖቿ ቀልተዋል፡፡
"ልፍስፍስ!!" አለችው:: ዶክተር ከመደንገጡ የተነሳ ለትንሽ ሽንቱ ሳያመልጠው ተረፈ:: የፈለገው ቢመጣ ለመጋፈጥ ተዘጋጅታ ነበር፡፡ ዶክተር ከድንጋጤው ብዛት አናቱ በምናምን የተፈነከተ ያህል ክው ብሎ ቀረ ነቅታበታለች::
“ሸርሙጣ ያለመሆኔን በሚገባ ታውቃለህ ::እኔ ሸርሙጣ አይደለሁም፡፡ ራሴን ክብሬን አሳልፌ የሰጠሁህ ለእናቴ ስል እንጂ አፍቅሬህ እንዳልሆነ ሳይገባህ አይቀርም ::እንደ ወንዶቹ ሁሉ ወንድ
ልትሆን ባለመቻልህ ካንተ በሁዋላ የተዋወቅሁት እጮኛዬ በክብር
የወሰደው እንጂ፣ አንተ እንደምትለው በሽርሙጥና እንዳልሆነ እወቅ!”
አይኖችዋን ፍጥጥ እንዳደረገች፡፡ ሊጠብቃት ሳይሆን በአቅም ማጣት
ምክንያት መሆኑን እንደነቃችበት ሲያውቅ መፈጠሩን ነበር የጠላው፡፡መርዝ ባለው የምላሷ ጫፍ የወጋችው በቀላሉ
እንደማይድን ታወቀው:: በእሷ አንደበት...
"ልፍስፍስ!" ተብሎ መሰደብ ሞት መስሎ ታየው:: በንዴት አበደና ሄዶ ጠረጴዛውን በቡጢ ቢጠልዘው፤ ሰራተኛዋ የተጠራች መስሏት.. አቤት!" ስትል ከተፍ አለች፡፡
"ሂጂ ከዚህ!! የጠራሽ የለም!" አለና ውሻ አድርጎ አባረራት፡፡በድንጋጤ ሹክክ ብላ ወጣች፡፡ ከዚያም እንደዚህ አቃጥላው በድል አድራጊነት እንዳትሄድ ያንን በልቡ ውስጥ የሚንቀለቀለው መርዙን ሊረጭባት ጠጋ አላት::
" ስሚ የአሁኑ ንግግርሽ ምን እንደሚያደርገኝ ታውቂያለሽ?
ልክ የእናትሽን የጡት ህመም አይነት ኣስከፊ ህመም ነው የሚያሳምመኝ፡፡ ቀስ በቀስ እየገዘገዘ የሚጥለውንና መጨረሻ ደረጃ ላይ የደረሰውን የእናትሽን የካንሰር በሽታ አይነት ንግግር ነው::"
ቁርጡን ከነገራት በኋላ....
ቻዎ ! በማለት በሩን በጣቱ አሳያት:: በድንጋጤ አናቷ ለሁለት ተገምሶ የወደቀ መሰላት::የእናቷን የቁም ሞት መርዶ
ተረድታ፤ እየተንፈቀፈቀች ሄዳ፤ ወንበሩ ላይ ወደቀችና፤ እዬዬ ብላ አለቀሰች፡፡ለረጅም ጊዜ አይኖቿ እስከሚያብጡ ድረስ አለቀሰች፡፡
ዶክተር የድል አድራጊነት ኩራት ተሰምቶት ሰራተኛዋን ጠራትና...መነፋረቋን ስታቆም በጊዜ አሰናብቻት" ብሎ ትእዛዝ ሰጥቷት
ወጥቶ ሄደ፡፡ ሰራተኛዋ በተፈጠረው ሁኔታ በድንጋጤ ተውጣ ትእዛዙን ተቀበለች:: በአለም ላይ አለችኝ የምትላት፤ ከዛሬ ነገ ድና ትነሳልኛለች እያለች አይን አይኗን የምታያት እናቷ ላትድን መታመሟን እንዳወቀች፤ ተስፋዋ ሁሉ ከውስጧ ሙጥጥ ብሎ ሄደ፡፡በምትኩ የባዶነት ስሜት ፤ራስን የመጥላት ስሜት፤ ወረራት... እዚያ ድፍት ብላ ስታለቅስ ዋለች፡፡ሰራተኛዋ ልታጽናናት ሞከረች፡፡አልቻለችም፡፡በመጨረሻም ዶክተርንና የዶክተርን ቤት እርም ብላ፣ መሪር ጥላቻ በልቧ አሳድራ፤ ሰራተኛዋን ተሰናብታት
ወጥታ ሄደች::
✨ይቀጥላል✨
ለአስተያየቶ @atronosebot ን ይጠቀሙ ለወዳጆ #Share እያደረጉ
ከዶክተር አንደበት የወጣውን አጸያፊ ስድብ ልብ አላለችውም :: እሷ በዚያን ሰአት የሚታያት ሻምበል ብሩክ ነበር፡፡እየተንሰቀሰቀች አለቀሰች፡፡ዶክተር በዚህ ብቻ አልረካም፡፡የሱ ስሜት እንደተጎዳ ሁሉ ስሜቷን ለመጉዳት የህክምና ሙያዊ
ስነምግባሩ ከሚፈቅድለት ውጭ ሊናገራት ፈለገ፡፡እንደዚህ ልቡን
አቁስላው ልቧን ሳያቆስል ቢለቃት የሚታመም መሰለው:: በጥፊ አላጋት::ከማልቀስ በስተቀር ምንም አላደረገችም::
"አስመሳይ ልጃገረድ! የማትረቢ ሸርሙጣ አለና አሁንም ወደዚያ
ገፈተራት፡፡ከዚያም ከአልጋው ላይ ተነስቶ፤ ልብሱን ለባብሶ ጨረሰ፡፡የተቆጣች ድመት መስሎ አብጧል፡፡እንደዚያ በንዴት
እየተንቀጠቀጠ ለባበሰ ጨረሰና....
" ተነሽ ከዚህ !!ብሎ አምቧረቀባት፡፡ ተነስታ ፊቷን ጠራረገችና ልብሷን ለባብሳ ስትጨርስ፤ ቀስ በቀስ እልህና ቁጭት
ተዛመተና፣ እስከዚያን ጊዜ ድረስ ለማዳ እንስሳ የነበረችው ልጅ ወደ አራስ ነብርነት እየተለወጠች መጣች፡፡ልቧ ሙሉ ለሙሉ ደነደነ፡:
"ምን አባሽ ያስነፈርቅሻል?" ጮኸባት፡፡ወደ አውሬነት መለወጧን ሳያውቅ ሊጨፍርባት ፈለገ፡፡ በዚያን ሰአት ግን ምሬት ሰውነቷን እየወረረው፣ በዶክተር ላይ ጥላቻዋ እየገነፈለ ሄዶ፣ ትእግስቷ ከውስጧ ሙጥጥ ብሎ አልቆ ነበር :: በተለይ "ሸርሙጣ " ብሎ የጣለባት
መርዝ አንገበገባት::
" ምን አባቱ ራሱን እግዚአብሄር ያደርግብኛል? እሱ ባያክማት
ዶክተር ሞልቷል::" የሚል ስሜት መጣባት፡፡ በሱ ላይ የነበራት አምልኮ ከውስጧ ጥርግርግ ብሎ ሄደ፡፡ሸርሙጣ ያለመሆንዋን እያወቀ ሸርሙጣ ብሎ ቅስሟን እንደሰበራት ሁሉ፤ ልክ ልኩን
ነግራው ልትወጣ ሄደችና ፊት ለፊቱ ቆመች፡፡ ዶክተር ሁኔታዋን ሲመለከት እንደመደንገጥ አለ፡፡አይኖቿ ቀልተዋል፡፡
"ልፍስፍስ!!" አለችው:: ዶክተር ከመደንገጡ የተነሳ ለትንሽ ሽንቱ ሳያመልጠው ተረፈ:: የፈለገው ቢመጣ ለመጋፈጥ ተዘጋጅታ ነበር፡፡ ዶክተር ከድንጋጤው ብዛት አናቱ በምናምን የተፈነከተ ያህል ክው ብሎ ቀረ ነቅታበታለች::
“ሸርሙጣ ያለመሆኔን በሚገባ ታውቃለህ ::እኔ ሸርሙጣ አይደለሁም፡፡ ራሴን ክብሬን አሳልፌ የሰጠሁህ ለእናቴ ስል እንጂ አፍቅሬህ እንዳልሆነ ሳይገባህ አይቀርም ::እንደ ወንዶቹ ሁሉ ወንድ
ልትሆን ባለመቻልህ ካንተ በሁዋላ የተዋወቅሁት እጮኛዬ በክብር
የወሰደው እንጂ፣ አንተ እንደምትለው በሽርሙጥና እንዳልሆነ እወቅ!”
አይኖችዋን ፍጥጥ እንዳደረገች፡፡ ሊጠብቃት ሳይሆን በአቅም ማጣት
ምክንያት መሆኑን እንደነቃችበት ሲያውቅ መፈጠሩን ነበር የጠላው፡፡መርዝ ባለው የምላሷ ጫፍ የወጋችው በቀላሉ
እንደማይድን ታወቀው:: በእሷ አንደበት...
"ልፍስፍስ!" ተብሎ መሰደብ ሞት መስሎ ታየው:: በንዴት አበደና ሄዶ ጠረጴዛውን በቡጢ ቢጠልዘው፤ ሰራተኛዋ የተጠራች መስሏት.. አቤት!" ስትል ከተፍ አለች፡፡
"ሂጂ ከዚህ!! የጠራሽ የለም!" አለና ውሻ አድርጎ አባረራት፡፡በድንጋጤ ሹክክ ብላ ወጣች፡፡ ከዚያም እንደዚህ አቃጥላው በድል አድራጊነት እንዳትሄድ ያንን በልቡ ውስጥ የሚንቀለቀለው መርዙን ሊረጭባት ጠጋ አላት::
" ስሚ የአሁኑ ንግግርሽ ምን እንደሚያደርገኝ ታውቂያለሽ?
ልክ የእናትሽን የጡት ህመም አይነት ኣስከፊ ህመም ነው የሚያሳምመኝ፡፡ ቀስ በቀስ እየገዘገዘ የሚጥለውንና መጨረሻ ደረጃ ላይ የደረሰውን የእናትሽን የካንሰር በሽታ አይነት ንግግር ነው::"
ቁርጡን ከነገራት በኋላ....
ቻዎ ! በማለት በሩን በጣቱ አሳያት:: በድንጋጤ አናቷ ለሁለት ተገምሶ የወደቀ መሰላት::የእናቷን የቁም ሞት መርዶ
ተረድታ፤ እየተንፈቀፈቀች ሄዳ፤ ወንበሩ ላይ ወደቀችና፤ እዬዬ ብላ አለቀሰች፡፡ለረጅም ጊዜ አይኖቿ እስከሚያብጡ ድረስ አለቀሰች፡፡
ዶክተር የድል አድራጊነት ኩራት ተሰምቶት ሰራተኛዋን ጠራትና...መነፋረቋን ስታቆም በጊዜ አሰናብቻት" ብሎ ትእዛዝ ሰጥቷት
ወጥቶ ሄደ፡፡ ሰራተኛዋ በተፈጠረው ሁኔታ በድንጋጤ ተውጣ ትእዛዙን ተቀበለች:: በአለም ላይ አለችኝ የምትላት፤ ከዛሬ ነገ ድና ትነሳልኛለች እያለች አይን አይኗን የምታያት እናቷ ላትድን መታመሟን እንዳወቀች፤ ተስፋዋ ሁሉ ከውስጧ ሙጥጥ ብሎ ሄደ፡፡በምትኩ የባዶነት ስሜት ፤ራስን የመጥላት ስሜት፤ ወረራት... እዚያ ድፍት ብላ ስታለቅስ ዋለች፡፡ሰራተኛዋ ልታጽናናት ሞከረች፡፡አልቻለችም፡፡በመጨረሻም ዶክተርንና የዶክተርን ቤት እርም ብላ፣ መሪር ጥላቻ በልቧ አሳድራ፤ ሰራተኛዋን ተሰናብታት
ወጥታ ሄደች::
✨ይቀጥላል✨
ለአስተያየቶ @atronosebot ን ይጠቀሙ ለወዳጆ #Share እያደረጉ
❤1👍1
#ሰመመን
፡
፡
#ክፍል_አርባ_አራት
፡
፡
#ድርሰት_በሲሳይ_ንጉሱ
....ለጥያቄዋ መልስ በመጠበቅ ዐይነት ሦስቱንም ተመለከተቸቻው ፡ ዐይኖቿ አንድ ቦታ እይረጐም በነጭ ቆዳዋ
ላይ ሰማያዊ መሳይ ሥራሥሮቿ ዐልፎ ዐልፎ ይታያሉ ።ገጽታዋ ላይ ፍቅርና ትሕትና ይነበባል ።
ዮናታንና እስክንድር ቡና ሲመርጡ እቤል ሻይ አለ ።ሚስታቸው ወደ ጓዳ ከመሔዷ በፊት ዮናታን ክንዷን ይዘው እጅዋ ላይ ሳም እያረጓት ። ለመልካም መስተንግዶዋ
ምስጋናቸውን የሚገልጹበት መንገድ ነበር
እስክንድር ዐይኑን ማመን አቃተው ወይም ያየው ነገር ሕልም መሰለው ። እውነት ፍቅር ይሆን ? አለ በልቡ ።የትዳር ዕድሜአቸውን ለማወቅ ጓጓ አፍላ ፍቅረኞች ካልሆኑ በስተቀር ተጋብተው በቆዩ ሰዎች መሐል አይቶ የማያውቀውን ሁኔታ ማየቱ ነው ያስደነቀው ያውም በእንግዳ ፊት !
“ ሊብሊንግ ሚስቴም እናቴም ናት ። የሕይወት ጣእም የሚታወቀኝ እሷን አጠገቤ ሳገኛት ነው አሉ ዮናታን ፥
ሚስታቸው ወደ ጓዳ ከገባች በኋላ ። “ ሰውን ማስደሰት መቻል ቀላል ነገር አይደለም ። ሊብሊንግ ይህን ችሎታ በተፈጥሮዋ ታድላዋለች ። ሁል ጊዜ ደስተኛ ነች እንደሚገባኝ ፡ ደስታዋን የምታገኘው ሰዎችን በማስደሰት ነው ።
አቤል ሁኔታዎች እስኪመቻቹለት ከእኛ ጋር እንዲኖር ሐሳቡን ቀድማ ያቀረበችልኝ እሷ ናት ።
አቤል በጥያቄ መልክ ዐይኑን እቁለጨለጨ ።
ከአሁን በፊት የት ታውቀኛለች ?ብሎ ነበር ራሱን የጠየቀው ። ማንኛውም ነገር በዮናታን ሊደርሳት እንደሚችል ወዲያው ገመተ። ወደዚህ ቤት የመምጣቱ ሐሳብ ከእሷ መመንጨቱን ሲሰማ በልቡ ውስጥ ለሴትዮዋ ልዩ ስሜት ተፈጠረበት
“ ከተጋባችሁ ? ” ሲል እስክንድር ፈራ ተባ በሚል ድምፅ ጠየቀ ።
“ ኦ! ስድስት ዓመት ያህል ሆኖአል ። በርሊን በነበርኩበት ጊዜ፡አንዴ ታምሜ ተኝቼ ሐኪም ቤት ውስጥ አስታማሚዬ ሆና ነው ያገኘኋት ። ”
ዮናታን ይህን ሲናገሩ ድምፃቸው የተለየ ቃና ነበረው ።የፍቅረኞች የመጀመሪያ ትውውቅ በልባቸው ታላቅ ትውስት
ጥሎ ያልፋል ። ዮናታንም ለእስክንድር በሰጡት መልስ ሳቢያ ከስድስት ዓመት በፊት የተፈጸመ ትውስት ውስጥ ገቡ .....
ዮናታን በምሥራቅ ጀርመን ውስጥ በሚገኘው ትልቅ ዩኒቨርስቲ የድኅረ ምረቃ ትምህርታቸውን ካጠናቀቁ በኋላ ለተወሰኑ ዓመታት በምቦልት ዩኒቨርስቲ የፍልስፍና መምህር ሆነው አገልግለው ነበር ። እዚያ ሳሉ አንድ ጊዜ የሆድ ውስጥ ሕመም ያድርባቸውና በርሊን ቤክ እሚባለው
ሆስፒታል ይገባሉ ።
በርሊን ቤክ ፣ ከመሃል ከተማው ሀያ ኪሎ ሜትር ያህል ይርቃል ። ውስጡ በአምስት ግቢዎች ተከፍሎ ፡ በጠቅላላ
ዐሥር ሺህ አልጋዎች ያሉት ሰፊ ሆስፒታል ነው ። ዮናታን የተኙት፡“ታይል አይንስ” በሚባለው ግቢ፡ “ እስታስዩን አይን ሁንደርት ሲ ” ክፍል ውስጥ ነበር ።
በማገገም ላይ እንዳሉ አንዲት ነርስ ሲያዩ ልባቸው ይደነግጣል ። ይህች ነርስ ፊቷ ላይ ፈገግታ የተሳለ እንጂ እንደ ሌላው ሰው አንዳንድ ጊዜ ብቻ የምትሥቅ አትመስልም ። ሕሙማንን ለመጎብኘት ስትገባ በሕመም የደከመ ስሜታቸውን በፈገግታ ታነቃቃዋለች ። በውስጥ ቁስል
የዳመነ ፊታቸውን ፈገግታዋ ብርሃን ሆኖ ያፈካዋል ። መስተንግዶዋ ፍቅር የሞላበት በመሆኑ'በክፍሏ ሕሙማን ዘንድ ተወዳጅ ነበረች ። ወደ በሽተኞቹ ክፍል ለመግባት የጉብኝት ወይም የመድኃኒት ዕደላ ሰዓት እስኪደርስ ወይም እነሱ በደወል እስኪጠሩዋት አትጠብቅም ። ብቅ ጥልቅ እንዳለች
ነው የምትውለው ። ልማድ ሆኖባት ሁሌ ትቸኩላለች ።እናም አንድ ቦታ ቆማ አትቆይም ።
ዮናታን ልባቸው ከደነገጠላት ጊዜ ጀምሮ ይህን ችኮላዋን አልወደዱላትም ። ክፍላቸው ገብታ ስትወጣ ፀሐይ
ብልጭ ብላ ድርግም ያለች ያህል ስሜታቸው ይከፋ ጀመር ።
ሥራዋን ጨርሳ ወደ ቤትዋ ልትሔድ በሽተኞቹን ስትሰናበታቸው። የዮናታን ልብ ይረበሽ ነበር ።ሌሊት አልመዋት አድረው ጠዋት ዐይኗን የሚያዩበትን ጊዜ መናፈቅ ሲጀምሩ ልባቸው ፍቅር ፍለጋ ዳዴ እያለ መሆኑን ገመቱ ። ሞኒካ የሚለው ስም አሁንም አሁንም ጆሮአቸው፡ ውስጥ ይደውል ጀመር ።
አንድ ቀን ከሥራ በኋላ እንደ ልማዷ ልትሰናበታቸው ወደ ክፍላቸው ስትግባ ዮናታን እጅዋን ያዝ አድርገው ቅሬታቸውን ተነፈሱላት ።
"ቆይ እንጂ አትቸኩዪ ። ትንሽ አጫውችኝ ሁሌ መቸኮል ምንድነው ?” አሏት ።
ሞኒካ ፈገግ ብላ ፍቃዳቸውን ለመፈጸም አልጋቸው አጠገብ ትንሽ ቆመች ።
“ እውነት ለምንድነው እንዲህ የምትቸኩዬው ” ሲሉ ጠየቋት ።
“ ልማድ ሆኖብኝ ነው ። በምሰራበት ጊዜ ፍጥነቴ አይታወቀኝም ” አለችና : ትንሽ አሰብ አድርጋ ! “ በዚህ በአራት ዓመት ውስጥ ያፈራሁት ጸባይ ነው” አለቻቸው ።
“ ግን ምነው ! ለምን ? ” አሏት ።
“ለአፍላ ፍቅሬ ያገኘሁት ማካካሻ ራሴን ከይዲያ ወዲህ በማራወጥ ዕረፍት መንሣት ነበር ” አለቻችው ሰሜቷን
ግልጽ አድርጋ።
ከዚህ ንግግሯ ጋር ፊቷ ፍም ሲመስል ተመለከቱት ። ስሜቷ መጨፍገጉን አገጽታዋ ላይ አጠኑ ሰው ሠራሽ
የሚመስሉት ዐይኖችዋ፡በቅርቧ ያለውን ነገር ለማየት የተከለከሉ ይመስል በመስኮቱ ማዶ ከሚታየወው ባዶ ሰማይ ላይ ዐረፉ ።
“ ነገሩ እንዲህ ነው ” ስትል ቀጠለች ። “ ከአራት ዓመት በፊት አፈቅረው የነበረው ወጣት የመጀመርያዬ ነበር ። በመሆንም እጭር ጊዜ ውስጥ ሙሉ ልቤንና ፍቅሬን ሰጥቼው ነበር ለማለት እደፍራለሁ ። ነገር ግን ሁለት ዓመት ባልሞላው ጊዜ ውስጥ ጥሎኝ ጠፋ” አለችና ዝም !
“ የት ነው የጠፋው ?” አሏት ዮናታን ፥ ተመስጠው ።
“ ወደ ምዕራብ ጀርመን። እኔ የሰማሁት ጠፍቶ ከሔደ በኋላ ነው እንጂ ምንም ያማከረኝ ነገር አልነበረም ። በእርግጥ
ልቡ መሸፈቱን በአንዳንድ ንግግሮቹ ገምቼ ነበር ። አብዛኛውን ጊዜ በአስተሳሰብ እንጋጫለን ። እኔ በፋሽስቶች ላይ ከፍተኛ ጥላቻ አለኝ ። በሂትለር ዘመን በናዚዎች ታስሮ የማቀቀው አባቴ ቆስሎ በእኔም ላይ ከባድ ተጽዕኖ ነበረው ።ፍቅረኛዬ ግን ያለፈው ትውልድ በፋሺዝም ምን ያህል
እንደ ተሠቃየ ለማጤን ደንታ አልነበረውም በኣፍላ ስሜት ግፊት እኔደሚነቃነቅ እገምት በር ። እናም መጨረሻውን እንደዚያ አደረገወ ። ”
ዮናታን በኀዘን ከንፈራቸውን መጠጡ።
“አያሳዝነኝም ። ልቤን አሳዝኖት ነው የሔደው ”አለች ሞኒካ ፥ ራሷን እየነቀነቀች “ ነገር ግን እሱን ብጠላውም ልቤ ውስጥ የተተከለውን ፍቅር በቀላሉ መንቀል
አልቻልኩም ነበር። ስለዚህ ራሴን በሥራ በማዋከብ ልረሳው ሞከርኩ ። በሚረባውም ፥ በማይረባውም ነገር ነበር ራሴን የማደክመው ። በማያሰፈልግበት ቦታ እፈጥን ነበር ። እየቆየ ሲሔድ ይህ ልማድ እውስጤ ሥር እየሰደያ መጣ። አሁን ያለ ሥራ ለአጭር ጊዜም ቢሆን መቀመጥ አልችልም ። መንፈሴም የሚረካው ፈጠን ፈጠን እያልኩ ከሠራሁ ነው ”አለቻቸውና ፥ ደመናውን ከፊቷ አባርራ ፈገግ አለች ።
ታሪኳ ዮናታንን አጥንታቸውን ሰርስሮ ገብቶ ወደ ፍቅር መዳህ የጀመረ ልባቸውን እደፋፍረው። ነገር ግን ፥
በአፍላነቱ የተጎዳወን የሞኒካን ልብ ለማዳን መቻላቸውን እርግጠኛ አልነበሩም እድሜአቸውን ለማመዛዘን ሞከሩ ።
በዐሥር ዓመት ያህል ይበልጧታል ። ይህ ሁሉ የእንምሮ ማመንታት ነው እንጂ ፥ ፍቅሩ ያለ ምንም ፍርሃት በልባቻው ውስጥ እያደገ መጥቷል ።
ሞኒካም ዮናታን ታሪኳን በተመስጦና በትካዜ ካዳመጡዋት ጊዜ ጀምሮ ስሜታቸውን በማጤን ልቧ ውስጥ ለየት
ያለ አዲስ ስሜት ሲያብብ ተሰማት እና የእሷም ልብ እንደ እሳቸው ልብ ወደ ፍቅር በመዳህ ላይ ሳለ መንገድ ላይ ተገናኙ።
የዘመን መለወጫ በዓል ሲከበር፡ ዮናታን እዚያው ሐኪም ቤት ውስጥ
፡
፡
#ክፍል_አርባ_አራት
፡
፡
#ድርሰት_በሲሳይ_ንጉሱ
....ለጥያቄዋ መልስ በመጠበቅ ዐይነት ሦስቱንም ተመለከተቸቻው ፡ ዐይኖቿ አንድ ቦታ እይረጐም በነጭ ቆዳዋ
ላይ ሰማያዊ መሳይ ሥራሥሮቿ ዐልፎ ዐልፎ ይታያሉ ።ገጽታዋ ላይ ፍቅርና ትሕትና ይነበባል ።
ዮናታንና እስክንድር ቡና ሲመርጡ እቤል ሻይ አለ ።ሚስታቸው ወደ ጓዳ ከመሔዷ በፊት ዮናታን ክንዷን ይዘው እጅዋ ላይ ሳም እያረጓት ። ለመልካም መስተንግዶዋ
ምስጋናቸውን የሚገልጹበት መንገድ ነበር
እስክንድር ዐይኑን ማመን አቃተው ወይም ያየው ነገር ሕልም መሰለው ። እውነት ፍቅር ይሆን ? አለ በልቡ ።የትዳር ዕድሜአቸውን ለማወቅ ጓጓ አፍላ ፍቅረኞች ካልሆኑ በስተቀር ተጋብተው በቆዩ ሰዎች መሐል አይቶ የማያውቀውን ሁኔታ ማየቱ ነው ያስደነቀው ያውም በእንግዳ ፊት !
“ ሊብሊንግ ሚስቴም እናቴም ናት ። የሕይወት ጣእም የሚታወቀኝ እሷን አጠገቤ ሳገኛት ነው አሉ ዮናታን ፥
ሚስታቸው ወደ ጓዳ ከገባች በኋላ ። “ ሰውን ማስደሰት መቻል ቀላል ነገር አይደለም ። ሊብሊንግ ይህን ችሎታ በተፈጥሮዋ ታድላዋለች ። ሁል ጊዜ ደስተኛ ነች እንደሚገባኝ ፡ ደስታዋን የምታገኘው ሰዎችን በማስደሰት ነው ።
አቤል ሁኔታዎች እስኪመቻቹለት ከእኛ ጋር እንዲኖር ሐሳቡን ቀድማ ያቀረበችልኝ እሷ ናት ።
አቤል በጥያቄ መልክ ዐይኑን እቁለጨለጨ ።
ከአሁን በፊት የት ታውቀኛለች ?ብሎ ነበር ራሱን የጠየቀው ። ማንኛውም ነገር በዮናታን ሊደርሳት እንደሚችል ወዲያው ገመተ። ወደዚህ ቤት የመምጣቱ ሐሳብ ከእሷ መመንጨቱን ሲሰማ በልቡ ውስጥ ለሴትዮዋ ልዩ ስሜት ተፈጠረበት
“ ከተጋባችሁ ? ” ሲል እስክንድር ፈራ ተባ በሚል ድምፅ ጠየቀ ።
“ ኦ! ስድስት ዓመት ያህል ሆኖአል ። በርሊን በነበርኩበት ጊዜ፡አንዴ ታምሜ ተኝቼ ሐኪም ቤት ውስጥ አስታማሚዬ ሆና ነው ያገኘኋት ። ”
ዮናታን ይህን ሲናገሩ ድምፃቸው የተለየ ቃና ነበረው ።የፍቅረኞች የመጀመሪያ ትውውቅ በልባቸው ታላቅ ትውስት
ጥሎ ያልፋል ። ዮናታንም ለእስክንድር በሰጡት መልስ ሳቢያ ከስድስት ዓመት በፊት የተፈጸመ ትውስት ውስጥ ገቡ .....
ዮናታን በምሥራቅ ጀርመን ውስጥ በሚገኘው ትልቅ ዩኒቨርስቲ የድኅረ ምረቃ ትምህርታቸውን ካጠናቀቁ በኋላ ለተወሰኑ ዓመታት በምቦልት ዩኒቨርስቲ የፍልስፍና መምህር ሆነው አገልግለው ነበር ። እዚያ ሳሉ አንድ ጊዜ የሆድ ውስጥ ሕመም ያድርባቸውና በርሊን ቤክ እሚባለው
ሆስፒታል ይገባሉ ።
በርሊን ቤክ ፣ ከመሃል ከተማው ሀያ ኪሎ ሜትር ያህል ይርቃል ። ውስጡ በአምስት ግቢዎች ተከፍሎ ፡ በጠቅላላ
ዐሥር ሺህ አልጋዎች ያሉት ሰፊ ሆስፒታል ነው ። ዮናታን የተኙት፡“ታይል አይንስ” በሚባለው ግቢ፡ “ እስታስዩን አይን ሁንደርት ሲ ” ክፍል ውስጥ ነበር ።
በማገገም ላይ እንዳሉ አንዲት ነርስ ሲያዩ ልባቸው ይደነግጣል ። ይህች ነርስ ፊቷ ላይ ፈገግታ የተሳለ እንጂ እንደ ሌላው ሰው አንዳንድ ጊዜ ብቻ የምትሥቅ አትመስልም ። ሕሙማንን ለመጎብኘት ስትገባ በሕመም የደከመ ስሜታቸውን በፈገግታ ታነቃቃዋለች ። በውስጥ ቁስል
የዳመነ ፊታቸውን ፈገግታዋ ብርሃን ሆኖ ያፈካዋል ። መስተንግዶዋ ፍቅር የሞላበት በመሆኑ'በክፍሏ ሕሙማን ዘንድ ተወዳጅ ነበረች ። ወደ በሽተኞቹ ክፍል ለመግባት የጉብኝት ወይም የመድኃኒት ዕደላ ሰዓት እስኪደርስ ወይም እነሱ በደወል እስኪጠሩዋት አትጠብቅም ። ብቅ ጥልቅ እንዳለች
ነው የምትውለው ። ልማድ ሆኖባት ሁሌ ትቸኩላለች ።እናም አንድ ቦታ ቆማ አትቆይም ።
ዮናታን ልባቸው ከደነገጠላት ጊዜ ጀምሮ ይህን ችኮላዋን አልወደዱላትም ። ክፍላቸው ገብታ ስትወጣ ፀሐይ
ብልጭ ብላ ድርግም ያለች ያህል ስሜታቸው ይከፋ ጀመር ።
ሥራዋን ጨርሳ ወደ ቤትዋ ልትሔድ በሽተኞቹን ስትሰናበታቸው። የዮናታን ልብ ይረበሽ ነበር ።ሌሊት አልመዋት አድረው ጠዋት ዐይኗን የሚያዩበትን ጊዜ መናፈቅ ሲጀምሩ ልባቸው ፍቅር ፍለጋ ዳዴ እያለ መሆኑን ገመቱ ። ሞኒካ የሚለው ስም አሁንም አሁንም ጆሮአቸው፡ ውስጥ ይደውል ጀመር ።
አንድ ቀን ከሥራ በኋላ እንደ ልማዷ ልትሰናበታቸው ወደ ክፍላቸው ስትግባ ዮናታን እጅዋን ያዝ አድርገው ቅሬታቸውን ተነፈሱላት ።
"ቆይ እንጂ አትቸኩዪ ። ትንሽ አጫውችኝ ሁሌ መቸኮል ምንድነው ?” አሏት ።
ሞኒካ ፈገግ ብላ ፍቃዳቸውን ለመፈጸም አልጋቸው አጠገብ ትንሽ ቆመች ።
“ እውነት ለምንድነው እንዲህ የምትቸኩዬው ” ሲሉ ጠየቋት ።
“ ልማድ ሆኖብኝ ነው ። በምሰራበት ጊዜ ፍጥነቴ አይታወቀኝም ” አለችና : ትንሽ አሰብ አድርጋ ! “ በዚህ በአራት ዓመት ውስጥ ያፈራሁት ጸባይ ነው” አለቻቸው ።
“ ግን ምነው ! ለምን ? ” አሏት ።
“ለአፍላ ፍቅሬ ያገኘሁት ማካካሻ ራሴን ከይዲያ ወዲህ በማራወጥ ዕረፍት መንሣት ነበር ” አለቻችው ሰሜቷን
ግልጽ አድርጋ።
ከዚህ ንግግሯ ጋር ፊቷ ፍም ሲመስል ተመለከቱት ። ስሜቷ መጨፍገጉን አገጽታዋ ላይ አጠኑ ሰው ሠራሽ
የሚመስሉት ዐይኖችዋ፡በቅርቧ ያለውን ነገር ለማየት የተከለከሉ ይመስል በመስኮቱ ማዶ ከሚታየወው ባዶ ሰማይ ላይ ዐረፉ ።
“ ነገሩ እንዲህ ነው ” ስትል ቀጠለች ። “ ከአራት ዓመት በፊት አፈቅረው የነበረው ወጣት የመጀመርያዬ ነበር ። በመሆንም እጭር ጊዜ ውስጥ ሙሉ ልቤንና ፍቅሬን ሰጥቼው ነበር ለማለት እደፍራለሁ ። ነገር ግን ሁለት ዓመት ባልሞላው ጊዜ ውስጥ ጥሎኝ ጠፋ” አለችና ዝም !
