Forwarded from Ashe talent (ashe Talent አሼ ታለንት)
May 8/2025 ሚያዝያ 30/2017
ሀሙስ ?
ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ !
አንዳንድ ቀናቶች ይገርማሉ ?
በአለም አቀፍ ደረጃ የቀይ መስቀል : የአህዮች እና በ2ኛዉ የአለም ጦርነት የተጎዱ ሰዎች መታሰቢያ ቀን ነዉ ::
በመሆኑም ዛሬም አሁንም ከቻልን ?
1ኛ የቀይ መስቀል ቀንን በሰብዓዊ ተግባር እናሳልፍ ::
2ኛ አንዳንዴ ከዘመኑ አንዳንድ ሰዉ በላይ ለሰዉ ልጅ መሠረታዊ አገልግሎት እየሰጡ ላሉ አህያዎች ተገቢውን እዉቅና እንስጥ ::
3ኛ ጦርነት የአደንዛዥ አስተሳሰብ ዉጤቶች በመሆናቸዉ በጦርነት የሚያተርፉት የጦር መሳሪያ ነጋዴዎች እና ሄደዉ የማይዋጉ ደረቅ ፖለቲከኞች በቀዳሚነት አትራፊ እነሱ በመሆናቸው ታሪክ በጥሩ ታሪክ እንዲያስታዉሰን የመፍትሔው አካል ሆነን ሰላምን እናጽና ::
ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ !
በቂ ችግር አለን: የመፍትሔው አካል እንሁን !
ማስተባበሪያ ቢሮ :-
አዲስ አበባ ብሄራዊ ባንክ አጠገብ የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ህንጻ ላይ :
ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር
ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ።
ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት
ሀሙስ ?
ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ !
አንዳንድ ቀናቶች ይገርማሉ ?
በአለም አቀፍ ደረጃ የቀይ መስቀል : የአህዮች እና በ2ኛዉ የአለም ጦርነት የተጎዱ ሰዎች መታሰቢያ ቀን ነዉ ::
በመሆኑም ዛሬም አሁንም ከቻልን ?
1ኛ የቀይ መስቀል ቀንን በሰብዓዊ ተግባር እናሳልፍ ::
2ኛ አንዳንዴ ከዘመኑ አንዳንድ ሰዉ በላይ ለሰዉ ልጅ መሠረታዊ አገልግሎት እየሰጡ ላሉ አህያዎች ተገቢውን እዉቅና እንስጥ ::
3ኛ ጦርነት የአደንዛዥ አስተሳሰብ ዉጤቶች በመሆናቸዉ በጦርነት የሚያተርፉት የጦር መሳሪያ ነጋዴዎች እና ሄደዉ የማይዋጉ ደረቅ ፖለቲከኞች በቀዳሚነት አትራፊ እነሱ በመሆናቸው ታሪክ በጥሩ ታሪክ እንዲያስታዉሰን የመፍትሔው አካል ሆነን ሰላምን እናጽና ::
ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ !
በቂ ችግር አለን: የመፍትሔው አካል እንሁን !
ማስተባበሪያ ቢሮ :-
አዲስ አበባ ብሄራዊ ባንክ አጠገብ የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ህንጻ ላይ :
ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር
ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ።
ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት
Forwarded from Ashe talent (ashe Talent አሼ ታለንት)
የአሼ ታለንት አባል እና አጋር ለመሆን
አሁኑኑ ይመዝገቡ ።
4ቱ ድርጅታዊ መሠረታዊ
አጋዥ መስፈርቶች እና ድርጅታዊ የመግባቢያ ዘዴዎች ።
ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ !
1ኛ ለሰብዓዊ ተግባር ልዩ ፍላጎት /ፓሽን ያላቸው እና አዎንታዊ እና አለም አቀፍ አስተሳሰብን/አመለካከትን የተላበሱ ።
በተጨማሪም ቢያንስ የት/ት ዝግጅታቸው ከ10ኛ ክፍል እና ከዛ በላይ የሆነ : ከሱስ :አደንዛዥ እጾች እና አደንዛዥ አስተሳሰቦች ነጻ የሆነ እና
ለመሆን የተዘጋጀ ።
2ኛ ልዩ ታለንት እና ነጻ ፍላጎት ያለዉ ይሄም ከሚዲያ እና ኮሚኒኬሽን :ኪነጥበብ እና የመዝናኛ : ኢቨንት እና ማርኬቲንግ ፕሮሞሽን : ዲጂታል ክህሎት
ጋር የተያያዘ ታለንት ያለዉ /ያላት ።
3ኛ ጤናማ ማህበራዊ ህይወት እና ጤናማ የማህበራዊ ሚዲያ አጠቃቀም ልምድ ያለው/ላት ።
4ኛ የአሼ ታለንት ድርጅት ዓላማን እና ሙያዊ ስነምግባር ን የሚያከብር /የምታከብር ።
በተጨማሪም የመፍትሔው አካል ለመሆን የተዘጋጀ /ች::
ሱስ : አደንዛዥ እጾችን እና አደንዛዥ አስተሳሰቦችን በጋራ እንከላከል ::
ኢትዮጵያችን በክብር ዛሬም ከፍ ትበል !
fb. Ashe talent profile .
U tube ashe talent
ቴሌግራም ገጻችን @aradastyle
ማስተባበሪያ ቢሮ አዲስ አበባ ብሄራዊ ባንክ አጠገብ / ጤና ሚ/ር ፊት ለፊት የኢትዮጵያ መምህራን ህንጻ ላይ :ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ።
ለበለጠ መረጃ :-
0926 44 97 48 /0911 03 39 92
ዋና መስራች እና ስራ አስኪያጅ
ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት (አሸናፊ ግዛው መሸሻ ከ13 ዓመት በላይ ልምድ ያለው )
አሁኑኑ ይመዝገቡ ።
4ቱ ድርጅታዊ መሠረታዊ
አጋዥ መስፈርቶች እና ድርጅታዊ የመግባቢያ ዘዴዎች ።
ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ !
