#ለልደቴ
እጣ ፈንታ
ባልመረጥሁት ዘመን፣ ባልመረጥኩት ቦታ
ጎዳና ላይ አውጥቶኝ
እንቅፋት በየርምጃው፣ ተለክቶ ተሰጥቶኝ
ሲሻኝ እየሸሸሁ፣ ሲሻኝ እየተዋጋሁ
እንቅፋቴን በባዶ እግሬ፣ እንደ እንቧይ እየለጋሁ
ሕምምን እየሸወድኩ፣ ሞትን እያዘናጋሁ።
መኖር ሳልጠላ
ግና ለመኖር ብዬ፤ የግብር እንጀራን ሳልበላ
አሜን የሚል ቃል ሳይወጣኝ
በጌቶች ፊት በፍርሃት፣ ጎንበስ ጎንበስ ሳያቃጣኝ
ነፃነቴን ከጥልቁ ሥር፣ እንደ ብርቅ አሳ አስግሬ
ያሻኝን ተናግሬ
ተጨብጭቦልኝ
አንዳንዴም ተወግሬ
ያለ አጀብ ያለጋሻ ጃግሬ
ባሻኝ እየገሰገስኩ
እንደ ወፍ በነፃነት፣ አገር ምድሩን እያዳረስኩ
በመረጥሁት ዛፍ ስር ተኝቼ
በጅሎች ካብ ስር ሸንቼ
እያወጋሁ፣ እየገጠምኩ፣ እያለመጥሁ፣ እያላገጥሁ
እንባዎቼን በቃል ምትሐት፣ ወደ ሣቅ እየለወጥሁ፡
እየጣልኩ እየወደቅሁ፤ እየማቀቅሁ እየደላኝ
እንሆ አርባ አመት ሞላኝ!
🔘በዕውቀቱ ስዩም🔘
እጣ ፈንታ
ባልመረጥሁት ዘመን፣ ባልመረጥኩት ቦታ
ጎዳና ላይ አውጥቶኝ
እንቅፋት በየርምጃው፣ ተለክቶ ተሰጥቶኝ
ሲሻኝ እየሸሸሁ፣ ሲሻኝ እየተዋጋሁ
እንቅፋቴን በባዶ እግሬ፣ እንደ እንቧይ እየለጋሁ
ሕምምን እየሸወድኩ፣ ሞትን እያዘናጋሁ።
መኖር ሳልጠላ
ግና ለመኖር ብዬ፤ የግብር እንጀራን ሳልበላ
አሜን የሚል ቃል ሳይወጣኝ
በጌቶች ፊት በፍርሃት፣ ጎንበስ ጎንበስ ሳያቃጣኝ
ነፃነቴን ከጥልቁ ሥር፣ እንደ ብርቅ አሳ አስግሬ
ያሻኝን ተናግሬ
ተጨብጭቦልኝ
አንዳንዴም ተወግሬ
ያለ አጀብ ያለጋሻ ጃግሬ
ባሻኝ እየገሰገስኩ
እንደ ወፍ በነፃነት፣ አገር ምድሩን እያዳረስኩ
በመረጥሁት ዛፍ ስር ተኝቼ
በጅሎች ካብ ስር ሸንቼ
እያወጋሁ፣ እየገጠምኩ፣ እያለመጥሁ፣ እያላገጥሁ
እንባዎቼን በቃል ምትሐት፣ ወደ ሣቅ እየለወጥሁ፡
እየጣልኩ እየወደቅሁ፤ እየማቀቅሁ እየደላኝ
እንሆ አርባ አመት ሞላኝ!
🔘በዕውቀቱ ስዩም🔘
#ህመም_ያዘለ_ፍቅር
፡
፡
#ክፍል_ስምንት
፡
፡
#በክፍለማርያም
...ጩሀቷን አቀለጠችዉ
ፍፁም ያልጠበቀዉ እና ያላሰበዉ ነገር ስለተፈጠረ ዉሀ ሆኖ ቀረ እግሮቹ መንቀጥቀጥ ጀምረዋል
የቤዛዊት መታመም አሁን ሁሉ ነገር ግልፅ ሆነለት
ነገር ግን ከረፈደ በኃላ ነዉ ምንም ማረግ አልቻለም።
በተቀመጠበት አልጋ የቤዛዊት ጩሀት ጆሮዉ ላይ ያስተጋባል
ጭ ዉ የሚል ስሜት ጆሮዉን አልፎ አይምሮዉ
ዉስጥ ያለማቋረጥ ይዞራል።
"ደፈረኝ"
የሚሉ ቃላት ከጩሀቱ ገዝፈዉ ይሰሙታል ነገር ግን
ከአልጋዉ ተነስቶ እንኳን ለመቆም አቅም አጣ።
የቤዛዊትን ጩሀት የሰሙ የፍፁም አከራዮች ከነሱ አልፎ
የሰፈሩ ነዋሪወች ጠባቡን የፍፁምን ቤት
በርግደዉ ሲገቡ ጩሀቱን የሰሙ በአቅራቢያዉ የነበሩ
የፖሊስ አባሎችም ተከታትለዉ ገቡ።
ቤዛዊት በፍጥነት ልብሷን ለባብሳ የፍፁም ቤት አከራይ
ሴትዮ ላይ ተጠመጠመችባቸዉ።
ፍፁምን የተከራየበት አካባቢ የነበሩ ወጣቶች እንደ በ'ዳይ በጥያቄ እያዋከቡት ነዉ።
ከፓሊሶቹ አንዱ
"ልብስ ደርብ እና ለጥያቄ ጣብያ እንሄድ"
ስላለዉ ፍፁም በሀፍረት እና በድንጋጤ አጠገቡ
ወልቆ የተቀመጠዉን ሸሚዙን እየለበሰ ቤዛዊትን ለመፈለግ አይኖቹን ቤቱ ዉስጥ ወሬ ለማድመቅ የቆሙትን
ሰወች ማየት ጀመረ የሁሉም ሰዉ ፊት እሱን በንቀት አስተያየት እያዩት ነዉ አከራዩም ሳይቀሩ
ተለወጡበት እየገላመጡት ነዉ።
ቤዛዊት ግን ከሰወቹ መሀል የለችም በግርግሩ ወሀል ወጥታ ሄዳለች።
ፍፁም በምሽት ፖሊስ ጣብያ አግዳሚ ላይ ቁጭ ብሎ
ማሰብ ተስኖት ትካዜ ዉስጥ ገብቶ የመርማሪዉ ፖሊስ ድምፅ አባነነዉ።
ለመርማሪዉ የተጠየቀዉን ሀሉ መመለስ ጀመረ ወደ መጨረሻ ለተጠየቀዉ መልስ ቤዛዊት ፍቅረኛዉ እንደሆነች
እና በጊዜያዊ ፀብ ከሌላ ሴት ጋ አይታዉ በስህተት ተርጉማዉ እንደተጋጩ አርጎ ነግሯቸዉ ከሳሽ ከመጣ
ብለዉ እዛዉ አሳድረዉት በነጋታዉ ከረፋፈደ በኃላ ለቀቁት።
ከፖሊስ ጣብያዉ እንደወጣ በተስፋ መቁረጥ ዉስጥ ሆኖ ቤዛዊትን እየረገማት እንባ እየተናነቀዉ ላለማልቀስ
ከራሱ ጋር እየታገለ ከተከራየበት ቤት ደረሰ።
ገና የግቢዉን በር ሲገባ በፊት በፈገግታ እና በፍቅር የሚያዩት አከራዩ እሳት ጎርሰዉ እና ተኮሳትረዉ ጠበቁት
"ዛሬዉኑ ቤቴን ለቀህ እንድትወጣ"
ፍፁም ንፁህነቱን ሊያወራ ሲሞክር ጉሮሮዉ ደረቀበት
ቃላቶች ከአፉ ማዉጣት አቃተዉ
"እ እ ማዘር..."
"ምንም ወሬ አልፈልግም ዉልቅ በል"
ሁለት ቦታ የታጠፈ ወረቀት በእጁ እየሰጡት ።
ወደ ቤታቸዉ
"እንዲህ ነችና"እያሉ ገቡ።
ቤቱ ክፍት አድሮ ነዉ የዋለዉ እንደዛ የተስተካከለ እና
ዉበት ያለዉ ቤት ምንቅርቅሩ ወጥቷል በቆመበት እጁ ላይ
ያለዉ ወረቀት የማን እንደሆነና ምን እንደሚል ለማንበብ ገለጠዉ።
የቤዛዊት እጅ ፅሁፍ ነዉ እስዋ ናት በወረቀት አየፃፈች መስጠት ያስለመደችዉ ገና ሳያነበዉ እንባዉ ወረቀቱ ላይ ዱ ብ ዱብ ማለት ጀመረ አይኖቹ በእንባዉ ጭጋግ
ስለተሸፈኑ ማንበብ አልቻለም።
ቤዛዊትን ከልቡ ወዷት ነበር "ፍቅር ይሄ ነዉ" እያለ
ለራሱ የማይመልሰዉ ጥያቄ እየጠየቀ እንባዉን
በቀኝ እጁ እየጠረገ ወረቀቱን ድጋሜ አየዉ።
"ፍፁም ምን እንደሆንኩ...ምን እንዳረኩ አላዉቅም..
ማጥፋቴ ጠዋት ነዉ የገባኝ
እወድሃለሁ
ይቅርታ አርግልኝ
አንተን አጥቼ ግን መኖር አልችልም እራሴን አጠፋለሁ"
እየቀለደችበት መሰለዉ ስለሚያማት ይሆናልም ብሎ አሰበ
ነገር ግን ንዴቱ ስለበለጠበት ወረቀቱን ቅድድድ አርጎ መሬት ላይ ወርዉሮት ሌላ ቤት ለመፈለግ ቤቱ እንኳን
ሳይዘጋ ወደ ደጅ ወጣ።
ደላሎች ወደ ሚቆሙበት መንገድ እየተጎዘ
በሀሳብ ብቻዉን እያሰበ ሲጎዝ ከጀርባዉ
የሆነ ነገር ዉርር አረገዉ እየተጫጫነዉ ዞረ
ቤዛዊት ነጭ የሀበሻ ቀሚስ ለብሳ
በእጇ ቀይ አበባ ይዛ እየተከተለችዉ ነበር.....