“ የት ነው የጠፋው ?” አሏት ዮናታን ፥ ተመስጠው ።
“ ወደ ምዕራብ ጀርመን። እኔ የሰማሁት ጠፍቶ ከሔደ በኋላ ነው እንጂ ምንም ያማከረኝ ነገር አልነበረም ። በእርግጥ
ልቡ መሸፈቱን በአንዳንድ ንግግሮቹ ገምቼ ነበር ። አብዛኛውን ጊዜ በአስተሳሰብ እንጋጫለን ። እኔ በፋሽስቶች ላይ ከፍተኛ ጥላቻ አለኝ ። በሂትለር ዘመን በናዚዎች ታስሮ የማቀቀው አባቴ ቆስሎ በእኔም ላይ ከባድ ተጽዕኖ ነበረው ።ፍቅረኛዬ ግን ያለፈው ትውልድ በፋሺዝም ምን ያህል
እንደ ተሠቃየ ለማጤን ደንታ አልነበረውም በኣፍላ ስሜት ግፊት እኔደሚነቃነቅ እገምት በር ። እናም መጨረሻውን እንደዚያ አደረገወ ። ”
ዮናታን በኀዘን ከንፈራቸውን መጠጡ።
“አያሳዝነኝም ። ልቤን አሳዝኖት ነው የሔደው ”አለች ሞኒካ ፥ ራሷን እየነቀነቀች “ ነገር ግን እሱን ብጠላውም ልቤ ውስጥ የተተከለውን ፍቅር በቀላሉ መንቀል
አልቻልኩም ነበር። ስለዚህ ራሴን በሥራ በማዋከብ ልረሳው ሞከርኩ ። በሚረባውም ፥ በማይረባውም ነገር ነበር ራሴን የማደክመው ። በማያሰፈልግበት ቦታ እፈጥን ነበር ። እየቆየ ሲሔድ ይህ ልማድ እውስጤ ሥር እየሰደያ መጣ። አሁን ያለ ሥራ ለአጭር ጊዜም ቢሆን መቀመጥ አልችልም ። መንፈሴም የሚረካው ፈጠን ፈጠን እያልኩ ከሠራሁ ነው ”አለቻቸውና ፥ ደመናውን ከፊቷ አባርራ ፈገግ አለች ።
ታሪኳ ዮናታንን አጥንታቸውን ሰርስሮ ገብቶ ወደ ፍቅር መዳህ የጀመረ ልባቸውን እደፋፍረው። ነገር ግን ፥
በአፍላነቱ የተጎዳወን የሞኒካን ልብ ለማዳን መቻላቸውን እርግጠኛ አልነበሩም እድሜአቸውን ለማመዛዘን ሞከሩ ።
በዐሥር ዓመት ያህል ይበልጧታል ። ይህ ሁሉ የእንምሮ ማመንታት ነው እንጂ ፥ ፍቅሩ ያለ ምንም ፍርሃት በልባቻው ውስጥ እያደገ መጥቷል ።
ሞኒካም ዮናታን ታሪኳን በተመስጦና በትካዜ ካዳመጡዋት ጊዜ ጀምሮ ስሜታቸውን በማጤን ልቧ ውስጥ ለየት
ያለ አዲስ ስሜት ሲያብብ ተሰማት እና የእሷም ልብ እንደ እሳቸው ልብ ወደ ፍቅር በመዳህ ላይ ሳለ መንገድ ላይ ተገናኙ።
የዘመን መለወጫ በዓል ሲከበር፡ ዮናታን እዚያው ሐኪም ቤት ውስጥ
ስለ ነበሩ ሞኒካ ለሌሎቹ ሕሙማን የሥዕል
ካርድ ስትሰጥ፡ለእሳቸው ግን በነርስ ልብሷ ሥራዋ ላይ የተ ነሣችውን ፎቶ ሰጠቻቸው ። ምስሏን ስመው ተቀበሏ ት
ከዚያች ደቂቃ ጀምሮ እንደ ሌላው ሕመምተኛ ሲስተር ሞኒካ ሊሏት አልፈለጉም ። ለመጀመሪያ ጊዜ “ ሊብሊንግ ” ብለው ጠሯት ። (በእንግሊዝኛ “ ዳርሊንግ ” የሚለውን
ትርጉም የሚሰጥ ጀርመንኛ ቃል ነው ። ) ይህን የፍቅር መጠሪያ የሁልጊዜ ስሟ አደረጉት ።
ዮናታን ከሆስፒታሉ ከወጡ በኋላ ከሞኒካ ጋር በቅርብ መገናኘት ቀጠሉ ። አንድ ዓመት ያህል ሲተዋወቁና ሲቀራረቡ ከቆዩ በኋላ ተጋቡ ። በመጨረሻም ዬናታን ወደ ኢትዮጵያ ሲመለሱ ሞኒካ አብራቸው አዲስ አበባ ገባች ።
“ ልጆች የሏችሁም እንዴ ? ” ሲል ፡ እስክንድር በድንገት ከቀን ሕልማቸው አባነናቸወን ።
ጥያቄው በዮናታን ፊት ላይ የኀዘን ደመና ጣለባቸው ።እስክንድርም ይህን እንዳጤነ ምላሱን ረገመ የአፍ ወለምታ በቅቤ አይታሽም ነው ነገሩ ። ቤቱ ውስጥ አንድም ልጅ ወይም የልጅ ዕቃ ካለማየቱ ጋር ሁኔታውን ሳያመዛዝን አፉ ላይ የመጣለትን ነበር የጠየቀው ። የዮናታንን መተከዝ ተመልክቶ አቤልም በጥያቄው ተሸማቀቀ ።
“ ልጆች አልወለድንም ። እንግዲህ መካን መሆናችን ነው መሰለኝ” አሉ ዮናታን በተከፋ ድምፅ ።
“ ምንም እይደለም ” አለ እስክንድር ፡ ዮናታንን ከጨመራቸው ትካዜ ውስጥ ለማውጣት ምርጥ ቃላት ያገኘ
ይመስል ።
“ ምንምስ ነው ፡ ትዳር የሚጣፍጠው ልጆች ሲኖሩበት ነው ። ግን ሳይሆን ሲቀር ፡ ችግሩን ለሳይንስ ዕድገት ከመተው በስተቀር ምን እናደርገዋለን ? ”
አቤልና እስክንድር የመካንነት ነገር ሲነሣ ትዝ ያልቻቸው ብርቅነሽ ነበረች ። መካንነት ከትዳሯ አፈናቅሉ ፥ከትውልድ መንደሯ እባርሮ ለሴትኛ አዳሪነት የዳረጋት ብርቅነሽ ። በዚያን ዕለት ምሽት ያጫወተቻቸው ሁሉ ታመሳቸው።
መካን የሚሆነው ወንዱ ወይም ሴቷ ከሁለት አንዳቸው ናቸው ። እና ሐቀኛ ፍቅር ካለ ፡ ሴቷ ከሌላ ወንድ እንድትፅንስ ወይም ወንዱ ከሌላ ሴት ወልዶ እንዲያመጣ ለምን አይደረግም ? መተሳሰብና መተማመን በመሐከላቸው ካለ ለጋራ ጥቅማቸው ከሌላ ጋር የሚደረግ የአጭር ጊዜ ከደቂቃዎች የማይበልጥ ጊዜ የወሲብ ግንኙነት ምን ይጎዳቸዋል ?
አቤል ይህን ሲያስብ በስሜቱ ውስጥ ቅናት አፍጥጦበት ከፊቱ ቆሞ ተመለከተው ።
“ እስኪ በናትህ ፡ እንደገና አስብ አቤል ። ለአንዲት ሴኮንድም ቢሆን ፥ የሚወዳት ሚስቱን ለሌላ ወንድ አሳልፎ የሚሰጥ ፡ የሠለጠነ ወንድ ማነው እሱ ? ወይም ደግሞ ልጅ ማግኘት ብላ ባሏን ለአንዲት ደቂቃም ቢሆን ለሌላ ሴት የምትለቅ ፥ “ ትሑት ሚስት ማን ናት እቲ ? አሁን
ለምሳሌ አንተ ትዕግሥትን ሆሆይ ! የአንዲት ሴኮንድ ግንኙነት አብባ ኮ ነው ታላቅ ፍቅር የምትሆነው ። ካልቀኑ
ፍቅር የለም ! ”
"እሺ ግንኙነቱ በድብቅ ቢደረግስ ? እና የሰው ጠላቱ የገዛ ዐይኑ ነው ማለት ነው ?
ሞኒካ ያፈላችውን ሻይና ቡና ይዛ በፈጣን ርምጃ ስትገባ ልብ የሚማርከው ፈገግታዋ ሐሳቡን ባይጠልፈው ኖሮ አቤል የጀመረው የሕይወት እንቆቅልሽ መቆሚያ ባጣ ነበር ።
እስክንድር ሲገባ የጀመረውን በባልና ሚስቱ ላይ ያለውን አድናቆታዊ አመለካከት ቡና በሚጠጣበት ጊዜም
አልተወም ነበር። በተለይም ደግሞ ልጅ ሳይወልዱ ይህን ያህል ጊዜ ቆይተው የፍቅራቸው ሙቀት ኣለ መቀነሱ አስገረመው ። ፊታቸው ላይ አንዳች ትርጉም ያለው ነገር ያገኘ ይመስል አንዴ ወደ እሷ አንዴ ወደ ዮናታን እየተመለከተ
አነጻጸራቸው ። ምናቸውም አይመሳሰል ። የእሳቸው ቀለም ጠይም ፡ ለጥቁር የቀረበ የእሷ ግን ነጭ ነው። ውስጣቸው
ግን በአድራጎታቸው ተከሥቶ ሲታይ ሁለትነቱ ቀርቶ አንድ የሆነ ይመስላል ። በሁለት አካል የሰፈረ አንድ የሚያስቀና ሕይወት ከፊቱ የተቀመጠ መሰለው ።
በነጭና በጥቁር ጋብቻ ላይ የነበረው አቋም ድንገት በሐሳቡ ብልጭ አለበት። ማርታ፡ “ ዋናው ነገር ፍቅር ነው”
ያለችው ትዝ አለው ።
“ አዎ ፡ ለነገሩማ ጉዞአችንስ ወደ ዓለም አቀፋዊነት አይደል ? የቀለምና የወሰን ችግርን የፈጠሩት የሰው ልጆች ናቸው ። ይህን ችግር ማጥፋት ያለባቸውም እነሱ ናቸው ።ሰውን በመደብ የከፈለውና በድንበር የለየው ፡ ሥልጣኔ የሰው ልጅን መልሶ አንድ ማድረግ አለበት ። የዓለም ሰዎች ነጠላ ሕዋስ ሁሉ አንድ ነው፤ የዓለም ሰዎች እስትንፋስ ሁሉ አንድ ነው በሰው ልጆች መሐል ከሰውነት ውጭ የሆነ ነገር የለም ። የዓለም ሰዎች በጋራ መቋቋምና ማሸነፍ ያለባቸው በሚኖሩበት ምድር ላይ የሚገጥማቸውን የተፈጥሮ
ችግር ነው ። የሰው ልጅ ግቡ ተፋቅሮና ተባብሮ አካባቢውን ድል መምታት ፡ ተፈጥሮን በቁጥጥሩ ሥር ማድረግ ነው
እያለ እስክንድር በሐሳቡ ሲዋዥቅ ፥ የእነ ዮናታንን ጨዋታ በሙሉ ልቡ አላደመጠም ነበር ። ወይዘሮ ሞኒካ በአማርኛ "ተቱ” ብላ ቡናውን ስታመለክተው ፥ ወይም “ተቻወቱ”
ስትለው ብቻ በግማሽ ስሜት ጥርሱን ብልጭ ሲያደርግ ነው የቆየው ።
በመጨረሻም ከመሔዱ በፊት አቤል መኝታ ክፍሉን አስጎበኘው ።
“ ፐ ! ያስቀናል ። ብቸኛ ክፍል ። ጣፋጭ ሕይወት እንደሚጠብቅህ እርግጠኛ ነኝ ” አለው እስንድር ፡ በክፍሏ ከልቡ ተማርኮ
“ የካምፓሱን ሕይወት ለእናንተ ትተናል ” በማለት አቤልም ቀለደ ።
ከአቤል አፍ ለዛ ያላቸው የቀልድ ቃላት ከልባዊ ፈገግታ ጋር መውጣት ካቆሙ ወራት ዐልፈዋል። እናም እስክንድርን የአሁኑ የአቤል ጅማሬ ደስ አሰኘው ። ምናልባትም የሕይወቱ ለውጥ መጀመሪያ ይሆናል ሲል ገመት ።
ቀልዱ በቀልድ ጋብዞት እስክንድርም ፡ “ የትዕግሥትንስ ነገር?” ለማለት ከጅሎት ነበር።ከምላሱ ነው የመለሰው!በአሁኑ ሰዓት አቤል ለትዕግሥት ያለውን ስሜት ለማወቅ ቢጓጓም ይህን አርዕስት ከማንሣት ተቆጠበ ።
አቤል እስክንድርን ትንሽ መንገድ ሸኝቶት ከተለያዩ በኋላ ወደ አዲሱ ቤቱ ሲመለስ ስለ ወላጆቹ እያሰበ ነበር ።
እናቱ ትዝ አሉት ። መልስ ያልሰጠበት ደብዳቤያቸው ታወሰው ። አዲስ ወላጆች ስለ ማፍራቱ ደብዳቤ ሊጽፍላቸው አሰበ።
💥ይቀጥላል💥
ካርድ ስትሰጥ፡ለእሳቸው ግን በነርስ ልብሷ ሥራዋ ላይ የተ ነሣችውን ፎቶ ሰጠቻቸው ። ምስሏን ስመው ተቀበሏ ት
ከዚያች ደቂቃ ጀምሮ እንደ ሌላው ሕመምተኛ ሲስተር ሞኒካ ሊሏት አልፈለጉም ። ለመጀመሪያ ጊዜ “ ሊብሊንግ ” ብለው ጠሯት ። (በእንግሊዝኛ “ ዳርሊንግ ” የሚለውን
ትርጉም የሚሰጥ ጀርመንኛ ቃል ነው ። ) ይህን የፍቅር መጠሪያ የሁልጊዜ ስሟ አደረጉት ።
ዮናታን ከሆስፒታሉ ከወጡ በኋላ ከሞኒካ ጋር በቅርብ መገናኘት ቀጠሉ ። አንድ ዓመት ያህል ሲተዋወቁና ሲቀራረቡ ከቆዩ በኋላ ተጋቡ ። በመጨረሻም ዬናታን ወደ ኢትዮጵያ ሲመለሱ ሞኒካ አብራቸው አዲስ አበባ ገባች ።
“ ልጆች የሏችሁም እንዴ ? ” ሲል ፡ እስክንድር በድንገት ከቀን ሕልማቸው አባነናቸወን ።
ጥያቄው በዮናታን ፊት ላይ የኀዘን ደመና ጣለባቸው ።እስክንድርም ይህን እንዳጤነ ምላሱን ረገመ የአፍ ወለምታ በቅቤ አይታሽም ነው ነገሩ ። ቤቱ ውስጥ አንድም ልጅ ወይም የልጅ ዕቃ ካለማየቱ ጋር ሁኔታውን ሳያመዛዝን አፉ ላይ የመጣለትን ነበር የጠየቀው ። የዮናታንን መተከዝ ተመልክቶ አቤልም በጥያቄው ተሸማቀቀ ።
“ ልጆች አልወለድንም ። እንግዲህ መካን መሆናችን ነው መሰለኝ” አሉ ዮናታን በተከፋ ድምፅ ።
“ ምንም እይደለም ” አለ እስክንድር ፡ ዮናታንን ከጨመራቸው ትካዜ ውስጥ ለማውጣት ምርጥ ቃላት ያገኘ
ይመስል ።
“ ምንምስ ነው ፡ ትዳር የሚጣፍጠው ልጆች ሲኖሩበት ነው ። ግን ሳይሆን ሲቀር ፡ ችግሩን ለሳይንስ ዕድገት ከመተው በስተቀር ምን እናደርገዋለን ? ”
አቤልና እስክንድር የመካንነት ነገር ሲነሣ ትዝ ያልቻቸው ብርቅነሽ ነበረች ። መካንነት ከትዳሯ አፈናቅሉ ፥ከትውልድ መንደሯ እባርሮ ለሴትኛ አዳሪነት የዳረጋት ብርቅነሽ ። በዚያን ዕለት ምሽት ያጫወተቻቸው ሁሉ ታመሳቸው።
መካን የሚሆነው ወንዱ ወይም ሴቷ ከሁለት አንዳቸው ናቸው ። እና ሐቀኛ ፍቅር ካለ ፡ ሴቷ ከሌላ ወንድ እንድትፅንስ ወይም ወንዱ ከሌላ ሴት ወልዶ እንዲያመጣ ለምን አይደረግም ? መተሳሰብና መተማመን በመሐከላቸው ካለ ለጋራ ጥቅማቸው ከሌላ ጋር የሚደረግ የአጭር ጊዜ ከደቂቃዎች የማይበልጥ ጊዜ የወሲብ ግንኙነት ምን ይጎዳቸዋል ?
አቤል ይህን ሲያስብ በስሜቱ ውስጥ ቅናት አፍጥጦበት ከፊቱ ቆሞ ተመለከተው ።
“ እስኪ በናትህ ፡ እንደገና አስብ አቤል ። ለአንዲት ሴኮንድም ቢሆን ፥ የሚወዳት ሚስቱን ለሌላ ወንድ አሳልፎ የሚሰጥ ፡ የሠለጠነ ወንድ ማነው እሱ ? ወይም ደግሞ ልጅ ማግኘት ብላ ባሏን ለአንዲት ደቂቃም ቢሆን ለሌላ ሴት የምትለቅ ፥ “ ትሑት ሚስት ማን ናት እቲ ? አሁን
ለምሳሌ አንተ ትዕግሥትን ሆሆይ ! የአንዲት ሴኮንድ ግንኙነት አብባ ኮ ነው ታላቅ ፍቅር የምትሆነው ። ካልቀኑ
ፍቅር የለም ! ”
"እሺ ግንኙነቱ በድብቅ ቢደረግስ ? እና የሰው ጠላቱ የገዛ ዐይኑ ነው ማለት ነው ?
ሞኒካ ያፈላችውን ሻይና ቡና ይዛ በፈጣን ርምጃ ስትገባ ልብ የሚማርከው ፈገግታዋ ሐሳቡን ባይጠልፈው ኖሮ አቤል የጀመረው የሕይወት እንቆቅልሽ መቆሚያ ባጣ ነበር ።
እስክንድር ሲገባ የጀመረውን በባልና ሚስቱ ላይ ያለውን አድናቆታዊ አመለካከት ቡና በሚጠጣበት ጊዜም
አልተወም ነበር። በተለይም ደግሞ ልጅ ሳይወልዱ ይህን ያህል ጊዜ ቆይተው የፍቅራቸው ሙቀት ኣለ መቀነሱ አስገረመው ። ፊታቸው ላይ አንዳች ትርጉም ያለው ነገር ያገኘ ይመስል አንዴ ወደ እሷ አንዴ ወደ ዮናታን እየተመለከተ
አነጻጸራቸው ። ምናቸውም አይመሳሰል ። የእሳቸው ቀለም ጠይም ፡ ለጥቁር የቀረበ የእሷ ግን ነጭ ነው። ውስጣቸው
ግን በአድራጎታቸው ተከሥቶ ሲታይ ሁለትነቱ ቀርቶ አንድ የሆነ ይመስላል ። በሁለት አካል የሰፈረ አንድ የሚያስቀና ሕይወት ከፊቱ የተቀመጠ መሰለው ።
በነጭና በጥቁር ጋብቻ ላይ የነበረው አቋም ድንገት በሐሳቡ ብልጭ አለበት። ማርታ፡ “ ዋናው ነገር ፍቅር ነው”
ያለችው ትዝ አለው ።
“ አዎ ፡ ለነገሩማ ጉዞአችንስ ወደ ዓለም አቀፋዊነት አይደል ? የቀለምና የወሰን ችግርን የፈጠሩት የሰው ልጆች ናቸው ። ይህን ችግር ማጥፋት ያለባቸውም እነሱ ናቸው ።ሰውን በመደብ የከፈለውና በድንበር የለየው ፡ ሥልጣኔ የሰው ልጅን መልሶ አንድ ማድረግ አለበት ። የዓለም ሰዎች ነጠላ ሕዋስ ሁሉ አንድ ነው፤ የዓለም ሰዎች እስትንፋስ ሁሉ አንድ ነው በሰው ልጆች መሐል ከሰውነት ውጭ የሆነ ነገር የለም ። የዓለም ሰዎች በጋራ መቋቋምና ማሸነፍ ያለባቸው በሚኖሩበት ምድር ላይ የሚገጥማቸውን የተፈጥሮ
ችግር ነው ። የሰው ልጅ ግቡ ተፋቅሮና ተባብሮ አካባቢውን ድል መምታት ፡ ተፈጥሮን በቁጥጥሩ ሥር ማድረግ ነው
እያለ እስክንድር በሐሳቡ ሲዋዥቅ ፥ የእነ ዮናታንን ጨዋታ በሙሉ ልቡ አላደመጠም ነበር ። ወይዘሮ ሞኒካ በአማርኛ "ተቱ” ብላ ቡናውን ስታመለክተው ፥ ወይም “ተቻወቱ”
ስትለው ብቻ በግማሽ ስሜት ጥርሱን ብልጭ ሲያደርግ ነው የቆየው ።
በመጨረሻም ከመሔዱ በፊት አቤል መኝታ ክፍሉን አስጎበኘው ።
“ ፐ ! ያስቀናል ። ብቸኛ ክፍል ። ጣፋጭ ሕይወት እንደሚጠብቅህ እርግጠኛ ነኝ ” አለው እስንድር ፡ በክፍሏ ከልቡ ተማርኮ
“ የካምፓሱን ሕይወት ለእናንተ ትተናል ” በማለት አቤልም ቀለደ ።
ከአቤል አፍ ለዛ ያላቸው የቀልድ ቃላት ከልባዊ ፈገግታ ጋር መውጣት ካቆሙ ወራት ዐልፈዋል። እናም እስክንድርን የአሁኑ የአቤል ጅማሬ ደስ አሰኘው ። ምናልባትም የሕይወቱ ለውጥ መጀመሪያ ይሆናል ሲል ገመት ።
ቀልዱ በቀልድ ጋብዞት እስክንድርም ፡ “ የትዕግሥትንስ ነገር?” ለማለት ከጅሎት ነበር።ከምላሱ ነው የመለሰው!በአሁኑ ሰዓት አቤል ለትዕግሥት ያለውን ስሜት ለማወቅ ቢጓጓም ይህን አርዕስት ከማንሣት ተቆጠበ ።
አቤል እስክንድርን ትንሽ መንገድ ሸኝቶት ከተለያዩ በኋላ ወደ አዲሱ ቤቱ ሲመለስ ስለ ወላጆቹ እያሰበ ነበር ።
እናቱ ትዝ አሉት ። መልስ ያልሰጠበት ደብዳቤያቸው ታወሰው ። አዲስ ወላጆች ስለ ማፍራቱ ደብዳቤ ሊጽፍላቸው አሰበ።
💥ይቀጥላል💥
👍1
#በፍቅር_ላይ_ሾተላይ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ዘጠኝ
፡
፡
#ድርሰት_በሲሳይ_ንጉሱ
....የመከራ ቋት መሆኗ እያማረራት መፈጠሯን እስከመጥላትና ሞቷን እስከመመኘት ብትደርስም፤ ምሬቷን በልቧ አምቃ፣ መጨረሻውን እሱ የፈጠራት አምላኳ እንዲያሳምረው መፀለይዋን አላቋረጠችም፡፡
ዶክተር ባይከዳኝ እግዚአብሔር አይደለም፡፡ በፈጠራት ነፍስ ላይ
የሚወስነው አንድ እግዚአብሔር ብቻ ነው፡፡ መቼ እንደሚወስዳት የሚያውቀው እሱ ብቻ ስለሆነ ፤ ዶክተር ባይከዳኝ እንደማትድን ገልጾ ተስፋ ቢያስቆረጣትም፤ ማን ያውቃል? ፈጣሪ በተአምር ሕይወቷን አትርፎላት፣ ሊተዛዘቡ ይበቁ ይሆናል፡፡ ይህንን ስታስብ፤ ሞቱ ተብለው ደረት የተመታላቸው፤ አበቃላቸው ተብለው ሳጥን የተዘጋጀላቸው፣
በአምላክ ረቂቅ ሥራ ህይወት ዘርተው፤ ለረጅም ዕድሜ ባለፀጋነት የበቁ እንዳሉ ሲታወሳት፣ እንኳንስ ተስፋ ያላት እናቷን፤ ከፈለገ ሬሣ የሚቀሰቅሰው አምላክ፤ በህይወት ሊያቆይላት እንደሚችል በመተማመን፤ የዶክተርን ድንፋታ እየናቀችው፤ እናቷን አሳክማ ለማዳን ትግሏን በጠንካራ መንፈስ ለመቀጠል ወሰነች፡፡
ከዚህ ከእናቷ ህመም በተጨማሪ ደግሞ በተፈጠረው ችግር ምክንያት የሷና የሻምበል ፍቅር ገና በለጋነቱ እንዳይጨናገፍ ከፍተኛ ስጋት ላይ ጥሏታል፡፡
በተለይ የዚያን ዕለት ያየችው ህልም ፍርሃት፤ ፍርሃት፣እንዲላት ዋነኛ ምክንያት ሆኖባታል፡፡
ነገ እሁድ ነው፡፡ ዕሁድ ዕለት እሷና ሻምበል ብሩክ የሚገናኙበት፣ ፍቅር የሚጨዋወቱበት፣ የወደፊት የትዳር ህይወታቸውን እየቀየሱ የሚወያዩበት፤ በአጠቃላይ ሁለቱም በናፍቆት የሚጠብቁትና በሻምበል ብሩክ ቤት በደስታ ውለው የሚያድሩበት ቀን ነው፡፡
ቅዳሜ በጠዋት ተነስታ፤ ለእናቷ አጥሚት አዘጋጅታ፧ ምሣ በሣህን ይዛ፤ ወደ ሆስፒታል ሄደች፡፡ እስከ ቀኑ ሰባት ሰዓት ድረስ ከቆየች በኋላ አንዱዓለምን እናቱ ዘንድ እንዲቆይ አደረገችና፤ ወደዚያች
ችግሯንም ሆነ ደስታዋን እኩል ወደምትካፈልላት ጓደኛዋ ወደ አዜብ
ሄደች፡፡
ከዶክተር ባይከዳኝ ጋር ትናንትና መገናኘታቸውን፣ ከዚያም ቤቱ ይዟት መሄዱን፣ ከዚያም ራሷን ለመፈተሽ ያደረገችውን ሙከራ፣ ከዚያም ዶክተር ባይከዳኝ ሙልጭ አድርጐ ስድቦ ያባረራት መሆኑን አወራችላትና፤ በመጨረሻም ላይ ዐይኖቿ በእንባ ተሞልተው እናቷ መጨረሻ ደረጃ ላይ በደረሰ.... የካንሰር በሽታ መታመሟንና፤
እንደማትድን የገለፀላት መሆኑን፤ አስረዳቻት፡፡
አዜብ እቅፍ አድርጋ አጽናናቻት፡፡ አቤት እንደዛ እቅፍ አድርጋ ስታጽናናት የተሰማት ስሜት! መዋለድ ብቻውን ምን ዋጋ አለው?አንዳንዱ ተዋልዶም ተመልሶ እንደጠላት ይፈላለጋል፡፡ እንደዚህ ያለው
ጓደኝነት ግን ከመዋለድም በላይ ዋጋ ያለው ነው፡፡ መዋለድ ሳይሆን መዋደድ ነው ተብሉ የለ ወትሮውኑ? ፡፡
ዶክተር ባይከዳኝ ሀኪም እንጂ እግዚአብሔር አይደለም፡፡ ስለማሚ ህይወት የሚያውቀው አንድ እግዚአብሔር ብቻ ነው፡፡ ደግሞ ታያለሽ፤ በአጭር ጊዜ ውስጥ ድነው ከዚያ ሆስፒታል ባይወጡ አዜብ ምን አለች ትይኛለሽ ?” እሷን ለማጽናናት ስትል .
ከእግዜሩ መልዕክት ደርሶኛል ለማለት ትንሽ ነበር የቀራት። ትህትናም ትህትናም
ያለችው ይሄንኑ ነበር፡፡ ድሮውንም የእናቷን ነገር ለፈጣሪ ነበር የሰጠችው፡፡ ልቧ ተጽናና፡፡ ወደ ሌላው ዋና ርእሰ ጉዳይ ተሸጋገሩ፡፡
“የተፈጠረውን ሁሉ ፍርጥርጥ አድርጐ እውነቱን መናገር ይሻላል ወይስ ሌላ መንገድ አለው?” ስትል አዜብን አማከረቻት፡፡
“እውነቱን መናገር ባልከፋ ነበር፡፡ ምን ያህል አምኖሽ ይቀበለዋል የሚለው ነው ችግሩ። አላየሽም ዶክተር እንኳን የሆነውን? እሱስ ልጃገረድ ነኝ ስትይው ከከረምሽ በኋላ ያለመሆንሽን ሲያውቅ ምን ይሰማዋል?ስትዘል የኖረች አይልሽም?” መልሳ ጠየቀቻት፡፡ ትህትና
የዶክተር ሁኔታ መጣባት፡፡ አውሬ ነበር የሆነው፡፡ የሻምበልም ከዚህ ሊለይ እንደማይችል ገመተችና ፈራች ::
"እሱስ እውነትሽን ነው አዜቢና፤ ታዲያ ምን አባቴ ማድረግ ይሻለኛል? ጨነቀኝኮ! እንደነገርኩሽ ህልሜም ጥሩ አልነበረም፡፡ ወይኔ ብሩኬ.... የልቤን እንዴት አድርጌ ባሳየሁት?” ተከዘች፡፡
አዜብ ጉዳዩን ከብዙ አቅጣጫ ተመለከተችው፤ መረመረችው፡፡የሆነውን ሁሉ መናገር፤ ወይንም ሌላ ዘዴ መፈለግ.... በመጨረሻ ላይ የመጣላትን ዘዴ ልትነግራት ካለች በኋላ በቅድሚያ ልታሳምናት ፈለገች፡፡
“ ትሁት የእድልሽን ሳትሞክሪ ከወዲሁ ቶሎ ብሎ እጅ መስጠቱ የሚያዋጣ አልመሰለኝም፡፡ ቀድመሽ እንደዚህ ሆንኩ ብለሽ ተናግረሽ፤አልፈልግሽም ካለ እንዳይቆጭሽ ፡፡ አሪፍ ከሆንሽ በአንድ ጊዜ ልታሳኪው ትችያለሽ፡፡ ካልተሳካልሽ ደግሞ ሁለተኛውን እድል ትጠቀሚያለሽ፡፡
የተፈጠረውን ሁሉ በዝርዝር ታስረጂዋለሽ እርግጠኛ ስለሚያፈቅርሽ ችግርሽ ይገባዋል :: ስለዚህ በቅድሚያ አማራጩን ብትጠቀሚ” አለቻት፡፡ ትህትና አማራጩን ለመስማት ጓጓች፡፡
“ፔሬድሽ መጥቷል?”