1ኛ ለሰብዓዊ ተግባር ልዩ ፍላጎት /ፓሽን ያላቸው እና አዎንታዊ እና አለም አቀፍ አስተሳሰብን/አመለካከትን የተላበሱ ።
በተጨማሪም ቢያንስ የት/ት ዝግጅታቸው ከ10ኛ ክፍል እና ከዛ በላይ የሆነ : ከሱስ :አደንዛዥ እጾች እና አደንዛዥ አስተሳሰቦች ነጻ የሆነ እና
ለመሆን የተዘጋጀ ።
2ኛ ልዩ ታለንት እና ነጻ ፍላጎት ያለዉ ይሄም ከሚዲያ እና ኮሚኒኬሽን :ኪነጥበብ እና የመዝናኛ : ኢቨንት እና ማርኬቲንግ ፕሮሞሽን : ዲጂታል ክህሎት
ጋር የተያያዘ ታለንት ያለዉ /ያላት ።
3ኛ ጤናማ ማህበራዊ ህይወት እና ጤናማ የማህበራዊ ሚዲያ አጠቃቀም ልምድ ያለው/ላት ።
4ኛ የአሼ ታለንት ድርጅት ዓላማን እና ሙያዊ ስነምግባር ን የሚያከብር /የምታከብር ።
በተጨማሪም የመፍትሔው አካል ለመሆን የተዘጋጀ /ች::
ሱስ : አደንዛዥ እጾችን እና አደንዛዥ አስተሳሰቦችን በጋራ እንከላከል ::
ኢትዮጵያችን በክብር ዛሬም ከፍ ትበል !
fb. Ashe talent profile .
U tube ashe talent
ቴሌግራም ገጻችን @aradastyle
ማስተባበሪያ ቢሮ አዲስ አበባ ብሄራዊ ባንክ አጠገብ / ጤና ሚ/ር ፊት ለፊት የኢትዮጵያ መምህራን ህንጻ ላይ :ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ።
ለበለጠ መረጃ :-
0926 44 97 48 /0911 03 39 92
ዋና መስራች እና ስራ አስኪያጅ
ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት (አሸናፊ ግዛው መሸሻ ከ13 ዓመት በላይ ልምድ ያለው )
Forwarded from Ashe talent (ashe Talent አሼ ታለንት)
YouTube
አራዳ ሱሰኛ አይደለም #Ashe talent #ኢቢኤስ
አራዳ ሱሰኛ አይደለም
#አሼ ታለንት
#ኢቢኤስ
#ጤና ሚኒስቴር
#WHO
#አሼ ታለንት
#ኢቢኤስ
#ጤና ሚኒስቴር
#WHO
Forwarded from Ashe talent (ashe Talent አሼ ታለንት)
አሼ ታለንቶች ነን !
ሀሙስ ግንቦት 14/2017
ከቀኑ 8:30_10 ሰዓት በአንጋፋው fm adis 97.1 አሼ ታለንት ላይ በቀጥታ ስርጭት ይጠብቁን ።
የእለቱ አጀንዳችን ?
የአለም የጸረ_ትምባሆ ቀንን
ም/ት በማድረግ በመዲናችን አ/አ አደንዛዥ እጾችን ለመከላከል ፖሊሳዊ ስራዎች ምን ይመስላሉ ? የሱስ ተጋላጭነት እና የስነ_ምግባር ጥሰቶች ለወንጀል መስፋፋት ያላቸዉን ሚና እና ስለጉዳዩ ያሉ ቅንጅታዊ ስራዎችን በተመለከተ ልዩ ቆይታ እናደርጋለን ::
ተባባሪ የስቱዲዮ እንግዳችን :- ኮማንደር ማርቆስ ታደሰ በአ/አ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ናቸው ::
አጋሮቻችን
1ኛ አንጋፋው የአርማወርሀንሰን የምርምር ኢኒስቲትዩት (አሀሪ )
2ኛ የኢትዮጵያ ግብርና ባለስልጣን
3ኛ የኢትዮጵያ ህብረት ስራ ኮሚሽን
4ኛ የኢፌዴሪ የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር
5ኛ የአዲስአበባ ከተማ አ/ የምግብና መድሀኒት ባለስልጣን አጋሮቻችን ናቸው እናመሰግናለን ::
በቂ ችግር አለን: የመፍትሔው አካል እንሁን !
ማስተባበሪያ ቢሮ :-
አዲስ አበባ ብሄራዊ ባንክ አጠገብ የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ህንጻ ላይ :
ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር
ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ።
ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት ( አሸናፊ ግዛው መሸሻ )
ሀሙስ ግንቦት 14/2017
ከቀኑ 8:30_10 ሰዓት በአንጋፋው fm adis 97.1 አሼ ታለንት ላይ በቀጥታ ስርጭት ይጠብቁን ።
የእለቱ አጀንዳችን ?
