Forwarded from Ashe talent (ashe Talent)
ልዩ ስልጠና ከአሼ ታለንት !
ከሱስ ነጻ መሆን ይፈልጋሉ ?
ልዩ ከሱስ ነጻ የመሆን አጋዥ ስልቶችን ታሳቢ ያደረገ የክህሎት አቅም ግንባታ ስልጠና እና ልዩ የምክር አገልግሎት ዘዉትር ቅዳሜ እሁድ በቀጠሮ እና በፕሮግራም በአሼ ታለንት ማስተባበሪያ ቢሮ ይሰጣል ለመሳተፍ
ከፈለጉ ቀድመዉ ይመዝገቡ ።
ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ !
ሳይቅሙ መንቃት :ሳይጠጡ /ሳያቦኑ ፈታ ማለት በአራዳ ስታይል ዛሬም ይቻላል ::
የምዝገባው ሂደት
1ኛ በስልክ አስፈላጊውን መረጃ በመስጠት ደዉሎ መመዝገብ ::
2ኛ በቴሌግራም መረጃ በመላክ
@ashelife
3ኛ ስልጠናው በአካል በአሼ ታለንት የአዲስ አበባ እና የሀዋሳ ማስተባበሪያ ቢሮ የሚሰጥ በመሆኑ በአካልም መጥቶ መመዝገብ ይቻላል ::
ሱስ : አደንዛዥ እጾችን እና አደንዛዥ አስተሳሰቦችን በጋራ እንከላከል ::
ኢትዮጵያችን በክብር ዛሬም ከፍ ትበል !
fb. Ashe talent profile .
ቴሌግራም ገጻችን @aradastyle
ማስተባበሪያ ቢሮ አዲስ አበባ ብሄራዊ ባንክ ጤና ሚ/ር አጠገብ የኢትዮጵያ መምህራን ህንጻ ላይ :ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ።
ለበለጠ መረጃ :-
0926 44 97 48 /0911 03 39 92
ዋና መስራች እና ስራ አስኪያጅ
ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት (አሸናፊ ግዛው መሸሻ ከ13 ዓመት በላይ ልምድ ያለው )
ከሱስ ነጻ መሆን ይፈልጋሉ ?
ልዩ ከሱስ ነጻ የመሆን አጋዥ ስልቶችን ታሳቢ ያደረገ የክህሎት አቅም ግንባታ ስልጠና እና ልዩ የምክር አገልግሎት ዘዉትር ቅዳሜ እሁድ በቀጠሮ እና በፕሮግራም በአሼ ታለንት ማስተባበሪያ ቢሮ ይሰጣል ለመሳተፍ
ከፈለጉ ቀድመዉ ይመዝገቡ ።
ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ !
ሳይቅሙ መንቃት :ሳይጠጡ /ሳያቦኑ ፈታ ማለት በአራዳ ስታይል ዛሬም ይቻላል ::
የምዝገባው ሂደት
1ኛ በስልክ አስፈላጊውን መረጃ በመስጠት ደዉሎ መመዝገብ ::
2ኛ በቴሌግራም መረጃ በመላክ
@ashelife
3ኛ ስልጠናው በአካል በአሼ ታለንት የአዲስ አበባ እና የሀዋሳ ማስተባበሪያ ቢሮ የሚሰጥ በመሆኑ በአካልም መጥቶ መመዝገብ ይቻላል ::
ሱስ : አደንዛዥ እጾችን እና አደንዛዥ አስተሳሰቦችን በጋራ እንከላከል ::
ኢትዮጵያችን በክብር ዛሬም ከፍ ትበል !
fb. Ashe talent profile .
ቴሌግራም ገጻችን @aradastyle
ማስተባበሪያ ቢሮ አዲስ አበባ ብሄራዊ ባንክ ጤና ሚ/ር አጠገብ የኢትዮጵያ መምህራን ህንጻ ላይ :ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ።
ለበለጠ መረጃ :-
0926 44 97 48 /0911 03 39 92
ዋና መስራች እና ስራ አስኪያጅ
ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት (አሸናፊ ግዛው መሸሻ ከ13 ዓመት በላይ ልምድ ያለው )
Forwarded from Ashe talent (ashe Talent አሼ ታለንት)
አሼ ታለንት ማነዉ ?
ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ !
አባል እና አጋር ለመሆን አሁኑኑ ይመዝገቡ ::
አሸናፊ ግዛው መሸሻ ( አሼ ታለንት )
በሙያ ደረጃ ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር ሲሆን አሼ ታለንት ፕሮፋይል ሚዲያና ኮሚኒኬሽን የተባለ ኤዲቶሪያል ፖሊሲዉን የጸረ -ሱስ ቅኝት እና ስዕብና ልማት ያደረገ የግል የሚዲያ ድርጅት መስራች እና ስራ አስኪያጅ ሲሆን በዘርፉ ከ13 ዓመት በላይ ልምድ አለዉ ::
ድርጅታዊ አላማ ?
አዎንታዊ አለም አቀፋዊነትን ከኢትዮጵያዊነት ጋር ማጣጣም ነዉ ::
ድርጅታዊ ራዕይ ?