“አልመጣም”
ጥያቄውን ለምን እንዳቀረበችላት ለማወቅ
ቸኩላለች፡፡
“መቼ ነው የሚመጣው?”
"እሮብ ወይም ሀሙስ ብዬ እገምታለሁ”
“በቃ እሁድ ዕለት አትሂጂ፡፡ ለእሮብ ወይም ለሀሙስ ቅጠሪው። የዚያን ዕለት አብረሽው እደሪና፤ እሪ ብለሽ አልቅሽ”
ትህትና በጥፊ እንደተመታ ሰው ክው ብላ ደነገጠች፡፡
“ውይ አዜቢና ይሄስ የማይሆን ነው” ተቃወመች፡፡
“ወደድሽም፤ ጠላሽም፤ ያለው አማራጭ እሱ ብቻ ነው ትሁት”
“እንዴት ሊሆን ይችላል? እንዳታለልኩት ካወቀ ደግሞ የባሰ ነው የሚሆነው” በትካዜ ተውጣ፡፡
“ሊያውቅ አይችልም፡፡ ስንቶቹ ናቸው እንደዚህ የሚሽውዱት ዋናው ያንቺ ቅልጥፍና ነው”
በዚህ ጉዳይ ላይ በሰፊው ከተነጋገሩ በኋላ፤ ያለው አማራጭ ይሄና ይሄ ብቻ መሆኑን አሳመነቻት፡፡
ሳምንቱን ሙሉ ከሻምበል ብሩክ ጋር ስልክ ሲደዋወሉ ነበር ያሳለፉት፡፡ ይሁን እንጂ እሷ በእውነተኛ ፍቅር ...
“ብሩኬ " ስትለው፤ እሱ ደግሞ በአንደበቱ “ሀይ ትሁት”ቢላትም፧ በልቡ “አስመሳይ!” ሲላት ነው የከረመው ::
ይሄንን አስመሳይነቷን፤ ሌብነቷን፤ ደርሶበት ቁርጡን እስከሚያውቀው ድረስ በተቻለው መጠን የድሮውን ሻምበል ብሩክን ለመምሰል ጥረት እያደረገ ነው፡፡ ልቡ ቢሻክርም፤ እንደበቱን ለማለሳለስ
እየታገለ ነው የከረመው ::
ቅዳሜ ዕለት ስልክ ደወለችለትና ከአዜብ ጋር በተመካከሩት መሠረት የእሁድ ፕሮግራማቸውን ወደ እሮብና ወደ ሀሙስ እንዲሸጋገር አሳወቀችው፡፡
“ምነው ምን ተፈጠረ ትሁት?” አላት በመገረም፡፡
“ማዘር ብሶባታል እሁድ እለት ሆስፒታል ነው የማድረው”
“ይሄኔ ከዚያ ጅል ዶክተርሽ ጋር ለማደር ነው” የሚል ስሜት ተሰማውና ቅናት ቅጥል ቢያደርገውም፤ ቻል አድርጐ
“ልምጣ እንዴ?ችግር አለ እንዴ ?” አላት ለማግደርደር ያህል፡፡
“አትድከም ብሩኬ ከቻልክ እሁድ ብቅ በል” አለችው፡፡
ሻምበል ከሶስት ቀናት በፊት ሆስፒታል
ሄዶ ጠይቋታል፡፡ አሁን ብሶባታል ብላ የምትነግረውን ዓይነት አልነበረባትም፡፡ እንዲያውም እየተሳሳቁ፤ እየተጨዋወቱ! ነው የዋሉት፡፡
እሮብ ወይም ሀሙስ ደግሞ ያልተለመደ ቀጠሮ ነው፡፡
“ይሁን እስቲ!” አለና ንዴቱን በልቡ አምቆ፡፡
“ምንም ችግር የለውም ትሁት፡፡ ዋናው የማዘር ጤንነት ነው፡፡ግን እሮብ ወይ ሀሙስ ከምትይኝ ወይ እሮብን፤ ወይ ሀሙስን፤ ለምን አልመረጥሽም? ማለቴ እንድጠብቅሽ?”
“ችግር የለውም ብሩኬ፡፡ ትክክለኛውን ቀን ደውዬ እነግርሃለሁ”
“ይሁን እንዳልሽ” በሃሣቧ የተስማማ በመምሰል አንጀቱ እያረረ እሁድ አልደርስልህ ብሎት በተስፋ ሲጠባበቅ፤ አሁን ደግሞ ይኸውና እሁድ ሲደርስ ተጨማሪ ሶስት ወይም አራት ቀን ጨምራበት ቁጭ አለች፡፡ ይህንን ሁሉ ችሎ፣ እሁድ እለት እዚያው ሆስፒታል ሄዶ፤እናቷን ጠይቆ፤ ልክ
፡
፡
#ክፍል_ሀያ_ዘጠኝ
፡
፡
#ድርሰት_በሲሳይ_ንጉሱ
....የመከራ ቋት መሆኗ እያማረራት መፈጠሯን እስከመጥላትና ሞቷን እስከመመኘት ብትደርስም፤ ምሬቷን በልቧ አምቃ፣ መጨረሻውን እሱ የፈጠራት አምላኳ እንዲያሳምረው መፀለይዋን አላቋረጠችም፡፡
ዶክተር ባይከዳኝ እግዚአብሔር አይደለም፡፡ በፈጠራት ነፍስ ላይ
የሚወስነው አንድ እግዚአብሔር ብቻ ነው፡፡ መቼ እንደሚወስዳት የሚያውቀው እሱ ብቻ ስለሆነ ፤ ዶክተር ባይከዳኝ እንደማትድን ገልጾ ተስፋ ቢያስቆረጣትም፤ ማን ያውቃል? ፈጣሪ በተአምር ሕይወቷን አትርፎላት፣ ሊተዛዘቡ ይበቁ ይሆናል፡፡ ይህንን ስታስብ፤ ሞቱ ተብለው ደረት የተመታላቸው፤ አበቃላቸው ተብለው ሳጥን የተዘጋጀላቸው፣
በአምላክ ረቂቅ ሥራ ህይወት ዘርተው፤ ለረጅም ዕድሜ ባለፀጋነት የበቁ እንዳሉ ሲታወሳት፣ እንኳንስ ተስፋ ያላት እናቷን፤ ከፈለገ ሬሣ የሚቀሰቅሰው አምላክ፤ በህይወት ሊያቆይላት እንደሚችል በመተማመን፤ የዶክተርን ድንፋታ እየናቀችው፤ እናቷን አሳክማ ለማዳን ትግሏን በጠንካራ መንፈስ ለመቀጠል ወሰነች፡፡
ከዚህ ከእናቷ ህመም በተጨማሪ ደግሞ በተፈጠረው ችግር ምክንያት የሷና የሻምበል ፍቅር ገና በለጋነቱ እንዳይጨናገፍ ከፍተኛ ስጋት ላይ ጥሏታል፡፡
በተለይ የዚያን ዕለት ያየችው ህልም ፍርሃት፤ ፍርሃት፣እንዲላት ዋነኛ ምክንያት ሆኖባታል፡፡
ነገ እሁድ ነው፡፡ ዕሁድ ዕለት እሷና ሻምበል ብሩክ የሚገናኙበት፣ ፍቅር የሚጨዋወቱበት፣ የወደፊት የትዳር ህይወታቸውን እየቀየሱ የሚወያዩበት፤ በአጠቃላይ ሁለቱም በናፍቆት የሚጠብቁትና በሻምበል ብሩክ ቤት በደስታ ውለው የሚያድሩበት ቀን ነው፡፡
ቅዳሜ በጠዋት ተነስታ፤ ለእናቷ አጥሚት አዘጋጅታ፧ ምሣ በሣህን ይዛ፤ ወደ ሆስፒታል ሄደች፡፡ እስከ ቀኑ ሰባት ሰዓት ድረስ ከቆየች በኋላ አንዱዓለምን እናቱ ዘንድ እንዲቆይ አደረገችና፤ ወደዚያች
ችግሯንም ሆነ ደስታዋን እኩል ወደምትካፈልላት ጓደኛዋ ወደ አዜብ
ሄደች፡፡
ከዶክተር ባይከዳኝ ጋር ትናንትና መገናኘታቸውን፣ ከዚያም ቤቱ ይዟት መሄዱን፣ ከዚያም ራሷን ለመፈተሽ ያደረገችውን ሙከራ፣ ከዚያም ዶክተር ባይከዳኝ ሙልጭ አድርጐ ስድቦ ያባረራት መሆኑን አወራችላትና፤ በመጨረሻም ላይ ዐይኖቿ በእንባ ተሞልተው እናቷ መጨረሻ ደረጃ ላይ በደረሰ.... የካንሰር በሽታ መታመሟንና፤
እንደማትድን የገለፀላት መሆኑን፤ አስረዳቻት፡፡
አዜብ እቅፍ አድርጋ አጽናናቻት፡፡ አቤት እንደዛ እቅፍ አድርጋ ስታጽናናት የተሰማት ስሜት! መዋለድ ብቻውን ምን ዋጋ አለው?አንዳንዱ ተዋልዶም ተመልሶ እንደጠላት ይፈላለጋል፡፡ እንደዚህ ያለው
ጓደኝነት ግን ከመዋለድም በላይ ዋጋ ያለው ነው፡፡ መዋለድ ሳይሆን መዋደድ ነው ተብሉ የለ ወትሮውኑ? ፡፡
ዶክተር ባይከዳኝ ሀኪም እንጂ እግዚአብሔር አይደለም፡፡ ስለማሚ ህይወት የሚያውቀው አንድ እግዚአብሔር ብቻ ነው፡፡ ደግሞ ታያለሽ፤ በአጭር ጊዜ ውስጥ ድነው ከዚያ ሆስፒታል ባይወጡ አዜብ ምን አለች ትይኛለሽ ?” እሷን ለማጽናናት ስትል .
ከእግዜሩ መልዕክት ደርሶኛል ለማለት ትንሽ ነበር የቀራት። ትህትናም ትህትናም
ያለችው ይሄንኑ ነበር፡፡ ድሮውንም የእናቷን ነገር ለፈጣሪ ነበር የሰጠችው፡፡ ልቧ ተጽናና፡፡ ወደ ሌላው ዋና ርእሰ ጉዳይ ተሸጋገሩ፡፡
“የተፈጠረውን ሁሉ ፍርጥርጥ አድርጐ እውነቱን መናገር ይሻላል ወይስ ሌላ መንገድ አለው?” ስትል አዜብን አማከረቻት፡፡
“እውነቱን መናገር ባልከፋ ነበር፡፡ ምን ያህል አምኖሽ ይቀበለዋል የሚለው ነው ችግሩ። አላየሽም ዶክተር እንኳን የሆነውን? እሱስ ልጃገረድ ነኝ ስትይው ከከረምሽ በኋላ ያለመሆንሽን ሲያውቅ ምን ይሰማዋል?ስትዘል የኖረች አይልሽም?” መልሳ ጠየቀቻት፡፡ ትህትና
የዶክተር ሁኔታ መጣባት፡፡ አውሬ ነበር የሆነው፡፡ የሻምበልም ከዚህ ሊለይ እንደማይችል ገመተችና ፈራች ::
"እሱስ እውነትሽን ነው አዜቢና፤ ታዲያ ምን አባቴ ማድረግ ይሻለኛል? ጨነቀኝኮ! እንደነገርኩሽ ህልሜም ጥሩ አልነበረም፡፡ ወይኔ ብሩኬ.... የልቤን እንዴት አድርጌ ባሳየሁት?” ተከዘች፡፡
አዜብ ጉዳዩን ከብዙ አቅጣጫ ተመለከተችው፤ መረመረችው፡፡የሆነውን ሁሉ መናገር፤ ወይንም ሌላ ዘዴ መፈለግ.... በመጨረሻ ላይ የመጣላትን ዘዴ ልትነግራት ካለች በኋላ በቅድሚያ ልታሳምናት ፈለገች፡፡
“ ትሁት የእድልሽን ሳትሞክሪ ከወዲሁ ቶሎ ብሎ እጅ መስጠቱ የሚያዋጣ አልመሰለኝም፡፡ ቀድመሽ እንደዚህ ሆንኩ ብለሽ ተናግረሽ፤አልፈልግሽም ካለ እንዳይቆጭሽ ፡፡ አሪፍ ከሆንሽ በአንድ ጊዜ ልታሳኪው ትችያለሽ፡፡ ካልተሳካልሽ ደግሞ ሁለተኛውን እድል ትጠቀሚያለሽ፡፡
የተፈጠረውን ሁሉ በዝርዝር ታስረጂዋለሽ እርግጠኛ ስለሚያፈቅርሽ ችግርሽ ይገባዋል :: ስለዚህ በቅድሚያ አማራጩን ብትጠቀሚ” አለቻት፡፡ ትህትና አማራጩን ለመስማት ጓጓች፡፡
“ፔሬድሽ መጥቷል?”
“አልመጣም”
ጥያቄውን ለምን እንዳቀረበችላት ለማወቅ
ቸኩላለች፡፡
“መቼ ነው የሚመጣው?”
"እሮብ ወይም ሀሙስ ብዬ እገምታለሁ”
“በቃ እሁድ ዕለት አትሂጂ፡፡ ለእሮብ ወይም ለሀሙስ ቅጠሪው። የዚያን ዕለት አብረሽው እደሪና፤ እሪ ብለሽ አልቅሽ”
ትህትና በጥፊ እንደተመታ ሰው ክው ብላ ደነገጠች፡፡
“ውይ አዜቢና ይሄስ የማይሆን ነው” ተቃወመች፡፡
“ወደድሽም፤ ጠላሽም፤ ያለው አማራጭ እሱ ብቻ ነው ትሁት”
“እንዴት ሊሆን ይችላል? እንዳታለልኩት ካወቀ ደግሞ የባሰ ነው የሚሆነው” በትካዜ ተውጣ፡፡
“ሊያውቅ አይችልም፡፡ ስንቶቹ ናቸው እንደዚህ የሚሽውዱት ዋናው ያንቺ ቅልጥፍና ነው”
በዚህ ጉዳይ ላይ በሰፊው ከተነጋገሩ በኋላ፤ ያለው አማራጭ ይሄና ይሄ ብቻ መሆኑን አሳመነቻት፡፡
ሳምንቱን ሙሉ ከሻምበል ብሩክ ጋር ስልክ ሲደዋወሉ ነበር ያሳለፉት፡፡ ይሁን እንጂ እሷ በእውነተኛ ፍቅር ...
“ብሩኬ " ስትለው፤ እሱ ደግሞ በአንደበቱ “ሀይ ትሁት”ቢላትም፧ በልቡ “አስመሳይ!” ሲላት ነው የከረመው ::
ይሄንን አስመሳይነቷን፤ ሌብነቷን፤ ደርሶበት ቁርጡን እስከሚያውቀው ድረስ በተቻለው መጠን የድሮውን ሻምበል ብሩክን ለመምሰል ጥረት እያደረገ ነው፡፡ ልቡ ቢሻክርም፤ እንደበቱን ለማለሳለስ
እየታገለ ነው የከረመው ::
ቅዳሜ ዕለት ስልክ ደወለችለትና ከአዜብ ጋር በተመካከሩት መሠረት የእሁድ ፕሮግራማቸውን ወደ እሮብና ወደ ሀሙስ እንዲሸጋገር አሳወቀችው፡፡
“ምነው ምን ተፈጠረ ትሁት?” አላት በመገረም፡፡
“ማዘር ብሶባታል እሁድ እለት ሆስፒታል ነው የማድረው”
“ይሄኔ ከዚያ ጅል ዶክተርሽ ጋር ለማደር ነው” የሚል ስሜት ተሰማውና ቅናት ቅጥል ቢያደርገውም፤ ቻል አድርጐ
“ልምጣ እንዴ?ችግር አለ እንዴ ?” አላት ለማግደርደር ያህል፡፡
“አትድከም ብሩኬ ከቻልክ እሁድ ብቅ በል” አለችው፡፡
ሻምበል ከሶስት ቀናት በፊት ሆስፒታል
ሄዶ ጠይቋታል፡፡ አሁን ብሶባታል ብላ የምትነግረውን ዓይነት አልነበረባትም፡፡ እንዲያውም እየተሳሳቁ፤ እየተጨዋወቱ! ነው የዋሉት፡፡
እሮብ ወይም ሀሙስ ደግሞ ያልተለመደ ቀጠሮ ነው፡፡
“ይሁን እስቲ!” አለና ንዴቱን በልቡ አምቆ፡፡
“ምንም ችግር የለውም ትሁት፡፡ ዋናው የማዘር ጤንነት ነው፡፡ግን እሮብ ወይ ሀሙስ ከምትይኝ ወይ እሮብን፤ ወይ ሀሙስን፤ ለምን አልመረጥሽም? ማለቴ እንድጠብቅሽ?”
“ችግር የለውም ብሩኬ፡፡ ትክክለኛውን ቀን ደውዬ እነግርሃለሁ”
“ይሁን እንዳልሽ” በሃሣቧ የተስማማ በመምሰል አንጀቱ እያረረ እሁድ አልደርስልህ ብሎት በተስፋ ሲጠባበቅ፤ አሁን ደግሞ ይኸውና እሁድ ሲደርስ ተጨማሪ ሶስት ወይም አራት ቀን ጨምራበት ቁጭ አለች፡፡ ይህንን ሁሉ ችሎ፣ እሁድ እለት እዚያው ሆስፒታል ሄዶ፤እናቷን ጠይቆ፤ ልክ
👍2
እንደ ድሮአቸው በፍቅር ስሜት ሲጫወት አረፈደ፡፡
ደቂቃዎች እንደ ሰዓት፣ ሰዓታት እንደቀናት፣ቀናት ደግሞ የዓመታትን ያህል
የረዘሙ መስለው ቢታዩትም፤ እንደተለመደው እያንዳንዱ ቀን የተፈቀደለትን የጊዜ ርዝመት ጠብቆ እሮብ ዕለት መድረሱ አይቀርምና፤ ደረሰ፡፡
ትህትና የምትጠብቀው እንግዳም በዚሁ ቀን መጣ፡፡ ይህንኑ ሁኔታ ለአዜብ ከነገረቻት በኋላ በጉዳዩ ላይ በስፋት ተወያዩበት፡፡ በመጨረሻም...
“መልካም ዕድል” ብላ ታክሲ አሳፍራ በፍቅር ሸኘቻት፡፡
ለሻምበል ብሩክ ዛሬ የምትመጣ መሆኑን ደውላ ስትነግረው ልቡ ዘለለች፡፡ ወደደችም፤ ጠላችም፤ ዛሬ አንደ ድሮው በቀጠሮ ተንከባክቦ የሚያስቀምጠው የአደራ እቃ አይኖርም፡፡
ዶክተር ባይከዳኝ ቀድሞት ከሆነ ጉዳዩ እዚያ ላይ ያበቃል፡፡የሱና የትህትና የእህል ውሃ ጉዳይ እዚያ ላይ ያከትማል፡፡ የፍቅራቸው ምዕራፍም ይዘጋል፡፡ ቆንጆዋ ትህትና፣ ድምጸ መረዋዋ ትህትና፣
የመልካም ፀባይ እመቤት የሆነችው ትህትና፤ አጭበርብራው ከሆነ እሱ
ምን ግዜም ለፍቅር አልታደለምና፤ በድጋሚ ልቡ ደም እያለቀሰ ሊለያት
ጨክኖ ተዘጋጅቷል።
ልጃገረድ መሆን ያለመሆንዋ ጥርጣሬው ዛሬውኑ እንዲያከትም ለማረጋገጥ ቸኩሏል፡፡ ለማንኛውም ዛሬ ሁሉ ነገር ይለያል!ስልክ ደውላ እንደምትመጣ ስትነግረው በግዜ እቤቱ ገብቶ
ከወትሮው ለየት ባለ ሁኔታ ተዘገጃጅቶ ነበር የጠበቃት፡፡
ከምሽቱ አንድ ሰዓት ከሩብ ሲሆን በሩን ቆረቆረች፡፡ ሻምበል ብሩክ በሳቅ እየተፍለቀለቀ ሄዶ በሁለመናው አቅፎ ተቀበላት፡፡ እዚያ ሰርቪስ ቤት ውስጥ ሆነው ወንድሞቹ ያዩዋታል፡፡ ከሱ ጋር እጅ ለእጅ ተያይዘው ወደ ዋናው ቤት ሲያመሩ፤ ዓይኖቿን ወደ ሰርቪስ ቤቶቹ
ስትወረውር የእጮኛዋ ወንድሞች እጆቻቸውን ሲያውለበልቡላት አየች፡፡
እሷም እጆቿን አውለብልባ ሰላምታ ሰጠቻቸውና፤ ከሻምበል ብሩክ ጋር ተያይዘው ገቡ፡፡መቼም ልቧ ደም ሳይሆን ፍርሃትን ብቻ ነበር የሚረጨው....
ዛሬ የመጨረሻው ወሣኝ ቀን ነው፡፡ ከሻምበል ብሩክ ጋር ፍቅራቸው ወይ እንደ አዲስ ይለመልማል፤ ወይ እንደ ህልሟ ደርቆና፤፡ደቆ፤ በለጋነቱ ይቀጫል፡፡ ጨዋታው ደራ እንደወትሮው ሁሉ፤
ሁለቱም በፍቅር እየተላፉ፣ እየተዝናኑ፣ ከሙዚቃው ጋር አብረው እየዘፈኑ፣ ይሄንን ቀዝቃዛ ቢራ መጐንጨታቸውን ቀጠሉ፡፡
ሻምበል ብሩክ ብቻ ሳይሆን እሷ እራሷ ሞቅ እንዲላት በጣም ፈልጋለች፡፡ ሞቅ ካላት ደፋር እንደምትሆን፣ የአዜብን ምክር ያለችግር መፈፀም እንደምትችል ስለተሰማት፤ በላይ በላዩ ታንቆረቁረው ጀመር። ሻምበል ብሩክም እሰይ የኔ ሸጋ"እያለ ደጋግማ እንድትጠጣ ሞራል ሰጣት፡፡ሞቅ ካላት እቅዱን በቀላሉ ተግባራዊ ለማድረግ ይቀለዋልና፡እስክትሟሟቅለት ድረስ፤ እያያሳሳቀ፤ ያስጎነጫት ጀመር፡፡
እስከ ምሽቱ አምስት ሰዓት ድረስ መኝታ ትዝ ያለው የለም፡፡
ለመሆን የፈለገችውን የሆነችውና፤ ሻምበል የተመኘውን ሆና ለመገኘት የወሰደባት ሶስት ጠርሙስ ቢራ ብቻ ነበር፡፡ ሞቅ ማለት ብቻ ሳይሆን ከዚያ አልፋ ቁጭ አለች፡፡ ሰከረች ማለት
ይቻላል፡፡ ለድፍረት ብላ የጀመረችው መጠጥ እራሷን አንድትስት አደረጋት፡፡
ከዶክተር ባይከዳኝ ጋር ሆና ካያት ቀን ጀምሮ እስከ አሁኗ ሰዓት ድረስ በጭንቀትና በጥርጣሬ ተውጦ ሰንብቷልና ቁርጡ የሚለይበት ሰዓት በመድረሱ ሻምበል ከፍተኛ ጉጉት አድሮበታል፡፡
በዚህ ሁኔታ ከቆዩ በኋላ ፤ እየተሣሣቁ፤ እየተላፉ፤ እየተጓተቱ፤ወደ መኝታ ክፍላቸው ገቡ....
ትህትና ስታለች፡፡ ሻምበል ብሩክ ሞቅ አለው እንጂ አልሰከረም፡፡ እሷ ግን በስካሩ ምክንያት እፏ መኮለታተፍ ጀምሯል። እንደ እምቦሳ ጥጃ እየቦረቀች ትስመዋለች፡፡ እሱም ከዚያ በላይ መጠበቅ አልቻለም፡፡ ተጣደፈ፡፡ ከዚያም ልብሶቻቸውን አወላልቀው አልጋቸው ላይ ወጡ...ጉዱ ሊለይ... ድብብቆሹ... ሊጋለጥ.... የትያትሩ ምዕራፍ ሊገለጥ...
ሰኮንዶች ቀሩ፡፡ ለመጨረሻ ጊዜ የሆነ ብዥ፤ ብዥ ፤ የሚል ስሜት ተሰማት፡፡ ልቧ አታሞውን ደለቀ፡፡ አዜብ ደብዝዛ ታየቻች፡፡ ምክሯ፤ ውይይታቸው፤ ትንሽ በትንሹ ትዝ ሊላት ሞከረ፡፡ ሻምበል ብሩክም ልቡ ድው፤ ድው፤ አለ፡፡ ለመጨረሻ ጊዜ አካሉን ከአካሏ አስጠግቶ ጨዋታ ሊጀምር ሲል፤ እርጥበት ተሰማው፡፡ ቀስ ብሎ በጣቶቹ ምንነቱን ለማረጋገጥ ዳብሶ ተመለከተ፡፡ ግራ ገባው፡፡
“ግን ለምን በዚህ ሰዓት?” እራሱን ጠየቀ፡፡
“እሁድን አሳልፋ እሮብን ለምን መረጠች? እርግዝናን በመፍራት ወይስ? ቢሆንም ቢሆንም...ይለያል፡፡ ዛሬ የመጨረሻው ቀን ይሆናል፡፡”
✨ይቀጥላል✨
ለአስተያየቶ @atronosebot ን ይጠቀሙ ለወዳጆ #Share እያደረጉ
ደቂቃዎች እንደ ሰዓት፣ ሰዓታት እንደቀናት፣ቀናት ደግሞ የዓመታትን ያህል
የረዘሙ መስለው ቢታዩትም፤ እንደተለመደው እያንዳንዱ ቀን የተፈቀደለትን የጊዜ ርዝመት ጠብቆ እሮብ ዕለት መድረሱ አይቀርምና፤ ደረሰ፡፡
ትህትና የምትጠብቀው እንግዳም በዚሁ ቀን መጣ፡፡ ይህንኑ ሁኔታ ለአዜብ ከነገረቻት በኋላ በጉዳዩ ላይ በስፋት ተወያዩበት፡፡ በመጨረሻም...
“መልካም ዕድል” ብላ ታክሲ አሳፍራ በፍቅር ሸኘቻት፡፡
ለሻምበል ብሩክ ዛሬ የምትመጣ መሆኑን ደውላ ስትነግረው ልቡ ዘለለች፡፡ ወደደችም፤ ጠላችም፤ ዛሬ አንደ ድሮው በቀጠሮ ተንከባክቦ የሚያስቀምጠው የአደራ እቃ አይኖርም፡፡
ዶክተር ባይከዳኝ ቀድሞት ከሆነ ጉዳዩ እዚያ ላይ ያበቃል፡፡የሱና የትህትና የእህል ውሃ ጉዳይ እዚያ ላይ ያከትማል፡፡ የፍቅራቸው ምዕራፍም ይዘጋል፡፡ ቆንጆዋ ትህትና፣ ድምጸ መረዋዋ ትህትና፣
የመልካም ፀባይ እመቤት የሆነችው ትህትና፤ አጭበርብራው ከሆነ እሱ
ምን ግዜም ለፍቅር አልታደለምና፤ በድጋሚ ልቡ ደም እያለቀሰ ሊለያት
ጨክኖ ተዘጋጅቷል።
ልጃገረድ መሆን ያለመሆንዋ ጥርጣሬው ዛሬውኑ እንዲያከትም ለማረጋገጥ ቸኩሏል፡፡ ለማንኛውም ዛሬ ሁሉ ነገር ይለያል!ስልክ ደውላ እንደምትመጣ ስትነግረው በግዜ እቤቱ ገብቶ
ከወትሮው ለየት ባለ ሁኔታ ተዘገጃጅቶ ነበር የጠበቃት፡፡
ከምሽቱ አንድ ሰዓት ከሩብ ሲሆን በሩን ቆረቆረች፡፡ ሻምበል ብሩክ በሳቅ እየተፍለቀለቀ ሄዶ በሁለመናው አቅፎ ተቀበላት፡፡ እዚያ ሰርቪስ ቤት ውስጥ ሆነው ወንድሞቹ ያዩዋታል፡፡ ከሱ ጋር እጅ ለእጅ ተያይዘው ወደ ዋናው ቤት ሲያመሩ፤ ዓይኖቿን ወደ ሰርቪስ ቤቶቹ
ስትወረውር የእጮኛዋ ወንድሞች እጆቻቸውን ሲያውለበልቡላት አየች፡፡
እሷም እጆቿን አውለብልባ ሰላምታ ሰጠቻቸውና፤ ከሻምበል ብሩክ ጋር ተያይዘው ገቡ፡፡መቼም ልቧ ደም ሳይሆን ፍርሃትን ብቻ ነበር የሚረጨው....
ዛሬ የመጨረሻው ወሣኝ ቀን ነው፡፡ ከሻምበል ብሩክ ጋር ፍቅራቸው ወይ እንደ አዲስ ይለመልማል፤ ወይ እንደ ህልሟ ደርቆና፤፡ደቆ፤ በለጋነቱ ይቀጫል፡፡ ጨዋታው ደራ እንደወትሮው ሁሉ፤
ሁለቱም በፍቅር እየተላፉ፣ እየተዝናኑ፣ ከሙዚቃው ጋር አብረው እየዘፈኑ፣ ይሄንን ቀዝቃዛ ቢራ መጐንጨታቸውን ቀጠሉ፡፡
ሻምበል ብሩክ ብቻ ሳይሆን እሷ እራሷ ሞቅ እንዲላት በጣም ፈልጋለች፡፡ ሞቅ ካላት ደፋር እንደምትሆን፣ የአዜብን ምክር ያለችግር መፈፀም እንደምትችል ስለተሰማት፤ በላይ በላዩ ታንቆረቁረው ጀመር። ሻምበል ብሩክም እሰይ የኔ ሸጋ"እያለ ደጋግማ እንድትጠጣ ሞራል ሰጣት፡፡ሞቅ ካላት እቅዱን በቀላሉ ተግባራዊ ለማድረግ ይቀለዋልና፡እስክትሟሟቅለት ድረስ፤ እያያሳሳቀ፤ ያስጎነጫት ጀመር፡፡
እስከ ምሽቱ አምስት ሰዓት ድረስ መኝታ ትዝ ያለው የለም፡፡
ለመሆን የፈለገችውን የሆነችውና፤ ሻምበል የተመኘውን ሆና ለመገኘት የወሰደባት ሶስት ጠርሙስ ቢራ ብቻ ነበር፡፡ ሞቅ ማለት ብቻ ሳይሆን ከዚያ አልፋ ቁጭ አለች፡፡ ሰከረች ማለት
ይቻላል፡፡ ለድፍረት ብላ የጀመረችው መጠጥ እራሷን አንድትስት አደረጋት፡፡
ከዶክተር ባይከዳኝ ጋር ሆና ካያት ቀን ጀምሮ እስከ አሁኗ ሰዓት ድረስ በጭንቀትና በጥርጣሬ ተውጦ ሰንብቷልና ቁርጡ የሚለይበት ሰዓት በመድረሱ ሻምበል ከፍተኛ ጉጉት አድሮበታል፡፡
በዚህ ሁኔታ ከቆዩ በኋላ ፤ እየተሣሣቁ፤ እየተላፉ፤ እየተጓተቱ፤ወደ መኝታ ክፍላቸው ገቡ....