የአለም የጸረ_ትምባሆ ቀንን
ም/ት በማድረግ በመዲናችን አ/አ አደንዛዥ እጾችን ለመከላከል ፖሊሳዊ ስራዎች ምን ይመስላሉ ? የሱስ ተጋላጭነት እና የስነ_ምግባር ጥሰቶች ለወንጀል መስፋፋት ያላቸዉን ሚና እና ስለጉዳዩ ያሉ ቅንጅታዊ ስራዎችን በተመለከተ ልዩ ቆይታ እናደርጋለን ::
ተባባሪ የስቱዲዮ እንግዳችን :- ኮማንደር ማርቆስ ታደሰ በአ/አ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ናቸው ::
አጋሮቻችን
1ኛ አንጋፋው የአርማወርሀንሰን የምርምር ኢኒስቲትዩት (አሀሪ )
2ኛ የኢትዮጵያ ግብርና ባለስልጣን
3ኛ የኢትዮጵያ ህብረት ስራ ኮሚሽን
4ኛ የኢፌዴሪ የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር
5ኛ የአዲስአበባ ከተማ አ/ የምግብና መድሀኒት ባለስልጣን አጋሮቻችን ናቸው እናመሰግናለን ::
በቂ ችግር አለን: የመፍትሔው አካል እንሁን !
ማስተባበሪያ ቢሮ :-
አዲስ አበባ ብሄራዊ ባንክ አጠገብ የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ህንጻ ላይ :
ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር
ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ።
ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት ( አሸናፊ ግዛው መሸሻ )
Forwarded from Ashe talent (ashe Talent (አሸናፊ ግዛው መሸሻ ))
አሼ ታለንቶች ነን !
ዛሬ ሀሙስ ግንቦት 21/2017
ከቀኑ 8:30_10 ሰዓት በአንጋፋው fm adis 97.1 አሼ ታለንት ላይ በቀጥታ ስርጭት ይጠብቁን ።
የእለቱ አጀንዳችን ?
የአለም የጸረ_ትምባሆ ቀን እና አከባበርን
ም/ት በማድረግ በመዲናችን
አ/አ የትምባሆ ቁጥጥር ከአዋጁ አንጻር ምን ይመስላል ? የ2ኛ ደረጃ አጫሾች ጉዳት እና የግንዛቤ ደረጃ ምን ይመስላል ? በነጠላ ትምባሆ መሸጥ : ሺሻ መጠቀም እና መሸጥ ወንጀል በመሆኑ የባለድርሻ አካላት ቅንጅታዊ ስራዎችን ታሳቢ አድርገን ልዩ ቆይታ እናደርጋለን ::
ተባባሪ የስቱዲዮ እንግዳችን :- አቶ እንጋ እርቀታ የአዲስ አበባ ከተማ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን የቁጥጥር ዘርፍ ምክትል ስራ አስኪያጅ ነዉ ::
አጋሮቻችን
1ኛ አንጋፋው የአርማወርሀንሰን የምርምር ኢኒስቲትዩት (አሀሪ )
2ኛ የኢትዮጵያ ግብርና ባለስልጣን
3ኛ የኢትዮጵያ ህብረት ስራ ኮሚሽን
4ኛ የኢፌዴሪ የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር
5ኛ የአዲስአበባ ከተማ አ/ የምግብና መድሀኒት ባለስልጣን አጋሮቻችን ናቸው እናመሰግናለን ::
በቂ ችግር አለን: የመፍትሔው አካል እንሁን !
ማስተባበሪያ ቢሮ :-
አዲስ አበባ ብሄራዊ ባንክ አጠገብ የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ህንጻ ላይ :
ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር
ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ።
ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት ( አሸናፊ ግዛው መሸሻ )
ዛሬ ሀሙስ ግንቦት 21/2017
ከቀኑ 8:30_10 ሰዓት በአንጋፋው fm adis 97.1 አሼ ታለንት ላይ በቀጥታ ስርጭት ይጠብቁን ።
የእለቱ አጀንዳችን ?
የአለም የጸረ_ትምባሆ ቀን እና አከባበርን
ም/ት በማድረግ በመዲናችን
አ/አ የትምባሆ ቁጥጥር ከአዋጁ አንጻር ምን ይመስላል ? የ2ኛ ደረጃ አጫሾች ጉዳት እና የግንዛቤ ደረጃ ምን ይመስላል ? በነጠላ ትምባሆ መሸጥ : ሺሻ መጠቀም እና መሸጥ ወንጀል በመሆኑ የባለድርሻ አካላት ቅንጅታዊ ስራዎችን ታሳቢ አድርገን ልዩ ቆይታ እናደርጋለን ::
ተባባሪ የስቱዲዮ እንግዳችን :- አቶ እንጋ እርቀታ የአዲስ አበባ ከተማ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን የቁጥጥር ዘርፍ ምክትል ስራ አስኪያጅ ነዉ ::
አጋሮቻችን
1ኛ አንጋፋው የአርማወርሀንሰን የምርምር ኢኒስቲትዩት (አሀሪ )
2ኛ የኢትዮጵያ ግብርና ባለስልጣን
3ኛ የኢትዮጵያ ህብረት ስራ ኮሚሽን
4ኛ የኢፌዴሪ የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር
5ኛ የአዲስአበባ ከተማ አ/ የምግብና መድሀኒት ባለስልጣን አጋሮቻችን ናቸው እናመሰግናለን ::
በቂ ችግር አለን: የመፍትሔው አካል እንሁን !