የሀገራችንን የሚዲያና ኮሚኒኬሽን :ኪነ_ጥበብና የመዝናኛ ኢቨንት ስራዎች በዜጎች በተለይ በወጣቶች ደህንነት ላይ አዎንታዊ ሚና እንዲኖራቸዉ በማድረግ እና በጸረ- ሱስ ቅኝት የታገዘ የታለንት ፕሮፋይል ኢንዱስትሪን በመገንባት አለም አቀፍ ተወዳዳሪ ሆኖ ማየት ነዉ ::
ድርጅታዊ ግባችን ?
ተፈጥሮአዊ ማንነቱን እና ታለንቱን/ጸጋዉን የጠበቀ ከሱስ:አደንዛዥ ዕጾች እና አደንዛዥ አስተሳሰቦች ነጻ የሆነ ንቁ ግለሰብ : ኢትዮጵያዊ ማ/ሰብ/አለምን መገንባት እና ማህበራዊ ሀላፊነትን ያስቀደመ የአሼ ታለንት የግል አለም አቀፍ ብሮድካስት ሚዲያ ማቋቋም ነዉ ::
በቂ ችግር አለን : የመፍትሔው አካል እንሁን !
ኢትዮጵያችን በክብር ዛሬም ከፍ ትበል !
ለበለጠ መረጃ :-
fb. Ashe talent profile
ቴሌግራም ገጻችን @aradastyle
ማስተባበሪያ ቢሮ አዲስ አበባ ብሄራዊ ባንክ ፊት ለፊት የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ህንጻ ላይ :ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል 0926449748/0911033992
ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት
ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ !
አባል እና አጋር ለመሆን አሁኑኑ ይመዝገቡ ::
አሸናፊ ግዛው መሸሻ ( አሼ ታለንት )
በሙያ ደረጃ ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር ሲሆን አሼ ታለንት ፕሮፋይል ሚዲያና ኮሚኒኬሽን የተባለ ኤዲቶሪያል ፖሊሲዉን የጸረ -ሱስ ቅኝት እና ስዕብና ልማት ያደረገ የግል የሚዲያ ድርጅት መስራች እና ስራ አስኪያጅ ሲሆን በዘርፉ ከ13 ዓመት በላይ ልምድ አለዉ ::
ድርጅታዊ አላማ ?
አዎንታዊ አለም አቀፋዊነትን ከኢትዮጵያዊነት ጋር ማጣጣም ነዉ ::
ድርጅታዊ ራዕይ ?
የሀገራችንን የሚዲያና ኮሚኒኬሽን :ኪነ_ጥበብና የመዝናኛ ኢቨንት ስራዎች በዜጎች በተለይ በወጣቶች ደህንነት ላይ አዎንታዊ ሚና እንዲኖራቸዉ በማድረግ እና በጸረ- ሱስ ቅኝት የታገዘ የታለንት ፕሮፋይል ኢንዱስትሪን በመገንባት አለም አቀፍ ተወዳዳሪ ሆኖ ማየት ነዉ ::
ድርጅታዊ ግባችን ?
ተፈጥሮአዊ ማንነቱን እና ታለንቱን/ጸጋዉን የጠበቀ ከሱስ:አደንዛዥ ዕጾች እና አደንዛዥ አስተሳሰቦች ነጻ የሆነ ንቁ ግለሰብ : ኢትዮጵያዊ ማ/ሰብ/አለምን መገንባት እና ማህበራዊ ሀላፊነትን ያስቀደመ የአሼ ታለንት የግል አለም አቀፍ ብሮድካስት ሚዲያ ማቋቋም ነዉ ::
በቂ ችግር አለን : የመፍትሔው አካል እንሁን !
ኢትዮጵያችን በክብር ዛሬም ከፍ ትበል !
ለበለጠ መረጃ :-
fb. Ashe talent profile
ቴሌግራም ገጻችን @aradastyle
ማስተባበሪያ ቢሮ አዲስ አበባ ብሄራዊ ባንክ ፊት ለፊት የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ህንጻ ላይ :ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል 0926449748/0911033992
ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት
Forwarded from Ashe talent (@aradastyle)
አሼ ታለንቶች ነን !
ዛሬ ማክሰኞ የካቲት 18/2017
ከምሽቱ 2_3 ሰዓት በአንጋፋው fm adis 97.1 አሼ ታለንት ላይ በቀጥታ ስርጭት ይጠብቁን ።
የአድዋ ድል ቀንን ም/ት በማድረግ መምህራን ለሀገር እና ትዉልድ ግንባታ ያላቸዉን ሚና በተመለከተ ልዩ ቆይታ እናደርጋለን ::
ተባባሪ እንግዳችን:_ ዶ.ር ዮሀንስ በንቲ የአንጋፋዉ ኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ፕሬዝዳንት ናቸው ::
ዛሬ ማክሰኞ የካቲት 18/2017
ከምሽቱ 2_3 ሰዓት በአንጋፋው fm adis 97.1 አሼ ታለንት ላይ በቀጥታ ስርጭት ይጠብቁን ።
የአድዋ ድል ቀንን ም/ት በማድረግ መምህራን ለሀገር እና ትዉልድ ግንባታ ያላቸዉን ሚና በተመለከተ ልዩ ቆይታ እናደርጋለን ::
ተባባሪ እንግዳችን:_ ዶ.ር ዮሀንስ በንቲ የአንጋፋዉ ኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ፕሬዝዳንት ናቸው ::
Forwarded from Ashe talent (ashe Talent አሼ ታለንት)
May 8/2025 ሚያዝያ 30/2017
ሀሙስ ?
ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ !
አንዳንድ ቀናቶች ይገርማሉ ?
በአለም አቀፍ ደረጃ የቀይ መስቀል : የአህዮች እና በ2ኛዉ የአለም ጦርነት የተጎዱ ሰዎች መታሰቢያ ቀን ነዉ ::
በመሆኑም ዛሬም አሁንም ከቻልን ?
1ኛ የቀይ መስቀል ቀንን በሰብዓዊ ተግባር እናሳልፍ ::
2ኛ አንዳንዴ ከዘመኑ አንዳንድ ሰዉ በላይ ለሰዉ ልጅ መሠረታዊ አገልግሎት እየሰጡ ላሉ አህያዎች ተገቢውን እዉቅና እንስጥ ::
3ኛ ጦርነት የአደንዛዥ አስተሳሰብ ዉጤቶች በመሆናቸዉ በጦርነት የሚያተርፉት የጦር መሳሪያ ነጋዴዎች እና ሄደዉ የማይዋጉ ደረቅ ፖለቲከኞች በቀዳሚነት አትራፊ እነሱ በመሆናቸው ታሪክ በጥሩ ታሪክ እንዲያስታዉሰን የመፍትሔው አካል ሆነን ሰላምን እናጽና ::
ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ !
በቂ ችግር አለን: የመፍትሔው አካል እንሁን !
ማስተባበሪያ ቢሮ :-
አዲስ አበባ ብሄራዊ ባንክ አጠገብ የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ህንጻ ላይ :
ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር
ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ።
ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት
ሀሙስ ?
ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ !
አንዳንድ ቀናቶች ይገርማሉ ?
በአለም አቀፍ ደረጃ የቀይ መስቀል : የአህዮች እና በ2ኛዉ የአለም ጦርነት የተጎዱ ሰዎች መታሰቢያ ቀን ነዉ ::
በመሆኑም ዛሬም አሁንም ከቻልን ?
1ኛ የቀይ መስቀል ቀንን በሰብዓዊ ተግባር እናሳልፍ ::
2ኛ አንዳንዴ ከዘመኑ አንዳንድ ሰዉ በላይ ለሰዉ ልጅ መሠረታዊ አገልግሎት እየሰጡ ላሉ አህያዎች ተገቢውን እዉቅና እንስጥ ::
3ኛ ጦርነት የአደንዛዥ አስተሳሰብ ዉጤቶች በመሆናቸዉ በጦርነት የሚያተርፉት የጦር መሳሪያ ነጋዴዎች እና ሄደዉ የማይዋጉ ደረቅ ፖለቲከኞች በቀዳሚነት አትራፊ እነሱ በመሆናቸው ታሪክ በጥሩ ታሪክ እንዲያስታዉሰን የመፍትሔው አካል ሆነን ሰላምን እናጽና ::
ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ !
በቂ ችግር አለን: የመፍትሔው አካል እንሁን !
ማስተባበሪያ ቢሮ :-
አዲስ አበባ ብሄራዊ ባንክ አጠገብ የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ህንጻ ላይ :
ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር
ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ።
ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት
Forwarded from Ashe talent (ashe Talent አሼ ታለንት)
የአሼ ታለንት አባል እና አጋር ለመሆን
አሁኑኑ ይመዝገቡ ።
4ቱ ድርጅታዊ መሠረታዊ
አጋዥ መስፈርቶች እና ድርጅታዊ የመግባቢያ ዘዴዎች ።
ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ !
1ኛ ለሰብዓዊ ተግባር ልዩ ፍላጎት /ፓሽን ያላቸው እና አዎንታዊ እና አለም አቀፍ አስተሳሰብን/አመለካከትን የተላበሱ ።
በተጨማሪም ቢያንስ የት/ት ዝግጅታቸው ከ10ኛ ክፍል እና ከዛ በላይ የሆነ : ከሱስ :አደንዛዥ እጾች እና አደንዛዥ አስተሳሰቦች ነጻ የሆነ እና
ለመሆን የተዘጋጀ ።
2ኛ ልዩ ታለንት እና ነጻ ፍላጎት ያለዉ ይሄም ከሚዲያ እና ኮሚኒኬሽን :ኪነጥበብ እና የመዝናኛ : ኢቨንት እና ማርኬቲንግ ፕሮሞሽን : ዲጂታል ክህሎት
ጋር የተያያዘ ታለንት ያለዉ /ያላት ።
3ኛ ጤናማ ማህበራዊ ህይወት እና ጤናማ የማህበራዊ ሚዲያ አጠቃቀም ልምድ ያለው/ላት ።
4ኛ የአሼ ታለንት ድርጅት ዓላማን እና ሙያዊ ስነምግባር ን የሚያከብር /የምታከብር ።
በተጨማሪም የመፍትሔው አካል ለመሆን የተዘጋጀ /ች::
ሱስ : አደንዛዥ እጾችን እና አደንዛዥ አስተሳሰቦችን በጋራ እንከላከል ::
ኢትዮጵያችን በክብር ዛሬም ከፍ ትበል !
fb. Ashe talent profile .