ትህትና ስታለች፡፡ ሻምበል ብሩክ ሞቅ አለው እንጂ አልሰከረም፡፡ እሷ ግን በስካሩ ምክንያት እፏ መኮለታተፍ ጀምሯል። እንደ እምቦሳ ጥጃ እየቦረቀች ትስመዋለች፡፡ እሱም ከዚያ በላይ መጠበቅ አልቻለም፡፡ ተጣደፈ፡፡ ከዚያም ልብሶቻቸውን አወላልቀው አልጋቸው ላይ ወጡ...ጉዱ ሊለይ... ድብብቆሹ... ሊጋለጥ.... የትያትሩ ምዕራፍ ሊገለጥ...
ሰኮንዶች ቀሩ፡፡ ለመጨረሻ ጊዜ የሆነ ብዥ፤ ብዥ ፤ የሚል ስሜት ተሰማት፡፡ ልቧ አታሞውን ደለቀ፡፡ አዜብ ደብዝዛ ታየቻች፡፡ ምክሯ፤ ውይይታቸው፤ ትንሽ በትንሹ ትዝ ሊላት ሞከረ፡፡ ሻምበል ብሩክም ልቡ ድው፤ ድው፤ አለ፡፡ ለመጨረሻ ጊዜ አካሉን ከአካሏ አስጠግቶ ጨዋታ ሊጀምር ሲል፤ እርጥበት ተሰማው፡፡ ቀስ ብሎ በጣቶቹ ምንነቱን ለማረጋገጥ ዳብሶ ተመለከተ፡፡ ግራ ገባው፡፡
“ግን ለምን በዚህ ሰዓት?” እራሱን ጠየቀ፡፡
“እሁድን አሳልፋ እሮብን ለምን መረጠች? እርግዝናን በመፍራት ወይስ? ቢሆንም ቢሆንም...ይለያል፡፡ ዛሬ የመጨረሻው ቀን ይሆናል፡፡”
✨ይቀጥላል✨
ለአስተያየቶ @atronosebot ን ይጠቀሙ ለወዳጆ #Share እያደረጉ
👍1
#ሰመመን
፡
፡
#ክፍል_አርባ_አምስት
፡
፡
#ድርሰት_በሲሳይ_ንጉሱ
አቤል ካምፓሱን በለቀቀ ማግሥት ሳምሶንም ጓዙን ይዞ ስለ ወጣ እስክንድር ፊቱን ወደ ዩኒቨርስቲው ማዞር አስጠልቶት ሦስት ቀን ያህል መኖሪያ ቤቱ ነበር የሰነበተው ። እዚያም ሆኖ የአቤልን ጉዳይ ለማስፈጸም ወዲያ ወዲህ
ማለቱ አልቀረም ። ብርቅነሽን አነጋግሮአት አቤል ያካፈላትን ምስጢር ለቢልልኝ እንድትነግራቸው አድርጓል ። መጀመሪያ ብርቅነሽ ፍርድ ቤት የመቅረብ ያህል ቆጥራው እምቢ ብላ አስቸግራው ነበር ። በብዙ ውትወታና ማሳመን ነው ወደ ቢልልኝ የወሰዳት ። ከእሷም ሌላ አቤል ቀድሞ በርቀት ካስተዋወቀው ሰዎች መሐል ለሥነ ልቡናው ምርምር ጥቂት
ይረዳሉ ብሎ የገመታቸውን ከቢልልኝ ጋር በመመካከር አነጋግሮአቸዋል ። እሱም እንደ ዮናታን በጓደኛው በአቤል ጉዳይ ውስጥ እጁን ማስገባቱና አንዳንድ ጠቃሚ ውጤቶች ማስገኘቱ አስደስቶት የበለጠ እንዲገፋበት እያደረገው
ነበር ።
በአራተኛው ቀን ወደ ካምፓስ ሲገባ ሁለት ሴቶች በጥብቅ ሲፈልጉት እንደ ሰነበቱ ድብርት ነገረው ። ቶሎ ሐሳቡ ውስጥ የመጣችበት ማርታ ነበረች ።
” ምን ዐይነት ሴቶች ? ” አለው ፡ ለማወቅ ቸኩሎ።
“ አንዷ ወፍራም ቀይ ፡ አንዷ መጠነኛ ወይም ሁለቱም አጭሮች ” ካለው በኋላ ፥ የነገሩትን ስም አስታውሶ ።ድብርት“ ቤተልሔምና ትዕግሥት የሚባሉ” አለው
“ አሃ ! ” አለ እስክንድር ። የተፈለገበት ምክንያት ምን እንደሆነ ለመገመት ጊዜ አልወሰደበትም ። ነገር ግን በጣም የጓጓው ስለ አቤል የሚቀርብለት ጥያቄ ከትዕግሥት ከራሷ አፍ ይወጣ እንደሆን ለመስማት ነበር ።
ሁለቱም በምሳ ሰዓት ወደ መመገቢያው አዳራሽ ሊገቡ ሲሉ አገኛቸው ።
በእግር በፈረስ ስትፈለግ የት ነው እንዲህ የጠፋኸው ? ” አለችው ቤተልሔም ።
በመኪና ብትፈልጉ ፡ ታገኙኝ ነበር ! ” ሁለቱም ሴቶች በቀልዱ ሣቁ ።
“ ማርታኮ ፡ ሔደች ! ” አለችው ቤተልሔም ሣቋን ገታ አድርጋ
“ የት?” አላት የደመ ነፍሱን ።
“ ወድቃ ፡ ትላንት ሻንጣዋን ይዛ ግቢውን ለቀቀች ። ”
"እና? እና እኔ ታዲያ እኔ ምኗ መሰልኳት የማርታን መርዶ የጨዋታ መክፈቻ የምታደርግልኝ ”አለ እስክንድር በልቡ ።
“ በራሷ ጥፋት ነው ” አለች ቤተልሔም ፡ ከእስክንድር መልስ ስታጣ ።
“ እንዴት ? ”
"ጸባይ የላትም ። ጸባይ ቢኖራት ኖሮ ህእ ! ” አለችው ፥ እንደ ሕፃን ልጅ ለምቦጭዋን ጥላ ።
“ ጸባይ ወይስ ጭንቅላት ?” እለ እስክንድር በሐሳቡ ።ምን ለማለት እንደ ፈለገች ገብቶታል ። ወዲያው ትዝ ያለው
ማርታ ለማን አጥላልታ ያወራችለት ነገር ነበር ።
“ ያንተስ ጓደኞች ?” አለችው ትዕግሥት በድንገት ።ስለ አቤል ለማወቅ ካላት ጉጉት የተነሣ፥ ሌላውን ጨዋታ
ለስማት ትዕግሥት አጥታ ነበር ።
“ ሳምሶን ወድቆ ተባረረ” አላትና አቋረጠ
ቤተልሔም የሳምሶንን ስም ሲጠራ እሱ ራሱ አጠገቧ የቆመ ያህል ሽምቅቅ አለች ከፍርሀቷ ብዛት ተደብቃው ከርማ ግቢውን ለቅቆ መሔዱን ካረጋገጠች በኋላ ነበር
ከመኝታ ክፍሏ መውጣት የጀመረችው ።
እስክንድር የሳምሶንን መባረር ብቻ ተናግሮ ስለ አቤል ምንም ነገር ሳያነሣ ያቋረጠው ሆነ ብሎ ነበር ። ትዕግሥት
ደፍራ ትጠይቀው እንደሆን ሊፈትናት ፈልጎ ነበር ትዕግሥት ዐይን ዐይኑን አየችው የምትፈልገውን እንዲነግራት በዐይኗ ለመነችው ። ነገር ግን ከእስክንድር አፍ ጠብ ያለ ነገር ኣልነበረም ።
“አቤልስ ? ” አለችው ደፍራ ። ድምጿ ግን ድክምክም ብሎ ነበር።
እስክንድር ደስ አለው ። ትዕግሥት ለመጀመሪያ ጊዜ የአቤልን ስም በጓደኛው ፊት መጥራቷ በእርግጥም ትልቅ ለውጥ ነበር ። ደስታዊው ስላስደነገጠው ቶሎ መልስ አልሰጣትም ። እሱም ድምፅ እንደ እሷው እንዳይደካክም መጠ ንቀቅ ነበረበት ።
“ አበል እንኳ አልወደቀም ። ግን እሱም ካምፓሱን ለቅቆ ወጥቶአል ” አላት ።
እስክንድር ይህን ሲናገር ከትዕግሥት ፊት ላይ የጠበቀውን ለውጥ አልተመለከተም አቤል ግቢውን መልቀቁ ያስደነግጣታል ብሎ ነበር ። ነገር ግን ትዕግሥትም ሆነች
ቤተልሔም ለነዚህ ዜና እንግዳ አልነበሩም ። አቤል በዮናታን መኪና ሻንጣውን ጭኖ የወጣ ዕለት ነበር ያዩት ተማሪዎች ወሬውን ቀምመው ሲያራቡ ነው የሰነበቱት ። እና አሁን የትዕግሥት ጉጉት የአቤል መውደቅ ትክክለኛ መሆኑን
ማረጋገጥ ብቻ ነበር ።
“ ታዲያ ካልወደቀ ለምን ካምፓሱን ለቅቆ ወጣ ? " አለችወ ትዕግሥት በጥርጣሬ ።
“ በሌላ ምክንያት ነው ”አላትና እስክንድር ለአመላለስ ተቸግሮ ፡ “ ሰፊ ነው ነገሩ ፣ በቁም ጨዋታ የሚያልቅ አይደለም ” አለ።
አላመነችውም ፊቷ ላይ ጥርጣሬ አነበበ የተከፋው ገጽታዋ አቤል ወድቋል ብላ እንደ ደመደመች ይናገራል ።ይህ እስክንድርን ብዙ አላስጨነቀውም ጊዜውን ጠብቆ ሁሉን ነገር እንድታውቀው ይደረጋል ። ዋናው ነገር በሩ መከፈቱ ነውጅ የአቤልን ስም እንስታ በግልጽ መጫወት ጀምራለች።
"ግን ምን ይሆን ' ወይስ ማን ይህን ያደፋፈራት ?? ሲል አሰበ ።
ከደስታው የተነሣ ምሳውን በሚበላበት ጊዜ ጉዳይ እንዳለበት ሰው እየተጣደፈ ቶሎ ቶሎ ነበር የጎረሰው ምግቡን ቶሎ ጨርሶ ያንን ሰው የበዛበት አዳራሽ ለቅቆ ወጥቶ ብቻውን ከሐሳቡ ጋር እየተሣሣቀ ለመፈንደቅ ካልሆነ በስተቀር ፡ ሌላ የሚሔድበት ቦታ አልነበረውም ።
መኝታ ክፍሉ ገብቶ እንደ ወትሮው አጭር የቀን እንቅልፍ ለመተኛት ቢሞክርም አልሆነለትም ከውጭ ይዞት የገባው ደስታ ጠፍቶ ትካዜ ተጫጫነው ። ከክፍሉ ውስጥ አቤልንና ሳምሶንን ማጣቱ ቅር ቅር አሰኘው ወና ቤት ውስጥ የገባ ይመስል ሰውነቱን ቀፈፈው ። ለሚቀጥሉት አራት ወራት በዚህ ክፍል ውስጥ የሚያሳልፈው ሕይወት
በጣም ብቸኛ ሆኖ ታየው ። በእርግጥ አጠንቡ ድብርት አለ ግን ድምፁ ከማይሰማ ሰው ጋር እንዴት ይኖራል ?
ሳምሶን "ጉልቤው" መኝታ ክፍሉን ምን ያህል ያደምቀው እንደ ነበር የገባው አሁን ነው » እየፈሳም ሆነ እየዘለለ ወይም ድብርትን እያበሽቀ ክፍሉን ሕይወት ይሰጠው ነበር ። መቼም መለያየት ክፉ ነው» ፤ እንደዚያ የሚያበሽቀው ድብርት እንኳ ሳምሶን ሲባረር ተገላገልኩ አላለም
ከልቡ ነበር ያዘነላት እስክንድር እንደ ተጋደመ ስለ ሳምሶን ሲያስብ የተለያዩበት ቀን ትዝ አለው ። በሰላም አልነበረም የተለያዩት ።
ሳምሶን ሰው ሳያየው ተደብቆ ካምፓሱን ለመልቀቅ ከለሊቱ አስራ አንድ ሰዓት አካባቢ ዕቃውን ሲያሰነዳዳ እስክንድር ድንገት ከእንቅልፉ ባነነ ። ሆኖም አዝማሚያው ስለገባው እስከ መጨረሻው ልመልከት ብሎ ፊቱን ከአንሶላው ውስጥ ሳያወጣ ጭጭ ብሎ ያዳምጥ ጀመር። ሻንጣውን አዘገጃጅቶ ጨርሶ ሲወጣ በሩጋ ሲደርስ ከአንሶላው ውስጥ አሾልቆ ተመለከተውና ፡ “ ሳምሶን ! ” ብሎ በኃይለ ቃል ጠራው።
"ምነው ? ! ”አለ ሳምሶን ዘወር ብሎ ከቁጣ ባልተናነሰ ድምፅ ስለተነቃበት ተናዶ ነበር።
"ምን ሆነሃል ? ”
"መሄዴ ነው"
“ ታዲያ እንዲህ ነው እንዴ የሚኬደው ? ምነው ሳምሶን ? የተወሰነ ጊዜም ቢሆን በጓደኝነት አሳልፈናል ። ቻው ብለኸን በሰላም ሸኝተንህ ፥ ብንለያይ ምናለበት ? መውደቅ በአንተ አልተጀመረ ! ” አለው እስክንድር ፥ ሆድ ብሶት ።
“ ሸኝ አልፈልግም ! ያው ሰፈር እንገናኛለን” ! ብሉ ጥሎት ሔደ ።
ሰው ለምን ድክመቱን ለመሸፈን ሲል እውሬ ይሆናል?” አለ እስክንድር በልቡ ። በሳምሶን አልበሸቀበትም " እንዲያውም ፡ “ በዚህ በንዴቱ ሰዓት ምግብ ቢቀርብለት
እንደ ቀድሞው ይበላ ይሆን ? ” ብሎ አስቦ ሣቅ አለ ። “ ጥርሳሞች ! ” ሲል በሐሳቡ ታየው ።ሰው
፡
፡
#ክፍል_አርባ_አምስት
፡
፡
#ድርሰት_በሲሳይ_ንጉሱ
አቤል ካምፓሱን በለቀቀ ማግሥት ሳምሶንም ጓዙን ይዞ ስለ ወጣ እስክንድር ፊቱን ወደ ዩኒቨርስቲው ማዞር አስጠልቶት ሦስት ቀን ያህል መኖሪያ ቤቱ ነበር የሰነበተው ። እዚያም ሆኖ የአቤልን ጉዳይ ለማስፈጸም ወዲያ ወዲህ
ማለቱ አልቀረም ። ብርቅነሽን አነጋግሮአት አቤል ያካፈላትን ምስጢር ለቢልልኝ እንድትነግራቸው አድርጓል ። መጀመሪያ ብርቅነሽ ፍርድ ቤት የመቅረብ ያህል ቆጥራው እምቢ ብላ አስቸግራው ነበር ። በብዙ ውትወታና ማሳመን ነው ወደ ቢልልኝ የወሰዳት ። ከእሷም ሌላ አቤል ቀድሞ በርቀት ካስተዋወቀው ሰዎች መሐል ለሥነ ልቡናው ምርምር ጥቂት
ይረዳሉ ብሎ የገመታቸውን ከቢልልኝ ጋር በመመካከር አነጋግሮአቸዋል ። እሱም እንደ ዮናታን በጓደኛው በአቤል ጉዳይ ውስጥ እጁን ማስገባቱና አንዳንድ ጠቃሚ ውጤቶች ማስገኘቱ አስደስቶት የበለጠ እንዲገፋበት እያደረገው
ነበር ።
በአራተኛው ቀን ወደ ካምፓስ ሲገባ ሁለት ሴቶች በጥብቅ ሲፈልጉት እንደ ሰነበቱ ድብርት ነገረው ። ቶሎ ሐሳቡ ውስጥ የመጣችበት ማርታ ነበረች ።
” ምን ዐይነት ሴቶች ? ” አለው ፡ ለማወቅ ቸኩሎ።
“ አንዷ ወፍራም ቀይ ፡ አንዷ መጠነኛ ወይም ሁለቱም አጭሮች ” ካለው በኋላ ፥ የነገሩትን ስም አስታውሶ ።ድብርት“ ቤተልሔምና ትዕግሥት የሚባሉ” አለው
“ አሃ ! ” አለ እስክንድር ። የተፈለገበት ምክንያት ምን እንደሆነ ለመገመት ጊዜ አልወሰደበትም ። ነገር ግን በጣም የጓጓው ስለ አቤል የሚቀርብለት ጥያቄ ከትዕግሥት ከራሷ አፍ ይወጣ እንደሆን ለመስማት ነበር ።
ሁለቱም በምሳ ሰዓት ወደ መመገቢያው አዳራሽ ሊገቡ ሲሉ አገኛቸው ።
በእግር በፈረስ ስትፈለግ የት ነው እንዲህ የጠፋኸው ? ” አለችው ቤተልሔም ።
በመኪና ብትፈልጉ ፡ ታገኙኝ ነበር ! ” ሁለቱም ሴቶች በቀልዱ ሣቁ ።
“ ማርታኮ ፡ ሔደች ! ” አለችው ቤተልሔም ሣቋን ገታ አድርጋ
“ የት?” አላት የደመ ነፍሱን ።
“ ወድቃ ፡ ትላንት ሻንጣዋን ይዛ ግቢውን ለቀቀች ። ”
"እና? እና እኔ ታዲያ እኔ ምኗ መሰልኳት የማርታን መርዶ የጨዋታ መክፈቻ የምታደርግልኝ ”አለ እስክንድር በልቡ ።
“ በራሷ ጥፋት ነው ” አለች ቤተልሔም ፡ ከእስክንድር መልስ ስታጣ ።
“ እንዴት ? ”
"ጸባይ የላትም ። ጸባይ ቢኖራት ኖሮ ህእ ! ” አለችው ፥ እንደ ሕፃን ልጅ ለምቦጭዋን ጥላ ።
“ ጸባይ ወይስ ጭንቅላት ?” እለ እስክንድር በሐሳቡ ።ምን ለማለት እንደ ፈለገች ገብቶታል ። ወዲያው ትዝ ያለው
ማርታ ለማን አጥላልታ ያወራችለት ነገር ነበር ።
“ ያንተስ ጓደኞች ?” አለችው ትዕግሥት በድንገት ።ስለ አቤል ለማወቅ ካላት ጉጉት የተነሣ፥ ሌላውን ጨዋታ
ለስማት ትዕግሥት አጥታ ነበር ።
“ ሳምሶን ወድቆ ተባረረ” አላትና አቋረጠ
ቤተልሔም የሳምሶንን ስም ሲጠራ እሱ ራሱ አጠገቧ የቆመ ያህል ሽምቅቅ አለች ከፍርሀቷ ብዛት ተደብቃው ከርማ ግቢውን ለቅቆ መሔዱን ካረጋገጠች በኋላ ነበር
ከመኝታ ክፍሏ መውጣት የጀመረችው ።
እስክንድር የሳምሶንን መባረር ብቻ ተናግሮ ስለ አቤል ምንም ነገር ሳያነሣ ያቋረጠው ሆነ ብሎ ነበር ። ትዕግሥት
ደፍራ ትጠይቀው እንደሆን ሊፈትናት ፈልጎ ነበር ትዕግሥት ዐይን ዐይኑን አየችው የምትፈልገውን እንዲነግራት በዐይኗ ለመነችው ። ነገር ግን ከእስክንድር አፍ ጠብ ያለ ነገር ኣልነበረም ።
“አቤልስ ? ” አለችው ደፍራ ። ድምጿ ግን ድክምክም ብሎ ነበር።
እስክንድር ደስ አለው ። ትዕግሥት ለመጀመሪያ ጊዜ የአቤልን ስም በጓደኛው ፊት መጥራቷ በእርግጥም ትልቅ ለውጥ ነበር ። ደስታዊው ስላስደነገጠው ቶሎ መልስ አልሰጣትም ። እሱም ድምፅ እንደ እሷው እንዳይደካክም መጠ ንቀቅ ነበረበት ።
“ አበል እንኳ አልወደቀም ። ግን እሱም ካምፓሱን ለቅቆ ወጥቶአል ” አላት ።
እስክንድር ይህን ሲናገር ከትዕግሥት ፊት ላይ የጠበቀውን ለውጥ አልተመለከተም አቤል ግቢውን መልቀቁ ያስደነግጣታል ብሎ ነበር ። ነገር ግን ትዕግሥትም ሆነች
ቤተልሔም ለነዚህ ዜና እንግዳ አልነበሩም ። አቤል በዮናታን መኪና ሻንጣውን ጭኖ የወጣ ዕለት ነበር ያዩት ተማሪዎች ወሬውን ቀምመው ሲያራቡ ነው የሰነበቱት ። እና አሁን የትዕግሥት ጉጉት የአቤል መውደቅ ትክክለኛ መሆኑን
ማረጋገጥ ብቻ ነበር ።
“ ታዲያ ካልወደቀ ለምን ካምፓሱን ለቅቆ ወጣ ? " አለችወ ትዕግሥት በጥርጣሬ ።
“ በሌላ ምክንያት ነው ”አላትና እስክንድር ለአመላለስ ተቸግሮ ፡ “ ሰፊ ነው ነገሩ ፣ በቁም ጨዋታ የሚያልቅ አይደለም ” አለ።
አላመነችውም ፊቷ ላይ ጥርጣሬ አነበበ የተከፋው ገጽታዋ አቤል ወድቋል ብላ እንደ ደመደመች ይናገራል ።ይህ እስክንድርን ብዙ አላስጨነቀውም ጊዜውን ጠብቆ ሁሉን ነገር እንድታውቀው ይደረጋል ። ዋናው ነገር በሩ መከፈቱ ነውጅ የአቤልን ስም እንስታ በግልጽ መጫወት ጀምራለች።
"ግን ምን ይሆን ' ወይስ ማን ይህን ያደፋፈራት ?? ሲል አሰበ ።
ከደስታው የተነሣ ምሳውን በሚበላበት ጊዜ ጉዳይ እንዳለበት ሰው እየተጣደፈ ቶሎ ቶሎ ነበር የጎረሰው ምግቡን ቶሎ ጨርሶ ያንን ሰው የበዛበት አዳራሽ ለቅቆ ወጥቶ ብቻውን ከሐሳቡ ጋር እየተሣሣቀ ለመፈንደቅ ካልሆነ በስተቀር ፡ ሌላ የሚሔድበት ቦታ አልነበረውም ።
መኝታ ክፍሉ ገብቶ እንደ ወትሮው አጭር የቀን እንቅልፍ ለመተኛት ቢሞክርም አልሆነለትም ከውጭ ይዞት የገባው ደስታ ጠፍቶ ትካዜ ተጫጫነው ። ከክፍሉ ውስጥ አቤልንና ሳምሶንን ማጣቱ ቅር ቅር አሰኘው ወና ቤት ውስጥ የገባ ይመስል ሰውነቱን ቀፈፈው ። ለሚቀጥሉት አራት ወራት በዚህ ክፍል ውስጥ የሚያሳልፈው ሕይወት
በጣም ብቸኛ ሆኖ ታየው ። በእርግጥ አጠንቡ ድብርት አለ ግን ድምፁ ከማይሰማ ሰው ጋር እንዴት ይኖራል ?
ሳምሶን "ጉልቤው" መኝታ ክፍሉን ምን ያህል ያደምቀው እንደ ነበር የገባው አሁን ነው » እየፈሳም ሆነ እየዘለለ ወይም ድብርትን እያበሽቀ ክፍሉን ሕይወት ይሰጠው ነበር ። መቼም መለያየት ክፉ ነው» ፤ እንደዚያ የሚያበሽቀው ድብርት እንኳ ሳምሶን ሲባረር ተገላገልኩ አላለም
ከልቡ ነበር ያዘነላት እስክንድር እንደ ተጋደመ ስለ ሳምሶን ሲያስብ የተለያዩበት ቀን ትዝ አለው ። በሰላም አልነበረም የተለያዩት ።
ሳምሶን ሰው ሳያየው ተደብቆ ካምፓሱን ለመልቀቅ ከለሊቱ አስራ አንድ ሰዓት አካባቢ ዕቃውን ሲያሰነዳዳ እስክንድር ድንገት ከእንቅልፉ ባነነ ። ሆኖም አዝማሚያው ስለገባው እስከ መጨረሻው ልመልከት ብሎ ፊቱን ከአንሶላው ውስጥ ሳያወጣ ጭጭ ብሎ ያዳምጥ ጀመር። ሻንጣውን አዘገጃጅቶ ጨርሶ ሲወጣ በሩጋ ሲደርስ ከአንሶላው ውስጥ አሾልቆ ተመለከተውና ፡ “ ሳምሶን ! ” ብሎ በኃይለ ቃል ጠራው።
"ምነው ? ! ”አለ ሳምሶን ዘወር ብሎ ከቁጣ ባልተናነሰ ድምፅ ስለተነቃበት ተናዶ ነበር።
"ምን ሆነሃል ? ”
"መሄዴ ነው"
“ ታዲያ እንዲህ ነው እንዴ የሚኬደው ? ምነው ሳምሶን ? የተወሰነ ጊዜም ቢሆን በጓደኝነት አሳልፈናል ። ቻው ብለኸን በሰላም ሸኝተንህ ፥ ብንለያይ ምናለበት ? መውደቅ በአንተ አልተጀመረ ! ” አለው እስክንድር ፥ ሆድ ብሶት ።
“ ሸኝ አልፈልግም ! ያው ሰፈር እንገናኛለን” ! ብሉ ጥሎት ሔደ ።
ሰው ለምን ድክመቱን ለመሸፈን ሲል እውሬ ይሆናል?” አለ እስክንድር በልቡ ። በሳምሶን አልበሸቀበትም " እንዲያውም ፡ “ በዚህ በንዴቱ ሰዓት ምግብ ቢቀርብለት
እንደ ቀድሞው ይበላ ይሆን ? ” ብሎ አስቦ ሣቅ አለ ። “ ጥርሳሞች ! ” ሲል በሐሳቡ ታየው ።ሰው
👍1
የሚገናኝበት አጋጣሚና የሚለያይበት ሁኔታ ሲመዛዘን መለያየቱ ይከብዳል እስንድር የዩኒቨርስቲ ሕይወቱን በሐሳብ ሲዳስስ ግሲው አስተዋውቅት ጊዜ ያለያየም ብዙ ተማሪዎች ታወሱት ። በተቀራረበ የእድሜ ክልል ውስጥ ያሉ ሰዎች የሚገኙበት ግቢ በመሆኑ'አብዛኛውን ጊዜ የጋራ የሆኑ ስሜቶች ይንጸባረቃሉ ። ይህ ሳይሆን አይቀርም በትምህርት ዓመታት ላለፈው የጋራ ኑሮ ጣዕም የሚሰጠው
ለጊዜው ሆዱን ያባባው ሳምሶንና አቤል ግቢዉን መልቀቃችው ነው ። ነገር ግን ከአራት ወራት በኋላ እሱም ራሱ ግቢዉን ይለቃል ። አብረውት የነበሩት ሁሉ በተለያየ የሥራ መስክ ተበታትነው በየፊናቸው የግል ጎጆአቸውን መቀየሰ
ይጀምራሉ ። የዩኒቨርስቲ የጋራ ሕይወት የሩቅ ትዝታ ሆኖ ይቀራል ።
ለክፉም ለደጉም አሁን ከእስክንድር አጠገብ ያለው ሰው ድብርት ነው አብሮት ሴሚስተሩን ሊያስልፍ የሚችል ሰው እሱው ነው ። እናም የግዱን እንዲጫወት ይጎተጉተው ጀመር ።
“ እንዴት ነው ? ውጤትህን ለወላጆችህ ነገርካቸው ?” ሲል ጠየቀው ።
“ ለማን እነግራለሁ ብለህ ነው ? ” እለ ድብርት ኀዘን በተቀላቀለበት ድምፅ ።
"እንዴት ? ”
“አባቴ ቢሰማም ግድ የለኝም ። እሱም ግድ የለው አለው ድብርት ። ምን ስሜቱን ፈንቅሎ እንዳናገረው ገረመው ።
"ታዲያ ለእናትህ አትነግራቸውም ? ”
“ እኔ እናት የለኝም ፡ የእናት ጣዕም አላውቅም ” አለው ምርር ብሎ ።
እስክንድር ከተጋደመበት ቀና አለ ። ወሬው ጆሮውን ብቻ ሳይሆን መላ ሰውነቱን አነቃቃው ።
ምነው ? ለምን ? ” አለው እስክንድርም እዝን ብሎ ወዲያውም የምስጢሩን ካዝና ለመበርሰር ጓጉቶ ።
ድብርት ፡ ቶሎ አልመለሰለትም ። ሲያመነታ ቆየ ።ሁሉን በሆዱ ይዞ እንደ ቆየ ሁሉ፥ አሁንም የቀረችዋን አንዲት ሴሚስተር እንደ ታፈነ መጨረስ ፈለገ ። ነገር ግን የእስክንድር አጣያየቅ ከበደው
“ ወይ ቀድሞውኑ ጫፍ ባላስያዝኩት ኖሮ !” አለ በልቡ ። በአፉ ባይናገረውም በልቡ ለእስክንድር ፍቅርና ክብር ነበረው እንደ ሌሎቹ ስለማይተናኮለው ብቻም ሳይሆን ከአብዛኛዉ ድርጊቱ የሚያይበት ብስለት፣ፍቅር አሳድሮበታል።
"ማለቴ ፥ እናትህ" በቅርብ የሉም እንዴ ? ”አለው እስክንድር እንደገና ሀዘኔታ አዝሎ በሚያውጣጣ የአነጋግር ስልት »
“ በልጅኔቴ ነው እናቴ የሞተችው”አለ ድብርት እሷ ስትሞት ነፍስ አላውቅም ነበር ለዚህ ነው ጣዕሙን አላውቅም ያልኩት።
እስክንድር ከንፈሩን መጠጠ ሌላ ማስተዛዘኛ መንገድ አልነበረውም ።
ደኅና አባት ቢኖረኝ ኖሮ እንኳ የእናቴ ሞት ያን ያህል ባልጎዳኝ ነበር ” አለው ድብርት የእስክንድርን ማዘን አይቶ ።
"አባትህ ..."
“ አባቴ አረመኔ ነው !! »
እስክንድር ቃላቱ ሰቅጥጦት ጭጭ አለ ። አጠገቡ የሚያወራው ሰው።የድሮው ድብርት ሊመስለው አልቻለጭም ።
ልሣኑ መከፈቱ ብቻ ሳይሆን የአነጋገር ስልቱም ነው የተቀየረበት ። ታፍኖ ቆይቶ የፈነዳ ነገር ነው የሆነበት ። “ ቁስል
መጥፎ ነው ! ዲዳንም ያናግራል ” አለ በልቡ ። በዚህም ረገድ መኝታ ክፍሉ ወስጥ ሁለቱ ብቻ መቅረታቸውን
ወደደው ብቻቸውን ባይሆኑ ኖሮ እንዲህ ምስጢሩን አያወራለትም ነበር ።
“ ከእናቴ የተወለድነው እኔና አንዲት እኅቴ ነን ።አባቴ ለሁለታችንም አስተዳደግ ደንታ አልነበረውም ።በጥረታችን ነው ያደግነው ማለት እችላለው እኔ እንደምንም ተፍጨርጭሬ ዩኒቨርስቲ ገባሁ። እኅቴ ከአሥራ ሁለተኛ ክፍል ወድቃ አሁን የአውራ መንገድ አውታታ ሆናለች ። ”
« አባትህ ከእናትህ ሞት በኋላ ሌላ ሚስት አላገቡም ማለት ነው ?
