በጣም አስቸኳይ!!! እባካችሁ መልእክቱን አድርሱ!!!! #አሰቦት ከሴቶች ገዳም አደጋ አንዣብቧል፤
* አቤቱታቸው ለመንግሥት አካላት ይድረስ
------
ለአሰቦት ገዳም ቅርበት ያላቸው ሰዎች እንደገለፁልን ከሆነ በአሰቦት ገዳም በተለይም ሴት መነኮሳይያት በሚኖሩበት
ከተራራው ግርጌ አካባቢ አደጋ እንዳንዣበበ፣ ገዳማውያኑም
መኖሪያቸውን ትተው ወደ ተራራው ወደ ቤተ ክርስቲያኑ መሰባሰባቸው
ተነግሯል። በተለያዩ ጊዜአት የአክራሪዎች የጥቃትት ዒላማ መሆኑ
የሚታወቀም የአሰቦት አባ ሳሙኤል ገዳም ከአሰቦት ከተማ 12 ኪሜ ላይ የሚገኝ ሲሆን እናቶች መነኮሳይያት የሚኖሩበት የሴቶች ገዳም ከእግረ ደብር ይገኛል። ድንጋይ በመወርወር እና
ግቢው ውስጥ በመግባት ችግር እየተፈጠረበት ያለው ይኸው የሴቶች ገዳም መሆኑ ታውቋል። በአካባቢው ያለው መንግሥታዊ አስተዳደርም ሆነ የመከላከያ ኃይል በዚህ ታሪካዊ ገዳም ላይ ያንዣበበውን ከፍተኛ አደጋ
ተገንዝበው አስፈላጊውን ጥበቃ እንዲያደርጉ ጥሪአችንን እናስተላልፋለን። ምእመናንም ጉዳዩን ተረድተው የሚችሉትን ሁሉ ያድርጉ።
Cc. Ethiopian Federal Police Commission
ዝርዝሩን እየተከታተልን እንገልጻለን።
(ቀሲስ ኤፍሬም እሸቴ)
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot
* አቤቱታቸው ለመንግሥት አካላት ይድረስ
------
ለአሰቦት ገዳም ቅርበት ያላቸው ሰዎች እንደገለፁልን ከሆነ በአሰቦት ገዳም በተለይም ሴት መነኮሳይያት በሚኖሩበት
ከተራራው ግርጌ አካባቢ አደጋ እንዳንዣበበ፣ ገዳማውያኑም
መኖሪያቸውን ትተው ወደ ተራራው ወደ ቤተ ክርስቲያኑ መሰባሰባቸው
ተነግሯል። በተለያዩ ጊዜአት የአክራሪዎች የጥቃትት ዒላማ መሆኑ
የሚታወቀም የአሰቦት አባ ሳሙኤል ገዳም ከአሰቦት ከተማ 12 ኪሜ ላይ የሚገኝ ሲሆን እናቶች መነኮሳይያት የሚኖሩበት የሴቶች ገዳም ከእግረ ደብር ይገኛል። ድንጋይ በመወርወር እና
ግቢው ውስጥ በመግባት ችግር እየተፈጠረበት ያለው ይኸው የሴቶች ገዳም መሆኑ ታውቋል። በአካባቢው ያለው መንግሥታዊ አስተዳደርም ሆነ የመከላከያ ኃይል በዚህ ታሪካዊ ገዳም ላይ ያንዣበበውን ከፍተኛ አደጋ
ተገንዝበው አስፈላጊውን ጥበቃ እንዲያደርጉ ጥሪአችንን እናስተላልፋለን። ምእመናንም ጉዳዩን ተረድተው የሚችሉትን ሁሉ ያድርጉ።
Cc. Ethiopian Federal Police Commission
ዝርዝሩን እየተከታተልን እንገልጻለን።
(ቀሲስ ኤፍሬም እሸቴ)
@And_Haymanot
@And_Haymanot_bot