U tube ashe talent
ቴሌግራም ገጻችን @aradastyle
ማስተባበሪያ ቢሮ አዲስ አበባ ብሄራዊ ባንክ አጠገብ / ጤና ሚ/ር ፊት ለፊት የኢትዮጵያ መምህራን ህንጻ ላይ :ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ።
ለበለጠ መረጃ :-
0926 44 97 48 /0911 03 39 92
ዋና መስራች እና ስራ አስኪያጅ
ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት (አሸናፊ ግዛው መሸሻ ከ13 ዓመት በላይ ልምድ ያለው )
አሁኑኑ ይመዝገቡ ።
4ቱ ድርጅታዊ መሠረታዊ
አጋዥ መስፈርቶች እና ድርጅታዊ የመግባቢያ ዘዴዎች ።
ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ !
1ኛ ለሰብዓዊ ተግባር ልዩ ፍላጎት /ፓሽን ያላቸው እና አዎንታዊ እና አለም አቀፍ አስተሳሰብን/አመለካከትን የተላበሱ ።
በተጨማሪም ቢያንስ የት/ት ዝግጅታቸው ከ10ኛ ክፍል እና ከዛ በላይ የሆነ : ከሱስ :አደንዛዥ እጾች እና አደንዛዥ አስተሳሰቦች ነጻ የሆነ እና
ለመሆን የተዘጋጀ ።
2ኛ ልዩ ታለንት እና ነጻ ፍላጎት ያለዉ ይሄም ከሚዲያ እና ኮሚኒኬሽን :ኪነጥበብ እና የመዝናኛ : ኢቨንት እና ማርኬቲንግ ፕሮሞሽን : ዲጂታል ክህሎት
ጋር የተያያዘ ታለንት ያለዉ /ያላት ።
3ኛ ጤናማ ማህበራዊ ህይወት እና ጤናማ የማህበራዊ ሚዲያ አጠቃቀም ልምድ ያለው/ላት ።
4ኛ የአሼ ታለንት ድርጅት ዓላማን እና ሙያዊ ስነምግባር ን የሚያከብር /የምታከብር ።
በተጨማሪም የመፍትሔው አካል ለመሆን የተዘጋጀ /ች::
ሱስ : አደንዛዥ እጾችን እና አደንዛዥ አስተሳሰቦችን በጋራ እንከላከል ::
ኢትዮጵያችን በክብር ዛሬም ከፍ ትበል !
fb. Ashe talent profile .
U tube ashe talent
ቴሌግራም ገጻችን @aradastyle
ማስተባበሪያ ቢሮ አዲስ አበባ ብሄራዊ ባንክ አጠገብ / ጤና ሚ/ር ፊት ለፊት የኢትዮጵያ መምህራን ህንጻ ላይ :ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ።
ለበለጠ መረጃ :-
0926 44 97 48 /0911 03 39 92
ዋና መስራች እና ስራ አስኪያጅ
ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት (አሸናፊ ግዛው መሸሻ ከ13 ዓመት በላይ ልምድ ያለው )
Forwarded from Ashe talent (ashe Talent አሼ ታለንት)
YouTube
አራዳ ሱሰኛ አይደለም #Ashe talent #ኢቢኤስ
አራዳ ሱሰኛ አይደለም
#አሼ ታለንት
#ኢቢኤስ
#ጤና ሚኒስቴር
#WHO
#አሼ ታለንት
#ኢቢኤስ
#ጤና ሚኒስቴር
#WHO
Forwarded from Ashe talent (ashe Talent አሼ ታለንት)
አሼ ታለንቶች ነን !
ሀሙስ ግንቦት 14/2017
ከቀኑ 8:30_10 ሰዓት በአንጋፋው fm adis 97.1 አሼ ታለንት ላይ በቀጥታ ስርጭት ይጠብቁን ።
የእለቱ አጀንዳችን ?
የአለም የጸረ_ትምባሆ ቀንን
ም/ት በማድረግ በመዲናችን አ/አ አደንዛዥ እጾችን ለመከላከል ፖሊሳዊ ስራዎች ምን ይመስላሉ ? የሱስ ተጋላጭነት እና የስነ_ምግባር ጥሰቶች ለወንጀል መስፋፋት ያላቸዉን ሚና እና ስለጉዳዩ ያሉ ቅንጅታዊ ስራዎችን በተመለከተ ልዩ ቆይታ እናደርጋለን ::
ተባባሪ የስቱዲዮ እንግዳችን :- ኮማንደር ማርቆስ ታደሰ በአ/አ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ናቸው ::
አጋሮቻችን
1ኛ አንጋፋው የአርማወርሀንሰን የምርምር ኢኒስቲትዩት (አሀሪ )
2ኛ የኢትዮጵያ ግብርና ባለስልጣን
3ኛ የኢትዮጵያ ህብረት ስራ ኮሚሽን
4ኛ የኢፌዴሪ የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር
5ኛ የአዲስአበባ ከተማ አ/ የምግብና መድሀኒት ባለስልጣን አጋሮቻችን ናቸው እናመሰግናለን ::
በቂ ችግር አለን: የመፍትሔው አካል እንሁን !
ማስተባበሪያ ቢሮ :-
አዲስ አበባ ብሄራዊ ባንክ አጠገብ የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ህንጻ ላይ :
ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር
ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ።
ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት ( አሸናፊ ግዛው መሸሻ )
ሀሙስ ግንቦት 14/2017
ከቀኑ 8:30_10 ሰዓት በአንጋፋው fm adis 97.1 አሼ ታለንት ላይ በቀጥታ ስርጭት ይጠብቁን ።
የእለቱ አጀንዳችን ?