“ ምን ያገባል ? ! እሱ ሁሏም ሚስቱ ነች እኛን በገረድ ነው ያሳደገን ። ለዚያውም ደሞ ” አለና ድብርት ሊቀጥል ያሰበውን ነግር ለራሱም አስጠልቶት አቋረጠ ።
በአባታቸው ግድየለሽነት ሳቢያ ድብርትና እኅቱ በቤት ሠራተኞችም እየተሰቃዩ ነበር ያደጉት ገረዶች ሲለዋወጡባቸው ነበር የኖሩት ። የሚቀጠሩት የቤት ሠራተኞች
እና ድብርትን ለመጀመሪያ ኋዜ በደንብ ይመግቧቸዋል ።ውለው ሲያድሩ ግን የአባታቸውን ፍቅረ ቢስነት ይመለከቱና
እነሱም ቸል ይሏቸዋል አባታቸው ሰክረው ሲመጡ ቤት ውስጥ የተገኘውን ሠራተኛ ፥ “ እግርሽን ታጠቢ ! ከእኔ ጋር ነው የምትተኚው ” ይሏታል ። ከዚያ በኋላ በቃ ! ሠራተኛዋ የቤት እመቤት ትሆንና ልጆቹን ቁልቁል ማየት ትጀምራለች ከእነሱ ይልቅ እሷ ተሰሚነት ይኖራታል
በተለይ ድብርት አባቱ ፊት ምንም ቃል እንዲተነፍስ አይፈቀድለትም ነበር።
ለልጆቹ የሚያዝኑ አንዳንድ ደግ ሠራተኞች ቢገቡም ብዙ አይቆዩም የተለመደው" እግርሽን ታጠቢ" ሲከተል ሰራተኛም በወር ውስጥ ፡ “አረገዝኩ ” ትላለች ።ይኽኔ የድብርት አባት ጓዝሽን ጠቅልይና ውጭ ! ” ብለው ያባርሯታል ። አብዮቱ ከፈነዳ ወዲህ እንደዚያ መቀጠል ስሳልቻሉ በተለይ አንዲት ሠራተኛችው በቀበሉ ማኅበር ከሳ ስላስቀታቻቸው ፡ ገረድ መቅጠሩን እርም ብለው ትተውታል
ልጆቹ ራሳቸው አብስለው እንዲበሉ ተገደዱ።
ታዲያ ድብርትና እኅቱ በልጅነታቸው በሠራተኛ ተጨቁነው ሲርባቸው
ይመካከሩና ሠራተኛዋ ሳታይ መሶብ
ከፍተው ይበላሉ ። ነገሩ ተነቅቶባቸው አባታቸውጋ ሲደርስ ድብርት ድርቅ ብሎ ይክዳል ። እህቱ ትፈራና እውነቱን
ታወጣለች ከዚያ በኋላ በድብርት ላይ የሚወርደው የዱላ ውርጅብኝ አያድርስ ! ጭንቅላቱን ከመሬት ጋር አጣብቀው
ይቀጠቅጡታል " ይረግጡታል አመታታቸው የአባት ዐይነት አልነበረም ። ግን ገና ለገና እመታለሁ ብሎ ራብ
ሲሞረሙረው መሶብ ከፍቶ መብላቱን አልተወም ጭራሽ ጋግርታም እየሆነ ሄደ
አባቱ ፊት ቀርቦ ሲጠይቁት አፉን ዘግቶ ድርቅ ፡ ድፍን ሲልባቸው እሳቸውንም ያስፈራችው ጀመር ። ይህ ጸባይ እያደገበት ሔዶ በቤት ብቻ ሊወሰን
አልቻለም ። ውጭ ባለው ማኅበራዊ ግንኙነት ድብርት ሆኖ ቀሩ ።
" ግን አባትህ ጤነኛ ናቸው ? ” ሲል እስክንድር በመገረም ጠየቀው ።
“ በግድ በመጠጥ ኃይል ራሴን ሳሳብደው ካላለ• ጤነኛ ነው ! ” አለ ድብርት በምሬት ድምፅ።
እስክንድር ዘልቆ ሊጠይቀው አልፈለግም ድብርት በአባቱ ላይ ከፍተኛ ጥላቻ እንዳለው ካወቀ በኋላ፥ ለሚጠይቀው ሁሉ ጤናኝ መልስ እንደማይሰጠው ገመተ እስክንድር የድብርትን አባት ጸባይ ሊያይ የሞከረው በተለየ መልክ ነበር ። ድብርት ለኣሁኑ ጸባዩ ምክንያት የሆነው ያን ዐይነት ሥር ካለው አባቱም ያንን ዐይነት ጸባይ ያበጁበት ሥር ያለው ምክንያት ይኖራቸው ይሆን የሚል ጥርጣሬ አደረበት ምናልባት የሚስታቸው መሞት አእምሮአቸውን ረብሾት ነካ አድርጎኣቸው ይሆናል የሚል ሐሳብ ገባው ። ነገር ግን ፥ “ ኧረ ባክህ እስክንድር ፥ ምንስ ቢሆን ይህን ያህል
በወለዳቸው ልጆች ላይ አውሬ የሚሆን አባት ? ” ሲል የኅሊና ሙግት ገጠመው
በአንጻሩ የራሱ ሟች አባቱ በሐሳቡ መጡበት እስከ ዕለተ ሞታቸው ድረስ ከእስክንድር ጋር በፍቅር ነበር የንሩት ግና ከልጅነቱ ጀምሮ ከአባቱ ጋር ገበታ ቀርቦ ፥ የሔዱበት እየተከተላቸውም ነው ያደገው በተለይ ወንድ ሆኖ በመፈጠሩ ይኮሩበት ነበር ። ስለዚህ ጠጅ ቤትም ፡ ዕድርና እቁብ ቦታም ቢሔዱ እያስከተሉት ፥ ነጻ ስሜት እንዲኖረው አድርገው ነው ያሳደጉት ። እንዲያውም እናትየዋ ፥ “ ልጄን አባለክብኝ ” ሲሉ ዘወትር ጸብ ነበር አሁን የድብርትን አባት ታሪክ ከሰማ በኋላ አባቱን ይበልጥ በልቡ አመሰገናቸው።
“ አይዞህ ለማንኛውም አሁን አንተ ራስህን ከምትችልበት ደረጃ ላይ ደርሰሃል ” ሲል አጽናናወን ።
“ ነገሩ ነው እንጂ ፥ እሱማ የት ይቀራል ? ” በማለት ድብርትም ራሱን ነቀነቀ ።
እስክንድር
ለጊዜው ሆዱን ያባባው ሳምሶንና አቤል ግቢዉን መልቀቃችው ነው ። ነገር ግን ከአራት ወራት በኋላ እሱም ራሱ ግቢዉን ይለቃል ። አብረውት የነበሩት ሁሉ በተለያየ የሥራ መስክ ተበታትነው በየፊናቸው የግል ጎጆአቸውን መቀየሰ
ይጀምራሉ ። የዩኒቨርስቲ የጋራ ሕይወት የሩቅ ትዝታ ሆኖ ይቀራል ።
ለክፉም ለደጉም አሁን ከእስክንድር አጠገብ ያለው ሰው ድብርት ነው አብሮት ሴሚስተሩን ሊያስልፍ የሚችል ሰው እሱው ነው ። እናም የግዱን እንዲጫወት ይጎተጉተው ጀመር ።
“ እንዴት ነው ? ውጤትህን ለወላጆችህ ነገርካቸው ?” ሲል ጠየቀው ።
“ ለማን እነግራለሁ ብለህ ነው ? ” እለ ድብርት ኀዘን በተቀላቀለበት ድምፅ ።
"እንዴት ? ”
“አባቴ ቢሰማም ግድ የለኝም ። እሱም ግድ የለው አለው ድብርት ። ምን ስሜቱን ፈንቅሎ እንዳናገረው ገረመው ።
"ታዲያ ለእናትህ አትነግራቸውም ? ”
“ እኔ እናት የለኝም ፡ የእናት ጣዕም አላውቅም ” አለው ምርር ብሎ ።
እስክንድር ከተጋደመበት ቀና አለ ። ወሬው ጆሮውን ብቻ ሳይሆን መላ ሰውነቱን አነቃቃው ።
ምነው ? ለምን ? ” አለው እስክንድርም እዝን ብሎ ወዲያውም የምስጢሩን ካዝና ለመበርሰር ጓጉቶ ።
ድብርት ፡ ቶሎ አልመለሰለትም ። ሲያመነታ ቆየ ።ሁሉን በሆዱ ይዞ እንደ ቆየ ሁሉ፥ አሁንም የቀረችዋን አንዲት ሴሚስተር እንደ ታፈነ መጨረስ ፈለገ ። ነገር ግን የእስክንድር አጣያየቅ ከበደው
“ ወይ ቀድሞውኑ ጫፍ ባላስያዝኩት ኖሮ !” አለ በልቡ ። በአፉ ባይናገረውም በልቡ ለእስክንድር ፍቅርና ክብር ነበረው እንደ ሌሎቹ ስለማይተናኮለው ብቻም ሳይሆን ከአብዛኛዉ ድርጊቱ የሚያይበት ብስለት፣ፍቅር አሳድሮበታል።
"ማለቴ ፥ እናትህ" በቅርብ የሉም እንዴ ? ”አለው እስክንድር እንደገና ሀዘኔታ አዝሎ በሚያውጣጣ የአነጋግር ስልት »
“ በልጅኔቴ ነው እናቴ የሞተችው”አለ ድብርት እሷ ስትሞት ነፍስ አላውቅም ነበር ለዚህ ነው ጣዕሙን አላውቅም ያልኩት።
እስክንድር ከንፈሩን መጠጠ ሌላ ማስተዛዘኛ መንገድ አልነበረውም ።
ደኅና አባት ቢኖረኝ ኖሮ እንኳ የእናቴ ሞት ያን ያህል ባልጎዳኝ ነበር ” አለው ድብርት የእስክንድርን ማዘን አይቶ ።
"አባትህ ..."
“ አባቴ አረመኔ ነው !! »
እስክንድር ቃላቱ ሰቅጥጦት ጭጭ አለ ። አጠገቡ የሚያወራው ሰው።የድሮው ድብርት ሊመስለው አልቻለጭም ።
ልሣኑ መከፈቱ ብቻ ሳይሆን የአነጋገር ስልቱም ነው የተቀየረበት ። ታፍኖ ቆይቶ የፈነዳ ነገር ነው የሆነበት ። “ ቁስል
መጥፎ ነው ! ዲዳንም ያናግራል ” አለ በልቡ ። በዚህም ረገድ መኝታ ክፍሉ ወስጥ ሁለቱ ብቻ መቅረታቸውን
ወደደው ብቻቸውን ባይሆኑ ኖሮ እንዲህ ምስጢሩን አያወራለትም ነበር ።
“ ከእናቴ የተወለድነው እኔና አንዲት እኅቴ ነን ።አባቴ ለሁለታችንም አስተዳደግ ደንታ አልነበረውም ።በጥረታችን ነው ያደግነው ማለት እችላለው እኔ እንደምንም ተፍጨርጭሬ ዩኒቨርስቲ ገባሁ። እኅቴ ከአሥራ ሁለተኛ ክፍል ወድቃ አሁን የአውራ መንገድ አውታታ ሆናለች ። ”
« አባትህ ከእናትህ ሞት በኋላ ሌላ ሚስት አላገቡም ማለት ነው ?
“ ምን ያገባል ? ! እሱ ሁሏም ሚስቱ ነች እኛን በገረድ ነው ያሳደገን ። ለዚያውም ደሞ ” አለና ድብርት ሊቀጥል ያሰበውን ነግር ለራሱም አስጠልቶት አቋረጠ ።
በአባታቸው ግድየለሽነት ሳቢያ ድብርትና እኅቱ በቤት ሠራተኞችም እየተሰቃዩ ነበር ያደጉት ገረዶች ሲለዋወጡባቸው ነበር የኖሩት ። የሚቀጠሩት የቤት ሠራተኞች
እና ድብርትን ለመጀመሪያ ኋዜ በደንብ ይመግቧቸዋል ።ውለው ሲያድሩ ግን የአባታቸውን ፍቅረ ቢስነት ይመለከቱና
እነሱም ቸል ይሏቸዋል አባታቸው ሰክረው ሲመጡ ቤት ውስጥ የተገኘውን ሠራተኛ ፥ “ እግርሽን ታጠቢ ! ከእኔ ጋር ነው የምትተኚው ” ይሏታል ። ከዚያ በኋላ በቃ ! ሠራተኛዋ የቤት እመቤት ትሆንና ልጆቹን ቁልቁል ማየት ትጀምራለች ከእነሱ ይልቅ እሷ ተሰሚነት ይኖራታል
በተለይ ድብርት አባቱ ፊት ምንም ቃል እንዲተነፍስ አይፈቀድለትም ነበር።
ለልጆቹ የሚያዝኑ አንዳንድ ደግ ሠራተኞች ቢገቡም ብዙ አይቆዩም የተለመደው" እግርሽን ታጠቢ" ሲከተል ሰራተኛም በወር ውስጥ ፡ “አረገዝኩ ” ትላለች ።ይኽኔ የድብርት አባት ጓዝሽን ጠቅልይና ውጭ ! ” ብለው ያባርሯታል ። አብዮቱ ከፈነዳ ወዲህ እንደዚያ መቀጠል ስሳልቻሉ በተለይ አንዲት ሠራተኛችው በቀበሉ ማኅበር ከሳ ስላስቀታቻቸው ፡ ገረድ መቅጠሩን እርም ብለው ትተውታል
ልጆቹ ራሳቸው አብስለው እንዲበሉ ተገደዱ።
ታዲያ ድብርትና እኅቱ በልጅነታቸው በሠራተኛ ተጨቁነው ሲርባቸው
ይመካከሩና ሠራተኛዋ ሳታይ መሶብ
ከፍተው ይበላሉ ። ነገሩ ተነቅቶባቸው አባታቸውጋ ሲደርስ ድብርት ድርቅ ብሎ ይክዳል ። እህቱ ትፈራና እውነቱን
ታወጣለች ከዚያ በኋላ በድብርት ላይ የሚወርደው የዱላ ውርጅብኝ አያድርስ ! ጭንቅላቱን ከመሬት ጋር አጣብቀው
ይቀጠቅጡታል " ይረግጡታል አመታታቸው የአባት ዐይነት አልነበረም ። ግን ገና ለገና እመታለሁ ብሎ ራብ
ሲሞረሙረው መሶብ ከፍቶ መብላቱን አልተወም ጭራሽ ጋግርታም እየሆነ ሄደ
አባቱ ፊት ቀርቦ ሲጠይቁት አፉን ዘግቶ ድርቅ ፡ ድፍን ሲልባቸው እሳቸውንም ያስፈራችው ጀመር ። ይህ ጸባይ እያደገበት ሔዶ በቤት ብቻ ሊወሰን
አልቻለም ። ውጭ ባለው ማኅበራዊ ግንኙነት ድብርት ሆኖ ቀሩ ።
" ግን አባትህ ጤነኛ ናቸው ? ” ሲል እስክንድር በመገረም ጠየቀው ።
“ በግድ በመጠጥ ኃይል ራሴን ሳሳብደው ካላለ• ጤነኛ ነው ! ” አለ ድብርት በምሬት ድምፅ።
እስክንድር ዘልቆ ሊጠይቀው አልፈለግም ድብርት በአባቱ ላይ ከፍተኛ ጥላቻ እንዳለው ካወቀ በኋላ፥ ለሚጠይቀው ሁሉ ጤናኝ መልስ እንደማይሰጠው ገመተ እስክንድር የድብርትን አባት ጸባይ ሊያይ የሞከረው በተለየ መልክ ነበር ። ድብርት ለኣሁኑ ጸባዩ ምክንያት የሆነው ያን ዐይነት ሥር ካለው አባቱም ያንን ዐይነት ጸባይ ያበጁበት ሥር ያለው ምክንያት ይኖራቸው ይሆን የሚል ጥርጣሬ አደረበት ምናልባት የሚስታቸው መሞት አእምሮአቸውን ረብሾት ነካ አድርጎኣቸው ይሆናል የሚል ሐሳብ ገባው ። ነገር ግን ፥ “ ኧረ ባክህ እስክንድር ፥ ምንስ ቢሆን ይህን ያህል
በወለዳቸው ልጆች ላይ አውሬ የሚሆን አባት ? ” ሲል የኅሊና ሙግት ገጠመው
በአንጻሩ የራሱ ሟች አባቱ በሐሳቡ መጡበት እስከ ዕለተ ሞታቸው ድረስ ከእስክንድር ጋር በፍቅር ነበር የንሩት ግና ከልጅነቱ ጀምሮ ከአባቱ ጋር ገበታ ቀርቦ ፥ የሔዱበት እየተከተላቸውም ነው ያደገው በተለይ ወንድ ሆኖ በመፈጠሩ ይኮሩበት ነበር ። ስለዚህ ጠጅ ቤትም ፡ ዕድርና እቁብ ቦታም ቢሔዱ እያስከተሉት ፥ ነጻ ስሜት እንዲኖረው አድርገው ነው ያሳደጉት ። እንዲያውም እናትየዋ ፥ “ ልጄን አባለክብኝ ” ሲሉ ዘወትር ጸብ ነበር አሁን የድብርትን አባት ታሪክ ከሰማ በኋላ አባቱን ይበልጥ በልቡ አመሰገናቸው።
“ አይዞህ ለማንኛውም አሁን አንተ ራስህን ከምትችልበት ደረጃ ላይ ደርሰሃል ” ሲል አጽናናወን ።
“ ነገሩ ነው እንጂ ፥ እሱማ የት ይቀራል ? ” በማለት ድብርትም ራሱን ነቀነቀ ።
እስክንድር
ተክዞ ቀረ ። በየቤቱ ስንት ድብቅ ልብ አለ! በማለት ተገረመ ። ሁላችንም ብንሆን በጉልምስናችን ዘመን
የምናሳየው ጸባይ ራሱን የቻለ መሠረት አለው ግማሹን ከወላጆቻችን ደም ፥ ግማሹን ደግሞ ከምንኖርበት ኣካባቢ
ይዘን የመጣነው ጸባይ ነው አሁን ያምናንጸባርቀው እና ማርታም በቅናት ቅንድቧ የሚርገበገብበትና ለሐሜት ጆሮዋ የሚቆምበት ሳምሶንም የምግብ ፍቅርና የጉልበተኝነት ጸባይ የሚታይበት ሁሌም ከበስተጀርባው ለማንነቱ ሳቢያና ምክንያት አለው ። በዚህ ዓለም ላይ ከአካባቢው ነጻ ሆኖ የሚኖር ሰው ማን አለ ?
የድብርትን ታሪክ ከሰማበት ደቂቃ ጀምሮ እስክንድር በዚህ በቅጽል ስሙ መጥራቱን አቆመ ። የቅጽል ስሙ ራሱ መጥፎ ሥነ ልቡናዊ ተጽዕኖ እንዳለው ገምቶ አሥራት በሚለው ትክክለኛ ስሙ ይጠራው ጀመረ።
የእስንድር ስሜት እሥራትን ለማስደሰት ቸኮለ ይህን የተደበቀ ልቡን ከፍቶ ያጫወተውን ሰው ፍቅሩን በምን መንገድ ሊገልጽለት ይችላል ? የመጋበዝ ሐሳብ መጣበት ግን ምን ? ያው መጠጥ ነዋ ከአካባቢው የወረሰው ልማድ ሆኖበት ሰውን ማስደሰት ሲያስብ መጠጥ መጋበዝ ነው የሚታየው ነግር ግን ሐሳቡን አስቦ በእደ ኅሊናው
ኪሱን ቢዳብስ " ቤሳ ቤስቲን አልነበረውም ።
💥ይቀጥላል💥
የምናሳየው ጸባይ ራሱን የቻለ መሠረት አለው ግማሹን ከወላጆቻችን ደም ፥ ግማሹን ደግሞ ከምንኖርበት ኣካባቢ
ይዘን የመጣነው ጸባይ ነው አሁን ያምናንጸባርቀው እና ማርታም በቅናት ቅንድቧ የሚርገበገብበትና ለሐሜት ጆሮዋ የሚቆምበት ሳምሶንም የምግብ ፍቅርና የጉልበተኝነት ጸባይ የሚታይበት ሁሌም ከበስተጀርባው ለማንነቱ ሳቢያና ምክንያት አለው ። በዚህ ዓለም ላይ ከአካባቢው ነጻ ሆኖ የሚኖር ሰው ማን አለ ?
የድብርትን ታሪክ ከሰማበት ደቂቃ ጀምሮ እስክንድር በዚህ በቅጽል ስሙ መጥራቱን አቆመ ። የቅጽል ስሙ ራሱ መጥፎ ሥነ ልቡናዊ ተጽዕኖ እንዳለው ገምቶ አሥራት በሚለው ትክክለኛ ስሙ ይጠራው ጀመረ።
የእስንድር ስሜት እሥራትን ለማስደሰት ቸኮለ ይህን የተደበቀ ልቡን ከፍቶ ያጫወተውን ሰው ፍቅሩን በምን መንገድ ሊገልጽለት ይችላል ? የመጋበዝ ሐሳብ መጣበት ግን ምን ? ያው መጠጥ ነዋ ከአካባቢው የወረሰው ልማድ ሆኖበት ሰውን ማስደሰት ሲያስብ መጠጥ መጋበዝ ነው የሚታየው ነግር ግን ሐሳቡን አስቦ በእደ ኅሊናው
ኪሱን ቢዳብስ " ቤሳ ቤስቲን አልነበረውም ።
💥ይቀጥላል💥
#በፍቅር_ላይ_ሾተላይ
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ
፡
፡
#ድርሰት_በትክክል_ገና
....መጨረሻውን ለማየት፤ እንደድሮው በስስት ሳይሆን፤ በውስጡ የነበረውን
ጥርጣሬ ለማስወገድ፤ በተቻኮለ ስሜት ወደ አካሏ በኃይል ዘለቀ.....
በዚያን ጊዜ ከድንጋጤው ብዛት የተነሣ መብረቅ እንደመታውአው ክው ብሎ ቀረ፡፡ ውስጡ የነበረው ጥቃት ደም በስሪንጅ ተመጦ! በምትኩ በረዶ የጨመሩበትን
ያህል ደሙ ቀዝቅዞ፤ ወደ በረዶነት
አብጦ የተነረተው ስሜቱ ሙሽሽ ብሎ ሲወርድ ፤ እሷ ደግሞ እንድ ስህተት መፈጸሟን ተረድታ በነቃችበት ያበቃለት ምዕራፍ ላይ “እሪ!” ብላ ጩኸቷን ስታቀልጠው፤ አንድ ሆነ፡፡ነገሩ ጅብ ከሄደ ውሻ ጮኸ ሆኖ ነበር፡፡ ሻምበል ብሩክ በሃሣብ ጭልጥ ብሎ ከገባበት ሰመመን እሪታዋ አስደነገጠውና...
“ምን ሆነሻል?” በማለት በተሰበረ አንደበቱ ጠየቃት፡፡
“ወይኔ ብሩኬ! ጉድ አደረከኝ አይደል?!” ፍራሹ ላይ በደረቷ ድፍት ብላ አለቀሰች፡፡
ሻምበል ብሩክ እንደዚያ ሆና ሲያያት አቤት የተሰማው ስሜት!
አቤት የተቃጠለው መቃጠል!! በአንድ ጥይት ቢያስቀራት ምንኛ ልቡ በወደደ...?
“ምን አደረኩሽ?” አላት፡፡ አእምሮው ከዘመተበት ሳይመለስ ጣራ፤ ጣራውን፤ በድን ሆኖ እየተመለከተ፡፡
“ደግሞ ምን አደረኩሽ ትላለህ?” እዬዬ ብላ አለቀሰች፡፡ ያንን የአዞ እንባዋን ስታወርደው፤ ተገርሞ ፍዝዝ ብሎ እንደትንግርት ያስተውላት ጀመር.... እንደዚያ የሚወዳትና የሚያፈቅራት ልጅ ገላ አባጨጓሬ መስሎ እስከሚታየው ድረስ ኮሰኮሰችው፡፡በደረቱ የሚሳብ እባብ
ሆና ታየችው፡፡ ጠላት፡፡ ከጥላቻ ሁሉ በላይ የሆነ ጥላቻ በልቡ ነግሶ....
“ምን ነበርኩ ለማለት ነው?” አላት ንቀትና ምሬት በሚንፀባረቅበት አንደበት፡፡
“አታየውም እንዴ ያደረከኝን?” በዚህ ጊዜ ሻምበል ሣቁን መቆጣጠር አልቻልም፡፡ በሳቅ ፈነዳ!!፡፡ እሱ እንደዚያ በሣቅ ሲፈነዳ ደንግጣ፣ ........
“ምን ያስቅሃል?” አለችው፡፡
የሌባ ዐይነ ደረቅ መልሶ ልብ ያደርቅ፤ ሁኔታዋን ሲመለከተው ፤ የእስከዛሬው ፍቅር ሁሉ የውሸት መሆኑን፣ የለየላት አስመሳይ ትያትረኛ መሆኗን፣ የዚያን ዕለት እንደዚያ ከዶክተር ባይከዳኝ ጋር እጅ ለእጅ ተያይዛ እየቦረቀች የገባችው፣ እኔ እኮ ልጃገረድ ነኝ እያለች ያታለለችው፡፡
ለመጀመሪያ ቀን የተገናኙ ዕለት እዚያ እነሱ መኖሪያ ቤት እጥሩ ጥግ
በአየር ላይ እየተንሳፈፈች እንደጥሩ ተዋናይ ፀጉሯን አየር ላይ እየነሰነሰች ትስመው የነበረው፤ በተለይ ለዚያን እለቱ ብለህ ነው የማርከው አይደል? ብላ ያፌዘችበት፡፡ይሄ ሁሉ ሲታሰበው፤ የማስመሰል ችሎታዋ ከከፍተኛ ልምድ የመነጨ መሆኑን ተገነዘበ ። የመጠጥ
ልምዷም ከዚሁ ጩሉሌነቷ የመነጨ መሆኑን ሲያውቅ፤ የእስከዛሬው
የዋህነቱ፣ በቀላሉ መታለሉ፤ ይሄ ሁሉ ታስቦት ጥላቻው ከልክ አለፈና ቋቅ እስከምትለው ድረስ አስጠላችው፡፡ከዚያም ከአልጋው ላይ ብድግ ብሎ፤ የምሽት ልብሱን ለባብሶ፤ የመኝታ ክፍሉን ከውጭ ቆለፈና፤ ወደ ሳሎን ሄዶ ሶፋው ላይ ጋደም አለ፡፡
ሻምበል ብሩክ እዚያ ሶፋ ላይ ተኝቶ በሃሣብ ወደኋላ ጭልጥ. ብሎ ሄዶ በዕድሏን እያሰባት እንባው ኮለል እያለ በጉንጮቹ ላይ ወረደ::
እግዚአብሔር ለምን እያሳየ እንደሚነሳው ግራ ገብቶት
“መጨረሻዬ ምን ይሆን?” በሚል ጭንቀት ተዋጠ፡፡የሰው ልጅ ውስጣዊ ገመናውና፤ውጫዊ ባህሪው ያለመጣጣሙ ሚስጥር ገረመው፡፡
ትህትና ካያት ዕለት ጀምሮ ከልቡ የወደዳት ልጅ ነበረች፡፡በኋላም ዐይኑ ጉድ እስካየበት ቀን ድረስ ሙሉ እምነት ነበረ የጣለባት፡፡
“አይ ሰው? ሰውን ለማመን እንዴት ይቻላል? እራስንም ማመን አይቻልም፡፡ ቀበሮ ለሰው ሞት አነሰው ነበር ያለችው?" ከዚህ በፊት በአንድ ግድግዳ ላይ ተጽፎ ያነበበውን ጥቅስ አስታወሰ፡፡
“ሰው እኮ......"
ይላል፡፡ የማይሞላ የክፋት ጉድጓድ ነው
ማለቱ ይሆን? ሲል አሰበ፡፡ በዚህ ስሜት ተውጦ እንቅልፍ የሚባል ነገር በዐይኑ አልዞር ብሉት እንዲችው ሲገላበጥ ነጋለት ::
ትህትና ደግሞ እዚያ መኝታ ክፍል ውስጥ ስካሯ ሁሉ ጠፍቶ በእንባ እየተንፈቀፈች የቡኮ እቃ መስላለች፡፡
“ለምን ተፈጠርኩ? ለምን እግዚአብሔር በዚህ ሁሉ ቅጣት ይቀጣኛል? ምን አደረኩት?” እያለች አምርራ እያለቀሰች፤ ስትጨነቅ፤የሆነ ሰይጣናዊ መንፈስ ተጠጋትና በጀሮዋ መጥቶ የሆነ ነገር ሹክ
አላት፡፡
ትህትና... ትህትና.... ምን እያደረግሽ ነው? ምን ትጠብቂያለሽ? ለምን ከዚህ ሁሉ ስቃይ አትገላገይም? የወዲያኛውን
የሰላም ዓለም ለምን ፈራሽው? አባትሽ የሄደበት ዓለም አይደለም እንዴ?
ይህንን የመሰለ አእምሮሽ ሊሸከም የማይችለውን ስቃይ አስወግደሽ፤
ለምን እስከወዲያኛው በእፎይታ አትተኝም? ተስፋሽ ምኑ ላይ ነው?
እናትሽ እንደማትድን ዶክተር ቁርጡን ነግሮሻል እኮ!
ሻምበልንም ይኸውና አጥተሽዋል፡፡ ለምን ወደ አባትሽ ዘንድ አትሄጅም?
ሂጅ ወደሱ...ሂጂ. ሂጂ ሂጂ . ሂጅ” አላት፡፡
ከዚያም በቀጭን ገመድ ላይ በድን አካሏ ተንጠልጥሎ በንፋሱ ሃይል ወዲያና፤ ወዲህ፤ ሲወዛወዝ ታያት ...የዚህችን አለም ጣጣ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ተገላግላ እፎይ.... ስትል ታያት፡፡ ከዚያም አላፊ አግዳሚው የተንጠለጠለ በድን አካሏን ከቦ አዬ ጉድ! ሲባባልባት፤ ምነው ገና በልጅነቷ ምን አግጥሟት ይሆን እየተባለ ሲነጋገርባት ታያት፡ የፈለገው ይምጣ !! በመሞቷ ቆረጠች፡፡ ከዚህ በላይ መከራን የምትቋቋምበት አቅም ፈጽሞ የላትም አሁን ለሷ የሚያስፈልጋት
እረፍት ብቻ ነው፡፡ ቆማም ቢሆን ሞታለች፡፡የትኛው አለም ከእንግዲህ
ያጓጓታል? እናትዋ፤ ሻምበል ብሩክ፤ አባትዋ ፤ የሌሉበት ባዶ አለም?