💫ይቀጥላል💫
ለአስተያየቶ @atronosebot ን ይጠቀሙ መልካም ምሽት። 🙏
፡
፡
#ክፍል_ስምንት
፡
፡
#በክፍለማርያም
...ጩሀቷን አቀለጠችዉ
ፍፁም ያልጠበቀዉ እና ያላሰበዉ ነገር ስለተፈጠረ ዉሀ ሆኖ ቀረ እግሮቹ መንቀጥቀጥ ጀምረዋል
የቤዛዊት መታመም አሁን ሁሉ ነገር ግልፅ ሆነለት
ነገር ግን ከረፈደ በኃላ ነዉ ምንም ማረግ አልቻለም።
በተቀመጠበት አልጋ የቤዛዊት ጩሀት ጆሮዉ ላይ ያስተጋባል
ጭ ዉ የሚል ስሜት ጆሮዉን አልፎ አይምሮዉ
ዉስጥ ያለማቋረጥ ይዞራል።
"ደፈረኝ"
የሚሉ ቃላት ከጩሀቱ ገዝፈዉ ይሰሙታል ነገር ግን
ከአልጋዉ ተነስቶ እንኳን ለመቆም አቅም አጣ።
የቤዛዊትን ጩሀት የሰሙ የፍፁም አከራዮች ከነሱ አልፎ
የሰፈሩ ነዋሪወች ጠባቡን የፍፁምን ቤት
በርግደዉ ሲገቡ ጩሀቱን የሰሙ በአቅራቢያዉ የነበሩ
የፖሊስ አባሎችም ተከታትለዉ ገቡ።
ቤዛዊት በፍጥነት ልብሷን ለባብሳ የፍፁም ቤት አከራይ
ሴትዮ ላይ ተጠመጠመችባቸዉ።
ፍፁምን የተከራየበት አካባቢ የነበሩ ወጣቶች እንደ በ'ዳይ በጥያቄ እያዋከቡት ነዉ።
ከፓሊሶቹ አንዱ
"ልብስ ደርብ እና ለጥያቄ ጣብያ እንሄድ"
ስላለዉ ፍፁም በሀፍረት እና በድንጋጤ አጠገቡ
ወልቆ የተቀመጠዉን ሸሚዙን እየለበሰ ቤዛዊትን ለመፈለግ አይኖቹን ቤቱ ዉስጥ ወሬ ለማድመቅ የቆሙትን
ሰወች ማየት ጀመረ የሁሉም ሰዉ ፊት እሱን በንቀት አስተያየት እያዩት ነዉ አከራዩም ሳይቀሩ
ተለወጡበት እየገላመጡት ነዉ።
ቤዛዊት ግን ከሰወቹ መሀል የለችም በግርግሩ ወሀል ወጥታ ሄዳለች።
ፍፁም በምሽት ፖሊስ ጣብያ አግዳሚ ላይ ቁጭ ብሎ
ማሰብ ተስኖት ትካዜ ዉስጥ ገብቶ የመርማሪዉ ፖሊስ ድምፅ አባነነዉ።
ለመርማሪዉ የተጠየቀዉን ሀሉ መመለስ ጀመረ ወደ መጨረሻ ለተጠየቀዉ መልስ ቤዛዊት ፍቅረኛዉ እንደሆነች
እና በጊዜያዊ ፀብ ከሌላ ሴት ጋ አይታዉ በስህተት ተርጉማዉ እንደተጋጩ አርጎ ነግሯቸዉ ከሳሽ ከመጣ
ብለዉ እዛዉ አሳድረዉት በነጋታዉ ከረፋፈደ በኃላ ለቀቁት።
ከፖሊስ ጣብያዉ እንደወጣ በተስፋ መቁረጥ ዉስጥ ሆኖ ቤዛዊትን እየረገማት እንባ እየተናነቀዉ ላለማልቀስ
ከራሱ ጋር እየታገለ ከተከራየበት ቤት ደረሰ።
ገና የግቢዉን በር ሲገባ በፊት በፈገግታ እና በፍቅር የሚያዩት አከራዩ እሳት ጎርሰዉ እና ተኮሳትረዉ ጠበቁት
"ዛሬዉኑ ቤቴን ለቀህ እንድትወጣ"
ፍፁም ንፁህነቱን ሊያወራ ሲሞክር ጉሮሮዉ ደረቀበት
ቃላቶች ከአፉ ማዉጣት አቃተዉ
"እ እ ማዘር..."
"ምንም ወሬ አልፈልግም ዉልቅ በል"
ሁለት ቦታ የታጠፈ ወረቀት በእጁ እየሰጡት ።
ወደ ቤታቸዉ
"እንዲህ ነችና"እያሉ ገቡ።
ቤቱ ክፍት አድሮ ነዉ የዋለዉ እንደዛ የተስተካከለ እና
ዉበት ያለዉ ቤት ምንቅርቅሩ ወጥቷል በቆመበት እጁ ላይ
ያለዉ ወረቀት የማን እንደሆነና ምን እንደሚል ለማንበብ ገለጠዉ።
የቤዛዊት እጅ ፅሁፍ ነዉ እስዋ ናት በወረቀት አየፃፈች መስጠት ያስለመደችዉ ገና ሳያነበዉ እንባዉ ወረቀቱ ላይ ዱ ብ ዱብ ማለት ጀመረ አይኖቹ በእንባዉ ጭጋግ
ስለተሸፈኑ ማንበብ አልቻለም።
ቤዛዊትን ከልቡ ወዷት ነበር "ፍቅር ይሄ ነዉ" እያለ
ለራሱ የማይመልሰዉ ጥያቄ እየጠየቀ እንባዉን
በቀኝ እጁ እየጠረገ ወረቀቱን ድጋሜ አየዉ።
"ፍፁም ምን እንደሆንኩ...ምን እንዳረኩ አላዉቅም..
ማጥፋቴ ጠዋት ነዉ የገባኝ
እወድሃለሁ
ይቅርታ አርግልኝ
አንተን አጥቼ ግን መኖር አልችልም እራሴን አጠፋለሁ"
እየቀለደችበት መሰለዉ ስለሚያማት ይሆናልም ብሎ አሰበ
ነገር ግን ንዴቱ ስለበለጠበት ወረቀቱን ቅድድድ አርጎ መሬት ላይ ወርዉሮት ሌላ ቤት ለመፈለግ ቤቱ እንኳን
ሳይዘጋ ወደ ደጅ ወጣ።
ደላሎች ወደ ሚቆሙበት መንገድ እየተጎዘ
በሀሳብ ብቻዉን እያሰበ ሲጎዝ ከጀርባዉ
የሆነ ነገር ዉርር አረገዉ እየተጫጫነዉ ዞረ
ቤዛዊት ነጭ የሀበሻ ቀሚስ ለብሳ
በእጇ ቀይ አበባ ይዛ እየተከተለችዉ ነበር.....
💫ይቀጥላል💫
ለአስተያየቶ @atronosebot ን ይጠቀሙ መልካም ምሽት። 🙏
👍4
#ሀዘንን_በደስታ
ማልቀሴ ቢረዝም
መቋጫው ቢጠፋኝ
ማልቀስና መሳቅ
ማልቀስ ቢሆንብኝ
ራሴን ጠየኩኝ
ለቅሶዬን በሳቅ መልክ
አርጎ እንዲቆጥርልኝ
ሜዳ ነው ገደሉ
ከዛማ ይሻለኛል
በቀሪው ዘመኔም
ደስታ ይሰጠኛል
ውስጤ ያልቅስ እንጂ
እኔ ምን ገዶኛል፡፡
🔘ፋሲል ሃይሉ🔘
ማልቀሴ ቢረዝም
መቋጫው ቢጠፋኝ
ማልቀስና መሳቅ
ማልቀስ ቢሆንብኝ
ራሴን ጠየኩኝ
ለቅሶዬን በሳቅ መልክ
አርጎ እንዲቆጥርልኝ
ሜዳ ነው ገደሉ
ከዛማ ይሻለኛል
በቀሪው ዘመኔም
ደስታ ይሰጠኛል
ውስጤ ያልቅስ እንጂ
እኔ ምን ገዶኛል፡፡
🔘ፋሲል ሃይሉ🔘
Forwarded from አትሮኖስ via @Qualitymovbot
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
#ህመም_ያዘለ_ፍቅር
፡
፡
#ክፍል_ዘጠኝ
፡
፡
#በክፍለማርያም
...አበባ ይዛ እየተከተለችዉ ነበር
ፍፁም ገና እንዳያት እንደ ሁል ጊዜዉ ዝም ሊላት አቅም ስላጣ።
"ምን ፈልገሽ መጣሽ!!"
ሲል እየጮሀ ፊት ለፊትዋ ቆመ
ግንባሩ ላይ ያሉት የደም ስሮች ፊቱ ላይ ገዝፈዉ ይታያሉ
በጥፊ መምታት አስቦ እጃቹን ካወራጨ በኃላ ፊትዋ ላይ ያለዉ የልመና አስተያየት
ከእንባዋ ጋ ተጨምሮ አላረገዉም የዘረጋዉን እጅ ኪሱ ዉስጥ ከቶ
"እባክሽ ተይኝ ልለምንሽ ተይኝ"
ድምፁ ሳይታወቀዉ ጮክ ብሎ ስለነበር
መንገዱ ላይ የሚያልፋ የሚያገድመዉ እየዞረ ሲያዩዋቸዉ
ቤዛዊትን በቆመችበት ጥሏት ሄደ።
ፍፁም አሁን ስለቤዛዊት ላለማሰብ እና ላለማስታወስ እየታገለ
አነስተኛ መኪና እቃዉን የሚጭንበት አናግሮ
አዲስ ደላላዉ ወዳገኘለት ቤት ለመግባት
እቃዉን ማስተካከል ጀመረ።
ቤዛዊት አበባዉን እንደያዘች እያለቀሰች ወደ ቤቷ ገባች ቤትዋ ዉስጥ ወደ ሳሎን እንደገባች እናትዋ እና እህቷ
ተቀምጠዉ ጠበቋት።
"ምን ሆንሽ ልጄ"
እያሉ በልጃቸው የማይጨክን እናትዋ ሮጠዉ ፊትዋን ለመደባበስ ሲሞክሩ
"እንዳትነኪኝ እንደዉም እሞትላችሁዋለሁ"
እያለች ወደ መኝታ ክፍሎ እየሮጠች ሄደች።
እናትዋ ቤዛዊት እንደዚህ አይነት ቃላት ሲያማት ሲያማት ስለምትናገር ብዙም አልተደናገጡም ግን የዛሬዉ
የተለየ የመሰላቸዉ አበባ በእጇ ይዛ ስላዩ ተጨንቀዉ ተከትለዋት እሮጡ
"ልጄ ልግባ?"
አሏት ሆዳቸዉ ስፍስፍ እያለ
"ማንንም ማናገር አልፈልግም"
አለች ቤዛዊት እያለቀሰች ስለሆነ ሳግዋ እየተናነቃት
በመሀል ታላቅ እህቷ እናታቸዉን ቀነስ ባለ ድምፅ
"እኔ አዋራታለሁ እማ አንቺ አትጨነቂ"
ብላ የቤዛዊትን የመኝታ ቤት በር ከፍታ ገባች
መልሳ ዘግታዉ በዝግታ ትራስ ታቅፋ
የምታለቅሰዉ እህቷ ጎን ተቀመጠች።
"ቤዚ ምን ሆነሽ ነዉ"
ዝም አለቻት
"ንገሪኝ እኔ እህትሽ አደለሁ ምንም ይሁን እረዳሻለሁ"
"ለነ አባቢ" አትናገሪም እያለች ቀና አለች
"አዎ ቃል እገባለሁ ማልቀስ አሁን አቁሚና ንገሪኝ"
አለቻት በእጇ እየደባበሰቻት።
ቤዛዊት አንድ ሳታስቀር እዉነቱን ነገረቻት ፍፁምን እንደምትወደዉ
አስተማሪዋ እንደሆነ ሌላዉ ደሞ በፊት ስትክደዉ የነበረዉ
እንደሚያማት እርግጠኛ እንደሆነች እና
ፍፁምንም እንዳስከፋችዉ አንድ ሳታስቀር ሁሉንም ነገረቻት።
እህቷም ቀለል አርጋ
"በቃ ለዚህ ነዉ ዋናዉ አንቻ ጥፋትሽን ማመንሽ ነዉ
ስለ ህመምሽ ደሞ አትጨነቂ ህክምና ታገኛለሽ
ትድኛለሽ ማሰብ የለብሽም ፍፁምን ደሞ ነገ ትምህር ቤታችሁ ሄጄ አዋራዋለሁ"
አለቻት
ቤዛዊት አይሆንም አሁኑኑ አዋሪዉ ተናዶብኛል ይጠላኛል
ብላ ስላስቸገረቻት የቤቱን አድራሻ ተቀብላ
ፍፁምን ለማዋራት ታላቅ እህቷ ወጣች።
በሰወች ጥቆማ የፍፁምን ግቢ አገኘችዉ
በሩጋ እቃ የተጫነበት መኪና ቆሞል ወደ ሹፌሩ ጠጋ ብላ
"ፍፁም የሚባል ሰዉ ታዉቃለህ"
እያለችዉ
ፍፁም እራሱ ፍራሹን ተሸክሞ መኪናዉ ላይ ከጫነዉ በኋላ
"እኔ ነኝ"
አላት በጥርጣሬ ማን ናት ምን ፈልጋ ነዉ እያለ
"ይቅርታ አታዉቀኝም ትርሲት እባላለሁ"
እጇን ዘረጋችለት
ፍፁም እያለ የዘረጋችለትን እጇች ጨበጣቸዉ
"ማዉራት ትችላለህ ቁጭ ብለን?"