የአለም የጸረ_ትምባሆ ቀንን
ም/ት በማድረግ በመዲናችን አ/አ አደንዛዥ እጾችን ለመከላከል ፖሊሳዊ ስራዎች ምን ይመስላሉ ? የሱስ ተጋላጭነት እና የስነ_ምግባር ጥሰቶች ለወንጀል መስፋፋት ያላቸዉን ሚና እና ስለጉዳዩ ያሉ ቅንጅታዊ ስራዎችን በተመለከተ ልዩ ቆይታ እናደርጋለን ::
ተባባሪ የስቱዲዮ እንግዳችን :- ኮማንደር ማርቆስ ታደሰ በአ/አ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ናቸው ::
አጋሮቻችን
1ኛ አንጋፋው የአርማወርሀንሰን የምርምር ኢኒስቲትዩት (አሀሪ )
2ኛ የኢትዮጵያ ግብርና ባለስልጣን
3ኛ የኢትዮጵያ ህብረት ስራ ኮሚሽን
4ኛ የኢፌዴሪ የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር
5ኛ የአዲስአበባ ከተማ አ/ የምግብና መድሀኒት ባለስልጣን አጋሮቻችን ናቸው እናመሰግናለን ::
በቂ ችግር አለን: የመፍትሔው አካል እንሁን !
ማስተባበሪያ ቢሮ :-
አዲስ አበባ ብሄራዊ ባንክ አጠገብ የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ህንጻ ላይ :
ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር
ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ።
ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት ( አሸናፊ ግዛው መሸሻ )
Forwarded from Ashe talent (ashe Talent (አሸናፊ ግዛው መሸሻ ))
አሼ ታለንቶች ነን !
ዛሬ ሀሙስ ግንቦት 21/2017
ከቀኑ 8:30_10 ሰዓት በአንጋፋው fm adis 97.1 አሼ ታለንት ላይ በቀጥታ ስርጭት ይጠብቁን ።
የእለቱ አጀንዳችን ?
የአለም የጸረ_ትምባሆ ቀን እና አከባበርን
ም/ት በማድረግ በመዲናችን
አ/አ የትምባሆ ቁጥጥር ከአዋጁ አንጻር ምን ይመስላል ? የ2ኛ ደረጃ አጫሾች ጉዳት እና የግንዛቤ ደረጃ ምን ይመስላል ? በነጠላ ትምባሆ መሸጥ : ሺሻ መጠቀም እና መሸጥ ወንጀል በመሆኑ የባለድርሻ አካላት ቅንጅታዊ ስራዎችን ታሳቢ አድርገን ልዩ ቆይታ እናደርጋለን ::
ተባባሪ የስቱዲዮ እንግዳችን :- አቶ እንጋ እርቀታ የአዲስ አበባ ከተማ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን የቁጥጥር ዘርፍ ምክትል ስራ አስኪያጅ ነዉ ::
አጋሮቻችን
1ኛ አንጋፋው የአርማወርሀንሰን የምርምር ኢኒስቲትዩት (አሀሪ )
2ኛ የኢትዮጵያ ግብርና ባለስልጣን
3ኛ የኢትዮጵያ ህብረት ስራ ኮሚሽን
4ኛ የኢፌዴሪ የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር
5ኛ የአዲስአበባ ከተማ አ/ የምግብና መድሀኒት ባለስልጣን አጋሮቻችን ናቸው እናመሰግናለን ::
በቂ ችግር አለን: የመፍትሔው አካል እንሁን !
ማስተባበሪያ ቢሮ :-
አዲስ አበባ ብሄራዊ ባንክ አጠገብ የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ህንጻ ላይ :
ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር
ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ።
ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት ( አሸናፊ ግዛው መሸሻ )
ዛሬ ሀሙስ ግንቦት 21/2017
ከቀኑ 8:30_10 ሰዓት በአንጋፋው fm adis 97.1 አሼ ታለንት ላይ በቀጥታ ስርጭት ይጠብቁን ።
የእለቱ አጀንዳችን ?
የአለም የጸረ_ትምባሆ ቀን እና አከባበርን
ም/ት በማድረግ በመዲናችን
አ/አ የትምባሆ ቁጥጥር ከአዋጁ አንጻር ምን ይመስላል ? የ2ኛ ደረጃ አጫሾች ጉዳት እና የግንዛቤ ደረጃ ምን ይመስላል ? በነጠላ ትምባሆ መሸጥ : ሺሻ መጠቀም እና መሸጥ ወንጀል በመሆኑ የባለድርሻ አካላት ቅንጅታዊ ስራዎችን ታሳቢ አድርገን ልዩ ቆይታ እናደርጋለን ::
ተባባሪ የስቱዲዮ እንግዳችን :- አቶ እንጋ እርቀታ የአዲስ አበባ ከተማ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን የቁጥጥር ዘርፍ ምክትል ስራ አስኪያጅ ነዉ ::
አጋሮቻችን
1ኛ አንጋፋው የአርማወርሀንሰን የምርምር ኢኒስቲትዩት (አሀሪ )
2ኛ የኢትዮጵያ ግብርና ባለስልጣን
3ኛ የኢትዮጵያ ህብረት ስራ ኮሚሽን
4ኛ የኢፌዴሪ የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር
5ኛ የአዲስአበባ ከተማ አ/ የምግብና መድሀኒት ባለስልጣን አጋሮቻችን ናቸው እናመሰግናለን ::
በቂ ችግር አለን: የመፍትሔው አካል እንሁን !