መፍትሄው መገላገል ብቻ ነው! ስትል ደመደመች፡፡ በዚህ ውሳኔዋ መካከል ግን ሌላ ሃሰብ መጥቶ ድንቅር አለባት፡፡ ለምን ትህትና? ለምን? እናትሽ እኮ ተስፋዋ ገና አላበቃም፡፡ ሞትሽን ስትሰማ አንድ ቀን
እንደማታድር አታውቂም? ወንድምሽ አንዱአለም ገና ታዳጊ ልጅ እኮ ነው ። ለምን ለሱሰ አታስቢለትም? ካላንቺ ማን አለው? እየተሰቃየሽም የምትከፍይው የመስዋእትነት ዋጋ ስለሆነ ቻል ብታደርጊውስ ? እያለ ይሟገታት ጀመር፡፡ እናቷና የምታፈቅረው ወንድሟ መጡባት፡፡ይህ ድርጊት ሲፈጸም ምን ሊሆኑ እንደሚችሉ ታሰባት። በሞቷ ልትቀጣቸው ቀፈፋት፡፡ ሰውነቷን ውርር አደረጋት፡፡
ይሄንን ሹክ ያላትን እርኩስ መንፈስ ሸሸችው፡፡ ፈራች፡፡
“ምነው ከአዜብ ጋር እንደዚህ ያለውን ምክር ባልተማከርኩ ኖሮ? ምነው እውነቱን በነገርኩት ኖሮ? ” እያለች ስትፀፀት፤ ስታለቅስ መንጋቱ አይቀርምና ለሁለቱም ያ ሌሊት በስቃይ ነጋላቸው፡፡
ሻምበል በማለዳ ተነሣና ልብሱን ለባብሶ፤ የመኝታ ቤቱን በር ከፍቶ፤ ቀስ ብሎ ገባ፡፡ በእንባ ምክንያት ተበላሽቶ ያደረው ፊቷን
ሲመለከት ከልቡ አዘነላት፡፡ ቀስ ብሉ ሄዶ ኣልጋው ጫፍ ላይ ተቀመጠና...
“ግን ለምን እንደዚህ ትሁት ?” አላት ልቡ አሁንም በሃዘን እንደተነካ፡፡
እንደዚያ ቅስሙ ስብር ብሎ ስትመለከተው አልቻለችም፡፡ እንጀቷ ተላወሰና፧ ሄዳ እላዩ ላይ ተጠምጥማ፤ እንደ አዲስ ጧ! ብላ ትንሰቀሰቅ ጀመር፡፡ ሻምበል በረጅሙ ተንፍሶ፤ አተኩሮ አያት፡፡ አለቃቀሷ በብሶት የታፈነና ሳግ የተቀላቀለበት ነበረ፡፡ እንደ እውነቱ ከሆነ ሻምበል ብሩክ በሁኔታዋ እጅግ አዝኖላት ነበር፡፡ ከዚያም በኋላ ብድግ አለችና
እያለቀሰች የሆነውን ሁሉ ትነግረው ጀመር፡፡ የምትነግረውን ታሪክ
አዳምጦ ካበቃ በሁዋላ፡፡
“ተይው በቃ ትሁት! ቁርጡን ለማወቅ እንጂ የሆነውን ሁሉ በዐይኔ በብረቱ አይቼዋለሁ፡፡ ተይው አትጨነቂ” አላት፡፡
ምን እንዳየ ገርሟት እስከሚነግራት ድረስ አይን አይኑን እያየች በጉጉት ጠበቀችው፡፡
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ
፡
፡
#ድርሰት_በትክክል_ገና
....መጨረሻውን ለማየት፤ እንደድሮው በስስት ሳይሆን፤ በውስጡ የነበረውን
ጥርጣሬ ለማስወገድ፤ በተቻኮለ ስሜት ወደ አካሏ በኃይል ዘለቀ.....
በዚያን ጊዜ ከድንጋጤው ብዛት የተነሣ መብረቅ እንደመታውአው ክው ብሎ ቀረ፡፡ ውስጡ የነበረው ጥቃት ደም በስሪንጅ ተመጦ! በምትኩ በረዶ የጨመሩበትን
ያህል ደሙ ቀዝቅዞ፤ ወደ በረዶነት
አብጦ የተነረተው ስሜቱ ሙሽሽ ብሎ ሲወርድ ፤ እሷ ደግሞ እንድ ስህተት መፈጸሟን ተረድታ በነቃችበት ያበቃለት ምዕራፍ ላይ “እሪ!” ብላ ጩኸቷን ስታቀልጠው፤ አንድ ሆነ፡፡ነገሩ ጅብ ከሄደ ውሻ ጮኸ ሆኖ ነበር፡፡ ሻምበል ብሩክ በሃሣብ ጭልጥ ብሎ ከገባበት ሰመመን እሪታዋ አስደነገጠውና...
“ምን ሆነሻል?” በማለት በተሰበረ አንደበቱ ጠየቃት፡፡
“ወይኔ ብሩኬ! ጉድ አደረከኝ አይደል?!” ፍራሹ ላይ በደረቷ ድፍት ብላ አለቀሰች፡፡
ሻምበል ብሩክ እንደዚያ ሆና ሲያያት አቤት የተሰማው ስሜት!
አቤት የተቃጠለው መቃጠል!! በአንድ ጥይት ቢያስቀራት ምንኛ ልቡ በወደደ...?
“ምን አደረኩሽ?” አላት፡፡ አእምሮው ከዘመተበት ሳይመለስ ጣራ፤ ጣራውን፤ በድን ሆኖ እየተመለከተ፡፡
“ደግሞ ምን አደረኩሽ ትላለህ?” እዬዬ ብላ አለቀሰች፡፡ ያንን የአዞ እንባዋን ስታወርደው፤ ተገርሞ ፍዝዝ ብሎ እንደትንግርት ያስተውላት ጀመር.... እንደዚያ የሚወዳትና የሚያፈቅራት ልጅ ገላ አባጨጓሬ መስሎ እስከሚታየው ድረስ ኮሰኮሰችው፡፡በደረቱ የሚሳብ እባብ
ሆና ታየችው፡፡ ጠላት፡፡ ከጥላቻ ሁሉ በላይ የሆነ ጥላቻ በልቡ ነግሶ....
“ምን ነበርኩ ለማለት ነው?” አላት ንቀትና ምሬት በሚንፀባረቅበት አንደበት፡፡
“አታየውም እንዴ ያደረከኝን?” በዚህ ጊዜ ሻምበል ሣቁን መቆጣጠር አልቻልም፡፡ በሳቅ ፈነዳ!!፡፡ እሱ እንደዚያ በሣቅ ሲፈነዳ ደንግጣ፣ ........
“ምን ያስቅሃል?” አለችው፡፡
የሌባ ዐይነ ደረቅ መልሶ ልብ ያደርቅ፤ ሁኔታዋን ሲመለከተው ፤ የእስከዛሬው ፍቅር ሁሉ የውሸት መሆኑን፣ የለየላት አስመሳይ ትያትረኛ መሆኗን፣ የዚያን ዕለት እንደዚያ ከዶክተር ባይከዳኝ ጋር እጅ ለእጅ ተያይዛ እየቦረቀች የገባችው፣ እኔ እኮ ልጃገረድ ነኝ እያለች ያታለለችው፡፡
ለመጀመሪያ ቀን የተገናኙ ዕለት እዚያ እነሱ መኖሪያ ቤት እጥሩ ጥግ
በአየር ላይ እየተንሳፈፈች እንደጥሩ ተዋናይ ፀጉሯን አየር ላይ እየነሰነሰች ትስመው የነበረው፤ በተለይ ለዚያን እለቱ ብለህ ነው የማርከው አይደል? ብላ ያፌዘችበት፡፡ይሄ ሁሉ ሲታሰበው፤ የማስመሰል ችሎታዋ ከከፍተኛ ልምድ የመነጨ መሆኑን ተገነዘበ ። የመጠጥ
ልምዷም ከዚሁ ጩሉሌነቷ የመነጨ መሆኑን ሲያውቅ፤ የእስከዛሬው
የዋህነቱ፣ በቀላሉ መታለሉ፤ ይሄ ሁሉ ታስቦት ጥላቻው ከልክ አለፈና ቋቅ እስከምትለው ድረስ አስጠላችው፡፡ከዚያም ከአልጋው ላይ ብድግ ብሎ፤ የምሽት ልብሱን ለባብሶ፤ የመኝታ ክፍሉን ከውጭ ቆለፈና፤ ወደ ሳሎን ሄዶ ሶፋው ላይ ጋደም አለ፡፡
ሻምበል ብሩክ እዚያ ሶፋ ላይ ተኝቶ በሃሣብ ወደኋላ ጭልጥ. ብሎ ሄዶ በዕድሏን እያሰባት እንባው ኮለል እያለ በጉንጮቹ ላይ ወረደ::
እግዚአብሔር ለምን እያሳየ እንደሚነሳው ግራ ገብቶት
“መጨረሻዬ ምን ይሆን?” በሚል ጭንቀት ተዋጠ፡፡የሰው ልጅ ውስጣዊ ገመናውና፤ውጫዊ ባህሪው ያለመጣጣሙ ሚስጥር ገረመው፡፡
ትህትና ካያት ዕለት ጀምሮ ከልቡ የወደዳት ልጅ ነበረች፡፡በኋላም ዐይኑ ጉድ እስካየበት ቀን ድረስ ሙሉ እምነት ነበረ የጣለባት፡፡
“አይ ሰው? ሰውን ለማመን እንዴት ይቻላል? እራስንም ማመን አይቻልም፡፡ ቀበሮ ለሰው ሞት አነሰው ነበር ያለችው?" ከዚህ በፊት በአንድ ግድግዳ ላይ ተጽፎ ያነበበውን ጥቅስ አስታወሰ፡፡
“ሰው እኮ......"
ይላል፡፡ የማይሞላ የክፋት ጉድጓድ ነው
ማለቱ ይሆን? ሲል አሰበ፡፡ በዚህ ስሜት ተውጦ እንቅልፍ የሚባል ነገር በዐይኑ አልዞር ብሉት እንዲችው ሲገላበጥ ነጋለት ::
ትህትና ደግሞ እዚያ መኝታ ክፍል ውስጥ ስካሯ ሁሉ ጠፍቶ በእንባ እየተንፈቀፈች የቡኮ እቃ መስላለች፡፡
“ለምን ተፈጠርኩ? ለምን እግዚአብሔር በዚህ ሁሉ ቅጣት ይቀጣኛል? ምን አደረኩት?” እያለች አምርራ እያለቀሰች፤ ስትጨነቅ፤የሆነ ሰይጣናዊ መንፈስ ተጠጋትና በጀሮዋ መጥቶ የሆነ ነገር ሹክ
አላት፡፡
ትህትና... ትህትና.... ምን እያደረግሽ ነው? ምን ትጠብቂያለሽ? ለምን ከዚህ ሁሉ ስቃይ አትገላገይም? የወዲያኛውን
የሰላም ዓለም ለምን ፈራሽው? አባትሽ የሄደበት ዓለም አይደለም እንዴ?
ይህንን የመሰለ አእምሮሽ ሊሸከም የማይችለውን ስቃይ አስወግደሽ፤
ለምን እስከወዲያኛው በእፎይታ አትተኝም? ተስፋሽ ምኑ ላይ ነው?
እናትሽ እንደማትድን ዶክተር ቁርጡን ነግሮሻል እኮ!
ሻምበልንም ይኸውና አጥተሽዋል፡፡ ለምን ወደ አባትሽ ዘንድ አትሄጅም?
ሂጅ ወደሱ...ሂጂ. ሂጂ ሂጂ . ሂጅ” አላት፡፡
ከዚያም በቀጭን ገመድ ላይ በድን አካሏ ተንጠልጥሎ በንፋሱ ሃይል ወዲያና፤ ወዲህ፤ ሲወዛወዝ ታያት ...የዚህችን አለም ጣጣ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ተገላግላ እፎይ.... ስትል ታያት፡፡ ከዚያም አላፊ አግዳሚው የተንጠለጠለ በድን አካሏን ከቦ አዬ ጉድ! ሲባባልባት፤ ምነው ገና በልጅነቷ ምን አግጥሟት ይሆን እየተባለ ሲነጋገርባት ታያት፡ የፈለገው ይምጣ !! በመሞቷ ቆረጠች፡፡ ከዚህ በላይ መከራን የምትቋቋምበት አቅም ፈጽሞ የላትም አሁን ለሷ የሚያስፈልጋት
እረፍት ብቻ ነው፡፡ ቆማም ቢሆን ሞታለች፡፡የትኛው አለም ከእንግዲህ
ያጓጓታል? እናትዋ፤ ሻምበል ብሩክ፤ አባትዋ ፤ የሌሉበት ባዶ አለም?
መፍትሄው መገላገል ብቻ ነው! ስትል ደመደመች፡፡ በዚህ ውሳኔዋ መካከል ግን ሌላ ሃሰብ መጥቶ ድንቅር አለባት፡፡ ለምን ትህትና? ለምን? እናትሽ እኮ ተስፋዋ ገና አላበቃም፡፡ ሞትሽን ስትሰማ አንድ ቀን
እንደማታድር አታውቂም? ወንድምሽ አንዱአለም ገና ታዳጊ ልጅ እኮ ነው ። ለምን ለሱሰ አታስቢለትም? ካላንቺ ማን አለው? እየተሰቃየሽም የምትከፍይው የመስዋእትነት ዋጋ ስለሆነ ቻል ብታደርጊውስ ? እያለ ይሟገታት ጀመር፡፡ እናቷና የምታፈቅረው ወንድሟ መጡባት፡፡ይህ ድርጊት ሲፈጸም ምን ሊሆኑ እንደሚችሉ ታሰባት። በሞቷ ልትቀጣቸው ቀፈፋት፡፡ ሰውነቷን ውርር አደረጋት፡፡
ይሄንን ሹክ ያላትን እርኩስ መንፈስ ሸሸችው፡፡ ፈራች፡፡
“ምነው ከአዜብ ጋር እንደዚህ ያለውን ምክር ባልተማከርኩ ኖሮ? ምነው እውነቱን በነገርኩት ኖሮ? ” እያለች ስትፀፀት፤ ስታለቅስ መንጋቱ አይቀርምና ለሁለቱም ያ ሌሊት በስቃይ ነጋላቸው፡፡
ሻምበል በማለዳ ተነሣና ልብሱን ለባብሶ፤ የመኝታ ቤቱን በር ከፍቶ፤ ቀስ ብሎ ገባ፡፡ በእንባ ምክንያት ተበላሽቶ ያደረው ፊቷን
ሲመለከት ከልቡ አዘነላት፡፡ ቀስ ብሉ ሄዶ ኣልጋው ጫፍ ላይ ተቀመጠና...
“ግን ለምን እንደዚህ ትሁት ?” አላት ልቡ አሁንም በሃዘን እንደተነካ፡፡
እንደዚያ ቅስሙ ስብር ብሎ ስትመለከተው አልቻለችም፡፡ እንጀቷ ተላወሰና፧ ሄዳ እላዩ ላይ ተጠምጥማ፤ እንደ አዲስ ጧ! ብላ ትንሰቀሰቅ ጀመር፡፡ ሻምበል በረጅሙ ተንፍሶ፤ አተኩሮ አያት፡፡ አለቃቀሷ በብሶት የታፈነና ሳግ የተቀላቀለበት ነበረ፡፡ እንደ እውነቱ ከሆነ ሻምበል ብሩክ በሁኔታዋ እጅግ አዝኖላት ነበር፡፡ ከዚያም በኋላ ብድግ አለችና
እያለቀሰች የሆነውን ሁሉ ትነግረው ጀመር፡፡ የምትነግረውን ታሪክ
አዳምጦ ካበቃ በሁዋላ፡፡
“ተይው በቃ ትሁት! ቁርጡን ለማወቅ እንጂ የሆነውን ሁሉ በዐይኔ በብረቱ አይቼዋለሁ፡፡ ተይው አትጨነቂ” አላት፡፡
ምን እንዳየ ገርሟት እስከሚነግራት ድረስ አይን አይኑን እያየች በጉጉት ጠበቀችው፡፡
ከዚያም እሷ አሁን በቅርብ ጊዜ ውስጥ ተፈጠረ ብላ ከምትነግረው የእንደሻው ልብ ወለድ ታሪክ ቀደም ብሎ ሁሉንም
ነገር የደረሰበት መሆኑን ! በአይኑ በብረቱ ተመልክቶ ያረጋገጠው ሀቅ መሆኑን፤ ቀኑን፣ ሰዓቱን፤ ቦታውን፤ ይተነትንላት ጀመር። ከብሔራዊ መኖሪያ ቤቱ ድረስ
ትያትር እስከ ሽሮ ሜዳ የዶክተር ባይከዳኝ ተከታትሉ ሄዶ ያረጋገጠውን እውነት ዘረዘረላት፡፡
“አዬ ጉድ!!” አለች፡፡ ይሄንን ደግሞ እንዴት አድርጋ ይሆን የምታሳምነው? ዶክተር ባይከዳኝ ማለት ጥርስ የሌለው አንበሳ መሆኑን፧ ምንም ያላደረጋት መሆኑን ብትነግረው ደግሞ፤ የበለጠ በሳቅ ሊፈነዳ ነው፡፡
“ይሄንን የልጅ ጨዋታሽን ወደዚያ አድርጊው!” ሊላት ነው:: የበለጠ ሊጠላት ነው ።የመታመኗ ጉዳይ፣ የእህል ውሃቸው ነገር ያከተመለት መሆኑ ታወቃት፡፡
“ትህትና አንቺ ገና ትንሽ ልጅ ነሽ፡፡ በአንቺ ዕድሜ ደግሞ እንደዚህ ዓይነቱ ነገር ለምን ይፈጠራል የሚል ጥያቄ ፈጽሞ የለኝም::
ቀድሞውንም ፍቅሬ ከአንቺ እንጂ ከሌላው አልነበረም፡፡ እንደዚያ ሆኖ
ከተገኘም እሰየው ብዬ ነበር፡፡ ከሁሉ የበለጠ አእምሮዬን ያቆሰለው
ልጃገረድ ሆነሽ ያለመገኘትሽ ሳይሆን፤ ልጃገረድ ያለመሆንሽን ልብሽ
እያወቀው፤ ስላፈቀርኩሽ ብቻ፤ ፖሊስ መሆኔን ጭምር ዘንግተሽ፤ እንደ
ህጻን ልጅ ልታታልይኝ ያደረግሽው ሙከራ ነው፡፡ ትህትና በጣም አዝናለሁ፡፡ በድርጊትሽ ልቤ ዳግም ተመልሶ ላይድን ነው የቆሰለው፡፡እውነቴን ነው የምልሽ ይህንን ሳስብ ሁልግዜም ልቤ እንደደማ
ይኖራል :: የቆሰለ ልቤ እንዲድን፤ ከዚህ ህመም እንዲገላገል፤ ከተፈለገ ደግሞ ከአሁን በኋላ መነካካት አያስፈልግም፡፡ ቁስሉ ሊድንና ሊደርቅ የሚችለው እኔና አንቺ የጀመርነውን እዚህ ላይ አቁመን፤ በወንድምነትና በእህትነት መቀጠል ስንችል ብቻ ነው፡፡ በእውነት ነው የምልሽ፤ ልቤ ተሰብሯል፡፡ ከዚህ በኋላ በእኔና ባንቺ መካከል የሚኖረው ግንኙነት
የወንድምና የእህትነት ግንኙነት ብቻ ነው፡፡ አንቺ ማለት ከእንግዲህ
በኋላ ትንሿ እህቴ ማለት ነሽ፡፡ እናትሽ ድነው እስከሚወጡ ድረስ በምችለው አቅሜ ሁሉ ከጐንሽ አልለይም :: ትህትና ከእንግዲህ በኋላ ብሩክ ማለት ታላቅ ወንድምሽ ማለት መሆኑን አምነሽ መቀበል ይኖርብሻል፡፡ የፍቅር ግንኙነታችንም በዚሁ አብቅቷል። ለሁለታችንም መልካም ዕድል ይግጠመን፡፡ ተጽናኚ እኔም አጽናናለሁ” ሲል የመጨረሻውን መርዶ አረዳት፡፡ ምንም የምትለው አልነበራትም፡፡
ደንዝዛና ፈዝዛ ስታዳምጠው ከቆየች በኋላ፤ አእምሮዋን ሳት ያደረገች
መሰለች፡፡ “እ?... እ?... እ?....እሺ” አለችና አይኖቿ ማረፊያ አጥተው ይንቀዠቀዡ ጀመር፡፡ ከዚያም ተመልሰው እንደገና፤ አይን፤ አይኑን መመልከት ቀጠሉ፡፡እፍረት፣ፀፀት፤ፍቅር፤ ተደበላለቁባት፡፡ ግጥምጥሞሹ ደነቃት፡፡ በእድለቢስነቷ አዘነች፡፡ ከዚያም በሃሣብ ጭልጥ ብላ ሄደች.....
✨ይቀጥላል✨
ለአስተያየቶ @atronosebot ን ይጠቀሙ ለወዳጆ #Share እያደረጉ
ነገር የደረሰበት መሆኑን ! በአይኑ በብረቱ ተመልክቶ ያረጋገጠው ሀቅ መሆኑን፤ ቀኑን፣ ሰዓቱን፤ ቦታውን፤ ይተነትንላት ጀመር። ከብሔራዊ መኖሪያ ቤቱ ድረስ
ትያትር እስከ ሽሮ ሜዳ የዶክተር ባይከዳኝ ተከታትሉ ሄዶ ያረጋገጠውን እውነት ዘረዘረላት፡፡
“አዬ ጉድ!!” አለች፡፡ ይሄንን ደግሞ እንዴት አድርጋ ይሆን የምታሳምነው? ዶክተር ባይከዳኝ ማለት ጥርስ የሌለው አንበሳ መሆኑን፧ ምንም ያላደረጋት መሆኑን ብትነግረው ደግሞ፤ የበለጠ በሳቅ ሊፈነዳ ነው፡፡
“ይሄንን የልጅ ጨዋታሽን ወደዚያ አድርጊው!” ሊላት ነው:: የበለጠ ሊጠላት ነው ።የመታመኗ ጉዳይ፣ የእህል ውሃቸው ነገር ያከተመለት መሆኑ ታወቃት፡፡
“ትህትና አንቺ ገና ትንሽ ልጅ ነሽ፡፡ በአንቺ ዕድሜ ደግሞ እንደዚህ ዓይነቱ ነገር ለምን ይፈጠራል የሚል ጥያቄ ፈጽሞ የለኝም::
ቀድሞውንም ፍቅሬ ከአንቺ እንጂ ከሌላው አልነበረም፡፡ እንደዚያ ሆኖ
ከተገኘም እሰየው ብዬ ነበር፡፡ ከሁሉ የበለጠ አእምሮዬን ያቆሰለው
ልጃገረድ ሆነሽ ያለመገኘትሽ ሳይሆን፤ ልጃገረድ ያለመሆንሽን ልብሽ
እያወቀው፤ ስላፈቀርኩሽ ብቻ፤ ፖሊስ መሆኔን ጭምር ዘንግተሽ፤ እንደ
ህጻን ልጅ ልታታልይኝ ያደረግሽው ሙከራ ነው፡፡ ትህትና በጣም አዝናለሁ፡፡ በድርጊትሽ ልቤ ዳግም ተመልሶ ላይድን ነው የቆሰለው፡፡እውነቴን ነው የምልሽ ይህንን ሳስብ ሁልግዜም ልቤ እንደደማ
ይኖራል :: የቆሰለ ልቤ እንዲድን፤ ከዚህ ህመም እንዲገላገል፤ ከተፈለገ ደግሞ ከአሁን በኋላ መነካካት አያስፈልግም፡፡ ቁስሉ ሊድንና ሊደርቅ የሚችለው እኔና አንቺ የጀመርነውን እዚህ ላይ አቁመን፤ በወንድምነትና በእህትነት መቀጠል ስንችል ብቻ ነው፡፡ በእውነት ነው የምልሽ፤ ልቤ ተሰብሯል፡፡ ከዚህ በኋላ በእኔና ባንቺ መካከል የሚኖረው ግንኙነት
የወንድምና የእህትነት ግንኙነት ብቻ ነው፡፡ አንቺ ማለት ከእንግዲህ
በኋላ ትንሿ እህቴ ማለት ነሽ፡፡ እናትሽ ድነው እስከሚወጡ ድረስ በምችለው አቅሜ ሁሉ ከጐንሽ አልለይም :: ትህትና ከእንግዲህ በኋላ ብሩክ ማለት ታላቅ ወንድምሽ ማለት መሆኑን አምነሽ መቀበል ይኖርብሻል፡፡ የፍቅር ግንኙነታችንም በዚሁ አብቅቷል። ለሁለታችንም መልካም ዕድል ይግጠመን፡፡ ተጽናኚ እኔም አጽናናለሁ” ሲል የመጨረሻውን መርዶ አረዳት፡፡ ምንም የምትለው አልነበራትም፡፡
ደንዝዛና ፈዝዛ ስታዳምጠው ከቆየች በኋላ፤ አእምሮዋን ሳት ያደረገች
መሰለች፡፡ “እ?... እ?... እ?....እሺ” አለችና አይኖቿ ማረፊያ አጥተው ይንቀዠቀዡ ጀመር፡፡ ከዚያም ተመልሰው እንደገና፤ አይን፤ አይኑን መመልከት ቀጠሉ፡፡እፍረት፣ፀፀት፤ፍቅር፤ ተደበላለቁባት፡፡ ግጥምጥሞሹ ደነቃት፡፡ በእድለቢስነቷ አዘነች፡፡ ከዚያም በሃሣብ ጭልጥ ብላ ሄደች.....