ጠየቀችዉ
አንዴ ወደ መኪናዉ አንዴ ቤት ዉስጥ ስለቀሩት እቃወች እያሰበ
"እዚሁ ማዉራት አንችልም"
አላት ያለበት ሁኔታ ተቀምጦ ለማዉረራት እንደማይመች
በአይኑ እያሳያት
"እሺ የቤዛዊት እህትነኝ ስለሷ ላዋራክ ነበር"
ፍፁም የቤዛዊት ስም ሲነሳ ፍቅሩ አገረሸበት
ቅድም ያለችዉን ሲያስታዉስ ደንግጦ
"ምን ሆነች"
አላት ሰፍ ብሎ ትርሲት የእህቷን ስም ስትነግረዉ ባየችዉ ነገር
ይወዳታል ያስብላታል እያለች ነበር ስልኳ ሲጠራም ልብ አላለችም
"ተረጋጋ ምንም አልሆነችም ይቅርታ ስልኩን ላንሳዉ ማዘር ናት" ብላ የስልኩን ማንሻ ጫር አድርጋ ወደ ጆሮዋ አሰጠጋችዉ
እናትዋ እየጮሁ እያለቀሱ ነዉ
ስልኩን ይዛ መንቀጥቀጥ ጀመረች።
💫ይቀጥላል💫
ለአስተያየቶ @atronosebot ን ይጠቀሙ መልካም ምሽት። 🙏
፡
፡
#ክፍል_ዘጠኝ
፡
፡
#በክፍለማርያም
...አበባ ይዛ እየተከተለችዉ ነበር
ፍፁም ገና እንዳያት እንደ ሁል ጊዜዉ ዝም ሊላት አቅም ስላጣ።
"ምን ፈልገሽ መጣሽ!!"
ሲል እየጮሀ ፊት ለፊትዋ ቆመ
ግንባሩ ላይ ያሉት የደም ስሮች ፊቱ ላይ ገዝፈዉ ይታያሉ
በጥፊ መምታት አስቦ እጃቹን ካወራጨ በኃላ ፊትዋ ላይ ያለዉ የልመና አስተያየት
ከእንባዋ ጋ ተጨምሮ አላረገዉም የዘረጋዉን እጅ ኪሱ ዉስጥ ከቶ
"እባክሽ ተይኝ ልለምንሽ ተይኝ"
ድምፁ ሳይታወቀዉ ጮክ ብሎ ስለነበር
መንገዱ ላይ የሚያልፋ የሚያገድመዉ እየዞረ ሲያዩዋቸዉ
ቤዛዊትን በቆመችበት ጥሏት ሄደ።
ፍፁም አሁን ስለቤዛዊት ላለማሰብ እና ላለማስታወስ እየታገለ
አነስተኛ መኪና እቃዉን የሚጭንበት አናግሮ
አዲስ ደላላዉ ወዳገኘለት ቤት ለመግባት
እቃዉን ማስተካከል ጀመረ።
ቤዛዊት አበባዉን እንደያዘች እያለቀሰች ወደ ቤቷ ገባች ቤትዋ ዉስጥ ወደ ሳሎን እንደገባች እናትዋ እና እህቷ
ተቀምጠዉ ጠበቋት።
"ምን ሆንሽ ልጄ"
እያሉ በልጃቸው የማይጨክን እናትዋ ሮጠዉ ፊትዋን ለመደባበስ ሲሞክሩ
"እንዳትነኪኝ እንደዉም እሞትላችሁዋለሁ"
እያለች ወደ መኝታ ክፍሎ እየሮጠች ሄደች።
እናትዋ ቤዛዊት እንደዚህ አይነት ቃላት ሲያማት ሲያማት ስለምትናገር ብዙም አልተደናገጡም ግን የዛሬዉ
የተለየ የመሰላቸዉ አበባ በእጇ ይዛ ስላዩ ተጨንቀዉ ተከትለዋት እሮጡ
"ልጄ ልግባ?"
አሏት ሆዳቸዉ ስፍስፍ እያለ
"ማንንም ማናገር አልፈልግም"
አለች ቤዛዊት እያለቀሰች ስለሆነ ሳግዋ እየተናነቃት
በመሀል ታላቅ እህቷ እናታቸዉን ቀነስ ባለ ድምፅ
"እኔ አዋራታለሁ እማ አንቺ አትጨነቂ"
ብላ የቤዛዊትን የመኝታ ቤት በር ከፍታ ገባች
መልሳ ዘግታዉ በዝግታ ትራስ ታቅፋ
የምታለቅሰዉ እህቷ ጎን ተቀመጠች።
"ቤዚ ምን ሆነሽ ነዉ"
ዝም አለቻት
"ንገሪኝ እኔ እህትሽ አደለሁ ምንም ይሁን እረዳሻለሁ"
"ለነ አባቢ" አትናገሪም እያለች ቀና አለች
"አዎ ቃል እገባለሁ ማልቀስ አሁን አቁሚና ንገሪኝ"
አለቻት በእጇ እየደባበሰቻት።
ቤዛዊት አንድ ሳታስቀር እዉነቱን ነገረቻት ፍፁምን እንደምትወደዉ
አስተማሪዋ እንደሆነ ሌላዉ ደሞ በፊት ስትክደዉ የነበረዉ
እንደሚያማት እርግጠኛ እንደሆነች እና
ፍፁምንም እንዳስከፋችዉ አንድ ሳታስቀር ሁሉንም ነገረቻት።
እህቷም ቀለል አርጋ
"በቃ ለዚህ ነዉ ዋናዉ አንቻ ጥፋትሽን ማመንሽ ነዉ
ስለ ህመምሽ ደሞ አትጨነቂ ህክምና ታገኛለሽ
ትድኛለሽ ማሰብ የለብሽም ፍፁምን ደሞ ነገ ትምህር ቤታችሁ ሄጄ አዋራዋለሁ"
አለቻት
ቤዛዊት አይሆንም አሁኑኑ አዋሪዉ ተናዶብኛል ይጠላኛል
ብላ ስላስቸገረቻት የቤቱን አድራሻ ተቀብላ
ፍፁምን ለማዋራት ታላቅ እህቷ ወጣች።
በሰወች ጥቆማ የፍፁምን ግቢ አገኘችዉ
በሩጋ እቃ የተጫነበት መኪና ቆሞል ወደ ሹፌሩ ጠጋ ብላ
"ፍፁም የሚባል ሰዉ ታዉቃለህ"
እያለችዉ
ፍፁም እራሱ ፍራሹን ተሸክሞ መኪናዉ ላይ ከጫነዉ በኋላ
"እኔ ነኝ"
አላት በጥርጣሬ ማን ናት ምን ፈልጋ ነዉ እያለ
"ይቅርታ አታዉቀኝም ትርሲት እባላለሁ"
እጇን ዘረጋችለት
ፍፁም እያለ የዘረጋችለትን እጇች ጨበጣቸዉ
"ማዉራት ትችላለህ ቁጭ ብለን?"
ጠየቀችዉ
አንዴ ወደ መኪናዉ አንዴ ቤት ዉስጥ ስለቀሩት እቃወች እያሰበ
"እዚሁ ማዉራት አንችልም"
አላት ያለበት ሁኔታ ተቀምጦ ለማዉረራት እንደማይመች
በአይኑ እያሳያት
"እሺ የቤዛዊት እህትነኝ ስለሷ ላዋራክ ነበር"
ፍፁም የቤዛዊት ስም ሲነሳ ፍቅሩ አገረሸበት
ቅድም ያለችዉን ሲያስታዉስ ደንግጦ
"ምን ሆነች"
አላት ሰፍ ብሎ ትርሲት የእህቷን ስም ስትነግረዉ ባየችዉ ነገር
ይወዳታል ያስብላታል እያለች ነበር ስልኳ ሲጠራም ልብ አላለችም
"ተረጋጋ ምንም አልሆነችም ይቅርታ ስልኩን ላንሳዉ ማዘር ናት" ብላ የስልኩን ማንሻ ጫር አድርጋ ወደ ጆሮዋ አሰጠጋችዉ
እናትዋ እየጮሁ እያለቀሱ ነዉ
ስልኩን ይዛ መንቀጥቀጥ ጀመረች።
💫ይቀጥላል💫
ለአስተያየቶ @atronosebot ን ይጠቀሙ መልካም ምሽት። 🙏
#ህመም_ያዘለ_ፍቅር
፡
፡
#ክፍል_አስር
፡
፡
#በክፍለማርያም
...መንቀጥቀጥ ጀመረች
ወድያዉ ስልኳን ወደ ቦርሳዋ በድንጋጤ እየከተተች
"ቤዛዊት ስለሚያማት ነዉ ተረዳት ደሞም ትወድሀለች"
ድምፅዋም በፍርሀት እየተንቀጠቀጠ ነዉ።
ፍፁም የፊትዋን መለዋወጥ አይቶ
"ምን ሰምተሽ ነዉ?"
አላት ለአመል የመስማትም ያለመስማትም ፍላጎት አጥቶ
"ምን እንደተፈጠረ አላወኩም ግን ቤዛዊት ሆስፒታል ናት
እኔም መሄድ አለብኝ በቅርቡ ተገናኝተን ግን ማዉራት አለብን"
ብላዉ የሱን መልስ ሳትጠብቅ
ጥላዉ ወደ እህቷ መሮጥ ጀመረች
ፍፁምን በቆመበት ሳትሰናበተዉ።
(ቀደምት ታሪክ)
ቤዛዊት እህቷ አዋርታት ፍፁምን ልታናግርላት ስትወጣ
እራስዋን ስላመማት ህመሙን ቀለል እንዲያረግላት
መድሀኒት ዉጣ አልጋዋ ላይ ትራሷን አቅፋ በጎኗ አረፍ አለች።
ደግማ ደጋግማ ስለፍፁም ታስባለች
ልቧ ለሁለት ተከፍሎ ፍፁም እኔን ይቅርታ ያረግልኛል
ብላ ታስባለች በተቃራኒዉ አንቺ ጤነኛ ሰዉ አደለሽም
ፍፁም እብድ አይፈልግም ይላታል።
ህመሙ ግን ሊለቃት አልቻለም
በተኛችበት ሀሳቧ ፍፁምን ከሩቁ ሙሉ ሱፍ ለብሷ
አሳያት እየቀረበችዉ ስትመጣ ብቻዉን አደለም
ነጭ ቬሎ የለበሰች ሴት ታየቻት
የደበደበቻት ህሊና ናት።
ሀሳብዋን እዉነት አርጋ ተቀበለችዉ
በንዴት ግላ ከተኛችበት ቀና ብላ እግሮቿን መሬት
አስነካቻቸዉ አሁንም አይኗ ፍፁም እና ህሊና ላይ ነዉ
ዉስጧ አንቺን ትቶ ሌላ አገባ ይላታል
"እንዴት እያለች?"
እስዋ አፍዋን እያንቀሳቀሰች ታወራለች
"ግደይዉ!!"
ብሎ ሹክ አላት አንገራገረች
"አንቺን በሌላ ቀይሮሽማ አትዘኚለት ተነሽ ግደይዉ!!"