ማስተባበሪያ ቢሮ :-
አዲስ አበባ ብሄራዊ ባንክ አጠገብ የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ህንጻ ላይ :
ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር
ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ።
ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት ( አሸናፊ ግዛው መሸሻ )
Forwarded from Ashe talent (ashe Talent (አሸናፊ ግዛው መሸሻ ))
ዛሬም : አሁንም የአሼ ታለንት የጸረ-ሱስ ዘመቻን ለማጠናከር እና ለማጽናት ቃል እገባለሁኝ ::
ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ ::
የመፍትሔው አካል እንሁን ::
አዎ ሱስ ተጨማሪ የሀገር ጠላት ነዉ . ሱስ ከፍሎ ማበድ ነዉ : አራዳ ከሱስ የጸዳ እና ኢትዮጵያን የመፍትሔው አካል ሆኖ ከልብ የተረዳ ነዉ .may 31/ ግንቦት 23 የአለም የጸረ -ትምባሆ ቀን በተለያዩ የግንዛቤ ስራዎች እየተከበረ ይገኛል:: በግልጽ ቋንቋ እና በግልጽ አቋም የምናገረዉ ኢትዮጵያችን በአሁን ሰዓት በቂ ሱሰኛ አላት : ተጨማሪ ሱሰኛ አያስፈልጋትም :: ሱሰኛ ባለመሆን ሀገር ማገዝ ይቻላል እንደ አለም የጤና ድርጅት መረጃ በአለማችን 1.3 ቢሊዮን አጫሾች አሉ .የትምባሆ ጉዳት ዘርፈ ብዙ መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ በአለማችን በየዓመቱ በቀጥታ በትምባሆ ጉዳት ም/ት ከ8 ሚሊዮን በላይ 1ኛ ደረጃ አጫሽ ሰዎች ( active smokers ) ህይወታቸውን ያጣሉ : 1.2 ሚሊዮን በላይ 2ኛ ደረጃ አጫሾች ( pasive smokers ) ህይወታቸውን የሚያጡ ሲሆን በኢትዮጵያ ደግሞ ከ16,800 በላይ ዜጎች በትምባሆ ጉዳት ም/ት ህይወታቸውን ያጣሉ ::
ሱስን : አደንዛዥ እጾችን እና አደንዛዥ አስተሳሰቦችን በጋራ እንከላከል ::
ሳይቅሙ መንቃት : ሳይጠጡ /ሳያቦኑ መዝናናት ዛሬም አሁንም በኢትዮ _አራዳ ስታይል ይቻላል.
የአሼ ታለንት ሚዲያ እና ኢቨንት ተኮር የጸረ-ሱስ ዘመቻ እና የስብዕና ልማት ስራዎች አባል እና አጋር እንዲሆኑ ዛሬም አሁንም በማክበር እንጋብዛለን . ማስተባበሪያ ቢሮ :-
አ/ አበባ ብሄራዊ ባንክ አጠገብ የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ህንጻ ላይ : ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር
ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ።
ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት ከ13 ዓመት በላይ ልምድ ያለዉ
ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ ::
የመፍትሔው አካል እንሁን ::
አዎ ሱስ ተጨማሪ የሀገር ጠላት ነዉ . ሱስ ከፍሎ ማበድ ነዉ : አራዳ ከሱስ የጸዳ እና ኢትዮጵያን የመፍትሔው አካል ሆኖ ከልብ የተረዳ ነዉ .may 31/ ግንቦት 23 የአለም የጸረ -ትምባሆ ቀን በተለያዩ የግንዛቤ ስራዎች እየተከበረ ይገኛል:: በግልጽ ቋንቋ እና በግልጽ አቋም የምናገረዉ ኢትዮጵያችን በአሁን ሰዓት በቂ ሱሰኛ አላት : ተጨማሪ ሱሰኛ አያስፈልጋትም :: ሱሰኛ ባለመሆን ሀገር ማገዝ ይቻላል እንደ አለም የጤና ድርጅት መረጃ በአለማችን 1.3 ቢሊዮን አጫሾች አሉ .የትምባሆ ጉዳት ዘርፈ ብዙ መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ በአለማችን በየዓመቱ በቀጥታ በትምባሆ ጉዳት ም/ት ከ8 ሚሊዮን በላይ 1ኛ ደረጃ አጫሽ ሰዎች ( active smokers ) ህይወታቸውን ያጣሉ : 1.2 ሚሊዮን በላይ 2ኛ ደረጃ አጫሾች ( pasive smokers ) ህይወታቸውን የሚያጡ ሲሆን በኢትዮጵያ ደግሞ ከ16,800 በላይ ዜጎች በትምባሆ ጉዳት ም/ት ህይወታቸውን ያጣሉ ::
ሱስን : አደንዛዥ እጾችን እና አደንዛዥ አስተሳሰቦችን በጋራ እንከላከል ::
ሳይቅሙ መንቃት : ሳይጠጡ /ሳያቦኑ መዝናናት ዛሬም አሁንም በኢትዮ _አራዳ ስታይል ይቻላል.