✨ይቀጥላል✨
ለአስተያየቶ @atronosebot ን ይጠቀሙ ለወዳጆ #Share እያደረጉ
👍2
#ሰመመን
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ስድስት
፡
፡
#ድርሰት_በሲሳይ_ንጉሱ
....ቢልልኝና ረዳቶቻቸው በስብሰባው አዳራሽ ቀድሞው ቦታቸውን ይዘዋል ። ከዩኒቨርስቲው አስተዳደርና ትምህርት
ክፍል በአቤል ላይ የተካሔዶውን የሳይኮሉጄ ጥናት እንዲያዳምጡ
የተጋብዙ፥ እንግዶች እየተንጠባጠቡ ገቡ
ዮናታን ፈገግታ በፈገግታ ሆነው አዳራሹ መግቢያ በር ላይ ከእስክንድር ጋር ቆመው ለእንግዶቻቸው ሞቅ ያለ ሰላምታ በመስጠት ላይ ይገኛሉ። እስክንድር ከዮናታ ግዙፍ ቁመና ስር ግብቶ አንድ ፍሬ ልጅ ይመስላል። እንግዶቻቸውን
አስገብተው ከጨረሱ በኋላ እነሱም ገብተው ተቀመጡ።
ቢልልኝ ንግግሩን ለመክፈት ተነስተው ጎሮሮአቸውን ሲሰሉ አዳራሹ ጸጥ አለ ።
“ እንግዶቻችን ፡ እንኳን ደኅና መጣችሁ የዛሬው አርዕስታችን በዐይን ፍቅር የተለከፈ ወይም የተጠመደ አንድ ወጣት ነው ። የሥነ ልቦና ጥናት ክፍላችን በዚህ
ወጣት ችግር ላይ አቅሙ በፈቀደ መጠን ጥናት አድርጎ ውጤቱን ይዞ ቀርቧል ። ”
እንግዶቹ መሐል ጥናቱ የተካደበት ወጣት ማን እንደሆነ የሚያቁ ስለነበሩ፥ በስሜታቸው ውስጥ ወጣቱን የማወቅ ጉጉት ያዛቸው ። አቶ መአምርና ዶክተር አጥናፉ እንዲሁም ሌሎች ከአሁን በፊት ዮናታን የአቤልን ጐዳይ ያናገሯቸው ሰዎች ቸል ያሉት ጉዳይ አድጎ እዚህ መድረሱ ሳያስደንቃቸውም ሳያሳፍራቸዉም አልቃረም የአንድ
ተማሪ የዓይን ፍቅር ችግር፡ ክብደት ተሰጥቶት ይህን ያህል መጠናቱ አስገርሞአቸው አዳራሹ ወስጥ እንዲያው ለትዝብት የተቀመጡም አልጠፉም
በመጀመሪያ ለዚህ ተማሪ ግላዊ ችግር አትክሮትና ክብደት ሰጥተውት ሳይታክቱ ጥረት በማድረግ ለደከመለት
ለፍልስፍና መምህር ዮናታን ምስጋና እንዳቀርብ ይፈቀድልኝ ። ”
”ሞቅ ያለም” ባይሆን ድጋፉን የሚገልጽ መጠነኛ ጭባ ጨባ ሲሰማ ፥ ዮናታንም ሳያስቡት ለራሳቸው እያጨበጨቡ
ነበር ።
ዮናታን በዕውቀቱ የሚተማመኑበት ጎበዝ ተማርያቸው ሲደክም ወይም ሲሰንፍ እያዩ ቸል ቢሉት ኖሮ የአቤል ውስጣዊ ችግር ተዳፍኖ ውጤቱ ከዩኒቨርስቲው መባረር ነበር በዚህም ሆነ በሌላ ተመሳሳይ ችግር ከአሁን በፊት በርካተታ ጎበዝ ተማሪዎች በአጭር እንደ ቀሩ ጥርጥር የለውም።
በመደበኛ ተማሪነት ወደ ዩኒቨርስቲያችን ከሚገቡት መሐል አብዛኛዎቹ ወጣቶች ናቸው ። ጥሩውንና ገንቢውን ነገር በፍጥነት እንደሚቀበሉ ሁሉ ፥ ለአደጋና ለአፍራሽ ነገሮችም በቀላሉ ይጋለጣሉ። ቀዩኒቨርስቲያችን በተካሔው የሳይኮሎጂ ጥናት ወሠረት የተማሪዎች ዋነኛ ችግር፥
ሦስት ናቸው ። አንደኛ ፡ ወላጆቻቸው ችግረኞች በሆኑ ተማሪዎች ላይ የሚታየው የኢኮኖሚ ችግር ነው ። ይኸው ችግራቸው እያስገደዳቸው የዩኒቨርስቲ ትምህርታቸውን እያቋረጡ የወጡ ተማሪዎች አልጠፉም ። ሁለተኛ ፡ የማርክ ወይም የደረጃ ችግር ነው ። ማንኛውም ተማሪ አነስተኛ ውጤት ማግኘት አይፈልግም ። ነገር ግን ፉክክር እስካለ ድረስ መበላለጥ አለ ። ይህን ሐቅ መቀበል አቅቷቸው ፥ ወይም ለጥናት
የሚያደርጉት ጥረትና የሚያገኙት ውጤት አልገጣጠም እያላቸው ከራሳቸው ጋር የሚጣሉም ሞልተዋል ። ሦስተኛ
በሁለቱ ትርጉም ጾታዎች ግንኙነት ላይ የሚታየው ችግር ወይም በድፍን ፍቅር ” እየተባለ የሚጠራው ነው ።
ዛሬ ይዘን የቀረብነው በዚ በሦስተኛው ችግር የተጠመደ ወጣት አርዕስት ነው። ወደ ወጣቱ ጉዳይ ከመግባታችን በፊት ፍቅር የሚለውን ቃል ለማተት እንገደዳለን
እዚህ ላይ የማተኩረው በሁለቱ፡ ጾታዎች መካከል ዕድሜን ተከትሎ የሚመጣው ፍቅር ላይ ነው ።
“ ፍቅር በልባችን ውስጥ ታላቅ ቦታና ክብደት ያለው :ከልባችን ወጭ ግን የሚገባውን ክብደትትና አትኩሮት የነፈግነው ጉዳይ ነው ብል ማጋነን አይመስለኝም » አንድ ፈላስፋ እንዳለው ፥ ዓለምን የሚያንቀሳቅሷት ፍቅርና ረሃብ
ናቸው አንጋፋው ሳይኮሎጂስት ፎሮይድ የፍቅርን ክብደት ሲገልጽ ጥሳቻ ማለት ሞት ነው ፍቅር ደግሞ ከጥላቻ የጠነከረ ነው እናም ፍቅር ከሞት ይጠነክራል ማለት ነው” ይለዋል ። በመሠረቱ ጤናማ የሆነና ጤናማ ያልሆነ የፍቅር ዐይነት አለ ሌላው የሥነ ልቡና ጥናት ሊቅ ሆርኒ
እንደሚለው ጤናማ ያልሆነው የፍቅር ፍላጎት ጠንክሮ ሊገለጽ የሚችለው ለፍቅር ባለን ከመጠን ያለፈ ግምት ነው ።
“ ለመሆኑ ፍቅር ምንድን ነው ? ከባድ ጥያቄ ነው። አብዛኛዎቻችን ፡ፍቅር ዕውር ነው” እንላለን ። ነገር ግን ፍቅር ዕውር አይደለም። ፍቅርን በግድ ዕውር የምናደርገው እኛው ነን ። ወይም በፍቅር ላይ ዕውራኑ እኛ ነን ለማለት እደፍራለሁ ። ይህም ራሱን የቻለ ምክንያት አለን ። የባህል ኋላ ቀርነታችን ፍቅርና ወሲብን ውስጥ ውስጡን እንድናደርጋቸው እንጂ በአደባባይ እንዳንወያይባቸውም። ስለሚያፍነን ?ወይም ከልጅነታችንና ከዝቅተኛ ክፍል ጀምሮ በትምህርት
መልክ ስለማይሰጥ ይመስለኛል ዕውር የሚሆንብን ። አሁንም ሌላው ሳይኮሎጂስት አንግያል እንዲህ ይላል ። “እውነተኛ ፍቅር ዕውር አይደለም ፤ እንዲያውም ዐይናማ ነው ሌሎች የማያዩትን ያያል ። ”
“በርካታ የሥነ ልቡና ጥናት ሊቃውንት ለፍቅር በቅርጽ የተለያየ በይዘቱ ግን የተቀራረበ ትርጓሜ ሰጥተውታል ።
ይሁንና አብዛኛዎቹ “ ፍቅር መተሳሰር ነው በሚለው የተስማሙ ይመስላል ። ሆርኒ እንደሚለው ፍቅር ራስን በግብታዊነት ለሌላው የመስጠት ችሎታ ነው ። ከአብዛኛው የቀን ተቀን ገጠመኛችን እንደምንረዳው ፍቅር የመላማመድም
ውጤት ነው ።
ይህ እንግዲህ በጥቅሉ ለፍቅር ያለን ግምት ነው ።ወደ ዋናው አርዕስተ
ነገራችን ስንመጣ ፥ አቤል የተጠመደው
በዐይን ፍቅር ሆኖ እናገኘዋለን ።
ከተሳታፊዎቹ መሐል አንድ ሰው እጁን ሲያወጣ አይተው ቢልልኝ ንግግራቸውን አቋረጡ ሰውየው ይቅርታ ጠይቆ ጥያቄውን ቀጠለ “ የዐይን ፍቅር የሚለው አርዕስት እንግዳ ነው የሆነብኝ ። ደሞም ለፍቅር ከተሰጠው ሐተታ ጋር የሚጋጭ መስለኝ ። እና በመጀመሪያ ይህንን ሊያብራሪልኝ ቢችሉ።
ጠያቂዉ እጅ ነሥቶ ተቀመጠ ቢልልኝ ቀጠሉ "
“ወደያዚያ ልመጣ ነበር ። በእርግጥም የዓይን ፍቅር ለብዝዎቻችን እንግዳ አርዕስት እንደሚሆን እገምታለሁ ።
በሌላ ስያሜ ፤አስቸጋሪ በመሆኑ ነው በዚሁ ሰም መጥራት የተገደድነው። ወይነቱ የደመ ነፍስ ፍቅር ነው ። አንድን
ነገር አይቶ መወደድ ስሜት ልብ ሲደንግጥ ማንኛውም ዐይነት ፍቅር የሚጀምረው ከዐይንኮ ነው ያላዩት
ሀገር አይናፍቅም ” ይባል የለ ! አይተው ሳያልሙ መላመድ ሆነ መተባበር አይኖርም የሚወዱት ነገር ዓይን ውስጥ ከተቀረጸ በኋላ ነው መተሳሰሩ የሚቀጥለው ። ነገር ግን አይቶ በመውደድ ስሜት ልብ የደነገለጠለት ሰው ተቀራርቦ በአካልና በመንፈስ መተሳሰሩ ቀርቶ በዐይን ልማድ ላይ
ብቻ ሲወሰን ፥ ከዐይን ፍቅር የተሻለ ስያሜ እናገኝለትም።
ይህ ዐይነቱ ሁኔታ” ነው በአቤልና በወደዳት ኮረዳ መሐል የታየው በጥናታችን እንደደረስንበት
አቤል ትዕግሥት አዳነ የምትባለዋን የመጀመሪያ ዓመት ተማሪ አይቶ ልቡ ውስጥ ከቀረጻት ጀምሮ እነሆ ለአራት ወራት ያህል ያለ አንዳች የተቀራረበ ግንኙነት በዐይኑ ብቻ ወዶአታል ።
በቅርቡ ለውጡን ከተከታተሉት ሰዎች መረዳት እንደቻልነው አቤል ትዕግስትን ቀርቦ ባያነጋግራትም ፥ ቀጥተኛ
የአፍቃሪ ስሜት ይታይበት ነበረ ። በቂ ያለመብላት እንቅልፍ ማጣት ትምህርቱን መጥላትና ብቸኛ መሆን በዐይን ፍቅር ከተጠመደ ወዲህ ያሳያቸው የጸባይ ለውጦች ናቸወ፡፡ ልጅቷን ሳያያት ውሎ መደር፤ አይችልም ። ነገር ግን ይህን እይታውንም ሆነ ውስጣዊ መውደዱን ሰው እንዳያውቅበት በመጠንቀቅ ብቻውን ተሰቃያቷል ። ደረጃው ይለይ እንጂ ትዕግሥት ራሷም ከቀን በኋላ የዐይን
፡
፡
#ክፍል_አርባ_ስድስት
፡
፡
#ድርሰት_በሲሳይ_ንጉሱ
....ቢልልኝና ረዳቶቻቸው በስብሰባው አዳራሽ ቀድሞው ቦታቸውን ይዘዋል ። ከዩኒቨርስቲው አስተዳደርና ትምህርት
ክፍል በአቤል ላይ የተካሔዶውን የሳይኮሉጄ ጥናት እንዲያዳምጡ
የተጋብዙ፥ እንግዶች እየተንጠባጠቡ ገቡ
ዮናታን ፈገግታ በፈገግታ ሆነው አዳራሹ መግቢያ በር ላይ ከእስክንድር ጋር ቆመው ለእንግዶቻቸው ሞቅ ያለ ሰላምታ በመስጠት ላይ ይገኛሉ። እስክንድር ከዮናታ ግዙፍ ቁመና ስር ግብቶ አንድ ፍሬ ልጅ ይመስላል። እንግዶቻቸውን
አስገብተው ከጨረሱ በኋላ እነሱም ገብተው ተቀመጡ።
ቢልልኝ ንግግሩን ለመክፈት ተነስተው ጎሮሮአቸውን ሲሰሉ አዳራሹ ጸጥ አለ ።
“ እንግዶቻችን ፡ እንኳን ደኅና መጣችሁ የዛሬው አርዕስታችን በዐይን ፍቅር የተለከፈ ወይም የተጠመደ አንድ ወጣት ነው ። የሥነ ልቦና ጥናት ክፍላችን በዚህ
ወጣት ችግር ላይ አቅሙ በፈቀደ መጠን ጥናት አድርጎ ውጤቱን ይዞ ቀርቧል ። ”
እንግዶቹ መሐል ጥናቱ የተካደበት ወጣት ማን እንደሆነ የሚያቁ ስለነበሩ፥ በስሜታቸው ውስጥ ወጣቱን የማወቅ ጉጉት ያዛቸው ። አቶ መአምርና ዶክተር አጥናፉ እንዲሁም ሌሎች ከአሁን በፊት ዮናታን የአቤልን ጐዳይ ያናገሯቸው ሰዎች ቸል ያሉት ጉዳይ አድጎ እዚህ መድረሱ ሳያስደንቃቸውም ሳያሳፍራቸዉም አልቃረም የአንድ
ተማሪ የዓይን ፍቅር ችግር፡ ክብደት ተሰጥቶት ይህን ያህል መጠናቱ አስገርሞአቸው አዳራሹ ወስጥ እንዲያው ለትዝብት የተቀመጡም አልጠፉም
በመጀመሪያ ለዚህ ተማሪ ግላዊ ችግር አትክሮትና ክብደት ሰጥተውት ሳይታክቱ ጥረት በማድረግ ለደከመለት
ለፍልስፍና መምህር ዮናታን ምስጋና እንዳቀርብ ይፈቀድልኝ ። ”
”ሞቅ ያለም” ባይሆን ድጋፉን የሚገልጽ መጠነኛ ጭባ ጨባ ሲሰማ ፥ ዮናታንም ሳያስቡት ለራሳቸው እያጨበጨቡ
ነበር ።
ዮናታን በዕውቀቱ የሚተማመኑበት ጎበዝ ተማርያቸው ሲደክም ወይም ሲሰንፍ እያዩ ቸል ቢሉት ኖሮ የአቤል ውስጣዊ ችግር ተዳፍኖ ውጤቱ ከዩኒቨርስቲው መባረር ነበር በዚህም ሆነ በሌላ ተመሳሳይ ችግር ከአሁን በፊት በርካተታ ጎበዝ ተማሪዎች በአጭር እንደ ቀሩ ጥርጥር የለውም።
በመደበኛ ተማሪነት ወደ ዩኒቨርስቲያችን ከሚገቡት መሐል አብዛኛዎቹ ወጣቶች ናቸው ። ጥሩውንና ገንቢውን ነገር በፍጥነት እንደሚቀበሉ ሁሉ ፥ ለአደጋና ለአፍራሽ ነገሮችም በቀላሉ ይጋለጣሉ። ቀዩኒቨርስቲያችን በተካሔው የሳይኮሎጂ ጥናት ወሠረት የተማሪዎች ዋነኛ ችግር፥
ሦስት ናቸው ። አንደኛ ፡ ወላጆቻቸው ችግረኞች በሆኑ ተማሪዎች ላይ የሚታየው የኢኮኖሚ ችግር ነው ። ይኸው ችግራቸው እያስገደዳቸው የዩኒቨርስቲ ትምህርታቸውን እያቋረጡ የወጡ ተማሪዎች አልጠፉም ። ሁለተኛ ፡ የማርክ ወይም የደረጃ ችግር ነው ። ማንኛውም ተማሪ አነስተኛ ውጤት ማግኘት አይፈልግም ። ነገር ግን ፉክክር እስካለ ድረስ መበላለጥ አለ ። ይህን ሐቅ መቀበል አቅቷቸው ፥ ወይም ለጥናት
የሚያደርጉት ጥረትና የሚያገኙት ውጤት አልገጣጠም እያላቸው ከራሳቸው ጋር የሚጣሉም ሞልተዋል ። ሦስተኛ
በሁለቱ ትርጉም ጾታዎች ግንኙነት ላይ የሚታየው ችግር ወይም በድፍን ፍቅር ” እየተባለ የሚጠራው ነው ።
ዛሬ ይዘን የቀረብነው በዚ በሦስተኛው ችግር የተጠመደ ወጣት አርዕስት ነው። ወደ ወጣቱ ጉዳይ ከመግባታችን በፊት ፍቅር የሚለውን ቃል ለማተት እንገደዳለን
እዚህ ላይ የማተኩረው በሁለቱ፡ ጾታዎች መካከል ዕድሜን ተከትሎ የሚመጣው ፍቅር ላይ ነው ።
“ ፍቅር በልባችን ውስጥ ታላቅ ቦታና ክብደት ያለው :ከልባችን ወጭ ግን የሚገባውን ክብደትትና አትኩሮት የነፈግነው ጉዳይ ነው ብል ማጋነን አይመስለኝም » አንድ ፈላስፋ እንዳለው ፥ ዓለምን የሚያንቀሳቅሷት ፍቅርና ረሃብ
ናቸው አንጋፋው ሳይኮሎጂስት ፎሮይድ የፍቅርን ክብደት ሲገልጽ ጥሳቻ ማለት ሞት ነው ፍቅር ደግሞ ከጥላቻ የጠነከረ ነው እናም ፍቅር ከሞት ይጠነክራል ማለት ነው” ይለዋል ። በመሠረቱ ጤናማ የሆነና ጤናማ ያልሆነ የፍቅር ዐይነት አለ ሌላው የሥነ ልቡና ጥናት ሊቅ ሆርኒ
እንደሚለው ጤናማ ያልሆነው የፍቅር ፍላጎት ጠንክሮ ሊገለጽ የሚችለው ለፍቅር ባለን ከመጠን ያለፈ ግምት ነው ።
“ ለመሆኑ ፍቅር ምንድን ነው ? ከባድ ጥያቄ ነው። አብዛኛዎቻችን ፡ፍቅር ዕውር ነው” እንላለን ። ነገር ግን ፍቅር ዕውር አይደለም። ፍቅርን በግድ ዕውር የምናደርገው እኛው ነን ። ወይም በፍቅር ላይ ዕውራኑ እኛ ነን ለማለት እደፍራለሁ ። ይህም ራሱን የቻለ ምክንያት አለን ። የባህል ኋላ ቀርነታችን ፍቅርና ወሲብን ውስጥ ውስጡን እንድናደርጋቸው እንጂ በአደባባይ እንዳንወያይባቸውም። ስለሚያፍነን ?ወይም ከልጅነታችንና ከዝቅተኛ ክፍል ጀምሮ በትምህርት
መልክ ስለማይሰጥ ይመስለኛል ዕውር የሚሆንብን ። አሁንም ሌላው ሳይኮሎጂስት አንግያል እንዲህ ይላል ። “እውነተኛ ፍቅር ዕውር አይደለም ፤ እንዲያውም ዐይናማ ነው ሌሎች የማያዩትን ያያል ። ”
“በርካታ የሥነ ልቡና ጥናት ሊቃውንት ለፍቅር በቅርጽ የተለያየ በይዘቱ ግን የተቀራረበ ትርጓሜ ሰጥተውታል ።
ይሁንና አብዛኛዎቹ “ ፍቅር መተሳሰር ነው በሚለው የተስማሙ ይመስላል ። ሆርኒ እንደሚለው ፍቅር ራስን በግብታዊነት ለሌላው የመስጠት ችሎታ ነው ። ከአብዛኛው የቀን ተቀን ገጠመኛችን እንደምንረዳው ፍቅር የመላማመድም
ውጤት ነው ።
ይህ እንግዲህ በጥቅሉ ለፍቅር ያለን ግምት ነው ።ወደ ዋናው አርዕስተ
ነገራችን ስንመጣ ፥ አቤል የተጠመደው
በዐይን ፍቅር ሆኖ እናገኘዋለን ።
ከተሳታፊዎቹ መሐል አንድ ሰው እጁን ሲያወጣ አይተው ቢልልኝ ንግግራቸውን አቋረጡ ሰውየው ይቅርታ ጠይቆ ጥያቄውን ቀጠለ “ የዐይን ፍቅር የሚለው አርዕስት እንግዳ ነው የሆነብኝ ። ደሞም ለፍቅር ከተሰጠው ሐተታ ጋር የሚጋጭ መስለኝ ። እና በመጀመሪያ ይህንን ሊያብራሪልኝ ቢችሉ።
ጠያቂዉ እጅ ነሥቶ ተቀመጠ ቢልልኝ ቀጠሉ "
“ወደያዚያ ልመጣ ነበር ። በእርግጥም የዓይን ፍቅር ለብዝዎቻችን እንግዳ አርዕስት እንደሚሆን እገምታለሁ ።
በሌላ ስያሜ ፤አስቸጋሪ በመሆኑ ነው በዚሁ ሰም መጥራት የተገደድነው። ወይነቱ የደመ ነፍስ ፍቅር ነው ። አንድን
ነገር አይቶ መወደድ ስሜት ልብ ሲደንግጥ ማንኛውም ዐይነት ፍቅር የሚጀምረው ከዐይንኮ ነው ያላዩት
ሀገር አይናፍቅም ” ይባል የለ ! አይተው ሳያልሙ መላመድ ሆነ መተባበር አይኖርም የሚወዱት ነገር ዓይን ውስጥ ከተቀረጸ በኋላ ነው መተሳሰሩ የሚቀጥለው ። ነገር ግን አይቶ በመውደድ ስሜት ልብ የደነገለጠለት ሰው ተቀራርቦ በአካልና በመንፈስ መተሳሰሩ ቀርቶ በዐይን ልማድ ላይ
ብቻ ሲወሰን ፥ ከዐይን ፍቅር የተሻለ ስያሜ እናገኝለትም።
ይህ ዐይነቱ ሁኔታ” ነው በአቤልና በወደዳት ኮረዳ መሐል የታየው በጥናታችን እንደደረስንበት
አቤል ትዕግሥት አዳነ የምትባለዋን የመጀመሪያ ዓመት ተማሪ አይቶ ልቡ ውስጥ ከቀረጻት ጀምሮ እነሆ ለአራት ወራት ያህል ያለ አንዳች የተቀራረበ ግንኙነት በዐይኑ ብቻ ወዶአታል ።
በቅርቡ ለውጡን ከተከታተሉት ሰዎች መረዳት እንደቻልነው አቤል ትዕግስትን ቀርቦ ባያነጋግራትም ፥ ቀጥተኛ
የአፍቃሪ ስሜት ይታይበት ነበረ ። በቂ ያለመብላት እንቅልፍ ማጣት ትምህርቱን መጥላትና ብቸኛ መሆን በዐይን ፍቅር ከተጠመደ ወዲህ ያሳያቸው የጸባይ ለውጦች ናቸወ፡፡ ልጅቷን ሳያያት ውሎ መደር፤ አይችልም ። ነገር ግን ይህን እይታውንም ሆነ ውስጣዊ መውደዱን ሰው እንዳያውቅበት በመጠንቀቅ ብቻውን ተሰቃያቷል ። ደረጃው ይለይ እንጂ ትዕግሥት ራሷም ከቀን በኋላ የዐይን
👍1
ፍቅር እንደያዛት ደርሰንበታል ።ሁለቱም እንደ አፍላ ፍቅረኞች ይነፋፈቃሉ ፤ ተፈላልገው ይተያያሉ ፤ ነገር ግን መነጋገር
ቀርቶ ሰላምታ አይለዋወጡም ።
በአዳራሹ ውስጥ ማጉረምረም ተሰማ ። ጉርምርምታው መደነቅንም ፥ ሣቅንም የያዘ ነበር ። የአቤልና የትዕግሥት
ግንኙነት ለብዙዎቹ እንቆቅልሽ ሆነባቸው በአንጻሩ የሁኔታውን እሙንነት ተረድቶ የግል ቁስሉን የነኩትን ያህል እየተስማሙ ጸጥ ብሎ የሚያዳምጥም ነበር ።
የእኛ ጥናት የሚያተኩረው የሁኔታውን ምንጭ አጥንቶ መፍትሄ ከመፈለጉ ላይ ነው አቤል በመጣበት መንገድ ሌሎች
ተማሪዎች እንዳይመጡ በገንቢ ሁኔታ
ምንጩን ከማድረቅ ላይ ነው ። በዚህም መሠረት አንዳንድ አስፈላጊ ጥያቄዎችን አንሥተን እንድንመረምር ተገደናል ።
አቤል ከዐይን ፍቅር ወደ ተግባራዊ ፍቅር ለመሸጋገር ለምን አልቻለም ? የትዕግሥት መልክ ወይም ቁመና እንዴት
ሳበው ? መውደዱን ከሰው በመደበቅ ለምን ይሠቃያል ? የሚሉትንና የመሳሰሉትን ጥያቄዎች ተመርኩዘን ጥናቱን አካሔድን ። እንደሚታወቀው ፣ የሳይኮሎጂ ጥናት ሁለገብ ነው ። አንድና ሁለት ሰው ብቻ ሳይሆን ጠቅላላ አካባቢው በመተባበር የሚሠራው ሥራ ነው ። በመሆኑም አቤል በዩኒቨርስቲ ሕይወቱ በቅርብ የሚያውቁትንና ጎንደር ውስጥ እሱ ባደገበት አካባቢ የሚኖሩትን ሰዎች በማፈላለግ አንዳንድ መረጃዎች ለማግኘት ችለናል ። በተለይም ደግሞ
አቤል አንድ ቀን ብቻ አብሮአት ካደረው ሴትኛ አዳሪ ብዙ ፍንጮች አግኝተናል ።
እስክንድር በሐሳቡ ብርቅነሽ ድቅን አለችበት ። አቤል ምስጢሬ ብሎ ያጫወታትን ሁሉ ፥ “ውይ ፥ ምስኪን የሆነ
ልጅ ! ምንም አያውቅም'ኮ ! ” እያለች ; ከንፈሯን እየመጠጠች ለቢልልኝ ስትዘከዝክላቸው ታየችው ። « ለመሆኑ ፡
ክብረ ንጽሕናውን መውሰዷንስ ነግራቸው ይሆን ? ” ሲል አሰበ ።
“ የአቤልን የአካዳሚክ ሕይወት ስናጠና በትዕግሥት መልክ እስከ ተማረከባት ጊዜ ድረስ በጣም ጎበዝ ተማሪ ሆኖ እናገኘዋለን ። ከትምህርቱ ውጪ ብዙ ማኅበራዊ ግንኙነት የለውም ። ከመረጃዎቻችን መገምገም እንደ ቻልነውም ከትዕግሥት በፊት ሴት ወዶ አያውቅም ። ይህ ማኅበራዊ ልምድ ማጣት አቤል በያዘው የዐይን ፍቅር አጥብቆ እንዲሠቃይ ካረጉት ምክንያቶች አንዱ ነው የሚል ግምት አለን ። የአቤል ችግሩ የወደዳትን ልጅ እንዴት ብሎ
መቅረብና ማነጋግር እንደሚችል አለማወቁ ነው ።
ከጓደኞቹ ወይም የቅርቡ ከሆኑ ሰዎች ለችግሩ ዘዴ እንዳያገኝ ደግሞ የልቡን አፍረጥርጦ ስሰዎች ማማከሩን
አልታደለውም ። ግልጽ የሆነ ጸባይ የለውም ። በራሱ ላይ ከፍ ያለ
መተማመን ስላለው ማንኛውንም ችግር በግሉ የሚወጣው የተሳሳተ እምነት ያሳደረበት በአካዳሚክ ሕይወቱ የተደነቀ
ጭንቅላት መያዙ ነው ። ነገር ግን የአካዳሚ ጉብዝናና ማኅበራዊ ችግርን የመቋቋም ችሎታ የተለያዩ ነገሮች ናቸው
እንዲያውም በማኅበረሰብ ውስጥ የሚገጥሙዋቸውን ቀላል ችግሮች መቋቋም አቅቷቸው ፥ ከራሳችን ጋር ከሚጣሉት ውስጥ አብዛኞቹ በአካዳሚክ ሕይወታቸው የተደነቀ ጭንቅላት ያላቸው ናቸው ።
ፍቅር ማኅበራዊ ነው ። በተለይ በስሜት
አድጎና ዕድሜውን ጠብቆ ለሚከሰተው የሁለቱ ጾታዎች ፍቅር የተዘጋጀ ሥፍራ በውስጣችን አለ ። ይህ ስፍራ በአንድ ወቅት የግድ ፍቅር ሊሰፍርበት ይገባል ። አለዚያ ርካታ አይኖርም ። ይህን ስሜት ጨቁኖና በግል አፍኖ ውስጥ
ውስጡን መሠቃየት ተርፉ የአቤል ዐይነት መድኃኒት አልባ በሽታ ነው ።
“አቤል ፍቅሩን አፍኖ መታየቱ፡ አካባቢው የፈጠረበት በሽታ ነው ። ተወልዶ ያደገው የሴትና የወንድ ፍቅር በምስጢር እንጂ በግልጽ ማድረግ በሚያስነውርበት አካባቢ ነወ : በአቤል እምነት ስላፈቀራት ሴት በግልጽ ማውራት አሳፋሪ የሆነበት ይህ የባህል ተጽዕኖ በአእምሮው ውስጥ
ተቀርጾ ስላደገ ነው ። ደረጃው አድጎ አቤልን ለስሥቃይ ከመዳረጉ በስተቀር ይህ ዐይነቱ ሕመም በብዙዎቻችን ስጥ
ያለ ነው ። አብዛኛዎቻችን ለወደድነው ሰው ቀጥተኛና ግልጽ አይደለንም ።
💥ይቀጥላል💥
ቀርቶ ሰላምታ አይለዋወጡም ።
በአዳራሹ ውስጥ ማጉረምረም ተሰማ ። ጉርምርምታው መደነቅንም ፥ ሣቅንም የያዘ ነበር ። የአቤልና የትዕግሥት
ግንኙነት ለብዙዎቹ እንቆቅልሽ ሆነባቸው በአንጻሩ የሁኔታውን እሙንነት ተረድቶ የግል ቁስሉን የነኩትን ያህል እየተስማሙ ጸጥ ብሎ የሚያዳምጥም ነበር ።
የእኛ ጥናት የሚያተኩረው የሁኔታውን ምንጭ አጥንቶ መፍትሄ ከመፈለጉ ላይ ነው አቤል በመጣበት መንገድ ሌሎች
ተማሪዎች እንዳይመጡ በገንቢ ሁኔታ
ምንጩን ከማድረቅ ላይ ነው ። በዚህም መሠረት አንዳንድ አስፈላጊ ጥያቄዎችን አንሥተን እንድንመረምር ተገደናል ።
አቤል ከዐይን ፍቅር ወደ ተግባራዊ ፍቅር ለመሸጋገር ለምን አልቻለም ? የትዕግሥት መልክ ወይም ቁመና እንዴት
ሳበው ? መውደዱን ከሰው በመደበቅ ለምን ይሠቃያል ? የሚሉትንና የመሳሰሉትን ጥያቄዎች ተመርኩዘን ጥናቱን አካሔድን ። እንደሚታወቀው ፣ የሳይኮሎጂ ጥናት ሁለገብ ነው ። አንድና ሁለት ሰው ብቻ ሳይሆን ጠቅላላ አካባቢው በመተባበር የሚሠራው ሥራ ነው ። በመሆኑም አቤል በዩኒቨርስቲ ሕይወቱ በቅርብ የሚያውቁትንና ጎንደር ውስጥ እሱ ባደገበት አካባቢ የሚኖሩትን ሰዎች በማፈላለግ አንዳንድ መረጃዎች ለማግኘት ችለናል ። በተለይም ደግሞ
አቤል አንድ ቀን ብቻ አብሮአት ካደረው ሴትኛ አዳሪ ብዙ ፍንጮች አግኝተናል ።
እስክንድር በሐሳቡ ብርቅነሽ ድቅን አለችበት ። አቤል ምስጢሬ ብሎ ያጫወታትን ሁሉ ፥ “ውይ ፥ ምስኪን የሆነ
ልጅ ! ምንም አያውቅም'ኮ ! ” እያለች ; ከንፈሯን እየመጠጠች ለቢልልኝ ስትዘከዝክላቸው ታየችው ። « ለመሆኑ ፡
ክብረ ንጽሕናውን መውሰዷንስ ነግራቸው ይሆን ? ” ሲል አሰበ ።
“ የአቤልን የአካዳሚክ ሕይወት ስናጠና በትዕግሥት መልክ እስከ ተማረከባት ጊዜ ድረስ በጣም ጎበዝ ተማሪ ሆኖ እናገኘዋለን ። ከትምህርቱ ውጪ ብዙ ማኅበራዊ ግንኙነት የለውም ። ከመረጃዎቻችን መገምገም እንደ ቻልነውም ከትዕግሥት በፊት ሴት ወዶ አያውቅም ። ይህ ማኅበራዊ ልምድ ማጣት አቤል በያዘው የዐይን ፍቅር አጥብቆ እንዲሠቃይ ካረጉት ምክንያቶች አንዱ ነው የሚል ግምት አለን ። የአቤል ችግሩ የወደዳትን ልጅ እንዴት ብሎ
መቅረብና ማነጋግር እንደሚችል አለማወቁ ነው ።
ከጓደኞቹ ወይም የቅርቡ ከሆኑ ሰዎች ለችግሩ ዘዴ እንዳያገኝ ደግሞ የልቡን አፍረጥርጦ ስሰዎች ማማከሩን
አልታደለውም ። ግልጽ የሆነ ጸባይ የለውም ። በራሱ ላይ ከፍ ያለ
መተማመን ስላለው ማንኛውንም ችግር በግሉ የሚወጣው የተሳሳተ እምነት ያሳደረበት በአካዳሚክ ሕይወቱ የተደነቀ
ጭንቅላት መያዙ ነው ። ነገር ግን የአካዳሚ ጉብዝናና ማኅበራዊ ችግርን የመቋቋም ችሎታ የተለያዩ ነገሮች ናቸው
እንዲያውም በማኅበረሰብ ውስጥ የሚገጥሙዋቸውን ቀላል ችግሮች መቋቋም አቅቷቸው ፥ ከራሳችን ጋር ከሚጣሉት ውስጥ አብዛኞቹ በአካዳሚክ ሕይወታቸው የተደነቀ ጭንቅላት ያላቸው ናቸው ።
ፍቅር ማኅበራዊ ነው ። በተለይ በስሜት
አድጎና ዕድሜውን ጠብቆ ለሚከሰተው የሁለቱ ጾታዎች ፍቅር የተዘጋጀ ሥፍራ በውስጣችን አለ ። ይህ ስፍራ በአንድ ወቅት የግድ ፍቅር ሊሰፍርበት ይገባል ። አለዚያ ርካታ አይኖርም ። ይህን ስሜት ጨቁኖና በግል አፍኖ ውስጥ
ውስጡን መሠቃየት ተርፉ የአቤል ዐይነት መድኃኒት አልባ በሽታ ነው ።
“አቤል ፍቅሩን አፍኖ መታየቱ፡ አካባቢው የፈጠረበት በሽታ ነው ። ተወልዶ ያደገው የሴትና የወንድ ፍቅር በምስጢር እንጂ በግልጽ ማድረግ በሚያስነውርበት አካባቢ ነወ : በአቤል እምነት ስላፈቀራት ሴት በግልጽ ማውራት አሳፋሪ የሆነበት ይህ የባህል ተጽዕኖ በአእምሮው ውስጥ
ተቀርጾ ስላደገ ነው ። ደረጃው አድጎ አቤልን ለስሥቃይ ከመዳረጉ በስተቀር ይህ ዐይነቱ ሕመም በብዙዎቻችን ስጥ
ያለ ነው ። አብዛኛዎቻችን ለወደድነው ሰው ቀጥተኛና ግልጽ አይደለንም ።
💥ይቀጥላል💥
👍2
#በፍቅር_ላይ_ሾተላይ
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አንድ
፡
፡
#ድርሰት_በትክክል_ገና
...ድሮ የሰማችው የንፁሁ የአቢላዛር ታሪክ ትዝ አላት፡፡ኤቢላዛር በሀሰት ውንጀላ በአባቱ ዘንድ እምነት ያጣና፤ባልሰራው ወንጀል፡ ከባድ ስቃይና ቅጣት የደረሰበት እናቱ በህጻንነቱ የሞተችበት ወጣት ነበር፡፡አቢላዛር በቁንጅናው ምክንያት በሕይወቱ ላይ ታላቅ ስቃይና
መከራ ደርሶበታል፡፡የአቢላዛር አባት ባትሮሊዮ ሕጻን ልጁን እናትም አባትም ሆኖ አሳደገው፡፡ አቢላዛር ዕድሜው ለአቅመ አዳም ሲደርስ አባቱ ባትሮሊዮ
ሚስት ለማግባት ፈለገ፡፡ሚስት ቢያገባ ለእሱም፤ ለልጁም፤ ረዳት - እንደምትሆን
በመገመት በዕድሜዋ ወጣት የሆነችውን ውቧ ጉቲኤራን አገባት፡፡ጉቲኤራ በቁንጅናዋ እዚህ ጉደለሽ የማትባል ብትሆንም፤ በራሷ ቁንጅና ላይ የነበራት ኩራት ወደታች የወረደው ፤ የባሏን ልጅ አቢላዛርን ያየችው ዕለት ነበር፡፡ በዚያን ዕለት በፍቅር የተነደፈ ልቧን ሐኪምም፤
ፀበልም፤ ማንም እንደማያድነው አወቀች፡፡ መድሃኒቱ አንድ ነው፡፡ እሱም
አቢላዘር ብቻ! ስሜቷን አምቃ እየተሰቃየች፣ በአንድ ወገን የእንጀራ ልጂ
የመሆኑ ጉዳይ ቢያስጨንቃትም፤ ፍቅሯን መቋቋም አልቻለችምና፤የእንጀራ ልጅነቱን ጉዳይ ችላ በማለት፤በፍቅር ልታጠምደው ቆርጣ ተነሳች፡፡
ጉቲኤራ በፍቅር የተረታችለት መሆኑን እንዴት አድርጋ እንደምትገልጽለት ጨንቋት ውስጥ ውስጡን ስትሰቃይ ኖረች።ቀስ በቀስ ውስጥ ውስጡን የሚያብሰለስላት፣ የሚያብከነክናት፤
የፍቅር መጋዝ፤ በአካሏም ላይ ለውጥ እያስከተለ ሄደ፡፡
አፏን ከፍታ ፍዝዝ፣ ድንዘዝ፣ ብላ የምትቀርበት ጊዜ ጥቂት አልነበረም፡፡ ይህ ሁኔታ ለአቢላዛር በፍፁም አልተገለጠለትም ነበር፡፡በእርግጥ አቢላዛር ማንም በቀላሉ አይቶት የሚያልፈው ልጅ አይደለም፡፡ ያጓጓል፡፡ በዚሁ መሀል ለጉቲኤራ አንድ አጋጣሚ ተፈጠረላት። በጣም አስደሳች አጋጣሚ፡፡
ባሏ ባትሪሊዮ ግመሎቹን በሙሉ እየነዳ
የኮንትሮባንድ ዕቃዎችን ለማምጣት ድንበር ጥሶ የሚሄድበት ቀን ደረሰ፡፡
ባትሮሊዮ ቢያንስ ከሁለት ወራት በፊት አይመጣም፡፡ በቃ በዚህ በሁለት ወር ጊዜ ውስጥ የሚያለቅሰው ልቧ ፈውስ ሊያገኝ ነው፡፡ እሺ አለም እንቢ፤ በውድም ይሁን በግድ፤ አቢላዛርን ማግኘት አለባት፡፡ እንቢ ቢል ልታስገድደው ወሰነች፡፡
አቢላዛር እናትም አባትም ሆኖ ላሳደገው ለአባቱ ያለው ፍቅር የተለየና በአለም ላይ ከሚያፈቅራቸው ነገሮች ሁሉ በላይ ነው፡፡
የአባቱ የጉዞው ቀን ደረሰ፡፡ አቢላዛር አባቱን በፍቅር ተሰነባበተው፡፡ ጉቲኤራ ደግሞ በቶሎ አይመልስህ ብላ ሸኘችው፡፡ ከዚያም ባትሮሊዮ በሄደ በሳምንቱ ጉቲኤራ ተቅበጠበጠች፡፡ ከዚህ በላይ ብትቆይ የምትፈነዳ መሰላት፡፡ከዚህ በላይ መቆየት መታገስ አቃታት፡፡ አቢላዛር
ደግሞ እስከአሁን ድረስ ቅንጣት ታክል ችግሯን አልተረዳላትም፡፡
በሣምንቱ መጨረሻ፤ ያ ምሽት፤ እንደወትሮው ሁሉ፤ አቢላዛር የመኝታ ክፍሉን በር ቀርቅሮ የተኛበት ምሽት ነበር፡፡ ጉቲኤራ ከሌሊቱ ስምንት ሰዓት አካባቢ ሲሆን የውስጥ ሱሪዋን ብቻ እንደለበሰች ወደ መኝታ ክፍሉ መጣች፡፡
“አቢላዛር! አቢላዛር ድረስልኝ! እባክህ በሩን ቶሎ ክፈትልኝ!”