ደገመላት
በባዶ እግሯ ቆማ መራመድ ጀመረች
ታማለች እራሷን አደለችም ነገር ግን ለእሷ አይታወቃትም
የመኝታ ቤቷን በር ከፍታ ወደ ማዕድ ቤት
በደመነፍስ ተጓዘች ከመክተፍያ አጠገብ ያገኘችዉን
ስል ቢለዋ አንስታ ፊት ለፊትዋ የቆሙት ሙሽሮችን
ለመዉጋት እጇን ቀስ አርጋ ዘረጋች
ዉሸት አጥፊዉ ሁለቱንም ግደያቸዉ ይላታል
እዉነት ማረግ የለብሽም እያለ ሲሞግታት
በባዶ ሜዳ የዘረጋችዉን ቢለዋ የራሷ አንገት ላይ አሳረፈችዉ እጇን ማንቀሳቀስ ስትጀምር
ህመም እና የሚፈሳት ደም ተቀላቅሎ
የሲቃ ድምፅ አወጣች ድምፁን የሰሙት እናቷ እና
ሰራተኛቸዉ ማዕድ ቤት በፍጥነት ሲደርሱ
ቤዛዊት በደም እርሳለች ቢላ የያዘ እጇን ከአንገቷ
እየጮሁ ቢለዋዉን መነተፏት እስዋ አቅም እያነሳት ተዝለፍልፋ ወደቀች።
የቤዛዊት እናት አንፑላንስ ጠርተዉ
ልጃቸዉን ሆስፒታል አሰገብተዉ ትንሽ ሲረጋጉ
ድንጋጤ ሲለቃቸዉ ነገር ግን የቤዛዊትን የመጨረሻ
ዉጤት ስላልሰሙ አብራቸዉ ያለችዉ
ሰራተኛቸዉ እየጮኸች እሳቸዉ እያለቀሱ
ቅድምያ ለባለቤታቸዉ ቀጥለዉ ለእህቷ ደወሉ
ሆስፒታል ቶሎ እንዲመጡ።
ፍፁም አዲስ የተከራየዉ ቤት እቃወቹን እንደነገሩ
ካራገፈ በኃላ ልቡ እርብሽ ስላለበት በቆመበት ወለሉ ላይ
ቀስ ብሎ ቁጭ አለ።
እህቷ ሆስፒታል ያለችዉን ሲያስታዉስ
ቤዛዊት እንዳለችዉ እራሷን አጥፍታ ቢሆንስ እያለ
እያሰበ ያላሰበዉ እንባዉ ቀድሞት መፍሰስ ጀምሮ ነበር
"አይሆንም አታረጊዉም ይቅርታ አረግልሻለሁ"
ሊደዉልላት ሆስፒታል በሞት እና በህይወት መሀል
ወዳለችዉ ቤዛዊት ስልኩን ከኪሱ አወጣ።
💫ይቀጥላል💫
ለአስተያየቶ @atronosebot ን ይጠቀሙ መልካም ምሽት። 🙏
፡
፡
#ክፍል_አስር
፡
፡
#በክፍለማርያም
...መንቀጥቀጥ ጀመረች
ወድያዉ ስልኳን ወደ ቦርሳዋ በድንጋጤ እየከተተች
"ቤዛዊት ስለሚያማት ነዉ ተረዳት ደሞም ትወድሀለች"
ድምፅዋም በፍርሀት እየተንቀጠቀጠ ነዉ።
ፍፁም የፊትዋን መለዋወጥ አይቶ
"ምን ሰምተሽ ነዉ?"
አላት ለአመል የመስማትም ያለመስማትም ፍላጎት አጥቶ
"ምን እንደተፈጠረ አላወኩም ግን ቤዛዊት ሆስፒታል ናት
እኔም መሄድ አለብኝ በቅርቡ ተገናኝተን ግን ማዉራት አለብን"
ብላዉ የሱን መልስ ሳትጠብቅ
ጥላዉ ወደ እህቷ መሮጥ ጀመረች
ፍፁምን በቆመበት ሳትሰናበተዉ።
(ቀደምት ታሪክ)
ቤዛዊት እህቷ አዋርታት ፍፁምን ልታናግርላት ስትወጣ
እራስዋን ስላመማት ህመሙን ቀለል እንዲያረግላት
መድሀኒት ዉጣ አልጋዋ ላይ ትራሷን አቅፋ በጎኗ አረፍ አለች።
ደግማ ደጋግማ ስለፍፁም ታስባለች
ልቧ ለሁለት ተከፍሎ ፍፁም እኔን ይቅርታ ያረግልኛል
ብላ ታስባለች በተቃራኒዉ አንቺ ጤነኛ ሰዉ አደለሽም
ፍፁም እብድ አይፈልግም ይላታል።
ህመሙ ግን ሊለቃት አልቻለም
በተኛችበት ሀሳቧ ፍፁምን ከሩቁ ሙሉ ሱፍ ለብሷ
አሳያት እየቀረበችዉ ስትመጣ ብቻዉን አደለም
ነጭ ቬሎ የለበሰች ሴት ታየቻት
የደበደበቻት ህሊና ናት።
ሀሳብዋን እዉነት አርጋ ተቀበለችዉ
በንዴት ግላ ከተኛችበት ቀና ብላ እግሮቿን መሬት
አስነካቻቸዉ አሁንም አይኗ ፍፁም እና ህሊና ላይ ነዉ
ዉስጧ አንቺን ትቶ ሌላ አገባ ይላታል
"እንዴት እያለች?"
እስዋ አፍዋን እያንቀሳቀሰች ታወራለች
"ግደይዉ!!"
ብሎ ሹክ አላት አንገራገረች
"አንቺን በሌላ ቀይሮሽማ አትዘኚለት ተነሽ ግደይዉ!!"
ደገመላት
በባዶ እግሯ ቆማ መራመድ ጀመረች
ታማለች እራሷን አደለችም ነገር ግን ለእሷ አይታወቃትም
የመኝታ ቤቷን በር ከፍታ ወደ ማዕድ ቤት
በደመነፍስ ተጓዘች ከመክተፍያ አጠገብ ያገኘችዉን
ስል ቢለዋ አንስታ ፊት ለፊትዋ የቆሙት ሙሽሮችን
ለመዉጋት እጇን ቀስ አርጋ ዘረጋች
ዉሸት አጥፊዉ ሁለቱንም ግደያቸዉ ይላታል
እዉነት ማረግ የለብሽም እያለ ሲሞግታት
በባዶ ሜዳ የዘረጋችዉን ቢለዋ የራሷ አንገት ላይ አሳረፈችዉ እጇን ማንቀሳቀስ ስትጀምር
ህመም እና የሚፈሳት ደም ተቀላቅሎ
የሲቃ ድምፅ አወጣች ድምፁን የሰሙት እናቷ እና
ሰራተኛቸዉ ማዕድ ቤት በፍጥነት ሲደርሱ
ቤዛዊት በደም እርሳለች ቢላ የያዘ እጇን ከአንገቷ
እየጮሁ ቢለዋዉን መነተፏት እስዋ አቅም እያነሳት ተዝለፍልፋ ወደቀች።
የቤዛዊት እናት አንፑላንስ ጠርተዉ
ልጃቸዉን ሆስፒታል አሰገብተዉ ትንሽ ሲረጋጉ
ድንጋጤ ሲለቃቸዉ ነገር ግን የቤዛዊትን የመጨረሻ
ዉጤት ስላልሰሙ አብራቸዉ ያለችዉ
ሰራተኛቸዉ እየጮኸች እሳቸዉ እያለቀሱ
ቅድምያ ለባለቤታቸዉ ቀጥለዉ ለእህቷ ደወሉ
ሆስፒታል ቶሎ እንዲመጡ።
ፍፁም አዲስ የተከራየዉ ቤት እቃወቹን እንደነገሩ
ካራገፈ በኃላ ልቡ እርብሽ ስላለበት በቆመበት ወለሉ ላይ
ቀስ ብሎ ቁጭ አለ።
እህቷ ሆስፒታል ያለችዉን ሲያስታዉስ
ቤዛዊት እንዳለችዉ እራሷን አጥፍታ ቢሆንስ እያለ
እያሰበ ያላሰበዉ እንባዉ ቀድሞት መፍሰስ ጀምሮ ነበር
"አይሆንም አታረጊዉም ይቅርታ አረግልሻለሁ"
ሊደዉልላት ሆስፒታል በሞት እና በህይወት መሀል
ወዳለችዉ ቤዛዊት ስልኩን ከኪሱ አወጣ።
💫ይቀጥላል💫
ለአስተያየቶ @atronosebot ን ይጠቀሙ መልካም ምሽት። 🙏
❤1
#በአንድ_ጎጆ_እንሁን
የነገን ገጠመኝ፥የዛሬን አናውቅም
በአንድ ጎጆ እንሁን፥በፍቅር እንሙቅም
ይመረግ ጎጇችን፥ክዳን እናልብሰው
እንጀራው ይጋገር፥ከሰው አንዋሰው።
🔘ተስፋ አማረ🔘
የነገን ገጠመኝ፥የዛሬን አናውቅም
በአንድ ጎጆ እንሁን፥በፍቅር እንሙቅም
ይመረግ ጎጇችን፥ክዳን እናልብሰው
እንጀራው ይጋገር፥ከሰው አንዋሰው።
🔘ተስፋ አማረ🔘
#አይኖቼ_ምንጭ_ሆኑ
አይኖቼ ምንጭ ሆኑ
በሚያዩበት ፈንታ፥በእንባ ተሸፈኑ
ብሶቴን ሊያወጡ፥አይኖቼ ምንጭ ሆኑ
አካሌ ቢጎዳ፥ቢሰብረው ሃዘኑ
እንፋሎቶች ወተው፥ከውስጤ ደመኑ
መዘነቢያ ሆኑአቻው፥አይኖቼ ምንጭ ሆኑ
በሚያዩበት ፈንታ፥በእንባ ተሸፈኑ
ብሶቴን ሊያወጡ፥አይኖቼ ምንጭ ሆኑ።
🔘ተስፋ አማረ🔘
አይኖቼ ምንጭ ሆኑ
በሚያዩበት ፈንታ፥በእንባ ተሸፈኑ
ብሶቴን ሊያወጡ፥አይኖቼ ምንጭ ሆኑ
አካሌ ቢጎዳ፥ቢሰብረው ሃዘኑ
እንፋሎቶች ወተው፥ከውስጤ ደመኑ
መዘነቢያ ሆኑአቻው፥አይኖቼ ምንጭ ሆኑ
በሚያዩበት ፈንታ፥በእንባ ተሸፈኑ
ብሶቴን ሊያወጡ፥አይኖቼ ምንጭ ሆኑ።
🔘ተስፋ አማረ🔘
#ህመም_ያዘለ_ፍቅር
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አንድ
፡
፡
#በክፍለማርያም
...ስልኩን አወጣ
ይጠራል ይጠራል ነገርግን የሚመልስለት የለም የቤዛዊት ድምፅ ለጆሮዉ ናፈቀዉ
"ሄሎ"
ስትል አንስታዉ የሚወጣዉ የአነጋገርዋ ለዛ
ይሰማዋል ነገርግን እዉነት አደለም
ከተቀመጠበት ተነስቶ መቁነጥነጥ ጀመረ
"ምን ሆና ይሆን"
የሚል ጥያቄ እረፍት ነሳዉ
መጨረሻ ሲያዋራት እራሴን አጠፋለሁ ያለችዉን ሲያስታዉስ
ትኩስ መርዶ እንደተነገረዉ እንባወቹን በባዶ ቤት ዉስጥ ዘራቸዉ
እያለቀሰ በሄደ ቁጥር መሞቷን ልቡ እያመነ ስቅስቅ ብሎ ማልቀስ ጀመረ።
"ወይኔ ቤዛ አ ሀ ሀ ወይኔ ወይኔ ቤዛ ገደልኩሽ ወይይይ
ስላልተረዳሁሽ እኮ ነዉ እኔ ነኝ ገዳይሽ ...."
ድምፁ ከሱ ክፍል አልፎ ጎረቤቱ ከሆኑት አዲሱ አከራዩ ሻንበል
ሰመረ ጋር ደርሶ ሳያንኮኩ ገብተዉ ማፅናናት ሲገባቸዉ አብረዉት
ማልቀስ ተያያዙ
ጥቂት እንባ ከተራጩ በሆላ ስልኩ ጮሀ
እያለቀሰ ስለነበር ቤዛዊት የሚለዉን ሲያነብ ወድያዉ ድምፁን ዉጦ እየተንቀጠቀጠ ዝም አለ
አከራዩ አቶ ሰመረ ግን በፍፁም ሀዘን ይሁን?
የሞተ ዘመዳቸዉን አስታዉሰዉ እያለቀሱ ነዉ።
"ሀ ሎ ቤ ዛ "አለ ተጠራጥሮ ማመን አቅቶት
"ፍፁም ቤዛ አደለሁም እህቷ ነኝ ስልኮ ላይ
ብዙ ምልክት ሳይ ነዉ የደወልኩልክ.."
"አ.ረ.ፈ.ች ይሄን ልትነግሪኝ ነዉ "እያለቀሰ ጠየቃት
"ሆስፒታል ናት እስካሁን አልነቃችም ተረጋጋ አንተም እንደዚህ አትሁን"
ፍፁም ይሄን እንደሰማ የሆስፒታሉን አድራሻ ጠይቋት
"መጣሁ መጣሁ "እያለ ስልኩን ዘጋዉ
አቶ ሰመረ በፊት በዉትድርና ያሳለፉ ቆፍጣና
ቢመስሉም ዉስጣቸዉ የዋህ እና ቡቡ ናቸዉ ፍፁም ስልኩን ዘግቶ ቤቱን በእርጋታ ሲያስተዉል
እሳቸዉ እየየ እያሉ ነዉ ሰዉ ሞቶበት የተረዳ መስሏቸዉ
ፍፁም ፈጠን ፈጠን እያለ
"ጋሼ መሄድ አለብኝ.."