የአሼ ታለንት ሚዲያ እና ኢቨንት ተኮር የጸረ-ሱስ ዘመቻ እና የስብዕና ልማት ስራዎች አባል እና አጋር እንዲሆኑ ዛሬም አሁንም በማክበር እንጋብዛለን . ማስተባበሪያ ቢሮ :-
አ/ አበባ ብሄራዊ ባንክ አጠገብ የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ህንጻ ላይ : ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር
ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ።
ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት ከ13 ዓመት በላይ ልምድ ያለዉ
Forwarded from Ashe talent (ashe Talent (አሸናፊ ግዛው መሸሻ ))
አሼ ታለንቶች ነን !
ዛሬ ሀሙስ ግንቦት 28/2017
ከቀኑ 8:30_10 ሰዓት በአንጋፋው fm adis 97.1 አሼ ታለንት ላይ በቀጥታ ስርጭት ይጠብቁን ።
እንደ አለም የጤና ድርጅት መረጃ በየዓመቱ በምግብ መበከል የተነሳ ከ6 መቶ ሚሊዮን በላይ ሰዎች ይታመማሉ ከዚህም ዉስጥ ከ420 ሺ በላይ ሰዎች ይሞታሉ ::
የእለቱ ዋነኛ አጀንዳችን ?
የአለም የምግብ ደህንነት ቀንን
ም/ት በማድረግ ስለ ምግብ ደህንነት የማህበረሰብ ግንዛቤን እና ከእርሻ እስከ ጉርሻ ያሉ ቅንጅታዊ ስራዎችን በተመለከተ ልዩ ቆይታ እናደርጋለን ::
ተባባሪ የስቱዲዮ እንግዳችን :_ ወ/ሮ ቃልኪዳን ጌታቸዉ በምግብ ጥራት እና ደህንነት ማስተርስ አላቸዉ : በኢ/ምግብ እና መድሀኒት ባለስልጣን የምግብ ምዝገባ እና ፍቃድ ባለሙያ ሆነዉ ከ9 ዓመት በላይ የሰሩ እና በአሁን ሰዓት በባለስልጣኑ የምግብ አምራቾች ተቆጣጣሪ ሆነዉ እየሰሩ ይገኛሉ ::
አጋሮቻችን
1ኛ አንጋፋው የአርማወርሀንሰን የምርምር ኢኒስቲትዩት (አሀሪ )
2ኛ የኢትዮጵያ ግብርና ባለስልጣን
3ኛ የኢትዮጵያ ህብረት ስራ ኮሚሽን
4ኛ የኢፌዴሪ የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር
5ኛ የአዲስአበባ ከተማ አ/ የምግብና መድሀኒት ባለስልጣን አጋሮቻችን ናቸው እናመሰግናለን ::
በቂ ችግር አለን: የመፍትሔው አካል እንሁን !
ማስተባበሪያ ቢሮ :-
አዲስ አበባ ብሄራዊ ባንክ አጠገብ የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ህንጻ ላይ :
ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር
ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ።
ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት ( አሸናፊ ግዛው መሸሻ )
ዛሬ ሀሙስ ግንቦት 28/2017
ከቀኑ 8:30_10 ሰዓት በአንጋፋው fm adis 97.1 አሼ ታለንት ላይ በቀጥታ ስርጭት ይጠብቁን ።
እንደ አለም የጤና ድርጅት መረጃ በየዓመቱ በምግብ መበከል የተነሳ ከ6 መቶ ሚሊዮን በላይ ሰዎች ይታመማሉ ከዚህም ዉስጥ ከ420 ሺ በላይ ሰዎች ይሞታሉ ::
የእለቱ ዋነኛ አጀንዳችን ?
የአለም የምግብ ደህንነት ቀንን
ም/ት በማድረግ ስለ ምግብ ደህንነት የማህበረሰብ ግንዛቤን እና ከእርሻ እስከ ጉርሻ ያሉ ቅንጅታዊ ስራዎችን በተመለከተ ልዩ ቆይታ እናደርጋለን ::
ተባባሪ የስቱዲዮ እንግዳችን :_ ወ/ሮ ቃልኪዳን ጌታቸዉ በምግብ ጥራት እና ደህንነት ማስተርስ አላቸዉ : በኢ/ምግብ እና መድሀኒት ባለስልጣን የምግብ ምዝገባ እና ፍቃድ ባለሙያ ሆነዉ ከ9 ዓመት በላይ የሰሩ እና በአሁን ሰዓት በባለስልጣኑ የምግብ አምራቾች ተቆጣጣሪ ሆነዉ እየሰሩ ይገኛሉ ::
አጋሮቻችን
1ኛ አንጋፋው የአርማወርሀንሰን የምርምር ኢኒስቲትዩት (አሀሪ )
2ኛ የኢትዮጵያ ግብርና ባለስልጣን
3ኛ የኢትዮጵያ ህብረት ስራ ኮሚሽን
4ኛ የኢፌዴሪ የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር
5ኛ የአዲስአበባ ከተማ አ/ የምግብና መድሀኒት ባለስልጣን አጋሮቻችን ናቸው እናመሰግናለን ::
በቂ ችግር አለን: የመፍትሔው አካል እንሁን !