ማስተባበሪያ ቢሮ :-
አዲስ አበባ ብሄራዊ ባንክ አጠገብ የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ህንጻ ላይ :
ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር
ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ።
ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት ( አሸናፊ ግዛው መሸሻ )
Forwarded from Ashe talent (ashe Talent (አሸናፊ ግዛው መሸሻ ))
ዛሬም : አሁንም የአሼ ታለንት የጸረ-ሱስ ዘመቻን ለማጠናከር እና ለማጽናት ቃል እገባለሁኝ ::
ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ ::
የመፍትሔው አካል እንሁን ::
አዎ ሱስ ተጨማሪ የሀገር ጠላት ነዉ . ሱስ ከፍሎ ማበድ ነዉ : አራዳ ከሱስ የጸዳ እና ኢትዮጵያን የመፍትሔው አካል ሆኖ ከልብ የተረዳ ነዉ .may 31/ ግንቦት 23 የአለም የጸረ -ትምባሆ ቀን በተለያዩ የግንዛቤ ስራዎች እየተከበረ ይገኛል:: በግልጽ ቋንቋ እና በግልጽ አቋም የምናገረዉ ኢትዮጵያችን በአሁን ሰዓት በቂ ሱሰኛ አላት : ተጨማሪ ሱሰኛ አያስፈልጋትም :: ሱሰኛ ባለመሆን ሀገር ማገዝ ይቻላል እንደ አለም የጤና ድርጅት መረጃ በአለማችን 1.3 ቢሊዮን አጫሾች አሉ .የትምባሆ ጉዳት ዘርፈ ብዙ መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ በአለማችን በየዓመቱ በቀጥታ በትምባሆ ጉዳት ም/ት ከ8 ሚሊዮን በላይ 1ኛ ደረጃ አጫሽ ሰዎች ( active smokers ) ህይወታቸውን ያጣሉ : 1.2 ሚሊዮን በላይ 2ኛ ደረጃ አጫሾች ( pasive smokers ) ህይወታቸውን የሚያጡ ሲሆን በኢትዮጵያ ደግሞ ከ16,800 በላይ ዜጎች በትምባሆ ጉዳት ም/ት ህይወታቸውን ያጣሉ ::
ሱስን : አደንዛዥ እጾችን እና አደንዛዥ አስተሳሰቦችን በጋራ እንከላከል ::
ሳይቅሙ መንቃት : ሳይጠጡ /ሳያቦኑ መዝናናት ዛሬም አሁንም በኢትዮ _አራዳ ስታይል ይቻላል.
የአሼ ታለንት ሚዲያ እና ኢቨንት ተኮር የጸረ-ሱስ ዘመቻ እና የስብዕና ልማት ስራዎች አባል እና አጋር እንዲሆኑ ዛሬም አሁንም በማክበር እንጋብዛለን . ማስተባበሪያ ቢሮ :-
አ/ አበባ ብሄራዊ ባንክ አጠገብ የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ህንጻ ላይ : ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር
ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ።
ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት ከ13 ዓመት በላይ ልምድ ያለዉ
ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ ::
የመፍትሔው አካል እንሁን ::
አዎ ሱስ ተጨማሪ የሀገር ጠላት ነዉ . ሱስ ከፍሎ ማበድ ነዉ : አራዳ ከሱስ የጸዳ እና ኢትዮጵያን የመፍትሔው አካል ሆኖ ከልብ የተረዳ ነዉ .may 31/ ግንቦት 23 የአለም የጸረ -ትምባሆ ቀን በተለያዩ የግንዛቤ ስራዎች እየተከበረ ይገኛል:: በግልጽ ቋንቋ እና በግልጽ አቋም የምናገረዉ ኢትዮጵያችን በአሁን ሰዓት በቂ ሱሰኛ አላት : ተጨማሪ ሱሰኛ አያስፈልጋትም :: ሱሰኛ ባለመሆን ሀገር ማገዝ ይቻላል እንደ አለም የጤና ድርጅት መረጃ በአለማችን 1.3 ቢሊዮን አጫሾች አሉ .የትምባሆ ጉዳት ዘርፈ ብዙ መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ በአለማችን በየዓመቱ በቀጥታ በትምባሆ ጉዳት ም/ት ከ8 ሚሊዮን በላይ 1ኛ ደረጃ አጫሽ ሰዎች ( active smokers ) ህይወታቸውን ያጣሉ : 1.2 ሚሊዮን በላይ 2ኛ ደረጃ አጫሾች ( pasive smokers ) ህይወታቸውን የሚያጡ ሲሆን በኢትዮጵያ ደግሞ ከ16,800 በላይ ዜጎች በትምባሆ ጉዳት ም/ት ህይወታቸውን ያጣሉ ::
ሱስን : አደንዛዥ እጾችን እና አደንዛዥ አስተሳሰቦችን በጋራ እንከላከል ::
ሳይቅሙ መንቃት : ሳይጠጡ /ሳያቦኑ መዝናናት ዛሬም አሁንም በኢትዮ _አራዳ ስታይል ይቻላል.
የአሼ ታለንት ሚዲያ እና ኢቨንት ተኮር የጸረ-ሱስ ዘመቻ እና የስብዕና ልማት ስራዎች አባል እና አጋር እንዲሆኑ ዛሬም አሁንም በማክበር እንጋብዛለን . ማስተባበሪያ ቢሮ :-
አ/ አበባ ብሄራዊ ባንክ አጠገብ የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ህንጻ ላይ : ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር
ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ።
ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት ከ13 ዓመት በላይ ልምድ ያለዉ
Forwarded from Ashe talent (ashe Talent (አሸናፊ ግዛው መሸሻ ))
አሼ ታለንቶች ነን !
ዛሬ ሀሙስ ግንቦት 28/2017
ከቀኑ 8:30_10 ሰዓት በአንጋፋው fm adis 97.1 አሼ ታለንት ላይ በቀጥታ ስርጭት ይጠብቁን ።
እንደ አለም የጤና ድርጅት መረጃ በየዓመቱ በምግብ መበከል የተነሳ ከ6 መቶ ሚሊዮን በላይ ሰዎች ይታመማሉ ከዚህም ዉስጥ ከ420 ሺ በላይ ሰዎች ይሞታሉ ::
የእለቱ ዋነኛ አጀንዳችን ?