ሲላቸዉ ድምፅ ሳይመልሱለት ወደ ቤታቸዉ ገብተዉ
ጃኬት ደርበዉ ለፍፁም አዲስ ያለበሱትን ጋቢ ከሳጥናቸዉ አዉጥተዉ ተመልሰዉ ወደሱ ቤት ሲገቡ ፍፁም
የዉሀ ሽታ ሆኗል።
ሆስፓታሉ ዉስጥ የቤዛዊት አባት
"ልጄን ቀጨሁዋት"
እያሉ ከወድያ ወዲህ ይንጎራደዳሉ ተናደዋል አዝነዋል
የእሳቸዉም ጤና ትክክል አደለም እናቷም ጥግ ላይ ካለዉ
ወንበር ኩርምተ ብለዉ ተቀምጠዉ ይብከነከናሉ
እህቷ እናት እና አባትን ለማረጋጋት
የእሷን ሀዘን ዋጥ አርጋ እንዲረጋጉ እየለመነቻቸዉ ነዉ።
በስንት ድካም እና ልመና ንፋስ እንዲቀበሉ በማሰብ ወደ ዉጪ
ወስዳቸዉ እንዲቀመጡ ካረገች በኃላ እስዋ
እህቷ የተኛችበት በር ጋር መንቆራጠጥ ጀመረች
ፈጣሪን እንዲምራት እየለመነች
ፍፁም ሆስፒታል ደርሶ የተኛችበትን ክፍል ጠይቆ
ፈጠን ፈጠን እያለ እየተራመደ
በፍርሀት ዉስጥ ሆኖ ሲደርስ የቤዛዊትን እህት አያት
ምንም አላዋራትም
"መግባት አይቻልም"
እያለችዉ ሳይሰማት ቤዛ የተኛችበትን ክፍል ከፍቶ ገባ።
ቤዛዊት አልጋዉ ላይ በጀርባዋ ተኝታለች አትንቀሳቀስም
ከአንገቷ በታች ብርድ ልብስ ስለለበሰ የሰዉነቷ ቅርፅ ብቻ
ነዉ የሚታየዉ አንገቷ በነጭ ፋሻ ተጠቅልሎ
ፊትዋን ማየት ስለከለለዉ እያለቀሰ
በአንድ እጁ ወገቡን በአንድ እጁ አፉን አፍኖ
ከራሱ ጋር አየታገለ ተጠጋት
ያ ዉበት ያለዉ ማራኪ ፊትዋ ጥዉልግ ብሏል ፈገግታዋ አይታይም ከንፈሮቿ ደርቀዋል አይኗ ተከድኖ
መኖሯን ተጠረጥሮ በጣም ቀረባት ...
ከኋላዉ
"ማነዉ እሱ?"
የሚል የቤዛዊት አባት ጎርናና ድምፅ ሊነካት የዘረጋዉን
እጅ እንዲሰበስበዉ አረገዉ።
💫ይቀጥላል💫
ለአስተያየቶ @atronosebot ን ይጠቀሙ መልካም ምሽት። 🙏
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አንድ
፡
፡
#በክፍለማርያም
...ስልኩን አወጣ
ይጠራል ይጠራል ነገርግን የሚመልስለት የለም የቤዛዊት ድምፅ ለጆሮዉ ናፈቀዉ
"ሄሎ"
ስትል አንስታዉ የሚወጣዉ የአነጋገርዋ ለዛ
ይሰማዋል ነገርግን እዉነት አደለም
ከተቀመጠበት ተነስቶ መቁነጥነጥ ጀመረ
"ምን ሆና ይሆን"
የሚል ጥያቄ እረፍት ነሳዉ
መጨረሻ ሲያዋራት እራሴን አጠፋለሁ ያለችዉን ሲያስታዉስ
ትኩስ መርዶ እንደተነገረዉ እንባወቹን በባዶ ቤት ዉስጥ ዘራቸዉ
እያለቀሰ በሄደ ቁጥር መሞቷን ልቡ እያመነ ስቅስቅ ብሎ ማልቀስ ጀመረ።
"ወይኔ ቤዛ አ ሀ ሀ ወይኔ ወይኔ ቤዛ ገደልኩሽ ወይይይ
ስላልተረዳሁሽ እኮ ነዉ እኔ ነኝ ገዳይሽ ...."
ድምፁ ከሱ ክፍል አልፎ ጎረቤቱ ከሆኑት አዲሱ አከራዩ ሻንበል
ሰመረ ጋር ደርሶ ሳያንኮኩ ገብተዉ ማፅናናት ሲገባቸዉ አብረዉት
ማልቀስ ተያያዙ
ጥቂት እንባ ከተራጩ በሆላ ስልኩ ጮሀ
እያለቀሰ ስለነበር ቤዛዊት የሚለዉን ሲያነብ ወድያዉ ድምፁን ዉጦ እየተንቀጠቀጠ ዝም አለ
አከራዩ አቶ ሰመረ ግን በፍፁም ሀዘን ይሁን?
የሞተ ዘመዳቸዉን አስታዉሰዉ እያለቀሱ ነዉ።
"ሀ ሎ ቤ ዛ "አለ ተጠራጥሮ ማመን አቅቶት
"ፍፁም ቤዛ አደለሁም እህቷ ነኝ ስልኮ ላይ
ብዙ ምልክት ሳይ ነዉ የደወልኩልክ.."
"አ.ረ.ፈ.ች ይሄን ልትነግሪኝ ነዉ "እያለቀሰ ጠየቃት
"ሆስፒታል ናት እስካሁን አልነቃችም ተረጋጋ አንተም እንደዚህ አትሁን"
ፍፁም ይሄን እንደሰማ የሆስፒታሉን አድራሻ ጠይቋት
"መጣሁ መጣሁ "እያለ ስልኩን ዘጋዉ
አቶ ሰመረ በፊት በዉትድርና ያሳለፉ ቆፍጣና
ቢመስሉም ዉስጣቸዉ የዋህ እና ቡቡ ናቸዉ ፍፁም ስልኩን ዘግቶ ቤቱን በእርጋታ ሲያስተዉል
እሳቸዉ እየየ እያሉ ነዉ ሰዉ ሞቶበት የተረዳ መስሏቸዉ
ፍፁም ፈጠን ፈጠን እያለ
"ጋሼ መሄድ አለብኝ.."
ሲላቸዉ ድምፅ ሳይመልሱለት ወደ ቤታቸዉ ገብተዉ
ጃኬት ደርበዉ ለፍፁም አዲስ ያለበሱትን ጋቢ ከሳጥናቸዉ አዉጥተዉ ተመልሰዉ ወደሱ ቤት ሲገቡ ፍፁም
የዉሀ ሽታ ሆኗል።
ሆስፓታሉ ዉስጥ የቤዛዊት አባት
"ልጄን ቀጨሁዋት"
እያሉ ከወድያ ወዲህ ይንጎራደዳሉ ተናደዋል አዝነዋል
የእሳቸዉም ጤና ትክክል አደለም እናቷም ጥግ ላይ ካለዉ
ወንበር ኩርምተ ብለዉ ተቀምጠዉ ይብከነከናሉ
እህቷ እናት እና አባትን ለማረጋጋት
የእሷን ሀዘን ዋጥ አርጋ እንዲረጋጉ እየለመነቻቸዉ ነዉ።
በስንት ድካም እና ልመና ንፋስ እንዲቀበሉ በማሰብ ወደ ዉጪ
ወስዳቸዉ እንዲቀመጡ ካረገች በኃላ እስዋ
እህቷ የተኛችበት በር ጋር መንቆራጠጥ ጀመረች
ፈጣሪን እንዲምራት እየለመነች
ፍፁም ሆስፒታል ደርሶ የተኛችበትን ክፍል ጠይቆ
ፈጠን ፈጠን እያለ እየተራመደ
በፍርሀት ዉስጥ ሆኖ ሲደርስ የቤዛዊትን እህት አያት
ምንም አላዋራትም
"መግባት አይቻልም"
እያለችዉ ሳይሰማት ቤዛ የተኛችበትን ክፍል ከፍቶ ገባ።
ቤዛዊት አልጋዉ ላይ በጀርባዋ ተኝታለች አትንቀሳቀስም
ከአንገቷ በታች ብርድ ልብስ ስለለበሰ የሰዉነቷ ቅርፅ ብቻ
ነዉ የሚታየዉ አንገቷ በነጭ ፋሻ ተጠቅልሎ
ፊትዋን ማየት ስለከለለዉ እያለቀሰ
በአንድ እጁ ወገቡን በአንድ እጁ አፉን አፍኖ
ከራሱ ጋር አየታገለ ተጠጋት
ያ ዉበት ያለዉ ማራኪ ፊትዋ ጥዉልግ ብሏል ፈገግታዋ አይታይም ከንፈሮቿ ደርቀዋል አይኗ ተከድኖ
መኖሯን ተጠረጥሮ በጣም ቀረባት ...
ከኋላዉ
"ማነዉ እሱ?"
የሚል የቤዛዊት አባት ጎርናና ድምፅ ሊነካት የዘረጋዉን
እጅ እንዲሰበስበዉ አረገዉ።
💫ይቀጥላል💫
ለአስተያየቶ @atronosebot ን ይጠቀሙ መልካም ምሽት። 🙏
👍4❤2
#ጦርነት_ጨረሰው
በችግር ተበልቶ አጥንቱ ያገጠጠ፣
ገፅታው ደምኖ ወዙ የተመጠጠ ፣
ምስኪን ህዝብ እያለሽ በችግር የኖረ፣
መጠልያ አጥቶ ሜዳ የሰፈረ፣
ድህነት ሳይገለው-ማጣት ሳያጠፋው፣
ደጉን ወገንሽን -ጦርነት ጨረሰው፣
🔘አማኑኤል ብርሃኑ🔘
በችግር ተበልቶ አጥንቱ ያገጠጠ፣
ገፅታው ደምኖ ወዙ የተመጠጠ ፣
ምስኪን ህዝብ እያለሽ በችግር የኖረ፣
መጠልያ አጥቶ ሜዳ የሰፈረ፣
ድህነት ሳይገለው-ማጣት ሳያጠፋው፣
ደጉን ወገንሽን -ጦርነት ጨረሰው፣
🔘አማኑኤል ብርሃኑ🔘
#በሸንጎ_ተጀንኘ
ፍቅሬን ብግልጥ፣ ባደባባይ
ደስታየን በድንጋይ ሰሌዳ ላይ
መናዘዜ
ቅሬታየን በደብዛዛ ርሳስ
መከራየን በለሆሳስ
ጭንቄን በምስጢር መያዜ
ካዘናጋሽ
አንድ ቁምነገር ላውጋሽ!
ተከፍቼ
ግና ፊቴ ላይ የብርሃን ዱቄት ነፍቼ
ምድር አትችለውን ችየ፣ ሆዴን ከጠረፍ አስፍቼ
ከሾህ አክሊሌ በላይ፣ ያልማዝ ዘውዴን ደፍቼ
በሸንጎ ተጀንኘ፣ በእልፍኜ ብስለመለም
ሕመምን አለማወጅ፣ አልታመምኩም ማለት አይደለም።
🔘በውቀቱ ስዩም🔘
ፍቅሬን ብግልጥ፣ ባደባባይ
ደስታየን በድንጋይ ሰሌዳ ላይ
መናዘዜ
ቅሬታየን በደብዛዛ ርሳስ
መከራየን በለሆሳስ
ጭንቄን በምስጢር መያዜ
ካዘናጋሽ
አንድ ቁምነገር ላውጋሽ!
ተከፍቼ
ግና ፊቴ ላይ የብርሃን ዱቄት ነፍቼ
ምድር አትችለውን ችየ፣ ሆዴን ከጠረፍ አስፍቼ
ከሾህ አክሊሌ በላይ፣ ያልማዝ ዘውዴን ደፍቼ
በሸንጎ ተጀንኘ፣ በእልፍኜ ብስለመለም
ሕመምን አለማወጅ፣ አልታመምኩም ማለት አይደለም።
🔘በውቀቱ ስዩም🔘
👍1
#ህመም_ያዘለ_ፍቅር
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሁለት
፡
፡
#በክፍለማርያም
...የዘረጋዉን እጅ እንዲሰበስብ አደረገዉ
"አንተ ውርጋጥ ብለህ ብለህ እዚህ መጣህ!!"
