#ፈገግ ብላችሁ ተማሩበት ሰው በተለያየ ነገር ይማራል አይደል ነገሩ
😁😁😁😁😁😁😁😁😁😁
ትላንት አንድ ቀጭን ድምፅ ያለው ወዳጃችን ፍየል ገዛ፡፡ ፍየሏ ስትጮህ የሰው ስም የምትጠራ ነው የምትመስለው፡፡
“በቀለ!” የምትል፡፡ ደግሞም እንደዛ ነው የምትለው፡፡ ቤቱ ወስዶ አሰራት፡፡ መጮህ ጀመረች፡፡ በቀጭን ድምጿ፡፡
“በቀለ! በቀለ! በቀለ!”
በሩ ተንኳኳ፡፡ ባለ ፍየል ጓደኛችን በሩን ከፈተ፡፡ ጎረቤቱ አቶ በቀለ ከደጅ
ቆመው፡-
“አቤት ! ጠራኸኝ??”
በቀጭን ድምፁ ፤ “ኧረ እኔ አልጠራሁዎትም” አለ፡፡ እንዳልጠራቸው በመኃላ
አረጋገጠ፡፡
እንዲህ እያሉ ሄዱ፣ “የማርያም ብቅል እየፈጨሁ ነው!”
ለካ ፍየሏ ናት በቀጭን ድመምጿ በቀለ ያለችው!😄
@And_Haymanot
የሚጠራን ሁሉ ትክክለኛ ሰው አይደለም እና ዛሬ ላይ እኛም ትክክለኛውን #የቤተክርስቲያንን_ድምፅ_እንድንለይ_ያስፈልጋል እንሰሳም(ተኩላ) በሰው ድምፅ ይጣራል ሰው ደግሞ እውነትን ሊሸፍን ይችላል፡፡ ወንድሜ እንዲሁም እህቴ እኛም ለቤተክርስቲያን እናስፈልጋታለንና ዛሬውኑ ጥሪዋን ሰምተን እንነሳ ብሎም እናሰማ ሌሎቹማ የእናት ጡት ነካሽ ሆነውባታል እባክህ/ሽ አለውልሽ እንበላት
.
.
.
ተነሳ ወገን ተነሳ
ዶግማችን እንዳይረሳ
ቀኖናው እንዳይረሳ
@And_Haymanot
@And_Haymanot
😁😁😁😁😁😁😁😁😁😁
ትላንት አንድ ቀጭን ድምፅ ያለው ወዳጃችን ፍየል ገዛ፡፡ ፍየሏ ስትጮህ የሰው ስም የምትጠራ ነው የምትመስለው፡፡
“በቀለ!” የምትል፡፡ ደግሞም እንደዛ ነው የምትለው፡፡ ቤቱ ወስዶ አሰራት፡፡ መጮህ ጀመረች፡፡ በቀጭን ድምጿ፡፡
“በቀለ! በቀለ! በቀለ!”
በሩ ተንኳኳ፡፡ ባለ ፍየል ጓደኛችን በሩን ከፈተ፡፡ ጎረቤቱ አቶ በቀለ ከደጅ
ቆመው፡-
“አቤት ! ጠራኸኝ??”
በቀጭን ድምፁ ፤ “ኧረ እኔ አልጠራሁዎትም” አለ፡፡ እንዳልጠራቸው በመኃላ
አረጋገጠ፡፡
እንዲህ እያሉ ሄዱ፣ “የማርያም ብቅል እየፈጨሁ ነው!”
ለካ ፍየሏ ናት በቀጭን ድመምጿ በቀለ ያለችው!😄
@And_Haymanot
የሚጠራን ሁሉ ትክክለኛ ሰው አይደለም እና ዛሬ ላይ እኛም ትክክለኛውን #የቤተክርስቲያንን_ድምፅ_እንድንለይ_ያስፈልጋል እንሰሳም(ተኩላ) በሰው ድምፅ ይጣራል ሰው ደግሞ እውነትን ሊሸፍን ይችላል፡፡ ወንድሜ እንዲሁም እህቴ እኛም ለቤተክርስቲያን እናስፈልጋታለንና ዛሬውኑ ጥሪዋን ሰምተን እንነሳ ብሎም እናሰማ ሌሎቹማ የእናት ጡት ነካሽ ሆነውባታል እባክህ/ሽ አለውልሽ እንበላት
.
.
.
ተነሳ ወገን ተነሳ
ዶግማችን እንዳይረሳ
ቀኖናው እንዳይረሳ
@And_Haymanot
@And_Haymanot