እያለቀሰች በሩን በሃይል መታቸው፡፡
አቢላዛር በዚያን ሰዓት በሆነ ቅዠት ላይ ነበረ፡፡ በሩ በሃይል ተንኳኳ፡፡ ተንጓጓ፡፡ በዚህ ጊዜ ከእንቅልፉ ባኖ ቢያዳምጥ፤ የእንጀራ እናቱ በእንባ ሲቃ በታፈነ ድምጽ ስትጣራ ሰማ፡፡ በሁኔታው በጣም
ተደናገጠና በሩን ከፈተው፡፡
የሚያየውን ነገር ማመን አቅቶት፤ አሁንም በህልሙ እንዳይሆን ተጠራጠራና፧ አይኖቹን አሻሽ፡፡ በርግጥም በህልሙ አልነበረም፡፡ በውኑ ነው፡፡
የጉቲኤራ ራቁት ገላ፣ ያገጠገጡ ጡቶቿ፤ ባለጥንድ አፈሙዝ ድግን መትረየስ መስለው፤ ከፊት ለፊቱ ተወድረዋል፡፡
ዓይኖቿ በማያቋርጥ የእንባ ምንጭ ይዋኛሉ፡፡
“ምን ሆንሽ ጐቲኤራ?” ደንግጦ ጠየቃት፡፡
“አነቁኝ፡፡ መጡብኝ ሊበሉኝ ነው” ወተወተች፡፡
“እነማናቸው? ማን አባቱ ነው ሊበላሽ የመጣው?”
በእንጀራ እናቱ ላይ እጁን የሰነዘረውን ጠላቱን ሊተናነቀው አይኖቹ በንዴት ቀልተው ጠየቃት፡፡
“ግዴለም ቆይ ቁጭ በል፡፡ አሁን ሄደዋል፡፡”
“ጅል፤ ነገር የማይገባህ ደደብ” አለችው በልቧ፡፡ እኒያ የቆሙ ጡቶቿ ያ ውብና ማራኪ ራቁት ሰውነቷ የማይታየው እውር አናደዳት፡፡
“ሰይጣኖች ናቸው፡፡ ሰዎች አይደሉም፡፡ ይኸውልህ እዚህ ላይ ነው በጣም የትጫኑኝ፡፡ ተመልከት እዚህ ጋ” የቀኝ እጁን ይዛ ጡቶቿ መካከል አስቀመጠችው፡፡
አቢላዛር በየዋህነት እዚያ ጡቶቿ ሥር የሚሰማትን ህመም እንዲወገድላት አሻሻት፡፡
በዚያን ሰዓት ጉቲኤራ ጦፋ በሃሣቧ ከዚያ በኋላ በሚፈጠረው
ትርኢትና፤ በትርኢቱ ውስጥ የሚስማትን የእርካታ ስሜት እያጣጣመችው ነበር፡፡
“በቃ እዚሁ እሆናለሁ ከአሁን በኋላ እዚያ ዳፍንታም ክፍል አልመለስም” አለችውና ሄዳ እሱ አልጋ ላይ ቁጭ አለች፡፡
“ብርድ ይመታሻል ልብስ ልበስ” ብሎ የራሱን ሸሚዝ እላይዋ ላይ ጣል ቢያደርገው ፤ ወደዚያ ውርውር አድርጋ...
“ይልቁን እሱን በደንብ አድርገህ እሽልኝ፡፡ ያለበለዚያ ያመኛል
በታዘዘው መሠረት እዚያ ጡቶቿ
ሥር፧ሰይጣኖቹ ያሳመሟትን ቦታ፤ ለማዳን ማሻሸት ቀጠለ፡፡ጉቲኤራ ደግሞ እንደዚያ
ጡቶቿን ሲያሻሽላት የምትሆነውን አጣች፡፡ እንደሰም ቀልጣ መፍሰስ ጀመረች።
ሙሉውን ሌሊት በእንባ እየታጠበች ብትለምነው ንዴቱ እየባሰበት እንጂ ሃሣቡን የመለወጥ አዝማሚያ ሳያሳይ ቀረ። በዚህ ሁኔታ በተደጋጋሚ ፈተነችው፡፡ አቢላዘር ግን ወይ ንቅንቅ! አለ፡፡
በመጨረሻም እንዳልተሳካላት ቁርጧን ስታውቅ፤ ልትበቀለው ቆርጣ ተነሳች፡፡
ሴራዋን ስትጎነጉን ሰነበተች፡፡ ባሏ ከሁለት ወር በኋላ ሲመጣ፣በናፍቆት ከመቀበል ይልቅ፤ እሳት ጎርሳ፤ እሳት ለብሳ፤ ተቀበለችው:: የሁለት ወር ሙሉ ናፍቆት አቃጥሎት ሲስማት አመናጨቀችው፡፡
“የጋብቻ ውላችንን አፍርስልኝ” ስትል ጮኽችበት ባትሮሊዮ በነገሩ ተደናግጦ ምክንያቱን ቢጠይቃት...
“ምንም እንኳን ባልወልደው፤ ልጅህ ፤ ልጄ ይሆናል ብዬ ነበር እዚህ ጣጣ ውስጥ የገባሁት፡፡ እሱ ግን ለሚስትነት ፈለገኝ” ብላ ከፍላጐቷ ውጭ አስገድዶ በግብረ ሥጋ የተገናኛት መሆኑን እያለቀሰች ነገረችው፡፡
ባትሮሊዮ እንደ አይኑ ብሌን የሚያየው አንድዬ ልጁ፣ እናትም አባትም ሆኖ ተሰቃይቶ፣ በሽንት ተጨማልቆ ያሳደገው የሚወደው ልጁ ተመልሶ እጁን ስለነከሰው ፤ ሀዘኑ ጣራውን አለፈና፤ ለዚህ ወደር ለሌለው ጥፋቱ ቅጣቱን ሲያውጠነጥንለት ዋለ፡፡በመጨረሻ የመጣላት ሃሣብ መግደል ቢሆንም፧ መግደል ብቻውን አላረካህ አለው፡፡ ከዚያ በላይ በቁሙ እያለ እንዲቀጣ ፈለገ፡፡
እንደዚያ በጥጋብ እንዲያነጠንጥ፤ እንደዚያ ያለውን አፀያፊ ሥራ እንዲሠራ፤ የገፋፋውን ችግሩን ከላዩ ላይ ሊያስወግድለት ወሰነና፤ከሌሊቱ ስድስት ሰዓት ላይ የመኝታ ቤቱን በር አስከፍቶት ገባ፡፡
አቢላዘር ከእንቅልፉ ባንኖና፤ በሁኔታው ተደናግጦ፡
“ምነው አባባ?” ሲል ጠየቀው፡፡
“ዝም በል!! የምትታዘዘውን ብቻ ትፈጽማለህ!!” ሲል ጠንካራ ትዕዛዝ ሰጠው፡፡አባቱ እሳት ለብሶ፤ እሳት ጉርሶ፤ ሲያይ ልጁ በአባቱ አዲስ ፀባይ ተደናግጦና፤ ግራ ተጋብቶ፤ የታዘዘውን ሁሉ በአክብሮት ይፈጽም ጀመር፡፡ራቁቱን አስቁሞ እጁንም እግሩንም አሰረው፡፡ ያለተቃውሞ
በአባቱ ትዕዛዝ መሠረት እጁንም፤ እግሩንም፤ ለገመድ ሰጠ፡፡
“በሽንትህ ተጨማልቄ፤ ያለ እናት ያሳደግኩህ አባትህ መሆኔን አውቀህ ፤ ቤቴን ትዳሬን አክብረህ ስለቆየኸኝ ፤የረጅም ዘመን ድካሜን ዋጋ ለመክፈል እንቅልፍ አጥተህ ስለጠበቅከኝ፤ ይህንን የዋልክልኝን ከፍተኛ የልጅነት ውለታህን ተቀብዬ፤ እኔም የአባትነት ውለታዬን
፡
፡
#ክፍል_ሰላሳ_አንድ
፡
፡
#ድርሰት_በትክክል_ገና
...ድሮ የሰማችው የንፁሁ የአቢላዛር ታሪክ ትዝ አላት፡፡ኤቢላዛር በሀሰት ውንጀላ በአባቱ ዘንድ እምነት ያጣና፤ባልሰራው ወንጀል፡ ከባድ ስቃይና ቅጣት የደረሰበት እናቱ በህጻንነቱ የሞተችበት ወጣት ነበር፡፡አቢላዛር በቁንጅናው ምክንያት በሕይወቱ ላይ ታላቅ ስቃይና
መከራ ደርሶበታል፡፡የአቢላዛር አባት ባትሮሊዮ ሕጻን ልጁን እናትም አባትም ሆኖ አሳደገው፡፡ አቢላዛር ዕድሜው ለአቅመ አዳም ሲደርስ አባቱ ባትሮሊዮ
ሚስት ለማግባት ፈለገ፡፡ሚስት ቢያገባ ለእሱም፤ ለልጁም፤ ረዳት - እንደምትሆን
በመገመት በዕድሜዋ ወጣት የሆነችውን ውቧ ጉቲኤራን አገባት፡፡ጉቲኤራ በቁንጅናዋ እዚህ ጉደለሽ የማትባል ብትሆንም፤ በራሷ ቁንጅና ላይ የነበራት ኩራት ወደታች የወረደው ፤ የባሏን ልጅ አቢላዛርን ያየችው ዕለት ነበር፡፡ በዚያን ዕለት በፍቅር የተነደፈ ልቧን ሐኪምም፤
ፀበልም፤ ማንም እንደማያድነው አወቀች፡፡ መድሃኒቱ አንድ ነው፡፡ እሱም
አቢላዘር ብቻ! ስሜቷን አምቃ እየተሰቃየች፣ በአንድ ወገን የእንጀራ ልጂ
የመሆኑ ጉዳይ ቢያስጨንቃትም፤ ፍቅሯን መቋቋም አልቻለችምና፤የእንጀራ ልጅነቱን ጉዳይ ችላ በማለት፤በፍቅር ልታጠምደው ቆርጣ ተነሳች፡፡
ጉቲኤራ በፍቅር የተረታችለት መሆኑን እንዴት አድርጋ እንደምትገልጽለት ጨንቋት ውስጥ ውስጡን ስትሰቃይ ኖረች።ቀስ በቀስ ውስጥ ውስጡን የሚያብሰለስላት፣ የሚያብከነክናት፤
የፍቅር መጋዝ፤ በአካሏም ላይ ለውጥ እያስከተለ ሄደ፡፡
አፏን ከፍታ ፍዝዝ፣ ድንዘዝ፣ ብላ የምትቀርበት ጊዜ ጥቂት አልነበረም፡፡ ይህ ሁኔታ ለአቢላዛር በፍፁም አልተገለጠለትም ነበር፡፡በእርግጥ አቢላዛር ማንም በቀላሉ አይቶት የሚያልፈው ልጅ አይደለም፡፡ ያጓጓል፡፡ በዚሁ መሀል ለጉቲኤራ አንድ አጋጣሚ ተፈጠረላት። በጣም አስደሳች አጋጣሚ፡፡
ባሏ ባትሪሊዮ ግመሎቹን በሙሉ እየነዳ
የኮንትሮባንድ ዕቃዎችን ለማምጣት ድንበር ጥሶ የሚሄድበት ቀን ደረሰ፡፡
ባትሮሊዮ ቢያንስ ከሁለት ወራት በፊት አይመጣም፡፡ በቃ በዚህ በሁለት ወር ጊዜ ውስጥ የሚያለቅሰው ልቧ ፈውስ ሊያገኝ ነው፡፡ እሺ አለም እንቢ፤ በውድም ይሁን በግድ፤ አቢላዛርን ማግኘት አለባት፡፡ እንቢ ቢል ልታስገድደው ወሰነች፡፡
አቢላዛር እናትም አባትም ሆኖ ላሳደገው ለአባቱ ያለው ፍቅር የተለየና በአለም ላይ ከሚያፈቅራቸው ነገሮች ሁሉ በላይ ነው፡፡
የአባቱ የጉዞው ቀን ደረሰ፡፡ አቢላዛር አባቱን በፍቅር ተሰነባበተው፡፡ ጉቲኤራ ደግሞ በቶሎ አይመልስህ ብላ ሸኘችው፡፡ ከዚያም ባትሮሊዮ በሄደ በሳምንቱ ጉቲኤራ ተቅበጠበጠች፡፡ ከዚህ በላይ ብትቆይ የምትፈነዳ መሰላት፡፡ከዚህ በላይ መቆየት መታገስ አቃታት፡፡ አቢላዛር
ደግሞ እስከአሁን ድረስ ቅንጣት ታክል ችግሯን አልተረዳላትም፡፡
በሣምንቱ መጨረሻ፤ ያ ምሽት፤ እንደወትሮው ሁሉ፤ አቢላዛር የመኝታ ክፍሉን በር ቀርቅሮ የተኛበት ምሽት ነበር፡፡ ጉቲኤራ ከሌሊቱ ስምንት ሰዓት አካባቢ ሲሆን የውስጥ ሱሪዋን ብቻ እንደለበሰች ወደ መኝታ ክፍሉ መጣች፡፡
“አቢላዛር! አቢላዛር ድረስልኝ! እባክህ በሩን ቶሎ ክፈትልኝ!”
እያለቀሰች በሩን በሃይል መታቸው፡፡
አቢላዛር በዚያን ሰዓት በሆነ ቅዠት ላይ ነበረ፡፡ በሩ በሃይል ተንኳኳ፡፡ ተንጓጓ፡፡ በዚህ ጊዜ ከእንቅልፉ ባኖ ቢያዳምጥ፤ የእንጀራ እናቱ በእንባ ሲቃ በታፈነ ድምጽ ስትጣራ ሰማ፡፡ በሁኔታው በጣም
ተደናገጠና በሩን ከፈተው፡፡
የሚያየውን ነገር ማመን አቅቶት፤ አሁንም በህልሙ እንዳይሆን ተጠራጠራና፧ አይኖቹን አሻሽ፡፡ በርግጥም በህልሙ አልነበረም፡፡ በውኑ ነው፡፡
የጉቲኤራ ራቁት ገላ፣ ያገጠገጡ ጡቶቿ፤ ባለጥንድ አፈሙዝ ድግን መትረየስ መስለው፤ ከፊት ለፊቱ ተወድረዋል፡፡
ዓይኖቿ በማያቋርጥ የእንባ ምንጭ ይዋኛሉ፡፡
“ምን ሆንሽ ጐቲኤራ?” ደንግጦ ጠየቃት፡፡
“አነቁኝ፡፡ መጡብኝ ሊበሉኝ ነው” ወተወተች፡፡
“እነማናቸው? ማን አባቱ ነው ሊበላሽ የመጣው?”
በእንጀራ እናቱ ላይ እጁን የሰነዘረውን ጠላቱን ሊተናነቀው አይኖቹ በንዴት ቀልተው ጠየቃት፡፡
“ግዴለም ቆይ ቁጭ በል፡፡ አሁን ሄደዋል፡፡”
“ጅል፤ ነገር የማይገባህ ደደብ” አለችው በልቧ፡፡ እኒያ የቆሙ ጡቶቿ ያ ውብና ማራኪ ራቁት ሰውነቷ የማይታየው እውር አናደዳት፡፡
“ሰይጣኖች ናቸው፡፡ ሰዎች አይደሉም፡፡ ይኸውልህ እዚህ ላይ ነው በጣም የትጫኑኝ፡፡ ተመልከት እዚህ ጋ” የቀኝ እጁን ይዛ ጡቶቿ መካከል አስቀመጠችው፡፡
አቢላዛር በየዋህነት እዚያ ጡቶቿ ሥር የሚሰማትን ህመም እንዲወገድላት አሻሻት፡፡
በዚያን ሰዓት ጉቲኤራ ጦፋ በሃሣቧ ከዚያ በኋላ በሚፈጠረው
ትርኢትና፤ በትርኢቱ ውስጥ የሚስማትን የእርካታ ስሜት እያጣጣመችው ነበር፡፡
“በቃ እዚሁ እሆናለሁ ከአሁን በኋላ እዚያ ዳፍንታም ክፍል አልመለስም” አለችውና ሄዳ እሱ አልጋ ላይ ቁጭ አለች፡፡
“ብርድ ይመታሻል ልብስ ልበስ” ብሎ የራሱን ሸሚዝ እላይዋ ላይ ጣል ቢያደርገው ፤ ወደዚያ ውርውር አድርጋ...
“ይልቁን እሱን በደንብ አድርገህ እሽልኝ፡፡ ያለበለዚያ ያመኛል
በታዘዘው መሠረት እዚያ ጡቶቿ
ሥር፧ሰይጣኖቹ ያሳመሟትን ቦታ፤ ለማዳን ማሻሸት ቀጠለ፡፡ጉቲኤራ ደግሞ እንደዚያ
ጡቶቿን ሲያሻሽላት የምትሆነውን አጣች፡፡ እንደሰም ቀልጣ መፍሰስ ጀመረች።
ሙሉውን ሌሊት በእንባ እየታጠበች ብትለምነው ንዴቱ እየባሰበት እንጂ ሃሣቡን የመለወጥ አዝማሚያ ሳያሳይ ቀረ። በዚህ ሁኔታ በተደጋጋሚ ፈተነችው፡፡ አቢላዘር ግን ወይ ንቅንቅ! አለ፡፡
በመጨረሻም እንዳልተሳካላት ቁርጧን ስታውቅ፤ ልትበቀለው ቆርጣ ተነሳች፡፡
ሴራዋን ስትጎነጉን ሰነበተች፡፡ ባሏ ከሁለት ወር በኋላ ሲመጣ፣በናፍቆት ከመቀበል ይልቅ፤ እሳት ጎርሳ፤ እሳት ለብሳ፤ ተቀበለችው:: የሁለት ወር ሙሉ ናፍቆት አቃጥሎት ሲስማት አመናጨቀችው፡፡
“የጋብቻ ውላችንን አፍርስልኝ” ስትል ጮኽችበት ባትሮሊዮ በነገሩ ተደናግጦ ምክንያቱን ቢጠይቃት...
“ምንም እንኳን ባልወልደው፤ ልጅህ ፤ ልጄ ይሆናል ብዬ ነበር እዚህ ጣጣ ውስጥ የገባሁት፡፡ እሱ ግን ለሚስትነት ፈለገኝ” ብላ ከፍላጐቷ ውጭ አስገድዶ በግብረ ሥጋ የተገናኛት መሆኑን እያለቀሰች ነገረችው፡፡
ባትሮሊዮ እንደ አይኑ ብሌን የሚያየው አንድዬ ልጁ፣ እናትም አባትም ሆኖ ተሰቃይቶ፣ በሽንት ተጨማልቆ ያሳደገው የሚወደው ልጁ ተመልሶ እጁን ስለነከሰው ፤ ሀዘኑ ጣራውን አለፈና፤ ለዚህ ወደር ለሌለው ጥፋቱ ቅጣቱን ሲያውጠነጥንለት ዋለ፡፡በመጨረሻ የመጣላት ሃሣብ መግደል ቢሆንም፧ መግደል ብቻውን አላረካህ አለው፡፡ ከዚያ በላይ በቁሙ እያለ እንዲቀጣ ፈለገ፡፡
እንደዚያ በጥጋብ እንዲያነጠንጥ፤ እንደዚያ ያለውን አፀያፊ ሥራ እንዲሠራ፤ የገፋፋውን ችግሩን ከላዩ ላይ ሊያስወግድለት ወሰነና፤ከሌሊቱ ስድስት ሰዓት ላይ የመኝታ ቤቱን በር አስከፍቶት ገባ፡፡
አቢላዘር ከእንቅልፉ ባንኖና፤ በሁኔታው ተደናግጦ፡
“ምነው አባባ?” ሲል ጠየቀው፡፡
“ዝም በል!! የምትታዘዘውን ብቻ ትፈጽማለህ!!” ሲል ጠንካራ ትዕዛዝ ሰጠው፡፡አባቱ እሳት ለብሶ፤ እሳት ጉርሶ፤ ሲያይ ልጁ በአባቱ አዲስ ፀባይ ተደናግጦና፤ ግራ ተጋብቶ፤ የታዘዘውን ሁሉ በአክብሮት ይፈጽም ጀመር፡፡ራቁቱን አስቁሞ እጁንም እግሩንም አሰረው፡፡ ያለተቃውሞ
በአባቱ ትዕዛዝ መሠረት እጁንም፤ እግሩንም፤ ለገመድ ሰጠ፡፡
“በሽንትህ ተጨማልቄ፤ ያለ እናት ያሳደግኩህ አባትህ መሆኔን አውቀህ ፤ ቤቴን ትዳሬን አክብረህ ስለቆየኸኝ ፤የረጅም ዘመን ድካሜን ዋጋ ለመክፈል እንቅልፍ አጥተህ ስለጠበቅከኝ፤ ይህንን የዋልክልኝን ከፍተኛ የልጅነት ውለታህን ተቀብዬ፤ እኔም የአባትነት ውለታዬን
🔥2❤1👍1
በዚህ ልከፍልህ እገደዳለሁ፡፡” በማለት እንዲናገር ፋታ እንኳን ሳይስጠው! ከመቅጽበት ደብቆ የያዘውን ስለት በማውጣት ዐይኖቹ ላይ አወናጨፈና፤ እጁን ወደታች ሰንዝሮ ቢመትረው፣ ውድና ትንሿ አካሉ ከቀሪ አካሉ በመለየት መሬት ላይ ወድቃ ተንፈራፈረች፡፡ አቢላዛር
ባልሰራው ሀጢአት ወንድነቱን ተነጠቀ....
ትህትናም ይህንን የአቢላዛር ታሪክ ከራሷ የህይወት ገጠመኝ አዛምዳ፤በሀሳብ
ባህር ውስጥ ስትዳክር ቆየች፡፡ ንፁህነቷን
የሚያውቅላት አጥታ፤ የልቧን፤ የውስጧን የሚረዳላት አጥታ፤እሱ እንደዚያ በሀዘን ቅስሙ ተሰብሮ በምሬት ሲናገር፤ የሷም ቅስም አብሮት ተስብሮ ልቧ ከውስጥ ደም እያነባ መሆኑን ሳያውቅላት ቀርቶ ብሩክ ንግግሩን ጨረሰ፡፡ በምትወደው ሰው ዘንድ እንደዚያ ያለች ባለጌ ሆና
በመታየቷ እያዘነች፤ ከአልጋው ላይ ወረደችና ያበጠ ፊቷን ተጣጥባ፣
ልብሷን ለባብሳ፤ ጨረሰች፡፡ሁለቱም ምንም አይነት የምግብ ስሜት አልነበራቸውም፡፡ለወትሮው ጠዋት ሲነሱ ከሻምበል ቤት ከፍ ብላ ካለችው ግሮሰሪ
ገብተው፤ ጭማቂ ጠጥተው፤ ተጨዋውተው፤ ተሳስቀው፤ ነበር
የሚለያዩት፡፡ ዛሬ ግን እጅ ለእጅ ተያይዘው ከቤት ወጡ :: በልብ ግን
ተለያይተው....
የሱ ፍላጐት መጀመሪያ እሷን በታክሲ ከሸኛት በኋላ ለመሄድ ነበር፡፡
“ቆይ መጀመሪያ አንተ ሂድ፡፡ ሥራ ይረፍድብሃል፡፡ እኔ ቀስ ብዬ እደርሳለሁ” አለችው በሻከረው ድምጿ፡፡ ከዚያም ታክሲ አስቁሞ...
“በይ ትሁት እንዳትጠፊ፡፡ የማዘርን ሁኔታ እየደወልሽ ንገሪኝ፡፡ አንዱዓለምና አዜብን ሰላም በይልኝ እሺ? ቻው በማለት
ከተሰናበታት በኋላ እጁን በታክሲው የበር መስታወት ውስጥ አውለበለበላት፡፡
ዓይኖቿ ቅዝዝ ብለው፤ ታክሲው ከዓይኗ እስኪሰወር ድረስ በቆመችበት ቀረች፡፡ እንባዋ ፈስሶ ተንጠፍጥፎ አልቋል፡፡ አሁን
የምታፈሰው እንባ የላትም፡፡ ቆሽቷ እርር ድብን እያለ፣ ደም እያለቀስ፣ የመጨረሻውን ስንብት እሷም እጆቿን በማውለብለብ ተሰናብታው፤ በትካዜ ነብዛና፤ በባዶነት ስሜት ተውጣ፤ ወደሰፈሯ በሚያደርሳት ታክሲ ውስጥ ገባች፡፡...
✨ይቀጥላል✨
ለአስተያየቶ @atronosebot ን ይጠቀሙ ለወዳጆ #Share እያደረጉ
ባልሰራው ሀጢአት ወንድነቱን ተነጠቀ....
ትህትናም ይህንን የአቢላዛር ታሪክ ከራሷ የህይወት ገጠመኝ አዛምዳ፤በሀሳብ
ባህር ውስጥ ስትዳክር ቆየች፡፡ ንፁህነቷን
የሚያውቅላት አጥታ፤ የልቧን፤ የውስጧን የሚረዳላት አጥታ፤እሱ እንደዚያ በሀዘን ቅስሙ ተሰብሮ በምሬት ሲናገር፤ የሷም ቅስም አብሮት ተስብሮ ልቧ ከውስጥ ደም እያነባ መሆኑን ሳያውቅላት ቀርቶ ብሩክ ንግግሩን ጨረሰ፡፡ በምትወደው ሰው ዘንድ እንደዚያ ያለች ባለጌ ሆና
በመታየቷ እያዘነች፤ ከአልጋው ላይ ወረደችና ያበጠ ፊቷን ተጣጥባ፣
ልብሷን ለባብሳ፤ ጨረሰች፡፡ሁለቱም ምንም አይነት የምግብ ስሜት አልነበራቸውም፡፡ለወትሮው ጠዋት ሲነሱ ከሻምበል ቤት ከፍ ብላ ካለችው ግሮሰሪ
ገብተው፤ ጭማቂ ጠጥተው፤ ተጨዋውተው፤ ተሳስቀው፤ ነበር
የሚለያዩት፡፡ ዛሬ ግን እጅ ለእጅ ተያይዘው ከቤት ወጡ :: በልብ ግን
ተለያይተው....
የሱ ፍላጐት መጀመሪያ እሷን በታክሲ ከሸኛት በኋላ ለመሄድ ነበር፡፡
“ቆይ መጀመሪያ አንተ ሂድ፡፡ ሥራ ይረፍድብሃል፡፡ እኔ ቀስ ብዬ እደርሳለሁ” አለችው በሻከረው ድምጿ፡፡ ከዚያም ታክሲ አስቁሞ...
“በይ ትሁት እንዳትጠፊ፡፡ የማዘርን ሁኔታ እየደወልሽ ንገሪኝ፡፡ አንዱዓለምና አዜብን ሰላም በይልኝ እሺ? ቻው በማለት
ከተሰናበታት በኋላ እጁን በታክሲው የበር መስታወት ውስጥ አውለበለበላት፡፡
ዓይኖቿ ቅዝዝ ብለው፤ ታክሲው ከዓይኗ እስኪሰወር ድረስ በቆመችበት ቀረች፡፡ እንባዋ ፈስሶ ተንጠፍጥፎ አልቋል፡፡ አሁን
የምታፈሰው እንባ የላትም፡፡ ቆሽቷ እርር ድብን እያለ፣ ደም እያለቀስ፣ የመጨረሻውን ስንብት እሷም እጆቿን በማውለብለብ ተሰናብታው፤ በትካዜ ነብዛና፤ በባዶነት ስሜት ተውጣ፤ ወደሰፈሯ በሚያደርሳት ታክሲ ውስጥ ገባች፡፡...
✨ይቀጥላል✨
ለአስተያየቶ @atronosebot ን ይጠቀሙ ለወዳጆ #Share እያደረጉ