የቤዛዊት አባት የደፈረሰ አይናቸዉን አጉረጠረጡበት
እህቷ እና እናትዋ ምን ይፈጠራል በማለት ደንግጠዉ እያዩዋቸዉ ነዉ።
ፍፁም ደፈር ብሎ
"ልጠይቃት ነዉ የመጣሁት"
አላቸዉ እንባ ካቀረሩት አይኖቹ የእንባ ዘለላወች እየወረዱ
ስለሆነ በቀኝ እጁ ለማበስ እየሞከረ
አባትዋ ግን በልጃቸዉ ድንገተኛ አደጋም ተደናግጠዉ ስለነበር
ፍፁምንም ልጃቸዉ የተኛችበት ክፍል ስላዩ ፍፁምን በንቀት አይን እያዩት የአንገቱን ኮሌታ አንቀዉ
እንዲወጣ መጎተት ጀመሩ።
ፍፁም እጃቸዉን ለማስለቀቅ ሲታገል
"ል.ቀ.ቀ.ዉ አ.ት.ንካ.ዉ"
የሚል የደከመ የቤዛዊት ድምፅ ተሰማ
ቤዛዊት ነቃች አንገቷን በትግል ትራሱ ላይ እያለ በቀስታ
አዙራዉ አይኖቾ ድክም ብለዉ በግድ ለመግለጥ እየሞከረች
አንዴ አባትዋን አንዴ ፍፁምን እያየች ነዉ ።
እህቷ እና እናትዋ በደስታ ሮጠዉ ከበቧት
የማያልቅ ፍቅር ያለቸዉ እናትዋ ስትነቃ የደስታ እንባ
እያነቡ ግንባሯን ስመዋት አቅፈዋት ቀሩ
እህቷ የቤዛዊትን ዝልፍልፍ ያለ እጅ ይዛለች
አባቷ የፍፁምን ኮሌታ ለቀዉ ዶክተር ሊጠሩ
"ተመስጌን"
እያሉ ወጡ መትረፏ እና ማዉራት በመጀመሯ ተደስተዉ።
የቤዛዊት እናት ልጃቸዉን አቅፈዉ ጥቂት ከቆዩ በኃላ ፍፁምን መለመን ጀመሩ
"ልጄ አለሜ ናት እኔ ብቻ ነኝ ስቃይዋ የሚገባኝ
አንተም የማትወዳት የማትሆናት ሰዉ ከሆንክ ከአሁኑ እራቃት"
እንባቸዉ እየወረደ ነዉ።
ፍፁም የቤዛዊትን ግርጥት ያለ ፊት እያየ ከልቡ እያሳዘነችዉ
እናቷ የሚሉትን ልብ ብሎ አልሰማቸዉም
ቤዛዊት ከቆንጅናዋም በላይ ዉብ ባህሪ አላት ግን ህመሟ ህይወቷን እና በዙርያዋ ያሉትን ሰወች እያስጨነቀ ነዉ።
"ልጄን አደራ የምትወዳት ከሆነ ግን ሁሉ ነገሯን አምነህ ተቀበል
መልኳን ወዶ ችግር እና ጥፋትዋን መጥላት መልካም አደለም"
እናቷ መናገር ቀጠሉ
ፍፁም አሁን ያወሩትን ግን ከልቡ ሰማቸዉ እራሱን ጠየቀ
ምኗን ነዉ የወደድኩት መልክ እና ዉበቷን?
አሁን አልጋ ላይ የተኛችዉን የፍቅረኛዉን የገረጣ ፊት እያየ
በሌላ በኩል ግልፅነቷ ደግነቷን መልካም አስተሳሰቧን
ሲያስብ ከዉበቷም አልፎ ዉስጧም አሸንፎታል
ህመሟንም አምኖ ተቀብሎ እስኪሻላት
ጤነኛ እስክትሆንም ባይሆን እንኩዋን ላይለያት በልቡ
እየማለ አልጋዉ ላይ ወደ ተኛችዉ ቤዛዊት ተጠጋ።
እረጃጅም ጣቶቹን ወደ ቤዛዊት ፀጉሮች ሰደዳቸዉ በቀስታ እያንቀሳቀሰ እራሷን እንደማከክ እያረገ
አይኑን ወደ አይኗ ላካቸዉ።
የቤዛዊት አይኖች አንዴ ክድን አንዴ ግልጥ እያረገች
በፍቅር እና በፀፀት እያየችዉ ነዉ
አፍዋ የሆነ ነገር ማዉራት ፈልጋ ሲንቀሳቀስ
የምትለዉን ለመስማት ጎንበስ ብሎ ጆሮዉን ወደሷ አፍ
ጠጋ አረገዉ።
"ይ.ቅ.ር.ታ አ.ረ.ክ.ል.ኝ"
በሚያሳዝን አንጀት በሚበላ ድምፅ ተናገረች
ፍፁም ማዉራት አልቻለም ላለማልቀስ እየታገለ ግንባሯን እየሳማት
"አርጌልሻለዉ አታስቢ ድነሽ ስትነሺ እናወራለን"
ድምፁን ቀስ አርጎ አወራት
"እ.ወ.ድ.ሀ.ለ.ሁ"
መናገር እያቃታት አይኖቿን እያንከራተተች።
"እኔም እወድሻለሁ"
አላት ክፍሉ ዉስጥ ያሉትን እናቷን እና እህቷን ሳይፈራ
በመሀል ቤዛዊት የተኛችበት ክፍል በር ተከፍቶ
አንድ ወጣት ዶክተር ገባ ተከትለዉት አባቷ እና የማያዉቀዉ የመሰለዉ ወንድ ወደ ውስጥ ገቡ።
ፍፁም ከቤዛዊት ላይ እጆቹን ሳያነሳ አንገቱን
ቀና አድርጎ የሰዉየዉን ማንነት ለማወቅ ሲሞክር የሚያዉቀዉ ፊት ነዉ
የስራ ባልደረባዉ አቶ ፍቃዱ ነበር።
💫ይቀጥላል💫
ለአስተያየቶ @atronosebot ን ይጠቀሙ መልካም ምሽት። 🙏
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሁለት
፡
፡
#በክፍለማርያም
...የዘረጋዉን እጅ እንዲሰበስብ አደረገዉ
"አንተ ውርጋጥ ብለህ ብለህ እዚህ መጣህ!!"
የቤዛዊት አባት የደፈረሰ አይናቸዉን አጉረጠረጡበት
እህቷ እና እናትዋ ምን ይፈጠራል በማለት ደንግጠዉ እያዩዋቸዉ ነዉ።
ፍፁም ደፈር ብሎ
"ልጠይቃት ነዉ የመጣሁት"
አላቸዉ እንባ ካቀረሩት አይኖቹ የእንባ ዘለላወች እየወረዱ
ስለሆነ በቀኝ እጁ ለማበስ እየሞከረ
አባትዋ ግን በልጃቸዉ ድንገተኛ አደጋም ተደናግጠዉ ስለነበር
ፍፁምንም ልጃቸዉ የተኛችበት ክፍል ስላዩ ፍፁምን በንቀት አይን እያዩት የአንገቱን ኮሌታ አንቀዉ
እንዲወጣ መጎተት ጀመሩ።
ፍፁም እጃቸዉን ለማስለቀቅ ሲታገል
"ል.ቀ.ቀ.ዉ አ.ት.ንካ.ዉ"
የሚል የደከመ የቤዛዊት ድምፅ ተሰማ
ቤዛዊት ነቃች አንገቷን በትግል ትራሱ ላይ እያለ በቀስታ
አዙራዉ አይኖቾ ድክም ብለዉ በግድ ለመግለጥ እየሞከረች
አንዴ አባትዋን አንዴ ፍፁምን እያየች ነዉ ።
እህቷ እና እናትዋ በደስታ ሮጠዉ ከበቧት
የማያልቅ ፍቅር ያለቸዉ እናትዋ ስትነቃ የደስታ እንባ
እያነቡ ግንባሯን ስመዋት አቅፈዋት ቀሩ
እህቷ የቤዛዊትን ዝልፍልፍ ያለ እጅ ይዛለች
አባቷ የፍፁምን ኮሌታ ለቀዉ ዶክተር ሊጠሩ
"ተመስጌን"
እያሉ ወጡ መትረፏ እና ማዉራት በመጀመሯ ተደስተዉ።
የቤዛዊት እናት ልጃቸዉን አቅፈዉ ጥቂት ከቆዩ በኃላ ፍፁምን መለመን ጀመሩ
"ልጄ አለሜ ናት እኔ ብቻ ነኝ ስቃይዋ የሚገባኝ
አንተም የማትወዳት የማትሆናት ሰዉ ከሆንክ ከአሁኑ እራቃት"
እንባቸዉ እየወረደ ነዉ።
ፍፁም የቤዛዊትን ግርጥት ያለ ፊት እያየ ከልቡ እያሳዘነችዉ
እናቷ የሚሉትን ልብ ብሎ አልሰማቸዉም
ቤዛዊት ከቆንጅናዋም በላይ ዉብ ባህሪ አላት ግን ህመሟ ህይወቷን እና በዙርያዋ ያሉትን ሰወች እያስጨነቀ ነዉ።
"ልጄን አደራ የምትወዳት ከሆነ ግን ሁሉ ነገሯን አምነህ ተቀበል
መልኳን ወዶ ችግር እና ጥፋትዋን መጥላት መልካም አደለም"
እናቷ መናገር ቀጠሉ
ፍፁም አሁን ያወሩትን ግን ከልቡ ሰማቸዉ እራሱን ጠየቀ
ምኗን ነዉ የወደድኩት መልክ እና ዉበቷን?
አሁን አልጋ ላይ የተኛችዉን የፍቅረኛዉን የገረጣ ፊት እያየ
በሌላ በኩል ግልፅነቷ ደግነቷን መልካም አስተሳሰቧን
ሲያስብ ከዉበቷም አልፎ ዉስጧም አሸንፎታል
ህመሟንም አምኖ ተቀብሎ እስኪሻላት
ጤነኛ እስክትሆንም ባይሆን እንኩዋን ላይለያት በልቡ
እየማለ አልጋዉ ላይ ወደ ተኛችዉ ቤዛዊት ተጠጋ።
እረጃጅም ጣቶቹን ወደ ቤዛዊት ፀጉሮች ሰደዳቸዉ በቀስታ እያንቀሳቀሰ እራሷን እንደማከክ እያረገ
አይኑን ወደ አይኗ ላካቸዉ።
የቤዛዊት አይኖች አንዴ ክድን አንዴ ግልጥ እያረገች
በፍቅር እና በፀፀት እያየችዉ ነዉ
አፍዋ የሆነ ነገር ማዉራት ፈልጋ ሲንቀሳቀስ
የምትለዉን ለመስማት ጎንበስ ብሎ ጆሮዉን ወደሷ አፍ
ጠጋ አረገዉ።
"ይ.ቅ.ር.ታ አ.ረ.ክ.ል.ኝ"
በሚያሳዝን አንጀት በሚበላ ድምፅ ተናገረች
ፍፁም ማዉራት አልቻለም ላለማልቀስ እየታገለ ግንባሯን እየሳማት
"አርጌልሻለዉ አታስቢ ድነሽ ስትነሺ እናወራለን"
ድምፁን ቀስ አርጎ አወራት
"እ.ወ.ድ.ሀ.ለ.ሁ"
መናገር እያቃታት አይኖቿን እያንከራተተች።
"እኔም እወድሻለሁ"
አላት ክፍሉ ዉስጥ ያሉትን እናቷን እና እህቷን ሳይፈራ
በመሀል ቤዛዊት የተኛችበት ክፍል በር ተከፍቶ
አንድ ወጣት ዶክተር ገባ ተከትለዉት አባቷ እና የማያዉቀዉ የመሰለዉ ወንድ ወደ ውስጥ ገቡ።
ፍፁም ከቤዛዊት ላይ እጆቹን ሳያነሳ አንገቱን
ቀና አድርጎ የሰዉየዉን ማንነት ለማወቅ ሲሞክር የሚያዉቀዉ ፊት ነዉ
የስራ ባልደረባዉ አቶ ፍቃዱ ነበር።
💫ይቀጥላል💫
ለአስተያየቶ @atronosebot ን ይጠቀሙ መልካም ምሽት። 🙏
❤2
#እፉዬ_ገላ_እኔ
መንገዴ
እንደ አዳል ጫማ፣
አይለይ ፊትና ኋላው ፤
የገዛ ዳናው፣
መርገጫው፣
ያልገባው።
አቅጣጫዬ ....