የአለም የምግብ ደህንነት ቀንን
ም/ት በማድረግ ስለ ምግብ ደህንነት የማህበረሰብ ግንዛቤን እና ከእርሻ እስከ ጉርሻ ያሉ ቅንጅታዊ ስራዎችን በተመለከተ ልዩ ቆይታ እናደርጋለን ::
ተባባሪ የስቱዲዮ እንግዳችን :_ ወ/ሮ ቃልኪዳን ጌታቸዉ በምግብ ጥራት እና ደህንነት ማስተርስ አላቸዉ : በኢ/ምግብ እና መድሀኒት ባለስልጣን የምግብ ምዝገባ እና ፍቃድ ባለሙያ ሆነዉ ከ9 ዓመት በላይ የሰሩ እና በአሁን ሰዓት በባለስልጣኑ የምግብ አምራቾች ተቆጣጣሪ ሆነዉ እየሰሩ ይገኛሉ ::
አጋሮቻችን
1ኛ አንጋፋው የአርማወርሀንሰን የምርምር ኢኒስቲትዩት (አሀሪ )
2ኛ የኢትዮጵያ ግብርና ባለስልጣን
3ኛ የኢትዮጵያ ህብረት ስራ ኮሚሽን
4ኛ የኢፌዴሪ የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር
5ኛ የአዲስአበባ ከተማ አ/ የምግብና መድሀኒት ባለስልጣን አጋሮቻችን ናቸው እናመሰግናለን ::
በቂ ችግር አለን: የመፍትሔው አካል እንሁን !
ማስተባበሪያ ቢሮ :-
አዲስ አበባ ብሄራዊ ባንክ አጠገብ የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ህንጻ ላይ :
ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር
ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ።
ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት ( አሸናፊ ግዛው መሸሻ )
ዛሬ ሀሙስ ግንቦት 28/2017
ከቀኑ 8:30_10 ሰዓት በአንጋፋው fm adis 97.1 አሼ ታለንት ላይ በቀጥታ ስርጭት ይጠብቁን ።
እንደ አለም የጤና ድርጅት መረጃ በየዓመቱ በምግብ መበከል የተነሳ ከ6 መቶ ሚሊዮን በላይ ሰዎች ይታመማሉ ከዚህም ዉስጥ ከ420 ሺ በላይ ሰዎች ይሞታሉ ::
የእለቱ ዋነኛ አጀንዳችን ?
የአለም የምግብ ደህንነት ቀንን
ም/ት በማድረግ ስለ ምግብ ደህንነት የማህበረሰብ ግንዛቤን እና ከእርሻ እስከ ጉርሻ ያሉ ቅንጅታዊ ስራዎችን በተመለከተ ልዩ ቆይታ እናደርጋለን ::
ተባባሪ የስቱዲዮ እንግዳችን :_ ወ/ሮ ቃልኪዳን ጌታቸዉ በምግብ ጥራት እና ደህንነት ማስተርስ አላቸዉ : በኢ/ምግብ እና መድሀኒት ባለስልጣን የምግብ ምዝገባ እና ፍቃድ ባለሙያ ሆነዉ ከ9 ዓመት በላይ የሰሩ እና በአሁን ሰዓት በባለስልጣኑ የምግብ አምራቾች ተቆጣጣሪ ሆነዉ እየሰሩ ይገኛሉ ::
አጋሮቻችን
1ኛ አንጋፋው የአርማወርሀንሰን የምርምር ኢኒስቲትዩት (አሀሪ )
2ኛ የኢትዮጵያ ግብርና ባለስልጣን
3ኛ የኢትዮጵያ ህብረት ስራ ኮሚሽን
4ኛ የኢፌዴሪ የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር
5ኛ የአዲስአበባ ከተማ አ/ የምግብና መድሀኒት ባለስልጣን አጋሮቻችን ናቸው እናመሰግናለን ::
በቂ ችግር አለን: የመፍትሔው አካል እንሁን !
ማስተባበሪያ ቢሮ :-
አዲስ አበባ ብሄራዊ ባንክ አጠገብ የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ህንጻ ላይ :
ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር
ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ።
ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት ( አሸናፊ ግዛው መሸሻ )
Forwarded from Ashe talent (ashe Talent)
የአሼ ታለንት አባል እና አጋር ለመሆን
አሁኑኑ ይመዝገቡ ።
4ቱ ድርጅታዊ መሠረታዊ
አጋዥ መስፈርቶች እና ድርጅታዊ የመግባቢያ ዘዴዎች ።
ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ !
1ኛ ለሰብዓዊ ተግባር ልዩ ፍላጎት /ፓሽን ያላቸው እና አዎንታዊ እና አለም አቀፍ አስተሳሰብን/አመለካከትን የተላበሱ ።
በተጨማሪም ቢያንስ የት/ት ዝግጅታቸው ከ10ኛ ክፍል እና ከዛ በላይ የሆነ : ከሱስ :አደንዛዥ እጾች እና አደንዛዥ አስተሳሰቦች ነጻ የሆነ እና
ለመሆን የተዘጋጀ ።
2ኛ ልዩ ታለንት እና ነጻ ፍላጎት ያለዉ ይሄም ከሚዲያ እና ኮሚኒኬሽን :ኪነጥበብ እና የመዝናኛ : ኢቨንት እና ማርኬቲንግ ፕሮሞሽን : ዲጂታል ክህሎት
ጋር የተያያዘ ታለንት ያለዉ /ያላት ።
3ኛ ጤናማ ማህበራዊ ህይወት እና ጤናማ የማህበራዊ ሚዲያ አጠቃቀም ልምድ ያለው/ላት ።
4ኛ የአሼ ታለንት ድርጅት ዓላማን እና ሙያዊ ስነምግባር ን የሚያከብር /የምታከብር ።
በተጨማሪም የመፍትሔው አካል ለመሆን የተዘጋጀ /ች::
ሱስ : አደንዛዥ እጾችን እና አደንዛዥ አስተሳሰቦችን በጋራ እንከላከል ::
ኢትዮጵያችን በክብር ዛሬም ከፍ ትበል !
fb. Ashe talent profile .