ማስተባበሪያ ቢሮ :-
አዲስ አበባ ብሄራዊ ባንክ አጠገብ የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ህንጻ ላይ :
ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር
ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ።
ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት ( አሸናፊ ግዛው መሸሻ )
Forwarded from Ashe talent (ashe Talent)
የአሼ ታለንት አባል እና አጋር ለመሆን
አሁኑኑ ይመዝገቡ ።
4ቱ ድርጅታዊ መሠረታዊ
አጋዥ መስፈርቶች እና ድርጅታዊ የመግባቢያ ዘዴዎች ።
ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ !
1ኛ ለሰብዓዊ ተግባር ልዩ ፍላጎት /ፓሽን ያላቸው እና አዎንታዊ እና አለም አቀፍ አስተሳሰብን/አመለካከትን የተላበሱ ።
በተጨማሪም ቢያንስ የት/ት ዝግጅታቸው ከ10ኛ ክፍል እና ከዛ በላይ የሆነ : ከሱስ :አደንዛዥ እጾች እና አደንዛዥ አስተሳሰቦች ነጻ የሆነ እና
ለመሆን የተዘጋጀ ።
2ኛ ልዩ ታለንት እና ነጻ ፍላጎት ያለዉ ይሄም ከሚዲያ እና ኮሚኒኬሽን :ኪነጥበብ እና የመዝናኛ : ኢቨንት እና ማርኬቲንግ ፕሮሞሽን : ዲጂታል ክህሎት
ጋር የተያያዘ ታለንት ያለዉ /ያላት ።
3ኛ ጤናማ ማህበራዊ ህይወት እና ጤናማ የማህበራዊ ሚዲያ አጠቃቀም ልምድ ያለው/ላት ።
4ኛ የአሼ ታለንት ድርጅት ዓላማን እና ሙያዊ ስነምግባር ን የሚያከብር /የምታከብር ።
በተጨማሪም የመፍትሔው አካል ለመሆን የተዘጋጀ /ች::
ሱስ : አደንዛዥ እጾችን እና አደንዛዥ አስተሳሰቦችን በጋራ እንከላከል ::
ኢትዮጵያችን በክብር ዛሬም ከፍ ትበል !
fb. Ashe talent profile .
U tube ashe talent
ቴሌግራም ገጻችን @aradastyle
ማስተባበሪያ ቢሮ አዲስ አበባ ብሄራዊ ባንክ አጠገብ / ጤና ሚ/ር ፊት ለፊት የኢትዮጵያ መምህራን ህንጻ ላይ :ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ።
ለበለጠ መረጃ :-
0926 44 97 48 /0911 03 39 92
ዋና መስራች እና ስራ አስኪያጅ
ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት (አሸናፊ ግዛው መሸሻ ከ13 ዓመት በላይ ልምድ ያለው )
አሁኑኑ ይመዝገቡ ።
4ቱ ድርጅታዊ መሠረታዊ
አጋዥ መስፈርቶች እና ድርጅታዊ የመግባቢያ ዘዴዎች ።
ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ !
1ኛ ለሰብዓዊ ተግባር ልዩ ፍላጎት /ፓሽን ያላቸው እና አዎንታዊ እና አለም አቀፍ አስተሳሰብን/አመለካከትን የተላበሱ ።
በተጨማሪም ቢያንስ የት/ት ዝግጅታቸው ከ10ኛ ክፍል እና ከዛ በላይ የሆነ : ከሱስ :አደንዛዥ እጾች እና አደንዛዥ አስተሳሰቦች ነጻ የሆነ እና
ለመሆን የተዘጋጀ ።
2ኛ ልዩ ታለንት እና ነጻ ፍላጎት ያለዉ ይሄም ከሚዲያ እና ኮሚኒኬሽን :ኪነጥበብ እና የመዝናኛ : ኢቨንት እና ማርኬቲንግ ፕሮሞሽን : ዲጂታል ክህሎት
ጋር የተያያዘ ታለንት ያለዉ /ያላት ።
3ኛ ጤናማ ማህበራዊ ህይወት እና ጤናማ የማህበራዊ ሚዲያ አጠቃቀም ልምድ ያለው/ላት ።
4ኛ የአሼ ታለንት ድርጅት ዓላማን እና ሙያዊ ስነምግባር ን የሚያከብር /የምታከብር ።
በተጨማሪም የመፍትሔው አካል ለመሆን የተዘጋጀ /ች::
ሱስ : አደንዛዥ እጾችን እና አደንዛዥ አስተሳሰቦችን በጋራ እንከላከል ::
ኢትዮጵያችን በክብር ዛሬም ከፍ ትበል !
fb. Ashe talent profile .
U tube ashe talent
ቴሌግራም ገጻችን @aradastyle
ማስተባበሪያ ቢሮ አዲስ አበባ ብሄራዊ ባንክ አጠገብ / ጤና ሚ/ር ፊት ለፊት የኢትዮጵያ መምህራን ህንጻ ላይ :ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ።
ለበለጠ መረጃ :-
0926 44 97 48 /0911 03 39 92
ዋና መስራች እና ስራ አስኪያጅ
ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት (አሸናፊ ግዛው መሸሻ ከ13 ዓመት በላይ ልምድ ያለው )