እንደ እንጀራዬ ፣
አድርሶ መላሽ፣
ሰርቶ አፍራሽ፣
ክብ፣
እልፍ መንገድ ፣ ነጠላ ግብ፡፡
መድረሻዬ....
ከጸሎቴ፣
ከስለቴ፣
ያልጻፍኩት፧
ስሸሽ የኖርኩት።
ህይወቴ!
ህይወቴ
በእግዜር የመዳፍ ምራቅ ጥፊ፣
ወደ ምድር የተጣለ፤
እፉዬ ገላ፣
አቅመ-ቢስ ያልታደለ፡፡
🔘በድሉ ዋቅጅራ🔘
መጋቢት 20, 2012፣ አዲስ አበባ፡፡
መንገዴ
እንደ አዳል ጫማ፣
አይለይ ፊትና ኋላው ፤
የገዛ ዳናው፣
መርገጫው፣
ያልገባው።
አቅጣጫዬ ....
እንደ እንጀራዬ ፣
አድርሶ መላሽ፣
ሰርቶ አፍራሽ፣
ክብ፣
እልፍ መንገድ ፣ ነጠላ ግብ፡፡
መድረሻዬ....
ከጸሎቴ፣
ከስለቴ፣
ያልጻፍኩት፧
ስሸሽ የኖርኩት።
ህይወቴ!
ህይወቴ
በእግዜር የመዳፍ ምራቅ ጥፊ፣
ወደ ምድር የተጣለ፤
እፉዬ ገላ፣
አቅመ-ቢስ ያልታደለ፡፡
🔘በድሉ ዋቅጅራ🔘
መጋቢት 20, 2012፣ አዲስ አበባ፡፡
#ህመም_ያዘለ_ፍቅር
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሶስት
፡
፡
#በክፍለማርያም
....የስራ ባልደረባዉ ፍቃዱ ነበር
የፍቃዱ ፊት እንደበፊቱ እንደሚያዉቀዉ
ለፍፁም አልሆነለትም ተቀይሮዋል እንደ አብዛኛዉ ባላንጣ ጉዋደኛ ምቀኝነትን እና ተንኮልን የሚያንፀባርቅ
አስተያየት እያየዉ
ፍቃዱ
"ሰዉየዉ እዚህ ደሞ ምን ትሰራለህ"
እያለ የፍፁምን መልስ ሳይጠብቅ ቤዛዊትን እያያት
"በርታ በይ የኔ ቆንጆ አይዞሽ"
እያላት ከአባቷ ጋር ተጠግቶ በሹክሹክታ ማዉራት ቀጠለ።
ፍፁም የቤዛዊትን የተጨነቀ ብዙ ሀሳብ የሚያስብ ገፅታዋን እያየ በሀሳብ ነጎደ
ቤዛዊት ያለባትን የአይምሮ መታወክ ችግርን
አብሯት ከጎኗ ሆኖ መታከም ያለባት ባታ ሁሉ ሳይደክም
እና ሳይሰለች ከጎኗ ሆኖ እስክትድን ሲደግፋት
ተሽሏት አብረዉ የሚመሰርቱትን ጎጆ
ምን አይነት የፍቅር ህይወት እንደሚመሩ
እንደ ቤዛዊት ቆንጆ የሆኑ መንታ ልጆች ስትወልድለት
ከልጆቻቸዉ ጋር ተሰብስበዉ የሞቀዉ ቤታቸዉ ዉስጥ
ሲስቁ የልጆቹን ቡረቃ የቤዛዊትን ፈገግታ የእሱን ደስታ እያሰበ
ወጣቱ ዶክተር ቤዛዊት ከሆስፒታል ወጥታ ቤትዋ እንክብካቤ እንዲያረጉላት ለአባቷ መናገር
ሲጀምር ከቤዛዊት ጋር መሄድ አብሯት ሆኖ ማስታመም
ማቀፍ ከጎኗ መሆን ቢፈልግም እንደማይሆን
ልቡ ስላመነ ወደ ቤዛዊት ጆሮ ጠጋ ብሎ
"እወድሻለሁ አንቺ ብቻ ቶሎ ዳኚልኝ እኔ ሁሌም እጠብቅሻለሁ"
ሲላት ቤዛዊት ከጨፈገገዉ ፊትዋ ደማቁ ፈገግታዋ ብቅ አለ
"አሁን ቤት መሄድ አለብኝ"
ምላሿን ሳይጠብቅ ግንባሯን ሲስማት
ጉዋደኛዉ ፍቃዱ ቀኝ እጁን አፉ ላይ ጭኖ የታፈነ የፌዝ ሳቅ መሳቅ ጀመረ።
ፍፁም አይቶ እንዳላየ የቤዛዊትን እናት እና እህት በክብር ተሳናብቶ
ወደ አባትዋ እና ወደ መዉጫ በሩ እየተጠጋ
"እኔ እንደሚያስቡት አይነት ወጠጤ ሰዉ አደለሁ
ይቅርታ አድርጉልኝ ሰላም ዋሉ"
ብሎ ፍቃዱን ላለማየት እየቀፈፈዉ ከሆስፒታሉ ወጣ
መንገድ ላይ ቤዛዊት እና እሱ አብረዉ እንዲሆኑ
እናቷ እና እህቷ ያሳዩትን ፍቅር ሲያስብ
ወደዳቸዉ አመለካከታቸዉን እያደነቀ
የአባቷ ቁጣ እና ጥላቻ በጊዜ ሂደት እኔን ሲያዉቁኝ ሲረዱኝ ይጠፋል
የፍቃዱን መሀል ቤት መግባት ግን አልወደደዉም
"የኔ ቆንጆ"
የምትለዉ ቃል ከነከነችዉ
የሆነ ሸር እንደጠነሰሰበት ልቡ እየነገረዉ ነዉ።
ቤዛዊት ቤትዋ ገብታ ከሆስፒታል አልጋ
ወደ ራሷ አልጋ ተዘዋዉራለች ፍፁም ይቅርታ ስላረገላት
በአይኗ ስላየችዉ ፊትዋ መለስ ብሏል ጭንቀቷ ቀንሶላታል
እናትና እህቶ ከጎኗ ናቸዉ አባቷ ግን
ከፍቃዱ ጋር ምን እንዳጣመራቸዉ ባይገባትም
አንድ ላይ እንደሆኑ አዉቃለች።
በነጋታው ጠዋት ፍፁም ከእንቅልፉ እንደተነሳ ለቤዛዊት ደወለ ድምጿ ወደ ቀድሞዉ ተመልሷል
እንደተሻላት እየሳቀች ስለነገረችዉ
የፍቅር ህይወቱ እንደተስተካከለ እያመነ
ወደ ትምህርት ቤቱ አመራ።
ግቢዉ ዉስጥ የአብዛኛዉ አስተማሪ አስተያየት ተለዉጦበታል።
ፍቃዱ ከመምህራን ሀላፊዉ ቢሮ ሲወጣ አየዉ ግርምት እየፈጠረበት ሀላፊዉ ፍቃዱን ተከትለዉ ወጥተዉ
ፍፁም የቆመበት ጋር ሲደርሱ እጃቸዉ ላይ የያዙትን ወረቀት በብስጭት ዘረጉለት....
💫ይቀጥላል💫
ለአስተያየቶ @atronosebot ን ይጠቀሙ መልካም ምሽት። 🙏
፡
፡
#ክፍል_አስራ_ሶስት
፡
፡
#በክፍለማርያም
....የስራ ባልደረባዉ ፍቃዱ ነበር
የፍቃዱ ፊት እንደበፊቱ እንደሚያዉቀዉ
ለፍፁም አልሆነለትም ተቀይሮዋል እንደ አብዛኛዉ ባላንጣ ጉዋደኛ ምቀኝነትን እና ተንኮልን የሚያንፀባርቅ
አስተያየት እያየዉ
ፍቃዱ
"ሰዉየዉ እዚህ ደሞ ምን ትሰራለህ"
እያለ የፍፁምን መልስ ሳይጠብቅ ቤዛዊትን እያያት
"በርታ በይ የኔ ቆንጆ አይዞሽ"
እያላት ከአባቷ ጋር ተጠግቶ በሹክሹክታ ማዉራት ቀጠለ።
ፍፁም የቤዛዊትን የተጨነቀ ብዙ ሀሳብ የሚያስብ ገፅታዋን እያየ በሀሳብ ነጎደ
ቤዛዊት ያለባትን የአይምሮ መታወክ ችግርን
አብሯት ከጎኗ ሆኖ መታከም ያለባት ባታ ሁሉ ሳይደክም
እና ሳይሰለች ከጎኗ ሆኖ እስክትድን ሲደግፋት
ተሽሏት አብረዉ የሚመሰርቱትን ጎጆ
ምን አይነት የፍቅር ህይወት እንደሚመሩ
እንደ ቤዛዊት ቆንጆ የሆኑ መንታ ልጆች ስትወልድለት
ከልጆቻቸዉ ጋር ተሰብስበዉ የሞቀዉ ቤታቸዉ ዉስጥ
ሲስቁ የልጆቹን ቡረቃ የቤዛዊትን ፈገግታ የእሱን ደስታ እያሰበ
ወጣቱ ዶክተር ቤዛዊት ከሆስፒታል ወጥታ ቤትዋ እንክብካቤ እንዲያረጉላት ለአባቷ መናገር
ሲጀምር ከቤዛዊት ጋር መሄድ አብሯት ሆኖ ማስታመም
ማቀፍ ከጎኗ መሆን ቢፈልግም እንደማይሆን
ልቡ ስላመነ ወደ ቤዛዊት ጆሮ ጠጋ ብሎ
"እወድሻለሁ አንቺ ብቻ ቶሎ ዳኚልኝ እኔ ሁሌም እጠብቅሻለሁ"
ሲላት ቤዛዊት ከጨፈገገዉ ፊትዋ ደማቁ ፈገግታዋ ብቅ አለ
"አሁን ቤት መሄድ አለብኝ"
ምላሿን ሳይጠብቅ ግንባሯን ሲስማት
ጉዋደኛዉ ፍቃዱ ቀኝ እጁን አፉ ላይ ጭኖ የታፈነ የፌዝ ሳቅ መሳቅ ጀመረ።
ፍፁም አይቶ እንዳላየ የቤዛዊትን እናት እና እህት በክብር ተሳናብቶ
ወደ አባትዋ እና ወደ መዉጫ በሩ እየተጠጋ
"እኔ እንደሚያስቡት አይነት ወጠጤ ሰዉ አደለሁ
ይቅርታ አድርጉልኝ ሰላም ዋሉ"
ብሎ ፍቃዱን ላለማየት እየቀፈፈዉ ከሆስፒታሉ ወጣ
መንገድ ላይ ቤዛዊት እና እሱ አብረዉ እንዲሆኑ
እናቷ እና እህቷ ያሳዩትን ፍቅር ሲያስብ
ወደዳቸዉ አመለካከታቸዉን እያደነቀ
የአባቷ ቁጣ እና ጥላቻ በጊዜ ሂደት እኔን ሲያዉቁኝ ሲረዱኝ ይጠፋል
የፍቃዱን መሀል ቤት መግባት ግን አልወደደዉም
"የኔ ቆንጆ"
የምትለዉ ቃል ከነከነችዉ
የሆነ ሸር እንደጠነሰሰበት ልቡ እየነገረዉ ነዉ።
ቤዛዊት ቤትዋ ገብታ ከሆስፒታል አልጋ
ወደ ራሷ አልጋ ተዘዋዉራለች ፍፁም ይቅርታ ስላረገላት
በአይኗ ስላየችዉ ፊትዋ መለስ ብሏል ጭንቀቷ ቀንሶላታል
እናትና እህቶ ከጎኗ ናቸዉ አባቷ ግን
ከፍቃዱ ጋር ምን እንዳጣመራቸዉ ባይገባትም
አንድ ላይ እንደሆኑ አዉቃለች።
በነጋታው ጠዋት ፍፁም ከእንቅልፉ እንደተነሳ ለቤዛዊት ደወለ ድምጿ ወደ ቀድሞዉ ተመልሷል
እንደተሻላት እየሳቀች ስለነገረችዉ
የፍቅር ህይወቱ እንደተስተካከለ እያመነ
ወደ ትምህርት ቤቱ አመራ።
ግቢዉ ዉስጥ የአብዛኛዉ አስተማሪ አስተያየት ተለዉጦበታል።
ፍቃዱ ከመምህራን ሀላፊዉ ቢሮ ሲወጣ አየዉ ግርምት እየፈጠረበት ሀላፊዉ ፍቃዱን ተከትለዉ ወጥተዉ
ፍፁም የቆመበት ጋር ሲደርሱ እጃቸዉ ላይ የያዙትን ወረቀት በብስጭት ዘረጉለት....