U tube ashe talent
ቴሌግራም ገጻችን @aradastyle
ማስተባበሪያ ቢሮ አዲስ አበባ ብሄራዊ ባንክ አጠገብ / ጤና ሚ/ር ፊት ለፊት የኢትዮጵያ መምህራን ህንጻ ላይ :ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ።
ለበለጠ መረጃ :-
0926 44 97 48 /0911 03 39 92
ዋና መስራች እና ስራ አስኪያጅ
ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት (አሸናፊ ግዛው መሸሻ ከ13 ዓመት በላይ ልምድ ያለው )
አሁኑኑ ይመዝገቡ ።
4ቱ ድርጅታዊ መሠረታዊ
አጋዥ መስፈርቶች እና ድርጅታዊ የመግባቢያ ዘዴዎች ።
ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ !
1ኛ ለሰብዓዊ ተግባር ልዩ ፍላጎት /ፓሽን ያላቸው እና አዎንታዊ እና አለም አቀፍ አስተሳሰብን/አመለካከትን የተላበሱ ።
በተጨማሪም ቢያንስ የት/ት ዝግጅታቸው ከ10ኛ ክፍል እና ከዛ በላይ የሆነ : ከሱስ :አደንዛዥ እጾች እና አደንዛዥ አስተሳሰቦች ነጻ የሆነ እና
ለመሆን የተዘጋጀ ።
2ኛ ልዩ ታለንት እና ነጻ ፍላጎት ያለዉ ይሄም ከሚዲያ እና ኮሚኒኬሽን :ኪነጥበብ እና የመዝናኛ : ኢቨንት እና ማርኬቲንግ ፕሮሞሽን : ዲጂታል ክህሎት
ጋር የተያያዘ ታለንት ያለዉ /ያላት ።
3ኛ ጤናማ ማህበራዊ ህይወት እና ጤናማ የማህበራዊ ሚዲያ አጠቃቀም ልምድ ያለው/ላት ።
4ኛ የአሼ ታለንት ድርጅት ዓላማን እና ሙያዊ ስነምግባር ን የሚያከብር /የምታከብር ።
በተጨማሪም የመፍትሔው አካል ለመሆን የተዘጋጀ /ች::
ሱስ : አደንዛዥ እጾችን እና አደንዛዥ አስተሳሰቦችን በጋራ እንከላከል ::
ኢትዮጵያችን በክብር ዛሬም ከፍ ትበል !
fb. Ashe talent profile .
U tube ashe talent
ቴሌግራም ገጻችን @aradastyle
ማስተባበሪያ ቢሮ አዲስ አበባ ብሄራዊ ባንክ አጠገብ / ጤና ሚ/ር ፊት ለፊት የኢትዮጵያ መምህራን ህንጻ ላይ :ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ።
ለበለጠ መረጃ :-
0926 44 97 48 /0911 03 39 92
ዋና መስራች እና ስራ አስኪያጅ
ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት (አሸናፊ ግዛው መሸሻ ከ13 ዓመት በላይ ልምድ ያለው )
Forwarded from Ashe talent (ashe Talent (አሸናፊ ግዛው መሸሻ ))
አሼ ታለንቶች ነን !
ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ ::
በቂ ችግር አለን : የመፍትሔው አካል እንሁን ::
ሀሙስ ነሀሴ 8/2017
ከቀኑ 8:30_10 ሰዓት በአንጋፋው fm adis 97.1 አሼ ታለንት ላይ በቀጥታ ስርጭት ይጠብቁን ።
የእለቱ ዋንኛ አጀንዳችን ?
የአለም የወጣቶች ቀንን ም/ት በማድረግ ከሱስ ነጻ ለመሆን ያሉ አጋዥ የማገገሚያ ስልቶችን እና የሱስ ፈታኝ ህይወት ተሞክሮን በተመለከተ ልዩ ቆይታ እናደርጋለን ::
ተባባሪ የስቱዲዮ እንግዳችን:- ወጣት ሄኖክ ግርማዬ ከ16 ዓመት በላይ በሱስ ህይወት ዉስጥ የነበረ እና በአሁን ሰዓት ከአዲስ ህይወት የማገገሚያ ማዕከል ጋር በመሆን ከሱስ ነጻ ህይወት የግል ተሞክሮ በተለይ ለተማሪዎች እና ለወጣቶች በመስጠት ላይ የሚገኝ ወጣት ነዉ ::
ተጨማሪ የስልክ እንግዳ :- ዶክተር ዮናታን ሰለሞን በአማኑኤል የአይምሮ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የስነ- አይምሮ ጤና ስፔሻሊስት ሀኪም ሲሆን ስለ ዲጂታል ሱስ (digital addiction ) ችግሮች እና መፍትሄዎችን ከወጣቶች አንጻር አጭር መረጃ በስልክ ይሰጠናል ::
የአሼ ታለንት ዝግጅት አጋሮች
1ኛ አንጋፋው የአርማወርሀንሰን የምርምር ኢኒስቲትዩት (አሀሪ )
2ኛ የኢትዮጵያ ግብርና ባለስልጣን
3ኛ የኢትዮጵያ ህብረት ስራ ኮሚሽን
4ኛ የኢፌዴሪ የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር
5ኛ የአዲስ አበባ ከተማ አ/ የምግብና መድሀኒት ባለስልጣን::
አጋሮቻችን ናቸው ከልብ እናመሰግናለን .
