ሰበር ዜና
@And_Haymanot
ፍኖተ አበው የቅዱሳን ኅብረት የሚባል ዐዲስ የተሐድሶ ቡድን (አንጃ) ተፈጠረ፡፡ ቡድኑ ከስሙ ውጪ የተለየ ነገር የለውም፤ ቀድሞ የምናውቃቸው ተሐድሶ መናፍቃን የተሰባሰቡበት ነው፡፡ ይህን የግሪሳው አባል የሆነው ሃዋዝም በዚሁ በ #Telegram ገፁ እያስተዋወቀ ነውና ተጠንቀቁ፡፡ ምናልባት የተለየ ነው ከተባለ መምህር አእመረ አሸብር የዚህ ቡድን ግልጽ ደጋፊ መሆኑ ብቻ ነው፡፡ Aemere A.Alemayehu
በሚለው የፌስቡክ ገጹ የዚህን ቡድን “መርሐ ግብራት” በመለጠፍ ያስተዋውቃል፡፡ የቡድኑ ዋና ዋና አስተባባሪዎች በአሰግድ ሣህሉ ቃለ ዐዋዲ ቴሌቪዥን ላይ “በሰባኪነት” እና
“በዘማሪነት” የምናውቃቸው ዐዲስ ይርጋለም፣ መኳንንት ተገኝ፣ ሰሎሞን አቡበከር፣ ዳዊት በቀለ፣ ወዘተ ናቸው፡፡ በተለይ ዐዲስ ይርጋለምና መኳንንት ተገኝ በብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ ከተወገዘው
ገበየሁ ይስማው ጋር “የነገረ መለኮታውያን ጉባኤ” የሚባል
የተሐድሶ ድርጅትም እንደሚያስተባብሩ ይታወቃል፡፡ እሑድ ጥቅምት 26 ቀን 2010 ዓ.ም. “ጉባኤ” እንዳላቸው በማህበራዊ ድህረ ገፅ ማስታወቂያ የለቀቁ ሲሆን ይህን የተሐድሶ መናፍቃን ጉባኤ ማሳገድ የሁሉም ኦርቶዶክሳዊ ግዴታ ነው፡፡ ሼር ሼር ሼር
@And_Haymanot
ፍኖተ አበው የቅዱሳን ኅብረት የሚባል ዐዲስ የተሐድሶ ቡድን (አንጃ) ተፈጠረ፡፡ ቡድኑ ከስሙ ውጪ የተለየ ነገር የለውም፤ ቀድሞ የምናውቃቸው ተሐድሶ መናፍቃን የተሰባሰቡበት ነው፡፡ ይህን የግሪሳው አባል የሆነው ሃዋዝም በዚሁ በ #Telegram ገፁ እያስተዋወቀ ነውና ተጠንቀቁ፡፡ ምናልባት የተለየ ነው ከተባለ መምህር አእመረ አሸብር የዚህ ቡድን ግልጽ ደጋፊ መሆኑ ብቻ ነው፡፡ Aemere A.Alemayehu
በሚለው የፌስቡክ ገጹ የዚህን ቡድን “መርሐ ግብራት” በመለጠፍ ያስተዋውቃል፡፡ የቡድኑ ዋና ዋና አስተባባሪዎች በአሰግድ ሣህሉ ቃለ ዐዋዲ ቴሌቪዥን ላይ “በሰባኪነት” እና
“በዘማሪነት” የምናውቃቸው ዐዲስ ይርጋለም፣ መኳንንት ተገኝ፣ ሰሎሞን አቡበከር፣ ዳዊት በቀለ፣ ወዘተ ናቸው፡፡ በተለይ ዐዲስ ይርጋለምና መኳንንት ተገኝ በብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ ከተወገዘው
ገበየሁ ይስማው ጋር “የነገረ መለኮታውያን ጉባኤ” የሚባል
የተሐድሶ ድርጅትም እንደሚያስተባብሩ ይታወቃል፡፡ እሑድ ጥቅምት 26 ቀን 2010 ዓ.ም. “ጉባኤ” እንዳላቸው በማህበራዊ ድህረ ገፅ ማስታወቂያ የለቀቁ ሲሆን ይህን የተሐድሶ መናፍቃን ጉባኤ ማሳገድ የሁሉም ኦርቶዶክሳዊ ግዴታ ነው፡፡ ሼር ሼር ሼር