💫ይቀጥላል💫
ለአስተያየቶ @atronosebot ን ይጠቀሙ መልካም ምሽት። 🙏
👍2
#ህመም_ያዘለ_ፍቅር
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አራት
፡
፡
#በክፍለማርያም
...ወረቀት በብስጭት ዘረጉለት።
ፍፁም እዛዉ በቆመበት ማንበብ ጀመረ
ወረቀቱ የሚገልፀዉ በአላስፈላጊ ከመምህር በማይጠበቅ ድርጊት ዉስጥ ተሳትፎ
ሌሎች አስተማሪወችም ተማክረዉበት እና ዉሳኔ ተሰጥቶበት ከማስተማር ስራዉ እንደተባረረ ይገልፃል።
ይሄ ሁሉ የፍቃዱ ተንኮል እና ስራ መሆኑ እያናደደዉ ከሱ ዉጪ ስለ ቤዛዊት እና እሱ ግንኙነት የሚያቅ እንደሌለ
እና ወሬዉን ፍቃዱ ነዝቶት እንዲባረረ እንዳረገዉ እያሰበ
ከፍቃዱ ጋር ሌላ ነገር ዉስጥ ላለመግባት
ከራሱ ስሜት ጋር እየተታገለ ወደ መምህራን ቢሮ ገብቶ
ወሬ ማብዛቱን ስላልወደደዉ በተፃፈበት ከስራ መባረርን ጉዳይ መከራከር ስላልፈለገ
ፍቅሩ የእዉነት መሆኑን በዚህ ሰአት
ማንም ስለማይረዳዉ እቃወቹን በቦርሳዉ መከታተት ጀመረ። አስተማሪ መሆኑ እና ማፍቀሩ
አይምሮዉ ላይ ግጭት እየፈጠረበት
እዉነት እና የሙያ ስነምግባር ተምታተዉበት
ግራ ግብት ያለዉ ስሜት ዉስጥ ገብቶ ነገር ግን በልቡ
"ለበጎ ይሆናል"
እያለ መጥፎ ነገሮች በህይወቱ እየተደጋገሙበት
የቤዛዊት ጮሀ እንዳሳሰረችዉ አሁን ደግሞ ከስራ ገበታዉ መባረሩ ዉስጡን እየጎዳዉ ቢሆንም
ችሎ ለማለፍ ከራሱ ጋር እየታገለ።
ከትምህርት ቤቱ መዉጫ በር ጋር
ቦርሳዉን በቀኝ ትከሻዉ አንግቦ ምስቅልቅል ባለ ስሜት
ወደ ኋላዉ ዞሮ ግቢዉን በአይኑ ቃኘዉ
የእነ ቤዛዊት ክፍልን በር በአትኩሮት እያየዉ በሀሳብ ተጓዘ
ቤዛዊት እጇን እያዉለበለበችለት ይመስለዋል
ፈገግታዋ ግን የለም ነገር ግን በሩ ላይ ቆማ የመሰናበት የሚመስል የእጅ እንቅስቃሴ ታሳየዋለች
ከአይኖቾ እንባወች እየፈሰሱ ነዉ
ቀርቦ እንባዋን ለማበስ አስቦ
አንድ እርምጃ ሲራመድ ከሀሳቡ ባነነ
ፊት ለፊቱ ፍቃዱ ቆሞ ነበር
"አበድክ እንዴ ሰዉየዉ"
ፍቃዱ የአሽሙር ፈገግታ ፈገግ እያለ
ሰዉ እንደዚህ ነዉ አንዳንዴ ሳያዉቅህ
ያወቀህ ለመምሰል ያከብርሀል
መልካም ሰዉ ለመምሰል ይሞክራል
እንዳወቀህ ሲገባዉ ሳያዉቅህ ይንቅሀል
ማስመሰሉን ትቶ እዉነተኛ መጥፎ በሀሪዉን ያሳይሀል።
ሄኖክ ፍቃዱን እየተገረመ እያየዉ
"እብደት አልከዉ አሳባጅ በሞላባት ምድር
የሚያብድ ሰዉ ቢበዛ አይገርምም... "
ጥሎት ግቢዉን ስራዉን ትቶ ወጣ
ወደ ፊት ምን ሊፈጠር እንደሚችል እያሰበ
ከቤዛዊት ጋር እንዴት ሊኖሩ እንደሚችሉ
እሷን ከህመሞ የትኛዉ ሀኪም ቤት እና
ዶክተር ጋር ቢወስዳት ጤናዋ እንደሚመለስ እያሰበ
እሱም ምን ስራ እንደሚሰራ እያሰበ ሌላ ትምህርት ቤት
እንኳን ምን ማድረግ እንደሚችል እያስጨነቀዉ።
ቤዛዊት ከአልጋዋ ተነስታ መንቀሳቀስ ጀምራለች
ሄኖክን እየደወለች ሁሌ ብታዋራዉም
ለማየት ጓጉታለች በጣም ናፍቋታል።
የመጀመርያዋ ነዉ እንደዚህ አይነት ስሜት ሲሰማት
ፍቅር የሚያረገዉን ነገር ሁሉ
ፍፁምን ካየችዉ ቀን ጀምሮ ነዉ ማወቅ የጀመረችዉ
ከዛ በፊት ብዙም እዉቀቱ አልነበራትም።
ፍፁምን ለማግኘት አስባ ከመኝታ ክፍሏ ስትወጣ አባቷ ከመምህር ፍቃዱ ጋር ሳሎን ተቀምጠዉ
"ቤዛዊት የምንነግርሽ ነገር አለ"
አሏት እንድትቀመጥ ፊት ለፊታቸዉ ያለዉን ሶፋ
በአይናቸዉ እንድትቀመጥ እየጋበዟት......
💫ይቀጥላል💫
ለአስተያየቶ @atronosebot ን ይጠቀሙ መልካም ምሽት። 🙏
፡
፡
#ክፍል_አስራ_አራት
፡
፡
#በክፍለማርያም
...ወረቀት በብስጭት ዘረጉለት።
ፍፁም እዛዉ በቆመበት ማንበብ ጀመረ
ወረቀቱ የሚገልፀዉ በአላስፈላጊ ከመምህር በማይጠበቅ ድርጊት ዉስጥ ተሳትፎ
ሌሎች አስተማሪወችም ተማክረዉበት እና ዉሳኔ ተሰጥቶበት ከማስተማር ስራዉ እንደተባረረ ይገልፃል።
ይሄ ሁሉ የፍቃዱ ተንኮል እና ስራ መሆኑ እያናደደዉ ከሱ ዉጪ ስለ ቤዛዊት እና እሱ ግንኙነት የሚያቅ እንደሌለ
እና ወሬዉን ፍቃዱ ነዝቶት እንዲባረረ እንዳረገዉ እያሰበ
ከፍቃዱ ጋር ሌላ ነገር ዉስጥ ላለመግባት
ከራሱ ስሜት ጋር እየተታገለ ወደ መምህራን ቢሮ ገብቶ
ወሬ ማብዛቱን ስላልወደደዉ በተፃፈበት ከስራ መባረርን ጉዳይ መከራከር ስላልፈለገ
ፍቅሩ የእዉነት መሆኑን በዚህ ሰአት
ማንም ስለማይረዳዉ እቃወቹን በቦርሳዉ መከታተት ጀመረ። አስተማሪ መሆኑ እና ማፍቀሩ
አይምሮዉ ላይ ግጭት እየፈጠረበት
እዉነት እና የሙያ ስነምግባር ተምታተዉበት
ግራ ግብት ያለዉ ስሜት ዉስጥ ገብቶ ነገር ግን በልቡ
"ለበጎ ይሆናል"
እያለ መጥፎ ነገሮች በህይወቱ እየተደጋገሙበት
የቤዛዊት ጮሀ እንዳሳሰረችዉ አሁን ደግሞ ከስራ ገበታዉ መባረሩ ዉስጡን እየጎዳዉ ቢሆንም
ችሎ ለማለፍ ከራሱ ጋር እየታገለ።
ከትምህርት ቤቱ መዉጫ በር ጋር
ቦርሳዉን በቀኝ ትከሻዉ አንግቦ ምስቅልቅል ባለ ስሜት
ወደ ኋላዉ ዞሮ ግቢዉን በአይኑ ቃኘዉ
የእነ ቤዛዊት ክፍልን በር በአትኩሮት እያየዉ በሀሳብ ተጓዘ
ቤዛዊት እጇን እያዉለበለበችለት ይመስለዋል
ፈገግታዋ ግን የለም ነገር ግን በሩ ላይ ቆማ የመሰናበት የሚመስል የእጅ እንቅስቃሴ ታሳየዋለች
ከአይኖቾ እንባወች እየፈሰሱ ነዉ
ቀርቦ እንባዋን ለማበስ አስቦ
አንድ እርምጃ ሲራመድ ከሀሳቡ ባነነ
ፊት ለፊቱ ፍቃዱ ቆሞ ነበር
"አበድክ እንዴ ሰዉየዉ"
ፍቃዱ የአሽሙር ፈገግታ ፈገግ እያለ
ሰዉ እንደዚህ ነዉ አንዳንዴ ሳያዉቅህ
ያወቀህ ለመምሰል ያከብርሀል
መልካም ሰዉ ለመምሰል ይሞክራል
እንዳወቀህ ሲገባዉ ሳያዉቅህ ይንቅሀል
ማስመሰሉን ትቶ እዉነተኛ መጥፎ በሀሪዉን ያሳይሀል።
ሄኖክ ፍቃዱን እየተገረመ እያየዉ
"እብደት አልከዉ አሳባጅ በሞላባት ምድር
የሚያብድ ሰዉ ቢበዛ አይገርምም... "
ጥሎት ግቢዉን ስራዉን ትቶ ወጣ
ወደ ፊት ምን ሊፈጠር እንደሚችል እያሰበ
ከቤዛዊት ጋር እንዴት ሊኖሩ እንደሚችሉ
እሷን ከህመሞ የትኛዉ ሀኪም ቤት እና
ዶክተር ጋር ቢወስዳት ጤናዋ እንደሚመለስ እያሰበ
እሱም ምን ስራ እንደሚሰራ እያሰበ ሌላ ትምህርት ቤት
እንኳን ምን ማድረግ እንደሚችል እያስጨነቀዉ።
ቤዛዊት ከአልጋዋ ተነስታ መንቀሳቀስ ጀምራለች
ሄኖክን እየደወለች ሁሌ ብታዋራዉም
ለማየት ጓጉታለች በጣም ናፍቋታል።
የመጀመርያዋ ነዉ እንደዚህ አይነት ስሜት ሲሰማት
ፍቅር የሚያረገዉን ነገር ሁሉ
ፍፁምን ካየችዉ ቀን ጀምሮ ነዉ ማወቅ የጀመረችዉ
ከዛ በፊት ብዙም እዉቀቱ አልነበራትም።
ፍፁምን ለማግኘት አስባ ከመኝታ ክፍሏ ስትወጣ አባቷ ከመምህር ፍቃዱ ጋር ሳሎን ተቀምጠዉ
"ቤዛዊት የምንነግርሽ ነገር አለ"
አሏት እንድትቀመጥ ፊት ለፊታቸዉ ያለዉን ሶፋ
በአይናቸዉ እንድትቀመጥ እየጋበዟት......
💫ይቀጥላል💫
ለአስተያየቶ @atronosebot ን ይጠቀሙ መልካም ምሽት። 🙏
👍2