ማስተባበሪያ ቢሮ :-
አዲስ አበባ ብሄራዊ ባንክ አጠገብ የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ህንጻ ላይ : ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር
ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ።
ለበለጠ መረጃ ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት ( አሸናፊ ግዛዉ ከ15 ዓመት በላይ ልምድ ያለዉ )
ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ ::
በቂ ችግር አለን : የመፍትሔው አካል እንሁን ::
ሀሙስ ነሀሴ 8/2017
ከቀኑ 8:30_10 ሰዓት በአንጋፋው fm adis 97.1 አሼ ታለንት ላይ በቀጥታ ስርጭት ይጠብቁን ።
የእለቱ ዋንኛ አጀንዳችን ?
የአለም የወጣቶች ቀንን ም/ት በማድረግ ከሱስ ነጻ ለመሆን ያሉ አጋዥ የማገገሚያ ስልቶችን እና የሱስ ፈታኝ ህይወት ተሞክሮን በተመለከተ ልዩ ቆይታ እናደርጋለን ::
ተባባሪ የስቱዲዮ እንግዳችን:- ወጣት ሄኖክ ግርማዬ ከ16 ዓመት በላይ በሱስ ህይወት ዉስጥ የነበረ እና በአሁን ሰዓት ከአዲስ ህይወት የማገገሚያ ማዕከል ጋር በመሆን ከሱስ ነጻ ህይወት የግል ተሞክሮ በተለይ ለተማሪዎች እና ለወጣቶች በመስጠት ላይ የሚገኝ ወጣት ነዉ ::
ተጨማሪ የስልክ እንግዳ :- ዶክተር ዮናታን ሰለሞን በአማኑኤል የአይምሮ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የስነ- አይምሮ ጤና ስፔሻሊስት ሀኪም ሲሆን ስለ ዲጂታል ሱስ (digital addiction ) ችግሮች እና መፍትሄዎችን ከወጣቶች አንጻር አጭር መረጃ በስልክ ይሰጠናል ::
የአሼ ታለንት ዝግጅት አጋሮች
1ኛ አንጋፋው የአርማወርሀንሰን የምርምር ኢኒስቲትዩት (አሀሪ )
2ኛ የኢትዮጵያ ግብርና ባለስልጣን
3ኛ የኢትዮጵያ ህብረት ስራ ኮሚሽን
4ኛ የኢፌዴሪ የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር
5ኛ የአዲስ አበባ ከተማ አ/ የምግብና መድሀኒት ባለስልጣን::
አጋሮቻችን ናቸው ከልብ እናመሰግናለን .
ማስተባበሪያ ቢሮ :-
አዲስ አበባ ብሄራዊ ባንክ አጠገብ የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ህንጻ ላይ : ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር
ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ።
ለበለጠ መረጃ ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት ( አሸናፊ ግዛዉ ከ15 ዓመት በላይ ልምድ ያለዉ )
Forwarded from Ashe talent (ashe Talent (አሸናፊ ግዛው መሸሻ ))
እናመሰግናለን !
ወጣት ሄኖክ ግርማይ ሀይሉ ለሰጠኸን የጸረ-ሱስ ህይወት ተሞክሮ በድጋሚ እናመሰግናለን ::
አሼ ታለንቶች ነን !
ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ !
የመፍትሔው አካል እንሁን ::
ዛሬ ሀሙስ ነሀሴ 8/2017 የአለም የወጣቶች ቀንን ም/ት በማድረግ ከሱስ ነጻ ለመሆን ያሉ አጋዥ የማገገሚያ ስልቶችን እና የሱስ ፈታኝ ህይወት ተሞክሮን በተመለከተ ለነበረን ጠቃሚ የስቱዲዮ ቆይታ ተባባሪ የስቱዲዮ እንግዳችን ወጣት ሄኖክ ግርማይ ሀይሉ ከ16 ዓመት በላይ በሱስ ህይወት ዉስጥ የነበረ እና በአሁን ሰዓት ከአዲስ ህይወት የማገገሚያ ማዕከል ጋር በመሆን ከሱስ ነጻ ህይወት የግል ተሞክሮ በመስጠት ላይ የሚገኝ ወጣት ሲሆን ለመልካም ቆይታችን ልዩ ምስጋናችንን አሼ ታለንቶች በማክበር እናቀርባለን ።
በቂ ችግር አለን: የመፍትሔው አካል እንሁን !❤️
ማስተባበሪያ ቢሮ :-
አዲስ አበባ ብሄራዊ ባንክ አጠገብ የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ህንጻ ላይ : ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር
ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ።
ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት ( አሸናፊ ግዛዉ መሸሻ ከ15 ዓመት በላይ ልምድ ያለዉ )
ወጣት ሄኖክ ግርማይ ሀይሉ ለሰጠኸን የጸረ-ሱስ ህይወት ተሞክሮ በድጋሚ እናመሰግናለን ::
አሼ ታለንቶች ነን !
ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ !
የመፍትሔው አካል እንሁን ::
ዛሬ ሀሙስ ነሀሴ 8/2017 የአለም የወጣቶች ቀንን ም/ት በማድረግ ከሱስ ነጻ ለመሆን ያሉ አጋዥ የማገገሚያ ስልቶችን እና የሱስ ፈታኝ ህይወት ተሞክሮን በተመለከተ ለነበረን ጠቃሚ የስቱዲዮ ቆይታ ተባባሪ የስቱዲዮ እንግዳችን ወጣት ሄኖክ ግርማይ ሀይሉ ከ16 ዓመት በላይ በሱስ ህይወት ዉስጥ የነበረ እና በአሁን ሰዓት ከአዲስ ህይወት የማገገሚያ ማዕከል ጋር በመሆን ከሱስ ነጻ ህይወት የግል ተሞክሮ በመስጠት ላይ የሚገኝ ወጣት ሲሆን ለመልካም ቆይታችን ልዩ ምስጋናችንን አሼ ታለንቶች በማክበር እናቀርባለን ።
በቂ ችግር አለን: የመፍትሔው አካል እንሁን !❤️
ማስተባበሪያ ቢሮ :-
አዲስ አበባ ብሄራዊ ባንክ አጠገብ የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ህንጻ ላይ : ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር
ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ።
ጋዜጠኛ : የጸረ -ሱስ አክቲቪስት እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር አሼ ታለንት ( አሸናፊ ግዛዉ መሸሻ ከ15 ዓመት በላይ ልምድ ያለዉ )
Forwarded from Ashe talent (ashe Talent (አሸናፊ ግዛው መሸሻ ))
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Forwarded from Ashe talent (ashe Talent (አሸናፊ ግዛው መሸሻ ))
አሼ ታለንቶች ነን !
ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ ::
እንኳን አደረሳችሁ/አደረሰን ለ2018 .
አጋሮቻችን በድጋሚ እናመሰግናለን ::
ዛሬ እሮብ ጳጉሜ 5 /2017
ከቀኑ 10-ምሽት 12 ሰዓት በተለይ ታላቁ የህዳሴ ግድብ ምርቃትን እና አዲስ ዓመት ም/ት በማድረግ የአድማጮቻችንን እና አጋሮቻችንን የምስጋናና መልካም ምኞት መልዕክቶች በማስተላለፍ በነበረን ልዩ የአዲስ ዓመት ዝግጅት
የአሼ ታለንት አጋሮች ከፈጣሪ በታች ለስራችን ስኬት ላደረጋችሁት ሚና ከልብ እናመሰግናለን ::
1ኛ አንጋፋው የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት
2ኛ የኢትዮጵያ የምግብ እና የመድኃኒት ባለስልጣን
3ኛ አንጋፋው የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር
4ኛ የሲዳማ ብ/ክ መ/ ገቢዎች ባለስልጣን ሃዋሳ ::
5ኛ የሲዳማ ብ/ክ/መ/ የፕላንና ልማት ቢሮ ሃዋሳ ::
6ኛ የሲዳማ ብ/ክ/መ/የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ::
7ኛ አልፋ ቬት የእንስሳት መድኃኒት አምራች ድርጅት አዲስ አበባ
8ኛ ኤቢ ኤስ ጀነራል ትሬዲንግ ሀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር አዲስአበባ ::
9ኛ ኤል ዲና መካከለኛ ክሊኒክ አዲስአበባ ::
10ኛ አባይ መካከለኛ ክሊኒክ አዲስአበባ አጋሮቻችን ስለነበራችሁ ከልብ እናመሰግናለን ::
መልካም 2018 ይሁንልን ::
ማስተባበሪያ ቢሮ :-
አዲስ አበባ ብሄራዊ ባንክ አጠገብ የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ህንጻ ላይ : ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር
ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ።
ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ ::
እንኳን አደረሳችሁ/አደረሰን ለ2018 .
አጋሮቻችን በድጋሚ እናመሰግናለን ::
ዛሬ እሮብ ጳጉሜ 5 /2017
ከቀኑ 10-ምሽት 12 ሰዓት በተለይ ታላቁ የህዳሴ ግድብ ምርቃትን እና አዲስ ዓመት ም/ት በማድረግ የአድማጮቻችንን እና አጋሮቻችንን የምስጋናና መልካም ምኞት መልዕክቶች በማስተላለፍ በነበረን ልዩ የአዲስ ዓመት ዝግጅት
የአሼ ታለንት አጋሮች ከፈጣሪ በታች ለስራችን ስኬት ላደረጋችሁት ሚና ከልብ እናመሰግናለን ::
1ኛ አንጋፋው የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት
2ኛ የኢትዮጵያ የምግብ እና የመድኃኒት ባለስልጣን
3ኛ አንጋፋው የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር
4ኛ የሲዳማ ብ/ክ መ/ ገቢዎች ባለስልጣን ሃዋሳ ::
5ኛ የሲዳማ ብ/ክ/መ/ የፕላንና ልማት ቢሮ ሃዋሳ ::
6ኛ የሲዳማ ብ/ክ/መ/የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ::
7ኛ አልፋ ቬት የእንስሳት መድኃኒት አምራች ድርጅት አዲስ አበባ
8ኛ ኤቢ ኤስ ጀነራል ትሬዲንግ ሀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር አዲስአበባ ::
9ኛ ኤል ዲና መካከለኛ ክሊኒክ አዲስአበባ ::
10ኛ አባይ መካከለኛ ክሊኒክ አዲስአበባ አጋሮቻችን ስለነበራችሁ ከልብ እናመሰግናለን ::
መልካም 2018 ይሁንልን ::
ማስተባበሪያ ቢሮ :-
አዲስ አበባ ብሄራዊ ባንክ አጠገብ የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ህንጻ ላይ : ሃዋሳ ሞቢል ሰፈር
ካሳ ህንጻ ላይ ያገኙናል ።